#የነገረ_ድኅነት ጥያቄዎች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ሰው ለመዳን ማመኑ ብቻ በቂ ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ ከእናታችን ከቅድስት ድንግል #ማርያም በተለየ አካሉ ተወልዶ ያዳነን #እግዚአብሔር አብ ነው::
ሀ) ሐሰት ለ) እውነት
፫ #ኛ ድኅነት አንድ ጊዜ በጌታችን በመድኃታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት በዕለተ አርብ ስለተፈፀመልን እኛ የሰው ልጆች ለመዳን ምንም ጥረተ ማድረግ አይጠበቅብንም
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፬ #ኛ የሰው ልጅ የዳነው በመለኮት እና በሥጋ ፍጹም ተዋህዶ ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
፭ #ኛ የሰው ልጅ በተፈፀመለት የድኀነት ሥራ ያልተመለሰለት ጸጋዎች አሉ::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#በአጭሩ መልሱ
፮ #ኛ በቃሉ ብቻ ዳኑ ብሎ ማዳን ሲችል ስለምን ሰው ሆኖ ሊያድነን ወደደ❓
፯ #ኛ አንድ ሰው ለመዳን የሚያስፈልገውን መሠረታዊ ነገሮች ምን ምን ናቸው ❓በዝርዝር አስረዳ(ጂ)❓
፰ #ኛ መዳኔዓለም ክርስቶስ የግል አዳኝ ("ዳ"ላልቶ ይነበብ) ሳይሆን የዓለም መድኃን እንደሆነ በቅዱስ ወንጌል ምስክርነት አስረዳ(ጂ)❓
፱ #ኛ ሰው ጨርሶ ዳነ የሚባለው መቼ ነው❓
፲ #ኛ "መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ የሐዋሥራ 4÷12 ሲል ምን ለማለት ፈልጎ ነው ❓በትምህርቱ መሠረት አብራራ(ሪ)
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ሰው ለመዳን ማመኑ ብቻ በቂ ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ ከእናታችን ከቅድስት ድንግል #ማርያም በተለየ አካሉ ተወልዶ ያዳነን #እግዚአብሔር አብ ነው::
ሀ) ሐሰት ለ) እውነት
፫ #ኛ ድኅነት አንድ ጊዜ በጌታችን በመድኃታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት በዕለተ አርብ ስለተፈፀመልን እኛ የሰው ልጆች ለመዳን ምንም ጥረተ ማድረግ አይጠበቅብንም
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፬ #ኛ የሰው ልጅ የዳነው በመለኮት እና በሥጋ ፍጹም ተዋህዶ ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
፭ #ኛ የሰው ልጅ በተፈፀመለት የድኀነት ሥራ ያልተመለሰለት ጸጋዎች አሉ::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#በአጭሩ መልሱ
፮ #ኛ በቃሉ ብቻ ዳኑ ብሎ ማዳን ሲችል ስለምን ሰው ሆኖ ሊያድነን ወደደ❓
፯ #ኛ አንድ ሰው ለመዳን የሚያስፈልገውን መሠረታዊ ነገሮች ምን ምን ናቸው ❓በዝርዝር አስረዳ(ጂ)❓
፰ #ኛ መዳኔዓለም ክርስቶስ የግል አዳኝ ("ዳ"ላልቶ ይነበብ) ሳይሆን የዓለም መድኃን እንደሆነ በቅዱስ ወንጌል ምስክርነት አስረዳ(ጂ)❓
፱ #ኛ ሰው ጨርሶ ዳነ የሚባለው መቼ ነው❓
፲ #ኛ "መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ የሐዋሥራ 4÷12 ሲል ምን ለማለት ፈልጎ ነው ❓በትምህርቱ መሠረት አብራራ(ሪ)
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር
ጥያቄዎች
#አዘጋጅ :-መምህር አቤኔ ዘር ማሙሸት
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ባለንጀራህን እንደ ራስህ አርገህ ውደድ የሚለው ትዕዛዝ የተሰጠው በዘመነ አዲስ ነው።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፪ #ኛ ሕግጋትን መፈጸም ከክርስቶስ አልተማርንም።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፫ #ኛ ክርስቲያን ሰማያዊ ስለሆነ የመንግስትን ህግ መጠበቅ አይጠበቅበትም።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፬ #ኛ መልካም ምኞት የኃጢአት ሥር ናት።
ሀ ሐሰት ለ እውነት
፭ #ኛ ፍቅር የትእዛዛት ሁሉ ማሰሪያ ናት።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
#ትክክለኛውን መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ ክርስቲያን ማለት ምን ማለት ነው?
ሀ)የክርስቶስ ተከታይ
ለ )ክርስቶሳዊ
ሐ)መዐዛ ክርስቶስን የሚሸት
መ)ሁሉም
፯ #ኛ ክርስቲያን ክርስቶስን የሚመስለው በምንድን ነው?
ሀ)በአካሄድ በአለባበስ እና በአነጋገር
ለ)በኑሮ ሁሉ
ሐ) ሀ ና ለ መልስ ናቸው
መ)መልሱ አልተሰጠም
፰ #ኛ ሕገ ልቦና የምንለው ዘመን እንዴት ያለውን ዘመን ነው?
ሀ የሙሴን ሕግ የጻፈበትን ዘመን
ለ ሕግ ያልተጻፈበትን ዘመን
ሐ የአዲስ ኪዳንን ዘመን
መ ኦሪትን
፱ #ኛአሥርቱ ትእዛዛት ምን እና ምን ተብለው ይከፈላሉ? (በፍቅር)
ሀ)ፍቅረ ነዋይና ፍቅረ ሃብት
ለ )ፍቅረ እግዚአብሔር እና ፍቅረ ቢጽ
ሐ)እምነት ተስፋ ፍቅረ ተብለው
መ)አይከፋፈሉም
፲ #ኛ ከሚከተሉት መካከል ትክክል የሆነው የቱ ነው?
ሀ ) ለመዳን ምግባር ብቻውን በቂ ነው።
ለ ) ሃይማኖት መሠረት ምግባር ደግሞ ጣራ ግድግዳ ነው።
ሐ) ሃይማኖት ብቻውን ለመዳን በቂ ነው።
መ ) ሁሉም መልስ ናቸው።
#በትምህርቱ መሠረት በአጭሩ አስረዱ
፲ ፩ #ኛ ስድስቱ ቃላተ ወንጌልን ዘርዝሩ❓
፲፪ #ኛ ሕገ ኦሪትን እና ሕገ ወንጌልን አነጻጽሩ❓
፲ ፫ #ኛ ክርስቲያናዊ ግዴታዎች የምንላቸውን ዘርዝሩ❓
፲ ፬ #ኛ የሚያዝኑ ብጹአን ናቸው መጽናናትን ያገኛሉና። እንዴት ያለ ሀዘን ነው ብጽእናን የሚያስገኘው❓
፩ ፭ #ኛ እግዚአብሔር አንደኛውን ትእዛዝ (ከኔ በቀር ሌሎች አማልክትን አታምልክ የሚለውን ትእዛዝ) ያዘዘበት ምክኒያት ምንድን ነበር ❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ድረስ በ👇👇👇👇👇
@abenma
@abenma
በኩል ይላኩልን
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ጥያቄዎች
#አዘጋጅ :-መምህር አቤኔ ዘር ማሙሸት
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ባለንጀራህን እንደ ራስህ አርገህ ውደድ የሚለው ትዕዛዝ የተሰጠው በዘመነ አዲስ ነው።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፪ #ኛ ሕግጋትን መፈጸም ከክርስቶስ አልተማርንም።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፫ #ኛ ክርስቲያን ሰማያዊ ስለሆነ የመንግስትን ህግ መጠበቅ አይጠበቅበትም።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፬ #ኛ መልካም ምኞት የኃጢአት ሥር ናት።
ሀ ሐሰት ለ እውነት
፭ #ኛ ፍቅር የትእዛዛት ሁሉ ማሰሪያ ናት።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
#ትክክለኛውን መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ ክርስቲያን ማለት ምን ማለት ነው?
ሀ)የክርስቶስ ተከታይ
ለ )ክርስቶሳዊ
ሐ)መዐዛ ክርስቶስን የሚሸት
መ)ሁሉም
፯ #ኛ ክርስቲያን ክርስቶስን የሚመስለው በምንድን ነው?
ሀ)በአካሄድ በአለባበስ እና በአነጋገር
ለ)በኑሮ ሁሉ
ሐ) ሀ ና ለ መልስ ናቸው
መ)መልሱ አልተሰጠም
፰ #ኛ ሕገ ልቦና የምንለው ዘመን እንዴት ያለውን ዘመን ነው?
ሀ የሙሴን ሕግ የጻፈበትን ዘመን
ለ ሕግ ያልተጻፈበትን ዘመን
ሐ የአዲስ ኪዳንን ዘመን
መ ኦሪትን
፱ #ኛአሥርቱ ትእዛዛት ምን እና ምን ተብለው ይከፈላሉ? (በፍቅር)
ሀ)ፍቅረ ነዋይና ፍቅረ ሃብት
ለ )ፍቅረ እግዚአብሔር እና ፍቅረ ቢጽ
ሐ)እምነት ተስፋ ፍቅረ ተብለው
መ)አይከፋፈሉም
፲ #ኛ ከሚከተሉት መካከል ትክክል የሆነው የቱ ነው?
ሀ ) ለመዳን ምግባር ብቻውን በቂ ነው።
ለ ) ሃይማኖት መሠረት ምግባር ደግሞ ጣራ ግድግዳ ነው።
ሐ) ሃይማኖት ብቻውን ለመዳን በቂ ነው።
መ ) ሁሉም መልስ ናቸው።
#በትምህርቱ መሠረት በአጭሩ አስረዱ
፲ ፩ #ኛ ስድስቱ ቃላተ ወንጌልን ዘርዝሩ❓
፲፪ #ኛ ሕገ ኦሪትን እና ሕገ ወንጌልን አነጻጽሩ❓
፲ ፫ #ኛ ክርስቲያናዊ ግዴታዎች የምንላቸውን ዘርዝሩ❓
፲ ፬ #ኛ የሚያዝኑ ብጹአን ናቸው መጽናናትን ያገኛሉና። እንዴት ያለ ሀዘን ነው ብጽእናን የሚያስገኘው❓
፩ ፭ #ኛ እግዚአብሔር አንደኛውን ትእዛዝ (ከኔ በቀር ሌሎች አማልክትን አታምልክ የሚለውን ትእዛዝ) ያዘዘበት ምክኒያት ምንድን ነበር ❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ድረስ በ👇👇👇👇👇
@abenma
@abenma
በኩል ይላኩልን
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የነገረ_ማርያም ጥያቄዎች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ማርያም ማለት እመ ብዙሐን ማለት ሲሆን በዕብራይስጥ ማሪያም በአርብኛ መሪሃም ተብላ ትጠራለች::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ #ማርያም የሚለው ስም #አብርሃም ከሚለው ስም ጋር ከጾታ ልዮነት ባሻገር በትርጉም ደረጃ አንድ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፫ #ኛ የኤልሳ ማሰሮ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ናት::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፬ #ኛ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የሰው ዘር ስለሆነች ጥንተ አብሶ ወይም የመጀመሪያ በደል ነክቷታል::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
፭ #ኛ_በመዝሙር 86 ላይ መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው ተብሎ የተነረው ለእመቤታችን ቀደምት አያቶቿ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ 44÷ ከቁር 1 እስከ ያለው ኃይለ ቃል ምን ምን ነገሮችን ያስረዳል❓
ሀ )የእመቤታችንን ዘላለማዊ ድንግልና
ለ)እመቤታችንን የወለደችሁ ቀዳሚ ተከታይ የሌለውን የአብን አንድያ ልጅ ወልድ እግዚአብሔርን ብቻ እንደሆነ::
ሐ) ከኢየሱስ ክርስቶስ በስተቀር ሌላ ልጅ ዳግመኛ እንዳልወለደች
መ)ሁሉም
፯ #ኛ_ከእመቤታችን የዘር ሐረግ ውስጥ የማይካተተው ነገድ የቱ ነው❓
ሀ) ነገደ ሌዊ
ለ) ነገደ ይሁዳ
ሐ) ነገደ ዳን
መ) ሀ ና ለ
፰ #ኛ_ድንግል በድንግልና ፀንሳ በድንግልና ትወልዳለች ብሎ የተነበየው ነቢይ ማን ነው❓
ሀ) ነብዮ ሳሙኤል
ለ)ነብዮ ኤርምያስ
ሐ)ነብዮ ኢሳይያስ
መ)ነብዮ ሐጌ
፱ እመቤታችን ለዮሴፍ የታጨችበት ምክንያት ምን ነበር❓
ሀ) ከውግረት እድትድን
ለ) ለጋብቻ
ሐ) ለጠባቂነት እና ለአገልጋይነት
መ) ከ "ለ" በስተቀር ሁሉም መልስ ነው
፲ #ኛ_ እመቤታችን በቤተ መቅደስ የኖረችው ለስንት ዓመታት ነው ❓
ሀ) ፲ ፪ ዓመታት
ለ) ፫ ዓመት ከ፫ ወር
ሐ) ለ፫ ዓመታት
መ)ለ፲ ፭ ዓመታት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለሰው ልጆች ድኅነት ያበረከተችሁን ትልቅ አስተዋጽኦ አብራራ(ሪ)❓
፲ ፪ #_ድንግል ማርያም በሦስት መሠረታዊ ነገሮች ንጽዕት ነች ::እነዚህ ሦስቱ መሠረታዊ ንጽዕናዋ የምን የምን ንጽዕና ናቸው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ)
፲ ፫ #እመቤታችን " እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትሁልድ ሁሉ ብጽህይት ይሉኛል" ሉቃ 1÷49 ብላ የተናገረችሁ ስለምንድነው? ትውልዱ #ሁሉ ያለችውስ የትኛውን ትውልድ ነው❓
፲ ፬ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አስቀድማ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር በፊት በአምላክ ዕሊና ታስባ ትኖር እንደነበር በትምህርቱ መሠረት ቅዱሳት መጻሕፍትን እያመሳከርክ አስረዳ (ጂ)❓
፲ ፭ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም #ጺዮን (አንባ መጠጊያ )ተብላ እንደምትጠራ ግልጥ ነው:: ስለሆነም መጻሕፍ ቅዱክ ጺዮን ብሎ ስለ #እመቤታችን ስለ ቅድስት ድንግል #ማርያም ከተናከራቸው ንግግሮች መካከል ቢያንስ ፫ቱን ጥቀስ(ሺ)❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ማርያም ማለት እመ ብዙሐን ማለት ሲሆን በዕብራይስጥ ማሪያም በአርብኛ መሪሃም ተብላ ትጠራለች::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ #ማርያም የሚለው ስም #አብርሃም ከሚለው ስም ጋር ከጾታ ልዮነት ባሻገር በትርጉም ደረጃ አንድ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፫ #ኛ የኤልሳ ማሰሮ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ናት::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፬ #ኛ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የሰው ዘር ስለሆነች ጥንተ አብሶ ወይም የመጀመሪያ በደል ነክቷታል::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
፭ #ኛ_በመዝሙር 86 ላይ መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው ተብሎ የተነረው ለእመቤታችን ቀደምት አያቶቿ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ 44÷ ከቁር 1 እስከ ያለው ኃይለ ቃል ምን ምን ነገሮችን ያስረዳል❓
ሀ )የእመቤታችንን ዘላለማዊ ድንግልና
ለ)እመቤታችንን የወለደችሁ ቀዳሚ ተከታይ የሌለውን የአብን አንድያ ልጅ ወልድ እግዚአብሔርን ብቻ እንደሆነ::
ሐ) ከኢየሱስ ክርስቶስ በስተቀር ሌላ ልጅ ዳግመኛ እንዳልወለደች
መ)ሁሉም
፯ #ኛ_ከእመቤታችን የዘር ሐረግ ውስጥ የማይካተተው ነገድ የቱ ነው❓
ሀ) ነገደ ሌዊ
ለ) ነገደ ይሁዳ
ሐ) ነገደ ዳን
መ) ሀ ና ለ
፰ #ኛ_ድንግል በድንግልና ፀንሳ በድንግልና ትወልዳለች ብሎ የተነበየው ነቢይ ማን ነው❓
ሀ) ነብዮ ሳሙኤል
ለ)ነብዮ ኤርምያስ
ሐ)ነብዮ ኢሳይያስ
መ)ነብዮ ሐጌ
፱ እመቤታችን ለዮሴፍ የታጨችበት ምክንያት ምን ነበር❓
ሀ) ከውግረት እድትድን
ለ) ለጋብቻ
ሐ) ለጠባቂነት እና ለአገልጋይነት
መ) ከ "ለ" በስተቀር ሁሉም መልስ ነው
፲ #ኛ_ እመቤታችን በቤተ መቅደስ የኖረችው ለስንት ዓመታት ነው ❓
ሀ) ፲ ፪ ዓመታት
ለ) ፫ ዓመት ከ፫ ወር
ሐ) ለ፫ ዓመታት
መ)ለ፲ ፭ ዓመታት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለሰው ልጆች ድኅነት ያበረከተችሁን ትልቅ አስተዋጽኦ አብራራ(ሪ)❓
፲ ፪ #_ድንግል ማርያም በሦስት መሠረታዊ ነገሮች ንጽዕት ነች ::እነዚህ ሦስቱ መሠረታዊ ንጽዕናዋ የምን የምን ንጽዕና ናቸው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ)
፲ ፫ #እመቤታችን " እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትሁልድ ሁሉ ብጽህይት ይሉኛል" ሉቃ 1÷49 ብላ የተናገረችሁ ስለምንድነው? ትውልዱ #ሁሉ ያለችውስ የትኛውን ትውልድ ነው❓
፲ ፬ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አስቀድማ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር በፊት በአምላክ ዕሊና ታስባ ትኖር እንደነበር በትምህርቱ መሠረት ቅዱሳት መጻሕፍትን እያመሳከርክ አስረዳ (ጂ)❓
፲ ፭ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም #ጺዮን (አንባ መጠጊያ )ተብላ እንደምትጠራ ግልጥ ነው:: ስለሆነም መጻሕፍ ቅዱክ ጺዮን ብሎ ስለ #እመቤታችን ስለ ቅድስት ድንግል #ማርያም ከተናከራቸው ንግግሮች መካከል ቢያንስ ፫ቱን ጥቀስ(ሺ)❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የባሕረ ሐሳብ ጥያቄዎች
#እውነት ወይም ሀሰት በማለት መልሱ፡፡
1 ካህናት አባቶች ባሕረ ሐሳብን የግድ መማር አለባቸው፡፡
2 ተንቀሳቃሽ በዓላት ዕለትን መሰረት ያደረጉ ናቸው፡፡
3 አንድ ሱባዔ 10 ቀናትን ይይዛል፡፡
4 ለፍጥረት ስድስተኛ ቀን የሆነው ዕለተ አርብ የቃሉ ትርጉም ማካፈያ ማለትነው፡፡
5 ታህሳስ ማለት ፈለገ ማለት ነው፡፡
#ትክክለኛውን መልስ ምረጡ፡፡
1 የባሕረ ሀሳብ ስያሜ መካከል የማይደበው የቱ ነው?
ሀ. ሐሳበ ዘመን
ለ. አቡሽሀር
ሐ. የዘመን ሂደት
መ. መርሐ እውር
2 ጥንተ አበቅቴ ስንት ነው?
ሀ. 7
ለ. 11
ሐ. 19
መ. 21
3 ከሚከተሉት መካከል የጌታችን ዓበይት በዓል የሆነው የቱ ነው?
ሀ. የጌታችን በዓለ ግርዘት
ለ. በዓለ እንቁጣጣሽ
ሐ. በዓለ ደብረ ታቦር
መ. በዓለ ጰራቅሊጦስ
4 ጥንተ ቀመር ተብሎ የሚጠራው ቀን፡
ሀ. ሰኞ
ለ.ማክሰኞ
ሐ.ረቡዕ
መ.ሰኑይ
5 ‹‹አማረ›› የሚል ትርጉም ያለው የወር ስያሜ የትኛው ነው?
ሀ. ሰኔ
ለ. ሀምሌ
ሐ. ነሀሴ
መ. መስከረም
#በትምህርቱ መሰረት ትክክለኛውን መልስ ስጡ፡፡
1 ቋሚ በዓላት ከሚባሉት ውስጥ ቢያንስ አራቱን ጥቀሱ፡፡
2 የጥንተ አበቅቴ እና የጥንተ መጥቅዕ ቀመር አዘጋጅ ቅዱስ አባት ማነው?
3 አውደ ዕለት የምንለው የቱን ቀን ነው?
4 የአንድ አመት አራት ክፍላተ ዘመን የምንላቸውን ዘርዝሩ፡፡ እያንዳንዳቸው ከመች እስከ መቼ አንደሆነ ጥቀሱ፡፡
5 መጋቢት ምን ከሚለው የግዕዝ ቃል የወጣ ነው? የወሩ ስያሜ ምንን ያመለክታል?
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇
@Midyam
@Midyam
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#እውነት ወይም ሀሰት በማለት መልሱ፡፡
1 ካህናት አባቶች ባሕረ ሐሳብን የግድ መማር አለባቸው፡፡
2 ተንቀሳቃሽ በዓላት ዕለትን መሰረት ያደረጉ ናቸው፡፡
3 አንድ ሱባዔ 10 ቀናትን ይይዛል፡፡
4 ለፍጥረት ስድስተኛ ቀን የሆነው ዕለተ አርብ የቃሉ ትርጉም ማካፈያ ማለትነው፡፡
5 ታህሳስ ማለት ፈለገ ማለት ነው፡፡
#ትክክለኛውን መልስ ምረጡ፡፡
1 የባሕረ ሀሳብ ስያሜ መካከል የማይደበው የቱ ነው?
ሀ. ሐሳበ ዘመን
ለ. አቡሽሀር
ሐ. የዘመን ሂደት
መ. መርሐ እውር
2 ጥንተ አበቅቴ ስንት ነው?
ሀ. 7
ለ. 11
ሐ. 19
መ. 21
3 ከሚከተሉት መካከል የጌታችን ዓበይት በዓል የሆነው የቱ ነው?
ሀ. የጌታችን በዓለ ግርዘት
ለ. በዓለ እንቁጣጣሽ
ሐ. በዓለ ደብረ ታቦር
መ. በዓለ ጰራቅሊጦስ
4 ጥንተ ቀመር ተብሎ የሚጠራው ቀን፡
ሀ. ሰኞ
ለ.ማክሰኞ
ሐ.ረቡዕ
መ.ሰኑይ
5 ‹‹አማረ›› የሚል ትርጉም ያለው የወር ስያሜ የትኛው ነው?
ሀ. ሰኔ
ለ. ሀምሌ
ሐ. ነሀሴ
መ. መስከረም
#በትምህርቱ መሰረት ትክክለኛውን መልስ ስጡ፡፡
1 ቋሚ በዓላት ከሚባሉት ውስጥ ቢያንስ አራቱን ጥቀሱ፡፡
2 የጥንተ አበቅቴ እና የጥንተ መጥቅዕ ቀመር አዘጋጅ ቅዱስ አባት ማነው?
3 አውደ ዕለት የምንለው የቱን ቀን ነው?
4 የአንድ አመት አራት ክፍላተ ዘመን የምንላቸውን ዘርዝሩ፡፡ እያንዳንዳቸው ከመች እስከ መቼ አንደሆነ ጥቀሱ፡፡
5 መጋቢት ምን ከሚለው የግዕዝ ቃል የወጣ ነው? የወሩ ስያሜ ምንን ያመለክታል?
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇
@Midyam
@Midyam
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የነገረ_ቅዱሳን ጥያቄዎች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ_ ቅዱስ የሚለው ቃል ቀደሰ ካለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጓሜውም የለ ፣ አከበረ ፣ ማለት ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_የቅዱሳን ቅድስናቸው የባህሪ ቅድስና ነው ::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፫ #ኛ_ "ዑሰት " ከ አሥሩ የቅዱሳን ማዕረጋት መካከል አይካተትም::
ሀ)እውነት ለ) ሐሰት
፬ #ኛ_ቅዱሳን የሚለው ገላጭ ለ ቅዱሳን #ሰዎች ብቻ የሚቀፀል ቅጽል ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
፭ #ኛ_ቅዱሳን ሰዎች ፈተና የሚገጥማቸው ከፍቃደ ሥጋቸው ብቻ ነው
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ከሚከተሉት ማዕረጋተ ቅዱሳን መካከል #በወጣኒነት ክፍል ውስጥ የማይመደበው ማዕረግ የቱ ❓
ሀ )ጽዋሜ (ዝምታ ፣ አርምሞ)
ለ )ልባዌ (ልብ ማድረግ )
ሐ ) ከዊነ እሳት
መ )አንብዕ
፯ #ኛ_መፍቀሬ ጥበብ የተባለው ቅዱስ ሰለሞን "ከሞተ አንበሳ ያልሞተ ውሻ ይሻላል" ብሎ ተናግሯል::ለመሆኑ በአንበሳና በውሻ የመሰላቸው እነማንን ነው ❓
ሀ ) ጻድቃንን
ለ ) ኃጢያንን
ሐ ) ጻድቃንን እና ኃጥያንን
መ ) ኃጥያንንና ኃጥያንን
፰ #ኛ_የቅዱሳ መላዕክት አገልግሎት ያልሆነው የቱ ነው❓
ሀ) ማማለድ (መለመን)
ለ) ማበርታት ፣ማጽናናት
ሐ) መቅጣት
መ) ሁሉም
፱ #ኛ_ነገረ ቅዱሳን ሲባል ከቅዱሳን ሰዎች ባሻገር ሊያጠቃልል የሚገባው እነ ማንን ነው ❓
ሀ) ቅዱሳት መላእክት
ለ) ቅዱሳት መካናትን
ሐ) ቅዱሳት መጻሕፍትን
መ) ሁሉንም
፲ #ኛ_ ለቅዱሳን ሁሉ ሊቀርብ የሚገባው የስግደት ዓይነት የቱ ነው ❓
ሀ) የፀጋ ወይም የአክብሮት ስግደት
ለ) የአምልኮት ወይም የባህሪ ስግደት
ሐ) የአስተብርኮ ስግደት
መ) ከእግዚአብሔር በስተቀር ለማንም አይሰገድም
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_ቅዱሳን ፈተና የሚገጥማቸው ከነማነው ❓
፲ ፪ #_አስሩ የቅዱሳን መዐረጋት በሦስት ክፍል ይከፈላሉ ::ምን ምን ተብለው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ)
፲ ፫ #ኛ ቅዱሳን ከአፀደ ሥጋ ባሻገር በአፀደ ነፍስ ጭምር እንደሚያማልዱ ቅዱሳት መጻሕፍትን በመጥቀስ አስረዳ(ጂ)❓
፲ ፬ #ኛ ሦስቱን የመላክት ከተማ ስም ማን ማን ይባላሉ?የመላእክቱ የነገድ ስምና ሹማምንቶቻቸውስ እነማን ናቸው❓
፲ ፭ #_ቅዱሳንን ማክበር #እግዚአብሔርን ማክበር ማለት እንደሆነ በራስህ (ሺ) አረዳድና አገላጽ በአጭሩ አስረዳ(ጂ)❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ_ ቅዱስ የሚለው ቃል ቀደሰ ካለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጓሜውም የለ ፣ አከበረ ፣ ማለት ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_የቅዱሳን ቅድስናቸው የባህሪ ቅድስና ነው ::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፫ #ኛ_ "ዑሰት " ከ አሥሩ የቅዱሳን ማዕረጋት መካከል አይካተትም::
ሀ)እውነት ለ) ሐሰት
፬ #ኛ_ቅዱሳን የሚለው ገላጭ ለ ቅዱሳን #ሰዎች ብቻ የሚቀፀል ቅጽል ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
፭ #ኛ_ቅዱሳን ሰዎች ፈተና የሚገጥማቸው ከፍቃደ ሥጋቸው ብቻ ነው
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ከሚከተሉት ማዕረጋተ ቅዱሳን መካከል #በወጣኒነት ክፍል ውስጥ የማይመደበው ማዕረግ የቱ ❓
ሀ )ጽዋሜ (ዝምታ ፣ አርምሞ)
ለ )ልባዌ (ልብ ማድረግ )
ሐ ) ከዊነ እሳት
መ )አንብዕ
፯ #ኛ_መፍቀሬ ጥበብ የተባለው ቅዱስ ሰለሞን "ከሞተ አንበሳ ያልሞተ ውሻ ይሻላል" ብሎ ተናግሯል::ለመሆኑ በአንበሳና በውሻ የመሰላቸው እነማንን ነው ❓
ሀ ) ጻድቃንን
ለ ) ኃጢያንን
ሐ ) ጻድቃንን እና ኃጥያንን
መ ) ኃጥያንንና ኃጥያንን
፰ #ኛ_የቅዱሳ መላዕክት አገልግሎት ያልሆነው የቱ ነው❓
ሀ) ማማለድ (መለመን)
ለ) ማበርታት ፣ማጽናናት
ሐ) መቅጣት
መ) ሁሉም
፱ #ኛ_ነገረ ቅዱሳን ሲባል ከቅዱሳን ሰዎች ባሻገር ሊያጠቃልል የሚገባው እነ ማንን ነው ❓
ሀ) ቅዱሳት መላእክት
ለ) ቅዱሳት መካናትን
ሐ) ቅዱሳት መጻሕፍትን
መ) ሁሉንም
፲ #ኛ_ ለቅዱሳን ሁሉ ሊቀርብ የሚገባው የስግደት ዓይነት የቱ ነው ❓
ሀ) የፀጋ ወይም የአክብሮት ስግደት
ለ) የአምልኮት ወይም የባህሪ ስግደት
ሐ) የአስተብርኮ ስግደት
መ) ከእግዚአብሔር በስተቀር ለማንም አይሰገድም
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_ቅዱሳን ፈተና የሚገጥማቸው ከነማነው ❓
፲ ፪ #_አስሩ የቅዱሳን መዐረጋት በሦስት ክፍል ይከፈላሉ ::ምን ምን ተብለው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ)
፲ ፫ #ኛ ቅዱሳን ከአፀደ ሥጋ ባሻገር በአፀደ ነፍስ ጭምር እንደሚያማልዱ ቅዱሳት መጻሕፍትን በመጥቀስ አስረዳ(ጂ)❓
፲ ፬ #ኛ ሦስቱን የመላክት ከተማ ስም ማን ማን ይባላሉ?የመላእክቱ የነገድ ስምና ሹማምንቶቻቸውስ እነማን ናቸው❓
፲ ፭ #_ቅዱሳንን ማክበር #እግዚአብሔርን ማክበር ማለት እንደሆነ በራስህ (ሺ) አረዳድና አገላጽ በአጭሩ አስረዳ(ጂ)❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የሥነ _ፍጥረት ጥያቄዎች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #ኛ_ ሥነ ማለት ያማረ ፣ የተዋበ ፣ የተቆነጀ ማለት ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_እግዚአብሔርን ፍጥረታትን ከመፍጠር ያረፈው በዕለተ እሁድ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
3 #ቅዱሳን መላእክት የተፈጠሩት ከእሳት እና ከነፋስ ነው::
ሀ)እውነት ለ) ሐሰት
4 #የቅዱሳን መላእክት ነገድ ፲ ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
5 #በገቢር(በሥራ) የተፈጠረ ፍጥረት የሰው ልጅ ብቻ ነው
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ!!
6 #ኛ_ከሚከተሉት መካከል የእሁድ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው❓
ሀ አፈር
ለ ጠፈር
ሐ እጽዋት
መ መልስ የለም።
7 #_በነቢብ (በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው❓
ሀ መላእክት
ለ ብርሃን
ሐ እሳት
መ መሬት
8 #_የኃይላት አለቃቸው ማነው❓
ሀ ቅዱስ ሚካኤል
ለ ቅዱስ ገብርኤል
ሐ ቅዱስ ሱሪያል
መ ቅዱስ አናንኤል
9 #_ከጠፈር በላይ የሚገኘው ብጥብጥ ውኃ ምን ተብሎ ይጠራል❓
ሀ ባቢል
ለ ውቂያኖስ
ሐ ሀኖስ
መ ሰማይ
10 #_እግዚአብሔር አምላክ በዕለተ ሰኑይ(ሰኞ) ስንት ፍጥረታትን ፈጠረ❓
ሀ ምንም አልፈጠረም
ለ አንድ
ሐ ሁለት
መ ስምንት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_አራቱን ባህሪያተ ሥጋ በመባል የሚታወቁት እነማን ናቸው❓
፲ ፪ #_አራቱ በህሪያተ ሥጋ በእግዚአብሔር ባህሪያት ይመሰላሉ ::እንዴት የትኛው የትኛውን ባህሪውን ይመስላል የሚሉትን አስረዱ❓
፲ ፫ #ኪሩቤልና ሡራፌል የተሰኙት ነገደ መላእክት የእግዚአብሔርን ይሸከማሉ::ለመሆኑ እንዴት #እግዚአብሔርን ችለውት ነው የሚሸከሙት? በኮርሱ በተሰጠው ምሳሌ መሠረት አስረዱ ❓
፲ ፬ #_ሥነ _ፍጥረታት የተፈጠሩበትን ሦስት ዐላማዎች አስረዱ❓
፲ ፭ #_ጨለማ_የእግዚአብሔር ባህሪ እንዴት አንደሚገልጥ በትምህርቱ መሠረት አስረዱ❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #ኛ_ ሥነ ማለት ያማረ ፣ የተዋበ ፣ የተቆነጀ ማለት ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_እግዚአብሔርን ፍጥረታትን ከመፍጠር ያረፈው በዕለተ እሁድ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
3 #ቅዱሳን መላእክት የተፈጠሩት ከእሳት እና ከነፋስ ነው::
ሀ)እውነት ለ) ሐሰት
4 #የቅዱሳን መላእክት ነገድ ፲ ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
5 #በገቢር(በሥራ) የተፈጠረ ፍጥረት የሰው ልጅ ብቻ ነው
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ!!
6 #ኛ_ከሚከተሉት መካከል የእሁድ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው❓
ሀ አፈር
ለ ጠፈር
ሐ እጽዋት
መ መልስ የለም።
7 #_በነቢብ (በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው❓
ሀ መላእክት
ለ ብርሃን
ሐ እሳት
መ መሬት
8 #_የኃይላት አለቃቸው ማነው❓
ሀ ቅዱስ ሚካኤል
ለ ቅዱስ ገብርኤል
ሐ ቅዱስ ሱሪያል
መ ቅዱስ አናንኤል
9 #_ከጠፈር በላይ የሚገኘው ብጥብጥ ውኃ ምን ተብሎ ይጠራል❓
ሀ ባቢል
ለ ውቂያኖስ
ሐ ሀኖስ
መ ሰማይ
10 #_እግዚአብሔር አምላክ በዕለተ ሰኑይ(ሰኞ) ስንት ፍጥረታትን ፈጠረ❓
ሀ ምንም አልፈጠረም
ለ አንድ
ሐ ሁለት
መ ስምንት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_አራቱን ባህሪያተ ሥጋ በመባል የሚታወቁት እነማን ናቸው❓
፲ ፪ #_አራቱ በህሪያተ ሥጋ በእግዚአብሔር ባህሪያት ይመሰላሉ ::እንዴት የትኛው የትኛውን ባህሪውን ይመስላል የሚሉትን አስረዱ❓
፲ ፫ #ኪሩቤልና ሡራፌል የተሰኙት ነገደ መላእክት የእግዚአብሔርን ይሸከማሉ::ለመሆኑ እንዴት #እግዚአብሔርን ችለውት ነው የሚሸከሙት? በኮርሱ በተሰጠው ምሳሌ መሠረት አስረዱ ❓
፲ ፬ #_ሥነ _ፍጥረታት የተፈጠሩበትን ሦስት ዐላማዎች አስረዱ❓
፲ ፭ #_ጨለማ_የእግዚአብሔር ባህሪ እንዴት አንደሚገልጥ በትምህርቱ መሠረት አስረዱ❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#ትምህርተ ሃይማኖት ጥያቄዎች
#አዘጋጅ :- አቤኔ ዘር ማሙሸት
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ መታመን ለማመን የሚሰጥ ተግባራዊ መልስ ነው።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፪ #ኛ ሃይማኖት ለዚህ ዓለም ፈጣሪ ገዢ አስተዳዳሪ አለው ብሎ ማመን ነው።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፫ #ኛ አንድ ሰው በድንጋይ ቢያምን ሃይማኖት ይባላል።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፬ #ኛ ዶግማ ሊሻሻል ሊቀየር ሊለወጥ ከሁኔታዎች ጋር አብሮ ሊሄድ የሚችል ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ነው።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፭ #ኛ ሥላሴ አንድ እና ሦስት ናቸው።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
#ትክክለኛውን መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ የጸጋ ምሥጢር የሆነው የቱ ነው?
ሀ) ምሥጢረ ሥላሴ
ለ) ምሥጢረ ሥጋዌ
ሐ) ምሥጢረ ጥምቀት
መ) ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን
፯ #ኛ ለምሥጢረ ሥላሴ ምሳሌ የሆነው ሥነ–ፍጥረት የቱ ነው?
ሀ) ፀሐይ
ለ) አሳ
ሐ) የማክሰኞ እርሻ
መ) ሁሉም መልስ ናቸው።
፰ #ኛ የአምላክን ሰው የመሆን ምሥጢር የሚናገረው ምሥጢር የቱ ነው?
ሀ ምሥጢረ ሥላሴ
ለ ምሥጢረ ቁርባን
ሐ ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን
መ ምሥጢረ ሥጋዌ
፱ #ኛ የሥላሴ ሦስትነት የሆነው የቱ ነው?
ሀ) በአገዛዝ
ለ) በሥልጣን
ሐ) በገጽ
መ) በሕልውና
፲ #ኛ አምላክ እንዴት ሰው ሆነ?
ሀ ) በህድረት
ለ ) በተዋሕዶ
ሐ) ውላጤ
መ) በትድምርት
#በትምህርቱ መሠረት በአጭሩ አስረዱ
፲ ፩ #ኛ የጋለ ብረት ነገረ ተዋሕዶን የሚየስረዳው እንዴት ነው❓
፲፪ #ኛ ሚጠት ማለት ምን ማለት ነው? አምላክ በሚጠት ሰው አለመሆኑን አስረዱ።
፲ ፫ #ኛ አምላክ ለምን ሰው ሆነ❓
፲ ፬ #ኛ "ኑ እንውረድ አንዱ የአንዱን ቋንቋ እንዳይሰማ ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።" ዘፍ 11:7 ይህ ኃይለ ቃል ምሥጢረ ሥላሴን እንዴት እንደሚያስረዳ አብራሩ።
፩ ፭ #ኛ የሥላሴን የስም፣ የግብር እና የአካል ሦስትነት አስረዱ?
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ድረስ በ👇👇👇👇👇
@abenma
@abenma
በኩል ይላኩልን
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#አዘጋጅ :- አቤኔ ዘር ማሙሸት
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ መታመን ለማመን የሚሰጥ ተግባራዊ መልስ ነው።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፪ #ኛ ሃይማኖት ለዚህ ዓለም ፈጣሪ ገዢ አስተዳዳሪ አለው ብሎ ማመን ነው።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፫ #ኛ አንድ ሰው በድንጋይ ቢያምን ሃይማኖት ይባላል።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፬ #ኛ ዶግማ ሊሻሻል ሊቀየር ሊለወጥ ከሁኔታዎች ጋር አብሮ ሊሄድ የሚችል ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ነው።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፭ #ኛ ሥላሴ አንድ እና ሦስት ናቸው።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
#ትክክለኛውን መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ የጸጋ ምሥጢር የሆነው የቱ ነው?
ሀ) ምሥጢረ ሥላሴ
ለ) ምሥጢረ ሥጋዌ
ሐ) ምሥጢረ ጥምቀት
መ) ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን
፯ #ኛ ለምሥጢረ ሥላሴ ምሳሌ የሆነው ሥነ–ፍጥረት የቱ ነው?
ሀ) ፀሐይ
ለ) አሳ
ሐ) የማክሰኞ እርሻ
መ) ሁሉም መልስ ናቸው።
፰ #ኛ የአምላክን ሰው የመሆን ምሥጢር የሚናገረው ምሥጢር የቱ ነው?
ሀ ምሥጢረ ሥላሴ
ለ ምሥጢረ ቁርባን
ሐ ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን
መ ምሥጢረ ሥጋዌ
፱ #ኛ የሥላሴ ሦስትነት የሆነው የቱ ነው?
ሀ) በአገዛዝ
ለ) በሥልጣን
ሐ) በገጽ
መ) በሕልውና
፲ #ኛ አምላክ እንዴት ሰው ሆነ?
ሀ ) በህድረት
ለ ) በተዋሕዶ
ሐ) ውላጤ
መ) በትድምርት
#በትምህርቱ መሠረት በአጭሩ አስረዱ
፲ ፩ #ኛ የጋለ ብረት ነገረ ተዋሕዶን የሚየስረዳው እንዴት ነው❓
፲፪ #ኛ ሚጠት ማለት ምን ማለት ነው? አምላክ በሚጠት ሰው አለመሆኑን አስረዱ።
፲ ፫ #ኛ አምላክ ለምን ሰው ሆነ❓
፲ ፬ #ኛ "ኑ እንውረድ አንዱ የአንዱን ቋንቋ እንዳይሰማ ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።" ዘፍ 11:7 ይህ ኃይለ ቃል ምሥጢረ ሥላሴን እንዴት እንደሚያስረዳ አብራሩ።
፩ ፭ #ኛ የሥላሴን የስም፣ የግብር እና የአካል ሦስትነት አስረዱ?
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ድረስ በ👇👇👇👇👇
@abenma
@abenma
በኩል ይላኩልን
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የነገረ_ማርያም ጥያቄዎች ምላሾች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ማርያም ማለት እመ ብዙሐን ማለት ሲሆን በዕብራይስጥ ማሪያም በአርብኛ መሪሃም ተብላ ትጠራለች::
ሀ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ #ማርያም የሚለው ስም #አብርሃም ከሚለው ስም ጋር ከጾታ ልዮነት ባሻገር በትርጉም ደረጃ አንድ ነው::
ሀ) ✅እውነት ለ) ሐሰት
#ማርያም ማለት:- እመ ብዙኃን ፣የብዙኃን እናት ማለት ነው
#አብርሃም:- ማለት አበ ብዙኃን፣ የብዙኃን አባት ማለት ነው
፫ #ኛ የኤልሳ ማሰሮ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ናት::
ሀ) ✅እውነት ለ) ሐሰት
የኤልሳ ማሰሮ በውስጧ አጣፋጭ ጨው ተገኝቶባታል ከእመቤታችንም እናንተ የዓለም ጨው ናችሁ ብሎ ማጣፈጥን ለቅዱሳን የሰጠ የአዳምንም ሕይወት በከበረ ሞቱ ያጣፈጠ የአማናዊው #ጨው የክርስቶስ መገኛ ሆናለችና የኤልሳ ማሰሮ #የእመቤታችን ምሳሌዋ ነች
፬ #ኛ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የሰው ዘር ስለሆነች ጥንተ አብሶ ወይም የመጀመሪያ በደል ነክቷታል::
ሀ) እውነት ለ)✅ሐሰት
ምንም እንኳን እመቤታችን የሰው ዘር ብትሆንም በመንፈስ ቅዱስ ልዮ ጠብቆት ከጥንተ አብሶ(ከመጀመሪያው በደል) የነጻች ሆናለች::ወርቅ የእመቤታችን ምሳሌ ነው ::ወርቅ መገኛው ከመሬት ከጭቃ ውስጥ ነው ከጭቃ መገኘቱ ግን ወርቅነቱን አያስቀረውም እመቤታችንም በኃጢያት ጭቃ ከተነከሩ ሰዎች የተገኘች የሰው ፍጡር ብትሆንም ነገር ግን ጭቃው ያላቆሸሻት #ንጹዑ_ወርቅ ነችና ጥንተ አብሶ የለባትም፣ አልነካትም::
፭ #ኛ_በመዝሙር 86 ላይ መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው ተብሎ የተነረው ለእመቤታችን ቀደምት አያቶቿ ነው::
ሀ) ✅እውነት ለ) ሐሰት
መጻሕፍትን ለገዛ ጥፋታቸው ያጣምማሉ እንደተባለው ይህንንም ኀሠይለ ቃል አጣመው በወንድ አንቀጽ ቢቀይሩትም እንደ ጥንቱ መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው ነው የሚለው ::ይህም ሰሸለ እመቤታችን ቅደምት አያቶች ከፍታና ቅድስና የሚናገር አንቀጽ ነው ::
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ 44÷ ከቁር 1 እስከ ያለው ኃይለ ቃል ምን ምን ነገሮችን ያስረዳል❓
ሀ )የእመቤታችንን ዘላለማዊ ድንግልና
ለ)እመቤታችንን የወለደችሁ ቀዳሚ ተከታይ የሌለውን የአብን አንድያ ልጅ ወልድ እግዚአብሔርን ብቻ እንደሆነ::
ሐ) ከኢየሱስ ክርስቶስ በስተቀር ሌላ ልጅ ዳግመኛ እንዳልወለደች
መ)✅ሁሉም
፯ #ኛ_ከእመቤታችን የዘር ሐረግ ውስጥ የማይካተተው ነገድ የቱ ነው❓
ሀ) ነገደ ሌዊ
ለ) ነገደ ይሁዳ
ሐ) ✅ነገደ ዳን
መ) ሀ ና ለ
፰ #ኛ_ድንግል በድንግልና ፀንሳ በድንግልና ትወልዳለች ብሎ የተነበየው ነቢይ ማን ነው❓
ሀ) ነብዮ ሳሙኤል
ለ)ነብዮ ኤርምያስ
ሐ)✅ነብዮ ኢሳይያስ
መ)ነብዮ ሐጌ
፱ እመቤታችን ለዮሴፍ የታጨችበት ምክንያት ምን ነበር❓
ሀ) ከውግረት እድትድን
ለ) ለጋብቻ
ሐ) ለጠባቂነት እና ለአገልጋይነት
መ) ✅ ከ "ለ" በስተቀር ሁሉም መልስ ነው
፲ #ኛ_ እመቤታችን በቤተ መቅደስ የኖረችው ለስንት ዓመታት ነው ❓
ሀ)✅ ፲ ፪ ዓመታት
ለ) ፫ ዓመት ከ፫ ወር
ሐ) ለ፫ ዓመታት
መ)ለ፲ ፭ ዓመታት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለሰው ልጆች ድኅነት ያበረከተችሁን ትልቅ አስተዋጽኦ አብራራ(ሪ)❓
#መልስ
#ንጽሕናዋን ጠብቃ በመገኘቷ
#ፍቃዶን ስትጠየቅ እሺ ብላ ለድኅነተ ዓለም ምክንያት በመሆነኗ
፲ ፪ #_ድንግል ማርያም በሦስት መሠረታዊ ነገሮች ንጽዕት ነች ::እነዚህ ሦስቱ መሠረታዊ ንጽዕናዋ የምን የምን ንጽዕና ናቸው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ)
#በሥጋዋ (ንጽ ሥጋ )
#በነፍሷ (ንጽኃ ነፍስ )
#በሀሳቧ ( ንጽኃ ልቡና )
፲ ፫ #እመቤታችን " እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትሁልድ ሁሉ ብጽህይት ይሉኛል" ሉቃ 1÷49 ብላ የተናገረችሁ ስለምንድነው? ትውልዱ #ሁሉ ያለችውስ የትኛውን ትውልድ ነው❓
#ይህን የለችሁ
👉ነቢይት ሰለሆነች የወደፊቱን የማወቅ ፀጋ ስላላት እና በተሰጣት ፀጋ እንደ ሰጣት እንደ ፈጣሪዋ አዋቂ ስለሆነች
ትሁልድ ሁሉ ያለችው ደግሞ አማኝ ትውልድ ሁሉ ማለቷ ሲሆን በመጨረሻ ግን ክብሯ ሲገለጥ ሁሉም ትውልድ እንደሚያመሰግናት አውቃ ይህን አለች
፲ ፬ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አስቀድማ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር በፊት በአምላክ ዕሊና ታስባ ትኖር እንደነበር በትምህርቱ መሠረት ቅዱሳት መጻሕፍትን እያመሳከርክ አስረዳ (ጂ)❓
#መልስ
."እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓለም ሳይፈጠር በአምላክ እሊና ታስባ ትኖር ነቀር::፡ ለዚህመሸ "ያልተሰራ አካሌን አይኖችህ አዩኝ ፡ የተፈጠሩ ቀኖቸ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይኖር በመፅሐፍ ተፃፈ" መዝ 138:16
ስለዚህ ዓለም ሳይፈጠር ሁሉም ከተፃፈ እመቤታችንም ተፅፋ ታስባለች ማለት ነው፡፡፡ቅዱሳን ነቢያት(ኤርምያስንና መጥምቁ ዮሐንስን ) ብንመለከት አሰቀድሞ ስለሚያውቃቸው መስክሮላቸዋል፡፡
" በሆድ ሳልሠራህ አውቄሃለሁ፥ ከማኅፀንም ሳትወጣ ቀድሼሃለሁ፥ ለአሕዛብም ነቢይ አድርጌሃለሁ። " (ኤር1:5)
ስለዚህ የሁሉ አዋቂ ጌታ እግዚአብሔር አስቀድሞ ሰው መሆኑ ከታወቀና ከታሰበ እመቤታችን መታሰብዋን አይዘነጋም፡፡፡
"፤ #ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን።" (ወደ ኤፌሶን ሰዎች 1: 4) "፤ ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን።"
(ወደ ኤፌሶን ሰዎች 1: 4)
#15.እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም "ጽዮን" ተብላ የምትጠራበት የመ/ቅዱስ ጥቅስ፡
"ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፥ በውስጥዋም ሰው ተወለደ፤ እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት።"
(መዝ 87:5)
" የአስጨናቂዎችሽም ልጆች አንገታቸውን ደፍተው ወደ አንቺ ይመጣሉ፥ የናቁሽም ሁሉ ወደ እግርሽ ጫማ ይሰግዳሉ፤ የእግዚአብሔርም ከተማ፥ የእስራኤል ቅዱስ የሆንሽ ጽዮን ይሉሻል። "
(ኢሳ60:14)
" ለጽዮን ታዳጊ ይመጣል፥ በያዕቆብም ዘንድ ከኃጢአት ለሚርቁ፥ ይላል እግዚአብሔር። "
(ኢሳ59:20
#በመልሶቹ ዙሪያ ሀሳብ አስተያየት ካላችሁ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ማርያም ማለት እመ ብዙሐን ማለት ሲሆን በዕብራይስጥ ማሪያም በአርብኛ መሪሃም ተብላ ትጠራለች::
ሀ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ #ማርያም የሚለው ስም #አብርሃም ከሚለው ስም ጋር ከጾታ ልዮነት ባሻገር በትርጉም ደረጃ አንድ ነው::
ሀ) ✅እውነት ለ) ሐሰት
#ማርያም ማለት:- እመ ብዙኃን ፣የብዙኃን እናት ማለት ነው
#አብርሃም:- ማለት አበ ብዙኃን፣ የብዙኃን አባት ማለት ነው
፫ #ኛ የኤልሳ ማሰሮ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ናት::
ሀ) ✅እውነት ለ) ሐሰት
የኤልሳ ማሰሮ በውስጧ አጣፋጭ ጨው ተገኝቶባታል ከእመቤታችንም እናንተ የዓለም ጨው ናችሁ ብሎ ማጣፈጥን ለቅዱሳን የሰጠ የአዳምንም ሕይወት በከበረ ሞቱ ያጣፈጠ የአማናዊው #ጨው የክርስቶስ መገኛ ሆናለችና የኤልሳ ማሰሮ #የእመቤታችን ምሳሌዋ ነች
፬ #ኛ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የሰው ዘር ስለሆነች ጥንተ አብሶ ወይም የመጀመሪያ በደል ነክቷታል::
ሀ) እውነት ለ)✅ሐሰት
ምንም እንኳን እመቤታችን የሰው ዘር ብትሆንም በመንፈስ ቅዱስ ልዮ ጠብቆት ከጥንተ አብሶ(ከመጀመሪያው በደል) የነጻች ሆናለች::ወርቅ የእመቤታችን ምሳሌ ነው ::ወርቅ መገኛው ከመሬት ከጭቃ ውስጥ ነው ከጭቃ መገኘቱ ግን ወርቅነቱን አያስቀረውም እመቤታችንም በኃጢያት ጭቃ ከተነከሩ ሰዎች የተገኘች የሰው ፍጡር ብትሆንም ነገር ግን ጭቃው ያላቆሸሻት #ንጹዑ_ወርቅ ነችና ጥንተ አብሶ የለባትም፣ አልነካትም::
፭ #ኛ_በመዝሙር 86 ላይ መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው ተብሎ የተነረው ለእመቤታችን ቀደምት አያቶቿ ነው::
ሀ) ✅እውነት ለ) ሐሰት
መጻሕፍትን ለገዛ ጥፋታቸው ያጣምማሉ እንደተባለው ይህንንም ኀሠይለ ቃል አጣመው በወንድ አንቀጽ ቢቀይሩትም እንደ ጥንቱ መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው ነው የሚለው ::ይህም ሰሸለ እመቤታችን ቅደምት አያቶች ከፍታና ቅድስና የሚናገር አንቀጽ ነው ::
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ 44÷ ከቁር 1 እስከ ያለው ኃይለ ቃል ምን ምን ነገሮችን ያስረዳል❓
ሀ )የእመቤታችንን ዘላለማዊ ድንግልና
ለ)እመቤታችንን የወለደችሁ ቀዳሚ ተከታይ የሌለውን የአብን አንድያ ልጅ ወልድ እግዚአብሔርን ብቻ እንደሆነ::
ሐ) ከኢየሱስ ክርስቶስ በስተቀር ሌላ ልጅ ዳግመኛ እንዳልወለደች
መ)✅ሁሉም
፯ #ኛ_ከእመቤታችን የዘር ሐረግ ውስጥ የማይካተተው ነገድ የቱ ነው❓
ሀ) ነገደ ሌዊ
ለ) ነገደ ይሁዳ
ሐ) ✅ነገደ ዳን
መ) ሀ ና ለ
፰ #ኛ_ድንግል በድንግልና ፀንሳ በድንግልና ትወልዳለች ብሎ የተነበየው ነቢይ ማን ነው❓
ሀ) ነብዮ ሳሙኤል
ለ)ነብዮ ኤርምያስ
ሐ)✅ነብዮ ኢሳይያስ
መ)ነብዮ ሐጌ
፱ እመቤታችን ለዮሴፍ የታጨችበት ምክንያት ምን ነበር❓
ሀ) ከውግረት እድትድን
ለ) ለጋብቻ
ሐ) ለጠባቂነት እና ለአገልጋይነት
መ) ✅ ከ "ለ" በስተቀር ሁሉም መልስ ነው
፲ #ኛ_ እመቤታችን በቤተ መቅደስ የኖረችው ለስንት ዓመታት ነው ❓
ሀ)✅ ፲ ፪ ዓመታት
ለ) ፫ ዓመት ከ፫ ወር
ሐ) ለ፫ ዓመታት
መ)ለ፲ ፭ ዓመታት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለሰው ልጆች ድኅነት ያበረከተችሁን ትልቅ አስተዋጽኦ አብራራ(ሪ)❓
#መልስ
#ንጽሕናዋን ጠብቃ በመገኘቷ
#ፍቃዶን ስትጠየቅ እሺ ብላ ለድኅነተ ዓለም ምክንያት በመሆነኗ
፲ ፪ #_ድንግል ማርያም በሦስት መሠረታዊ ነገሮች ንጽዕት ነች ::እነዚህ ሦስቱ መሠረታዊ ንጽዕናዋ የምን የምን ንጽዕና ናቸው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ)
#በሥጋዋ (ንጽ ሥጋ )
#በነፍሷ (ንጽኃ ነፍስ )
#በሀሳቧ ( ንጽኃ ልቡና )
፲ ፫ #እመቤታችን " እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትሁልድ ሁሉ ብጽህይት ይሉኛል" ሉቃ 1÷49 ብላ የተናገረችሁ ስለምንድነው? ትውልዱ #ሁሉ ያለችውስ የትኛውን ትውልድ ነው❓
#ይህን የለችሁ
👉ነቢይት ሰለሆነች የወደፊቱን የማወቅ ፀጋ ስላላት እና በተሰጣት ፀጋ እንደ ሰጣት እንደ ፈጣሪዋ አዋቂ ስለሆነች
ትሁልድ ሁሉ ያለችው ደግሞ አማኝ ትውልድ ሁሉ ማለቷ ሲሆን በመጨረሻ ግን ክብሯ ሲገለጥ ሁሉም ትውልድ እንደሚያመሰግናት አውቃ ይህን አለች
፲ ፬ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አስቀድማ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር በፊት በአምላክ ዕሊና ታስባ ትኖር እንደነበር በትምህርቱ መሠረት ቅዱሳት መጻሕፍትን እያመሳከርክ አስረዳ (ጂ)❓
#መልስ
."እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓለም ሳይፈጠር በአምላክ እሊና ታስባ ትኖር ነቀር::፡ ለዚህመሸ "ያልተሰራ አካሌን አይኖችህ አዩኝ ፡ የተፈጠሩ ቀኖቸ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይኖር በመፅሐፍ ተፃፈ" መዝ 138:16
ስለዚህ ዓለም ሳይፈጠር ሁሉም ከተፃፈ እመቤታችንም ተፅፋ ታስባለች ማለት ነው፡፡፡ቅዱሳን ነቢያት(ኤርምያስንና መጥምቁ ዮሐንስን ) ብንመለከት አሰቀድሞ ስለሚያውቃቸው መስክሮላቸዋል፡፡
" በሆድ ሳልሠራህ አውቄሃለሁ፥ ከማኅፀንም ሳትወጣ ቀድሼሃለሁ፥ ለአሕዛብም ነቢይ አድርጌሃለሁ። " (ኤር1:5)
ስለዚህ የሁሉ አዋቂ ጌታ እግዚአብሔር አስቀድሞ ሰው መሆኑ ከታወቀና ከታሰበ እመቤታችን መታሰብዋን አይዘነጋም፡፡፡
"፤ #ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን።" (ወደ ኤፌሶን ሰዎች 1: 4) "፤ ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን።"
(ወደ ኤፌሶን ሰዎች 1: 4)
#15.እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም "ጽዮን" ተብላ የምትጠራበት የመ/ቅዱስ ጥቅስ፡
"ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፥ በውስጥዋም ሰው ተወለደ፤ እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት።"
(መዝ 87:5)
" የአስጨናቂዎችሽም ልጆች አንገታቸውን ደፍተው ወደ አንቺ ይመጣሉ፥ የናቁሽም ሁሉ ወደ እግርሽ ጫማ ይሰግዳሉ፤ የእግዚአብሔርም ከተማ፥ የእስራኤል ቅዱስ የሆንሽ ጽዮን ይሉሻል። "
(ኢሳ60:14)
" ለጽዮን ታዳጊ ይመጣል፥ በያዕቆብም ዘንድ ከኃጢአት ለሚርቁ፥ ይላል እግዚአብሔር። "
(ኢሳ59:20
#በመልሶቹ ዙሪያ ሀሳብ አስተያየት ካላችሁ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የሥነ _ፍጥረት ጥያቄዎች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #ኛ_ ሥነ ማለት ያማረ ፣ የተዋበ ፣ የተቆነጀ ማለት ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_እግዚአብሔርን ፍጥረታትን ከመፍጠር ያረፈው በዕለተ እሁድ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
3 #ቅዱሳን መላእክት የተፈጠሩት ከእሳት እና ከነፋስ ነው::
ሀ)እውነት ለ) ሐሰት
4 #የቅዱሳን መላእክት ነገድ ፲ ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
5 #በገቢር(በሥራ) የተፈጠረ ፍጥረት የሰው ልጅ ብቻ ነው
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ!!
6 #ኛ_ከሚከተሉት መካከል የእሁድ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው❓
ሀ አፈር
ለ ጠፈር
ሐ እጽዋት
መ መልስ የለም።
7 #_በነቢብ (በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው❓
ሀ መላእክት
ለ ብርሃን
ሐ እሳት
መ መሬት
8 #_የኃይላት አለቃቸው ማነው❓
ሀ ቅዱስ ሚካኤል
ለ ቅዱስ ገብርኤል
ሐ ቅዱስ ሱሪያል
መ ቅዱስ አናንኤል
9 #_ከጠፈር በላይ የሚገኘው ብጥብጥ ውኃ ምን ተብሎ ይጠራል❓
ሀ ባቢል
ለ ውቂያኖስ
ሐ ሀኖስ
መ ሰማይ
10 #_እግዚአብሔር አምላክ በዕለተ ሰኑይ(ሰኞ) ስንት ፍጥረታትን ፈጠረ❓
ሀ ምንም አልፈጠረም
ለ አንድ
ሐ ሁለት
መ ስምንት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_አራቱን ባህሪያተ ሥጋ በመባል የሚታወቁት እነማን ናቸው❓
፲ ፪ #_አራቱ በህሪያተ ሥጋ በእግዚአብሔር ባህሪያት ይመሰላሉ ::እንዴት የትኛው የትኛውን ባህሪውን ይመስላል የሚሉትን አስረዱ❓
፲ ፫ #ኪሩቤልና ሡራፌል የተሰኙት ነገደ መላእክት የእግዚአብሔርን ዙፋን ይሸከማሉ::ለመሆኑ እንዴት #እግዚአብሔርን ችለውት ነው የሚሸከሙት? በምሳሌ መሠረት አስረዱ ❓
፲ ፬ #_ሥነ _ፍጥረታት የተፈጠሩበትን ሦስት ዐላማዎች አስረዱ❓
፲ ፭ #_ጨለማ_የእግዚአብሔር ባህሪ እንዴት አንደሚገልጥ በትምህርቱ መሠረት አስረዱ❓
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #ኛ_ ሥነ ማለት ያማረ ፣ የተዋበ ፣ የተቆነጀ ማለት ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_እግዚአብሔርን ፍጥረታትን ከመፍጠር ያረፈው በዕለተ እሁድ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
3 #ቅዱሳን መላእክት የተፈጠሩት ከእሳት እና ከነፋስ ነው::
ሀ)እውነት ለ) ሐሰት
4 #የቅዱሳን መላእክት ነገድ ፲ ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
5 #በገቢር(በሥራ) የተፈጠረ ፍጥረት የሰው ልጅ ብቻ ነው
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ!!
6 #ኛ_ከሚከተሉት መካከል የእሁድ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው❓
ሀ አፈር
ለ ጠፈር
ሐ እጽዋት
መ መልስ የለም።
7 #_በነቢብ (በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው❓
ሀ መላእክት
ለ ብርሃን
ሐ እሳት
መ መሬት
8 #_የኃይላት አለቃቸው ማነው❓
ሀ ቅዱስ ሚካኤል
ለ ቅዱስ ገብርኤል
ሐ ቅዱስ ሱሪያል
መ ቅዱስ አናንኤል
9 #_ከጠፈር በላይ የሚገኘው ብጥብጥ ውኃ ምን ተብሎ ይጠራል❓
ሀ ባቢል
ለ ውቂያኖስ
ሐ ሀኖስ
መ ሰማይ
10 #_እግዚአብሔር አምላክ በዕለተ ሰኑይ(ሰኞ) ስንት ፍጥረታትን ፈጠረ❓
ሀ ምንም አልፈጠረም
ለ አንድ
ሐ ሁለት
መ ስምንት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_አራቱን ባህሪያተ ሥጋ በመባል የሚታወቁት እነማን ናቸው❓
፲ ፪ #_አራቱ በህሪያተ ሥጋ በእግዚአብሔር ባህሪያት ይመሰላሉ ::እንዴት የትኛው የትኛውን ባህሪውን ይመስላል የሚሉትን አስረዱ❓
፲ ፫ #ኪሩቤልና ሡራፌል የተሰኙት ነገደ መላእክት የእግዚአብሔርን ዙፋን ይሸከማሉ::ለመሆኑ እንዴት #እግዚአብሔርን ችለውት ነው የሚሸከሙት? በምሳሌ መሠረት አስረዱ ❓
፲ ፬ #_ሥነ _ፍጥረታት የተፈጠሩበትን ሦስት ዐላማዎች አስረዱ❓
፲ ፭ #_ጨለማ_የእግዚአብሔር ባህሪ እንዴት አንደሚገልጥ በትምህርቱ መሠረት አስረዱ❓
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የነገረ_ድኅነት ጥያቄዎች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ሰው ለመዳን ማመኑ ብቻ በቂ ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ ከእናታችን ከቅድስት ድንግል #ማርያም በተለየ አካሉ ተወልዶ ያዳነን #እግዚአብሔር አብ ነው::
ሀ) ሐሰት ለ) እውነት
፫ #ኛ ድኅነት አንድ ጊዜ በጌታችን በመድኃታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት በዕለተ አርብ ስለተፈፀመልን እኛ የሰው ልጆች ለመዳን ምንም ጥረተ ማድረግ አይጠበቅብንም
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፬ #ኛ የሰው ልጅ የዳነው በመለኮት እና በሥጋ ፍጹም ተዋህዶ ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
፭ #ኛ የሰው ልጅ በተፈፀመለት የድኀነት ሥራ ያልተመለሰለት ጸጋዎች አሉ::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#በአጭሩ መልሱ
፮ #ኛ በቃሉ ብቻ ዳኑ ብሎ ማዳን ሲችል ስለምን ሰው ሆኖ ሊያድነን ወደደ❓
፯ #ኛ አንድ ሰው ለመዳን የሚያስፈልገውን መሠረታዊ ነገሮች ምን ምን ናቸው ❓በዝርዝር አስረዳ(ጂ)❓
፰ #ኛ መዳኃኔዓለም ክርስቶስ የግል አዳኝ ሳይሆን የዓለም መድኃን እንደሆነ በቅዱስ ወንጌል ምስክርነት አስረዳ(ጂ)❓
፱ #ኛ ሰው ጨርሶ ዳነ የሚባለው መቼ ነው❓
፲ #ኛ "መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ የሐዋሥራ 4÷12 ሲል ምን ለማለት ፈልጎ ነው ❓አብራሩ።
#መልሶቻችሁን
@Amtcombot
ላይ ይላኩልን ::
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ሰው ለመዳን ማመኑ ብቻ በቂ ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ ከእናታችን ከቅድስት ድንግል #ማርያም በተለየ አካሉ ተወልዶ ያዳነን #እግዚአብሔር አብ ነው::
ሀ) ሐሰት ለ) እውነት
፫ #ኛ ድኅነት አንድ ጊዜ በጌታችን በመድኃታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት በዕለተ አርብ ስለተፈፀመልን እኛ የሰው ልጆች ለመዳን ምንም ጥረተ ማድረግ አይጠበቅብንም
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፬ #ኛ የሰው ልጅ የዳነው በመለኮት እና በሥጋ ፍጹም ተዋህዶ ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
፭ #ኛ የሰው ልጅ በተፈፀመለት የድኀነት ሥራ ያልተመለሰለት ጸጋዎች አሉ::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#በአጭሩ መልሱ
፮ #ኛ በቃሉ ብቻ ዳኑ ብሎ ማዳን ሲችል ስለምን ሰው ሆኖ ሊያድነን ወደደ❓
፯ #ኛ አንድ ሰው ለመዳን የሚያስፈልገውን መሠረታዊ ነገሮች ምን ምን ናቸው ❓በዝርዝር አስረዳ(ጂ)❓
፰ #ኛ መዳኃኔዓለም ክርስቶስ የግል አዳኝ ሳይሆን የዓለም መድኃን እንደሆነ በቅዱስ ወንጌል ምስክርነት አስረዳ(ጂ)❓
፱ #ኛ ሰው ጨርሶ ዳነ የሚባለው መቼ ነው❓
፲ #ኛ "መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ የሐዋሥራ 4÷12 ሲል ምን ለማለት ፈልጎ ነው ❓አብራሩ።
#መልሶቻችሁን
@Amtcombot
ላይ ይላኩልን ::
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የነገረ_ድኅነት ጥያቄ #መልሶች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ሐሰት
#ምክንያቱም :-ሰው ለመዳን ከማመን ያለፈ የተግባር ሰው (ምግባራትን እና ምሥጢራትን የሚፈጽም) መሆን አለበት:: ምግባራት የሚባሉትም በዋናነት #ጾም #ጸሎት #ስግደት #ምጽዋት ሲሆኑ ምሥጢራቱም #ምሥጢረ_ሜሮን #ቅዱስ_ጥምቀት እና #ቅዱስ_ቁርባን ይጠቀሳሉ #ሃይማኖት ያለ #ምግባራት ጥቅም አልባ የሞተ ነው::
"፤ ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ #ከሥራ (ከምግባራት )የተለየ እምነት የሞተ ነው።" (የያዕቆብ መልእክት 2: 26)
፪ #ኛ ሐሰት
#ምክንያቱም :-በተለየ አካሉ #ከእመቤታችን ከቅድስት #ድንግል_ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሶ ነፍስን ተስቶ በፍጽም ተዋህዶ #ተወልዶ ያዳነን ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ ነውና:: #በምስጢረ ሥላሴ ትምህርታችን #አብ አባት #ወልድ ልጅ #መንፈስ ቅዱስ ሰራፂ ብለን ተምረናል እንዲህም እናምናለን:: ቅዱሳት መጻሕፍትም በተዋህዶ ተወልዶ ያዳነን ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ መሆኑን በስፋት ይነግሩናል:: ለምሳሌ "እግዚአብሔር አንድያ #ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶልና" ዮሐ3÷16
፫ #ኛ ሐሰት
#ምክንያቱም :- ምንም እንኳን ድኅነት በዕለተ አርብ በቀራኒዮ አደባባይ አንድ ጊዜ ተፈጽሞ ለሰው ልጆች የተሰጠ ቢሆንም ከዚህ ከተሰጠው ድኅነት ግን ለመካፈል ሰው የራሱን ጥረት ማድረግ ይገባዋል። ድኅነት በእግዚአብሔር ዘንድ የተፈጸመ ስለሆነ ብቻ ሰው ሁሉ ያመነውም ያላመነውም በግዴታ ይድናል ማለት አይደለም:: ለመዳን የወደደ ብቻ ከተፈፀመለት የድኅነት ሥራ በምግባራት ተሳትፎ ድኅነትን ያገኛል:: ስለዚህ በድኅነት ውስጥ ሰውም ሊፈጽመው የሚገባ ሂደት ነው::
"፤ ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ሁልጊዜ #እንደ_ታዘዛችሁ፥ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ፥ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ #የራሳችሁን_መዳን_ፈጽሙ፤"
(ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 2: 12)
ልናስተውለው የሚገባን #የታዘዛችሁትን_በመፈጸም የምትለዋ እና #የራሳችሁን_መዳን_ፈጽሙ የምትለዋን ነው
በመሆኑም የእራሳችንን መዳን መፈጸም የምንችለው እና ከተሰራልን የድኅነት ሥራ የምንካፈለው የታዘዝነውን በመፈፀም ነው:: #የታዘዝነውም 10ቱ ትዕዛዛት 6ቱ ቃላተ ወንጌል ናቸው እነዚህን ለመፈፀም ደግሞ ጊዜ ዘመን ያስፈልገናል:: ይህ ደግሞ ድኅነት በሂደት የሚፈፀም እንጂ በአንድ ቀን በአንድ ቦታ በሰዓት ጌታን በመቀበል ብቻ አለመሆኑን ያስገነዝበናል:: በጥቅሉ ለመዳን ሰው የራሱ ድርሻን መወጣት ይገባዋል።
፬ #ኛ እውነት
፭ #ኛ ሐሰት
ምክንያቱም:-ያልተመለሰለት ጸጋ የለምና::
ፀጋ:-
ልጅነትን:- ከእንግዲ ወዲ ባሮች አትባሉም
ወራሽነትን:-
ገዢነትን(ሥልጣንን):- ግዛ ንዳ የተባለሁ ዓለምና በዓለም ያሉትን ነገሮች ሁሉ ዛሬም ሰው ከትዕዛዙ ካልራቀ ሕጉን ከጠበቀ ከተፈጥሮ ሁሉ በላይ መግዛት መንዳት የሚችልና ሥልጣኑ ያለው መሆኑን በቅዱሳን ሕይወት መመልከት ይቻላል::
#በአጭሩ መልሱ
፮ #ኛ #ስለ_ፍጽም_ፍቅሩ
#ለካሳ ለቤዛ
#የዲያብሎስ ጥበብ #በጥበቡ #ለመሻር
#ለምሳሌነት_ለአራያነት
#ድኅነት ሥርዓት ስላለው…
፯ #ኛ #ማመን
#ሥራ (ምግባራት)
#ምሥጢራትን መፈጸም ማር 16:16 ዮሐ 6:54
፰ #ኛ "፤ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ #በእርሱም ቍስል #እኛ ተፈወስን።"
(ትንቢተ ኢሳይያስ 53: 5)
"፤ #እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ #ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም #የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።"
(ትንቢተ ኢሳይያስ 53: 6)
ነብዩ ስለ እኔ ብቻ አላለም #እኛ ብሎ አብዝቶ ተናገረ እንጂ:: እኛ ብሎ አብዝቶ መናገሩ የዓለምን ኃጢያት የተሸከመ የዓለም መድኀን መሆኑን ሲገልጥ ነው::
"እነሆ #የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ #የእግዚአብሔር_በግ።"
(የዮሐንስ ወንጌል 1: 29)
፱ #ኛ #መንግስቱን_ሲወርስ_ስሙን_ሲቀድስ
፲ #ኛ ማዳን የእግዚአብሔር የባሕርይ ገንዘቡ ነው ማለት እንጂ ቅዱሳን አያድኑም ወይም መድኀኒት አይባሉም ለማለት አይደለም:: በቅዱስ መጽሐፍ ሰዎች ሆነው አዳኝ ተብለው የተጠሩ አሉ #ለምሳሌ "፤ የእስራኤልም ልጆች ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ #እግዚአብሔርም_የሚያድናቸውን_አዳኝ የካሌብን የታናሽ ወንድሙን የቄኔዝን ልጅ #ጎቶንያልን_አስነሣላቸው።"
(መጽሐፈ መሳፍንት 3: 9) ይህ የሚያሳየው እግዚአብሔር ቅዱሳን ሰዎችን አዳኝ መድኀኒት አድርጎ እንደሚያስነሳ ነው:: መዳን በሌላ በማንም የለም ማለቱ የቅዱሳን አዳኝነት (መድኀኒትነት) ጠፍቶት አይደለም:: ቅዱሳን የጸጋ አዳኝ ናቸው:: ጸጋ ደግሞ ከእግዚአብሔር የተሰጠ ፣የተቸረ ፣የተለገሰ ስጦታ ማለት ነው:: ስለዚህ ቅዱሳን መድኀኒት ቢባሉ በስጦታ ያገኙት ነው። "#እድንበት ዘንድ ከሰማይ በታች የተሰጠን #ሌላ ስም የለም" ማለቱ ደግሞ ቅዱሳን ሲያድኑም በእራሳቸው ኃይል ሳይሆን ማዳንን በሰጣቸው በፈጣሪያቸው ስም ነው ማለቱ ነው:: ቅዱሳን መላእክት አዳኝ (መድኅኒት )ናቸው። ስማቸው ስመ እግዚአብሔር ተሸክሞልና:: ስለሆነም ቅዱስ ሚካኤል አዳነ ማለት እግዚአብሔር አደነ ማለት ነው ቅዱስ ጳውሎስና ቅዱስ ጴጥሮስ (ቅዱሳን ሰዎችም) ቢያድኑ የፈጣሪን ስሙን ጠርተው ነው "፤ ጴጥሮስ ግን፦ ብርና ወርቅ የለኝም፤ ይህን ያለኝን ግን እሰጥሃለሁ፤ #በናዝሬቱ_በኢየሱስ_ክርስቶስ_ስም ተነሣና ተመላለስ አለው።"
(የሐዋርያት ሥራ 3: 6)
ከዚህም ባሻገር ቅዱሳን ወደ ቅድስና ሲጠሩ ስማቸው ይለወጣል ስመ እግዚአብሔርም ይሆናል:: በመሆኑ እነርሱም በስማቸው ማዳን ይቻላቸዋል "፤ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ #በእኔ_የሚያምን_እኔ_የማደርገውን_ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል፤ #ከዚህም_የሚበልጥ_ያደርጋል፥" (የዮሐንስ ወንጌል 14: 12)
ከእርሱ አብልጦ የሚሰራ የለም ነገር ግን በስሙ ላመኑ እርሱ ያደረገውን ሁሉ የማድረግ ሥልጣን አላቸው ማለቱ ነው።
ይቆየን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ሐሰት
#ምክንያቱም :-ሰው ለመዳን ከማመን ያለፈ የተግባር ሰው (ምግባራትን እና ምሥጢራትን የሚፈጽም) መሆን አለበት:: ምግባራት የሚባሉትም በዋናነት #ጾም #ጸሎት #ስግደት #ምጽዋት ሲሆኑ ምሥጢራቱም #ምሥጢረ_ሜሮን #ቅዱስ_ጥምቀት እና #ቅዱስ_ቁርባን ይጠቀሳሉ #ሃይማኖት ያለ #ምግባራት ጥቅም አልባ የሞተ ነው::
"፤ ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ #ከሥራ (ከምግባራት )የተለየ እምነት የሞተ ነው።" (የያዕቆብ መልእክት 2: 26)
፪ #ኛ ሐሰት
#ምክንያቱም :-በተለየ አካሉ #ከእመቤታችን ከቅድስት #ድንግል_ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሶ ነፍስን ተስቶ በፍጽም ተዋህዶ #ተወልዶ ያዳነን ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ ነውና:: #በምስጢረ ሥላሴ ትምህርታችን #አብ አባት #ወልድ ልጅ #መንፈስ ቅዱስ ሰራፂ ብለን ተምረናል እንዲህም እናምናለን:: ቅዱሳት መጻሕፍትም በተዋህዶ ተወልዶ ያዳነን ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ መሆኑን በስፋት ይነግሩናል:: ለምሳሌ "እግዚአብሔር አንድያ #ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶልና" ዮሐ3÷16
፫ #ኛ ሐሰት
#ምክንያቱም :- ምንም እንኳን ድኅነት በዕለተ አርብ በቀራኒዮ አደባባይ አንድ ጊዜ ተፈጽሞ ለሰው ልጆች የተሰጠ ቢሆንም ከዚህ ከተሰጠው ድኅነት ግን ለመካፈል ሰው የራሱን ጥረት ማድረግ ይገባዋል። ድኅነት በእግዚአብሔር ዘንድ የተፈጸመ ስለሆነ ብቻ ሰው ሁሉ ያመነውም ያላመነውም በግዴታ ይድናል ማለት አይደለም:: ለመዳን የወደደ ብቻ ከተፈፀመለት የድኅነት ሥራ በምግባራት ተሳትፎ ድኅነትን ያገኛል:: ስለዚህ በድኅነት ውስጥ ሰውም ሊፈጽመው የሚገባ ሂደት ነው::
"፤ ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ሁልጊዜ #እንደ_ታዘዛችሁ፥ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ፥ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ #የራሳችሁን_መዳን_ፈጽሙ፤"
(ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 2: 12)
ልናስተውለው የሚገባን #የታዘዛችሁትን_በመፈጸም የምትለዋ እና #የራሳችሁን_መዳን_ፈጽሙ የምትለዋን ነው
በመሆኑም የእራሳችንን መዳን መፈጸም የምንችለው እና ከተሰራልን የድኅነት ሥራ የምንካፈለው የታዘዝነውን በመፈፀም ነው:: #የታዘዝነውም 10ቱ ትዕዛዛት 6ቱ ቃላተ ወንጌል ናቸው እነዚህን ለመፈፀም ደግሞ ጊዜ ዘመን ያስፈልገናል:: ይህ ደግሞ ድኅነት በሂደት የሚፈፀም እንጂ በአንድ ቀን በአንድ ቦታ በሰዓት ጌታን በመቀበል ብቻ አለመሆኑን ያስገነዝበናል:: በጥቅሉ ለመዳን ሰው የራሱ ድርሻን መወጣት ይገባዋል።
፬ #ኛ እውነት
፭ #ኛ ሐሰት
ምክንያቱም:-ያልተመለሰለት ጸጋ የለምና::
ፀጋ:-
ልጅነትን:- ከእንግዲ ወዲ ባሮች አትባሉም
ወራሽነትን:-
ገዢነትን(ሥልጣንን):- ግዛ ንዳ የተባለሁ ዓለምና በዓለም ያሉትን ነገሮች ሁሉ ዛሬም ሰው ከትዕዛዙ ካልራቀ ሕጉን ከጠበቀ ከተፈጥሮ ሁሉ በላይ መግዛት መንዳት የሚችልና ሥልጣኑ ያለው መሆኑን በቅዱሳን ሕይወት መመልከት ይቻላል::
#በአጭሩ መልሱ
፮ #ኛ #ስለ_ፍጽም_ፍቅሩ
#ለካሳ ለቤዛ
#የዲያብሎስ ጥበብ #በጥበቡ #ለመሻር
#ለምሳሌነት_ለአራያነት
#ድኅነት ሥርዓት ስላለው…
፯ #ኛ #ማመን
#ሥራ (ምግባራት)
#ምሥጢራትን መፈጸም ማር 16:16 ዮሐ 6:54
፰ #ኛ "፤ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ #በእርሱም ቍስል #እኛ ተፈወስን።"
(ትንቢተ ኢሳይያስ 53: 5)
"፤ #እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ #ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም #የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።"
(ትንቢተ ኢሳይያስ 53: 6)
ነብዩ ስለ እኔ ብቻ አላለም #እኛ ብሎ አብዝቶ ተናገረ እንጂ:: እኛ ብሎ አብዝቶ መናገሩ የዓለምን ኃጢያት የተሸከመ የዓለም መድኀን መሆኑን ሲገልጥ ነው::
"እነሆ #የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ #የእግዚአብሔር_በግ።"
(የዮሐንስ ወንጌል 1: 29)
፱ #ኛ #መንግስቱን_ሲወርስ_ስሙን_ሲቀድስ
፲ #ኛ ማዳን የእግዚአብሔር የባሕርይ ገንዘቡ ነው ማለት እንጂ ቅዱሳን አያድኑም ወይም መድኀኒት አይባሉም ለማለት አይደለም:: በቅዱስ መጽሐፍ ሰዎች ሆነው አዳኝ ተብለው የተጠሩ አሉ #ለምሳሌ "፤ የእስራኤልም ልጆች ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ #እግዚአብሔርም_የሚያድናቸውን_አዳኝ የካሌብን የታናሽ ወንድሙን የቄኔዝን ልጅ #ጎቶንያልን_አስነሣላቸው።"
(መጽሐፈ መሳፍንት 3: 9) ይህ የሚያሳየው እግዚአብሔር ቅዱሳን ሰዎችን አዳኝ መድኀኒት አድርጎ እንደሚያስነሳ ነው:: መዳን በሌላ በማንም የለም ማለቱ የቅዱሳን አዳኝነት (መድኀኒትነት) ጠፍቶት አይደለም:: ቅዱሳን የጸጋ አዳኝ ናቸው:: ጸጋ ደግሞ ከእግዚአብሔር የተሰጠ ፣የተቸረ ፣የተለገሰ ስጦታ ማለት ነው:: ስለዚህ ቅዱሳን መድኀኒት ቢባሉ በስጦታ ያገኙት ነው። "#እድንበት ዘንድ ከሰማይ በታች የተሰጠን #ሌላ ስም የለም" ማለቱ ደግሞ ቅዱሳን ሲያድኑም በእራሳቸው ኃይል ሳይሆን ማዳንን በሰጣቸው በፈጣሪያቸው ስም ነው ማለቱ ነው:: ቅዱሳን መላእክት አዳኝ (መድኅኒት )ናቸው። ስማቸው ስመ እግዚአብሔር ተሸክሞልና:: ስለሆነም ቅዱስ ሚካኤል አዳነ ማለት እግዚአብሔር አደነ ማለት ነው ቅዱስ ጳውሎስና ቅዱስ ጴጥሮስ (ቅዱሳን ሰዎችም) ቢያድኑ የፈጣሪን ስሙን ጠርተው ነው "፤ ጴጥሮስ ግን፦ ብርና ወርቅ የለኝም፤ ይህን ያለኝን ግን እሰጥሃለሁ፤ #በናዝሬቱ_በኢየሱስ_ክርስቶስ_ስም ተነሣና ተመላለስ አለው።"
(የሐዋርያት ሥራ 3: 6)
ከዚህም ባሻገር ቅዱሳን ወደ ቅድስና ሲጠሩ ስማቸው ይለወጣል ስመ እግዚአብሔርም ይሆናል:: በመሆኑ እነርሱም በስማቸው ማዳን ይቻላቸዋል "፤ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ #በእኔ_የሚያምን_እኔ_የማደርገውን_ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል፤ #ከዚህም_የሚበልጥ_ያደርጋል፥" (የዮሐንስ ወንጌል 14: 12)
ከእርሱ አብልጦ የሚሰራ የለም ነገር ግን በስሙ ላመኑ እርሱ ያደረገውን ሁሉ የማድረግ ሥልጣን አላቸው ማለቱ ነው።
ይቆየን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#የነገረ_ቅዱሳን ጥያቄዎች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ_ ቅዱስ የሚለው ቃል ቀደሰ ካለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጓሜውም የተለየ፣ የተበረ ፣ ማለት ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_የቅዱሳን ቅድስናቸው የባህሪ ቅድስና ነው ::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፫ #ኛ_ "ሁሰት " ከ አሥሩ የቅዱሳን ማዕረጋት መካከል አይካተትም::
ሀ)እውነት ለ) ሐሰት
፬ #ኛ_ቅዱሳን የሚለው ገላጭ ለ ቅዱሳን #ሰዎች ብቻ የሚቀፀል ቅጽል ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
፭ #ኛ_ቅዱሳን ሰዎች ፈተና የሚገጥማቸው ከፍቃደ ሥጋቸው ብቻ ነው።
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ከሚከተሉት ማዕረጋተ ቅዱሳን መካከል #በወጣኒነት ክፍል ውስጥ የማይመደበው ማዕረግ የቱ ❓
ሀ )ጽዋሜ (ዝምታ ፣ አርምሞ)
ለ )ልባዌ (ልብ ማድረግ )
ሐ ) ከዊነ እሳት
መ )አንብዕ
፯ #ኛ_መፍቀሬ ጥበብ የተባለው ቅዱስ ሰለሞን "ከሞተ አንበሳ ያልሞተ ውሻ ይሻላል" ብሎ ተናግሯል:: ለመሆኑ በአንበሳና በውሻ የመሰላቸው እነማንን ነው ❓
ሀ ) ጻድቃንን
ለ ) ኃጢያንን
ሐ ) ጻድቃንን እና ኃጥያንን
መ ) ኃጥያንንና ኃጥያንን
፰ #ኛ_የቅዱሳ መላዕክት አገልግሎት ያልሆነው የቱ ነው❓
ሀ) ማማለድ (መለመን)
ለ) ማበርታት ፣ማጽናናት
ሐ) መቅጣት
መ) ሁሉም
፱ #ኛ_ነገረ ቅዱሳን ሲባል ከቅዱሳን ሰዎች ባሻገር ሊያጠቃልል የሚገባው እነ ማንን ነው ❓
ሀ) ቅዱሳት መላእክት
ለ) ቅዱሳት መካናትን
ሐ) ቅዱሳት መጻሕፍትን
መ) ሁሉንም
፲ #ኛ_ ለቅዱሳን ሁሉ ሊቀርብ የሚገባው የስግደት ዓይነት የቱ ነው ❓
ሀ) የጸጋ ወይም የአክብሮት ስግደት
ለ) የአምልኮት ወይም የባህሪ ስግደት አማልክት ዘበጸጋ ናቸውና
ሐ) ከእግዚአብሔር በስተቀር ለማንም አይሰገድም
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_ቅዱሳን ፈተና የሚገጥማቸው ከነማነው ❓
፲ ፪ #_አስሩ የቅዱሳን መዐረጋት በሦስት ክፍል ይከፈላሉ ::ምን ምን ተብለው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ) ።
፲ ፫ #ኛ ቅዱሳን ከአፀደ ሥጋ ባሻገር በአፀደ ነፍስ ጭምር እንደሚያማልዱ ቅዱሳት መጻሕፍትን በመጥቀስ አስረዳ(ጂ)❓
፲ ፬ #ኛ ሦስቱን የመላክት ከተማ ስም ማን ማን ይባላሉ❓
፲ ፭ #_ቅዱሳንን ማክበር #እግዚአብሔርን ማክበር ማለት እንደሆነ በራስህ (ሺ) አረዳድና አገላጽ በአጭሩ አስረዳ(ጂ)❓
#መልሶቻችሁን
👇👇👇👇👇👇👇
@Amtcombot
@Amtcombot
ላይ ይላኩልን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ_ ቅዱስ የሚለው ቃል ቀደሰ ካለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጓሜውም የተለየ፣ የተበረ ፣ ማለት ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_የቅዱሳን ቅድስናቸው የባህሪ ቅድስና ነው ::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፫ #ኛ_ "ሁሰት " ከ አሥሩ የቅዱሳን ማዕረጋት መካከል አይካተትም::
ሀ)እውነት ለ) ሐሰት
፬ #ኛ_ቅዱሳን የሚለው ገላጭ ለ ቅዱሳን #ሰዎች ብቻ የሚቀፀል ቅጽል ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
፭ #ኛ_ቅዱሳን ሰዎች ፈተና የሚገጥማቸው ከፍቃደ ሥጋቸው ብቻ ነው።
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ከሚከተሉት ማዕረጋተ ቅዱሳን መካከል #በወጣኒነት ክፍል ውስጥ የማይመደበው ማዕረግ የቱ ❓
ሀ )ጽዋሜ (ዝምታ ፣ አርምሞ)
ለ )ልባዌ (ልብ ማድረግ )
ሐ ) ከዊነ እሳት
መ )አንብዕ
፯ #ኛ_መፍቀሬ ጥበብ የተባለው ቅዱስ ሰለሞን "ከሞተ አንበሳ ያልሞተ ውሻ ይሻላል" ብሎ ተናግሯል:: ለመሆኑ በአንበሳና በውሻ የመሰላቸው እነማንን ነው ❓
ሀ ) ጻድቃንን
ለ ) ኃጢያንን
ሐ ) ጻድቃንን እና ኃጥያንን
መ ) ኃጥያንንና ኃጥያንን
፰ #ኛ_የቅዱሳ መላዕክት አገልግሎት ያልሆነው የቱ ነው❓
ሀ) ማማለድ (መለመን)
ለ) ማበርታት ፣ማጽናናት
ሐ) መቅጣት
መ) ሁሉም
፱ #ኛ_ነገረ ቅዱሳን ሲባል ከቅዱሳን ሰዎች ባሻገር ሊያጠቃልል የሚገባው እነ ማንን ነው ❓
ሀ) ቅዱሳት መላእክት
ለ) ቅዱሳት መካናትን
ሐ) ቅዱሳት መጻሕፍትን
መ) ሁሉንም
፲ #ኛ_ ለቅዱሳን ሁሉ ሊቀርብ የሚገባው የስግደት ዓይነት የቱ ነው ❓
ሀ) የጸጋ ወይም የአክብሮት ስግደት
ለ) የአምልኮት ወይም የባህሪ ስግደት አማልክት ዘበጸጋ ናቸውና
ሐ) ከእግዚአብሔር በስተቀር ለማንም አይሰገድም
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_ቅዱሳን ፈተና የሚገጥማቸው ከነማነው ❓
፲ ፪ #_አስሩ የቅዱሳን መዐረጋት በሦስት ክፍል ይከፈላሉ ::ምን ምን ተብለው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ) ።
፲ ፫ #ኛ ቅዱሳን ከአፀደ ሥጋ ባሻገር በአፀደ ነፍስ ጭምር እንደሚያማልዱ ቅዱሳት መጻሕፍትን በመጥቀስ አስረዳ(ጂ)❓
፲ ፬ #ኛ ሦስቱን የመላክት ከተማ ስም ማን ማን ይባላሉ❓
፲ ፭ #_ቅዱሳንን ማክበር #እግዚአብሔርን ማክበር ማለት እንደሆነ በራስህ (ሺ) አረዳድና አገላጽ በአጭሩ አስረዳ(ጂ)❓
#መልሶቻችሁን
👇👇👇👇👇👇👇
@Amtcombot
@Amtcombot
ላይ ይላኩልን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#የነገረ_ቅዱሳን ጥያቄዎች ትክክለኛ ምላሾች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ_ ቅዱስ የሚለው ቃል ቀደሰ ካለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጓሜውም የተለየ ፣ የተከበረ ፣ ማለት ነው::
ሀ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_የቅዱሳን ቅድስናቸው የባህሪ ቅድስና ነው ::
ሀ) እውነት ለ)✅ ሐሰት
ምክንያቱም:- #የባህሪ ቅድስና ያለው እግዚአብሔር ብቻ ነው
፫ #ኛ_ "ሁሰት" ከ አሥሩ የቅዱሳን ማዕረጋት መካከል አይካተትም::
ሀ)እውነት ለ)✅ ሐሰት
፬ #ኛ_ቅዱሳን የሚለው ገላጭ ለ ቅዱሳን #ሰዎች ብቻ የሚቀፀል ቅጽል ነው::
ሀ) እውነት ለ)✅ሐሰት
ምክንያቱም :-ከቅዱሳን ሰዎች ባሻገር
#ለቅዱሳን መላእክት
#ለቅዱሳን መጻሕፍት
#ለቅዱሳን መካናት ይቀጸላልና
፭ #ኛ_ቅዱሳን ሰዎች ፈተና የሚገጥማቸው ከፍቃደ ሥጋቸው ብቻ ነው
ሀ) እውነት ለ) ✅ሐሰት
ከፍቃደ ሥጋ ብቻ ሳይሆን #ለበረከት_ከእግዚአብሔር ለማሰናከል #ከሰይጣን #ከአላዊያን ነገስታት #ከጠንቆዮች ጭምር ይገጥማቸዋልና
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ከሚከተሉት ማዕረጋተ ቅዱሳን መካከል #በወጣኒነት ክፍል ውስጥ የማይመደበው ማዕረግ የቱ ❓
ሀ )ጽዋሜ (ዝምታ ፣ አርምሞ)
ለ )ልባዌ (ልብ ማድረግ )
ሐ ) ✅ከዊነ እሳት
መ )አንብዕ
ሐ)በፍጽምነት የሚገኝ ማዕረግ ነው
፯ #ኛ_መፍቀሬ ጥበብ የተባለው ቅዱስ ሰለሞን "ከሞተ አንበሳ ያልሞተ ውሻ ይሻላል" ብሎ ተናግሯል:: ለመሆኑ በአንበሳና በውሻ የመሰላቸው እነማንን ነው ❓
ሀ ) ጻድቃንን
ለ ) ✅ኃጥዐንን
ሐ ) ጻድቃንን እና ኃጥዐንን
፰ #ኛ_የቅዱሳን መላእክት አገልግሎት የሆነው የቱ ነው❓
ሀ) ማማለድ (መለመን)
ለ) ማበርታት ፣ማጽናናት
ሐ) መቅጣት
መ) ✅ሁሉም
፱ #ኛ_ነገረ ቅዱሳን ሲባል ከቅዱሳን ሰዎች ባሻገር ሊያጠቃልል የሚገባው እነ ማንን ነው ❓
ሀ) ቅዱሳት መላእክት
ለ) ቅዱሳት መካናትን
ሐ) ቅዱሳት መጻሕፍትን
መ) ✅ሁሉንም
፲ #ኛ_ ለቅዱሳን ሁሉ ሊቀርብ የሚገባው የስግደት ዓይነት የቱ ነው ❓
ሀ) ✅የጸጋ ወይም የአክብሮት ስግደት
ለ) የአምልኮት ወይም የባህሪ ስግደት
ሐ) የአስተብርኮ ስግደት
መ) ከእግዚአብሔር በስተቀር ለማንም አይሰገድም
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_ቅዱሳን ፈተና የሚገጥማቸው ከነማነው ❓
#መልስ
#ከእግዚአብሔር ለበረከት
#ከሥጋ ፍቃዳቸው
#ከአላዊያን ነገስታት
#ከጠንቆዮች
#ከሰይጣን
፲ ፪ #_አስሩ የቅዱሳን መዐረጋት በሦስት ክፍል ይከፈላሉ ::ምን ምን ተብለው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ)
#መልስ
#ጸጣኒነት (ጀማሪ)
#ማዕከላዊነት
#ፍጽምነት
ወይም
#ንጽሐ ሥጋ
#ንጽሐ ነፍስ
#ንጽሐ ልቡናም ተብለው ይጠራሉ
፲ ፫ #ኛ ቅዱሳን ከአፀደ ሥጋ ባሻገር በአፀደ ነፍስ ጭምር እንደሚያማልዱ ቅዱሳት መጻሕፍትን በመጥቀስ አስረዳ(ጂ)❓
#መልስ
#ሊቀ_ነቢያት_ቅዱስ_ሙሴ በዘመኑ ባልነበሩ ቅዱሳን ሰዎች ወደ እግዚአብሔር መለመኑ እና መልስ ማግኘቱ
"፤ ዘራችሁን እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛለሁ፥ ይህችንም የተናገርኋትን ምድር ሁሉ ለዘራችሁ እሰጣታለሁ፥ ለዘላለምም ይወርሱአታል ብለህ በራስህ #የማልህላቸውን ባሪያዎችህን አብርሃምንና ይስሐቅን እስራኤልንም #አስብ።"
#እግዚአብሔርም በሕዝቡ ላይ ሊያደርግ ስላሰበው #ክፋት_ራራ።"
(ኦሪት ዘጸአት 32÷14-14)
፲ ፬ #ኛ ሦስቱን የመላክት ከተማ ስም ማን ማን ይባላሉ❓
#መልስ
#ኢዮር
#ራማ
#ኤረር
፲ ፭ #_ቅዱሳንን ማክበር #እግዚአብሔርን ማክበር ማለት እንደሆነ በራስህ (ሺ) አረዳድና አገላጽ በአጭሩ አስረዳ(ጂ)❓
#መልስ
"፤ #እግዚአብሔር#በቅዱሳኑ ላይ #ድንቅ_ነው፤ የእስራኤል አምላክ እርሱ ኃይልን ብርታትንም ለሕዝቡ ይሰጣል፤ እግዚአብሔርም ይመስገን።"
(መዝሙረ ዳዊት 67÷35)
"፤#እግዚአብሔር_በጻድቁ_እንደ_ተገለጠ_እወቁ፤ ።"
(መዝሙረ ዳዊት 3(4)÷3)
#መልሶቹ ዙሪያ ማንኛውንም ጥያቄ ሀሳብና አስተያየት
👇👇👇👇👇
@Amtcombot
@Amtcombot
ላይ ይላኩልን ::
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ_ ቅዱስ የሚለው ቃል ቀደሰ ካለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጓሜውም የተለየ ፣ የተከበረ ፣ ማለት ነው::
ሀ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_የቅዱሳን ቅድስናቸው የባህሪ ቅድስና ነው ::
ሀ) እውነት ለ)✅ ሐሰት
ምክንያቱም:- #የባህሪ ቅድስና ያለው እግዚአብሔር ብቻ ነው
፫ #ኛ_ "ሁሰት" ከ አሥሩ የቅዱሳን ማዕረጋት መካከል አይካተትም::
ሀ)እውነት ለ)✅ ሐሰት
፬ #ኛ_ቅዱሳን የሚለው ገላጭ ለ ቅዱሳን #ሰዎች ብቻ የሚቀፀል ቅጽል ነው::
ሀ) እውነት ለ)✅ሐሰት
ምክንያቱም :-ከቅዱሳን ሰዎች ባሻገር
#ለቅዱሳን መላእክት
#ለቅዱሳን መጻሕፍት
#ለቅዱሳን መካናት ይቀጸላልና
፭ #ኛ_ቅዱሳን ሰዎች ፈተና የሚገጥማቸው ከፍቃደ ሥጋቸው ብቻ ነው
ሀ) እውነት ለ) ✅ሐሰት
ከፍቃደ ሥጋ ብቻ ሳይሆን #ለበረከት_ከእግዚአብሔር ለማሰናከል #ከሰይጣን #ከአላዊያን ነገስታት #ከጠንቆዮች ጭምር ይገጥማቸዋልና
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ከሚከተሉት ማዕረጋተ ቅዱሳን መካከል #በወጣኒነት ክፍል ውስጥ የማይመደበው ማዕረግ የቱ ❓
ሀ )ጽዋሜ (ዝምታ ፣ አርምሞ)
ለ )ልባዌ (ልብ ማድረግ )
ሐ ) ✅ከዊነ እሳት
መ )አንብዕ
ሐ)በፍጽምነት የሚገኝ ማዕረግ ነው
፯ #ኛ_መፍቀሬ ጥበብ የተባለው ቅዱስ ሰለሞን "ከሞተ አንበሳ ያልሞተ ውሻ ይሻላል" ብሎ ተናግሯል:: ለመሆኑ በአንበሳና በውሻ የመሰላቸው እነማንን ነው ❓
ሀ ) ጻድቃንን
ለ ) ✅ኃጥዐንን
ሐ ) ጻድቃንን እና ኃጥዐንን
፰ #ኛ_የቅዱሳን መላእክት አገልግሎት የሆነው የቱ ነው❓
ሀ) ማማለድ (መለመን)
ለ) ማበርታት ፣ማጽናናት
ሐ) መቅጣት
መ) ✅ሁሉም
፱ #ኛ_ነገረ ቅዱሳን ሲባል ከቅዱሳን ሰዎች ባሻገር ሊያጠቃልል የሚገባው እነ ማንን ነው ❓
ሀ) ቅዱሳት መላእክት
ለ) ቅዱሳት መካናትን
ሐ) ቅዱሳት መጻሕፍትን
መ) ✅ሁሉንም
፲ #ኛ_ ለቅዱሳን ሁሉ ሊቀርብ የሚገባው የስግደት ዓይነት የቱ ነው ❓
ሀ) ✅የጸጋ ወይም የአክብሮት ስግደት
ለ) የአምልኮት ወይም የባህሪ ስግደት
ሐ) የአስተብርኮ ስግደት
መ) ከእግዚአብሔር በስተቀር ለማንም አይሰገድም
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_ቅዱሳን ፈተና የሚገጥማቸው ከነማነው ❓
#መልስ
#ከእግዚአብሔር ለበረከት
#ከሥጋ ፍቃዳቸው
#ከአላዊያን ነገስታት
#ከጠንቆዮች
#ከሰይጣን
፲ ፪ #_አስሩ የቅዱሳን መዐረጋት በሦስት ክፍል ይከፈላሉ ::ምን ምን ተብለው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ)
#መልስ
#ጸጣኒነት (ጀማሪ)
#ማዕከላዊነት
#ፍጽምነት
ወይም
#ንጽሐ ሥጋ
#ንጽሐ ነፍስ
#ንጽሐ ልቡናም ተብለው ይጠራሉ
፲ ፫ #ኛ ቅዱሳን ከአፀደ ሥጋ ባሻገር በአፀደ ነፍስ ጭምር እንደሚያማልዱ ቅዱሳት መጻሕፍትን በመጥቀስ አስረዳ(ጂ)❓
#መልስ
#ሊቀ_ነቢያት_ቅዱስ_ሙሴ በዘመኑ ባልነበሩ ቅዱሳን ሰዎች ወደ እግዚአብሔር መለመኑ እና መልስ ማግኘቱ
"፤ ዘራችሁን እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛለሁ፥ ይህችንም የተናገርኋትን ምድር ሁሉ ለዘራችሁ እሰጣታለሁ፥ ለዘላለምም ይወርሱአታል ብለህ በራስህ #የማልህላቸውን ባሪያዎችህን አብርሃምንና ይስሐቅን እስራኤልንም #አስብ።"
#እግዚአብሔርም በሕዝቡ ላይ ሊያደርግ ስላሰበው #ክፋት_ራራ።"
(ኦሪት ዘጸአት 32÷14-14)
፲ ፬ #ኛ ሦስቱን የመላክት ከተማ ስም ማን ማን ይባላሉ❓
#መልስ
#ኢዮር
#ራማ
#ኤረር
፲ ፭ #_ቅዱሳንን ማክበር #እግዚአብሔርን ማክበር ማለት እንደሆነ በራስህ (ሺ) አረዳድና አገላጽ በአጭሩ አስረዳ(ጂ)❓
#መልስ
"፤ #እግዚአብሔር#በቅዱሳኑ ላይ #ድንቅ_ነው፤ የእስራኤል አምላክ እርሱ ኃይልን ብርታትንም ለሕዝቡ ይሰጣል፤ እግዚአብሔርም ይመስገን።"
(መዝሙረ ዳዊት 67÷35)
"፤#እግዚአብሔር_በጻድቁ_እንደ_ተገለጠ_እወቁ፤ ።"
(መዝሙረ ዳዊት 3(4)÷3)
#መልሶቹ ዙሪያ ማንኛውንም ጥያቄ ሀሳብና አስተያየት
👇👇👇👇👇
@Amtcombot
@Amtcombot
ላይ ይላኩልን ::
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
“#እግዚአብሔር በጻድቁ እንደ ተገለጠ እወቁ።”
መዝ 4፥3
ብዙዎች እግዚአብሔር በጻድቃን እንደሚገለጥ ባለማወቅ የቅዱሳኑ ነገር የእግዚአብሔርን ነገር በልጦ የሸፈነው ይመስላቸዋል :: ግን ነገሩ እንዲህ አይደለም ውኃን ከጥሩ (ከጠራው) ነገርን ከሥሩ እንዲሉ የጻድቅን ትርጉም በመጀመሪያ በአጭሩ እንመልከት::
ጻድቅ የሚለው ግሥ እውነተኛ የሚል ትርጉም ያለው ሲሆን ለብዙ ቁጥር ስንጠቀመው ጻድቃን ብለን ማናበብ እንችላለን እውነተኞች ማለታችን ነው!::
በእውነቱ "ጻድቅ" የሚለውን መቀጽል በመጀመሪያ በተገባ የሚገባው ለልዑል እግዚአብሔር ብቻ ነው :: እግዚአብሔር አምላክ እቀደስ አይል ቅዱስ እጸድቅም አይል ነገር ጻድቅ ነው ጽድቁም እንደ ቅዱሳን የጸጋ (የስጦታ) እንደ ሰይጣንም የሐሰት ሳይሆን ማንም ያልሰጠው ማንም የማይቀማው በባህሪው ጻድቅ እውነተኛ ቅዱስም አምላክ ነው ::“እንደ እግዚአብሔር ቅዱስ የለምና፥ እንደ #አምላካችንም_ጻድቅ የለምና፤ ከአንተ በቀር ቅዱስ የለም።” እንዲል መጽሐፍ 1ኛ ሳሙ 2፥2
ጻድቅ ወይም እውነተኛ ለመሆን በእውነት ማመን ፣ ስለ እውነት መናገር፣ ስለ እውነት ማስተማር፣ ስለ እውነት መኖር ይጠይቃል :: ታዲያ ይህ እውነት ማነው ካልን እግዚአብሔር ነው:: “እኔ መንገድና #እውነት ሕይወትም ነኝ፤ ” ዮሐ14፥6
ከእነዚህ እውነተኞቹ ጻድቃን መካከል የጽላሎሹ ኮከብ የእግዚ አርያ ዐይን ማረፊያ የፀጋ ዘአብ አብራክ የምመናን እረኛ የወንጌል አርበኛ አባታችን ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት ግምባር ቀደም ናቸው:: ድካምን በማብዛት እንደ ነቢያት ወንጌልን በማስተማር እንደ ሐዋርያት በመገረፍ እንደ ሰማዕታት መሰለ ሥጋው አልቆ አጥንቱ እስኪቆጠር በጻም በድካም ሌት ተቀን ተጉ 22ዓመት በሁለት እግራቸው ከቆሙ በኃላ ከመቆም ብዛት አንዲቱ የእግራቸው አገዳ ተሰብራ ወደቀች በዚህም ለአፍታ ሳይዘናጉ ለ7ዓመታት በአንድ እግራቸው ቆመው በትዕግሥት 29 ዓመት በጸሎት ተጋደሉ :: መጻሕፍ “እነሆ፥ በትዕግሥት የጸኑትን ብፁዓን እንላቸዋለን” ያዕ5፥11 ብሏልና " #ብፁህ " አልናቸው :: የሥራዬን ጽናት የሃይማኖቴን ደግነት ግለጥ እያሉ በሕይወት ዘመናቸው በሙሉ ክርስቶስን ሲሰብኩ ቆይተዋል እንዲያውም በከተታ አውራጃ በዚህ በታመኑለት በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ሲያስተምሩ ሀገሪው ሰምቶ ለዛፍ መስገድን ሊያስቆሙን ነው ከፈጣሪያችን ሊያጣሉን ነው ብለው እንደ አንበሳ ሊውጧቸው ተነሱ አባታችን ግን በልበ ሰፊነት በነገር አሳላፊነት እያለዛዘበ አስተማሯቸው ወደ ቀናች ሃይማኖትም መለሷቸው:: ይህ እግዚአብሔር በቅዱሳኑ ምን ያክል ድንቅ እንደሆነ የሚያመላክት ነው እንጂ የቅዱሳኑ ሕይወት የእግዚአብሔር ነገር ነገረ እግዚአብሔርን የሸፈነ አይደለም ጻድቃን ቅዱሳን “እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፥” የሚሉ ናቸውና 1ኛ ቆሮ1፥23
እንደ ልቤ የተባለውም ቅዱስ ዳዊትም “እግዚአብሔር #በቅዱሳኑ_ላይ_ድንቅ ነው፤ የእስራኤል አምላክ እርሱ ኃይልን ብርታትንም ለሕዝቡ ይሰጣል፤ እግዚአብሔርም ይመስገን።”መዝ 67(68)፥35 ሲል የጻድቃን ሕይወት ሙሉ በሙሉ እግዚአብሔር የተገለጠበት ድንቅም የሚያደርግበት ለሕዝብም ኃይልን የሚያድልበት መሆኑን መስክሮልናል በዚህም ነገር እግዚአብሔር ይመሰገንበታል :: “መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።” ብሎ ያዘዛቸውም በእነርሱ መልካም ሕይወት የሰማይ አባታቸው እግዚአብሔር ስለሚገለጥበት ነው። ማቴ 5፥16
አንዳንድ አካላት ግን ይህን ባለ መገንዘብ ቤተክርስቲያን ከክርስቶስ ይልቅ ቅዱስ ጳውሎስን ከነገረ እግዚአብሔር ይልቅም ነገረ ቅዱሳንን አስበልጣ ትሰብካለች ይላሉ:: ነገሩ ከፈረሱ ጋሪውን እንደማስቀደም ያለ ነገር ነውና የትም አያደርስም :: ይህ ዓይነቱ አካሄድ የዋልዮሽ አካሄድ በመሆኑ መጨረሻው ገደል ነው:: የዚህ ትምህርት ምንጭም ክርስቶስ ብቻ በቂዬ ነው የምትለው የመናፍቁ ዓለም ጨዋታ ነች :: ለክርስቶስ የተቆረቆሩ በማስመሰል ምርጦቹ ቅዱሳኑን ለማራቅ አያስፈልጉም ለማለት የሚደረግ ዳርዳርታ ነች :: ቅዱሳን ማሰብ በስማቸው ዝክር ማዘከር ስማቸውን መጥራት ገድላቸውን መስማት ማሰማት የተገባ ደገኛ ሥርዓት ነው ሙሽራው ክርስቶስ ብቻ ሳይሆን ሚዜዎቹ ቅዱሳንንም መቀበል ይገባል::
እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥ እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል።ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል፥ ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል። ማቴ 10፥40-41 መቀበል ከነ ሚዜዎቹ ነው ማነው? እስቲ ከውጪ የመጣ ወዳጁን አንተ ና ወደ ቤቴ ግባ የያዝከው የሻንጣ ገንዘብ ግን ከቤቴ አይገባም ብሎ ወዳጁን ስለ ገንዘቡ አልቀበልም የሚለው? ቅዱሳን የክርስቶስ ገንዘቡ ናቸው :: ያለ እነርሱ ልንቀበለው አንችልም::
“የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን #ዋኖቻችሁን_አስቡ የኑሮአቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነታቸው ምሰሉአቸው።”ዕብ 13፥7 እንግዚህ እግዚአብሔር ያከበረውን ማን ያቀለዋል ?
“በቤቴና በቅጥሬ ውስጥ ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች ይልቅ የሚበልጥ መታሰቢያና ስም እሰጣቸዋለሁ፤ የማይጠፋም የዘላለም ስም እሰጣቸዋለሁ” ብሎ በቤቱና በቅጥሩ የማይጠፋ የዘላለም የመታሰቢያ ስም የሰጣቸው እራሱ ባለቤቱ ነው ኢሳይ56፥5
እግዚአብሔር ለጻድቃን የሰጣቸው ወይም የሚሰጣቸው ክብር በሕይወተ ሥጋ ብቻ ሳሉ አይደለም ለሞታቸውና ለአጸደ ነፍሳቸውም ጭምር የሚሆን ከብረው የሚያከብሩበት ዘላለማዊ ሥጦታ ጭምር ነው እንጂ:: “የቅዱሳኑ ሞት በእግዚአብሔር ፊት የከበረ ነው።” መዝ116፥15
ጻድቁም ወደ ሰማዕታት አደባባይ ሄጄ በስምህ ሰማዕትነትን እቀበል ዘንድ አውዳለውና ያን እንዳደርግ እዘዝ አሉት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም መቀዳደምክን ጨረስክ ከሞት በቀር የቀረህ የለም ሁሉን ፈጽመሃል ሞትህንም እንደ ሰማዕታት ሙት አድርጌ እቀበለዋለው አላቸው :: ብዙ ቃል ኪዳንም ከሰጣቸው በኃላ አባታችን ነሐሴ 24 ቀን በ99 ዓመት ከ10ወር 10ቀናቸው ቅዱስት ነፍሳቸው ከቅዱስ ሥጋቸው ተለየች::
#የአባታችን የቅዱስ ተክለ ሃይማኖት እረድኤት በረከታቸው ለዘለዓለሙ ከእኛ ጋር ትሁን !::አሜን!
“#የጻድቃንን ሞት እኔ ልሙት፥ ፍጻሜዬም እንደ እርሱ ፍጻሜ ትሁን።” ዘኍልቁ 23፥10
.............#ይቆየን..........
ዓውደ ምህረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ተርቢኖስ ሰብስቤ ኃ/ማርያም
ነሐሴ 24 ቀን 2012ዓም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
መዝ 4፥3
ብዙዎች እግዚአብሔር በጻድቃን እንደሚገለጥ ባለማወቅ የቅዱሳኑ ነገር የእግዚአብሔርን ነገር በልጦ የሸፈነው ይመስላቸዋል :: ግን ነገሩ እንዲህ አይደለም ውኃን ከጥሩ (ከጠራው) ነገርን ከሥሩ እንዲሉ የጻድቅን ትርጉም በመጀመሪያ በአጭሩ እንመልከት::
ጻድቅ የሚለው ግሥ እውነተኛ የሚል ትርጉም ያለው ሲሆን ለብዙ ቁጥር ስንጠቀመው ጻድቃን ብለን ማናበብ እንችላለን እውነተኞች ማለታችን ነው!::
በእውነቱ "ጻድቅ" የሚለውን መቀጽል በመጀመሪያ በተገባ የሚገባው ለልዑል እግዚአብሔር ብቻ ነው :: እግዚአብሔር አምላክ እቀደስ አይል ቅዱስ እጸድቅም አይል ነገር ጻድቅ ነው ጽድቁም እንደ ቅዱሳን የጸጋ (የስጦታ) እንደ ሰይጣንም የሐሰት ሳይሆን ማንም ያልሰጠው ማንም የማይቀማው በባህሪው ጻድቅ እውነተኛ ቅዱስም አምላክ ነው ::“እንደ እግዚአብሔር ቅዱስ የለምና፥ እንደ #አምላካችንም_ጻድቅ የለምና፤ ከአንተ በቀር ቅዱስ የለም።” እንዲል መጽሐፍ 1ኛ ሳሙ 2፥2
ጻድቅ ወይም እውነተኛ ለመሆን በእውነት ማመን ፣ ስለ እውነት መናገር፣ ስለ እውነት ማስተማር፣ ስለ እውነት መኖር ይጠይቃል :: ታዲያ ይህ እውነት ማነው ካልን እግዚአብሔር ነው:: “እኔ መንገድና #እውነት ሕይወትም ነኝ፤ ” ዮሐ14፥6
ከእነዚህ እውነተኞቹ ጻድቃን መካከል የጽላሎሹ ኮከብ የእግዚ አርያ ዐይን ማረፊያ የፀጋ ዘአብ አብራክ የምመናን እረኛ የወንጌል አርበኛ አባታችን ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት ግምባር ቀደም ናቸው:: ድካምን በማብዛት እንደ ነቢያት ወንጌልን በማስተማር እንደ ሐዋርያት በመገረፍ እንደ ሰማዕታት መሰለ ሥጋው አልቆ አጥንቱ እስኪቆጠር በጻም በድካም ሌት ተቀን ተጉ 22ዓመት በሁለት እግራቸው ከቆሙ በኃላ ከመቆም ብዛት አንዲቱ የእግራቸው አገዳ ተሰብራ ወደቀች በዚህም ለአፍታ ሳይዘናጉ ለ7ዓመታት በአንድ እግራቸው ቆመው በትዕግሥት 29 ዓመት በጸሎት ተጋደሉ :: መጻሕፍ “እነሆ፥ በትዕግሥት የጸኑትን ብፁዓን እንላቸዋለን” ያዕ5፥11 ብሏልና " #ብፁህ " አልናቸው :: የሥራዬን ጽናት የሃይማኖቴን ደግነት ግለጥ እያሉ በሕይወት ዘመናቸው በሙሉ ክርስቶስን ሲሰብኩ ቆይተዋል እንዲያውም በከተታ አውራጃ በዚህ በታመኑለት በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ሲያስተምሩ ሀገሪው ሰምቶ ለዛፍ መስገድን ሊያስቆሙን ነው ከፈጣሪያችን ሊያጣሉን ነው ብለው እንደ አንበሳ ሊውጧቸው ተነሱ አባታችን ግን በልበ ሰፊነት በነገር አሳላፊነት እያለዛዘበ አስተማሯቸው ወደ ቀናች ሃይማኖትም መለሷቸው:: ይህ እግዚአብሔር በቅዱሳኑ ምን ያክል ድንቅ እንደሆነ የሚያመላክት ነው እንጂ የቅዱሳኑ ሕይወት የእግዚአብሔር ነገር ነገረ እግዚአብሔርን የሸፈነ አይደለም ጻድቃን ቅዱሳን “እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፥” የሚሉ ናቸውና 1ኛ ቆሮ1፥23
እንደ ልቤ የተባለውም ቅዱስ ዳዊትም “እግዚአብሔር #በቅዱሳኑ_ላይ_ድንቅ ነው፤ የእስራኤል አምላክ እርሱ ኃይልን ብርታትንም ለሕዝቡ ይሰጣል፤ እግዚአብሔርም ይመስገን።”መዝ 67(68)፥35 ሲል የጻድቃን ሕይወት ሙሉ በሙሉ እግዚአብሔር የተገለጠበት ድንቅም የሚያደርግበት ለሕዝብም ኃይልን የሚያድልበት መሆኑን መስክሮልናል በዚህም ነገር እግዚአብሔር ይመሰገንበታል :: “መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።” ብሎ ያዘዛቸውም በእነርሱ መልካም ሕይወት የሰማይ አባታቸው እግዚአብሔር ስለሚገለጥበት ነው። ማቴ 5፥16
አንዳንድ አካላት ግን ይህን ባለ መገንዘብ ቤተክርስቲያን ከክርስቶስ ይልቅ ቅዱስ ጳውሎስን ከነገረ እግዚአብሔር ይልቅም ነገረ ቅዱሳንን አስበልጣ ትሰብካለች ይላሉ:: ነገሩ ከፈረሱ ጋሪውን እንደማስቀደም ያለ ነገር ነውና የትም አያደርስም :: ይህ ዓይነቱ አካሄድ የዋልዮሽ አካሄድ በመሆኑ መጨረሻው ገደል ነው:: የዚህ ትምህርት ምንጭም ክርስቶስ ብቻ በቂዬ ነው የምትለው የመናፍቁ ዓለም ጨዋታ ነች :: ለክርስቶስ የተቆረቆሩ በማስመሰል ምርጦቹ ቅዱሳኑን ለማራቅ አያስፈልጉም ለማለት የሚደረግ ዳርዳርታ ነች :: ቅዱሳን ማሰብ በስማቸው ዝክር ማዘከር ስማቸውን መጥራት ገድላቸውን መስማት ማሰማት የተገባ ደገኛ ሥርዓት ነው ሙሽራው ክርስቶስ ብቻ ሳይሆን ሚዜዎቹ ቅዱሳንንም መቀበል ይገባል::
እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥ እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል።ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል፥ ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል። ማቴ 10፥40-41 መቀበል ከነ ሚዜዎቹ ነው ማነው? እስቲ ከውጪ የመጣ ወዳጁን አንተ ና ወደ ቤቴ ግባ የያዝከው የሻንጣ ገንዘብ ግን ከቤቴ አይገባም ብሎ ወዳጁን ስለ ገንዘቡ አልቀበልም የሚለው? ቅዱሳን የክርስቶስ ገንዘቡ ናቸው :: ያለ እነርሱ ልንቀበለው አንችልም::
“የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን #ዋኖቻችሁን_አስቡ የኑሮአቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነታቸው ምሰሉአቸው።”ዕብ 13፥7 እንግዚህ እግዚአብሔር ያከበረውን ማን ያቀለዋል ?
“በቤቴና በቅጥሬ ውስጥ ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች ይልቅ የሚበልጥ መታሰቢያና ስም እሰጣቸዋለሁ፤ የማይጠፋም የዘላለም ስም እሰጣቸዋለሁ” ብሎ በቤቱና በቅጥሩ የማይጠፋ የዘላለም የመታሰቢያ ስም የሰጣቸው እራሱ ባለቤቱ ነው ኢሳይ56፥5
እግዚአብሔር ለጻድቃን የሰጣቸው ወይም የሚሰጣቸው ክብር በሕይወተ ሥጋ ብቻ ሳሉ አይደለም ለሞታቸውና ለአጸደ ነፍሳቸውም ጭምር የሚሆን ከብረው የሚያከብሩበት ዘላለማዊ ሥጦታ ጭምር ነው እንጂ:: “የቅዱሳኑ ሞት በእግዚአብሔር ፊት የከበረ ነው።” መዝ116፥15
ጻድቁም ወደ ሰማዕታት አደባባይ ሄጄ በስምህ ሰማዕትነትን እቀበል ዘንድ አውዳለውና ያን እንዳደርግ እዘዝ አሉት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም መቀዳደምክን ጨረስክ ከሞት በቀር የቀረህ የለም ሁሉን ፈጽመሃል ሞትህንም እንደ ሰማዕታት ሙት አድርጌ እቀበለዋለው አላቸው :: ብዙ ቃል ኪዳንም ከሰጣቸው በኃላ አባታችን ነሐሴ 24 ቀን በ99 ዓመት ከ10ወር 10ቀናቸው ቅዱስት ነፍሳቸው ከቅዱስ ሥጋቸው ተለየች::
#የአባታችን የቅዱስ ተክለ ሃይማኖት እረድኤት በረከታቸው ለዘለዓለሙ ከእኛ ጋር ትሁን !::አሜን!
“#የጻድቃንን ሞት እኔ ልሙት፥ ፍጻሜዬም እንደ እርሱ ፍጻሜ ትሁን።” ዘኍልቁ 23፥10
.............#ይቆየን..........
ዓውደ ምህረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ተርቢኖስ ሰብስቤ ኃ/ማርያም
ነሐሴ 24 ቀን 2012ዓም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
“ #እውነት እላችኋለሁ፥ ካልተመለሳችሁ #እንደ_ሕፃናትም ካልሆናችሁ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።” #ማቴ18፥3
"ቃል ይቀትል ትርጓሜ ያድን"
"ቃል ይገላል ትርጓሜ ግን ያድናል"
#መታሰቢያነቱ :- ትርጓሜ ለምኔ ለሚሉ ወንድሞች ይሁን !
"ቃል ይቀትል ትርጓሜ ያድን"
"ቃል ይገላል ትርጓሜ ግን ያድናል"
#መታሰቢያነቱ :- ትርጓሜ ለምኔ ለሚሉ ወንድሞች ይሁን !
🙏Thanks Bank of Abyssinia🙏
_______________________________
ክርስቲያኖች የሌሉና የማይሰሩ ብሎም የማይቆጥቡ ይመስል አረብ አረብ የሚሸቱ የባንክ የቁጠባ ሒሳብ ማስታወቂያዎች አሰልችተውን ነበር
#በኩሽ ÷ ኩሻዊያን
#በሳባ ÷ ሳባዊያን
#በኢትዮጲስ ÷ ኢትዮጵያ
#በአቢስ ÷ አቢሲኒያ የተሰኝ ሀገር በቀል ነባር ስም አጠራራችን መስማት ናፍቀን ነበር።
#አሁን_ግን_ተመስገን ልንሰማውና ልናየው የወደድነውን እያየን እየሰማን ነው!
“ #እውነት_እላችኋለሁ፥ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም፥ የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።”
#ማቴ 13፥17
_______________________________
ክርስቲያኖች የሌሉና የማይሰሩ ብሎም የማይቆጥቡ ይመስል አረብ አረብ የሚሸቱ የባንክ የቁጠባ ሒሳብ ማስታወቂያዎች አሰልችተውን ነበር
#በኩሽ ÷ ኩሻዊያን
#በሳባ ÷ ሳባዊያን
#በኢትዮጲስ ÷ ኢትዮጵያ
#በአቢስ ÷ አቢሲኒያ የተሰኝ ሀገር በቀል ነባር ስም አጠራራችን መስማት ናፍቀን ነበር።
#አሁን_ግን_ተመስገን ልንሰማውና ልናየው የወደድነውን እያየን እየሰማን ነው!
“ #እውነት_እላችኋለሁ፥ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም፥ የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።”
#ማቴ 13፥17