✍
#ስለዚህም እግዚአብሔር ራሱ "እንደዚ አርጉ እንደዚ ሁኑ በእንደዚ አይነት እቃ ብቻ....ምናምን ሳይሆን ያለው #ማናቸውንም ነገር ብታደርጉ ለእግዚአብሄር ክብር አድርጉት ነው ያለን።
ስለዚህም ዋናው ነጥቡ ለማን ነው የተጠቀምነው?
ነው እንጂ
በምንድነው የምንጠቀመው? የሚል ነገር የለም።
ለእርሱ ክብር ነው ወይ ?
በጌታ በኢየሱስ ስም ነው ወይ?
እነዚህን ሁለቱን ያሟላ ማንኛውንም አምልኮ እግዚአብሔር በደንብ ይቀበለዋል።። ከእነዚህ ውጪ የሆነንም በተቃራኒው
ጌታ ኢየሱስም በዮሐንስ ወንጌል 4፥24 ላይ ሲናገር
"እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በእውነትና በመንፈስና ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።
#ወደ ኤፌሶን ሰዎች 5:19 በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ እርስ በርሳችሁ ተነጋገሩ፤ ለጌታ በልባችሁ ተቀኙና ዘምሩ፤
#ወደ ቆላስይስ ሰዎች 3:16 የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ። በጥበብ ሁሉ እርስ በርሳችሁ አስተምሩና ገሥጹ። በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ በጸጋው በልባችሁ ለእግዚአብሔር ዘምሩ።
ለእግዚአብሔር የምናቀርበው አምልኮ መሠረቱ ከልብ ከመንፈስ የመነጨ እና እውነተኛ መሆን ነው::
በመሰረቱ አምልኮ ፎርሙላ አለውን??
ከዘለለው ሰውዬ ቆሞ ባጨበጨበው ነው እግዚአብሔር የሚደሰተው ያለህ ማነው??
እግዚአብሔር አምልኮ ፎርሙላ ሰቶናል ወይ?
እግዚአብሔር የሚያስደስተው ከልብ የሆነው ነው እንጂ እንዴት እንዳረገው ወይም አደራረግህ አይደለም።
አትሳት ብራዘር እግዚአብሔር መሳሪያህን አይደለም አካሄድህን አይደለም አወራርህን አይደለም አምልኮህን አይደለም በመሰሩቱ አምልኮ ፎርሙላ የለውማና አንገት ስለደፋህ አይደለህም በዝግታ ስለሄድክ አይደለም ወይም አንድ ቦታ ቆመህ ስላሸበሸብክ አይድለም። ለዛ ነው ሀዋሪያው ሲናገር
@ 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5:13 #እብዶች ብንሆን፥ #ለእግዚአብሔር ነው፤ ባለ አእምሮዎች ብንሆን፥ ለእናንተ ነው።
መዝለል አይደለም ማንኛውንም ነገር ብታደርግ ለእግዚአብሔር ክብር ብቻ አድርገው።። አራት ነጥብ
እንደ ፈሪሳውያን እስከ አለባበስህ ጭምር እግዚአብሔርን አስደስተዋለህ ብለህ አስበህ ከሆነ ስተሀል ።
ጌታ ኢየሱስ አንድ ጊዜ ሲናገር እንዲህ አለ
#ማቴዎስ ወንጌል 15
8. ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል፥ ልቡ ግን ከእኔ በጣም የራቀ ነው፤
9. የሰውም ሥርዓት የሆነ ትምህርት እያስተማሩ በከንቱ ያመልኩኛል ብሎ በእውነት ትንቢት ተናገረ።
ስለዚህም በሰው ስርአት በከንቱ መባዘናችንን ትተን ብፍጹም ልባችን እንቅረብ።
እያስመሰለ ከሚያሸበሽበው ከልቡ የሚዘለው ይሻላል እግዚአብሄር የሚቀበለው እሱን ነውና።
እርሱ ዝምታ ወይም ጩሀት
ስግደት ወይም ዝላይ አይገድበውም::
እግዚአብሔር በደስታ እንድናመልከው ይፈልጋል::
ሰዎች እግዚአብሔርን እራሳቸው በሳሉት ስእል ለመገደብ ይሞክራሉ: ይህም በአብዛኛው ካደጉበት ባህል እና ቀድሞ ሲከተሉት ከነበረ አምልኮ በመነሳት ነው::
እግዚአብሔር ግን እኛ እንደሳልነው ወይም ሌላው እንደሳለው አይደለም:: እርሱ የአቤልን መስዋእት ተቀብሎ የቃየንን አልተቀበለም:: የያዕቆብን መስዋእት ተቀብሎ የኤሳውን አልተቀበለም::
ስለዚህ እርሱ የሚወደው ከመንፈስ የሆነ ከልብ የመነጨ መስዋእት/ምስጋናና/አምልኮ መሆኑን እንጂ የእኛን የአምልኮ አቀራረብ ወይም አገላለጽ መሠረት ያደረገ አይደለም።
መዝለል አይደለም ብንገለባበጥ ለእግዚአብሄር ነው።
ካበድክም ለሰይጣን ሳይሆን ለኢየሱስ እበድ መጠጥ ቤት ሳይሆን ቤተክርስቲያን ለጌታ ዝለል።
🤷♂🤷♂
ጥያቄው እዚጋ ነው
#1፦ ቴክሎኖጂውን አንቀበልም ከሆነ ማይኩስ ፣ሚክሰሩ ፣ ማቀናበሪያው ፣ ገመዱ ፣ አምፖሉ... ሁሉ በዛ ጊዜ አልነበረምና ለምን ትቀበሉታላቹ??
ግማሽ ተቀብሎ ግማሽ አለመቀበል አለ እንዴ??
#2፦ በድሮ ጊዜ ጊታር ፒያኖ..ለሰይጣን ነው ወይም የዘፈን ብቻ ነው በገና ደግሞ ለእግዚአብሄር ብቻ ነው ተብሏልን???
ከላይ እንደተገለጸው ማናቸውንም ነገር ብታደርጉ ለእግዚአብሄር ክብር አድርጉት ነው የሚለው እንጂ በዚህ እቃ በዛ መሳሪያ መች ተባለ??
የሚለየው ለማን እንደተጠቀምነው ነው እንጂ በምን እንደተጠቀምን አይደለም።
መሳሪያውን ለእግዚአብሄር ክብር ስናደርገው ለእግዚአብሄር ይሆናል ለሰይጣን ካረግነው ደግሞ ለሰይጣን ይሆናል።
በገናና ከበሮ ለዘፈንም እንዳገለገለ ያውቁ ኖሯል?? 👇
ኦሪት ዘፍጥረት 31:27 ፤ ስለምን በስውር ሸሸህ? ከእኔም ከድተህ ስለምን ኮበለልህ? በደስታና #በዘፈን #በከበሮና #በበገና እንድሰድድህ ለምን አልነገርኸኝም?
ትንቢተ ዳንኤል 3:7 ፤ ስለዚህ በዚያን ጊዜ አሕዛብ ሁሉ የመለከቱንና የእንቢልታውን፥ #የመሰንቆውንና #የክራሩን፥ #የበገናውንና #የዘፈኑንም ሁሉ ድምፅ በሰሙ ጊዜ፥ ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ልዩ ቋንቋም የተናገሩ ሁሉ ተደፉ፥ ንጉሡም ናቡከደነፆር ላቆመው ለወርቅ ምስል ሰገዱ።
ስለዚህም በገና ራሱ የዘፈን መሳሪያ ነው ልንል ይሆን??
አስቡበት
መዝሙረ ዳዊት 149:3 #ስሙን #በዘፈን ያመስግኑ፥ በከበሮና በመሰንቆም ይዘምሩለት።
@gedlatnadersanat
@Literature_For_God
#ስለዚህም እግዚአብሔር ራሱ "እንደዚ አርጉ እንደዚ ሁኑ በእንደዚ አይነት እቃ ብቻ....ምናምን ሳይሆን ያለው #ማናቸውንም ነገር ብታደርጉ ለእግዚአብሄር ክብር አድርጉት ነው ያለን።
ስለዚህም ዋናው ነጥቡ ለማን ነው የተጠቀምነው?
ነው እንጂ
በምንድነው የምንጠቀመው? የሚል ነገር የለም።
ለእርሱ ክብር ነው ወይ ?
በጌታ በኢየሱስ ስም ነው ወይ?
እነዚህን ሁለቱን ያሟላ ማንኛውንም አምልኮ እግዚአብሔር በደንብ ይቀበለዋል።። ከእነዚህ ውጪ የሆነንም በተቃራኒው
ጌታ ኢየሱስም በዮሐንስ ወንጌል 4፥24 ላይ ሲናገር
"እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በእውነትና በመንፈስና ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።
#ወደ ኤፌሶን ሰዎች 5:19 በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ እርስ በርሳችሁ ተነጋገሩ፤ ለጌታ በልባችሁ ተቀኙና ዘምሩ፤
#ወደ ቆላስይስ ሰዎች 3:16 የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ። በጥበብ ሁሉ እርስ በርሳችሁ አስተምሩና ገሥጹ። በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ በጸጋው በልባችሁ ለእግዚአብሔር ዘምሩ።
ለእግዚአብሔር የምናቀርበው አምልኮ መሠረቱ ከልብ ከመንፈስ የመነጨ እና እውነተኛ መሆን ነው::
በመሰረቱ አምልኮ ፎርሙላ አለውን??
ከዘለለው ሰውዬ ቆሞ ባጨበጨበው ነው እግዚአብሔር የሚደሰተው ያለህ ማነው??
እግዚአብሔር አምልኮ ፎርሙላ ሰቶናል ወይ?
እግዚአብሔር የሚያስደስተው ከልብ የሆነው ነው እንጂ እንዴት እንዳረገው ወይም አደራረግህ አይደለም።
አትሳት ብራዘር እግዚአብሔር መሳሪያህን አይደለም አካሄድህን አይደለም አወራርህን አይደለም አምልኮህን አይደለም በመሰሩቱ አምልኮ ፎርሙላ የለውማና አንገት ስለደፋህ አይደለህም በዝግታ ስለሄድክ አይደለም ወይም አንድ ቦታ ቆመህ ስላሸበሸብክ አይድለም። ለዛ ነው ሀዋሪያው ሲናገር
@ 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5:13 #እብዶች ብንሆን፥ #ለእግዚአብሔር ነው፤ ባለ አእምሮዎች ብንሆን፥ ለእናንተ ነው።
መዝለል አይደለም ማንኛውንም ነገር ብታደርግ ለእግዚአብሔር ክብር ብቻ አድርገው።። አራት ነጥብ
እንደ ፈሪሳውያን እስከ አለባበስህ ጭምር እግዚአብሔርን አስደስተዋለህ ብለህ አስበህ ከሆነ ስተሀል ።
ጌታ ኢየሱስ አንድ ጊዜ ሲናገር እንዲህ አለ
#ማቴዎስ ወንጌል 15
8. ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል፥ ልቡ ግን ከእኔ በጣም የራቀ ነው፤
9. የሰውም ሥርዓት የሆነ ትምህርት እያስተማሩ በከንቱ ያመልኩኛል ብሎ በእውነት ትንቢት ተናገረ።
ስለዚህም በሰው ስርአት በከንቱ መባዘናችንን ትተን ብፍጹም ልባችን እንቅረብ።
እያስመሰለ ከሚያሸበሽበው ከልቡ የሚዘለው ይሻላል እግዚአብሄር የሚቀበለው እሱን ነውና።
እርሱ ዝምታ ወይም ጩሀት
ስግደት ወይም ዝላይ አይገድበውም::
እግዚአብሔር በደስታ እንድናመልከው ይፈልጋል::
ሰዎች እግዚአብሔርን እራሳቸው በሳሉት ስእል ለመገደብ ይሞክራሉ: ይህም በአብዛኛው ካደጉበት ባህል እና ቀድሞ ሲከተሉት ከነበረ አምልኮ በመነሳት ነው::
እግዚአብሔር ግን እኛ እንደሳልነው ወይም ሌላው እንደሳለው አይደለም:: እርሱ የአቤልን መስዋእት ተቀብሎ የቃየንን አልተቀበለም:: የያዕቆብን መስዋእት ተቀብሎ የኤሳውን አልተቀበለም::
ስለዚህ እርሱ የሚወደው ከመንፈስ የሆነ ከልብ የመነጨ መስዋእት/ምስጋናና/አምልኮ መሆኑን እንጂ የእኛን የአምልኮ አቀራረብ ወይም አገላለጽ መሠረት ያደረገ አይደለም።
መዝለል አይደለም ብንገለባበጥ ለእግዚአብሄር ነው።
ካበድክም ለሰይጣን ሳይሆን ለኢየሱስ እበድ መጠጥ ቤት ሳይሆን ቤተክርስቲያን ለጌታ ዝለል።
🤷♂🤷♂
ጥያቄው እዚጋ ነው
#1፦ ቴክሎኖጂውን አንቀበልም ከሆነ ማይኩስ ፣ሚክሰሩ ፣ ማቀናበሪያው ፣ ገመዱ ፣ አምፖሉ... ሁሉ በዛ ጊዜ አልነበረምና ለምን ትቀበሉታላቹ??
ግማሽ ተቀብሎ ግማሽ አለመቀበል አለ እንዴ??
#2፦ በድሮ ጊዜ ጊታር ፒያኖ..ለሰይጣን ነው ወይም የዘፈን ብቻ ነው በገና ደግሞ ለእግዚአብሄር ብቻ ነው ተብሏልን???
ከላይ እንደተገለጸው ማናቸውንም ነገር ብታደርጉ ለእግዚአብሄር ክብር አድርጉት ነው የሚለው እንጂ በዚህ እቃ በዛ መሳሪያ መች ተባለ??
የሚለየው ለማን እንደተጠቀምነው ነው እንጂ በምን እንደተጠቀምን አይደለም።
መሳሪያውን ለእግዚአብሄር ክብር ስናደርገው ለእግዚአብሄር ይሆናል ለሰይጣን ካረግነው ደግሞ ለሰይጣን ይሆናል።
በገናና ከበሮ ለዘፈንም እንዳገለገለ ያውቁ ኖሯል?? 👇
ኦሪት ዘፍጥረት 31:27 ፤ ስለምን በስውር ሸሸህ? ከእኔም ከድተህ ስለምን ኮበለልህ? በደስታና #በዘፈን #በከበሮና #በበገና እንድሰድድህ ለምን አልነገርኸኝም?
ትንቢተ ዳንኤል 3:7 ፤ ስለዚህ በዚያን ጊዜ አሕዛብ ሁሉ የመለከቱንና የእንቢልታውን፥ #የመሰንቆውንና #የክራሩን፥ #የበገናውንና #የዘፈኑንም ሁሉ ድምፅ በሰሙ ጊዜ፥ ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ልዩ ቋንቋም የተናገሩ ሁሉ ተደፉ፥ ንጉሡም ናቡከደነፆር ላቆመው ለወርቅ ምስል ሰገዱ።
ስለዚህም በገና ራሱ የዘፈን መሳሪያ ነው ልንል ይሆን??
አስቡበት
መዝሙረ ዳዊት 149:3 #ስሙን #በዘፈን ያመስግኑ፥ በከበሮና በመሰንቆም ይዘምሩለት።
@gedlatnadersanat
@Literature_For_God
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ ከላይ እንዳየነው አንዳንዶች #የስሙን ሙሉ #ሐረግ ተከትለው ሌሎች ለሁለት ከፍለው #ለመተርጎም ከሞከሩት #ውጪ ሌሎች ደግሞ ከዚህ በተለየ መንገድ #ማርያም የሚለውን ስም #ለማብለጥ ወይም #ከፍ #ለማረግ ሲሉ #ማርያም ስለሚለው #ስም #ትርጉም #የአማርኛውን ወይም #የግእዙን ሆህያት ብቻ ተከትለው #ፊደል #በፊደል እየከፋፈሉ #በግእዝ ቋንቋ #በግጥም መልክ ይተረጉማሉ።👇👇 ✳️ ማ 👉 ማኅደረ መለኮት…
▶️ 'አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫና አፄ ዘርዓ ያዕቆብ' በመጽሐፋቸው <ማርያም> የሚለውን #ስም ባለመቀበል <ማሪሃም> በሚለው አስተካክለው <<በዕብራይስጥ እመቤታችን ስሟ "ማሪሃም" ነው>> ብለዋል[5]።
▶️ ትርጓሜው ግን በግልጽ ባይቀመጥም "ነገረ ማርያም" #በመጽሐፉ ሲተረጉመው <የሁሉ እናት ማለት ነው> ይላል[6]።
▶️ አጼው ሆነ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ #በአርጋኖን መጽሐፋቸው ስሟ <ማሪሃም> ነው ማለታቸው 'አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ' በመዝገበ ቃላታቸው መጽሐፍ <ማርያም> የሚለውን <ማሪሃም> ማለትም #ስህተትና #አላዋቂነት ነው ብለዋል[7]።
▶️ እንግዲህ ከላይ ያየናቸው ትርጉሞች ሁሉ #ቅድስት #ድንግል #ማርያምን #ማእከል ያደረገና ስለእሷ ከሰበኩ #አጼዎች ጋር #ለማስማማት #የተፈጠረ #ተራ #መላ #ምት እንደሆነና #ከስሟ #ትርጉም ጀምሮ #ከቃለ #እግዚአብሄር ውጪ እንደሆነ አይተናል።
▶️ አንድ ሰው ደግሞ #ስሙን ሌላ #ማንም ሰው ቢይዘው ወይም አንድ #አይነት ቢሆን ሊኖር የሚችለው #ትርጉም ግን አንድ ብቻ ነው። #አንድ #ስም #ከአንድ በላይ #ትርጉም ሊኖረው አይችልም።
[ለምሳሌ ያክል #በመጽሀፍቅዱስ ውስጥ " #ዩሐንስ" የሚለውን ስም ብዙዎች #መጠሪያቸው አድርገው ከተጠቀሙት መካከል
✳️ ሐዋሪያው ዩሀንስ {ማቲ 1፤1-4}
✳️ ማርቆስ የሚሉት ዩሐንስ {ሐዋ 12፥12}
✳️ መጥምቁ ዩሐንስ {ማር 1፥1-4} የሚጠቀሱ ናቸው። ይሁን እንጂ #ዩሐንስ የሚለው #የስሙ ትርጉም <<እግዚአብሔር ጸጋ ነው>> ማለት ነው[8]። ስለዚህ #በአንድ #አይነት #ቋንቋ ለተነገረ ለማንኛውም #ስም የተለያየ #የስም #ትርጉም ሊኖረው ፈጽሞ አይችልም። #አንድ #ስም ከአንድ #ትርጉም በላይ ሊወክል አይችልምና።
▶️ በመሆኑም 'በአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ' #መዝገበ #ቃላት #ትርጉም መሰረት #ማርያም ማለት <መራራ ዘመን> ማለት ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ #ስሙን የተጠቀመችው #የሙሴ #እህት #ማርያም ሆና #የስሙ #መነሻነት 'ዮሴፍ' ያደረገውን ውለታ ያላወቀ 'ፈርኦን' የሚሉት #አዲስ #ንጉስ #በግብጽ ተሹሞ #በሃገሪቱ ውስጥ #እስራኤላውያን #እንደበረቱና #እንደበዙ አይቶ #ከጠላቶቻችን ጋር #አብረው ሆነው #ሊዋጉን ይችላሉ በሚል #ስጋት በከባድ ጭቆና #ሲገዛቸውና የሚወለዱ #ወንዶችን ሁሉ #እንዲገድሉ #ትዕዛዝ በመስጠቱ #የወንድሟ #የሙሴ መወለድ #ቤተሰቧን #በማሳሰቡ #ለ3 ወራት እንዳይሞት #በጭንቅ #ደብቀው #ለማሳደግ ቢሞክሩም #ወሬም እየተሰማ ስለመጣባቸው #በሳጥን አርገው የተወለደውን ልጃቸውን ተገደው #በባህር ላይ #ሰለጣሉት #የወቅቱ #የአገዛዝ ስርአት #ቤተሰቦቻቸው ላይና #ዘመዶቻቸው ላይ #መራራ #ዘመን ስለሆነባቸው #የሙሴ #እናት የሴት ልጇን ስም <ማርያም> ወይም #መራራ #ዘመን ብለው ሰይመዋታል[9]።
▶ ️ሙሴንም ቢሆን #የንጉስ #ፈርኦን #ሴት ልጅ #ከባሕር አግኝታ ስላሳደገችው <ሙሴ> ትርጉሙም < #ከባህር #የተገኘ> ብላዋለች።
በተጨማሪም ከዚህ <ከአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ> መዝገበ ቃላት #ትርጉም ጋር በተመሳሳይ <የአለቃ ደስታ ተክለወልድ መዝገበ ቃላት> #መጽሀፍም #የማርያምን #ስም #ትርጉም ያብራራል[10]።
▶️ በመሆኑም #በመጽሀፍ #ቅዱስ ውስጥ #በማርያም #ስም የተጠሩ #ሴቶች ሁሉ በዘመናቸው #የፖለቲካ ወይም #የማህበራዊ ችግር ሲደርስባቸው የነበሩ መሆናቸውና #የስማቸው መጠሪያም <<መራራ ዘመን፣ Bitterness>> ወይም <ማርያም> ይሉት እንደነበር መረዳት አያዳግትም።
▶️ ትርጓሜው ግን በግልጽ ባይቀመጥም "ነገረ ማርያም" #በመጽሐፉ ሲተረጉመው <የሁሉ እናት ማለት ነው> ይላል[6]።
▶️ አጼው ሆነ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ #በአርጋኖን መጽሐፋቸው ስሟ <ማሪሃም> ነው ማለታቸው 'አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ' በመዝገበ ቃላታቸው መጽሐፍ <ማርያም> የሚለውን <ማሪሃም> ማለትም #ስህተትና #አላዋቂነት ነው ብለዋል[7]።
▶️ እንግዲህ ከላይ ያየናቸው ትርጉሞች ሁሉ #ቅድስት #ድንግል #ማርያምን #ማእከል ያደረገና ስለእሷ ከሰበኩ #አጼዎች ጋር #ለማስማማት #የተፈጠረ #ተራ #መላ #ምት እንደሆነና #ከስሟ #ትርጉም ጀምሮ #ከቃለ #እግዚአብሄር ውጪ እንደሆነ አይተናል።
▶️ አንድ ሰው ደግሞ #ስሙን ሌላ #ማንም ሰው ቢይዘው ወይም አንድ #አይነት ቢሆን ሊኖር የሚችለው #ትርጉም ግን አንድ ብቻ ነው። #አንድ #ስም #ከአንድ በላይ #ትርጉም ሊኖረው አይችልም።
[ለምሳሌ ያክል #በመጽሀፍቅዱስ ውስጥ " #ዩሐንስ" የሚለውን ስም ብዙዎች #መጠሪያቸው አድርገው ከተጠቀሙት መካከል
✳️ ሐዋሪያው ዩሀንስ {ማቲ 1፤1-4}
✳️ ማርቆስ የሚሉት ዩሐንስ {ሐዋ 12፥12}
✳️ መጥምቁ ዩሐንስ {ማር 1፥1-4} የሚጠቀሱ ናቸው። ይሁን እንጂ #ዩሐንስ የሚለው #የስሙ ትርጉም <<እግዚአብሔር ጸጋ ነው>> ማለት ነው[8]። ስለዚህ #በአንድ #አይነት #ቋንቋ ለተነገረ ለማንኛውም #ስም የተለያየ #የስም #ትርጉም ሊኖረው ፈጽሞ አይችልም። #አንድ #ስም ከአንድ #ትርጉም በላይ ሊወክል አይችልምና።
▶️ በመሆኑም 'በአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ' #መዝገበ #ቃላት #ትርጉም መሰረት #ማርያም ማለት <መራራ ዘመን> ማለት ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ #ስሙን የተጠቀመችው #የሙሴ #እህት #ማርያም ሆና #የስሙ #መነሻነት 'ዮሴፍ' ያደረገውን ውለታ ያላወቀ 'ፈርኦን' የሚሉት #አዲስ #ንጉስ #በግብጽ ተሹሞ #በሃገሪቱ ውስጥ #እስራኤላውያን #እንደበረቱና #እንደበዙ አይቶ #ከጠላቶቻችን ጋር #አብረው ሆነው #ሊዋጉን ይችላሉ በሚል #ስጋት በከባድ ጭቆና #ሲገዛቸውና የሚወለዱ #ወንዶችን ሁሉ #እንዲገድሉ #ትዕዛዝ በመስጠቱ #የወንድሟ #የሙሴ መወለድ #ቤተሰቧን #በማሳሰቡ #ለ3 ወራት እንዳይሞት #በጭንቅ #ደብቀው #ለማሳደግ ቢሞክሩም #ወሬም እየተሰማ ስለመጣባቸው #በሳጥን አርገው የተወለደውን ልጃቸውን ተገደው #በባህር ላይ #ሰለጣሉት #የወቅቱ #የአገዛዝ ስርአት #ቤተሰቦቻቸው ላይና #ዘመዶቻቸው ላይ #መራራ #ዘመን ስለሆነባቸው #የሙሴ #እናት የሴት ልጇን ስም <ማርያም> ወይም #መራራ #ዘመን ብለው ሰይመዋታል[9]።
▶ ️ሙሴንም ቢሆን #የንጉስ #ፈርኦን #ሴት ልጅ #ከባሕር አግኝታ ስላሳደገችው <ሙሴ> ትርጉሙም < #ከባህር #የተገኘ> ብላዋለች።
በተጨማሪም ከዚህ <ከአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ> መዝገበ ቃላት #ትርጉም ጋር በተመሳሳይ <የአለቃ ደስታ ተክለወልድ መዝገበ ቃላት> #መጽሀፍም #የማርያምን #ስም #ትርጉም ያብራራል[10]።
▶️ በመሆኑም #በመጽሀፍ #ቅዱስ ውስጥ #በማርያም #ስም የተጠሩ #ሴቶች ሁሉ በዘመናቸው #የፖለቲካ ወይም #የማህበራዊ ችግር ሲደርስባቸው የነበሩ መሆናቸውና #የስማቸው መጠሪያም <<መራራ ዘመን፣ Bitterness>> ወይም <ማርያም> ይሉት እንደነበር መረዳት አያዳግትም።