ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
<< #እግዚአብሔር የመረጣቸውን #የሚከሳቸው ማነው? #የሚያጸድቅ #እግዚአብሔር ነው>> ሮሜ8:33 አለ። < #የሚያጸድቅ #እግዚአብሔር ነው>> አለ። #እግዚአብሔር #የሚያጸድቀው #እነማንን ነው? አግዚአብሔር #የሚያጸድቀው እሱ #የመረጣቸውን ነው። እሱ < #የጠራቸውን እነዚህን #አጸደቃቸው> ሮሜ8:30 እግዚአብሔር #የመረጣቸውን እሱ ራሱ #የሚያጸድቃቸው ከሆነ እንግዲህ በእነዚህ ምርጦች ላይ ክስ ማንሳት…
✍🔽✍▶️✍
*⃣ #ሮሜ 8፥34 እና #የመናፍቃኑ እርስ በእርስ አለመግባባት፦
‹‹ #የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ #በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ #የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው›› (ሮሜ 8፡34)፡፡
⚜ #በልማድ ለያዙት #የተሳሳተ ትምህርት አልመች ያለውና #በምንፍቅና #ጎዳና ላይ ሆነው #የአዳኛችንን #የኢየሱስ ክርስቶስ #የማዳን ግብር የሆነው #የምልጃ ሥራውን ሽምጥጥ አድርገው #በመካድ ላሉት #ሰዎች ይህ #ጥቅስ #ራስ ምታት ሆኖባቸው ይታያል፡፡ ከዚህም የተነሳ #ቤተክርስቲያኗ ይህን ጥቅስ " #የሚፈርድ ማን ነው? የሞተው፥ ይልቁንም #ከሙታን ተለይቶ የተነሳው፥ በእግዚአብሄር ቀኝ የተቀመጠው፥ ደግሞም " #ስለእኛ #የሚፈርደው" ኢየሱስ ክርስቶስ ነው" በሚል አስቀምጣዋለች።
📖 2000 እትም 80 አሀዱ መጽሀፍ ቅዱስ
ለዚህም ደግሞ እንደ #ምክንያት የቀረበው " #የሚማልደው የሚለው ከጊዜ ቡሀላ #መናፍቃን #የጨመሩት ነው እንጂ ቀደም ሲል የነበረው #የግእዙ ትርጉም #የሚፈርደው ነው የሚለው" የሚል ነው።" ይህንንም ተከትሎ ብዙዎች የተለያዩ #ምክንያቶችንና ማስተባበያዎችን ለማቅረብ ሞክረዋል። እስኪ #ከብዙዎች አንዳንዶቹን እንያቸው፤
〽️1፦ ‹‹የጠራው #የግእዙ #የመጽሐፍ ቅዱስ #ኀይለ ቃል ተለውጦና #በዘመናት ሁሉ ለዚህች #ቤተ ክርስቲያን መቼም ቢሆን #መልካም ዐስበው በማያውቁ ይልቁንም #ፈራርሳ #ቢያይዋት ደስ በሚሰኙ #የክርስቶስን #ፈራጅነት በካዱ #በባሕር ማዶ #ቀሣጪዎች ብዙ ጊዜ #ተሰርዞ #ተቀይሮ ይገኛል›› የሚል #አስተያየት ይሰጣሉ። ለዚህም #በ1938 በፊላደልፊያ የታተመው #መጽሀፍ ቅዱስ፣ #በ1975 #በአቡነ ተክለ ሃይማኖት ጊዜ " #ከግእዝ ወደ ዐማርኛ" የተመለሰው ዐዲስ ኪዳን(በግዕዝና በአማርኛ የታተመውን)፣ #በ1953 #በአሥመራ የታተመው ዐዲስ ኪዳን እና #በ1938 የታተመው #የዐማርኛ #ዐዲስ ኪዳን #መጻህፍትን ይጠቅሳሉ።
📖/፤ ሮዳስ ታደሰ (መጋቤ ዐዲስ)፣ ነገረ ክርስቶስ - ክፍል አንድ (የካቲት 2008)፤ ገጽ 479
📖/፤በርሀ ተስፋ መስቀል (መምህር)፣ "አንባቢው ያስተውል" (መቕለ፣2005) ገጽ 33 የግርጌ ማስተወሻ።
📖/፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምዕመናን የቅዱስ እስጢፋኖስ ጉባኤ፤ ፍኖተ ብርሃን(ጥቅምት 1990) ገጽ 51።
( #ደስታ ተክለ ወልድ፤ ዐዲስ ያማርኛ መዝገበ ቃላት
"ቀሠጠ"፦ #በስውር ከፍሎ ሰረቀ፣ #ወሰደ፣ #ዐበለ
"ቀሣጢ"፦ #የቀሠጠ፣ #የሚቀሥጥ ዐባይ #ሌባ፤ ብሎ ያስቀምጠዋል(ገጽ 1093)። በዚህ ትርጉም መሰረት ጸሀፊው " #ቀሣጢዎች" ሲሉ " #የሰውን ነገር #የሚወስድ፣ #የሚሰርቅ፣ #ሌባ ለማለት መሆኑን ልብ ይሏል።)
▶️ #በዚህ ጽሑፍ መሠረት " #ይማልዳል የሚለው #መናፍቃን #የጨመሩት እንጂ ትክክለኛ #ትርጉም አይደለም፡፡" ነገር ግን ጸሐፊው ማስተዋል የተሣናቸው #ሐዋርያው #ግእዝ #የጽሑፍ ቋንቋ ባልነበረበት ዘመን ይህን #መልእክት #ለሮሜ ሰዎች #የላከ መሆኑን ነው፡፡ ሐሳቡን #ግልጽ ለማድረግ ይህ #መልእክት #ወደ ሮሜ ሰዎች ሲላክ #ግእዝ ለጽሑፍ #የማይመችና #አናባቢ የሌለው #ቋንቋ ነበር፡፡ በዚህም #ምክንያት #ግእዝ #የሮሜን #መልእክት ለማስተናገድ #አቅም #አልነበረውምና #በግእዝ የተጻፈውን #ምንጭ ማድረግ #የተበከለ #ምንጭ እንደ #መጠጣት ይሆናል፡፡ ስለዚህ ማንም ብልህ አንባቢ #ቀዳሚውን #ምንጭ መፈለግ ግድ ይለዋል።
ግሪኩ እንዲህ ይላል..
τίς ὁ κατακρινῶν ? Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών , μᾶλλον δὲ ἐγερθείς (ἐκ νεκρῶν) ὅς ‹καί› ἐστιν ἐν δεξι το Θεο ὃς καὶ #ἐντυγχάνει(ኢንቲጋኬኖ) ὑπὲρ ἡμῶν /ሮሜ 8፥34/
*⃣" #entugchanó"፦
to chance upon, by impl. confer with, by ext. entreat
✅ Original Word፦
#ἐντυγχάνω
✅ Part of Speech፦
#Verb
✅ Transliteration: #entugchanó
✅ Phonetic Spelling፦
( #en-toong-khan'-o)
✅ Short Definition፦
I meet, encounter, call upon, to chance upon, confer with, to #entract(in favor or against), deal with, make a #petition, make #intercession
📖/፤ STRONGS GREEK DICTIONARY OF THE NEW TESTAMENT፤ pg 29. No.1793)
👉 http://biblehub.com/greek/5241.htm
👉 https://www.biblestudytools.com/lexicons/greek/nas/entugchano.html
✝ ከተለያዩ የግሪክ ቅጂዎችም ስናይ፦ 👇
http://biblehub.com/texts/romans/8-34.htm
⚜ Nestle Greek New Testament 1904
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθείς, ὅς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Westcott and Hort 1881
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθεὶς ἐκ νεκρῶν, ὅς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν·
⚜ Westcott and Hort / [NA27 variants]
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθεὶς (ἐκ νεκρῶν), ὅς [καί] ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν·
⚜ RP Byzantine Majority Text 2005
τίς ὁ κατακρίνων; Χριστὸς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ καὶ ἐγερθείς, ὃς καὶ ἔστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Greek Orthodox Church 1904
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ καὶ ἐγερθείς, ὃς καὶ ἔστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Tischendorf 8th Edition
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθείς, ὃς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Scrivener's Textus Receptus 1894
τίς ὁ κατακρίνων; Χριστὸς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ καὶ ἐγερθείς, ὃς καὶ ἔστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Stephanus Textus Receptus 1550
τίς ὁ κατακρινῶν Χριστὸς ὁ ἀποθανών μᾶλλον δὲ καί ἐγερθείς ὃς καὶ ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
@gedlatnadersanat
*⃣ #ሮሜ 8፥34 እና #የመናፍቃኑ እርስ በእርስ አለመግባባት፦
‹‹ #የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ #በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ #የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው›› (ሮሜ 8፡34)፡፡
⚜ #በልማድ ለያዙት #የተሳሳተ ትምህርት አልመች ያለውና #በምንፍቅና #ጎዳና ላይ ሆነው #የአዳኛችንን #የኢየሱስ ክርስቶስ #የማዳን ግብር የሆነው #የምልጃ ሥራውን ሽምጥጥ አድርገው #በመካድ ላሉት #ሰዎች ይህ #ጥቅስ #ራስ ምታት ሆኖባቸው ይታያል፡፡ ከዚህም የተነሳ #ቤተክርስቲያኗ ይህን ጥቅስ " #የሚፈርድ ማን ነው? የሞተው፥ ይልቁንም #ከሙታን ተለይቶ የተነሳው፥ በእግዚአብሄር ቀኝ የተቀመጠው፥ ደግሞም " #ስለእኛ #የሚፈርደው" ኢየሱስ ክርስቶስ ነው" በሚል አስቀምጣዋለች።
📖 2000 እትም 80 አሀዱ መጽሀፍ ቅዱስ
ለዚህም ደግሞ እንደ #ምክንያት የቀረበው " #የሚማልደው የሚለው ከጊዜ ቡሀላ #መናፍቃን #የጨመሩት ነው እንጂ ቀደም ሲል የነበረው #የግእዙ ትርጉም #የሚፈርደው ነው የሚለው" የሚል ነው።" ይህንንም ተከትሎ ብዙዎች የተለያዩ #ምክንያቶችንና ማስተባበያዎችን ለማቅረብ ሞክረዋል። እስኪ #ከብዙዎች አንዳንዶቹን እንያቸው፤
〽️1፦ ‹‹የጠራው #የግእዙ #የመጽሐፍ ቅዱስ #ኀይለ ቃል ተለውጦና #በዘመናት ሁሉ ለዚህች #ቤተ ክርስቲያን መቼም ቢሆን #መልካም ዐስበው በማያውቁ ይልቁንም #ፈራርሳ #ቢያይዋት ደስ በሚሰኙ #የክርስቶስን #ፈራጅነት በካዱ #በባሕር ማዶ #ቀሣጪዎች ብዙ ጊዜ #ተሰርዞ #ተቀይሮ ይገኛል›› የሚል #አስተያየት ይሰጣሉ። ለዚህም #በ1938 በፊላደልፊያ የታተመው #መጽሀፍ ቅዱስ፣ #በ1975 #በአቡነ ተክለ ሃይማኖት ጊዜ " #ከግእዝ ወደ ዐማርኛ" የተመለሰው ዐዲስ ኪዳን(በግዕዝና በአማርኛ የታተመውን)፣ #በ1953 #በአሥመራ የታተመው ዐዲስ ኪዳን እና #በ1938 የታተመው #የዐማርኛ #ዐዲስ ኪዳን #መጻህፍትን ይጠቅሳሉ።
📖/፤ ሮዳስ ታደሰ (መጋቤ ዐዲስ)፣ ነገረ ክርስቶስ - ክፍል አንድ (የካቲት 2008)፤ ገጽ 479
📖/፤በርሀ ተስፋ መስቀል (መምህር)፣ "አንባቢው ያስተውል" (መቕለ፣2005) ገጽ 33 የግርጌ ማስተወሻ።
📖/፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምዕመናን የቅዱስ እስጢፋኖስ ጉባኤ፤ ፍኖተ ብርሃን(ጥቅምት 1990) ገጽ 51።
( #ደስታ ተክለ ወልድ፤ ዐዲስ ያማርኛ መዝገበ ቃላት
"ቀሠጠ"፦ #በስውር ከፍሎ ሰረቀ፣ #ወሰደ፣ #ዐበለ
"ቀሣጢ"፦ #የቀሠጠ፣ #የሚቀሥጥ ዐባይ #ሌባ፤ ብሎ ያስቀምጠዋል(ገጽ 1093)። በዚህ ትርጉም መሰረት ጸሀፊው " #ቀሣጢዎች" ሲሉ " #የሰውን ነገር #የሚወስድ፣ #የሚሰርቅ፣ #ሌባ ለማለት መሆኑን ልብ ይሏል።)
▶️ #በዚህ ጽሑፍ መሠረት " #ይማልዳል የሚለው #መናፍቃን #የጨመሩት እንጂ ትክክለኛ #ትርጉም አይደለም፡፡" ነገር ግን ጸሐፊው ማስተዋል የተሣናቸው #ሐዋርያው #ግእዝ #የጽሑፍ ቋንቋ ባልነበረበት ዘመን ይህን #መልእክት #ለሮሜ ሰዎች #የላከ መሆኑን ነው፡፡ ሐሳቡን #ግልጽ ለማድረግ ይህ #መልእክት #ወደ ሮሜ ሰዎች ሲላክ #ግእዝ ለጽሑፍ #የማይመችና #አናባቢ የሌለው #ቋንቋ ነበር፡፡ በዚህም #ምክንያት #ግእዝ #የሮሜን #መልእክት ለማስተናገድ #አቅም #አልነበረውምና #በግእዝ የተጻፈውን #ምንጭ ማድረግ #የተበከለ #ምንጭ እንደ #መጠጣት ይሆናል፡፡ ስለዚህ ማንም ብልህ አንባቢ #ቀዳሚውን #ምንጭ መፈለግ ግድ ይለዋል።
ግሪኩ እንዲህ ይላል..
τίς ὁ κατακρινῶν ? Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών , μᾶλλον δὲ ἐγερθείς (ἐκ νεκρῶν) ὅς ‹καί› ἐστιν ἐν δεξι το Θεο ὃς καὶ #ἐντυγχάνει(ኢንቲጋኬኖ) ὑπὲρ ἡμῶν /ሮሜ 8፥34/
*⃣" #entugchanó"፦
to chance upon, by impl. confer with, by ext. entreat
✅ Original Word፦
#ἐντυγχάνω
✅ Part of Speech፦
#Verb
✅ Transliteration: #entugchanó
✅ Phonetic Spelling፦
( #en-toong-khan'-o)
✅ Short Definition፦
I meet, encounter, call upon, to chance upon, confer with, to #entract(in favor or against), deal with, make a #petition, make #intercession
📖/፤ STRONGS GREEK DICTIONARY OF THE NEW TESTAMENT፤ pg 29. No.1793)
👉 http://biblehub.com/greek/5241.htm
👉 https://www.biblestudytools.com/lexicons/greek/nas/entugchano.html
✝ ከተለያዩ የግሪክ ቅጂዎችም ስናይ፦ 👇
http://biblehub.com/texts/romans/8-34.htm
⚜ Nestle Greek New Testament 1904
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθείς, ὅς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Westcott and Hort 1881
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθεὶς ἐκ νεκρῶν, ὅς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν·
⚜ Westcott and Hort / [NA27 variants]
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθεὶς (ἐκ νεκρῶν), ὅς [καί] ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν·
⚜ RP Byzantine Majority Text 2005
τίς ὁ κατακρίνων; Χριστὸς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ καὶ ἐγερθείς, ὃς καὶ ἔστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Greek Orthodox Church 1904
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ καὶ ἐγερθείς, ὃς καὶ ἔστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Tischendorf 8th Edition
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθείς, ὃς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Scrivener's Textus Receptus 1894
τίς ὁ κατακρίνων; Χριστὸς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ καὶ ἐγερθείς, ὃς καὶ ἔστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Stephanus Textus Receptus 1550
τίς ὁ κατακρινῶν Χριστὸς ὁ ἀποθανών μᾶλλον δὲ καί ἐγερθείς ὃς καὶ ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
@gedlatnadersanat
Bible Study Tools
Entugchano Meaning - Greek Lexicon | New Testament (NAS)
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
@gedlatnadersanat
✍
ለዚህም ነው ቤተ ክርስቲያኗ ራሷ በግርጌ ማስታወሻ " #በግሪኩ #የሚማልደው #ነው #የሚለው" ብላ የጻፈችው። ይህ ከሆነ ደግሞ #የአዲስ ኪዳን በኩረ ጽሁፍ(እናት ቋንቋ) #ግእዙ ሳይሆን #ግሪኩ መሆኑ ግልጽ ነው። #ግእዙን ጨምሮ ሁሉም #የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት #የትርጉም ሥራቸው የተሰራው #ከግሪኩ በመሆኑ የትኛውም የትርጉም ስራ ሲሰራ #ግሪኩ የሚለውን በማለት ግሪኩ የተወውን በመተው መስራቱ #ለእግዚአብሄር ቃል ያለንን ታማኝነት የምናሳይበት ትልቁ መንገድ ነው። #ግሪኩ እንዲህ #አይልም እያሉ ሌላ ነገር መጻፍ #ታማኝ መሆንን አያሳይም።
▶️ ይህ እንዳለ ሆኖ #ጸሀፊው #ከጠቀሱት #መጻሕፍት በፊት " #በዐጼ ሚኒልክ" ጊዜ የታተመው #የ1887 ዕትም #መጽሀፍ ቅዱስ ይህን ጥቅስ እንዴት #አስፍሮት እንዳለ #መመልከቱ መልካም ነው።
" #ማን ነው የሚኮንን? ክርስቶስ የሱስ የሞተ ነውን? ከሙታን እንኳ የተነሣ በእግዚአብሄር ቀኝ የተቀመጠ እርሱም #ያስምረናል"
አንባቢው ልብ እንዲል የሚገባው ነገር #ሰዎቹ እያሉ ያሉት " #ከጊዜ ቡሀላ #የታተሙት ናቸው እንጂ #ቀደምት ዕትሞች " #ክርስቶስ ያማልዳል" አይሉም የሚል ሲሆን እነርሱ #የቀደሙ ናቸው ከሚሏቸው #ቀድሞ #ለንባብ የበቃው #መጽሀፍ ግን እነርሱ እንዲልላቸው የሚፈልጉትን ሳይሆን #እውነታውን #አስፍሮት ይገኛል።
#ወንድሞቻችን መፈናፈኛ ሲያጡ " #እናንተ የቀየራቹትን ሳይሆን #አባቶቻችን ቀደም ሲል #በግእዝ ጽፈው ያስቀመጡልንን ነው የምንቀበለው" ማለት ከጀመሩ ሰነባብተዋል። ለዚሁ ደግሞ #በግእዝና #በአማርኛ ተዘጋጅቶ #በትንሣኤ #ማተሚያ ቤት የታተመውን #መጽሀፍ በዋናነት የሚጠቅሱ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ #ግእዙን መሠረት አድርጎ ነው #የታተመው #የሚባለውንና #በ2000 ዓ.ም ለንባብ የበቃውን 80 አሀዱ #መጽሀፍ ቅዱስ ያነሳሉ።
#በግእዝና በአማርኛ የተዘጋጀው መጽሀፍ ምንም እንኳን በአማርኛው
" #የሚፈርድ ማን ነው? የሞተው፥ ይልቁንም #ከሙታን ተለይቶ የተነሳው፥ በእግዚአብሄር ቀኝ የተቀመጠው፥ ደግሞም " #ስለእኛ #የሚፈርደው" በማለት ቢያስቀምጡትም ግእዙ ራሱ ግን
" #ወመኑ፡ ውእቱ፡ እንከ፡ ዘይትዋቀሦሙ ለኅሩያነ እግዚአብሔር ለእመ ለሊሁ ያጸድቅ፤ መኑ ዘይኴንን ክርስቶስ ኢየሱስ ዘሞተ፡ ወተንሥአ እምውታን ወሀሎ ይነብር በየማነ እግዚአብሔር #ወይትዋቀሥ #በእንቲአነ" በሚል ነው የሰፈረው።(ሮሜ 8፤ 33-34)
📖/፤ ትንሳኤ ማሳተሚያ ድርጅት ዐዲስ ኪዳን በግእዝና በዓማርኛ (ዐዲስ አበባ፤ 1994) ገጽ 644።
ሰዎቹ " #ይፈርዳል" እንዲልላቸው የሚጠብቁት ቃል " #ወይትዋቀሥ" የሚለውን ነው።
ሊቁ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ
🔽 " #ተዋቀሠ" የሚለውን ቃል ትርጉም " #ተሟገተ፣ #ተከራከረ" እንደሆነ በግልጽ አስቀምጠውታል።
ይህ እንዲህ ሳለ ግን #ሰዎቹ ከመሰረተ ሀሳቡ #ውጭ በሆነ ሁኔታ #ለመተርጎም የተነሳሱበት ምክንያት #ከእግዚአብሄር ቃል ይልቅ #ለፈቃዳቸው ቅድሚያ የሚሰጡ #ሰዎች በመሆናቸው መሆኑ ግልጽ ነው።
📖/፤ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ(አለቃ)፣ መጽሀፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ዐዲስ፣(1948) ገጽ 401።
" #ይከራከል" የሚለው እንዲያውም " #ይማልዳል" ከሚለው በላይ #ኢየሱስ ክርስቶስ ስለእኛ የሚቆም #መካከለኛ መሆኑን #አጠንክሮ ይገልጣል እንጂ #ይፈርዳል ማለትን አያመለክትም፤ #ግእዙን እንኳን የተጠቀምነው #በአገራችን የተለመደ #ጥንታዊ ትርጓሜ ነው በማለት እንጂ #የአዲስ ኪዳን #መጻህፍት ሁሉ በመጀመሪያ በተጻፉበትና ለሁሉም #ትርጓሜዎች መሰረት በሆነው #የግሪክ ቋንቋ በግልጽ #የሚማልደው ተብሎ ተቀምጧል። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ይህን መልእክት የጻፈው #በግሪክ ቋንቋ እንደሆነ የታወቀ ቢሆንም። ይህንን ስለ እኛ #የሚማልደው የሚለውን ቃል « #የሚፈርደው» ብለው የቀየሩ ሰዎች ራሱ በግሪኩ #የሚያማልደው እንደሚል ራሳቸው ይስማማሉ።(ፎቶው ላይ የግርጌ ማስታወሻውን ይመልከቱ)
@gedlatnadersanat
ለዚህም ነው ቤተ ክርስቲያኗ ራሷ በግርጌ ማስታወሻ " #በግሪኩ #የሚማልደው #ነው #የሚለው" ብላ የጻፈችው። ይህ ከሆነ ደግሞ #የአዲስ ኪዳን በኩረ ጽሁፍ(እናት ቋንቋ) #ግእዙ ሳይሆን #ግሪኩ መሆኑ ግልጽ ነው። #ግእዙን ጨምሮ ሁሉም #የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት #የትርጉም ሥራቸው የተሰራው #ከግሪኩ በመሆኑ የትኛውም የትርጉም ስራ ሲሰራ #ግሪኩ የሚለውን በማለት ግሪኩ የተወውን በመተው መስራቱ #ለእግዚአብሄር ቃል ያለንን ታማኝነት የምናሳይበት ትልቁ መንገድ ነው። #ግሪኩ እንዲህ #አይልም እያሉ ሌላ ነገር መጻፍ #ታማኝ መሆንን አያሳይም።
▶️ ይህ እንዳለ ሆኖ #ጸሀፊው #ከጠቀሱት #መጻሕፍት በፊት " #በዐጼ ሚኒልክ" ጊዜ የታተመው #የ1887 ዕትም #መጽሀፍ ቅዱስ ይህን ጥቅስ እንዴት #አስፍሮት እንዳለ #መመልከቱ መልካም ነው።
" #ማን ነው የሚኮንን? ክርስቶስ የሱስ የሞተ ነውን? ከሙታን እንኳ የተነሣ በእግዚአብሄር ቀኝ የተቀመጠ እርሱም #ያስምረናል"
አንባቢው ልብ እንዲል የሚገባው ነገር #ሰዎቹ እያሉ ያሉት " #ከጊዜ ቡሀላ #የታተሙት ናቸው እንጂ #ቀደምት ዕትሞች " #ክርስቶስ ያማልዳል" አይሉም የሚል ሲሆን እነርሱ #የቀደሙ ናቸው ከሚሏቸው #ቀድሞ #ለንባብ የበቃው #መጽሀፍ ግን እነርሱ እንዲልላቸው የሚፈልጉትን ሳይሆን #እውነታውን #አስፍሮት ይገኛል።
#ወንድሞቻችን መፈናፈኛ ሲያጡ " #እናንተ የቀየራቹትን ሳይሆን #አባቶቻችን ቀደም ሲል #በግእዝ ጽፈው ያስቀመጡልንን ነው የምንቀበለው" ማለት ከጀመሩ ሰነባብተዋል። ለዚሁ ደግሞ #በግእዝና #በአማርኛ ተዘጋጅቶ #በትንሣኤ #ማተሚያ ቤት የታተመውን #መጽሀፍ በዋናነት የሚጠቅሱ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ #ግእዙን መሠረት አድርጎ ነው #የታተመው #የሚባለውንና #በ2000 ዓ.ም ለንባብ የበቃውን 80 አሀዱ #መጽሀፍ ቅዱስ ያነሳሉ።
#በግእዝና በአማርኛ የተዘጋጀው መጽሀፍ ምንም እንኳን በአማርኛው
" #የሚፈርድ ማን ነው? የሞተው፥ ይልቁንም #ከሙታን ተለይቶ የተነሳው፥ በእግዚአብሄር ቀኝ የተቀመጠው፥ ደግሞም " #ስለእኛ #የሚፈርደው" በማለት ቢያስቀምጡትም ግእዙ ራሱ ግን
" #ወመኑ፡ ውእቱ፡ እንከ፡ ዘይትዋቀሦሙ ለኅሩያነ እግዚአብሔር ለእመ ለሊሁ ያጸድቅ፤ መኑ ዘይኴንን ክርስቶስ ኢየሱስ ዘሞተ፡ ወተንሥአ እምውታን ወሀሎ ይነብር በየማነ እግዚአብሔር #ወይትዋቀሥ #በእንቲአነ" በሚል ነው የሰፈረው።(ሮሜ 8፤ 33-34)
📖/፤ ትንሳኤ ማሳተሚያ ድርጅት ዐዲስ ኪዳን በግእዝና በዓማርኛ (ዐዲስ አበባ፤ 1994) ገጽ 644።
ሰዎቹ " #ይፈርዳል" እንዲልላቸው የሚጠብቁት ቃል " #ወይትዋቀሥ" የሚለውን ነው።
ሊቁ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ
🔽 " #ተዋቀሠ" የሚለውን ቃል ትርጉም " #ተሟገተ፣ #ተከራከረ" እንደሆነ በግልጽ አስቀምጠውታል።
ይህ እንዲህ ሳለ ግን #ሰዎቹ ከመሰረተ ሀሳቡ #ውጭ በሆነ ሁኔታ #ለመተርጎም የተነሳሱበት ምክንያት #ከእግዚአብሄር ቃል ይልቅ #ለፈቃዳቸው ቅድሚያ የሚሰጡ #ሰዎች በመሆናቸው መሆኑ ግልጽ ነው።
📖/፤ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ(አለቃ)፣ መጽሀፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ዐዲስ፣(1948) ገጽ 401።
" #ይከራከል" የሚለው እንዲያውም " #ይማልዳል" ከሚለው በላይ #ኢየሱስ ክርስቶስ ስለእኛ የሚቆም #መካከለኛ መሆኑን #አጠንክሮ ይገልጣል እንጂ #ይፈርዳል ማለትን አያመለክትም፤ #ግእዙን እንኳን የተጠቀምነው #በአገራችን የተለመደ #ጥንታዊ ትርጓሜ ነው በማለት እንጂ #የአዲስ ኪዳን #መጻህፍት ሁሉ በመጀመሪያ በተጻፉበትና ለሁሉም #ትርጓሜዎች መሰረት በሆነው #የግሪክ ቋንቋ በግልጽ #የሚማልደው ተብሎ ተቀምጧል። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ይህን መልእክት የጻፈው #በግሪክ ቋንቋ እንደሆነ የታወቀ ቢሆንም። ይህንን ስለ እኛ #የሚማልደው የሚለውን ቃል « #የሚፈርደው» ብለው የቀየሩ ሰዎች ራሱ በግሪኩ #የሚያማልደው እንደሚል ራሳቸው ይስማማሉ።(ፎቶው ላይ የግርጌ ማስታወሻውን ይመልከቱ)
@gedlatnadersanat
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
Photo
✍
#ስለዚህም ይህ " #መናፍቅ #የጨመሩት ነው" የሚለው ንግግር ሆን ብሎ ሰውን ለማሳሳት #የተፈጠረ መላምት ነው ከማለት ያለፈ ሊባል የሚቻለው ሌላ ነገር የለም። ይህ ራሱ #የአንዳንዶች #የማታለያ #ዘዴ ብቻ ነው እንጂ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቃሉ #እውነት እንደሆነ #ከጥንትም እንደነበረ ራሳቸውም ማመናቸው ተራጋግጧል።
ለምሳሌ፦
#ማኅበረ ቅዱሳን #ለተሐድሶ መልስ እሰጥበታለሁ ብሎ በለቀቀው ድምፅ ወምስል (ቪሲዲ) ላይ " #ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ" ይህን ጥቅስ በተመለከተ ‹‹ #ስለ እኛ #የሚማልደው የሚለው ቃሉ አለ፤ #ከጥንቱም #ከግሪኩ አለ›› የሚል #አስተያየታቸውን መስጠታቸውን መመልከት ይቻላል፡፡
(ማኅበረ ቅዱሳን፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን እናድሳለን ብለው የተነሡ ፕሮቴስታንቶች በሚያነሧቸው ጉዳዮች ላይ የተሰጠ መልስ 2ኛው ድምፅ ወምስል፣ (መስከረም 2010)፣ 8፡11-8፡15 ደቂቃ፡፡)
ዞሮ ዞሮ ይህም የሆነው #እውነትን ደብቆ #መቀመጥ ስለማይቻል ብቻ ነው። ከዚህም በተጨማሪ #አባቶቼ እያሉ የሚጠሯቸው ፣ #መታሰቢያም የሰሩላቸው #አባቶች ይህን ቃል የተረዱት የዛሬዎቹ አንዳንድ መምህር ተብዬዎች ከሚያስቡት በተቃራኒ ነው።
@ ለምሳሌ፦
#ዮሐንስ አፈወርቅን ብንመለከት #የሮሜ መልእክትን በተረጎመበት
/" #ድርሳን 15" ይህን ቃል #እንደወረደ ተጠቅሞታል።
እንዲህ ብሏል ፦
<< #ቅዱስ ጳውሎስ " #ስለ እኛ #የሚማልደው"ብሎ #ለሥጋ እንደሚገባ አድርጎ የተናገረው #ፍቅሩን #ይገልጽ ዘንድ #በታላቅ #ትህትና የገለጸው ነው>>
ብሎ ጽፏል።
#አስተውሉ #ዮሐንስ #አፈወርቅ #የጳውሎስ ጹሕፍ ምን እንደነበረ
#ሲገልጽ እነመለከታለን።
#ጳውሎስ " #የሚማልደው"ብሎ እንደጻፈ ይህም የክርስቶስን #ትሕትና እና #በሥጋው ወይም #በሰውነቱ #አንጻር #የተነገረ እነደሆነ እና #ጌታ ለእኛ ያለውን #ፍቅር #ለሚያስረዳት የተጻፈ #መሆኑን ገልጿል።
አስተውሉ!!
#ዮሐንስ አፈወርቅ #መናፍቅ ነበር እንዴ? ነው ወይስ
#የመናፍቃንን #መጽሐፍ ቅዱስ
ነው የተረጎመው? ነው ወይስ
#እናንተ #አባታችን ከምትሉት #ዮሐንስ አፈወርቅ #ትበልጣላችሁ? ነው ወይስ
#ተሳስቶ ነበር? ምንድን ነው #የምትመልሱት?
*
#ይህም ብቻ አይደለም የክርስቶስ #አማላጅነት #ከአብ #ያንሳል ማለት እንዳልሆነ
፣እኛን ለመርዳት አቅም ስለሌለው #መለመን አስፈልጎት እንዳልሆነ ነገር ግን
ለእኛ ያለውን #ፍቅር ለማሳየት እንደሆነ ገልጿል።
#ይህን ቢገልጽም #የጳውሎስን
#ቃል #መናፍቃን #የጨመሩት ነው አላለም።
ነገር ግን ከጳውሎስ #የሰማውን ቃል #እርሱም ተቀበሎ እየደጋገመ ይናገረዋል ።
ለምሳሌ ፦
⚜
<< #ክርስቶስ አሁን #በክብሩ #የሚታይ ቢሆንም #ርኅራኄውን ከእኛ #አላራቀም #ስለእኛ
#ይማልዳል #እንጅ>>
⚜
<< #እንግዲህ #መንፈስቅዱስ ራሱ #በማይነገር #መቃተት #የሚማልድልን ከሆነ #ኢየሱስም #ሞቶ #የሚያማልደን ከሆነ #አብም #ለአንተ ሲባል #ለልጁ #ካልራራለት #አንተን #ከመረጠህ #ካጸደቀህ ከዚህ ሌላ በምን #ትፈራለህ?>>
⚜
<< #እግዚአብሔር #ዘውዱን አቀዳጅቶናል። #የሚኮንነንስ #ማነው? #ክርስቶስ #ሞቶልናል #መሞት ብቻ አይደለም ከዚህም በኋላ #ለእኛ #ስለሚማልድ ማን
#ይኮንነናል? >>
📖/፤ ሐመረ መጽሄት ሐምሌ 2007 ገጽ 10
በማለት ያብራራዋል።
#ለመሆኑ > #ዮሐንስ #አፈወርቅ< እንዲህ እየገለጸው እያለ
#መናፍቃን #የጨመሩት ነው #የምትሉት ከየት አምጥታቹ ነው? እናንተ #ሰዎች ሆይ #ከስህተታችሁ ታረሙ።
#ይህ " #ዮሐንስ #አፈወርቅ" ዕብራውያን 7:25ን በተረጎመበት ድርሳን 13 ላይ
የሮሜን መልእክት ለማስረጃ ጠቅሶታል።
ሮሜ8:34 ላይ የተጻፈውና ዕብ7:25 ላይ የተጻፈው ቃል #ተመሳሳይ እንደሆነ ያስረዳል። ይህ ዮሐንስ አፈወርቅ
#የክርስቶስን #አማላጅነት #ከፍቅር #አንጻር ይመለከተዋል ለምሳሌ፦
⚜ ዮሐ17:9-21
ያለውን #የጌታን #ምልጃ እንዲህ ገልጾታል ፦
*
<< "I pray not that You should take them out of the world, but
that You should keep them from the evil."
Again He simplifies His language; again He renders it more
clear; which is the act of one showing, by making entreaty
for them with exactness, nothing else but this, that He has a
very tender care for them. Yet He Himself had told them,
that the Father would do all things whatsoever they should
ask. How then does He here pray for them? As I said, for
no other purpose than to show His love .>>
በማለት የጸለየው የፍቅር መገለጫ መሆኑን በድርሳን 82 ገልጾታል ።
ራሱን ያለምስክር የማይተው ጌታ በእነዚህ ሰዎች ሞስክር አአስቀምጧል ።
እንግዲህ መጀመሪያ #በግሪክ የጻፈው #ሐዋርያ ስለእኛ #የሚማልደው ካለ አባቶቻችንም ይህንን #እውነት ካጸኑልን ታድያ ይህንን #በመንፈስ ቅዱስ በተሰጠ #ሐዋርያዊ ስልጣን የተጻፈን ቃል #የመለወጥ ስልጣን ያለው አለን? #ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስን #እንመን? #ወይስ #እነርሱን?
አስቡበት!!
#ይህም ብቻ ሳይሆን ‹ #ስለ እኛ #ይፈርዳል› ተብሎ የተተረጐመው ቃል #ስሕተት የሆነው ንባቡ በመተርጎሙ ብቻ ሳይሆን፤ #በሕገ #ሰዋስው መሠረት ሲታይ ሐረጉ #በዐረፍተ ነገሩ ውስጥ እንዲገልጽ #የተፈለገውን ሐሳብ ስለማይገልጽና ሌላ #ትርጕም ስለሚሰጥም #ጭምር ነው እንጂ፡፡ በዐማርኛ ሰዋስው ‹ #ስለ እኛ ይፈርዳል› የሚል ንባብ " #ለእኛ ይፈርዳል› ወይም " #በእኛ ይፈርዳል" የሚል #ትርጕም ሊሰጥ አይችልም፡፡ የሚሰጠው #ፍቺ በእኛ ምትክ፣ #እኛን #ወክሎ #ይፈርዳል የሚል ነው፡፡ ይህ ደግሞ ቃሉን የለወጡት ሰዎች ቃሉ እንዲናገርላቸው የፈለጉትን ‹ #ለእኛ ይፈርዳል› ወይም " #በእኛ ይፈርዳል" የሚለውን #ሐሳብ አይጠራላቸውም፡፡ እንዲያውም ያልጠበቁትን #ትርጕም ይሰጥባቸዋል፡፡ የተፈለገውን #ትርጕም ይሰጥ ዘንድ ‹ #ስለ› የሚለው መስተዋድድ #ይፈርዳል ከሚለው ግስ ጋር ሳይሆን #ይማልዳል ወይም #ይከራከራል ከሚለው #ግሥ ጋር ነው ሊሄድ የሚችለው››፡፡
ይቀጥላል..(ሮሜ 8፥34)
@gedlatnadersanat @teeod
#ስለዚህም ይህ " #መናፍቅ #የጨመሩት ነው" የሚለው ንግግር ሆን ብሎ ሰውን ለማሳሳት #የተፈጠረ መላምት ነው ከማለት ያለፈ ሊባል የሚቻለው ሌላ ነገር የለም። ይህ ራሱ #የአንዳንዶች #የማታለያ #ዘዴ ብቻ ነው እንጂ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቃሉ #እውነት እንደሆነ #ከጥንትም እንደነበረ ራሳቸውም ማመናቸው ተራጋግጧል።
ለምሳሌ፦
#ማኅበረ ቅዱሳን #ለተሐድሶ መልስ እሰጥበታለሁ ብሎ በለቀቀው ድምፅ ወምስል (ቪሲዲ) ላይ " #ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ" ይህን ጥቅስ በተመለከተ ‹‹ #ስለ እኛ #የሚማልደው የሚለው ቃሉ አለ፤ #ከጥንቱም #ከግሪኩ አለ›› የሚል #አስተያየታቸውን መስጠታቸውን መመልከት ይቻላል፡፡
(ማኅበረ ቅዱሳን፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን እናድሳለን ብለው የተነሡ ፕሮቴስታንቶች በሚያነሧቸው ጉዳዮች ላይ የተሰጠ መልስ 2ኛው ድምፅ ወምስል፣ (መስከረም 2010)፣ 8፡11-8፡15 ደቂቃ፡፡)
ዞሮ ዞሮ ይህም የሆነው #እውነትን ደብቆ #መቀመጥ ስለማይቻል ብቻ ነው። ከዚህም በተጨማሪ #አባቶቼ እያሉ የሚጠሯቸው ፣ #መታሰቢያም የሰሩላቸው #አባቶች ይህን ቃል የተረዱት የዛሬዎቹ አንዳንድ መምህር ተብዬዎች ከሚያስቡት በተቃራኒ ነው።
@ ለምሳሌ፦
#ዮሐንስ አፈወርቅን ብንመለከት #የሮሜ መልእክትን በተረጎመበት
/" #ድርሳን 15" ይህን ቃል #እንደወረደ ተጠቅሞታል።
እንዲህ ብሏል ፦
<< #ቅዱስ ጳውሎስ " #ስለ እኛ #የሚማልደው"ብሎ #ለሥጋ እንደሚገባ አድርጎ የተናገረው #ፍቅሩን #ይገልጽ ዘንድ #በታላቅ #ትህትና የገለጸው ነው>>
ብሎ ጽፏል።
#አስተውሉ #ዮሐንስ #አፈወርቅ #የጳውሎስ ጹሕፍ ምን እንደነበረ
#ሲገልጽ እነመለከታለን።
#ጳውሎስ " #የሚማልደው"ብሎ እንደጻፈ ይህም የክርስቶስን #ትሕትና እና #በሥጋው ወይም #በሰውነቱ #አንጻር #የተነገረ እነደሆነ እና #ጌታ ለእኛ ያለውን #ፍቅር #ለሚያስረዳት የተጻፈ #መሆኑን ገልጿል።
አስተውሉ!!
#ዮሐንስ አፈወርቅ #መናፍቅ ነበር እንዴ? ነው ወይስ
#የመናፍቃንን #መጽሐፍ ቅዱስ
ነው የተረጎመው? ነው ወይስ
#እናንተ #አባታችን ከምትሉት #ዮሐንስ አፈወርቅ #ትበልጣላችሁ? ነው ወይስ
#ተሳስቶ ነበር? ምንድን ነው #የምትመልሱት?
*
#ይህም ብቻ አይደለም የክርስቶስ #አማላጅነት #ከአብ #ያንሳል ማለት እንዳልሆነ
፣እኛን ለመርዳት አቅም ስለሌለው #መለመን አስፈልጎት እንዳልሆነ ነገር ግን
ለእኛ ያለውን #ፍቅር ለማሳየት እንደሆነ ገልጿል።
#ይህን ቢገልጽም #የጳውሎስን
#ቃል #መናፍቃን #የጨመሩት ነው አላለም።
ነገር ግን ከጳውሎስ #የሰማውን ቃል #እርሱም ተቀበሎ እየደጋገመ ይናገረዋል ።
ለምሳሌ ፦
⚜
<< #ክርስቶስ አሁን #በክብሩ #የሚታይ ቢሆንም #ርኅራኄውን ከእኛ #አላራቀም #ስለእኛ
#ይማልዳል #እንጅ>>
⚜
<< #እንግዲህ #መንፈስቅዱስ ራሱ #በማይነገር #መቃተት #የሚማልድልን ከሆነ #ኢየሱስም #ሞቶ #የሚያማልደን ከሆነ #አብም #ለአንተ ሲባል #ለልጁ #ካልራራለት #አንተን #ከመረጠህ #ካጸደቀህ ከዚህ ሌላ በምን #ትፈራለህ?>>
⚜
<< #እግዚአብሔር #ዘውዱን አቀዳጅቶናል። #የሚኮንነንስ #ማነው? #ክርስቶስ #ሞቶልናል #መሞት ብቻ አይደለም ከዚህም በኋላ #ለእኛ #ስለሚማልድ ማን
#ይኮንነናል? >>
📖/፤ ሐመረ መጽሄት ሐምሌ 2007 ገጽ 10
በማለት ያብራራዋል።
#ለመሆኑ > #ዮሐንስ #አፈወርቅ< እንዲህ እየገለጸው እያለ
#መናፍቃን #የጨመሩት ነው #የምትሉት ከየት አምጥታቹ ነው? እናንተ #ሰዎች ሆይ #ከስህተታችሁ ታረሙ።
#ይህ " #ዮሐንስ #አፈወርቅ" ዕብራውያን 7:25ን በተረጎመበት ድርሳን 13 ላይ
የሮሜን መልእክት ለማስረጃ ጠቅሶታል።
ሮሜ8:34 ላይ የተጻፈውና ዕብ7:25 ላይ የተጻፈው ቃል #ተመሳሳይ እንደሆነ ያስረዳል። ይህ ዮሐንስ አፈወርቅ
#የክርስቶስን #አማላጅነት #ከፍቅር #አንጻር ይመለከተዋል ለምሳሌ፦
⚜ ዮሐ17:9-21
ያለውን #የጌታን #ምልጃ እንዲህ ገልጾታል ፦
*
<< "I pray not that You should take them out of the world, but
that You should keep them from the evil."
Again He simplifies His language; again He renders it more
clear; which is the act of one showing, by making entreaty
for them with exactness, nothing else but this, that He has a
very tender care for them. Yet He Himself had told them,
that the Father would do all things whatsoever they should
ask. How then does He here pray for them? As I said, for
no other purpose than to show His love .>>
በማለት የጸለየው የፍቅር መገለጫ መሆኑን በድርሳን 82 ገልጾታል ።
ራሱን ያለምስክር የማይተው ጌታ በእነዚህ ሰዎች ሞስክር አአስቀምጧል ።
እንግዲህ መጀመሪያ #በግሪክ የጻፈው #ሐዋርያ ስለእኛ #የሚማልደው ካለ አባቶቻችንም ይህንን #እውነት ካጸኑልን ታድያ ይህንን #በመንፈስ ቅዱስ በተሰጠ #ሐዋርያዊ ስልጣን የተጻፈን ቃል #የመለወጥ ስልጣን ያለው አለን? #ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስን #እንመን? #ወይስ #እነርሱን?
አስቡበት!!
#ይህም ብቻ ሳይሆን ‹ #ስለ እኛ #ይፈርዳል› ተብሎ የተተረጐመው ቃል #ስሕተት የሆነው ንባቡ በመተርጎሙ ብቻ ሳይሆን፤ #በሕገ #ሰዋስው መሠረት ሲታይ ሐረጉ #በዐረፍተ ነገሩ ውስጥ እንዲገልጽ #የተፈለገውን ሐሳብ ስለማይገልጽና ሌላ #ትርጕም ስለሚሰጥም #ጭምር ነው እንጂ፡፡ በዐማርኛ ሰዋስው ‹ #ስለ እኛ ይፈርዳል› የሚል ንባብ " #ለእኛ ይፈርዳል› ወይም " #በእኛ ይፈርዳል" የሚል #ትርጕም ሊሰጥ አይችልም፡፡ የሚሰጠው #ፍቺ በእኛ ምትክ፣ #እኛን #ወክሎ #ይፈርዳል የሚል ነው፡፡ ይህ ደግሞ ቃሉን የለወጡት ሰዎች ቃሉ እንዲናገርላቸው የፈለጉትን ‹ #ለእኛ ይፈርዳል› ወይም " #በእኛ ይፈርዳል" የሚለውን #ሐሳብ አይጠራላቸውም፡፡ እንዲያውም ያልጠበቁትን #ትርጕም ይሰጥባቸዋል፡፡ የተፈለገውን #ትርጕም ይሰጥ ዘንድ ‹ #ስለ› የሚለው መስተዋድድ #ይፈርዳል ከሚለው ግስ ጋር ሳይሆን #ይማልዳል ወይም #ይከራከራል ከሚለው #ግሥ ጋር ነው ሊሄድ የሚችለው››፡፡
ይቀጥላል..(ሮሜ 8፥34)
@gedlatnadersanat @teeod
ተሻሽሎ የቀረበ
መጽሀፈ ሰአታት
💠 "ኪሩቤል አፍራሰ ፌማ፣ ወሱራፌል ዘራማ፣ ክሉላነ ሞገስ ወግርማ፣ ይሴብሑኪ ማርያም በሐዋዝ ዜማ"
💠 " ግርማንና ሞገስን የተቀዳጁ የፌማ ፈረሶች ኪሩቤልና ራማዊው ሱራፌልም ባማረ ዜማ ማርያም ሆይ አንቺን ያመሰግኑሻል"
/ኲሎሙ ዘኪዳነ ምህረት -- ገጽ 109/
▶️ በዚህ ክፍል ላይ ደራሲው #ኪሩቤልና #ሱራፌል ባማረ ዜማ #ማርያምን #እንደሚያመሰግኗት ይናገራል። በእርግጥ እነዚህ #ቅዱሳን #ፍጥረታት #ተጨማሪ አድርገው ወይም #እግዚአብሔርን #ትተው #የሚያመሰግኑት #ሌላ ተመስጋኝ #ፍጡር #እንደተመደበላቸው የሚያሳይ #መፅሀፍቅዱሳዊ መረጃ የለንም። ደግሞም #በሰማይ #ፍጡር #አይመሰገንም፤ ወደዚያች #ከተማ #የገባ ሁሉ #የከተማዋን #ባለቤት #ያመሰግናል፤ <እኔ ልመስገን> የሚል #ፍጡርም የለም።
<ድንግል ማርያምም> በሰማይ #ከአእላፋት #መላእክትና #ከቅዱሳን ጋር ሆና ስለተደረገላት ነገር #ፈጣሪዎን ታመሰግናለች።
ከዚህ ውጪ ግን በዚያ #በሰማይ #ከኪሩቤልና #ከሱራፌል #ውዳሴን #ትቀበላለች ብሎ ማሰብ #በምድር እንኳን #የተወገዘውን #ፍጡራንን #ማምለክ ወደ #ሰማይ ለማውጣትና #በሰማይም #ተቀባይነት ያለው #ለማስመሰል የተደረገ ^ጥረት እንደሆነ #አስተዋዮች አያጡትም።
▶️ የሰማይ አምልኮ በተገለጠበት #በራእይ #መፅሀፍም #ቅዱሳን #መላእክት #በአንዱም አጋጣሚ #ፍጡራንን #ሲያመልኩ #አለመታየታቸው #ትምህርት ሊሆነን ይገባል።
<የጌታን እናት> የሕይወት #ታሪክ በሚገባ የሚያውቁ #ሐዋሪያት እንኳ ምንም #የጌታቸው #እናት ብትሆንም እርሷ #ምስጋናና፣ ውዳሴ #ልትቀበል #እንደሚገባት ለማመልከት #አንድ #ጥቅስ እንኳን አልፃፉልንም።
<< እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ #ብፅኢት ይሉኛል>>/ሉቃ 1-48/። ብላ ራሷ #ድንግል #ማርያም የተናገረችው #ቃልም ቢሆን እንደ #ኤልሳቤጥ <ከጌታ የተነገረላት ይፈጸማልና ያመነች ብጽኢት ናት>/ሉቃ 1-45/። ብሎ #ስለጌታ #እናት #በሦስተኛ መደብ #ምሥክርነት #መስጠት ማለት ነው እንጅ #እርሷ #ከሞተች ቡሀላ #በጸሎትና #በውዳሴ #በሁለተኛ #መደብ
<< #ማርያም ሆይ #ብጽኢት ነሽ>> ማለትን የሚያመለክት አይደለም።
( <ለድንግል ማርያም የሚጠቀሱ የተለመዱ መጽሀፍ ቅዱሳዊ ጥቅሶችና ማብራሪያቸው> በሚለው ስር ሰፊ ማብራሪያ ያገኙበታል።)
#ሐዋርያትም ለእርሷ የሚሆን #ውዳሴ አላቀረቡም፤ ይህንም አለማዳረጋቸው #በንቀት ሳይሆን #ማድረግ የሚገባቸውን #በውስጣቸው የሚኖር #መንፈስ #ቅዱስ ስለሚያሳያቸው ነው። #በሰማይ ያሉ #መላእክትም ባመሰገኑ ጊዜ ሁሉ #እሷን አለመጨመራቸው ይህን ማድረግ #ስህተት ስለሆነ ነው። በመሆኑም #የሰማይ #ቅዱሳን #ፍጥረታት #የሚያመሰግኑትንና፣ #ምስጋና #የሚገባውን #ጠንቅቀው ስለሚያቁ #ሲያመሰግኑ እንዲህ ይላሉ፤ ፦
<<መጽሐፉን ትወስድ ዘንድ ማኅተሞቹንም ትፈታ ዘንድ #ይገባሃል፥ #ታርደሃልና፥ #በደምህም ለእግዚአብሔር #ከነገድ ሁሉ #ከቋንቋም ሁሉ #ከወገንም ሁሉ #ከሕዝብም ሁሉ #ሰዎችን #ዋጅተህ #ለአምላካችን #መንግሥትና #ካህናት ይሆኑ ዘንድ አደረግሃቸው፥ በምድርም ላይ #ይነግሣሉ እያሉ አዲስን ቅኔ ይዘምራሉ።>>
<<አየሁም፥ በዙፋኑም በእንስሶቹም በሽማግሌዎቹም ዙሪያ የብዙ መላእክትን ድምፅ ሰማሁ፤ ቍጥራቸውም አእላፋት ጊዜ አእላፋትና ሺህ ጊዜ ሺህ ነበር፥ በታላቅም ድምፅ። #የታረደው #በግ #ኃይልና #ባለ #ጠግነት #ጥበብም #ብርታትም #ክብርም #ምስጋናም #በረከትም #ሊቀበል #ይገባዋል አሉ።>> /ራእይ 5፤ 9-12/።
በዚህ ክፍል ላይ #ሲመሰገን የምናየው #ክርስቶስ ነው እንጅ #ድንግል ማርያም አይደለችም።
በአካባቢው መኖሯንም የሚገልጽ ምንም #የመጽሀፍ #ቅዱስ ክፍል የለም። በተጨማሪም እስቲ የሚከተሉትን ጥቅሶች እንመልከታቸው፤ ፦
✅ ራእይ 4-8 , 7-9 , 11-15 , 12-10 , 15-3 , 19፥1።
በእነዚህም #ጥቅሶች #በሙሉ #ከጌታ #በስተቀር #በሰማይ #ማንም #አልተመሰገነም። #በመንፈስ #ቅዱስ #ተመርተው #የጌታ #ሰዎች የጻፉት #መጽሀፍ #ቅዱስ በሰማይ #የሚመሰገነውንና ያለውን #የአምልኮ #ስርዓት በዚህ ዓይነት አስቀምጦልናል። ስለሆነም #ያላየነውንና #ያልሰማነውን #በመጽሀፍ #ቅዱስም የሌለውን በሚያስተምሩ #ሰዎች ላይ #በእውነትና #በመንፈስ የሚመለከው #አምላክ ይፈርድባቸዋል። #ከቅዱስ #መጽሐፍ #ሐሳብና #እውነታ በተለየ መንገድ <<በሰማይ ማርያም ትመሰገናለች፤ እነ ሱራፌል ያመሰግኗታል>> ማለቱ ራስን #ሀሰተኛ #ምስክር ማድረግ ነው። ይህም #በእግዚአብሄር ፊት ተጠያቂ ያደርጋል። ምክንያቱም #በእውነተኛው #ቅዱስ #መጽሀፍ #ባለመመዝገቡና #እውነት ባለመሆኑ ነው። ስለሆነም #ኪሩቤልና #ሱራፌል እንዲህ ያለውን #ስህተት ይፈጽማሉ ብሎ #መመስከሩ #የሀሰት #ምስክር #ያሰኛል እንጂ #ማርያምንም ሆነ #ኪሩቤልን ደስ ማሰኘት እንዳልሆነ #መገንዘብ ይገባል። ዩሐንስ #በራእይ ያን ሁሉ #ምስጋና ሲያይ አንዴ እንኳ <ድንግል ማርያም> #ስትመሰገን አልሰማም። በመሆኑም #ኪሩቤልና #ሱራፌል <<የታረደውን በግ>> ብቻ #እንደሚያመሰግኑ #መመስከሩ በቂ ነውና እንዲህ የሚያደርጉትን <<ከተጻፈው አትለፍ>> /1ቆሮ 4፥6/ የሚለውን #የተቀደሰ #መመሪያ ተማሩ እንላቸዋለን።
✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝
@gedlatnadersanat
መጽሀፈ ሰአታት
💠 "ኪሩቤል አፍራሰ ፌማ፣ ወሱራፌል ዘራማ፣ ክሉላነ ሞገስ ወግርማ፣ ይሴብሑኪ ማርያም በሐዋዝ ዜማ"
💠 " ግርማንና ሞገስን የተቀዳጁ የፌማ ፈረሶች ኪሩቤልና ራማዊው ሱራፌልም ባማረ ዜማ ማርያም ሆይ አንቺን ያመሰግኑሻል"
/ኲሎሙ ዘኪዳነ ምህረት -- ገጽ 109/
▶️ በዚህ ክፍል ላይ ደራሲው #ኪሩቤልና #ሱራፌል ባማረ ዜማ #ማርያምን #እንደሚያመሰግኗት ይናገራል። በእርግጥ እነዚህ #ቅዱሳን #ፍጥረታት #ተጨማሪ አድርገው ወይም #እግዚአብሔርን #ትተው #የሚያመሰግኑት #ሌላ ተመስጋኝ #ፍጡር #እንደተመደበላቸው የሚያሳይ #መፅሀፍቅዱሳዊ መረጃ የለንም። ደግሞም #በሰማይ #ፍጡር #አይመሰገንም፤ ወደዚያች #ከተማ #የገባ ሁሉ #የከተማዋን #ባለቤት #ያመሰግናል፤ <እኔ ልመስገን> የሚል #ፍጡርም የለም።
<ድንግል ማርያምም> በሰማይ #ከአእላፋት #መላእክትና #ከቅዱሳን ጋር ሆና ስለተደረገላት ነገር #ፈጣሪዎን ታመሰግናለች።
ከዚህ ውጪ ግን በዚያ #በሰማይ #ከኪሩቤልና #ከሱራፌል #ውዳሴን #ትቀበላለች ብሎ ማሰብ #በምድር እንኳን #የተወገዘውን #ፍጡራንን #ማምለክ ወደ #ሰማይ ለማውጣትና #በሰማይም #ተቀባይነት ያለው #ለማስመሰል የተደረገ ^ጥረት እንደሆነ #አስተዋዮች አያጡትም።
▶️ የሰማይ አምልኮ በተገለጠበት #በራእይ #መፅሀፍም #ቅዱሳን #መላእክት #በአንዱም አጋጣሚ #ፍጡራንን #ሲያመልኩ #አለመታየታቸው #ትምህርት ሊሆነን ይገባል።
<የጌታን እናት> የሕይወት #ታሪክ በሚገባ የሚያውቁ #ሐዋሪያት እንኳ ምንም #የጌታቸው #እናት ብትሆንም እርሷ #ምስጋናና፣ ውዳሴ #ልትቀበል #እንደሚገባት ለማመልከት #አንድ #ጥቅስ እንኳን አልፃፉልንም።
<< እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ #ብፅኢት ይሉኛል>>/ሉቃ 1-48/። ብላ ራሷ #ድንግል #ማርያም የተናገረችው #ቃልም ቢሆን እንደ #ኤልሳቤጥ <ከጌታ የተነገረላት ይፈጸማልና ያመነች ብጽኢት ናት>/ሉቃ 1-45/። ብሎ #ስለጌታ #እናት #በሦስተኛ መደብ #ምሥክርነት #መስጠት ማለት ነው እንጅ #እርሷ #ከሞተች ቡሀላ #በጸሎትና #በውዳሴ #በሁለተኛ #መደብ
<< #ማርያም ሆይ #ብጽኢት ነሽ>> ማለትን የሚያመለክት አይደለም።
( <ለድንግል ማርያም የሚጠቀሱ የተለመዱ መጽሀፍ ቅዱሳዊ ጥቅሶችና ማብራሪያቸው> በሚለው ስር ሰፊ ማብራሪያ ያገኙበታል።)
#ሐዋርያትም ለእርሷ የሚሆን #ውዳሴ አላቀረቡም፤ ይህንም አለማዳረጋቸው #በንቀት ሳይሆን #ማድረግ የሚገባቸውን #በውስጣቸው የሚኖር #መንፈስ #ቅዱስ ስለሚያሳያቸው ነው። #በሰማይ ያሉ #መላእክትም ባመሰገኑ ጊዜ ሁሉ #እሷን አለመጨመራቸው ይህን ማድረግ #ስህተት ስለሆነ ነው። በመሆኑም #የሰማይ #ቅዱሳን #ፍጥረታት #የሚያመሰግኑትንና፣ #ምስጋና #የሚገባውን #ጠንቅቀው ስለሚያቁ #ሲያመሰግኑ እንዲህ ይላሉ፤ ፦
<<መጽሐፉን ትወስድ ዘንድ ማኅተሞቹንም ትፈታ ዘንድ #ይገባሃል፥ #ታርደሃልና፥ #በደምህም ለእግዚአብሔር #ከነገድ ሁሉ #ከቋንቋም ሁሉ #ከወገንም ሁሉ #ከሕዝብም ሁሉ #ሰዎችን #ዋጅተህ #ለአምላካችን #መንግሥትና #ካህናት ይሆኑ ዘንድ አደረግሃቸው፥ በምድርም ላይ #ይነግሣሉ እያሉ አዲስን ቅኔ ይዘምራሉ።>>
<<አየሁም፥ በዙፋኑም በእንስሶቹም በሽማግሌዎቹም ዙሪያ የብዙ መላእክትን ድምፅ ሰማሁ፤ ቍጥራቸውም አእላፋት ጊዜ አእላፋትና ሺህ ጊዜ ሺህ ነበር፥ በታላቅም ድምፅ። #የታረደው #በግ #ኃይልና #ባለ #ጠግነት #ጥበብም #ብርታትም #ክብርም #ምስጋናም #በረከትም #ሊቀበል #ይገባዋል አሉ።>> /ራእይ 5፤ 9-12/።
በዚህ ክፍል ላይ #ሲመሰገን የምናየው #ክርስቶስ ነው እንጅ #ድንግል ማርያም አይደለችም።
በአካባቢው መኖሯንም የሚገልጽ ምንም #የመጽሀፍ #ቅዱስ ክፍል የለም። በተጨማሪም እስቲ የሚከተሉትን ጥቅሶች እንመልከታቸው፤ ፦
✅ ራእይ 4-8 , 7-9 , 11-15 , 12-10 , 15-3 , 19፥1።
በእነዚህም #ጥቅሶች #በሙሉ #ከጌታ #በስተቀር #በሰማይ #ማንም #አልተመሰገነም። #በመንፈስ #ቅዱስ #ተመርተው #የጌታ #ሰዎች የጻፉት #መጽሀፍ #ቅዱስ በሰማይ #የሚመሰገነውንና ያለውን #የአምልኮ #ስርዓት በዚህ ዓይነት አስቀምጦልናል። ስለሆነም #ያላየነውንና #ያልሰማነውን #በመጽሀፍ #ቅዱስም የሌለውን በሚያስተምሩ #ሰዎች ላይ #በእውነትና #በመንፈስ የሚመለከው #አምላክ ይፈርድባቸዋል። #ከቅዱስ #መጽሐፍ #ሐሳብና #እውነታ በተለየ መንገድ <<በሰማይ ማርያም ትመሰገናለች፤ እነ ሱራፌል ያመሰግኗታል>> ማለቱ ራስን #ሀሰተኛ #ምስክር ማድረግ ነው። ይህም #በእግዚአብሄር ፊት ተጠያቂ ያደርጋል። ምክንያቱም #በእውነተኛው #ቅዱስ #መጽሀፍ #ባለመመዝገቡና #እውነት ባለመሆኑ ነው። ስለሆነም #ኪሩቤልና #ሱራፌል እንዲህ ያለውን #ስህተት ይፈጽማሉ ብሎ #መመስከሩ #የሀሰት #ምስክር #ያሰኛል እንጂ #ማርያምንም ሆነ #ኪሩቤልን ደስ ማሰኘት እንዳልሆነ #መገንዘብ ይገባል። ዩሐንስ #በራእይ ያን ሁሉ #ምስጋና ሲያይ አንዴ እንኳ <ድንግል ማርያም> #ስትመሰገን አልሰማም። በመሆኑም #ኪሩቤልና #ሱራፌል <<የታረደውን በግ>> ብቻ #እንደሚያመሰግኑ #መመስከሩ በቂ ነውና እንዲህ የሚያደርጉትን <<ከተጻፈው አትለፍ>> /1ቆሮ 4፥6/ የሚለውን #የተቀደሰ #መመሪያ ተማሩ እንላቸዋለን።
✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝
@gedlatnadersanat
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ ⚜ ዕብራውያን 5፤ 7-10 << እርሱም #በስጋው #ወራት #ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ #ጩኸትና #ከእንባ ጋር ጸሎትንና #ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤ ምንም ልጅ ቢሆን፥ ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ፤ ከተፈጸመም በኋላ በእግዚአብሔር እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ሊቀ ካህናት ተብሎ ስለ ተጠራ፥ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው።>> አንዳንዶች…
✍✍
⚜ ዕብራውያን 7፤ 20-28
<< እነርሱም ያለ #መሐላ #ካህናት ሆነዋልና፤ #እርሱ ግን። ጌታ። አንተ #እንደ #መልከ ጼዴቅ ሹመት #ለዘላለም #ካህን ነህ ብሎ #ማለ #አይጸጸትም ብሎ በተናገረለት #ከመሐላ ጋር #ካህን ሆኖአልና ያለ #መሐላ #ካህን እንዳልሆነ መጠን፥ እንዲሁ #ኢየሱስ #ለሚሻል #ኪዳን #ዋስ ሆኖአል። #እነርሱም እንዳይኖሩ #ሞት ስለ ከለከላቸው #ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤ #እርሱ ግን #ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ #የማይለወጥ #ክህነት አለው፤ #ስለ እነርሱም #ሊያማልድ #ዘወትር #በሕይወት #ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ #በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ #ሊያድናቸው ይችላል። #ቅዱስና ያለ #ተንኮል ነውርም #የሌለበት ከኃጢአተኞችም የተለየ #ከሰማያትም ከፍ ከፍ ያለ፥ እንደዚህ ያለ #ሊቀ #ካህናት ይገባልና፤ #እርሱም እንደነዚያ #ሊቃነ ካህናት አስቀድሞ ስለ ራሱ #ኃጢአት በኋላም ስለ ሕዝቡ #ኃጢአት #ዕለት #ዕለት #መሥዋዕትን ሊያቀርብ #አያስፈልገውም፤ ራሱን #ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ #ፈጽሞ #አድርጎአልና። ሕጉ ድካም ያላቸውን ሰዎች #ሊቀ #ካህናት #አድርጎ ይሾማልና፤ ከሕግ በኋላ የመጣ #የመሐላው #ቃል ግን ለዘላለም #ፍጹም የሆነውን ልጅ ይሾማል።>>
<<ለሚሻል ኪዳን ዋስ>> የሆነው #ክርስቶስ እስከሚመጣ ድረስ #ሞት #በአገልግሎታቸው እንዳይቀጥሉ #የከለከላቸው 83 #ሊቃነ #ካህናት ተሹመው ነበር። በቀደመው ኪዳን ውስጥ የነበሩ #ሰዎች አገልግሎት ፈልገው <<አንድ ሰው ተቸግሮ #ካህን ፍለጋ ምናልባት ይሄዳል። ሲድርስ ግን < #ኸረ ሞቶአል! እሌላ ዘንድ መሀድ ያስፈልግሀል> ይባልና ሰውዬው #ዐዝኖ ይሄዳል። #በኢየሱስ ግን እንደዚ የለም፤ #በፈለግህበት ጊዜ ፣ #ባለህበት ቦታ #እርሱ በዚያ አለ>>።
📖/፤ ዳ.እ፣ የሐዋርያው የጳውሎስ መልእክት ወደ እብራውያን ትርጓሜ (ጎንደር፣ 1995 - 5ተኛ እትም) ገጽ 53።
📖/፤ GBV፣ የዕብራውያን መልእክት አንድምታ (ትርጓሜው ከነንባቡ)፣ (1998) ገጽ 61።
#በእግዚአብሄርና #በሰው መካከል እንዲሆኑ #ተስፋ የምናደርጋቸው (የካህኑን ሥራ እንዲሠሩ የምንጠብቀቸው) በሙሉ #በምድር በነበሩ ጊዜ (ከሥጋ ሞታቸው በፊት) በነበረው #አገልግሎታቸው እርሱን ሲያከብሩና #በእርሱ #የክህነት #አገልግሎት ሲጠቀሙ የነበሩ ናቸው። ምናልባት እነዚህ #ሰዎች #በአገልግሎት #ዘመናቸው #ካህናት የነበሩ ቢሆኑም እንኳ አሁን ግን #ሞት ከዚህ አገልግሎታቸው #ሽሯቸዋልና #ከእንግዲህ በዚህ በኩል #ሊያገለግሉ አይችሉም። ስለዚህ #ሞት ወደማይያዘው፣ #ክህነቱም #ዘለዓለማዊ ወደ ሆነው #ጌታ መጠጋት የተሻለ #ውሳኔ ነው።
#መድኃናችን @ክርስቶስ <<አስቀድሞ ስለራሱ ኃጢአት>> ያቀረበው #መስዋእት የለም። ምክንያቱም እርሱ #ቅዱስ፣ #ንጹሕ፣ #ነቀፋ የሌለበት፣ #ጻድቅ ነውና #ክህነቱም ነቀፋ የለበትም። እንዲህ ያለው #ቅዱስ ስለእኛ #በደል ራሱን #መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ <<ምንኛ #የከበረ #መሥዋዕት ነው፤ ለሰዎች ሁሉ #ደኅነንትን ለመስጠት #ኢየሱስ #ሕይወቱን #መሥዋዕት አደረገ። ኢየሱስ ወደዚህ #ዓለም የመጣው #ሕይወቱን ለብዙዎች #ቤዛ አድርጎ #ለመስጠት ነው (ማርቆስ 10፥45)። በመጨረሻም ከመሞቱ በፊት በነበረው ምሽት <<ይህ ስለ ብዙዎች የሚፈስ #የዐዲስ ኪዳን #ደሜ ነው> አለ (ማርቆስ 14፥24)። ለዚህ ነው #በኢየሱስ #ሞት፥ ባፈሰሰው #ክቡር #ደም ድነናል ብለን የምንመሰክረው>>።
በቀደመው ኪዳን አንዱ #ካህን #ሞቶ ሌላው #እስከሚሾም ድረስ #ካህን የማይኖርበት ጊዜ መፈጠሩ እርግጥ ነው። ይህ ደግሞ #በካህኑ አማካይነት ይደረግ የነበረው #የዕርቅ #ሥርዐት ምን ያህል #ችግር ያለበት እንደ ሆነ አመላካች ነው። የእኛ #ሊቀ ካህናት #ኢየሱስ ግን #ዘላለም #በቦታው ስላለ በእርሱ የሚያምኑት #ካህን የሚያጡበት ምንም #ምክንያት የለም። እኛስ ከዚህ #ታላቅ #ሊቀ ካህን ወደ የት እንሄዳለን? መጽሀፉም << #ቅዱስና ያለ #ተንኮል #ነውርም የሌለበት #ከኃጢአተኞችም የተለየ #ከሰማያትም #ከፍ #ከፍ ያለ፥ እንደዚህ ያለ #ሊቀ #ካህናት ይገባልና፤>> የሚለው ለዚሁ ነው(ቁ.26)።
ምንባቡ <ፍጹም ሰው> ስለሆነው ስለ #ኢየሱስ እየተናገረ፤ ለዚህም ደግሞ በቀደመው ኪዳን እና #በእርሱ #ክህነት መካከል ያለውን #ልዩነት እያቀረበ <<ጌታችን ከይሁዳ ነገድ እንደ ወጣ የተገለጠ ነው>> እያለ (ቁ.14) << #በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ #ሊያድናቸው ይችላል>> ብሎ እያስተማረ (ቁ.25) መሆኑን እየተመለከቱ፤ <<በመቀጠል "ውውእቱስ ይነብር ለዓለም እስመ ኢይሠዐር ክህነቱ" (እርሱ ግን #ለዘላለም ይኖራል፤ ክህነቱ አይሻርምና) በማለት የካህናተ ሓዲስ አለቃ #ኢየሱስ #ክርስቶስ ግን <ዘለዓለማዊ አምላክ> ነውና መሻር መለወጥ የሌለበት ክህነቱም የማይለወጥ እንደሆነ ጻፈልን>> የሚሉ ሰዎች ክፍሉ ስለ #ክርስቶስ #አምላክነት እንደማይናገር ሳይገባቸው ቀርቶ ሳይሆን #ነገረ #ምልጃውን #ለመሸፈን መሆኑ ግልጽ ነው።
📖/፤ ሮዳስ ታደሰ (መጋቤ ዐዲስ)፣ ነገረ ክርስቶስ ክፍል 1 (የካቲት 2008) ገጽ 491።
ሐዋርያው አይሻርም ያለው #ክህነቱን እንጂ #መንግስቱን እንዳልሆነ ልብ ማለት ያስፈልጋል። ደግሞስ በራሳቸውም ሆነ በ2000 በታተመው 80 አሀዱ <<ለዘላለም ሕያው ነውና ያስታርቃቸዋል>> የሚል መስፈሩን እንዴት አላዩት ይሆን? በአንድምታውስ <<በእሱ አስታራቂነት ወደ እግዚአብሔር። የቀረቡትን ማዳን ይቻለዋል። ፈጽሞ ሕያው ነውና። ተንበለ ሲል፤ አንድም በቁሙ በዕለተ ዐርብ ባደረገው ተልእኮ እስከ ምጽአት ድረስ ሲያድንበት የሚኖር ስለ ሆነ>> መሆኑን መስፈሩን ምነው ሳያነቡት ቀሩ?
📖/፤ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፣ የቅዱስ ጳውሎስ መጽሐፍ ንባቡና ትርጓሜው (አ.አ፣ ግንቦት 1988) ገጽ 434
📖/፤ መሐሪ ትርፌ (ሊቀ ሊቃውንት)፣ የቅዱስ ጳውሎስ መጽሐፍ ንባቡ ከነትርጓሜው (አ.አ፣ ጥቅምት 23 1948) ገጽ 647።
(⁉️ ተንበለ ፦ <<መለመን፣ መጸለይ፣ መማለድ፣ ማማለድ፣ ማላጅ፣ አማላጅ መሆን፣ ዕርቅ ፍቅር ይቅርታ መፈለግ፣ ማረኝ ማርልኝ ማለት>>
📖/፤ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ (አለቃ) መጽሐፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ዐዲስ(1948) ገጽ 900)።
ታድያ #በ80 አሀዱም ሆነ #በአንድምታው ላይ #አስታራቂ መሆኑ የሰፈረው እርሱ ራሱ #አምላክ አይደል እንዴ? ከማን ጋር ነው #የሚያስታርቀው? (ይታረቃቸዋል ሳይሆን ያስታርቃቸዋል የሚለው አገላለጽ ዕርቁ የሚከናወነው ከሌላ አካል ጋር እንደ ሆነ ነው የሚያስረዳው)
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
⚜ ዕብራውያን 7፤ 20-28
<< እነርሱም ያለ #መሐላ #ካህናት ሆነዋልና፤ #እርሱ ግን። ጌታ። አንተ #እንደ #መልከ ጼዴቅ ሹመት #ለዘላለም #ካህን ነህ ብሎ #ማለ #አይጸጸትም ብሎ በተናገረለት #ከመሐላ ጋር #ካህን ሆኖአልና ያለ #መሐላ #ካህን እንዳልሆነ መጠን፥ እንዲሁ #ኢየሱስ #ለሚሻል #ኪዳን #ዋስ ሆኖአል። #እነርሱም እንዳይኖሩ #ሞት ስለ ከለከላቸው #ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤ #እርሱ ግን #ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ #የማይለወጥ #ክህነት አለው፤ #ስለ እነርሱም #ሊያማልድ #ዘወትር #በሕይወት #ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ #በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ #ሊያድናቸው ይችላል። #ቅዱስና ያለ #ተንኮል ነውርም #የሌለበት ከኃጢአተኞችም የተለየ #ከሰማያትም ከፍ ከፍ ያለ፥ እንደዚህ ያለ #ሊቀ #ካህናት ይገባልና፤ #እርሱም እንደነዚያ #ሊቃነ ካህናት አስቀድሞ ስለ ራሱ #ኃጢአት በኋላም ስለ ሕዝቡ #ኃጢአት #ዕለት #ዕለት #መሥዋዕትን ሊያቀርብ #አያስፈልገውም፤ ራሱን #ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ #ፈጽሞ #አድርጎአልና። ሕጉ ድካም ያላቸውን ሰዎች #ሊቀ #ካህናት #አድርጎ ይሾማልና፤ ከሕግ በኋላ የመጣ #የመሐላው #ቃል ግን ለዘላለም #ፍጹም የሆነውን ልጅ ይሾማል።>>
<<ለሚሻል ኪዳን ዋስ>> የሆነው #ክርስቶስ እስከሚመጣ ድረስ #ሞት #በአገልግሎታቸው እንዳይቀጥሉ #የከለከላቸው 83 #ሊቃነ #ካህናት ተሹመው ነበር። በቀደመው ኪዳን ውስጥ የነበሩ #ሰዎች አገልግሎት ፈልገው <<አንድ ሰው ተቸግሮ #ካህን ፍለጋ ምናልባት ይሄዳል። ሲድርስ ግን < #ኸረ ሞቶአል! እሌላ ዘንድ መሀድ ያስፈልግሀል> ይባልና ሰውዬው #ዐዝኖ ይሄዳል። #በኢየሱስ ግን እንደዚ የለም፤ #በፈለግህበት ጊዜ ፣ #ባለህበት ቦታ #እርሱ በዚያ አለ>>።
📖/፤ ዳ.እ፣ የሐዋርያው የጳውሎስ መልእክት ወደ እብራውያን ትርጓሜ (ጎንደር፣ 1995 - 5ተኛ እትም) ገጽ 53።
📖/፤ GBV፣ የዕብራውያን መልእክት አንድምታ (ትርጓሜው ከነንባቡ)፣ (1998) ገጽ 61።
#በእግዚአብሄርና #በሰው መካከል እንዲሆኑ #ተስፋ የምናደርጋቸው (የካህኑን ሥራ እንዲሠሩ የምንጠብቀቸው) በሙሉ #በምድር በነበሩ ጊዜ (ከሥጋ ሞታቸው በፊት) በነበረው #አገልግሎታቸው እርሱን ሲያከብሩና #በእርሱ #የክህነት #አገልግሎት ሲጠቀሙ የነበሩ ናቸው። ምናልባት እነዚህ #ሰዎች #በአገልግሎት #ዘመናቸው #ካህናት የነበሩ ቢሆኑም እንኳ አሁን ግን #ሞት ከዚህ አገልግሎታቸው #ሽሯቸዋልና #ከእንግዲህ በዚህ በኩል #ሊያገለግሉ አይችሉም። ስለዚህ #ሞት ወደማይያዘው፣ #ክህነቱም #ዘለዓለማዊ ወደ ሆነው #ጌታ መጠጋት የተሻለ #ውሳኔ ነው።
#መድኃናችን @ክርስቶስ <<አስቀድሞ ስለራሱ ኃጢአት>> ያቀረበው #መስዋእት የለም። ምክንያቱም እርሱ #ቅዱስ፣ #ንጹሕ፣ #ነቀፋ የሌለበት፣ #ጻድቅ ነውና #ክህነቱም ነቀፋ የለበትም። እንዲህ ያለው #ቅዱስ ስለእኛ #በደል ራሱን #መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ <<ምንኛ #የከበረ #መሥዋዕት ነው፤ ለሰዎች ሁሉ #ደኅነንትን ለመስጠት #ኢየሱስ #ሕይወቱን #መሥዋዕት አደረገ። ኢየሱስ ወደዚህ #ዓለም የመጣው #ሕይወቱን ለብዙዎች #ቤዛ አድርጎ #ለመስጠት ነው (ማርቆስ 10፥45)። በመጨረሻም ከመሞቱ በፊት በነበረው ምሽት <<ይህ ስለ ብዙዎች የሚፈስ #የዐዲስ ኪዳን #ደሜ ነው> አለ (ማርቆስ 14፥24)። ለዚህ ነው #በኢየሱስ #ሞት፥ ባፈሰሰው #ክቡር #ደም ድነናል ብለን የምንመሰክረው>>።
በቀደመው ኪዳን አንዱ #ካህን #ሞቶ ሌላው #እስከሚሾም ድረስ #ካህን የማይኖርበት ጊዜ መፈጠሩ እርግጥ ነው። ይህ ደግሞ #በካህኑ አማካይነት ይደረግ የነበረው #የዕርቅ #ሥርዐት ምን ያህል #ችግር ያለበት እንደ ሆነ አመላካች ነው። የእኛ #ሊቀ ካህናት #ኢየሱስ ግን #ዘላለም #በቦታው ስላለ በእርሱ የሚያምኑት #ካህን የሚያጡበት ምንም #ምክንያት የለም። እኛስ ከዚህ #ታላቅ #ሊቀ ካህን ወደ የት እንሄዳለን? መጽሀፉም << #ቅዱስና ያለ #ተንኮል #ነውርም የሌለበት #ከኃጢአተኞችም የተለየ #ከሰማያትም #ከፍ #ከፍ ያለ፥ እንደዚህ ያለ #ሊቀ #ካህናት ይገባልና፤>> የሚለው ለዚሁ ነው(ቁ.26)።
ምንባቡ <ፍጹም ሰው> ስለሆነው ስለ #ኢየሱስ እየተናገረ፤ ለዚህም ደግሞ በቀደመው ኪዳን እና #በእርሱ #ክህነት መካከል ያለውን #ልዩነት እያቀረበ <<ጌታችን ከይሁዳ ነገድ እንደ ወጣ የተገለጠ ነው>> እያለ (ቁ.14) << #በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ #ሊያድናቸው ይችላል>> ብሎ እያስተማረ (ቁ.25) መሆኑን እየተመለከቱ፤ <<በመቀጠል "ውውእቱስ ይነብር ለዓለም እስመ ኢይሠዐር ክህነቱ" (እርሱ ግን #ለዘላለም ይኖራል፤ ክህነቱ አይሻርምና) በማለት የካህናተ ሓዲስ አለቃ #ኢየሱስ #ክርስቶስ ግን <ዘለዓለማዊ አምላክ> ነውና መሻር መለወጥ የሌለበት ክህነቱም የማይለወጥ እንደሆነ ጻፈልን>> የሚሉ ሰዎች ክፍሉ ስለ #ክርስቶስ #አምላክነት እንደማይናገር ሳይገባቸው ቀርቶ ሳይሆን #ነገረ #ምልጃውን #ለመሸፈን መሆኑ ግልጽ ነው።
📖/፤ ሮዳስ ታደሰ (መጋቤ ዐዲስ)፣ ነገረ ክርስቶስ ክፍል 1 (የካቲት 2008) ገጽ 491።
ሐዋርያው አይሻርም ያለው #ክህነቱን እንጂ #መንግስቱን እንዳልሆነ ልብ ማለት ያስፈልጋል። ደግሞስ በራሳቸውም ሆነ በ2000 በታተመው 80 አሀዱ <<ለዘላለም ሕያው ነውና ያስታርቃቸዋል>> የሚል መስፈሩን እንዴት አላዩት ይሆን? በአንድምታውስ <<በእሱ አስታራቂነት ወደ እግዚአብሔር። የቀረቡትን ማዳን ይቻለዋል። ፈጽሞ ሕያው ነውና። ተንበለ ሲል፤ አንድም በቁሙ በዕለተ ዐርብ ባደረገው ተልእኮ እስከ ምጽአት ድረስ ሲያድንበት የሚኖር ስለ ሆነ>> መሆኑን መስፈሩን ምነው ሳያነቡት ቀሩ?
📖/፤ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፣ የቅዱስ ጳውሎስ መጽሐፍ ንባቡና ትርጓሜው (አ.አ፣ ግንቦት 1988) ገጽ 434
📖/፤ መሐሪ ትርፌ (ሊቀ ሊቃውንት)፣ የቅዱስ ጳውሎስ መጽሐፍ ንባቡ ከነትርጓሜው (አ.አ፣ ጥቅምት 23 1948) ገጽ 647።
(⁉️ ተንበለ ፦ <<መለመን፣ መጸለይ፣ መማለድ፣ ማማለድ፣ ማላጅ፣ አማላጅ መሆን፣ ዕርቅ ፍቅር ይቅርታ መፈለግ፣ ማረኝ ማርልኝ ማለት>>
📖/፤ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ (አለቃ) መጽሐፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ዐዲስ(1948) ገጽ 900)።
ታድያ #በ80 አሀዱም ሆነ #በአንድምታው ላይ #አስታራቂ መሆኑ የሰፈረው እርሱ ራሱ #አምላክ አይደል እንዴ? ከማን ጋር ነው #የሚያስታርቀው? (ይታረቃቸዋል ሳይሆን ያስታርቃቸዋል የሚለው አገላለጽ ዕርቁ የሚከናወነው ከሌላ አካል ጋር እንደ ሆነ ነው የሚያስረዳው)
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ ⚜ ዕብራውያን 7፤ 20-28 << እነርሱም ያለ #መሐላ #ካህናት ሆነዋልና፤ #እርሱ ግን። ጌታ። አንተ #እንደ #መልከ ጼዴቅ ሹመት #ለዘላለም #ካህን ነህ ብሎ #ማለ #አይጸጸትም ብሎ በተናገረለት #ከመሐላ ጋር #ካህን ሆኖአልና ያለ #መሐላ #ካህን እንዳልሆነ መጠን፥ እንዲሁ #ኢየሱስ #ለሚሻል #ኪዳን #ዋስ ሆኖአል። #እነርሱም እንዳይኖሩ #ሞት ስለ ከለከላቸው #ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤ #እርሱ…
✍✍
⚜ ዕብራውያን 9፥15 እና 24
<<ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት #የዘላለምን #ርስት #የተስፋ #ቃል እንዲቀበሉ እርሱ ፨የአዲስ ኪዳን #መካከለኛ፨ ነው። . . . ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን #ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን #በእግዚአብሔር #ፊት #ስለ #እኛ #አሁን #ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ #ሰማይ ገባ።>>
#ክርስቶስ ለምንድን ነው •የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ• የሆነው? ለሚለው ጥያቄ መልስ የሚሰጠው ይሄኛው ክፍል <<የተጠሩት #የዘላለም #ርስት የተስፋ ቃል እንዲቀበሉ>> መሆኑን ያስረዳል። <በአሮንና በልጆቹ>፣ <በአብርሃምና በሙሴ>፣ <በዳዊትና በነቢያት> የተሠሩ #የመካከለኛነት #ሥራዎች ሁሉ #የዘላለምን #ርስት #ለማውረስ የሚሆን ምንም ዐይነት #ተስፋ የሌላቸው መሆኑ፣ #የክርስቶን #የመካከለኝነት ሥራ እንዴት #የላቀ እንደ ሆነ ያሳያል። እንዲህ ያለውን #የመካከለኛነት #ሥራ ከእርሱ #በፊት የሠራው የለም ከእርሱም #ቡኋላ ሊሠራው የሚችል #አይኖርም። በመሆኑም #ሰዎች ሁሉ #ተስፋቸው #ክርስቶስ ብቻ በመሆኑ የእርሱን #የመካከለኛነት #ሥራ በሙሉ #ደስታ #መቀበል ይገባቸዋል። #ኢየሱስ #በሰው እጅ ወዳልተሰራችው #እውነተኛይቱ #ቤተ #መቅደስ የገባው መጽሐፍ እንደሚለው <<ስለ እኛ #አሁን ይታይ ዘንድ>> ማለትም #የምልጃን #ሥራ ይሰራ ዘንድ ነው።
#ሐዋርያው የዐዲስ ኪዳን #መካከለኛ በሚል ክርስቶስን ሲጠራው #በሰው እና #በእግዚአብሄር #መካከል በመግባት ስለ ሠራው #የማዳን (የዕርቅ) #ሥራ ሆኖ ሳለ ይህን #እውነት #መዋጥ የተሳናቸው ሰዎች፦
ስለ <ሊቀ ካህናችን ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ከባሕርይ አባቱ ከአብ፣ ከራሱና ማኅየዊ (አዳኝ) ከሚሆን ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ያስታርቀን ዘንድ የባሪያውን መልክ ይዞ (የእኛን ባሕርይ ነሥቶ) #ትምክህታችን ከምትሆን ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ ሰው ሆነ፤ አምላክ የሆነ ሰው ሰውም የሆነ አምላክ (መካከለኛ) ሆነ፤ በተዋሕዶ አንድ ባሕርይ የሆነ ሥግው ቃል (Incarnated word)፣ አምላክ ወሰብእ (አምላክም ሰውም) (መካከለኛ) ሆነ>
በሚል መካከለኛ ሲል አምላክነቱን እና ሰውነቱን ለማመልከት ነው የሚል መልእክት ያስተላልፋሉ[1]።
#ክርስቶስ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ መሆኑ እውነት ነው። ይህም በነገረ ድነታችን ላይ ወሳኝ ቦታ አለው። ነገር ግን ይህ ምንባብ ክርስቶስ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ስለ መሆኑ የሚናገር ባለ መሆኑ ይህን ምንባብ መሠረት አድርጎ ሊቀርብ የሞከረው ማብራርያ የኢየሱስን መካከለኛነት ለመሸፈን ሆን ተብሎ የቀረበ መሆኑ ግልጽ ነው። ሐዋርያው፤ ፦
<<ይህም ለአሁኑ ጊዜ ምሳሌ ነው፥ እንደዚህም መባና መስዋዕት ይቀርባሉ፤ እነዚህም እስከ መታደስ ዘመን ድረስ የተደረጉ፥ ስለ ምግብና ስለ መጠጥም ስለ ልዩ ልዩ መታጠብም የሚሆኑ #የሥጋ #ሥርዓቶች #ብቻ #ናቸውና የሚያመልከውን #በህሊና #ፍጹም #ሊያደርጉት አይችሉም። ነገር ግን #ክርስቶስ ይመጣ ዘንድ ላለው መልካም ነገር #ሊቀ #ካህናት #ሆኖ፥ በምትበልጠውና በምትሻለው በእጆችም ባልተሠራች ማለት ለዚህ ፍጥረት ባልሆነች ድንኳን፥ #የዘላለምን #ቤዛነት አግኝቶ #አንድ #ጊዜ #ፈጽሞ ወደ #ቅድስት #በገዛ #ደሙ #ገባ እንጂ #በፍየሎችና #በጥጆች #ደም አይደለም። የኮርማዎችና የፍየሎች ደም በረከሱትም ላይ የተረጨ የጊደር አመድ ሥጋን ለማንጻት የሚቀድሱ ከሆኑ፥ ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ #ራሱን #ለእግዚአብሔር #ያቀረበ #የክርስቶስ #ደም እንዴት #ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ #ሕሊናችሁን #ያነጻ ይሆን?>> (ቁ. 9-14)
የሚለውን ካሰፈረ ቡኋላ < #ስለዚህም> በማለት 15ኛውን ቁጥር ይቀጥላል። ይህ ክፍል የሚያመለክተው ክርስቶስ በገዛ ደሙ እንጂ በፍየሎችና በበጎች ደም ዕርቅን ያመጣልን አለመሆኑን ነው። እነዚህ ስርአቶች የሥጋ ስርአቶች ብቻ ነበሩ ማለትም ኃጢአትን መሸፈን ነው እንጂ ማስወገድ አይችሉም። የሚያመልከውን በኅሊና ፍጹም ሊያደርጉት አይችሉም። ለዚህም ነው <ራሱን ለእግዚአብሄር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ከሞተ ሥራ ኅሊናችሁን ያነጻ ይሆን?> በማለት የሰፈረው። ይህም ክርስቶስ የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ እንዲባል ምክንያት ሆኗል። ወደ ቅድስት በእግዚአብሄር ፊት ስለእኛ አሁን ይታይ ዘንድ በገዛ ደሙ ነውና የገባው።
የዕብራውያን መልእክት አንድምታም፦
< . . . . በተጨማሪም በየዓመቱ አንድ ጊዜ ከሚገቡት ከአሮናውያን ካህናት በተለየ ሁኔታ ክርስቶስ አንድ ጊዜ ፈጽሞ ወደ ሰማይ ገብቷል። ወደ ሰማይ የገባውም ቀድሞ የዘላለም ቤዛነትን ያስገኘላቸውን #በክህነት #አገልግሎቱ #ሊረዳቸው ነው[2]።>
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
"ማጣቀሻ"
____________
[1] ሮዳስ ታደሰ (መጋቤ ዐዲስ)፣ <ነገረ ክርስቶስ> _ ክፍል 1 (የካቲት 2008) ገጽ 495።
[2] GBV፣ የዕብራውያን መልእክት አንድምታ (ትርጓሜው ከነንባቡ)፣ 1998 ገጽ 74
⚜ ዕብራውያን 9፥15 እና 24
<<ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት #የዘላለምን #ርስት #የተስፋ #ቃል እንዲቀበሉ እርሱ ፨የአዲስ ኪዳን #መካከለኛ፨ ነው። . . . ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን #ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን #በእግዚአብሔር #ፊት #ስለ #እኛ #አሁን #ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ #ሰማይ ገባ።>>
#ክርስቶስ ለምንድን ነው •የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ• የሆነው? ለሚለው ጥያቄ መልስ የሚሰጠው ይሄኛው ክፍል <<የተጠሩት #የዘላለም #ርስት የተስፋ ቃል እንዲቀበሉ>> መሆኑን ያስረዳል። <በአሮንና በልጆቹ>፣ <በአብርሃምና በሙሴ>፣ <በዳዊትና በነቢያት> የተሠሩ #የመካከለኛነት #ሥራዎች ሁሉ #የዘላለምን #ርስት #ለማውረስ የሚሆን ምንም ዐይነት #ተስፋ የሌላቸው መሆኑ፣ #የክርስቶን #የመካከለኝነት ሥራ እንዴት #የላቀ እንደ ሆነ ያሳያል። እንዲህ ያለውን #የመካከለኛነት #ሥራ ከእርሱ #በፊት የሠራው የለም ከእርሱም #ቡኋላ ሊሠራው የሚችል #አይኖርም። በመሆኑም #ሰዎች ሁሉ #ተስፋቸው #ክርስቶስ ብቻ በመሆኑ የእርሱን #የመካከለኛነት #ሥራ በሙሉ #ደስታ #መቀበል ይገባቸዋል። #ኢየሱስ #በሰው እጅ ወዳልተሰራችው #እውነተኛይቱ #ቤተ #መቅደስ የገባው መጽሐፍ እንደሚለው <<ስለ እኛ #አሁን ይታይ ዘንድ>> ማለትም #የምልጃን #ሥራ ይሰራ ዘንድ ነው።
#ሐዋርያው የዐዲስ ኪዳን #መካከለኛ በሚል ክርስቶስን ሲጠራው #በሰው እና #በእግዚአብሄር #መካከል በመግባት ስለ ሠራው #የማዳን (የዕርቅ) #ሥራ ሆኖ ሳለ ይህን #እውነት #መዋጥ የተሳናቸው ሰዎች፦
ስለ <ሊቀ ካህናችን ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ከባሕርይ አባቱ ከአብ፣ ከራሱና ማኅየዊ (አዳኝ) ከሚሆን ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ያስታርቀን ዘንድ የባሪያውን መልክ ይዞ (የእኛን ባሕርይ ነሥቶ) #ትምክህታችን ከምትሆን ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ ሰው ሆነ፤ አምላክ የሆነ ሰው ሰውም የሆነ አምላክ (መካከለኛ) ሆነ፤ በተዋሕዶ አንድ ባሕርይ የሆነ ሥግው ቃል (Incarnated word)፣ አምላክ ወሰብእ (አምላክም ሰውም) (መካከለኛ) ሆነ>
በሚል መካከለኛ ሲል አምላክነቱን እና ሰውነቱን ለማመልከት ነው የሚል መልእክት ያስተላልፋሉ[1]።
#ክርስቶስ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ መሆኑ እውነት ነው። ይህም በነገረ ድነታችን ላይ ወሳኝ ቦታ አለው። ነገር ግን ይህ ምንባብ ክርስቶስ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ስለ መሆኑ የሚናገር ባለ መሆኑ ይህን ምንባብ መሠረት አድርጎ ሊቀርብ የሞከረው ማብራርያ የኢየሱስን መካከለኛነት ለመሸፈን ሆን ተብሎ የቀረበ መሆኑ ግልጽ ነው። ሐዋርያው፤ ፦
<<ይህም ለአሁኑ ጊዜ ምሳሌ ነው፥ እንደዚህም መባና መስዋዕት ይቀርባሉ፤ እነዚህም እስከ መታደስ ዘመን ድረስ የተደረጉ፥ ስለ ምግብና ስለ መጠጥም ስለ ልዩ ልዩ መታጠብም የሚሆኑ #የሥጋ #ሥርዓቶች #ብቻ #ናቸውና የሚያመልከውን #በህሊና #ፍጹም #ሊያደርጉት አይችሉም። ነገር ግን #ክርስቶስ ይመጣ ዘንድ ላለው መልካም ነገር #ሊቀ #ካህናት #ሆኖ፥ በምትበልጠውና በምትሻለው በእጆችም ባልተሠራች ማለት ለዚህ ፍጥረት ባልሆነች ድንኳን፥ #የዘላለምን #ቤዛነት አግኝቶ #አንድ #ጊዜ #ፈጽሞ ወደ #ቅድስት #በገዛ #ደሙ #ገባ እንጂ #በፍየሎችና #በጥጆች #ደም አይደለም። የኮርማዎችና የፍየሎች ደም በረከሱትም ላይ የተረጨ የጊደር አመድ ሥጋን ለማንጻት የሚቀድሱ ከሆኑ፥ ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ #ራሱን #ለእግዚአብሔር #ያቀረበ #የክርስቶስ #ደም እንዴት #ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ #ሕሊናችሁን #ያነጻ ይሆን?>> (ቁ. 9-14)
የሚለውን ካሰፈረ ቡኋላ < #ስለዚህም> በማለት 15ኛውን ቁጥር ይቀጥላል። ይህ ክፍል የሚያመለክተው ክርስቶስ በገዛ ደሙ እንጂ በፍየሎችና በበጎች ደም ዕርቅን ያመጣልን አለመሆኑን ነው። እነዚህ ስርአቶች የሥጋ ስርአቶች ብቻ ነበሩ ማለትም ኃጢአትን መሸፈን ነው እንጂ ማስወገድ አይችሉም። የሚያመልከውን በኅሊና ፍጹም ሊያደርጉት አይችሉም። ለዚህም ነው <ራሱን ለእግዚአብሄር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ከሞተ ሥራ ኅሊናችሁን ያነጻ ይሆን?> በማለት የሰፈረው። ይህም ክርስቶስ የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ እንዲባል ምክንያት ሆኗል። ወደ ቅድስት በእግዚአብሄር ፊት ስለእኛ አሁን ይታይ ዘንድ በገዛ ደሙ ነውና የገባው።
የዕብራውያን መልእክት አንድምታም፦
< . . . . በተጨማሪም በየዓመቱ አንድ ጊዜ ከሚገቡት ከአሮናውያን ካህናት በተለየ ሁኔታ ክርስቶስ አንድ ጊዜ ፈጽሞ ወደ ሰማይ ገብቷል። ወደ ሰማይ የገባውም ቀድሞ የዘላለም ቤዛነትን ያስገኘላቸውን #በክህነት #አገልግሎቱ #ሊረዳቸው ነው[2]።>
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
"ማጣቀሻ"
____________
[1] ሮዳስ ታደሰ (መጋቤ ዐዲስ)፣ <ነገረ ክርስቶስ> _ ክፍል 1 (የካቲት 2008) ገጽ 495።
[2] GBV፣ የዕብራውያን መልእክት አንድምታ (ትርጓሜው ከነንባቡ)፣ 1998 ገጽ 74
🔽 ለምሳሌ፦
<ቅድስት ድንግል ማርያም> ትኖርበት በነበረበት #ዘመን #እስራኤል #በሮም #መንግስት #ቀኝ ግዛት ስር ስትሆን #ሄሮድስ በወቅቱ #የሮም መሪ ከነበረው <ከአንቶኒ[11]> #ድጋፍ አግኝቶ #በሮም ምክር ቤት <የአይሁድ ንጉስ> በሚል ስያሜ #እስራኤልን #ሲገዛ እንደነበር ይታወቃል። በወቅቱ #አይሁዳውያንም ጠልተውትና #በሮም መንግስት ስር መሆናቸውን #በመቃወም እስራኤል ሁከት የሰፈነባት፣ ጭካኔ የሞላባት፣ የእርስ #በእርስ መጠላላት እንኳን ሳይቀር የነገሠበት ጊዜ ነበር። #ንጉሥ #ሄሮድስም እጅግ #ጨካኝ ከመሆኑ የተነሳ #መንግስቴን #ይወርሱኛል ብሎ የጠረጠራቸውን <2 ሚስቶቹንና 2 ወንድሞቹንም> ሳይቀር #የገደለበት ጊዜ ነበር። #በዚህም #ምክንያት <ከ27 ዓ.ዓ እስከ 14 ዓ.ም> #የሮም ንጉሥ የነበረው <አውግስጦስ[12]> <<የሄሮድስ ልጅ ከመሆን አሳማ መሆን ይሻላል!!>> በማለት በግልጽ ተናግሮ ነበር። #ሄሮድስ #ሰብአ ሰገል የተወለደውን መሲህ #ኢየሱስን <የአይሁድ ንጉስ> ብለው #በመጥራታቸው ነገሩን በጥንቃቄ #መርምሮ #ኢየሱስ #ክርስቶስን ለመግደል ባደረገው ጥረት #በቤተልሔም ውስጥ በወቅቱ የተወለዱትን በጣም #ብዙ #ህጻናት #ከእናቶታቻቸው ጉያ በመንጠቅ #በሰይፍ #ቆራርጦአቸዋል። በዚህም #ምክንያት <በነብዩ በኤርምያስ> የተተነብየው [ኤር 31፤15-16] <ድምጽ በራማ ተሰማ ልቅሶና ብዙ ዋይታ ራሔል ስለልጆቿ አለቀሰች የሉምና መጽናናትን ስለልጆቿ እንቢ አለች> የተባለው ተፈጸመ[13] {ማቲ 2፤16}።
▶ ️ማርያም በዘመኗ ሁሉ ብርቱ #የመከራ #ዘመን እንደምታሳልፍ ተነግሯት ነበር [ሉቃ 2፤35]። #ሄሮድስ #ህጻናትን ሲያስገድል በወቅቱ #በመልአኩ #ምሪት #ማርያምና #ዮሴፍ ህጻኑን (ኢየሱስ ክርስቶስን) ይዘው ወደ #ግብጽ ተሰደዋል። #ሄሮድስም እንደ #ሞተ ሰምተው ቢመለሱም #ልጇ #ኢየሱስ ክርስቶስ ባሳለፈው #ህይወትና #ሲሰቃይ ማየቷ #በእንጨት ላይም #ሲሰቅሉት #ማየቷ በአጠቃላይ እንደ ስሟ #ዘመኗ <መራራ ዘመን> ሆኖባታል።
▶ ️ በመሆኑም #ማርያም የተባሉ ሁሉ በተመሳሳይ #ሁኔታ #ዘመናቸው #መራር የሆነባቸው #ሰዎች ነበሩ እንጂ ከላይ አንዳንዶች እንደተረጎሙት የተለያየና፣ የተሳሳተ #ከእውነትም #የራቀ አልነበረም። እነዚህ መተርጉማን ስለማርያም የሰጡት ሃተታ #ቋንቋውንና #ታሪካዊ ዳራውን ያላገናዘበ፣ ከልዩ #ባእድ #አምልኮ መሻት #የመነጨና #ከእውነት የራቀ ብቻ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4፥6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
______________
[1] 📚፤ የኢትዮጵያ መጽሀፍ ቅዱስ ማህበር "የመጽሀፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት" 8ተኛ እትም 1998 ዓ.ም *ገጽ 51።
[2] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ ውዳሴ ማርያም ንባቡና ትርጓሜው፤ ዘሠሉስ *ገጽ 45። ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1983 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ <ወንጌል ቅዱስ ንባቡና ትርጓሜው>፤ ዘሉቃስ ፧ *ገጽ 265፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ 1997 ዓ.ም።
📚፤ <ነገረ ማርያም> *ገጽ 28-31። ተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት፤ 1991 ዓ.ም።
📚፤ ብርሃኑ ጉበና "አምደ ሃይማኖት" *ገጽ 91። 1985 ዓ.ም።
📚፤ ሚልዮን በለጠ አሰፋ፤ <ቅዱሳት ስዕላት አመጣጥና ታሪክ ከትምህርተ ሃይማኖት ጋር> ፤ *ገጽ 25-26። 1994 ዓ.ም።
[3] 📚፤ <ነገረ ማርያም>፤ *ገጽ 28-30፤ ተስፋ ገብረ ስላሴ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1991 ዓ.ም።
[4] 📚፤ ሚሊዮን በለጠ አሰፋ
"ቅዱሳን ሥዕላት አመጣጥና ታሪክ ከትምህርተ ሃይማኖት ጋር" *ገጽ 26። አለም ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ መጋቢት፥ 1994 ዓ.ም።
📚፤ <ነገረ ማርያም> ፤ *ገጽ 29፥ ተስፋ ገብረሥላሴ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1991 ዓ.ም።
[5] 📚፤ ተአምረ ማርያም፤ መቅድም ቁ.4 *ገጽ 3፤ 3ተኛ ዕትም፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት አ.አ፤ 1989 ዓ.ም።
📚፤ <አርጋኖን> የእመቤታችን ምስጋና፤ ዘሰኑይ ምዕራፍ 6 ክፍል 4፤ ተስፋ ገብረሥላሴ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1996 ዓ.ም።
[6] 📚፤ ነገረ ማርያም፤ *ገጽ 34
[7] 📚፤ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መጽሐፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፤ <ማርያም>፤ *ገጽ 610፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1948።
📚፤ Dr. Strong፥ "Exhaustive Concordance of the Bible" HEBREW AND CHALDEE DICTIONARY፥ pp 72 no.4805፣ 4813
〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Miriam_(name)
[8] 📚፤ የኢትዮጽያ መጽሀፍ ቅዱስ ማህበር፤ <የመጽሀፍቅዱስ መዝገበ ቃላት>፤ 7ኛ እትም፤ <ዩሐንስ> *ገጽ 222። ንግድ ማተሚያ ቤት፥ አ.አ 1996 ዓ.ም።
📚፤ Douglas & Tenney by International Bible Society Bible Dictionary፤ John pp. 532, 1987።
📚፤ Truesdale, Lyons, Eby clark, A Dictionary of the Bible & Christian Doctrine in every day English, United Bible Societies, 1978፥ pp 155-156.
[9] 📚፤ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፤ መጽሀፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፤ <ማርያም> የስም ትርጉም። *ገጽ 610፥ 1948 ዓ.ም።
[10] 📚፤ አለቃ ደስታ ተክለወልድ፤ መጽሀፈ ሰዋሰው ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፡ <ማርያም>፤ *ገጽ 808 1ኛ ዕትም፥ 1945 ዓ.ም።
[11] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Mark_Antony
[12] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Augustus
[13] 📚፤ S I M፤ <የአዲስ ኪዳን ታሪካዊና ባህላዊ መሰረቶች> ፥ *ገጽ 22-23፤ ኤስ አይ ኤም ማተሚያ ቤት፥ አ.አ፤ 1993 ዓ.ም።
(2.1▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
<ቅድስት ድንግል ማርያም> ትኖርበት በነበረበት #ዘመን #እስራኤል #በሮም #መንግስት #ቀኝ ግዛት ስር ስትሆን #ሄሮድስ በወቅቱ #የሮም መሪ ከነበረው <ከአንቶኒ[11]> #ድጋፍ አግኝቶ #በሮም ምክር ቤት <የአይሁድ ንጉስ> በሚል ስያሜ #እስራኤልን #ሲገዛ እንደነበር ይታወቃል። በወቅቱ #አይሁዳውያንም ጠልተውትና #በሮም መንግስት ስር መሆናቸውን #በመቃወም እስራኤል ሁከት የሰፈነባት፣ ጭካኔ የሞላባት፣ የእርስ #በእርስ መጠላላት እንኳን ሳይቀር የነገሠበት ጊዜ ነበር። #ንጉሥ #ሄሮድስም እጅግ #ጨካኝ ከመሆኑ የተነሳ #መንግስቴን #ይወርሱኛል ብሎ የጠረጠራቸውን <2 ሚስቶቹንና 2 ወንድሞቹንም> ሳይቀር #የገደለበት ጊዜ ነበር። #በዚህም #ምክንያት <ከ27 ዓ.ዓ እስከ 14 ዓ.ም> #የሮም ንጉሥ የነበረው <አውግስጦስ[12]> <<የሄሮድስ ልጅ ከመሆን አሳማ መሆን ይሻላል!!>> በማለት በግልጽ ተናግሮ ነበር። #ሄሮድስ #ሰብአ ሰገል የተወለደውን መሲህ #ኢየሱስን <የአይሁድ ንጉስ> ብለው #በመጥራታቸው ነገሩን በጥንቃቄ #መርምሮ #ኢየሱስ #ክርስቶስን ለመግደል ባደረገው ጥረት #በቤተልሔም ውስጥ በወቅቱ የተወለዱትን በጣም #ብዙ #ህጻናት #ከእናቶታቻቸው ጉያ በመንጠቅ #በሰይፍ #ቆራርጦአቸዋል። በዚህም #ምክንያት <በነብዩ በኤርምያስ> የተተነብየው [ኤር 31፤15-16] <ድምጽ በራማ ተሰማ ልቅሶና ብዙ ዋይታ ራሔል ስለልጆቿ አለቀሰች የሉምና መጽናናትን ስለልጆቿ እንቢ አለች> የተባለው ተፈጸመ[13] {ማቲ 2፤16}።
▶ ️ማርያም በዘመኗ ሁሉ ብርቱ #የመከራ #ዘመን እንደምታሳልፍ ተነግሯት ነበር [ሉቃ 2፤35]። #ሄሮድስ #ህጻናትን ሲያስገድል በወቅቱ #በመልአኩ #ምሪት #ማርያምና #ዮሴፍ ህጻኑን (ኢየሱስ ክርስቶስን) ይዘው ወደ #ግብጽ ተሰደዋል። #ሄሮድስም እንደ #ሞተ ሰምተው ቢመለሱም #ልጇ #ኢየሱስ ክርስቶስ ባሳለፈው #ህይወትና #ሲሰቃይ ማየቷ #በእንጨት ላይም #ሲሰቅሉት #ማየቷ በአጠቃላይ እንደ ስሟ #ዘመኗ <መራራ ዘመን> ሆኖባታል።
▶ ️ በመሆኑም #ማርያም የተባሉ ሁሉ በተመሳሳይ #ሁኔታ #ዘመናቸው #መራር የሆነባቸው #ሰዎች ነበሩ እንጂ ከላይ አንዳንዶች እንደተረጎሙት የተለያየና፣ የተሳሳተ #ከእውነትም #የራቀ አልነበረም። እነዚህ መተርጉማን ስለማርያም የሰጡት ሃተታ #ቋንቋውንና #ታሪካዊ ዳራውን ያላገናዘበ፣ ከልዩ #ባእድ #አምልኮ መሻት #የመነጨና #ከእውነት የራቀ ብቻ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4፥6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
______________
[1] 📚፤ የኢትዮጵያ መጽሀፍ ቅዱስ ማህበር "የመጽሀፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት" 8ተኛ እትም 1998 ዓ.ም *ገጽ 51።
[2] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ ውዳሴ ማርያም ንባቡና ትርጓሜው፤ ዘሠሉስ *ገጽ 45። ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1983 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ <ወንጌል ቅዱስ ንባቡና ትርጓሜው>፤ ዘሉቃስ ፧ *ገጽ 265፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ 1997 ዓ.ም።
📚፤ <ነገረ ማርያም> *ገጽ 28-31። ተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት፤ 1991 ዓ.ም።
📚፤ ብርሃኑ ጉበና "አምደ ሃይማኖት" *ገጽ 91። 1985 ዓ.ም።
📚፤ ሚልዮን በለጠ አሰፋ፤ <ቅዱሳት ስዕላት አመጣጥና ታሪክ ከትምህርተ ሃይማኖት ጋር> ፤ *ገጽ 25-26። 1994 ዓ.ም።
[3] 📚፤ <ነገረ ማርያም>፤ *ገጽ 28-30፤ ተስፋ ገብረ ስላሴ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1991 ዓ.ም።
[4] 📚፤ ሚሊዮን በለጠ አሰፋ
"ቅዱሳን ሥዕላት አመጣጥና ታሪክ ከትምህርተ ሃይማኖት ጋር" *ገጽ 26። አለም ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ መጋቢት፥ 1994 ዓ.ም።
📚፤ <ነገረ ማርያም> ፤ *ገጽ 29፥ ተስፋ ገብረሥላሴ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1991 ዓ.ም።
[5] 📚፤ ተአምረ ማርያም፤ መቅድም ቁ.4 *ገጽ 3፤ 3ተኛ ዕትም፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት አ.አ፤ 1989 ዓ.ም።
📚፤ <አርጋኖን> የእመቤታችን ምስጋና፤ ዘሰኑይ ምዕራፍ 6 ክፍል 4፤ ተስፋ ገብረሥላሴ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1996 ዓ.ም።
[6] 📚፤ ነገረ ማርያም፤ *ገጽ 34
[7] 📚፤ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መጽሐፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፤ <ማርያም>፤ *ገጽ 610፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1948።
📚፤ Dr. Strong፥ "Exhaustive Concordance of the Bible" HEBREW AND CHALDEE DICTIONARY፥ pp 72 no.4805፣ 4813
〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Miriam_(name)
[8] 📚፤ የኢትዮጽያ መጽሀፍ ቅዱስ ማህበር፤ <የመጽሀፍቅዱስ መዝገበ ቃላት>፤ 7ኛ እትም፤ <ዩሐንስ> *ገጽ 222። ንግድ ማተሚያ ቤት፥ አ.አ 1996 ዓ.ም።
📚፤ Douglas & Tenney by International Bible Society Bible Dictionary፤ John pp. 532, 1987።
📚፤ Truesdale, Lyons, Eby clark, A Dictionary of the Bible & Christian Doctrine in every day English, United Bible Societies, 1978፥ pp 155-156.
[9] 📚፤ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፤ መጽሀፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፤ <ማርያም> የስም ትርጉም። *ገጽ 610፥ 1948 ዓ.ም።
[10] 📚፤ አለቃ ደስታ ተክለወልድ፤ መጽሀፈ ሰዋሰው ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፡ <ማርያም>፤ *ገጽ 808 1ኛ ዕትም፥ 1945 ዓ.ም።
[11] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Mark_Antony
[12] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Augustus
[13] 📚፤ S I M፤ <የአዲስ ኪዳን ታሪካዊና ባህላዊ መሰረቶች> ፥ *ገጽ 22-23፤ ኤስ አይ ኤም ማተሚያ ቤት፥ አ.አ፤ 1993 ዓ.ም።
(2.1▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ በመጽሐፍ ቅዱስ #ሰዎች #መላእክትና #እንስሳት እንዲሁም ልዩ ልዩ #ስፍራዎች ተጠቅሰዋል። ነገር ግን ስለተጠቀሱት ነገሮች #በተናጠል ብናያቸው የተሟላ #መረጃን አይሰጡም። ምክንያቱም #የመጽሐፍ ቅዱስ #ዓላማ #እግዚአብሔር እንጂ #ሰዎቹ፣ ልዩ ልዩ #ስፍራዎቹ ወይም #መላእክቱ አይደሉም።
▶️ በመሆኑም #መጽሐፍ #ቅዱስ #ማርያምን የሚያነሳበት #ዋና ምክንያት ስለሚመጣው #መሲህ #ከስር #መሠረቱ ለመናገር እንጂ #ማርያምን #ማዕከል ቢያደርግ ኖሮ አጠቃላይ #ውልደቷን፣ #እድገቷን #የህይወት #ታሪኳን... ወ.ዘ.ተ #በተሟላና #በበቂ ሁኔታ ይገልጽ ነበር። ነገር ግን ያ አልነበረምና አልሆነም። #ማርያም #በሉቃ 1፥26 እና #በማቴ 1፥2 ላይ መጠቀሷ #ክርስቶስን #በድንግልና #እንደወለደችው፣ ይህም #ልጅ #ታላቅ እንደሚሆን ለማሳየት በመሆኑ እርሱ #ከተወለደ ቡኋላ #የክርስቶስን #ታሪክ #ተከትሎ በመጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ #የእርሷን #ሁኔታ #ከወለደች #ቡኋላ ወደ ጎን ይተዋል።
▶️ ለምሳሌ #በማቴ 1፥18 <የኢየሱስ ክርስተስም ልደት እንዲህ ነበር> በማለት ይጀምርና #ለዮሴፍ #ታጭታ ከነበረችው #ድንግል #ሴት እንደተወለደ ያሳያል። እዚጋ ስናይ #ዋና #መልዕክቱ #የኢየሱስ #ክርስቶስን ልደት ማሳየት ስለሆነ #ድንግል #ማርያም እግረ መንገዷን እንደተጠቀሰች እናያለን። ምዕራፍ 2 ላይ ደግሞ #ለተወለደው #ህጻን (ኢየሱስ ክርስቶስ) #የምስራቅ #ጠበብት #ሊሰግዱለት እንደመጡ ይናገርና <ህጻኑን ከእናቱ ጋር አዩት> በማለት #ድንግል #ማርያም #እግረ #መንገዷን ስትጠቀስ እናያለን። ከዛም <ወድቀውም ሰገዱላቸው> ሳይሆን <ወድቀውም ሰገዱለት> በማለት #ህጻኑን #ከእናቱ #ማርያም ጋር ቢያዩም #ለህጻኑ #ለክርስቶስ #ከእናቱ #ነጥለው #ስግደት ለእርሱ #ብቻ #አቀረቡ። በዚህም ሳያበቁ ሳጥኖቻቸውን ከፍተው #እጅ #መንሻ፣ #ወርቅና #ዕጣን #ከርቤን አሁንም ከእናቱ #ነጥለው #አቀረቡለት።
▶️ በመሆኑም #መጽሐፍ #ቅዱስ #ማርያምን የሚያነሳበት #ዋና ምክንያት ስለሚመጣው #መሲህ #ከስር #መሠረቱ ለመናገር እንጂ #ማርያምን #ማዕከል ቢያደርግ ኖሮ አጠቃላይ #ውልደቷን፣ #እድገቷን #የህይወት #ታሪኳን... ወ.ዘ.ተ #በተሟላና #በበቂ ሁኔታ ይገልጽ ነበር። ነገር ግን ያ አልነበረምና አልሆነም። #ማርያም #በሉቃ 1፥26 እና #በማቴ 1፥2 ላይ መጠቀሷ #ክርስቶስን #በድንግልና #እንደወለደችው፣ ይህም #ልጅ #ታላቅ እንደሚሆን ለማሳየት በመሆኑ እርሱ #ከተወለደ ቡኋላ #የክርስቶስን #ታሪክ #ተከትሎ በመጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ #የእርሷን #ሁኔታ #ከወለደች #ቡኋላ ወደ ጎን ይተዋል።
▶️ ለምሳሌ #በማቴ 1፥18 <የኢየሱስ ክርስተስም ልደት እንዲህ ነበር> በማለት ይጀምርና #ለዮሴፍ #ታጭታ ከነበረችው #ድንግል #ሴት እንደተወለደ ያሳያል። እዚጋ ስናይ #ዋና #መልዕክቱ #የኢየሱስ #ክርስቶስን ልደት ማሳየት ስለሆነ #ድንግል #ማርያም እግረ መንገዷን እንደተጠቀሰች እናያለን። ምዕራፍ 2 ላይ ደግሞ #ለተወለደው #ህጻን (ኢየሱስ ክርስቶስ) #የምስራቅ #ጠበብት #ሊሰግዱለት እንደመጡ ይናገርና <ህጻኑን ከእናቱ ጋር አዩት> በማለት #ድንግል #ማርያም #እግረ #መንገዷን ስትጠቀስ እናያለን። ከዛም <ወድቀውም ሰገዱላቸው> ሳይሆን <ወድቀውም ሰገዱለት> በማለት #ህጻኑን #ከእናቱ #ማርያም ጋር ቢያዩም #ለህጻኑ #ለክርስቶስ #ከእናቱ #ነጥለው #ስግደት ለእርሱ #ብቻ #አቀረቡ። በዚህም ሳያበቁ ሳጥኖቻቸውን ከፍተው #እጅ #መንሻ፣ #ወርቅና #ዕጣን #ከርቤን አሁንም ከእናቱ #ነጥለው #አቀረቡለት።
ከዚያም #ዩሐንስ #ወደቤቱ #እንደወሰዳት ይገልጽና ወደ ቤት #ተወስዳ ምን እንደሆነች፣ እንዴት እንደነበረች ወ.ዘ.ተ የሚጠቅስልን ምንም ነገር ሳይኖር #መጽሐፍ #ቅዱስ ወደ #ክርስቶስ #ሞት፣ #መቀበርና #መነሳት ላይ #አንድ #በአንድ #ነጥብ #በነጥብ #አውጠንጥኖ ሰፊ ዘገባ ያቀርባል።
▶️ በሐዋ 1፤ 13-14 እንደ #አንድ #ምእመን #ማርያም #ከሐዋርያት ጋር በመሆን #በጸሎት #ትተጋ እንደነበር ይገልጽና ከዚያ #ስሟን እንኳ #ፈጽሞ አያነሳም።
▶️ ሐዋርያው #ጳውሎስ #አብ #ዘመኑ ሲደርስ #ልጁን እንደላከ #ለመግለጽ #ማርያምን #ስሟን እንኳ ሳይጠራ <ሴት> በማለት ብቻ ያውም #አንድ #ጊዜ #ጠቀሳት እንጂ #በ14 #የመልዕክት #መጻሕፍቱ ውስጥ #ታላቅ አድርጎ የሰበከው #ኢየሱስ #ክርስቶስን ብቻ ነበር። በመሆኑም #ማርያም #በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው #ለክርስቶስ #እግረ #መንገድነት እንጂ #የመጽሐፍ ቅዱስ #ዋና #ዓላማ ሆና አልነበረም። ስለሆነም #አንዳንድ #ሰዎች #ማርያምን #የሃይማኖታቸው #ማዕከል አድርገው ረጅም መንፈሳዊ #ፕሮግራማቸውን ማቃጠላቸው #ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ #ባህል ከመሆኑም በተጨማሪ #ለክርስቶስ የሰጡትን #ግምት #ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
(3.1▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ በሐዋ 1፤ 13-14 እንደ #አንድ #ምእመን #ማርያም #ከሐዋርያት ጋር በመሆን #በጸሎት #ትተጋ እንደነበር ይገልጽና ከዚያ #ስሟን እንኳ #ፈጽሞ አያነሳም።
▶️ ሐዋርያው #ጳውሎስ #አብ #ዘመኑ ሲደርስ #ልጁን እንደላከ #ለመግለጽ #ማርያምን #ስሟን እንኳ ሳይጠራ <ሴት> በማለት ብቻ ያውም #አንድ #ጊዜ #ጠቀሳት እንጂ #በ14 #የመልዕክት #መጻሕፍቱ ውስጥ #ታላቅ አድርጎ የሰበከው #ኢየሱስ #ክርስቶስን ብቻ ነበር። በመሆኑም #ማርያም #በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው #ለክርስቶስ #እግረ #መንገድነት እንጂ #የመጽሐፍ ቅዱስ #ዋና #ዓላማ ሆና አልነበረም። ስለሆነም #አንዳንድ #ሰዎች #ማርያምን #የሃይማኖታቸው #ማዕከል አድርገው ረጅም መንፈሳዊ #ፕሮግራማቸውን ማቃጠላቸው #ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ #ባህል ከመሆኑም በተጨማሪ #ለክርስቶስ የሰጡትን #ግምት #ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
(3.1▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ እስቲ እነዚህን ጥቅሶች ይመልከቷቸው። 〽️ ሐዋ 1፤ 9-11፦ <<ይህንም ከተናገረ በኋላ እነርሱ እያዩት ከፍ ከፍ አለ፤ ደመናም ከዓይናቸው ሰውራ ተቀበለችው። እርሱም ሲሄድ ወደ ሰማይ ትኵር ብለው ሲመለከቱ ሳሉ፥ እነሆ፥ ነጫጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች በአጠገባቸው ቆሙ፤ ደግሞም። የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደሰማይ እየተመለከታችሁ ስለ ምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ…
〽️ ሐዋ 2፤ 14-18፣ 17-20፦
<<ነገር ግን ጴጥሮስ ከአሥራ አንዱ ጋር ቆመ፥ ድምፁንም ከፍ አድርጎ እንዲህ ሲል ተናገራቸው። አይሁድ በኢየሩሳሌምም የምትኖሩ ሁላችሁ፥ ይህ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን፥ ቃሎቼንም አድምጡ። ለእናንተ እንደ መሰላችሁ እነዚህ የሰከሩ አይደሉም፥ ከቀኑ ሦስተኛ ሰዓት ነውና፤ ነገር ግን ይህ በነቢዩ በኢዩኤል የተባለው ነው። እግዚአብሔር ይላል። በመጨረሻው ቀን እንዲህ ይሆናል፤ ሥጋ በለበሰ ሁሉ ላይ ከመንፈሴ አፈሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፥ ጎበዞቻችሁም ራእይ ያያሉ፥ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልም ያልማሉ. . .>>
⁉️ መንፈስቅዱስም የመጣው #ማርያም ስላለች ሳይሆን በነብዩ #በኢዩኤል #የተተነበየው #ይፈጸም ዘንድ ነበር። ስለዚህ #የማርያም #በአካል መኖር የተለየ ነገር አልነበረውም። #ማርያምም እዛ #ትንቢት ውስጥ መካተቷ <<ስጋ በለበሰ ሁሉ ላይ>> እንደተባለው #ማርያምን ጨምሮ ሳያበላልጥ #እኩል #በወንዶችና #በሴቶች ላይ ማደሩ፤ እሷም #ስጋ ከለበሱት ጋር #እኩል #መቆጠሯ ፈጽሞ ከሌላው #የተለየች እንዳልሆነች ያሳያል።
〽️ ሐዋ 2፤ 22-35፦
<<የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ፤ እርሱንም በእግዚአብሔር በተወሰነው አሳቡና በቀደመው እውቀቱ ተሰጥቶ በዓመፀኞች እጅ ሰቅላችሁ ገደላችሁት። እግዚአብሔር ግን የሞትን ጣር አጥፍቶ አስነሣው፥ ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለምና። . . . ስለ ክርስቶስ ትንሣኤ አስቀድሞ አይቶ፥ ነፍሱ በሲኦል እንዳልቀረች ሥጋውም መበስበስን እንዳላየ ተናገረ። ይህን ኢየሱስን እግዚአብሔር አስነሣው ለዚህም ነገር እኛ ሁላችን ምስክሮች ነን፤. .>>
⁉️ #ሐዋርያት #በመንፈስ ቅዱስ ሆነው #በመካከላቸው #ማርያም ብትኖርም <<የናዝሬቱን ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሄር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበር>> በሚል ቃል #ክርስቶስን ብቻ #ማዕከል ያደረገ #ስብከት #ሰጡ እንጂ #ስለማርያም ያሉት ነገር አልነበረም።
〽️ ሐዋ 2፤ 37-38፦
<<ይህንም በሰሙ ጊዜ ልባቸው ተነካ፥ ጴጥሮስንና ሌሎችንም ሐዋርያት። ወንድሞች ሆይ፥ ምን እናድርግ? አሉአቸው። ጴጥሮስም። ንስሐ ግቡ፥ ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፤ የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ።>>
⁉️ #የሐዋርያትን #ስብከት የሰሙት ህዝቦች #ሐዋርያትን ምን እናድርግ ብለው #ሲጠይቋቸው በመካከላችን እናቱ #ማርያም ስላለች #በእርሷ #አማላጅነት #እመኑ ወደ እርሷ ወይም #በእርሷ በኩል ቅረቡ ሳይሆን ያሉት #ንስሃ ገብታችሁ #በኢየሱስ ስም ተጠመቁ #የመንፈስ ቅዱስ #ስጦታ #ትቀበላላችሁ የሚል #ክርስቶስን #ብቻ የገለጸ #መልስ ነበር የሰጡት።
〽️ ሐዋ 2፥47፦
<<እግዚአብሔርንም እያመሰገኑ በሕዝብ ሁሉ ፊት ሞገስ ነበራቸው። ጌታም የሚድኑትን ዕለት ዕለት በእነርሱ ላይ ይጨምር ነበር።>>
⁉️ ሁሉም #በአንድነት #እግዚአብሔርን #በቀጥታ #ያመሰግኑ ነበር እንጂ ወደ #ማርያምም ሲጸልዩም ሆነ #ምስጋና ሲያቀርቡ አላየንም። በዚህም #ምክንያት የማርያም #በመካከላቸው #መኖርና #አለመኖር የተለየ ምንም #ጥቅም እንደሌለው የተረዱ ሲሆን #ጌታም #አብሮአቸው በመስራት #ዕለት #ዕለት #ቁጥራቸው ይጨምር ነበር።
▶️ ደግሞም #በብሉይም ይሁን #በአዲስ ኪዳን #እጹብ ድንቅ #በእግዚአብሄር ኃይል #ተአምራትን ካደረጉ #ሴቶች ይልቅ #ማርያም ከፍ ብላ የምትታይበት #አንድም #ተአምር #በመጽሀፍ ቅዱስ እንዳደረገች እንኳ #አልተጻፈም። #በወንዶችም ቢሆን የተደረገው #ተአምር #ምድርን ሁሉ ቢያስገርምም ማንም <ከፍጡራን በላይ> የተባለ ግን የለም። ምክንያቱም #የተአምራቱ ባለቤት #እግዚአብሔር እንጂ #ሰዎች አይደሉምና። ስለዚህም እዚህ ላይ ልንገነዘበው የሚገባን #እውነት ቢኖር #ማርያም ከተባረኩ #በርካታ #ሴቶች #መካከል #የተባረከች #አንዷ #ሴት መሆኗን ነው {ሉቃ 1፥28 ፣ ሉቃ 1፥42}። #ቃሉም እንደ እርሱ ነው የሚለውና #ቃሉን #ብቻ እንመን።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_______________
[1] 📚፤ አባ መልከ ጻድቅ (ሊቀ ጳጳስ) <ኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ እምነትና ትምህርት> ገጽ 217፥ ንግድ ማተሚያ ድርጅት፡ አ.አ 1994 ዓ.ም።
📚፤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፤
<መጽሐፈ ሚስጥር> ገጽ 97፤
<መጽሀፈ ደጓ> ገጽ 380 እና 386።
📚፤ አባ ጎርጎሪዮስ (የሸዋ ሊቀ ጳጳስ)፡ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ ታሪክ፡ ገጽ 133፤ አ.አ ፡1994 ዓ.ም።
[2] 📚፤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
<መጽሀፈ ሚስጥር> ገጽ 97፥
"አርጋኖን ዘዓርብ" ገጽ 296፥ 3፤ 3-4። ተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት፤ 1989 ዓ.ም።
[3] 📚፤ የዘውትር ጸሎት፡ ውዳሴ ማርያም በአማርኛ፤ ገጽ 5-8፡ ተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1986 ዓ.ም።
📚፤ አንዱ ዓለም ዳግማዊ (መምህር)፤ <ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት> ገጽ 257፤ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ሚያዚያ 1998 ዓ.ም።
(6.1▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
<<ነገር ግን ጴጥሮስ ከአሥራ አንዱ ጋር ቆመ፥ ድምፁንም ከፍ አድርጎ እንዲህ ሲል ተናገራቸው። አይሁድ በኢየሩሳሌምም የምትኖሩ ሁላችሁ፥ ይህ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን፥ ቃሎቼንም አድምጡ። ለእናንተ እንደ መሰላችሁ እነዚህ የሰከሩ አይደሉም፥ ከቀኑ ሦስተኛ ሰዓት ነውና፤ ነገር ግን ይህ በነቢዩ በኢዩኤል የተባለው ነው። እግዚአብሔር ይላል። በመጨረሻው ቀን እንዲህ ይሆናል፤ ሥጋ በለበሰ ሁሉ ላይ ከመንፈሴ አፈሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፥ ጎበዞቻችሁም ራእይ ያያሉ፥ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልም ያልማሉ. . .>>
⁉️ መንፈስቅዱስም የመጣው #ማርያም ስላለች ሳይሆን በነብዩ #በኢዩኤል #የተተነበየው #ይፈጸም ዘንድ ነበር። ስለዚህ #የማርያም #በአካል መኖር የተለየ ነገር አልነበረውም። #ማርያምም እዛ #ትንቢት ውስጥ መካተቷ <<ስጋ በለበሰ ሁሉ ላይ>> እንደተባለው #ማርያምን ጨምሮ ሳያበላልጥ #እኩል #በወንዶችና #በሴቶች ላይ ማደሩ፤ እሷም #ስጋ ከለበሱት ጋር #እኩል #መቆጠሯ ፈጽሞ ከሌላው #የተለየች እንዳልሆነች ያሳያል።
〽️ ሐዋ 2፤ 22-35፦
<<የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ፤ እርሱንም በእግዚአብሔር በተወሰነው አሳቡና በቀደመው እውቀቱ ተሰጥቶ በዓመፀኞች እጅ ሰቅላችሁ ገደላችሁት። እግዚአብሔር ግን የሞትን ጣር አጥፍቶ አስነሣው፥ ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለምና። . . . ስለ ክርስቶስ ትንሣኤ አስቀድሞ አይቶ፥ ነፍሱ በሲኦል እንዳልቀረች ሥጋውም መበስበስን እንዳላየ ተናገረ። ይህን ኢየሱስን እግዚአብሔር አስነሣው ለዚህም ነገር እኛ ሁላችን ምስክሮች ነን፤. .>>
⁉️ #ሐዋርያት #በመንፈስ ቅዱስ ሆነው #በመካከላቸው #ማርያም ብትኖርም <<የናዝሬቱን ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሄር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበር>> በሚል ቃል #ክርስቶስን ብቻ #ማዕከል ያደረገ #ስብከት #ሰጡ እንጂ #ስለማርያም ያሉት ነገር አልነበረም።
〽️ ሐዋ 2፤ 37-38፦
<<ይህንም በሰሙ ጊዜ ልባቸው ተነካ፥ ጴጥሮስንና ሌሎችንም ሐዋርያት። ወንድሞች ሆይ፥ ምን እናድርግ? አሉአቸው። ጴጥሮስም። ንስሐ ግቡ፥ ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፤ የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ።>>
⁉️ #የሐዋርያትን #ስብከት የሰሙት ህዝቦች #ሐዋርያትን ምን እናድርግ ብለው #ሲጠይቋቸው በመካከላችን እናቱ #ማርያም ስላለች #በእርሷ #አማላጅነት #እመኑ ወደ እርሷ ወይም #በእርሷ በኩል ቅረቡ ሳይሆን ያሉት #ንስሃ ገብታችሁ #በኢየሱስ ስም ተጠመቁ #የመንፈስ ቅዱስ #ስጦታ #ትቀበላላችሁ የሚል #ክርስቶስን #ብቻ የገለጸ #መልስ ነበር የሰጡት።
〽️ ሐዋ 2፥47፦
<<እግዚአብሔርንም እያመሰገኑ በሕዝብ ሁሉ ፊት ሞገስ ነበራቸው። ጌታም የሚድኑትን ዕለት ዕለት በእነርሱ ላይ ይጨምር ነበር።>>
⁉️ ሁሉም #በአንድነት #እግዚአብሔርን #በቀጥታ #ያመሰግኑ ነበር እንጂ ወደ #ማርያምም ሲጸልዩም ሆነ #ምስጋና ሲያቀርቡ አላየንም። በዚህም #ምክንያት የማርያም #በመካከላቸው #መኖርና #አለመኖር የተለየ ምንም #ጥቅም እንደሌለው የተረዱ ሲሆን #ጌታም #አብሮአቸው በመስራት #ዕለት #ዕለት #ቁጥራቸው ይጨምር ነበር።
▶️ ደግሞም #በብሉይም ይሁን #በአዲስ ኪዳን #እጹብ ድንቅ #በእግዚአብሄር ኃይል #ተአምራትን ካደረጉ #ሴቶች ይልቅ #ማርያም ከፍ ብላ የምትታይበት #አንድም #ተአምር #በመጽሀፍ ቅዱስ እንዳደረገች እንኳ #አልተጻፈም። #በወንዶችም ቢሆን የተደረገው #ተአምር #ምድርን ሁሉ ቢያስገርምም ማንም <ከፍጡራን በላይ> የተባለ ግን የለም። ምክንያቱም #የተአምራቱ ባለቤት #እግዚአብሔር እንጂ #ሰዎች አይደሉምና። ስለዚህም እዚህ ላይ ልንገነዘበው የሚገባን #እውነት ቢኖር #ማርያም ከተባረኩ #በርካታ #ሴቶች #መካከል #የተባረከች #አንዷ #ሴት መሆኗን ነው {ሉቃ 1፥28 ፣ ሉቃ 1፥42}። #ቃሉም እንደ እርሱ ነው የሚለውና #ቃሉን #ብቻ እንመን።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_______________
[1] 📚፤ አባ መልከ ጻድቅ (ሊቀ ጳጳስ) <ኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ እምነትና ትምህርት> ገጽ 217፥ ንግድ ማተሚያ ድርጅት፡ አ.አ 1994 ዓ.ም።
📚፤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፤
<መጽሐፈ ሚስጥር> ገጽ 97፤
<መጽሀፈ ደጓ> ገጽ 380 እና 386።
📚፤ አባ ጎርጎሪዮስ (የሸዋ ሊቀ ጳጳስ)፡ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ ታሪክ፡ ገጽ 133፤ አ.አ ፡1994 ዓ.ም።
[2] 📚፤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
<መጽሀፈ ሚስጥር> ገጽ 97፥
"አርጋኖን ዘዓርብ" ገጽ 296፥ 3፤ 3-4። ተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት፤ 1989 ዓ.ም።
[3] 📚፤ የዘውትር ጸሎት፡ ውዳሴ ማርያም በአማርኛ፤ ገጽ 5-8፡ ተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1986 ዓ.ም።
📚፤ አንዱ ዓለም ዳግማዊ (መምህር)፤ <ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት> ገጽ 257፤ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ሚያዚያ 1998 ዓ.ም።
(6.1▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ ማርያም #በቤተመቅደስ ውስጥ ኖራለች የሚለውን #አባባል ከማየታችን በፊት መልአኩ #ፋኑኤል ማን ነው? የሚለውን ማየቱ #ተገቢ ነው።
▶️ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በርካታ #መላእክት እንዳሉ ቢገለጽም #ስማቸው ግን የተጠቀሱ #ቅዱሳን #መላዕክት #ገብርኤል፣ #ሚካኤል፣ #ሱራፌል፣ #ኪሩቤል ብቻ ናቸው። ሌሎቹ #ስሞቻቸው #በመጽሐፍ ቅዱስ ያልተጠቀሰው በአጋጣሚ ወይም ተረስተው ሳይሆን #የመላእክትን አምልኮ #ሰዎች እንዳይከተሉ #እግዚአብሔር የወሰደው ጥንቃቄ ነበር {ዘዳ 4፤ 19-24}። በስም የተጠቀሱት #ኃያላን መላእክት በየትኛውም #መጽሐፍ ቅዱሳዊ ክፍል ብናነብ የአገልግሎታቸው #ማእከል #የክርስቶስ #ጌትነት ነበር። #መላእክት በተጠቀሱበት አንቀጽ ሁሉ ሄደን ብናነብ #የኢየሱስ ክርስቶስ #ክብርና #አዳኝነት ለህዝብ ሁሉ ጥቅም እንዲሆንና ለእርሱ #እንደሚሰግዱ #እንደሚዘምሩ #እንደሚያመልኩትም ክብሩን #እንደሚጠብቁ ለማሳየት የተጠቀሱ ናቸው {ሉቃ 1፤ 26-38፣ 2፤ 10-14፣ ማቴ 2፤13፣ 4፥11፣ ራዕ 4፤ 7-11፣ ራዕ 12፤ 7-12}።
▶️ መልአኩ #ፋኑኤል ግን #በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ #ስሙ ባለመጠቀሱ እንዲህ የሚባል #መልአክ አለ ለማለት #መረጃ የለም። ለመጀመሪያ ጊዜ ይህን #መልአክ መኖሩን በስም የጠቀሰው አጼ #ዘርዓ ያዕቆብ #በተአምረ ማርያም መጽሐፍና #በ18ኛው ክፍለ ዘመን ያልታወቀ ጸሐፊ ምናልባት #ደብተራ የጻፈው <<ድርሳነ ፋኑኤል>> ከተባለው #አዋልድ #መጽሐፍት ውጪ አይታወቅም።
▶️ በቁሙ የመልአኩ #ፋኑኤል #ተግባር ነበር ተብሎ የተጠቀሰውን #የማርያምን #ሰማያዊ #ህብስት (ምግብ) እና #ሰማያዊ #መጠጥ #ማርያም #ቤተመቅደስ ውስጥ ነበረች እስከተባለችበት 12 ዓመት ሙሉ #በየሰዓቱ #በታማኝነት ማመላለሱን እያንዳንዱ #የቤተመቅደሱን #ታሪክ #በመጽሐፍ ቅዱስ ሲዘገብ #የፋኑኤል ድካም አለመጻፉ ታሪኩን #ተራ ያሰኘዋል። ይልቁንም #እግዚአብሔር አምላክ የፍጥረት ሁሉ #ምግብ #በምድር ላይ አደረገ የሚለው #ለአእምሮ የሚመች ነው {ዘፍ 1፤ 29-31}።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
(7.3▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በርካታ #መላእክት እንዳሉ ቢገለጽም #ስማቸው ግን የተጠቀሱ #ቅዱሳን #መላዕክት #ገብርኤል፣ #ሚካኤል፣ #ሱራፌል፣ #ኪሩቤል ብቻ ናቸው። ሌሎቹ #ስሞቻቸው #በመጽሐፍ ቅዱስ ያልተጠቀሰው በአጋጣሚ ወይም ተረስተው ሳይሆን #የመላእክትን አምልኮ #ሰዎች እንዳይከተሉ #እግዚአብሔር የወሰደው ጥንቃቄ ነበር {ዘዳ 4፤ 19-24}። በስም የተጠቀሱት #ኃያላን መላእክት በየትኛውም #መጽሐፍ ቅዱሳዊ ክፍል ብናነብ የአገልግሎታቸው #ማእከል #የክርስቶስ #ጌትነት ነበር። #መላእክት በተጠቀሱበት አንቀጽ ሁሉ ሄደን ብናነብ #የኢየሱስ ክርስቶስ #ክብርና #አዳኝነት ለህዝብ ሁሉ ጥቅም እንዲሆንና ለእርሱ #እንደሚሰግዱ #እንደሚዘምሩ #እንደሚያመልኩትም ክብሩን #እንደሚጠብቁ ለማሳየት የተጠቀሱ ናቸው {ሉቃ 1፤ 26-38፣ 2፤ 10-14፣ ማቴ 2፤13፣ 4፥11፣ ራዕ 4፤ 7-11፣ ራዕ 12፤ 7-12}።
▶️ መልአኩ #ፋኑኤል ግን #በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ #ስሙ ባለመጠቀሱ እንዲህ የሚባል #መልአክ አለ ለማለት #መረጃ የለም። ለመጀመሪያ ጊዜ ይህን #መልአክ መኖሩን በስም የጠቀሰው አጼ #ዘርዓ ያዕቆብ #በተአምረ ማርያም መጽሐፍና #በ18ኛው ክፍለ ዘመን ያልታወቀ ጸሐፊ ምናልባት #ደብተራ የጻፈው <<ድርሳነ ፋኑኤል>> ከተባለው #አዋልድ #መጽሐፍት ውጪ አይታወቅም።
▶️ በቁሙ የመልአኩ #ፋኑኤል #ተግባር ነበር ተብሎ የተጠቀሰውን #የማርያምን #ሰማያዊ #ህብስት (ምግብ) እና #ሰማያዊ #መጠጥ #ማርያም #ቤተመቅደስ ውስጥ ነበረች እስከተባለችበት 12 ዓመት ሙሉ #በየሰዓቱ #በታማኝነት ማመላለሱን እያንዳንዱ #የቤተመቅደሱን #ታሪክ #በመጽሐፍ ቅዱስ ሲዘገብ #የፋኑኤል ድካም አለመጻፉ ታሪኩን #ተራ ያሰኘዋል። ይልቁንም #እግዚአብሔር አምላክ የፍጥረት ሁሉ #ምግብ #በምድር ላይ አደረገ የሚለው #ለአእምሮ የሚመች ነው {ዘፍ 1፤ 29-31}።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
(7.3▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ ሰው #በእግዚአብሄር #መልክና #አምሳል ስለተፈጠረ #ከእግዚአብሄር ጋር ለመገናኘት ሲፈልግ #መገናኛ መንገዱ #ጸሎት ነው። #ጸሎት #ከእግዚአብሄር ጋር ያለን የመገናኛ #ምልክትና የግንኙነታችን #ማጽኛ ነው። #ጸሎት #ህብረትን፣ #ምስጋናን፣ #ስግደትን፣ #ንስሀን፣ #ልመናን፣ #ምልጃን ሁሉ ያጠቃልላል። ይህንንም #ሰዎች በራሳቸው #ቋንቋ፣ #ቦታና #ጊዜ ሊያከናውኑት ይችላሉ። ዋናው ነገር #የልብ #መሰበር ነው [ዩሀ 4፤ 20-24]።
▶️ የሁሉም ሰዎች #ጸሎት አድራሻው ሁሉን #ለእርሱ #በራሱ #ለራሱ ወደ ፈጠረው ወደ #እግዚአብሔር #ብቻ እንደሆነና ወደ እሱ #ብቻ ሊሆን እንደሚገባው #መጽሀፍ ቅዱስ ይመሰክራል [ኢዮ 38፥41 ፣ ሉቃ 12፥24]። ለዛ ነው ዳዊት <<ሥጋ ለባሽ ሁሉ ጸሎትን ወደ ምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል>> በማለት የተናገረው። [መዝ 65፥2 ]። ሌላ #ጸሎትን #መስማት የሚችል አካል የለም ማለት ነው[1]።
▶️ ጸሎት #ለክርስቲያኖች ሁሉ የተሰጠ #መለኮታዊ #ትእዛዝ ነው [1ተሰ 5፥17 ፣ ማር 14፥38]። አንዳንድ ጊዜ #እግዚአብሔር የሁሉም #አባት እንደመሆኑ መጠን ምንም እንኳን #መብታቸው ባይሆንም #መጋቤ #ዓለማት የሆነው ጌታ #በቸርነቱ #ለማያምኑና #ላልጸለዩም ሰዎችና ፍጥረታት ሁሉ #ይመግባቸዋል [ሐዋ 10፤ 1-6፣ ማቴ 6፥8]። ይሁን እንጂ አንድ #ሰው #ለመጸለይ ሲያስብ ግን መጀመሪያ #እግዚአብሔር እንዳለ ለሚፈልጉትም #ዋጋ #እንደሚሰጥ በእርግጠኝነት #ማመን ያስፈልገዋል [ዕብ 11፥6]። ከዚህ #አንጻር በቀጥታ ወደ #እግዚአብሔር ያልሆኑ ነገር ግን ወደ #ማርያም የሆኑ #ጸሎቶችን #ክርስቲያን ሊቀበላቸው የማያስፈልጉበት #ዋና #ዋና #ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው፦
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
____________
[1] ወደፊት <ጸሎት> በሚል ርእስ በሰፊው የምናየው ይሆናል።
▶️ የሁሉም ሰዎች #ጸሎት አድራሻው ሁሉን #ለእርሱ #በራሱ #ለራሱ ወደ ፈጠረው ወደ #እግዚአብሔር #ብቻ እንደሆነና ወደ እሱ #ብቻ ሊሆን እንደሚገባው #መጽሀፍ ቅዱስ ይመሰክራል [ኢዮ 38፥41 ፣ ሉቃ 12፥24]። ለዛ ነው ዳዊት <<ሥጋ ለባሽ ሁሉ ጸሎትን ወደ ምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል>> በማለት የተናገረው። [መዝ 65፥2 ]። ሌላ #ጸሎትን #መስማት የሚችል አካል የለም ማለት ነው[1]።
▶️ ጸሎት #ለክርስቲያኖች ሁሉ የተሰጠ #መለኮታዊ #ትእዛዝ ነው [1ተሰ 5፥17 ፣ ማር 14፥38]። አንዳንድ ጊዜ #እግዚአብሔር የሁሉም #አባት እንደመሆኑ መጠን ምንም እንኳን #መብታቸው ባይሆንም #መጋቤ #ዓለማት የሆነው ጌታ #በቸርነቱ #ለማያምኑና #ላልጸለዩም ሰዎችና ፍጥረታት ሁሉ #ይመግባቸዋል [ሐዋ 10፤ 1-6፣ ማቴ 6፥8]። ይሁን እንጂ አንድ #ሰው #ለመጸለይ ሲያስብ ግን መጀመሪያ #እግዚአብሔር እንዳለ ለሚፈልጉትም #ዋጋ #እንደሚሰጥ በእርግጠኝነት #ማመን ያስፈልገዋል [ዕብ 11፥6]። ከዚህ #አንጻር በቀጥታ ወደ #እግዚአብሔር ያልሆኑ ነገር ግን ወደ #ማርያም የሆኑ #ጸሎቶችን #ክርስቲያን ሊቀበላቸው የማያስፈልጉበት #ዋና #ዋና #ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው፦
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
____________
[1] ወደፊት <ጸሎት> በሚል ርእስ በሰፊው የምናየው ይሆናል።
▶️ ክርስቶስ <<በሰማይ የምትኖር አባታችን ሆይ>> ብለን እንድንጸልይ እንጂ ያስተማረን << #እመቤታችን ሆይ>> ብለን እንድንጸልይ አላስተማረንም። የተሰጠንም #መንፈስ #አባ #አባ ብለን የምንጮህበት #መንፈስ #ብቻ ነው እንጂ #እማ #እማ ብለን የምንጮህበት አይደለም [ሮሜ 8፥15]። <<ስምህ ይቀደስ>> እንድንል እንጂ << #ሰላምታ #ይገባሻል>> እንድንል <<በደላችንን ይቅር በለን>> እንጂ << #ይቅርታን #ለምኚልን ኃጢአታችንን ያስተሰርይልን ዘንድ>> እንድንል አላስተማረንም። የሁለቱም #ጸሎቶች #አድራሻና #ፍሬ ነገራቸው #የሰማይና #የምድር #ርቀት ያክል ልዩነት ያላቸውና #የሚጣረሱ ናቸው።
▶️ ከክርስቶስ #ትምህርት ጋር ሌሎችንም <<የጸሎት መጻህፍት>> የተባሉትን ብናስተያያቸው
እንደ <<አንቀጸ ብርሃን መጽሀፍ>> << #ስምሽ #የተመሰገነ ነው>> እንድንል ሳይሆን <<ስምህ ይቀደስ>> እንድንል፤ እንደ <<ተአምረ ማርያም መጽሀፍ>> << #ድንግል ሆይ #ፈጥነሽ እንድትመጪ>> [43፥26] እንድንል ሳይሆን <<መንግስት ትምጣ>> ብለን የክርስቶስን #መንግስትህ መምጣት #በናፍቆት እንድንጠባበቅ፤ <<ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች እንዲሁ በምድር ትሁን>> በማለት የእርሱ #ሰማያዊ #ፍቃድ ብቻ በምድራችን እንዲሆን እንጂ እንደ ተአምረ ማርያም ጸሀፊ << #ፈቃድሽ #ይሁንልን ይደረግልን>> እንድንል አላስተማረንም [100 ፤ 29-32]። <<የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን>> በማለት #የዕለት #ኑሮአችንንም እንዲያቀናልን እንድንጸልይ እንጂ። እንደ <<መልክዓ ማርያም መጽሀፍ>> << #መጻህፍትሽ #የማዳን #እንጀራንና የተፈተነ #መድሀኒት መጠጥን ስለሚሰጡ #ሰላምታ ይገባል[ለእራኃትኪ]>> እንድንል አላስተማረንም። <<ኃጢአታችንን ይቅር በለን>> እንድንል እንጂ እንደ <<መልክዓ ማርያም>> ደራሲ << #ኃጢአታችንን #ይቅር #በይን[ለመዛርዕኪ]>> እንድንል አላስተማረንም። <<ከክፉ አድነን>> በማለት #ከክፉ እንዲያድነን ወደ #እግዚአብሔር እንድንጸልይ እንጂ << #ከአዳኝ #አውሬ #አድኝኝ>> [የዘውትር ጸሎት ሰላምለኪ] እንድንል አላስተማረንም። <<ኃይል ክብርም ምስጋናም ለዘላለም ድረስ ላንተ ይሁን>> እንድንል እንጂ እንደ <<ተአምረ ማርያምና እንደ ቅዳሴ ማርያም>> <<ድንግል ሆይ #ክብርና #ምስጋና #ለዘላለም ይገባሻል>> እንድንል አላስተማረንም። ስለሆነም ይህን #ከክርስቶስ #ትምህርት ጋር የሚጣረስ ትልቅ #ኑፋቄ ወደ #ቤተክርስቲያን ማስገባትና ማስተማር ታላቅ #በደልና #ኃጢአት ነው።
▶️ አንዳንድ #ሰዎች ደግሞ ይህን #ኑፋቄ መጽሀፍ ቅዱሳዊ ለማስመሰል #ከሉቃስ ወንጌል 1፤ 28- ጀምሮ ያለውን ክፍል ይጠቅሳሉ።
በክፍሉ እንደሚነበበው ግን #መልአኩ ቅዱስ #ገብርኤል #ከእግዚአብሄር ዘንድ ተልኮ ወደ #ድንግል #ማርያም በመጣ ጊዜ በሚያስደንቅ #ሰላምታ ከተገናኘ ቡኃላ የተላከበትን ጉዳይ <<እግዚአብሔር #ከአንቺ ጋር ነው>> በማለት ስለሚወለደው ቅዱስ #የእግዚአብሄር #ልጅና #ስልጣን ላይ አተኩሮና #ሰፊ ጊዜ ወስዶ ሲያበስራት ልክ እንደ ማንኛውም ሰው ወደ #አንድ #ቤት ወይም #ከጓደኛው ጋር ሲገናኝ #አይነቱ ይለያል እንጂ #ሰላምታ መለዋወጥ በየትኛውም #ሀገር ያለና የተለመደ #ባህላዊ #ስርአት ስለሆነና በተለይም #በመንፈሳዊ ሰዎች ዘንድ ሲገናኙ #ሰላምታ መለዋወጥ #ልማድ ከመሆኑም ጭምር እንዲሁም #መጽሀፍ ቅዱሳዊ በመሆኑ [ማቴ 10፤ 12-13]። መለአኩ #ቅዱስ #ገብርኤልም ያደረገው ይኸንን ነው #ጸሎት እያቀረበ አለመሆኑን ማንም #ሰው አንብቦ #መረዳት የሚችለው ነገር ነው። #ማርያምም ለቀረበላት ሰላምታ <<ይህ #እንዴት ያለ #ሰላምታ ነው>> ብላ አሰበች እንጂ እንደ #ጸሎት #ተቀባይ ወይ እንደ #ጸሎት #ሰሚ ሆና አልቀረበችም [ሉቃ 1፥29]። ነገር ግን አንዳንዶች ይህን ክፍል በመጥቀስ #ማርያምን <<በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ #ሰላም #እልሻለው>> እንዲባል #አስተምረዋል ጽፈው አልፈዋልም ዛሬም #የሚያስተምሩ አልጠፉም።
▶️ ከክርስቶስ #ትምህርት ጋር ሌሎችንም <<የጸሎት መጻህፍት>> የተባሉትን ብናስተያያቸው
እንደ <<አንቀጸ ብርሃን መጽሀፍ>> << #ስምሽ #የተመሰገነ ነው>> እንድንል ሳይሆን <<ስምህ ይቀደስ>> እንድንል፤ እንደ <<ተአምረ ማርያም መጽሀፍ>> << #ድንግል ሆይ #ፈጥነሽ እንድትመጪ>> [43፥26] እንድንል ሳይሆን <<መንግስት ትምጣ>> ብለን የክርስቶስን #መንግስትህ መምጣት #በናፍቆት እንድንጠባበቅ፤ <<ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች እንዲሁ በምድር ትሁን>> በማለት የእርሱ #ሰማያዊ #ፍቃድ ብቻ በምድራችን እንዲሆን እንጂ እንደ ተአምረ ማርያም ጸሀፊ << #ፈቃድሽ #ይሁንልን ይደረግልን>> እንድንል አላስተማረንም [100 ፤ 29-32]። <<የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን>> በማለት #የዕለት #ኑሮአችንንም እንዲያቀናልን እንድንጸልይ እንጂ። እንደ <<መልክዓ ማርያም መጽሀፍ>> << #መጻህፍትሽ #የማዳን #እንጀራንና የተፈተነ #መድሀኒት መጠጥን ስለሚሰጡ #ሰላምታ ይገባል[ለእራኃትኪ]>> እንድንል አላስተማረንም። <<ኃጢአታችንን ይቅር በለን>> እንድንል እንጂ እንደ <<መልክዓ ማርያም>> ደራሲ << #ኃጢአታችንን #ይቅር #በይን[ለመዛርዕኪ]>> እንድንል አላስተማረንም። <<ከክፉ አድነን>> በማለት #ከክፉ እንዲያድነን ወደ #እግዚአብሔር እንድንጸልይ እንጂ << #ከአዳኝ #አውሬ #አድኝኝ>> [የዘውትር ጸሎት ሰላምለኪ] እንድንል አላስተማረንም። <<ኃይል ክብርም ምስጋናም ለዘላለም ድረስ ላንተ ይሁን>> እንድንል እንጂ እንደ <<ተአምረ ማርያምና እንደ ቅዳሴ ማርያም>> <<ድንግል ሆይ #ክብርና #ምስጋና #ለዘላለም ይገባሻል>> እንድንል አላስተማረንም። ስለሆነም ይህን #ከክርስቶስ #ትምህርት ጋር የሚጣረስ ትልቅ #ኑፋቄ ወደ #ቤተክርስቲያን ማስገባትና ማስተማር ታላቅ #በደልና #ኃጢአት ነው።
▶️ አንዳንድ #ሰዎች ደግሞ ይህን #ኑፋቄ መጽሀፍ ቅዱሳዊ ለማስመሰል #ከሉቃስ ወንጌል 1፤ 28- ጀምሮ ያለውን ክፍል ይጠቅሳሉ።
በክፍሉ እንደሚነበበው ግን #መልአኩ ቅዱስ #ገብርኤል #ከእግዚአብሄር ዘንድ ተልኮ ወደ #ድንግል #ማርያም በመጣ ጊዜ በሚያስደንቅ #ሰላምታ ከተገናኘ ቡኃላ የተላከበትን ጉዳይ <<እግዚአብሔር #ከአንቺ ጋር ነው>> በማለት ስለሚወለደው ቅዱስ #የእግዚአብሄር #ልጅና #ስልጣን ላይ አተኩሮና #ሰፊ ጊዜ ወስዶ ሲያበስራት ልክ እንደ ማንኛውም ሰው ወደ #አንድ #ቤት ወይም #ከጓደኛው ጋር ሲገናኝ #አይነቱ ይለያል እንጂ #ሰላምታ መለዋወጥ በየትኛውም #ሀገር ያለና የተለመደ #ባህላዊ #ስርአት ስለሆነና በተለይም #በመንፈሳዊ ሰዎች ዘንድ ሲገናኙ #ሰላምታ መለዋወጥ #ልማድ ከመሆኑም ጭምር እንዲሁም #መጽሀፍ ቅዱሳዊ በመሆኑ [ማቴ 10፤ 12-13]። መለአኩ #ቅዱስ #ገብርኤልም ያደረገው ይኸንን ነው #ጸሎት እያቀረበ አለመሆኑን ማንም #ሰው አንብቦ #መረዳት የሚችለው ነገር ነው። #ማርያምም ለቀረበላት ሰላምታ <<ይህ #እንዴት ያለ #ሰላምታ ነው>> ብላ አሰበች እንጂ እንደ #ጸሎት #ተቀባይ ወይ እንደ #ጸሎት #ሰሚ ሆና አልቀረበችም [ሉቃ 1፥29]። ነገር ግን አንዳንዶች ይህን ክፍል በመጥቀስ #ማርያምን <<በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ #ሰላም #እልሻለው>> እንዲባል #አስተምረዋል ጽፈው አልፈዋልም ዛሬም #የሚያስተምሩ አልጠፉም።
▶️ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ #ነብያት፣ #ካህናት፣ #ሐዋሪያት #ሁሉም ማለት ይቻላል ጸልየዋል። #ጸሎታቸውም በቀጥታ ወደ #እግዚአብሔር እንጂ እንኳን ወደ #ፍጡራን፣ ወደ #መላእክት የጸለየ አንድም #ሰው አናገኘም። #ድንግል #ማርያም እንኳን #በሉቃስ 1፤46-55 እንደተገለጸው <<ነፍሴ ጌታን ታከብረዋለች፤ መንፈሴም በአምላኬ በመድሃኒቴ ሐሴት ታደርጋለች.....>> በማለት እንዲሁም #በሐዋ 1፥25 #ከ120 #ሰዎች ጋር አብራ <<የሁሉንም ልብ የምታውቅ ጌታ ሆይ>> እያለች በቀጥታ ወደ #እግዚአብሔር ነው የጸለየችው። #ኢየሱስ ክርስቶስም #በሥጋው ወራት #በርካታ ጊዜ ያለማቋረጥ ወደ #አባቱ <<አባት ሆይ...>> በማለት #ጸሎት አድርጓል [ዩሀ 17፥1]። #ክርስቶስ አገልግሎቱን #በጸሎት ጀምሮ [ማቴ 4፥1] በመስቀል ላይ #ነፍሱን ሲሰጥና #አገልግሎቱን ሲደመድም #በጸሎት ውስጥ ነበር። እርሱ እንዳደረገውም #እንዳስተማረን <<አባታችን ሆይ>> ብለን እንድንጸልይ እንጂ <<እመቤታችን ሆይ>> ብለንም ሆነ #ወደሌላ #እንድንጸልይ አላስተማረንም።
▶️ ክርስቶስ ስለ #ጸሎት ሁኔታ ከሰጠን #መመሪያዎች ውስጥ <<አንተ ግን ስትጸልይ ወደ እልፍኝ ግባ መዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሀል>> [ማቴ 6፥6] ብሎ ነው ያዘዘን። #ሐዋሪያትም ቢሆኑ #ከክርስቶስ የተማሩትን #ትምህርት #አብነት (ምሳሌ) አድርገው <<የሁሉን ልብ የምታውቅ አንተ ጌታ ሆይ...">> [ #ሐዋ 1፥25]፣ <<ጌታ ሆይ አንተ ሰማዩንና ምድሩን ባሕሩንም በእርሱም የሚኖረውን ሁሉ የፈጠረህ...>> [ #ሐዋ 4፥24] ፣<<ጌታ ኢየሱስ ሆይ...>> [ #ሐዋ 7፥59]..ወ.ዘ.ተ በማለት #ቀጥታ ወደ #እግዚአብሔር ብቻ ነው የጸለዩት። ስለሆነም እንደ እነርሱ #መጽሀፍቅዱስ <<በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ>> በሚለው መመሪያ መሰረት [ #ፊል 4፥6] ወደ #እግዚአብሔር #ቀጥታ እንድንጸልይ ያሳስበናል።
▶️ ጸሎት በራሱ #የቃሉ #ትርጉም #ከእግዚአብሄር ጋር #መነጋገር ማለት እግዚአብሔርን #ማክበር [ራዕ 4፤ 10-11] እግዚአብሔርን #ማመስገን [መዝ 106(107) ፤1-2] እግዚአብሔርን #መለመን [ያዕ 1፤5] እግዚአብሔር የሚናገረውን #ማዳመጥ [መዝ 84(85) ፤8] ማለት ነው። ለዛም ነው ዳዊትም በመዝሙሩ እንዲህ ያለው <<ሥጋ ለባሽ ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል።>> ያለው [ #መዝ 65፥2]። በዚህም መሰረት በብሉይ ኪዳን #አዳም፣ #ኖህ፣ #አብርሃም፣ #ይስሐቅ፣ #ያዕቆብ፣ #ዮሴፍ፣ #ሙሴ፣ #ኢያሱ፣ #የሳሙኤል እናት #ሐና፣ #ሳሙኤል፣ #ጌድዮን፣ #ባርቅ፣ #ሳምሶን፣ #ዮፍታሔ፣ #ዳዊት፣ #ሰለሞን፣ #ኤልያስ፣ #ኤልሳዕ፣ #ኢዮስያስ፣ #ሕዝቅያስ፣ #ኢሳይያስ፣ #ኤርምያስ፣ #ኢዮብ፣ #ዕዝራ፣ #ነህምያ፣ #አስቴር፣ #ዳንኤል፣ #ሕዝቅኤል፣ #ዮናስ . . .ወዘተ በሐዲስ ኪዳንም 12ቱ #ደቀመዛሙርት፣ #ድንግል ማርያም፣ #ዘካርያስ፣ #ስምዖን፣ #ጳውሎስ፣ #ጴጥሮስ፣ በህብረት ደግሞ #ጳውሎስና #ሲላስ፣ #ሐዋርያት #በአንድነት፣ ራሱም #ኢየሱስ ክርስቶስ #በሥጋዌ ማንነቱ፣ እጅግ #ኃጢአተኞች ተብለው የሚቆጠሩት #በክርስቶስ ቀኝ የተሰቀለው #ወንበዴና ከሰፈር ውጭ ተጥለው የነበሩት #ለምጻሞች ሁሉ #ጸልየዋል። የጸለዩትም #ጸሎት #በቀጥታ ወደ #እግዚአብሔር ሆኖ የከበረ #መልስ ማግኘታቸውም ሁሉ ለትምህርታችን #ተጽፏል። ስለዚህ ወደ #ማርያምም ሆነ ወደ ማንኛውም #ፍጡር መጸለይ #ኢ #መጽሀፍ ቅዱሳዊ ዘመን አመጣሽ #ተግባር ነው። ደግሞም ዛሬ በአንዳንድ #ምእመናን እንደሚታየው ከላይ የጠቀስናቸው ሁሉ #ለመጸለይ #የልባቸውን #ጩኸት አቀረቡ እንጂ #ለጸሎት ብለው የተጠቀሙበት #የጸሎት #መጽሐፍ <<የሰኞ የማክሰኞ>> ወ.ዘ.ተ እያሉ የሚደግሙት #መጽሐፍ አልነበራቸውም። #በብሉይ ኪዳን ተጽፎ የነበረው #የመዝሙረ ዳዊት #መጽሐፍ #ኢየሱስ ክርስቶስና #ሐዋርያት ለትምህርቶቻቸው ይጠቅሱት ነበር እንጂ #ለጸሎቶቻቸው #ድጋፍ አድርገው አልተጠቀሙበትም። ስለዚህ #ጸሎት #ከልብ የሚመነጭ ስለሆነ በየቀኑ በብዙ #ገጾች የሚቆጠሩ የተለያዩ #ርዝመት ያላቸውን የተጻፉ #መጽሀፍትን #ማዘጋጀትና፣ #መደጋገም እንዲሁም #ህመም ሲሰማቸው #መጽሀፍቶቹን #መተሻሽት፣ #በራስጌ ላይ #ማንጠልጠል፣ #በአንገት ላይ #ማነገት አይደለም።
▶️ ጌታችን #ኢየሱስ ክርስቶስ ይህን #የፈሪሳውያን (የአህዛብ) #ጸሎት #ስነ - ሥርዓት <<አህዛብም በመናገራቸው #ብዛት እንዲሰሙ ይመስላቸዋልና #ስትጸልዩ እንደ እነርሱ #በከንቱ አትድገሙ ስለዚህ አትምሰሏቸው>> በማለት ተቃውሟል [ማቴ 6፤ 7-8]። ስለዚህ #ጸሎት ሰዎች በደረሱልን የ"ጸሎት" #ድርሰት #መጽሀፍ ወይም የሌሎችን #ጸሎት በመድገም #መጸለይ ሳይሆን እንደ ጌታችን #ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ #እግዚአብሔር በመቅረብ የልባችንን #ጸሎት #በእውነትና #በመንፈስ #ከአክብሮት ጋር በማቅረብ ነው [ማቴ 26፤ 39-44 ፣ ዩሀ 17፤ 1-26]።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
▶️ ክርስቶስ ስለ #ጸሎት ሁኔታ ከሰጠን #መመሪያዎች ውስጥ <<አንተ ግን ስትጸልይ ወደ እልፍኝ ግባ መዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሀል>> [ማቴ 6፥6] ብሎ ነው ያዘዘን። #ሐዋሪያትም ቢሆኑ #ከክርስቶስ የተማሩትን #ትምህርት #አብነት (ምሳሌ) አድርገው <<የሁሉን ልብ የምታውቅ አንተ ጌታ ሆይ...">> [ #ሐዋ 1፥25]፣ <<ጌታ ሆይ አንተ ሰማዩንና ምድሩን ባሕሩንም በእርሱም የሚኖረውን ሁሉ የፈጠረህ...>> [ #ሐዋ 4፥24] ፣<<ጌታ ኢየሱስ ሆይ...>> [ #ሐዋ 7፥59]..ወ.ዘ.ተ በማለት #ቀጥታ ወደ #እግዚአብሔር ብቻ ነው የጸለዩት። ስለሆነም እንደ እነርሱ #መጽሀፍቅዱስ <<በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ>> በሚለው መመሪያ መሰረት [ #ፊል 4፥6] ወደ #እግዚአብሔር #ቀጥታ እንድንጸልይ ያሳስበናል።
▶️ ጸሎት በራሱ #የቃሉ #ትርጉም #ከእግዚአብሄር ጋር #መነጋገር ማለት እግዚአብሔርን #ማክበር [ራዕ 4፤ 10-11] እግዚአብሔርን #ማመስገን [መዝ 106(107) ፤1-2] እግዚአብሔርን #መለመን [ያዕ 1፤5] እግዚአብሔር የሚናገረውን #ማዳመጥ [መዝ 84(85) ፤8] ማለት ነው። ለዛም ነው ዳዊትም በመዝሙሩ እንዲህ ያለው <<ሥጋ ለባሽ ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል።>> ያለው [ #መዝ 65፥2]። በዚህም መሰረት በብሉይ ኪዳን #አዳም፣ #ኖህ፣ #አብርሃም፣ #ይስሐቅ፣ #ያዕቆብ፣ #ዮሴፍ፣ #ሙሴ፣ #ኢያሱ፣ #የሳሙኤል እናት #ሐና፣ #ሳሙኤል፣ #ጌድዮን፣ #ባርቅ፣ #ሳምሶን፣ #ዮፍታሔ፣ #ዳዊት፣ #ሰለሞን፣ #ኤልያስ፣ #ኤልሳዕ፣ #ኢዮስያስ፣ #ሕዝቅያስ፣ #ኢሳይያስ፣ #ኤርምያስ፣ #ኢዮብ፣ #ዕዝራ፣ #ነህምያ፣ #አስቴር፣ #ዳንኤል፣ #ሕዝቅኤል፣ #ዮናስ . . .ወዘተ በሐዲስ ኪዳንም 12ቱ #ደቀመዛሙርት፣ #ድንግል ማርያም፣ #ዘካርያስ፣ #ስምዖን፣ #ጳውሎስ፣ #ጴጥሮስ፣ በህብረት ደግሞ #ጳውሎስና #ሲላስ፣ #ሐዋርያት #በአንድነት፣ ራሱም #ኢየሱስ ክርስቶስ #በሥጋዌ ማንነቱ፣ እጅግ #ኃጢአተኞች ተብለው የሚቆጠሩት #በክርስቶስ ቀኝ የተሰቀለው #ወንበዴና ከሰፈር ውጭ ተጥለው የነበሩት #ለምጻሞች ሁሉ #ጸልየዋል። የጸለዩትም #ጸሎት #በቀጥታ ወደ #እግዚአብሔር ሆኖ የከበረ #መልስ ማግኘታቸውም ሁሉ ለትምህርታችን #ተጽፏል። ስለዚህ ወደ #ማርያምም ሆነ ወደ ማንኛውም #ፍጡር መጸለይ #ኢ #መጽሀፍ ቅዱሳዊ ዘመን አመጣሽ #ተግባር ነው። ደግሞም ዛሬ በአንዳንድ #ምእመናን እንደሚታየው ከላይ የጠቀስናቸው ሁሉ #ለመጸለይ #የልባቸውን #ጩኸት አቀረቡ እንጂ #ለጸሎት ብለው የተጠቀሙበት #የጸሎት #መጽሐፍ <<የሰኞ የማክሰኞ>> ወ.ዘ.ተ እያሉ የሚደግሙት #መጽሐፍ አልነበራቸውም። #በብሉይ ኪዳን ተጽፎ የነበረው #የመዝሙረ ዳዊት #መጽሐፍ #ኢየሱስ ክርስቶስና #ሐዋርያት ለትምህርቶቻቸው ይጠቅሱት ነበር እንጂ #ለጸሎቶቻቸው #ድጋፍ አድርገው አልተጠቀሙበትም። ስለዚህ #ጸሎት #ከልብ የሚመነጭ ስለሆነ በየቀኑ በብዙ #ገጾች የሚቆጠሩ የተለያዩ #ርዝመት ያላቸውን የተጻፉ #መጽሀፍትን #ማዘጋጀትና፣ #መደጋገም እንዲሁም #ህመም ሲሰማቸው #መጽሀፍቶቹን #መተሻሽት፣ #በራስጌ ላይ #ማንጠልጠል፣ #በአንገት ላይ #ማነገት አይደለም።
▶️ ጌታችን #ኢየሱስ ክርስቶስ ይህን #የፈሪሳውያን (የአህዛብ) #ጸሎት #ስነ - ሥርዓት <<አህዛብም በመናገራቸው #ብዛት እንዲሰሙ ይመስላቸዋልና #ስትጸልዩ እንደ እነርሱ #በከንቱ አትድገሙ ስለዚህ አትምሰሏቸው>> በማለት ተቃውሟል [ማቴ 6፤ 7-8]። ስለዚህ #ጸሎት ሰዎች በደረሱልን የ"ጸሎት" #ድርሰት #መጽሀፍ ወይም የሌሎችን #ጸሎት በመድገም #መጸለይ ሳይሆን እንደ ጌታችን #ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ #እግዚአብሔር በመቅረብ የልባችንን #ጸሎት #በእውነትና #በመንፈስ #ከአክብሮት ጋር በማቅረብ ነው [ማቴ 26፤ 39-44 ፣ ዩሀ 17፤ 1-26]።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
ይህ #ለከንፈርሽ፣ #ለጉሮሮሽ፣ #ለጡትሽ፣ #ለሽንጥሽ፣ #ለሆድሽ፣ #ለኩላሊትሽ፣ #ለአንጀትሽ፣ #ለእንብርትሽ፣ #ለማህፀንሽ፣ #ለድንግልናሽ፣ #ለተረከዝሽ፣ #ለጫማዎችሽ፣ #ለእግር ጥፍርሽ፣ #ለመቃብርሽ፣ የሚለው #መልክእ በየዕለቱ #በግልና #በጋራ በመከፋፈል #በቤተክርስቲያን ደረጃም፣ #በቃልም፣ #በመጽሐፍም ይደገማል።
▶️ እንግዲህ ይህ #አይነቱ #ምስጋና እንኳንስ #ለማርያም #ለክርስቶስ እንኳ ብናረገው #መጽሀፍ ቅዱሳዊ አይደለም። ሁሉም ከዚህ #አለም ወደ እዛኛው #አለም #በነፍሳቸው የተሻገሩ #ሰዎች #በምድር በነበሩበት #በስጋዊ ዘመናቸው #ከልጅነት እድሜ #እውቀት ወደ #አዋቂ #ሲያድጉ፣ #ሲበርዳቸው #ሲሞቃቸው፣ #ሲያዝኑ፣ #ሲደሰቱ፣ #ጥፍራቸውና #ጸጉራቸው ሲያድግ፣ #ሲያጥር፣ #ሰውነታቸው #ሲቆሽሽና ሲታጠብ.... ወዘተ እንደነበረው ሁሉ #በሰማይ እንደዛ አይታወቁም። #ሰማይ ሌላ #ስርዓት ነውና።
▶️ ስለዚህ #ድንግል ማርያም #በአጸደ ነፍስ ባለችበት #በሰማይ እንደ #ምድራዊ #ስጋ #አካል #ጥፍሯ በየቀኑ አያድግም፣ #ጡቶቿም ወተት #አያፈልቁም፣ #አንጀቶቿም በሀዘን #አይቃጠሉም፣ #ተረከዞቿም #ድጥ አያድጣቸውም፣ #እግሮቿም #ጫማ የላቸውም። <<ደግሞ ሰማያዊ አካል አለ፥ ምድራዊም አካል አለ፤ ነገር ግን የሰማያዊ አካል ክብር ልዩ ነው፥ የምድራዊም አካል ክብር ልዩ ነው።>> {1 ቆሮ 15፥40}። ስለሆነም #መልክዓ ማርያምና ተመሳሳይ #መጻሕፍት #ለአዕምሮ የማይመች #መጽሀፍ ቅዱሳዊ ያልሆነ #አጸያፊ #ስነ ጽሁፍ እንጂ #ጸሎት ሊሆን በፍጹም አይችልም።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
____________
[1] 📚፤ አለቃ ኪዳነ ወልፍ ክፍሌ ፤መጽሐፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፤ መልክእ፤ ገጽ 566፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፥ አ.አ 1948።
▶️ እንግዲህ ይህ #አይነቱ #ምስጋና እንኳንስ #ለማርያም #ለክርስቶስ እንኳ ብናረገው #መጽሀፍ ቅዱሳዊ አይደለም። ሁሉም ከዚህ #አለም ወደ እዛኛው #አለም #በነፍሳቸው የተሻገሩ #ሰዎች #በምድር በነበሩበት #በስጋዊ ዘመናቸው #ከልጅነት እድሜ #እውቀት ወደ #አዋቂ #ሲያድጉ፣ #ሲበርዳቸው #ሲሞቃቸው፣ #ሲያዝኑ፣ #ሲደሰቱ፣ #ጥፍራቸውና #ጸጉራቸው ሲያድግ፣ #ሲያጥር፣ #ሰውነታቸው #ሲቆሽሽና ሲታጠብ.... ወዘተ እንደነበረው ሁሉ #በሰማይ እንደዛ አይታወቁም። #ሰማይ ሌላ #ስርዓት ነውና።
▶️ ስለዚህ #ድንግል ማርያም #በአጸደ ነፍስ ባለችበት #በሰማይ እንደ #ምድራዊ #ስጋ #አካል #ጥፍሯ በየቀኑ አያድግም፣ #ጡቶቿም ወተት #አያፈልቁም፣ #አንጀቶቿም በሀዘን #አይቃጠሉም፣ #ተረከዞቿም #ድጥ አያድጣቸውም፣ #እግሮቿም #ጫማ የላቸውም። <<ደግሞ ሰማያዊ አካል አለ፥ ምድራዊም አካል አለ፤ ነገር ግን የሰማያዊ አካል ክብር ልዩ ነው፥ የምድራዊም አካል ክብር ልዩ ነው።>> {1 ቆሮ 15፥40}። ስለሆነም #መልክዓ ማርያምና ተመሳሳይ #መጻሕፍት #ለአዕምሮ የማይመች #መጽሀፍ ቅዱሳዊ ያልሆነ #አጸያፊ #ስነ ጽሁፍ እንጂ #ጸሎት ሊሆን በፍጹም አይችልም።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
____________
[1] 📚፤ አለቃ ኪዳነ ወልፍ ክፍሌ ፤መጽሐፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፤ መልክእ፤ ገጽ 566፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፥ አ.አ 1948።
▶️ አባ ጊዮርጊስ #የሸዋ #ሊቀ #ጳጳስ የነበሩት "የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ" በሚለው #መጽሀፋቸው #ስለምስል #አመጣጥና የነበራቸው #ጠቀሜታ ሲገልጹ <<ስእል በቤተክርስቲያን የተጀመረበት ምክንያት የመጀመሪያዎቹ ክርስቲያኖች ትምህርታቸውን ያስፋፉት ዋሻ ፈልፍለው ጉድጓድ ቆፍረው በዋሻ በፍርከታ ውስጥ ነው። ካታኮምብ {ግበበ ምድር} ይሉታል። በዚህ ዋሻ ውስጥ የሰማዕታት አጽም እየሰበሰቡ ትምህርት ያስተምሩ ነበር። በዚህ ውስጥ ብዙ አማኞች እየመጡ የማህበራቸው አባል መሆን ጀመሩ። በዚህ ጊዜ የክርስትናውን ትምህርት አስፋፍቶ ለመስጠት በቂ መጽሀፍት አልነበሩም። እንደልብ ወጥቶ ለመፈለግና ለማዘጋጀት ነጻነት ስላልነበራቸው ከመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ አንዳንድ ምሳሌዎችን በስዕል እያሰፈሩ ማስተማር ጀመሩ። በዚህ ሁኔታ ስእል ማስተማሪያ ሆነው ቆይተዋል። ሥዕሎችም የሚሳሉት በምሳሌነት {ሲምቦሊክ} ሲሆን የሚሳሉትም በአመድና በከሰል በዋሻ ዙሪያ ነው። በዋሻ ፊት ለፊት ላይ የሚስሉት እረኛው በጉን እንደተሸከመ አድርገው ነው። ይህም ክርስቶስ ያመኑበትን ሁሉና በእርሱም አምነው የሞቱትን ሁሉ የሚያጸናቸው ቸርና ታማኝ ጠባቂ መሆኑን ለማስረዳት ነው>> ብለዋል[5]። @gedlatnadersanat
▶️ ነገር ግን ይህን #የማስተማርያ መንገድ በመጠቀም #ሰዎች ዝም ብለው #በአንቃእዶተ ህሊና {ህሊናን በማንሳት} #ከመጸለይ ይልቅ በፊታቸው #ሥዕሎችን በማየት #መጸለይ ብሎም #ስግደትና #መሳም #እየበዛ መጣ። በወቅቱ ነገሩ #ወደጣኦት #አምልኮ ሄዷል ያሉ ታዋቂ #የክርስትና #ምሁራን #ሥዕሎችን እያወረዱ #መሰባበር ጀመሩ። በተለይም #ከአሕዛብ #ሥዕልን የማክበር #ልማድ የነበራቸውና #ሥዕል #በመሳል ኑሮአቸውን #ይደጉሙ የነበሩ #ሰዓሊዎች #ጥቅማቸውና #ሙያቸው ስለተነካ #ከፍተኛ #ተቃውሞ ከፈቱ። በዚህ ምክንያት #የክርስትና #መከፋፈልና #ስደት ከ815 - 843 ዓ.ም ድረስ ቀጠለ። ይሁን እንጂ ግለሰቦች #በየጉድጓዱ #ሥዕልን በመሳልና #በግል #መኖሪያ ቤታቸው #በመስቀል ብሎም #ለምስሎቹ #ስግደት በማቅረባቸው ምክንያት ነገሩ #እየተስፋፋ መቶ ዛሬ #በቤተክርስቲያን #በረቀቀና #ስእል፣ #በሃውልት መልክ ጭምር #የአምልኮ #ማስፈጸሚያ እስከመሆን ደርሷል።
▶️ ነገር ግን ይህን #የማስተማርያ መንገድ በመጠቀም #ሰዎች ዝም ብለው #በአንቃእዶተ ህሊና {ህሊናን በማንሳት} #ከመጸለይ ይልቅ በፊታቸው #ሥዕሎችን በማየት #መጸለይ ብሎም #ስግደትና #መሳም #እየበዛ መጣ። በወቅቱ ነገሩ #ወደጣኦት #አምልኮ ሄዷል ያሉ ታዋቂ #የክርስትና #ምሁራን #ሥዕሎችን እያወረዱ #መሰባበር ጀመሩ። በተለይም #ከአሕዛብ #ሥዕልን የማክበር #ልማድ የነበራቸውና #ሥዕል #በመሳል ኑሮአቸውን #ይደጉሙ የነበሩ #ሰዓሊዎች #ጥቅማቸውና #ሙያቸው ስለተነካ #ከፍተኛ #ተቃውሞ ከፈቱ። በዚህ ምክንያት #የክርስትና #መከፋፈልና #ስደት ከ815 - 843 ዓ.ም ድረስ ቀጠለ። ይሁን እንጂ ግለሰቦች #በየጉድጓዱ #ሥዕልን በመሳልና #በግል #መኖሪያ ቤታቸው #በመስቀል ብሎም #ለምስሎቹ #ስግደት በማቅረባቸው ምክንያት ነገሩ #እየተስፋፋ መቶ ዛሬ #በቤተክርስቲያን #በረቀቀና #ስእል፣ #በሃውልት መልክ ጭምር #የአምልኮ #ማስፈጸሚያ እስከመሆን ደርሷል።
▶️ በ18ኛው ክፍለ ዘመን 2ኛ #የጎንደር #ሥዕል #አሳሳል ከቀዳማዩ በጣም ይለያል። #በቀዳማዊ #ኢያሱ ዘመነ መንግስት {1682-1706 እ.ኤ.አ} የተጀመረው #ሽግግር #በ18ኛው ክፍለ ዘመን #መጀመሪያ 20 #ዓመታት ውስጥ ተገድቦ #በዳግማዊ #ኢያሱ ዘመነ መንግስት {1730-1755 እ.ኤ.አ} #ሙሉ #በሙሉ ዳበረ። ይህ #ስልት በሚያብብበት ወቅት #የውጭ ሃገር #ሞዴሎች የጨመሩበት #ጊዜ ብቻ ሳይሆን እንዲሁም የውጭ ሃገር #ሰዓሊዎችና #የስነ ጥበብ #ሰዎች በተለይም #ግሪኮች እና #አርመኖች #በቤተመንግስት አብያተ #ሙያዎች የሚሰሩበትን ጊዜ ጭምር ነበር። በተለይ #ዳግማዊ ኢያሱ እና #እቴጌ {እፃቱ} ምንትዋብ {ንግሥተ ወለተ ጊዎርጊስ} #ቤተ መንግስታቸውንና #አብያተ ክርስቲያናትን #እንዲያንጹና #እንዲያስውቡ እነዚህን #ጠበብት ቀጥረው ያሰሩም ነበር። #እቴጌ #ምንትዋብ ባቋቋሙት አውራጃ በሚገኘው #ቤተ ሙያ ውስጥ የተሳሉት #ስዕሎች አንድ #ተመሳሳይ የሆኑ #ስልት ስለሚያንፀባርቁ <<የቋረኛው ቤተ ስልት>> የሚል #ስያሜ ሲሰጣቸው ስያሜውንም ለመጀመሪያ ጊዜ የሰጣቸው #ኮንቲሮሲኒ የተባለው የኢትዮጵያ #ጥናትና #ምርምር #ሊቅ ነው። . . . #የአውሮፖና #የመካከለኛው ምስራቅ #የባሮክ #ብልጭልጭ #ሞዴልም በዚህ ባለንበት ዘመን ተጨማምሮበት ዳበረ። @gedlatnadersanat
▶️ በ1962 -1965 እ.ኤ.አ የ2ኛው #የካቶሊክ #የቫቲካን ጉባዔ <<ስለማርያም የሚሰጠው ትምህርት እውቅና እንዲያገኝና የማርያም ምስል ከፍ ተደርጎ እንዲያዝና እንዲሰገድለት ቅዱስ ተብሎም እንዲጠራ የአምልኮም መገልገያ እንዲሆን ወስነናል፤ ይህ የሲኖዶስ ውሳኔ ለቅድስት ማርያም ያለንን አክብሮት ለማሳየት ነው>> አለ[1]።
▶️ ይህን #የቫቲካን #ሲኖዶስን ጨምሮ ብዙ #ሰዎች #ምስልን ለመቀበል የወሰኑት <<ምስልን ማክበር ባለቤቱን ማክበር ነው>> በሚል #የተሳሳተ ሃሳብ ነው። አንዳንድ ጊዜም #ጣዖት ብለው የሚያስቡት #በእግዚአብሔርና #በማርያም አልያም #በመላዕክት #ተመስሎ የተሳለውን ወይም የተቀረጸውን ሳይሆን #በእንስሳት፣ በተለያዩ #ቁሳቁሶች መልክ የተዘጋጀውን #ቅርጽ ብቻ ይመስላቸዋል። በእርግጥ እነርሱም ቢሆኑ #አምልኮና #ስግደት ከቀረበባቸው #ጣኦታት ናቸው። ነገር ግን እንኳንስ #በማርያም #በእግዚአብሔር በራሱ #መልክን ሰርቶ ማስቀመጥ ብሎም ወደ #ምስሉ መስገድ #እግዚአብሔር ከመቃወምም ባለፈ #ይጸየፋል። #ሙሴ ለእስራኤል ህዝብ #ሲያስጠነቅቅ፦
<<እግዚአብሔርም በእሳት ውስጥ ሆኖ ተናገራችሁ፤ የቃልን ድምፅ ሰማችሁ፥ መልክ ግን አላያችሁም፤ ድምፅን ብቻ ሰማችሁ።. . . እግዚአብሔር በኮሬብ በእሳት ውስጥ ሆኖ በተናገራችሁ ጊዜ መልክ ከቶ አላያችሁምና እጅግ ተጠንቀቁ፤ እንዳትረክሱ፥ የተቀረጸውን ምስል የማናቸውንም ነገር ምሳሌ፥ በወንድ ወይም በሴት መልክ የተሠራውን፥. . . ሰግደህላቸው አምልከሃቸውም እንዳትስት ተጠንቀቅ።>> [ዘዳ 4፤ 12፣ 15-19]።
▶️ ከዚህ #ከበድ ካለ #ማስጠንቀቂያ እንደምንረዳው #በኮሬብ ለእስራኤል #እግዚአብሔር ራሱን ሲገልጥ #ያለመልክ በመሆኑ ይህን ይመስላል ብሎ #መሳልም #መቅረጽም ብሎም #መስገድ መሳት እንደሆነ እንረዳለን። #እግዚአብሔር እንኳንስ #ለማርያም ለራሱም ቢሆን #በተቀረጸ #ምስል #አምልኮ እንዲቀርብለት ፈጽሞ አይፈልግም።
▶️ በ15ኛው #ክፍለ ዘመን የነበሩት #እስጢፋኖሳውያን የአፄ ዘርዓያዕቆብ #አፍቅሮተ #ጣኦታት የተጠናወታቸው ሰዎች <<ምስለ ፍቁር ወልዳ>> ለሚባለው #ስዕል እንዲሰግዱ ቢያሳዩአቸው #ሥዕሉን አድንቀው <<ለሰው ስራ አትስገዱ>> የሚለውን #አምላካዊ #ትዕዛዝ በማስታወስ <<የሰው ስራ ነውና አንሰግድም>> እንዳሉ ገድላቸው ይተርካል[2]።
▶️ ሌሎችም ለምሳሌ #ዘሚካኤልና #ገማርያ የሚባሉ 2 ሊቃውንት <<አልቦቱ መልክዓ ለእግዚአብሔር ከመ መልክዓ ሰብዕ - እግዚአብሔር የሰው መልክ የሚመስል መልክ የለውም>> በማለታቸው አጼ #ዘርዓ ያዕቆብ #ተቆጥቶና #ተከራክሮ አስቀጥቷቸዋል[3]።
▶️ ደቂቀ እስጢፋኖስ ይወቁት አይወቁት አይታወቅም እንጂ #ለስዕል #አይሰገድም የሚለው እውነት #በኢትዮጵያ ታሪክ አዲስ ሃሳብ አይደለም። እነርሱ ከመነሳታቸው #ከ150 አመት በፊትም እዚያው ትግራይ <<ለስዕል አይሰገድም ጣኦት ነው፣ ሰሌዳ ነው>> ያሉ ታላላቅ #የሃይማኖት #አባቶች ነበሩ። ነገር ግን #አጼ #ያግብአ #ጽዮን[4] [1278-1286] <<በዚህ ጥያቄ እያመነታሁ ሳለው ቀይ ሴት (እመቤታችን) ተገልፃልኝ <<ለሥዕሌ መስገድ ይገባል ብላኛለችና ያልታዘዘ ገመድ ለአንገቱ ያከማቸው ንብረቱ ለሰራዊቴ ቤቱ ከጠመንጃዬ አፎት ለምታወጣ እሳት ይደረጋል>> ሲሉ #ነጋሪት #ጎስመው ስላወጁ ያገሩ ሰዎች ሁሉ #የስዕለ #ማርያም #አምልኮ ትምህርት ተደናግጠው ለጊዜውም ቢሆን ከንጉሱ #ጥይት ለመትረፍ <<ንጉሱ ያዘዘንን ሁሉ እናደርጋለን ለስዕልም እንሰግዳለን>> እንዳሉና በዚህም #እንቅስቃሴው ቀዝቀዝ እንዳለ የታሪክ ጸሀፊዎች ዘግበውታል[5]። <<እንግዲህ እግዚአብሔርን በማን ትመስሉታላቹ ወይስ በምን ምሳሌ ታስተያዩታላችሁ>> {ኢሳ 40፥18}።
<<እንግዲህ የእግዚአብሔር ዘመዶች ከሆንን፥ አምላክ በሰው ብልሃትና አሳብ የተቀረጸውን ወርቅ ወይም ብር ወይም ድንጋይ እንዲመስል እናስብ ዘንድ አይገባንም።>> [ሐዋ 17፥29]።
<<እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ስሜ ይህ ነው፤ ክብሬን ለሌላ፥ ምስጋናዬንም ለተቀረጹ ምስሎች አልሰጥም።>> [ኢሳ 42፥8]።
<<እግዚአብሔር መንፈስ ነው የሚመለከውም በእውነትና በመንፈስ ነው>> [ዩሐ 4፥24]።
▶️ በመሆኑም #ምስሎች ወደ #ቤተክርስቲያን በገቡበት #ትርጉማቸው #ለማስተማሪያነት ካልሆነ በቀር #ለስርዓተ #አምልኮ መጠቀሚያ ሊውሉ አይገባም። <<ፀልዩ ቅድመ ስዕላ ለቅድስት ድንግል-በቅድስት ድንግል ማርያም ስዕል ፊት ፀልዩ>> ብሎ #ዘርዓያዕቆብ ያወጀው #አዋጅ #የኃጢአት አዋጅ ነውና ዲያቆኑ ቢተወው #ከእግዚአብሔር ጋር #መስማማት ነው።
<<የተቀረጸውንም የአምላኮቻቸውን ምስል በእሳት ታቃጥላለህ፤ የተሠራባቸውን ብርና ወርቅ አትመኝ፤ በአምላክህም በእግዚአብሔር ዘንድ ርኩስ ነውና እንዳትጠመድበት ከእርሱ ምንም አትውሰድ። እንደ እርሱም ርጉም እንዳትሆን ርኩስን ነገር ወደ ቤትህ አታግባ፤ ርጉም ነውና ተጸየፈው፥ ጥላውም።>> ይላል እግዚአብሔር [ዘዳ 7፤ 25-26]።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ "The Docmates of Vatican vol. 2 pp 94,95, Londen 1973.
[2] 📚፤ ገድለ አባ ዕዝራ ገጽ 38።
[3] 📚፤ ጌታቸው ሀይሌ፤ "ደቂቀ እስጢፋኖስ በህገ አምላክ" ገጽ 28፣ የህዳግ ማብራሪያ፤ 1996 ዓ.ም።
[4] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Yagbe'u_Seyon
[5] 📚፤ K.contirossini, the act፥ vol 16 (1965)፤ pp. 12-14።
📚፤ ጌታቸው ሀይሌ፤ "ደቂቀ እስጢፋኖስ በህገ አምላክ" ገጽ 24፣ 1996 ዓ.ም።
@gedlatnadersanat
(9.5▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ ይህን #የቫቲካን #ሲኖዶስን ጨምሮ ብዙ #ሰዎች #ምስልን ለመቀበል የወሰኑት <<ምስልን ማክበር ባለቤቱን ማክበር ነው>> በሚል #የተሳሳተ ሃሳብ ነው። አንዳንድ ጊዜም #ጣዖት ብለው የሚያስቡት #በእግዚአብሔርና #በማርያም አልያም #በመላዕክት #ተመስሎ የተሳለውን ወይም የተቀረጸውን ሳይሆን #በእንስሳት፣ በተለያዩ #ቁሳቁሶች መልክ የተዘጋጀውን #ቅርጽ ብቻ ይመስላቸዋል። በእርግጥ እነርሱም ቢሆኑ #አምልኮና #ስግደት ከቀረበባቸው #ጣኦታት ናቸው። ነገር ግን እንኳንስ #በማርያም #በእግዚአብሔር በራሱ #መልክን ሰርቶ ማስቀመጥ ብሎም ወደ #ምስሉ መስገድ #እግዚአብሔር ከመቃወምም ባለፈ #ይጸየፋል። #ሙሴ ለእስራኤል ህዝብ #ሲያስጠነቅቅ፦
<<እግዚአብሔርም በእሳት ውስጥ ሆኖ ተናገራችሁ፤ የቃልን ድምፅ ሰማችሁ፥ መልክ ግን አላያችሁም፤ ድምፅን ብቻ ሰማችሁ።. . . እግዚአብሔር በኮሬብ በእሳት ውስጥ ሆኖ በተናገራችሁ ጊዜ መልክ ከቶ አላያችሁምና እጅግ ተጠንቀቁ፤ እንዳትረክሱ፥ የተቀረጸውን ምስል የማናቸውንም ነገር ምሳሌ፥ በወንድ ወይም በሴት መልክ የተሠራውን፥. . . ሰግደህላቸው አምልከሃቸውም እንዳትስት ተጠንቀቅ።>> [ዘዳ 4፤ 12፣ 15-19]።
▶️ ከዚህ #ከበድ ካለ #ማስጠንቀቂያ እንደምንረዳው #በኮሬብ ለእስራኤል #እግዚአብሔር ራሱን ሲገልጥ #ያለመልክ በመሆኑ ይህን ይመስላል ብሎ #መሳልም #መቅረጽም ብሎም #መስገድ መሳት እንደሆነ እንረዳለን። #እግዚአብሔር እንኳንስ #ለማርያም ለራሱም ቢሆን #በተቀረጸ #ምስል #አምልኮ እንዲቀርብለት ፈጽሞ አይፈልግም።
▶️ በ15ኛው #ክፍለ ዘመን የነበሩት #እስጢፋኖሳውያን የአፄ ዘርዓያዕቆብ #አፍቅሮተ #ጣኦታት የተጠናወታቸው ሰዎች <<ምስለ ፍቁር ወልዳ>> ለሚባለው #ስዕል እንዲሰግዱ ቢያሳዩአቸው #ሥዕሉን አድንቀው <<ለሰው ስራ አትስገዱ>> የሚለውን #አምላካዊ #ትዕዛዝ በማስታወስ <<የሰው ስራ ነውና አንሰግድም>> እንዳሉ ገድላቸው ይተርካል[2]።
▶️ ሌሎችም ለምሳሌ #ዘሚካኤልና #ገማርያ የሚባሉ 2 ሊቃውንት <<አልቦቱ መልክዓ ለእግዚአብሔር ከመ መልክዓ ሰብዕ - እግዚአብሔር የሰው መልክ የሚመስል መልክ የለውም>> በማለታቸው አጼ #ዘርዓ ያዕቆብ #ተቆጥቶና #ተከራክሮ አስቀጥቷቸዋል[3]።
▶️ ደቂቀ እስጢፋኖስ ይወቁት አይወቁት አይታወቅም እንጂ #ለስዕል #አይሰገድም የሚለው እውነት #በኢትዮጵያ ታሪክ አዲስ ሃሳብ አይደለም። እነርሱ ከመነሳታቸው #ከ150 አመት በፊትም እዚያው ትግራይ <<ለስዕል አይሰገድም ጣኦት ነው፣ ሰሌዳ ነው>> ያሉ ታላላቅ #የሃይማኖት #አባቶች ነበሩ። ነገር ግን #አጼ #ያግብአ #ጽዮን[4] [1278-1286] <<በዚህ ጥያቄ እያመነታሁ ሳለው ቀይ ሴት (እመቤታችን) ተገልፃልኝ <<ለሥዕሌ መስገድ ይገባል ብላኛለችና ያልታዘዘ ገመድ ለአንገቱ ያከማቸው ንብረቱ ለሰራዊቴ ቤቱ ከጠመንጃዬ አፎት ለምታወጣ እሳት ይደረጋል>> ሲሉ #ነጋሪት #ጎስመው ስላወጁ ያገሩ ሰዎች ሁሉ #የስዕለ #ማርያም #አምልኮ ትምህርት ተደናግጠው ለጊዜውም ቢሆን ከንጉሱ #ጥይት ለመትረፍ <<ንጉሱ ያዘዘንን ሁሉ እናደርጋለን ለስዕልም እንሰግዳለን>> እንዳሉና በዚህም #እንቅስቃሴው ቀዝቀዝ እንዳለ የታሪክ ጸሀፊዎች ዘግበውታል[5]። <<እንግዲህ እግዚአብሔርን በማን ትመስሉታላቹ ወይስ በምን ምሳሌ ታስተያዩታላችሁ>> {ኢሳ 40፥18}።
<<እንግዲህ የእግዚአብሔር ዘመዶች ከሆንን፥ አምላክ በሰው ብልሃትና አሳብ የተቀረጸውን ወርቅ ወይም ብር ወይም ድንጋይ እንዲመስል እናስብ ዘንድ አይገባንም።>> [ሐዋ 17፥29]።
<<እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ስሜ ይህ ነው፤ ክብሬን ለሌላ፥ ምስጋናዬንም ለተቀረጹ ምስሎች አልሰጥም።>> [ኢሳ 42፥8]።
<<እግዚአብሔር መንፈስ ነው የሚመለከውም በእውነትና በመንፈስ ነው>> [ዩሐ 4፥24]።
▶️ በመሆኑም #ምስሎች ወደ #ቤተክርስቲያን በገቡበት #ትርጉማቸው #ለማስተማሪያነት ካልሆነ በቀር #ለስርዓተ #አምልኮ መጠቀሚያ ሊውሉ አይገባም። <<ፀልዩ ቅድመ ስዕላ ለቅድስት ድንግል-በቅድስት ድንግል ማርያም ስዕል ፊት ፀልዩ>> ብሎ #ዘርዓያዕቆብ ያወጀው #አዋጅ #የኃጢአት አዋጅ ነውና ዲያቆኑ ቢተወው #ከእግዚአብሔር ጋር #መስማማት ነው።
<<የተቀረጸውንም የአምላኮቻቸውን ምስል በእሳት ታቃጥላለህ፤ የተሠራባቸውን ብርና ወርቅ አትመኝ፤ በአምላክህም በእግዚአብሔር ዘንድ ርኩስ ነውና እንዳትጠመድበት ከእርሱ ምንም አትውሰድ። እንደ እርሱም ርጉም እንዳትሆን ርኩስን ነገር ወደ ቤትህ አታግባ፤ ርጉም ነውና ተጸየፈው፥ ጥላውም።>> ይላል እግዚአብሔር [ዘዳ 7፤ 25-26]።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ "The Docmates of Vatican vol. 2 pp 94,95, Londen 1973.
[2] 📚፤ ገድለ አባ ዕዝራ ገጽ 38።
[3] 📚፤ ጌታቸው ሀይሌ፤ "ደቂቀ እስጢፋኖስ በህገ አምላክ" ገጽ 28፣ የህዳግ ማብራሪያ፤ 1996 ዓ.ም።
[4] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Yagbe'u_Seyon
[5] 📚፤ K.contirossini, the act፥ vol 16 (1965)፤ pp. 12-14።
📚፤ ጌታቸው ሀይሌ፤ "ደቂቀ እስጢፋኖስ በህገ አምላክ" ገጽ 24፣ 1996 ዓ.ም።
@gedlatnadersanat
(9.5▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat