ቃል ኪዳን ማለት #ውል #ስምምነት #መዕላ ማለት ነው
ሰው የሚምለው የሚዋዋለው ስምምነት የሚፈጥረው ከመረጠው ከወዳጁ ጋር ነው እንጂ ከወጪ ወራጁ #ከመንገደኛው #ሁሉ ጋር አይደለም::ልክ እንዲሁ #እግዚአብሔር አምላክም ቃል ኪዳን የሚገባው #ለመረጣቸው ሰዎች ብቻ ነው::
"#ከመረጥሁት ጋር #ቃል ኪዳኔን #አደረግሁ፥ " ብሎ እደተናገረ #መዝ 88÷3
ስለዚህ ቃል ኪዳን የተገባው ለሁሉ አይደለም ጸድቃን ቅዱሳን ቢመረጡ ከእራሳቸው ይልቅ ክርስቶስን ሰብከው ነው ::እንደ ዘመናችን አጥማቂ ነኝ ባዮች በክርስቶስ ዓውደ ምህረት ላይ ቆመው እራሳቸውን የሚሰብኩ መቁጠሪያና ሲዲ ቸብችበው አይደለም::
አጋንንት ያለ ጾምና ጸሎት በመቁጠሪያ እና በስልክ አይወጣም ዛሬ ዛሬ በስልክ አጋንንትን እናስለቅቃለን የሚሉ አሉ:: አጋንንትም ያወጣ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም
"፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።"
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 21)
"የተጠሩ ብዙዎች የተመረጡ #ጥቂቶች " "፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።" (የማቴዎስ ወንጌል 22: 14) እንደተባለ የተመረጡት ቃል ኪዳን ያላቸው ከንቱ ውዳሴን የሚጠየፉት ጽላት የተቀረጸላቸው ቤተ ክርስቲያን የታነጸላቸው ገድልና ተአምር የተጻፈላቸው የጥንቶቹ እነ አቡነ #ተክለ ሃይማኖት ናቸው
የክርስቶስ ማለያ ለብሰው ለዲያቢሎስ #የሚጫወቱ አሳዊያን(አሰተኞች )በዝተዋልና በእጁጉ እንጠንቀቅ መልክታችን ነው:: "፤ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24: 5)
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ..... #ይቆየን 🙏
ሰው የሚምለው የሚዋዋለው ስምምነት የሚፈጥረው ከመረጠው ከወዳጁ ጋር ነው እንጂ ከወጪ ወራጁ #ከመንገደኛው #ሁሉ ጋር አይደለም::ልክ እንዲሁ #እግዚአብሔር አምላክም ቃል ኪዳን የሚገባው #ለመረጣቸው ሰዎች ብቻ ነው::
"#ከመረጥሁት ጋር #ቃል ኪዳኔን #አደረግሁ፥ " ብሎ እደተናገረ #መዝ 88÷3
ስለዚህ ቃል ኪዳን የተገባው ለሁሉ አይደለም ጸድቃን ቅዱሳን ቢመረጡ ከእራሳቸው ይልቅ ክርስቶስን ሰብከው ነው ::እንደ ዘመናችን አጥማቂ ነኝ ባዮች በክርስቶስ ዓውደ ምህረት ላይ ቆመው እራሳቸውን የሚሰብኩ መቁጠሪያና ሲዲ ቸብችበው አይደለም::
አጋንንት ያለ ጾምና ጸሎት በመቁጠሪያ እና በስልክ አይወጣም ዛሬ ዛሬ በስልክ አጋንንትን እናስለቅቃለን የሚሉ አሉ:: አጋንንትም ያወጣ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም
"፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።"
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 21)
"የተጠሩ ብዙዎች የተመረጡ #ጥቂቶች " "፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።" (የማቴዎስ ወንጌል 22: 14) እንደተባለ የተመረጡት ቃል ኪዳን ያላቸው ከንቱ ውዳሴን የሚጠየፉት ጽላት የተቀረጸላቸው ቤተ ክርስቲያን የታነጸላቸው ገድልና ተአምር የተጻፈላቸው የጥንቶቹ እነ አቡነ #ተክለ ሃይማኖት ናቸው
የክርስቶስ ማለያ ለብሰው ለዲያቢሎስ #የሚጫወቱ አሳዊያን(አሰተኞች )በዝተዋልና በእጁጉ እንጠንቀቅ መልክታችን ነው:: "፤ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24: 5)
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ..... #ይቆየን 🙏
#የነገረ_ማርያም ጥያቄዎች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ማርያም ማለት እመ ብዙሐን ማለት ሲሆን በዕብራይስጥ ማሪያም በአርብኛ መሪሃም ተብላ ትጠራለች::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ #ማርያም የሚለው ስም #አብርሃም ከሚለው ስም ጋር ከጾታ ልዮነት ባሻገር በትርጉም ደረጃ አንድ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፫ #ኛ የኤልሳ ማሰሮ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ናት::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፬ #ኛ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የሰው ዘር ስለሆነች ጥንተ አብሶ ወይም የመጀመሪያ በደል ነክቷታል::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
፭ #ኛ_በመዝሙር 86 ላይ መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው ተብሎ የተነረው ለእመቤታችን ቀደምት አያቶቿ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ 44÷ ከቁር 1 እስከ ያለው ኃይለ ቃል ምን ምን ነገሮችን ያስረዳል❓
ሀ )የእመቤታችንን ዘላለማዊ ድንግልና
ለ)እመቤታችንን የወለደችሁ ቀዳሚ ተከታይ የሌለውን የአብን አንድያ ልጅ ወልድ እግዚአብሔርን ብቻ እንደሆነ::
ሐ) ከኢየሱስ ክርስቶስ በስተቀር ሌላ ልጅ ዳግመኛ እንዳልወለደች
መ)ሁሉም
፯ #ኛ_ከእመቤታችን የዘር ሐረግ ውስጥ የማይካተተው ነገድ የቱ ነው❓
ሀ) ነገደ ሌዊ
ለ) ነገደ ይሁዳ
ሐ) ነገደ ዳን
መ) ሀ ና ለ
፰ #ኛ_ድንግል በድንግልና ፀንሳ በድንግልና ትወልዳለች ብሎ የተነበየው ነቢይ ማን ነው❓
ሀ) ነብዮ ሳሙኤል
ለ)ነብዮ ኤርምያስ
ሐ)ነብዮ ኢሳይያስ
መ)ነብዮ ሐጌ
፱ እመቤታችን ለዮሴፍ የታጨችበት ምክንያት ምን ነበር❓
ሀ) ከውግረት እድትድን
ለ) ለጋብቻ
ሐ) ለጠባቂነት እና ለአገልጋይነት
መ) ከ "ለ" በስተቀር ሁሉም መልስ ነው
፲ #ኛ_ እመቤታችን በቤተ መቅደስ የኖረችው ለስንት ዓመታት ነው ❓
ሀ) ፲ ፪ ዓመታት
ለ) ፫ ዓመት ከ፫ ወር
ሐ) ለ፫ ዓመታት
መ)ለ፲ ፭ ዓመታት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለሰው ልጆች ድኅነት ያበረከተችሁን ትልቅ አስተዋጽኦ አብራራ(ሪ)❓
፲ ፪ #_ድንግል ማርያም በሦስት መሠረታዊ ነገሮች ንጽዕት ነች ::እነዚህ ሦስቱ መሠረታዊ ንጽዕናዋ የምን የምን ንጽዕና ናቸው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ)
፲ ፫ #እመቤታችን " እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትሁልድ ሁሉ ብጽህይት ይሉኛል" ሉቃ 1÷49 ብላ የተናገረችሁ ስለምንድነው? ትውልዱ #ሁሉ ያለችውስ የትኛውን ትውልድ ነው❓
፲ ፬ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አስቀድማ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር በፊት በአምላክ ዕሊና ታስባ ትኖር እንደነበር በትምህርቱ መሠረት ቅዱሳት መጻሕፍትን እያመሳከርክ አስረዳ (ጂ)❓
፲ ፭ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም #ጺዮን (አንባ መጠጊያ )ተብላ እንደምትጠራ ግልጥ ነው:: ስለሆነም መጻሕፍ ቅዱክ ጺዮን ብሎ ስለ #እመቤታችን ስለ ቅድስት ድንግል #ማርያም ከተናከራቸው ንግግሮች መካከል ቢያንስ ፫ቱን ጥቀስ(ሺ)❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ማርያም ማለት እመ ብዙሐን ማለት ሲሆን በዕብራይስጥ ማሪያም በአርብኛ መሪሃም ተብላ ትጠራለች::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ #ማርያም የሚለው ስም #አብርሃም ከሚለው ስም ጋር ከጾታ ልዮነት ባሻገር በትርጉም ደረጃ አንድ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፫ #ኛ የኤልሳ ማሰሮ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ናት::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
፬ #ኛ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የሰው ዘር ስለሆነች ጥንተ አብሶ ወይም የመጀመሪያ በደል ነክቷታል::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
፭ #ኛ_በመዝሙር 86 ላይ መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው ተብሎ የተነረው ለእመቤታችን ቀደምት አያቶቿ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ 44÷ ከቁር 1 እስከ ያለው ኃይለ ቃል ምን ምን ነገሮችን ያስረዳል❓
ሀ )የእመቤታችንን ዘላለማዊ ድንግልና
ለ)እመቤታችንን የወለደችሁ ቀዳሚ ተከታይ የሌለውን የአብን አንድያ ልጅ ወልድ እግዚአብሔርን ብቻ እንደሆነ::
ሐ) ከኢየሱስ ክርስቶስ በስተቀር ሌላ ልጅ ዳግመኛ እንዳልወለደች
መ)ሁሉም
፯ #ኛ_ከእመቤታችን የዘር ሐረግ ውስጥ የማይካተተው ነገድ የቱ ነው❓
ሀ) ነገደ ሌዊ
ለ) ነገደ ይሁዳ
ሐ) ነገደ ዳን
መ) ሀ ና ለ
፰ #ኛ_ድንግል በድንግልና ፀንሳ በድንግልና ትወልዳለች ብሎ የተነበየው ነቢይ ማን ነው❓
ሀ) ነብዮ ሳሙኤል
ለ)ነብዮ ኤርምያስ
ሐ)ነብዮ ኢሳይያስ
መ)ነብዮ ሐጌ
፱ እመቤታችን ለዮሴፍ የታጨችበት ምክንያት ምን ነበር❓
ሀ) ከውግረት እድትድን
ለ) ለጋብቻ
ሐ) ለጠባቂነት እና ለአገልጋይነት
መ) ከ "ለ" በስተቀር ሁሉም መልስ ነው
፲ #ኛ_ እመቤታችን በቤተ መቅደስ የኖረችው ለስንት ዓመታት ነው ❓
ሀ) ፲ ፪ ዓመታት
ለ) ፫ ዓመት ከ፫ ወር
ሐ) ለ፫ ዓመታት
መ)ለ፲ ፭ ዓመታት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለሰው ልጆች ድኅነት ያበረከተችሁን ትልቅ አስተዋጽኦ አብራራ(ሪ)❓
፲ ፪ #_ድንግል ማርያም በሦስት መሠረታዊ ነገሮች ንጽዕት ነች ::እነዚህ ሦስቱ መሠረታዊ ንጽዕናዋ የምን የምን ንጽዕና ናቸው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ)
፲ ፫ #እመቤታችን " እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትሁልድ ሁሉ ብጽህይት ይሉኛል" ሉቃ 1÷49 ብላ የተናገረችሁ ስለምንድነው? ትውልዱ #ሁሉ ያለችውስ የትኛውን ትውልድ ነው❓
፲ ፬ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አስቀድማ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር በፊት በአምላክ ዕሊና ታስባ ትኖር እንደነበር በትምህርቱ መሠረት ቅዱሳት መጻሕፍትን እያመሳከርክ አስረዳ (ጂ)❓
፲ ፭ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም #ጺዮን (አንባ መጠጊያ )ተብላ እንደምትጠራ ግልጥ ነው:: ስለሆነም መጻሕፍ ቅዱክ ጺዮን ብሎ ስለ #እመቤታችን ስለ ቅድስት ድንግል #ማርያም ከተናከራቸው ንግግሮች መካከል ቢያንስ ፫ቱን ጥቀስ(ሺ)❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የነገረ_ማርያም ጥያቄዎች ምላሾች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ማርያም ማለት እመ ብዙሐን ማለት ሲሆን በዕብራይስጥ ማሪያም በአርብኛ መሪሃም ተብላ ትጠራለች::
ሀ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ #ማርያም የሚለው ስም #አብርሃም ከሚለው ስም ጋር ከጾታ ልዮነት ባሻገር በትርጉም ደረጃ አንድ ነው::
ሀ) ✅እውነት ለ) ሐሰት
#ማርያም ማለት:- እመ ብዙኃን ፣የብዙኃን እናት ማለት ነው
#አብርሃም:- ማለት አበ ብዙኃን፣ የብዙኃን አባት ማለት ነው
፫ #ኛ የኤልሳ ማሰሮ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ናት::
ሀ) ✅እውነት ለ) ሐሰት
የኤልሳ ማሰሮ በውስጧ አጣፋጭ ጨው ተገኝቶባታል ከእመቤታችንም እናንተ የዓለም ጨው ናችሁ ብሎ ማጣፈጥን ለቅዱሳን የሰጠ የአዳምንም ሕይወት በከበረ ሞቱ ያጣፈጠ የአማናዊው #ጨው የክርስቶስ መገኛ ሆናለችና የኤልሳ ማሰሮ #የእመቤታችን ምሳሌዋ ነች
፬ #ኛ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የሰው ዘር ስለሆነች ጥንተ አብሶ ወይም የመጀመሪያ በደል ነክቷታል::
ሀ) እውነት ለ)✅ሐሰት
ምንም እንኳን እመቤታችን የሰው ዘር ብትሆንም በመንፈስ ቅዱስ ልዮ ጠብቆት ከጥንተ አብሶ(ከመጀመሪያው በደል) የነጻች ሆናለች::ወርቅ የእመቤታችን ምሳሌ ነው ::ወርቅ መገኛው ከመሬት ከጭቃ ውስጥ ነው ከጭቃ መገኘቱ ግን ወርቅነቱን አያስቀረውም እመቤታችንም በኃጢያት ጭቃ ከተነከሩ ሰዎች የተገኘች የሰው ፍጡር ብትሆንም ነገር ግን ጭቃው ያላቆሸሻት #ንጹዑ_ወርቅ ነችና ጥንተ አብሶ የለባትም፣ አልነካትም::
፭ #ኛ_በመዝሙር 86 ላይ መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው ተብሎ የተነረው ለእመቤታችን ቀደምት አያቶቿ ነው::
ሀ) ✅እውነት ለ) ሐሰት
መጻሕፍትን ለገዛ ጥፋታቸው ያጣምማሉ እንደተባለው ይህንንም ኀሠይለ ቃል አጣመው በወንድ አንቀጽ ቢቀይሩትም እንደ ጥንቱ መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው ነው የሚለው ::ይህም ሰሸለ እመቤታችን ቅደምት አያቶች ከፍታና ቅድስና የሚናገር አንቀጽ ነው ::
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ 44÷ ከቁር 1 እስከ ያለው ኃይለ ቃል ምን ምን ነገሮችን ያስረዳል❓
ሀ )የእመቤታችንን ዘላለማዊ ድንግልና
ለ)እመቤታችንን የወለደችሁ ቀዳሚ ተከታይ የሌለውን የአብን አንድያ ልጅ ወልድ እግዚአብሔርን ብቻ እንደሆነ::
ሐ) ከኢየሱስ ክርስቶስ በስተቀር ሌላ ልጅ ዳግመኛ እንዳልወለደች
መ)✅ሁሉም
፯ #ኛ_ከእመቤታችን የዘር ሐረግ ውስጥ የማይካተተው ነገድ የቱ ነው❓
ሀ) ነገደ ሌዊ
ለ) ነገደ ይሁዳ
ሐ) ✅ነገደ ዳን
መ) ሀ ና ለ
፰ #ኛ_ድንግል በድንግልና ፀንሳ በድንግልና ትወልዳለች ብሎ የተነበየው ነቢይ ማን ነው❓
ሀ) ነብዮ ሳሙኤል
ለ)ነብዮ ኤርምያስ
ሐ)✅ነብዮ ኢሳይያስ
መ)ነብዮ ሐጌ
፱ እመቤታችን ለዮሴፍ የታጨችበት ምክንያት ምን ነበር❓
ሀ) ከውግረት እድትድን
ለ) ለጋብቻ
ሐ) ለጠባቂነት እና ለአገልጋይነት
መ) ✅ ከ "ለ" በስተቀር ሁሉም መልስ ነው
፲ #ኛ_ እመቤታችን በቤተ መቅደስ የኖረችው ለስንት ዓመታት ነው ❓
ሀ)✅ ፲ ፪ ዓመታት
ለ) ፫ ዓመት ከ፫ ወር
ሐ) ለ፫ ዓመታት
መ)ለ፲ ፭ ዓመታት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለሰው ልጆች ድኅነት ያበረከተችሁን ትልቅ አስተዋጽኦ አብራራ(ሪ)❓
#መልስ
#ንጽሕናዋን ጠብቃ በመገኘቷ
#ፍቃዶን ስትጠየቅ እሺ ብላ ለድኅነተ ዓለም ምክንያት በመሆነኗ
፲ ፪ #_ድንግል ማርያም በሦስት መሠረታዊ ነገሮች ንጽዕት ነች ::እነዚህ ሦስቱ መሠረታዊ ንጽዕናዋ የምን የምን ንጽዕና ናቸው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ)
#በሥጋዋ (ንጽ ሥጋ )
#በነፍሷ (ንጽኃ ነፍስ )
#በሀሳቧ ( ንጽኃ ልቡና )
፲ ፫ #እመቤታችን " እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትሁልድ ሁሉ ብጽህይት ይሉኛል" ሉቃ 1÷49 ብላ የተናገረችሁ ስለምንድነው? ትውልዱ #ሁሉ ያለችውስ የትኛውን ትውልድ ነው❓
#ይህን የለችሁ
👉ነቢይት ሰለሆነች የወደፊቱን የማወቅ ፀጋ ስላላት እና በተሰጣት ፀጋ እንደ ሰጣት እንደ ፈጣሪዋ አዋቂ ስለሆነች
ትሁልድ ሁሉ ያለችው ደግሞ አማኝ ትውልድ ሁሉ ማለቷ ሲሆን በመጨረሻ ግን ክብሯ ሲገለጥ ሁሉም ትውልድ እንደሚያመሰግናት አውቃ ይህን አለች
፲ ፬ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አስቀድማ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር በፊት በአምላክ ዕሊና ታስባ ትኖር እንደነበር በትምህርቱ መሠረት ቅዱሳት መጻሕፍትን እያመሳከርክ አስረዳ (ጂ)❓
#መልስ
."እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓለም ሳይፈጠር በአምላክ እሊና ታስባ ትኖር ነቀር::፡ ለዚህመሸ "ያልተሰራ አካሌን አይኖችህ አዩኝ ፡ የተፈጠሩ ቀኖቸ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይኖር በመፅሐፍ ተፃፈ" መዝ 138:16
ስለዚህ ዓለም ሳይፈጠር ሁሉም ከተፃፈ እመቤታችንም ተፅፋ ታስባለች ማለት ነው፡፡፡ቅዱሳን ነቢያት(ኤርምያስንና መጥምቁ ዮሐንስን ) ብንመለከት አሰቀድሞ ስለሚያውቃቸው መስክሮላቸዋል፡፡
" በሆድ ሳልሠራህ አውቄሃለሁ፥ ከማኅፀንም ሳትወጣ ቀድሼሃለሁ፥ ለአሕዛብም ነቢይ አድርጌሃለሁ። " (ኤር1:5)
ስለዚህ የሁሉ አዋቂ ጌታ እግዚአብሔር አስቀድሞ ሰው መሆኑ ከታወቀና ከታሰበ እመቤታችን መታሰብዋን አይዘነጋም፡፡፡
"፤ #ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን።" (ወደ ኤፌሶን ሰዎች 1: 4) "፤ ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን።"
(ወደ ኤፌሶን ሰዎች 1: 4)
#15.እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም "ጽዮን" ተብላ የምትጠራበት የመ/ቅዱስ ጥቅስ፡
"ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፥ በውስጥዋም ሰው ተወለደ፤ እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት።"
(መዝ 87:5)
" የአስጨናቂዎችሽም ልጆች አንገታቸውን ደፍተው ወደ አንቺ ይመጣሉ፥ የናቁሽም ሁሉ ወደ እግርሽ ጫማ ይሰግዳሉ፤ የእግዚአብሔርም ከተማ፥ የእስራኤል ቅዱስ የሆንሽ ጽዮን ይሉሻል። "
(ኢሳ60:14)
" ለጽዮን ታዳጊ ይመጣል፥ በያዕቆብም ዘንድ ከኃጢአት ለሚርቁ፥ ይላል እግዚአብሔር። "
(ኢሳ59:20
#በመልሶቹ ዙሪያ ሀሳብ አስተያየት ካላችሁ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ማርያም ማለት እመ ብዙሐን ማለት ሲሆን በዕብራይስጥ ማሪያም በአርብኛ መሪሃም ተብላ ትጠራለች::
ሀ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ #ማርያም የሚለው ስም #አብርሃም ከሚለው ስም ጋር ከጾታ ልዮነት ባሻገር በትርጉም ደረጃ አንድ ነው::
ሀ) ✅እውነት ለ) ሐሰት
#ማርያም ማለት:- እመ ብዙኃን ፣የብዙኃን እናት ማለት ነው
#አብርሃም:- ማለት አበ ብዙኃን፣ የብዙኃን አባት ማለት ነው
፫ #ኛ የኤልሳ ማሰሮ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ናት::
ሀ) ✅እውነት ለ) ሐሰት
የኤልሳ ማሰሮ በውስጧ አጣፋጭ ጨው ተገኝቶባታል ከእመቤታችንም እናንተ የዓለም ጨው ናችሁ ብሎ ማጣፈጥን ለቅዱሳን የሰጠ የአዳምንም ሕይወት በከበረ ሞቱ ያጣፈጠ የአማናዊው #ጨው የክርስቶስ መገኛ ሆናለችና የኤልሳ ማሰሮ #የእመቤታችን ምሳሌዋ ነች
፬ #ኛ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የሰው ዘር ስለሆነች ጥንተ አብሶ ወይም የመጀመሪያ በደል ነክቷታል::
ሀ) እውነት ለ)✅ሐሰት
ምንም እንኳን እመቤታችን የሰው ዘር ብትሆንም በመንፈስ ቅዱስ ልዮ ጠብቆት ከጥንተ አብሶ(ከመጀመሪያው በደል) የነጻች ሆናለች::ወርቅ የእመቤታችን ምሳሌ ነው ::ወርቅ መገኛው ከመሬት ከጭቃ ውስጥ ነው ከጭቃ መገኘቱ ግን ወርቅነቱን አያስቀረውም እመቤታችንም በኃጢያት ጭቃ ከተነከሩ ሰዎች የተገኘች የሰው ፍጡር ብትሆንም ነገር ግን ጭቃው ያላቆሸሻት #ንጹዑ_ወርቅ ነችና ጥንተ አብሶ የለባትም፣ አልነካትም::
፭ #ኛ_በመዝሙር 86 ላይ መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው ተብሎ የተነረው ለእመቤታችን ቀደምት አያቶቿ ነው::
ሀ) ✅እውነት ለ) ሐሰት
መጻሕፍትን ለገዛ ጥፋታቸው ያጣምማሉ እንደተባለው ይህንንም ኀሠይለ ቃል አጣመው በወንድ አንቀጽ ቢቀይሩትም እንደ ጥንቱ መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው ነው የሚለው ::ይህም ሰሸለ እመቤታችን ቅደምት አያቶች ከፍታና ቅድስና የሚናገር አንቀጽ ነው ::
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ_ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ 44÷ ከቁር 1 እስከ ያለው ኃይለ ቃል ምን ምን ነገሮችን ያስረዳል❓
ሀ )የእመቤታችንን ዘላለማዊ ድንግልና
ለ)እመቤታችንን የወለደችሁ ቀዳሚ ተከታይ የሌለውን የአብን አንድያ ልጅ ወልድ እግዚአብሔርን ብቻ እንደሆነ::
ሐ) ከኢየሱስ ክርስቶስ በስተቀር ሌላ ልጅ ዳግመኛ እንዳልወለደች
መ)✅ሁሉም
፯ #ኛ_ከእመቤታችን የዘር ሐረግ ውስጥ የማይካተተው ነገድ የቱ ነው❓
ሀ) ነገደ ሌዊ
ለ) ነገደ ይሁዳ
ሐ) ✅ነገደ ዳን
መ) ሀ ና ለ
፰ #ኛ_ድንግል በድንግልና ፀንሳ በድንግልና ትወልዳለች ብሎ የተነበየው ነቢይ ማን ነው❓
ሀ) ነብዮ ሳሙኤል
ለ)ነብዮ ኤርምያስ
ሐ)✅ነብዮ ኢሳይያስ
መ)ነብዮ ሐጌ
፱ እመቤታችን ለዮሴፍ የታጨችበት ምክንያት ምን ነበር❓
ሀ) ከውግረት እድትድን
ለ) ለጋብቻ
ሐ) ለጠባቂነት እና ለአገልጋይነት
መ) ✅ ከ "ለ" በስተቀር ሁሉም መልስ ነው
፲ #ኛ_ እመቤታችን በቤተ መቅደስ የኖረችው ለስንት ዓመታት ነው ❓
ሀ)✅ ፲ ፪ ዓመታት
ለ) ፫ ዓመት ከ፫ ወር
ሐ) ለ፫ ዓመታት
መ)ለ፲ ፭ ዓመታት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለሰው ልጆች ድኅነት ያበረከተችሁን ትልቅ አስተዋጽኦ አብራራ(ሪ)❓
#መልስ
#ንጽሕናዋን ጠብቃ በመገኘቷ
#ፍቃዶን ስትጠየቅ እሺ ብላ ለድኅነተ ዓለም ምክንያት በመሆነኗ
፲ ፪ #_ድንግል ማርያም በሦስት መሠረታዊ ነገሮች ንጽዕት ነች ::እነዚህ ሦስቱ መሠረታዊ ንጽዕናዋ የምን የምን ንጽዕና ናቸው❓ በአጭሩ ይብራራ(ሪ)
#በሥጋዋ (ንጽ ሥጋ )
#በነፍሷ (ንጽኃ ነፍስ )
#በሀሳቧ ( ንጽኃ ልቡና )
፲ ፫ #እመቤታችን " እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትሁልድ ሁሉ ብጽህይት ይሉኛል" ሉቃ 1÷49 ብላ የተናገረችሁ ስለምንድነው? ትውልዱ #ሁሉ ያለችውስ የትኛውን ትውልድ ነው❓
#ይህን የለችሁ
👉ነቢይት ሰለሆነች የወደፊቱን የማወቅ ፀጋ ስላላት እና በተሰጣት ፀጋ እንደ ሰጣት እንደ ፈጣሪዋ አዋቂ ስለሆነች
ትሁልድ ሁሉ ያለችው ደግሞ አማኝ ትውልድ ሁሉ ማለቷ ሲሆን በመጨረሻ ግን ክብሯ ሲገለጥ ሁሉም ትውልድ እንደሚያመሰግናት አውቃ ይህን አለች
፲ ፬ #_እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አስቀድማ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር በፊት በአምላክ ዕሊና ታስባ ትኖር እንደነበር በትምህርቱ መሠረት ቅዱሳት መጻሕፍትን እያመሳከርክ አስረዳ (ጂ)❓
#መልስ
."እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓለም ሳይፈጠር በአምላክ እሊና ታስባ ትኖር ነቀር::፡ ለዚህመሸ "ያልተሰራ አካሌን አይኖችህ አዩኝ ፡ የተፈጠሩ ቀኖቸ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይኖር በመፅሐፍ ተፃፈ" መዝ 138:16
ስለዚህ ዓለም ሳይፈጠር ሁሉም ከተፃፈ እመቤታችንም ተፅፋ ታስባለች ማለት ነው፡፡፡ቅዱሳን ነቢያት(ኤርምያስንና መጥምቁ ዮሐንስን ) ብንመለከት አሰቀድሞ ስለሚያውቃቸው መስክሮላቸዋል፡፡
" በሆድ ሳልሠራህ አውቄሃለሁ፥ ከማኅፀንም ሳትወጣ ቀድሼሃለሁ፥ ለአሕዛብም ነቢይ አድርጌሃለሁ። " (ኤር1:5)
ስለዚህ የሁሉ አዋቂ ጌታ እግዚአብሔር አስቀድሞ ሰው መሆኑ ከታወቀና ከታሰበ እመቤታችን መታሰብዋን አይዘነጋም፡፡፡
"፤ #ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን።" (ወደ ኤፌሶን ሰዎች 1: 4) "፤ ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን።"
(ወደ ኤፌሶን ሰዎች 1: 4)
#15.እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም "ጽዮን" ተብላ የምትጠራበት የመ/ቅዱስ ጥቅስ፡
"ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፥ በውስጥዋም ሰው ተወለደ፤ እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት።"
(መዝ 87:5)
" የአስጨናቂዎችሽም ልጆች አንገታቸውን ደፍተው ወደ አንቺ ይመጣሉ፥ የናቁሽም ሁሉ ወደ እግርሽ ጫማ ይሰግዳሉ፤ የእግዚአብሔርም ከተማ፥ የእስራኤል ቅዱስ የሆንሽ ጽዮን ይሉሻል። "
(ኢሳ60:14)
" ለጽዮን ታዳጊ ይመጣል፥ በያዕቆብም ዘንድ ከኃጢአት ለሚርቁ፥ ይላል እግዚአብሔር። "
(ኢሳ59:20
#በመልሶቹ ዙሪያ ሀሳብ አስተያየት ካላችሁ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ባለፈው ዓመት በምን እንጠይቅልዎ አምድ ከተጠየቁ እና በወንድማችን #ተርቢኖስ_ሰብስቤ የተመለሰ ብለሽ ጻፊበት። የሀሳብ እና የፊደል ምናምን መፋለስ ካለው አስተካክዪው። አውደ ምህረት ላይ ሚፖሰት ነው።
#ጥያቄ
ሰላም ለናንተ ይሁን ውድ እህት ወንድሞቸ ፍጹም በወደደና ናሰባሰበን በልዑል እግዚአብሔር ሰላም እንዴት አደራችሁ
በእውነት ለሁላችሁም ጸጋውን ያብዛላችሁ ሰማያዊ ዋጋን ይክፈልልን እኛም የሰማነውን 30 60 100 ያማረ ፍሬ አፍርተን ቃሉን እንድንማር እግዚአብሔር ይርዳን ጥያቄ ነበረኝ ጸጋው የበዛላችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች አብራሩልኝ።
ቃልኪዳን ማለት ምን ማለት ነው⁉️ ለምሳሌ ለጻድቃንና ለሰማዕታት የኢየሱስ ክርስቶስ የሰጣቸው ቃል ኪዳን አለ ለምሳሌ እነ ቅድስት አርሴማ ተክለ ሃይማኖት ቅዱስ ጊዮርጊስ ለነዚህና ለመሳሰሉት ቃል ኪዳን ገብቶላቸዋል። ሁላችንም እናውቃለን ነገር ግን ምንድነው
ለመምህር ግርማና ላባ ዮሐንስ እግዚአብሔር ቃልኪዳን ሰቷቸው ነው ወይስ እግዚአብሔር ጸጋውን አድሏቸው ነው⁉️ ብዙ ሰወች እግዚአብሔር ቃል ኪዳን ስለሰጣቸው ነው ይሉናል ለነዚህ አይነት ሰወች ምን መልስ መስጠት እዳለብን ብታብራሩልን?
#መልስ
ቃል ኪዳን ማለት #ውል #ስምምነት #መዕላ ማለት ነው።
ሰው የሚምለው የሚዋዋለው ስምምነት የሚፈጥረው ከመረጠው ከወዳጁ ጋር ነው እንጂ ከወጪ ወራጁ #ከመንገደኛው #ሁሉ ጋር አይደለም::ልክ እንዲሁ #እግዚአብሔር አምላክም ቃል ኪዳን የሚገባው #ለመረጣቸው ሰዎች ብቻ ነው::
"#ከመረጥሁት ጋር #ቃል ኪዳኔን #አደረግሁ፥ " ብሎ እደተናገረ #መዝ 88÷3
ስለዚህ ቃል ኪዳን የተገባው ለሁሉ አይደለም ጸድቃን ቅዱሳን ቢመረጡ ከእራሳቸው ይልቅ ክርስቶስን ሰብከው ነው ::እንደ ዘመናችን አጥማቂ ነኝ ባዮች በክርስቶስ ዓውደ ምህረት ላይ ቆመው እራሳቸውን የሚሰብኩ መቁጠሪያና ሲዲ ቸብችበው አይደለም::
አጋንንት ያለ ጾምና ጸሎት በመቁጠሪያ እና በስልክ አይወጣም ዛሬ ዛሬ በስልክ አጋንንትን እናስለቅቃለን የሚሉ አሉ:: አጋንንትም ያወጣ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም
"፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።"
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 21)
"የተጠሩ ብዙዎች የተመረጡ #ጥቂቶች " "፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።" (የማቴዎስ ወንጌል 22: 14) እንደተባለ የተመረጡት ቃል ኪዳን ያላቸው ከንቱ ውዳሴን የሚጠየፉት ጽላት የተቀረጸላቸው ቤተ ክርስቲያን የታነጸላቸው ገድልና ተአምር የተጻፈላቸው የጥንቶቹ እነ አቡነ #ተክለ ሃይማኖት ናቸው
የክርስቶስ ማለያ ለብሰው ለዲያቢሎስ #የሚጫወቱ አሳዊያን(አሰተኞች )በዝተዋልና በእጁጉ እንጠንቀቅ መልክታችን ነው:: "፤ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24: 5)
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ..... #ይቆየን 🙏
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ባለፈው ዓመት በምን እንጠይቅልዎ አምድ ከተጠየቁ እና በወንድማችን #ተርቢኖስ_ሰብስቤ የተመለሰ ብለሽ ጻፊበት። የሀሳብ እና የፊደል ምናምን መፋለስ ካለው አስተካክዪው። አውደ ምህረት ላይ ሚፖሰት ነው።
#ጥያቄ
ሰላም ለናንተ ይሁን ውድ እህት ወንድሞቸ ፍጹም በወደደና ናሰባሰበን በልዑል እግዚአብሔር ሰላም እንዴት አደራችሁ
በእውነት ለሁላችሁም ጸጋውን ያብዛላችሁ ሰማያዊ ዋጋን ይክፈልልን እኛም የሰማነውን 30 60 100 ያማረ ፍሬ አፍርተን ቃሉን እንድንማር እግዚአብሔር ይርዳን ጥያቄ ነበረኝ ጸጋው የበዛላችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች አብራሩልኝ።
ቃልኪዳን ማለት ምን ማለት ነው⁉️ ለምሳሌ ለጻድቃንና ለሰማዕታት የኢየሱስ ክርስቶስ የሰጣቸው ቃል ኪዳን አለ ለምሳሌ እነ ቅድስት አርሴማ ተክለ ሃይማኖት ቅዱስ ጊዮርጊስ ለነዚህና ለመሳሰሉት ቃል ኪዳን ገብቶላቸዋል። ሁላችንም እናውቃለን ነገር ግን ምንድነው
ለመምህር ግርማና ላባ ዮሐንስ እግዚአብሔር ቃልኪዳን ሰቷቸው ነው ወይስ እግዚአብሔር ጸጋውን አድሏቸው ነው⁉️ ብዙ ሰወች እግዚአብሔር ቃል ኪዳን ስለሰጣቸው ነው ይሉናል ለነዚህ አይነት ሰወች ምን መልስ መስጠት እዳለብን ብታብራሩልን?
#መልስ
ቃል ኪዳን ማለት #ውል #ስምምነት #መዕላ ማለት ነው።
ሰው የሚምለው የሚዋዋለው ስምምነት የሚፈጥረው ከመረጠው ከወዳጁ ጋር ነው እንጂ ከወጪ ወራጁ #ከመንገደኛው #ሁሉ ጋር አይደለም::ልክ እንዲሁ #እግዚአብሔር አምላክም ቃል ኪዳን የሚገባው #ለመረጣቸው ሰዎች ብቻ ነው::
"#ከመረጥሁት ጋር #ቃል ኪዳኔን #አደረግሁ፥ " ብሎ እደተናገረ #መዝ 88÷3
ስለዚህ ቃል ኪዳን የተገባው ለሁሉ አይደለም ጸድቃን ቅዱሳን ቢመረጡ ከእራሳቸው ይልቅ ክርስቶስን ሰብከው ነው ::እንደ ዘመናችን አጥማቂ ነኝ ባዮች በክርስቶስ ዓውደ ምህረት ላይ ቆመው እራሳቸውን የሚሰብኩ መቁጠሪያና ሲዲ ቸብችበው አይደለም::
አጋንንት ያለ ጾምና ጸሎት በመቁጠሪያ እና በስልክ አይወጣም ዛሬ ዛሬ በስልክ አጋንንትን እናስለቅቃለን የሚሉ አሉ:: አጋንንትም ያወጣ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም
"፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።"
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 21)
"የተጠሩ ብዙዎች የተመረጡ #ጥቂቶች " "፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።" (የማቴዎስ ወንጌል 22: 14) እንደተባለ የተመረጡት ቃል ኪዳን ያላቸው ከንቱ ውዳሴን የሚጠየፉት ጽላት የተቀረጸላቸው ቤተ ክርስቲያን የታነጸላቸው ገድልና ተአምር የተጻፈላቸው የጥንቶቹ እነ አቡነ #ተክለ ሃይማኖት ናቸው
የክርስቶስ ማለያ ለብሰው ለዲያቢሎስ #የሚጫወቱ አሳዊያን(አሰተኞች )በዝተዋልና በእጁጉ እንጠንቀቅ መልክታችን ነው:: "፤ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24: 5)
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ..... #ይቆየን 🙏
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ከዚህ ቀደም በምን እንጠይቅልዎ አምዳችን ከተጠየቁ ጥያቄዎች በወንድማችን #ተርቢኖስ_ሰብስቤ የተመለሱትን መልሶች ይዘን ቀርበናል።
#ጥያቄ
መምህር አንድ ጥያቄ ነበረኝ
መኖክሳት የሚለብሱት ብጫ ልብስ የምን ምሳሌ ነው
ወይም ብጫ ልብስ ለምን ይለብሳሉ?
#መልስ
በቅድሚያ ስለ ጥያቄዎት #እናመሰግናለን🙏
መነኮሳት ቢጫ ልብስ የሚለብሱበት ምክንያት ቢጫ ብርሃናዊ ነው አንተም እንደተናገርከው ብርሃናዊ አምላክ ነክ ሲሉ ነው "፤ ደግሞም ኢየሱስ፦ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8: 12)
#አንድም ጻድቃን በአባታቸው መንግስት እንደ ፀሐይ ያበራሉ ተብሎ እንደተጻፈው በአባታችን ቤት እንደ ፀሐይ እናበራለን ሲሉ ቢጫ ልብስን ይለብሳሉ "፤ በዚያን ጊዜ ጻድቃን በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ይበራሉ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 13: 43)
በሌላ መልኩ ቢጫ የብሩህነት የተስፋ ምልክት እንደሆነ ብሩህ የሆነች መንግስትህት ታወርሰን ዘንድ ተስፋ አለን ሲሉ ይለብሱታል
"፤ በጸሎታችን ጊዜ ስለ እናንተ ስናሳስብ፥ የእምነታችሁን ስራ የፍቅራችሁንም ድካም በጌታችንም በኢየሱስ ክርስቶስ ያለውን #የተስፋችሁን መጽናት በአምላካችንና በአባታችን ፊት ሳናቋርጥ እያሰብን፥ እግዚአብሔርን ሁል ጊዜ በሁላችሁ ምክንያት እናመሰግናለን፤"
(1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 1: 2-3)
#ጥያቄ
ሰላም ለናንተ ይሁን ውድ እህት ወንድሞቸ ፍጹም በወደደና ናሰባሰበን በልዑል እግዚአብሔር ሰላም እንዴት አደራችሁ
በእውነት ለሁላችሁም ጸጋውን ያብዛላችሁ ሰማያዊ ዋጋን ይክፈልልን እኛም የሰማነውን 30 60 100 ያማረ ፍሬ አፍርተን ቃሉን እንድንማር እግዚአብሔር ይርዳን። ጥያቄ ነበረኝ ጸጋው የበዛላችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች አብራሩልኝ
1.ቃልኪዳን ማለት ምን ማለት ነው⁉️ ለምሳሌ ለጻድቃንና ለሰማዕታት የኢየሱስ ክርስቶስ የሰጣቸው ቃል ኪዳን አለ ለምሳሌ እነ ቅድስት አርሴማ ተክለ ሃይማኖት ቅዱስ ጊዮርጊስ ለነዚህና ለመሳሰሉት ቃል ኪዳን ገብቶላቸዋል። ሁላችንም እናውቃለን ነገር ግን ምንድነው
ለመምህር ግርማና ላባ ዮሐንስ እግዚአብሔር ቃልኪዳን ሰቷቸው ነው ወይስ እግዚአብሔር ጸጋውን አድሏቸው ነው⁉️ ብዙ ሰወች እግዚአብሔር ቃል ኪዳን ስለሰጣቸው ነው ይሉናል ለነዚህ አይነት ሰወች ምን መልስ መስጠት እዳለብን ብታብራሩልን?
#መልስ
ቃል ኪዳን ማለት #ውል #ስምምነት #መዕላ ማለት ነው
ሰው የሚምለው የሚዋዋለው ስምምነት የሚፈጥረው ከመረጠው ከወዳጁ ጋር ነው እንጂ ከወጪ ወራጁ #ከመንገደኛው #ሁሉ ጋር አይደለም::ልክ እንዲሁ #እግዚአብሔር አምላክም ቃል ኪዳን የሚገባው #ለመረጣቸው ሰዎች ብቻ ነው::
"#ከመረጥሁት ጋር #ቃል ኪዳኔን #አደረግሁ፥ " ብሎ እደተናገረ #መዝ 88÷3
ስለዚህ ቃል ኪዳን የተገባው ለሁሉ አይደለም ጸድቃን ቅዱሳን ቢመረጡ ከእራሳቸው ይልቅ ክርስቶስን ሰብከው ነው ::እንደ ዘመናችን አጥማቂ ነኝ ባዮች በክርስቶስ ዓውደ ምህረት ላይ ቆመው እራሳቸውን የሚሰብኩ መቁጠሪያና ሲዲ ቸብችበው አይደለም::
አጋንንት ያለ ጾምና ጸሎት በመቁጠሪያ እና በስልክ አይወጣም ዛሬ ዛሬ በስልክ አጋንንትን እናስለቅቃለን የሚሉ አሉ:: አጋንንትም ያወጣ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም
"፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።"
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 21)
"የተጠሩ ብዙዎች የተመረጡ #ጥቂቶች " "፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።" (የማቴዎስ ወንጌል 22: 14) እንደተባለ የተመረጡት ቃል ኪዳን ያላቸው ከንቱ ውዳሴን የሚጠየፉት ጽላት የተቀረጸላቸው ቤተ ክርስቲያን የታነጸላቸው ገድልና ተአምር የተጻፈላቸው የጥንቶቹ እነ አቡነ #ተክለ ሃይማኖት ናቸው
የክርስቶስ ማለያ ለብሰው ለዲያቢሎስ #የሚጫወቱ አሳዊያን(አሰተኞች )በዝተዋልና በእጁጉ እንጠንቀቅ መልክታችን ነው:: "፤ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24: 5)
"፤ በዚያ ቀን ብዙዎች። ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል። የዚያን ጊዜም። ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 7: 22)
ለመጨመር ያህል ቅዱሳን ቃልኪዳንን የሚቀበሉት በከበረ ዕረፍታቸው ነው።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ..... #ይቆየን 🙏
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ከዚህ ቀደም በምን እንጠይቅልዎ አምዳችን ከተጠየቁ ጥያቄዎች በወንድማችን #ተርቢኖስ_ሰብስቤ የተመለሱትን መልሶች ይዘን ቀርበናል።
#ጥያቄ
መምህር አንድ ጥያቄ ነበረኝ
መኖክሳት የሚለብሱት ብጫ ልብስ የምን ምሳሌ ነው
ወይም ብጫ ልብስ ለምን ይለብሳሉ?
#መልስ
በቅድሚያ ስለ ጥያቄዎት #እናመሰግናለን🙏
መነኮሳት ቢጫ ልብስ የሚለብሱበት ምክንያት ቢጫ ብርሃናዊ ነው አንተም እንደተናገርከው ብርሃናዊ አምላክ ነክ ሲሉ ነው "፤ ደግሞም ኢየሱስ፦ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8: 12)
#አንድም ጻድቃን በአባታቸው መንግስት እንደ ፀሐይ ያበራሉ ተብሎ እንደተጻፈው በአባታችን ቤት እንደ ፀሐይ እናበራለን ሲሉ ቢጫ ልብስን ይለብሳሉ "፤ በዚያን ጊዜ ጻድቃን በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ይበራሉ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 13: 43)
በሌላ መልኩ ቢጫ የብሩህነት የተስፋ ምልክት እንደሆነ ብሩህ የሆነች መንግስትህት ታወርሰን ዘንድ ተስፋ አለን ሲሉ ይለብሱታል
"፤ በጸሎታችን ጊዜ ስለ እናንተ ስናሳስብ፥ የእምነታችሁን ስራ የፍቅራችሁንም ድካም በጌታችንም በኢየሱስ ክርስቶስ ያለውን #የተስፋችሁን መጽናት በአምላካችንና በአባታችን ፊት ሳናቋርጥ እያሰብን፥ እግዚአብሔርን ሁል ጊዜ በሁላችሁ ምክንያት እናመሰግናለን፤"
(1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 1: 2-3)
#ጥያቄ
ሰላም ለናንተ ይሁን ውድ እህት ወንድሞቸ ፍጹም በወደደና ናሰባሰበን በልዑል እግዚአብሔር ሰላም እንዴት አደራችሁ
በእውነት ለሁላችሁም ጸጋውን ያብዛላችሁ ሰማያዊ ዋጋን ይክፈልልን እኛም የሰማነውን 30 60 100 ያማረ ፍሬ አፍርተን ቃሉን እንድንማር እግዚአብሔር ይርዳን። ጥያቄ ነበረኝ ጸጋው የበዛላችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች አብራሩልኝ
1.ቃልኪዳን ማለት ምን ማለት ነው⁉️ ለምሳሌ ለጻድቃንና ለሰማዕታት የኢየሱስ ክርስቶስ የሰጣቸው ቃል ኪዳን አለ ለምሳሌ እነ ቅድስት አርሴማ ተክለ ሃይማኖት ቅዱስ ጊዮርጊስ ለነዚህና ለመሳሰሉት ቃል ኪዳን ገብቶላቸዋል። ሁላችንም እናውቃለን ነገር ግን ምንድነው
ለመምህር ግርማና ላባ ዮሐንስ እግዚአብሔር ቃልኪዳን ሰቷቸው ነው ወይስ እግዚአብሔር ጸጋውን አድሏቸው ነው⁉️ ብዙ ሰወች እግዚአብሔር ቃል ኪዳን ስለሰጣቸው ነው ይሉናል ለነዚህ አይነት ሰወች ምን መልስ መስጠት እዳለብን ብታብራሩልን?
#መልስ
ቃል ኪዳን ማለት #ውል #ስምምነት #መዕላ ማለት ነው
ሰው የሚምለው የሚዋዋለው ስምምነት የሚፈጥረው ከመረጠው ከወዳጁ ጋር ነው እንጂ ከወጪ ወራጁ #ከመንገደኛው #ሁሉ ጋር አይደለም::ልክ እንዲሁ #እግዚአብሔር አምላክም ቃል ኪዳን የሚገባው #ለመረጣቸው ሰዎች ብቻ ነው::
"#ከመረጥሁት ጋር #ቃል ኪዳኔን #አደረግሁ፥ " ብሎ እደተናገረ #መዝ 88÷3
ስለዚህ ቃል ኪዳን የተገባው ለሁሉ አይደለም ጸድቃን ቅዱሳን ቢመረጡ ከእራሳቸው ይልቅ ክርስቶስን ሰብከው ነው ::እንደ ዘመናችን አጥማቂ ነኝ ባዮች በክርስቶስ ዓውደ ምህረት ላይ ቆመው እራሳቸውን የሚሰብኩ መቁጠሪያና ሲዲ ቸብችበው አይደለም::
አጋንንት ያለ ጾምና ጸሎት በመቁጠሪያ እና በስልክ አይወጣም ዛሬ ዛሬ በስልክ አጋንንትን እናስለቅቃለን የሚሉ አሉ:: አጋንንትም ያወጣ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም
"፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።"
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 21)
"የተጠሩ ብዙዎች የተመረጡ #ጥቂቶች " "፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።" (የማቴዎስ ወንጌል 22: 14) እንደተባለ የተመረጡት ቃል ኪዳን ያላቸው ከንቱ ውዳሴን የሚጠየፉት ጽላት የተቀረጸላቸው ቤተ ክርስቲያን የታነጸላቸው ገድልና ተአምር የተጻፈላቸው የጥንቶቹ እነ አቡነ #ተክለ ሃይማኖት ናቸው
የክርስቶስ ማለያ ለብሰው ለዲያቢሎስ #የሚጫወቱ አሳዊያን(አሰተኞች )በዝተዋልና በእጁጉ እንጠንቀቅ መልክታችን ነው:: "፤ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24: 5)
"፤ በዚያ ቀን ብዙዎች። ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል። የዚያን ጊዜም። ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 7: 22)
ለመጨመር ያህል ቅዱሳን ቃልኪዳንን የሚቀበሉት በከበረ ዕረፍታቸው ነው።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ..... #ይቆየን 🙏
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Forwarded from ተርቢኖስ ሰብስቤ
ሙስሊም ያረደውን ወይም ሌላ ኢአማኝ (የማያምኑ) ወገኖች ያረዱትን መብላት እጅግ በጣም ጸያፍ ነው። "...“መጨረሻቸው ጥፋት ነው፥ #ሆዳቸው_አምላካቸው ነው፥ ክብራቸው በነውራቸው ነው፥ አሳባቸው ምድራዊ ነው።” ፊል3፥19."እንደ ተባለባቸው አንዳንድ ሆድ አደር ክርስቲያን ነኝ ባዮች ምን ችግር አለው መሐመድ የሚባል በግ የለም ፖስተር ኢዮ ጩፋም የሚሉት ፍየል የለም ስለዚህ እንበላለን ብለው እንደ አይጥና አሳማ ሁሉን የሚያግበሰብሱ ሆድ አምኩ የሆነ ሰዎች አሉ። ይህ ግን ለመንፈሳዊ እድገት ማነቆ በመሆን ለብዙ ችግር ያጋልጣል ።
ለምሳሌ ጥቂቶቹን እንመልከት ።
1) የቅዱሳት መጻሕፍትን ትዕዛዝ ያስጥሳል
2)አጋንንት ሰውችን መቁራኘት እንዲችሉ ምክንያት ሆኖ በሰይጣን ለመለከፍና የክፉ መንፈስ ማደሪያ ለመሆን ያጋልጣል።
3)ከማያምኑ ሰዎች ከመናፍቃን ጋር በእምነት ጭምር ወይም በክህደታቸው ጭምር ተባባሪዎች እንድንሆን ያደርጋል።
4) ለሌሎች ወንድሞች ማሰናከያ ያደርገናል"አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን? በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው።1ቆሮ 8÷10-11
5)ፍቅረ እግዚአብሔር አሳጥቶ የአስመሳይነት የሐሰት ፍቅረ ቢጽን(የጓደኛ ፍቅር) በማስረጽ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት ይለያል ለምሳሌ ተፈጻሚተ ሰማዕት አርዮስ ከክህደቶ አይመለስምና አውግዤዋለው ዳግመኛ የተመለሰ መስሎህ ወደ ቤተክርስቲያን አንድነት እንዳትመልሰው ብሎ ለተማሪው ለአኪላስ አስጠንቅቆት አርፎ ነበር አኪላስ ግን ከአርዮስ ጋር አብረው በአንድ ሥፍት ስላደጉ የጓደኛ ፍቅር አገብሮት ከውግዘቱ ፈታው ከቤተክርስቲያንም አንድነት ቀላቀለው በዚህም ስራው የመምህሩን ትዕዛዝ በመተላለፉ አኪላስ ተቀስፎ ሊሞት ችሏል የአርዮስም መፈታት ሐሰት ሆኗል።(አቡነ ጎርጎርያስ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ)
#ነገር ግን ይህ እውቀት በሁሉ ዘንድ አይገኝም፤ አንዳንዶች ግን ጣዖትን እስከ አሁን ድረስ ስለ ለመዱ፦ ለጣዖት የተሠዋ ነው ብለው ይበላሉና ሕሊናቸው ደካማ ስለ ሆነ ይረክሳል። መብል ግን ወደ እግዚአብሔር አያቀርበንም፤ ባንበላም ምንም አይጎድለንም ብንበላም ምንም አይተርፈንም። ዳሩ ግን ይህ መብታችሁ ለደካሞች ዕንቅፋት እንዳይሆንባቸው ተጠንቀቁ። አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው። እንዲህም ወንድሞችን እየበደላችሁ ደካማም የሆነውን ሕሊናቸውን እያቆሰላችሁ ክርስቶስን ትበድላላችሁ። ስለዚህም መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ፥ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘላለም ከቶ ሥጋ አልበላም። 1ቆሮ 8÷7-13
#እንግዲህ ምን እላለሁ? ለጣዖት የተሠዋ ምናምን ነው እላለሁን? ወይስ ጣዖት ምናምን እንዲሆን እላለሁን?አይደለም፤ ነገር ግን አሕዛብ የሚሠዉት ለአጋንንት እንዲሆን እንጂ ለእግዚአብሔር እንዳይሠዉ እላለሁ፤ ከአጋንንትም ጋር ማኅበረተኞች እንድትሆኑ አልወድም። የጌታን ጽዋና የአጋንንትን ጽዋ ልትጠጡ አትችሉም፤ ከጌታ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ ልትካፈሉ አትችሉም። ወይስ ጌታን እናስቀናውን? እኛስ ከእርሱ ይልቅ እንበረታለንን?
#ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም። #1ቆሮ10÷19-23
#ማሳሰቢያ :- ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸው እንዲያውም እራሳቸው ሕጎች ናቸው። ቅዱሳን ግን ከዚህ በተለየ መልኩ ከመናፍቃን ቀርበው ባርከው ሊመገቡ ይችላሉ ይህም ለጥቅም ነው።
በአንድ የጾም ወቅት አንድ አባት ወደ አንድ ልጅ ወዳላቸው ሁለት ባልናሚስት ወደ ሆኑ ሰዎች ቤት ይሄዳሉ ሰዎች መናፍቃን ነበሩና በግ አርደው አወራርደው ሲበሉ ደረሱ ሰዎቹም አባ ይግቡ አብረውንብ ይብሉ አሏቸው አባም እሺ ብለው ሳያንገራግሩ ወደ ቤታቸው ገብተው መስቀላቸውን አውጥተው ባርከው አብረው በጉን በልተው ወጡ :: ከቤቱ ሲወጡም ተመሰገን አምላኬ በአንድ በግ ሦስት በግ አገኘው አሉ ይባላል።
መብል መጠጥ ሰውን ያፋቅራል ቅዱስ ይህን ስለሚገባቸውና በመንፈሳዊ እድገት የበቁ በመሆናቸው እንኳን የማያምኑ ሰዎች ያረዱት ሥጋ ቀርቶ መርዝና ገዳይ ነገር እንኳ ቢበሉና ቢጠጡ የሚጎዳቸው አንዳች የለም ስለዚህ እምነታቸው ከፍ ያለ ቅዱሳን ሰዎችና አባቶች ከነእገሌ ጋር በሉ ተብሉ ብናነብና ብንሰማ ልንደናገርና ግራ ሊገባን አይገባም ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸውና እኛ ግን እንደ ልካችን እንደ ድካማችን አንጻር ለጣዖት ከተሰዋው ባንበላ የተመረጠ ነው::
“ #ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ። ጤና ይስጣችሁ።” #ሐዋ 15፥28-29
..........ይቆየን.........
#የእግዚአብሔር_ቸርነት_የድንግል_ማርያም_አማላጅነት_የቅዱሳኑ ሁሉ ጸሎት አይለየን! አሜን🙏
@YEAWEDIMERITE
ኃ/ማርያም አ.አ ኢትዮጵያ
ሕዳር 06/12013ዓ.ም
#ዓውደ_ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ለምሳሌ ጥቂቶቹን እንመልከት ።
1) የቅዱሳት መጻሕፍትን ትዕዛዝ ያስጥሳል
2)አጋንንት ሰውችን መቁራኘት እንዲችሉ ምክንያት ሆኖ በሰይጣን ለመለከፍና የክፉ መንፈስ ማደሪያ ለመሆን ያጋልጣል።
3)ከማያምኑ ሰዎች ከመናፍቃን ጋር በእምነት ጭምር ወይም በክህደታቸው ጭምር ተባባሪዎች እንድንሆን ያደርጋል።
4) ለሌሎች ወንድሞች ማሰናከያ ያደርገናል"አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን? በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው።1ቆሮ 8÷10-11
5)ፍቅረ እግዚአብሔር አሳጥቶ የአስመሳይነት የሐሰት ፍቅረ ቢጽን(የጓደኛ ፍቅር) በማስረጽ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት ይለያል ለምሳሌ ተፈጻሚተ ሰማዕት አርዮስ ከክህደቶ አይመለስምና አውግዤዋለው ዳግመኛ የተመለሰ መስሎህ ወደ ቤተክርስቲያን አንድነት እንዳትመልሰው ብሎ ለተማሪው ለአኪላስ አስጠንቅቆት አርፎ ነበር አኪላስ ግን ከአርዮስ ጋር አብረው በአንድ ሥፍት ስላደጉ የጓደኛ ፍቅር አገብሮት ከውግዘቱ ፈታው ከቤተክርስቲያንም አንድነት ቀላቀለው በዚህም ስራው የመምህሩን ትዕዛዝ በመተላለፉ አኪላስ ተቀስፎ ሊሞት ችሏል የአርዮስም መፈታት ሐሰት ሆኗል።(አቡነ ጎርጎርያስ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ)
#ነገር ግን ይህ እውቀት በሁሉ ዘንድ አይገኝም፤ አንዳንዶች ግን ጣዖትን እስከ አሁን ድረስ ስለ ለመዱ፦ ለጣዖት የተሠዋ ነው ብለው ይበላሉና ሕሊናቸው ደካማ ስለ ሆነ ይረክሳል። መብል ግን ወደ እግዚአብሔር አያቀርበንም፤ ባንበላም ምንም አይጎድለንም ብንበላም ምንም አይተርፈንም። ዳሩ ግን ይህ መብታችሁ ለደካሞች ዕንቅፋት እንዳይሆንባቸው ተጠንቀቁ። አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው። እንዲህም ወንድሞችን እየበደላችሁ ደካማም የሆነውን ሕሊናቸውን እያቆሰላችሁ ክርስቶስን ትበድላላችሁ። ስለዚህም መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ፥ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘላለም ከቶ ሥጋ አልበላም። 1ቆሮ 8÷7-13
#እንግዲህ ምን እላለሁ? ለጣዖት የተሠዋ ምናምን ነው እላለሁን? ወይስ ጣዖት ምናምን እንዲሆን እላለሁን?አይደለም፤ ነገር ግን አሕዛብ የሚሠዉት ለአጋንንት እንዲሆን እንጂ ለእግዚአብሔር እንዳይሠዉ እላለሁ፤ ከአጋንንትም ጋር ማኅበረተኞች እንድትሆኑ አልወድም። የጌታን ጽዋና የአጋንንትን ጽዋ ልትጠጡ አትችሉም፤ ከጌታ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ ልትካፈሉ አትችሉም። ወይስ ጌታን እናስቀናውን? እኛስ ከእርሱ ይልቅ እንበረታለንን?
#ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም። #1ቆሮ10÷19-23
#ማሳሰቢያ :- ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸው እንዲያውም እራሳቸው ሕጎች ናቸው። ቅዱሳን ግን ከዚህ በተለየ መልኩ ከመናፍቃን ቀርበው ባርከው ሊመገቡ ይችላሉ ይህም ለጥቅም ነው።
በአንድ የጾም ወቅት አንድ አባት ወደ አንድ ልጅ ወዳላቸው ሁለት ባልናሚስት ወደ ሆኑ ሰዎች ቤት ይሄዳሉ ሰዎች መናፍቃን ነበሩና በግ አርደው አወራርደው ሲበሉ ደረሱ ሰዎቹም አባ ይግቡ አብረውንብ ይብሉ አሏቸው አባም እሺ ብለው ሳያንገራግሩ ወደ ቤታቸው ገብተው መስቀላቸውን አውጥተው ባርከው አብረው በጉን በልተው ወጡ :: ከቤቱ ሲወጡም ተመሰገን አምላኬ በአንድ በግ ሦስት በግ አገኘው አሉ ይባላል።
መብል መጠጥ ሰውን ያፋቅራል ቅዱስ ይህን ስለሚገባቸውና በመንፈሳዊ እድገት የበቁ በመሆናቸው እንኳን የማያምኑ ሰዎች ያረዱት ሥጋ ቀርቶ መርዝና ገዳይ ነገር እንኳ ቢበሉና ቢጠጡ የሚጎዳቸው አንዳች የለም ስለዚህ እምነታቸው ከፍ ያለ ቅዱሳን ሰዎችና አባቶች ከነእገሌ ጋር በሉ ተብሉ ብናነብና ብንሰማ ልንደናገርና ግራ ሊገባን አይገባም ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸውና እኛ ግን እንደ ልካችን እንደ ድካማችን አንጻር ለጣዖት ከተሰዋው ባንበላ የተመረጠ ነው::
“ #ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ። ጤና ይስጣችሁ።” #ሐዋ 15፥28-29
..........ይቆየን.........
#የእግዚአብሔር_ቸርነት_የድንግል_ማርያም_አማላጅነት_የቅዱሳኑ ሁሉ ጸሎት አይለየን! አሜን🙏
@YEAWEDIMERITE
ኃ/ማርያም አ.አ ኢትዮጵያ
ሕዳር 06/12013ዓ.ም
#ዓውደ_ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit