📖፤ / ሱረቱ መርየም 19፤ 27-28
(2ተኛ እትም 1998 ዓ.ም)
*ሱራህ 19, አያህ 27*
فَأَتَتْ بِهِۦ قَوْمَهَا تَحْمِلُهُۥ ۖ قَالُوا۟ يَٰمَرْيَمُ لَقَدْ جِئْتِ شَيْـًۭٔا فَرِيًّۭا
በእርሱም የተሸከመቺው ሆና ወደ ዘመዶቿ መጣች፡፡ «መርየም ሆይ! ከባድን ነገር በእርግጥ ሠራሽ» አሏት፡፡
*ሱራህ 19, አያህ 28*
يَٰٓأُخْتَ هَٰرُونَ مَا كَانَ أَبُوكِ ٱمْرَأَ سَوْءٍۢ وَمَا كَانَتْ أُمُّكِ بَغِيًّۭا
«የሃሩን እኅት ሆይ! አባትሽ መጥፎ ሰው አልነበረም፡፡ እናትሽም አመንዝራ አልነበረችም» አሏት፡፡
❓ የክፍሉ የግርጌ ማብራሪያ ላይ ማሪያም #የሙሴ ወንድም #የአሮን #እህት እንደሆነች ይናገራል።
ይህ ደግሞ #ከክርስቶስ #ልደት በፊት 1500 #ዘመን ዘሎ #የአሮንን ዘመን #ከክርስቶስ እናት #ማርያም ጋር በምን #አይነት ሂሳብ እንዳጠጋጋው እንጃ??
▶️ "የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን" ደግሞ #ሁለት #ተቃራኒ ሀሳቦችን ታስቀምጣለች፦
1ኛ👉 <"የዮሴፍ የወንድም ልጅ ናት">
<<የእስራኤል ሽማግሎችና መምህራንም አምላክን የወለደች በድንጋሌ ሥጋ በድንጋሌ ነፍስ የጸናች የክብርት እመቤታችን #የአባቷን #ወንድም #ዮሴፍን ወደ በአደባባይ . . . አደራ ያስጠበቅንህን #የወንድምህን #ልጅ #እጮኛህ #ማርያምን. . .[3]>>
✍ በመሰረቱ "የዮሴፍ የወንድም ልጅ ናት" የሚለው #መጽሐፍ ቅዱስ ዮሴፍ #የማርያም #እጮኛ እንጅ አጎት(የአባት ወንድም) መሆኑን አይናገርም።
ምናልባት #ወንድሙ ቁጥር 2 ላይ የተጠቀሰው አባቷ #ኢያቄም ይሆን?? ብለን እንዳንገምት እንኳን። #ኢያቄም ወንድም እንዳልነበረውና #ለእናቱም #ለአባቱም አንድ እንደሆነ በሌሎች #መጽሀፍቶቻቸው ላይ ተጽፏል[4]። <የወንድምህን ልጅ እጮኛህን> ማለት በምን ዓይነት ቋንቋ እንደሆነ እንጃ!!
2ኛ👉 <"ማርያም የሃናና የኢያቄም ልጅ ስትሆን አያቷም #ቅስራ ነው"> ትላለች።
✍ ማርያም " #የሃናና #የኢያቄም ልጅ" መሆኗን ለመጀመሪያ ጊዜ #ያለምንም #መረጃ የጠቀሰው " #በተአምረ #ማርያም" መጽሀፍ < #አጼ #ዘረያቆብ> ነው።/በ 1426-1460/ ዓ.ም።
በመቅድሙ ላይ "ስመ አቡሃ ኢያቄም ወስመ ወላዲታ ሐና -የአባቷም ስም ኢያቄም ነው የእናቷም ስም ሐና ነው" ብሏል[5]።
▶️ የ" #ዘውትር #ፀሎት" ድርሳኑም ውስጥ በተደጋጋሚ ተጠቅሷል።
ቡሀላ ግን ከእነዚህ #ኑፋቄ #ትምህርት ከገባባቸው #አዋልድ #መጽሀፍት በስተቀር
<•የሀናና የኢያቄም ልጅ•> ናት ብሎ ያመነ #የቤተክርስቲያን #አባት አንድም እንኳ እንዳልነበረ አንድ መጽሀፍ ሲገልጽ
<<እም ሐና ወኢያቄም ተወለድኪ - ከሐናና ከኢያቄም ተወለድሽ>> የሚለው #የሃገራችን #ደራሲያን የሚናገሩት #ቃል ነው እንጅ #ከአገር ውጪ ያሉ #አቢያተ #ክርስቲያናት ጠቅሰውት አያውቁም።
<ሐና ኢያቄም> የሚል ቃል #በሃይማኖተ #አበው መጽሀፍ ላይ ድርሰታቸው የተሰበሰበላቸው #ከ55 በላይ የሆኑ #ሊቃውንቶች ይህንን #ቃል አልጠቀሱም። ከእነዚህም በተለይ #እነቅዱስ #ኤፍሬም፣ #እነዩሐንስ #አፈወርቅ አመሰገኗት የሚባሉት ላይ እንኳን እነዚህ ቃላቶች #አልተጠቀሱም ይላል[6]።
(2ተኛ እትም 1998 ዓ.ም)
*ሱራህ 19, አያህ 27*
فَأَتَتْ بِهِۦ قَوْمَهَا تَحْمِلُهُۥ ۖ قَالُوا۟ يَٰمَرْيَمُ لَقَدْ جِئْتِ شَيْـًۭٔا فَرِيًّۭا
በእርሱም የተሸከመቺው ሆና ወደ ዘመዶቿ መጣች፡፡ «መርየም ሆይ! ከባድን ነገር በእርግጥ ሠራሽ» አሏት፡፡
*ሱራህ 19, አያህ 28*
يَٰٓأُخْتَ هَٰرُونَ مَا كَانَ أَبُوكِ ٱمْرَأَ سَوْءٍۢ وَمَا كَانَتْ أُمُّكِ بَغِيًّۭا
«የሃሩን እኅት ሆይ! አባትሽ መጥፎ ሰው አልነበረም፡፡ እናትሽም አመንዝራ አልነበረችም» አሏት፡፡
❓ የክፍሉ የግርጌ ማብራሪያ ላይ ማሪያም #የሙሴ ወንድም #የአሮን #እህት እንደሆነች ይናገራል።
ይህ ደግሞ #ከክርስቶስ #ልደት በፊት 1500 #ዘመን ዘሎ #የአሮንን ዘመን #ከክርስቶስ እናት #ማርያም ጋር በምን #አይነት ሂሳብ እንዳጠጋጋው እንጃ??
▶️ "የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን" ደግሞ #ሁለት #ተቃራኒ ሀሳቦችን ታስቀምጣለች፦
1ኛ👉 <"የዮሴፍ የወንድም ልጅ ናት">
<<የእስራኤል ሽማግሎችና መምህራንም አምላክን የወለደች በድንጋሌ ሥጋ በድንጋሌ ነፍስ የጸናች የክብርት እመቤታችን #የአባቷን #ወንድም #ዮሴፍን ወደ በአደባባይ . . . አደራ ያስጠበቅንህን #የወንድምህን #ልጅ #እጮኛህ #ማርያምን. . .[3]>>
✍ በመሰረቱ "የዮሴፍ የወንድም ልጅ ናት" የሚለው #መጽሐፍ ቅዱስ ዮሴፍ #የማርያም #እጮኛ እንጅ አጎት(የአባት ወንድም) መሆኑን አይናገርም።
ምናልባት #ወንድሙ ቁጥር 2 ላይ የተጠቀሰው አባቷ #ኢያቄም ይሆን?? ብለን እንዳንገምት እንኳን። #ኢያቄም ወንድም እንዳልነበረውና #ለእናቱም #ለአባቱም አንድ እንደሆነ በሌሎች #መጽሀፍቶቻቸው ላይ ተጽፏል[4]። <የወንድምህን ልጅ እጮኛህን> ማለት በምን ዓይነት ቋንቋ እንደሆነ እንጃ!!
2ኛ👉 <"ማርያም የሃናና የኢያቄም ልጅ ስትሆን አያቷም #ቅስራ ነው"> ትላለች።
✍ ማርያም " #የሃናና #የኢያቄም ልጅ" መሆኗን ለመጀመሪያ ጊዜ #ያለምንም #መረጃ የጠቀሰው " #በተአምረ #ማርያም" መጽሀፍ < #አጼ #ዘረያቆብ> ነው።/በ 1426-1460/ ዓ.ም።
በመቅድሙ ላይ "ስመ አቡሃ ኢያቄም ወስመ ወላዲታ ሐና -የአባቷም ስም ኢያቄም ነው የእናቷም ስም ሐና ነው" ብሏል[5]።
▶️ የ" #ዘውትር #ፀሎት" ድርሳኑም ውስጥ በተደጋጋሚ ተጠቅሷል።
ቡሀላ ግን ከእነዚህ #ኑፋቄ #ትምህርት ከገባባቸው #አዋልድ #መጽሀፍት በስተቀር
<•የሀናና የኢያቄም ልጅ•> ናት ብሎ ያመነ #የቤተክርስቲያን #አባት አንድም እንኳ እንዳልነበረ አንድ መጽሀፍ ሲገልጽ
<<እም ሐና ወኢያቄም ተወለድኪ - ከሐናና ከኢያቄም ተወለድሽ>> የሚለው #የሃገራችን #ደራሲያን የሚናገሩት #ቃል ነው እንጅ #ከአገር ውጪ ያሉ #አቢያተ #ክርስቲያናት ጠቅሰውት አያውቁም።
<ሐና ኢያቄም> የሚል ቃል #በሃይማኖተ #አበው መጽሀፍ ላይ ድርሰታቸው የተሰበሰበላቸው #ከ55 በላይ የሆኑ #ሊቃውንቶች ይህንን #ቃል አልጠቀሱም። ከእነዚህም በተለይ #እነቅዱስ #ኤፍሬም፣ #እነዩሐንስ #አፈወርቅ አመሰገኗት የሚባሉት ላይ እንኳን እነዚህ ቃላቶች #አልተጠቀሱም ይላል[6]።
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ ከላይ እንዳየነው አንዳንዶች #የስሙን ሙሉ #ሐረግ ተከትለው ሌሎች ለሁለት ከፍለው #ለመተርጎም ከሞከሩት #ውጪ ሌሎች ደግሞ ከዚህ በተለየ መንገድ #ማርያም የሚለውን ስም #ለማብለጥ ወይም #ከፍ #ለማረግ ሲሉ #ማርያም ስለሚለው #ስም #ትርጉም #የአማርኛውን ወይም #የግእዙን ሆህያት ብቻ ተከትለው #ፊደል #በፊደል እየከፋፈሉ #በግእዝ ቋንቋ #በግጥም መልክ ይተረጉማሉ።👇👇 ✳️ ማ 👉 ማኅደረ መለኮት…
▶️ 'አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫና አፄ ዘርዓ ያዕቆብ' በመጽሐፋቸው <ማርያም> የሚለውን #ስም ባለመቀበል <ማሪሃም> በሚለው አስተካክለው <<በዕብራይስጥ እመቤታችን ስሟ "ማሪሃም" ነው>> ብለዋል[5]።
▶️ ትርጓሜው ግን በግልጽ ባይቀመጥም "ነገረ ማርያም" #በመጽሐፉ ሲተረጉመው <የሁሉ እናት ማለት ነው> ይላል[6]።
▶️ አጼው ሆነ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ #በአርጋኖን መጽሐፋቸው ስሟ <ማሪሃም> ነው ማለታቸው 'አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ' በመዝገበ ቃላታቸው መጽሐፍ <ማርያም> የሚለውን <ማሪሃም> ማለትም #ስህተትና #አላዋቂነት ነው ብለዋል[7]።
▶️ እንግዲህ ከላይ ያየናቸው ትርጉሞች ሁሉ #ቅድስት #ድንግል #ማርያምን #ማእከል ያደረገና ስለእሷ ከሰበኩ #አጼዎች ጋር #ለማስማማት #የተፈጠረ #ተራ #መላ #ምት እንደሆነና #ከስሟ #ትርጉም ጀምሮ #ከቃለ #እግዚአብሄር ውጪ እንደሆነ አይተናል።
▶️ አንድ ሰው ደግሞ #ስሙን ሌላ #ማንም ሰው ቢይዘው ወይም አንድ #አይነት ቢሆን ሊኖር የሚችለው #ትርጉም ግን አንድ ብቻ ነው። #አንድ #ስም #ከአንድ በላይ #ትርጉም ሊኖረው አይችልም።
[ለምሳሌ ያክል #በመጽሀፍቅዱስ ውስጥ " #ዩሐንስ" የሚለውን ስም ብዙዎች #መጠሪያቸው አድርገው ከተጠቀሙት መካከል
✳️ ሐዋሪያው ዩሀንስ {ማቲ 1፤1-4}
✳️ ማርቆስ የሚሉት ዩሐንስ {ሐዋ 12፥12}
✳️ መጥምቁ ዩሐንስ {ማር 1፥1-4} የሚጠቀሱ ናቸው። ይሁን እንጂ #ዩሐንስ የሚለው #የስሙ ትርጉም <<እግዚአብሔር ጸጋ ነው>> ማለት ነው[8]። ስለዚህ #በአንድ #አይነት #ቋንቋ ለተነገረ ለማንኛውም #ስም የተለያየ #የስም #ትርጉም ሊኖረው ፈጽሞ አይችልም። #አንድ #ስም ከአንድ #ትርጉም በላይ ሊወክል አይችልምና።
▶️ በመሆኑም 'በአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ' #መዝገበ #ቃላት #ትርጉም መሰረት #ማርያም ማለት <መራራ ዘመን> ማለት ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ #ስሙን የተጠቀመችው #የሙሴ #እህት #ማርያም ሆና #የስሙ #መነሻነት 'ዮሴፍ' ያደረገውን ውለታ ያላወቀ 'ፈርኦን' የሚሉት #አዲስ #ንጉስ #በግብጽ ተሹሞ #በሃገሪቱ ውስጥ #እስራኤላውያን #እንደበረቱና #እንደበዙ አይቶ #ከጠላቶቻችን ጋር #አብረው ሆነው #ሊዋጉን ይችላሉ በሚል #ስጋት በከባድ ጭቆና #ሲገዛቸውና የሚወለዱ #ወንዶችን ሁሉ #እንዲገድሉ #ትዕዛዝ በመስጠቱ #የወንድሟ #የሙሴ መወለድ #ቤተሰቧን #በማሳሰቡ #ለ3 ወራት እንዳይሞት #በጭንቅ #ደብቀው #ለማሳደግ ቢሞክሩም #ወሬም እየተሰማ ስለመጣባቸው #በሳጥን አርገው የተወለደውን ልጃቸውን ተገደው #በባህር ላይ #ሰለጣሉት #የወቅቱ #የአገዛዝ ስርአት #ቤተሰቦቻቸው ላይና #ዘመዶቻቸው ላይ #መራራ #ዘመን ስለሆነባቸው #የሙሴ #እናት የሴት ልጇን ስም <ማርያም> ወይም #መራራ #ዘመን ብለው ሰይመዋታል[9]።
▶ ️ሙሴንም ቢሆን #የንጉስ #ፈርኦን #ሴት ልጅ #ከባሕር አግኝታ ስላሳደገችው <ሙሴ> ትርጉሙም < #ከባህር #የተገኘ> ብላዋለች።
በተጨማሪም ከዚህ <ከአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ> መዝገበ ቃላት #ትርጉም ጋር በተመሳሳይ <የአለቃ ደስታ ተክለወልድ መዝገበ ቃላት> #መጽሀፍም #የማርያምን #ስም #ትርጉም ያብራራል[10]።
▶️ በመሆኑም #በመጽሀፍ #ቅዱስ ውስጥ #በማርያም #ስም የተጠሩ #ሴቶች ሁሉ በዘመናቸው #የፖለቲካ ወይም #የማህበራዊ ችግር ሲደርስባቸው የነበሩ መሆናቸውና #የስማቸው መጠሪያም <<መራራ ዘመን፣ Bitterness>> ወይም <ማርያም> ይሉት እንደነበር መረዳት አያዳግትም።
▶️ ትርጓሜው ግን በግልጽ ባይቀመጥም "ነገረ ማርያም" #በመጽሐፉ ሲተረጉመው <የሁሉ እናት ማለት ነው> ይላል[6]።
▶️ አጼው ሆነ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ #በአርጋኖን መጽሐፋቸው ስሟ <ማሪሃም> ነው ማለታቸው 'አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ' በመዝገበ ቃላታቸው መጽሐፍ <ማርያም> የሚለውን <ማሪሃም> ማለትም #ስህተትና #አላዋቂነት ነው ብለዋል[7]።
▶️ እንግዲህ ከላይ ያየናቸው ትርጉሞች ሁሉ #ቅድስት #ድንግል #ማርያምን #ማእከል ያደረገና ስለእሷ ከሰበኩ #አጼዎች ጋር #ለማስማማት #የተፈጠረ #ተራ #መላ #ምት እንደሆነና #ከስሟ #ትርጉም ጀምሮ #ከቃለ #እግዚአብሄር ውጪ እንደሆነ አይተናል።
▶️ አንድ ሰው ደግሞ #ስሙን ሌላ #ማንም ሰው ቢይዘው ወይም አንድ #አይነት ቢሆን ሊኖር የሚችለው #ትርጉም ግን አንድ ብቻ ነው። #አንድ #ስም #ከአንድ በላይ #ትርጉም ሊኖረው አይችልም።
[ለምሳሌ ያክል #በመጽሀፍቅዱስ ውስጥ " #ዩሐንስ" የሚለውን ስም ብዙዎች #መጠሪያቸው አድርገው ከተጠቀሙት መካከል
✳️ ሐዋሪያው ዩሀንስ {ማቲ 1፤1-4}
✳️ ማርቆስ የሚሉት ዩሐንስ {ሐዋ 12፥12}
✳️ መጥምቁ ዩሐንስ {ማር 1፥1-4} የሚጠቀሱ ናቸው። ይሁን እንጂ #ዩሐንስ የሚለው #የስሙ ትርጉም <<እግዚአብሔር ጸጋ ነው>> ማለት ነው[8]። ስለዚህ #በአንድ #አይነት #ቋንቋ ለተነገረ ለማንኛውም #ስም የተለያየ #የስም #ትርጉም ሊኖረው ፈጽሞ አይችልም። #አንድ #ስም ከአንድ #ትርጉም በላይ ሊወክል አይችልምና።
▶️ በመሆኑም 'በአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ' #መዝገበ #ቃላት #ትርጉም መሰረት #ማርያም ማለት <መራራ ዘመን> ማለት ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ #ስሙን የተጠቀመችው #የሙሴ #እህት #ማርያም ሆና #የስሙ #መነሻነት 'ዮሴፍ' ያደረገውን ውለታ ያላወቀ 'ፈርኦን' የሚሉት #አዲስ #ንጉስ #በግብጽ ተሹሞ #በሃገሪቱ ውስጥ #እስራኤላውያን #እንደበረቱና #እንደበዙ አይቶ #ከጠላቶቻችን ጋር #አብረው ሆነው #ሊዋጉን ይችላሉ በሚል #ስጋት በከባድ ጭቆና #ሲገዛቸውና የሚወለዱ #ወንዶችን ሁሉ #እንዲገድሉ #ትዕዛዝ በመስጠቱ #የወንድሟ #የሙሴ መወለድ #ቤተሰቧን #በማሳሰቡ #ለ3 ወራት እንዳይሞት #በጭንቅ #ደብቀው #ለማሳደግ ቢሞክሩም #ወሬም እየተሰማ ስለመጣባቸው #በሳጥን አርገው የተወለደውን ልጃቸውን ተገደው #በባህር ላይ #ሰለጣሉት #የወቅቱ #የአገዛዝ ስርአት #ቤተሰቦቻቸው ላይና #ዘመዶቻቸው ላይ #መራራ #ዘመን ስለሆነባቸው #የሙሴ #እናት የሴት ልጇን ስም <ማርያም> ወይም #መራራ #ዘመን ብለው ሰይመዋታል[9]።
▶ ️ሙሴንም ቢሆን #የንጉስ #ፈርኦን #ሴት ልጅ #ከባሕር አግኝታ ስላሳደገችው <ሙሴ> ትርጉሙም < #ከባህር #የተገኘ> ብላዋለች።
በተጨማሪም ከዚህ <ከአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ> መዝገበ ቃላት #ትርጉም ጋር በተመሳሳይ <የአለቃ ደስታ ተክለወልድ መዝገበ ቃላት> #መጽሀፍም #የማርያምን #ስም #ትርጉም ያብራራል[10]።
▶️ በመሆኑም #በመጽሀፍ #ቅዱስ ውስጥ #በማርያም #ስም የተጠሩ #ሴቶች ሁሉ በዘመናቸው #የፖለቲካ ወይም #የማህበራዊ ችግር ሲደርስባቸው የነበሩ መሆናቸውና #የስማቸው መጠሪያም <<መራራ ዘመን፣ Bitterness>> ወይም <ማርያም> ይሉት እንደነበር መረዳት አያዳግትም።
▶️ ምስለ ፍቁር ወልዳ ተብሎ የተሰየመው #ሥዕል "አንዲት ሴት ('ማርያም') ልዩ #ሐምራዊ_መጎናጸፊያ ለብሳ በአንድ #ረዘም ያለ #ወንበር ላይ ተቀምጣና #በግራ እጇ ልጇን ('ኢየሱስን') ታቅፋ በቀኝ ትከሻዋ በኩል #ክንፉን ወደላይ #የዘረጋ #ሰው የሚመስል ('መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል')፣ በግራ ትከሻዋም በኩል እንደዚሁ #ክንፉን ወደላይ #የዘረጋ #ሰው የሚመስል ('መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል') ሆነው እነዚህ 'መላእክት' በአንዳንድ ቦታ ላይ #ሰይፍ አንዳንድ ጊዜም #አበባ አንዳንድ ጊዜም የ "ቸ" ቅርጽ ያለው #በትር አንዳንዴም #ጦር ይዘው የሚሳለው #ሥዕል ነው።
▶️ ይህ #ሥዕል በተለይ #በኢትዮጵያ በብዙ #አዋልድ_መጽሐፍት ውስጥና #በፖስተር #መልክ ተስሎ #በየገዳማቱና #አድባራቱ እንዲሁም በየገበያ ቦታ በተለያየ መጠን ይገኛል። ይህን #ሥዕል ለመጀመሪያ ጊዜ #በግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም ገዳም /ወሎ -- አንባሰል/ ውስጥ ያለው "ጤፉት" እና "ተአምረ ማርያም" የተባሉት መጽሐፍት <<ወንጌላዊው ሉቃስ ስሏታል[1]>> ብለው ከሚናገሩት በቀር ከእሱ ውጭ ብዙ #መረጃ የለም። ያለው #መረጃ ቢበዛ #ትውፊት ወይም ሰው እርስ በእርሱ የሚያወራው የተለመደ #ወሬ ብቻ ነው።
▶️ እነዚህ #መጻሕፍት የሚናገሩለት #ስዕል #በኢትዮጵያ ዋና #መዲና በሆነችው #በአዲስ_አበባ ከተማ "ብሔራዊ ሙዝየም" ውስጥ በቁፋሮ ተገኘ ተብሎ የሚጎበኘው #ስዕል ጋር ተመሳሳይነት ያለው ሲሆን ይህም #የአሳሳል_ጥበብና ሰዓሊው የተጠቀመባቸው #መሳሪያዎች ሲታዩ #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ገደማ የነበረ #ሰዓሊ እንደሆነ ያታመናል። ይህ ከሆነ ደግሞ #በወንጌላዊው ሉቃስና በዚህ #ስዕል መካከል #የ1,500 ዘመናት #ርቀት ስለሚኖር #ሉቃስ ሳላት የሚባለው #አፈ_ታሪክ ውሃ ይበላዋል። ይልቁንም #በገዳሙ #ታሪክ መሰረት "እፀ መስቀሉን" #በግሸን_ደብረ_ከርቤ_ገዳም አምጥቶ ሲሰጥ "የመጽሐፈ ጤፉት" እና "የተአምረ ማርያም መጽሐፍ" አብሮ በመስጠቱና የመጻሕፍቱ #ጸሐፊ #አጼ_ዘርዓ_ያዕቆብ በመሆኑ በሁለቱም #መጽሐፍት ውስጥ "ሉቃስን ማን መርማሪ ይመጣበታል እኛ ያልነውን የሚቀበል ሰው መች ይታጣል" በሚል በጊዜው #በድፍረት አስገብቶ ጽፎት እንደሚሆን #መገመት ይቻላል።
▶️ የካቶሊኩ #መጽሐፍ ግን የ "እመ አምላክ ምስል ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ሳለ የሚነገርለት ቅዱስ ሉቃስ መሆኑን ማረጋገጫና ማስረጃ የለንም" ብሏል[2]።
▶️ የቤተ ክርስቲያን #ታሪክ ፀሐፊ የሆኑት #ሉሌ_መልአኩም "ሉቃስ ስሎታል ብለው ብዙዎች ይተርካሉ" ብለው #በአፈ_ታሪክ ብቻ እንጂ #ምንጭ እንዳጡለት ገልፀዋል[3]።
▶️ በመሰረቱ #ወንጌላዊው_ሉቃስ #የህክምና_ባለሙያ እንጅ #ሰዓሊ እንደነበረ መጽሐፍ ቅዱስ አይናገርም {ቆላ 4፥14}። ፈጽሞ #የስዕል ጊዜ እንኳን የነበረው #ሰው አልነበረም።
ሌላው #ቅድስት_ድንግል_ማርያም በድንግልና #ኢየሱስ ክርስቶስን ከወለደች ቡኋላ እንደ #መቅደስ ስርዓት #ግዝረት ለመፈጸም #በስምንተኛው ቀን (የመንጻት ወራቷ በተፈጸመ ጊዜ) ወደ #ቤተመቅደስ በመሄድ #የሙሴን_ህግ ስትፈጽም #የሙሴ_ህግ እንደሚያዘው አንዲት #ሴት ከወለደች ቡኋላ #የመንጻቷ ጊዜ ሲደርስ #ጠቦት (በግ) ይዛ #ስርዓቱን መፈጸም ነበረባት። በመሆኑም #ጠቦት የሚገዛ #ገንዘብ ስላልነበራት በድህነት አቅሟ #ህጉ የሚፈቅድላትን #ሁለት #የእርግብ_ጫጩቶች #ለመስዋት አቅርባለች [ሉቃ 2፥23፣ ዘሌ 12፥8]።
▶️ ማርያም በኖረችበት #ዘመን #የወፍ_ዝርያዎች ዋጋ 5 ሳንቲም ነበር [ማቴ 10፥29]። እነዚህን 2 #ጫጩቶች ማምጣቷ #ህጉ እንደሚል አንዱን #ስለሀጢአቷ ሌላኛው ደግሞ #ለሚቃጠል_መስዋዕት (እግዚአብሔርን ለማምለክ) ነበር [ዘሌ 12፥8]።
እንግዲህ #ማርያም ፈጽሞ #በድህነት ትኖር ከነበረችና #መጽሐፍ ቅዱስ ይህን ከተናገረ #በስእሉ ላይ የተገለጸችው እጅግ #የከበረ ቤት ውስጥ #በዘመናዊ #ወንበር ላይ፣ #የከበረ #የወርቅ_ፈርጥ ያለባቸው #የሐር_መጎናፀፊያ (ወርቀ ዘቦ)፣ የሚገርም #ሐረጋማ ያሉት #የወርቅ_አክሊሎች #ዘመናውያን #ወይዛዝርት በሚቀቡት #የከንፈር_ቀለም (ሊፕስቲክ) ያሸበረቀችዋ #ሴት እውን #ማርያም ነች ብሎ ለመቀበል #ድፍረቱስ ይኖረን ይሆን?
ደግሞስ #አዋልድ_መጽሐፍት #ማርያም #ክርስቶስን ስትወልድ #የ16 ዓመት ወጣት ነበረች ካሉ #በስዕሉ ላይ የምትታየዋ ሴት #በግምት #ከ35-38 ዓመት የሆናት #ወይዘሮ እና #ከ12 ዓመት በላይ የሚሆነውን #ታዳጊ ወጣት #ታቅፋ የምትታየዋ #ስዕል #እውን #ማርያምንና_ክርስቶስን ይገልጻልን?
▶️ አንዳንድ ጊዜ #በአንዳንድ ቦታ ተስለው የሚገኙት ደግሞ "የማርያምና" የታቀፈችው #ልጅ መልክና #የጸጉር ቀለም #የሐበሻ #ጥቁር_ፀጉርና #አፍሮ ሁለቱም አንገቶቻቸው #ባለንቅሳት የሆኑ አሁን እነዚህ #እስራኤላዊያን የነበሩትን #ማርያምና #ክርስቶስን ይገልጻሉን?
▶️ ሌላኛው "የማርያም ስዕል" ደግሞ #በእንዝርት #ጥጥ_ስትፈትል የሚያሳየውን ብንመለከት ይህ #የቤት_ተግባር #የኢትዮጵያን እናቶች ተግባር ወይስ #የእስራኤላውያን ባህል?
▶️ በመሆኑም ሁሉንም #የማርያምን_ስዕል ደርድረን ብንመለከተው #ሰዓሊው ደስ ያለውን #ቀለምና_ቅርጽ ያሳረፈበት ለእለት ጉርሱ #ለገበያ ያቀረባቸው #ምስሎች ስለሆኑ #አምልኮና_ስግደቱን ትተን #ስዕሎቻችንን #ለቅርስነትና #ለማስተማርያ ብቻ እናውላቸው!
@gedlatnadersanat
(9.6▶️ጥያቄ) ይቀጥላል. . .
@gedlatnadersanat
▶️ ይህ #ሥዕል በተለይ #በኢትዮጵያ በብዙ #አዋልድ_መጽሐፍት ውስጥና #በፖስተር #መልክ ተስሎ #በየገዳማቱና #አድባራቱ እንዲሁም በየገበያ ቦታ በተለያየ መጠን ይገኛል። ይህን #ሥዕል ለመጀመሪያ ጊዜ #በግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም ገዳም /ወሎ -- አንባሰል/ ውስጥ ያለው "ጤፉት" እና "ተአምረ ማርያም" የተባሉት መጽሐፍት <<ወንጌላዊው ሉቃስ ስሏታል[1]>> ብለው ከሚናገሩት በቀር ከእሱ ውጭ ብዙ #መረጃ የለም። ያለው #መረጃ ቢበዛ #ትውፊት ወይም ሰው እርስ በእርሱ የሚያወራው የተለመደ #ወሬ ብቻ ነው።
▶️ እነዚህ #መጻሕፍት የሚናገሩለት #ስዕል #በኢትዮጵያ ዋና #መዲና በሆነችው #በአዲስ_አበባ ከተማ "ብሔራዊ ሙዝየም" ውስጥ በቁፋሮ ተገኘ ተብሎ የሚጎበኘው #ስዕል ጋር ተመሳሳይነት ያለው ሲሆን ይህም #የአሳሳል_ጥበብና ሰዓሊው የተጠቀመባቸው #መሳሪያዎች ሲታዩ #በ15ኛው ክፍለ ዘመን ገደማ የነበረ #ሰዓሊ እንደሆነ ያታመናል። ይህ ከሆነ ደግሞ #በወንጌላዊው ሉቃስና በዚህ #ስዕል መካከል #የ1,500 ዘመናት #ርቀት ስለሚኖር #ሉቃስ ሳላት የሚባለው #አፈ_ታሪክ ውሃ ይበላዋል። ይልቁንም #በገዳሙ #ታሪክ መሰረት "እፀ መስቀሉን" #በግሸን_ደብረ_ከርቤ_ገዳም አምጥቶ ሲሰጥ "የመጽሐፈ ጤፉት" እና "የተአምረ ማርያም መጽሐፍ" አብሮ በመስጠቱና የመጻሕፍቱ #ጸሐፊ #አጼ_ዘርዓ_ያዕቆብ በመሆኑ በሁለቱም #መጽሐፍት ውስጥ "ሉቃስን ማን መርማሪ ይመጣበታል እኛ ያልነውን የሚቀበል ሰው መች ይታጣል" በሚል በጊዜው #በድፍረት አስገብቶ ጽፎት እንደሚሆን #መገመት ይቻላል።
▶️ የካቶሊኩ #መጽሐፍ ግን የ "እመ አምላክ ምስል ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ሳለ የሚነገርለት ቅዱስ ሉቃስ መሆኑን ማረጋገጫና ማስረጃ የለንም" ብሏል[2]።
▶️ የቤተ ክርስቲያን #ታሪክ ፀሐፊ የሆኑት #ሉሌ_መልአኩም "ሉቃስ ስሎታል ብለው ብዙዎች ይተርካሉ" ብለው #በአፈ_ታሪክ ብቻ እንጂ #ምንጭ እንዳጡለት ገልፀዋል[3]።
▶️ በመሰረቱ #ወንጌላዊው_ሉቃስ #የህክምና_ባለሙያ እንጅ #ሰዓሊ እንደነበረ መጽሐፍ ቅዱስ አይናገርም {ቆላ 4፥14}። ፈጽሞ #የስዕል ጊዜ እንኳን የነበረው #ሰው አልነበረም።
ሌላው #ቅድስት_ድንግል_ማርያም በድንግልና #ኢየሱስ ክርስቶስን ከወለደች ቡኋላ እንደ #መቅደስ ስርዓት #ግዝረት ለመፈጸም #በስምንተኛው ቀን (የመንጻት ወራቷ በተፈጸመ ጊዜ) ወደ #ቤተመቅደስ በመሄድ #የሙሴን_ህግ ስትፈጽም #የሙሴ_ህግ እንደሚያዘው አንዲት #ሴት ከወለደች ቡኋላ #የመንጻቷ ጊዜ ሲደርስ #ጠቦት (በግ) ይዛ #ስርዓቱን መፈጸም ነበረባት። በመሆኑም #ጠቦት የሚገዛ #ገንዘብ ስላልነበራት በድህነት አቅሟ #ህጉ የሚፈቅድላትን #ሁለት #የእርግብ_ጫጩቶች #ለመስዋት አቅርባለች [ሉቃ 2፥23፣ ዘሌ 12፥8]።
▶️ ማርያም በኖረችበት #ዘመን #የወፍ_ዝርያዎች ዋጋ 5 ሳንቲም ነበር [ማቴ 10፥29]። እነዚህን 2 #ጫጩቶች ማምጣቷ #ህጉ እንደሚል አንዱን #ስለሀጢአቷ ሌላኛው ደግሞ #ለሚቃጠል_መስዋዕት (እግዚአብሔርን ለማምለክ) ነበር [ዘሌ 12፥8]።
እንግዲህ #ማርያም ፈጽሞ #በድህነት ትኖር ከነበረችና #መጽሐፍ ቅዱስ ይህን ከተናገረ #በስእሉ ላይ የተገለጸችው እጅግ #የከበረ ቤት ውስጥ #በዘመናዊ #ወንበር ላይ፣ #የከበረ #የወርቅ_ፈርጥ ያለባቸው #የሐር_መጎናፀፊያ (ወርቀ ዘቦ)፣ የሚገርም #ሐረጋማ ያሉት #የወርቅ_አክሊሎች #ዘመናውያን #ወይዛዝርት በሚቀቡት #የከንፈር_ቀለም (ሊፕስቲክ) ያሸበረቀችዋ #ሴት እውን #ማርያም ነች ብሎ ለመቀበል #ድፍረቱስ ይኖረን ይሆን?
ደግሞስ #አዋልድ_መጽሐፍት #ማርያም #ክርስቶስን ስትወልድ #የ16 ዓመት ወጣት ነበረች ካሉ #በስዕሉ ላይ የምትታየዋ ሴት #በግምት #ከ35-38 ዓመት የሆናት #ወይዘሮ እና #ከ12 ዓመት በላይ የሚሆነውን #ታዳጊ ወጣት #ታቅፋ የምትታየዋ #ስዕል #እውን #ማርያምንና_ክርስቶስን ይገልጻልን?
▶️ አንዳንድ ጊዜ #በአንዳንድ ቦታ ተስለው የሚገኙት ደግሞ "የማርያምና" የታቀፈችው #ልጅ መልክና #የጸጉር ቀለም #የሐበሻ #ጥቁር_ፀጉርና #አፍሮ ሁለቱም አንገቶቻቸው #ባለንቅሳት የሆኑ አሁን እነዚህ #እስራኤላዊያን የነበሩትን #ማርያምና #ክርስቶስን ይገልጻሉን?
▶️ ሌላኛው "የማርያም ስዕል" ደግሞ #በእንዝርት #ጥጥ_ስትፈትል የሚያሳየውን ብንመለከት ይህ #የቤት_ተግባር #የኢትዮጵያን እናቶች ተግባር ወይስ #የእስራኤላውያን ባህል?
▶️ በመሆኑም ሁሉንም #የማርያምን_ስዕል ደርድረን ብንመለከተው #ሰዓሊው ደስ ያለውን #ቀለምና_ቅርጽ ያሳረፈበት ለእለት ጉርሱ #ለገበያ ያቀረባቸው #ምስሎች ስለሆኑ #አምልኮና_ስግደቱን ትተን #ስዕሎቻችንን #ለቅርስነትና #ለማስተማርያ ብቻ እናውላቸው!
@gedlatnadersanat
(9.6▶️ጥያቄ) ይቀጥላል. . .
@gedlatnadersanat