ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ ታሪኩ ሲጀምር መጽሐፉ “ #ቅምር” በሚባል አገር አንድ ሰው ነበር “ #ወኢየበልዕ እክለ ወኢ ሥጋ ላሕም ወኢ ካልአ እንሥሣ አላ ይበልዕ ሥጋ ሰብእ” ትርጉም:- እህል፥ የላም፥ ሥጋ የሌሎችንም እንሥሳ ሥጋ አይበላም ነበር የሰው ሥጋ ይበላ ነበር እንጂ” #ቁ 68።) « #ወዘበልዖሙሰ ሰብእ የአክሉ ፸ወ፰ተ ነፍሳተ ወኀልቁ ወተወድኡ ዓርካኒሁ ወፍቁራኒሁ ወአዝማዲሁ ወመገብቱ» ትርጉም:- «የበላቸውም…
✍✍
በጣም የገረመኝ ግን ሚዛኑ #78 የሰው #ነፍስና #ጥሪኝ ውሃ #ከእግዚአብሔረ #እውቅና #ውጪ #ማድረጉ። ጉድ ሳይሰማ አሉ። እኛ ሰዎች ስንባል ደካማነታችንን ከምናውቅበት አንዱ የተሸከምነውን ስጋ ስንት እንደሚመዝን እንኳ የክብደት መለኪያ ካልነገረን አናውቅም። እግዚአብሔር እኔ ራሴን ከማውቀው በላይ የሚያውቀኝ አምላክ ነው #ስሙ #ይቀደስ።
የደራሲው #ድፍረት ግን ይገርማል። #እግዚአብሔርን ከእውቀት ውጪ ማድረጉ። እሱ ብቻ ሳይሆን እግዚአብሔርን ደራሲው #ጨካኝና #ሁሉን ወደ #ሲኦል #የሚጥል አምላክ አድርጎ ነው ያቀረበው። በተጨማሪም የእግዚአብሄር ፍርድ #በሚዛን #የሚለካና #በክርክርም ቢሆን እግዚአብሔር በማርያም የሚሸነፍና #አስቀድሞ #የሰጠውን ብይን #የሚቀለብስ ዳኛ ተደርጎ ነው የተሣለው።
ብቻ ምን አለፋችሁ ይህ #ጉደኛና #ነውረኛ መፅሐፍ ከመጀመሪያ ፊደሉ እስከ መጨረሻው ቃል ድረስ #አመፅና #ስድብ #የያዘ ነው።
ታዲያ ይህንን #ነውረኛና #ውሸታም #መፅሐፍ የሚቃወም ጳጳስ የጠፋ መሰላችሁ። አይደለም ይልቅ በተፅህኖ ውስጥ ወድቀው ክርስትና #በእጅ #ብልጫ #ሆኖባቸው ጊዜ ሲጠብቁ ነበረ። አሁን ግን እግዚአብሔር #የማብቂያ #ደውል ካሰማን ሰንበትበት ብለናል። እውነተኛውን ወንጌል የተረዱ አባቶች ብቅ በማለታቸው የተነሳ #ታምረ ማርያም ሲኖዶሱን አውኮታል። መላው የሲኖዶስ አባላት በዚህ ጉዳይ ቢስማሙም ይህንን መፅሐፍ ዋጋ ቢስ ነው ቢባል ማንም የኣርቶዶክስ ምዕመን አይለቀንም በሚል ፍራቻ ተውጠው ይገኛሉ። ነገር ግን የክርስቶስን መከራ ለመካፈል ቆርጠው የተነሱ #ጳጳሳት አላፊነቱን በመውሰድ #የበላዓ ሰብና #የታምረ ማርያም ዝምድና ሊያበቃለት ቀርቧል።
#ተሀድሶ ለኦርቶዶክስ
#ምንጭ:- ተአምረ ማርያም
(ተአምር 12 ቁጥር 68 ጀምሮ..)
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል(ዩሀ 8፥32)
@gedlatnadersanat @teeod
በጣም የገረመኝ ግን ሚዛኑ #78 የሰው #ነፍስና #ጥሪኝ ውሃ #ከእግዚአብሔረ #እውቅና #ውጪ #ማድረጉ። ጉድ ሳይሰማ አሉ። እኛ ሰዎች ስንባል ደካማነታችንን ከምናውቅበት አንዱ የተሸከምነውን ስጋ ስንት እንደሚመዝን እንኳ የክብደት መለኪያ ካልነገረን አናውቅም። እግዚአብሔር እኔ ራሴን ከማውቀው በላይ የሚያውቀኝ አምላክ ነው #ስሙ #ይቀደስ።
የደራሲው #ድፍረት ግን ይገርማል። #እግዚአብሔርን ከእውቀት ውጪ ማድረጉ። እሱ ብቻ ሳይሆን እግዚአብሔርን ደራሲው #ጨካኝና #ሁሉን ወደ #ሲኦል #የሚጥል አምላክ አድርጎ ነው ያቀረበው። በተጨማሪም የእግዚአብሄር ፍርድ #በሚዛን #የሚለካና #በክርክርም ቢሆን እግዚአብሔር በማርያም የሚሸነፍና #አስቀድሞ #የሰጠውን ብይን #የሚቀለብስ ዳኛ ተደርጎ ነው የተሣለው።
ብቻ ምን አለፋችሁ ይህ #ጉደኛና #ነውረኛ መፅሐፍ ከመጀመሪያ ፊደሉ እስከ መጨረሻው ቃል ድረስ #አመፅና #ስድብ #የያዘ ነው።
ታዲያ ይህንን #ነውረኛና #ውሸታም #መፅሐፍ የሚቃወም ጳጳስ የጠፋ መሰላችሁ። አይደለም ይልቅ በተፅህኖ ውስጥ ወድቀው ክርስትና #በእጅ #ብልጫ #ሆኖባቸው ጊዜ ሲጠብቁ ነበረ። አሁን ግን እግዚአብሔር #የማብቂያ #ደውል ካሰማን ሰንበትበት ብለናል። እውነተኛውን ወንጌል የተረዱ አባቶች ብቅ በማለታቸው የተነሳ #ታምረ ማርያም ሲኖዶሱን አውኮታል። መላው የሲኖዶስ አባላት በዚህ ጉዳይ ቢስማሙም ይህንን መፅሐፍ ዋጋ ቢስ ነው ቢባል ማንም የኣርቶዶክስ ምዕመን አይለቀንም በሚል ፍራቻ ተውጠው ይገኛሉ። ነገር ግን የክርስቶስን መከራ ለመካፈል ቆርጠው የተነሱ #ጳጳሳት አላፊነቱን በመውሰድ #የበላዓ ሰብና #የታምረ ማርያም ዝምድና ሊያበቃለት ቀርቧል።
#ተሀድሶ ለኦርቶዶክስ
#ምንጭ:- ተአምረ ማርያም
(ተአምር 12 ቁጥር 68 ጀምሮ..)
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል(ዩሀ 8፥32)
@gedlatnadersanat @teeod
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
😏😏😏😁😁😁😁 @gedlatnadersanat @gedlatnadersanat @gedlatnadersanat @gedlatnadersanat
✍✍
500 ሚሊዮን ነፍስ ከሲኦል ማስመለጥ
« #ወወሐባ ኪዳነ ከመ ታውጽእ ነፍሳተ እምሲኦል ሠለስተ እልፈ ነፍሳተ በበዕለቱ»
ትርጉም " #ጌታም በየቀኑ ከሲኦል ሦስት ሺህ ነፍሳትን እንድታወጣ ሥልጣን ሰጣት ወይም ቃል ኪዳን ሰጣት»
📖/ ገድለ ክርስቶስ ሠምራ ዘጥቅምት ቁ 61...
500 ሚሊዮን የኢትዮጵያን ህዝብ 5 እጥፍ ነው። ይህ ቁጥር ክርስቶስ ሰምራ ከኖረችበት #ከአጼ ገብረ መስቀል መንግስት ጀምሮ #ለ450 አመታት በቀን #3000 ነፍሳት #ከሲኦል እንድታወጣ #ቃል ኪዳን ተቀበለች ከተባለላት ጀምሮ የተሰላ ነው። መቼስ እሱዋ ካወጣቻቸው ቀድሞውኑ ለምን #ሲኦል #ወረዱ የሚለው አጠያያቂ ቢሆንም መጽሃፍ ቅዱስ የሚያስተምረን ሲኦል ይቅርታ የሌለበት ያጠፉ የሚቀጡበት እንጂ በቃልኪዳን ስም እየተጨለፈ የሚወጣበት አይደለም።
እንዲህ አይነቱ ሰይጣን ሰዎች #ሲኦል ብወርድም #ክርስቶስ ሰምራ ታወጣኛለች ብለው፤ እንዲሁም " #ምንም እንደምድር አሽዋ ቢበዛ ሀጥአቴ፣ ታማልደኛለች #ድንግል እመቤቴ" እያሉ #በሃጢአታቸውና #በዝሙታቸው #በግድያቸው #በስርቆታቸው #እንዲገፉበትና #እንዳይጸጸቱ የሚሰራበት ሽንገላ ነው።
#ክርስቶስ ሰምራ #ባለትዳርና የ 11 ልጆች እናት ነበረች፤ ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ባሪያዋ አበሳጨቻትና በእሳት ትንታግ ጉሮሮዋን #ጠብሳ #ገደለቻት ከዚያም #ተጸጽታ #ትዳሩዋንና #ልጆቹዋን #በትና ደብረ ሊባኖስ ገባች።
1= በዚህም እግዚአብሄር #ጋብቻ ቅዱስ ነው ያለውን ተላልፋ #መለያየትን እጠላለሁ ያለውን አልሰማም ብላ ራስ የሆነውን ባሉዋን አልሰማ ብላ፤ እግዚአብሄር በረከት ያላቸውን ልጆች #መንከባከብ #ትታ ጥላ በመጥፋት በድላለች/መጥፎ #ክርስቲያናዊ ያልሆነ #ምሳሌ ሆናለች።
2= (ወደ ጣና ሄዳ በጣና #ባሕር ውስጥ #ለ12 ዓመት ያህል ሳትነቃነቅ #ጸልያለች። በዚህ ጊዜ ሰውነቷ #አልቆ #አጥንት ብቻ #ቀርቷት ነበር። #አሳዎችም #ባጥንቶቿ ውስጥ መመላሻ መንግድ ጎጆና #መዝናኛ #ሠርተው ነበር።)
ይህ #የሰው ባህሪ ያልሆነ #ሃሰተኛና #አደገኛ #ተረት ነው። ይህ የሰው ባህሪ አይደለም። ጌታ እንኩዋን #ተርቦአል/ተጠምቶአል/ #ደክሞአል ኤሌያስም ተርቦ ደክሞት ነበር -ሰውነት ተበሳስቶ መኖር አይቻልም።
3. ክርስቶስ ሰምራ #በዲያብሎስና #በክርስቶስ መካከል ያለውን ጠላትነት ዘንግታ ዲያብሎስን ለማስታረቅ ወደ ሲኦል ወርዳ #ከዲያብሎስ ጋር #ተነጋግራለች። ይህ #ለዲያቢሎስ ፍቅር እንጂ #የእግዚአብሄር ፍቅር አይደለም።
2ኛ ቆሮ 6:15 “ ክርስቶስስ ከቤልሆር ጋር ምን #መስማማት አለው? “ ይላልና #መንፈሳዊ ሰው ከሆነች ይህንን እንዴት አታውቅም….
4. « #ጌታም ተናገራት እንዲህ አላት #በአራት ወር ውስጥ በየቀኑ የሚወርደውን #የዝናብ #ነጠብጣብ ያህል #ነፍሳትን #አሥራት ሰጥቸሻለሁ» ወገኖቼ የአራት ወር #ዝናብ ነጠብጣብ ማለት ከአለም ህዝብ በላይ ነው።
ክህደቱ የሚጀምረው ገና ከመጀመሪያው ነው። #አሥራት ማለት ከአስር አንድ ማለት ሲሆን እሱም ከሰው ወደ እግዚአብሔር እንጂ ከእግዚአሃብሄር ወደ ሰው አይደለም።
#አለምና መላው ደግሞ #የኢየሱስ ክርስቶስ እንጂ የአንድ ፍጡር #የክርስቶስ ሰምራ አይደለም።
ወገኔ ዮሐ 15፥22። «እኔ መጥቼ ባልነገርኋችሁስ #ኃጢአት ባልሆነባችሁም ነበር» ይላልና ዛሬ እንዲህ አይነት አጋንንታዊ ተረት የምትከተሉ ጌታ ያስጠነቅቃችሁዋል ወደጌታ ተመለሱ።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:7
ነገር ግን ለዚህ ዓለም #ከሚመችና የአሮጊቶችን #ሴቶች #ጨዋታ ከሚመስለው #ተረት #ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
@gedlatnadersanat @teeod
500 ሚሊዮን ነፍስ ከሲኦል ማስመለጥ
« #ወወሐባ ኪዳነ ከመ ታውጽእ ነፍሳተ እምሲኦል ሠለስተ እልፈ ነፍሳተ በበዕለቱ»
ትርጉም " #ጌታም በየቀኑ ከሲኦል ሦስት ሺህ ነፍሳትን እንድታወጣ ሥልጣን ሰጣት ወይም ቃል ኪዳን ሰጣት»
📖/ ገድለ ክርስቶስ ሠምራ ዘጥቅምት ቁ 61...
500 ሚሊዮን የኢትዮጵያን ህዝብ 5 እጥፍ ነው። ይህ ቁጥር ክርስቶስ ሰምራ ከኖረችበት #ከአጼ ገብረ መስቀል መንግስት ጀምሮ #ለ450 አመታት በቀን #3000 ነፍሳት #ከሲኦል እንድታወጣ #ቃል ኪዳን ተቀበለች ከተባለላት ጀምሮ የተሰላ ነው። መቼስ እሱዋ ካወጣቻቸው ቀድሞውኑ ለምን #ሲኦል #ወረዱ የሚለው አጠያያቂ ቢሆንም መጽሃፍ ቅዱስ የሚያስተምረን ሲኦል ይቅርታ የሌለበት ያጠፉ የሚቀጡበት እንጂ በቃልኪዳን ስም እየተጨለፈ የሚወጣበት አይደለም።
እንዲህ አይነቱ ሰይጣን ሰዎች #ሲኦል ብወርድም #ክርስቶስ ሰምራ ታወጣኛለች ብለው፤ እንዲሁም " #ምንም እንደምድር አሽዋ ቢበዛ ሀጥአቴ፣ ታማልደኛለች #ድንግል እመቤቴ" እያሉ #በሃጢአታቸውና #በዝሙታቸው #በግድያቸው #በስርቆታቸው #እንዲገፉበትና #እንዳይጸጸቱ የሚሰራበት ሽንገላ ነው።
#ክርስቶስ ሰምራ #ባለትዳርና የ 11 ልጆች እናት ነበረች፤ ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ባሪያዋ አበሳጨቻትና በእሳት ትንታግ ጉሮሮዋን #ጠብሳ #ገደለቻት ከዚያም #ተጸጽታ #ትዳሩዋንና #ልጆቹዋን #በትና ደብረ ሊባኖስ ገባች።
1= በዚህም እግዚአብሄር #ጋብቻ ቅዱስ ነው ያለውን ተላልፋ #መለያየትን እጠላለሁ ያለውን አልሰማም ብላ ራስ የሆነውን ባሉዋን አልሰማ ብላ፤ እግዚአብሄር በረከት ያላቸውን ልጆች #መንከባከብ #ትታ ጥላ በመጥፋት በድላለች/መጥፎ #ክርስቲያናዊ ያልሆነ #ምሳሌ ሆናለች።
2= (ወደ ጣና ሄዳ በጣና #ባሕር ውስጥ #ለ12 ዓመት ያህል ሳትነቃነቅ #ጸልያለች። በዚህ ጊዜ ሰውነቷ #አልቆ #አጥንት ብቻ #ቀርቷት ነበር። #አሳዎችም #ባጥንቶቿ ውስጥ መመላሻ መንግድ ጎጆና #መዝናኛ #ሠርተው ነበር።)
ይህ #የሰው ባህሪ ያልሆነ #ሃሰተኛና #አደገኛ #ተረት ነው። ይህ የሰው ባህሪ አይደለም። ጌታ እንኩዋን #ተርቦአል/ተጠምቶአል/ #ደክሞአል ኤሌያስም ተርቦ ደክሞት ነበር -ሰውነት ተበሳስቶ መኖር አይቻልም።
3. ክርስቶስ ሰምራ #በዲያብሎስና #በክርስቶስ መካከል ያለውን ጠላትነት ዘንግታ ዲያብሎስን ለማስታረቅ ወደ ሲኦል ወርዳ #ከዲያብሎስ ጋር #ተነጋግራለች። ይህ #ለዲያቢሎስ ፍቅር እንጂ #የእግዚአብሄር ፍቅር አይደለም።
2ኛ ቆሮ 6:15 “ ክርስቶስስ ከቤልሆር ጋር ምን #መስማማት አለው? “ ይላልና #መንፈሳዊ ሰው ከሆነች ይህንን እንዴት አታውቅም….
4. « #ጌታም ተናገራት እንዲህ አላት #በአራት ወር ውስጥ በየቀኑ የሚወርደውን #የዝናብ #ነጠብጣብ ያህል #ነፍሳትን #አሥራት ሰጥቸሻለሁ» ወገኖቼ የአራት ወር #ዝናብ ነጠብጣብ ማለት ከአለም ህዝብ በላይ ነው።
ክህደቱ የሚጀምረው ገና ከመጀመሪያው ነው። #አሥራት ማለት ከአስር አንድ ማለት ሲሆን እሱም ከሰው ወደ እግዚአብሔር እንጂ ከእግዚአሃብሄር ወደ ሰው አይደለም።
#አለምና መላው ደግሞ #የኢየሱስ ክርስቶስ እንጂ የአንድ ፍጡር #የክርስቶስ ሰምራ አይደለም።
ወገኔ ዮሐ 15፥22። «እኔ መጥቼ ባልነገርኋችሁስ #ኃጢአት ባልሆነባችሁም ነበር» ይላልና ዛሬ እንዲህ አይነት አጋንንታዊ ተረት የምትከተሉ ጌታ ያስጠነቅቃችሁዋል ወደጌታ ተመለሱ።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:7
ነገር ግን ለዚህ ዓለም #ከሚመችና የአሮጊቶችን #ሴቶች #ጨዋታ ከሚመስለው #ተረት #ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
@gedlatnadersanat @teeod
▶️ በቤተክርስቲያኗ ባሉ #ድርሳናት፣ #ገድላት፣ #በተአምራትና #በመልክዕ እንዲሁም በ" #ጸሎት መጻሕፍት" ውስጥ ብዙ የማይታወቁ #ቋንቋዎችና ውስብስብ #የእባብና #የዘንዶ፣ የማይታወቁ #የእንስሳትና #የሐረጋት #ስእሎች ታጭቆባቸዋል። እነዚህ #ቋንቋዎች በአብዛኞቹ በየትኛውም #አለም #የቋንቋ #ሃረጋትና #መዝገበ ቃላት ውስጥ የሌሉ #ለማንበብ የሚያስቸግሩ #በቀይና #በጥቁር #ቀለማት የተጻፉ እንዲሁም #ከአውደ ነገስት፣ #ከመድፍነ ጸር፣ #ከሐተታ መናፍስት...ወ.ዘ.ተ ከሚባሉ አደገኛ #የጥንቆላ #መጻሕፍት #ቋንቋና #ስእል ጋር የሚመሳሰሉ ናቸው[1]።
▶️ በ" #ነገረ ማርያም" #መጽሀፍ ውስጥ <<እመቤታችን እግዚእትነ ማርያም #ዮሳሜር፣ #አድሜሽ፣ #ድቸር፣ #አዶናዊሮስ፣ #ሰራሰቅሰሬል>> ብላ ህቡዕ አስማት (ስም) ብትደግምባቸው #መሬት ተከፍቶ ዋጣቸው። #ከነሥጋቸው #ሲኦል ወረዱ[2]።>> ይላል።
▶️ በ" #ነገረ ማርያም" #መጽሀፍ ውስጥ <<እመቤታችን እግዚእትነ ማርያም #ዮሳሜር፣ #አድሜሽ፣ #ድቸር፣ #አዶናዊሮስ፣ #ሰራሰቅሰሬል>> ብላ ህቡዕ አስማት (ስም) ብትደግምባቸው #መሬት ተከፍቶ ዋጣቸው። #ከነሥጋቸው #ሲኦል ወረዱ[2]።>> ይላል።