ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
😏😏😏😁😁😁😁 @gedlatnadersanat @gedlatnadersanat @gedlatnadersanat @gedlatnadersanat
✍✍
500 ሚሊዮን ነፍስ ከሲኦል ማስመለጥ
« #ወወሐባ ኪዳነ ከመ ታውጽእ ነፍሳተ እምሲኦል ሠለስተ እልፈ ነፍሳተ በበዕለቱ»
ትርጉም " #ጌታም በየቀኑ ከሲኦል ሦስት ሺህ ነፍሳትን እንድታወጣ ሥልጣን ሰጣት ወይም ቃል ኪዳን ሰጣት»
📖/ ገድለ ክርስቶስ ሠምራ ዘጥቅምት ቁ 61...
500 ሚሊዮን የኢትዮጵያን ህዝብ 5 እጥፍ ነው። ይህ ቁጥር ክርስቶስ ሰምራ ከኖረችበት #ከአጼ ገብረ መስቀል መንግስት ጀምሮ #ለ450 አመታት በቀን #3000 ነፍሳት #ከሲኦል እንድታወጣ #ቃል ኪዳን ተቀበለች ከተባለላት ጀምሮ የተሰላ ነው። መቼስ እሱዋ ካወጣቻቸው ቀድሞውኑ ለምን #ሲኦል #ወረዱ የሚለው አጠያያቂ ቢሆንም መጽሃፍ ቅዱስ የሚያስተምረን ሲኦል ይቅርታ የሌለበት ያጠፉ የሚቀጡበት እንጂ በቃልኪዳን ስም እየተጨለፈ የሚወጣበት አይደለም።
እንዲህ አይነቱ ሰይጣን ሰዎች #ሲኦል ብወርድም #ክርስቶስ ሰምራ ታወጣኛለች ብለው፤ እንዲሁም " #ምንም እንደምድር አሽዋ ቢበዛ ሀጥአቴ፣ ታማልደኛለች #ድንግል እመቤቴ" እያሉ #በሃጢአታቸውና #በዝሙታቸው #በግድያቸው #በስርቆታቸው #እንዲገፉበትና #እንዳይጸጸቱ የሚሰራበት ሽንገላ ነው።
#ክርስቶስ ሰምራ #ባለትዳርና የ 11 ልጆች እናት ነበረች፤ ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ባሪያዋ አበሳጨቻትና በእሳት ትንታግ ጉሮሮዋን #ጠብሳ #ገደለቻት ከዚያም #ተጸጽታ #ትዳሩዋንና #ልጆቹዋን #በትና ደብረ ሊባኖስ ገባች።
1= በዚህም እግዚአብሄር #ጋብቻ ቅዱስ ነው ያለውን ተላልፋ #መለያየትን እጠላለሁ ያለውን አልሰማም ብላ ራስ የሆነውን ባሉዋን አልሰማ ብላ፤ እግዚአብሄር በረከት ያላቸውን ልጆች #መንከባከብ #ትታ ጥላ በመጥፋት በድላለች/መጥፎ #ክርስቲያናዊ ያልሆነ #ምሳሌ ሆናለች።
2= (ወደ ጣና ሄዳ በጣና #ባሕር ውስጥ #ለ12 ዓመት ያህል ሳትነቃነቅ #ጸልያለች። በዚህ ጊዜ ሰውነቷ #አልቆ #አጥንት ብቻ #ቀርቷት ነበር። #አሳዎችም #ባጥንቶቿ ውስጥ መመላሻ መንግድ ጎጆና #መዝናኛ #ሠርተው ነበር።)
ይህ #የሰው ባህሪ ያልሆነ #ሃሰተኛና #አደገኛ #ተረት ነው። ይህ የሰው ባህሪ አይደለም። ጌታ እንኩዋን #ተርቦአል/ተጠምቶአል/ #ደክሞአል ኤሌያስም ተርቦ ደክሞት ነበር -ሰውነት ተበሳስቶ መኖር አይቻልም።
3. ክርስቶስ ሰምራ #በዲያብሎስና #በክርስቶስ መካከል ያለውን ጠላትነት ዘንግታ ዲያብሎስን ለማስታረቅ ወደ ሲኦል ወርዳ #ከዲያብሎስ ጋር #ተነጋግራለች። ይህ #ለዲያቢሎስ ፍቅር እንጂ #የእግዚአብሄር ፍቅር አይደለም።
2ኛ ቆሮ 6:15 “ ክርስቶስስ ከቤልሆር ጋር ምን #መስማማት አለው? “ ይላልና #መንፈሳዊ ሰው ከሆነች ይህንን እንዴት አታውቅም….
4. « #ጌታም ተናገራት እንዲህ አላት #በአራት ወር ውስጥ በየቀኑ የሚወርደውን #የዝናብ #ነጠብጣብ ያህል #ነፍሳትን #አሥራት ሰጥቸሻለሁ» ወገኖቼ የአራት ወር #ዝናብ ነጠብጣብ ማለት ከአለም ህዝብ በላይ ነው።
ክህደቱ የሚጀምረው ገና ከመጀመሪያው ነው። #አሥራት ማለት ከአስር አንድ ማለት ሲሆን እሱም ከሰው ወደ እግዚአብሔር እንጂ ከእግዚአሃብሄር ወደ ሰው አይደለም።
#አለምና መላው ደግሞ #የኢየሱስ ክርስቶስ እንጂ የአንድ ፍጡር #የክርስቶስ ሰምራ አይደለም።
ወገኔ ዮሐ 15፥22። «እኔ መጥቼ ባልነገርኋችሁስ #ኃጢአት ባልሆነባችሁም ነበር» ይላልና ዛሬ እንዲህ አይነት አጋንንታዊ ተረት የምትከተሉ ጌታ ያስጠነቅቃችሁዋል ወደጌታ ተመለሱ።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:7
ነገር ግን ለዚህ ዓለም #ከሚመችና የአሮጊቶችን #ሴቶች #ጨዋታ ከሚመስለው #ተረት #ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
@gedlatnadersanat @teeod
500 ሚሊዮን ነፍስ ከሲኦል ማስመለጥ
« #ወወሐባ ኪዳነ ከመ ታውጽእ ነፍሳተ እምሲኦል ሠለስተ እልፈ ነፍሳተ በበዕለቱ»
ትርጉም " #ጌታም በየቀኑ ከሲኦል ሦስት ሺህ ነፍሳትን እንድታወጣ ሥልጣን ሰጣት ወይም ቃል ኪዳን ሰጣት»
📖/ ገድለ ክርስቶስ ሠምራ ዘጥቅምት ቁ 61...
500 ሚሊዮን የኢትዮጵያን ህዝብ 5 እጥፍ ነው። ይህ ቁጥር ክርስቶስ ሰምራ ከኖረችበት #ከአጼ ገብረ መስቀል መንግስት ጀምሮ #ለ450 አመታት በቀን #3000 ነፍሳት #ከሲኦል እንድታወጣ #ቃል ኪዳን ተቀበለች ከተባለላት ጀምሮ የተሰላ ነው። መቼስ እሱዋ ካወጣቻቸው ቀድሞውኑ ለምን #ሲኦል #ወረዱ የሚለው አጠያያቂ ቢሆንም መጽሃፍ ቅዱስ የሚያስተምረን ሲኦል ይቅርታ የሌለበት ያጠፉ የሚቀጡበት እንጂ በቃልኪዳን ስም እየተጨለፈ የሚወጣበት አይደለም።
እንዲህ አይነቱ ሰይጣን ሰዎች #ሲኦል ብወርድም #ክርስቶስ ሰምራ ታወጣኛለች ብለው፤ እንዲሁም " #ምንም እንደምድር አሽዋ ቢበዛ ሀጥአቴ፣ ታማልደኛለች #ድንግል እመቤቴ" እያሉ #በሃጢአታቸውና #በዝሙታቸው #በግድያቸው #በስርቆታቸው #እንዲገፉበትና #እንዳይጸጸቱ የሚሰራበት ሽንገላ ነው።
#ክርስቶስ ሰምራ #ባለትዳርና የ 11 ልጆች እናት ነበረች፤ ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ባሪያዋ አበሳጨቻትና በእሳት ትንታግ ጉሮሮዋን #ጠብሳ #ገደለቻት ከዚያም #ተጸጽታ #ትዳሩዋንና #ልጆቹዋን #በትና ደብረ ሊባኖስ ገባች።
1= በዚህም እግዚአብሄር #ጋብቻ ቅዱስ ነው ያለውን ተላልፋ #መለያየትን እጠላለሁ ያለውን አልሰማም ብላ ራስ የሆነውን ባሉዋን አልሰማ ብላ፤ እግዚአብሄር በረከት ያላቸውን ልጆች #መንከባከብ #ትታ ጥላ በመጥፋት በድላለች/መጥፎ #ክርስቲያናዊ ያልሆነ #ምሳሌ ሆናለች።
2= (ወደ ጣና ሄዳ በጣና #ባሕር ውስጥ #ለ12 ዓመት ያህል ሳትነቃነቅ #ጸልያለች። በዚህ ጊዜ ሰውነቷ #አልቆ #አጥንት ብቻ #ቀርቷት ነበር። #አሳዎችም #ባጥንቶቿ ውስጥ መመላሻ መንግድ ጎጆና #መዝናኛ #ሠርተው ነበር።)
ይህ #የሰው ባህሪ ያልሆነ #ሃሰተኛና #አደገኛ #ተረት ነው። ይህ የሰው ባህሪ አይደለም። ጌታ እንኩዋን #ተርቦአል/ተጠምቶአል/ #ደክሞአል ኤሌያስም ተርቦ ደክሞት ነበር -ሰውነት ተበሳስቶ መኖር አይቻልም።
3. ክርስቶስ ሰምራ #በዲያብሎስና #በክርስቶስ መካከል ያለውን ጠላትነት ዘንግታ ዲያብሎስን ለማስታረቅ ወደ ሲኦል ወርዳ #ከዲያብሎስ ጋር #ተነጋግራለች። ይህ #ለዲያቢሎስ ፍቅር እንጂ #የእግዚአብሄር ፍቅር አይደለም።
2ኛ ቆሮ 6:15 “ ክርስቶስስ ከቤልሆር ጋር ምን #መስማማት አለው? “ ይላልና #መንፈሳዊ ሰው ከሆነች ይህንን እንዴት አታውቅም….
4. « #ጌታም ተናገራት እንዲህ አላት #በአራት ወር ውስጥ በየቀኑ የሚወርደውን #የዝናብ #ነጠብጣብ ያህል #ነፍሳትን #አሥራት ሰጥቸሻለሁ» ወገኖቼ የአራት ወር #ዝናብ ነጠብጣብ ማለት ከአለም ህዝብ በላይ ነው።
ክህደቱ የሚጀምረው ገና ከመጀመሪያው ነው። #አሥራት ማለት ከአስር አንድ ማለት ሲሆን እሱም ከሰው ወደ እግዚአብሔር እንጂ ከእግዚአሃብሄር ወደ ሰው አይደለም።
#አለምና መላው ደግሞ #የኢየሱስ ክርስቶስ እንጂ የአንድ ፍጡር #የክርስቶስ ሰምራ አይደለም።
ወገኔ ዮሐ 15፥22። «እኔ መጥቼ ባልነገርኋችሁስ #ኃጢአት ባልሆነባችሁም ነበር» ይላልና ዛሬ እንዲህ አይነት አጋንንታዊ ተረት የምትከተሉ ጌታ ያስጠነቅቃችሁዋል ወደጌታ ተመለሱ።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:7
ነገር ግን ለዚህ ዓለም #ከሚመችና የአሮጊቶችን #ሴቶች #ጨዋታ ከሚመስለው #ተረት #ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
@gedlatnadersanat @teeod
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
<< #እግዚአብሔር የመረጣቸውን #የሚከሳቸው ማነው? #የሚያጸድቅ #እግዚአብሔር ነው>> ሮሜ8:33 አለ። < #የሚያጸድቅ #እግዚአብሔር ነው>> አለ። #እግዚአብሔር #የሚያጸድቀው #እነማንን ነው? አግዚአብሔር #የሚያጸድቀው እሱ #የመረጣቸውን ነው። እሱ < #የጠራቸውን እነዚህን #አጸደቃቸው> ሮሜ8:30 እግዚአብሔር #የመረጣቸውን እሱ ራሱ #የሚያጸድቃቸው ከሆነ እንግዲህ በእነዚህ ምርጦች ላይ ክስ ማንሳት…
✍🔽✍▶️✍
*⃣ #ሮሜ 8፥34 እና #የመናፍቃኑ እርስ በእርስ አለመግባባት፦
‹‹ #የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ #በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ #የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው›› (ሮሜ 8፡34)፡፡
⚜ #በልማድ ለያዙት #የተሳሳተ ትምህርት አልመች ያለውና #በምንፍቅና #ጎዳና ላይ ሆነው #የአዳኛችንን #የኢየሱስ ክርስቶስ #የማዳን ግብር የሆነው #የምልጃ ሥራውን ሽምጥጥ አድርገው #በመካድ ላሉት #ሰዎች ይህ #ጥቅስ #ራስ ምታት ሆኖባቸው ይታያል፡፡ ከዚህም የተነሳ #ቤተክርስቲያኗ ይህን ጥቅስ " #የሚፈርድ ማን ነው? የሞተው፥ ይልቁንም #ከሙታን ተለይቶ የተነሳው፥ በእግዚአብሄር ቀኝ የተቀመጠው፥ ደግሞም " #ስለእኛ #የሚፈርደው" ኢየሱስ ክርስቶስ ነው" በሚል አስቀምጣዋለች።
📖 2000 እትም 80 አሀዱ መጽሀፍ ቅዱስ
ለዚህም ደግሞ እንደ #ምክንያት የቀረበው " #የሚማልደው የሚለው ከጊዜ ቡሀላ #መናፍቃን #የጨመሩት ነው እንጂ ቀደም ሲል የነበረው #የግእዙ ትርጉም #የሚፈርደው ነው የሚለው" የሚል ነው።" ይህንንም ተከትሎ ብዙዎች የተለያዩ #ምክንያቶችንና ማስተባበያዎችን ለማቅረብ ሞክረዋል። እስኪ #ከብዙዎች አንዳንዶቹን እንያቸው፤
〽️1፦ ‹‹የጠራው #የግእዙ #የመጽሐፍ ቅዱስ #ኀይለ ቃል ተለውጦና #በዘመናት ሁሉ ለዚህች #ቤተ ክርስቲያን መቼም ቢሆን #መልካም ዐስበው በማያውቁ ይልቁንም #ፈራርሳ #ቢያይዋት ደስ በሚሰኙ #የክርስቶስን #ፈራጅነት በካዱ #በባሕር ማዶ #ቀሣጪዎች ብዙ ጊዜ #ተሰርዞ #ተቀይሮ ይገኛል›› የሚል #አስተያየት ይሰጣሉ። ለዚህም #በ1938 በፊላደልፊያ የታተመው #መጽሀፍ ቅዱስ፣ #በ1975 #በአቡነ ተክለ ሃይማኖት ጊዜ " #ከግእዝ ወደ ዐማርኛ" የተመለሰው ዐዲስ ኪዳን(በግዕዝና በአማርኛ የታተመውን)፣ #በ1953 #በአሥመራ የታተመው ዐዲስ ኪዳን እና #በ1938 የታተመው #የዐማርኛ #ዐዲስ ኪዳን #መጻህፍትን ይጠቅሳሉ።
📖/፤ ሮዳስ ታደሰ (መጋቤ ዐዲስ)፣ ነገረ ክርስቶስ - ክፍል አንድ (የካቲት 2008)፤ ገጽ 479
📖/፤በርሀ ተስፋ መስቀል (መምህር)፣ "አንባቢው ያስተውል" (መቕለ፣2005) ገጽ 33 የግርጌ ማስተወሻ።
📖/፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምዕመናን የቅዱስ እስጢፋኖስ ጉባኤ፤ ፍኖተ ብርሃን(ጥቅምት 1990) ገጽ 51።
( #ደስታ ተክለ ወልድ፤ ዐዲስ ያማርኛ መዝገበ ቃላት
"ቀሠጠ"፦ #በስውር ከፍሎ ሰረቀ፣ #ወሰደ፣ #ዐበለ
"ቀሣጢ"፦ #የቀሠጠ፣ #የሚቀሥጥ ዐባይ #ሌባ፤ ብሎ ያስቀምጠዋል(ገጽ 1093)። በዚህ ትርጉም መሰረት ጸሀፊው " #ቀሣጢዎች" ሲሉ " #የሰውን ነገር #የሚወስድ፣ #የሚሰርቅ፣ #ሌባ ለማለት መሆኑን ልብ ይሏል።)
▶️ #በዚህ ጽሑፍ መሠረት " #ይማልዳል የሚለው #መናፍቃን #የጨመሩት እንጂ ትክክለኛ #ትርጉም አይደለም፡፡" ነገር ግን ጸሐፊው ማስተዋል የተሣናቸው #ሐዋርያው #ግእዝ #የጽሑፍ ቋንቋ ባልነበረበት ዘመን ይህን #መልእክት #ለሮሜ ሰዎች #የላከ መሆኑን ነው፡፡ ሐሳቡን #ግልጽ ለማድረግ ይህ #መልእክት #ወደ ሮሜ ሰዎች ሲላክ #ግእዝ ለጽሑፍ #የማይመችና #አናባቢ የሌለው #ቋንቋ ነበር፡፡ በዚህም #ምክንያት #ግእዝ #የሮሜን #መልእክት ለማስተናገድ #አቅም #አልነበረውምና #በግእዝ የተጻፈውን #ምንጭ ማድረግ #የተበከለ #ምንጭ እንደ #መጠጣት ይሆናል፡፡ ስለዚህ ማንም ብልህ አንባቢ #ቀዳሚውን #ምንጭ መፈለግ ግድ ይለዋል።
ግሪኩ እንዲህ ይላል..
τίς ὁ κατακρινῶν ? Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών , μᾶλλον δὲ ἐγερθείς (ἐκ νεκρῶν) ὅς ‹καί› ἐστιν ἐν δεξι το Θεο ὃς καὶ #ἐντυγχάνει(ኢንቲጋኬኖ) ὑπὲρ ἡμῶν /ሮሜ 8፥34/
*⃣" #entugchanó"፦
to chance upon, by impl. confer with, by ext. entreat
✅ Original Word፦
#ἐντυγχάνω
✅ Part of Speech፦
#Verb
✅ Transliteration: #entugchanó
✅ Phonetic Spelling፦
( #en-toong-khan'-o)
✅ Short Definition፦
I meet, encounter, call upon, to chance upon, confer with, to #entract(in favor or against), deal with, make a #petition, make #intercession
📖/፤ STRONGS GREEK DICTIONARY OF THE NEW TESTAMENT፤ pg 29. No.1793)
👉 http://biblehub.com/greek/5241.htm
👉 https://www.biblestudytools.com/lexicons/greek/nas/entugchano.html
✝ ከተለያዩ የግሪክ ቅጂዎችም ስናይ፦ 👇
http://biblehub.com/texts/romans/8-34.htm
⚜ Nestle Greek New Testament 1904
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθείς, ὅς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Westcott and Hort 1881
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθεὶς ἐκ νεκρῶν, ὅς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν·
⚜ Westcott and Hort / [NA27 variants]
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθεὶς (ἐκ νεκρῶν), ὅς [καί] ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν·
⚜ RP Byzantine Majority Text 2005
τίς ὁ κατακρίνων; Χριστὸς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ καὶ ἐγερθείς, ὃς καὶ ἔστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Greek Orthodox Church 1904
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ καὶ ἐγερθείς, ὃς καὶ ἔστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Tischendorf 8th Edition
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθείς, ὃς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Scrivener's Textus Receptus 1894
τίς ὁ κατακρίνων; Χριστὸς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ καὶ ἐγερθείς, ὃς καὶ ἔστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Stephanus Textus Receptus 1550
τίς ὁ κατακρινῶν Χριστὸς ὁ ἀποθανών μᾶλλον δὲ καί ἐγερθείς ὃς καὶ ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
@gedlatnadersanat
*⃣ #ሮሜ 8፥34 እና #የመናፍቃኑ እርስ በእርስ አለመግባባት፦
‹‹ #የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ #በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ #የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው›› (ሮሜ 8፡34)፡፡
⚜ #በልማድ ለያዙት #የተሳሳተ ትምህርት አልመች ያለውና #በምንፍቅና #ጎዳና ላይ ሆነው #የአዳኛችንን #የኢየሱስ ክርስቶስ #የማዳን ግብር የሆነው #የምልጃ ሥራውን ሽምጥጥ አድርገው #በመካድ ላሉት #ሰዎች ይህ #ጥቅስ #ራስ ምታት ሆኖባቸው ይታያል፡፡ ከዚህም የተነሳ #ቤተክርስቲያኗ ይህን ጥቅስ " #የሚፈርድ ማን ነው? የሞተው፥ ይልቁንም #ከሙታን ተለይቶ የተነሳው፥ በእግዚአብሄር ቀኝ የተቀመጠው፥ ደግሞም " #ስለእኛ #የሚፈርደው" ኢየሱስ ክርስቶስ ነው" በሚል አስቀምጣዋለች።
📖 2000 እትም 80 አሀዱ መጽሀፍ ቅዱስ
ለዚህም ደግሞ እንደ #ምክንያት የቀረበው " #የሚማልደው የሚለው ከጊዜ ቡሀላ #መናፍቃን #የጨመሩት ነው እንጂ ቀደም ሲል የነበረው #የግእዙ ትርጉም #የሚፈርደው ነው የሚለው" የሚል ነው።" ይህንንም ተከትሎ ብዙዎች የተለያዩ #ምክንያቶችንና ማስተባበያዎችን ለማቅረብ ሞክረዋል። እስኪ #ከብዙዎች አንዳንዶቹን እንያቸው፤
〽️1፦ ‹‹የጠራው #የግእዙ #የመጽሐፍ ቅዱስ #ኀይለ ቃል ተለውጦና #በዘመናት ሁሉ ለዚህች #ቤተ ክርስቲያን መቼም ቢሆን #መልካም ዐስበው በማያውቁ ይልቁንም #ፈራርሳ #ቢያይዋት ደስ በሚሰኙ #የክርስቶስን #ፈራጅነት በካዱ #በባሕር ማዶ #ቀሣጪዎች ብዙ ጊዜ #ተሰርዞ #ተቀይሮ ይገኛል›› የሚል #አስተያየት ይሰጣሉ። ለዚህም #በ1938 በፊላደልፊያ የታተመው #መጽሀፍ ቅዱስ፣ #በ1975 #በአቡነ ተክለ ሃይማኖት ጊዜ " #ከግእዝ ወደ ዐማርኛ" የተመለሰው ዐዲስ ኪዳን(በግዕዝና በአማርኛ የታተመውን)፣ #በ1953 #በአሥመራ የታተመው ዐዲስ ኪዳን እና #በ1938 የታተመው #የዐማርኛ #ዐዲስ ኪዳን #መጻህፍትን ይጠቅሳሉ።
📖/፤ ሮዳስ ታደሰ (መጋቤ ዐዲስ)፣ ነገረ ክርስቶስ - ክፍል አንድ (የካቲት 2008)፤ ገጽ 479
📖/፤በርሀ ተስፋ መስቀል (መምህር)፣ "አንባቢው ያስተውል" (መቕለ፣2005) ገጽ 33 የግርጌ ማስተወሻ።
📖/፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምዕመናን የቅዱስ እስጢፋኖስ ጉባኤ፤ ፍኖተ ብርሃን(ጥቅምት 1990) ገጽ 51።
( #ደስታ ተክለ ወልድ፤ ዐዲስ ያማርኛ መዝገበ ቃላት
"ቀሠጠ"፦ #በስውር ከፍሎ ሰረቀ፣ #ወሰደ፣ #ዐበለ
"ቀሣጢ"፦ #የቀሠጠ፣ #የሚቀሥጥ ዐባይ #ሌባ፤ ብሎ ያስቀምጠዋል(ገጽ 1093)። በዚህ ትርጉም መሰረት ጸሀፊው " #ቀሣጢዎች" ሲሉ " #የሰውን ነገር #የሚወስድ፣ #የሚሰርቅ፣ #ሌባ ለማለት መሆኑን ልብ ይሏል።)
▶️ #በዚህ ጽሑፍ መሠረት " #ይማልዳል የሚለው #መናፍቃን #የጨመሩት እንጂ ትክክለኛ #ትርጉም አይደለም፡፡" ነገር ግን ጸሐፊው ማስተዋል የተሣናቸው #ሐዋርያው #ግእዝ #የጽሑፍ ቋንቋ ባልነበረበት ዘመን ይህን #መልእክት #ለሮሜ ሰዎች #የላከ መሆኑን ነው፡፡ ሐሳቡን #ግልጽ ለማድረግ ይህ #መልእክት #ወደ ሮሜ ሰዎች ሲላክ #ግእዝ ለጽሑፍ #የማይመችና #አናባቢ የሌለው #ቋንቋ ነበር፡፡ በዚህም #ምክንያት #ግእዝ #የሮሜን #መልእክት ለማስተናገድ #አቅም #አልነበረውምና #በግእዝ የተጻፈውን #ምንጭ ማድረግ #የተበከለ #ምንጭ እንደ #መጠጣት ይሆናል፡፡ ስለዚህ ማንም ብልህ አንባቢ #ቀዳሚውን #ምንጭ መፈለግ ግድ ይለዋል።
ግሪኩ እንዲህ ይላል..
τίς ὁ κατακρινῶν ? Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών , μᾶλλον δὲ ἐγερθείς (ἐκ νεκρῶν) ὅς ‹καί› ἐστιν ἐν δεξι το Θεο ὃς καὶ #ἐντυγχάνει(ኢንቲጋኬኖ) ὑπὲρ ἡμῶν /ሮሜ 8፥34/
*⃣" #entugchanó"፦
to chance upon, by impl. confer with, by ext. entreat
✅ Original Word፦
#ἐντυγχάνω
✅ Part of Speech፦
#Verb
✅ Transliteration: #entugchanó
✅ Phonetic Spelling፦
( #en-toong-khan'-o)
✅ Short Definition፦
I meet, encounter, call upon, to chance upon, confer with, to #entract(in favor or against), deal with, make a #petition, make #intercession
📖/፤ STRONGS GREEK DICTIONARY OF THE NEW TESTAMENT፤ pg 29. No.1793)
👉 http://biblehub.com/greek/5241.htm
👉 https://www.biblestudytools.com/lexicons/greek/nas/entugchano.html
✝ ከተለያዩ የግሪክ ቅጂዎችም ስናይ፦ 👇
http://biblehub.com/texts/romans/8-34.htm
⚜ Nestle Greek New Testament 1904
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθείς, ὅς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Westcott and Hort 1881
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθεὶς ἐκ νεκρῶν, ὅς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν·
⚜ Westcott and Hort / [NA27 variants]
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθεὶς (ἐκ νεκρῶν), ὅς [καί] ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν·
⚜ RP Byzantine Majority Text 2005
τίς ὁ κατακρίνων; Χριστὸς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ καὶ ἐγερθείς, ὃς καὶ ἔστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Greek Orthodox Church 1904
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ καὶ ἐγερθείς, ὃς καὶ ἔστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Tischendorf 8th Edition
τίς ὁ κατακρινῶν; Χριστὸς Ἰησοῦς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ ἐγερθείς, ὃς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Scrivener's Textus Receptus 1894
τίς ὁ κατακρίνων; Χριστὸς ὁ ἀποθανών, μᾶλλον δὲ καὶ ἐγερθείς, ὃς καὶ ἔστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
⚜ Stephanus Textus Receptus 1550
τίς ὁ κατακρινῶν Χριστὸς ὁ ἀποθανών μᾶλλον δὲ καί ἐγερθείς ὃς καὶ ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ θεοῦ ὃς καὶ #ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
@gedlatnadersanat
Bible Study Tools
Entugchano Meaning - Greek Lexicon | New Testament (NAS)
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ ⚜ ዕብራውያን 9፥15 እና 24 <<ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት #የዘላለምን #ርስት #የተስፋ #ቃል እንዲቀበሉ እርሱ ፨የአዲስ ኪዳን #መካከለኛ፨ ነው። . . . ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን #ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን #በእግዚአብሔር #ፊት #ስለ #እኛ #አሁን #ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ #ሰማይ…
✍✍
⚜ ወደ ዕብራውያን 10፤ 10-12
<< በዚህም ፈቃድ #የኢየሱስ #ክርስቶስን #ሥጋ አንድ ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ ተቀድሰናል። #ሊቀ #ካህናትም ሁሉ #ዕለት #ዕለት እያገለገለ #ኃጢአትን #ሊያስወግዱ ከቶ #የማይችሉትን እነዚያን #መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤ #እርሱ ግን #ስለ #ኃጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ፥>>
ሐዋርያው ከሌሎች #መልእክቶቹ በተለየ ሁኔታ #ለዕብራውያን ሰዎች በጻፈው በዚህ #መልእክቱ #ክርስቶስ #አንድ ጊዜ በሠራው ሥራ ስላገኘነው #ቅድስና፣ #ጽድቅ እና #መዳን ደጋግሞ ይናገራል። ይህንንም #ከቀደመው ኪዳን(ብሉይ ኪዳን) #መሥዋዕት ጋር #በማስተያየት ያቀርባል። በዚህም ምዕራፍ ይህንኑ መመልከት ይቻላል።
#የተቀደስነው #የክርስቶስን #ሥጋ #በማቅረብ ነው ይላል፤ <ማቅረብ ምን ማለት ነው?> በተደጋጋሚ እንደ ተባለው #በብሉይ #ኪዳን አንድ #በደለኛ(ኅጢአተኛ) እስራኤላዊ #ለሠራው #በደል #ይቅርታን ለማግኘት የበደል #መሥዋዕት #ማቅረብ ይኖርበታል (ዘሌዋውያን 5፥6)። <<የኃጢአት ደሞዝ #ሞት ነውና>> (ሮሜ 6፥23) እንዲሁም <<ኅጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርስዋ #ትሞታለች>> (ሕዝ 18፥4፣ 20) ተብሏልና #ኅጢአት የሠራ ሰው #በሕይወት #መኖር አይችልም። ስለዚህም #በኀጢአተኛው እስራኤላዊ #ምትክ ምንም #በደል #የሌለበት #እንስሳ #ኃጢአተኛ ሆኖ ሲሞት በበደሉ እግዚአብሔርን ያሳዘነው እስራኤላዊ #ንጹሕ ነው ይባላል። <ደም ሳይፈስ #ስርየት የለም> (ዕብ 9፥22-23)
ልክ እንደዚሁ #በበደላችን #ሙታን የነበርን(ኤፌ 2፥2) እኛ ምንም በደል የሌለበት #ክርስቶስ ስለ እኛ በደል #በመሞቱ(2ቆሮ 5፥21) ምክንያት <<የኢየሱስ ክርስቶስን ሥጋ #አንድ #ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ #ተቀድሰናል>>። ይህም #ከእኛ በሆነ ነገር ሳይሆን #ከእርሱ የሆነ በመሆኑ #ክብሩን መልሰን ለእርሱ እንሰጣለን።
ይህ ብቻም አይደለም፤ <<እርሱ ግን ስለ #ኅጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም #አቅርቦ #በአብ ቀኝ #ተቀመጠ፤>> በማለት #ለዘላለም #የቀረበው ይህ #መሥዋዕት እስከ ምጽአቱ ድረስ #የምልጃን #ሥራ ሲሰራ፣ #በደለኞችን #ከእግዚአብሄር ጋር #ሲያስታርቅ፣ #በንስሐ #ለተመለሱት ሰዎች #ሲታይ ይቆያል(ዕብ 9፥24፣ 28)። ይህ ነው #የክርስቶስ #ምልጃ። አታወሳስቡት!!
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
⚜ ወደ ዕብራውያን 10፤ 10-12
<< በዚህም ፈቃድ #የኢየሱስ #ክርስቶስን #ሥጋ አንድ ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ ተቀድሰናል። #ሊቀ #ካህናትም ሁሉ #ዕለት #ዕለት እያገለገለ #ኃጢአትን #ሊያስወግዱ ከቶ #የማይችሉትን እነዚያን #መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤ #እርሱ ግን #ስለ #ኃጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ፥>>
ሐዋርያው ከሌሎች #መልእክቶቹ በተለየ ሁኔታ #ለዕብራውያን ሰዎች በጻፈው በዚህ #መልእክቱ #ክርስቶስ #አንድ ጊዜ በሠራው ሥራ ስላገኘነው #ቅድስና፣ #ጽድቅ እና #መዳን ደጋግሞ ይናገራል። ይህንንም #ከቀደመው ኪዳን(ብሉይ ኪዳን) #መሥዋዕት ጋር #በማስተያየት ያቀርባል። በዚህም ምዕራፍ ይህንኑ መመልከት ይቻላል።
#የተቀደስነው #የክርስቶስን #ሥጋ #በማቅረብ ነው ይላል፤ <ማቅረብ ምን ማለት ነው?> በተደጋጋሚ እንደ ተባለው #በብሉይ #ኪዳን አንድ #በደለኛ(ኅጢአተኛ) እስራኤላዊ #ለሠራው #በደል #ይቅርታን ለማግኘት የበደል #መሥዋዕት #ማቅረብ ይኖርበታል (ዘሌዋውያን 5፥6)። <<የኃጢአት ደሞዝ #ሞት ነውና>> (ሮሜ 6፥23) እንዲሁም <<ኅጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርስዋ #ትሞታለች>> (ሕዝ 18፥4፣ 20) ተብሏልና #ኅጢአት የሠራ ሰው #በሕይወት #መኖር አይችልም። ስለዚህም #በኀጢአተኛው እስራኤላዊ #ምትክ ምንም #በደል #የሌለበት #እንስሳ #ኃጢአተኛ ሆኖ ሲሞት በበደሉ እግዚአብሔርን ያሳዘነው እስራኤላዊ #ንጹሕ ነው ይባላል። <ደም ሳይፈስ #ስርየት የለም> (ዕብ 9፥22-23)
ልክ እንደዚሁ #በበደላችን #ሙታን የነበርን(ኤፌ 2፥2) እኛ ምንም በደል የሌለበት #ክርስቶስ ስለ እኛ በደል #በመሞቱ(2ቆሮ 5፥21) ምክንያት <<የኢየሱስ ክርስቶስን ሥጋ #አንድ #ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ #ተቀድሰናል>>። ይህም #ከእኛ በሆነ ነገር ሳይሆን #ከእርሱ የሆነ በመሆኑ #ክብሩን መልሰን ለእርሱ እንሰጣለን።
ይህ ብቻም አይደለም፤ <<እርሱ ግን ስለ #ኅጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም #አቅርቦ #በአብ ቀኝ #ተቀመጠ፤>> በማለት #ለዘላለም #የቀረበው ይህ #መሥዋዕት እስከ ምጽአቱ ድረስ #የምልጃን #ሥራ ሲሰራ፣ #በደለኞችን #ከእግዚአብሄር ጋር #ሲያስታርቅ፣ #በንስሐ #ለተመለሱት ሰዎች #ሲታይ ይቆያል(ዕብ 9፥24፣ 28)። ይህ ነው #የክርስቶስ #ምልጃ። አታወሳስቡት!!
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
🔆 የማርያም የዘር ሃረግ 🔆
(የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ- 3:)
...............
23፤ " ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ያህል ሆኖት ነበር እንደመሰላቸው #የዮሴፍ ልጅ ሆኖ፥ #የኤሊ ልጅ፥".......
.........................................
32፤ " የዳዊት ልጅ፥ የእሴይ ልጅ፥ የኢዮቤድ ልጅ፥ የቦዔዝ ልጅ፥ የሰልሞን ልጅ፥"....................
...........................................
36፤ የቃይንም ልጅ፥ የአርፋክስድ ልጅ፥ የሴም ልጅ፥ የኖኅ ልጅ፥ የላሜህ ልጅ፥
37፤ የማቱሳላ ልጅ፥ የሄኖክ ልጅ፥ የያሬድ ልጅ፥
38፤ የመላልኤል ልጅ፥ የቃይናን ልጅ፥ የሄኖስ ልጅ፥ የሴት ልጅ፥ የአዳም ልጅ፥ የእግዚአብሔር ልጅ[10]።
▶️ የማቲዎስ የዘር ሃረግ ገለጻ
" #ከአብርሃም በመነሳት ወደ ፊት ወደ #ኢየሱስ ሲቀጥል " #የሉቃስ ግን #ከኢየሱስ ጀምሮ ወደ ኋላ ወደ #አዳም ይጓዛል።
#ማቲዎስ #የኢየሱስ ህጋዊ አሳዳጊ #አባት የነበረውን #የዮሴፍን #የዘር ሀረግ ሲሰጠን #ሉቃስ #የእናቱን #የማርያምን #የዘር #ሐረግ ይሰጠናል።
✅ በሉቃስ 3-23
"ኢየሱስ አገልግሎቱን በጀመረበት ወቅት ዕድሜው 30 ዓመት ያክል ነበረ ይህም ኢየሱስ #የዮሴፍ ልጅ መሰላቸው እንጂ #የኤሊ...(የማርያም ዘር ማንዘር) ልጅ ነበር" ተብሎ ተገልጾአል።
ምንም እንኳ #ማቴዎስ 4 #ሴቶችን በዘር ሀረግ ዝርዝር ቢጠቅስም/ማቲ 1-3 ፣ 5 ፣ 16/ #ሴቶች #በህጋዊ #የዘር #ሐረግ ውስጥ ስለማይገቡ #ማርያም ራሷ ሳትጠቀስ #ከአባቷ #ከኤሊ ጀምሮ እስከ #ዘር #ማንዘሮቿ #አዳም ድረስ ተገልጾአል[11]።
ይህም #ኤሊ #የዮሴፍ #አባት መሆኑን እንደ ሉቃስ አጻጻፍ #ከተወሰደ ዮሴፍ #የያዕቆብ ልጅ እንደሆነ #ማቴዎስም በግልጽ #አስቀምጧልና #ዮሴፍ #የኤሊም #የያዕቆብም ልጅ ወይም #የሁለቱ #ውህድ ሊሆን አይችልም። ምክንያቱም 1 ሰው 2 #አባት የለውምና።
ይህ ከሆነ ደግሞ #በአዋልድ #መጽሀፍት
<< ጰጥሪቃና ቴክታ የማርያም ስምንተኛ ቅድመ አያት ዝርያዎች፤ ነጭ ጥጃ ከማህጸን ስትወጣ ያች ነጭ ጥጃ ስትወልድ እንዲህ እያለ እስከ 7ኛ ትውልድ ድረስ 7ኛይቱም ጨረቃን ስትወልድ ጨረቃም ፀሐይን ስትወልድ አይቻለሁ ብትል ቴክታ ህልም ፈችዎችን ጠርቶ ጨረቃይቱ ማርያም ናት ፅሐይ ግን አልተገለጠልኝም ቢላቸውና ቴክታ ሄኤሜን፤ ሄሜን ዴርዴም ፤ ዴርዴ ቶናን፤ ቶና ሲካርን፤ ሲካር ሄርሜላን፤ ሄርሜላ #ሃናን፤ #ሃናም #ማርያምን ወለደች፡ #ሃና በባሏ #በኢያቄም እጅ በትር እንደተያዘች ያች በትር አብባና አፍርታ እንዳየቻት #ኢያቄምም #በሀና እጅ ከፍሬው ሁሉ የሚመስለው የሌላ የሚጣፍጥ መልካም ፍሬ ተይዛ እንዳየች እርሷም ልጃቸው #ማርያም እንደነበረች የሚገልጸው አፈ ታሪክ #ከቁርዓን ተኮርጆ #በነገረ #ማርያም የተጻፈ #ተረት ሆኖ #ይቀራል ማለት ነው[12]።>>
ስለዚህም እንዲህ የሚያደርጉትን #ከተጻፈው #አትለፍ የሚለውን #መመሪያ #እንዲያነቡና #እንዲተገብሩ እናሳስባለን።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
____________
[1] 📚፤ ንቡር ዕድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ ኢየሱስ፤ <ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት> (3ተኛ መጽሀፍ፥ ቼምበር ማተሚያ ቤት አ.አ፤ *ገጽ 264-267፤ 1998 ዓም።
📚፤ አማረ አፈለ ብሻው፤
<ኢትዮጽያ የሰው ዘር የተገኘባት የእምነትና የስልጣኔ ምንጭ ናት>
*ገጽ 116-122፥ አ.አ ጥር 1996 ዓ.ም
📚፤ አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ <ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው የተዋህዶ አንበሣም መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው> (2ተኛ እትም ግንቦት 2001 ዓ.ም)
[2] 📚፤ በርሰ ሊቃነጳጳሳት ዩሐንስ ዳግማዊ ይፋ ካደረጉት ከዋናው የላቲን መጽሀፍ የተተረጎመ <የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ትምህርተ ክርስቶስ> *ገጽ 145፥ 1997 ዓ.ም።
[3] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ ተአምረ ኢየሱስ፤ ምዕራፍ 3(፫)፤ 10(፲) ፤ *ገጽ 16(፲፮)፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1994 ዓ.ም።
[4] 📚፤ ድርሳነ ኪዳን ለማርያም ሳልስ፤ *ገጽ 48 1978 ዓ.ም።
[5] 📚፤ ተአምረ ማርያም፤ የዘውትር መቅድም (*ገጽ 4(፬)፤ 16(፲፮) 1989 ዓ.ም።
[6] 📚፤ ደቀመዝሙር መልአኩ ዘድሜጥሮስ። <ስንዴውን ለመስዋት እንክርዳዱን ለእሳት> አ.አ. ሰኔ 1998፤ *ገጽ 21።
[7] 📚፤ <ድርሳነ ጽዮን ዘሐሙስ> 44-13 *ገጽ 158። አ.አ. ኅዳር 1998 ዓ.ም።
[8] 📚፤ ወንጌል ቅዱስ፤ ዘማቲዎስ ወንጌል፤ ንባቡና ትርጓሜው በግእዝና በአማርኛ፤ 1፡ 16። *ገጽ 52። 1997 ዓ.ም።
[9] 📚፤ ሃይማኖተ አበው፤ ቃል ግዝት ኤጲስቆጶስ፤ ክፍል 6 ፤ *ገጽ 577 1986 ዓ.ም።
[10] 📚፤ ዋረን ደብልዩ ዌርዝቢ፤ <ለጌታ የተገዛህ ሁን> ፧ የማቴዎስ ወንጌል; ትርጉም ግርማዌ፤ *ገጽ 9፤ S.A.M፥ ኤስ ኤይ ኤም ማተሚያ ቤት አ.አ፤ 1995 ዓ.ም
[11] 📚፤ ዋረን ደብልዩ ዌርዝቢ፤ <ሩህሩህ ሁን፥ የሉቃስ ወንጌል ትርጉም ፤ *ገጽ 31-32፤ S.A.M፥ ኤስ ኤይ ኤም ማተሚያ ቤት አ.አ፤ 1996 ዓ.ም
📚፤ ቄስ ኮሊን ማንሰል፤ <ትምህርተ እግዚአብሔር> ፩ኛ መጽሐፍ፤ *ገጽ 80፥ ንግድ ማተሚያ ድርጅት አ.አ፥ 1995።
[12] 📚፤ ተአምረ ማርያም 2፤ 8-9 3ተኛ እትም *ገጽ 17፥ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት። አ.አ 1989 ዓ.ም
📚፤ ያዕቆብ ሰንደቁ <እናታችን ጽዮን> 3ተኛ እትም *ገጽ 7-12። አ.አ፥ 1997 ዓ.ም።
📚፤ ቅዳሴ ማርያም አንድምታ 5፥38። *ገጽ 111። ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ 1983 ዓ.ም።
📚፤ ቅዱስ ቁርአን ሱረቱ አል-ኢምራ 3፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ 1998 ዓ.ም።
(1.2▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
(የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ- 3:)
...............
23፤ " ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ያህል ሆኖት ነበር እንደመሰላቸው #የዮሴፍ ልጅ ሆኖ፥ #የኤሊ ልጅ፥".......
.........................................
32፤ " የዳዊት ልጅ፥ የእሴይ ልጅ፥ የኢዮቤድ ልጅ፥ የቦዔዝ ልጅ፥ የሰልሞን ልጅ፥"....................
...........................................
36፤ የቃይንም ልጅ፥ የአርፋክስድ ልጅ፥ የሴም ልጅ፥ የኖኅ ልጅ፥ የላሜህ ልጅ፥
37፤ የማቱሳላ ልጅ፥ የሄኖክ ልጅ፥ የያሬድ ልጅ፥
38፤ የመላልኤል ልጅ፥ የቃይናን ልጅ፥ የሄኖስ ልጅ፥ የሴት ልጅ፥ የአዳም ልጅ፥ የእግዚአብሔር ልጅ[10]።
▶️ የማቲዎስ የዘር ሃረግ ገለጻ
" #ከአብርሃም በመነሳት ወደ ፊት ወደ #ኢየሱስ ሲቀጥል " #የሉቃስ ግን #ከኢየሱስ ጀምሮ ወደ ኋላ ወደ #አዳም ይጓዛል።
#ማቲዎስ #የኢየሱስ ህጋዊ አሳዳጊ #አባት የነበረውን #የዮሴፍን #የዘር ሀረግ ሲሰጠን #ሉቃስ #የእናቱን #የማርያምን #የዘር #ሐረግ ይሰጠናል።
✅ በሉቃስ 3-23
"ኢየሱስ አገልግሎቱን በጀመረበት ወቅት ዕድሜው 30 ዓመት ያክል ነበረ ይህም ኢየሱስ #የዮሴፍ ልጅ መሰላቸው እንጂ #የኤሊ...(የማርያም ዘር ማንዘር) ልጅ ነበር" ተብሎ ተገልጾአል።
ምንም እንኳ #ማቴዎስ 4 #ሴቶችን በዘር ሀረግ ዝርዝር ቢጠቅስም/ማቲ 1-3 ፣ 5 ፣ 16/ #ሴቶች #በህጋዊ #የዘር #ሐረግ ውስጥ ስለማይገቡ #ማርያም ራሷ ሳትጠቀስ #ከአባቷ #ከኤሊ ጀምሮ እስከ #ዘር #ማንዘሮቿ #አዳም ድረስ ተገልጾአል[11]።
ይህም #ኤሊ #የዮሴፍ #አባት መሆኑን እንደ ሉቃስ አጻጻፍ #ከተወሰደ ዮሴፍ #የያዕቆብ ልጅ እንደሆነ #ማቴዎስም በግልጽ #አስቀምጧልና #ዮሴፍ #የኤሊም #የያዕቆብም ልጅ ወይም #የሁለቱ #ውህድ ሊሆን አይችልም። ምክንያቱም 1 ሰው 2 #አባት የለውምና።
ይህ ከሆነ ደግሞ #በአዋልድ #መጽሀፍት
<< ጰጥሪቃና ቴክታ የማርያም ስምንተኛ ቅድመ አያት ዝርያዎች፤ ነጭ ጥጃ ከማህጸን ስትወጣ ያች ነጭ ጥጃ ስትወልድ እንዲህ እያለ እስከ 7ኛ ትውልድ ድረስ 7ኛይቱም ጨረቃን ስትወልድ ጨረቃም ፀሐይን ስትወልድ አይቻለሁ ብትል ቴክታ ህልም ፈችዎችን ጠርቶ ጨረቃይቱ ማርያም ናት ፅሐይ ግን አልተገለጠልኝም ቢላቸውና ቴክታ ሄኤሜን፤ ሄሜን ዴርዴም ፤ ዴርዴ ቶናን፤ ቶና ሲካርን፤ ሲካር ሄርሜላን፤ ሄርሜላ #ሃናን፤ #ሃናም #ማርያምን ወለደች፡ #ሃና በባሏ #በኢያቄም እጅ በትር እንደተያዘች ያች በትር አብባና አፍርታ እንዳየቻት #ኢያቄምም #በሀና እጅ ከፍሬው ሁሉ የሚመስለው የሌላ የሚጣፍጥ መልካም ፍሬ ተይዛ እንዳየች እርሷም ልጃቸው #ማርያም እንደነበረች የሚገልጸው አፈ ታሪክ #ከቁርዓን ተኮርጆ #በነገረ #ማርያም የተጻፈ #ተረት ሆኖ #ይቀራል ማለት ነው[12]።>>
ስለዚህም እንዲህ የሚያደርጉትን #ከተጻፈው #አትለፍ የሚለውን #መመሪያ #እንዲያነቡና #እንዲተገብሩ እናሳስባለን።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
____________
[1] 📚፤ ንቡር ዕድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ ኢየሱስ፤ <ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት> (3ተኛ መጽሀፍ፥ ቼምበር ማተሚያ ቤት አ.አ፤ *ገጽ 264-267፤ 1998 ዓም።
📚፤ አማረ አፈለ ብሻው፤
<ኢትዮጽያ የሰው ዘር የተገኘባት የእምነትና የስልጣኔ ምንጭ ናት>
*ገጽ 116-122፥ አ.አ ጥር 1996 ዓ.ም
📚፤ አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ <ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው የተዋህዶ አንበሣም መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው> (2ተኛ እትም ግንቦት 2001 ዓ.ም)
[2] 📚፤ በርሰ ሊቃነጳጳሳት ዩሐንስ ዳግማዊ ይፋ ካደረጉት ከዋናው የላቲን መጽሀፍ የተተረጎመ <የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ትምህርተ ክርስቶስ> *ገጽ 145፥ 1997 ዓ.ም።
[3] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ ተአምረ ኢየሱስ፤ ምዕራፍ 3(፫)፤ 10(፲) ፤ *ገጽ 16(፲፮)፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1994 ዓ.ም።
[4] 📚፤ ድርሳነ ኪዳን ለማርያም ሳልስ፤ *ገጽ 48 1978 ዓ.ም።
[5] 📚፤ ተአምረ ማርያም፤ የዘውትር መቅድም (*ገጽ 4(፬)፤ 16(፲፮) 1989 ዓ.ም።
[6] 📚፤ ደቀመዝሙር መልአኩ ዘድሜጥሮስ። <ስንዴውን ለመስዋት እንክርዳዱን ለእሳት> አ.አ. ሰኔ 1998፤ *ገጽ 21።
[7] 📚፤ <ድርሳነ ጽዮን ዘሐሙስ> 44-13 *ገጽ 158። አ.አ. ኅዳር 1998 ዓ.ም።
[8] 📚፤ ወንጌል ቅዱስ፤ ዘማቲዎስ ወንጌል፤ ንባቡና ትርጓሜው በግእዝና በአማርኛ፤ 1፡ 16። *ገጽ 52። 1997 ዓ.ም።
[9] 📚፤ ሃይማኖተ አበው፤ ቃል ግዝት ኤጲስቆጶስ፤ ክፍል 6 ፤ *ገጽ 577 1986 ዓ.ም።
[10] 📚፤ ዋረን ደብልዩ ዌርዝቢ፤ <ለጌታ የተገዛህ ሁን> ፧ የማቴዎስ ወንጌል; ትርጉም ግርማዌ፤ *ገጽ 9፤ S.A.M፥ ኤስ ኤይ ኤም ማተሚያ ቤት አ.አ፤ 1995 ዓ.ም
[11] 📚፤ ዋረን ደብልዩ ዌርዝቢ፤ <ሩህሩህ ሁን፥ የሉቃስ ወንጌል ትርጉም ፤ *ገጽ 31-32፤ S.A.M፥ ኤስ ኤይ ኤም ማተሚያ ቤት አ.አ፤ 1996 ዓ.ም
📚፤ ቄስ ኮሊን ማንሰል፤ <ትምህርተ እግዚአብሔር> ፩ኛ መጽሐፍ፤ *ገጽ 80፥ ንግድ ማተሚያ ድርጅት አ.አ፥ 1995።
[12] 📚፤ ተአምረ ማርያም 2፤ 8-9 3ተኛ እትም *ገጽ 17፥ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት። አ.አ 1989 ዓ.ም
📚፤ ያዕቆብ ሰንደቁ <እናታችን ጽዮን> 3ተኛ እትም *ገጽ 7-12። አ.አ፥ 1997 ዓ.ም።
📚፤ ቅዳሴ ማርያም አንድምታ 5፥38። *ገጽ 111። ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ 1983 ዓ.ም።
📚፤ ቅዱስ ቁርአን ሱረቱ አል-ኢምራ 3፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ 1998 ዓ.ም።
(1.2▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ #ብዙ ሴቶች #ማርያም በሚል ስም ይጠራሉ[1]። [ለምሳሌ]👇
〽️ 1፦ "የሙሴ እህት ማርያም"
/ዘጸ 2፥4-8/
▶️ የዚችን #ማርያም ታሪክ #በመጽሀፍቅዱስ ውስጥ ስናይ #ወንድሟ #ሙሴ በወንዝ #ዳር #በተጣለ ጊዜ በእርሱ ላይ የሚሆነውን #ለማወቅ ስትመለከት ወደ ወንዙ የመጣችውን #የፈርኦንን #ልጅ #በጥበብ አነጋግራና #እንድታጠባው የገዛ #እናታቸውን #በሞግዚትነት ስም አገናኝታ ወንድሟ #ሙሴ እንዲያድግ #አስተዋጽኦ ያደረገች ናት። #ሙሴም በዚህ እድልና በእግዚአብሄር #አላማ አድጎ #እስራኤላውያንን #የኤርትራን #ባህር ካሻገራቸው በኋላ #ነብይት ሆና #ሴቶችን #በመዝሙርና #በምስጋና መርታለች {ዘጸ 15፥20}። ከዛ ግን #ማርያም #የሙሴን የበላይነት ካለመውደዷ የተነሳ #ኢትዮጵያዊት #ሚስቱን ምክንያት አድርጋ #አማችው። #እግዚአብሔር ግን #በለምጽ #ቀጣት {ዘኅ 12 ; ዘዳ 24፥9}። በመጨረሻም #እስራኤላውያን ገና በጉዞ ሳሉ #በቃዴስ #በረሃ #ሞተች በዚያው #ተቀበረች። {ዘኅ 20፥1}።
〽️ 2፦ "የዩቴር ልጅ የዕዝራ የልጅ ልጅ ማርያም" {1ዜና 4፥17} ፦
▶️ የዚች #ማርያም ታሪክና ተግባሯ ብዙም አልተጠቀሰም
〽️ 3፦ "የጌታችን እናት ቅድስት ድንግል ማርያም" {ሉቃ 1፤ 26-27} ፦
▶️ ሙሉ መጽሀፍ ቅዱሳዊ ታሪኳ <13🌐☑️ ቅድስት ድንግል ማርያም በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ> በሚለው ርእስ ስር ይቀርባል።
〽️ 4፦ "የማርታና የዓላዛር እህት ማርያም" {ዩሐ 11፥1} ፦
▶️ ከኢየሩሳሌም አጠገብ ባለው #ቢታንያ በተባለው #መንደር #ከእህቷ #ማርታና ከወንድሟ #አላአዛር ጋር ትኖር ነበር። አንድ ቀን #ጌታችን #ኢየሱስ #ክርስቶስም ወደ ቤታቸው ሄዶ ሲጠይቃቸው ይህቺ #ማርያም ወደ እርሱ #ቀርባ ቃሉን #በጽሞና #ስለሰማችና #ስለተማረች #ክርስቶስ አመስግኗታል {ሉቃ 10፤ 39-42}። ወንድሟ #አላአዛርም #ከሙታን በተነሳ ጊዜ #ከጌታ #ኢየሱስ ጋር ብዙ ተነጋግራለች {ዩሐ 11}። ቀድም ብሎም ይቺ #ማርያም #ጌታችን እንደሚሞት አውቃ #በናርዶስ #ሽቶ #እግሩን ቀብታውም ነበር። {ዩሐ 12፤ 1-8}።
〽️ 5፦ "መግደላዊት ማርያም"፦
▶️ ጌታችን መድኃኒታችን #ኢየሱስ #ክርስቶስ #ሰባት #አጋንንት ከእርሷ ካወጣላት ቡኃላ ታገለግለው ነበር {ሉቃ 8፥2 , ማር 15፥40}። ይህቺ #ሴት ለክርስቶስ #መሰቀልና #መነሳት #ምስክር ነበረች {ማቴ 27፤፦55 ፣ 56 ፣ 61, ማር 15፤ 40-47 ፣ ዩሐ 19፤25 ፣ ማቲ 28፤ 1-10 ፣ ማር 16፤ 1-8፣ ሉቃ 24፤10}። #ከትንሳኤውም ቡሀላ #በአትክልት ቦታ ለብቻዋ #ክርስቶስን #ካየችውና #ካነጋገረችው ቡሀላ የመጀመሪያዋ #ትንሳኤውን #መስካሪ ሆናለች {ዩሐ 20፤ 1-18}።
〽️ 6፦ "የቀለዩጳ ሚስት ማርያም "፤
▶️ ጌታ በተሰቀለ ጊዜ #ከመስቀሉ #አጠገብ ቆማ ነበር {ዩሐ 19፤25}።
〽️ 7፦ "የማርቆስ እናት ማርያም"፤
▶️ ሐዋሪያት ተሰብስበው በቤቷ #ይጸልዩና #ይመካከሩ ነበር {ሐዋ 12፥12}።
እንደምናየው #በመጽሀፍቅዱስ ውስጥ #ብቻ #ማርያም ተብለው የሚጠሩ #ሰባት #ሴቶች አሉ። #እስራኤላውያንም #ለልጆቻቸው #ስም ሲያወጡም ሆነ #ለራሳቸው የሆነ #ስያሜ #ሲመርጡ ከልዩ #የሕይወት #ታሪካቸው ጋር #የተያያዘውን ነው።
አንዳንዶች በተለይ " #ማርያም" የሚለውን ስም #የጌታችን #የኢየሱስ #ክርስቶስን #እናት ብቻ #ማእከል አድርገው በሚገርም ሁኔታ #ተርጉመው #ሌላ #ትምህርት ለዛውም #ከእግዚአብሄር #ብቸኛ የማዳን #ተግባር ጋር #የሚጋጭ አርገው እንዲህ ተርጉመውታል።👇👇
🔆 1ኛ ትርጉም፦
" #ማርያም" ማለት " #ፍጽምት" ማለት ነው። መልክ ከደም ግባት አስተባብራ ተገኝታለችና ፍጻሜው ግን #ንጽሐ ሥጋ #ንጽሐ ነፍስ #በድንጋሌ ሥጋ #በድንጋሌ ነፍስ አስተባብራ ተገኝታለችና።
🔆 2ኛ ትርጉም፦
" #ማርያም" ማለት #ጸጋ #ወሀብት(ጸጋና ሀብት) ማለት ነው። #ለእናት #ለአባቷ #ጸጋ ሆና ተሰጣለች ፍጻሜው ግን ለሰው ሁሉ #ጸጋ ሆና #ተሰጥታለች።
🔆 3ኛ ትርጉም፦
" #ማርያም" ማለት #መርሕ #ለመንግሥተ ሰማያት(የመንግሥተ ሰማያት መሪ) ማለት ነው። ምዕመናንን መርታ #ገነት #መንግስተ #ሰማያት አግብታለችና።
🔆 4ኛ ትርጉም፦
"ማርያም" ማለት #ልዕልት ማለት ነው። #መትሕተ ፈጣሪ #መልዕልተ ፍጡራን(ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ) ይሏታልና።
🔆 5ኛ ትርጉም፦
ተላአኪተ እግዚአብሔር ወሰብእ {#የእግዚአብሄርና #የህዝብ #ተላኪ ማለት ነው።[2]
〽️ 1፦ "የሙሴ እህት ማርያም"
/ዘጸ 2፥4-8/
▶️ የዚችን #ማርያም ታሪክ #በመጽሀፍቅዱስ ውስጥ ስናይ #ወንድሟ #ሙሴ በወንዝ #ዳር #በተጣለ ጊዜ በእርሱ ላይ የሚሆነውን #ለማወቅ ስትመለከት ወደ ወንዙ የመጣችውን #የፈርኦንን #ልጅ #በጥበብ አነጋግራና #እንድታጠባው የገዛ #እናታቸውን #በሞግዚትነት ስም አገናኝታ ወንድሟ #ሙሴ እንዲያድግ #አስተዋጽኦ ያደረገች ናት። #ሙሴም በዚህ እድልና በእግዚአብሄር #አላማ አድጎ #እስራኤላውያንን #የኤርትራን #ባህር ካሻገራቸው በኋላ #ነብይት ሆና #ሴቶችን #በመዝሙርና #በምስጋና መርታለች {ዘጸ 15፥20}። ከዛ ግን #ማርያም #የሙሴን የበላይነት ካለመውደዷ የተነሳ #ኢትዮጵያዊት #ሚስቱን ምክንያት አድርጋ #አማችው። #እግዚአብሔር ግን #በለምጽ #ቀጣት {ዘኅ 12 ; ዘዳ 24፥9}። በመጨረሻም #እስራኤላውያን ገና በጉዞ ሳሉ #በቃዴስ #በረሃ #ሞተች በዚያው #ተቀበረች። {ዘኅ 20፥1}።
〽️ 2፦ "የዩቴር ልጅ የዕዝራ የልጅ ልጅ ማርያም" {1ዜና 4፥17} ፦
▶️ የዚች #ማርያም ታሪክና ተግባሯ ብዙም አልተጠቀሰም
〽️ 3፦ "የጌታችን እናት ቅድስት ድንግል ማርያም" {ሉቃ 1፤ 26-27} ፦
▶️ ሙሉ መጽሀፍ ቅዱሳዊ ታሪኳ <13🌐☑️ ቅድስት ድንግል ማርያም በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ> በሚለው ርእስ ስር ይቀርባል።
〽️ 4፦ "የማርታና የዓላዛር እህት ማርያም" {ዩሐ 11፥1} ፦
▶️ ከኢየሩሳሌም አጠገብ ባለው #ቢታንያ በተባለው #መንደር #ከእህቷ #ማርታና ከወንድሟ #አላአዛር ጋር ትኖር ነበር። አንድ ቀን #ጌታችን #ኢየሱስ #ክርስቶስም ወደ ቤታቸው ሄዶ ሲጠይቃቸው ይህቺ #ማርያም ወደ እርሱ #ቀርባ ቃሉን #በጽሞና #ስለሰማችና #ስለተማረች #ክርስቶስ አመስግኗታል {ሉቃ 10፤ 39-42}። ወንድሟ #አላአዛርም #ከሙታን በተነሳ ጊዜ #ከጌታ #ኢየሱስ ጋር ብዙ ተነጋግራለች {ዩሐ 11}። ቀድም ብሎም ይቺ #ማርያም #ጌታችን እንደሚሞት አውቃ #በናርዶስ #ሽቶ #እግሩን ቀብታውም ነበር። {ዩሐ 12፤ 1-8}።
〽️ 5፦ "መግደላዊት ማርያም"፦
▶️ ጌታችን መድኃኒታችን #ኢየሱስ #ክርስቶስ #ሰባት #አጋንንት ከእርሷ ካወጣላት ቡኃላ ታገለግለው ነበር {ሉቃ 8፥2 , ማር 15፥40}። ይህቺ #ሴት ለክርስቶስ #መሰቀልና #መነሳት #ምስክር ነበረች {ማቴ 27፤፦55 ፣ 56 ፣ 61, ማር 15፤ 40-47 ፣ ዩሐ 19፤25 ፣ ማቲ 28፤ 1-10 ፣ ማር 16፤ 1-8፣ ሉቃ 24፤10}። #ከትንሳኤውም ቡሀላ #በአትክልት ቦታ ለብቻዋ #ክርስቶስን #ካየችውና #ካነጋገረችው ቡሀላ የመጀመሪያዋ #ትንሳኤውን #መስካሪ ሆናለች {ዩሐ 20፤ 1-18}።
〽️ 6፦ "የቀለዩጳ ሚስት ማርያም "፤
▶️ ጌታ በተሰቀለ ጊዜ #ከመስቀሉ #አጠገብ ቆማ ነበር {ዩሐ 19፤25}።
〽️ 7፦ "የማርቆስ እናት ማርያም"፤
▶️ ሐዋሪያት ተሰብስበው በቤቷ #ይጸልዩና #ይመካከሩ ነበር {ሐዋ 12፥12}።
እንደምናየው #በመጽሀፍቅዱስ ውስጥ #ብቻ #ማርያም ተብለው የሚጠሩ #ሰባት #ሴቶች አሉ። #እስራኤላውያንም #ለልጆቻቸው #ስም ሲያወጡም ሆነ #ለራሳቸው የሆነ #ስያሜ #ሲመርጡ ከልዩ #የሕይወት #ታሪካቸው ጋር #የተያያዘውን ነው።
አንዳንዶች በተለይ " #ማርያም" የሚለውን ስም #የጌታችን #የኢየሱስ #ክርስቶስን #እናት ብቻ #ማእከል አድርገው በሚገርም ሁኔታ #ተርጉመው #ሌላ #ትምህርት ለዛውም #ከእግዚአብሄር #ብቸኛ የማዳን #ተግባር ጋር #የሚጋጭ አርገው እንዲህ ተርጉመውታል።👇👇
🔆 1ኛ ትርጉም፦
" #ማርያም" ማለት " #ፍጽምት" ማለት ነው። መልክ ከደም ግባት አስተባብራ ተገኝታለችና ፍጻሜው ግን #ንጽሐ ሥጋ #ንጽሐ ነፍስ #በድንጋሌ ሥጋ #በድንጋሌ ነፍስ አስተባብራ ተገኝታለችና።
🔆 2ኛ ትርጉም፦
" #ማርያም" ማለት #ጸጋ #ወሀብት(ጸጋና ሀብት) ማለት ነው። #ለእናት #ለአባቷ #ጸጋ ሆና ተሰጣለች ፍጻሜው ግን ለሰው ሁሉ #ጸጋ ሆና #ተሰጥታለች።
🔆 3ኛ ትርጉም፦
" #ማርያም" ማለት #መርሕ #ለመንግሥተ ሰማያት(የመንግሥተ ሰማያት መሪ) ማለት ነው። ምዕመናንን መርታ #ገነት #መንግስተ #ሰማያት አግብታለችና።
🔆 4ኛ ትርጉም፦
"ማርያም" ማለት #ልዕልት ማለት ነው። #መትሕተ ፈጣሪ #መልዕልተ ፍጡራን(ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ) ይሏታልና።
🔆 5ኛ ትርጉም፦
ተላአኪተ እግዚአብሔር ወሰብእ {#የእግዚአብሄርና #የህዝብ #ተላኪ ማለት ነው።[2]
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ #ብዙ ሴቶች #ማርያም በሚል ስም ይጠራሉ[1]። [ለምሳሌ]👇 〽️ 1፦ "የሙሴ እህት ማርያም" /ዘጸ 2፥4-8/ ▶️ የዚችን #ማርያም ታሪክ #በመጽሀፍቅዱስ ውስጥ ስናይ #ወንድሟ #ሙሴ በወንዝ #ዳር #በተጣለ ጊዜ በእርሱ ላይ የሚሆነውን #ለማወቅ ስትመለከት ወደ ወንዙ የመጣችውን #የፈርኦንን #ልጅ #በጥበብ አነጋግራና #እንድታጠባው የገዛ #እናታቸውን #በሞግዚትነት ስም አገናኝታ…
▶️ እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ለ"ማርያም" ለሚለው ስም የተሰጡ #ትርጉሞች #የቤተስክርስቲያን #አባቶችም ሆኑ #ወጣት #ሰባኪያንና #ህዝቡም በብዛት የሚያውቁት #የተለመደ #ትርጉም ነው። የሚገርመው ደሞ #የስሙ #ትርጉሞች ብዙ #ማርያም የተባሉ #ሴቶች እያሉ ማእከል ያደረገው ግን #የጌታችን #እናት #ድንግል #ማርያምን ብቻ ይመስላል። እነዚን #ትርጉሞች ይዘን ለሌሎች < #ማርያም> ለተባሉ #ሴቶች ትርጉሙን ብንሰጣቸው #የትርጉሙ #ባለቤቶች ራሱ #ይሸማቀቁበታል። [ለምሳሌ]፦
#በስም #ደረጃ ከክርስቶስ እናት ጋር #ምንም #ልዩነት ላልነበራት #ለመግደላዊት #ማርያም ትርጓሜውን ብንሰጣት
< #ማርያም> ማለት < #ፍጽምት ማለት ነው>። #መልክ #ከደም #ግባት አስተባብራ ተገኝታለችና ፍጻሜው ግን #ንጽሐ ሥጋ #ንጽሐ ነፍስ #በድንጋሌ ሥጋ #በድንጋሌ ነፍስ አስተባብራ ተገኝታለችንና ብንል #በወንጌል እንደተገለጸው #መግደላዊት #ማርያም #ድንግል አልነበረችም።
▶️ ሌላውንም #ትርጉም ብናይ (ጸጋ ወሀብት) ለሰው ሁሉ #ጸጋ ሆና #ተሰታለችና፤ #የመንግስተ #ሰማይም #መሪ ናት፤ " #ከፈጣሪ በታች #ከፍጡራን በላይም ነች"፤ #ለሰውና #ለእግዚአብሄር #ተላኪ ናት ብንል፤ ምኗ #ለሰው #ሁሉ #ጸጋ ሆኖ #እንደተሰጠ፣ ማንንስ #መንግስተ #ሰማይ #መርታ እንዳስገባች፣ #ከፍጡራን በላይ ያደረጋትስ ምንድነው ብንል #ሊቃውንት ነን የሚሉ ሰዎች #የተምታታና #የተጋጨ ወይም #የእፍረት መልስ ካልሆነ በቀር #መልስና #ማስረጃ የሌለው ነገር ነው። በመሆኑም ከላይ እንደተጠቀሰውም " #ማርያም" የሚለውን #የስም ትርጉም ለሌሎች " #ማርያም" ለተባሉ ሴቶች #ትርጉሙን ብንሰጠው #የማያስኬድና #ስህተት ሆኖ እናገኘዋለን።
▶ ️የስም #ለውጥ ባይኖረውም ብቻ #ትርጉሙ የሚሰራው ለጌታችን እናት #ለድንግል #ማርያም ብቻ ነው #ብንል #እንኳን
⚜" ማርያም << #ፍጽምት በስጋም በነፍስም ነች>> ማለት #ጻድቅ #የለም አንድስኳ {ሮሜ 3፥11} ከተባለው እና ከሌሎች #የመጽሀፍቅዱስ ክፍሎች ጋር የሚቃረን ይሆናል።
በምድር ላይ #ኃጢአትን አላደረኩም፤ #የውርስ #ኃጢአት የለብኝም የሚል #ፍጹም ወይም #ፍጽምት ቢገኝ ኖሮ #ክርስቶስ ራሱ #መምጣት ባላስፈለገው ነበር።
▶️ ሁለተኛውን ትርጉም ደሞ ብናይ #ጸጋና #ሀብት ሆኖ #ለምድር የተሰጠው፤ የተዘጋውንም #የገነትን #ደጅ #በከበረ ሞቱ ከፍቶ #ከተሰቀለው #ወንበዴ አንዱን እንኳ #እየመራ #መንግስተ #ሰማያት ያስገባ፤ #በእግዚአብሄርና #በሰው መካከል ሆኖ #የመካከለኛ አገልግሎት #የሰጠውና #የሚሰጠው ጌታችን መድሃኒታችን #ኢየሱስ እንጅ ሌላ #ማንም አይደለም። ለዚህም እባክዎትን #መጽሀፍ #ቅዱስዎትን ገልጠው እነዚህን #የተጠቀሱ ጥቅሶችን ያንብቡ። {ቲቶ 2፥11-14፣ ኤፌ 2፥8፣ ሮሜ 5፥17፣ ዩሐ 3፥16፣ ሉቃ 23፤ 42-43፣ 1ጢሞ 2፥5፣ ዕብ 7፥24}።
▶️ ሌሎች #ሊቃውንትና #ተርጓሚዎችም << ማርያም ማለት በዚህ ዓለም #ከሚመገቡት ሁሉ #ምግብ #ለአፍ የሚጥም #ለልብ የሚመጥን < #ማር> ነው፤ #በገነትም #በህይወት ለተዘጋጁ #ጻድቃንና #ቅዱሳን < #ያም> የሚባል #ምግብ አላቸው፤ ስለዚህ ሁለቱን < #ማር" እና #ያም> የተባሉትን #ሁለት ፊደላት ስናገጣጥማቸው #ማርያም የሚል ስም #ተገኝቷል ምክንያቱም #እናትና #አባቷ አንቺ ከዚህም ኩሉ #የበለጥሽ #ጣፋጭ #የከበርሽ ነሽ ሲሉ #ማርያም ብለዋታል>> ይላሉ።
▶️ አሁንም ሌላ #ትርጉማቸውን ይቀጥሉና " #ማርያም ማለት #ሠረገላ #ፀሐይ ማለት ነው፤ #መንግስተ #ሰማያት ታገባለችና ፤ አንድም #ማርያም ማለት #ውኅብት #ወስጥወት (የተሰጠች) ማለት ነው፤ እመቤታችን እግዚእትነ ማርያም የተወለደች ዕለት በአባት እናቷ ቤት ውኅብት ወስጥወት ሆና ተገኝታለች፤ ኋላም በዓለሙ ሁሉ #አማላጅ ሆና #ሞታለችና ስለዚህ ውኅብት ወስጥወት (የተሰጠች) ናት" ይላሉ[3]።
▶ ️አሁንም እነዚህ #ሁለት #ትርጉሞች የአንድ ሰውን #የጌታችን የመድሃኒታችን #የኢየሱስ #ክርስቶስን #እናት #ድንግል #ማርያምን #ማእከል ያደረገ እንጅ ሌሎቹን #የማርያምን #ስም የያዙትን #ሴቶች ያገናዘበ አይደለም። ሆኖም ግን #የአማርኛውን ፊደል ወይም #ሐረግ ብቻ ተከትሎ < #ማር> እና < #ያም> በሚል የተከፋፈለ #ትርጉም መስጠት #አዋጭነት የለውም። ምክንያቱም ስያሜው #የእብራይስጥ #ቋንቋ እንጅ #የአማርኛ ወይም #የግእዝ አይደለም። እንደዛም እንኳን ቢሆንና ብንወስደው < #ያም> የሚባል #ቅዱሳኑ የሚበሉት #ምግብ አለ" ስለተባለው ሁኔታ #መጽሀፍ #ቅዱስም ሆነ ሌሎች መጽሀፍት #በሰማይ #ምግብ እንዳለ አይናገሩም። እንደውም #መጽሀፍ ቅዱስ #እግዚአብሔር #ምግቦችን ሁሉ #በምድር እንዳደረገ ነው የሚናገረው። {ዘፍ 1፤29-31} በተጨማሪም #የእግዚአብሔር ቃል << #መብል #ለሆድ ነው #ሆድም #ለመብል ነው እግዚአብሔር ግን ይህንም ያንንም #ያጠፋቸዋል>> ይላል {1ቆሮ 6-13}።
በመሆኑም #መብል የእግዚአብሔር ዘላለማዊ #እቅዱ ስላልሆነ #በመንግስተ #ሰማያት አስቤዛ መግዛት መለዋወጥ ምግብ ማብሰል ... የለም፤ #አይኖርምም፤ #አልተጻፈምም። በመሆኑም < #ማር" እና " #ያም> ብሎ ከፋፍሎ #የስም #ትርጉም መስጠቱ #ትርጉም የለሽ ይሆናል።
▶️ ሌላው << #ለዓለሙ ሁሉ #አማላጅ ሆና #ሞታለችና #ማርያም ማለት #ስጦታ ማለት ነው>> ብሎ መናገርና መጻፍ #ስለበደላችንና #ስለሐጢአታችን #በቀራኒዮ #መስቀል አደባባይ ላይ #የሞተውን ለይቶ #አለማወቅ ወይም #ክህደት ነው። #ለዓለም ሁሉ #ኃጢአት #አስታራቂ እንዲሆን የተሰጠንና ከአባቱም ጋር #ያስታረቀን ስለበደላችን #የሞተልን #ኢየሱስ #ክርስቶስ #ብቻና ደግሜ እላለሁ #ብቻ ነው። {1ጢሞ 1፥15፣ ሮሜ 3፥23፣ ሮሜ 5፥8፣ ሮሜ 8፥34፣ ዕብ 7፥24}።
#በስም #ደረጃ ከክርስቶስ እናት ጋር #ምንም #ልዩነት ላልነበራት #ለመግደላዊት #ማርያም ትርጓሜውን ብንሰጣት
< #ማርያም> ማለት < #ፍጽምት ማለት ነው>። #መልክ #ከደም #ግባት አስተባብራ ተገኝታለችና ፍጻሜው ግን #ንጽሐ ሥጋ #ንጽሐ ነፍስ #በድንጋሌ ሥጋ #በድንጋሌ ነፍስ አስተባብራ ተገኝታለችንና ብንል #በወንጌል እንደተገለጸው #መግደላዊት #ማርያም #ድንግል አልነበረችም።
▶️ ሌላውንም #ትርጉም ብናይ (ጸጋ ወሀብት) ለሰው ሁሉ #ጸጋ ሆና #ተሰታለችና፤ #የመንግስተ #ሰማይም #መሪ ናት፤ " #ከፈጣሪ በታች #ከፍጡራን በላይም ነች"፤ #ለሰውና #ለእግዚአብሄር #ተላኪ ናት ብንል፤ ምኗ #ለሰው #ሁሉ #ጸጋ ሆኖ #እንደተሰጠ፣ ማንንስ #መንግስተ #ሰማይ #መርታ እንዳስገባች፣ #ከፍጡራን በላይ ያደረጋትስ ምንድነው ብንል #ሊቃውንት ነን የሚሉ ሰዎች #የተምታታና #የተጋጨ ወይም #የእፍረት መልስ ካልሆነ በቀር #መልስና #ማስረጃ የሌለው ነገር ነው። በመሆኑም ከላይ እንደተጠቀሰውም " #ማርያም" የሚለውን #የስም ትርጉም ለሌሎች " #ማርያም" ለተባሉ ሴቶች #ትርጉሙን ብንሰጠው #የማያስኬድና #ስህተት ሆኖ እናገኘዋለን።
▶ ️የስም #ለውጥ ባይኖረውም ብቻ #ትርጉሙ የሚሰራው ለጌታችን እናት #ለድንግል #ማርያም ብቻ ነው #ብንል #እንኳን
⚜" ማርያም << #ፍጽምት በስጋም በነፍስም ነች>> ማለት #ጻድቅ #የለም አንድስኳ {ሮሜ 3፥11} ከተባለው እና ከሌሎች #የመጽሀፍቅዱስ ክፍሎች ጋር የሚቃረን ይሆናል።
በምድር ላይ #ኃጢአትን አላደረኩም፤ #የውርስ #ኃጢአት የለብኝም የሚል #ፍጹም ወይም #ፍጽምት ቢገኝ ኖሮ #ክርስቶስ ራሱ #መምጣት ባላስፈለገው ነበር።
▶️ ሁለተኛውን ትርጉም ደሞ ብናይ #ጸጋና #ሀብት ሆኖ #ለምድር የተሰጠው፤ የተዘጋውንም #የገነትን #ደጅ #በከበረ ሞቱ ከፍቶ #ከተሰቀለው #ወንበዴ አንዱን እንኳ #እየመራ #መንግስተ #ሰማያት ያስገባ፤ #በእግዚአብሄርና #በሰው መካከል ሆኖ #የመካከለኛ አገልግሎት #የሰጠውና #የሚሰጠው ጌታችን መድሃኒታችን #ኢየሱስ እንጅ ሌላ #ማንም አይደለም። ለዚህም እባክዎትን #መጽሀፍ #ቅዱስዎትን ገልጠው እነዚህን #የተጠቀሱ ጥቅሶችን ያንብቡ። {ቲቶ 2፥11-14፣ ኤፌ 2፥8፣ ሮሜ 5፥17፣ ዩሐ 3፥16፣ ሉቃ 23፤ 42-43፣ 1ጢሞ 2፥5፣ ዕብ 7፥24}።
▶️ ሌሎች #ሊቃውንትና #ተርጓሚዎችም << ማርያም ማለት በዚህ ዓለም #ከሚመገቡት ሁሉ #ምግብ #ለአፍ የሚጥም #ለልብ የሚመጥን < #ማር> ነው፤ #በገነትም #በህይወት ለተዘጋጁ #ጻድቃንና #ቅዱሳን < #ያም> የሚባል #ምግብ አላቸው፤ ስለዚህ ሁለቱን < #ማር" እና #ያም> የተባሉትን #ሁለት ፊደላት ስናገጣጥማቸው #ማርያም የሚል ስም #ተገኝቷል ምክንያቱም #እናትና #አባቷ አንቺ ከዚህም ኩሉ #የበለጥሽ #ጣፋጭ #የከበርሽ ነሽ ሲሉ #ማርያም ብለዋታል>> ይላሉ።
▶️ አሁንም ሌላ #ትርጉማቸውን ይቀጥሉና " #ማርያም ማለት #ሠረገላ #ፀሐይ ማለት ነው፤ #መንግስተ #ሰማያት ታገባለችና ፤ አንድም #ማርያም ማለት #ውኅብት #ወስጥወት (የተሰጠች) ማለት ነው፤ እመቤታችን እግዚእትነ ማርያም የተወለደች ዕለት በአባት እናቷ ቤት ውኅብት ወስጥወት ሆና ተገኝታለች፤ ኋላም በዓለሙ ሁሉ #አማላጅ ሆና #ሞታለችና ስለዚህ ውኅብት ወስጥወት (የተሰጠች) ናት" ይላሉ[3]።
▶ ️አሁንም እነዚህ #ሁለት #ትርጉሞች የአንድ ሰውን #የጌታችን የመድሃኒታችን #የኢየሱስ #ክርስቶስን #እናት #ድንግል #ማርያምን #ማእከል ያደረገ እንጅ ሌሎቹን #የማርያምን #ስም የያዙትን #ሴቶች ያገናዘበ አይደለም። ሆኖም ግን #የአማርኛውን ፊደል ወይም #ሐረግ ብቻ ተከትሎ < #ማር> እና < #ያም> በሚል የተከፋፈለ #ትርጉም መስጠት #አዋጭነት የለውም። ምክንያቱም ስያሜው #የእብራይስጥ #ቋንቋ እንጅ #የአማርኛ ወይም #የግእዝ አይደለም። እንደዛም እንኳን ቢሆንና ብንወስደው < #ያም> የሚባል #ቅዱሳኑ የሚበሉት #ምግብ አለ" ስለተባለው ሁኔታ #መጽሀፍ #ቅዱስም ሆነ ሌሎች መጽሀፍት #በሰማይ #ምግብ እንዳለ አይናገሩም። እንደውም #መጽሀፍ ቅዱስ #እግዚአብሔር #ምግቦችን ሁሉ #በምድር እንዳደረገ ነው የሚናገረው። {ዘፍ 1፤29-31} በተጨማሪም #የእግዚአብሔር ቃል << #መብል #ለሆድ ነው #ሆድም #ለመብል ነው እግዚአብሔር ግን ይህንም ያንንም #ያጠፋቸዋል>> ይላል {1ቆሮ 6-13}።
በመሆኑም #መብል የእግዚአብሔር ዘላለማዊ #እቅዱ ስላልሆነ #በመንግስተ #ሰማያት አስቤዛ መግዛት መለዋወጥ ምግብ ማብሰል ... የለም፤ #አይኖርምም፤ #አልተጻፈምም። በመሆኑም < #ማር" እና " #ያም> ብሎ ከፋፍሎ #የስም #ትርጉም መስጠቱ #ትርጉም የለሽ ይሆናል።
▶️ ሌላው << #ለዓለሙ ሁሉ #አማላጅ ሆና #ሞታለችና #ማርያም ማለት #ስጦታ ማለት ነው>> ብሎ መናገርና መጻፍ #ስለበደላችንና #ስለሐጢአታችን #በቀራኒዮ #መስቀል አደባባይ ላይ #የሞተውን ለይቶ #አለማወቅ ወይም #ክህደት ነው። #ለዓለም ሁሉ #ኃጢአት #አስታራቂ እንዲሆን የተሰጠንና ከአባቱም ጋር #ያስታረቀን ስለበደላችን #የሞተልን #ኢየሱስ #ክርስቶስ #ብቻና ደግሜ እላለሁ #ብቻ ነው። {1ጢሞ 1፥15፣ ሮሜ 3፥23፣ ሮሜ 5፥8፣ ሮሜ 8፥34፣ ዕብ 7፥24}።
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ለ"ማርያም" ለሚለው ስም የተሰጡ #ትርጉሞች #የቤተስክርስቲያን #አባቶችም ሆኑ #ወጣት #ሰባኪያንና #ህዝቡም በብዛት የሚያውቁት #የተለመደ #ትርጉም ነው። የሚገርመው ደሞ #የስሙ #ትርጉሞች ብዙ #ማርያም የተባሉ #ሴቶች እያሉ ማእከል ያደረገው ግን #የጌታችን #እናት #ድንግል #ማርያምን ብቻ ይመስላል። እነዚን #ትርጉሞች ይዘን ለሌሎች < #ማርያም> ለተባሉ #ሴቶች ትርጉሙን…
▶️ ከላይ እንዳየነው አንዳንዶች #የስሙን ሙሉ #ሐረግ ተከትለው ሌሎች ለሁለት ከፍለው #ለመተርጎም ከሞከሩት #ውጪ ሌሎች ደግሞ ከዚህ በተለየ መንገድ #ማርያም የሚለውን ስም #ለማብለጥ ወይም #ከፍ #ለማረግ ሲሉ #ማርያም ስለሚለው #ስም #ትርጉም #የአማርኛውን ወይም #የግእዙን ሆህያት ብቻ ተከትለው #ፊደል #በፊደል እየከፋፈሉ #በግእዝ ቋንቋ #በግጥም መልክ ይተረጉማሉ።👇👇
✳️ ማ 👉 ማኅደረ መለኮት [የመለኮት ማደሪያ]።
✳️ ር 👉 ርግብየ ይቤላ [ንጉስ ሰለሞን ርግቤ ያላት፥ መኃ 6፥9]።
✳️ ያ 👉 ያንቀዓዱ ኅቤኪ ኩሉ ፍጥረት [ሁሉም ፍጥረት ወደ አንቺ ያንጋጥጣል(ያቀናል)]።
✳️ ም 👉 ምስአል ወምስጋድ [ወምስትሥራየ ኃጢአት፣ የምንለምናት፣ የምንሰግድላት[4]]።
▶ ️ይህም #ትርጉም ከላይ እንዳልነው #የአማርኛ #ፊደላትን #በግዕዝና #በግጥም #የመተርጎም ሙከራ ሲሆን ይህም እንደሌሎቹ #ትርጎሞች ለሌሎች " #ማርያም" የሚለው #ስም ላላቸው የሚያገለግል አይመስልም። እንዲህ አይነቱ #ትርጉም የመስጠት አካሄድ ደግሞ #ከዓውደ #መሠረቱ ያስወጣል።
▶ ️በዚህ #ትርጉም መሠረት " #ማርያም ማለት #የመለኮት #ማደሪያ የሆነች፤ ንጉስ ሠሎሞን #በመኃልይ #መኃልይ መጽሐፉ #ርግቤ ያላት፤ ፍጥረት ሁሉ ወደ እርሷ #የሚያቀኑ፣ #የሚሰግዱ፣ #የሚለምኑ እና እርሷም #ለምላሹ #ኃጢአትን #የምታስተሰርይ ናት" ማለት በግልጽ #ማርያምን #ማምለክ ማለት ነው። #አምልኮ ከዚህ ውጪ #ካለ ንገሩን!!
▶️ መቼም #ሰይጣን በተለይም #በኢትዮጵያ #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ጊዜና ባለስልጣናት ገጥሞት በብዙ #ሠይፍ < #የማርያምን #ምልጃ> ትምህርት ወደ #ቤተክርስቲያን አስገብቶ #ማርያም ባትሰማቸውም ወደ እርሷ #የሚያንጋጥጡ፣ #የሚሰግዱ፣ #የሚለምኑ፣ #ኃጢአታቸውን #የሚናዘዙ ይብዙ እንጅ #በመጽሀፍቅዱስ ታሪክ እንኳን #ወደእሷ ወደየትኛውም #ፍጡር #የጸለየ አናገኝም።
▶️ ደግሞ #ሰሎሞን #በመኃልየ #መኃልይ መጽሐፉ ሱናማይት{ሱናማጢሳዊት} የሆነችውን አንዲት ልጃገረድ #ውዴ፣ #ርግቤ፣ #መደምደሚያየ እያለ በፍቅር እንዴት #አሸንፎ ወደ ቤቱ እንዳመጣትና #ባሸበረቀ አልጋው ላይ አጋድሞ #ጡቶቿ እንዴት እንዳረኩት እርሷም በእርሱ እንዴት #እንደረካች የሚናገረውን #የፍቅር #ኃይልና ግለት #የተንጸባረቀበትን መጽሐፍ ወስዶና #በጥሶ <ሰሎሞን #ርግቤ #መደምደሚያዬ ያላት #ማርያምን ነው> ማለት ምናልባት መጽሐፉንና #ዓላማውን #ካለማንበብና #ካለማወቅ የመነጨ፣ አሳፋሪም ጭምር መሆኑን #የሱናማይቷ ሴት #ለፍቅር ስሜት የመጦዝ ባህሪ ታላቅ አድርገው ለሚገምቷት "ለቅድስት ድንግል ማርያም" ባልተስማማ ነበር።
▶️ መኃልየ #መኃልየ መጽሀፍም #የብሉይኪዳን ክፍል እንደመሆኑ #በሰለሞንና #በማርያም መካከል ያለውን "የዘመን ልዩነት" መገመት ራሱ አይከብድም። #ማርያም #በሰለሞን ዘመን ፈጽማ ያልነበረችውን፤ #ሰለሞን እንዴት በወቅቱ ከነበሩት < #ስልሳ ንግሥታት #ሰማኒያም ቁባቶች(ውሹሞች) #ቁጥር የሌላቸው ቆነጃጅቶች> ጋር #በውሽምነት መልኩ ሊቆጥራት ይችላል? {መኅልየ 6፥8}
▶️ ደግሞ < #የዓለምን #ኃጢአት ሊያስወግድ የተገለጠ #የእግዚአብሄር #በግ> {ዩሐ 1፥29 , ራዕ 5፤5-10} #ኃጢአትን #የማስተሰረይ ስልጣንም #የኢየሱስ #ክርስቶስ ብቻ እንደሆነ እያወቅን {ማር 2፤10} ማርያምን "ወምስትሥራየ ኃጢአት" {ኃጢአትን የምታስተሰርይ} እንዴት ልንል እንችላለን?? #በኃጢአት ላይ የወጣውን #የእግዚአብሄርን #ቁጣ #ፍርዱን #ሊያቃልለው ወይም #ሊያስተወው የሚችልስ ጉልበተኛ ማነው? #ሙሴ እንኳ በምድር ህይወቱ #የእስራኤልን #ኃጢአት ተከራክሮ #ለማስቀረት ቢሞክርም #እግዚአብሔር #ፍርዱን መለወጥ ባለመቻሉ በርካቶች #ሞተዋል። {ዘዳ 32፤30-35}። #ኃጢአተኛው እራሱ #ካልተመለሰና #ንስሐ ካልገባ በቀር #እግዚአብሔር ኃጢአትን ይጠላል #ይቀጣልምም {ዩሐ 8-24}።
✳️ ማ 👉 ማኅደረ መለኮት [የመለኮት ማደሪያ]።
✳️ ር 👉 ርግብየ ይቤላ [ንጉስ ሰለሞን ርግቤ ያላት፥ መኃ 6፥9]።
✳️ ያ 👉 ያንቀዓዱ ኅቤኪ ኩሉ ፍጥረት [ሁሉም ፍጥረት ወደ አንቺ ያንጋጥጣል(ያቀናል)]።
✳️ ም 👉 ምስአል ወምስጋድ [ወምስትሥራየ ኃጢአት፣ የምንለምናት፣ የምንሰግድላት[4]]።
▶ ️ይህም #ትርጉም ከላይ እንዳልነው #የአማርኛ #ፊደላትን #በግዕዝና #በግጥም #የመተርጎም ሙከራ ሲሆን ይህም እንደሌሎቹ #ትርጎሞች ለሌሎች " #ማርያም" የሚለው #ስም ላላቸው የሚያገለግል አይመስልም። እንዲህ አይነቱ #ትርጉም የመስጠት አካሄድ ደግሞ #ከዓውደ #መሠረቱ ያስወጣል።
▶ ️በዚህ #ትርጉም መሠረት " #ማርያም ማለት #የመለኮት #ማደሪያ የሆነች፤ ንጉስ ሠሎሞን #በመኃልይ #መኃልይ መጽሐፉ #ርግቤ ያላት፤ ፍጥረት ሁሉ ወደ እርሷ #የሚያቀኑ፣ #የሚሰግዱ፣ #የሚለምኑ እና እርሷም #ለምላሹ #ኃጢአትን #የምታስተሰርይ ናት" ማለት በግልጽ #ማርያምን #ማምለክ ማለት ነው። #አምልኮ ከዚህ ውጪ #ካለ ንገሩን!!
▶️ መቼም #ሰይጣን በተለይም #በኢትዮጵያ #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ጊዜና ባለስልጣናት ገጥሞት በብዙ #ሠይፍ < #የማርያምን #ምልጃ> ትምህርት ወደ #ቤተክርስቲያን አስገብቶ #ማርያም ባትሰማቸውም ወደ እርሷ #የሚያንጋጥጡ፣ #የሚሰግዱ፣ #የሚለምኑ፣ #ኃጢአታቸውን #የሚናዘዙ ይብዙ እንጅ #በመጽሀፍቅዱስ ታሪክ እንኳን #ወደእሷ ወደየትኛውም #ፍጡር #የጸለየ አናገኝም።
▶️ ደግሞ #ሰሎሞን #በመኃልየ #መኃልይ መጽሐፉ ሱናማይት{ሱናማጢሳዊት} የሆነችውን አንዲት ልጃገረድ #ውዴ፣ #ርግቤ፣ #መደምደሚያየ እያለ በፍቅር እንዴት #አሸንፎ ወደ ቤቱ እንዳመጣትና #ባሸበረቀ አልጋው ላይ አጋድሞ #ጡቶቿ እንዴት እንዳረኩት እርሷም በእርሱ እንዴት #እንደረካች የሚናገረውን #የፍቅር #ኃይልና ግለት #የተንጸባረቀበትን መጽሐፍ ወስዶና #በጥሶ <ሰሎሞን #ርግቤ #መደምደሚያዬ ያላት #ማርያምን ነው> ማለት ምናልባት መጽሐፉንና #ዓላማውን #ካለማንበብና #ካለማወቅ የመነጨ፣ አሳፋሪም ጭምር መሆኑን #የሱናማይቷ ሴት #ለፍቅር ስሜት የመጦዝ ባህሪ ታላቅ አድርገው ለሚገምቷት "ለቅድስት ድንግል ማርያም" ባልተስማማ ነበር።
▶️ መኃልየ #መኃልየ መጽሀፍም #የብሉይኪዳን ክፍል እንደመሆኑ #በሰለሞንና #በማርያም መካከል ያለውን "የዘመን ልዩነት" መገመት ራሱ አይከብድም። #ማርያም #በሰለሞን ዘመን ፈጽማ ያልነበረችውን፤ #ሰለሞን እንዴት በወቅቱ ከነበሩት < #ስልሳ ንግሥታት #ሰማኒያም ቁባቶች(ውሹሞች) #ቁጥር የሌላቸው ቆነጃጅቶች> ጋር #በውሽምነት መልኩ ሊቆጥራት ይችላል? {መኅልየ 6፥8}
▶️ ደግሞ < #የዓለምን #ኃጢአት ሊያስወግድ የተገለጠ #የእግዚአብሄር #በግ> {ዩሐ 1፥29 , ራዕ 5፤5-10} #ኃጢአትን #የማስተሰረይ ስልጣንም #የኢየሱስ #ክርስቶስ ብቻ እንደሆነ እያወቅን {ማር 2፤10} ማርያምን "ወምስትሥራየ ኃጢአት" {ኃጢአትን የምታስተሰርይ} እንዴት ልንል እንችላለን?? #በኃጢአት ላይ የወጣውን #የእግዚአብሄርን #ቁጣ #ፍርዱን #ሊያቃልለው ወይም #ሊያስተወው የሚችልስ ጉልበተኛ ማነው? #ሙሴ እንኳ በምድር ህይወቱ #የእስራኤልን #ኃጢአት ተከራክሮ #ለማስቀረት ቢሞክርም #እግዚአብሔር #ፍርዱን መለወጥ ባለመቻሉ በርካቶች #ሞተዋል። {ዘዳ 32፤30-35}። #ኃጢአተኛው እራሱ #ካልተመለሰና #ንስሐ ካልገባ በቀር #እግዚአብሔር ኃጢአትን ይጠላል #ይቀጣልምም {ዩሐ 8-24}።
▶️ በመጽሐፍ ቅዱስ #ሰዎች #መላእክትና #እንስሳት እንዲሁም ልዩ ልዩ #ስፍራዎች ተጠቅሰዋል። ነገር ግን ስለተጠቀሱት ነገሮች #በተናጠል ብናያቸው የተሟላ #መረጃን አይሰጡም። ምክንያቱም #የመጽሐፍ ቅዱስ #ዓላማ #እግዚአብሔር እንጂ #ሰዎቹ፣ ልዩ ልዩ #ስፍራዎቹ ወይም #መላእክቱ አይደሉም።
▶️ በመሆኑም #መጽሐፍ #ቅዱስ #ማርያምን የሚያነሳበት #ዋና ምክንያት ስለሚመጣው #መሲህ #ከስር #መሠረቱ ለመናገር እንጂ #ማርያምን #ማዕከል ቢያደርግ ኖሮ አጠቃላይ #ውልደቷን፣ #እድገቷን #የህይወት #ታሪኳን... ወ.ዘ.ተ #በተሟላና #በበቂ ሁኔታ ይገልጽ ነበር። ነገር ግን ያ አልነበረምና አልሆነም። #ማርያም #በሉቃ 1፥26 እና #በማቴ 1፥2 ላይ መጠቀሷ #ክርስቶስን #በድንግልና #እንደወለደችው፣ ይህም #ልጅ #ታላቅ እንደሚሆን ለማሳየት በመሆኑ እርሱ #ከተወለደ ቡኋላ #የክርስቶስን #ታሪክ #ተከትሎ በመጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ #የእርሷን #ሁኔታ #ከወለደች #ቡኋላ ወደ ጎን ይተዋል።
▶️ ለምሳሌ #በማቴ 1፥18 <የኢየሱስ ክርስተስም ልደት እንዲህ ነበር> በማለት ይጀምርና #ለዮሴፍ #ታጭታ ከነበረችው #ድንግል #ሴት እንደተወለደ ያሳያል። እዚጋ ስናይ #ዋና #መልዕክቱ #የኢየሱስ #ክርስቶስን ልደት ማሳየት ስለሆነ #ድንግል #ማርያም እግረ መንገዷን እንደተጠቀሰች እናያለን። ምዕራፍ 2 ላይ ደግሞ #ለተወለደው #ህጻን (ኢየሱስ ክርስቶስ) #የምስራቅ #ጠበብት #ሊሰግዱለት እንደመጡ ይናገርና <ህጻኑን ከእናቱ ጋር አዩት> በማለት #ድንግል #ማርያም #እግረ #መንገዷን ስትጠቀስ እናያለን። ከዛም <ወድቀውም ሰገዱላቸው> ሳይሆን <ወድቀውም ሰገዱለት> በማለት #ህጻኑን #ከእናቱ #ማርያም ጋር ቢያዩም #ለህጻኑ #ለክርስቶስ #ከእናቱ #ነጥለው #ስግደት ለእርሱ #ብቻ #አቀረቡ። በዚህም ሳያበቁ ሳጥኖቻቸውን ከፍተው #እጅ #መንሻ፣ #ወርቅና #ዕጣን #ከርቤን አሁንም ከእናቱ #ነጥለው #አቀረቡለት።
▶️ በመሆኑም #መጽሐፍ #ቅዱስ #ማርያምን የሚያነሳበት #ዋና ምክንያት ስለሚመጣው #መሲህ #ከስር #መሠረቱ ለመናገር እንጂ #ማርያምን #ማዕከል ቢያደርግ ኖሮ አጠቃላይ #ውልደቷን፣ #እድገቷን #የህይወት #ታሪኳን... ወ.ዘ.ተ #በተሟላና #በበቂ ሁኔታ ይገልጽ ነበር። ነገር ግን ያ አልነበረምና አልሆነም። #ማርያም #በሉቃ 1፥26 እና #በማቴ 1፥2 ላይ መጠቀሷ #ክርስቶስን #በድንግልና #እንደወለደችው፣ ይህም #ልጅ #ታላቅ እንደሚሆን ለማሳየት በመሆኑ እርሱ #ከተወለደ ቡኋላ #የክርስቶስን #ታሪክ #ተከትሎ በመጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ #የእርሷን #ሁኔታ #ከወለደች #ቡኋላ ወደ ጎን ይተዋል።
▶️ ለምሳሌ #በማቴ 1፥18 <የኢየሱስ ክርስተስም ልደት እንዲህ ነበር> በማለት ይጀምርና #ለዮሴፍ #ታጭታ ከነበረችው #ድንግል #ሴት እንደተወለደ ያሳያል። እዚጋ ስናይ #ዋና #መልዕክቱ #የኢየሱስ #ክርስቶስን ልደት ማሳየት ስለሆነ #ድንግል #ማርያም እግረ መንገዷን እንደተጠቀሰች እናያለን። ምዕራፍ 2 ላይ ደግሞ #ለተወለደው #ህጻን (ኢየሱስ ክርስቶስ) #የምስራቅ #ጠበብት #ሊሰግዱለት እንደመጡ ይናገርና <ህጻኑን ከእናቱ ጋር አዩት> በማለት #ድንግል #ማርያም #እግረ #መንገዷን ስትጠቀስ እናያለን። ከዛም <ወድቀውም ሰገዱላቸው> ሳይሆን <ወድቀውም ሰገዱለት> በማለት #ህጻኑን #ከእናቱ #ማርያም ጋር ቢያዩም #ለህጻኑ #ለክርስቶስ #ከእናቱ #ነጥለው #ስግደት ለእርሱ #ብቻ #አቀረቡ። በዚህም ሳያበቁ ሳጥኖቻቸውን ከፍተው #እጅ #መንሻ፣ #ወርቅና #ዕጣን #ከርቤን አሁንም ከእናቱ #ነጥለው #አቀረቡለት።
▶️ በመጽሀፍ ቅዱስ #ሴቶች ሰፊ ስፍራ #ከወንዶች #እኩል ተሰጥቷአቸው #እግዚአብሔር ሲጠቀምባቸው እናነባለን። በተለይ #በአዲስ ኪዳን #የእግዚአብሄር ቃል በግልጽ <<አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም፥ ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የለም፥ ወንድም ሴትም የለም፤ ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ሰው ናችሁና።>> {ገላ 3፥28} ይላል። እንዲሁም <<እግዚአብሔር ለሰው ፊት አያዳላምና።>> {ሮሜ 2፥11}፣ <<በአይሁዳዊና በግሪክ ሰው መካከል ልዩነት የለምና፤ አንዱ ጌታ የሁሉ ጌታ ነውና፥ ለሚጠሩትም ሁሉ ባለ ጠጋ ነው፤>> {ሮሜ 10፥12} ይላል።
▶️ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ #ከወንዶች ባልተናነሰ አንዳንዴም #በሚበልጥ ሁኔታ #እግዚአብሔር በተለያየ መልኩ የተጠቀመባቸው #ከ87 የሚበልጡ #ሴቶች #ከነታሪካቸው ተጽፏል። ከእነዚህም ውስጥ #ልጅ ባለመውለዳቸው #ሲነቀፉ የነበሩት #እንደነሳራና #ሐና የመሳሰሉ #እግዚአብሔር #ቃል ኪዳን ያለውን #ልጅ በመስጠት #አስደናቂና #ታዋቂ #እናቶች እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።
▶️ የተጠቀሱት ሁሉም #ሴቶች #አንድ የሚያደርጋቸው ነገር ቢኖር #መሲሁን (ኢየሱስ ክርስቶስን) ማገልገላቸውና ለእርሱም #መንገድ ማዘጋጀታቸው ነው። ለምሳሌ፦
✅ 1፦ ሔዋን፦ #ከሴቲቱ #ዘር የሚመጣው (ኢየሱስ ክርስቶስ) #የእባቡን (የዲያብሎስንና የኃጢአትን) #ራስ #እንደሚቀጠቅጥ የተናገረላትና ይህንንም #ትንቢት በመጠበቅ ለዚህ #ዘር #ሐረግ በመጀመሪያ #አቤልን ከዚያም #ሴትን የወለደች።
✅ 2፦ ሩት፦ #ከሞዓባውያን ወገን የነበረች #በእምነት #ከወገኖቿ ተለይታ #ከእግዚአብሄር ህዝብ ጋር በመቀላቀል #እስራኤላዊውን #ቦኤዝን አግብታ #የእሴይን አባት #እዮቤድን በመውለድ ወደ #ክርስቶስ #የዘር #ግንድ ውስጥ ገብታለች።
✅ 3፦ አስቴር፦ #ዝርያው እንዲጠፋ የተፈረደበት #የአይሁድ #ህዝብ ወደ #ንጉሡ #በድፍረት በመግባት #ህዝቤን #በመሻቴ #ህይወቴም #በልመናየ ይሰጠኝ በማለት #በህዝቧ ላይ #የታወጀውን #የሞት #ፍርድ በመቀልበስ #ከአይሁድ ወገን ሊመጣ ያለውን #የኢየሱስ ክርስቶስን #ዘር በመጠበቅ የበኩሏን #አስተዋጽኦ አድርጋለች።
▶️ እነ #አቢግያ፣ #ኢያኤል፣ #ኤልሳቤጥ፣ #ቤርሳቤህ፣ #ራሔል፣ #ሊዲያ፣ #ፌበን፣ #ሰሎሜ፣ . . .ወዘተ ሁሉም #እግዚአብሔር የሰጣቸውን #ተግባር ሁሉ #በድል ያከናወኑ አንቱ የሚባሉ #ሴቶች ናቸው።
▶️ ጌታ ኢየሱስ #በአገልግሎቱ #ወቅት #ከፍተኛ #እገዛ ሲያደርጉ የነበሩ በዚያ #አስፈሪ #ሰዓት በሆነው #በስቀለቱም ወቅት #ከመስቀሉ #ግርጌ ስር በስፋት #ሃዘናቸውን የገለጹ #በመቃብሩም ሄደው እንደተናገረው #መነሳቱን #ከቅዱሳን #መላእክት ሰምተው #ለህዝቡ ሁሉ በመጀመሪያ #ትንሳኤውን ያወጁና የእርሱን #መሞትና #መነሳት ... ወዘተ የሚያበስረውን #ወንጌል ይዘው ወጥተው #የግል #ቤታቸውን እንኳ #የወንጌል አደባባይና #ቤተክርስቲያን አድርገው #የእግዚአብሔርን ቃል ሲያስተምሩ የነበሩ #ሴቶች ነበሩ።
▶️ ይህን #ማንሳታችን ያለ ምክንያት ሳይሆን <<ማርያም #ከሴቶች ሁሉ እንዲያውም #ከፍጡራን ሁሉ የበላይ የሆነች #ፍጡር>> የሚል #የተዛባና #መጽሀፍቅዱሳዊ ያልሆነ አስተምህሮ ስላለ ነው። ለዚህም #ትምህርት መነሻው #በሉቃስ 1፥28 እና 1፥42 <<አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ>> ተብሎ የተገለጸው #ቃል ሲሆን <<ቅዱስ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተልኮ ማርያምን ብሩክት አንቲ እምአንስት - አንቺ ከሴቶች ሁሉ የተለየሽ ሲል ከሴቶች ሁሉ የተለየች መሆኗን በምስጋና ቃል ገልጦ ተናግሯል፤ የዚህን መልአክ ቃል በመደገፍ በማጽናትም ኤልሳቤጥ አንቺ ከሴቶች የተባረክሽ ነሽ ብላ ጮሀና አሰምታ ተናግራለች። ይህም ቃል ቅድስት ማርያምን በነፍስ በሥጋ ቅድስት መሆኗን መትህተ ፈጣሪ መልዕልተ ፍጡራን (ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ) መሆኗን ያጠቃልላል>> ብለው የተረጎሙት ስላሉ ነው[1]። በመሰረቱ ይህ #ትርጉም ሳይሆን #የመጻሐፉን ግልጽ #ቃል በመቀየርና ወደሚፈልጉት የማርያም #አምልኮ በማዞር የተቀመጠ #አስተምህሮ ነው።
▶️ ማርያምን <<ከፍጡራን በላይ ከፈጣሪ በታች>> የሚለውን ቃል #ለመጀመሪያ ጊዜ የገለጸው #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ይኖር የነበረው #የደቡብ ወሎ ቦረናው #ሰው #አባ #ጊዮርጊስ #ዘጋስጫ ነው[2]።
▶️ ለዚህ ደግሞ ዋነኛው #ምክንያታቸው ከላይ የተገለጸው #የቅዱስ ገብርኤልና #የኤልሳቤጥ #ንግግር ሲሆን ሌላው እንደ #ምክንያት የሚጠቀሰው ደግሞ #ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን #መውለዷ ነው።
▶️ ከዚህ የተነሳ #ከእግዚአብሄር #ምስጋና #ቀጥሎና #አያይዞ #ማርያምን #ማመስገን እንደሚገባ #ከ15ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ቡኋላ #የኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ #ቤተክርስቲያን መጠቀም ጀምራለች። ለምሳሌ፦
〽️ 1፦ <አቡነ ዘበሰማያት(አባታችን ሆይ)> ከሚለው #ጸሎት ቀጥሎ <እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ.... ሰላም እንልሻለን> ማለትን
〽️ 2፦ <ስብሐት ለአብ ስብሐት ለወልድ ስብሐት ለመንፈስቅዱስ (ምስጋና ይሁን ለአብ፣ ምስጋና ለወልድ፣ ምስጋና ለመንፈስቅዱስ ይገባል)" ከሚለው #ቀጥሎ <ስብሐት #ለእግዝትነ #ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ (አምላክን ለወለደች ለእመቤታችን ለድንግል ማርያም #ምስጋና ይሁን)> ማለትን
〽️ 3፦ <ለልዑል እግዚአብሔር ፍጹም #ምስጋና ይገባል> ይባልና ቀጥሎ <ለወለደችው ለድንግል ማርያም #ምስጋና ይገባል> ማለትን
〽️ 4፦ <የእግዚአብሄር ስሙ ፈጽሞ ይመሰገን ዘንድ ዘወትር በየጊዜያቱ በየሰአቱ #ምስጋና ይገባል> ካለ ቡሀላም <እናታችን ማርያም ሆይ ሰላምታ ለአንቺ ይሁን እያልን #እንሰግድልሻለን #እንማልድሻለን> ይላል[3]።
▶️ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ #ከወንዶች ባልተናነሰ አንዳንዴም #በሚበልጥ ሁኔታ #እግዚአብሔር በተለያየ መልኩ የተጠቀመባቸው #ከ87 የሚበልጡ #ሴቶች #ከነታሪካቸው ተጽፏል። ከእነዚህም ውስጥ #ልጅ ባለመውለዳቸው #ሲነቀፉ የነበሩት #እንደነሳራና #ሐና የመሳሰሉ #እግዚአብሔር #ቃል ኪዳን ያለውን #ልጅ በመስጠት #አስደናቂና #ታዋቂ #እናቶች እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።
▶️ የተጠቀሱት ሁሉም #ሴቶች #አንድ የሚያደርጋቸው ነገር ቢኖር #መሲሁን (ኢየሱስ ክርስቶስን) ማገልገላቸውና ለእርሱም #መንገድ ማዘጋጀታቸው ነው። ለምሳሌ፦
✅ 1፦ ሔዋን፦ #ከሴቲቱ #ዘር የሚመጣው (ኢየሱስ ክርስቶስ) #የእባቡን (የዲያብሎስንና የኃጢአትን) #ራስ #እንደሚቀጠቅጥ የተናገረላትና ይህንንም #ትንቢት በመጠበቅ ለዚህ #ዘር #ሐረግ በመጀመሪያ #አቤልን ከዚያም #ሴትን የወለደች።
✅ 2፦ ሩት፦ #ከሞዓባውያን ወገን የነበረች #በእምነት #ከወገኖቿ ተለይታ #ከእግዚአብሄር ህዝብ ጋር በመቀላቀል #እስራኤላዊውን #ቦኤዝን አግብታ #የእሴይን አባት #እዮቤድን በመውለድ ወደ #ክርስቶስ #የዘር #ግንድ ውስጥ ገብታለች።
✅ 3፦ አስቴር፦ #ዝርያው እንዲጠፋ የተፈረደበት #የአይሁድ #ህዝብ ወደ #ንጉሡ #በድፍረት በመግባት #ህዝቤን #በመሻቴ #ህይወቴም #በልመናየ ይሰጠኝ በማለት #በህዝቧ ላይ #የታወጀውን #የሞት #ፍርድ በመቀልበስ #ከአይሁድ ወገን ሊመጣ ያለውን #የኢየሱስ ክርስቶስን #ዘር በመጠበቅ የበኩሏን #አስተዋጽኦ አድርጋለች።
▶️ እነ #አቢግያ፣ #ኢያኤል፣ #ኤልሳቤጥ፣ #ቤርሳቤህ፣ #ራሔል፣ #ሊዲያ፣ #ፌበን፣ #ሰሎሜ፣ . . .ወዘተ ሁሉም #እግዚአብሔር የሰጣቸውን #ተግባር ሁሉ #በድል ያከናወኑ አንቱ የሚባሉ #ሴቶች ናቸው።
▶️ ጌታ ኢየሱስ #በአገልግሎቱ #ወቅት #ከፍተኛ #እገዛ ሲያደርጉ የነበሩ በዚያ #አስፈሪ #ሰዓት በሆነው #በስቀለቱም ወቅት #ከመስቀሉ #ግርጌ ስር በስፋት #ሃዘናቸውን የገለጹ #በመቃብሩም ሄደው እንደተናገረው #መነሳቱን #ከቅዱሳን #መላእክት ሰምተው #ለህዝቡ ሁሉ በመጀመሪያ #ትንሳኤውን ያወጁና የእርሱን #መሞትና #መነሳት ... ወዘተ የሚያበስረውን #ወንጌል ይዘው ወጥተው #የግል #ቤታቸውን እንኳ #የወንጌል አደባባይና #ቤተክርስቲያን አድርገው #የእግዚአብሔርን ቃል ሲያስተምሩ የነበሩ #ሴቶች ነበሩ።
▶️ ይህን #ማንሳታችን ያለ ምክንያት ሳይሆን <<ማርያም #ከሴቶች ሁሉ እንዲያውም #ከፍጡራን ሁሉ የበላይ የሆነች #ፍጡር>> የሚል #የተዛባና #መጽሀፍቅዱሳዊ ያልሆነ አስተምህሮ ስላለ ነው። ለዚህም #ትምህርት መነሻው #በሉቃስ 1፥28 እና 1፥42 <<አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ>> ተብሎ የተገለጸው #ቃል ሲሆን <<ቅዱስ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተልኮ ማርያምን ብሩክት አንቲ እምአንስት - አንቺ ከሴቶች ሁሉ የተለየሽ ሲል ከሴቶች ሁሉ የተለየች መሆኗን በምስጋና ቃል ገልጦ ተናግሯል፤ የዚህን መልአክ ቃል በመደገፍ በማጽናትም ኤልሳቤጥ አንቺ ከሴቶች የተባረክሽ ነሽ ብላ ጮሀና አሰምታ ተናግራለች። ይህም ቃል ቅድስት ማርያምን በነፍስ በሥጋ ቅድስት መሆኗን መትህተ ፈጣሪ መልዕልተ ፍጡራን (ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ) መሆኗን ያጠቃልላል>> ብለው የተረጎሙት ስላሉ ነው[1]። በመሰረቱ ይህ #ትርጉም ሳይሆን #የመጻሐፉን ግልጽ #ቃል በመቀየርና ወደሚፈልጉት የማርያም #አምልኮ በማዞር የተቀመጠ #አስተምህሮ ነው።
▶️ ማርያምን <<ከፍጡራን በላይ ከፈጣሪ በታች>> የሚለውን ቃል #ለመጀመሪያ ጊዜ የገለጸው #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ይኖር የነበረው #የደቡብ ወሎ ቦረናው #ሰው #አባ #ጊዮርጊስ #ዘጋስጫ ነው[2]።
▶️ ለዚህ ደግሞ ዋነኛው #ምክንያታቸው ከላይ የተገለጸው #የቅዱስ ገብርኤልና #የኤልሳቤጥ #ንግግር ሲሆን ሌላው እንደ #ምክንያት የሚጠቀሰው ደግሞ #ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን #መውለዷ ነው።
▶️ ከዚህ የተነሳ #ከእግዚአብሄር #ምስጋና #ቀጥሎና #አያይዞ #ማርያምን #ማመስገን እንደሚገባ #ከ15ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ቡኋላ #የኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ #ቤተክርስቲያን መጠቀም ጀምራለች። ለምሳሌ፦
〽️ 1፦ <አቡነ ዘበሰማያት(አባታችን ሆይ)> ከሚለው #ጸሎት ቀጥሎ <እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ.... ሰላም እንልሻለን> ማለትን
〽️ 2፦ <ስብሐት ለአብ ስብሐት ለወልድ ስብሐት ለመንፈስቅዱስ (ምስጋና ይሁን ለአብ፣ ምስጋና ለወልድ፣ ምስጋና ለመንፈስቅዱስ ይገባል)" ከሚለው #ቀጥሎ <ስብሐት #ለእግዝትነ #ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ (አምላክን ለወለደች ለእመቤታችን ለድንግል ማርያም #ምስጋና ይሁን)> ማለትን
〽️ 3፦ <ለልዑል እግዚአብሔር ፍጹም #ምስጋና ይገባል> ይባልና ቀጥሎ <ለወለደችው ለድንግል ማርያም #ምስጋና ይገባል> ማለትን
〽️ 4፦ <የእግዚአብሄር ስሙ ፈጽሞ ይመሰገን ዘንድ ዘወትር በየጊዜያቱ በየሰአቱ #ምስጋና ይገባል> ካለ ቡሀላም <እናታችን ማርያም ሆይ ሰላምታ ለአንቺ ይሁን እያልን #እንሰግድልሻለን #እንማልድሻለን> ይላል[3]።
▶️ ማርያም #በቤተመቅደስ ውስጥ ኖራለች የሚለውን #አባባል ከማየታችን በፊት መልአኩ #ፋኑኤል ማን ነው? የሚለውን ማየቱ #ተገቢ ነው።
▶️ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በርካታ #መላእክት እንዳሉ ቢገለጽም #ስማቸው ግን የተጠቀሱ #ቅዱሳን #መላዕክት #ገብርኤል፣ #ሚካኤል፣ #ሱራፌል፣ #ኪሩቤል ብቻ ናቸው። ሌሎቹ #ስሞቻቸው #በመጽሐፍ ቅዱስ ያልተጠቀሰው በአጋጣሚ ወይም ተረስተው ሳይሆን #የመላእክትን አምልኮ #ሰዎች እንዳይከተሉ #እግዚአብሔር የወሰደው ጥንቃቄ ነበር {ዘዳ 4፤ 19-24}። በስም የተጠቀሱት #ኃያላን መላእክት በየትኛውም #መጽሐፍ ቅዱሳዊ ክፍል ብናነብ የአገልግሎታቸው #ማእከል #የክርስቶስ #ጌትነት ነበር። #መላእክት በተጠቀሱበት አንቀጽ ሁሉ ሄደን ብናነብ #የኢየሱስ ክርስቶስ #ክብርና #አዳኝነት ለህዝብ ሁሉ ጥቅም እንዲሆንና ለእርሱ #እንደሚሰግዱ #እንደሚዘምሩ #እንደሚያመልኩትም ክብሩን #እንደሚጠብቁ ለማሳየት የተጠቀሱ ናቸው {ሉቃ 1፤ 26-38፣ 2፤ 10-14፣ ማቴ 2፤13፣ 4፥11፣ ራዕ 4፤ 7-11፣ ራዕ 12፤ 7-12}።
▶️ መልአኩ #ፋኑኤል ግን #በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ #ስሙ ባለመጠቀሱ እንዲህ የሚባል #መልአክ አለ ለማለት #መረጃ የለም። ለመጀመሪያ ጊዜ ይህን #መልአክ መኖሩን በስም የጠቀሰው አጼ #ዘርዓ ያዕቆብ #በተአምረ ማርያም መጽሐፍና #በ18ኛው ክፍለ ዘመን ያልታወቀ ጸሐፊ ምናልባት #ደብተራ የጻፈው <<ድርሳነ ፋኑኤል>> ከተባለው #አዋልድ #መጽሐፍት ውጪ አይታወቅም።
▶️ በቁሙ የመልአኩ #ፋኑኤል #ተግባር ነበር ተብሎ የተጠቀሰውን #የማርያምን #ሰማያዊ #ህብስት (ምግብ) እና #ሰማያዊ #መጠጥ #ማርያም #ቤተመቅደስ ውስጥ ነበረች እስከተባለችበት 12 ዓመት ሙሉ #በየሰዓቱ #በታማኝነት ማመላለሱን እያንዳንዱ #የቤተመቅደሱን #ታሪክ #በመጽሐፍ ቅዱስ ሲዘገብ #የፋኑኤል ድካም አለመጻፉ ታሪኩን #ተራ ያሰኘዋል። ይልቁንም #እግዚአብሔር አምላክ የፍጥረት ሁሉ #ምግብ #በምድር ላይ አደረገ የሚለው #ለአእምሮ የሚመች ነው {ዘፍ 1፤ 29-31}።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
(7.3▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በርካታ #መላእክት እንዳሉ ቢገለጽም #ስማቸው ግን የተጠቀሱ #ቅዱሳን #መላዕክት #ገብርኤል፣ #ሚካኤል፣ #ሱራፌል፣ #ኪሩቤል ብቻ ናቸው። ሌሎቹ #ስሞቻቸው #በመጽሐፍ ቅዱስ ያልተጠቀሰው በአጋጣሚ ወይም ተረስተው ሳይሆን #የመላእክትን አምልኮ #ሰዎች እንዳይከተሉ #እግዚአብሔር የወሰደው ጥንቃቄ ነበር {ዘዳ 4፤ 19-24}። በስም የተጠቀሱት #ኃያላን መላእክት በየትኛውም #መጽሐፍ ቅዱሳዊ ክፍል ብናነብ የአገልግሎታቸው #ማእከል #የክርስቶስ #ጌትነት ነበር። #መላእክት በተጠቀሱበት አንቀጽ ሁሉ ሄደን ብናነብ #የኢየሱስ ክርስቶስ #ክብርና #አዳኝነት ለህዝብ ሁሉ ጥቅም እንዲሆንና ለእርሱ #እንደሚሰግዱ #እንደሚዘምሩ #እንደሚያመልኩትም ክብሩን #እንደሚጠብቁ ለማሳየት የተጠቀሱ ናቸው {ሉቃ 1፤ 26-38፣ 2፤ 10-14፣ ማቴ 2፤13፣ 4፥11፣ ራዕ 4፤ 7-11፣ ራዕ 12፤ 7-12}።
▶️ መልአኩ #ፋኑኤል ግን #በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ #ስሙ ባለመጠቀሱ እንዲህ የሚባል #መልአክ አለ ለማለት #መረጃ የለም። ለመጀመሪያ ጊዜ ይህን #መልአክ መኖሩን በስም የጠቀሰው አጼ #ዘርዓ ያዕቆብ #በተአምረ ማርያም መጽሐፍና #በ18ኛው ክፍለ ዘመን ያልታወቀ ጸሐፊ ምናልባት #ደብተራ የጻፈው <<ድርሳነ ፋኑኤል>> ከተባለው #አዋልድ #መጽሐፍት ውጪ አይታወቅም።
▶️ በቁሙ የመልአኩ #ፋኑኤል #ተግባር ነበር ተብሎ የተጠቀሰውን #የማርያምን #ሰማያዊ #ህብስት (ምግብ) እና #ሰማያዊ #መጠጥ #ማርያም #ቤተመቅደስ ውስጥ ነበረች እስከተባለችበት 12 ዓመት ሙሉ #በየሰዓቱ #በታማኝነት ማመላለሱን እያንዳንዱ #የቤተመቅደሱን #ታሪክ #በመጽሐፍ ቅዱስ ሲዘገብ #የፋኑኤል ድካም አለመጻፉ ታሪኩን #ተራ ያሰኘዋል። ይልቁንም #እግዚአብሔር አምላክ የፍጥረት ሁሉ #ምግብ #በምድር ላይ አደረገ የሚለው #ለአእምሮ የሚመች ነው {ዘፍ 1፤ 29-31}።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
(7.3▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat