ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
2.83K subscribers
536 photos
68 videos
81 files
391 links
〽️ ገድላትና ድርሳናት
〽️ 80 አሀዱ መጽሐፍ ቅዱስ
〽️ አዋልድ መጻሕፍት
〽️ ሌሎችንም ያለቦታቸው የገቡ የመጽሐፍቅዱስ ጥቅሶችና ኢ-መፅሐፍቅዱሳዊ የሆኑ ትምህርቶቻቸው በመፅሐፍ ቅዱስ ሲመዘኑ

እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል [ዮሐንስ 8፥32]
@teedy
@teedy

ኢየሱስ ማነው?👇
@Who_is_jesus
Download Telegram
▶️ ሰው #በእግዚአብሄር #መልክና #አምሳል ስለተፈጠረ #ከእግዚአብሄር ጋር ለመገናኘት ሲፈልግ #መገናኛ መንገዱ #ጸሎት ነው። #ጸሎት #ከእግዚአብሄር ጋር ያለን የመገናኛ #ምልክትና የግንኙነታችን #ማጽኛ ነው። #ጸሎት #ህብረትን#ምስጋናን#ስግደትን#ንስሀን#ልመናን#ምልጃን ሁሉ ያጠቃልላል። ይህንንም #ሰዎች በራሳቸው #ቋንቋ#ቦታና #ጊዜ ሊያከናውኑት ይችላሉ። ዋናው ነገር #የልብ #መሰበር ነው [ዩሀ 4፤ 20-24]።

▶️ የሁሉም ሰዎች #ጸሎት አድራሻው ሁሉን #ለእርሱ #በራሱ #ለራሱ ወደ ፈጠረው ወደ #እግዚአብሔር #ብቻ እንደሆነና ወደ እሱ #ብቻ ሊሆን እንደሚገባው #መጽሀፍ ቅዱስ ይመሰክራል [ኢዮ 38፥41 ፣ ሉቃ 12፥24]። ለዛ ነው ዳዊት <<ሥጋ ለባሽ ሁሉ ጸሎትን ወደ ምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል>> በማለት የተናገረው። [መዝ 65፥2 ]። ሌላ #ጸሎትን #መስማት የሚችል አካል የለም ማለት ነው[1]።

▶️ ጸሎት #ለክርስቲያኖች ሁሉ የተሰጠ #መለኮታዊ #ትእዛዝ ነው [1ተሰ 5፥17 ፣ ማር 14፥38]። አንዳንድ ጊዜ #እግዚአብሔር የሁሉም #አባት እንደመሆኑ መጠን ምንም እንኳን #መብታቸው ባይሆንም #መጋቤ #ዓለማት የሆነው ጌታ #በቸርነቱ #ለማያምኑና #ላልጸለዩም ሰዎችና ፍጥረታት ሁሉ #ይመግባቸዋል [ሐዋ 10፤ 1-6፣ ማቴ 6፥8]። ይሁን እንጂ አንድ #ሰው #ለመጸለይ ሲያስብ ግን መጀመሪያ #እግዚአብሔር እንዳለ ለሚፈልጉትም #ዋጋ #እንደሚሰጥ በእርግጠኝነት #ማመን ያስፈልገዋል [ዕብ 11፥6]። ከዚህ #አንጻር በቀጥታ ወደ #እግዚአብሔር ያልሆኑ ነገር ግን ወደ #ማርያም የሆኑ #ጸሎቶችን #ክርስቲያን ሊቀበላቸው የማያስፈልጉበት #ዋና #ዋና #ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው፦

🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆

"ማጣቀሻዎች - References"
____________
[1] ወደፊት <ጸሎት> በሚል ርእስ በሰፊው የምናየው ይሆናል።