ተሻሽሎ የቀረበ
መጽሀፈ ሰአታት
💠 "ኪሩቤል አፍራሰ ፌማ፣ ወሱራፌል ዘራማ፣ ክሉላነ ሞገስ ወግርማ፣ ይሴብሑኪ ማርያም በሐዋዝ ዜማ"
💠 " ግርማንና ሞገስን የተቀዳጁ የፌማ ፈረሶች ኪሩቤልና ራማዊው ሱራፌልም ባማረ ዜማ ማርያም ሆይ አንቺን ያመሰግኑሻል"
/ኲሎሙ ዘኪዳነ ምህረት -- ገጽ 109/
▶️ በዚህ ክፍል ላይ ደራሲው #ኪሩቤልና #ሱራፌል ባማረ ዜማ #ማርያምን #እንደሚያመሰግኗት ይናገራል። በእርግጥ እነዚህ #ቅዱሳን #ፍጥረታት #ተጨማሪ አድርገው ወይም #እግዚአብሔርን #ትተው #የሚያመሰግኑት #ሌላ ተመስጋኝ #ፍጡር #እንደተመደበላቸው የሚያሳይ #መፅሀፍቅዱሳዊ መረጃ የለንም። ደግሞም #በሰማይ #ፍጡር #አይመሰገንም፤ ወደዚያች #ከተማ #የገባ ሁሉ #የከተማዋን #ባለቤት #ያመሰግናል፤ <እኔ ልመስገን> የሚል #ፍጡርም የለም።
<ድንግል ማርያምም> በሰማይ #ከአእላፋት #መላእክትና #ከቅዱሳን ጋር ሆና ስለተደረገላት ነገር #ፈጣሪዎን ታመሰግናለች።
ከዚህ ውጪ ግን በዚያ #በሰማይ #ከኪሩቤልና #ከሱራፌል #ውዳሴን #ትቀበላለች ብሎ ማሰብ #በምድር እንኳን #የተወገዘውን #ፍጡራንን #ማምለክ ወደ #ሰማይ ለማውጣትና #በሰማይም #ተቀባይነት ያለው #ለማስመሰል የተደረገ ^ጥረት እንደሆነ #አስተዋዮች አያጡትም።
▶️ የሰማይ አምልኮ በተገለጠበት #በራእይ #መፅሀፍም #ቅዱሳን #መላእክት #በአንዱም አጋጣሚ #ፍጡራንን #ሲያመልኩ #አለመታየታቸው #ትምህርት ሊሆነን ይገባል።
<የጌታን እናት> የሕይወት #ታሪክ በሚገባ የሚያውቁ #ሐዋሪያት እንኳ ምንም #የጌታቸው #እናት ብትሆንም እርሷ #ምስጋናና፣ ውዳሴ #ልትቀበል #እንደሚገባት ለማመልከት #አንድ #ጥቅስ እንኳን አልፃፉልንም።
<< እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ #ብፅኢት ይሉኛል>>/ሉቃ 1-48/። ብላ ራሷ #ድንግል #ማርያም የተናገረችው #ቃልም ቢሆን እንደ #ኤልሳቤጥ <ከጌታ የተነገረላት ይፈጸማልና ያመነች ብጽኢት ናት>/ሉቃ 1-45/። ብሎ #ስለጌታ #እናት #በሦስተኛ መደብ #ምሥክርነት #መስጠት ማለት ነው እንጅ #እርሷ #ከሞተች ቡሀላ #በጸሎትና #በውዳሴ #በሁለተኛ #መደብ
<< #ማርያም ሆይ #ብጽኢት ነሽ>> ማለትን የሚያመለክት አይደለም።
( <ለድንግል ማርያም የሚጠቀሱ የተለመዱ መጽሀፍ ቅዱሳዊ ጥቅሶችና ማብራሪያቸው> በሚለው ስር ሰፊ ማብራሪያ ያገኙበታል።)
#ሐዋርያትም ለእርሷ የሚሆን #ውዳሴ አላቀረቡም፤ ይህንም አለማዳረጋቸው #በንቀት ሳይሆን #ማድረግ የሚገባቸውን #በውስጣቸው የሚኖር #መንፈስ #ቅዱስ ስለሚያሳያቸው ነው። #በሰማይ ያሉ #መላእክትም ባመሰገኑ ጊዜ ሁሉ #እሷን አለመጨመራቸው ይህን ማድረግ #ስህተት ስለሆነ ነው። በመሆኑም #የሰማይ #ቅዱሳን #ፍጥረታት #የሚያመሰግኑትንና፣ #ምስጋና #የሚገባውን #ጠንቅቀው ስለሚያቁ #ሲያመሰግኑ እንዲህ ይላሉ፤ ፦
<<መጽሐፉን ትወስድ ዘንድ ማኅተሞቹንም ትፈታ ዘንድ #ይገባሃል፥ #ታርደሃልና፥ #በደምህም ለእግዚአብሔር #ከነገድ ሁሉ #ከቋንቋም ሁሉ #ከወገንም ሁሉ #ከሕዝብም ሁሉ #ሰዎችን #ዋጅተህ #ለአምላካችን #መንግሥትና #ካህናት ይሆኑ ዘንድ አደረግሃቸው፥ በምድርም ላይ #ይነግሣሉ እያሉ አዲስን ቅኔ ይዘምራሉ።>>
<<አየሁም፥ በዙፋኑም በእንስሶቹም በሽማግሌዎቹም ዙሪያ የብዙ መላእክትን ድምፅ ሰማሁ፤ ቍጥራቸውም አእላፋት ጊዜ አእላፋትና ሺህ ጊዜ ሺህ ነበር፥ በታላቅም ድምፅ። #የታረደው #በግ #ኃይልና #ባለ #ጠግነት #ጥበብም #ብርታትም #ክብርም #ምስጋናም #በረከትም #ሊቀበል #ይገባዋል አሉ።>> /ራእይ 5፤ 9-12/።
በዚህ ክፍል ላይ #ሲመሰገን የምናየው #ክርስቶስ ነው እንጅ #ድንግል ማርያም አይደለችም።
በአካባቢው መኖሯንም የሚገልጽ ምንም #የመጽሀፍ #ቅዱስ ክፍል የለም። በተጨማሪም እስቲ የሚከተሉትን ጥቅሶች እንመልከታቸው፤ ፦
✅ ራእይ 4-8 , 7-9 , 11-15 , 12-10 , 15-3 , 19፥1።
በእነዚህም #ጥቅሶች #በሙሉ #ከጌታ #በስተቀር #በሰማይ #ማንም #አልተመሰገነም። #በመንፈስ #ቅዱስ #ተመርተው #የጌታ #ሰዎች የጻፉት #መጽሀፍ #ቅዱስ በሰማይ #የሚመሰገነውንና ያለውን #የአምልኮ #ስርዓት በዚህ ዓይነት አስቀምጦልናል። ስለሆነም #ያላየነውንና #ያልሰማነውን #በመጽሀፍ #ቅዱስም የሌለውን በሚያስተምሩ #ሰዎች ላይ #በእውነትና #በመንፈስ የሚመለከው #አምላክ ይፈርድባቸዋል። #ከቅዱስ #መጽሐፍ #ሐሳብና #እውነታ በተለየ መንገድ <<በሰማይ ማርያም ትመሰገናለች፤ እነ ሱራፌል ያመሰግኗታል>> ማለቱ ራስን #ሀሰተኛ #ምስክር ማድረግ ነው። ይህም #በእግዚአብሄር ፊት ተጠያቂ ያደርጋል። ምክንያቱም #በእውነተኛው #ቅዱስ #መጽሀፍ #ባለመመዝገቡና #እውነት ባለመሆኑ ነው። ስለሆነም #ኪሩቤልና #ሱራፌል እንዲህ ያለውን #ስህተት ይፈጽማሉ ብሎ #መመስከሩ #የሀሰት #ምስክር #ያሰኛል እንጂ #ማርያምንም ሆነ #ኪሩቤልን ደስ ማሰኘት እንዳልሆነ #መገንዘብ ይገባል። ዩሐንስ #በራእይ ያን ሁሉ #ምስጋና ሲያይ አንዴ እንኳ <ድንግል ማርያም> #ስትመሰገን አልሰማም። በመሆኑም #ኪሩቤልና #ሱራፌል <<የታረደውን በግ>> ብቻ #እንደሚያመሰግኑ #መመስከሩ በቂ ነውና እንዲህ የሚያደርጉትን <<ከተጻፈው አትለፍ>> /1ቆሮ 4፥6/ የሚለውን #የተቀደሰ #መመሪያ ተማሩ እንላቸዋለን።
✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝
@gedlatnadersanat
መጽሀፈ ሰአታት
💠 "ኪሩቤል አፍራሰ ፌማ፣ ወሱራፌል ዘራማ፣ ክሉላነ ሞገስ ወግርማ፣ ይሴብሑኪ ማርያም በሐዋዝ ዜማ"
💠 " ግርማንና ሞገስን የተቀዳጁ የፌማ ፈረሶች ኪሩቤልና ራማዊው ሱራፌልም ባማረ ዜማ ማርያም ሆይ አንቺን ያመሰግኑሻል"
/ኲሎሙ ዘኪዳነ ምህረት -- ገጽ 109/
▶️ በዚህ ክፍል ላይ ደራሲው #ኪሩቤልና #ሱራፌል ባማረ ዜማ #ማርያምን #እንደሚያመሰግኗት ይናገራል። በእርግጥ እነዚህ #ቅዱሳን #ፍጥረታት #ተጨማሪ አድርገው ወይም #እግዚአብሔርን #ትተው #የሚያመሰግኑት #ሌላ ተመስጋኝ #ፍጡር #እንደተመደበላቸው የሚያሳይ #መፅሀፍቅዱሳዊ መረጃ የለንም። ደግሞም #በሰማይ #ፍጡር #አይመሰገንም፤ ወደዚያች #ከተማ #የገባ ሁሉ #የከተማዋን #ባለቤት #ያመሰግናል፤ <እኔ ልመስገን> የሚል #ፍጡርም የለም።
<ድንግል ማርያምም> በሰማይ #ከአእላፋት #መላእክትና #ከቅዱሳን ጋር ሆና ስለተደረገላት ነገር #ፈጣሪዎን ታመሰግናለች።
ከዚህ ውጪ ግን በዚያ #በሰማይ #ከኪሩቤልና #ከሱራፌል #ውዳሴን #ትቀበላለች ብሎ ማሰብ #በምድር እንኳን #የተወገዘውን #ፍጡራንን #ማምለክ ወደ #ሰማይ ለማውጣትና #በሰማይም #ተቀባይነት ያለው #ለማስመሰል የተደረገ ^ጥረት እንደሆነ #አስተዋዮች አያጡትም።
▶️ የሰማይ አምልኮ በተገለጠበት #በራእይ #መፅሀፍም #ቅዱሳን #መላእክት #በአንዱም አጋጣሚ #ፍጡራንን #ሲያመልኩ #አለመታየታቸው #ትምህርት ሊሆነን ይገባል።
<የጌታን እናት> የሕይወት #ታሪክ በሚገባ የሚያውቁ #ሐዋሪያት እንኳ ምንም #የጌታቸው #እናት ብትሆንም እርሷ #ምስጋናና፣ ውዳሴ #ልትቀበል #እንደሚገባት ለማመልከት #አንድ #ጥቅስ እንኳን አልፃፉልንም።
<< እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ #ብፅኢት ይሉኛል>>/ሉቃ 1-48/። ብላ ራሷ #ድንግል #ማርያም የተናገረችው #ቃልም ቢሆን እንደ #ኤልሳቤጥ <ከጌታ የተነገረላት ይፈጸማልና ያመነች ብጽኢት ናት>/ሉቃ 1-45/። ብሎ #ስለጌታ #እናት #በሦስተኛ መደብ #ምሥክርነት #መስጠት ማለት ነው እንጅ #እርሷ #ከሞተች ቡሀላ #በጸሎትና #በውዳሴ #በሁለተኛ #መደብ
<< #ማርያም ሆይ #ብጽኢት ነሽ>> ማለትን የሚያመለክት አይደለም።
( <ለድንግል ማርያም የሚጠቀሱ የተለመዱ መጽሀፍ ቅዱሳዊ ጥቅሶችና ማብራሪያቸው> በሚለው ስር ሰፊ ማብራሪያ ያገኙበታል።)
#ሐዋርያትም ለእርሷ የሚሆን #ውዳሴ አላቀረቡም፤ ይህንም አለማዳረጋቸው #በንቀት ሳይሆን #ማድረግ የሚገባቸውን #በውስጣቸው የሚኖር #መንፈስ #ቅዱስ ስለሚያሳያቸው ነው። #በሰማይ ያሉ #መላእክትም ባመሰገኑ ጊዜ ሁሉ #እሷን አለመጨመራቸው ይህን ማድረግ #ስህተት ስለሆነ ነው። በመሆኑም #የሰማይ #ቅዱሳን #ፍጥረታት #የሚያመሰግኑትንና፣ #ምስጋና #የሚገባውን #ጠንቅቀው ስለሚያቁ #ሲያመሰግኑ እንዲህ ይላሉ፤ ፦
<<መጽሐፉን ትወስድ ዘንድ ማኅተሞቹንም ትፈታ ዘንድ #ይገባሃል፥ #ታርደሃልና፥ #በደምህም ለእግዚአብሔር #ከነገድ ሁሉ #ከቋንቋም ሁሉ #ከወገንም ሁሉ #ከሕዝብም ሁሉ #ሰዎችን #ዋጅተህ #ለአምላካችን #መንግሥትና #ካህናት ይሆኑ ዘንድ አደረግሃቸው፥ በምድርም ላይ #ይነግሣሉ እያሉ አዲስን ቅኔ ይዘምራሉ።>>
<<አየሁም፥ በዙፋኑም በእንስሶቹም በሽማግሌዎቹም ዙሪያ የብዙ መላእክትን ድምፅ ሰማሁ፤ ቍጥራቸውም አእላፋት ጊዜ አእላፋትና ሺህ ጊዜ ሺህ ነበር፥ በታላቅም ድምፅ። #የታረደው #በግ #ኃይልና #ባለ #ጠግነት #ጥበብም #ብርታትም #ክብርም #ምስጋናም #በረከትም #ሊቀበል #ይገባዋል አሉ።>> /ራእይ 5፤ 9-12/።
በዚህ ክፍል ላይ #ሲመሰገን የምናየው #ክርስቶስ ነው እንጅ #ድንግል ማርያም አይደለችም።
በአካባቢው መኖሯንም የሚገልጽ ምንም #የመጽሀፍ #ቅዱስ ክፍል የለም። በተጨማሪም እስቲ የሚከተሉትን ጥቅሶች እንመልከታቸው፤ ፦
✅ ራእይ 4-8 , 7-9 , 11-15 , 12-10 , 15-3 , 19፥1።
በእነዚህም #ጥቅሶች #በሙሉ #ከጌታ #በስተቀር #በሰማይ #ማንም #አልተመሰገነም። #በመንፈስ #ቅዱስ #ተመርተው #የጌታ #ሰዎች የጻፉት #መጽሀፍ #ቅዱስ በሰማይ #የሚመሰገነውንና ያለውን #የአምልኮ #ስርዓት በዚህ ዓይነት አስቀምጦልናል። ስለሆነም #ያላየነውንና #ያልሰማነውን #በመጽሀፍ #ቅዱስም የሌለውን በሚያስተምሩ #ሰዎች ላይ #በእውነትና #በመንፈስ የሚመለከው #አምላክ ይፈርድባቸዋል። #ከቅዱስ #መጽሐፍ #ሐሳብና #እውነታ በተለየ መንገድ <<በሰማይ ማርያም ትመሰገናለች፤ እነ ሱራፌል ያመሰግኗታል>> ማለቱ ራስን #ሀሰተኛ #ምስክር ማድረግ ነው። ይህም #በእግዚአብሄር ፊት ተጠያቂ ያደርጋል። ምክንያቱም #በእውነተኛው #ቅዱስ #መጽሀፍ #ባለመመዝገቡና #እውነት ባለመሆኑ ነው። ስለሆነም #ኪሩቤልና #ሱራፌል እንዲህ ያለውን #ስህተት ይፈጽማሉ ብሎ #መመስከሩ #የሀሰት #ምስክር #ያሰኛል እንጂ #ማርያምንም ሆነ #ኪሩቤልን ደስ ማሰኘት እንዳልሆነ #መገንዘብ ይገባል። ዩሐንስ #በራእይ ያን ሁሉ #ምስጋና ሲያይ አንዴ እንኳ <ድንግል ማርያም> #ስትመሰገን አልሰማም። በመሆኑም #ኪሩቤልና #ሱራፌል <<የታረደውን በግ>> ብቻ #እንደሚያመሰግኑ #መመስከሩ በቂ ነውና እንዲህ የሚያደርጉትን <<ከተጻፈው አትለፍ>> /1ቆሮ 4፥6/ የሚለውን #የተቀደሰ #መመሪያ ተማሩ እንላቸዋለን።
✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝
@gedlatnadersanat
▶️ እነዚህ #አለባበሶች ግን አሁን #በቤተ መቅደስ ውስጥ እንዲያገለግሉ አድርጋ #የኢትዮጵያ ኦ.ተ.ቤተ ክርስቲያን ከመደበቻቸው #የካህናት አለባበስ #በቁጥርም፣ #በመልክም #በዲዛይንም እጅግ #የተራራቀ ነው። በብሉይ ኪዳን የነበሩት #የሊቀ ካህናት አለባበስ አንድ በአንድ መግለጽ አጀንዳችን ስላልሆነ እኛም እንደ #ጳውሎስ <<ስለእነዚህ እንዳንተርክ አሁን አንችልም>> {ዕብ 9፥5}። ይሁን እንጂ #በቤተ መቅደሱ (ቅድስተ ቅዱሳን) ውስጥ #ሴቶች ፈጽሞው የሚገቡበት ሁኔታ አልነበረም።
ይኸው #ካህን እንኳ በተገቢ ሁኔታ አለባበሱን አስተካክሎና ስለራሱ #ኃጢአት #መስዋዕትን በቅድሚያ አቅርቦ የህዝቡን #ኃጢአት የሚያስተሰርይበትን #መስዋዕት ይዞ በብዙ #ፍርሃት #መጋረጃውን ገልጦ ቢገባ #በታቦቱ #መክደኛ ላይ በወረደው #ደመና #ዓምድ መሰረት #እግዚአብሔር ያናግረዋል። ነገር ግን #ሊቀ ካህኑ #ባይቀደስና በተገቢው ሁኔታ #አለባበሱን #ሳያስተካክል ቢቀርና የመሳሰሉት ነገሮች ባያሟላ እዚያው #ይቀሰፍና #ይሞታል። በውጭ #በአደባባይ የተሰበሰበው #ምህረት ጠባቂ ህዝብ #ካህኑ ቢዘገይባቸውም #እንደተቀሰፈና #እንደሞተ ስለሚገባቸው #በወገቡ ላይ እስከውጨኛው ድረስ በታሰረው #ሰንሰለት ጎትተው ያወጡታል እንጂ እንኳንስ #ሴቶች #ወንዶች እንኳ ገብተው በፍጹም #ሬሳውን አያወጡም።
እንግዲህ ይኸው #ስርዓት በተሟላ መልኩ #ከድንኳንነት ወደ #ህንጻ ቤት ተቀይሮ #የዳዊት ልጅ #ሰለሞን #በኢየሩሳሌም እጅግ ውብ አድርጎ ሰራው። #የሰለሞን #ቤተመቅደስ #ሴቶች #ከአደባባዩ ውጭ ባለው #ዓምድ እንደ #ሃና #ይፀልያሉ እንጂ {1ኛ ሳሙ 1፥9} በጭራሽ #በቅድስተ ቅዱሳኑ (በቤተመቅደሱ) ውስጥ #ሴቶች አይገቡም ነበር።
ይኸው #ካህን እንኳ በተገቢ ሁኔታ አለባበሱን አስተካክሎና ስለራሱ #ኃጢአት #መስዋዕትን በቅድሚያ አቅርቦ የህዝቡን #ኃጢአት የሚያስተሰርይበትን #መስዋዕት ይዞ በብዙ #ፍርሃት #መጋረጃውን ገልጦ ቢገባ #በታቦቱ #መክደኛ ላይ በወረደው #ደመና #ዓምድ መሰረት #እግዚአብሔር ያናግረዋል። ነገር ግን #ሊቀ ካህኑ #ባይቀደስና በተገቢው ሁኔታ #አለባበሱን #ሳያስተካክል ቢቀርና የመሳሰሉት ነገሮች ባያሟላ እዚያው #ይቀሰፍና #ይሞታል። በውጭ #በአደባባይ የተሰበሰበው #ምህረት ጠባቂ ህዝብ #ካህኑ ቢዘገይባቸውም #እንደተቀሰፈና #እንደሞተ ስለሚገባቸው #በወገቡ ላይ እስከውጨኛው ድረስ በታሰረው #ሰንሰለት ጎትተው ያወጡታል እንጂ እንኳንስ #ሴቶች #ወንዶች እንኳ ገብተው በፍጹም #ሬሳውን አያወጡም።
እንግዲህ ይኸው #ስርዓት በተሟላ መልኩ #ከድንኳንነት ወደ #ህንጻ ቤት ተቀይሮ #የዳዊት ልጅ #ሰለሞን #በኢየሩሳሌም እጅግ ውብ አድርጎ ሰራው። #የሰለሞን #ቤተመቅደስ #ሴቶች #ከአደባባዩ ውጭ ባለው #ዓምድ እንደ #ሃና #ይፀልያሉ እንጂ {1ኛ ሳሙ 1፥9} በጭራሽ #በቅድስተ ቅዱሳኑ (በቤተመቅደሱ) ውስጥ #ሴቶች አይገቡም ነበር።
▶️ ይህም #ቤተመቅደስ #ማርያም በነበረችበት #ዘመን የነበረ ሲሆን ሁሉም #ሴቶች #በቁ.4 ላይ በተገለጸው ውስጥ በፍጹም #አይገቡም ነበር። ይሁን እንጂ #በውጭ (በተራ ቁ.7 ላይ) በተገለጸው #አደባባይ ላይ እንደ #የ91 ዓመቷ ዕድሜ #የፋኑኤል ልጅ #ሃና #ነብይት ዓይነቶች {ሉቃ 2፤ 36-38} #መቆም ይችሉ ነበር።
እስከዛሬም ድረስ የትኛዋም #ሴት ብትሆን #ቤተመቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ውስጥ #መግባት አልቻለችም። #ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን #ሴቶች ወደ #ቤተ መቅደስ እንዲገቡና #በመቅደስ ውስጥ #እንዲጸልዩ ለአፍታ እንኳ አለመፍቀዷ የራሷ #ስርዓት #ይደነግጋል[1]።
ታድያ #ማርያም በየትኛው #ቦታ በየትኛው #ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ #መኖሪያዋ አድርጋ አደገች? አዎን #ማርያም #ቤተ መቅደስ ነበረች የሚለው #ሃሳብ ከየት መጣ ቢባል #ከቁርዓን ነው {ሱረቱ አልዒምራን 3፥37}። እርሱም #ስለቤተ መቅደሱ ሁኔታ #እውቀት የለውምና አይፈረድበትም።
እስከዛሬም ድረስ የትኛዋም #ሴት ብትሆን #ቤተመቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ውስጥ #መግባት አልቻለችም። #ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን #ሴቶች ወደ #ቤተ መቅደስ እንዲገቡና #በመቅደስ ውስጥ #እንዲጸልዩ ለአፍታ እንኳ አለመፍቀዷ የራሷ #ስርዓት #ይደነግጋል[1]።
ታድያ #ማርያም በየትኛው #ቦታ በየትኛው #ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ #መኖሪያዋ አድርጋ አደገች? አዎን #ማርያም #ቤተ መቅደስ ነበረች የሚለው #ሃሳብ ከየት መጣ ቢባል #ከቁርዓን ነው {ሱረቱ አልዒምራን 3፥37}። እርሱም #ስለቤተ መቅደሱ ሁኔታ #እውቀት የለውምና አይፈረድበትም።
ይህ #ለከንፈርሽ፣ #ለጉሮሮሽ፣ #ለጡትሽ፣ #ለሽንጥሽ፣ #ለሆድሽ፣ #ለኩላሊትሽ፣ #ለአንጀትሽ፣ #ለእንብርትሽ፣ #ለማህፀንሽ፣ #ለድንግልናሽ፣ #ለተረከዝሽ፣ #ለጫማዎችሽ፣ #ለእግር ጥፍርሽ፣ #ለመቃብርሽ፣ የሚለው #መልክእ በየዕለቱ #በግልና #በጋራ በመከፋፈል #በቤተክርስቲያን ደረጃም፣ #በቃልም፣ #በመጽሐፍም ይደገማል።
▶️ እንግዲህ ይህ #አይነቱ #ምስጋና እንኳንስ #ለማርያም #ለክርስቶስ እንኳ ብናረገው #መጽሀፍ ቅዱሳዊ አይደለም። ሁሉም ከዚህ #አለም ወደ እዛኛው #አለም #በነፍሳቸው የተሻገሩ #ሰዎች #በምድር በነበሩበት #በስጋዊ ዘመናቸው #ከልጅነት እድሜ #እውቀት ወደ #አዋቂ #ሲያድጉ፣ #ሲበርዳቸው #ሲሞቃቸው፣ #ሲያዝኑ፣ #ሲደሰቱ፣ #ጥፍራቸውና #ጸጉራቸው ሲያድግ፣ #ሲያጥር፣ #ሰውነታቸው #ሲቆሽሽና ሲታጠብ.... ወዘተ እንደነበረው ሁሉ #በሰማይ እንደዛ አይታወቁም። #ሰማይ ሌላ #ስርዓት ነውና።
▶️ ስለዚህ #ድንግል ማርያም #በአጸደ ነፍስ ባለችበት #በሰማይ እንደ #ምድራዊ #ስጋ #አካል #ጥፍሯ በየቀኑ አያድግም፣ #ጡቶቿም ወተት #አያፈልቁም፣ #አንጀቶቿም በሀዘን #አይቃጠሉም፣ #ተረከዞቿም #ድጥ አያድጣቸውም፣ #እግሮቿም #ጫማ የላቸውም። <<ደግሞ ሰማያዊ አካል አለ፥ ምድራዊም አካል አለ፤ ነገር ግን የሰማያዊ አካል ክብር ልዩ ነው፥ የምድራዊም አካል ክብር ልዩ ነው።>> {1 ቆሮ 15፥40}። ስለሆነም #መልክዓ ማርያምና ተመሳሳይ #መጻሕፍት #ለአዕምሮ የማይመች #መጽሀፍ ቅዱሳዊ ያልሆነ #አጸያፊ #ስነ ጽሁፍ እንጂ #ጸሎት ሊሆን በፍጹም አይችልም።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
____________
[1] 📚፤ አለቃ ኪዳነ ወልፍ ክፍሌ ፤መጽሐፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፤ መልክእ፤ ገጽ 566፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፥ አ.አ 1948።
▶️ እንግዲህ ይህ #አይነቱ #ምስጋና እንኳንስ #ለማርያም #ለክርስቶስ እንኳ ብናረገው #መጽሀፍ ቅዱሳዊ አይደለም። ሁሉም ከዚህ #አለም ወደ እዛኛው #አለም #በነፍሳቸው የተሻገሩ #ሰዎች #በምድር በነበሩበት #በስጋዊ ዘመናቸው #ከልጅነት እድሜ #እውቀት ወደ #አዋቂ #ሲያድጉ፣ #ሲበርዳቸው #ሲሞቃቸው፣ #ሲያዝኑ፣ #ሲደሰቱ፣ #ጥፍራቸውና #ጸጉራቸው ሲያድግ፣ #ሲያጥር፣ #ሰውነታቸው #ሲቆሽሽና ሲታጠብ.... ወዘተ እንደነበረው ሁሉ #በሰማይ እንደዛ አይታወቁም። #ሰማይ ሌላ #ስርዓት ነውና።
▶️ ስለዚህ #ድንግል ማርያም #በአጸደ ነፍስ ባለችበት #በሰማይ እንደ #ምድራዊ #ስጋ #አካል #ጥፍሯ በየቀኑ አያድግም፣ #ጡቶቿም ወተት #አያፈልቁም፣ #አንጀቶቿም በሀዘን #አይቃጠሉም፣ #ተረከዞቿም #ድጥ አያድጣቸውም፣ #እግሮቿም #ጫማ የላቸውም። <<ደግሞ ሰማያዊ አካል አለ፥ ምድራዊም አካል አለ፤ ነገር ግን የሰማያዊ አካል ክብር ልዩ ነው፥ የምድራዊም አካል ክብር ልዩ ነው።>> {1 ቆሮ 15፥40}። ስለሆነም #መልክዓ ማርያምና ተመሳሳይ #መጻሕፍት #ለአዕምሮ የማይመች #መጽሀፍ ቅዱሳዊ ያልሆነ #አጸያፊ #ስነ ጽሁፍ እንጂ #ጸሎት ሊሆን በፍጹም አይችልም።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
____________
[1] 📚፤ አለቃ ኪዳነ ወልፍ ክፍሌ ፤መጽሐፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፤ መልክእ፤ ገጽ 566፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፥ አ.አ 1948።