ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
📖፤ / ሱረቱ መርየም 19፤ 27-28 (2ተኛ እትም 1998 ዓ.ም) *ሱራህ 19, አያህ 27* فَأَتَتْ بِهِۦ قَوْمَهَا تَحْمِلُهُۥ ۖ قَالُوا۟ يَٰمَرْيَمُ لَقَدْ جِئْتِ شَيْـًۭٔا فَرِيًّۭا በእርሱም የተሸከመቺው ሆና ወደ ዘመዶቿ መጣች፡፡ «መርየም ሆይ! ከባድን ነገር በእርግጥ ሠራሽ» አሏት፡፡ *ሱራህ 19, አያህ 28* يَٰٓأُخْتَ هَٰرُونَ…
▶️ ሌሎች #በኦርቶዶክስ ያሉ #መጽሀፍቶች ደግሞ የተለያዩ #የዘር ግንድ ቆጠራዎችን ይጠቅሳሉ።
" #ድርሳነ #ጽዮን" የተባለው መጽሀፍ #የማርያም የዘር ሃረግን ሲገልጽ👇
ሜሊኪ። "የሐና(የእናቷ)
/ \ |
ሴም ሌዊ። ኤሊ
| |
ሆናሲን። ሜሊኪን
| |
ቀለምዮስን። ማቴን
| |
ኢያቄምን። ሐና
\ /
ማ ር ያ ም ን
ወለዱ ይላል[7]።
▶️ የማቲዎስ ወንጌል እንድምታ ደግሞ ከዚህ የተለየ ይገልጻል።
አኪም
|
ኤልዩድ
|
አልዓዛር
|
ቅዕራ
|
ኢያቄም ይላል[8]።
እንግዲህ እነዚህ #መጽሀፍት ደግሞ #በማርያም #አባት ቢስማሙም #በአያቶቻቸው ግን ፈጽሞ #አይስማሙም።
▶️ የአንዳንድ ካቶሊካውያን አመለካከትም። << #ማርያም #ሰማያዊ #ፍጡር>> እንደሆነች ሲገልጹ ይህንንም ሀሳብ #የሰዓታት ጸሐፊና #የተአምረ #ማርያም ጸሐፊም በከፊል የሚቀበሉት ቢሆንም #ሃይማኖተ #አበው ግን በግልጽ ይህን ሃሳብ ያወግዘዋል። << እመቤታችን ከሰው የተለየች #ፍጥረት #ምድራዊት ያልሆነች ቀድሞ #በሰማይ #የነበረች #ሃይል(ፍጡር) ናት የሚል ቢኖር #ውግዝ ይሁን። በቅድስት መጽሀፍት እንደተጻፈው #ቅድስት ድንግል ማርያም #ከዳዊት፣ #ከይሁዳ #ከአብርሃም ዘር እንደሆነች #በእውነት የሚያምን ግን #ከግዝት የተፈታ ይሁን>> ይላል[9]።
▶️ ማርያም ዘመዷ #ኤልሳቤጥ፣ እጮኛዋም #ዮሴፍ የነበረ ሴት እንደሆነች ሃገሯም #ናዝሬት #ገሊላ ሆኖ #ከዳዊት #ዘር እንደነበረች #መጽሀፍቅዱስ እየተናገረ #ሰማያዊ #ፍጡር #ናት ማለት " ህዝቤ #እውቀት #ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል/ሆሴ 4-6/። እንደሚለው #የእውቀት #ማጣት ይመስላል።
መጽሀፍቅዱስ የማርያም #አባት #ኢያቄም ሳይሆን < #ኤሊ> የተባለ #ሰው እንደነበር የሚገልጸው ፍንጭ አለ።
(በሉቃስ 3፥23)
ደግሞ #የማርያም #ገድሎች እንደሚሉት #ለእናት #ለአባቷ #አንዲት #ልጅ ሳትሆን #እህትም እንዳላት #መጽሀፍቅዱስ ይናገራል። 👇
<< ጭፍሮችም እንዲህ አደረጉ ነገር ግን በኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ፥ #የእናቱም #እኅት፥ የቀለዮጳም ሚስት ማርያም፥ መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር።>> {ዮሐ19፥25}።
<<ለዮሴፍ አባቱም #የማታን ልጅ #የያዕቆብ ልጅ (የማታን የልጅ ልጅ) ነው ብሎ #ማቲዎስ (በማቲ 1-16) #የዘር #ሐረጉን ሲቆጥር ወንጌላዊው #ሉቃስ ደግሞ #የማርያምን #የዘር ሃረግ ተከትሎ #በመቁጠር #የማርያም #አባቷ < #ኤሊ> እንደሆነ አስቀምጧል {ሉቃ 3-23}።
🔆 የዮሴፍ የዘር ሀረግ 🔆
(የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 1)
----------
1፤ የዳዊት ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ መጽሐፍ።
2፤ አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ........
............................................
6፤ " እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ።"...............................
............................................
15፤ ኤልዩድም አልዓዛርን ወለደ፤ አልዓዛርም #ማታንን ወለደ፤ ማታንም #ያዕቆብን ወለደ፤
16፤ ያዕቆብም ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያምን እጮኛ #ዮሴፍን ወለደ።
" #ድርሳነ #ጽዮን" የተባለው መጽሀፍ #የማርያም የዘር ሃረግን ሲገልጽ👇
ሜሊኪ። "የሐና(የእናቷ)
/ \ |
ሴም ሌዊ። ኤሊ
| |
ሆናሲን። ሜሊኪን
| |
ቀለምዮስን። ማቴን
| |
ኢያቄምን። ሐና
\ /
ማ ር ያ ም ን
ወለዱ ይላል[7]።
▶️ የማቲዎስ ወንጌል እንድምታ ደግሞ ከዚህ የተለየ ይገልጻል።
አኪም
|
ኤልዩድ
|
አልዓዛር
|
ቅዕራ
|
ኢያቄም ይላል[8]።
እንግዲህ እነዚህ #መጽሀፍት ደግሞ #በማርያም #አባት ቢስማሙም #በአያቶቻቸው ግን ፈጽሞ #አይስማሙም።
▶️ የአንዳንድ ካቶሊካውያን አመለካከትም። << #ማርያም #ሰማያዊ #ፍጡር>> እንደሆነች ሲገልጹ ይህንንም ሀሳብ #የሰዓታት ጸሐፊና #የተአምረ #ማርያም ጸሐፊም በከፊል የሚቀበሉት ቢሆንም #ሃይማኖተ #አበው ግን በግልጽ ይህን ሃሳብ ያወግዘዋል። << እመቤታችን ከሰው የተለየች #ፍጥረት #ምድራዊት ያልሆነች ቀድሞ #በሰማይ #የነበረች #ሃይል(ፍጡር) ናት የሚል ቢኖር #ውግዝ ይሁን። በቅድስት መጽሀፍት እንደተጻፈው #ቅድስት ድንግል ማርያም #ከዳዊት፣ #ከይሁዳ #ከአብርሃም ዘር እንደሆነች #በእውነት የሚያምን ግን #ከግዝት የተፈታ ይሁን>> ይላል[9]።
▶️ ማርያም ዘመዷ #ኤልሳቤጥ፣ እጮኛዋም #ዮሴፍ የነበረ ሴት እንደሆነች ሃገሯም #ናዝሬት #ገሊላ ሆኖ #ከዳዊት #ዘር እንደነበረች #መጽሀፍቅዱስ እየተናገረ #ሰማያዊ #ፍጡር #ናት ማለት " ህዝቤ #እውቀት #ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል/ሆሴ 4-6/። እንደሚለው #የእውቀት #ማጣት ይመስላል።
መጽሀፍቅዱስ የማርያም #አባት #ኢያቄም ሳይሆን < #ኤሊ> የተባለ #ሰው እንደነበር የሚገልጸው ፍንጭ አለ።
(በሉቃስ 3፥23)
ደግሞ #የማርያም #ገድሎች እንደሚሉት #ለእናት #ለአባቷ #አንዲት #ልጅ ሳትሆን #እህትም እንዳላት #መጽሀፍቅዱስ ይናገራል። 👇
<< ጭፍሮችም እንዲህ አደረጉ ነገር ግን በኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ፥ #የእናቱም #እኅት፥ የቀለዮጳም ሚስት ማርያም፥ መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር።>> {ዮሐ19፥25}።
<<ለዮሴፍ አባቱም #የማታን ልጅ #የያዕቆብ ልጅ (የማታን የልጅ ልጅ) ነው ብሎ #ማቲዎስ (በማቲ 1-16) #የዘር #ሐረጉን ሲቆጥር ወንጌላዊው #ሉቃስ ደግሞ #የማርያምን #የዘር ሃረግ ተከትሎ #በመቁጠር #የማርያም #አባቷ < #ኤሊ> እንደሆነ አስቀምጧል {ሉቃ 3-23}።
🔆 የዮሴፍ የዘር ሀረግ 🔆
(የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 1)
----------
1፤ የዳዊት ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ መጽሐፍ።
2፤ አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ........
............................................
6፤ " እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ።"...............................
............................................
15፤ ኤልዩድም አልዓዛርን ወለደ፤ አልዓዛርም #ማታንን ወለደ፤ ማታንም #ያዕቆብን ወለደ፤
16፤ ያዕቆብም ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያምን እጮኛ #ዮሴፍን ወለደ።
🔆 የማርያም የዘር ሃረግ 🔆
(የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ- 3:)
...............
23፤ " ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ያህል ሆኖት ነበር እንደመሰላቸው #የዮሴፍ ልጅ ሆኖ፥ #የኤሊ ልጅ፥".......
.........................................
32፤ " የዳዊት ልጅ፥ የእሴይ ልጅ፥ የኢዮቤድ ልጅ፥ የቦዔዝ ልጅ፥ የሰልሞን ልጅ፥"....................
...........................................
36፤ የቃይንም ልጅ፥ የአርፋክስድ ልጅ፥ የሴም ልጅ፥ የኖኅ ልጅ፥ የላሜህ ልጅ፥
37፤ የማቱሳላ ልጅ፥ የሄኖክ ልጅ፥ የያሬድ ልጅ፥
38፤ የመላልኤል ልጅ፥ የቃይናን ልጅ፥ የሄኖስ ልጅ፥ የሴት ልጅ፥ የአዳም ልጅ፥ የእግዚአብሔር ልጅ[10]።
▶️ የማቲዎስ የዘር ሃረግ ገለጻ
" #ከአብርሃም በመነሳት ወደ ፊት ወደ #ኢየሱስ ሲቀጥል " #የሉቃስ ግን #ከኢየሱስ ጀምሮ ወደ ኋላ ወደ #አዳም ይጓዛል።
#ማቲዎስ #የኢየሱስ ህጋዊ አሳዳጊ #አባት የነበረውን #የዮሴፍን #የዘር ሀረግ ሲሰጠን #ሉቃስ #የእናቱን #የማርያምን #የዘር #ሐረግ ይሰጠናል።
✅ በሉቃስ 3-23
"ኢየሱስ አገልግሎቱን በጀመረበት ወቅት ዕድሜው 30 ዓመት ያክል ነበረ ይህም ኢየሱስ #የዮሴፍ ልጅ መሰላቸው እንጂ #የኤሊ...(የማርያም ዘር ማንዘር) ልጅ ነበር" ተብሎ ተገልጾአል።
ምንም እንኳ #ማቴዎስ 4 #ሴቶችን በዘር ሀረግ ዝርዝር ቢጠቅስም/ማቲ 1-3 ፣ 5 ፣ 16/ #ሴቶች #በህጋዊ #የዘር #ሐረግ ውስጥ ስለማይገቡ #ማርያም ራሷ ሳትጠቀስ #ከአባቷ #ከኤሊ ጀምሮ እስከ #ዘር #ማንዘሮቿ #አዳም ድረስ ተገልጾአል[11]።
ይህም #ኤሊ #የዮሴፍ #አባት መሆኑን እንደ ሉቃስ አጻጻፍ #ከተወሰደ ዮሴፍ #የያዕቆብ ልጅ እንደሆነ #ማቴዎስም በግልጽ #አስቀምጧልና #ዮሴፍ #የኤሊም #የያዕቆብም ልጅ ወይም #የሁለቱ #ውህድ ሊሆን አይችልም። ምክንያቱም 1 ሰው 2 #አባት የለውምና።
ይህ ከሆነ ደግሞ #በአዋልድ #መጽሀፍት
<< ጰጥሪቃና ቴክታ የማርያም ስምንተኛ ቅድመ አያት ዝርያዎች፤ ነጭ ጥጃ ከማህጸን ስትወጣ ያች ነጭ ጥጃ ስትወልድ እንዲህ እያለ እስከ 7ኛ ትውልድ ድረስ 7ኛይቱም ጨረቃን ስትወልድ ጨረቃም ፀሐይን ስትወልድ አይቻለሁ ብትል ቴክታ ህልም ፈችዎችን ጠርቶ ጨረቃይቱ ማርያም ናት ፅሐይ ግን አልተገለጠልኝም ቢላቸውና ቴክታ ሄኤሜን፤ ሄሜን ዴርዴም ፤ ዴርዴ ቶናን፤ ቶና ሲካርን፤ ሲካር ሄርሜላን፤ ሄርሜላ #ሃናን፤ #ሃናም #ማርያምን ወለደች፡ #ሃና በባሏ #በኢያቄም እጅ በትር እንደተያዘች ያች በትር አብባና አፍርታ እንዳየቻት #ኢያቄምም #በሀና እጅ ከፍሬው ሁሉ የሚመስለው የሌላ የሚጣፍጥ መልካም ፍሬ ተይዛ እንዳየች እርሷም ልጃቸው #ማርያም እንደነበረች የሚገልጸው አፈ ታሪክ #ከቁርዓን ተኮርጆ #በነገረ #ማርያም የተጻፈ #ተረት ሆኖ #ይቀራል ማለት ነው[12]።>>
ስለዚህም እንዲህ የሚያደርጉትን #ከተጻፈው #አትለፍ የሚለውን #መመሪያ #እንዲያነቡና #እንዲተገብሩ እናሳስባለን።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
____________
[1] 📚፤ ንቡር ዕድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ ኢየሱስ፤ <ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት> (3ተኛ መጽሀፍ፥ ቼምበር ማተሚያ ቤት አ.አ፤ *ገጽ 264-267፤ 1998 ዓም።
📚፤ አማረ አፈለ ብሻው፤
<ኢትዮጽያ የሰው ዘር የተገኘባት የእምነትና የስልጣኔ ምንጭ ናት>
*ገጽ 116-122፥ አ.አ ጥር 1996 ዓ.ም
📚፤ አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ <ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው የተዋህዶ አንበሣም መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው> (2ተኛ እትም ግንቦት 2001 ዓ.ም)
[2] 📚፤ በርሰ ሊቃነጳጳሳት ዩሐንስ ዳግማዊ ይፋ ካደረጉት ከዋናው የላቲን መጽሀፍ የተተረጎመ <የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ትምህርተ ክርስቶስ> *ገጽ 145፥ 1997 ዓ.ም።
[3] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ ተአምረ ኢየሱስ፤ ምዕራፍ 3(፫)፤ 10(፲) ፤ *ገጽ 16(፲፮)፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1994 ዓ.ም።
[4] 📚፤ ድርሳነ ኪዳን ለማርያም ሳልስ፤ *ገጽ 48 1978 ዓ.ም።
[5] 📚፤ ተአምረ ማርያም፤ የዘውትር መቅድም (*ገጽ 4(፬)፤ 16(፲፮) 1989 ዓ.ም።
[6] 📚፤ ደቀመዝሙር መልአኩ ዘድሜጥሮስ። <ስንዴውን ለመስዋት እንክርዳዱን ለእሳት> አ.አ. ሰኔ 1998፤ *ገጽ 21።
[7] 📚፤ <ድርሳነ ጽዮን ዘሐሙስ> 44-13 *ገጽ 158። አ.አ. ኅዳር 1998 ዓ.ም።
[8] 📚፤ ወንጌል ቅዱስ፤ ዘማቲዎስ ወንጌል፤ ንባቡና ትርጓሜው በግእዝና በአማርኛ፤ 1፡ 16። *ገጽ 52። 1997 ዓ.ም።
[9] 📚፤ ሃይማኖተ አበው፤ ቃል ግዝት ኤጲስቆጶስ፤ ክፍል 6 ፤ *ገጽ 577 1986 ዓ.ም።
[10] 📚፤ ዋረን ደብልዩ ዌርዝቢ፤ <ለጌታ የተገዛህ ሁን> ፧ የማቴዎስ ወንጌል; ትርጉም ግርማዌ፤ *ገጽ 9፤ S.A.M፥ ኤስ ኤይ ኤም ማተሚያ ቤት አ.አ፤ 1995 ዓ.ም
[11] 📚፤ ዋረን ደብልዩ ዌርዝቢ፤ <ሩህሩህ ሁን፥ የሉቃስ ወንጌል ትርጉም ፤ *ገጽ 31-32፤ S.A.M፥ ኤስ ኤይ ኤም ማተሚያ ቤት አ.አ፤ 1996 ዓ.ም
📚፤ ቄስ ኮሊን ማንሰል፤ <ትምህርተ እግዚአብሔር> ፩ኛ መጽሐፍ፤ *ገጽ 80፥ ንግድ ማተሚያ ድርጅት አ.አ፥ 1995።
[12] 📚፤ ተአምረ ማርያም 2፤ 8-9 3ተኛ እትም *ገጽ 17፥ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት። አ.አ 1989 ዓ.ም
📚፤ ያዕቆብ ሰንደቁ <እናታችን ጽዮን> 3ተኛ እትም *ገጽ 7-12። አ.አ፥ 1997 ዓ.ም።
📚፤ ቅዳሴ ማርያም አንድምታ 5፥38። *ገጽ 111። ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ 1983 ዓ.ም።
📚፤ ቅዱስ ቁርአን ሱረቱ አል-ኢምራ 3፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ 1998 ዓ.ም።
(1.2▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
(የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ- 3:)
...............
23፤ " ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ያህል ሆኖት ነበር እንደመሰላቸው #የዮሴፍ ልጅ ሆኖ፥ #የኤሊ ልጅ፥".......
.........................................
32፤ " የዳዊት ልጅ፥ የእሴይ ልጅ፥ የኢዮቤድ ልጅ፥ የቦዔዝ ልጅ፥ የሰልሞን ልጅ፥"....................
...........................................
36፤ የቃይንም ልጅ፥ የአርፋክስድ ልጅ፥ የሴም ልጅ፥ የኖኅ ልጅ፥ የላሜህ ልጅ፥
37፤ የማቱሳላ ልጅ፥ የሄኖክ ልጅ፥ የያሬድ ልጅ፥
38፤ የመላልኤል ልጅ፥ የቃይናን ልጅ፥ የሄኖስ ልጅ፥ የሴት ልጅ፥ የአዳም ልጅ፥ የእግዚአብሔር ልጅ[10]።
▶️ የማቲዎስ የዘር ሃረግ ገለጻ
" #ከአብርሃም በመነሳት ወደ ፊት ወደ #ኢየሱስ ሲቀጥል " #የሉቃስ ግን #ከኢየሱስ ጀምሮ ወደ ኋላ ወደ #አዳም ይጓዛል።
#ማቲዎስ #የኢየሱስ ህጋዊ አሳዳጊ #አባት የነበረውን #የዮሴፍን #የዘር ሀረግ ሲሰጠን #ሉቃስ #የእናቱን #የማርያምን #የዘር #ሐረግ ይሰጠናል።
✅ በሉቃስ 3-23
"ኢየሱስ አገልግሎቱን በጀመረበት ወቅት ዕድሜው 30 ዓመት ያክል ነበረ ይህም ኢየሱስ #የዮሴፍ ልጅ መሰላቸው እንጂ #የኤሊ...(የማርያም ዘር ማንዘር) ልጅ ነበር" ተብሎ ተገልጾአል።
ምንም እንኳ #ማቴዎስ 4 #ሴቶችን በዘር ሀረግ ዝርዝር ቢጠቅስም/ማቲ 1-3 ፣ 5 ፣ 16/ #ሴቶች #በህጋዊ #የዘር #ሐረግ ውስጥ ስለማይገቡ #ማርያም ራሷ ሳትጠቀስ #ከአባቷ #ከኤሊ ጀምሮ እስከ #ዘር #ማንዘሮቿ #አዳም ድረስ ተገልጾአል[11]።
ይህም #ኤሊ #የዮሴፍ #አባት መሆኑን እንደ ሉቃስ አጻጻፍ #ከተወሰደ ዮሴፍ #የያዕቆብ ልጅ እንደሆነ #ማቴዎስም በግልጽ #አስቀምጧልና #ዮሴፍ #የኤሊም #የያዕቆብም ልጅ ወይም #የሁለቱ #ውህድ ሊሆን አይችልም። ምክንያቱም 1 ሰው 2 #አባት የለውምና።
ይህ ከሆነ ደግሞ #በአዋልድ #መጽሀፍት
<< ጰጥሪቃና ቴክታ የማርያም ስምንተኛ ቅድመ አያት ዝርያዎች፤ ነጭ ጥጃ ከማህጸን ስትወጣ ያች ነጭ ጥጃ ስትወልድ እንዲህ እያለ እስከ 7ኛ ትውልድ ድረስ 7ኛይቱም ጨረቃን ስትወልድ ጨረቃም ፀሐይን ስትወልድ አይቻለሁ ብትል ቴክታ ህልም ፈችዎችን ጠርቶ ጨረቃይቱ ማርያም ናት ፅሐይ ግን አልተገለጠልኝም ቢላቸውና ቴክታ ሄኤሜን፤ ሄሜን ዴርዴም ፤ ዴርዴ ቶናን፤ ቶና ሲካርን፤ ሲካር ሄርሜላን፤ ሄርሜላ #ሃናን፤ #ሃናም #ማርያምን ወለደች፡ #ሃና በባሏ #በኢያቄም እጅ በትር እንደተያዘች ያች በትር አብባና አፍርታ እንዳየቻት #ኢያቄምም #በሀና እጅ ከፍሬው ሁሉ የሚመስለው የሌላ የሚጣፍጥ መልካም ፍሬ ተይዛ እንዳየች እርሷም ልጃቸው #ማርያም እንደነበረች የሚገልጸው አፈ ታሪክ #ከቁርዓን ተኮርጆ #በነገረ #ማርያም የተጻፈ #ተረት ሆኖ #ይቀራል ማለት ነው[12]።>>
ስለዚህም እንዲህ የሚያደርጉትን #ከተጻፈው #አትለፍ የሚለውን #መመሪያ #እንዲያነቡና #እንዲተገብሩ እናሳስባለን።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
____________
[1] 📚፤ ንቡር ዕድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ ኢየሱስ፤ <ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት> (3ተኛ መጽሀፍ፥ ቼምበር ማተሚያ ቤት አ.አ፤ *ገጽ 264-267፤ 1998 ዓም።
📚፤ አማረ አፈለ ብሻው፤
<ኢትዮጽያ የሰው ዘር የተገኘባት የእምነትና የስልጣኔ ምንጭ ናት>
*ገጽ 116-122፥ አ.አ ጥር 1996 ዓ.ም
📚፤ አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ <ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው የተዋህዶ አንበሣም መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው> (2ተኛ እትም ግንቦት 2001 ዓ.ም)
[2] 📚፤ በርሰ ሊቃነጳጳሳት ዩሐንስ ዳግማዊ ይፋ ካደረጉት ከዋናው የላቲን መጽሀፍ የተተረጎመ <የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ትምህርተ ክርስቶስ> *ገጽ 145፥ 1997 ዓ.ም።
[3] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ ተአምረ ኢየሱስ፤ ምዕራፍ 3(፫)፤ 10(፲) ፤ *ገጽ 16(፲፮)፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1994 ዓ.ም።
[4] 📚፤ ድርሳነ ኪዳን ለማርያም ሳልስ፤ *ገጽ 48 1978 ዓ.ም።
[5] 📚፤ ተአምረ ማርያም፤ የዘውትር መቅድም (*ገጽ 4(፬)፤ 16(፲፮) 1989 ዓ.ም።
[6] 📚፤ ደቀመዝሙር መልአኩ ዘድሜጥሮስ። <ስንዴውን ለመስዋት እንክርዳዱን ለእሳት> አ.አ. ሰኔ 1998፤ *ገጽ 21።
[7] 📚፤ <ድርሳነ ጽዮን ዘሐሙስ> 44-13 *ገጽ 158። አ.አ. ኅዳር 1998 ዓ.ም።
[8] 📚፤ ወንጌል ቅዱስ፤ ዘማቲዎስ ወንጌል፤ ንባቡና ትርጓሜው በግእዝና በአማርኛ፤ 1፡ 16። *ገጽ 52። 1997 ዓ.ም።
[9] 📚፤ ሃይማኖተ አበው፤ ቃል ግዝት ኤጲስቆጶስ፤ ክፍል 6 ፤ *ገጽ 577 1986 ዓ.ም።
[10] 📚፤ ዋረን ደብልዩ ዌርዝቢ፤ <ለጌታ የተገዛህ ሁን> ፧ የማቴዎስ ወንጌል; ትርጉም ግርማዌ፤ *ገጽ 9፤ S.A.M፥ ኤስ ኤይ ኤም ማተሚያ ቤት አ.አ፤ 1995 ዓ.ም
[11] 📚፤ ዋረን ደብልዩ ዌርዝቢ፤ <ሩህሩህ ሁን፥ የሉቃስ ወንጌል ትርጉም ፤ *ገጽ 31-32፤ S.A.M፥ ኤስ ኤይ ኤም ማተሚያ ቤት አ.አ፤ 1996 ዓ.ም
📚፤ ቄስ ኮሊን ማንሰል፤ <ትምህርተ እግዚአብሔር> ፩ኛ መጽሐፍ፤ *ገጽ 80፥ ንግድ ማተሚያ ድርጅት አ.አ፥ 1995።
[12] 📚፤ ተአምረ ማርያም 2፤ 8-9 3ተኛ እትም *ገጽ 17፥ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት። አ.አ 1989 ዓ.ም
📚፤ ያዕቆብ ሰንደቁ <እናታችን ጽዮን> 3ተኛ እትም *ገጽ 7-12። አ.አ፥ 1997 ዓ.ም።
📚፤ ቅዳሴ ማርያም አንድምታ 5፥38። *ገጽ 111። ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ 1983 ዓ.ም።
📚፤ ቅዱስ ቁርአን ሱረቱ አል-ኢምራ 3፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ 1998 ዓ.ም።
(1.2▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ #ብዙ ሴቶች #ማርያም በሚል ስም ይጠራሉ[1]። [ለምሳሌ]👇 〽️ 1፦ "የሙሴ እህት ማርያም" /ዘጸ 2፥4-8/ ▶️ የዚችን #ማርያም ታሪክ #በመጽሀፍቅዱስ ውስጥ ስናይ #ወንድሟ #ሙሴ በወንዝ #ዳር #በተጣለ ጊዜ በእርሱ ላይ የሚሆነውን #ለማወቅ ስትመለከት ወደ ወንዙ የመጣችውን #የፈርኦንን #ልጅ #በጥበብ አነጋግራና #እንድታጠባው የገዛ #እናታቸውን #በሞግዚትነት ስም አገናኝታ…
▶️ እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ለ"ማርያም" ለሚለው ስም የተሰጡ #ትርጉሞች #የቤተስክርስቲያን #አባቶችም ሆኑ #ወጣት #ሰባኪያንና #ህዝቡም በብዛት የሚያውቁት #የተለመደ #ትርጉም ነው። የሚገርመው ደሞ #የስሙ #ትርጉሞች ብዙ #ማርያም የተባሉ #ሴቶች እያሉ ማእከል ያደረገው ግን #የጌታችን #እናት #ድንግል #ማርያምን ብቻ ይመስላል። እነዚን #ትርጉሞች ይዘን ለሌሎች < #ማርያም> ለተባሉ #ሴቶች ትርጉሙን ብንሰጣቸው #የትርጉሙ #ባለቤቶች ራሱ #ይሸማቀቁበታል። [ለምሳሌ]፦
#በስም #ደረጃ ከክርስቶስ እናት ጋር #ምንም #ልዩነት ላልነበራት #ለመግደላዊት #ማርያም ትርጓሜውን ብንሰጣት
< #ማርያም> ማለት < #ፍጽምት ማለት ነው>። #መልክ #ከደም #ግባት አስተባብራ ተገኝታለችና ፍጻሜው ግን #ንጽሐ ሥጋ #ንጽሐ ነፍስ #በድንጋሌ ሥጋ #በድንጋሌ ነፍስ አስተባብራ ተገኝታለችንና ብንል #በወንጌል እንደተገለጸው #መግደላዊት #ማርያም #ድንግል አልነበረችም።
▶️ ሌላውንም #ትርጉም ብናይ (ጸጋ ወሀብት) ለሰው ሁሉ #ጸጋ ሆና #ተሰታለችና፤ #የመንግስተ #ሰማይም #መሪ ናት፤ " #ከፈጣሪ በታች #ከፍጡራን በላይም ነች"፤ #ለሰውና #ለእግዚአብሄር #ተላኪ ናት ብንል፤ ምኗ #ለሰው #ሁሉ #ጸጋ ሆኖ #እንደተሰጠ፣ ማንንስ #መንግስተ #ሰማይ #መርታ እንዳስገባች፣ #ከፍጡራን በላይ ያደረጋትስ ምንድነው ብንል #ሊቃውንት ነን የሚሉ ሰዎች #የተምታታና #የተጋጨ ወይም #የእፍረት መልስ ካልሆነ በቀር #መልስና #ማስረጃ የሌለው ነገር ነው። በመሆኑም ከላይ እንደተጠቀሰውም " #ማርያም" የሚለውን #የስም ትርጉም ለሌሎች " #ማርያም" ለተባሉ ሴቶች #ትርጉሙን ብንሰጠው #የማያስኬድና #ስህተት ሆኖ እናገኘዋለን።
▶ ️የስም #ለውጥ ባይኖረውም ብቻ #ትርጉሙ የሚሰራው ለጌታችን እናት #ለድንግል #ማርያም ብቻ ነው #ብንል #እንኳን
⚜" ማርያም << #ፍጽምት በስጋም በነፍስም ነች>> ማለት #ጻድቅ #የለም አንድስኳ {ሮሜ 3፥11} ከተባለው እና ከሌሎች #የመጽሀፍቅዱስ ክፍሎች ጋር የሚቃረን ይሆናል።
በምድር ላይ #ኃጢአትን አላደረኩም፤ #የውርስ #ኃጢአት የለብኝም የሚል #ፍጹም ወይም #ፍጽምት ቢገኝ ኖሮ #ክርስቶስ ራሱ #መምጣት ባላስፈለገው ነበር።
▶️ ሁለተኛውን ትርጉም ደሞ ብናይ #ጸጋና #ሀብት ሆኖ #ለምድር የተሰጠው፤ የተዘጋውንም #የገነትን #ደጅ #በከበረ ሞቱ ከፍቶ #ከተሰቀለው #ወንበዴ አንዱን እንኳ #እየመራ #መንግስተ #ሰማያት ያስገባ፤ #በእግዚአብሄርና #በሰው መካከል ሆኖ #የመካከለኛ አገልግሎት #የሰጠውና #የሚሰጠው ጌታችን መድሃኒታችን #ኢየሱስ እንጅ ሌላ #ማንም አይደለም። ለዚህም እባክዎትን #መጽሀፍ #ቅዱስዎትን ገልጠው እነዚህን #የተጠቀሱ ጥቅሶችን ያንብቡ። {ቲቶ 2፥11-14፣ ኤፌ 2፥8፣ ሮሜ 5፥17፣ ዩሐ 3፥16፣ ሉቃ 23፤ 42-43፣ 1ጢሞ 2፥5፣ ዕብ 7፥24}።
▶️ ሌሎች #ሊቃውንትና #ተርጓሚዎችም << ማርያም ማለት በዚህ ዓለም #ከሚመገቡት ሁሉ #ምግብ #ለአፍ የሚጥም #ለልብ የሚመጥን < #ማር> ነው፤ #በገነትም #በህይወት ለተዘጋጁ #ጻድቃንና #ቅዱሳን < #ያም> የሚባል #ምግብ አላቸው፤ ስለዚህ ሁለቱን < #ማር" እና #ያም> የተባሉትን #ሁለት ፊደላት ስናገጣጥማቸው #ማርያም የሚል ስም #ተገኝቷል ምክንያቱም #እናትና #አባቷ አንቺ ከዚህም ኩሉ #የበለጥሽ #ጣፋጭ #የከበርሽ ነሽ ሲሉ #ማርያም ብለዋታል>> ይላሉ።
▶️ አሁንም ሌላ #ትርጉማቸውን ይቀጥሉና " #ማርያም ማለት #ሠረገላ #ፀሐይ ማለት ነው፤ #መንግስተ #ሰማያት ታገባለችና ፤ አንድም #ማርያም ማለት #ውኅብት #ወስጥወት (የተሰጠች) ማለት ነው፤ እመቤታችን እግዚእትነ ማርያም የተወለደች ዕለት በአባት እናቷ ቤት ውኅብት ወስጥወት ሆና ተገኝታለች፤ ኋላም በዓለሙ ሁሉ #አማላጅ ሆና #ሞታለችና ስለዚህ ውኅብት ወስጥወት (የተሰጠች) ናት" ይላሉ[3]።
▶ ️አሁንም እነዚህ #ሁለት #ትርጉሞች የአንድ ሰውን #የጌታችን የመድሃኒታችን #የኢየሱስ #ክርስቶስን #እናት #ድንግል #ማርያምን #ማእከል ያደረገ እንጅ ሌሎቹን #የማርያምን #ስም የያዙትን #ሴቶች ያገናዘበ አይደለም። ሆኖም ግን #የአማርኛውን ፊደል ወይም #ሐረግ ብቻ ተከትሎ < #ማር> እና < #ያም> በሚል የተከፋፈለ #ትርጉም መስጠት #አዋጭነት የለውም። ምክንያቱም ስያሜው #የእብራይስጥ #ቋንቋ እንጅ #የአማርኛ ወይም #የግእዝ አይደለም። እንደዛም እንኳን ቢሆንና ብንወስደው < #ያም> የሚባል #ቅዱሳኑ የሚበሉት #ምግብ አለ" ስለተባለው ሁኔታ #መጽሀፍ #ቅዱስም ሆነ ሌሎች መጽሀፍት #በሰማይ #ምግብ እንዳለ አይናገሩም። እንደውም #መጽሀፍ ቅዱስ #እግዚአብሔር #ምግቦችን ሁሉ #በምድር እንዳደረገ ነው የሚናገረው። {ዘፍ 1፤29-31} በተጨማሪም #የእግዚአብሔር ቃል << #መብል #ለሆድ ነው #ሆድም #ለመብል ነው እግዚአብሔር ግን ይህንም ያንንም #ያጠፋቸዋል>> ይላል {1ቆሮ 6-13}።
በመሆኑም #መብል የእግዚአብሔር ዘላለማዊ #እቅዱ ስላልሆነ #በመንግስተ #ሰማያት አስቤዛ መግዛት መለዋወጥ ምግብ ማብሰል ... የለም፤ #አይኖርምም፤ #አልተጻፈምም። በመሆኑም < #ማር" እና " #ያም> ብሎ ከፋፍሎ #የስም #ትርጉም መስጠቱ #ትርጉም የለሽ ይሆናል።
▶️ ሌላው << #ለዓለሙ ሁሉ #አማላጅ ሆና #ሞታለችና #ማርያም ማለት #ስጦታ ማለት ነው>> ብሎ መናገርና መጻፍ #ስለበደላችንና #ስለሐጢአታችን #በቀራኒዮ #መስቀል አደባባይ ላይ #የሞተውን ለይቶ #አለማወቅ ወይም #ክህደት ነው። #ለዓለም ሁሉ #ኃጢአት #አስታራቂ እንዲሆን የተሰጠንና ከአባቱም ጋር #ያስታረቀን ስለበደላችን #የሞተልን #ኢየሱስ #ክርስቶስ #ብቻና ደግሜ እላለሁ #ብቻ ነው። {1ጢሞ 1፥15፣ ሮሜ 3፥23፣ ሮሜ 5፥8፣ ሮሜ 8፥34፣ ዕብ 7፥24}።
#በስም #ደረጃ ከክርስቶስ እናት ጋር #ምንም #ልዩነት ላልነበራት #ለመግደላዊት #ማርያም ትርጓሜውን ብንሰጣት
< #ማርያም> ማለት < #ፍጽምት ማለት ነው>። #መልክ #ከደም #ግባት አስተባብራ ተገኝታለችና ፍጻሜው ግን #ንጽሐ ሥጋ #ንጽሐ ነፍስ #በድንጋሌ ሥጋ #በድንጋሌ ነፍስ አስተባብራ ተገኝታለችንና ብንል #በወንጌል እንደተገለጸው #መግደላዊት #ማርያም #ድንግል አልነበረችም።
▶️ ሌላውንም #ትርጉም ብናይ (ጸጋ ወሀብት) ለሰው ሁሉ #ጸጋ ሆና #ተሰታለችና፤ #የመንግስተ #ሰማይም #መሪ ናት፤ " #ከፈጣሪ በታች #ከፍጡራን በላይም ነች"፤ #ለሰውና #ለእግዚአብሄር #ተላኪ ናት ብንል፤ ምኗ #ለሰው #ሁሉ #ጸጋ ሆኖ #እንደተሰጠ፣ ማንንስ #መንግስተ #ሰማይ #መርታ እንዳስገባች፣ #ከፍጡራን በላይ ያደረጋትስ ምንድነው ብንል #ሊቃውንት ነን የሚሉ ሰዎች #የተምታታና #የተጋጨ ወይም #የእፍረት መልስ ካልሆነ በቀር #መልስና #ማስረጃ የሌለው ነገር ነው። በመሆኑም ከላይ እንደተጠቀሰውም " #ማርያም" የሚለውን #የስም ትርጉም ለሌሎች " #ማርያም" ለተባሉ ሴቶች #ትርጉሙን ብንሰጠው #የማያስኬድና #ስህተት ሆኖ እናገኘዋለን።
▶ ️የስም #ለውጥ ባይኖረውም ብቻ #ትርጉሙ የሚሰራው ለጌታችን እናት #ለድንግል #ማርያም ብቻ ነው #ብንል #እንኳን
⚜" ማርያም << #ፍጽምት በስጋም በነፍስም ነች>> ማለት #ጻድቅ #የለም አንድስኳ {ሮሜ 3፥11} ከተባለው እና ከሌሎች #የመጽሀፍቅዱስ ክፍሎች ጋር የሚቃረን ይሆናል።
በምድር ላይ #ኃጢአትን አላደረኩም፤ #የውርስ #ኃጢአት የለብኝም የሚል #ፍጹም ወይም #ፍጽምት ቢገኝ ኖሮ #ክርስቶስ ራሱ #መምጣት ባላስፈለገው ነበር።
▶️ ሁለተኛውን ትርጉም ደሞ ብናይ #ጸጋና #ሀብት ሆኖ #ለምድር የተሰጠው፤ የተዘጋውንም #የገነትን #ደጅ #በከበረ ሞቱ ከፍቶ #ከተሰቀለው #ወንበዴ አንዱን እንኳ #እየመራ #መንግስተ #ሰማያት ያስገባ፤ #በእግዚአብሄርና #በሰው መካከል ሆኖ #የመካከለኛ አገልግሎት #የሰጠውና #የሚሰጠው ጌታችን መድሃኒታችን #ኢየሱስ እንጅ ሌላ #ማንም አይደለም። ለዚህም እባክዎትን #መጽሀፍ #ቅዱስዎትን ገልጠው እነዚህን #የተጠቀሱ ጥቅሶችን ያንብቡ። {ቲቶ 2፥11-14፣ ኤፌ 2፥8፣ ሮሜ 5፥17፣ ዩሐ 3፥16፣ ሉቃ 23፤ 42-43፣ 1ጢሞ 2፥5፣ ዕብ 7፥24}።
▶️ ሌሎች #ሊቃውንትና #ተርጓሚዎችም << ማርያም ማለት በዚህ ዓለም #ከሚመገቡት ሁሉ #ምግብ #ለአፍ የሚጥም #ለልብ የሚመጥን < #ማር> ነው፤ #በገነትም #በህይወት ለተዘጋጁ #ጻድቃንና #ቅዱሳን < #ያም> የሚባል #ምግብ አላቸው፤ ስለዚህ ሁለቱን < #ማር" እና #ያም> የተባሉትን #ሁለት ፊደላት ስናገጣጥማቸው #ማርያም የሚል ስም #ተገኝቷል ምክንያቱም #እናትና #አባቷ አንቺ ከዚህም ኩሉ #የበለጥሽ #ጣፋጭ #የከበርሽ ነሽ ሲሉ #ማርያም ብለዋታል>> ይላሉ።
▶️ አሁንም ሌላ #ትርጉማቸውን ይቀጥሉና " #ማርያም ማለት #ሠረገላ #ፀሐይ ማለት ነው፤ #መንግስተ #ሰማያት ታገባለችና ፤ አንድም #ማርያም ማለት #ውኅብት #ወስጥወት (የተሰጠች) ማለት ነው፤ እመቤታችን እግዚእትነ ማርያም የተወለደች ዕለት በአባት እናቷ ቤት ውኅብት ወስጥወት ሆና ተገኝታለች፤ ኋላም በዓለሙ ሁሉ #አማላጅ ሆና #ሞታለችና ስለዚህ ውኅብት ወስጥወት (የተሰጠች) ናት" ይላሉ[3]።
▶ ️አሁንም እነዚህ #ሁለት #ትርጉሞች የአንድ ሰውን #የጌታችን የመድሃኒታችን #የኢየሱስ #ክርስቶስን #እናት #ድንግል #ማርያምን #ማእከል ያደረገ እንጅ ሌሎቹን #የማርያምን #ስም የያዙትን #ሴቶች ያገናዘበ አይደለም። ሆኖም ግን #የአማርኛውን ፊደል ወይም #ሐረግ ብቻ ተከትሎ < #ማር> እና < #ያም> በሚል የተከፋፈለ #ትርጉም መስጠት #አዋጭነት የለውም። ምክንያቱም ስያሜው #የእብራይስጥ #ቋንቋ እንጅ #የአማርኛ ወይም #የግእዝ አይደለም። እንደዛም እንኳን ቢሆንና ብንወስደው < #ያም> የሚባል #ቅዱሳኑ የሚበሉት #ምግብ አለ" ስለተባለው ሁኔታ #መጽሀፍ #ቅዱስም ሆነ ሌሎች መጽሀፍት #በሰማይ #ምግብ እንዳለ አይናገሩም። እንደውም #መጽሀፍ ቅዱስ #እግዚአብሔር #ምግቦችን ሁሉ #በምድር እንዳደረገ ነው የሚናገረው። {ዘፍ 1፤29-31} በተጨማሪም #የእግዚአብሔር ቃል << #መብል #ለሆድ ነው #ሆድም #ለመብል ነው እግዚአብሔር ግን ይህንም ያንንም #ያጠፋቸዋል>> ይላል {1ቆሮ 6-13}።
በመሆኑም #መብል የእግዚአብሔር ዘላለማዊ #እቅዱ ስላልሆነ #በመንግስተ #ሰማያት አስቤዛ መግዛት መለዋወጥ ምግብ ማብሰል ... የለም፤ #አይኖርምም፤ #አልተጻፈምም። በመሆኑም < #ማር" እና " #ያም> ብሎ ከፋፍሎ #የስም #ትርጉም መስጠቱ #ትርጉም የለሽ ይሆናል።
▶️ ሌላው << #ለዓለሙ ሁሉ #አማላጅ ሆና #ሞታለችና #ማርያም ማለት #ስጦታ ማለት ነው>> ብሎ መናገርና መጻፍ #ስለበደላችንና #ስለሐጢአታችን #በቀራኒዮ #መስቀል አደባባይ ላይ #የሞተውን ለይቶ #አለማወቅ ወይም #ክህደት ነው። #ለዓለም ሁሉ #ኃጢአት #አስታራቂ እንዲሆን የተሰጠንና ከአባቱም ጋር #ያስታረቀን ስለበደላችን #የሞተልን #ኢየሱስ #ክርስቶስ #ብቻና ደግሜ እላለሁ #ብቻ ነው። {1ጢሞ 1፥15፣ ሮሜ 3፥23፣ ሮሜ 5፥8፣ ሮሜ 8፥34፣ ዕብ 7፥24}።
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ለ"ማርያም" ለሚለው ስም የተሰጡ #ትርጉሞች #የቤተስክርስቲያን #አባቶችም ሆኑ #ወጣት #ሰባኪያንና #ህዝቡም በብዛት የሚያውቁት #የተለመደ #ትርጉም ነው። የሚገርመው ደሞ #የስሙ #ትርጉሞች ብዙ #ማርያም የተባሉ #ሴቶች እያሉ ማእከል ያደረገው ግን #የጌታችን #እናት #ድንግል #ማርያምን ብቻ ይመስላል። እነዚን #ትርጉሞች ይዘን ለሌሎች < #ማርያም> ለተባሉ #ሴቶች ትርጉሙን…
▶️ ከላይ እንዳየነው አንዳንዶች #የስሙን ሙሉ #ሐረግ ተከትለው ሌሎች ለሁለት ከፍለው #ለመተርጎም ከሞከሩት #ውጪ ሌሎች ደግሞ ከዚህ በተለየ መንገድ #ማርያም የሚለውን ስም #ለማብለጥ ወይም #ከፍ #ለማረግ ሲሉ #ማርያም ስለሚለው #ስም #ትርጉም #የአማርኛውን ወይም #የግእዙን ሆህያት ብቻ ተከትለው #ፊደል #በፊደል እየከፋፈሉ #በግእዝ ቋንቋ #በግጥም መልክ ይተረጉማሉ።👇👇
✳️ ማ 👉 ማኅደረ መለኮት [የመለኮት ማደሪያ]።
✳️ ር 👉 ርግብየ ይቤላ [ንጉስ ሰለሞን ርግቤ ያላት፥ መኃ 6፥9]።
✳️ ያ 👉 ያንቀዓዱ ኅቤኪ ኩሉ ፍጥረት [ሁሉም ፍጥረት ወደ አንቺ ያንጋጥጣል(ያቀናል)]።
✳️ ም 👉 ምስአል ወምስጋድ [ወምስትሥራየ ኃጢአት፣ የምንለምናት፣ የምንሰግድላት[4]]።
▶ ️ይህም #ትርጉም ከላይ እንዳልነው #የአማርኛ #ፊደላትን #በግዕዝና #በግጥም #የመተርጎም ሙከራ ሲሆን ይህም እንደሌሎቹ #ትርጎሞች ለሌሎች " #ማርያም" የሚለው #ስም ላላቸው የሚያገለግል አይመስልም። እንዲህ አይነቱ #ትርጉም የመስጠት አካሄድ ደግሞ #ከዓውደ #መሠረቱ ያስወጣል።
▶ ️በዚህ #ትርጉም መሠረት " #ማርያም ማለት #የመለኮት #ማደሪያ የሆነች፤ ንጉስ ሠሎሞን #በመኃልይ #መኃልይ መጽሐፉ #ርግቤ ያላት፤ ፍጥረት ሁሉ ወደ እርሷ #የሚያቀኑ፣ #የሚሰግዱ፣ #የሚለምኑ እና እርሷም #ለምላሹ #ኃጢአትን #የምታስተሰርይ ናት" ማለት በግልጽ #ማርያምን #ማምለክ ማለት ነው። #አምልኮ ከዚህ ውጪ #ካለ ንገሩን!!
▶️ መቼም #ሰይጣን በተለይም #በኢትዮጵያ #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ጊዜና ባለስልጣናት ገጥሞት በብዙ #ሠይፍ < #የማርያምን #ምልጃ> ትምህርት ወደ #ቤተክርስቲያን አስገብቶ #ማርያም ባትሰማቸውም ወደ እርሷ #የሚያንጋጥጡ፣ #የሚሰግዱ፣ #የሚለምኑ፣ #ኃጢአታቸውን #የሚናዘዙ ይብዙ እንጅ #በመጽሀፍቅዱስ ታሪክ እንኳን #ወደእሷ ወደየትኛውም #ፍጡር #የጸለየ አናገኝም።
▶️ ደግሞ #ሰሎሞን #በመኃልየ #መኃልይ መጽሐፉ ሱናማይት{ሱናማጢሳዊት} የሆነችውን አንዲት ልጃገረድ #ውዴ፣ #ርግቤ፣ #መደምደሚያየ እያለ በፍቅር እንዴት #አሸንፎ ወደ ቤቱ እንዳመጣትና #ባሸበረቀ አልጋው ላይ አጋድሞ #ጡቶቿ እንዴት እንዳረኩት እርሷም በእርሱ እንዴት #እንደረካች የሚናገረውን #የፍቅር #ኃይልና ግለት #የተንጸባረቀበትን መጽሐፍ ወስዶና #በጥሶ <ሰሎሞን #ርግቤ #መደምደሚያዬ ያላት #ማርያምን ነው> ማለት ምናልባት መጽሐፉንና #ዓላማውን #ካለማንበብና #ካለማወቅ የመነጨ፣ አሳፋሪም ጭምር መሆኑን #የሱናማይቷ ሴት #ለፍቅር ስሜት የመጦዝ ባህሪ ታላቅ አድርገው ለሚገምቷት "ለቅድስት ድንግል ማርያም" ባልተስማማ ነበር።
▶️ መኃልየ #መኃልየ መጽሀፍም #የብሉይኪዳን ክፍል እንደመሆኑ #በሰለሞንና #በማርያም መካከል ያለውን "የዘመን ልዩነት" መገመት ራሱ አይከብድም። #ማርያም #በሰለሞን ዘመን ፈጽማ ያልነበረችውን፤ #ሰለሞን እንዴት በወቅቱ ከነበሩት < #ስልሳ ንግሥታት #ሰማኒያም ቁባቶች(ውሹሞች) #ቁጥር የሌላቸው ቆነጃጅቶች> ጋር #በውሽምነት መልኩ ሊቆጥራት ይችላል? {መኅልየ 6፥8}
▶️ ደግሞ < #የዓለምን #ኃጢአት ሊያስወግድ የተገለጠ #የእግዚአብሄር #በግ> {ዩሐ 1፥29 , ራዕ 5፤5-10} #ኃጢአትን #የማስተሰረይ ስልጣንም #የኢየሱስ #ክርስቶስ ብቻ እንደሆነ እያወቅን {ማር 2፤10} ማርያምን "ወምስትሥራየ ኃጢአት" {ኃጢአትን የምታስተሰርይ} እንዴት ልንል እንችላለን?? #በኃጢአት ላይ የወጣውን #የእግዚአብሄርን #ቁጣ #ፍርዱን #ሊያቃልለው ወይም #ሊያስተወው የሚችልስ ጉልበተኛ ማነው? #ሙሴ እንኳ በምድር ህይወቱ #የእስራኤልን #ኃጢአት ተከራክሮ #ለማስቀረት ቢሞክርም #እግዚአብሔር #ፍርዱን መለወጥ ባለመቻሉ በርካቶች #ሞተዋል። {ዘዳ 32፤30-35}። #ኃጢአተኛው እራሱ #ካልተመለሰና #ንስሐ ካልገባ በቀር #እግዚአብሔር ኃጢአትን ይጠላል #ይቀጣልምም {ዩሐ 8-24}።
✳️ ማ 👉 ማኅደረ መለኮት [የመለኮት ማደሪያ]።
✳️ ር 👉 ርግብየ ይቤላ [ንጉስ ሰለሞን ርግቤ ያላት፥ መኃ 6፥9]።
✳️ ያ 👉 ያንቀዓዱ ኅቤኪ ኩሉ ፍጥረት [ሁሉም ፍጥረት ወደ አንቺ ያንጋጥጣል(ያቀናል)]።
✳️ ም 👉 ምስአል ወምስጋድ [ወምስትሥራየ ኃጢአት፣ የምንለምናት፣ የምንሰግድላት[4]]።
▶ ️ይህም #ትርጉም ከላይ እንዳልነው #የአማርኛ #ፊደላትን #በግዕዝና #በግጥም #የመተርጎም ሙከራ ሲሆን ይህም እንደሌሎቹ #ትርጎሞች ለሌሎች " #ማርያም" የሚለው #ስም ላላቸው የሚያገለግል አይመስልም። እንዲህ አይነቱ #ትርጉም የመስጠት አካሄድ ደግሞ #ከዓውደ #መሠረቱ ያስወጣል።
▶ ️በዚህ #ትርጉም መሠረት " #ማርያም ማለት #የመለኮት #ማደሪያ የሆነች፤ ንጉስ ሠሎሞን #በመኃልይ #መኃልይ መጽሐፉ #ርግቤ ያላት፤ ፍጥረት ሁሉ ወደ እርሷ #የሚያቀኑ፣ #የሚሰግዱ፣ #የሚለምኑ እና እርሷም #ለምላሹ #ኃጢአትን #የምታስተሰርይ ናት" ማለት በግልጽ #ማርያምን #ማምለክ ማለት ነው። #አምልኮ ከዚህ ውጪ #ካለ ንገሩን!!
▶️ መቼም #ሰይጣን በተለይም #በኢትዮጵያ #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ጊዜና ባለስልጣናት ገጥሞት በብዙ #ሠይፍ < #የማርያምን #ምልጃ> ትምህርት ወደ #ቤተክርስቲያን አስገብቶ #ማርያም ባትሰማቸውም ወደ እርሷ #የሚያንጋጥጡ፣ #የሚሰግዱ፣ #የሚለምኑ፣ #ኃጢአታቸውን #የሚናዘዙ ይብዙ እንጅ #በመጽሀፍቅዱስ ታሪክ እንኳን #ወደእሷ ወደየትኛውም #ፍጡር #የጸለየ አናገኝም።
▶️ ደግሞ #ሰሎሞን #በመኃልየ #መኃልይ መጽሐፉ ሱናማይት{ሱናማጢሳዊት} የሆነችውን አንዲት ልጃገረድ #ውዴ፣ #ርግቤ፣ #መደምደሚያየ እያለ በፍቅር እንዴት #አሸንፎ ወደ ቤቱ እንዳመጣትና #ባሸበረቀ አልጋው ላይ አጋድሞ #ጡቶቿ እንዴት እንዳረኩት እርሷም በእርሱ እንዴት #እንደረካች የሚናገረውን #የፍቅር #ኃይልና ግለት #የተንጸባረቀበትን መጽሐፍ ወስዶና #በጥሶ <ሰሎሞን #ርግቤ #መደምደሚያዬ ያላት #ማርያምን ነው> ማለት ምናልባት መጽሐፉንና #ዓላማውን #ካለማንበብና #ካለማወቅ የመነጨ፣ አሳፋሪም ጭምር መሆኑን #የሱናማይቷ ሴት #ለፍቅር ስሜት የመጦዝ ባህሪ ታላቅ አድርገው ለሚገምቷት "ለቅድስት ድንግል ማርያም" ባልተስማማ ነበር።
▶️ መኃልየ #መኃልየ መጽሀፍም #የብሉይኪዳን ክፍል እንደመሆኑ #በሰለሞንና #በማርያም መካከል ያለውን "የዘመን ልዩነት" መገመት ራሱ አይከብድም። #ማርያም #በሰለሞን ዘመን ፈጽማ ያልነበረችውን፤ #ሰለሞን እንዴት በወቅቱ ከነበሩት < #ስልሳ ንግሥታት #ሰማኒያም ቁባቶች(ውሹሞች) #ቁጥር የሌላቸው ቆነጃጅቶች> ጋር #በውሽምነት መልኩ ሊቆጥራት ይችላል? {መኅልየ 6፥8}
▶️ ደግሞ < #የዓለምን #ኃጢአት ሊያስወግድ የተገለጠ #የእግዚአብሄር #በግ> {ዩሐ 1፥29 , ራዕ 5፤5-10} #ኃጢአትን #የማስተሰረይ ስልጣንም #የኢየሱስ #ክርስቶስ ብቻ እንደሆነ እያወቅን {ማር 2፤10} ማርያምን "ወምስትሥራየ ኃጢአት" {ኃጢአትን የምታስተሰርይ} እንዴት ልንል እንችላለን?? #በኃጢአት ላይ የወጣውን #የእግዚአብሄርን #ቁጣ #ፍርዱን #ሊያቃልለው ወይም #ሊያስተወው የሚችልስ ጉልበተኛ ማነው? #ሙሴ እንኳ በምድር ህይወቱ #የእስራኤልን #ኃጢአት ተከራክሮ #ለማስቀረት ቢሞክርም #እግዚአብሔር #ፍርዱን መለወጥ ባለመቻሉ በርካቶች #ሞተዋል። {ዘዳ 32፤30-35}። #ኃጢአተኛው እራሱ #ካልተመለሰና #ንስሐ ካልገባ በቀር #እግዚአብሔር ኃጢአትን ይጠላል #ይቀጣልምም {ዩሐ 8-24}።
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ ከላይ እንዳየነው አንዳንዶች #የስሙን ሙሉ #ሐረግ ተከትለው ሌሎች ለሁለት ከፍለው #ለመተርጎም ከሞከሩት #ውጪ ሌሎች ደግሞ ከዚህ በተለየ መንገድ #ማርያም የሚለውን ስም #ለማብለጥ ወይም #ከፍ #ለማረግ ሲሉ #ማርያም ስለሚለው #ስም #ትርጉም #የአማርኛውን ወይም #የግእዙን ሆህያት ብቻ ተከትለው #ፊደል #በፊደል እየከፋፈሉ #በግእዝ ቋንቋ #በግጥም መልክ ይተረጉማሉ።👇👇 ✳️ ማ 👉 ማኅደረ መለኮት…
▶️ 'አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫና አፄ ዘርዓ ያዕቆብ' በመጽሐፋቸው <ማርያም> የሚለውን #ስም ባለመቀበል <ማሪሃም> በሚለው አስተካክለው <<በዕብራይስጥ እመቤታችን ስሟ "ማሪሃም" ነው>> ብለዋል[5]።
▶️ ትርጓሜው ግን በግልጽ ባይቀመጥም "ነገረ ማርያም" #በመጽሐፉ ሲተረጉመው <የሁሉ እናት ማለት ነው> ይላል[6]።
▶️ አጼው ሆነ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ #በአርጋኖን መጽሐፋቸው ስሟ <ማሪሃም> ነው ማለታቸው 'አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ' በመዝገበ ቃላታቸው መጽሐፍ <ማርያም> የሚለውን <ማሪሃም> ማለትም #ስህተትና #አላዋቂነት ነው ብለዋል[7]።
▶️ እንግዲህ ከላይ ያየናቸው ትርጉሞች ሁሉ #ቅድስት #ድንግል #ማርያምን #ማእከል ያደረገና ስለእሷ ከሰበኩ #አጼዎች ጋር #ለማስማማት #የተፈጠረ #ተራ #መላ #ምት እንደሆነና #ከስሟ #ትርጉም ጀምሮ #ከቃለ #እግዚአብሄር ውጪ እንደሆነ አይተናል።
▶️ አንድ ሰው ደግሞ #ስሙን ሌላ #ማንም ሰው ቢይዘው ወይም አንድ #አይነት ቢሆን ሊኖር የሚችለው #ትርጉም ግን አንድ ብቻ ነው። #አንድ #ስም #ከአንድ በላይ #ትርጉም ሊኖረው አይችልም።
[ለምሳሌ ያክል #በመጽሀፍቅዱስ ውስጥ " #ዩሐንስ" የሚለውን ስም ብዙዎች #መጠሪያቸው አድርገው ከተጠቀሙት መካከል
✳️ ሐዋሪያው ዩሀንስ {ማቲ 1፤1-4}
✳️ ማርቆስ የሚሉት ዩሐንስ {ሐዋ 12፥12}
✳️ መጥምቁ ዩሐንስ {ማር 1፥1-4} የሚጠቀሱ ናቸው። ይሁን እንጂ #ዩሐንስ የሚለው #የስሙ ትርጉም <<እግዚአብሔር ጸጋ ነው>> ማለት ነው[8]። ስለዚህ #በአንድ #አይነት #ቋንቋ ለተነገረ ለማንኛውም #ስም የተለያየ #የስም #ትርጉም ሊኖረው ፈጽሞ አይችልም። #አንድ #ስም ከአንድ #ትርጉም በላይ ሊወክል አይችልምና።
▶️ በመሆኑም 'በአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ' #መዝገበ #ቃላት #ትርጉም መሰረት #ማርያም ማለት <መራራ ዘመን> ማለት ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ #ስሙን የተጠቀመችው #የሙሴ #እህት #ማርያም ሆና #የስሙ #መነሻነት 'ዮሴፍ' ያደረገውን ውለታ ያላወቀ 'ፈርኦን' የሚሉት #አዲስ #ንጉስ #በግብጽ ተሹሞ #በሃገሪቱ ውስጥ #እስራኤላውያን #እንደበረቱና #እንደበዙ አይቶ #ከጠላቶቻችን ጋር #አብረው ሆነው #ሊዋጉን ይችላሉ በሚል #ስጋት በከባድ ጭቆና #ሲገዛቸውና የሚወለዱ #ወንዶችን ሁሉ #እንዲገድሉ #ትዕዛዝ በመስጠቱ #የወንድሟ #የሙሴ መወለድ #ቤተሰቧን #በማሳሰቡ #ለ3 ወራት እንዳይሞት #በጭንቅ #ደብቀው #ለማሳደግ ቢሞክሩም #ወሬም እየተሰማ ስለመጣባቸው #በሳጥን አርገው የተወለደውን ልጃቸውን ተገደው #በባህር ላይ #ሰለጣሉት #የወቅቱ #የአገዛዝ ስርአት #ቤተሰቦቻቸው ላይና #ዘመዶቻቸው ላይ #መራራ #ዘመን ስለሆነባቸው #የሙሴ #እናት የሴት ልጇን ስም <ማርያም> ወይም #መራራ #ዘመን ብለው ሰይመዋታል[9]።
▶ ️ሙሴንም ቢሆን #የንጉስ #ፈርኦን #ሴት ልጅ #ከባሕር አግኝታ ስላሳደገችው <ሙሴ> ትርጉሙም < #ከባህር #የተገኘ> ብላዋለች።
በተጨማሪም ከዚህ <ከአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ> መዝገበ ቃላት #ትርጉም ጋር በተመሳሳይ <የአለቃ ደስታ ተክለወልድ መዝገበ ቃላት> #መጽሀፍም #የማርያምን #ስም #ትርጉም ያብራራል[10]።
▶️ በመሆኑም #በመጽሀፍ #ቅዱስ ውስጥ #በማርያም #ስም የተጠሩ #ሴቶች ሁሉ በዘመናቸው #የፖለቲካ ወይም #የማህበራዊ ችግር ሲደርስባቸው የነበሩ መሆናቸውና #የስማቸው መጠሪያም <<መራራ ዘመን፣ Bitterness>> ወይም <ማርያም> ይሉት እንደነበር መረዳት አያዳግትም።
▶️ ትርጓሜው ግን በግልጽ ባይቀመጥም "ነገረ ማርያም" #በመጽሐፉ ሲተረጉመው <የሁሉ እናት ማለት ነው> ይላል[6]።
▶️ አጼው ሆነ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ #በአርጋኖን መጽሐፋቸው ስሟ <ማሪሃም> ነው ማለታቸው 'አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ' በመዝገበ ቃላታቸው መጽሐፍ <ማርያም> የሚለውን <ማሪሃም> ማለትም #ስህተትና #አላዋቂነት ነው ብለዋል[7]።
▶️ እንግዲህ ከላይ ያየናቸው ትርጉሞች ሁሉ #ቅድስት #ድንግል #ማርያምን #ማእከል ያደረገና ስለእሷ ከሰበኩ #አጼዎች ጋር #ለማስማማት #የተፈጠረ #ተራ #መላ #ምት እንደሆነና #ከስሟ #ትርጉም ጀምሮ #ከቃለ #እግዚአብሄር ውጪ እንደሆነ አይተናል።
▶️ አንድ ሰው ደግሞ #ስሙን ሌላ #ማንም ሰው ቢይዘው ወይም አንድ #አይነት ቢሆን ሊኖር የሚችለው #ትርጉም ግን አንድ ብቻ ነው። #አንድ #ስም #ከአንድ በላይ #ትርጉም ሊኖረው አይችልም።
[ለምሳሌ ያክል #በመጽሀፍቅዱስ ውስጥ " #ዩሐንስ" የሚለውን ስም ብዙዎች #መጠሪያቸው አድርገው ከተጠቀሙት መካከል
✳️ ሐዋሪያው ዩሀንስ {ማቲ 1፤1-4}
✳️ ማርቆስ የሚሉት ዩሐንስ {ሐዋ 12፥12}
✳️ መጥምቁ ዩሐንስ {ማር 1፥1-4} የሚጠቀሱ ናቸው። ይሁን እንጂ #ዩሐንስ የሚለው #የስሙ ትርጉም <<እግዚአብሔር ጸጋ ነው>> ማለት ነው[8]። ስለዚህ #በአንድ #አይነት #ቋንቋ ለተነገረ ለማንኛውም #ስም የተለያየ #የስም #ትርጉም ሊኖረው ፈጽሞ አይችልም። #አንድ #ስም ከአንድ #ትርጉም በላይ ሊወክል አይችልምና።
▶️ በመሆኑም 'በአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ' #መዝገበ #ቃላት #ትርጉም መሰረት #ማርያም ማለት <መራራ ዘመን> ማለት ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ #ስሙን የተጠቀመችው #የሙሴ #እህት #ማርያም ሆና #የስሙ #መነሻነት 'ዮሴፍ' ያደረገውን ውለታ ያላወቀ 'ፈርኦን' የሚሉት #አዲስ #ንጉስ #በግብጽ ተሹሞ #በሃገሪቱ ውስጥ #እስራኤላውያን #እንደበረቱና #እንደበዙ አይቶ #ከጠላቶቻችን ጋር #አብረው ሆነው #ሊዋጉን ይችላሉ በሚል #ስጋት በከባድ ጭቆና #ሲገዛቸውና የሚወለዱ #ወንዶችን ሁሉ #እንዲገድሉ #ትዕዛዝ በመስጠቱ #የወንድሟ #የሙሴ መወለድ #ቤተሰቧን #በማሳሰቡ #ለ3 ወራት እንዳይሞት #በጭንቅ #ደብቀው #ለማሳደግ ቢሞክሩም #ወሬም እየተሰማ ስለመጣባቸው #በሳጥን አርገው የተወለደውን ልጃቸውን ተገደው #በባህር ላይ #ሰለጣሉት #የወቅቱ #የአገዛዝ ስርአት #ቤተሰቦቻቸው ላይና #ዘመዶቻቸው ላይ #መራራ #ዘመን ስለሆነባቸው #የሙሴ #እናት የሴት ልጇን ስም <ማርያም> ወይም #መራራ #ዘመን ብለው ሰይመዋታል[9]።
▶ ️ሙሴንም ቢሆን #የንጉስ #ፈርኦን #ሴት ልጅ #ከባሕር አግኝታ ስላሳደገችው <ሙሴ> ትርጉሙም < #ከባህር #የተገኘ> ብላዋለች።
በተጨማሪም ከዚህ <ከአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ> መዝገበ ቃላት #ትርጉም ጋር በተመሳሳይ <የአለቃ ደስታ ተክለወልድ መዝገበ ቃላት> #መጽሀፍም #የማርያምን #ስም #ትርጉም ያብራራል[10]።
▶️ በመሆኑም #በመጽሀፍ #ቅዱስ ውስጥ #በማርያም #ስም የተጠሩ #ሴቶች ሁሉ በዘመናቸው #የፖለቲካ ወይም #የማህበራዊ ችግር ሲደርስባቸው የነበሩ መሆናቸውና #የስማቸው መጠሪያም <<መራራ ዘመን፣ Bitterness>> ወይም <ማርያም> ይሉት እንደነበር መረዳት አያዳግትም።
▶️ ድሮም ፍለጋቸው እናቱ #ማርያምን ሳይሆን #የተወለደውን #የአይሁድ #ንጉስ ነው {ማቴ 2፥2፣ 11}። #ሄሮድስም #ህጻኑን #ለመግደል አቅዶ እንደተነሳና #ህጻኑን ግን እንዳላገኘው ያሳይና ወዲያውም ወደ 30 ዓመት #ዕድሜው ተምዘግዝጎ ወደ #አገልግሎቱና #ዋና ወደ ሆነው #ሰፊ #ክፍል ውስጥ ይገባል።
▶️ በሉቃ 1፥26፣ እስከ 2፥52 ብንመለከትም #መልአኩ #ገብርኤል #ማርያምን #ትጸንሻለሽ ብሎ ከገለጸ ቡኋላ በሚወለደው #ህጻን #ልጅ ላይ ብቻ #አትኩሮት ሰጥቶ <<ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ። እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል፤ በያዕቆብ ቤትም ላይ ለዘለላም ይነግሣል፥ ለመንግሥቱም መጨረሻ የለውም።. . . መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።>> የሚል #በልጁ #ታላቅነት ላይ ያነጣጠረ ነበር። ወዲያው #ኢየሱስ #ክርስቶስ ከተወለደ ቡኋላ "መጽሐፍ ቅዱስ" #የማርያምን #ሁኔታ ወደ ጎን ይተወውና <<ሕፃኑም አደገ በመንፈስም ጠነከረ፥ ለእስራኤልም እስከ ታየበት ቀን ድረስ በምድረ በዳ ኖረ።. . ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።>> ብሎ ወደ #ልጁ አጠቃላይ #አገልግሎቱ ገብቶ እስከ #እርገቱ በስፋት ያትታል።
▶️ በሉቃ 1፥26፣ እስከ 2፥52 ብንመለከትም #መልአኩ #ገብርኤል #ማርያምን #ትጸንሻለሽ ብሎ ከገለጸ ቡኋላ በሚወለደው #ህጻን #ልጅ ላይ ብቻ #አትኩሮት ሰጥቶ <<ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ። እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል፤ በያዕቆብ ቤትም ላይ ለዘለላም ይነግሣል፥ ለመንግሥቱም መጨረሻ የለውም።. . . መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።>> የሚል #በልጁ #ታላቅነት ላይ ያነጣጠረ ነበር። ወዲያው #ኢየሱስ #ክርስቶስ ከተወለደ ቡኋላ "መጽሐፍ ቅዱስ" #የማርያምን #ሁኔታ ወደ ጎን ይተወውና <<ሕፃኑም አደገ በመንፈስም ጠነከረ፥ ለእስራኤልም እስከ ታየበት ቀን ድረስ በምድረ በዳ ኖረ።. . ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።>> ብሎ ወደ #ልጁ አጠቃላይ #አገልግሎቱ ገብቶ እስከ #እርገቱ በስፋት ያትታል።
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ ድሮም ፍለጋቸው እናቱ #ማርያምን ሳይሆን #የተወለደውን #የአይሁድ #ንጉስ ነው {ማቴ 2፥2፣ 11}። #ሄሮድስም #ህጻኑን #ለመግደል አቅዶ እንደተነሳና #ህጻኑን ግን እንዳላገኘው ያሳይና ወዲያውም ወደ 30 ዓመት #ዕድሜው ተምዘግዝጎ ወደ #አገልግሎቱና #ዋና ወደ ሆነው #ሰፊ #ክፍል ውስጥ ይገባል። ▶️ በሉቃ 1፥26፣ እስከ 2፥52 ብንመለከትም #መልአኩ #ገብርኤል #ማርያምን #ትጸንሻለሽ ብሎ ከገለጸ…
▶️ በዩሐ ወንጌል 2፤ 1-11 #ማርያም የተጠቀሰችበትን #ዋና #ምክንያት ብናይ #ኢየሱስ #የምልክቶችን #መጀመሪያ "በቃና ዘገሊላ" #ተአምር እንዳደረገና #ክብሩን እንደገለጸ #ደቀመዛሙርቱም #በእርሱ #ለመጀመሪያ ጊዜ #እንዳመኑ ለማሳየት #ታሪኩን ከስር #በመጀመር በአንድ ወቅት #በገሊላ አውራጃ #በቃና ሠርግ እንደነበርና <እናቱም በዚያ ነበረች> በማለት እግረ መንገዷን ተጠቅሳ #በድግሱ ስነ ስርዓት ላይ #የወይን #ጠጅ ማለቁንና #ማርያምም #የወይኑ ማለቅ #እንዳሳሰባትና ለእርሱ #እንደገለጸችለት ጠቅሶ ከዚያም #ኢየሱስ ክርስቶስ ለመጀመሪያ ጊዜ #መለኮታዊውን #ተአምር #እንዳደረገ ሁሉም #በእርሷ ሳይሆን #በእርሱ እንዳመኑ <... በእርሱ አመኑ> በማለት ጠቅሶ #የማርያምን #ሁኔታ ይተወዋል።
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ በመጽሀፍ ቅዱስ #ሴቶች ሰፊ ስፍራ #ከወንዶች #እኩል ተሰጥቷአቸው #እግዚአብሔር ሲጠቀምባቸው እናነባለን። በተለይ #በአዲስ ኪዳን #የእግዚአብሄር ቃል በግልጽ <<አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም፥ ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የለም፥ ወንድም ሴትም የለም፤ ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ሰው ናችሁና።>> {ገላ 3፥28} ይላል። እንዲሁም <<እግዚአብሔር ለሰው ፊት አያዳላምና።>> {ሮሜ 2፥11}፣ <<በአይሁዳዊና…
▶️ እነዚህንና እነዚህን የመሳሰሉት #ሀሳቦች በሙሉ #የተፈለሰፉት #ማርያም <<ከፍጡራን በላይ ከፈጣሪ በታች>> እንደሆነች #መጽሀፍ ቅዱስ እንደሚናገር በማሰብ ሲሆን ከላይ እንደተገለጸው #ከእግዚአብሄር #ቀጥላ #ሁለተኛ #አምልኮት የሚቀርብላት ሆናለች። ነገር ግን #መልአኩ #ገብርኤልም፣ #ኤልሳቤጥም የተናገሩት አንድ አይነት ቃል <<ከሴቶች በላይ፣ ከፍጡራን ሁሉ በላይ>> ሳይሆን <<ከሴቶች #መካከል>> የሚለውን እንደሆነ #መጽሀፍ ቅዱስን የሚያነብ ሰው ሁሉ የሚያገኘው #እውነት ነው{ሉቃ 1፥ 28፣ 42}።
<<መልአኩም ወደ እርስዋ ገብቶ። ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ አንቺ ከሴቶች #መካከል የተባረክሽ ነሽ አላት።>> {ሉቃ 1፥28}
<<በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች። አንቺ ከሴቶች #መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው።>> {ሉቃ 1፥42}
▶️ ይህ #ቃል #የማርያምን #የበላይነትና የተለየ #ማንነትን ወይም #ትርጉምን በጭራሽ አይሰጥም። ሌለው ነገር ደግሞ #ክርስቶስን #መውለዷ <ከፍጡራን በላይ> አያደርጋትም። ምክንያቱም ደግሞ #ክርስቶስ በእርሷ #በኩል መጣ እንጂ እሷ #ክርስቶስን አልመጣችውም። እንዲያውም #ማርያም በእርሷ የሆነው ሁሉ #ያስገርማትና #ያስደንቃት ነበር እንጂ #በማንነቷ ድምር #ውጤት ያገኘችው #ሽልማት አልነበረም።
▶️ እግዚአብሔር በብዙ #ሰዎችና #መላእክት በተፈጥሮ #ግኡዛንን እንኳ ሳይቀር #በድንቅ #ስራው #በሚገርም #ተአምሩ እንደተጠቀመባቸው ስናይ አድራጊው #ኃያልና #ግሩም መሆኑን #ሃሳቡንም #እንደወደደ እንደሚያደርግ ያሳየናል እንጂ የተጠቀመበት #እቃ ወይም #ፍጡር #ታላቅና #ከሁሉ #በላይ መሆኑን በፍጹም #አያመለክትም {ሉቃ 2፥20}።
▶️ በድንግልና #መውለድ ደግሞ በራሱ <ከፍጡራን በላይ> አያረግም ምክንያቱም #ከእሷ የሆነ #ምንም ነገር የለምና። #በድንግልና ገብቶ #በድንግልና #መውጣት የሚያስገርመው #የክርስቶስ #ማንነት ይረቃል እንጂ የባለድንግልናው #ባለቤት በፍጹም አያስደንቅም። #ድንግልና ለማንኛዋም #ሴት #ከእግዚአብሄር የተሰጣት የተፈጥሮ #ስጦታ ነው። ይልቁንም #በተዘጋ በር #ገብቶ #በተዘጋ በር የወጣው #ኢየሱስ ክርስቶስ ግን #ከተፈጥሮ #ህግ ውጭ የሚንቀሳቀሰው እርሱ #ማነው? #ያስብላል ፣ #ያስገርማል፣ #ያስደንቃል፣ #ያስመሰግናል፣ #ያሰግዳል።
<<መልአኩም ወደ እርስዋ ገብቶ። ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ አንቺ ከሴቶች #መካከል የተባረክሽ ነሽ አላት።>> {ሉቃ 1፥28}
<<በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች። አንቺ ከሴቶች #መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው።>> {ሉቃ 1፥42}
▶️ ይህ #ቃል #የማርያምን #የበላይነትና የተለየ #ማንነትን ወይም #ትርጉምን በጭራሽ አይሰጥም። ሌለው ነገር ደግሞ #ክርስቶስን #መውለዷ <ከፍጡራን በላይ> አያደርጋትም። ምክንያቱም ደግሞ #ክርስቶስ በእርሷ #በኩል መጣ እንጂ እሷ #ክርስቶስን አልመጣችውም። እንዲያውም #ማርያም በእርሷ የሆነው ሁሉ #ያስገርማትና #ያስደንቃት ነበር እንጂ #በማንነቷ ድምር #ውጤት ያገኘችው #ሽልማት አልነበረም።
▶️ እግዚአብሔር በብዙ #ሰዎችና #መላእክት በተፈጥሮ #ግኡዛንን እንኳ ሳይቀር #በድንቅ #ስራው #በሚገርም #ተአምሩ እንደተጠቀመባቸው ስናይ አድራጊው #ኃያልና #ግሩም መሆኑን #ሃሳቡንም #እንደወደደ እንደሚያደርግ ያሳየናል እንጂ የተጠቀመበት #እቃ ወይም #ፍጡር #ታላቅና #ከሁሉ #በላይ መሆኑን በፍጹም #አያመለክትም {ሉቃ 2፥20}።
▶️ በድንግልና #መውለድ ደግሞ በራሱ <ከፍጡራን በላይ> አያረግም ምክንያቱም #ከእሷ የሆነ #ምንም ነገር የለምና። #በድንግልና ገብቶ #በድንግልና #መውጣት የሚያስገርመው #የክርስቶስ #ማንነት ይረቃል እንጂ የባለድንግልናው #ባለቤት በፍጹም አያስደንቅም። #ድንግልና ለማንኛዋም #ሴት #ከእግዚአብሄር የተሰጣት የተፈጥሮ #ስጦታ ነው። ይልቁንም #በተዘጋ በር #ገብቶ #በተዘጋ በር የወጣው #ኢየሱስ ክርስቶስ ግን #ከተፈጥሮ #ህግ ውጭ የሚንቀሳቀሰው እርሱ #ማነው? #ያስብላል ፣ #ያስገርማል፣ #ያስደንቃል፣ #ያስመሰግናል፣ #ያሰግዳል።
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ እነዚህንና እነዚህን የመሳሰሉት #ሀሳቦች በሙሉ #የተፈለሰፉት #ማርያም <<ከፍጡራን በላይ ከፈጣሪ በታች>> እንደሆነች #መጽሀፍ ቅዱስ እንደሚናገር በማሰብ ሲሆን ከላይ እንደተገለጸው #ከእግዚአብሄር #ቀጥላ #ሁለተኛ #አምልኮት የሚቀርብላት ሆናለች። ነገር ግን #መልአኩ #ገብርኤልም፣ #ኤልሳቤጥም የተናገሩት አንድ አይነት ቃል <<ከሴቶች በላይ፣ ከፍጡራን ሁሉ በላይ>> ሳይሆን <<ከሴቶች #መካከል>>…
▶️ እስቲ እነዚህን ጥቅሶች ይመልከቷቸው።
〽️ ሐዋ 1፤ 9-11፦
<<ይህንም ከተናገረ በኋላ እነርሱ እያዩት ከፍ ከፍ አለ፤ ደመናም ከዓይናቸው ሰውራ ተቀበለችው። እርሱም ሲሄድ ወደ ሰማይ ትኵር ብለው ሲመለከቱ ሳሉ፥ እነሆ፥ ነጫጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች በአጠገባቸው ቆሙ፤ ደግሞም። የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደሰማይ እየተመለከታችሁ ስለ ምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ሲሄድ እንዳያችሁት፥ እንዲሁ ይመጣል አሉአቸው።>>
⁉️ #ኢየሱስ ወደ #ሰማይ ሲያርግ ሁሉም #ደቀመዛሙርትና #ሴቶች #ማርያምም ጭምር #በደብረ ዘይት ተራራ #ዕርገቱን ሲመለከቱ ሁለቱ #መላእክት በአጠገባቸው #ቆመው < #ለማርያም ብቻ> ወይም < #በማርያም #በኩል> ሳይሆን የተናገሩት ለሁሉም #በእኩል አይን <<የገሊላ ሰዎች ሆይ...>> በማለት ነበር።
〽️ ሐዋ 1፤ 12-14፦
<<በዚያን ጊዜ ደብረ ዘይት ከሚባለው ተራራ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥ እርሱም ከኢየሩሳሌም የሰንበት መንገድ ያህል የራቀ ነው። በገቡም ጊዜ ወደሚኖሩበት ሰገነት ወጡ፥ ጴጥሮስና ዮሐንስም፥ ያዕቆብም፥ እንድርያስም፥ ፊልጶስም፥ ቶማስም፥ በርተሎሜዎስም፥ ማቴዎስም፥ የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብም፥ ቀናተኛ የሚባለው ስምዖንም፥ የያዕቆብ ልጅ ይሁዳም። እነዚህ ሁሉ ከሴቶችና ከኢየሱስ እናት ከማርያም ከወንድሞቹም ጋር በአንድ ልብ ሆነው ለጸሎት ይተጉ ነበር።>>
⁉️ #ከክርስቶስ #እርገት ቡሀላ ወደ #ኢየሩሳሌም ሲመለሱ #ማርያም #ከሐዋሪያቶቹ ጋር ሌሎችም #በርካታ #ሴቶች ያለምንም #ልዩነት ለአንድነት #ለጸሎት #ይተጉ ነበር። ይህ ደግሞ #ማርያም #ከፍጡራን #የተለየች ወይም #ወጣ ያለች እንዳልነበረች አንብቦ #መረዳት አያቅትም።
〽️ ሐዋ 1፥15፦
<<በዚህም ወራት ጴጥሮስ መቶ ሀያ በሚያህል በሰዎች ማኅበር አብረው በነበሩ በወንድሞቹ መካከል ተነሥቶ አለ።>>
⁉️ የጸሎቱም #መሪ ሐዋሪያው #ጴጥሮስ ነበር እንጂ #ማርያም #ከጉባኤው ጋር #ምእመን ከመሆን ውጪ #የአምልኮው #መሪ እንኳን አልነበረችም። ይህ #ከፍጡራን #የተለየች ናት እንድንል አያደርገንም።
〽️ ሐዋ 1፥16፦
<<ወንድሞች ሆይ፥ ኢየሱስን ለያዙት መሪ ስለሆናቸው ስለ ይሁዳ መንፈስ ቅዱስ አስቀድሞ በዳዊት አፍ የተናገረው የመጽሐፍ ቃል ይፈጸም ዘንድ ይገባ ነበር፤>>
⁉️ ማርያም ባለችበት #ጉባኤ ተነስቶ <<ወንድሞች ሆይ>> በማለት #በቀጥታ #ንግግሩን ጀመረ እንጂ #በመካከላቸው ለነበረችው #ማርያም #ስግደት ወይም የተለየ #አክብሮት አላቀረበም። ይህም ከእነሱ #የተለየች እንዳልነበረች ያስረዳል።
〽️ ሐዋ 1፤ 21-22፦
<<ስለዚህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ ኢየሱስ በእኛ መካከል በገባበትና በወጣበት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብረው ከነበሩት ሰዎች፥ ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።>>
⁉️ አሁንም ሐዋሪያው #ጴጥሮስ #ማርያም ባለችበት በዚህ #ጉባዔ #በይሁዳ ምትክ ሌላ #ሐዋሪያ እንዲተካ #ሃሳብ ሲያቀርብ <<ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር #የትንሳኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል>> አለ እንጂ ስለ #ማርያም #ምስክር የሚሆን አለማለቱ በአሁኑ #ዘመን ለእኛ #ምስክርነታችን መሆን የሚገባው #ስለክርስቶስ እንጂ #ስለማርያም #መመስከር #የሐዋሪያት #ትምህርት እንዳልሆነ #የሚያስረዳ ነው።
〽️ ሐዋ 1፥25፦
<<ሲጸልዩም። የሁሉን ልብ የምታውቅ አንተ ጌታ ሆይ፥ ይሁዳ ወደ ገዛ ራሱ ስፍራ ይሄድ ዘንድ በተዋት በዚህች አገልግሎትና ሐዋርያነት ስፍራን እንዲቀበል የመረጥኸውን ከእነዚህ ከሁለቱ አንዱን ሹመው አሉ።>>
⁉️ ይሄው ጉባዔ #ማርያም ባለችበት <<ሲጸልዩም የሁሉንም ልብ የምታውቅ አንተ ጌታ ሆይ>> ብለው #ቀጥታ ወደ #ጌታ ጸለዩ እንጂ እሷ #ከፍጡራን #በላይ ነች ብለው ወደ #ማርያም ወይም #በማርያም #ስም #አልጸለዩም። ይህም በግልጽ #ማርያም #ከሰው #የተለየች እንዳልሆነች ያሳያል።
〽️ ሐዋ 2፤ 1-4፦
<<በዓለ ኀምሳ የተባለውም ቀን በደረሰ ጊዜ፥ ሁሉም በአንድ ልብ ሆነው አብረው ሳሉ፥ ድንገት እንደሚነጥቅ ዓውሎ ነፋስ ከሰማይ ድምፅ መጣ፥ ተቀምጠው የነበሩበትንም ቤት ሁሉ ሞላው። እንደ እሳትም የተከፋፈሉ ልሳኖች ታዩአቸው፤ በያንዳንዳቸውም ላይ ተቀመጡባቸው። በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው፥ መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደ ሰጣቸው>>
⁉️ በዓለ #ሀምሳ የተባለውም #ቀን በደረሰ ጊዜ ሁሉም #በአንድ #ልብ ሆነው አብረው ሳሉ #መንፈስቅዱስ #በጉባዔው መካከል ከነበረችው #ከማርያም ወይም #በማርያም #በኩል ሳይሆን #ከሰማይ #መምጣቱ አንዳንዶች እንደሚሉት #ማርያም #መለኮታዊ መነሻ ወይም #ምንጭ ወይም #ሰጪ እንዳልሆነችም ያስረዳናል።
〽️ ሐዋ 2፤ 3-4፦
<<እንደ እሳትም የተከፋፈሉ ልሳኖች ታዩአቸው፤ በያንዳንዳቸውም ላይ ተቀመጡባቸው። በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው፥ መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደ ሰጣቸው በሌላ ልሳኖች ይናገሩ ጀመር።>>
⁉️ #መንፈስቅዱስም ሲወርድ ሁሉም ላይ #እኩል ወረደ እንጂ #ለማርያም የተለየ #ጸጋ(መንፈስ) አለመሰጠቱ #በእግዚአብሄር ፊት ያው እንደማንኛውም #ክርስቲያን #እኩል እንደሆነች #እንጂ የተለየች ወይም #ከፍጡራን #የምትበልጥ እንደሆነች አያሳይም።
〽️ ሐዋ 2፤ 5-10፦
<<ከሰማይም በታች ካሉ ሕዝብ ሁሉ በጸሎት የተጉ አይሁድ በኢየሩሳሌም ይኖሩ ነበር፤ ይህም ድምፅ በሆነ ጊዜ ሕዝብ ሁሉ ተሰበሰቡ፥ እያንዳንዱም በገዛ ቋንቋው ሲናገሩ ይሰማ ስለ ነበር የሚሉትን አጡ። ተገርመውም ተደንቀውም እንዲህ አሉ። እነሆ፥ እነዚህ የሚናገሩት ሁሉ የገሊላ ሰዎች አይደሉምን?...>>
⁉️ #በኢየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩት #አይሁዶች በሁሉም ላይ #ከወረደው #ከመንፈስ ቅዱስ የተነሳ በገዛ #ቋንቋዎቻቸው ሲናገሩ እየሰሙ በሁሉም ተገረሙ እንጂ #ለማርያም የተለየ #አትኩሮት አልሰጡም። ይህም #ማርያም እንደነሱ #እኩል #ማንነትና #ጸጋ እንደነበራት ያሳያል።
〽️ ሐዋ 2፤ 9-12፦
<<የጳርቴና የሜድ የኢላሜጤም ሰዎች፥ በሁለት ወንዝም መካከል በይሁዳም በቀጰዶቅያም በጳንጦስም በእስያም፥ በፍርግያም በጵንፍልያም በግብፅም በቀሬናም በኩል ባሉት በሊቢያ ወረዳዎች የምንኖር፥ በሮሜም የምንቀመጥ፥ አይሁድም ወደ ይሁዲነትም የገባን፥ የቀርጤስና የዓረብ ሰዎች፥ የእግዚአብሔርን ታላቅ ሥራ በልሳኖቻችን ሲናገሩ እንሰማቸዋለን።...>>
⁉️ እነዚህ #የኢየሩሳሌምና #የአረብ ሰዎች <<የእግዚአብሄርን ታላቅ ስራ በልሳኖቻችን ሲናገሩ እንሰማቸዋለን>> አሉ እንጂ አንዳንዶች እንደሚሉት #የማርያምን #ታላቅ #ስራ ሲናገሩ #ሰማን ስላላሉ እንደ ሐዋሪያት #ምስክርነታችን <<የእግዚአብሔርን ታላቅ ስራ>> እንጂ #ስለማርያም #መስበክ #የሀዋሪያት #ፈለግ እንዳልነበረ ያስተምረናል።
〽️ ሐዋ 1፤ 9-11፦
<<ይህንም ከተናገረ በኋላ እነርሱ እያዩት ከፍ ከፍ አለ፤ ደመናም ከዓይናቸው ሰውራ ተቀበለችው። እርሱም ሲሄድ ወደ ሰማይ ትኵር ብለው ሲመለከቱ ሳሉ፥ እነሆ፥ ነጫጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች በአጠገባቸው ቆሙ፤ ደግሞም። የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደሰማይ እየተመለከታችሁ ስለ ምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ሲሄድ እንዳያችሁት፥ እንዲሁ ይመጣል አሉአቸው።>>
⁉️ #ኢየሱስ ወደ #ሰማይ ሲያርግ ሁሉም #ደቀመዛሙርትና #ሴቶች #ማርያምም ጭምር #በደብረ ዘይት ተራራ #ዕርገቱን ሲመለከቱ ሁለቱ #መላእክት በአጠገባቸው #ቆመው < #ለማርያም ብቻ> ወይም < #በማርያም #በኩል> ሳይሆን የተናገሩት ለሁሉም #በእኩል አይን <<የገሊላ ሰዎች ሆይ...>> በማለት ነበር።
〽️ ሐዋ 1፤ 12-14፦
<<በዚያን ጊዜ ደብረ ዘይት ከሚባለው ተራራ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥ እርሱም ከኢየሩሳሌም የሰንበት መንገድ ያህል የራቀ ነው። በገቡም ጊዜ ወደሚኖሩበት ሰገነት ወጡ፥ ጴጥሮስና ዮሐንስም፥ ያዕቆብም፥ እንድርያስም፥ ፊልጶስም፥ ቶማስም፥ በርተሎሜዎስም፥ ማቴዎስም፥ የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብም፥ ቀናተኛ የሚባለው ስምዖንም፥ የያዕቆብ ልጅ ይሁዳም። እነዚህ ሁሉ ከሴቶችና ከኢየሱስ እናት ከማርያም ከወንድሞቹም ጋር በአንድ ልብ ሆነው ለጸሎት ይተጉ ነበር።>>
⁉️ #ከክርስቶስ #እርገት ቡሀላ ወደ #ኢየሩሳሌም ሲመለሱ #ማርያም #ከሐዋሪያቶቹ ጋር ሌሎችም #በርካታ #ሴቶች ያለምንም #ልዩነት ለአንድነት #ለጸሎት #ይተጉ ነበር። ይህ ደግሞ #ማርያም #ከፍጡራን #የተለየች ወይም #ወጣ ያለች እንዳልነበረች አንብቦ #መረዳት አያቅትም።
〽️ ሐዋ 1፥15፦
<<በዚህም ወራት ጴጥሮስ መቶ ሀያ በሚያህል በሰዎች ማኅበር አብረው በነበሩ በወንድሞቹ መካከል ተነሥቶ አለ።>>
⁉️ የጸሎቱም #መሪ ሐዋሪያው #ጴጥሮስ ነበር እንጂ #ማርያም #ከጉባኤው ጋር #ምእመን ከመሆን ውጪ #የአምልኮው #መሪ እንኳን አልነበረችም። ይህ #ከፍጡራን #የተለየች ናት እንድንል አያደርገንም።
〽️ ሐዋ 1፥16፦
<<ወንድሞች ሆይ፥ ኢየሱስን ለያዙት መሪ ስለሆናቸው ስለ ይሁዳ መንፈስ ቅዱስ አስቀድሞ በዳዊት አፍ የተናገረው የመጽሐፍ ቃል ይፈጸም ዘንድ ይገባ ነበር፤>>
⁉️ ማርያም ባለችበት #ጉባኤ ተነስቶ <<ወንድሞች ሆይ>> በማለት #በቀጥታ #ንግግሩን ጀመረ እንጂ #በመካከላቸው ለነበረችው #ማርያም #ስግደት ወይም የተለየ #አክብሮት አላቀረበም። ይህም ከእነሱ #የተለየች እንዳልነበረች ያስረዳል።
〽️ ሐዋ 1፤ 21-22፦
<<ስለዚህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ ኢየሱስ በእኛ መካከል በገባበትና በወጣበት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብረው ከነበሩት ሰዎች፥ ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።>>
⁉️ አሁንም ሐዋሪያው #ጴጥሮስ #ማርያም ባለችበት በዚህ #ጉባዔ #በይሁዳ ምትክ ሌላ #ሐዋሪያ እንዲተካ #ሃሳብ ሲያቀርብ <<ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር #የትንሳኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል>> አለ እንጂ ስለ #ማርያም #ምስክር የሚሆን አለማለቱ በአሁኑ #ዘመን ለእኛ #ምስክርነታችን መሆን የሚገባው #ስለክርስቶስ እንጂ #ስለማርያም #መመስከር #የሐዋሪያት #ትምህርት እንዳልሆነ #የሚያስረዳ ነው።
〽️ ሐዋ 1፥25፦
<<ሲጸልዩም። የሁሉን ልብ የምታውቅ አንተ ጌታ ሆይ፥ ይሁዳ ወደ ገዛ ራሱ ስፍራ ይሄድ ዘንድ በተዋት በዚህች አገልግሎትና ሐዋርያነት ስፍራን እንዲቀበል የመረጥኸውን ከእነዚህ ከሁለቱ አንዱን ሹመው አሉ።>>
⁉️ ይሄው ጉባዔ #ማርያም ባለችበት <<ሲጸልዩም የሁሉንም ልብ የምታውቅ አንተ ጌታ ሆይ>> ብለው #ቀጥታ ወደ #ጌታ ጸለዩ እንጂ እሷ #ከፍጡራን #በላይ ነች ብለው ወደ #ማርያም ወይም #በማርያም #ስም #አልጸለዩም። ይህም በግልጽ #ማርያም #ከሰው #የተለየች እንዳልሆነች ያሳያል።
〽️ ሐዋ 2፤ 1-4፦
<<በዓለ ኀምሳ የተባለውም ቀን በደረሰ ጊዜ፥ ሁሉም በአንድ ልብ ሆነው አብረው ሳሉ፥ ድንገት እንደሚነጥቅ ዓውሎ ነፋስ ከሰማይ ድምፅ መጣ፥ ተቀምጠው የነበሩበትንም ቤት ሁሉ ሞላው። እንደ እሳትም የተከፋፈሉ ልሳኖች ታዩአቸው፤ በያንዳንዳቸውም ላይ ተቀመጡባቸው። በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው፥ መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደ ሰጣቸው>>
⁉️ በዓለ #ሀምሳ የተባለውም #ቀን በደረሰ ጊዜ ሁሉም #በአንድ #ልብ ሆነው አብረው ሳሉ #መንፈስቅዱስ #በጉባዔው መካከል ከነበረችው #ከማርያም ወይም #በማርያም #በኩል ሳይሆን #ከሰማይ #መምጣቱ አንዳንዶች እንደሚሉት #ማርያም #መለኮታዊ መነሻ ወይም #ምንጭ ወይም #ሰጪ እንዳልሆነችም ያስረዳናል።
〽️ ሐዋ 2፤ 3-4፦
<<እንደ እሳትም የተከፋፈሉ ልሳኖች ታዩአቸው፤ በያንዳንዳቸውም ላይ ተቀመጡባቸው። በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው፥ መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደ ሰጣቸው በሌላ ልሳኖች ይናገሩ ጀመር።>>
⁉️ #መንፈስቅዱስም ሲወርድ ሁሉም ላይ #እኩል ወረደ እንጂ #ለማርያም የተለየ #ጸጋ(መንፈስ) አለመሰጠቱ #በእግዚአብሄር ፊት ያው እንደማንኛውም #ክርስቲያን #እኩል እንደሆነች #እንጂ የተለየች ወይም #ከፍጡራን #የምትበልጥ እንደሆነች አያሳይም።
〽️ ሐዋ 2፤ 5-10፦
<<ከሰማይም በታች ካሉ ሕዝብ ሁሉ በጸሎት የተጉ አይሁድ በኢየሩሳሌም ይኖሩ ነበር፤ ይህም ድምፅ በሆነ ጊዜ ሕዝብ ሁሉ ተሰበሰቡ፥ እያንዳንዱም በገዛ ቋንቋው ሲናገሩ ይሰማ ስለ ነበር የሚሉትን አጡ። ተገርመውም ተደንቀውም እንዲህ አሉ። እነሆ፥ እነዚህ የሚናገሩት ሁሉ የገሊላ ሰዎች አይደሉምን?...>>
⁉️ #በኢየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩት #አይሁዶች በሁሉም ላይ #ከወረደው #ከመንፈስ ቅዱስ የተነሳ በገዛ #ቋንቋዎቻቸው ሲናገሩ እየሰሙ በሁሉም ተገረሙ እንጂ #ለማርያም የተለየ #አትኩሮት አልሰጡም። ይህም #ማርያም እንደነሱ #እኩል #ማንነትና #ጸጋ እንደነበራት ያሳያል።
〽️ ሐዋ 2፤ 9-12፦
<<የጳርቴና የሜድ የኢላሜጤም ሰዎች፥ በሁለት ወንዝም መካከል በይሁዳም በቀጰዶቅያም በጳንጦስም በእስያም፥ በፍርግያም በጵንፍልያም በግብፅም በቀሬናም በኩል ባሉት በሊቢያ ወረዳዎች የምንኖር፥ በሮሜም የምንቀመጥ፥ አይሁድም ወደ ይሁዲነትም የገባን፥ የቀርጤስና የዓረብ ሰዎች፥ የእግዚአብሔርን ታላቅ ሥራ በልሳኖቻችን ሲናገሩ እንሰማቸዋለን።...>>
⁉️ እነዚህ #የኢየሩሳሌምና #የአረብ ሰዎች <<የእግዚአብሄርን ታላቅ ስራ በልሳኖቻችን ሲናገሩ እንሰማቸዋለን>> አሉ እንጂ አንዳንዶች እንደሚሉት #የማርያምን #ታላቅ #ስራ ሲናገሩ #ሰማን ስላላሉ እንደ ሐዋሪያት #ምስክርነታችን <<የእግዚአብሔርን ታላቅ ስራ>> እንጂ #ስለማርያም #መስበክ #የሀዋሪያት #ፈለግ እንዳልነበረ ያስተምረናል።
▶️ ማርያም #በቤተመቅደስ ውስጥ ኖራለች የሚለውን #አባባል ከማየታችን በፊት መልአኩ #ፋኑኤል ማን ነው? የሚለውን ማየቱ #ተገቢ ነው።
▶️ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በርካታ #መላእክት እንዳሉ ቢገለጽም #ስማቸው ግን የተጠቀሱ #ቅዱሳን #መላዕክት #ገብርኤል፣ #ሚካኤል፣ #ሱራፌል፣ #ኪሩቤል ብቻ ናቸው። ሌሎቹ #ስሞቻቸው #በመጽሐፍ ቅዱስ ያልተጠቀሰው በአጋጣሚ ወይም ተረስተው ሳይሆን #የመላእክትን አምልኮ #ሰዎች እንዳይከተሉ #እግዚአብሔር የወሰደው ጥንቃቄ ነበር {ዘዳ 4፤ 19-24}። በስም የተጠቀሱት #ኃያላን መላእክት በየትኛውም #መጽሐፍ ቅዱሳዊ ክፍል ብናነብ የአገልግሎታቸው #ማእከል #የክርስቶስ #ጌትነት ነበር። #መላእክት በተጠቀሱበት አንቀጽ ሁሉ ሄደን ብናነብ #የኢየሱስ ክርስቶስ #ክብርና #አዳኝነት ለህዝብ ሁሉ ጥቅም እንዲሆንና ለእርሱ #እንደሚሰግዱ #እንደሚዘምሩ #እንደሚያመልኩትም ክብሩን #እንደሚጠብቁ ለማሳየት የተጠቀሱ ናቸው {ሉቃ 1፤ 26-38፣ 2፤ 10-14፣ ማቴ 2፤13፣ 4፥11፣ ራዕ 4፤ 7-11፣ ራዕ 12፤ 7-12}።
▶️ መልአኩ #ፋኑኤል ግን #በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ #ስሙ ባለመጠቀሱ እንዲህ የሚባል #መልአክ አለ ለማለት #መረጃ የለም። ለመጀመሪያ ጊዜ ይህን #መልአክ መኖሩን በስም የጠቀሰው አጼ #ዘርዓ ያዕቆብ #በተአምረ ማርያም መጽሐፍና #በ18ኛው ክፍለ ዘመን ያልታወቀ ጸሐፊ ምናልባት #ደብተራ የጻፈው <<ድርሳነ ፋኑኤል>> ከተባለው #አዋልድ #መጽሐፍት ውጪ አይታወቅም።
▶️ በቁሙ የመልአኩ #ፋኑኤል #ተግባር ነበር ተብሎ የተጠቀሰውን #የማርያምን #ሰማያዊ #ህብስት (ምግብ) እና #ሰማያዊ #መጠጥ #ማርያም #ቤተመቅደስ ውስጥ ነበረች እስከተባለችበት 12 ዓመት ሙሉ #በየሰዓቱ #በታማኝነት ማመላለሱን እያንዳንዱ #የቤተመቅደሱን #ታሪክ #በመጽሐፍ ቅዱስ ሲዘገብ #የፋኑኤል ድካም አለመጻፉ ታሪኩን #ተራ ያሰኘዋል። ይልቁንም #እግዚአብሔር አምላክ የፍጥረት ሁሉ #ምግብ #በምድር ላይ አደረገ የሚለው #ለአእምሮ የሚመች ነው {ዘፍ 1፤ 29-31}።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
(7.3▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በርካታ #መላእክት እንዳሉ ቢገለጽም #ስማቸው ግን የተጠቀሱ #ቅዱሳን #መላዕክት #ገብርኤል፣ #ሚካኤል፣ #ሱራፌል፣ #ኪሩቤል ብቻ ናቸው። ሌሎቹ #ስሞቻቸው #በመጽሐፍ ቅዱስ ያልተጠቀሰው በአጋጣሚ ወይም ተረስተው ሳይሆን #የመላእክትን አምልኮ #ሰዎች እንዳይከተሉ #እግዚአብሔር የወሰደው ጥንቃቄ ነበር {ዘዳ 4፤ 19-24}። በስም የተጠቀሱት #ኃያላን መላእክት በየትኛውም #መጽሐፍ ቅዱሳዊ ክፍል ብናነብ የአገልግሎታቸው #ማእከል #የክርስቶስ #ጌትነት ነበር። #መላእክት በተጠቀሱበት አንቀጽ ሁሉ ሄደን ብናነብ #የኢየሱስ ክርስቶስ #ክብርና #አዳኝነት ለህዝብ ሁሉ ጥቅም እንዲሆንና ለእርሱ #እንደሚሰግዱ #እንደሚዘምሩ #እንደሚያመልኩትም ክብሩን #እንደሚጠብቁ ለማሳየት የተጠቀሱ ናቸው {ሉቃ 1፤ 26-38፣ 2፤ 10-14፣ ማቴ 2፤13፣ 4፥11፣ ራዕ 4፤ 7-11፣ ራዕ 12፤ 7-12}።
▶️ መልአኩ #ፋኑኤል ግን #በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ #ስሙ ባለመጠቀሱ እንዲህ የሚባል #መልአክ አለ ለማለት #መረጃ የለም። ለመጀመሪያ ጊዜ ይህን #መልአክ መኖሩን በስም የጠቀሰው አጼ #ዘርዓ ያዕቆብ #በተአምረ ማርያም መጽሐፍና #በ18ኛው ክፍለ ዘመን ያልታወቀ ጸሐፊ ምናልባት #ደብተራ የጻፈው <<ድርሳነ ፋኑኤል>> ከተባለው #አዋልድ #መጽሐፍት ውጪ አይታወቅም።
▶️ በቁሙ የመልአኩ #ፋኑኤል #ተግባር ነበር ተብሎ የተጠቀሰውን #የማርያምን #ሰማያዊ #ህብስት (ምግብ) እና #ሰማያዊ #መጠጥ #ማርያም #ቤተመቅደስ ውስጥ ነበረች እስከተባለችበት 12 ዓመት ሙሉ #በየሰዓቱ #በታማኝነት ማመላለሱን እያንዳንዱ #የቤተመቅደሱን #ታሪክ #በመጽሐፍ ቅዱስ ሲዘገብ #የፋኑኤል ድካም አለመጻፉ ታሪኩን #ተራ ያሰኘዋል። ይልቁንም #እግዚአብሔር አምላክ የፍጥረት ሁሉ #ምግብ #በምድር ላይ አደረገ የሚለው #ለአእምሮ የሚመች ነው {ዘፍ 1፤ 29-31}።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
(7.3▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
<<ሁሉም ወደ #አምላኩ ወደ #እግዚአብሔር አንጋጦ #ሲለምን በአየን ጊዜ #መንፈሳዊ #ቅንዓትን ቀንቶ #ገሰጻቸው። በድንጋሌ ሥጋ በድንጋሌ ነፍስ ወደ ጸናች #አምላክን ወደ ወለደች ወደ ክብርት #እመቤታችን #ማርያም ለምን #እርዳታ አትሹም እርሱዋ #ከቅዱሳን ሁሉ #ድንቅ ድንቅ #ተአምራትን የምታደርግ፣ #ፈጥና #የምታደርስ #ልመናን የምትሰማ ናትና አላቸው። በዚያችም ጊዜ #ተአምራትን ወደ ምታደርግ #በድንጋሌ #ስጋ #በድንጋሌ #ነፍስ ወደ ጸናች ወደ ክብርት እመቤታችን #ማርያም ለመኑ .... የሃገሩም ሰዎች #እመቤታችንን አመሰገኑ[1]።>>
<<እግዚአብሔር #ሲመሰገን #ግሣጼ መጣ #ስለማርያም ግን #ምስጋና ሽልማት ይሆናል #ቀሲስ #እንድርያስም #የማርያምን #ቅዳሴ #ዘወትር ይቀድሳል #ከእርሷም #በቀር ሌላ #ቅዳሴ አያውቅም ነበር ... #ኤጲስቆጶሱ ጠርቶ ሁልጊዜ #ከአንድ #ቅዳሴ በቀር ለምን #ለእግዚአብሄር #አትቀድስም ብሎ ተቆጥቶ #እንዳይቀድስ ቢከለክለው #ማርያም ተገልጣ #የእኔን #ቅዳሴ ሲቀደስ አገልጋዩን #ያወገዝከው ለምንድን ነው? ... #በክፉ #አሟሟት እንድትሞት #በእውነት እነግርሃለው አለችው #ኤጲስቆጶሱም ከዛሬ ጀምሮ #ከእመቤታችን #ቅዳሴ በቀር ሌላ #ቅዳሴ #አትቀድስ አለው[2]።>>
▶️ ከላይ ያየነው ሁሉ #ስለማርያም የሚናገሩት #አዋልድ #መጽሀፍት #ከእግዚአብሄር ይልቅ #ማርያምን የሚያስበልጡና እርሷን #ስለማምለክ የሚያሳዩ የጠቀስናቸው #ጥቂት #አጸያፊ #ክፍሎች ሲሆኑ ከዚህ በታች ደግሞ #ከእግዚአብሄር ጋር ባልተናነሰ መልኩ #ስትመለክና #ስትመሰገን የሚያሳዩ #ጥቂት #ክፍሎችን ደግሞ #በመገረም እንመልከት፦
<< #ለአብ #ምስጋና ይገባል፣ #ለወልድ #ምስጋና ይገባል፣ #ለመንፈስ ቅዱስም #ምስጋና ይገባል፣ #አምላክን #ለወለደች #ለእመቤታችን #ድንግል #ማርያም #ምስጋና ይገባል[3]>>
ይህም ማለት #ከአብ #ከወልድና #ከመንፈስቅዱስ ጋር #እኩል #ምስጋና የምትቀበል #የስላሴ 4ተኛ #አካል ሆነች ማለት ነው። በሌላ መጽሐፍም
<<ወላዲተ አምላክ ማርያም ሆይ፥ ጧት ስነሳ #እግዚአብሔርንና #አንቺን እመቤቴን #በጸሎት #እንዳመሰግን የሚያነቃቃ መንፈስ ኅሊና አሳድሪብኝ፤[4]>> ይላል።
▶️ ከዚህም የከፋ #ማርያም እንደ #አምላክ #እግዚአብሔር ደግሞ ከእርሷ #ዝቅ ብሎ #እንደመማለጃዋ ሆኖም የቀረበበትን #መጽሀፍ ደግሞ እስኪ እንታዘብ ፦
<< #ዘጠኝ ወር #የተሸከምሽው ከሃሊ በሚሆን #ከጡትሽ #ወተቱን ባጠባሽውም #ልጅሽም #በሰው ልጅ ላይ #ቸርነቱና #ይቅርታው በበዛ #በአባቱ... #በእግዚአብሄርም #እማጸንሻለው #እማልድሻለሁ #እለምንሻለሁ[5]>> ይላል።
▶️ ስለዚህ እነዚህን የመሳሰሉ #ኢ-መጽሀፍ ቅዱሳዊና #አጸያፊ የሆኑ #አዋልድ መጽሀፍት ይዞ እግዚአብሔርን #አመልካለሁ ማለት ራስን #ማታለል ነው። እግዚአብሔር ግን <<እተካከለው ዘንድ በማን መሰላችሁኝ ይላል ቅዱሱ>> |ኢሳ 40፥25] ደግሞም <<እንደ እኔ ያለ ማን ነው ይነሳና ይጣራ ይናገርም>> ይላል እግዚአብሔር [ኢሳ 44፥7]።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
___________
[1] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ "መጽሀፈ ግብረ ህማማት፤ ዘረቡዕ በ1 ሰአት በነግህ የሚነበብ፤ ገጽ 394፤ ቁጥር 1-13፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፥ አ.አ፥ 1996 ዓ.ም።
[2] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ "መጽሀፈ ግብረ ሕማማት" ዘሐሙስ በመዓልት በ11 ሠዐት የሚነበብ፤ ገጽ 587 - 588 ቁጥር 1፤ 10 ፤ 1996 ዓ.ም።
[3] 📚፤ ተስፋ ገብረስላሴ፤ "ውዳሴ ማርያም ምስለ መልክዓ ማርያም በአማርኛ"፤ የዘውትር ጸሎት፤ ገጽ 6 ፥1986 ዓ.ም።
[4] እስመ ክብርት፥ የኅሊና ጸሎት አርኬ 15።
[5] 📚፤ ተአምረ ማርያም ግእዝና አማርኛ 3ተኛ ዕትም፥ ምዕ 102፥7፤ ገጽ 170፤ ትንሳዔ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ 1989 ዓ.ም።
<<እግዚአብሔር #ሲመሰገን #ግሣጼ መጣ #ስለማርያም ግን #ምስጋና ሽልማት ይሆናል #ቀሲስ #እንድርያስም #የማርያምን #ቅዳሴ #ዘወትር ይቀድሳል #ከእርሷም #በቀር ሌላ #ቅዳሴ አያውቅም ነበር ... #ኤጲስቆጶሱ ጠርቶ ሁልጊዜ #ከአንድ #ቅዳሴ በቀር ለምን #ለእግዚአብሄር #አትቀድስም ብሎ ተቆጥቶ #እንዳይቀድስ ቢከለክለው #ማርያም ተገልጣ #የእኔን #ቅዳሴ ሲቀደስ አገልጋዩን #ያወገዝከው ለምንድን ነው? ... #በክፉ #አሟሟት እንድትሞት #በእውነት እነግርሃለው አለችው #ኤጲስቆጶሱም ከዛሬ ጀምሮ #ከእመቤታችን #ቅዳሴ በቀር ሌላ #ቅዳሴ #አትቀድስ አለው[2]።>>
▶️ ከላይ ያየነው ሁሉ #ስለማርያም የሚናገሩት #አዋልድ #መጽሀፍት #ከእግዚአብሄር ይልቅ #ማርያምን የሚያስበልጡና እርሷን #ስለማምለክ የሚያሳዩ የጠቀስናቸው #ጥቂት #አጸያፊ #ክፍሎች ሲሆኑ ከዚህ በታች ደግሞ #ከእግዚአብሄር ጋር ባልተናነሰ መልኩ #ስትመለክና #ስትመሰገን የሚያሳዩ #ጥቂት #ክፍሎችን ደግሞ #በመገረም እንመልከት፦
<< #ለአብ #ምስጋና ይገባል፣ #ለወልድ #ምስጋና ይገባል፣ #ለመንፈስ ቅዱስም #ምስጋና ይገባል፣ #አምላክን #ለወለደች #ለእመቤታችን #ድንግል #ማርያም #ምስጋና ይገባል[3]>>
ይህም ማለት #ከአብ #ከወልድና #ከመንፈስቅዱስ ጋር #እኩል #ምስጋና የምትቀበል #የስላሴ 4ተኛ #አካል ሆነች ማለት ነው። በሌላ መጽሐፍም
<<ወላዲተ አምላክ ማርያም ሆይ፥ ጧት ስነሳ #እግዚአብሔርንና #አንቺን እመቤቴን #በጸሎት #እንዳመሰግን የሚያነቃቃ መንፈስ ኅሊና አሳድሪብኝ፤[4]>> ይላል።
▶️ ከዚህም የከፋ #ማርያም እንደ #አምላክ #እግዚአብሔር ደግሞ ከእርሷ #ዝቅ ብሎ #እንደመማለጃዋ ሆኖም የቀረበበትን #መጽሀፍ ደግሞ እስኪ እንታዘብ ፦
<< #ዘጠኝ ወር #የተሸከምሽው ከሃሊ በሚሆን #ከጡትሽ #ወተቱን ባጠባሽውም #ልጅሽም #በሰው ልጅ ላይ #ቸርነቱና #ይቅርታው በበዛ #በአባቱ... #በእግዚአብሄርም #እማጸንሻለው #እማልድሻለሁ #እለምንሻለሁ[5]>> ይላል።
▶️ ስለዚህ እነዚህን የመሳሰሉ #ኢ-መጽሀፍ ቅዱሳዊና #አጸያፊ የሆኑ #አዋልድ መጽሀፍት ይዞ እግዚአብሔርን #አመልካለሁ ማለት ራስን #ማታለል ነው። እግዚአብሔር ግን <<እተካከለው ዘንድ በማን መሰላችሁኝ ይላል ቅዱሱ>> |ኢሳ 40፥25] ደግሞም <<እንደ እኔ ያለ ማን ነው ይነሳና ይጣራ ይናገርም>> ይላል እግዚአብሔር [ኢሳ 44፥7]።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
___________
[1] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ "መጽሀፈ ግብረ ህማማት፤ ዘረቡዕ በ1 ሰአት በነግህ የሚነበብ፤ ገጽ 394፤ ቁጥር 1-13፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፥ አ.አ፥ 1996 ዓ.ም።
[2] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ "መጽሀፈ ግብረ ሕማማት" ዘሐሙስ በመዓልት በ11 ሠዐት የሚነበብ፤ ገጽ 587 - 588 ቁጥር 1፤ 10 ፤ 1996 ዓ.ም።
[3] 📚፤ ተስፋ ገብረስላሴ፤ "ውዳሴ ማርያም ምስለ መልክዓ ማርያም በአማርኛ"፤ የዘውትር ጸሎት፤ ገጽ 6 ፥1986 ዓ.ም።
[4] እስመ ክብርት፥ የኅሊና ጸሎት አርኬ 15።
[5] 📚፤ ተአምረ ማርያም ግእዝና አማርኛ 3ተኛ ዕትም፥ ምዕ 102፥7፤ ገጽ 170፤ ትንሳዔ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ 1989 ዓ.ም።
▶️ ጸሎት #የልባችንን #መሻት ወደ #እግዚአብሔር የምናቀርብበት እንደ መሆኑ መጠን ማንኛውም #የጸሎት #መጻሕፍት ትክክለኛ ቃላት ያላቸው ቢሆኑም እንኳ #የልባችንን ያክል ሊገልጡልን በፍጹም አይችሉም። በሰው ልብ ብዙ #ሃሳብ አለ {ምሳ 19፥21}። ይህን ሃሳብ #ለእግዚአብሔር #በጸሎት መንገድነት መግለጥ ያለብን #በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት {ሮሜ 8፤ 26-27} #በኢየሱስ #ክርስቶስ ስም ብቻ ነው {ዩሐ 16፥24}።
▶️ ለምሳሌ በተለምዶ <<ፀሎተ እግዚእትነ ማርያም>> ተብሎ የሚታወቀውን #የማርያምን #ጸሎት ከሉቃስ 1፤ 46-55 ብናየው #ማርያም #እግዚአብሔር ለራሷ ታላቅ ነገር ስላደረገላት የግል #የምስጋና ጸሎት አቀረበች እንጂ የእኛን #የግል #ጸሎት እያቀረበችልን አልነበረም። በሌሎችም መጽሐፍ #ውዳሴ ማርያም፣ #መልክዓ ማርያም፣ #አንቀጸ ብርሃን፣ #ይዌድስዋ መላእክት፣ #አርጋኖን፣ #መልክዓ ኪዳነ ምህረት፣ #መልክዓ ኤዶም፣ #መጽሐፈ ባርቶስ፣ #ሰኔ ጎልጎታ ወ.ዘ.ተ የሚያወሩት ስለእኛ #የግል ሁኔታ አይደሉም። ምናልባትም እኛ #ስለስራ፣ #ስለቤተሰቦቻችን፣ #ስለንግድ #ትርፋችን፣ #ስለትምህርታችን. . . ወ.ዘ.ተ ከሆነ #የልባችን #መሻት እነዚህን #መጻሕፍት አርባ ጊዜ ብናገላብጣቸው በአንዳቸውም ውስጥ #በበቂና በተሟላ ሁኔታ #ልባችንን አይገልጡልንም። እንዲያውም የቆዩ #ስነ - ቃሎችና #አባባሎች ናቸው። ስለዚህ #በእውነትና #በመንፈስ ሆነን <<የምትወዱትን ሁሉ ለምኑ ይሆንላችሁማል>> ያለውን ጌታ ሰምተን #የልባችንን #ጩኸት #በኢየሱስ ስም እናቅርብ {ዩሐ 15፥7፣ ቆላ 3፥17}።
▶️ እንግዲህ ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶችና ቃሎቹ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ተስማምተው አድራሻቸው ወደ #ማርያም የሆኑ #መጽሐፍት ሁሉ #ለክርስትና ሕይወት ተገቢነት የሌላቸው #የአሕዛብ ልማዶች ናቸው። #በየጫካው፣ #በየዋሻው፣ #በየገደላ ገደሉ ተተርጉመው ተገኙ እየተባሉ #ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጪ የጻፏቸውንም ብጥስጣሽ የድሮ #አጋንንታዊ #መጻሕፍትን መከተል ከንቱ #ድካም ከመሆኑ ውጪ #ኃጢአትም ጭምር ነው። እንግዲህ #ውዳሴ {ራዕ 7፥12፣ ራዕ 4፥11} #ምስጋና {መዝ 150፤ 1-6} #ስግደት {ዘጸ 20፤ 3-5፣ ማቴ 4፥10} #መዝሙር {ኤፌ 5፥19} እንደተጻፈው #ለእግዚአብሔር ብቻና ወደ #እግዚአብሔር ብቻ #በመንፈስ ሊሆን ይገባል። አሜን!!
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
▶️ ለምሳሌ በተለምዶ <<ፀሎተ እግዚእትነ ማርያም>> ተብሎ የሚታወቀውን #የማርያምን #ጸሎት ከሉቃስ 1፤ 46-55 ብናየው #ማርያም #እግዚአብሔር ለራሷ ታላቅ ነገር ስላደረገላት የግል #የምስጋና ጸሎት አቀረበች እንጂ የእኛን #የግል #ጸሎት እያቀረበችልን አልነበረም። በሌሎችም መጽሐፍ #ውዳሴ ማርያም፣ #መልክዓ ማርያም፣ #አንቀጸ ብርሃን፣ #ይዌድስዋ መላእክት፣ #አርጋኖን፣ #መልክዓ ኪዳነ ምህረት፣ #መልክዓ ኤዶም፣ #መጽሐፈ ባርቶስ፣ #ሰኔ ጎልጎታ ወ.ዘ.ተ የሚያወሩት ስለእኛ #የግል ሁኔታ አይደሉም። ምናልባትም እኛ #ስለስራ፣ #ስለቤተሰቦቻችን፣ #ስለንግድ #ትርፋችን፣ #ስለትምህርታችን. . . ወ.ዘ.ተ ከሆነ #የልባችን #መሻት እነዚህን #መጻሕፍት አርባ ጊዜ ብናገላብጣቸው በአንዳቸውም ውስጥ #በበቂና በተሟላ ሁኔታ #ልባችንን አይገልጡልንም። እንዲያውም የቆዩ #ስነ - ቃሎችና #አባባሎች ናቸው። ስለዚህ #በእውነትና #በመንፈስ ሆነን <<የምትወዱትን ሁሉ ለምኑ ይሆንላችሁማል>> ያለውን ጌታ ሰምተን #የልባችንን #ጩኸት #በኢየሱስ ስም እናቅርብ {ዩሐ 15፥7፣ ቆላ 3፥17}።
▶️ እንግዲህ ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶችና ቃሎቹ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ተስማምተው አድራሻቸው ወደ #ማርያም የሆኑ #መጽሐፍት ሁሉ #ለክርስትና ሕይወት ተገቢነት የሌላቸው #የአሕዛብ ልማዶች ናቸው። #በየጫካው፣ #በየዋሻው፣ #በየገደላ ገደሉ ተተርጉመው ተገኙ እየተባሉ #ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጪ የጻፏቸውንም ብጥስጣሽ የድሮ #አጋንንታዊ #መጻሕፍትን መከተል ከንቱ #ድካም ከመሆኑ ውጪ #ኃጢአትም ጭምር ነው። እንግዲህ #ውዳሴ {ራዕ 7፥12፣ ራዕ 4፥11} #ምስጋና {መዝ 150፤ 1-6} #ስግደት {ዘጸ 20፤ 3-5፣ ማቴ 4፥10} #መዝሙር {ኤፌ 5፥19} እንደተጻፈው #ለእግዚአብሔር ብቻና ወደ #እግዚአብሔር ብቻ #በመንፈስ ሊሆን ይገባል። አሜን!!
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
▶️ ምስለ ፍቁር ወልዳ ተብሎ የተሰየመው #ሥዕል "አንዲት ሴት ('ማርያም') ልዩ #ሐምራዊ_መጎናጸፊያ ለብሳ በአንድ #ረዘም ያለ #ወንበር ላይ ተቀምጣና #በግራ እጇ ልጇን ('ኢየሱስን') ታቅፋ በቀኝ ትከሻዋ በኩል #ክንፉን ወደላይ #የዘረጋ #ሰው የሚመስል ('መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል')፣ በግራ ትከሻዋም በኩል እንደዚሁ #ክንፉን ወደላይ #የዘረጋ #ሰው የሚመስል ('መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል') ሆነው እነዚህ 'መላእክት' በአንዳንድ ቦታ ላይ #ሰይፍ አንዳንድ ጊዜም #አበባ አንዳንድ ጊዜም የ "ቸ" ቅርጽ ያለው #በትር አንዳንዴም #ጦር ይዘው የሚሳለው #ሥዕል ነው።
▶️ ይህ #ሥዕል በተለይ #በኢትዮጵያ በብዙ #አዋልድ_መጽሐፍት ውስጥና #በፖስተር #መልክ ተስሎ #በየገዳማቱና #አድባራቱ እንዲሁም በየገበያ ቦታ በተለያየ መጠን ይገኛል። ይህን #ሥዕል ለመጀመሪያ ጊዜ #በግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም ገዳም /ወሎ -- አንባሰል/ ውስጥ ያለው "ጤፉት" እና "ተአምረ ማርያም" የተባሉት መጽሐፍት <<ወንጌላዊው ሉቃስ ስሏታል[1]>> ብለው ከሚናገሩት በቀር ከእሱ ውጭ ብዙ #መረጃ የለም። ያለው #መረጃ ቢበዛ #ትውፊት ወይም ሰው እርስ በእርሱ የሚያወራው የተለመደ #ወሬ ብቻ ነው።
▶️ እነዚህ #መጻሕፍት የሚናገሩለት #ስዕል #በኢትዮጵያ ዋና #መዲና በሆነችው #በአዲስ_አበባ ከተማ "ብሔራዊ ሙዝየም" ውስጥ በቁፋሮ ተገኘ ተብሎ የሚጎበኘው #ስዕል ጋር ተመሳሳይነት ያለው ሲሆን ይህም #የአሳሳል_ጥበብና ሰዓሊው የተጠቀመባቸው #መሳሪያዎች ሲታዩ #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ገደማ የነበረ #ሰዓሊ እንደሆነ ያታመናል። ይህ ከሆነ ደግሞ #በወንጌላዊው ሉቃስና በዚህ #ስዕል መካከል #የ1,500 ዘመናት #ርቀት ስለሚኖር #ሉቃስ ሳላት የሚባለው #አፈ_ታሪክ ውሃ ይበላዋል። ይልቁንም #በገዳሙ #ታሪክ መሰረት "እፀ መስቀሉን" #በግሸን_ደብረ_ከርቤ_ገዳም አምጥቶ ሲሰጥ "የመጽሐፈ ጤፉት" እና "የተአምረ ማርያም መጽሐፍ" አብሮ በመስጠቱና የመጻሕፍቱ #ጸሐፊ #አጼ_ዘርዓ_ያዕቆብ በመሆኑ በሁለቱም #መጽሐፍት ውስጥ "ሉቃስን ማን መርማሪ ይመጣበታል እኛ ያልነውን የሚቀበል ሰው መች ይታጣል" በሚል በጊዜው #በድፍረት አስገብቶ ጽፎት እንደሚሆን #መገመት ይቻላል።
▶️ የካቶሊኩ #መጽሐፍ ግን የ "እመ አምላክ ምስል ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ሳለ የሚነገርለት ቅዱስ ሉቃስ መሆኑን ማረጋገጫና ማስረጃ የለንም" ብሏል[2]።
▶️ የቤተ ክርስቲያን #ታሪክ ፀሐፊ የሆኑት #ሉሌ_መልአኩም "ሉቃስ ስሎታል ብለው ብዙዎች ይተርካሉ" ብለው #በአፈ_ታሪክ ብቻ እንጂ #ምንጭ እንዳጡለት ገልፀዋል[3]።
▶️ በመሰረቱ #ወንጌላዊው_ሉቃስ #የህክምና_ባለሙያ እንጅ #ሰዓሊ እንደነበረ መጽሐፍ ቅዱስ አይናገርም {ቆላ 4፥14}። ፈጽሞ #የስዕል ጊዜ እንኳን የነበረው #ሰው አልነበረም።
ሌላው #ቅድስት_ድንግል_ማርያም በድንግልና #ኢየሱስ ክርስቶስን ከወለደች ቡኋላ እንደ #መቅደስ ስርዓት #ግዝረት ለመፈጸም #በስምንተኛው ቀን (የመንጻት ወራቷ በተፈጸመ ጊዜ) ወደ #ቤተመቅደስ በመሄድ #የሙሴን_ህግ ስትፈጽም #የሙሴ_ህግ እንደሚያዘው አንዲት #ሴት ከወለደች ቡኋላ #የመንጻቷ ጊዜ ሲደርስ #ጠቦት (በግ) ይዛ #ስርዓቱን መፈጸም ነበረባት። በመሆኑም #ጠቦት የሚገዛ #ገንዘብ ስላልነበራት በድህነት አቅሟ #ህጉ የሚፈቅድላትን #ሁለት #የእርግብ_ጫጩቶች #ለመስዋት አቅርባለች [ሉቃ 2፥23፣ ዘሌ 12፥8]።
▶️ ማርያም በኖረችበት #ዘመን #የወፍ_ዝርያዎች ዋጋ 5 ሳንቲም ነበር [ማቴ 10፥29]። እነዚህን 2 #ጫጩቶች ማምጣቷ #ህጉ እንደሚል አንዱን #ስለሀጢአቷ ሌላኛው ደግሞ #ለሚቃጠል_መስዋዕት (እግዚአብሔርን ለማምለክ) ነበር [ዘሌ 12፥8]።
እንግዲህ #ማርያም ፈጽሞ #በድህነት ትኖር ከነበረችና #መጽሐፍ ቅዱስ ይህን ከተናገረ #በስእሉ ላይ የተገለጸችው እጅግ #የከበረ ቤት ውስጥ #በዘመናዊ #ወንበር ላይ፣ #የከበረ #የወርቅ_ፈርጥ ያለባቸው #የሐር_መጎናፀፊያ (ወርቀ ዘቦ)፣ የሚገርም #ሐረጋማ ያሉት #የወርቅ_አክሊሎች #ዘመናውያን #ወይዛዝርት በሚቀቡት #የከንፈር_ቀለም (ሊፕስቲክ) ያሸበረቀችዋ #ሴት እውን #ማርያም ነች ብሎ ለመቀበል #ድፍረቱስ ይኖረን ይሆን?
ደግሞስ #አዋልድ_መጽሐፍት #ማርያም #ክርስቶስን ስትወልድ #የ16 ዓመት ወጣት ነበረች ካሉ #በስዕሉ ላይ የምትታየዋ ሴት #በግምት #ከ35-38 ዓመት የሆናት #ወይዘሮ እና #ከ12 ዓመት በላይ የሚሆነውን #ታዳጊ ወጣት #ታቅፋ የምትታየዋ #ስዕል #እውን #ማርያምንና_ክርስቶስን ይገልጻልን?
▶️ አንዳንድ ጊዜ #በአንዳንድ ቦታ ተስለው የሚገኙት ደግሞ "የማርያምና" የታቀፈችው #ልጅ መልክና #የጸጉር ቀለም #የሐበሻ #ጥቁር_ፀጉርና #አፍሮ ሁለቱም አንገቶቻቸው #ባለንቅሳት የሆኑ አሁን እነዚህ #እስራኤላዊያን የነበሩትን #ማርያምና #ክርስቶስን ይገልጻሉን?
▶️ ሌላኛው "የማርያም ስዕል" ደግሞ #በእንዝርት #ጥጥ_ስትፈትል የሚያሳየውን ብንመለከት ይህ #የቤት_ተግባር #የኢትዮጵያን እናቶች ተግባር ወይስ #የእስራኤላውያን ባህል?
▶️ በመሆኑም ሁሉንም #የማርያምን_ስዕል ደርድረን ብንመለከተው #ሰዓሊው ደስ ያለውን #ቀለምና_ቅርጽ ያሳረፈበት ለእለት ጉርሱ #ለገበያ ያቀረባቸው #ምስሎች ስለሆኑ #አምልኮና_ስግደቱን ትተን #ስዕሎቻችንን #ለቅርስነትና #ለማስተማርያ ብቻ እናውላቸው!
@gedlatnadersanat
(9.6▶️ጥያቄ) ይቀጥላል. . .
@gedlatnadersanat
▶️ ይህ #ሥዕል በተለይ #በኢትዮጵያ በብዙ #አዋልድ_መጽሐፍት ውስጥና #በፖስተር #መልክ ተስሎ #በየገዳማቱና #አድባራቱ እንዲሁም በየገበያ ቦታ በተለያየ መጠን ይገኛል። ይህን #ሥዕል ለመጀመሪያ ጊዜ #በግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም ገዳም /ወሎ -- አንባሰል/ ውስጥ ያለው "ጤፉት" እና "ተአምረ ማርያም" የተባሉት መጽሐፍት <<ወንጌላዊው ሉቃስ ስሏታል[1]>> ብለው ከሚናገሩት በቀር ከእሱ ውጭ ብዙ #መረጃ የለም። ያለው #መረጃ ቢበዛ #ትውፊት ወይም ሰው እርስ በእርሱ የሚያወራው የተለመደ #ወሬ ብቻ ነው።
▶️ እነዚህ #መጻሕፍት የሚናገሩለት #ስዕል #በኢትዮጵያ ዋና #መዲና በሆነችው #በአዲስ_አበባ ከተማ "ብሔራዊ ሙዝየም" ውስጥ በቁፋሮ ተገኘ ተብሎ የሚጎበኘው #ስዕል ጋር ተመሳሳይነት ያለው ሲሆን ይህም #የአሳሳል_ጥበብና ሰዓሊው የተጠቀመባቸው #መሳሪያዎች ሲታዩ #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ገደማ የነበረ #ሰዓሊ እንደሆነ ያታመናል። ይህ ከሆነ ደግሞ #በወንጌላዊው ሉቃስና በዚህ #ስዕል መካከል #የ1,500 ዘመናት #ርቀት ስለሚኖር #ሉቃስ ሳላት የሚባለው #አፈ_ታሪክ ውሃ ይበላዋል። ይልቁንም #በገዳሙ #ታሪክ መሰረት "እፀ መስቀሉን" #በግሸን_ደብረ_ከርቤ_ገዳም አምጥቶ ሲሰጥ "የመጽሐፈ ጤፉት" እና "የተአምረ ማርያም መጽሐፍ" አብሮ በመስጠቱና የመጻሕፍቱ #ጸሐፊ #አጼ_ዘርዓ_ያዕቆብ በመሆኑ በሁለቱም #መጽሐፍት ውስጥ "ሉቃስን ማን መርማሪ ይመጣበታል እኛ ያልነውን የሚቀበል ሰው መች ይታጣል" በሚል በጊዜው #በድፍረት አስገብቶ ጽፎት እንደሚሆን #መገመት ይቻላል።
▶️ የካቶሊኩ #መጽሐፍ ግን የ "እመ አምላክ ምስል ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ሳለ የሚነገርለት ቅዱስ ሉቃስ መሆኑን ማረጋገጫና ማስረጃ የለንም" ብሏል[2]።
▶️ የቤተ ክርስቲያን #ታሪክ ፀሐፊ የሆኑት #ሉሌ_መልአኩም "ሉቃስ ስሎታል ብለው ብዙዎች ይተርካሉ" ብለው #በአፈ_ታሪክ ብቻ እንጂ #ምንጭ እንዳጡለት ገልፀዋል[3]።
▶️ በመሰረቱ #ወንጌላዊው_ሉቃስ #የህክምና_ባለሙያ እንጅ #ሰዓሊ እንደነበረ መጽሐፍ ቅዱስ አይናገርም {ቆላ 4፥14}። ፈጽሞ #የስዕል ጊዜ እንኳን የነበረው #ሰው አልነበረም።
ሌላው #ቅድስት_ድንግል_ማርያም በድንግልና #ኢየሱስ ክርስቶስን ከወለደች ቡኋላ እንደ #መቅደስ ስርዓት #ግዝረት ለመፈጸም #በስምንተኛው ቀን (የመንጻት ወራቷ በተፈጸመ ጊዜ) ወደ #ቤተመቅደስ በመሄድ #የሙሴን_ህግ ስትፈጽም #የሙሴ_ህግ እንደሚያዘው አንዲት #ሴት ከወለደች ቡኋላ #የመንጻቷ ጊዜ ሲደርስ #ጠቦት (በግ) ይዛ #ስርዓቱን መፈጸም ነበረባት። በመሆኑም #ጠቦት የሚገዛ #ገንዘብ ስላልነበራት በድህነት አቅሟ #ህጉ የሚፈቅድላትን #ሁለት #የእርግብ_ጫጩቶች #ለመስዋት አቅርባለች [ሉቃ 2፥23፣ ዘሌ 12፥8]።
▶️ ማርያም በኖረችበት #ዘመን #የወፍ_ዝርያዎች ዋጋ 5 ሳንቲም ነበር [ማቴ 10፥29]። እነዚህን 2 #ጫጩቶች ማምጣቷ #ህጉ እንደሚል አንዱን #ስለሀጢአቷ ሌላኛው ደግሞ #ለሚቃጠል_መስዋዕት (እግዚአብሔርን ለማምለክ) ነበር [ዘሌ 12፥8]።
እንግዲህ #ማርያም ፈጽሞ #በድህነት ትኖር ከነበረችና #መጽሐፍ ቅዱስ ይህን ከተናገረ #በስእሉ ላይ የተገለጸችው እጅግ #የከበረ ቤት ውስጥ #በዘመናዊ #ወንበር ላይ፣ #የከበረ #የወርቅ_ፈርጥ ያለባቸው #የሐር_መጎናፀፊያ (ወርቀ ዘቦ)፣ የሚገርም #ሐረጋማ ያሉት #የወርቅ_አክሊሎች #ዘመናውያን #ወይዛዝርት በሚቀቡት #የከንፈር_ቀለም (ሊፕስቲክ) ያሸበረቀችዋ #ሴት እውን #ማርያም ነች ብሎ ለመቀበል #ድፍረቱስ ይኖረን ይሆን?
ደግሞስ #አዋልድ_መጽሐፍት #ማርያም #ክርስቶስን ስትወልድ #የ16 ዓመት ወጣት ነበረች ካሉ #በስዕሉ ላይ የምትታየዋ ሴት #በግምት #ከ35-38 ዓመት የሆናት #ወይዘሮ እና #ከ12 ዓመት በላይ የሚሆነውን #ታዳጊ ወጣት #ታቅፋ የምትታየዋ #ስዕል #እውን #ማርያምንና_ክርስቶስን ይገልጻልን?
▶️ አንዳንድ ጊዜ #በአንዳንድ ቦታ ተስለው የሚገኙት ደግሞ "የማርያምና" የታቀፈችው #ልጅ መልክና #የጸጉር ቀለም #የሐበሻ #ጥቁር_ፀጉርና #አፍሮ ሁለቱም አንገቶቻቸው #ባለንቅሳት የሆኑ አሁን እነዚህ #እስራኤላዊያን የነበሩትን #ማርያምና #ክርስቶስን ይገልጻሉን?
▶️ ሌላኛው "የማርያም ስዕል" ደግሞ #በእንዝርት #ጥጥ_ስትፈትል የሚያሳየውን ብንመለከት ይህ #የቤት_ተግባር #የኢትዮጵያን እናቶች ተግባር ወይስ #የእስራኤላውያን ባህል?
▶️ በመሆኑም ሁሉንም #የማርያምን_ስዕል ደርድረን ብንመለከተው #ሰዓሊው ደስ ያለውን #ቀለምና_ቅርጽ ያሳረፈበት ለእለት ጉርሱ #ለገበያ ያቀረባቸው #ምስሎች ስለሆኑ #አምልኮና_ስግደቱን ትተን #ስዕሎቻችንን #ለቅርስነትና #ለማስተማርያ ብቻ እናውላቸው!
@gedlatnadersanat
(9.6▶️ጥያቄ) ይቀጥላል. . .
@gedlatnadersanat