ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ ⚜ ዕብራውያን 7፤ 20-28 << እነርሱም ያለ #መሐላ #ካህናት ሆነዋልና፤ #እርሱ ግን። ጌታ። አንተ #እንደ #መልከ ጼዴቅ ሹመት #ለዘላለም #ካህን ነህ ብሎ #ማለ #አይጸጸትም ብሎ በተናገረለት #ከመሐላ ጋር #ካህን ሆኖአልና ያለ #መሐላ #ካህን እንዳልሆነ መጠን፥ እንዲሁ #ኢየሱስ #ለሚሻል #ኪዳን #ዋስ ሆኖአል። #እነርሱም እንዳይኖሩ #ሞት ስለ ከለከላቸው #ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤ #እርሱ…
✍✍
⚜ ዕብራውያን 9፥15 እና 24
<<ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት #የዘላለምን #ርስት #የተስፋ #ቃል እንዲቀበሉ እርሱ ፨የአዲስ ኪዳን #መካከለኛ፨ ነው። . . . ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን #ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን #በእግዚአብሔር #ፊት #ስለ #እኛ #አሁን #ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ #ሰማይ ገባ።>>
#ክርስቶስ ለምንድን ነው •የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ• የሆነው? ለሚለው ጥያቄ መልስ የሚሰጠው ይሄኛው ክፍል <<የተጠሩት #የዘላለም #ርስት የተስፋ ቃል እንዲቀበሉ>> መሆኑን ያስረዳል። <በአሮንና በልጆቹ>፣ <በአብርሃምና በሙሴ>፣ <በዳዊትና በነቢያት> የተሠሩ #የመካከለኛነት #ሥራዎች ሁሉ #የዘላለምን #ርስት #ለማውረስ የሚሆን ምንም ዐይነት #ተስፋ የሌላቸው መሆኑ፣ #የክርስቶን #የመካከለኝነት ሥራ እንዴት #የላቀ እንደ ሆነ ያሳያል። እንዲህ ያለውን #የመካከለኛነት #ሥራ ከእርሱ #በፊት የሠራው የለም ከእርሱም #ቡኋላ ሊሠራው የሚችል #አይኖርም። በመሆኑም #ሰዎች ሁሉ #ተስፋቸው #ክርስቶስ ብቻ በመሆኑ የእርሱን #የመካከለኛነት #ሥራ በሙሉ #ደስታ #መቀበል ይገባቸዋል። #ኢየሱስ #በሰው እጅ ወዳልተሰራችው #እውነተኛይቱ #ቤተ #መቅደስ የገባው መጽሐፍ እንደሚለው <<ስለ እኛ #አሁን ይታይ ዘንድ>> ማለትም #የምልጃን #ሥራ ይሰራ ዘንድ ነው።
#ሐዋርያው የዐዲስ ኪዳን #መካከለኛ በሚል ክርስቶስን ሲጠራው #በሰው እና #በእግዚአብሄር #መካከል በመግባት ስለ ሠራው #የማዳን (የዕርቅ) #ሥራ ሆኖ ሳለ ይህን #እውነት #መዋጥ የተሳናቸው ሰዎች፦
ስለ <ሊቀ ካህናችን ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ከባሕርይ አባቱ ከአብ፣ ከራሱና ማኅየዊ (አዳኝ) ከሚሆን ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ያስታርቀን ዘንድ የባሪያውን መልክ ይዞ (የእኛን ባሕርይ ነሥቶ) #ትምክህታችን ከምትሆን ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ ሰው ሆነ፤ አምላክ የሆነ ሰው ሰውም የሆነ አምላክ (መካከለኛ) ሆነ፤ በተዋሕዶ አንድ ባሕርይ የሆነ ሥግው ቃል (Incarnated word)፣ አምላክ ወሰብእ (አምላክም ሰውም) (መካከለኛ) ሆነ>
በሚል መካከለኛ ሲል አምላክነቱን እና ሰውነቱን ለማመልከት ነው የሚል መልእክት ያስተላልፋሉ[1]።
#ክርስቶስ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ መሆኑ እውነት ነው። ይህም በነገረ ድነታችን ላይ ወሳኝ ቦታ አለው። ነገር ግን ይህ ምንባብ ክርስቶስ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ስለ መሆኑ የሚናገር ባለ መሆኑ ይህን ምንባብ መሠረት አድርጎ ሊቀርብ የሞከረው ማብራርያ የኢየሱስን መካከለኛነት ለመሸፈን ሆን ተብሎ የቀረበ መሆኑ ግልጽ ነው። ሐዋርያው፤ ፦
<<ይህም ለአሁኑ ጊዜ ምሳሌ ነው፥ እንደዚህም መባና መስዋዕት ይቀርባሉ፤ እነዚህም እስከ መታደስ ዘመን ድረስ የተደረጉ፥ ስለ ምግብና ስለ መጠጥም ስለ ልዩ ልዩ መታጠብም የሚሆኑ #የሥጋ #ሥርዓቶች #ብቻ #ናቸውና የሚያመልከውን #በህሊና #ፍጹም #ሊያደርጉት አይችሉም። ነገር ግን #ክርስቶስ ይመጣ ዘንድ ላለው መልካም ነገር #ሊቀ #ካህናት #ሆኖ፥ በምትበልጠውና በምትሻለው በእጆችም ባልተሠራች ማለት ለዚህ ፍጥረት ባልሆነች ድንኳን፥ #የዘላለምን #ቤዛነት አግኝቶ #አንድ #ጊዜ #ፈጽሞ ወደ #ቅድስት #በገዛ #ደሙ #ገባ እንጂ #በፍየሎችና #በጥጆች #ደም አይደለም። የኮርማዎችና የፍየሎች ደም በረከሱትም ላይ የተረጨ የጊደር አመድ ሥጋን ለማንጻት የሚቀድሱ ከሆኑ፥ ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ #ራሱን #ለእግዚአብሔር #ያቀረበ #የክርስቶስ #ደም እንዴት #ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ #ሕሊናችሁን #ያነጻ ይሆን?>> (ቁ. 9-14)
የሚለውን ካሰፈረ ቡኋላ < #ስለዚህም> በማለት 15ኛውን ቁጥር ይቀጥላል። ይህ ክፍል የሚያመለክተው ክርስቶስ በገዛ ደሙ እንጂ በፍየሎችና በበጎች ደም ዕርቅን ያመጣልን አለመሆኑን ነው። እነዚህ ስርአቶች የሥጋ ስርአቶች ብቻ ነበሩ ማለትም ኃጢአትን መሸፈን ነው እንጂ ማስወገድ አይችሉም። የሚያመልከውን በኅሊና ፍጹም ሊያደርጉት አይችሉም። ለዚህም ነው <ራሱን ለእግዚአብሄር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ከሞተ ሥራ ኅሊናችሁን ያነጻ ይሆን?> በማለት የሰፈረው። ይህም ክርስቶስ የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ እንዲባል ምክንያት ሆኗል። ወደ ቅድስት በእግዚአብሄር ፊት ስለእኛ አሁን ይታይ ዘንድ በገዛ ደሙ ነውና የገባው።
የዕብራውያን መልእክት አንድምታም፦
< . . . . በተጨማሪም በየዓመቱ አንድ ጊዜ ከሚገቡት ከአሮናውያን ካህናት በተለየ ሁኔታ ክርስቶስ አንድ ጊዜ ፈጽሞ ወደ ሰማይ ገብቷል። ወደ ሰማይ የገባውም ቀድሞ የዘላለም ቤዛነትን ያስገኘላቸውን #በክህነት #አገልግሎቱ #ሊረዳቸው ነው[2]።>
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
"ማጣቀሻ"
____________
[1] ሮዳስ ታደሰ (መጋቤ ዐዲስ)፣ <ነገረ ክርስቶስ> _ ክፍል 1 (የካቲት 2008) ገጽ 495።
[2] GBV፣ የዕብራውያን መልእክት አንድምታ (ትርጓሜው ከነንባቡ)፣ 1998 ገጽ 74
⚜ ዕብራውያን 9፥15 እና 24
<<ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት #የዘላለምን #ርስት #የተስፋ #ቃል እንዲቀበሉ እርሱ ፨የአዲስ ኪዳን #መካከለኛ፨ ነው። . . . ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን #ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን #በእግዚአብሔር #ፊት #ስለ #እኛ #አሁን #ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ #ሰማይ ገባ።>>
#ክርስቶስ ለምንድን ነው •የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ• የሆነው? ለሚለው ጥያቄ መልስ የሚሰጠው ይሄኛው ክፍል <<የተጠሩት #የዘላለም #ርስት የተስፋ ቃል እንዲቀበሉ>> መሆኑን ያስረዳል። <በአሮንና በልጆቹ>፣ <በአብርሃምና በሙሴ>፣ <በዳዊትና በነቢያት> የተሠሩ #የመካከለኛነት #ሥራዎች ሁሉ #የዘላለምን #ርስት #ለማውረስ የሚሆን ምንም ዐይነት #ተስፋ የሌላቸው መሆኑ፣ #የክርስቶን #የመካከለኝነት ሥራ እንዴት #የላቀ እንደ ሆነ ያሳያል። እንዲህ ያለውን #የመካከለኛነት #ሥራ ከእርሱ #በፊት የሠራው የለም ከእርሱም #ቡኋላ ሊሠራው የሚችል #አይኖርም። በመሆኑም #ሰዎች ሁሉ #ተስፋቸው #ክርስቶስ ብቻ በመሆኑ የእርሱን #የመካከለኛነት #ሥራ በሙሉ #ደስታ #መቀበል ይገባቸዋል። #ኢየሱስ #በሰው እጅ ወዳልተሰራችው #እውነተኛይቱ #ቤተ #መቅደስ የገባው መጽሐፍ እንደሚለው <<ስለ እኛ #አሁን ይታይ ዘንድ>> ማለትም #የምልጃን #ሥራ ይሰራ ዘንድ ነው።
#ሐዋርያው የዐዲስ ኪዳን #መካከለኛ በሚል ክርስቶስን ሲጠራው #በሰው እና #በእግዚአብሄር #መካከል በመግባት ስለ ሠራው #የማዳን (የዕርቅ) #ሥራ ሆኖ ሳለ ይህን #እውነት #መዋጥ የተሳናቸው ሰዎች፦
ስለ <ሊቀ ካህናችን ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ከባሕርይ አባቱ ከአብ፣ ከራሱና ማኅየዊ (አዳኝ) ከሚሆን ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ያስታርቀን ዘንድ የባሪያውን መልክ ይዞ (የእኛን ባሕርይ ነሥቶ) #ትምክህታችን ከምትሆን ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ ሰው ሆነ፤ አምላክ የሆነ ሰው ሰውም የሆነ አምላክ (መካከለኛ) ሆነ፤ በተዋሕዶ አንድ ባሕርይ የሆነ ሥግው ቃል (Incarnated word)፣ አምላክ ወሰብእ (አምላክም ሰውም) (መካከለኛ) ሆነ>
በሚል መካከለኛ ሲል አምላክነቱን እና ሰውነቱን ለማመልከት ነው የሚል መልእክት ያስተላልፋሉ[1]።
#ክርስቶስ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ መሆኑ እውነት ነው። ይህም በነገረ ድነታችን ላይ ወሳኝ ቦታ አለው። ነገር ግን ይህ ምንባብ ክርስቶስ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ስለ መሆኑ የሚናገር ባለ መሆኑ ይህን ምንባብ መሠረት አድርጎ ሊቀርብ የሞከረው ማብራርያ የኢየሱስን መካከለኛነት ለመሸፈን ሆን ተብሎ የቀረበ መሆኑ ግልጽ ነው። ሐዋርያው፤ ፦
<<ይህም ለአሁኑ ጊዜ ምሳሌ ነው፥ እንደዚህም መባና መስዋዕት ይቀርባሉ፤ እነዚህም እስከ መታደስ ዘመን ድረስ የተደረጉ፥ ስለ ምግብና ስለ መጠጥም ስለ ልዩ ልዩ መታጠብም የሚሆኑ #የሥጋ #ሥርዓቶች #ብቻ #ናቸውና የሚያመልከውን #በህሊና #ፍጹም #ሊያደርጉት አይችሉም። ነገር ግን #ክርስቶስ ይመጣ ዘንድ ላለው መልካም ነገር #ሊቀ #ካህናት #ሆኖ፥ በምትበልጠውና በምትሻለው በእጆችም ባልተሠራች ማለት ለዚህ ፍጥረት ባልሆነች ድንኳን፥ #የዘላለምን #ቤዛነት አግኝቶ #አንድ #ጊዜ #ፈጽሞ ወደ #ቅድስት #በገዛ #ደሙ #ገባ እንጂ #በፍየሎችና #በጥጆች #ደም አይደለም። የኮርማዎችና የፍየሎች ደም በረከሱትም ላይ የተረጨ የጊደር አመድ ሥጋን ለማንጻት የሚቀድሱ ከሆኑ፥ ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ #ራሱን #ለእግዚአብሔር #ያቀረበ #የክርስቶስ #ደም እንዴት #ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ #ሕሊናችሁን #ያነጻ ይሆን?>> (ቁ. 9-14)
የሚለውን ካሰፈረ ቡኋላ < #ስለዚህም> በማለት 15ኛውን ቁጥር ይቀጥላል። ይህ ክፍል የሚያመለክተው ክርስቶስ በገዛ ደሙ እንጂ በፍየሎችና በበጎች ደም ዕርቅን ያመጣልን አለመሆኑን ነው። እነዚህ ስርአቶች የሥጋ ስርአቶች ብቻ ነበሩ ማለትም ኃጢአትን መሸፈን ነው እንጂ ማስወገድ አይችሉም። የሚያመልከውን በኅሊና ፍጹም ሊያደርጉት አይችሉም። ለዚህም ነው <ራሱን ለእግዚአብሄር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ከሞተ ሥራ ኅሊናችሁን ያነጻ ይሆን?> በማለት የሰፈረው። ይህም ክርስቶስ የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ እንዲባል ምክንያት ሆኗል። ወደ ቅድስት በእግዚአብሄር ፊት ስለእኛ አሁን ይታይ ዘንድ በገዛ ደሙ ነውና የገባው።
የዕብራውያን መልእክት አንድምታም፦
< . . . . በተጨማሪም በየዓመቱ አንድ ጊዜ ከሚገቡት ከአሮናውያን ካህናት በተለየ ሁኔታ ክርስቶስ አንድ ጊዜ ፈጽሞ ወደ ሰማይ ገብቷል። ወደ ሰማይ የገባውም ቀድሞ የዘላለም ቤዛነትን ያስገኘላቸውን #በክህነት #አገልግሎቱ #ሊረዳቸው ነው[2]።>
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
"ማጣቀሻ"
____________
[1] ሮዳስ ታደሰ (መጋቤ ዐዲስ)፣ <ነገረ ክርስቶስ> _ ክፍል 1 (የካቲት 2008) ገጽ 495።
[2] GBV፣ የዕብራውያን መልእክት አንድምታ (ትርጓሜው ከነንባቡ)፣ 1998 ገጽ 74
▶️ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን #ታቦቱ ይቀመጥበት የነበረውን #ቅድስተ ቅዱሳን ስፍራ #ቤተመቅደስ ስትለው ቀጥሎ ያለውን ክፍል #ቅድስት #ሦስተኛውን ክፍል ደግሞ #ቅኔ ማህሌት ትለዋለች። በዚህም መሠረት ማርያም #ከ3 ዓመት ዕድሜዋ ጀምሮ #በቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን እንደኖረች #ተአምረ #ማርያም ሲገልጽ <<ልጃቸውን #ማርያምን #በንጽህና ሲያሳድጉ 3 ዓመት በተፈጸመ ጊዜ #ሐና ባሏን #ኢያቄምን ወንድሜ ሆይ ልጃችንን ለቤተ እግዚአብሔር #ብጽአት አድርገን እንስጥ #ልጃችን ቤተ #እግዚአብሔርን #እንድታገለግል ነው እንጂ በዚህ #ዓለም እኛን ልታገለግል እንዳልተሳልን አስብ አለችው። #ኢያቄምም ይህን ነገር ከሚስቱ #ሐና በሰማ ጊዜ ፈጽሞ ደስ አለው። ለመንገድ የሚሆነውን #ስንቅና ለቤተ #እግዚአብሔር የሚሆነውንም #መባዕ ሁሉ አዘጋጅ። #ቤተሰቦቻቸውንና #ባልንጀሮቻቸውን #ዘመዶቻቸውንም ሁሉ ጠራ። ልጃቸውንም ይዘው ሄደው ወደ #ቤተ መቅደስ አስገቧት። ካህናት #በቤተ #መቅደስም ያሉ ሁሉ በሰሙ ጊዜ እነሱም ለመቀበል ወጥተው መንፈሳዊ #ሰላምታ ሰጡአቸው። #ኢያቄምና ሚስቱን #ሐናን ልጃቸውንም #ማርያምን አመሰግነዋቸው #በአንብሮተ-እድ (እጅ በመጫን) ፈጽመው ባረኳቸው። እግዚአብሔርም ሃዘናችሁን #በእውነት ተቀብሏችኋል። #ቸር በምትሆን በዚች ልጅም ደስ አሰኝቷችኋል አሏቸው። #እመቤታችንም ለእግዚአብሄር #ለእናትነት የተመረጥሽ #ንዑድ #ክብርት ሆይ #ፍቅር ይገባሻል አሏት። ታቅፈው ይዘው #በታህሳስ 3 ቀን #በእግዚአብሄር #ፍቅር ወደ #ቤተ መቅደስ አስገቧት[1]>>።
▶️ ቅዳሴ ማርያም ንባቡና አንድምታው እንዲሁም #የወንጌል አንድምታው <<ካህናቱ ወደ #ቤተ #መቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ከማስገባታቸው በፊት #የምግቧ ነገር እንዳሳሰባቸው ይገልጽና #ፋኑኤል የሚባል #መልአክ #ሰማያዊ #መጠጥና #ምግብን አምጥቶ ለብቻዋ ሲመግባት አይተው <<የምግቧስ ነገር ከተያዘልን #ከሰው ጋር ምን ያጋፋታል>> ብለው #ከቤተ መቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ውስጥ አስገብተዋት 12 #ዓመት በዚያ ውስጥ #እንደኖረች ይገልጻሉ[2]።
▶️ ቅዳሴ ማርያም ንባቡና አንድምታው እንዲሁም #የወንጌል አንድምታው <<ካህናቱ ወደ #ቤተ #መቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ከማስገባታቸው በፊት #የምግቧ ነገር እንዳሳሰባቸው ይገልጽና #ፋኑኤል የሚባል #መልአክ #ሰማያዊ #መጠጥና #ምግብን አምጥቶ ለብቻዋ ሲመግባት አይተው <<የምግቧስ ነገር ከተያዘልን #ከሰው ጋር ምን ያጋፋታል>> ብለው #ከቤተ መቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ውስጥ አስገብተዋት 12 #ዓመት በዚያ ውስጥ #እንደኖረች ይገልጻሉ[2]።
▶️ ስለቤተ #መቅደስ ሁኔታ #ሙሴ ከሰራው #ከማደሪያ #ድንኳን ጀምሮ #ማደሪያ ድንኳኑ 3 #ክፍሎች <ቅድስተ ቅዱሳን>፣ <ቅድስት>፣ እና <አደባባይ> ነበሩት {ዘጸ 26፥33} #በቅድስተ #ቅዱሳኑ ውስጥ #ታቦት ብቻ ነበር። #ታቦቱም #ሳጥን የሚመስል ሲሆን በውስጡ #አስርቱ ቃላት (ትእዛዛት) የተጻፈባቸውን 2 #ጽላት፣ #መና ያለበት #የወርቅ #መሶብ #የአሮን #በትር ይዞ ነበር {ዕብ 9፤ 2-4}። #የታቦቱ ርዝመት 2 #ክንድ ተኩል ወይም 1 #ክንድ ተኩል ቁመቱ 1 ክንድ ተኩል ነበር። በውስጥና በውጭ በጥሩ #ወርቅ #የተለበጠ በእርሱም ዙሪያ #የወርቅ #አክሊል የተደረገለትና በጎንና #በጎኑ በግርጌ በኩል #የመሸከሚያ #መሎጊያ የሚገባባቸው 4 #ቀለበቶች ነበሩት {ዘጸ 25፤ 10-11}።
▶️ በማደሪያው #ድንኳኑ 2ኛ ክፍል በሆነው #በቅድስት ውስጥ ደግሞ #በስተግራ #ከወርቅ የተሰራ መቅረዝ {ዘጸ 25፥30፣ 40} #በስተቀኝ ለመገኘቱ #ህብስት {ህብስተ-ገጽ} የሚሆን #ገበታ {ዘጸ 25፤ 23-30} እንዲሁም ፊት ለፊት #በመጋረጃው ስር #የዕጣን #መሰዊያ (የወርቅ መሰዊያ) ነበር {ዘጸ 30፥1፣ 3-4}።
▶️ በ3ኛው ክፍል (በአደባባዩ) ደግሞ #የመታጠቢያ ሰን (ሳህን) እና #የናስ #መሰዊያ #ብቻ ነበር {ዘጸ 30፤ 17-18፣ ዘዳ 27፤ 1-8}።
▶️ በማደሪያው #ድንኳኑ 2ኛ ክፍል በሆነው #በቅድስት ውስጥ ደግሞ #በስተግራ #ከወርቅ የተሰራ መቅረዝ {ዘጸ 25፥30፣ 40} #በስተቀኝ ለመገኘቱ #ህብስት {ህብስተ-ገጽ} የሚሆን #ገበታ {ዘጸ 25፤ 23-30} እንዲሁም ፊት ለፊት #በመጋረጃው ስር #የዕጣን #መሰዊያ (የወርቅ መሰዊያ) ነበር {ዘጸ 30፥1፣ 3-4}።
▶️ በ3ኛው ክፍል (በአደባባዩ) ደግሞ #የመታጠቢያ ሰን (ሳህን) እና #የናስ #መሰዊያ #ብቻ ነበር {ዘጸ 30፤ 17-18፣ ዘዳ 27፤ 1-8}።
ይህን ያዩ ሌሎች #ሴቶች በዚህ ወራት አምላክ #ከድንግል #ይወለዳል የተባለው ከአንቺ ይሆንን? ብለው ዘበቱባት። ወዲያው #መልአኩ መጥቶ #ትጸንሲ (ትጸንሻለሽ) አላት ዝም ብላ ሄደች። ከቤትም ደርሳ ውሃውን ስታወርድ #ትጸንሲ (ትጸንሻለሽ) አላት ይህ ነገር ደጋገመኝ #ከቤተመቅደስ ሄጄ ልረዳው ብላ #ከደናግለ #እስራኤል ጋር ተካፍላ እያስማማች የምትፈትለው #ሐርና #ወርቅ ነበር። ያንን ይዛ ሄደች #ከቤተ #መቅደስ ተቀምጣ #ሐርና #ወርቁን እያስማማች ስትፈትል #መልአክ መጥቶ #ትጸንሲ (ትጸንሻለሽ) አላት እፎኑ ይከውነኒ ዝንቱ እንዝ ኢያአምር ብእሴ - #ወንድ #ስለማላውቅ ይህ እንዴት ይሆንልኛል? አለች። እኔ ይህን አላደርገውም #እንደምን #ይሆናል ስትለው ነው ከዚህ ቡኋላ መንፈሰ እግዚአብሔር ቅዱስ ይመጽእ ላእሌኪ - ቅዱስ #የእግዚአብሔር #መንፈስ #በአንቺ ላይ #ይመጣል አላት። ይኮነኒ በከመ ትቤለኒ (እንደ ቃልህ ይሁንልኝ) አለችው። ይህን #ቃሏን ምክንያት አድርጎ #በማህጸኗ ተቀርጾአል[4]>> ብለው ያቀርባሉ።
▶️ የዚህ #ተረት #ፈጣሪ #በመጽሐፍ ቅዱስ #በዮሴፍ ቤት #ናዝሬት #ከተማ ነበረች የሚለውን #የመጽሐፍ ቅዱስ መሠረታዊ #ገለጻ በመተው ሌላ #ያልነበረና የሌለ #ታሪክ ጽፏል። ይህ ደግሞ በቃሉ ላይ #አመጽና #መሸቃቀጥን ያመለክታል። አዎን ቅዱስ #ገብርኤል #ማርያምን ሲያበስራት #በእጮኛዋ #ዮሴፍ ቤት #በናዝሬት ከተማ ነበረች እንጂ #ቤተ መቅደስ ወይም #በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ አልነበረችም #ወቅቱና #ሁኔታውም አይፈቅድም {ሉቃ 1፥26}።
▶️ አንዳንዶችም #በቤተ መቅደስ ነበረች የሚለውን #አባባል #መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም ብለው #በመቃወም #ማርያም የነበረችው #በቤተ መቅደስ #ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ሳይሆን #በቤተ መቅደሱ ግቢ #በማህደረ #ደናግል ውስጥ ትኖር ነበር የሚሉ አሉ። ነገር ግን #ሄሮድስ በሰራው #ቤተ መቅደስ #አደባባይ ጊቢ ውስጥ ይኖሩና ቆመው #ለአፍታ ያህል ይጸልዩ የነበሩት #አሮጊቶችና #መበለቶች እንደነ #ሃና #የሳሙኤል እናት {1ኛ ሳሙ 1፥9 እና አሮጊቷ ሃና} ሉቃ 2፤ 36-38} እንጂ #ደናግል ወጣት #ሴቶች በጭራሽ አይገቡምና ይህም #ጥናቱ ያላላቀ #ጅምር #አንካሳ #ሃሳብ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ ፍትህ መንፈሳዊ አንቀጽ 1 ዲድስቅሊያ 44።
📚፤ ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታየ፤ <ስርዓተ ቤተ ክርስቲያን 3ኛ ዕትም፡ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ገጽ 18፡ 1995 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፡ "ፍትሐ ነገስት ንባቡና ትርጓሜ፤ አንቀጽ 1፤ 13፡ ገጽ 23፤ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፡ 1990 ዓ.ም።
[2] 📚፤ ኢንተርናሽናል መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፤ መጽሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም፤ የሉቃስ 2፥4 እና 22 ማብራርያ፡ ገጽ 1531-1532፡ 1993 ዓ.ም።
[3] 📚፤ አባ ቤተማሪያም እና መዘምራን ሞገስ ዕቁባ ጊዮርጊስ፤ "አምስቱ አዕማደ ምሥጢር ምስል ሥነፍጥረት አንድምታ"፤ አክሱም ማተሚያ ቤት፤ አክሱም፡ ገጽ 36፤ 1991 ዓ.ም።
📚፤ አስረዳ ባያብል (ሊቀ ጠበብት)፤ "ማህሌተ ጽጌ ትርጓሜ"፤ አ.አ፡ ገጽ 80፤ 1998 ዓ.ም።
[4] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ውዳሴ ማርያም ንባቡና አንድምታው" ዘሰንበተ ክርስቲያን፤ ገጽ 210፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
(7.4▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ የዚህ #ተረት #ፈጣሪ #በመጽሐፍ ቅዱስ #በዮሴፍ ቤት #ናዝሬት #ከተማ ነበረች የሚለውን #የመጽሐፍ ቅዱስ መሠረታዊ #ገለጻ በመተው ሌላ #ያልነበረና የሌለ #ታሪክ ጽፏል። ይህ ደግሞ በቃሉ ላይ #አመጽና #መሸቃቀጥን ያመለክታል። አዎን ቅዱስ #ገብርኤል #ማርያምን ሲያበስራት #በእጮኛዋ #ዮሴፍ ቤት #በናዝሬት ከተማ ነበረች እንጂ #ቤተ መቅደስ ወይም #በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ አልነበረችም #ወቅቱና #ሁኔታውም አይፈቅድም {ሉቃ 1፥26}።
▶️ አንዳንዶችም #በቤተ መቅደስ ነበረች የሚለውን #አባባል #መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም ብለው #በመቃወም #ማርያም የነበረችው #በቤተ መቅደስ #ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ሳይሆን #በቤተ መቅደሱ ግቢ #በማህደረ #ደናግል ውስጥ ትኖር ነበር የሚሉ አሉ። ነገር ግን #ሄሮድስ በሰራው #ቤተ መቅደስ #አደባባይ ጊቢ ውስጥ ይኖሩና ቆመው #ለአፍታ ያህል ይጸልዩ የነበሩት #አሮጊቶችና #መበለቶች እንደነ #ሃና #የሳሙኤል እናት {1ኛ ሳሙ 1፥9 እና አሮጊቷ ሃና} ሉቃ 2፤ 36-38} እንጂ #ደናግል ወጣት #ሴቶች በጭራሽ አይገቡምና ይህም #ጥናቱ ያላላቀ #ጅምር #አንካሳ #ሃሳብ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ ፍትህ መንፈሳዊ አንቀጽ 1 ዲድስቅሊያ 44።
📚፤ ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታየ፤ <ስርዓተ ቤተ ክርስቲያን 3ኛ ዕትም፡ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ገጽ 18፡ 1995 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፡ "ፍትሐ ነገስት ንባቡና ትርጓሜ፤ አንቀጽ 1፤ 13፡ ገጽ 23፤ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፡ 1990 ዓ.ም።
[2] 📚፤ ኢንተርናሽናል መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፤ መጽሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም፤ የሉቃስ 2፥4 እና 22 ማብራርያ፡ ገጽ 1531-1532፡ 1993 ዓ.ም።
[3] 📚፤ አባ ቤተማሪያም እና መዘምራን ሞገስ ዕቁባ ጊዮርጊስ፤ "አምስቱ አዕማደ ምሥጢር ምስል ሥነፍጥረት አንድምታ"፤ አክሱም ማተሚያ ቤት፤ አክሱም፡ ገጽ 36፤ 1991 ዓ.ም።
📚፤ አስረዳ ባያብል (ሊቀ ጠበብት)፤ "ማህሌተ ጽጌ ትርጓሜ"፤ አ.አ፡ ገጽ 80፤ 1998 ዓ.ም።
[4] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ውዳሴ ማርያም ንባቡና አንድምታው" ዘሰንበተ ክርስቲያን፤ ገጽ 210፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
(7.4▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ ምስለ ፍቁር ወልዳ ተብሎ የተሰየመው #ሥዕል "አንዲት ሴት ('ማርያም') ልዩ #ሐምራዊ_መጎናጸፊያ ለብሳ በአንድ #ረዘም ያለ #ወንበር ላይ ተቀምጣና #በግራ እጇ ልጇን ('ኢየሱስን') ታቅፋ በቀኝ ትከሻዋ በኩል #ክንፉን ወደላይ #የዘረጋ #ሰው የሚመስል ('መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል')፣ በግራ ትከሻዋም በኩል እንደዚሁ #ክንፉን ወደላይ #የዘረጋ #ሰው የሚመስል ('መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል') ሆነው እነዚህ 'መላእክት' በአንዳንድ ቦታ ላይ #ሰይፍ አንዳንድ ጊዜም #አበባ አንዳንድ ጊዜም የ "ቸ" ቅርጽ ያለው #በትር አንዳንዴም #ጦር ይዘው የሚሳለው #ሥዕል ነው።
▶️ ይህ #ሥዕል በተለይ #በኢትዮጵያ በብዙ #አዋልድ_መጽሐፍት ውስጥና #በፖስተር #መልክ ተስሎ #በየገዳማቱና #አድባራቱ እንዲሁም በየገበያ ቦታ በተለያየ መጠን ይገኛል። ይህን #ሥዕል ለመጀመሪያ ጊዜ #በግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም ገዳም /ወሎ -- አንባሰል/ ውስጥ ያለው "ጤፉት" እና "ተአምረ ማርያም" የተባሉት መጽሐፍት <<ወንጌላዊው ሉቃስ ስሏታል[1]>> ብለው ከሚናገሩት በቀር ከእሱ ውጭ ብዙ #መረጃ የለም። ያለው #መረጃ ቢበዛ #ትውፊት ወይም ሰው እርስ በእርሱ የሚያወራው የተለመደ #ወሬ ብቻ ነው።
▶️ እነዚህ #መጻሕፍት የሚናገሩለት #ስዕል #በኢትዮጵያ ዋና #መዲና በሆነችው #በአዲስ_አበባ ከተማ "ብሔራዊ ሙዝየም" ውስጥ በቁፋሮ ተገኘ ተብሎ የሚጎበኘው #ስዕል ጋር ተመሳሳይነት ያለው ሲሆን ይህም #የአሳሳል_ጥበብና ሰዓሊው የተጠቀመባቸው #መሳሪያዎች ሲታዩ #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ገደማ የነበረ #ሰዓሊ እንደሆነ ያታመናል። ይህ ከሆነ ደግሞ #በወንጌላዊው ሉቃስና በዚህ #ስዕል መካከል #የ1,500 ዘመናት #ርቀት ስለሚኖር #ሉቃስ ሳላት የሚባለው #አፈ_ታሪክ ውሃ ይበላዋል። ይልቁንም #በገዳሙ #ታሪክ መሰረት "እፀ መስቀሉን" #በግሸን_ደብረ_ከርቤ_ገዳም አምጥቶ ሲሰጥ "የመጽሐፈ ጤፉት" እና "የተአምረ ማርያም መጽሐፍ" አብሮ በመስጠቱና የመጻሕፍቱ #ጸሐፊ #አጼ_ዘርዓ_ያዕቆብ በመሆኑ በሁለቱም #መጽሐፍት ውስጥ "ሉቃስን ማን መርማሪ ይመጣበታል እኛ ያልነውን የሚቀበል ሰው መች ይታጣል" በሚል በጊዜው #በድፍረት አስገብቶ ጽፎት እንደሚሆን #መገመት ይቻላል።
▶️ የካቶሊኩ #መጽሐፍ ግን የ "እመ አምላክ ምስል ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ሳለ የሚነገርለት ቅዱስ ሉቃስ መሆኑን ማረጋገጫና ማስረጃ የለንም" ብሏል[2]።
▶️ የቤተ ክርስቲያን #ታሪክ ፀሐፊ የሆኑት #ሉሌ_መልአኩም "ሉቃስ ስሎታል ብለው ብዙዎች ይተርካሉ" ብለው #በአፈ_ታሪክ ብቻ እንጂ #ምንጭ እንዳጡለት ገልፀዋል[3]።
▶️ በመሰረቱ #ወንጌላዊው_ሉቃስ #የህክምና_ባለሙያ እንጅ #ሰዓሊ እንደነበረ መጽሐፍ ቅዱስ አይናገርም {ቆላ 4፥14}። ፈጽሞ #የስዕል ጊዜ እንኳን የነበረው #ሰው አልነበረም።
ሌላው #ቅድስት_ድንግል_ማርያም በድንግልና #ኢየሱስ ክርስቶስን ከወለደች ቡኋላ እንደ #መቅደስ ስርዓት #ግዝረት ለመፈጸም #በስምንተኛው ቀን (የመንጻት ወራቷ በተፈጸመ ጊዜ) ወደ #ቤተመቅደስ በመሄድ #የሙሴን_ህግ ስትፈጽም #የሙሴ_ህግ እንደሚያዘው አንዲት #ሴት ከወለደች ቡኋላ #የመንጻቷ ጊዜ ሲደርስ #ጠቦት (በግ) ይዛ #ስርዓቱን መፈጸም ነበረባት። በመሆኑም #ጠቦት የሚገዛ #ገንዘብ ስላልነበራት በድህነት አቅሟ #ህጉ የሚፈቅድላትን #ሁለት #የእርግብ_ጫጩቶች #ለመስዋት አቅርባለች [ሉቃ 2፥23፣ ዘሌ 12፥8]።
▶️ ማርያም በኖረችበት #ዘመን #የወፍ_ዝርያዎች ዋጋ 5 ሳንቲም ነበር [ማቴ 10፥29]። እነዚህን 2 #ጫጩቶች ማምጣቷ #ህጉ እንደሚል አንዱን #ስለሀጢአቷ ሌላኛው ደግሞ #ለሚቃጠል_መስዋዕት (እግዚአብሔርን ለማምለክ) ነበር [ዘሌ 12፥8]።
እንግዲህ #ማርያም ፈጽሞ #በድህነት ትኖር ከነበረችና #መጽሐፍ ቅዱስ ይህን ከተናገረ #በስእሉ ላይ የተገለጸችው እጅግ #የከበረ ቤት ውስጥ #በዘመናዊ #ወንበር ላይ፣ #የከበረ #የወርቅ_ፈርጥ ያለባቸው #የሐር_መጎናፀፊያ (ወርቀ ዘቦ)፣ የሚገርም #ሐረጋማ ያሉት #የወርቅ_አክሊሎች #ዘመናውያን #ወይዛዝርት በሚቀቡት #የከንፈር_ቀለም (ሊፕስቲክ) ያሸበረቀችዋ #ሴት እውን #ማርያም ነች ብሎ ለመቀበል #ድፍረቱስ ይኖረን ይሆን?
ደግሞስ #አዋልድ_መጽሐፍት #ማርያም #ክርስቶስን ስትወልድ #የ16 ዓመት ወጣት ነበረች ካሉ #በስዕሉ ላይ የምትታየዋ ሴት #በግምት #ከ35-38 ዓመት የሆናት #ወይዘሮ እና #ከ12 ዓመት በላይ የሚሆነውን #ታዳጊ ወጣት #ታቅፋ የምትታየዋ #ስዕል #እውን #ማርያምንና_ክርስቶስን ይገልጻልን?
▶️ አንዳንድ ጊዜ #በአንዳንድ ቦታ ተስለው የሚገኙት ደግሞ "የማርያምና" የታቀፈችው #ልጅ መልክና #የጸጉር ቀለም #የሐበሻ #ጥቁር_ፀጉርና #አፍሮ ሁለቱም አንገቶቻቸው #ባለንቅሳት የሆኑ አሁን እነዚህ #እስራኤላዊያን የነበሩትን #ማርያምና #ክርስቶስን ይገልጻሉን?
▶️ ሌላኛው "የማርያም ስዕል" ደግሞ #በእንዝርት #ጥጥ_ስትፈትል የሚያሳየውን ብንመለከት ይህ #የቤት_ተግባር #የኢትዮጵያን እናቶች ተግባር ወይስ #የእስራኤላውያን ባህል?
▶️ በመሆኑም ሁሉንም #የማርያምን_ስዕል ደርድረን ብንመለከተው #ሰዓሊው ደስ ያለውን #ቀለምና_ቅርጽ ያሳረፈበት ለእለት ጉርሱ #ለገበያ ያቀረባቸው #ምስሎች ስለሆኑ #አምልኮና_ስግደቱን ትተን #ስዕሎቻችንን #ለቅርስነትና #ለማስተማርያ ብቻ እናውላቸው!
@gedlatnadersanat
(9.6▶️ጥያቄ) ይቀጥላል. . .
@gedlatnadersanat
▶️ ይህ #ሥዕል በተለይ #በኢትዮጵያ በብዙ #አዋልድ_መጽሐፍት ውስጥና #በፖስተር #መልክ ተስሎ #በየገዳማቱና #አድባራቱ እንዲሁም በየገበያ ቦታ በተለያየ መጠን ይገኛል። ይህን #ሥዕል ለመጀመሪያ ጊዜ #በግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም ገዳም /ወሎ -- አንባሰል/ ውስጥ ያለው "ጤፉት" እና "ተአምረ ማርያም" የተባሉት መጽሐፍት <<ወንጌላዊው ሉቃስ ስሏታል[1]>> ብለው ከሚናገሩት በቀር ከእሱ ውጭ ብዙ #መረጃ የለም። ያለው #መረጃ ቢበዛ #ትውፊት ወይም ሰው እርስ በእርሱ የሚያወራው የተለመደ #ወሬ ብቻ ነው።
▶️ እነዚህ #መጻሕፍት የሚናገሩለት #ስዕል #በኢትዮጵያ ዋና #መዲና በሆነችው #በአዲስ_አበባ ከተማ "ብሔራዊ ሙዝየም" ውስጥ በቁፋሮ ተገኘ ተብሎ የሚጎበኘው #ስዕል ጋር ተመሳሳይነት ያለው ሲሆን ይህም #የአሳሳል_ጥበብና ሰዓሊው የተጠቀመባቸው #መሳሪያዎች ሲታዩ #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ገደማ የነበረ #ሰዓሊ እንደሆነ ያታመናል። ይህ ከሆነ ደግሞ #በወንጌላዊው ሉቃስና በዚህ #ስዕል መካከል #የ1,500 ዘመናት #ርቀት ስለሚኖር #ሉቃስ ሳላት የሚባለው #አፈ_ታሪክ ውሃ ይበላዋል። ይልቁንም #በገዳሙ #ታሪክ መሰረት "እፀ መስቀሉን" #በግሸን_ደብረ_ከርቤ_ገዳም አምጥቶ ሲሰጥ "የመጽሐፈ ጤፉት" እና "የተአምረ ማርያም መጽሐፍ" አብሮ በመስጠቱና የመጻሕፍቱ #ጸሐፊ #አጼ_ዘርዓ_ያዕቆብ በመሆኑ በሁለቱም #መጽሐፍት ውስጥ "ሉቃስን ማን መርማሪ ይመጣበታል እኛ ያልነውን የሚቀበል ሰው መች ይታጣል" በሚል በጊዜው #በድፍረት አስገብቶ ጽፎት እንደሚሆን #መገመት ይቻላል።
▶️ የካቶሊኩ #መጽሐፍ ግን የ "እመ አምላክ ምስል ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ሳለ የሚነገርለት ቅዱስ ሉቃስ መሆኑን ማረጋገጫና ማስረጃ የለንም" ብሏል[2]።
▶️ የቤተ ክርስቲያን #ታሪክ ፀሐፊ የሆኑት #ሉሌ_መልአኩም "ሉቃስ ስሎታል ብለው ብዙዎች ይተርካሉ" ብለው #በአፈ_ታሪክ ብቻ እንጂ #ምንጭ እንዳጡለት ገልፀዋል[3]።
▶️ በመሰረቱ #ወንጌላዊው_ሉቃስ #የህክምና_ባለሙያ እንጅ #ሰዓሊ እንደነበረ መጽሐፍ ቅዱስ አይናገርም {ቆላ 4፥14}። ፈጽሞ #የስዕል ጊዜ እንኳን የነበረው #ሰው አልነበረም።
ሌላው #ቅድስት_ድንግል_ማርያም በድንግልና #ኢየሱስ ክርስቶስን ከወለደች ቡኋላ እንደ #መቅደስ ስርዓት #ግዝረት ለመፈጸም #በስምንተኛው ቀን (የመንጻት ወራቷ በተፈጸመ ጊዜ) ወደ #ቤተመቅደስ በመሄድ #የሙሴን_ህግ ስትፈጽም #የሙሴ_ህግ እንደሚያዘው አንዲት #ሴት ከወለደች ቡኋላ #የመንጻቷ ጊዜ ሲደርስ #ጠቦት (በግ) ይዛ #ስርዓቱን መፈጸም ነበረባት። በመሆኑም #ጠቦት የሚገዛ #ገንዘብ ስላልነበራት በድህነት አቅሟ #ህጉ የሚፈቅድላትን #ሁለት #የእርግብ_ጫጩቶች #ለመስዋት አቅርባለች [ሉቃ 2፥23፣ ዘሌ 12፥8]።
▶️ ማርያም በኖረችበት #ዘመን #የወፍ_ዝርያዎች ዋጋ 5 ሳንቲም ነበር [ማቴ 10፥29]። እነዚህን 2 #ጫጩቶች ማምጣቷ #ህጉ እንደሚል አንዱን #ስለሀጢአቷ ሌላኛው ደግሞ #ለሚቃጠል_መስዋዕት (እግዚአብሔርን ለማምለክ) ነበር [ዘሌ 12፥8]።
እንግዲህ #ማርያም ፈጽሞ #በድህነት ትኖር ከነበረችና #መጽሐፍ ቅዱስ ይህን ከተናገረ #በስእሉ ላይ የተገለጸችው እጅግ #የከበረ ቤት ውስጥ #በዘመናዊ #ወንበር ላይ፣ #የከበረ #የወርቅ_ፈርጥ ያለባቸው #የሐር_መጎናፀፊያ (ወርቀ ዘቦ)፣ የሚገርም #ሐረጋማ ያሉት #የወርቅ_አክሊሎች #ዘመናውያን #ወይዛዝርት በሚቀቡት #የከንፈር_ቀለም (ሊፕስቲክ) ያሸበረቀችዋ #ሴት እውን #ማርያም ነች ብሎ ለመቀበል #ድፍረቱስ ይኖረን ይሆን?
ደግሞስ #አዋልድ_መጽሐፍት #ማርያም #ክርስቶስን ስትወልድ #የ16 ዓመት ወጣት ነበረች ካሉ #በስዕሉ ላይ የምትታየዋ ሴት #በግምት #ከ35-38 ዓመት የሆናት #ወይዘሮ እና #ከ12 ዓመት በላይ የሚሆነውን #ታዳጊ ወጣት #ታቅፋ የምትታየዋ #ስዕል #እውን #ማርያምንና_ክርስቶስን ይገልጻልን?
▶️ አንዳንድ ጊዜ #በአንዳንድ ቦታ ተስለው የሚገኙት ደግሞ "የማርያምና" የታቀፈችው #ልጅ መልክና #የጸጉር ቀለም #የሐበሻ #ጥቁር_ፀጉርና #አፍሮ ሁለቱም አንገቶቻቸው #ባለንቅሳት የሆኑ አሁን እነዚህ #እስራኤላዊያን የነበሩትን #ማርያምና #ክርስቶስን ይገልጻሉን?
▶️ ሌላኛው "የማርያም ስዕል" ደግሞ #በእንዝርት #ጥጥ_ስትፈትል የሚያሳየውን ብንመለከት ይህ #የቤት_ተግባር #የኢትዮጵያን እናቶች ተግባር ወይስ #የእስራኤላውያን ባህል?
▶️ በመሆኑም ሁሉንም #የማርያምን_ስዕል ደርድረን ብንመለከተው #ሰዓሊው ደስ ያለውን #ቀለምና_ቅርጽ ያሳረፈበት ለእለት ጉርሱ #ለገበያ ያቀረባቸው #ምስሎች ስለሆኑ #አምልኮና_ስግደቱን ትተን #ስዕሎቻችንን #ለቅርስነትና #ለማስተማርያ ብቻ እናውላቸው!
@gedlatnadersanat
(9.6▶️ጥያቄ) ይቀጥላል. . .
@gedlatnadersanat