ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ ድሮም ፍለጋቸው እናቱ #ማርያምን ሳይሆን #የተወለደውን #የአይሁድ #ንጉስ ነው {ማቴ 2፥2፣ 11}። #ሄሮድስም #ህጻኑን #ለመግደል አቅዶ እንደተነሳና #ህጻኑን ግን እንዳላገኘው ያሳይና ወዲያውም ወደ 30 ዓመት #ዕድሜው ተምዘግዝጎ ወደ #አገልግሎቱና #ዋና ወደ ሆነው #ሰፊ #ክፍል ውስጥ ይገባል። ▶️ በሉቃ 1፥26፣ እስከ 2፥52 ብንመለከትም #መልአኩ #ገብርኤል #ማርያምን #ትጸንሻለሽ ብሎ ከገለጸ…
▶️ በዩሐ ወንጌል 2፤ 1-11 #ማርያም የተጠቀሰችበትን #ዋና #ምክንያት ብናይ #ኢየሱስ #የምልክቶችን #መጀመሪያ "በቃና ዘገሊላ" #ተአምር እንዳደረገና #ክብሩን እንደገለጸ #ደቀመዛሙርቱም #በእርሱ #ለመጀመሪያ ጊዜ #እንዳመኑ ለማሳየት #ታሪኩን ከስር #በመጀመር በአንድ ወቅት #በገሊላ አውራጃ #በቃና ሠርግ እንደነበርና <እናቱም በዚያ ነበረች> በማለት እግረ መንገዷን ተጠቅሳ #በድግሱ ስነ ስርዓት ላይ #የወይን #ጠጅ ማለቁንና #ማርያምም #የወይኑ ማለቅ #እንዳሳሰባትና ለእርሱ #እንደገለጸችለት ጠቅሶ ከዚያም #ኢየሱስ ክርስቶስ ለመጀመሪያ ጊዜ #መለኮታዊውን #ተአምር #እንዳደረገ ሁሉም #በእርሷ ሳይሆን #በእርሱ እንዳመኑ <... በእርሱ አመኑ> በማለት ጠቅሶ #የማርያምን #ሁኔታ ይተወዋል።