ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
2.83K subscribers
536 photos
68 videos
81 files
391 links
〽️ ገድላትና ድርሳናት
〽️ 80 አሀዱ መጽሐፍ ቅዱስ
〽️ አዋልድ መጻሕፍት
〽️ ሌሎችንም ያለቦታቸው የገቡ የመጽሐፍቅዱስ ጥቅሶችና ኢ-መፅሐፍቅዱሳዊ የሆኑ ትምህርቶቻቸው በመፅሐፍ ቅዱስ ሲመዘኑ

እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል [ዮሐንስ 8፥32]
@teedy
@teedy

ኢየሱስ ማነው?👇
@Who_is_jesus
Download Telegram
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ እስቲ እነዚህን ጥቅሶች ይመልከቷቸው። 〽️ ሐዋ 1፤ 9-11፦ <<ይህንም ከተናገረ በኋላ እነርሱ እያዩት ከፍ ከፍ አለ፤ ደመናም ከዓይናቸው ሰውራ ተቀበለችው። እርሱም ሲሄድ ወደ ሰማይ ትኵር ብለው ሲመለከቱ ሳሉ፥ እነሆ፥ ነጫጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች በአጠገባቸው ቆሙ፤ ደግሞም። የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደሰማይ እየተመለከታችሁ ስለ ምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ…
〽️ ሐዋ 2፤ 14-18፣ 17-20፦

<<ነገር ግን ጴጥሮስ ከአሥራ አንዱ ጋር ቆመ፥ ድምፁንም ከፍ አድርጎ እንዲህ ሲል ተናገራቸው። አይሁድ በኢየሩሳሌምም የምትኖሩ ሁላችሁ፥ ይህ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን፥ ቃሎቼንም አድምጡ። ለእናንተ እንደ መሰላችሁ እነዚህ የሰከሩ አይደሉም፥ ከቀኑ ሦስተኛ ሰዓት ነውና፤ ነገር ግን ይህ በነቢዩ በኢዩኤል የተባለው ነው። እግዚአብሔር ይላል። በመጨረሻው ቀን እንዲህ ይሆናል፤ ሥጋ በለበሰ ሁሉ ላይ ከመንፈሴ አፈሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፥ ጎበዞቻችሁም ራእይ ያያሉ፥ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልም ያልማሉ. . .>>

⁉️ መንፈስቅዱስም የመጣው #ማርያም ስላለች ሳይሆን በነብዩ #በኢዩኤል #የተተነበየው #ይፈጸም ዘንድ ነበር። ስለዚህ #የማርያም #በአካል መኖር የተለየ ነገር አልነበረውም። #ማርያምም እዛ #ትንቢት ውስጥ መካተቷ <<ስጋ በለበሰ ሁሉ ላይ>> እንደተባለው #ማርያምን ጨምሮ ሳያበላልጥ #እኩል #በወንዶችና #በሴቶች ላይ ማደሩ፤ እሷም #ስጋ ከለበሱት ጋር #እኩል #መቆጠሯ ፈጽሞ ከሌላው #የተለየች እንዳልሆነች ያሳያል።

〽️ ሐዋ 2፤ 22-35፦

<<የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ፤ እርሱንም በእግዚአብሔር በተወሰነው አሳቡና በቀደመው እውቀቱ ተሰጥቶ በዓመፀኞች እጅ ሰቅላችሁ ገደላችሁት። እግዚአብሔር ግን የሞትን ጣር አጥፍቶ አስነሣው፥ ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለምና። . . . ስለ ክርስቶስ ትንሣኤ አስቀድሞ አይቶ፥ ነፍሱ በሲኦል እንዳልቀረች ሥጋውም መበስበስን እንዳላየ ተናገረ። ይህን ኢየሱስን እግዚአብሔር አስነሣው ለዚህም ነገር እኛ ሁላችን ምስክሮች ነን፤. .>>

⁉️ #ሐዋርያት #በመንፈስ ቅዱስ ሆነው #በመካከላቸው #ማርያም ብትኖርም <<የናዝሬቱን ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሄር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበር>> በሚል ቃል #ክርስቶስን ብቻ #ማዕከል ያደረገ #ስብከት #ሰጡ እንጂ #ስለማርያም ያሉት ነገር አልነበረም።

〽️ ሐዋ 2፤ 37-38፦

<<ይህንም በሰሙ ጊዜ ልባቸው ተነካ፥ ጴጥሮስንና ሌሎችንም ሐዋርያት። ወንድሞች ሆይ፥ ምን እናድርግ? አሉአቸው። ጴጥሮስም። ንስሐ ግቡ፥ ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፤ የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ።>>

⁉️ #የሐዋርያትን #ስብከት የሰሙት ህዝቦች #ሐዋርያትን ምን እናድርግ ብለው #ሲጠይቋቸው በመካከላችን እናቱ #ማርያም ስላለች #በእርሷ #አማላጅነት #እመኑ ወደ እርሷ ወይም #በእርሷ በኩል ቅረቡ ሳይሆን ያሉት #ንስሃ ገብታችሁ #በኢየሱስ ስም ተጠመቁ #የመንፈስ ቅዱስ #ስጦታ #ትቀበላላችሁ የሚል #ክርስቶስን #ብቻ የገለጸ #መልስ ነበር የሰጡት።

〽️ ሐዋ 2፥47፦

<<እግዚአብሔርንም እያመሰገኑ በሕዝብ ሁሉ ፊት ሞገስ ነበራቸው። ጌታም የሚድኑትን ዕለት ዕለት በእነርሱ ላይ ይጨምር ነበር።>>

⁉️ ሁሉም #በአንድነት #እግዚአብሔርን #በቀጥታ #ያመሰግኑ ነበር እንጂ ወደ #ማርያምም ሲጸልዩም ሆነ #ምስጋና ሲያቀርቡ አላየንም። በዚህም #ምክንያት የማርያም #በመካከላቸው #መኖርና #አለመኖር የተለየ ምንም #ጥቅም እንደሌለው የተረዱ ሲሆን #ጌታም #አብሮአቸው በመስራት #ዕለት #ዕለት #ቁጥራቸው ይጨምር ነበር።

▶️ ደግሞም #በብሉይም ይሁን #በአዲስ ኪዳን #እጹብ ድንቅ #በእግዚአብሄር ኃይል #ተአምራትን ካደረጉ #ሴቶች ይልቅ #ማርያም ከፍ ብላ የምትታይበት #አንድም #ተአምር #በመጽሀፍ ቅዱስ እንዳደረገች እንኳ #አልተጻፈም#በወንዶችም ቢሆን የተደረገው #ተአምር #ምድርን ሁሉ ቢያስገርምም ማንም <ከፍጡራን በላይ> የተባለ ግን የለም። ምክንያቱም #የተአምራቱ ባለቤት #እግዚአብሔር እንጂ #ሰዎች አይደሉምና። ስለዚህም እዚህ ላይ ልንገነዘበው የሚገባን #እውነት ቢኖር #ማርያም ከተባረኩ #በርካታ #ሴቶች #መካከል #የተባረከች #አንዷ #ሴት መሆኗን ነው {ሉቃ 1፥28 ፣ ሉቃ 1፥42}። #ቃሉም እንደ እርሱ ነው የሚለውና #ቃሉን #ብቻ እንመን።

✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/

🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆

"ማጣቀሻዎች - References"
_______________
[1] 📚፤ አባ መልከ ጻድቅ (ሊቀ ጳጳስ) <ኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ እምነትና ትምህርት> ገጽ 217፥ ንግድ ማተሚያ ድርጅት፡ አ.አ 1994 ዓ.ም።

📚፤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፤
<መጽሐፈ ሚስጥር> ገጽ 97፤
<መጽሀፈ ደጓ> ገጽ 380 እና 386።

📚፤ አባ ጎርጎሪዮስ (የሸዋ ሊቀ ጳጳስ)፡ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ ታሪክ፡ ገጽ 133፤ አ.አ ፡1994 ዓ.ም።

[2] 📚፤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
<መጽሀፈ ሚስጥር> ገጽ 97፥
"አርጋኖን ዘዓርብ" ገጽ 296፥ 3፤ 3-4። ተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት፤ 1989 ዓ.ም።

[3] 📚፤ የዘውትር ጸሎት፡ ውዳሴ ማርያም በአማርኛ፤ ገጽ 5-8፡ ተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1986 ዓ.ም።

📚፤ አንዱ ዓለም ዳግማዊ (መምህር)፤ <ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት> ገጽ 257፤ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ሚያዚያ 1998 ዓ.ም።


(6.1▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ ዘካርያስ #በቤተ መቅደስ #ምድብ ተራ (ሰሞን) ደርሶት #በእግዚአብሄር ፊት #በክህነት #በቤተ መቅደስ ውስጥ በሚያገለግልበት ጊዜ #ዩሐንስም እንደሚወለድ #መልአክ ተገልጦ ሲያነጋግረው #የአሮንን #ቡራኬ እንዲያሰማቸው ህዝቡ #በውጭ #በአደባባይ ይጠባበቅ ነበር እንጂ ከእነርሱ ጋር #አንድም #ሰው እንዳልነበረ #መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል {ሉቃ 1፥21፣ ዘሁ 6፤ 24-26}። እንዲሁም #መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል #በ6ኛው ወር #ማርያም ወደ ነበረችበት #በገሊላ አውራጃ ወደነበረችው #ናዝሬት #ከተማ ቤቷ ድረስ ሄዶ #አበሰራት እንጂ #በቤተ መቅደስ እንዳልነበረ #ቃሉ ይናገራል {ሉቃ 1፥26}።

▶️ ናዝሬት #ከተማ ደግሞ #ከገሊላ ባህር በስተ #ምዕራብ 25 ኪ.ሜ ርቃ #በዛብሎን ነገድ ድርሻ ውስጥ #የተመሰረተች የሃገሩ #ጠረፍ ከተማና #ዝቅተኛ #ግምት ይሰጣት የነበረች #ከተማ ስትሆን {ዩሐ 1፥47} #ቤተመቅደሱ የነበረው ደግሞ #በኢየሩሳሌም ሆኖ #በይሁዳ አውራጃ #በዮርዳኖስ ወንዝ #ወደጨው #ባህር ከሚገባበት #በምዕራብ 30 ኪ.ሜ #ከታላቁ #የሜድትራኒያን #ባህር 50 ኪ.ሜ ርቃ #በተራራ ላይ የምትገኝ #ከተማ ነች። በመሆኑም #ገብርኤል ሲያበስራት #ማርያም የነበረችው #በኢየሩሳሌም #ቤተ መቅደስ ሳይሆን #በቤቷ በተናቀችው #ከተማ #በናዝሬት ውስጥ ነበረች። ጌታ #ኢየሱስም በዚህ #ስፍራ #አደገ {ሉቃ 2፤ 39-40 ፣ 51}።

▶️ ከናዝሬት እስከ #ቤተልሔም #በእግር ቢያንስ 3 ቀን ያክል ያስኬዳል። #ከቤተልሔም እስከ #ኢየሩሳሌም ድረስ ያለው #ርቀት ደግሞ 8 ኪ.ሜ ነው። ስለዚህ #ማርያምና #ዮሴፍ ለቆጠራ ወደ #ኢየሩሳሌም በመሄድ እስከ #ቤተልሔም 3 ቀናት ያክል ተጉዘው #በመንገድ ላይ #ማርያም #የመውለጃዋ ሰዓት ቢደርስባት በዚያው በአንድ #ከብቶች #በረት ውስጥ #ክርስቶስን ወልዳዋለች። በተወለደ #በ8 ቀኑ እንደ #መልአኩ አጠራር <ኢየሱስ> ተብሎ ሲጠራ #ለ40 ቀናት ያክል #የመንጻት #ወራታቸውን በዚያው ፈጽመው {ዘሌ 12፤ 2-8፣ ዘሌ 5፥11} #ከ8.ኪሜ ጉዞ ቡኋላ ወደ #ኢየሩሳሌም #ቤተመቅደስ አደባባይ ደርሰዋል። #በጌታ #ህግ የታዘዘውን ሁሉ ከፈጸሙ ቡኋላ #በገሊላ አውራጃ ወዳለች #ናዝሬት #ከተማቸው ተመልሰዋል {ሉቃ 2፥39}[2]።

▶️ በገሊላ #አውራጃ #በቃና #መንደር #ሠርግ በነበረበት ሰዓት #ማርያም ለሰርግ ቤቱ #ዘመድ እንደመሆኗ መጠን #በአስተናጋጅነት ስታገለግልና #የጓዳው #ወይን በማለቁ #ኢየሱስን ጠርታ የመጀመርያውን #ተአምር ሲያደርግ የምናነበው #ዘመዶቻቸው #ለናዝሬት ከተማ በቅርብ እንደነበሩ ያሳያል። #ኢየሱስም የራሱና የቤተሰቦቹ #አገር #ናዝሬት መሆኑን ጠቅሷል {ሉቃ 4፤ 16-30}። #ናዝራዊ መባሉም ለዚሁ ነው {ማቴ 2፥23፣ 1፥47}። #የይሁዳ ሰዎች #በገሊላ #አውራጃ የሚኖሩ አይሁዶች #ከአህዛብ ጋር ካላቸው #ግንኙነት ሳቢያ #የአይሁድ #ህግ የሚጠበቅባቸውን እንደማያሟሉ በመግለጽ በተለይም #የናዝሬት ነዋሪዎችን ይጠሏቸው ነበር {ማቴ 4፥15፣ ዩሐ 1፤ 45-46}። ይህም ሆኖ #ከማርያም ማንነት ሳይሆን #እግዚአብሔር #በጸጋው በዚህ በተናቀው #በገሊላው #ናዝሬት ትኖር የነበረችውን #ልጃገረድ #ተስፋ የተሰጠው #የመሲሁ #እናት እንድትሆን መረጠ!።

▶️ ወደ ዋናው #ሃሳብ ስንመለስ #በኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ #ማርያም ትኖርበት ስለነበረችበት #ስፍራ #ሁኔታ በዋናነት 2 አመለካከት አለ።
አንደኛው #በናዝሬት #በዮሴፍ ቤት ነበረች የሚሉና ሌሎች ደግሞ #ከቤተ መቅደስ ዘንድ ነበረች የሚሉ ሲኖሩ ሁለቱን #አስታራቂ #ሃሳብ አለን ያሉ ደግሞ ሌላ 3ኛ ሃሳብ የሚያቀርቡ አሉ[3]። ሃሳባቸውም፦

<<አንዳንዶች #ከዮሴፍ ቤት አንዳንዶች #ከቤተ መቅደስ ይላሉ ግን #አይጣላም ሁሉም ተደርጓል #ከድናግለ እስራኤል ጋር #ውሃ ልትቀዳ ሄዳ #ውሃ #ቀድታ ስትመለስ #የተጠማ #ውሻ አገኘችና #በጫማዋ ቀድታ #አጠጣችው