ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ ⚜ ዕብራውያን 7፤ 20-28 << እነርሱም ያለ #መሐላ #ካህናት ሆነዋልና፤ #እርሱ ግን። ጌታ። አንተ #እንደ #መልከ ጼዴቅ ሹመት #ለዘላለም #ካህን ነህ ብሎ #ማለ #አይጸጸትም ብሎ በተናገረለት #ከመሐላ ጋር #ካህን ሆኖአልና ያለ #መሐላ #ካህን እንዳልሆነ መጠን፥ እንዲሁ #ኢየሱስ #ለሚሻል #ኪዳን #ዋስ ሆኖአል። #እነርሱም እንዳይኖሩ #ሞት ስለ ከለከላቸው #ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤ #እርሱ…
✍✍
⚜ ዕብራውያን 9፥15 እና 24
<<ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት #የዘላለምን #ርስት #የተስፋ #ቃል እንዲቀበሉ እርሱ ፨የአዲስ ኪዳን #መካከለኛ፨ ነው። . . . ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን #ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን #በእግዚአብሔር #ፊት #ስለ #እኛ #አሁን #ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ #ሰማይ ገባ።>>
#ክርስቶስ ለምንድን ነው •የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ• የሆነው? ለሚለው ጥያቄ መልስ የሚሰጠው ይሄኛው ክፍል <<የተጠሩት #የዘላለም #ርስት የተስፋ ቃል እንዲቀበሉ>> መሆኑን ያስረዳል። <በአሮንና በልጆቹ>፣ <በአብርሃምና በሙሴ>፣ <በዳዊትና በነቢያት> የተሠሩ #የመካከለኛነት #ሥራዎች ሁሉ #የዘላለምን #ርስት #ለማውረስ የሚሆን ምንም ዐይነት #ተስፋ የሌላቸው መሆኑ፣ #የክርስቶን #የመካከለኝነት ሥራ እንዴት #የላቀ እንደ ሆነ ያሳያል። እንዲህ ያለውን #የመካከለኛነት #ሥራ ከእርሱ #በፊት የሠራው የለም ከእርሱም #ቡኋላ ሊሠራው የሚችል #አይኖርም። በመሆኑም #ሰዎች ሁሉ #ተስፋቸው #ክርስቶስ ብቻ በመሆኑ የእርሱን #የመካከለኛነት #ሥራ በሙሉ #ደስታ #መቀበል ይገባቸዋል። #ኢየሱስ #በሰው እጅ ወዳልተሰራችው #እውነተኛይቱ #ቤተ #መቅደስ የገባው መጽሐፍ እንደሚለው <<ስለ እኛ #አሁን ይታይ ዘንድ>> ማለትም #የምልጃን #ሥራ ይሰራ ዘንድ ነው።
#ሐዋርያው የዐዲስ ኪዳን #መካከለኛ በሚል ክርስቶስን ሲጠራው #በሰው እና #በእግዚአብሄር #መካከል በመግባት ስለ ሠራው #የማዳን (የዕርቅ) #ሥራ ሆኖ ሳለ ይህን #እውነት #መዋጥ የተሳናቸው ሰዎች፦
ስለ <ሊቀ ካህናችን ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ከባሕርይ አባቱ ከአብ፣ ከራሱና ማኅየዊ (አዳኝ) ከሚሆን ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ያስታርቀን ዘንድ የባሪያውን መልክ ይዞ (የእኛን ባሕርይ ነሥቶ) #ትምክህታችን ከምትሆን ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ ሰው ሆነ፤ አምላክ የሆነ ሰው ሰውም የሆነ አምላክ (መካከለኛ) ሆነ፤ በተዋሕዶ አንድ ባሕርይ የሆነ ሥግው ቃል (Incarnated word)፣ አምላክ ወሰብእ (አምላክም ሰውም) (መካከለኛ) ሆነ>
በሚል መካከለኛ ሲል አምላክነቱን እና ሰውነቱን ለማመልከት ነው የሚል መልእክት ያስተላልፋሉ[1]።
#ክርስቶስ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ መሆኑ እውነት ነው። ይህም በነገረ ድነታችን ላይ ወሳኝ ቦታ አለው። ነገር ግን ይህ ምንባብ ክርስቶስ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ስለ መሆኑ የሚናገር ባለ መሆኑ ይህን ምንባብ መሠረት አድርጎ ሊቀርብ የሞከረው ማብራርያ የኢየሱስን መካከለኛነት ለመሸፈን ሆን ተብሎ የቀረበ መሆኑ ግልጽ ነው። ሐዋርያው፤ ፦
<<ይህም ለአሁኑ ጊዜ ምሳሌ ነው፥ እንደዚህም መባና መስዋዕት ይቀርባሉ፤ እነዚህም እስከ መታደስ ዘመን ድረስ የተደረጉ፥ ስለ ምግብና ስለ መጠጥም ስለ ልዩ ልዩ መታጠብም የሚሆኑ #የሥጋ #ሥርዓቶች #ብቻ #ናቸውና የሚያመልከውን #በህሊና #ፍጹም #ሊያደርጉት አይችሉም። ነገር ግን #ክርስቶስ ይመጣ ዘንድ ላለው መልካም ነገር #ሊቀ #ካህናት #ሆኖ፥ በምትበልጠውና በምትሻለው በእጆችም ባልተሠራች ማለት ለዚህ ፍጥረት ባልሆነች ድንኳን፥ #የዘላለምን #ቤዛነት አግኝቶ #አንድ #ጊዜ #ፈጽሞ ወደ #ቅድስት #በገዛ #ደሙ #ገባ እንጂ #በፍየሎችና #በጥጆች #ደም አይደለም። የኮርማዎችና የፍየሎች ደም በረከሱትም ላይ የተረጨ የጊደር አመድ ሥጋን ለማንጻት የሚቀድሱ ከሆኑ፥ ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ #ራሱን #ለእግዚአብሔር #ያቀረበ #የክርስቶስ #ደም እንዴት #ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ #ሕሊናችሁን #ያነጻ ይሆን?>> (ቁ. 9-14)
የሚለውን ካሰፈረ ቡኋላ < #ስለዚህም> በማለት 15ኛውን ቁጥር ይቀጥላል። ይህ ክፍል የሚያመለክተው ክርስቶስ በገዛ ደሙ እንጂ በፍየሎችና በበጎች ደም ዕርቅን ያመጣልን አለመሆኑን ነው። እነዚህ ስርአቶች የሥጋ ስርአቶች ብቻ ነበሩ ማለትም ኃጢአትን መሸፈን ነው እንጂ ማስወገድ አይችሉም። የሚያመልከውን በኅሊና ፍጹም ሊያደርጉት አይችሉም። ለዚህም ነው <ራሱን ለእግዚአብሄር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ከሞተ ሥራ ኅሊናችሁን ያነጻ ይሆን?> በማለት የሰፈረው። ይህም ክርስቶስ የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ እንዲባል ምክንያት ሆኗል። ወደ ቅድስት በእግዚአብሄር ፊት ስለእኛ አሁን ይታይ ዘንድ በገዛ ደሙ ነውና የገባው።
የዕብራውያን መልእክት አንድምታም፦
< . . . . በተጨማሪም በየዓመቱ አንድ ጊዜ ከሚገቡት ከአሮናውያን ካህናት በተለየ ሁኔታ ክርስቶስ አንድ ጊዜ ፈጽሞ ወደ ሰማይ ገብቷል። ወደ ሰማይ የገባውም ቀድሞ የዘላለም ቤዛነትን ያስገኘላቸውን #በክህነት #አገልግሎቱ #ሊረዳቸው ነው[2]።>
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
"ማጣቀሻ"
____________
[1] ሮዳስ ታደሰ (መጋቤ ዐዲስ)፣ <ነገረ ክርስቶስ> _ ክፍል 1 (የካቲት 2008) ገጽ 495።
[2] GBV፣ የዕብራውያን መልእክት አንድምታ (ትርጓሜው ከነንባቡ)፣ 1998 ገጽ 74
⚜ ዕብራውያን 9፥15 እና 24
<<ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት #የዘላለምን #ርስት #የተስፋ #ቃል እንዲቀበሉ እርሱ ፨የአዲስ ኪዳን #መካከለኛ፨ ነው። . . . ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን #ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን #በእግዚአብሔር #ፊት #ስለ #እኛ #አሁን #ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ #ሰማይ ገባ።>>
#ክርስቶስ ለምንድን ነው •የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ• የሆነው? ለሚለው ጥያቄ መልስ የሚሰጠው ይሄኛው ክፍል <<የተጠሩት #የዘላለም #ርስት የተስፋ ቃል እንዲቀበሉ>> መሆኑን ያስረዳል። <በአሮንና በልጆቹ>፣ <በአብርሃምና በሙሴ>፣ <በዳዊትና በነቢያት> የተሠሩ #የመካከለኛነት #ሥራዎች ሁሉ #የዘላለምን #ርስት #ለማውረስ የሚሆን ምንም ዐይነት #ተስፋ የሌላቸው መሆኑ፣ #የክርስቶን #የመካከለኝነት ሥራ እንዴት #የላቀ እንደ ሆነ ያሳያል። እንዲህ ያለውን #የመካከለኛነት #ሥራ ከእርሱ #በፊት የሠራው የለም ከእርሱም #ቡኋላ ሊሠራው የሚችል #አይኖርም። በመሆኑም #ሰዎች ሁሉ #ተስፋቸው #ክርስቶስ ብቻ በመሆኑ የእርሱን #የመካከለኛነት #ሥራ በሙሉ #ደስታ #መቀበል ይገባቸዋል። #ኢየሱስ #በሰው እጅ ወዳልተሰራችው #እውነተኛይቱ #ቤተ #መቅደስ የገባው መጽሐፍ እንደሚለው <<ስለ እኛ #አሁን ይታይ ዘንድ>> ማለትም #የምልጃን #ሥራ ይሰራ ዘንድ ነው።
#ሐዋርያው የዐዲስ ኪዳን #መካከለኛ በሚል ክርስቶስን ሲጠራው #በሰው እና #በእግዚአብሄር #መካከል በመግባት ስለ ሠራው #የማዳን (የዕርቅ) #ሥራ ሆኖ ሳለ ይህን #እውነት #መዋጥ የተሳናቸው ሰዎች፦
ስለ <ሊቀ ካህናችን ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ከባሕርይ አባቱ ከአብ፣ ከራሱና ማኅየዊ (አዳኝ) ከሚሆን ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ያስታርቀን ዘንድ የባሪያውን መልክ ይዞ (የእኛን ባሕርይ ነሥቶ) #ትምክህታችን ከምትሆን ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ ሰው ሆነ፤ አምላክ የሆነ ሰው ሰውም የሆነ አምላክ (መካከለኛ) ሆነ፤ በተዋሕዶ አንድ ባሕርይ የሆነ ሥግው ቃል (Incarnated word)፣ አምላክ ወሰብእ (አምላክም ሰውም) (መካከለኛ) ሆነ>
በሚል መካከለኛ ሲል አምላክነቱን እና ሰውነቱን ለማመልከት ነው የሚል መልእክት ያስተላልፋሉ[1]።
#ክርስቶስ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ መሆኑ እውነት ነው። ይህም በነገረ ድነታችን ላይ ወሳኝ ቦታ አለው። ነገር ግን ይህ ምንባብ ክርስቶስ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ስለ መሆኑ የሚናገር ባለ መሆኑ ይህን ምንባብ መሠረት አድርጎ ሊቀርብ የሞከረው ማብራርያ የኢየሱስን መካከለኛነት ለመሸፈን ሆን ተብሎ የቀረበ መሆኑ ግልጽ ነው። ሐዋርያው፤ ፦
<<ይህም ለአሁኑ ጊዜ ምሳሌ ነው፥ እንደዚህም መባና መስዋዕት ይቀርባሉ፤ እነዚህም እስከ መታደስ ዘመን ድረስ የተደረጉ፥ ስለ ምግብና ስለ መጠጥም ስለ ልዩ ልዩ መታጠብም የሚሆኑ #የሥጋ #ሥርዓቶች #ብቻ #ናቸውና የሚያመልከውን #በህሊና #ፍጹም #ሊያደርጉት አይችሉም። ነገር ግን #ክርስቶስ ይመጣ ዘንድ ላለው መልካም ነገር #ሊቀ #ካህናት #ሆኖ፥ በምትበልጠውና በምትሻለው በእጆችም ባልተሠራች ማለት ለዚህ ፍጥረት ባልሆነች ድንኳን፥ #የዘላለምን #ቤዛነት አግኝቶ #አንድ #ጊዜ #ፈጽሞ ወደ #ቅድስት #በገዛ #ደሙ #ገባ እንጂ #በፍየሎችና #በጥጆች #ደም አይደለም። የኮርማዎችና የፍየሎች ደም በረከሱትም ላይ የተረጨ የጊደር አመድ ሥጋን ለማንጻት የሚቀድሱ ከሆኑ፥ ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ #ራሱን #ለእግዚአብሔር #ያቀረበ #የክርስቶስ #ደም እንዴት #ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ #ሕሊናችሁን #ያነጻ ይሆን?>> (ቁ. 9-14)
የሚለውን ካሰፈረ ቡኋላ < #ስለዚህም> በማለት 15ኛውን ቁጥር ይቀጥላል። ይህ ክፍል የሚያመለክተው ክርስቶስ በገዛ ደሙ እንጂ በፍየሎችና በበጎች ደም ዕርቅን ያመጣልን አለመሆኑን ነው። እነዚህ ስርአቶች የሥጋ ስርአቶች ብቻ ነበሩ ማለትም ኃጢአትን መሸፈን ነው እንጂ ማስወገድ አይችሉም። የሚያመልከውን በኅሊና ፍጹም ሊያደርጉት አይችሉም። ለዚህም ነው <ራሱን ለእግዚአብሄር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ከሞተ ሥራ ኅሊናችሁን ያነጻ ይሆን?> በማለት የሰፈረው። ይህም ክርስቶስ የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ እንዲባል ምክንያት ሆኗል። ወደ ቅድስት በእግዚአብሄር ፊት ስለእኛ አሁን ይታይ ዘንድ በገዛ ደሙ ነውና የገባው።
የዕብራውያን መልእክት አንድምታም፦
< . . . . በተጨማሪም በየዓመቱ አንድ ጊዜ ከሚገቡት ከአሮናውያን ካህናት በተለየ ሁኔታ ክርስቶስ አንድ ጊዜ ፈጽሞ ወደ ሰማይ ገብቷል። ወደ ሰማይ የገባውም ቀድሞ የዘላለም ቤዛነትን ያስገኘላቸውን #በክህነት #አገልግሎቱ #ሊረዳቸው ነው[2]።>
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
"ማጣቀሻ"
____________
[1] ሮዳስ ታደሰ (መጋቤ ዐዲስ)፣ <ነገረ ክርስቶስ> _ ክፍል 1 (የካቲት 2008) ገጽ 495።
[2] GBV፣ የዕብራውያን መልእክት አንድምታ (ትርጓሜው ከነንባቡ)፣ 1998 ገጽ 74
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ ⚜ ዕብራውያን 9፥15 እና 24 <<ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት #የዘላለምን #ርስት #የተስፋ #ቃል እንዲቀበሉ እርሱ ፨የአዲስ ኪዳን #መካከለኛ፨ ነው። . . . ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን #ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን #በእግዚአብሔር #ፊት #ስለ #እኛ #አሁን #ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ #ሰማይ…
✍✍
⚜ ወደ ዕብራውያን 10፤ 10-12
<< በዚህም ፈቃድ #የኢየሱስ #ክርስቶስን #ሥጋ አንድ ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ ተቀድሰናል። #ሊቀ #ካህናትም ሁሉ #ዕለት #ዕለት እያገለገለ #ኃጢአትን #ሊያስወግዱ ከቶ #የማይችሉትን እነዚያን #መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤ #እርሱ ግን #ስለ #ኃጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ፥>>
ሐዋርያው ከሌሎች #መልእክቶቹ በተለየ ሁኔታ #ለዕብራውያን ሰዎች በጻፈው በዚህ #መልእክቱ #ክርስቶስ #አንድ ጊዜ በሠራው ሥራ ስላገኘነው #ቅድስና፣ #ጽድቅ እና #መዳን ደጋግሞ ይናገራል። ይህንንም #ከቀደመው ኪዳን(ብሉይ ኪዳን) #መሥዋዕት ጋር #በማስተያየት ያቀርባል። በዚህም ምዕራፍ ይህንኑ መመልከት ይቻላል።
#የተቀደስነው #የክርስቶስን #ሥጋ #በማቅረብ ነው ይላል፤ <ማቅረብ ምን ማለት ነው?> በተደጋጋሚ እንደ ተባለው #በብሉይ #ኪዳን አንድ #በደለኛ(ኅጢአተኛ) እስራኤላዊ #ለሠራው #በደል #ይቅርታን ለማግኘት የበደል #መሥዋዕት #ማቅረብ ይኖርበታል (ዘሌዋውያን 5፥6)። <<የኃጢአት ደሞዝ #ሞት ነውና>> (ሮሜ 6፥23) እንዲሁም <<ኅጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርስዋ #ትሞታለች>> (ሕዝ 18፥4፣ 20) ተብሏልና #ኅጢአት የሠራ ሰው #በሕይወት #መኖር አይችልም። ስለዚህም #በኀጢአተኛው እስራኤላዊ #ምትክ ምንም #በደል #የሌለበት #እንስሳ #ኃጢአተኛ ሆኖ ሲሞት በበደሉ እግዚአብሔርን ያሳዘነው እስራኤላዊ #ንጹሕ ነው ይባላል። <ደም ሳይፈስ #ስርየት የለም> (ዕብ 9፥22-23)
ልክ እንደዚሁ #በበደላችን #ሙታን የነበርን(ኤፌ 2፥2) እኛ ምንም በደል የሌለበት #ክርስቶስ ስለ እኛ በደል #በመሞቱ(2ቆሮ 5፥21) ምክንያት <<የኢየሱስ ክርስቶስን ሥጋ #አንድ #ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ #ተቀድሰናል>>። ይህም #ከእኛ በሆነ ነገር ሳይሆን #ከእርሱ የሆነ በመሆኑ #ክብሩን መልሰን ለእርሱ እንሰጣለን።
ይህ ብቻም አይደለም፤ <<እርሱ ግን ስለ #ኅጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም #አቅርቦ #በአብ ቀኝ #ተቀመጠ፤>> በማለት #ለዘላለም #የቀረበው ይህ #መሥዋዕት እስከ ምጽአቱ ድረስ #የምልጃን #ሥራ ሲሰራ፣ #በደለኞችን #ከእግዚአብሄር ጋር #ሲያስታርቅ፣ #በንስሐ #ለተመለሱት ሰዎች #ሲታይ ይቆያል(ዕብ 9፥24፣ 28)። ይህ ነው #የክርስቶስ #ምልጃ። አታወሳስቡት!!
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
⚜ ወደ ዕብራውያን 10፤ 10-12
<< በዚህም ፈቃድ #የኢየሱስ #ክርስቶስን #ሥጋ አንድ ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ ተቀድሰናል። #ሊቀ #ካህናትም ሁሉ #ዕለት #ዕለት እያገለገለ #ኃጢአትን #ሊያስወግዱ ከቶ #የማይችሉትን እነዚያን #መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤ #እርሱ ግን #ስለ #ኃጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ፥>>
ሐዋርያው ከሌሎች #መልእክቶቹ በተለየ ሁኔታ #ለዕብራውያን ሰዎች በጻፈው በዚህ #መልእክቱ #ክርስቶስ #አንድ ጊዜ በሠራው ሥራ ስላገኘነው #ቅድስና፣ #ጽድቅ እና #መዳን ደጋግሞ ይናገራል። ይህንንም #ከቀደመው ኪዳን(ብሉይ ኪዳን) #መሥዋዕት ጋር #በማስተያየት ያቀርባል። በዚህም ምዕራፍ ይህንኑ መመልከት ይቻላል።
#የተቀደስነው #የክርስቶስን #ሥጋ #በማቅረብ ነው ይላል፤ <ማቅረብ ምን ማለት ነው?> በተደጋጋሚ እንደ ተባለው #በብሉይ #ኪዳን አንድ #በደለኛ(ኅጢአተኛ) እስራኤላዊ #ለሠራው #በደል #ይቅርታን ለማግኘት የበደል #መሥዋዕት #ማቅረብ ይኖርበታል (ዘሌዋውያን 5፥6)። <<የኃጢአት ደሞዝ #ሞት ነውና>> (ሮሜ 6፥23) እንዲሁም <<ኅጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርስዋ #ትሞታለች>> (ሕዝ 18፥4፣ 20) ተብሏልና #ኅጢአት የሠራ ሰው #በሕይወት #መኖር አይችልም። ስለዚህም #በኀጢአተኛው እስራኤላዊ #ምትክ ምንም #በደል #የሌለበት #እንስሳ #ኃጢአተኛ ሆኖ ሲሞት በበደሉ እግዚአብሔርን ያሳዘነው እስራኤላዊ #ንጹሕ ነው ይባላል። <ደም ሳይፈስ #ስርየት የለም> (ዕብ 9፥22-23)
ልክ እንደዚሁ #በበደላችን #ሙታን የነበርን(ኤፌ 2፥2) እኛ ምንም በደል የሌለበት #ክርስቶስ ስለ እኛ በደል #በመሞቱ(2ቆሮ 5፥21) ምክንያት <<የኢየሱስ ክርስቶስን ሥጋ #አንድ #ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ #ተቀድሰናል>>። ይህም #ከእኛ በሆነ ነገር ሳይሆን #ከእርሱ የሆነ በመሆኑ #ክብሩን መልሰን ለእርሱ እንሰጣለን።
ይህ ብቻም አይደለም፤ <<እርሱ ግን ስለ #ኅጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም #አቅርቦ #በአብ ቀኝ #ተቀመጠ፤>> በማለት #ለዘላለም #የቀረበው ይህ #መሥዋዕት እስከ ምጽአቱ ድረስ #የምልጃን #ሥራ ሲሰራ፣ #በደለኞችን #ከእግዚአብሄር ጋር #ሲያስታርቅ፣ #በንስሐ #ለተመለሱት ሰዎች #ሲታይ ይቆያል(ዕብ 9፥24፣ 28)። ይህ ነው #የክርስቶስ #ምልጃ። አታወሳስቡት!!
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod