ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
📖፤ / ሱረቱ መርየም 19፤ 27-28 (2ተኛ እትም 1998 ዓ.ም) *ሱራህ 19, አያህ 27* فَأَتَتْ بِهِۦ قَوْمَهَا تَحْمِلُهُۥ ۖ قَالُوا۟ يَٰمَرْيَمُ لَقَدْ جِئْتِ شَيْـًۭٔا فَرِيًّۭا በእርሱም የተሸከመቺው ሆና ወደ ዘመዶቿ መጣች፡፡ «መርየም ሆይ! ከባድን ነገር በእርግጥ ሠራሽ» አሏት፡፡ *ሱራህ 19, አያህ 28* يَٰٓأُخْتَ هَٰرُونَ…
▶️ ሌሎች #በኦርቶዶክስ ያሉ #መጽሀፍቶች ደግሞ የተለያዩ #የዘር ግንድ ቆጠራዎችን ይጠቅሳሉ።
" #ድርሳነ #ጽዮን" የተባለው መጽሀፍ #የማርያም የዘር ሃረግን ሲገልጽ👇
ሜሊኪ። "የሐና(የእናቷ)
/ \ |
ሴም ሌዊ። ኤሊ
| |
ሆናሲን። ሜሊኪን
| |
ቀለምዮስን። ማቴን
| |
ኢያቄምን። ሐና
\ /
ማ ር ያ ም ን
ወለዱ ይላል[7]።
▶️ የማቲዎስ ወንጌል እንድምታ ደግሞ ከዚህ የተለየ ይገልጻል።
አኪም
|
ኤልዩድ
|
አልዓዛር
|
ቅዕራ
|
ኢያቄም ይላል[8]።
እንግዲህ እነዚህ #መጽሀፍት ደግሞ #በማርያም #አባት ቢስማሙም #በአያቶቻቸው ግን ፈጽሞ #አይስማሙም።
▶️ የአንዳንድ ካቶሊካውያን አመለካከትም። << #ማርያም #ሰማያዊ #ፍጡር>> እንደሆነች ሲገልጹ ይህንንም ሀሳብ #የሰዓታት ጸሐፊና #የተአምረ #ማርያም ጸሐፊም በከፊል የሚቀበሉት ቢሆንም #ሃይማኖተ #አበው ግን በግልጽ ይህን ሃሳብ ያወግዘዋል። << እመቤታችን ከሰው የተለየች #ፍጥረት #ምድራዊት ያልሆነች ቀድሞ #በሰማይ #የነበረች #ሃይል(ፍጡር) ናት የሚል ቢኖር #ውግዝ ይሁን። በቅድስት መጽሀፍት እንደተጻፈው #ቅድስት ድንግል ማርያም #ከዳዊት፣ #ከይሁዳ #ከአብርሃም ዘር እንደሆነች #በእውነት የሚያምን ግን #ከግዝት የተፈታ ይሁን>> ይላል[9]።
▶️ ማርያም ዘመዷ #ኤልሳቤጥ፣ እጮኛዋም #ዮሴፍ የነበረ ሴት እንደሆነች ሃገሯም #ናዝሬት #ገሊላ ሆኖ #ከዳዊት #ዘር እንደነበረች #መጽሀፍቅዱስ እየተናገረ #ሰማያዊ #ፍጡር #ናት ማለት " ህዝቤ #እውቀት #ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል/ሆሴ 4-6/። እንደሚለው #የእውቀት #ማጣት ይመስላል።
መጽሀፍቅዱስ የማርያም #አባት #ኢያቄም ሳይሆን < #ኤሊ> የተባለ #ሰው እንደነበር የሚገልጸው ፍንጭ አለ።
(በሉቃስ 3፥23)
ደግሞ #የማርያም #ገድሎች እንደሚሉት #ለእናት #ለአባቷ #አንዲት #ልጅ ሳትሆን #እህትም እንዳላት #መጽሀፍቅዱስ ይናገራል። 👇
<< ጭፍሮችም እንዲህ አደረጉ ነገር ግን በኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ፥ #የእናቱም #እኅት፥ የቀለዮጳም ሚስት ማርያም፥ መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር።>> {ዮሐ19፥25}።
<<ለዮሴፍ አባቱም #የማታን ልጅ #የያዕቆብ ልጅ (የማታን የልጅ ልጅ) ነው ብሎ #ማቲዎስ (በማቲ 1-16) #የዘር #ሐረጉን ሲቆጥር ወንጌላዊው #ሉቃስ ደግሞ #የማርያምን #የዘር ሃረግ ተከትሎ #በመቁጠር #የማርያም #አባቷ < #ኤሊ> እንደሆነ አስቀምጧል {ሉቃ 3-23}።
🔆 የዮሴፍ የዘር ሀረግ 🔆
(የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 1)
----------
1፤ የዳዊት ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ መጽሐፍ።
2፤ አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ........
............................................
6፤ " እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ።"...............................
............................................
15፤ ኤልዩድም አልዓዛርን ወለደ፤ አልዓዛርም #ማታንን ወለደ፤ ማታንም #ያዕቆብን ወለደ፤
16፤ ያዕቆብም ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያምን እጮኛ #ዮሴፍን ወለደ።
" #ድርሳነ #ጽዮን" የተባለው መጽሀፍ #የማርያም የዘር ሃረግን ሲገልጽ👇
ሜሊኪ። "የሐና(የእናቷ)
/ \ |
ሴም ሌዊ። ኤሊ
| |
ሆናሲን። ሜሊኪን
| |
ቀለምዮስን። ማቴን
| |
ኢያቄምን። ሐና
\ /
ማ ር ያ ም ን
ወለዱ ይላል[7]።
▶️ የማቲዎስ ወንጌል እንድምታ ደግሞ ከዚህ የተለየ ይገልጻል።
አኪም
|
ኤልዩድ
|
አልዓዛር
|
ቅዕራ
|
ኢያቄም ይላል[8]።
እንግዲህ እነዚህ #መጽሀፍት ደግሞ #በማርያም #አባት ቢስማሙም #በአያቶቻቸው ግን ፈጽሞ #አይስማሙም።
▶️ የአንዳንድ ካቶሊካውያን አመለካከትም። << #ማርያም #ሰማያዊ #ፍጡር>> እንደሆነች ሲገልጹ ይህንንም ሀሳብ #የሰዓታት ጸሐፊና #የተአምረ #ማርያም ጸሐፊም በከፊል የሚቀበሉት ቢሆንም #ሃይማኖተ #አበው ግን በግልጽ ይህን ሃሳብ ያወግዘዋል። << እመቤታችን ከሰው የተለየች #ፍጥረት #ምድራዊት ያልሆነች ቀድሞ #በሰማይ #የነበረች #ሃይል(ፍጡር) ናት የሚል ቢኖር #ውግዝ ይሁን። በቅድስት መጽሀፍት እንደተጻፈው #ቅድስት ድንግል ማርያም #ከዳዊት፣ #ከይሁዳ #ከአብርሃም ዘር እንደሆነች #በእውነት የሚያምን ግን #ከግዝት የተፈታ ይሁን>> ይላል[9]።
▶️ ማርያም ዘመዷ #ኤልሳቤጥ፣ እጮኛዋም #ዮሴፍ የነበረ ሴት እንደሆነች ሃገሯም #ናዝሬት #ገሊላ ሆኖ #ከዳዊት #ዘር እንደነበረች #መጽሀፍቅዱስ እየተናገረ #ሰማያዊ #ፍጡር #ናት ማለት " ህዝቤ #እውቀት #ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል/ሆሴ 4-6/። እንደሚለው #የእውቀት #ማጣት ይመስላል።
መጽሀፍቅዱስ የማርያም #አባት #ኢያቄም ሳይሆን < #ኤሊ> የተባለ #ሰው እንደነበር የሚገልጸው ፍንጭ አለ።
(በሉቃስ 3፥23)
ደግሞ #የማርያም #ገድሎች እንደሚሉት #ለእናት #ለአባቷ #አንዲት #ልጅ ሳትሆን #እህትም እንዳላት #መጽሀፍቅዱስ ይናገራል። 👇
<< ጭፍሮችም እንዲህ አደረጉ ነገር ግን በኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ፥ #የእናቱም #እኅት፥ የቀለዮጳም ሚስት ማርያም፥ መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር።>> {ዮሐ19፥25}።
<<ለዮሴፍ አባቱም #የማታን ልጅ #የያዕቆብ ልጅ (የማታን የልጅ ልጅ) ነው ብሎ #ማቲዎስ (በማቲ 1-16) #የዘር #ሐረጉን ሲቆጥር ወንጌላዊው #ሉቃስ ደግሞ #የማርያምን #የዘር ሃረግ ተከትሎ #በመቁጠር #የማርያም #አባቷ < #ኤሊ> እንደሆነ አስቀምጧል {ሉቃ 3-23}።
🔆 የዮሴፍ የዘር ሀረግ 🔆
(የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 1)
----------
1፤ የዳዊት ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ መጽሐፍ።
2፤ አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ........
............................................
6፤ " እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ።"...............................
............................................
15፤ ኤልዩድም አልዓዛርን ወለደ፤ አልዓዛርም #ማታንን ወለደ፤ ማታንም #ያዕቆብን ወለደ፤
16፤ ያዕቆብም ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያምን እጮኛ #ዮሴፍን ወለደ።
〽️ 1ኛ፦ በቤተ መቅደሱ ውስጠኛው ክፍል ማለትም በቅድስተ ቅዱሳኑ ውስጥ የሚቀመጠው ታቦት ብቻ ነበር። እዛ ውስጥ ለአገልግሎት የሚገባውም ሊቀ ካህኑ ብቻ ሆኖ እሱንም በአመት 1 ቀን በማስተሰርያ ቀን ስለራሱና ስለህዝቡ መስዋዕትን ይዞ ነው። ይህም ብቻ ሳይሆን ሊቀ ካህኑ በተገቢው መመሪያና ሁኔታ መሰረት አለባበሱን አስተካክሎና ተቀድሶ ነው የሚገባው። ይህን ሁሉ ሳያሟላ አንዲት ነገር ብቻ እንኳን ቢስት ይቀሰፍና ይሞታል። በዚህ ሁኔታ ውስጥ አይደለም ለመኖር በአመት አንድ ጊዜ እንኳን ለመግባት ይህን ሁሉ መስዋዕት የሚጠይቀውን፤ በዛ ስፍራ ነው ማርያም የኖረችው ማለት ለማመን አዳጋች አይሆንምን? ለዛውም ሴት⁉️
〽️ 2ኛ፦ ሴት ቤተ መቅደስ ስትገባ የታየው የትኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ላይ ነው⁉️
〽️ 3ኛ፦ በሰለሞን ቤተ መቅደስ ሴቶቹ ከአደባባዩ ውጭ ባለው ዓምድ እንደ ሃና ሲጸልዩ እንጂ ውስጥ ቅድስተ ቅዱሳኑ ውስጥ ሲገቡ የታየው የት ጋር ነው⁉️
〽️ 4ኛ፦ ማርያም ትኖር በነበረችበት ዘመን የነበረው የሄሮድስ ቤተ መቅደስ ሲሆን የትኛዋም ሴት በቤተ መቅደሱ ውስጠኛ ክፍል መግባት አይችሉም ነበር። ሴቶች የሚቆሙበት ራሱን የቻለ የሴቶች አደባባይ ነበረው። ይህ ከሆነ ታድያ ማርያም በቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ነው የኖረችው የሚለው ታሪክ ከየት የመጣ ነው⁉️
〽️ 5ኛ፦ አሁንም ድረስ እንኳን ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን የትኛዋም ሴት በቤተ መቅደስ እንዲገቡና በመቅደስ ውስጥ እንዲጸልዩ ለአፍታ እንኳ አለመፍቀዷን የራሷ ስርዓት ይደነግጋል። ይህ ከሆነ ታድያ ቤተ ክርስቲያኗ ከራሷ ስርዓት ውጪ ያመጣችው ተረት ምንጩ ከየት ነው⁉️
〽️ 6ኛ፦ ማርያም በቤተ መቅደስ ነው የኖረችው የሚለውን ታሪክ ስለቤተ መቅደሱ ሁኔታ ምንም እውቀት ከሌለው ከቁርዓን ኮርጆ ማምጣት ለምን አስፈለገ⁉️
〽️ 7ኛ፦ ዘካርያስ በቤተ መቅደስ ውስጥ በክህነት በሚያገለግልበት ጊዜ ዩሐንስም እንደሚወለድ መልአክ ተገልጦ ሲያነጋግረው የአሮንን ቡራኬ እንዲያሰማቸው ህዝቡ በውጭ በአደባባይ ይጠባበቅ ነበር እንጂ ከእነርሱ ጋር አንድም ሰው እንዳልነበረ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል {ሉቃ 1፥21፣ ዘሁ 6፤ 24-26}። ሰው ያልነበረው ታድያ በቤተ መቅደስ ውስጥ እንደፈለጉ መግባት ስለሚቻል ከዛም አልፎ መኖር ስለሚቻል ነውን⁉️
〽️ 8ኛ፦ ማርያም በቤተ መቅደስ ነው የኖረችው የሚለው ታሪክ ውስጥ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል መልካሙን ዜና (ኢየሱስን እንደምትወልድ) ያበሰራት እዛው በቤተ መቅደሱ ውስጥ እንዳለች እንደሆነ ይተርካል። መጽሐፍ ቅዱስ ደግሞ መልአኩ መልካሙን ዜና ይዞ ሲመጣ ስለማርያም አጠቃላይ ሁኔታ እንዲህ ያስነብበናል።
<<በስድስተኛውም ወር መልአኩ ገብርኤል #ናዝሬት ወደምትባል ወደ #ገሊላ #ከተማ፥ ከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ፥ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ።>> {ሉቃ 1፤ 26-27}።
ቃሉ መልአኩ መልካሙን ዜና ይዞ የመጣው ማርያም ወደ ነበረችበት በገሊላ አውራጃ ወደነበረችው ናዝሬት ከተማ ቤቷ ድረስ እንጂ በቤተ መቅደስ እንዳልነበረ በግልጽ ይነግረናል። ታድያ የቱ ነው መታመን ያለበት⁉️
ናዝሬት ከተማ ቤተ መቅደሱ የነበረበት ስፍራ ይሆንን⁉️ እንዳንል እንኳን ናዝሬት ከተማ ከገሊላ ባህር በስተ ምዕራብ 25 ኪ.ሜ ርቃ በዛብሎን ነገድ ድርሻ ውስጥ የተመሰረተች የሃገሩ ጠረፍ ከተማና ዝቅተኛ ግምት ይሰጣት የነበረች ከተማ ነች {ዩሐ 1፥47}።
ቤተመቅደሱ የነበረው ደግሞ በኢየሩሳሌም ሆኖ በይሁዳ አውራጃ በዮርዳኖስ ወንዝ ወደጨው ባህር ከሚገባበት በምዕራብ 30 ኪ.ሜ ከታላቁ የሜድትራኒያን ባህር 50 ኪ.ሜ ርቃ በተራራ ላይ የምትገኝ ከተማ ነች። ከናዝሬት እስከ ቤተልሔም በእግር ቢያንስ 3 ቀን ያክል ያስኬዳል። ከቤተልሔም እስከ ኢየሩሳሌም ድረስ ያለው ርቀት ደግሞ 8 ኪ.ሜ ነው።
ስለዚህ ማርያም በገሊላ አውራጃ ወደምትገኝ ናዝሬት ወደምትባል ከተማ ነበር የኖረችው (በጊዜውም የነበረችው) እያለ በቤተ መቅደሱ (በኢየሩሳሌም) ነው ማለት ያላዋቂ ፍልስፍና አያስብልምን⁉️ በሁለቱ መካከል ያለውንስ ርቀት እንዴት ያዩታል⁉️
〽️ 9ኛ፦ በቅድሚያ እርስ በእርስ ተስማሙ። ማርያም የኖረችው የት ነው⁉️ በናዝሬት በዮሴፍ ቤት⁉️ በቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን⁉️ በሁለቱም⁉️ ወይስ በቤተ መቅደሱ አደባባይ ጊቢ⁉️
〽️ 10ኛ፦ ማርያም በዮሴፍ ቤት ናዝሬት ከተማ ነበረች የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ መሠረታዊ ገለጻ በመተው ሌላ ያልነበረና የሌለ ታሪክ(በሁለቱም ኖራለች የሚለውን) መጻፍ ለምን አስፈለገ⁉️ ይህ በቃሉ ላይ አመጽና መሸቃቀጥ አይደለምን⁉️
〽️ 11ኛ፦ ሄሮድስ በሰራው ቤተ መቅደስ አደባባይ ጊቢ ውስጥ ይኖሩና ቆመው ይጸልዩ የነበሩት አሮጊቶችና መበለቶች ብቻ ሆነው ሳለ ማርያም በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ሳይሆን በቤተ መቅደሱ ግቢ በማህበረ ደናግል ውስጥ ነበር የኖረችው ማለት የእውቀት ማጣት አይደለምን⁉️
〽️ 2ኛ፦ ሴት ቤተ መቅደስ ስትገባ የታየው የትኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ላይ ነው⁉️
〽️ 3ኛ፦ በሰለሞን ቤተ መቅደስ ሴቶቹ ከአደባባዩ ውጭ ባለው ዓምድ እንደ ሃና ሲጸልዩ እንጂ ውስጥ ቅድስተ ቅዱሳኑ ውስጥ ሲገቡ የታየው የት ጋር ነው⁉️
〽️ 4ኛ፦ ማርያም ትኖር በነበረችበት ዘመን የነበረው የሄሮድስ ቤተ መቅደስ ሲሆን የትኛዋም ሴት በቤተ መቅደሱ ውስጠኛ ክፍል መግባት አይችሉም ነበር። ሴቶች የሚቆሙበት ራሱን የቻለ የሴቶች አደባባይ ነበረው። ይህ ከሆነ ታድያ ማርያም በቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ነው የኖረችው የሚለው ታሪክ ከየት የመጣ ነው⁉️
〽️ 5ኛ፦ አሁንም ድረስ እንኳን ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን የትኛዋም ሴት በቤተ መቅደስ እንዲገቡና በመቅደስ ውስጥ እንዲጸልዩ ለአፍታ እንኳ አለመፍቀዷን የራሷ ስርዓት ይደነግጋል። ይህ ከሆነ ታድያ ቤተ ክርስቲያኗ ከራሷ ስርዓት ውጪ ያመጣችው ተረት ምንጩ ከየት ነው⁉️
〽️ 6ኛ፦ ማርያም በቤተ መቅደስ ነው የኖረችው የሚለውን ታሪክ ስለቤተ መቅደሱ ሁኔታ ምንም እውቀት ከሌለው ከቁርዓን ኮርጆ ማምጣት ለምን አስፈለገ⁉️
〽️ 7ኛ፦ ዘካርያስ በቤተ መቅደስ ውስጥ በክህነት በሚያገለግልበት ጊዜ ዩሐንስም እንደሚወለድ መልአክ ተገልጦ ሲያነጋግረው የአሮንን ቡራኬ እንዲያሰማቸው ህዝቡ በውጭ በአደባባይ ይጠባበቅ ነበር እንጂ ከእነርሱ ጋር አንድም ሰው እንዳልነበረ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል {ሉቃ 1፥21፣ ዘሁ 6፤ 24-26}። ሰው ያልነበረው ታድያ በቤተ መቅደስ ውስጥ እንደፈለጉ መግባት ስለሚቻል ከዛም አልፎ መኖር ስለሚቻል ነውን⁉️
〽️ 8ኛ፦ ማርያም በቤተ መቅደስ ነው የኖረችው የሚለው ታሪክ ውስጥ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል መልካሙን ዜና (ኢየሱስን እንደምትወልድ) ያበሰራት እዛው በቤተ መቅደሱ ውስጥ እንዳለች እንደሆነ ይተርካል። መጽሐፍ ቅዱስ ደግሞ መልአኩ መልካሙን ዜና ይዞ ሲመጣ ስለማርያም አጠቃላይ ሁኔታ እንዲህ ያስነብበናል።
<<በስድስተኛውም ወር መልአኩ ገብርኤል #ናዝሬት ወደምትባል ወደ #ገሊላ #ከተማ፥ ከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ፥ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ።>> {ሉቃ 1፤ 26-27}።
ቃሉ መልአኩ መልካሙን ዜና ይዞ የመጣው ማርያም ወደ ነበረችበት በገሊላ አውራጃ ወደነበረችው ናዝሬት ከተማ ቤቷ ድረስ እንጂ በቤተ መቅደስ እንዳልነበረ በግልጽ ይነግረናል። ታድያ የቱ ነው መታመን ያለበት⁉️
ናዝሬት ከተማ ቤተ መቅደሱ የነበረበት ስፍራ ይሆንን⁉️ እንዳንል እንኳን ናዝሬት ከተማ ከገሊላ ባህር በስተ ምዕራብ 25 ኪ.ሜ ርቃ በዛብሎን ነገድ ድርሻ ውስጥ የተመሰረተች የሃገሩ ጠረፍ ከተማና ዝቅተኛ ግምት ይሰጣት የነበረች ከተማ ነች {ዩሐ 1፥47}።
ቤተመቅደሱ የነበረው ደግሞ በኢየሩሳሌም ሆኖ በይሁዳ አውራጃ በዮርዳኖስ ወንዝ ወደጨው ባህር ከሚገባበት በምዕራብ 30 ኪ.ሜ ከታላቁ የሜድትራኒያን ባህር 50 ኪ.ሜ ርቃ በተራራ ላይ የምትገኝ ከተማ ነች። ከናዝሬት እስከ ቤተልሔም በእግር ቢያንስ 3 ቀን ያክል ያስኬዳል። ከቤተልሔም እስከ ኢየሩሳሌም ድረስ ያለው ርቀት ደግሞ 8 ኪ.ሜ ነው።
ስለዚህ ማርያም በገሊላ አውራጃ ወደምትገኝ ናዝሬት ወደምትባል ከተማ ነበር የኖረችው (በጊዜውም የነበረችው) እያለ በቤተ መቅደሱ (በኢየሩሳሌም) ነው ማለት ያላዋቂ ፍልስፍና አያስብልምን⁉️ በሁለቱ መካከል ያለውንስ ርቀት እንዴት ያዩታል⁉️
〽️ 9ኛ፦ በቅድሚያ እርስ በእርስ ተስማሙ። ማርያም የኖረችው የት ነው⁉️ በናዝሬት በዮሴፍ ቤት⁉️ በቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን⁉️ በሁለቱም⁉️ ወይስ በቤተ መቅደሱ አደባባይ ጊቢ⁉️
〽️ 10ኛ፦ ማርያም በዮሴፍ ቤት ናዝሬት ከተማ ነበረች የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ መሠረታዊ ገለጻ በመተው ሌላ ያልነበረና የሌለ ታሪክ(በሁለቱም ኖራለች የሚለውን) መጻፍ ለምን አስፈለገ⁉️ ይህ በቃሉ ላይ አመጽና መሸቃቀጥ አይደለምን⁉️
〽️ 11ኛ፦ ሄሮድስ በሰራው ቤተ መቅደስ አደባባይ ጊቢ ውስጥ ይኖሩና ቆመው ይጸልዩ የነበሩት አሮጊቶችና መበለቶች ብቻ ሆነው ሳለ ማርያም በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ሳይሆን በቤተ መቅደሱ ግቢ በማህበረ ደናግል ውስጥ ነበር የኖረችው ማለት የእውቀት ማጣት አይደለምን⁉️