ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
2.82K subscribers
536 photos
68 videos
81 files
393 links
〽️ ገድላትና ድርሳናት
〽️ 80 አሀዱ መጽሐፍ ቅዱስ
〽️ አዋልድ መጻሕፍት
〽️ ሌሎችንም ያለቦታቸው የገቡ የመጽሐፍቅዱስ ጥቅሶችና ኢ-መፅሐፍቅዱሳዊ የሆኑ ትምህርቶቻቸው በመፅሐፍ ቅዱስ ሲመዘኑ

እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል [ዮሐንስ 8፥32]
@teedy
@teedy

ኢየሱስ ማነው?👇
@Who_is_jesus
Download Telegram
ይህ #ለከንፈርሽ#ለጉሮሮሽ#ለጡትሽ#ለሽንጥሽ#ለሆድሽ#ለኩላሊትሽ#ለአንጀትሽ#ለእንብርትሽ#ለማህፀንሽ#ለድንግልናሽ#ለተረከዝሽ#ለጫማዎችሽ#ለእግር ጥፍርሽ፣ #ለመቃብርሽ፣ የሚለው #መልክእ በየዕለቱ #በግልና #በጋራ በመከፋፈል #በቤተክርስቲያን ደረጃም፣ #በቃልም#በመጽሐፍም ይደገማል።

▶️ እንግዲህ ይህ #አይነቱ #ምስጋና እንኳንስ #ለማርያም #ለክርስቶስ እንኳ ብናረገው #መጽሀፍ ቅዱሳዊ አይደለም። ሁሉም ከዚህ #አለም ወደ እዛኛው #አለም #በነፍሳቸው የተሻገሩ #ሰዎች #በምድር በነበሩበት #በስጋዊ ዘመናቸው #ከልጅነት እድሜ #እውቀት ወደ #አዋቂ #ሲያድጉ#ሲበርዳቸው #ሲሞቃቸው#ሲያዝኑ#ሲደሰቱ#ጥፍራቸውና #ጸጉራቸው ሲያድግ፣ #ሲያጥር#ሰውነታቸው #ሲቆሽሽና ሲታጠብ.... ወዘተ እንደነበረው ሁሉ #በሰማይ እንደዛ አይታወቁም። #ሰማይ ሌላ #ስርዓት ነውና።

▶️ ስለዚህ #ድንግል ማርያም #በአጸደ ነፍስ ባለችበት #በሰማይ እንደ #ምድራዊ #ስጋ #አካል #ጥፍሯ በየቀኑ አያድግም፣ #ጡቶቿም ወተት #አያፈልቁም#አንጀቶቿም በሀዘን #አይቃጠሉም#ተረከዞቿም #ድጥ አያድጣቸውም፣ #እግሮቿም #ጫማ የላቸውም። <<ደግሞ ሰማያዊ አካል አለ፥ ምድራዊም አካል አለ፤ ነገር ግን የሰማያዊ አካል ክብር ልዩ ነው፥ የምድራዊም አካል ክብር ልዩ ነው።>> {1 ቆሮ 15፥40}። ስለሆነም #መልክዓ ማርያምና ተመሳሳይ #መጻሕፍት #ለአዕምሮ የማይመች #መጽሀፍ ቅዱሳዊ ያልሆነ #አጸያፊ #ስነ ጽሁፍ እንጂ #ጸሎት ሊሆን በፍጹም አይችልም።

✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/

🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆

"ማጣቀሻዎች - References"
____________
[1] 📚፤ አለቃ ኪዳነ ወልፍ ክፍሌ ፤መጽሐፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፤ መልክእ፤ ገጽ 566፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፥ አ.አ 1948።
▶️ በቤተክርስቲያኗ ባሉ #ድርሳናት#ገድላት#በተአምራትና #በመልክዕ እንዲሁም በ" #ጸሎት መጻሕፍት" ውስጥ ብዙ የማይታወቁ #ቋንቋዎችና ውስብስብ #የእባብና #የዘንዶ፣ የማይታወቁ #የእንስሳትና #የሐረጋት #ስእሎች ታጭቆባቸዋል። እነዚህ #ቋንቋዎች በአብዛኞቹ በየትኛውም #አለም #የቋንቋ #ሃረጋትና #መዝገበ ቃላት ውስጥ የሌሉ #ለማንበብ የሚያስቸግሩ #በቀይና #በጥቁር #ቀለማት የተጻፉ እንዲሁም #ከአውደ ነገስት፣ #ከመድፍነ ጸር፣ #ከሐተታ መናፍስት...ወ.ዘ.ተ ከሚባሉ አደገኛ #የጥንቆላ #መጻሕፍት #ቋንቋና #ስእል ጋር የሚመሳሰሉ ናቸው[1]።

▶️ በ" #ነገረ ማርያም" #መጽሀፍ ውስጥ <<እመቤታችን እግዚእትነ ማርያም #ዮሳሜር#አድሜሽ#ድቸር#አዶናዊሮስ#ሰራሰቅሰሬል>> ብላ ህቡዕ አስማት (ስም) ብትደግምባቸው #መሬት ተከፍቶ ዋጣቸው። #ከነሥጋቸው #ሲኦል ወረዱ[2]።>> ይላል።