ተሻሽሎ የቀረበ
መጽሀፈ ሰአታት
💠 "ኪሩቤል አፍራሰ ፌማ፣ ወሱራፌል ዘራማ፣ ክሉላነ ሞገስ ወግርማ፣ ይሴብሑኪ ማርያም በሐዋዝ ዜማ"
💠 " ግርማንና ሞገስን የተቀዳጁ የፌማ ፈረሶች ኪሩቤልና ራማዊው ሱራፌልም ባማረ ዜማ ማርያም ሆይ አንቺን ያመሰግኑሻል"
/ኲሎሙ ዘኪዳነ ምህረት -- ገጽ 109/
▶️ በዚህ ክፍል ላይ ደራሲው #ኪሩቤልና #ሱራፌል ባማረ ዜማ #ማርያምን #እንደሚያመሰግኗት ይናገራል። በእርግጥ እነዚህ #ቅዱሳን #ፍጥረታት #ተጨማሪ አድርገው ወይም #እግዚአብሔርን #ትተው #የሚያመሰግኑት #ሌላ ተመስጋኝ #ፍጡር #እንደተመደበላቸው የሚያሳይ #መፅሀፍቅዱሳዊ መረጃ የለንም። ደግሞም #በሰማይ #ፍጡር #አይመሰገንም፤ ወደዚያች #ከተማ #የገባ ሁሉ #የከተማዋን #ባለቤት #ያመሰግናል፤ <እኔ ልመስገን> የሚል #ፍጡርም የለም።
<ድንግል ማርያምም> በሰማይ #ከአእላፋት #መላእክትና #ከቅዱሳን ጋር ሆና ስለተደረገላት ነገር #ፈጣሪዎን ታመሰግናለች።
ከዚህ ውጪ ግን በዚያ #በሰማይ #ከኪሩቤልና #ከሱራፌል #ውዳሴን #ትቀበላለች ብሎ ማሰብ #በምድር እንኳን #የተወገዘውን #ፍጡራንን #ማምለክ ወደ #ሰማይ ለማውጣትና #በሰማይም #ተቀባይነት ያለው #ለማስመሰል የተደረገ ^ጥረት እንደሆነ #አስተዋዮች አያጡትም።
▶️ የሰማይ አምልኮ በተገለጠበት #በራእይ #መፅሀፍም #ቅዱሳን #መላእክት #በአንዱም አጋጣሚ #ፍጡራንን #ሲያመልኩ #አለመታየታቸው #ትምህርት ሊሆነን ይገባል።
<የጌታን እናት> የሕይወት #ታሪክ በሚገባ የሚያውቁ #ሐዋሪያት እንኳ ምንም #የጌታቸው #እናት ብትሆንም እርሷ #ምስጋናና፣ ውዳሴ #ልትቀበል #እንደሚገባት ለማመልከት #አንድ #ጥቅስ እንኳን አልፃፉልንም።
<< እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ #ብፅኢት ይሉኛል>>/ሉቃ 1-48/። ብላ ራሷ #ድንግል #ማርያም የተናገረችው #ቃልም ቢሆን እንደ #ኤልሳቤጥ <ከጌታ የተነገረላት ይፈጸማልና ያመነች ብጽኢት ናት>/ሉቃ 1-45/። ብሎ #ስለጌታ #እናት #በሦስተኛ መደብ #ምሥክርነት #መስጠት ማለት ነው እንጅ #እርሷ #ከሞተች ቡሀላ #በጸሎትና #በውዳሴ #በሁለተኛ #መደብ
<< #ማርያም ሆይ #ብጽኢት ነሽ>> ማለትን የሚያመለክት አይደለም።
( <ለድንግል ማርያም የሚጠቀሱ የተለመዱ መጽሀፍ ቅዱሳዊ ጥቅሶችና ማብራሪያቸው> በሚለው ስር ሰፊ ማብራሪያ ያገኙበታል።)
#ሐዋርያትም ለእርሷ የሚሆን #ውዳሴ አላቀረቡም፤ ይህንም አለማዳረጋቸው #በንቀት ሳይሆን #ማድረግ የሚገባቸውን #በውስጣቸው የሚኖር #መንፈስ #ቅዱስ ስለሚያሳያቸው ነው። #በሰማይ ያሉ #መላእክትም ባመሰገኑ ጊዜ ሁሉ #እሷን አለመጨመራቸው ይህን ማድረግ #ስህተት ስለሆነ ነው። በመሆኑም #የሰማይ #ቅዱሳን #ፍጥረታት #የሚያመሰግኑትንና፣ #ምስጋና #የሚገባውን #ጠንቅቀው ስለሚያቁ #ሲያመሰግኑ እንዲህ ይላሉ፤ ፦
<<መጽሐፉን ትወስድ ዘንድ ማኅተሞቹንም ትፈታ ዘንድ #ይገባሃል፥ #ታርደሃልና፥ #በደምህም ለእግዚአብሔር #ከነገድ ሁሉ #ከቋንቋም ሁሉ #ከወገንም ሁሉ #ከሕዝብም ሁሉ #ሰዎችን #ዋጅተህ #ለአምላካችን #መንግሥትና #ካህናት ይሆኑ ዘንድ አደረግሃቸው፥ በምድርም ላይ #ይነግሣሉ እያሉ አዲስን ቅኔ ይዘምራሉ።>>
<<አየሁም፥ በዙፋኑም በእንስሶቹም በሽማግሌዎቹም ዙሪያ የብዙ መላእክትን ድምፅ ሰማሁ፤ ቍጥራቸውም አእላፋት ጊዜ አእላፋትና ሺህ ጊዜ ሺህ ነበር፥ በታላቅም ድምፅ። #የታረደው #በግ #ኃይልና #ባለ #ጠግነት #ጥበብም #ብርታትም #ክብርም #ምስጋናም #በረከትም #ሊቀበል #ይገባዋል አሉ።>> /ራእይ 5፤ 9-12/።
በዚህ ክፍል ላይ #ሲመሰገን የምናየው #ክርስቶስ ነው እንጅ #ድንግል ማርያም አይደለችም።
በአካባቢው መኖሯንም የሚገልጽ ምንም #የመጽሀፍ #ቅዱስ ክፍል የለም። በተጨማሪም እስቲ የሚከተሉትን ጥቅሶች እንመልከታቸው፤ ፦
✅ ራእይ 4-8 , 7-9 , 11-15 , 12-10 , 15-3 , 19፥1።
በእነዚህም #ጥቅሶች #በሙሉ #ከጌታ #በስተቀር #በሰማይ #ማንም #አልተመሰገነም። #በመንፈስ #ቅዱስ #ተመርተው #የጌታ #ሰዎች የጻፉት #መጽሀፍ #ቅዱስ በሰማይ #የሚመሰገነውንና ያለውን #የአምልኮ #ስርዓት በዚህ ዓይነት አስቀምጦልናል። ስለሆነም #ያላየነውንና #ያልሰማነውን #በመጽሀፍ #ቅዱስም የሌለውን በሚያስተምሩ #ሰዎች ላይ #በእውነትና #በመንፈስ የሚመለከው #አምላክ ይፈርድባቸዋል። #ከቅዱስ #መጽሐፍ #ሐሳብና #እውነታ በተለየ መንገድ <<በሰማይ ማርያም ትመሰገናለች፤ እነ ሱራፌል ያመሰግኗታል>> ማለቱ ራስን #ሀሰተኛ #ምስክር ማድረግ ነው። ይህም #በእግዚአብሄር ፊት ተጠያቂ ያደርጋል። ምክንያቱም #በእውነተኛው #ቅዱስ #መጽሀፍ #ባለመመዝገቡና #እውነት ባለመሆኑ ነው። ስለሆነም #ኪሩቤልና #ሱራፌል እንዲህ ያለውን #ስህተት ይፈጽማሉ ብሎ #መመስከሩ #የሀሰት #ምስክር #ያሰኛል እንጂ #ማርያምንም ሆነ #ኪሩቤልን ደስ ማሰኘት እንዳልሆነ #መገንዘብ ይገባል። ዩሐንስ #በራእይ ያን ሁሉ #ምስጋና ሲያይ አንዴ እንኳ <ድንግል ማርያም> #ስትመሰገን አልሰማም። በመሆኑም #ኪሩቤልና #ሱራፌል <<የታረደውን በግ>> ብቻ #እንደሚያመሰግኑ #መመስከሩ በቂ ነውና እንዲህ የሚያደርጉትን <<ከተጻፈው አትለፍ>> /1ቆሮ 4፥6/ የሚለውን #የተቀደሰ #መመሪያ ተማሩ እንላቸዋለን።
✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝
@gedlatnadersanat
መጽሀፈ ሰአታት
💠 "ኪሩቤል አፍራሰ ፌማ፣ ወሱራፌል ዘራማ፣ ክሉላነ ሞገስ ወግርማ፣ ይሴብሑኪ ማርያም በሐዋዝ ዜማ"
💠 " ግርማንና ሞገስን የተቀዳጁ የፌማ ፈረሶች ኪሩቤልና ራማዊው ሱራፌልም ባማረ ዜማ ማርያም ሆይ አንቺን ያመሰግኑሻል"
/ኲሎሙ ዘኪዳነ ምህረት -- ገጽ 109/
▶️ በዚህ ክፍል ላይ ደራሲው #ኪሩቤልና #ሱራፌል ባማረ ዜማ #ማርያምን #እንደሚያመሰግኗት ይናገራል። በእርግጥ እነዚህ #ቅዱሳን #ፍጥረታት #ተጨማሪ አድርገው ወይም #እግዚአብሔርን #ትተው #የሚያመሰግኑት #ሌላ ተመስጋኝ #ፍጡር #እንደተመደበላቸው የሚያሳይ #መፅሀፍቅዱሳዊ መረጃ የለንም። ደግሞም #በሰማይ #ፍጡር #አይመሰገንም፤ ወደዚያች #ከተማ #የገባ ሁሉ #የከተማዋን #ባለቤት #ያመሰግናል፤ <እኔ ልመስገን> የሚል #ፍጡርም የለም።
<ድንግል ማርያምም> በሰማይ #ከአእላፋት #መላእክትና #ከቅዱሳን ጋር ሆና ስለተደረገላት ነገር #ፈጣሪዎን ታመሰግናለች።
ከዚህ ውጪ ግን በዚያ #በሰማይ #ከኪሩቤልና #ከሱራፌል #ውዳሴን #ትቀበላለች ብሎ ማሰብ #በምድር እንኳን #የተወገዘውን #ፍጡራንን #ማምለክ ወደ #ሰማይ ለማውጣትና #በሰማይም #ተቀባይነት ያለው #ለማስመሰል የተደረገ ^ጥረት እንደሆነ #አስተዋዮች አያጡትም።
▶️ የሰማይ አምልኮ በተገለጠበት #በራእይ #መፅሀፍም #ቅዱሳን #መላእክት #በአንዱም አጋጣሚ #ፍጡራንን #ሲያመልኩ #አለመታየታቸው #ትምህርት ሊሆነን ይገባል።
<የጌታን እናት> የሕይወት #ታሪክ በሚገባ የሚያውቁ #ሐዋሪያት እንኳ ምንም #የጌታቸው #እናት ብትሆንም እርሷ #ምስጋናና፣ ውዳሴ #ልትቀበል #እንደሚገባት ለማመልከት #አንድ #ጥቅስ እንኳን አልፃፉልንም።
<< እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ #ብፅኢት ይሉኛል>>/ሉቃ 1-48/። ብላ ራሷ #ድንግል #ማርያም የተናገረችው #ቃልም ቢሆን እንደ #ኤልሳቤጥ <ከጌታ የተነገረላት ይፈጸማልና ያመነች ብጽኢት ናት>/ሉቃ 1-45/። ብሎ #ስለጌታ #እናት #በሦስተኛ መደብ #ምሥክርነት #መስጠት ማለት ነው እንጅ #እርሷ #ከሞተች ቡሀላ #በጸሎትና #በውዳሴ #በሁለተኛ #መደብ
<< #ማርያም ሆይ #ብጽኢት ነሽ>> ማለትን የሚያመለክት አይደለም።
( <ለድንግል ማርያም የሚጠቀሱ የተለመዱ መጽሀፍ ቅዱሳዊ ጥቅሶችና ማብራሪያቸው> በሚለው ስር ሰፊ ማብራሪያ ያገኙበታል።)
#ሐዋርያትም ለእርሷ የሚሆን #ውዳሴ አላቀረቡም፤ ይህንም አለማዳረጋቸው #በንቀት ሳይሆን #ማድረግ የሚገባቸውን #በውስጣቸው የሚኖር #መንፈስ #ቅዱስ ስለሚያሳያቸው ነው። #በሰማይ ያሉ #መላእክትም ባመሰገኑ ጊዜ ሁሉ #እሷን አለመጨመራቸው ይህን ማድረግ #ስህተት ስለሆነ ነው። በመሆኑም #የሰማይ #ቅዱሳን #ፍጥረታት #የሚያመሰግኑትንና፣ #ምስጋና #የሚገባውን #ጠንቅቀው ስለሚያቁ #ሲያመሰግኑ እንዲህ ይላሉ፤ ፦
<<መጽሐፉን ትወስድ ዘንድ ማኅተሞቹንም ትፈታ ዘንድ #ይገባሃል፥ #ታርደሃልና፥ #በደምህም ለእግዚአብሔር #ከነገድ ሁሉ #ከቋንቋም ሁሉ #ከወገንም ሁሉ #ከሕዝብም ሁሉ #ሰዎችን #ዋጅተህ #ለአምላካችን #መንግሥትና #ካህናት ይሆኑ ዘንድ አደረግሃቸው፥ በምድርም ላይ #ይነግሣሉ እያሉ አዲስን ቅኔ ይዘምራሉ።>>
<<አየሁም፥ በዙፋኑም በእንስሶቹም በሽማግሌዎቹም ዙሪያ የብዙ መላእክትን ድምፅ ሰማሁ፤ ቍጥራቸውም አእላፋት ጊዜ አእላፋትና ሺህ ጊዜ ሺህ ነበር፥ በታላቅም ድምፅ። #የታረደው #በግ #ኃይልና #ባለ #ጠግነት #ጥበብም #ብርታትም #ክብርም #ምስጋናም #በረከትም #ሊቀበል #ይገባዋል አሉ።>> /ራእይ 5፤ 9-12/።
በዚህ ክፍል ላይ #ሲመሰገን የምናየው #ክርስቶስ ነው እንጅ #ድንግል ማርያም አይደለችም።
በአካባቢው መኖሯንም የሚገልጽ ምንም #የመጽሀፍ #ቅዱስ ክፍል የለም። በተጨማሪም እስቲ የሚከተሉትን ጥቅሶች እንመልከታቸው፤ ፦
✅ ራእይ 4-8 , 7-9 , 11-15 , 12-10 , 15-3 , 19፥1።
በእነዚህም #ጥቅሶች #በሙሉ #ከጌታ #በስተቀር #በሰማይ #ማንም #አልተመሰገነም። #በመንፈስ #ቅዱስ #ተመርተው #የጌታ #ሰዎች የጻፉት #መጽሀፍ #ቅዱስ በሰማይ #የሚመሰገነውንና ያለውን #የአምልኮ #ስርዓት በዚህ ዓይነት አስቀምጦልናል። ስለሆነም #ያላየነውንና #ያልሰማነውን #በመጽሀፍ #ቅዱስም የሌለውን በሚያስተምሩ #ሰዎች ላይ #በእውነትና #በመንፈስ የሚመለከው #አምላክ ይፈርድባቸዋል። #ከቅዱስ #መጽሐፍ #ሐሳብና #እውነታ በተለየ መንገድ <<በሰማይ ማርያም ትመሰገናለች፤ እነ ሱራፌል ያመሰግኗታል>> ማለቱ ራስን #ሀሰተኛ #ምስክር ማድረግ ነው። ይህም #በእግዚአብሄር ፊት ተጠያቂ ያደርጋል። ምክንያቱም #በእውነተኛው #ቅዱስ #መጽሀፍ #ባለመመዝገቡና #እውነት ባለመሆኑ ነው። ስለሆነም #ኪሩቤልና #ሱራፌል እንዲህ ያለውን #ስህተት ይፈጽማሉ ብሎ #መመስከሩ #የሀሰት #ምስክር #ያሰኛል እንጂ #ማርያምንም ሆነ #ኪሩቤልን ደስ ማሰኘት እንዳልሆነ #መገንዘብ ይገባል። ዩሐንስ #በራእይ ያን ሁሉ #ምስጋና ሲያይ አንዴ እንኳ <ድንግል ማርያም> #ስትመሰገን አልሰማም። በመሆኑም #ኪሩቤልና #ሱራፌል <<የታረደውን በግ>> ብቻ #እንደሚያመሰግኑ #መመስከሩ በቂ ነውና እንዲህ የሚያደርጉትን <<ከተጻፈው አትለፍ>> /1ቆሮ 4፥6/ የሚለውን #የተቀደሰ #መመሪያ ተማሩ እንላቸዋለን።
✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝
@gedlatnadersanat
▶️ መጽሀፍ ቅዱስ #የእስራኤል #ዜግነት ያላት #እስራኤላዊት፤ #በገሊላ ናዝሬት ከተማ ትኖር የነበረች #አይሁዳዊት ወጣት ሴት እንደነበረች ይናገራል [ሉቃ 1፥26] እንዲሁም #ከዳዊት #የዘር #ግንድ የተገኘች መሆኗንም ይናገራል [ማቴ 1፥17 ፣ ኢሳ 11፥1 ፣ ሐዋ 13፥22]።
▶️ ዘመዷ #ኤልሳቤጥ ስትሆን ምን አይነት #ዝምድና እንደነበራቸው ግን በግልጽ የተቀመጠ ነገር የለም [ሉቃ 1-36]። ስለማርያም #ቤተሰቦች #የእነማ ልጅ እንደሆነች፣ የትና መቼ #እንደተወለደች፣ የት #እንዳደገች #መጽሀፍ ቅዱስ አላማው ስላልሆነ የተወሰነ #ፍንጭ ከመስጠት በስተቀር ምንም #አይናገርም።
#መልአኩ ቅዱስ #ገብርኤልም #ኢየሱስ ክርስቶስን እንደምትወልድ #ካበሰራት ቡሀላ እንኳ " #ከመውለዷ ጋር በተያያዘ ካልሆነ በቀር #ሰፋ ያለ መረጃ የለም።
▶️ እንደዛ ሆኖ ሳለ #መጽሀፍቅዱስ #ዝም ያለበትን ነገር #ዝም ማለት ሲገባቸው #የመጽሀፍቅዱስን አላማ ሳይገነዘቡ #ግምታዊ #ሃሳቦችን በመስጠት #የተጻፉና #በየአደባባዩ የሚሰበኩ መጽሀፍት #ጥቂቶች አይደሉም።
<< ድንግል ማርያም #ኢትዮጽያዊት ነች>> ብለው በድፍረት የጻፉም እንዳሉ ይታወቃል።
▶️ ዘመዷ #ኤልሳቤጥ ስትሆን ምን አይነት #ዝምድና እንደነበራቸው ግን በግልጽ የተቀመጠ ነገር የለም [ሉቃ 1-36]። ስለማርያም #ቤተሰቦች #የእነማ ልጅ እንደሆነች፣ የትና መቼ #እንደተወለደች፣ የት #እንዳደገች #መጽሀፍ ቅዱስ አላማው ስላልሆነ የተወሰነ #ፍንጭ ከመስጠት በስተቀር ምንም #አይናገርም።
#መልአኩ ቅዱስ #ገብርኤልም #ኢየሱስ ክርስቶስን እንደምትወልድ #ካበሰራት ቡሀላ እንኳ " #ከመውለዷ ጋር በተያያዘ ካልሆነ በቀር #ሰፋ ያለ መረጃ የለም።
▶️ እንደዛ ሆኖ ሳለ #መጽሀፍቅዱስ #ዝም ያለበትን ነገር #ዝም ማለት ሲገባቸው #የመጽሀፍቅዱስን አላማ ሳይገነዘቡ #ግምታዊ #ሃሳቦችን በመስጠት #የተጻፉና #በየአደባባዩ የሚሰበኩ መጽሀፍት #ጥቂቶች አይደሉም።
<< ድንግል ማርያም #ኢትዮጽያዊት ነች>> ብለው በድፍረት የጻፉም እንዳሉ ይታወቃል።
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
📖፤ / ሱረቱ መርየም 19፤ 27-28 (2ተኛ እትም 1998 ዓ.ም) *ሱራህ 19, አያህ 27* فَأَتَتْ بِهِۦ قَوْمَهَا تَحْمِلُهُۥ ۖ قَالُوا۟ يَٰمَرْيَمُ لَقَدْ جِئْتِ شَيْـًۭٔا فَرِيًّۭا በእርሱም የተሸከመቺው ሆና ወደ ዘመዶቿ መጣች፡፡ «መርየም ሆይ! ከባድን ነገር በእርግጥ ሠራሽ» አሏት፡፡ *ሱራህ 19, አያህ 28* يَٰٓأُخْتَ هَٰرُونَ…
▶️ ሌሎች #በኦርቶዶክስ ያሉ #መጽሀፍቶች ደግሞ የተለያዩ #የዘር ግንድ ቆጠራዎችን ይጠቅሳሉ።
" #ድርሳነ #ጽዮን" የተባለው መጽሀፍ #የማርያም የዘር ሃረግን ሲገልጽ👇
ሜሊኪ። "የሐና(የእናቷ)
/ \ |
ሴም ሌዊ። ኤሊ
| |
ሆናሲን። ሜሊኪን
| |
ቀለምዮስን። ማቴን
| |
ኢያቄምን። ሐና
\ /
ማ ር ያ ም ን
ወለዱ ይላል[7]።
▶️ የማቲዎስ ወንጌል እንድምታ ደግሞ ከዚህ የተለየ ይገልጻል።
አኪም
|
ኤልዩድ
|
አልዓዛር
|
ቅዕራ
|
ኢያቄም ይላል[8]።
እንግዲህ እነዚህ #መጽሀፍት ደግሞ #በማርያም #አባት ቢስማሙም #በአያቶቻቸው ግን ፈጽሞ #አይስማሙም።
▶️ የአንዳንድ ካቶሊካውያን አመለካከትም። << #ማርያም #ሰማያዊ #ፍጡር>> እንደሆነች ሲገልጹ ይህንንም ሀሳብ #የሰዓታት ጸሐፊና #የተአምረ #ማርያም ጸሐፊም በከፊል የሚቀበሉት ቢሆንም #ሃይማኖተ #አበው ግን በግልጽ ይህን ሃሳብ ያወግዘዋል። << እመቤታችን ከሰው የተለየች #ፍጥረት #ምድራዊት ያልሆነች ቀድሞ #በሰማይ #የነበረች #ሃይል(ፍጡር) ናት የሚል ቢኖር #ውግዝ ይሁን። በቅድስት መጽሀፍት እንደተጻፈው #ቅድስት ድንግል ማርያም #ከዳዊት፣ #ከይሁዳ #ከአብርሃም ዘር እንደሆነች #በእውነት የሚያምን ግን #ከግዝት የተፈታ ይሁን>> ይላል[9]።
▶️ ማርያም ዘመዷ #ኤልሳቤጥ፣ እጮኛዋም #ዮሴፍ የነበረ ሴት እንደሆነች ሃገሯም #ናዝሬት #ገሊላ ሆኖ #ከዳዊት #ዘር እንደነበረች #መጽሀፍቅዱስ እየተናገረ #ሰማያዊ #ፍጡር #ናት ማለት " ህዝቤ #እውቀት #ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል/ሆሴ 4-6/። እንደሚለው #የእውቀት #ማጣት ይመስላል።
መጽሀፍቅዱስ የማርያም #አባት #ኢያቄም ሳይሆን < #ኤሊ> የተባለ #ሰው እንደነበር የሚገልጸው ፍንጭ አለ።
(በሉቃስ 3፥23)
ደግሞ #የማርያም #ገድሎች እንደሚሉት #ለእናት #ለአባቷ #አንዲት #ልጅ ሳትሆን #እህትም እንዳላት #መጽሀፍቅዱስ ይናገራል። 👇
<< ጭፍሮችም እንዲህ አደረጉ ነገር ግን በኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ፥ #የእናቱም #እኅት፥ የቀለዮጳም ሚስት ማርያም፥ መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር።>> {ዮሐ19፥25}።
<<ለዮሴፍ አባቱም #የማታን ልጅ #የያዕቆብ ልጅ (የማታን የልጅ ልጅ) ነው ብሎ #ማቲዎስ (በማቲ 1-16) #የዘር #ሐረጉን ሲቆጥር ወንጌላዊው #ሉቃስ ደግሞ #የማርያምን #የዘር ሃረግ ተከትሎ #በመቁጠር #የማርያም #አባቷ < #ኤሊ> እንደሆነ አስቀምጧል {ሉቃ 3-23}።
🔆 የዮሴፍ የዘር ሀረግ 🔆
(የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 1)
----------
1፤ የዳዊት ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ መጽሐፍ።
2፤ አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ........
............................................
6፤ " እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ።"...............................
............................................
15፤ ኤልዩድም አልዓዛርን ወለደ፤ አልዓዛርም #ማታንን ወለደ፤ ማታንም #ያዕቆብን ወለደ፤
16፤ ያዕቆብም ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያምን እጮኛ #ዮሴፍን ወለደ።
" #ድርሳነ #ጽዮን" የተባለው መጽሀፍ #የማርያም የዘር ሃረግን ሲገልጽ👇
ሜሊኪ። "የሐና(የእናቷ)
/ \ |
ሴም ሌዊ። ኤሊ
| |
ሆናሲን። ሜሊኪን
| |
ቀለምዮስን። ማቴን
| |
ኢያቄምን። ሐና
\ /
ማ ር ያ ም ን
ወለዱ ይላል[7]።
▶️ የማቲዎስ ወንጌል እንድምታ ደግሞ ከዚህ የተለየ ይገልጻል።
አኪም
|
ኤልዩድ
|
አልዓዛር
|
ቅዕራ
|
ኢያቄም ይላል[8]።
እንግዲህ እነዚህ #መጽሀፍት ደግሞ #በማርያም #አባት ቢስማሙም #በአያቶቻቸው ግን ፈጽሞ #አይስማሙም።
▶️ የአንዳንድ ካቶሊካውያን አመለካከትም። << #ማርያም #ሰማያዊ #ፍጡር>> እንደሆነች ሲገልጹ ይህንንም ሀሳብ #የሰዓታት ጸሐፊና #የተአምረ #ማርያም ጸሐፊም በከፊል የሚቀበሉት ቢሆንም #ሃይማኖተ #አበው ግን በግልጽ ይህን ሃሳብ ያወግዘዋል። << እመቤታችን ከሰው የተለየች #ፍጥረት #ምድራዊት ያልሆነች ቀድሞ #በሰማይ #የነበረች #ሃይል(ፍጡር) ናት የሚል ቢኖር #ውግዝ ይሁን። በቅድስት መጽሀፍት እንደተጻፈው #ቅድስት ድንግል ማርያም #ከዳዊት፣ #ከይሁዳ #ከአብርሃም ዘር እንደሆነች #በእውነት የሚያምን ግን #ከግዝት የተፈታ ይሁን>> ይላል[9]።
▶️ ማርያም ዘመዷ #ኤልሳቤጥ፣ እጮኛዋም #ዮሴፍ የነበረ ሴት እንደሆነች ሃገሯም #ናዝሬት #ገሊላ ሆኖ #ከዳዊት #ዘር እንደነበረች #መጽሀፍቅዱስ እየተናገረ #ሰማያዊ #ፍጡር #ናት ማለት " ህዝቤ #እውቀት #ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል/ሆሴ 4-6/። እንደሚለው #የእውቀት #ማጣት ይመስላል።
መጽሀፍቅዱስ የማርያም #አባት #ኢያቄም ሳይሆን < #ኤሊ> የተባለ #ሰው እንደነበር የሚገልጸው ፍንጭ አለ።
(በሉቃስ 3፥23)
ደግሞ #የማርያም #ገድሎች እንደሚሉት #ለእናት #ለአባቷ #አንዲት #ልጅ ሳትሆን #እህትም እንዳላት #መጽሀፍቅዱስ ይናገራል። 👇
<< ጭፍሮችም እንዲህ አደረጉ ነገር ግን በኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ፥ #የእናቱም #እኅት፥ የቀለዮጳም ሚስት ማርያም፥ መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር።>> {ዮሐ19፥25}።
<<ለዮሴፍ አባቱም #የማታን ልጅ #የያዕቆብ ልጅ (የማታን የልጅ ልጅ) ነው ብሎ #ማቲዎስ (በማቲ 1-16) #የዘር #ሐረጉን ሲቆጥር ወንጌላዊው #ሉቃስ ደግሞ #የማርያምን #የዘር ሃረግ ተከትሎ #በመቁጠር #የማርያም #አባቷ < #ኤሊ> እንደሆነ አስቀምጧል {ሉቃ 3-23}።
🔆 የዮሴፍ የዘር ሀረግ 🔆
(የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 1)
----------
1፤ የዳዊት ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ መጽሐፍ።
2፤ አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ........
............................................
6፤ " እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ።"...............................
............................................
15፤ ኤልዩድም አልዓዛርን ወለደ፤ አልዓዛርም #ማታንን ወለደ፤ ማታንም #ያዕቆብን ወለደ፤
16፤ ያዕቆብም ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያምን እጮኛ #ዮሴፍን ወለደ።
▶️ ማርያም #ስለመሲሁ የመምጣት #ተስፋ ብታውቅም እንዴት #እንደሚፈጸም ግን አታውቅም ነበር። #በሉቃ 1፥34 ላይ #አለማመኗን የሚያሳይ ሳይሆን #እምነቷን የሚገልጽ ነበር። አንዲት #ልጃገረድ እንዴት #ከወንድ ጋር #ሳትገናኝ #ልትወልድ ትችላለች ብላ በማሰቧ #እጮኛዋ ከሆነው #ከዮሴፍ ጋር #ባለመጋባቷና #ግንኙነት ፈጽማ ባለማወቋ #መልአኩን <<ወንድ ስለማላውቅ ይህ እንዴት ይሆናል?>> ብላ ጠየቀችው። #መልአኩም ይህ #በመንፈስቅዱስ የሚፈጸም #ተአምር እንደሆነ ነገራት። ደግሞም #ከአዳም #የውርስ ኃጥያት #በመንፈስቅዱስ መጸለል(መጋረድ) ምክንያት የሚወለደው #ህጻን <ቅዱስ> እንደሚሆን አመለከታት።
▶️ መልአኩ #መልእክቱን የደመደመው ለማርያም #የማጽናኛ #ቃል በመስጠት ነበር። ይኸውም #በዕድሜ የገፋችው ዘመዷ #ኤልሳቤጥ #ወንድ ልጅ #መጸነሷና 6ኛ ወሯ መሆኑን በመግለጽ #ለእግዚአብሄር #የሚሳነው ነገር የለምና አንቺም #መጸነስ ትችያለሽ በማለት #አስረዳት።
▶️ ከዚህ ቡኋላ #ማርያም እንደታዛዥ #ባርያ ራሷን #ለእግዚአብሄር #በመስጠት <<እነሆኝ የጌታ ባሪያ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ>> በማለት #የእምነት #ምላሽ ሰጠች {ሉቃ 1፥38}። መልአኩም ይህን #ውይይት እንደጨረሰ ከእርሷ ተለይቶ #ሄ።
▶️ እንግዲህ በዚህ #ውይይት ውስጥ እጅግ #ዝቅተኛ #የኑሮ #ደረጃ ውስጥ ትኖር የነበረች #ልጃገረድ #የእግዚአብሄርን ፈቃድ ለመፈጸም #ለጌታ ሙሉ በሙሉ ራሷን #መስጠቷን ስናይ እንዴት የሚገርም ነው ያሰኛል። #ማርያም በእርግጥም #ለእግዚአብሄር #የተሰጠች #ሴት ነበረች። ይሁን እንጂ በአሁኑ #ዘመን በዚህ 'በቅድስት ድንግል #ማርያምና በቅዱስ #ገብርኤል' መካከል የተደረገውን #ውይይት ከተጻፈው #ውጪ በርካታ #የሃይማኖት መጽሐፍት በተለይም #አዋልድ መጽሐፍት #ኢ-መጽሀፍ ቅዱሳዊ ጽንፈኛ #አስተምህሮቶችን ለብዙ ዓመታት #ሲያንጸባርቁ ቆይተዋል። ከዚህም የተነሳ ማርያምን የሃይማኖታቸው ማዕከል ያደረጉ በርካታ መናፍቃን ስለመነሳታቸው ታሪክ ይዘግባል።
👉 ለምሳሌ #የዘውትር ጸሎት መጽሐፍ የሆነው <<ይወድስዋ መላዕክት - መላዕክት ማርያምን ያመሰግኗታል>> በሚለው አርስቱ <<መልአኩ ገብርኤል ማርያምን •ድንግል ለአንቺ ክብር ምስጋና ይገባሻል• አላት፣ •ወላዲት አምላክ ምስጋና ይገባሻል•፣ •ቅድስት ነሽና ምስጋና ይገባሻል•፣ •የመለኮት ማደሪያ ነሽና ምስጋና ይገባሻል•፣ •የተሸለመች ድንኳን ነሽና ምስጋና ይገባሻል•፣ •የሁሉ እመቤት ማርያም ምስጋና ይገባሻል•፣ •የሁሉ ፍቅረኛ ማርያም ምስጋና ይገባሻል•፣ •ልዑል ማደሪያው ትሆኚ ዘንድ መርጦሻልና ምስጋና ይባገሻል•፣ •በወርቅ የተሸለምሽ የርግብ ክንፍ በብር ያጌጥሽ ምስጋና ይገባሻል•፣ •ጎኖችሽ በወርቅ አመልማሎ የተሸለሙ ለአንቺ ምስጋና ይገባሻል•፣ •ከጸሀይ 7 እጅ የምታበሪ ክብርሽ ከአድባራቱ ሁሉ ከፍ ከፍ ያለ ለአንቺ ምስጋና ይገባሻል•[3]>> ይላል። ይህ #ጸሎት በአብዛኛው ህዝብ ዘንድ #በቃል አልያም #በንባብ ዘውትር ወደ #ማርያም የሚቀርብ #ምስጋና ነው።
▶️ ይሁን እንጂ #ቆም ብለን በእውኑ ከላይ የተገለጸውን #ንባብ (አንቀጽ) #ቅዱስ ገብርኤል የተናገረው ነውን? #መላእክትስ ማርያምን #ያመሰግኗታልን? እኛስ እንዲህ ያለውን አንቀጽ አስቀምጠን ወደ #ማርያም #እንድንጸልይ (እንድናመሰግን) #ሕግ ተሰጥቶአልና? ብለን ብንጠይቅና ለማየት ብንሞክር ፈጽሞ የሌለና #ያልተባለ ወደፊትም #የማይባል እንደውም #ኃጢአት እንደሆነ #መጽሐፍ ቅዱሳችን በግልጽ ይናገራል።
▶️ በመሆኑም #መላእክት #የሚያመሰግኑትንና #ምስጋና #የሚገባውን ጠንቅቀው ስለሚያቁ ሲያመሰግኑ እንዲህ ይላሉ፦
<<በታላቅም ድምፅ። የታረደው በግ ኃይልና ባለ ጠግነት ጥበብም ብርታትም ክብርም ምስጋናም በረከትም ሊቀበል ይገባዋል አሉ።. . . በረከትና ክብር ምስጋናም ኃይልም ከዘላለም እስከ ዘላለም በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው፥ ለበጉም ይሁን. . . በረከትና ክብር ጥበብም ምስጋናም ውዳሴም ኃይልም ብርታትም ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ለአምላካችን ይሁን፤ አሜን አሉ።>>
የሚል ክርስቶስን ማዕከል ያደረገ አምልኮና ምስጋና ብቻ ነው {ራዕ 5፤10፣ 12-13;፣ ራዕ 7፥12፣ በተጨማሪም ራዕ 4፥8፣ 11፥15፣ 12፥10፣ 15፥3፣ 19፥1. . .።}
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ ወንጌል ቅዱስ፡ ሉቃስ አንድምታ 1፥47፣ ገጽ 268። ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1997 ዓ.ም።
[2] የእግዚአብሄርም ቃል <<ነገር ግን እግዚአብሔር ጥበበኞችን እንዲያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱንም ነገር እንዲያሳፍር እግዚአብሔር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ፤ እግዚአብሔርም የሆነውን ነገር እንዲያጠፋ የዓለምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም ነገር ያልሆነውንም ነገር መረጠ፥>> {1ኛ ቆሮ 1፤ 27-28} የሚለው ለዚሁ አይደል??
[3] የዘውትር ጸሎት መጽሐፍ <ይወድስዋ መላእክት> ቁ.3።
(4.1▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ መልአኩ #መልእክቱን የደመደመው ለማርያም #የማጽናኛ #ቃል በመስጠት ነበር። ይኸውም #በዕድሜ የገፋችው ዘመዷ #ኤልሳቤጥ #ወንድ ልጅ #መጸነሷና 6ኛ ወሯ መሆኑን በመግለጽ #ለእግዚአብሄር #የሚሳነው ነገር የለምና አንቺም #መጸነስ ትችያለሽ በማለት #አስረዳት።
▶️ ከዚህ ቡኋላ #ማርያም እንደታዛዥ #ባርያ ራሷን #ለእግዚአብሄር #በመስጠት <<እነሆኝ የጌታ ባሪያ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ>> በማለት #የእምነት #ምላሽ ሰጠች {ሉቃ 1፥38}። መልአኩም ይህን #ውይይት እንደጨረሰ ከእርሷ ተለይቶ #ሄ።
▶️ እንግዲህ በዚህ #ውይይት ውስጥ እጅግ #ዝቅተኛ #የኑሮ #ደረጃ ውስጥ ትኖር የነበረች #ልጃገረድ #የእግዚአብሄርን ፈቃድ ለመፈጸም #ለጌታ ሙሉ በሙሉ ራሷን #መስጠቷን ስናይ እንዴት የሚገርም ነው ያሰኛል። #ማርያም በእርግጥም #ለእግዚአብሄር #የተሰጠች #ሴት ነበረች። ይሁን እንጂ በአሁኑ #ዘመን በዚህ 'በቅድስት ድንግል #ማርያምና በቅዱስ #ገብርኤል' መካከል የተደረገውን #ውይይት ከተጻፈው #ውጪ በርካታ #የሃይማኖት መጽሐፍት በተለይም #አዋልድ መጽሐፍት #ኢ-መጽሀፍ ቅዱሳዊ ጽንፈኛ #አስተምህሮቶችን ለብዙ ዓመታት #ሲያንጸባርቁ ቆይተዋል። ከዚህም የተነሳ ማርያምን የሃይማኖታቸው ማዕከል ያደረጉ በርካታ መናፍቃን ስለመነሳታቸው ታሪክ ይዘግባል።
👉 ለምሳሌ #የዘውትር ጸሎት መጽሐፍ የሆነው <<ይወድስዋ መላዕክት - መላዕክት ማርያምን ያመሰግኗታል>> በሚለው አርስቱ <<መልአኩ ገብርኤል ማርያምን •ድንግል ለአንቺ ክብር ምስጋና ይገባሻል• አላት፣ •ወላዲት አምላክ ምስጋና ይገባሻል•፣ •ቅድስት ነሽና ምስጋና ይገባሻል•፣ •የመለኮት ማደሪያ ነሽና ምስጋና ይገባሻል•፣ •የተሸለመች ድንኳን ነሽና ምስጋና ይገባሻል•፣ •የሁሉ እመቤት ማርያም ምስጋና ይገባሻል•፣ •የሁሉ ፍቅረኛ ማርያም ምስጋና ይገባሻል•፣ •ልዑል ማደሪያው ትሆኚ ዘንድ መርጦሻልና ምስጋና ይባገሻል•፣ •በወርቅ የተሸለምሽ የርግብ ክንፍ በብር ያጌጥሽ ምስጋና ይገባሻል•፣ •ጎኖችሽ በወርቅ አመልማሎ የተሸለሙ ለአንቺ ምስጋና ይገባሻል•፣ •ከጸሀይ 7 እጅ የምታበሪ ክብርሽ ከአድባራቱ ሁሉ ከፍ ከፍ ያለ ለአንቺ ምስጋና ይገባሻል•[3]>> ይላል። ይህ #ጸሎት በአብዛኛው ህዝብ ዘንድ #በቃል አልያም #በንባብ ዘውትር ወደ #ማርያም የሚቀርብ #ምስጋና ነው።
▶️ ይሁን እንጂ #ቆም ብለን በእውኑ ከላይ የተገለጸውን #ንባብ (አንቀጽ) #ቅዱስ ገብርኤል የተናገረው ነውን? #መላእክትስ ማርያምን #ያመሰግኗታልን? እኛስ እንዲህ ያለውን አንቀጽ አስቀምጠን ወደ #ማርያም #እንድንጸልይ (እንድናመሰግን) #ሕግ ተሰጥቶአልና? ብለን ብንጠይቅና ለማየት ብንሞክር ፈጽሞ የሌለና #ያልተባለ ወደፊትም #የማይባል እንደውም #ኃጢአት እንደሆነ #መጽሐፍ ቅዱሳችን በግልጽ ይናገራል።
▶️ በመሆኑም #መላእክት #የሚያመሰግኑትንና #ምስጋና #የሚገባውን ጠንቅቀው ስለሚያቁ ሲያመሰግኑ እንዲህ ይላሉ፦
<<በታላቅም ድምፅ። የታረደው በግ ኃይልና ባለ ጠግነት ጥበብም ብርታትም ክብርም ምስጋናም በረከትም ሊቀበል ይገባዋል አሉ።. . . በረከትና ክብር ምስጋናም ኃይልም ከዘላለም እስከ ዘላለም በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው፥ ለበጉም ይሁን. . . በረከትና ክብር ጥበብም ምስጋናም ውዳሴም ኃይልም ብርታትም ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ለአምላካችን ይሁን፤ አሜን አሉ።>>
የሚል ክርስቶስን ማዕከል ያደረገ አምልኮና ምስጋና ብቻ ነው {ራዕ 5፤10፣ 12-13;፣ ራዕ 7፥12፣ በተጨማሪም ራዕ 4፥8፣ 11፥15፣ 12፥10፣ 15፥3፣ 19፥1. . .።}
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ ወንጌል ቅዱስ፡ ሉቃስ አንድምታ 1፥47፣ ገጽ 268። ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1997 ዓ.ም።
[2] የእግዚአብሄርም ቃል <<ነገር ግን እግዚአብሔር ጥበበኞችን እንዲያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱንም ነገር እንዲያሳፍር እግዚአብሔር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ፤ እግዚአብሔርም የሆነውን ነገር እንዲያጠፋ የዓለምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም ነገር ያልሆነውንም ነገር መረጠ፥>> {1ኛ ቆሮ 1፤ 27-28} የሚለው ለዚሁ አይደል??
[3] የዘውትር ጸሎት መጽሐፍ <ይወድስዋ መላእክት> ቁ.3።
(4.1▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ ቅዱስ ገብርኤል #ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር እንደሌለ #ለማርያም #ለማስረዳት የተጠቀመው #ምሳሌ #መካን የነበረችውና #ያረጀችው ዘመዷ #ኤልሳቤጥ #ወንድ ልጅ እንደጸነሰች በመግለጽ ነበር። #ልጅ አለመውለድ #የወላጆችን #የግል #ደስታ የሚያሳጣ ብቻ ሳይሆን #እግዚአብሔር እንደማይወዳቸውም የሚያመለክት ነው ተብሎ #በህብረተሰቡ ዘንድ ስለሚታመን {ዘፍ 16፥2 ፣ ዘፍ 25፥21 ፣ ዘፍ 30፥23 ፣ 1ኛሳሙ 1፤ 1-18 ፣ ዘሌ 20፤ 20-21 ፣ መዝ (128)፥3 ፣ ኤር 22፥30}። <<ነቀፌታዬን ከሰው መካከል ያስወግድልኝ ዘንድ ጌታ ተመለከተኝ>> ብላ #እግዚአብሔር #የመካንነትን #ህይወቷን ስለቀየረላት ምስጋና አቅርባለች {ሉቃ 1፥24}። #በደስታ፣ #በጥሞና፣ #በምስጋና... የነበረችውን #ኤልሳቤጥን ማርያም #ከገብርኤል መልእክት(ብስራት) ቡኋላ ወደ እሷ መጥታ #ሰላምታ ስታሰማት #ኤልሳቤጥ #በመንፈስ ቅዱስ ተሞልታ ከማርያም አፍ ሳትሰማው ማርያም #የጌታ #እናት እንደምትሆን አወቀች። በዚህ ጊዜ #ኤልሳቤጥ አፏን የሞላው #ቃል <<አንቺ ከሴቶች #መካከል የተባረክሽ ነሽ የማህጸንሽም ፍሬ የተባረከ ነው የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?>> የሚል ነበር። አንዳንዶች እንደሚሉት ሳይሆን ኤልሳቤጥ ማርያምን <<ከሴቶች #በላይ የተባረክሽ>> እንዳላለቻትና ዳሩ ግን <<ከሴቶች #መካከል የተባረክሽ>> እንዳለቻት ልብ ማለት ያስፈልጋል። #ማርያም #በእግዚአብሄር #እቅድ ውስጥ ያላትን #ስፍራ ባናሳንስም(ልናሳንስም አንችልም) #እግዚአብሔር #ብቻ ሊቀበል የሚገባውን #የአምልኮት #ክብርና #ልእልና መስጠት ግን አይገባንም።
▶️ ስለማርያም ኤልሳቤጥ #ያገነነችው ነገር ቢኖር <<ያመነች ብጽኢት[1] ናት>> በሚል የማርያምን #እምነት ነበር {ሉቃ 1-45}። #ማርያም #የእግዚአብሔርን #ቃል ስላመነች የእግዚአብሔርን #ኃይልና #አንድያ #ልጅ ተቀበለች።
▶️ በኤልሳቤጥ #ጽንስ ውስጥ ያለው #ዩሀንስም በጊዜው #ደስ #ተሰኝቷል {ሉቃ 1፤ 41-44}። ዩሀንስ #በምድራዊ #አገልግሎቱ እንዳደረገው ሁሉ #ሳይወለድም በፊት #በኢየሱስ ክርስቶስ #ብቻ ደስ ተሰኝቷል {ዩሀ 3፤ 29-30}። #ካደገ ቡሀላም #መጥምቁ #ዩሀንስ ተብሎ ሲታወቅ #መሲሁን #ኢየሱስ ክርስቶስን ለአይሁድ ህዝብ የማስተዋወቅና የመግለጥ ታላቅ #እድል አግኝቷል። ነገሩ እንዲህ ሆኖ ሳለ <<ዩሀንስ በእናቱ ማህጸን ውስጥ የማርያምን ድምጽ በመስማቱ #ለማርያም #ሰገደላት>> የሚሉ #መናፍቃን አልታጡም። ይሁን እንጂ #የጽንስ #መዝለል #ሁኔታን #ጸንሰው የሚያቁ #እናቶች የሚረዱት ነገር ቢሆንም •ስግደት• ብሎ መቀየር ግን. . . •ለማርያም ሰገደ• ያሉትም #መጽሀፍ ቅዱስ ሳይሆን #ሲኖዶስ ተብለው የተጠሩ ተስብሳቢዎች እንደሆኑ #ራሱ #ኦርቶዶክስ ተዋህዶ #ቤተክርስቲያን ያሳተመችው #የሉቃስ ወንጌል አንድምታው ይገልጻል።
<<. . . ከዘካርያስ ቤት ገብታ ኤልሳቤጥን እንዴት ነሽ አለቻት፥ ወሶበ ስምዓት ኤልሳቤጥ ቃላ ለማርያም እንዝ ትትኣምኃ ኦንፈርዓፀ እጓል በውስተ ከርሣ እመቤታችን እንዴት ነሽ ስትላት ኤልሳቤጥ በሰማች ጊዜ በማኅፀኑዋ ያለ ብላቴና ሰገደ። ሐተታ፡ ሐዋርያት #በሲኖዶስ ሰገደ ብለውታል። #ያሬድም ሰገደ ብሎታል።[2]>>
▶️ ከዚሁ #ከማርያምና #ከኤልሳቤጥ #ውይይት በመነሳት <<ቅድስት ኤልሳቤጥ ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያምን መርገመ ሥጋ መርገመ ነፍስ የሌለብሽ ነሽ በረከተ ሥጋ በረከተ ነፍስ እያማለድሽ የምትሰጪ መዝገበ በረከት ነሽ>> ብላ #አመስግናታለች #ዘምራላታለች የሚሉ አሉ[3]።
▶️ እንግዲህ እንዲህ አይነት #ቃል #በመጽሀፍ ቅዱስ ፈጽሞ ሳይኖር #ኤልሳቤጥ እንዲህ አይነት #ቃል ተጠቅማለች ብሎ #መጻፍና #ማስተማር #መጽሀፍ ቅዱስ እኛ ጋር #ብቻ ይገኛል ሌላው #ማንበብ አይችልም ብሎ ከማሰብና #የመጽሐፍ ቅዱስን #የበላይነት ካለመቀበል የሚመነጭ #ከንቱነት ነው። #ኤልሳቤጥ የተናገረችው <<አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው። የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል? እነሆ፥ የሰላምታሽ ድምጽ በጆሮዬ በመጣ ጊዜ ፅንሱ በማኅፀኔ በደስታ ዘሎአልና። ከጌታ፤ የተነገረላት ቃል ይፈጸማልና ያመነች ብፅዕት ናት።>> {ሉቃ 1፥47} የሚል ብቻ ነው።
▶️ በአንጻሩ ደግሞ <<መርገመ ስጋ መርገመ ነፍስ የለብሽም>> ማለት በግልጽ #መጽሀፍ ቅዱስን መካድና #ማርያም የሰው ዘር መሆኗን #መዘንጋት ነው። እንዲያውም ማርያም ራሷ ክርስቶስን <<መድኃኒቴ>> ብላዋለች። #መድኃኒት ደግሞ #ለበሽተኞች (ለኃጢአተኞች) እንጂ #ለጤነኞች (ለጻድቃን) የሚያስፈልግ እንዳልሆነ #ቃሉ #በግልጽ ይናገራል{ማቴ 9፥12}።
▶️ በመሆኑም <<መርገመ ሥጋ መርገመ ነፍስ የሌለብሽ. . . እያማለድሽ የምትሰጪ>> እያለ #የዘመረ #አካል #በመጽሀፍ ቅዱስ ባለመኖሩ የሌለ ነገር ላይ ተንተርሶ #ዶክትሪን ማስቀመጥ በቃሉ #መልእክት ላይ የተፈጸመ ተራ #አመጽ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_______________
[1] ብፁዕ፤፦
<<በቁሙ የታመነ፣ የተመሰገነ፣ ሥራውና ልቡ የቀና፣ ... ምስጉን፣ ብሩክ...>>
📚፤ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፤ መጽሀፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፤ *ገጽ 2081። አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፤ 1948 ዓ.ም።
<<የተባረከ፣ ደስተኛ>>
📚፤ የኢትዮጽያ መጽሀፍ ቅዱስ ማህበር፤ <የመጽሀፍቅዱስ መዝገበ ቃላት>፤ 6ኛ እትም፤ *ገጽ 112። ባናዊ ማተሚያ ቤት፥ አ.አ 1992 ዓ.ም።
[2] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፡ ወንጌል ቅዱስ፡ የሉቃስ ወንጌል ንባቡና አንድምታው 1፤ 36-40፤ ገጽ 268። ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1997 ዓ.ም።
[3] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ ቤ/ክ፤ <መርሐ ጽድቅ ባህለ ሃይማኖት>፡ ገጽ. 24-25፡ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት። አ.አ፥ 1988 ዓ.ም።
📚፤ አንዱዓለም ዳግማዊ (መምህር) <ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት> ገጽ 290። ብራና ማተሚያ ድርጅት፥ ሚያዚያ፥ 1998 ዓ.ም።
(5.1▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ ስለማርያም ኤልሳቤጥ #ያገነነችው ነገር ቢኖር <<ያመነች ብጽኢት[1] ናት>> በሚል የማርያምን #እምነት ነበር {ሉቃ 1-45}። #ማርያም #የእግዚአብሔርን #ቃል ስላመነች የእግዚአብሔርን #ኃይልና #አንድያ #ልጅ ተቀበለች።
▶️ በኤልሳቤጥ #ጽንስ ውስጥ ያለው #ዩሀንስም በጊዜው #ደስ #ተሰኝቷል {ሉቃ 1፤ 41-44}። ዩሀንስ #በምድራዊ #አገልግሎቱ እንዳደረገው ሁሉ #ሳይወለድም በፊት #በኢየሱስ ክርስቶስ #ብቻ ደስ ተሰኝቷል {ዩሀ 3፤ 29-30}። #ካደገ ቡሀላም #መጥምቁ #ዩሀንስ ተብሎ ሲታወቅ #መሲሁን #ኢየሱስ ክርስቶስን ለአይሁድ ህዝብ የማስተዋወቅና የመግለጥ ታላቅ #እድል አግኝቷል። ነገሩ እንዲህ ሆኖ ሳለ <<ዩሀንስ በእናቱ ማህጸን ውስጥ የማርያምን ድምጽ በመስማቱ #ለማርያም #ሰገደላት>> የሚሉ #መናፍቃን አልታጡም። ይሁን እንጂ #የጽንስ #መዝለል #ሁኔታን #ጸንሰው የሚያቁ #እናቶች የሚረዱት ነገር ቢሆንም •ስግደት• ብሎ መቀየር ግን. . . •ለማርያም ሰገደ• ያሉትም #መጽሀፍ ቅዱስ ሳይሆን #ሲኖዶስ ተብለው የተጠሩ ተስብሳቢዎች እንደሆኑ #ራሱ #ኦርቶዶክስ ተዋህዶ #ቤተክርስቲያን ያሳተመችው #የሉቃስ ወንጌል አንድምታው ይገልጻል።
<<. . . ከዘካርያስ ቤት ገብታ ኤልሳቤጥን እንዴት ነሽ አለቻት፥ ወሶበ ስምዓት ኤልሳቤጥ ቃላ ለማርያም እንዝ ትትኣምኃ ኦንፈርዓፀ እጓል በውስተ ከርሣ እመቤታችን እንዴት ነሽ ስትላት ኤልሳቤጥ በሰማች ጊዜ በማኅፀኑዋ ያለ ብላቴና ሰገደ። ሐተታ፡ ሐዋርያት #በሲኖዶስ ሰገደ ብለውታል። #ያሬድም ሰገደ ብሎታል።[2]>>
▶️ ከዚሁ #ከማርያምና #ከኤልሳቤጥ #ውይይት በመነሳት <<ቅድስት ኤልሳቤጥ ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያምን መርገመ ሥጋ መርገመ ነፍስ የሌለብሽ ነሽ በረከተ ሥጋ በረከተ ነፍስ እያማለድሽ የምትሰጪ መዝገበ በረከት ነሽ>> ብላ #አመስግናታለች #ዘምራላታለች የሚሉ አሉ[3]።
▶️ እንግዲህ እንዲህ አይነት #ቃል #በመጽሀፍ ቅዱስ ፈጽሞ ሳይኖር #ኤልሳቤጥ እንዲህ አይነት #ቃል ተጠቅማለች ብሎ #መጻፍና #ማስተማር #መጽሀፍ ቅዱስ እኛ ጋር #ብቻ ይገኛል ሌላው #ማንበብ አይችልም ብሎ ከማሰብና #የመጽሐፍ ቅዱስን #የበላይነት ካለመቀበል የሚመነጭ #ከንቱነት ነው። #ኤልሳቤጥ የተናገረችው <<አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው። የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል? እነሆ፥ የሰላምታሽ ድምጽ በጆሮዬ በመጣ ጊዜ ፅንሱ በማኅፀኔ በደስታ ዘሎአልና። ከጌታ፤ የተነገረላት ቃል ይፈጸማልና ያመነች ብፅዕት ናት።>> {ሉቃ 1፥47} የሚል ብቻ ነው።
▶️ በአንጻሩ ደግሞ <<መርገመ ስጋ መርገመ ነፍስ የለብሽም>> ማለት በግልጽ #መጽሀፍ ቅዱስን መካድና #ማርያም የሰው ዘር መሆኗን #መዘንጋት ነው። እንዲያውም ማርያም ራሷ ክርስቶስን <<መድኃኒቴ>> ብላዋለች። #መድኃኒት ደግሞ #ለበሽተኞች (ለኃጢአተኞች) እንጂ #ለጤነኞች (ለጻድቃን) የሚያስፈልግ እንዳልሆነ #ቃሉ #በግልጽ ይናገራል{ማቴ 9፥12}።
▶️ በመሆኑም <<መርገመ ሥጋ መርገመ ነፍስ የሌለብሽ. . . እያማለድሽ የምትሰጪ>> እያለ #የዘመረ #አካል #በመጽሀፍ ቅዱስ ባለመኖሩ የሌለ ነገር ላይ ተንተርሶ #ዶክትሪን ማስቀመጥ በቃሉ #መልእክት ላይ የተፈጸመ ተራ #አመጽ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_______________
[1] ብፁዕ፤፦
<<በቁሙ የታመነ፣ የተመሰገነ፣ ሥራውና ልቡ የቀና፣ ... ምስጉን፣ ብሩክ...>>
📚፤ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፤ መጽሀፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፤ *ገጽ 2081። አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፤ 1948 ዓ.ም።
<<የተባረከ፣ ደስተኛ>>
📚፤ የኢትዮጽያ መጽሀፍ ቅዱስ ማህበር፤ <የመጽሀፍቅዱስ መዝገበ ቃላት>፤ 6ኛ እትም፤ *ገጽ 112። ባናዊ ማተሚያ ቤት፥ አ.አ 1992 ዓ.ም።
[2] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፡ ወንጌል ቅዱስ፡ የሉቃስ ወንጌል ንባቡና አንድምታው 1፤ 36-40፤ ገጽ 268። ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1997 ዓ.ም።
[3] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ ቤ/ክ፤ <መርሐ ጽድቅ ባህለ ሃይማኖት>፡ ገጽ. 24-25፡ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት። አ.አ፥ 1988 ዓ.ም።
📚፤ አንዱዓለም ዳግማዊ (መምህር) <ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት> ገጽ 290። ብራና ማተሚያ ድርጅት፥ ሚያዚያ፥ 1998 ዓ.ም።
(5.1▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ በመጽሀፍ ቅዱስ #ሴቶች ሰፊ ስፍራ #ከወንዶች #እኩል ተሰጥቷአቸው #እግዚአብሔር ሲጠቀምባቸው እናነባለን። በተለይ #በአዲስ ኪዳን #የእግዚአብሄር ቃል በግልጽ <<አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም፥ ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የለም፥ ወንድም ሴትም የለም፤ ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ሰው ናችሁና።>> {ገላ 3፥28} ይላል። እንዲሁም <<እግዚአብሔር ለሰው ፊት አያዳላምና።>> {ሮሜ 2፥11}፣ <<በአይሁዳዊና በግሪክ ሰው መካከል ልዩነት የለምና፤ አንዱ ጌታ የሁሉ ጌታ ነውና፥ ለሚጠሩትም ሁሉ ባለ ጠጋ ነው፤>> {ሮሜ 10፥12} ይላል።
▶️ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ #ከወንዶች ባልተናነሰ አንዳንዴም #በሚበልጥ ሁኔታ #እግዚአብሔር በተለያየ መልኩ የተጠቀመባቸው #ከ87 የሚበልጡ #ሴቶች #ከነታሪካቸው ተጽፏል። ከእነዚህም ውስጥ #ልጅ ባለመውለዳቸው #ሲነቀፉ የነበሩት #እንደነሳራና #ሐና የመሳሰሉ #እግዚአብሔር #ቃል ኪዳን ያለውን #ልጅ በመስጠት #አስደናቂና #ታዋቂ #እናቶች እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።
▶️ የተጠቀሱት ሁሉም #ሴቶች #አንድ የሚያደርጋቸው ነገር ቢኖር #መሲሁን (ኢየሱስ ክርስቶስን) ማገልገላቸውና ለእርሱም #መንገድ ማዘጋጀታቸው ነው። ለምሳሌ፦
✅ 1፦ ሔዋን፦ #ከሴቲቱ #ዘር የሚመጣው (ኢየሱስ ክርስቶስ) #የእባቡን (የዲያብሎስንና የኃጢአትን) #ራስ #እንደሚቀጠቅጥ የተናገረላትና ይህንንም #ትንቢት በመጠበቅ ለዚህ #ዘር #ሐረግ በመጀመሪያ #አቤልን ከዚያም #ሴትን የወለደች።
✅ 2፦ ሩት፦ #ከሞዓባውያን ወገን የነበረች #በእምነት #ከወገኖቿ ተለይታ #ከእግዚአብሄር ህዝብ ጋር በመቀላቀል #እስራኤላዊውን #ቦኤዝን አግብታ #የእሴይን አባት #እዮቤድን በመውለድ ወደ #ክርስቶስ #የዘር #ግንድ ውስጥ ገብታለች።
✅ 3፦ አስቴር፦ #ዝርያው እንዲጠፋ የተፈረደበት #የአይሁድ #ህዝብ ወደ #ንጉሡ #በድፍረት በመግባት #ህዝቤን #በመሻቴ #ህይወቴም #በልመናየ ይሰጠኝ በማለት #በህዝቧ ላይ #የታወጀውን #የሞት #ፍርድ በመቀልበስ #ከአይሁድ ወገን ሊመጣ ያለውን #የኢየሱስ ክርስቶስን #ዘር በመጠበቅ የበኩሏን #አስተዋጽኦ አድርጋለች።
▶️ እነ #አቢግያ፣ #ኢያኤል፣ #ኤልሳቤጥ፣ #ቤርሳቤህ፣ #ራሔል፣ #ሊዲያ፣ #ፌበን፣ #ሰሎሜ፣ . . .ወዘተ ሁሉም #እግዚአብሔር የሰጣቸውን #ተግባር ሁሉ #በድል ያከናወኑ አንቱ የሚባሉ #ሴቶች ናቸው።
▶️ ጌታ ኢየሱስ #በአገልግሎቱ #ወቅት #ከፍተኛ #እገዛ ሲያደርጉ የነበሩ በዚያ #አስፈሪ #ሰዓት በሆነው #በስቀለቱም ወቅት #ከመስቀሉ #ግርጌ ስር በስፋት #ሃዘናቸውን የገለጹ #በመቃብሩም ሄደው እንደተናገረው #መነሳቱን #ከቅዱሳን #መላእክት ሰምተው #ለህዝቡ ሁሉ በመጀመሪያ #ትንሳኤውን ያወጁና የእርሱን #መሞትና #መነሳት ... ወዘተ የሚያበስረውን #ወንጌል ይዘው ወጥተው #የግል #ቤታቸውን እንኳ #የወንጌል አደባባይና #ቤተክርስቲያን አድርገው #የእግዚአብሔርን ቃል ሲያስተምሩ የነበሩ #ሴቶች ነበሩ።
▶️ ይህን #ማንሳታችን ያለ ምክንያት ሳይሆን <<ማርያም #ከሴቶች ሁሉ እንዲያውም #ከፍጡራን ሁሉ የበላይ የሆነች #ፍጡር>> የሚል #የተዛባና #መጽሀፍቅዱሳዊ ያልሆነ አስተምህሮ ስላለ ነው። ለዚህም #ትምህርት መነሻው #በሉቃስ 1፥28 እና 1፥42 <<አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ>> ተብሎ የተገለጸው #ቃል ሲሆን <<ቅዱስ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተልኮ ማርያምን ብሩክት አንቲ እምአንስት - አንቺ ከሴቶች ሁሉ የተለየሽ ሲል ከሴቶች ሁሉ የተለየች መሆኗን በምስጋና ቃል ገልጦ ተናግሯል፤ የዚህን መልአክ ቃል በመደገፍ በማጽናትም ኤልሳቤጥ አንቺ ከሴቶች የተባረክሽ ነሽ ብላ ጮሀና አሰምታ ተናግራለች። ይህም ቃል ቅድስት ማርያምን በነፍስ በሥጋ ቅድስት መሆኗን መትህተ ፈጣሪ መልዕልተ ፍጡራን (ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ) መሆኗን ያጠቃልላል>> ብለው የተረጎሙት ስላሉ ነው[1]። በመሰረቱ ይህ #ትርጉም ሳይሆን #የመጻሐፉን ግልጽ #ቃል በመቀየርና ወደሚፈልጉት የማርያም #አምልኮ በማዞር የተቀመጠ #አስተምህሮ ነው።
▶️ ማርያምን <<ከፍጡራን በላይ ከፈጣሪ በታች>> የሚለውን ቃል #ለመጀመሪያ ጊዜ የገለጸው #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ይኖር የነበረው #የደቡብ ወሎ ቦረናው #ሰው #አባ #ጊዮርጊስ #ዘጋስጫ ነው[2]።
▶️ ለዚህ ደግሞ ዋነኛው #ምክንያታቸው ከላይ የተገለጸው #የቅዱስ ገብርኤልና #የኤልሳቤጥ #ንግግር ሲሆን ሌላው እንደ #ምክንያት የሚጠቀሰው ደግሞ #ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን #መውለዷ ነው።
▶️ ከዚህ የተነሳ #ከእግዚአብሄር #ምስጋና #ቀጥሎና #አያይዞ #ማርያምን #ማመስገን እንደሚገባ #ከ15ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ቡኋላ #የኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ #ቤተክርስቲያን መጠቀም ጀምራለች። ለምሳሌ፦
〽️ 1፦ <አቡነ ዘበሰማያት(አባታችን ሆይ)> ከሚለው #ጸሎት ቀጥሎ <እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ.... ሰላም እንልሻለን> ማለትን
〽️ 2፦ <ስብሐት ለአብ ስብሐት ለወልድ ስብሐት ለመንፈስቅዱስ (ምስጋና ይሁን ለአብ፣ ምስጋና ለወልድ፣ ምስጋና ለመንፈስቅዱስ ይገባል)" ከሚለው #ቀጥሎ <ስብሐት #ለእግዝትነ #ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ (አምላክን ለወለደች ለእመቤታችን ለድንግል ማርያም #ምስጋና ይሁን)> ማለትን
〽️ 3፦ <ለልዑል እግዚአብሔር ፍጹም #ምስጋና ይገባል> ይባልና ቀጥሎ <ለወለደችው ለድንግል ማርያም #ምስጋና ይገባል> ማለትን
〽️ 4፦ <የእግዚአብሄር ስሙ ፈጽሞ ይመሰገን ዘንድ ዘወትር በየጊዜያቱ በየሰአቱ #ምስጋና ይገባል> ካለ ቡሀላም <እናታችን ማርያም ሆይ ሰላምታ ለአንቺ ይሁን እያልን #እንሰግድልሻለን #እንማልድሻለን> ይላል[3]።
▶️ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ #ከወንዶች ባልተናነሰ አንዳንዴም #በሚበልጥ ሁኔታ #እግዚአብሔር በተለያየ መልኩ የተጠቀመባቸው #ከ87 የሚበልጡ #ሴቶች #ከነታሪካቸው ተጽፏል። ከእነዚህም ውስጥ #ልጅ ባለመውለዳቸው #ሲነቀፉ የነበሩት #እንደነሳራና #ሐና የመሳሰሉ #እግዚአብሔር #ቃል ኪዳን ያለውን #ልጅ በመስጠት #አስደናቂና #ታዋቂ #እናቶች እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።
▶️ የተጠቀሱት ሁሉም #ሴቶች #አንድ የሚያደርጋቸው ነገር ቢኖር #መሲሁን (ኢየሱስ ክርስቶስን) ማገልገላቸውና ለእርሱም #መንገድ ማዘጋጀታቸው ነው። ለምሳሌ፦
✅ 1፦ ሔዋን፦ #ከሴቲቱ #ዘር የሚመጣው (ኢየሱስ ክርስቶስ) #የእባቡን (የዲያብሎስንና የኃጢአትን) #ራስ #እንደሚቀጠቅጥ የተናገረላትና ይህንንም #ትንቢት በመጠበቅ ለዚህ #ዘር #ሐረግ በመጀመሪያ #አቤልን ከዚያም #ሴትን የወለደች።
✅ 2፦ ሩት፦ #ከሞዓባውያን ወገን የነበረች #በእምነት #ከወገኖቿ ተለይታ #ከእግዚአብሄር ህዝብ ጋር በመቀላቀል #እስራኤላዊውን #ቦኤዝን አግብታ #የእሴይን አባት #እዮቤድን በመውለድ ወደ #ክርስቶስ #የዘር #ግንድ ውስጥ ገብታለች።
✅ 3፦ አስቴር፦ #ዝርያው እንዲጠፋ የተፈረደበት #የአይሁድ #ህዝብ ወደ #ንጉሡ #በድፍረት በመግባት #ህዝቤን #በመሻቴ #ህይወቴም #በልመናየ ይሰጠኝ በማለት #በህዝቧ ላይ #የታወጀውን #የሞት #ፍርድ በመቀልበስ #ከአይሁድ ወገን ሊመጣ ያለውን #የኢየሱስ ክርስቶስን #ዘር በመጠበቅ የበኩሏን #አስተዋጽኦ አድርጋለች።
▶️ እነ #አቢግያ፣ #ኢያኤል፣ #ኤልሳቤጥ፣ #ቤርሳቤህ፣ #ራሔል፣ #ሊዲያ፣ #ፌበን፣ #ሰሎሜ፣ . . .ወዘተ ሁሉም #እግዚአብሔር የሰጣቸውን #ተግባር ሁሉ #በድል ያከናወኑ አንቱ የሚባሉ #ሴቶች ናቸው።
▶️ ጌታ ኢየሱስ #በአገልግሎቱ #ወቅት #ከፍተኛ #እገዛ ሲያደርጉ የነበሩ በዚያ #አስፈሪ #ሰዓት በሆነው #በስቀለቱም ወቅት #ከመስቀሉ #ግርጌ ስር በስፋት #ሃዘናቸውን የገለጹ #በመቃብሩም ሄደው እንደተናገረው #መነሳቱን #ከቅዱሳን #መላእክት ሰምተው #ለህዝቡ ሁሉ በመጀመሪያ #ትንሳኤውን ያወጁና የእርሱን #መሞትና #መነሳት ... ወዘተ የሚያበስረውን #ወንጌል ይዘው ወጥተው #የግል #ቤታቸውን እንኳ #የወንጌል አደባባይና #ቤተክርስቲያን አድርገው #የእግዚአብሔርን ቃል ሲያስተምሩ የነበሩ #ሴቶች ነበሩ።
▶️ ይህን #ማንሳታችን ያለ ምክንያት ሳይሆን <<ማርያም #ከሴቶች ሁሉ እንዲያውም #ከፍጡራን ሁሉ የበላይ የሆነች #ፍጡር>> የሚል #የተዛባና #መጽሀፍቅዱሳዊ ያልሆነ አስተምህሮ ስላለ ነው። ለዚህም #ትምህርት መነሻው #በሉቃስ 1፥28 እና 1፥42 <<አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ>> ተብሎ የተገለጸው #ቃል ሲሆን <<ቅዱስ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተልኮ ማርያምን ብሩክት አንቲ እምአንስት - አንቺ ከሴቶች ሁሉ የተለየሽ ሲል ከሴቶች ሁሉ የተለየች መሆኗን በምስጋና ቃል ገልጦ ተናግሯል፤ የዚህን መልአክ ቃል በመደገፍ በማጽናትም ኤልሳቤጥ አንቺ ከሴቶች የተባረክሽ ነሽ ብላ ጮሀና አሰምታ ተናግራለች። ይህም ቃል ቅድስት ማርያምን በነፍስ በሥጋ ቅድስት መሆኗን መትህተ ፈጣሪ መልዕልተ ፍጡራን (ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ) መሆኗን ያጠቃልላል>> ብለው የተረጎሙት ስላሉ ነው[1]። በመሰረቱ ይህ #ትርጉም ሳይሆን #የመጻሐፉን ግልጽ #ቃል በመቀየርና ወደሚፈልጉት የማርያም #አምልኮ በማዞር የተቀመጠ #አስተምህሮ ነው።
▶️ ማርያምን <<ከፍጡራን በላይ ከፈጣሪ በታች>> የሚለውን ቃል #ለመጀመሪያ ጊዜ የገለጸው #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ይኖር የነበረው #የደቡብ ወሎ ቦረናው #ሰው #አባ #ጊዮርጊስ #ዘጋስጫ ነው[2]።
▶️ ለዚህ ደግሞ ዋነኛው #ምክንያታቸው ከላይ የተገለጸው #የቅዱስ ገብርኤልና #የኤልሳቤጥ #ንግግር ሲሆን ሌላው እንደ #ምክንያት የሚጠቀሰው ደግሞ #ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን #መውለዷ ነው።
▶️ ከዚህ የተነሳ #ከእግዚአብሄር #ምስጋና #ቀጥሎና #አያይዞ #ማርያምን #ማመስገን እንደሚገባ #ከ15ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ቡኋላ #የኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ #ቤተክርስቲያን መጠቀም ጀምራለች። ለምሳሌ፦
〽️ 1፦ <አቡነ ዘበሰማያት(አባታችን ሆይ)> ከሚለው #ጸሎት ቀጥሎ <እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ.... ሰላም እንልሻለን> ማለትን
〽️ 2፦ <ስብሐት ለአብ ስብሐት ለወልድ ስብሐት ለመንፈስቅዱስ (ምስጋና ይሁን ለአብ፣ ምስጋና ለወልድ፣ ምስጋና ለመንፈስቅዱስ ይገባል)" ከሚለው #ቀጥሎ <ስብሐት #ለእግዝትነ #ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ (አምላክን ለወለደች ለእመቤታችን ለድንግል ማርያም #ምስጋና ይሁን)> ማለትን
〽️ 3፦ <ለልዑል እግዚአብሔር ፍጹም #ምስጋና ይገባል> ይባልና ቀጥሎ <ለወለደችው ለድንግል ማርያም #ምስጋና ይገባል> ማለትን
〽️ 4፦ <የእግዚአብሄር ስሙ ፈጽሞ ይመሰገን ዘንድ ዘወትር በየጊዜያቱ በየሰአቱ #ምስጋና ይገባል> ካለ ቡሀላም <እናታችን ማርያም ሆይ ሰላምታ ለአንቺ ይሁን እያልን #እንሰግድልሻለን #እንማልድሻለን> ይላል[3]።