▶️ መድኃኒት የሚለው ቃል #በመጽሐፍ #ቅዱስ ውስጥ ያለው #ቦታ እጅግ ከፍ ያለ ነው፤ #ዳዊት ስለዚህ ሲናገር <<እግዚአብሔር አምባዬ አለቴ #መድኃኒቴ ነው>>/2 ሳሙ 22፥2/ ብሏል። በኢሳያስ አንደበትም እግዚአብሔር ለእስራኤል ሲናገር <<እኔ የእስራኤል ቅዱስ አምላክህ እግዚአብሔር #መድኃኒትህ ነኝ... እኔ እግዚአብሔር ነኝ #ከእኔ #ሌላ #የሚያድን የለም>> /ኢሳ 43፥3 ፣11/ ብሏል። እንደዚሁም ነብዩ በሌላ ቦታ ሰዎች እግዚአብሔርን <<የእስራኤል አምላክ #መድኃኒት ሆይ...>> ብለው እንደሚጠሩት ይናገርና በዚያው ክፍል ደግሞ #እግዚአብሔርም ስለራሱ በነቢዩ አንደበት <<እናንተ ከአህዛብ ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ ተሰብስባችሁ ኑ፤ በአንድነትም ቅረቡ የተቀረጸውን የምስላቸውን እንጨት የሚሸከሙና ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም። ይናገሩ ይቅረቡም በአንድነትም ይማከሩ ከጥንት ይህን ያሳየ ከቀድሞስ የተናገረ ማነው? ያሳየሁም የተናገርሁም እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን? ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም እኔ ጻድቅ አምላክና #መድኃኒት ነኝ ይላል>>/ኢሳ 45፥15 ፣ 20፥21/። በሌሎች ነብያትም <<ከእኔም በቀር ሌላ አምላክና #መድኃኒት የለም>>/ሆሴ 14፥4/ እያለ እግዚአብሔር ያውጅ ነበር። #መድኃኒትነት የእርሱ #ብቻ ነበርና ምንም እንኳን #በብሉይ ኪዳን #ሰንበት፣ #በዓለ ሰዊት፣ #በዓለ መጸለት፣ #በዓለ ፍሥሐ፣ #በዓለ ናእት /የቂጣ በዓል/፣ #ኢዮቤልዩ የሚባሉ ታላላቅ #በዓላት ቢኖሩም ከእነዚህ አንዳቸውም #መድኃኒት አልተባሉም። ከእርሱ #ከእግዚአብሔር ሌላ #መድኃኒት እንደሌለ የተገነዘቡ የዘመኑ ነብያትም <<አንሥእ ኃይለከ ወነዓ አድኅነነ ማለትም ኃይልህን አንሣ መጥተህም #አድነን>>/መዝ 80፥2/ ይሉ ነበር እንጂ ሰንበትን #መድኃኒታችን ነሽ አላሏትም። በአዲስ ኪዳንም #ድንግል #ማርያም ጌታን በጸነሰች ጊዜ <<ነፍሴ ጌታን ታከብረዋለች፤ መንፈሴም በአምላኬ #በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለች የባርይቱን ውርደት ተመልክቷልና>>/ሉቃ 1፥47/ብላለች። ጊዜው ደርሶ ጌታ #በተወለደ ሰዓትም #መላእክት በለሊት መንጋ ለሚጠብቁ እረኞች << ዛሬ በዳዊት ከተማ #መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ #ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና ብለው አበሰሩ>>/ሉቃ 2፥11/። #መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመካከላቸው ሲመላለስ ሕይወት ሰጪ ትምህርቱን የሰሙት የሰማርያ ሰዎችም ስለእርሱ ሲናገሩ << እኛ ራሳችን ሰምተነዋልና፤ እርሱም በእውነት ክርስቶስ #የዓለም #መድኃኒት እንደ ሆነ እናውቃለን>> ሲሉ ክርስቶስ መድኃኒት መሆኑን ተናግረዋል/ዩሀ 4፥42/። በእርግጥም #ጌታ እኛን ለማዳን #በመስቀል ላይ #ሞቶ ወደ ከርሠ መቃብር ወርዶ #ሞትን ድል ማድረግ ነበረበትና እንደ #መጻሕፍት ሐሳብ #በኃጢአተኞች እጅ ተሰጥቶ #ሞተ። እንደ እግዚአብሔር አሠራርም #ሞትን #አሸንፎ ተነሣ። ይህንን በዓይናቸው ያዩና የተገነዘቡ #ሐዋርያትም #ጌታ #ካረገ ቡኋላ ስለእርሱ #ለአይሁድ ሸንጎ ሲናገሩ <<እናንተ በእንጨት ላይ ሰቅላችሁ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ አስነሣው፤ ይህን እግዚአብሔር፥ ለእስራኤል ንስሐን የኃጢአትንም ስርየት ይሰጥ ዘንድ፥ #ራስም #መድኃኒትም አድርጎ በቀኙ ከፍ ከፍ አደረገው>> ሲሉ ራስና #መድኃኒት ስለመሆኑ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል/ሐዋ 5፥31/። ኢየሱስ ማለት #አዳኝ #መድኃኒት ማለት ነው፤ #ዕለተ #ሰንበት ማዳን ብትችል ኖሮ "ወልደ እግዚአብሔር" #ሰው መሆን ባላስፈለገው ነበር።
#የሐዲስ ኪዳን #ምእመናን #ለመዳን እጆቻቸውን ወደማንም አያነሡም፤ #መዳን #በክርስቶስ ካልሆነ #በቀር በሌላ #በማንም... የለምና/ሐዋ 4፥12/። #እግዚአብሔር ሰውን ለማዳን የሚያስችለውን #ከክርስቶስ ሌላ አማራጭ ቢፈልግ ኖሮ #ከሰንበት ይልቅ ብዙ ታላላቅ #ፍጥረታት ነበሩት፤ ሆኖም ግን #ከፍጥረት ወገን #ለማዳን የሚበቃ አልነበረምና #ኢየሱስ #ክርስቶስ #ብቻውን #ለሰው ልጆች #መድኃኒት ሆነ።
እንደዚሁም በዚህ መጽሀፍ #ሰንበት <<ለዘላለም ገዥ>> ተብላለች፤ #በመጽሀፍ #ቅዱስ ስንመለከት ግን #ሰንበት ለሰው #ተፈጠረች እንጂ ሰው #ስለሰንበት #አልተፈጠረም። ሰዎችንም #ልትገዛ ከቶ አትችልም፤ #ለዘላለም የመኖር እድልም የላትም፤ የእርሷ #የጥላነት ጊዜ አብቅቶ #አካሉ #ክርስቶስ ተገልጧልና።
▶️ መድኃኒትነትም ሆነ #ገዥነት ያለው እርሱ #እግዚአብሔር #ብቻ ነው። መጽሀፍ ቅዱስ <<ብቻውን የሆነ ገዢ>> የሚለው እርሱን #ብቻ ነው/1ጢሞ 6፥15/። እንደዚሁም <<እግዚአብሔርሰ ንጉሥ ውእቱ እምቅድመ ዓለም፣ ወገበረ #መድኃኒት በማዕከለ ምድር ማለትም #እግዚአብሔር ግን ከዓለም አስቀድሞ ንጉሥ ነው በምድርም መካከል #መድኃኒትን አደረገ>>/መዝ 74፥12/ የተባለለት የዘለዓለም ንጉሥ አንድ ጌታ ነው እንጂ ሰንበት አይደለችም።
እንደዙሁም ይች #ሰንበት <<ለምኝልን>> ተብላለች። አንዲት የማትሰማና #የጊዜ #መለኪያ ብቻ የሆነችው ^ዕለት^ #አፍ አውጥታ #እንድትናገርና በእግዚአብሄር ፊት ቆማ #እንድታማልድ ወደ እርሷ #እጅን #ዘርግቶ #መማጸን ወደ ልቡ ተመልሶ #ላስተዋለው ሰው ምን ያህል #አሳፋሪ መሆኑን መገንዘብ አያዳግትም። ቃሉ ግን እኛ ራሳችን #በኢየሱስ #ክርስቶስ #ስም #እግዚአብሔርን እንድለምነው ሲያስተምረን እንደዚህ ይለናል፤ <<ማናቸውንም ነገር #በስሜ #ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ>>/ዩሀ 14፥13/፤ <<የምትወዱትን ሁሉ ለምኑ ይሆንላችሁማል>>/ዩሀ 15፥7/፤ <<እውነት እውነት እላቹሀለው #አብ #በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችሀል እስከ አሁን #በስሜ ምንም አለመናችሁም ደስታችሁ ፍጹም እንዲሆን ለምኑ ትቀበሉማላችሁ>>/ዩሀ 16፤ 23-24/።
በዚህ መሰረት ወደ ማን #መለመን እንዳለብን ግልጽ ነው፤ በአጠቃላይ #ጸሎታችንና #ልመናችን #በኢየሱስ #በኩል ወደ #አብ እንዲደርስ እንጂ #በሌላ #በኩል ማለትም #በሰንበት ወደ #አብ መግባት እንደማይችል ልንረዳ ይገባል። ጌታም <<በእኔ #በቀር ወደ #አብ የሚመጣ #የለም>> ማለቱ ለዚሁ አይደለምን/ዩሀ 14፥6/?
@gedlatnadersanat
#የሐዲስ ኪዳን #ምእመናን #ለመዳን እጆቻቸውን ወደማንም አያነሡም፤ #መዳን #በክርስቶስ ካልሆነ #በቀር በሌላ #በማንም... የለምና/ሐዋ 4፥12/። #እግዚአብሔር ሰውን ለማዳን የሚያስችለውን #ከክርስቶስ ሌላ አማራጭ ቢፈልግ ኖሮ #ከሰንበት ይልቅ ብዙ ታላላቅ #ፍጥረታት ነበሩት፤ ሆኖም ግን #ከፍጥረት ወገን #ለማዳን የሚበቃ አልነበረምና #ኢየሱስ #ክርስቶስ #ብቻውን #ለሰው ልጆች #መድኃኒት ሆነ።
እንደዚሁም በዚህ መጽሀፍ #ሰንበት <<ለዘላለም ገዥ>> ተብላለች፤ #በመጽሀፍ #ቅዱስ ስንመለከት ግን #ሰንበት ለሰው #ተፈጠረች እንጂ ሰው #ስለሰንበት #አልተፈጠረም። ሰዎችንም #ልትገዛ ከቶ አትችልም፤ #ለዘላለም የመኖር እድልም የላትም፤ የእርሷ #የጥላነት ጊዜ አብቅቶ #አካሉ #ክርስቶስ ተገልጧልና።
▶️ መድኃኒትነትም ሆነ #ገዥነት ያለው እርሱ #እግዚአብሔር #ብቻ ነው። መጽሀፍ ቅዱስ <<ብቻውን የሆነ ገዢ>> የሚለው እርሱን #ብቻ ነው/1ጢሞ 6፥15/። እንደዚሁም <<እግዚአብሔርሰ ንጉሥ ውእቱ እምቅድመ ዓለም፣ ወገበረ #መድኃኒት በማዕከለ ምድር ማለትም #እግዚአብሔር ግን ከዓለም አስቀድሞ ንጉሥ ነው በምድርም መካከል #መድኃኒትን አደረገ>>/መዝ 74፥12/ የተባለለት የዘለዓለም ንጉሥ አንድ ጌታ ነው እንጂ ሰንበት አይደለችም።
እንደዙሁም ይች #ሰንበት <<ለምኝልን>> ተብላለች። አንዲት የማትሰማና #የጊዜ #መለኪያ ብቻ የሆነችው ^ዕለት^ #አፍ አውጥታ #እንድትናገርና በእግዚአብሄር ፊት ቆማ #እንድታማልድ ወደ እርሷ #እጅን #ዘርግቶ #መማጸን ወደ ልቡ ተመልሶ #ላስተዋለው ሰው ምን ያህል #አሳፋሪ መሆኑን መገንዘብ አያዳግትም። ቃሉ ግን እኛ ራሳችን #በኢየሱስ #ክርስቶስ #ስም #እግዚአብሔርን እንድለምነው ሲያስተምረን እንደዚህ ይለናል፤ <<ማናቸውንም ነገር #በስሜ #ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ>>/ዩሀ 14፥13/፤ <<የምትወዱትን ሁሉ ለምኑ ይሆንላችሁማል>>/ዩሀ 15፥7/፤ <<እውነት እውነት እላቹሀለው #አብ #በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችሀል እስከ አሁን #በስሜ ምንም አለመናችሁም ደስታችሁ ፍጹም እንዲሆን ለምኑ ትቀበሉማላችሁ>>/ዩሀ 16፤ 23-24/።
በዚህ መሰረት ወደ ማን #መለመን እንዳለብን ግልጽ ነው፤ በአጠቃላይ #ጸሎታችንና #ልመናችን #በኢየሱስ #በኩል ወደ #አብ እንዲደርስ እንጂ #በሌላ #በኩል ማለትም #በሰንበት ወደ #አብ መግባት እንደማይችል ልንረዳ ይገባል። ጌታም <<በእኔ #በቀር ወደ #አብ የሚመጣ #የለም>> ማለቱ ለዚሁ አይደለምን/ዩሀ 14፥6/?
@gedlatnadersanat
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ ⚜ ዕብራውያን 9፥15 እና 24 <<ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት #የዘላለምን #ርስት #የተስፋ #ቃል እንዲቀበሉ እርሱ ፨የአዲስ ኪዳን #መካከለኛ፨ ነው። . . . ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን #ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን #በእግዚአብሔር #ፊት #ስለ #እኛ #አሁን #ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ #ሰማይ…
✍✍
⚜ ወደ ዕብራውያን 10፤ 10-12
<< በዚህም ፈቃድ #የኢየሱስ #ክርስቶስን #ሥጋ አንድ ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ ተቀድሰናል። #ሊቀ #ካህናትም ሁሉ #ዕለት #ዕለት እያገለገለ #ኃጢአትን #ሊያስወግዱ ከቶ #የማይችሉትን እነዚያን #መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤ #እርሱ ግን #ስለ #ኃጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ፥>>
ሐዋርያው ከሌሎች #መልእክቶቹ በተለየ ሁኔታ #ለዕብራውያን ሰዎች በጻፈው በዚህ #መልእክቱ #ክርስቶስ #አንድ ጊዜ በሠራው ሥራ ስላገኘነው #ቅድስና፣ #ጽድቅ እና #መዳን ደጋግሞ ይናገራል። ይህንንም #ከቀደመው ኪዳን(ብሉይ ኪዳን) #መሥዋዕት ጋር #በማስተያየት ያቀርባል። በዚህም ምዕራፍ ይህንኑ መመልከት ይቻላል።
#የተቀደስነው #የክርስቶስን #ሥጋ #በማቅረብ ነው ይላል፤ <ማቅረብ ምን ማለት ነው?> በተደጋጋሚ እንደ ተባለው #በብሉይ #ኪዳን አንድ #በደለኛ(ኅጢአተኛ) እስራኤላዊ #ለሠራው #በደል #ይቅርታን ለማግኘት የበደል #መሥዋዕት #ማቅረብ ይኖርበታል (ዘሌዋውያን 5፥6)። <<የኃጢአት ደሞዝ #ሞት ነውና>> (ሮሜ 6፥23) እንዲሁም <<ኅጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርስዋ #ትሞታለች>> (ሕዝ 18፥4፣ 20) ተብሏልና #ኅጢአት የሠራ ሰው #በሕይወት #መኖር አይችልም። ስለዚህም #በኀጢአተኛው እስራኤላዊ #ምትክ ምንም #በደል #የሌለበት #እንስሳ #ኃጢአተኛ ሆኖ ሲሞት በበደሉ እግዚአብሔርን ያሳዘነው እስራኤላዊ #ንጹሕ ነው ይባላል። <ደም ሳይፈስ #ስርየት የለም> (ዕብ 9፥22-23)
ልክ እንደዚሁ #በበደላችን #ሙታን የነበርን(ኤፌ 2፥2) እኛ ምንም በደል የሌለበት #ክርስቶስ ስለ እኛ በደል #በመሞቱ(2ቆሮ 5፥21) ምክንያት <<የኢየሱስ ክርስቶስን ሥጋ #አንድ #ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ #ተቀድሰናል>>። ይህም #ከእኛ በሆነ ነገር ሳይሆን #ከእርሱ የሆነ በመሆኑ #ክብሩን መልሰን ለእርሱ እንሰጣለን።
ይህ ብቻም አይደለም፤ <<እርሱ ግን ስለ #ኅጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም #አቅርቦ #በአብ ቀኝ #ተቀመጠ፤>> በማለት #ለዘላለም #የቀረበው ይህ #መሥዋዕት እስከ ምጽአቱ ድረስ #የምልጃን #ሥራ ሲሰራ፣ #በደለኞችን #ከእግዚአብሄር ጋር #ሲያስታርቅ፣ #በንስሐ #ለተመለሱት ሰዎች #ሲታይ ይቆያል(ዕብ 9፥24፣ 28)። ይህ ነው #የክርስቶስ #ምልጃ። አታወሳስቡት!!
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
⚜ ወደ ዕብራውያን 10፤ 10-12
<< በዚህም ፈቃድ #የኢየሱስ #ክርስቶስን #ሥጋ አንድ ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ ተቀድሰናል። #ሊቀ #ካህናትም ሁሉ #ዕለት #ዕለት እያገለገለ #ኃጢአትን #ሊያስወግዱ ከቶ #የማይችሉትን እነዚያን #መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤ #እርሱ ግን #ስለ #ኃጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ፥>>
ሐዋርያው ከሌሎች #መልእክቶቹ በተለየ ሁኔታ #ለዕብራውያን ሰዎች በጻፈው በዚህ #መልእክቱ #ክርስቶስ #አንድ ጊዜ በሠራው ሥራ ስላገኘነው #ቅድስና፣ #ጽድቅ እና #መዳን ደጋግሞ ይናገራል። ይህንንም #ከቀደመው ኪዳን(ብሉይ ኪዳን) #መሥዋዕት ጋር #በማስተያየት ያቀርባል። በዚህም ምዕራፍ ይህንኑ መመልከት ይቻላል።
#የተቀደስነው #የክርስቶስን #ሥጋ #በማቅረብ ነው ይላል፤ <ማቅረብ ምን ማለት ነው?> በተደጋጋሚ እንደ ተባለው #በብሉይ #ኪዳን አንድ #በደለኛ(ኅጢአተኛ) እስራኤላዊ #ለሠራው #በደል #ይቅርታን ለማግኘት የበደል #መሥዋዕት #ማቅረብ ይኖርበታል (ዘሌዋውያን 5፥6)። <<የኃጢአት ደሞዝ #ሞት ነውና>> (ሮሜ 6፥23) እንዲሁም <<ኅጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርስዋ #ትሞታለች>> (ሕዝ 18፥4፣ 20) ተብሏልና #ኅጢአት የሠራ ሰው #በሕይወት #መኖር አይችልም። ስለዚህም #በኀጢአተኛው እስራኤላዊ #ምትክ ምንም #በደል #የሌለበት #እንስሳ #ኃጢአተኛ ሆኖ ሲሞት በበደሉ እግዚአብሔርን ያሳዘነው እስራኤላዊ #ንጹሕ ነው ይባላል። <ደም ሳይፈስ #ስርየት የለም> (ዕብ 9፥22-23)
ልክ እንደዚሁ #በበደላችን #ሙታን የነበርን(ኤፌ 2፥2) እኛ ምንም በደል የሌለበት #ክርስቶስ ስለ እኛ በደል #በመሞቱ(2ቆሮ 5፥21) ምክንያት <<የኢየሱስ ክርስቶስን ሥጋ #አንድ #ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ #ተቀድሰናል>>። ይህም #ከእኛ በሆነ ነገር ሳይሆን #ከእርሱ የሆነ በመሆኑ #ክብሩን መልሰን ለእርሱ እንሰጣለን።
ይህ ብቻም አይደለም፤ <<እርሱ ግን ስለ #ኅጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም #አቅርቦ #በአብ ቀኝ #ተቀመጠ፤>> በማለት #ለዘላለም #የቀረበው ይህ #መሥዋዕት እስከ ምጽአቱ ድረስ #የምልጃን #ሥራ ሲሰራ፣ #በደለኞችን #ከእግዚአብሄር ጋር #ሲያስታርቅ፣ #በንስሐ #ለተመለሱት ሰዎች #ሲታይ ይቆያል(ዕብ 9፥24፣ 28)። ይህ ነው #የክርስቶስ #ምልጃ። አታወሳስቡት!!
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
▶️ ይህ <<ሰኔ ጎለጎታ>> የተባለው #የጸሎት መጽሐፍ #ማርያም #በጎለጎታ #በኢየሱስ መቃብር ስፍራ ገብታ #ስትጸልይ ኢየሱስ #ክርስቶስ ከላይ የተገለጸውን #የተስፋ ቃል እንደ #ቃልኪዳን አድርጎ እንደሰጣት የሚናገር በመሆኑ በተለይ #እናቶቻችን ሲታመሙ ይህንን መጽሐፍ #በየኮሮጃቸውና ሲተኙ #በራስጌና #በግርጌያቸው #በመንተራስ ደግሞም ሲነቁ #አንገቶቻቸው ላይ በማሰር በል ሲላቸውም ባላቸው #እህል #ጎተራዎቻቸውች እንደ #መድኃኒት እጽ በመያዝና #በመድገም ተታለው በቀላሉ #ሆስፒታል ሄዶ ታክሞ #መዳን ሲችሉ #ከገሃዱ እውነት ወጥተው #ያለቁትን ማን ይቁጠራቸው?
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
@gedlatnadersanat
(8.7▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
@gedlatnadersanat
(8.7▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
Forwarded from እውነት አርነት ያወጣል (ቴዎድሮስ)
አላዋቂ ሳሚ…
አንዳንድ የሰንበት ትምህርት እንኳ በቅጡ ያልተማሩና በካህነቱ ዘንድ ‹‹ጨዋ›› የሚል ስያሜ የተሰጣቸው ሰዎች ከቅርብ ጊዜ ራሳቸውን እንደ አዋቂ በመቊጠር ‹‹አለን›› የሚሉትን መልስ ለመስጠት ያደረጉትን መንደፋደፍ አይተን ‹‹የልጅ ነገር›› ብለን ብንተዋቸውም እነርሱ ግን አዋራ በማስነሣት አላዊቂነታቸውን አደባባይ ላይ ማስጣታቸውን ማቆም አልቻሉም፡፡ ስለዚህም አንድ መልስ ሲሠራ 1) በጉዳዩ ላይ ትንሽም ቢሆን ማንበብ እንደሚገባ 2) በውይይቱ ወቅት የተነሣው ሐሳብ ትክክል ነው ወይ? የሚለውን በሚገባ መመልከት ግድ እንደሚል ለማሳየት ይህ ጽሑፍ ተዘጋጅቷል፡፡
እግረ መንገድም መልእከት በመተላለፉ ደስተኞች ነን፡፡
ለዚህ ጽሑፍ መዘጋጃት ምክንያት የሆነው የ‹‹ጨዋዎቹ›› የመጨረሻ መልእክት ነው፡፡ በዚህ መልእክታቸው ከኪዳነ ምሕረት ቊጥር 21 ላይ ያገኘነው ሐሳብ ነው በማለት ‹‹ድንግል ማርያም ለእኛ መዳን ድርሻ አላት ብለን የምናምነው #ከመስቀሉ #ስር #ስለተገኘች #እንደ #ሆነ #አስመስለው #አቀርበውታል!! ይህ ነው እንግዲህ የተሐድሶዎች #የማታለያ #ስለት፡፡… ለማንኛውም ይህ #ውሸታቸው በእውነተኛው ሚዛን ሲመዘን ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት ነጥሮ ይወጣል›› የሚል ትችት አቅርበዋል፡፡
በዚህ ሐሳባቸውም ኪዳነ ምሕረት ላይ የተጻፈው ነገር ፈጽሞ የሌለና ውሸት የሆነ ነገር እንደ ሆነ ነው ማሳየት የፈለጉት፡፡ ከዚህ ጽሑፍ ጋር አብሮ ያለው ፎቶ እንደሚያሳየው ግን የተነሣው ርዕሰ ጉዳይ ከሜዳ የተነሣ (እነርሱ እንዳሉት ውሸት የሆነ) ሳይሆን ሄኖክ የተባለ አንድ ሰባኪ ‹‹የማርያም መንገድ›› በሚል ርዕስ በሰበከው ስብከት 23፡20-23-50 ደቂቃ ድረስ ያቀረበውን ስብከት መሠረት ያደረገ ነው፡፡ በዚያ ስብከቱ ‹‹#ኢየሱስ #ሲሰቀል #መስቀል #ላይ #ቆማ #የእኛን #መዳን #አስፈጽማለች…›› ይላል (‹‹መስቀል ላይ #ቆማ›› ማለቱን ልብ ይበሉ!!!)
ጨዋው እንዲህ የሚል ትምህርት የለም ከሚል ሄኖክ ኦርቶዶክስን አይወክልም ቢል የተሻለ አቀራረብ ይሆን ነበር፡፡ ነገር ግን ኪዳነ ምሕረትን በተሻለ ሐሳብ መተቸት ስለከበደው ውሸት ነው ወደ ማለቱ አዘንብሏል፡፡
ለመሆኑ ሄኖክ የሚባለው ሰው ያለው ምንድን ነበር? የተሰጠውስ መልስ እንዲት ያለ ነው? የሚለውን በራስዎ እንዲያገናዝቡት ፎቶውን ይመልከቱ፡፡
አንዳንድ የሰንበት ትምህርት እንኳ በቅጡ ያልተማሩና በካህነቱ ዘንድ ‹‹ጨዋ›› የሚል ስያሜ የተሰጣቸው ሰዎች ከቅርብ ጊዜ ራሳቸውን እንደ አዋቂ በመቊጠር ‹‹አለን›› የሚሉትን መልስ ለመስጠት ያደረጉትን መንደፋደፍ አይተን ‹‹የልጅ ነገር›› ብለን ብንተዋቸውም እነርሱ ግን አዋራ በማስነሣት አላዊቂነታቸውን አደባባይ ላይ ማስጣታቸውን ማቆም አልቻሉም፡፡ ስለዚህም አንድ መልስ ሲሠራ 1) በጉዳዩ ላይ ትንሽም ቢሆን ማንበብ እንደሚገባ 2) በውይይቱ ወቅት የተነሣው ሐሳብ ትክክል ነው ወይ? የሚለውን በሚገባ መመልከት ግድ እንደሚል ለማሳየት ይህ ጽሑፍ ተዘጋጅቷል፡፡
እግረ መንገድም መልእከት በመተላለፉ ደስተኞች ነን፡፡
ለዚህ ጽሑፍ መዘጋጃት ምክንያት የሆነው የ‹‹ጨዋዎቹ›› የመጨረሻ መልእክት ነው፡፡ በዚህ መልእክታቸው ከኪዳነ ምሕረት ቊጥር 21 ላይ ያገኘነው ሐሳብ ነው በማለት ‹‹ድንግል ማርያም ለእኛ መዳን ድርሻ አላት ብለን የምናምነው #ከመስቀሉ #ስር #ስለተገኘች #እንደ #ሆነ #አስመስለው #አቀርበውታል!! ይህ ነው እንግዲህ የተሐድሶዎች #የማታለያ #ስለት፡፡… ለማንኛውም ይህ #ውሸታቸው በእውነተኛው ሚዛን ሲመዘን ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት ነጥሮ ይወጣል›› የሚል ትችት አቅርበዋል፡፡
በዚህ ሐሳባቸውም ኪዳነ ምሕረት ላይ የተጻፈው ነገር ፈጽሞ የሌለና ውሸት የሆነ ነገር እንደ ሆነ ነው ማሳየት የፈለጉት፡፡ ከዚህ ጽሑፍ ጋር አብሮ ያለው ፎቶ እንደሚያሳየው ግን የተነሣው ርዕሰ ጉዳይ ከሜዳ የተነሣ (እነርሱ እንዳሉት ውሸት የሆነ) ሳይሆን ሄኖክ የተባለ አንድ ሰባኪ ‹‹የማርያም መንገድ›› በሚል ርዕስ በሰበከው ስብከት 23፡20-23-50 ደቂቃ ድረስ ያቀረበውን ስብከት መሠረት ያደረገ ነው፡፡ በዚያ ስብከቱ ‹‹#ኢየሱስ #ሲሰቀል #መስቀል #ላይ #ቆማ #የእኛን #መዳን #አስፈጽማለች…›› ይላል (‹‹መስቀል ላይ #ቆማ›› ማለቱን ልብ ይበሉ!!!)
ጨዋው እንዲህ የሚል ትምህርት የለም ከሚል ሄኖክ ኦርቶዶክስን አይወክልም ቢል የተሻለ አቀራረብ ይሆን ነበር፡፡ ነገር ግን ኪዳነ ምሕረትን በተሻለ ሐሳብ መተቸት ስለከበደው ውሸት ነው ወደ ማለቱ አዘንብሏል፡፡
ለመሆኑ ሄኖክ የሚባለው ሰው ያለው ምንድን ነበር? የተሰጠውስ መልስ እንዲት ያለ ነው? የሚለውን በራስዎ እንዲያገናዝቡት ፎቶውን ይመልከቱ፡፡