ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
😏😏😏😁😁😁😁 @gedlatnadersanat @gedlatnadersanat @gedlatnadersanat @gedlatnadersanat
✍✍
500 ሚሊዮን ነፍስ ከሲኦል ማስመለጥ
« #ወወሐባ ኪዳነ ከመ ታውጽእ ነፍሳተ እምሲኦል ሠለስተ እልፈ ነፍሳተ በበዕለቱ»
ትርጉም " #ጌታም በየቀኑ ከሲኦል ሦስት ሺህ ነፍሳትን እንድታወጣ ሥልጣን ሰጣት ወይም ቃል ኪዳን ሰጣት»
📖/ ገድለ ክርስቶስ ሠምራ ዘጥቅምት ቁ 61...
500 ሚሊዮን የኢትዮጵያን ህዝብ 5 እጥፍ ነው። ይህ ቁጥር ክርስቶስ ሰምራ ከኖረችበት #ከአጼ ገብረ መስቀል መንግስት ጀምሮ #ለ450 አመታት በቀን #3000 ነፍሳት #ከሲኦል እንድታወጣ #ቃል ኪዳን ተቀበለች ከተባለላት ጀምሮ የተሰላ ነው። መቼስ እሱዋ ካወጣቻቸው ቀድሞውኑ ለምን #ሲኦል #ወረዱ የሚለው አጠያያቂ ቢሆንም መጽሃፍ ቅዱስ የሚያስተምረን ሲኦል ይቅርታ የሌለበት ያጠፉ የሚቀጡበት እንጂ በቃልኪዳን ስም እየተጨለፈ የሚወጣበት አይደለም።
እንዲህ አይነቱ ሰይጣን ሰዎች #ሲኦል ብወርድም #ክርስቶስ ሰምራ ታወጣኛለች ብለው፤ እንዲሁም " #ምንም እንደምድር አሽዋ ቢበዛ ሀጥአቴ፣ ታማልደኛለች #ድንግል እመቤቴ" እያሉ #በሃጢአታቸውና #በዝሙታቸው #በግድያቸው #በስርቆታቸው #እንዲገፉበትና #እንዳይጸጸቱ የሚሰራበት ሽንገላ ነው።
#ክርስቶስ ሰምራ #ባለትዳርና የ 11 ልጆች እናት ነበረች፤ ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ባሪያዋ አበሳጨቻትና በእሳት ትንታግ ጉሮሮዋን #ጠብሳ #ገደለቻት ከዚያም #ተጸጽታ #ትዳሩዋንና #ልጆቹዋን #በትና ደብረ ሊባኖስ ገባች።
1= በዚህም እግዚአብሄር #ጋብቻ ቅዱስ ነው ያለውን ተላልፋ #መለያየትን እጠላለሁ ያለውን አልሰማም ብላ ራስ የሆነውን ባሉዋን አልሰማ ብላ፤ እግዚአብሄር በረከት ያላቸውን ልጆች #መንከባከብ #ትታ ጥላ በመጥፋት በድላለች/መጥፎ #ክርስቲያናዊ ያልሆነ #ምሳሌ ሆናለች።
2= (ወደ ጣና ሄዳ በጣና #ባሕር ውስጥ #ለ12 ዓመት ያህል ሳትነቃነቅ #ጸልያለች። በዚህ ጊዜ ሰውነቷ #አልቆ #አጥንት ብቻ #ቀርቷት ነበር። #አሳዎችም #ባጥንቶቿ ውስጥ መመላሻ መንግድ ጎጆና #መዝናኛ #ሠርተው ነበር።)
ይህ #የሰው ባህሪ ያልሆነ #ሃሰተኛና #አደገኛ #ተረት ነው። ይህ የሰው ባህሪ አይደለም። ጌታ እንኩዋን #ተርቦአል/ተጠምቶአል/ #ደክሞአል ኤሌያስም ተርቦ ደክሞት ነበር -ሰውነት ተበሳስቶ መኖር አይቻልም።
3. ክርስቶስ ሰምራ #በዲያብሎስና #በክርስቶስ መካከል ያለውን ጠላትነት ዘንግታ ዲያብሎስን ለማስታረቅ ወደ ሲኦል ወርዳ #ከዲያብሎስ ጋር #ተነጋግራለች። ይህ #ለዲያቢሎስ ፍቅር እንጂ #የእግዚአብሄር ፍቅር አይደለም።
2ኛ ቆሮ 6:15 “ ክርስቶስስ ከቤልሆር ጋር ምን #መስማማት አለው? “ ይላልና #መንፈሳዊ ሰው ከሆነች ይህንን እንዴት አታውቅም….
4. « #ጌታም ተናገራት እንዲህ አላት #በአራት ወር ውስጥ በየቀኑ የሚወርደውን #የዝናብ #ነጠብጣብ ያህል #ነፍሳትን #አሥራት ሰጥቸሻለሁ» ወገኖቼ የአራት ወር #ዝናብ ነጠብጣብ ማለት ከአለም ህዝብ በላይ ነው።
ክህደቱ የሚጀምረው ገና ከመጀመሪያው ነው። #አሥራት ማለት ከአስር አንድ ማለት ሲሆን እሱም ከሰው ወደ እግዚአብሔር እንጂ ከእግዚአሃብሄር ወደ ሰው አይደለም።
#አለምና መላው ደግሞ #የኢየሱስ ክርስቶስ እንጂ የአንድ ፍጡር #የክርስቶስ ሰምራ አይደለም።
ወገኔ ዮሐ 15፥22። «እኔ መጥቼ ባልነገርኋችሁስ #ኃጢአት ባልሆነባችሁም ነበር» ይላልና ዛሬ እንዲህ አይነት አጋንንታዊ ተረት የምትከተሉ ጌታ ያስጠነቅቃችሁዋል ወደጌታ ተመለሱ።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:7
ነገር ግን ለዚህ ዓለም #ከሚመችና የአሮጊቶችን #ሴቶች #ጨዋታ ከሚመስለው #ተረት #ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
@gedlatnadersanat @teeod
500 ሚሊዮን ነፍስ ከሲኦል ማስመለጥ
« #ወወሐባ ኪዳነ ከመ ታውጽእ ነፍሳተ እምሲኦል ሠለስተ እልፈ ነፍሳተ በበዕለቱ»
ትርጉም " #ጌታም በየቀኑ ከሲኦል ሦስት ሺህ ነፍሳትን እንድታወጣ ሥልጣን ሰጣት ወይም ቃል ኪዳን ሰጣት»
📖/ ገድለ ክርስቶስ ሠምራ ዘጥቅምት ቁ 61...
500 ሚሊዮን የኢትዮጵያን ህዝብ 5 እጥፍ ነው። ይህ ቁጥር ክርስቶስ ሰምራ ከኖረችበት #ከአጼ ገብረ መስቀል መንግስት ጀምሮ #ለ450 አመታት በቀን #3000 ነፍሳት #ከሲኦል እንድታወጣ #ቃል ኪዳን ተቀበለች ከተባለላት ጀምሮ የተሰላ ነው። መቼስ እሱዋ ካወጣቻቸው ቀድሞውኑ ለምን #ሲኦል #ወረዱ የሚለው አጠያያቂ ቢሆንም መጽሃፍ ቅዱስ የሚያስተምረን ሲኦል ይቅርታ የሌለበት ያጠፉ የሚቀጡበት እንጂ በቃልኪዳን ስም እየተጨለፈ የሚወጣበት አይደለም።
እንዲህ አይነቱ ሰይጣን ሰዎች #ሲኦል ብወርድም #ክርስቶስ ሰምራ ታወጣኛለች ብለው፤ እንዲሁም " #ምንም እንደምድር አሽዋ ቢበዛ ሀጥአቴ፣ ታማልደኛለች #ድንግል እመቤቴ" እያሉ #በሃጢአታቸውና #በዝሙታቸው #በግድያቸው #በስርቆታቸው #እንዲገፉበትና #እንዳይጸጸቱ የሚሰራበት ሽንገላ ነው።
#ክርስቶስ ሰምራ #ባለትዳርና የ 11 ልጆች እናት ነበረች፤ ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ባሪያዋ አበሳጨቻትና በእሳት ትንታግ ጉሮሮዋን #ጠብሳ #ገደለቻት ከዚያም #ተጸጽታ #ትዳሩዋንና #ልጆቹዋን #በትና ደብረ ሊባኖስ ገባች።
1= በዚህም እግዚአብሄር #ጋብቻ ቅዱስ ነው ያለውን ተላልፋ #መለያየትን እጠላለሁ ያለውን አልሰማም ብላ ራስ የሆነውን ባሉዋን አልሰማ ብላ፤ እግዚአብሄር በረከት ያላቸውን ልጆች #መንከባከብ #ትታ ጥላ በመጥፋት በድላለች/መጥፎ #ክርስቲያናዊ ያልሆነ #ምሳሌ ሆናለች።
2= (ወደ ጣና ሄዳ በጣና #ባሕር ውስጥ #ለ12 ዓመት ያህል ሳትነቃነቅ #ጸልያለች። በዚህ ጊዜ ሰውነቷ #አልቆ #አጥንት ብቻ #ቀርቷት ነበር። #አሳዎችም #ባጥንቶቿ ውስጥ መመላሻ መንግድ ጎጆና #መዝናኛ #ሠርተው ነበር።)
ይህ #የሰው ባህሪ ያልሆነ #ሃሰተኛና #አደገኛ #ተረት ነው። ይህ የሰው ባህሪ አይደለም። ጌታ እንኩዋን #ተርቦአል/ተጠምቶአል/ #ደክሞአል ኤሌያስም ተርቦ ደክሞት ነበር -ሰውነት ተበሳስቶ መኖር አይቻልም።
3. ክርስቶስ ሰምራ #በዲያብሎስና #በክርስቶስ መካከል ያለውን ጠላትነት ዘንግታ ዲያብሎስን ለማስታረቅ ወደ ሲኦል ወርዳ #ከዲያብሎስ ጋር #ተነጋግራለች። ይህ #ለዲያቢሎስ ፍቅር እንጂ #የእግዚአብሄር ፍቅር አይደለም።
2ኛ ቆሮ 6:15 “ ክርስቶስስ ከቤልሆር ጋር ምን #መስማማት አለው? “ ይላልና #መንፈሳዊ ሰው ከሆነች ይህንን እንዴት አታውቅም….
4. « #ጌታም ተናገራት እንዲህ አላት #በአራት ወር ውስጥ በየቀኑ የሚወርደውን #የዝናብ #ነጠብጣብ ያህል #ነፍሳትን #አሥራት ሰጥቸሻለሁ» ወገኖቼ የአራት ወር #ዝናብ ነጠብጣብ ማለት ከአለም ህዝብ በላይ ነው።
ክህደቱ የሚጀምረው ገና ከመጀመሪያው ነው። #አሥራት ማለት ከአስር አንድ ማለት ሲሆን እሱም ከሰው ወደ እግዚአብሔር እንጂ ከእግዚአሃብሄር ወደ ሰው አይደለም።
#አለምና መላው ደግሞ #የኢየሱስ ክርስቶስ እንጂ የአንድ ፍጡር #የክርስቶስ ሰምራ አይደለም።
ወገኔ ዮሐ 15፥22። «እኔ መጥቼ ባልነገርኋችሁስ #ኃጢአት ባልሆነባችሁም ነበር» ይላልና ዛሬ እንዲህ አይነት አጋንንታዊ ተረት የምትከተሉ ጌታ ያስጠነቅቃችሁዋል ወደጌታ ተመለሱ።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:7
ነገር ግን ለዚህ ዓለም #ከሚመችና የአሮጊቶችን #ሴቶች #ጨዋታ ከሚመስለው #ተረት #ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
@gedlatnadersanat @teeod
<<ምስጋና ለእናትና ልጁ???>>
መጽሐፍ ቅዱስ ‹‹ምስጋና የሚገባውን እግዚአብሔርን እጠራለሁ›› በማለት ምስጋና የሚገባው ለማን እንደሆነ በግልጽ አስፍሯል (2ኛ ሳሙ. 22፡4)፡፡ ይህንንም ደግሞ ‹‹ለስሙ የሚገባ ክብርን ለእግዚአብሔር አምጡ፤ ቍርባንን ይዛችሁ በፊቱ ግቡ፤ በቅድስናው ስፍራ ለእግዚአብሔር ስገዱ›› (1ኛ ዜና. 16፡29) በሚልም ጭምር በተደጋጋሚ ይናገራል (መዝሙር 18፡3፤ 96፡8፡፡ ራእይ 4፡10)፡፡
#ማርያም ናት ተብሎ ምስጋና ለሚቀርብላት #አካል #ምስጋና ማቅረብ እንደሚኖርብኝ የሚያሳይ #የመጽሐፍ ቅዱስ #ምንባብ ማግኘት አልቻልኩም፡፡ በተቻለኝ አቅም #መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ባደረጉት ፍለጋ #ምስጋና ማቅረብ የሚገባኝ #ምስጋና ለሚገባው #ለእግዚአብሔር #ብቻ መሆኑን ነው የተማርኩት፡፡
አንዳንድ #መናፍቃን ምስጋና #በደረጃ አለ ይሉና ግና ምስጋና #ለእናትና #ልጁ በሚል አንዱን ምስጋና #ለሁለት #አካላት በማጋራት #ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ ድርጊት ውስጥ ገብተዋል፡፡ እነዚህ ሰዎች #ጣዖት #አምልኮ ውስጥ ያሉ ቢሆንም ይህን #ድርጊታቸውን ግን #መጽሐፍ ቅዱሳዊ ለማስማሰል ጥረት ያደርጋሉ፡፡ ነገር ግን ለዚህ #የተሳሳተ ድርጊታቸው የሚረዳቸው አንዳች እንኳ #ጥቅስ ማግኘት አልቻሉምና #የባሕርይና #የጸጋ በሚል #የቃላት #ጨዋታ ውስጥ ገብተው ሲዳክሩ ይታያሉ፡፡
በእኔ #እምነት #ምስጋና ለእናትና #ልጁ በሚል እየቀረበ ያለው #ሐሳብ #ኢ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ብቻ ሳይሆን #ጣዖት አምልኮትን #በክርስትና ካባ ውስጥ ማቅረብ ነው፡፡ ተሳስተሀል የሚለኝ ሰው ካለ #መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማስረጃ ካለው ማቅረብ ይቻላል፡፡ ልብ ያድርጉ #ለማርያም #ምስጋና ማቅረብ እንዳለብኝ የሚናገር #የመጽሐፍ ቅዱስ #ምንባብ ያለው #ሰው ካለ ነው ያልኩት፡፡
ጌታችንና አምላካችን ሆይ፥ አንተ ሁሉን ፈጥረሃልና ስለ ፈቃድህም ሆነዋልና ተፈጥረውማልና ክብር ውዳሴ ኃይልም ልትቀበል ይገባሃል ራእይ 4፡10፡፡
@gedlatnadersanat
@gedlatnadersanat
መጽሐፍ ቅዱስ ‹‹ምስጋና የሚገባውን እግዚአብሔርን እጠራለሁ›› በማለት ምስጋና የሚገባው ለማን እንደሆነ በግልጽ አስፍሯል (2ኛ ሳሙ. 22፡4)፡፡ ይህንንም ደግሞ ‹‹ለስሙ የሚገባ ክብርን ለእግዚአብሔር አምጡ፤ ቍርባንን ይዛችሁ በፊቱ ግቡ፤ በቅድስናው ስፍራ ለእግዚአብሔር ስገዱ›› (1ኛ ዜና. 16፡29) በሚልም ጭምር በተደጋጋሚ ይናገራል (መዝሙር 18፡3፤ 96፡8፡፡ ራእይ 4፡10)፡፡
#ማርያም ናት ተብሎ ምስጋና ለሚቀርብላት #አካል #ምስጋና ማቅረብ እንደሚኖርብኝ የሚያሳይ #የመጽሐፍ ቅዱስ #ምንባብ ማግኘት አልቻልኩም፡፡ በተቻለኝ አቅም #መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ባደረጉት ፍለጋ #ምስጋና ማቅረብ የሚገባኝ #ምስጋና ለሚገባው #ለእግዚአብሔር #ብቻ መሆኑን ነው የተማርኩት፡፡
አንዳንድ #መናፍቃን ምስጋና #በደረጃ አለ ይሉና ግና ምስጋና #ለእናትና #ልጁ በሚል አንዱን ምስጋና #ለሁለት #አካላት በማጋራት #ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ ድርጊት ውስጥ ገብተዋል፡፡ እነዚህ ሰዎች #ጣዖት #አምልኮ ውስጥ ያሉ ቢሆንም ይህን #ድርጊታቸውን ግን #መጽሐፍ ቅዱሳዊ ለማስማሰል ጥረት ያደርጋሉ፡፡ ነገር ግን ለዚህ #የተሳሳተ ድርጊታቸው የሚረዳቸው አንዳች እንኳ #ጥቅስ ማግኘት አልቻሉምና #የባሕርይና #የጸጋ በሚል #የቃላት #ጨዋታ ውስጥ ገብተው ሲዳክሩ ይታያሉ፡፡
በእኔ #እምነት #ምስጋና ለእናትና #ልጁ በሚል እየቀረበ ያለው #ሐሳብ #ኢ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ብቻ ሳይሆን #ጣዖት አምልኮትን #በክርስትና ካባ ውስጥ ማቅረብ ነው፡፡ ተሳስተሀል የሚለኝ ሰው ካለ #መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማስረጃ ካለው ማቅረብ ይቻላል፡፡ ልብ ያድርጉ #ለማርያም #ምስጋና ማቅረብ እንዳለብኝ የሚናገር #የመጽሐፍ ቅዱስ #ምንባብ ያለው #ሰው ካለ ነው ያልኩት፡፡
ጌታችንና አምላካችን ሆይ፥ አንተ ሁሉን ፈጥረሃልና ስለ ፈቃድህም ሆነዋልና ተፈጥረውማልና ክብር ውዳሴ ኃይልም ልትቀበል ይገባሃል ራእይ 4፡10፡፡
@gedlatnadersanat
@gedlatnadersanat