“ #እውነት እላችኋለሁ፥ ካልተመለሳችሁ #እንደ_ሕፃናትም ካልሆናችሁ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።” #ማቴ18፥3
"ቃል ይቀትል ትርጓሜ ያድን"
"ቃል ይገላል ትርጓሜ ግን ያድናል"
#መታሰቢያነቱ :- ትርጓሜ ለምኔ ለሚሉ ወንድሞች ይሁን !
"ቃል ይቀትል ትርጓሜ ያድን"
"ቃል ይገላል ትርጓሜ ግን ያድናል"
#መታሰቢያነቱ :- ትርጓሜ ለምኔ ለሚሉ ወንድሞች ይሁን !
🙏Thanks Bank of Abyssinia🙏
_______________________________
ክርስቲያኖች የሌሉና የማይሰሩ ብሎም የማይቆጥቡ ይመስል አረብ አረብ የሚሸቱ የባንክ የቁጠባ ሒሳብ ማስታወቂያዎች አሰልችተውን ነበር
#በኩሽ ÷ ኩሻዊያን
#በሳባ ÷ ሳባዊያን
#በኢትዮጲስ ÷ ኢትዮጵያ
#በአቢስ ÷ አቢሲኒያ የተሰኝ ሀገር በቀል ነባር ስም አጠራራችን መስማት ናፍቀን ነበር።
#አሁን_ግን_ተመስገን ልንሰማውና ልናየው የወደድነውን እያየን እየሰማን ነው!
“ #እውነት_እላችኋለሁ፥ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም፥ የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።”
#ማቴ 13፥17
_______________________________
ክርስቲያኖች የሌሉና የማይሰሩ ብሎም የማይቆጥቡ ይመስል አረብ አረብ የሚሸቱ የባንክ የቁጠባ ሒሳብ ማስታወቂያዎች አሰልችተውን ነበር
#በኩሽ ÷ ኩሻዊያን
#በሳባ ÷ ሳባዊያን
#በኢትዮጲስ ÷ ኢትዮጵያ
#በአቢስ ÷ አቢሲኒያ የተሰኝ ሀገር በቀል ነባር ስም አጠራራችን መስማት ናፍቀን ነበር።
#አሁን_ግን_ተመስገን ልንሰማውና ልናየው የወደድነውን እያየን እየሰማን ነው!
“ #እውነት_እላችኋለሁ፥ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም፥ የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።”
#ማቴ 13፥17