ሥነ ፍጥረት
* ................ *
መግቢያ
::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::
ሥነ ፍጥረት ማለት የሁለት ጥምር ሐረጋት ውሕድ ሲሆን ሥነ እና ፍጥረት የሚሉት ናቸው ::
ሥነ :-ማለት ያማረ የተዋበ የተቆነጀ ውብ መልከ መልካም ማለት ነው::
ፍጥረት:- ማለት ደግሞ ካለመኖር ወደ መኖር የመጣ በፈጣሪ የተፈጠረ ሕያውና ጊዜያዊ ከሦስቱ ባህሪያተ ነፍስና ከአራቱ ባህሪያተ ሥጋ የተፈጠሩ የሰው ልጆች እና ከአራቱ ባህሪያተ ሥጋ ብቻ የተፈጠሩ እንሰሳትን አጠቃላይ ሕይወት ያለውንና የሌለው ፍጥረታት ማለት ነው::
በጠቅላላው ሥነ ፍጥረት ማለት ያማረ የተዋበ መልከ መልካም ፍጥረት ማለት ነው ::ሁሉም ፍጥረታት በተፈጥሯቸው እርኩሰት የለባቸው ሰዎች ግን ለእርኩሰት ይጠቀምባቸዋል ለምሳሌ ጫት አጤ ፋሬስን የመሰሉ የሰው አህምሮን የሚያደነዝዙ አካል የሚያፈዙ ተክሎች ይህ ማለት ግን ተክሎቹ የረከሱ ናቸው ማለት አይደለም እግዚአብሔር የፈጠረው ፍጥረት ሁሉ መልከመልካም ነውና መጥፎ ፍጥረትን እግዚአብሔር በጭራሽ አልፈጠረም::
እግዚአብሔር አምላክ ፍጥረታትን በሦስት መንገድ ፈጥሯል:: ይህውም በአልዮ(በማሰብ) -በነቢብ (በመናገር) እና-በገቢር(በሥራ) ነው::" እግዚአብሔርም ታላላቆች አንበሪዎችን፥ ውኃይቱ እንደ ወገኑ ያስገኘቻቸውንም ተንቀሳቃሾቹን ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ፥ እንደ ወገኑ የሚበሩትንም ወፎች ሁሉ ፈጠረ፤ እግዚአብሔርም የፈጠረው ፍጥረት ሁሉ መልካም እንደ ሆነ አየ።" እንደተባለ (ኦሪት ዘፍጥረት 1:21)
ፍጣሪ የሚለው ቅጽል ከእግዚአብሔር ውጪ ለየትኛውም ፍጡራን በፍጽም ሊቀጸል አይገባም ፈጣሪ ተብሎ ሊጠራ የሚገባው ፍጥረታትን ካለ መኖር ወደ መኖር የመጣ ፈጣሪ እግዚአብሔር ብቻ ነውና:: ይህን ባለ ማወቅ አንዳንድ ሰዎች የፈጠራ ሰዎች ወይም ፈጣሪዎች ተብለው ይጠራሉ እነዚህ ሰዎች ግን ከሰዎች የተሰወሩ ጥበባትን ተምረው ተመራምረው ከሰዎች ቀድመው ያገኙ የግኚት ሰዎች ናቸው እንጂ እንደ ፈጣሪ ያልነበረውን ወደ ማኖር( ካለመኖር ወደ መኖር )ነገሮችን ያመጡ አይደሉም:: ስለሆነም ፈጣሪ የሚለው መጠሪያ አይገባቸውም ከዛ ይልቅ የግኚት ሰዎች አግኝዎች ቢባሉ ይገልጻቸዋል::
ይቆየን ሳምንት ክፍል አንድን ከ10 ደቂቃ ማብራሪያ ጋር የድምጽ ማብራሪያ ጋር ይዘንላችሁ እንቀርባለን የሳምንት ሰው ይበለን
ለአሳባችሁና ለአስተያየታችው በተለመደችው በውስጥ መስመራችን @Terbinoss ላይ ያድርሱን
* ................ *
መግቢያ
::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::
ሥነ ፍጥረት ማለት የሁለት ጥምር ሐረጋት ውሕድ ሲሆን ሥነ እና ፍጥረት የሚሉት ናቸው ::
ሥነ :-ማለት ያማረ የተዋበ የተቆነጀ ውብ መልከ መልካም ማለት ነው::
ፍጥረት:- ማለት ደግሞ ካለመኖር ወደ መኖር የመጣ በፈጣሪ የተፈጠረ ሕያውና ጊዜያዊ ከሦስቱ ባህሪያተ ነፍስና ከአራቱ ባህሪያተ ሥጋ የተፈጠሩ የሰው ልጆች እና ከአራቱ ባህሪያተ ሥጋ ብቻ የተፈጠሩ እንሰሳትን አጠቃላይ ሕይወት ያለውንና የሌለው ፍጥረታት ማለት ነው::
በጠቅላላው ሥነ ፍጥረት ማለት ያማረ የተዋበ መልከ መልካም ፍጥረት ማለት ነው ::ሁሉም ፍጥረታት በተፈጥሯቸው እርኩሰት የለባቸው ሰዎች ግን ለእርኩሰት ይጠቀምባቸዋል ለምሳሌ ጫት አጤ ፋሬስን የመሰሉ የሰው አህምሮን የሚያደነዝዙ አካል የሚያፈዙ ተክሎች ይህ ማለት ግን ተክሎቹ የረከሱ ናቸው ማለት አይደለም እግዚአብሔር የፈጠረው ፍጥረት ሁሉ መልከመልካም ነውና መጥፎ ፍጥረትን እግዚአብሔር በጭራሽ አልፈጠረም::
እግዚአብሔር አምላክ ፍጥረታትን በሦስት መንገድ ፈጥሯል:: ይህውም በአልዮ(በማሰብ) -በነቢብ (በመናገር) እና-በገቢር(በሥራ) ነው::" እግዚአብሔርም ታላላቆች አንበሪዎችን፥ ውኃይቱ እንደ ወገኑ ያስገኘቻቸውንም ተንቀሳቃሾቹን ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ፥ እንደ ወገኑ የሚበሩትንም ወፎች ሁሉ ፈጠረ፤ እግዚአብሔርም የፈጠረው ፍጥረት ሁሉ መልካም እንደ ሆነ አየ።" እንደተባለ (ኦሪት ዘፍጥረት 1:21)
ፍጣሪ የሚለው ቅጽል ከእግዚአብሔር ውጪ ለየትኛውም ፍጡራን በፍጽም ሊቀጸል አይገባም ፈጣሪ ተብሎ ሊጠራ የሚገባው ፍጥረታትን ካለ መኖር ወደ መኖር የመጣ ፈጣሪ እግዚአብሔር ብቻ ነውና:: ይህን ባለ ማወቅ አንዳንድ ሰዎች የፈጠራ ሰዎች ወይም ፈጣሪዎች ተብለው ይጠራሉ እነዚህ ሰዎች ግን ከሰዎች የተሰወሩ ጥበባትን ተምረው ተመራምረው ከሰዎች ቀድመው ያገኙ የግኚት ሰዎች ናቸው እንጂ እንደ ፈጣሪ ያልነበረውን ወደ ማኖር( ካለመኖር ወደ መኖር )ነገሮችን ያመጡ አይደሉም:: ስለሆነም ፈጣሪ የሚለው መጠሪያ አይገባቸውም ከዛ ይልቅ የግኚት ሰዎች አግኝዎች ቢባሉ ይገልጻቸዋል::
ይቆየን ሳምንት ክፍል አንድን ከ10 ደቂቃ ማብራሪያ ጋር የድምጽ ማብራሪያ ጋር ይዘንላችሁ እንቀርባለን የሳምንት ሰው ይበለን
ለአሳባችሁና ለአስተያየታችው በተለመደችው በውስጥ መስመራችን @Terbinoss ላይ ያድርሱን
የሳምንቱ ጥያቄዎቻች እና ትክክለኛ መልሶች
እውነት ወይምሀሰት በሉ
1) ነገረ ድኅነት ማለት የሰው ልጅ የአዳዳኑ
ነገር ማለት ነው::
ሀ እውነት ለ ሀሰት
2) የሰው ልጅ ዳነ ብለን ከማውራታችን
በፊት አስቀድመን ታሞ ነበር ማለት ይገባናል::
ሀ እውነት ለ ሀሰት
3)ማርያም ማለት በዕብራይስጥ የብዙሃን
እናት ማለት ነው:
ሀ እውነት ለ ሀሰት
4) ማርያም የሚሉት እያንዳንዱ ፊደላት
በነጠላው ትርጉም የለሽ ናቸው::
ሀ እውነት ለ ሀሰት
5)ቅዱስ የሚለው ቃል ለእግዚአብሔር
ሲቀጸል ፍጽም ቅድስናውን ይገልጸዋል::
ሀ እውነት ለ ሀሰት
ትክክለኛወን መልስ ምረጡ
6) ሥነ ማለት ------ ማለት ነው
ሀ,ያማረ ሐ,መልከ መልካም
ለ,የተዋበ መ,ሁሉም
7) ለአዳም መውደቅ ተጠያቂው ማነው?
ሀ,ፈጣሪ ሐ,እራሱ አዳም
ለ,ሔዋን መ,እባብ(ሰይጣን)
8,የእግዚአብሔር መኖር በምን ይታወቃል?
ሀ,በሕሊና ምስክርነት
ለ,በቅዱሳት መጻሕፍት ምስክርነት
ሐ,በተፈጥሮ
መ, በእምነት
ሠ,በሁሉም
9)አዳም በመውደቁ ምን ምን አጣ
ሀ,ሥልጣኑን
ለ,ልጅነቱን
ሐ,ጸጋውን
መ, ርዕስቱንና አምላኩን
ሠ,ሁሉም
10)ፍጥረታት በስንት መንገድ ተፈጠሩ?
ሀ, በ7 ሐ , በ3
ለ , በ2 መ,በ 4
:::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::
ትክክለኛ ምላሾቹ
1-ሀ
2-ሀ
3-ሀ
4-ለ
5-ለ ከቃል እጥረት ቅዱሳኑንም ቅዱስ እግዚአብሔርንም ቅዱስ ብለን እንገልጻቸዋለን እንጂ የእግዚአብሔር ቅድስና ከቅዱሳን ቅድስና ጋር በአንድ ቃል ቅዱስ ተብሎ ብቻ ተገልጾ የሚነገር አይደለም ስለዚህ ቅዱስ የሚለው ቃል የእግዚአብሔር ቅድስና ፍጽም አይገልጽም ያጥራል :: ለበለጠ መረጃ ነገረ ቅዱሳን ክፍል 1 ያድምጡ::
ምርጫ
6-መ
7-ሐ
8-ሠ
9-ሠ
10-ሐ ፍጥረታት ከሁለት ምንጮች ማለትም እም አልቦ ዘበቦ (ካለመኖር ወደ መኖር) እና ግብር እም ግብር (በተፈጠሩት በመፈጠር) ነገኝተዋል ግን ከእነዚህ ምንጮች በሦስት መንገድ ተፈጥረዋል እነርሱም:- 1በአልዮ (በአሳብ)
2 በነቢብ(በንግግር)
3 በገቢር(በሥራ)
የተጠየቀው ምንጮቹን ሳይሆን መንገዶቹን ነውና ምላሹ (ሐ) በ ሦስት የሚለው ይሆናል ማለት ነው ::
ለአሳብ ለአስተያየቶ @Terbinoss ይጠቀሙ
እውነት ወይምሀሰት በሉ
1) ነገረ ድኅነት ማለት የሰው ልጅ የአዳዳኑ
ነገር ማለት ነው::
ሀ እውነት ለ ሀሰት
2) የሰው ልጅ ዳነ ብለን ከማውራታችን
በፊት አስቀድመን ታሞ ነበር ማለት ይገባናል::
ሀ እውነት ለ ሀሰት
3)ማርያም ማለት በዕብራይስጥ የብዙሃን
እናት ማለት ነው:
ሀ እውነት ለ ሀሰት
4) ማርያም የሚሉት እያንዳንዱ ፊደላት
በነጠላው ትርጉም የለሽ ናቸው::
ሀ እውነት ለ ሀሰት
5)ቅዱስ የሚለው ቃል ለእግዚአብሔር
ሲቀጸል ፍጽም ቅድስናውን ይገልጸዋል::
ሀ እውነት ለ ሀሰት
ትክክለኛወን መልስ ምረጡ
6) ሥነ ማለት ------ ማለት ነው
ሀ,ያማረ ሐ,መልከ መልካም
ለ,የተዋበ መ,ሁሉም
7) ለአዳም መውደቅ ተጠያቂው ማነው?
ሀ,ፈጣሪ ሐ,እራሱ አዳም
ለ,ሔዋን መ,እባብ(ሰይጣን)
8,የእግዚአብሔር መኖር በምን ይታወቃል?
ሀ,በሕሊና ምስክርነት
ለ,በቅዱሳት መጻሕፍት ምስክርነት
ሐ,በተፈጥሮ
መ, በእምነት
ሠ,በሁሉም
9)አዳም በመውደቁ ምን ምን አጣ
ሀ,ሥልጣኑን
ለ,ልጅነቱን
ሐ,ጸጋውን
መ, ርዕስቱንና አምላኩን
ሠ,ሁሉም
10)ፍጥረታት በስንት መንገድ ተፈጠሩ?
ሀ, በ7 ሐ , በ3
ለ , በ2 መ,በ 4
:::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::
ትክክለኛ ምላሾቹ
1-ሀ
2-ሀ
3-ሀ
4-ለ
5-ለ ከቃል እጥረት ቅዱሳኑንም ቅዱስ እግዚአብሔርንም ቅዱስ ብለን እንገልጻቸዋለን እንጂ የእግዚአብሔር ቅድስና ከቅዱሳን ቅድስና ጋር በአንድ ቃል ቅዱስ ተብሎ ብቻ ተገልጾ የሚነገር አይደለም ስለዚህ ቅዱስ የሚለው ቃል የእግዚአብሔር ቅድስና ፍጽም አይገልጽም ያጥራል :: ለበለጠ መረጃ ነገረ ቅዱሳን ክፍል 1 ያድምጡ::
ምርጫ
6-መ
7-ሐ
8-ሠ
9-ሠ
10-ሐ ፍጥረታት ከሁለት ምንጮች ማለትም እም አልቦ ዘበቦ (ካለመኖር ወደ መኖር) እና ግብር እም ግብር (በተፈጠሩት በመፈጠር) ነገኝተዋል ግን ከእነዚህ ምንጮች በሦስት መንገድ ተፈጥረዋል እነርሱም:- 1በአልዮ (በአሳብ)
2 በነቢብ(በንግግር)
3 በገቢር(በሥራ)
የተጠየቀው ምንጮቹን ሳይሆን መንገዶቹን ነውና ምላሹ (ሐ) በ ሦስት የሚለው ይሆናል ማለት ነው ::
ለአሳብ ለአስተያየቶ @Terbinoss ይጠቀሙ
📢ዓውደ ምህረት 🎤
ያለፈው ሳምንት አሸላሚ ጥያቄዎቻችን እና ትክክለኛ ምላሹቻቸው
ለማስታወስ ያክል
1) የቅዱሳን መዓረጋት ስንት ናቸው? በቅደም ተከተላቸው ዘርዝሯቸው
2) በስንት ዓበይት ክፍል ይከፈላሉ? ምን ምን ተብለው?
3) በዕለተ እሁድ የተፈጠሩት ፍጥረታት ስንት ናቸው?ስማቸውስ?እንዴትስ ተፈጠሩ?
ትክክለኛ ምላሾቻችን
1= የቅዱሳን መዓርጋቸው አስር ናቸው
፩~ጡማዊ (ዝም ማለት)
፪~ልባዊ (ልብ ማድረግ ማሴተዋል)
፫~ ጣዕመ ዝማሬ
፬~ አንብዕ
፭~ ኩነኔ
፮~ ፍቅር
፯~ውሰት
፰~ ንፃሬ መላእክት
፱~ ተሰጥሞ ብርሃን
፲~ ከዊነ እሳት (ንፁረተ ስሉስ ቅዱስ)
2= በሦስት አበይት ክፍል ይከፈላሉ
፩~ ወጣኒ (ንፅሓ ስጋ) ጀማሪነት
፪~ንፅሓ ነፍስ (ማእከላዊነት)
፫~ ንፅሓ ልቦና (ፍፁምነት)
3= ስምንት ናቸው። ሰማይ እና ምድር እሳት :ውሃ :ንፋስ : ጨለማ :መላእክት እና ብርሃን ናቸው። ሰባቱ በሃልዮ በሃሳብ ተፈጥረዋል ለመገኘታቸው ምክንያት አለው። ብርሃን ግን በመናገር ወይም በነቢብ የተፈጠረ ነው
👉 ለተሳታፊዎቻችን በሙሉ እግዚአብሔር አምላክ የሕይወትን ቃል ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን የነፍስ ዋጋ ያድርግልን🙏
"በርቱ ተበራቱልን"
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
📢 @AwediMeherit📢
📢 @AwediMeherit📢
📢📢📢📢📢📢📢📢
ያለፈው ሳምንት አሸላሚ ጥያቄዎቻችን እና ትክክለኛ ምላሹቻቸው
ለማስታወስ ያክል
1) የቅዱሳን መዓረጋት ስንት ናቸው? በቅደም ተከተላቸው ዘርዝሯቸው
2) በስንት ዓበይት ክፍል ይከፈላሉ? ምን ምን ተብለው?
3) በዕለተ እሁድ የተፈጠሩት ፍጥረታት ስንት ናቸው?ስማቸውስ?እንዴትስ ተፈጠሩ?
ትክክለኛ ምላሾቻችን
1= የቅዱሳን መዓርጋቸው አስር ናቸው
፩~ጡማዊ (ዝም ማለት)
፪~ልባዊ (ልብ ማድረግ ማሴተዋል)
፫~ ጣዕመ ዝማሬ
፬~ አንብዕ
፭~ ኩነኔ
፮~ ፍቅር
፯~ውሰት
፰~ ንፃሬ መላእክት
፱~ ተሰጥሞ ብርሃን
፲~ ከዊነ እሳት (ንፁረተ ስሉስ ቅዱስ)
2= በሦስት አበይት ክፍል ይከፈላሉ
፩~ ወጣኒ (ንፅሓ ስጋ) ጀማሪነት
፪~ንፅሓ ነፍስ (ማእከላዊነት)
፫~ ንፅሓ ልቦና (ፍፁምነት)
3= ስምንት ናቸው። ሰማይ እና ምድር እሳት :ውሃ :ንፋስ : ጨለማ :መላእክት እና ብርሃን ናቸው። ሰባቱ በሃልዮ በሃሳብ ተፈጥረዋል ለመገኘታቸው ምክንያት አለው። ብርሃን ግን በመናገር ወይም በነቢብ የተፈጠረ ነው
👉 ለተሳታፊዎቻችን በሙሉ እግዚአብሔር አምላክ የሕይወትን ቃል ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን የነፍስ ዋጋ ያድርግልን🙏
"በርቱ ተበራቱልን"
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
📢 @AwediMeherit📢
📢 @AwediMeherit📢
📢📢📢📢📢📢📢📢
#የሥነ _ፍጥረት ጥያቄዎች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #ኛ_ ሥነ ማለት ያማረ ፣ የተዋበ ፣ የተቆነጀ ማለት ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_እግዚአብሔርን ፍጥረታትን ከመፍጠር ያረፈው በዕለተ እሁድ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
3 #ቅዱሳን መላእክት የተፈጠሩት ከእሳት እና ከነፋስ ነው::
ሀ)እውነት ለ) ሐሰት
4 #የቅዱሳን መላእክት ነገድ ፲ ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
5 #በገቢር(በሥራ) የተፈጠረ ፍጥረት የሰው ልጅ ብቻ ነው
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ!!
6 #ኛ_ከሚከተሉት መካከል የእሁድ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው❓
ሀ አፈር
ለ ጠፈር
ሐ እጽዋት
መ መልስ የለም።
7 #_በነቢብ (በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው❓
ሀ መላእክት
ለ ብርሃን
ሐ እሳት
መ መሬት
8 #_የኃይላት አለቃቸው ማነው❓
ሀ ቅዱስ ሚካኤል
ለ ቅዱስ ገብርኤል
ሐ ቅዱስ ሱሪያል
መ ቅዱስ አናንኤል
9 #_ከጠፈር በላይ የሚገኘው ብጥብጥ ውኃ ምን ተብሎ ይጠራል❓
ሀ ባቢል
ለ ውቂያኖስ
ሐ ሀኖስ
መ ሰማይ
10 #_እግዚአብሔር አምላክ በዕለተ ሰኑይ(ሰኞ) ስንት ፍጥረታትን ፈጠረ❓
ሀ ምንም አልፈጠረም
ለ አንድ
ሐ ሁለት
መ ስምንት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_አራቱን ባህሪያተ ሥጋ በመባል የሚታወቁት እነማን ናቸው❓
፲ ፪ #_አራቱ በህሪያተ ሥጋ በእግዚአብሔር ባህሪያት ይመሰላሉ ::እንዴት የትኛው የትኛውን ባህሪውን ይመስላል የሚሉትን አስረዱ❓
፲ ፫ #ኪሩቤልና ሡራፌል የተሰኙት ነገደ መላእክት የእግዚአብሔርን ይሸከማሉ::ለመሆኑ እንዴት #እግዚአብሔርን ችለውት ነው የሚሸከሙት? በኮርሱ በተሰጠው ምሳሌ መሠረት አስረዱ ❓
፲ ፬ #_ሥነ _ፍጥረታት የተፈጠሩበትን ሦስት ዐላማዎች አስረዱ❓
፲ ፭ #_ጨለማ_የእግዚአብሔር ባህሪ እንዴት አንደሚገልጥ በትምህርቱ መሠረት አስረዱ❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #ኛ_ ሥነ ማለት ያማረ ፣ የተዋበ ፣ የተቆነጀ ማለት ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_እግዚአብሔርን ፍጥረታትን ከመፍጠር ያረፈው በዕለተ እሁድ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
3 #ቅዱሳን መላእክት የተፈጠሩት ከእሳት እና ከነፋስ ነው::
ሀ)እውነት ለ) ሐሰት
4 #የቅዱሳን መላእክት ነገድ ፲ ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
5 #በገቢር(በሥራ) የተፈጠረ ፍጥረት የሰው ልጅ ብቻ ነው
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ!!
6 #ኛ_ከሚከተሉት መካከል የእሁድ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው❓
ሀ አፈር
ለ ጠፈር
ሐ እጽዋት
መ መልስ የለም።
7 #_በነቢብ (በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው❓
ሀ መላእክት
ለ ብርሃን
ሐ እሳት
መ መሬት
8 #_የኃይላት አለቃቸው ማነው❓
ሀ ቅዱስ ሚካኤል
ለ ቅዱስ ገብርኤል
ሐ ቅዱስ ሱሪያል
መ ቅዱስ አናንኤል
9 #_ከጠፈር በላይ የሚገኘው ብጥብጥ ውኃ ምን ተብሎ ይጠራል❓
ሀ ባቢል
ለ ውቂያኖስ
ሐ ሀኖስ
መ ሰማይ
10 #_እግዚአብሔር አምላክ በዕለተ ሰኑይ(ሰኞ) ስንት ፍጥረታትን ፈጠረ❓
ሀ ምንም አልፈጠረም
ለ አንድ
ሐ ሁለት
መ ስምንት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_አራቱን ባህሪያተ ሥጋ በመባል የሚታወቁት እነማን ናቸው❓
፲ ፪ #_አራቱ በህሪያተ ሥጋ በእግዚአብሔር ባህሪያት ይመሰላሉ ::እንዴት የትኛው የትኛውን ባህሪውን ይመስላል የሚሉትን አስረዱ❓
፲ ፫ #ኪሩቤልና ሡራፌል የተሰኙት ነገደ መላእክት የእግዚአብሔርን ይሸከማሉ::ለመሆኑ እንዴት #እግዚአብሔርን ችለውት ነው የሚሸከሙት? በኮርሱ በተሰጠው ምሳሌ መሠረት አስረዱ ❓
፲ ፬ #_ሥነ _ፍጥረታት የተፈጠሩበትን ሦስት ዐላማዎች አስረዱ❓
፲ ፭ #_ጨለማ_የእግዚአብሔር ባህሪ እንዴት አንደሚገልጥ በትምህርቱ መሠረት አስረዱ❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ሥነ ፍጥረት01.3gpp
3.1 MB
#ሥነ_ፍጥረት
#ክፍል_አንድ
#በዲያቆን #ኢዩኤል_ዳኛቸው
#ይዘት
👉 የሥነ ፍጥረት ትርጉም
👉 ሥነ ፍጥረት የተፈጠሩበት ዓላማ
👉 ሥነ ፍጥረት የተፈጠሩበት መንገድ
👉 የሥነ ፍጥረት መገኛ
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ ሥነ ፍጥረት ማለት ምን ማለት ነው?
ለ እግዚአብሔር ሥነ ፍጥረትን ለምን ፈጠረ?
ሐ እግዚአብሔር ሥነ ፍጥረትን ለምን በሀልዮ በነቢብ በገቢር ፈጠረ?
መ ሥነ ፍጥረት ከምን ተገኙ?
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል_አንድ
#በዲያቆን #ኢዩኤል_ዳኛቸው
#ይዘት
👉 የሥነ ፍጥረት ትርጉም
👉 ሥነ ፍጥረት የተፈጠሩበት ዓላማ
👉 ሥነ ፍጥረት የተፈጠሩበት መንገድ
👉 የሥነ ፍጥረት መገኛ
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ ሥነ ፍጥረት ማለት ምን ማለት ነው?
ለ እግዚአብሔር ሥነ ፍጥረትን ለምን ፈጠረ?
ሐ እግዚአብሔር ሥነ ፍጥረትን ለምን በሀልዮ በነቢብ በገቢር ፈጠረ?
መ ሥነ ፍጥረት ከምን ተገኙ?
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#የሥነ _ፍጥረት ጥያቄዎች
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #ኛ_ ሥነ ማለት ያማረ ፣ የተዋበ ፣ የተቆነጀ ማለት ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_እግዚአብሔርን ፍጥረታትን ከመፍጠር ያረፈው በዕለተ እሁድ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
3 #ቅዱሳን መላእክት የተፈጠሩት ከእሳት እና ከነፋስ ነው::
ሀ)እውነት ለ) ሐሰት
4 #የቅዱሳን መላእክት ነገድ ፲ ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
5 #በገቢር(በሥራ) የተፈጠረ ፍጥረት የሰው ልጅ ብቻ ነው
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ!!
6 #ኛ_ከሚከተሉት መካከል የእሁድ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው❓
ሀ አፈር
ለ ጠፈር
ሐ እጽዋት
መ መልስ የለም።
7 #_በነቢብ (በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው❓
ሀ መላእክት
ለ ብርሃን
ሐ እሳት
መ መሬት
8 #_የኃይላት አለቃቸው ማነው❓
ሀ ቅዱስ ሚካኤል
ለ ቅዱስ ገብርኤል
ሐ ቅዱስ ሱሪያል
መ ቅዱስ አናንኤል
9 #_ከጠፈር በላይ የሚገኘው ብጥብጥ ውኃ ምን ተብሎ ይጠራል❓
ሀ ባቢል
ለ ውቂያኖስ
ሐ ሀኖስ
መ ሰማይ
10 #_እግዚአብሔር አምላክ በዕለተ ሰኑይ(ሰኞ) ስንት ፍጥረታትን ፈጠረ❓
ሀ ምንም አልፈጠረም
ለ አንድ
ሐ ሁለት
መ ስምንት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_አራቱን ባህሪያተ ሥጋ በመባል የሚታወቁት እነማን ናቸው❓
፲ ፪ #_አራቱ በህሪያተ ሥጋ በእግዚአብሔር ባህሪያት ይመሰላሉ ::እንዴት የትኛው የትኛውን ባህሪውን ይመስላል የሚሉትን አስረዱ❓
፲ ፫ #ኪሩቤልና ሡራፌል የተሰኙት ነገደ መላእክት የእግዚአብሔርን ዙፋን ይሸከማሉ::ለመሆኑ እንዴት #እግዚአብሔርን ችለውት ነው የሚሸከሙት? በምሳሌ መሠረት አስረዱ ❓
፲ ፬ #_ሥነ _ፍጥረታት የተፈጠሩበትን ሦስት ዐላማዎች አስረዱ❓
፲ ፭ #_ጨለማ_የእግዚአብሔር ባህሪ እንዴት አንደሚገልጥ በትምህርቱ መሠረት አስረዱ❓
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #ኛ_ ሥነ ማለት ያማረ ፣ የተዋበ ፣ የተቆነጀ ማለት ነው::
ሀ) እውነት ለ ) ሐሰት
፪ #ኛ_እግዚአብሔርን ፍጥረታትን ከመፍጠር ያረፈው በዕለተ እሁድ ነው::
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
3 #ቅዱሳን መላእክት የተፈጠሩት ከእሳት እና ከነፋስ ነው::
ሀ)እውነት ለ) ሐሰት
4 #የቅዱሳን መላእክት ነገድ ፲ ነው::
ሀ) እውነት ለ)ሐሰት
5 #በገቢር(በሥራ) የተፈጠረ ፍጥረት የሰው ልጅ ብቻ ነው
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
#ትክክለኛ መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ!!
6 #ኛ_ከሚከተሉት መካከል የእሁድ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው❓
ሀ አፈር
ለ ጠፈር
ሐ እጽዋት
መ መልስ የለም።
7 #_በነቢብ (በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው❓
ሀ መላእክት
ለ ብርሃን
ሐ እሳት
መ መሬት
8 #_የኃይላት አለቃቸው ማነው❓
ሀ ቅዱስ ሚካኤል
ለ ቅዱስ ገብርኤል
ሐ ቅዱስ ሱሪያል
መ ቅዱስ አናንኤል
9 #_ከጠፈር በላይ የሚገኘው ብጥብጥ ውኃ ምን ተብሎ ይጠራል❓
ሀ ባቢል
ለ ውቂያኖስ
ሐ ሀኖስ
መ ሰማይ
10 #_እግዚአብሔር አምላክ በዕለተ ሰኑይ(ሰኞ) ስንት ፍጥረታትን ፈጠረ❓
ሀ ምንም አልፈጠረም
ለ አንድ
ሐ ሁለት
መ ስምንት
#በአጭሩ_መልሱ
፲ ፩ #_አራቱን ባህሪያተ ሥጋ በመባል የሚታወቁት እነማን ናቸው❓
፲ ፪ #_አራቱ በህሪያተ ሥጋ በእግዚአብሔር ባህሪያት ይመሰላሉ ::እንዴት የትኛው የትኛውን ባህሪውን ይመስላል የሚሉትን አስረዱ❓
፲ ፫ #ኪሩቤልና ሡራፌል የተሰኙት ነገደ መላእክት የእግዚአብሔርን ዙፋን ይሸከማሉ::ለመሆኑ እንዴት #እግዚአብሔርን ችለውት ነው የሚሸከሙት? በምሳሌ መሠረት አስረዱ ❓
፲ ፬ #_ሥነ _ፍጥረታት የተፈጠሩበትን ሦስት ዐላማዎች አስረዱ❓
፲ ፭ #_ጨለማ_የእግዚአብሔር ባህሪ እንዴት አንደሚገልጥ በትምህርቱ መሠረት አስረዱ❓
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
@AwediMeherit
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት የቃልኪዳን ልጆች የጻዲቁ አባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የቅዱሳኑ ሁሉ ወዳጆች በሩቅም በቅርብም ያላችሁ እንደምን ቆያችሁ? አሜን እስከዚህች ሰዓት ያደረሰን የአባቶቻችን አምላክ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘላለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረና የተመሰገነ ይሁን፡፡ ሳምንታዊው ከሁሉም ትምህርት የተወጣጡትን ጥያቄዎች እነሆ ይዘን ቀርበናል፡፡
#1
ከሚከተሉት አንዱ አምላክ ሰው የሆነበት ምክኒያት ነው፡፡
ሀ. ለሰው ልጆች አርአያ አብነት ይሆነን ዘንድ
ለ. ፍቅሩን ይገልጽልን ዘንድ
ሐ. በኃጥአን ላይ ይፈርድባቸው ዘንድ
መ. ሀ እና ለ መልስ ናቸው፡፡
#2
ወንጌል የቃሉ ትርጉም ምን ማለት ነው?
ሀ. ሀዘን ማለት ነው፡፡
ለ. የምስራች ማለት ነው፡፡
ሐ. ስብከት ማለት ነው፡፡
መ. ሁሉም መልስ ናቸው፡፡
#3
የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ የቱ ነው?
ሀ. 2ኛ ዜና መዋልእ
ለ. ትንቢተ ኤርሚያስ
ሐ. ትንቢተ ዳንኤል
መ.መጽሐፈ አስቴር
#4
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም መቼ ተጸነሰች?
ሀ. ሀምሌ 7
ለ. ሰኔ 7
ሐ. ነሐሴ 7
መ. ግንቦት 7
#5
ከሚከተሉት ሥነ ፍጥረት መካከል በነቢብ(በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው?
ሀ. ብርሃን
ለ. መላእክት
ሐ. 7ቱ ሰማያት
መ. አራቱ ባሕሪያተ ሥጋ
#6
‹‹ስለዚህ የድያብሎስ ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ፡፡›› 1ኛ ዮሐ 3፡9 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል?
ሀ. አምላክ ሰው የመሆኑ ምሥጢር የዳቢሎስን ጥበብ በጥበቡ ይሽር ዘንድ መሆኑን፡፡
ለ. አምላክ ሰው ሳይሆን የዲያብሎስን ሥራ ማፍረሱን፡፡
ሐ. አምላክ ሰው የሆነው የሰው ልጆችን ያስተምር ዘንድ መሆኑን፡፡
መ. ሁሉም መልስ ናቸው፡፡
#7
ወደ መግደል የሚያደርስ መንገድ የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ከንቱ የሆነ ቁጣ
ለ. ወደ ሴት መመልከት
ሐ. መመኘት
መ. መሐላ
#8
ከሚከተሉት መጻሕፍት መካከል በጸሐፊው እና በይዘቱ የተሰየመው መጽሐፍ የቱ ነው?
ሀ. የዮሐንስ ራዕይ
ለ. መዝሙረ ዳዊት
ሐ. የሐዋርያት ሥራ
መ. የማቴዎስ ወንጌል
#9
ጥንተ አበቅቴ ስንት ነው?
ሀ. 7
ለ. 11
ሐ. 19
መ. 21
#10
አንድ ሱባኤ ስንት ቀናቶችን ይይዛል?
ሀ. 10
ለ. 9
ሐ. 8
መ. 7
#11
የጥንተ አበቅቴ እና የጥንተ መጥቅዕ ቀመር አዘጋጅ ቅዱስ አባት ማነው?
ሀ. ቅዱስ ኤጲፋኒዮስ
ለ. ቅዱስ ዲሜጥሮስ
ሐ. ቅዱስ ኤፍሬም
መ. ቅዱስ ያሬድ
#12
የእመቤታችን ሀያት ማን ተብላ ትጠራለች?
ሀ. ቅድስት ሀና
ለ. ቅድስት ደርዲ
ሐ. ቅድስት ሄሜን
መ. ቅድስት ሄርሜላ
#13
መዝሙር ዘሠልስቱ ደቂቅ የሚለው መጽሐፍ አቆጣጠሩ ከየትኛው መጽሐፍ ጋር ነው?
ሀ. ከመጽሐፈ ሳሙኤል ካልእ ጋር
ለ. ከትንቢተ ዳንኤል ጋር
ሐ. ከትንቢተ ኤርሚያስ ጋር
መ. ከትንቢተ ኢሣይያስ ጋር
#14
የዕለተ ሰኑይ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ውሃ
ለ. ባህር
ሐ. ውቂያኖስ
መ. መልሱ አልተሰጠም፡፡
#15
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በየት ተወለደች?
ሀ. በደብረ ዘይት ተራራ
ለ. በሊባኖስ ታራራ
ሐ. በእናት በአባቷ ቤት
መ. በቤተልሔም በከብቶች ግርግም።
መልሶቻችሁን
👉 @Amtcombot
ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት የቃልኪዳን ልጆች የጻዲቁ አባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የቅዱሳኑ ሁሉ ወዳጆች በሩቅም በቅርብም ያላችሁ እንደምን ቆያችሁ? አሜን እስከዚህች ሰዓት ያደረሰን የአባቶቻችን አምላክ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘላለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረና የተመሰገነ ይሁን፡፡ ሳምንታዊው ከሁሉም ትምህርት የተወጣጡትን ጥያቄዎች እነሆ ይዘን ቀርበናል፡፡
#1
ከሚከተሉት አንዱ አምላክ ሰው የሆነበት ምክኒያት ነው፡፡
ሀ. ለሰው ልጆች አርአያ አብነት ይሆነን ዘንድ
ለ. ፍቅሩን ይገልጽልን ዘንድ
ሐ. በኃጥአን ላይ ይፈርድባቸው ዘንድ
መ. ሀ እና ለ መልስ ናቸው፡፡
#2
ወንጌል የቃሉ ትርጉም ምን ማለት ነው?
ሀ. ሀዘን ማለት ነው፡፡
ለ. የምስራች ማለት ነው፡፡
ሐ. ስብከት ማለት ነው፡፡
መ. ሁሉም መልስ ናቸው፡፡
#3
የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ የቱ ነው?
ሀ. 2ኛ ዜና መዋልእ
ለ. ትንቢተ ኤርሚያስ
ሐ. ትንቢተ ዳንኤል
መ.መጽሐፈ አስቴር
#4
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም መቼ ተጸነሰች?
ሀ. ሀምሌ 7
ለ. ሰኔ 7
ሐ. ነሐሴ 7
መ. ግንቦት 7
#5
ከሚከተሉት ሥነ ፍጥረት መካከል በነቢብ(በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው?
ሀ. ብርሃን
ለ. መላእክት
ሐ. 7ቱ ሰማያት
መ. አራቱ ባሕሪያተ ሥጋ
#6
‹‹ስለዚህ የድያብሎስ ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ፡፡›› 1ኛ ዮሐ 3፡9 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል?
ሀ. አምላክ ሰው የመሆኑ ምሥጢር የዳቢሎስን ጥበብ በጥበቡ ይሽር ዘንድ መሆኑን፡፡
ለ. አምላክ ሰው ሳይሆን የዲያብሎስን ሥራ ማፍረሱን፡፡
ሐ. አምላክ ሰው የሆነው የሰው ልጆችን ያስተምር ዘንድ መሆኑን፡፡
መ. ሁሉም መልስ ናቸው፡፡
#7
ወደ መግደል የሚያደርስ መንገድ የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ከንቱ የሆነ ቁጣ
ለ. ወደ ሴት መመልከት
ሐ. መመኘት
መ. መሐላ
#8
ከሚከተሉት መጻሕፍት መካከል በጸሐፊው እና በይዘቱ የተሰየመው መጽሐፍ የቱ ነው?
ሀ. የዮሐንስ ራዕይ
ለ. መዝሙረ ዳዊት
ሐ. የሐዋርያት ሥራ
መ. የማቴዎስ ወንጌል
#9
ጥንተ አበቅቴ ስንት ነው?
ሀ. 7
ለ. 11
ሐ. 19
መ. 21
#10
አንድ ሱባኤ ስንት ቀናቶችን ይይዛል?
ሀ. 10
ለ. 9
ሐ. 8
መ. 7
#11
የጥንተ አበቅቴ እና የጥንተ መጥቅዕ ቀመር አዘጋጅ ቅዱስ አባት ማነው?
ሀ. ቅዱስ ኤጲፋኒዮስ
ለ. ቅዱስ ዲሜጥሮስ
ሐ. ቅዱስ ኤፍሬም
መ. ቅዱስ ያሬድ
#12
የእመቤታችን ሀያት ማን ተብላ ትጠራለች?
ሀ. ቅድስት ሀና
ለ. ቅድስት ደርዲ
ሐ. ቅድስት ሄሜን
መ. ቅድስት ሄርሜላ
#13
መዝሙር ዘሠልስቱ ደቂቅ የሚለው መጽሐፍ አቆጣጠሩ ከየትኛው መጽሐፍ ጋር ነው?
ሀ. ከመጽሐፈ ሳሙኤል ካልእ ጋር
ለ. ከትንቢተ ዳንኤል ጋር
ሐ. ከትንቢተ ኤርሚያስ ጋር
መ. ከትንቢተ ኢሣይያስ ጋር
#14
የዕለተ ሰኑይ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ውሃ
ለ. ባህር
ሐ. ውቂያኖስ
መ. መልሱ አልተሰጠም፡፡
#15
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በየት ተወለደች?
ሀ. በደብረ ዘይት ተራራ
ለ. በሊባኖስ ታራራ
ሐ. በእናት በአባቷ ቤት
መ. በቤተልሔም በከብቶች ግርግም።
መልሶቻችሁን
👉 @Amtcombot
ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት የቃልኪዳን ልጆች የጻዲቁ አባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የቅዱሳኑ ሁሉ ወዳጆች በሩቅም በቅርብም ያላችሁ እንደምን ቆያችሁ? አሜን እስከዚህች ሰዓት ያደረሰን የአባቶቻችን አምላክ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘላለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረና የተመሰገነ ይሁን፡፡
በሳምንታዊው ጥያቄዎቹ ላይ ለተሳተፋችሁ አባላት በሙሉ ልባዊ ምስጋናችንን በአምላከ ቅዱሳን ስም እያቀረብን የጥያቄዎቹን መልሶች እነሆ፡
#1
ከሚከተሉት አንዱ አምላክ ሰው የሆነበት ምክኒያት ነው፡፡
#መልስ መ. ሀ እና ለ መልስ ናቸው፡፡
አምላክ ሰው የሆነው ለሰው ልጆች አርአያ አብነት ይሆነን ዘንድ፣ ፍቅሩን ይገልጽልን ዘንድ፣ የዲያብሎስን ጥበብ በጥበቡ ይሽር ዘንድ ነው፡፡
#2
ወንጌል የቃሉ ትርጉም ማለት ምን ማለት ነው?
#መልስ ለ. የምስራች ማለት ነው፡፡
ኤቫንጋሊዮን ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም የምስራች ማለት ነው፡፡
#3
የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ የቱ ነው?
#መልስ ሐ. ትንቢተ ዳንኤል
መጽሐፈ ሶስና የሚቆጠረው ከትንቢተ ዳንኤል ጋር አብሮ እንደ አንድ ነው፡፡
#4
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም መቼ ተጸነሰች?
#መልስ ሐ. ነሐሴ 7
#5
ከሚከከተሉት ሥነ ፍጥረት መካከል በነቢብ(በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው?
#መልስ ሀ. ብርሃን
እግዚአብሔር ብርሃን ይሁን ብሎ በመናገር ብርሃን ፈጠረ፡፡ ዘፍ 1፡3
#6
‹‹ስለዚህ የድያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ፡፡›› 1ኛ ዮሐ 3፡9 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል?
#መልስ ሀ. አምላክ ሰው የመሆኑ ምሥጢር የዲብሎስን ጥበብ በጥበቡ ይሽር ዘንድ መሆኑን፡፡
የዲያብሎስ ጥበብ በእባብ ቆዳ ተሰውሮ አዳም እና ሄዋንን ማሳት ሲሆን ጌታችን ይህንን ጥበብ ይሽረው ዘንድ ከእመቤታችን ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስን ነስቶ በተዋሕዶ ፍጹም ሰው ሆነ፡፡
#7
ወደ መግደል የሚያደርስ መንገድ የሆነው የቱ ነው?
#መልስ ሀ. ከንቱ የሆነ ቁጣ
ጌታችን በወንጌል ‹‹አትግደል እንደተባለ ሰምታችኋል፡፡... እኔ ግን እላችኋለው በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፡፡›› ማቴ 5፡21 በማለት ከንቱ ቁጣ ወደ መግደል የሚያደርስ በመሆኑ እንዳንቆጣ አርቆ አጥሮልናል፡፡
#8
ከሚከተሉት መጻሕፍት መካከል በጸሐፊው እና በይዘቱ የተሰየመው መጽሐፍ የቱ ነው?
#መልስ ሀ. የዮሐንስ ራዕይ
ጸሐፊው ዮሐንስ ወንጌላዊ ሲሆን ይዘቱ ደግሞ ያየው ራዕይ ነው፡፡
#9
ጥንተ አበቅቴ ስንት ነው?
#መልስ ለ. 11
ጥንተ አበቅቴ ማለት የሌሊቱ ሱባኤ ሲባዛ በሰባት ሲካፈል በሰላሳ የሚመጣው ትርፍ ማለት ነው፡፡ ይህም 23*7 = 161 ይመጣል፡፡ 161/30 ደግሞ 5 ደርሶ 11 ይቀራል፡፡ ቀሪው ጥንተ አበቅቴ ይባላል፡፡
#10
አንድ ሱባኤ ስንት ቀናቶችን ይይዛል?
መ. 7
#11
የጥንተ አበቅቴ እና የጥንተ መጥቅዕ ቀመር አዘጋጅ ቅዱስ አባት ማነው?
ለ. ቅዱስ ዲሜጥሮስ
#12
የእመቤታችን ሀያት ማን ተብላ ትጠራለች?
መ. ቅድስት ሄርሜላ
እመቤታችን -› ቅ. ሃና -› ቅ. ሄርሜላ -› ቅ.ሲካር -› ቅ.ቶና -› ቅ.ደርዲ -› ቅ.ሄሜን -› ቅ.ቴክታ
#13
መዝሙር ዘሠልስቱ ደቂቅ የሚለው መጽሐፍ አቆጣጠሩ ከየትኛው መጽሐፍ ጋር ነው?
ለ. ከትንቢተ ዳንኤል ጋር
#14
የዕለተ ሰኑይ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው?
መ. መልሱ አልተሰጠም፡፡
በዕለተ ሰኑይ የተፈጠረው ብቸኛ ሥነ ፍጥረት ጠፈር (በተለምዶ ሰማይ እየተባለ የሚጠራው) ሲሆን የተፈጠረውም ከውሀ ነው፡፡ አዲስ ሥነ ፍጥረት ያሰኘውም አዲስ ባሕሪ ይዞ ስለተፈጠረ ነው፡፡ ውቅያኖስ እና ባሕር ውሀ በመሆናቸው የእለተ እሁድ ሥነ ፍጥረት ናቸው፡፡
#15
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በየት ተወለደች?
ለ. በሊባኖስ ታራራ
ያላችሁን አስተያየት እና ጥያቄዎች
👉 @Amtcombot
ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት የቃልኪዳን ልጆች የጻዲቁ አባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የቅዱሳኑ ሁሉ ወዳጆች በሩቅም በቅርብም ያላችሁ እንደምን ቆያችሁ? አሜን እስከዚህች ሰዓት ያደረሰን የአባቶቻችን አምላክ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘላለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረና የተመሰገነ ይሁን፡፡
በሳምንታዊው ጥያቄዎቹ ላይ ለተሳተፋችሁ አባላት በሙሉ ልባዊ ምስጋናችንን በአምላከ ቅዱሳን ስም እያቀረብን የጥያቄዎቹን መልሶች እነሆ፡
#1
ከሚከተሉት አንዱ አምላክ ሰው የሆነበት ምክኒያት ነው፡፡
#መልስ መ. ሀ እና ለ መልስ ናቸው፡፡
አምላክ ሰው የሆነው ለሰው ልጆች አርአያ አብነት ይሆነን ዘንድ፣ ፍቅሩን ይገልጽልን ዘንድ፣ የዲያብሎስን ጥበብ በጥበቡ ይሽር ዘንድ ነው፡፡
#2
ወንጌል የቃሉ ትርጉም ማለት ምን ማለት ነው?
#መልስ ለ. የምስራች ማለት ነው፡፡
ኤቫንጋሊዮን ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም የምስራች ማለት ነው፡፡
#3
የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ የቱ ነው?
#መልስ ሐ. ትንቢተ ዳንኤል
መጽሐፈ ሶስና የሚቆጠረው ከትንቢተ ዳንኤል ጋር አብሮ እንደ አንድ ነው፡፡
#4
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም መቼ ተጸነሰች?
#መልስ ሐ. ነሐሴ 7
#5
ከሚከከተሉት ሥነ ፍጥረት መካከል በነቢብ(በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው?
#መልስ ሀ. ብርሃን
እግዚአብሔር ብርሃን ይሁን ብሎ በመናገር ብርሃን ፈጠረ፡፡ ዘፍ 1፡3
#6
‹‹ስለዚህ የድያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ፡፡›› 1ኛ ዮሐ 3፡9 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል?
#መልስ ሀ. አምላክ ሰው የመሆኑ ምሥጢር የዲብሎስን ጥበብ በጥበቡ ይሽር ዘንድ መሆኑን፡፡
የዲያብሎስ ጥበብ በእባብ ቆዳ ተሰውሮ አዳም እና ሄዋንን ማሳት ሲሆን ጌታችን ይህንን ጥበብ ይሽረው ዘንድ ከእመቤታችን ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስን ነስቶ በተዋሕዶ ፍጹም ሰው ሆነ፡፡
#7
ወደ መግደል የሚያደርስ መንገድ የሆነው የቱ ነው?
#መልስ ሀ. ከንቱ የሆነ ቁጣ
ጌታችን በወንጌል ‹‹አትግደል እንደተባለ ሰምታችኋል፡፡... እኔ ግን እላችኋለው በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፡፡›› ማቴ 5፡21 በማለት ከንቱ ቁጣ ወደ መግደል የሚያደርስ በመሆኑ እንዳንቆጣ አርቆ አጥሮልናል፡፡
#8
ከሚከተሉት መጻሕፍት መካከል በጸሐፊው እና በይዘቱ የተሰየመው መጽሐፍ የቱ ነው?
#መልስ ሀ. የዮሐንስ ራዕይ
ጸሐፊው ዮሐንስ ወንጌላዊ ሲሆን ይዘቱ ደግሞ ያየው ራዕይ ነው፡፡
#9
ጥንተ አበቅቴ ስንት ነው?
#መልስ ለ. 11
ጥንተ አበቅቴ ማለት የሌሊቱ ሱባኤ ሲባዛ በሰባት ሲካፈል በሰላሳ የሚመጣው ትርፍ ማለት ነው፡፡ ይህም 23*7 = 161 ይመጣል፡፡ 161/30 ደግሞ 5 ደርሶ 11 ይቀራል፡፡ ቀሪው ጥንተ አበቅቴ ይባላል፡፡
#10
አንድ ሱባኤ ስንት ቀናቶችን ይይዛል?
መ. 7
#11
የጥንተ አበቅቴ እና የጥንተ መጥቅዕ ቀመር አዘጋጅ ቅዱስ አባት ማነው?
ለ. ቅዱስ ዲሜጥሮስ
#12
የእመቤታችን ሀያት ማን ተብላ ትጠራለች?
መ. ቅድስት ሄርሜላ
እመቤታችን -› ቅ. ሃና -› ቅ. ሄርሜላ -› ቅ.ሲካር -› ቅ.ቶና -› ቅ.ደርዲ -› ቅ.ሄሜን -› ቅ.ቴክታ
#13
መዝሙር ዘሠልስቱ ደቂቅ የሚለው መጽሐፍ አቆጣጠሩ ከየትኛው መጽሐፍ ጋር ነው?
ለ. ከትንቢተ ዳንኤል ጋር
#14
የዕለተ ሰኑይ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው?
መ. መልሱ አልተሰጠም፡፡
በዕለተ ሰኑይ የተፈጠረው ብቸኛ ሥነ ፍጥረት ጠፈር (በተለምዶ ሰማይ እየተባለ የሚጠራው) ሲሆን የተፈጠረውም ከውሀ ነው፡፡ አዲስ ሥነ ፍጥረት ያሰኘውም አዲስ ባሕሪ ይዞ ስለተፈጠረ ነው፡፡ ውቅያኖስ እና ባሕር ውሀ በመሆናቸው የእለተ እሁድ ሥነ ፍጥረት ናቸው፡፡
#15
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በየት ተወለደች?
ለ. በሊባኖስ ታራራ
ያላችሁን አስተያየት እና ጥያቄዎች
👉 @Amtcombot
ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ዋኖቻችሁን አስቡ። ዕብ 13:7
ይህን ኃይለ ቃል ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ለዕብራውያን ሰዎች በላከው መልዕክቱ ያሰፈረው ሲሆን ፍጻሜው ግን በክርስቶስ ክርስቲያን ለተሰኘን ለኛ ለምዕመናን ሁሉ ነው።
ዋኖቻችን እነማን ናቸው? በአጭር ቃል ሐዋርያው «የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሯችሁ» በማለት መልሶልናል። እነርሱም ከቀደምት አበው ጀምሮ ነቢያት ሐዋርያት ጻድቃን ሰማዕታት በሙሉ ቅዱሳን ናቸው።
ቅዱሳንን ማሰብ ለምን ይጠቅማል?
1 ከሀሳብ ኃጢአት እንጠበቃለን። ኃጢአት በሀሳብ ይጸነሳል። በነቢብ (በመናገር) ደግሞ ይወለዳል ኋላም በተግባር ሲፈጸም ይጎለብታል ከእግዚአብሔር ይጣላል። ሰው ቅዱሳንን በማሰብ ጊዜውን የሚያሳልፍ ከሆነ ኃጢአትን ለማሰብ ጊዜ አይኖረውም።
2 ከቅዱሳኑ ረድኤት በረከት እናገኛለን። ጠቢቡ ሰለሞን በምሳሌ ምዕራፍ 10 ቁጥር 7 ላይ «የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው።» እንዲል ።
3 ቅዱሳንን አርአያችን በማድረግ እነርሱን ለመምሰል እንጥራለን። ፈጣሪያችን በኦሪቱ «እኔ አምላካችሁ ቅዱስ ነኝና እናንተም ቅዱሳን ሁኑ።» እና በሐዲስ ኪዳንም «የሰማይ አባታችሁ ፍጹም እንደ ሆነ ፍጹማን ሁኑ።» በማለት የቅድስና ጥሪን ለሰው ልጆች አቅርቧል። ሰው ቅዱስ መሆን የማይችል ቢሆን ይህንን ጥሪ አምላካችን ባላቀረበ ነበር። ነገር ግን ሰዎች ይህንን የቅድስና ጥሪ ተቀብለው በጽድቅ በቅድስናና በንጽሕና መኖር እንደሚቻል ያሳዩን ቅዱሳን ናቸው። ይህንን የቅድስና ጥሪን ተቀብለው በኑሮአቸው ቅዱሳን የሆኑትን ስንመልከት ለጽድቅ ለትሩፋት እንነሳለን። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ «እኔ ክርስቶስን እንድመስል እናንተም እኔን ምሰሉ።» 1ቆሮ 11:1 ላይ እንዳለን እነርሱን በማሰብ የበምግባር በሃይማኖት እነርሱን ለመምሰለል እንጥራለን። ጥረታችንም ተሳክቶ ለቅድስና እንበቃለን። ኋላም እነርሱ የገቡበት እንገባለን። እነርሱ የወረሱትን እንወርሳለን።
4 በእግዚአብሔር ላይ ያለን እምነትና ተስፋ እንዲጠነክር ያደርጋል። ለምሳሌ ልጅ ባለመውለድ እየተፈተኑ ያሉ ሰዎች አብርሃምና ሳራን በማሰብ እነርሱን ያልተወ በእርጅናቸው ወራት ልጅ የሰጠ እግዚአብሔርን ተስፋ በማድረግ በእምነት ይጸናሉ።
እንዴት እናስብ?
1 ገድላቸውንና ዜና ሕይወታቸውን በማንበብ። “ወደ አባታችሁ ወደ አብርሃም፥ ወደ ወለደቻችሁም ወደ ሳራ ተመልከቱ።” ኢሳ 51፥2 እነርሱ በሥጋ ከተለዩን ብዙ ዓመታት ነውና እንደምን ልናያቸው እንችላለን? አብርሃምን በእምነት መነጽር ለማየት ገድለ አብርሃምን ማንበብ ያስፈልጋል።
2 በዓላቸው በማክበር በስማቸው ለመታሰቢያ በታነጸ ቤተ ክርስቲያን በመገኘት ማስቀደስ፣ መሳለም፣ ጠበል መጠጣት፣ እጣንና ጧፍ በመስጠት ማሰብ ያስፈልጋል።
3 በስማቸው ዝክርን በመዘከር (መታሰቢያን በማድረግ) ነድያንን ማብላትና ማጠጣት። ማቴ 10:41
በመጨረሻም ሐዋርያው እንዳለ ቅዱሳኑን አስበን የነሱን አሰረ ፍኖት ተከትለን በምግባር በሃይማኖት እንድንመስላቸው አምላካችን በቸርነቱ ይርዳን። እመ አምላክ ወላዲተ አምላክ ሰዓሊተ ምሕረት ፍቅሯን በልባችን ጧሟን በአንደበታችን ታኑርልን። ቅዱስ አባት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ረድኤታቸውን በረከታቸውን ያሳድሩብን።
ይቆየን።
(አቤኔዘር ወልደ ተክለሃይማኖት)
ሰኔ 04 2012 ዓ.ም
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ዋኖቻችሁን አስቡ። ዕብ 13:7
ይህን ኃይለ ቃል ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ለዕብራውያን ሰዎች በላከው መልዕክቱ ያሰፈረው ሲሆን ፍጻሜው ግን በክርስቶስ ክርስቲያን ለተሰኘን ለኛ ለምዕመናን ሁሉ ነው።
ዋኖቻችን እነማን ናቸው? በአጭር ቃል ሐዋርያው «የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሯችሁ» በማለት መልሶልናል። እነርሱም ከቀደምት አበው ጀምሮ ነቢያት ሐዋርያት ጻድቃን ሰማዕታት በሙሉ ቅዱሳን ናቸው።
ቅዱሳንን ማሰብ ለምን ይጠቅማል?
1 ከሀሳብ ኃጢአት እንጠበቃለን። ኃጢአት በሀሳብ ይጸነሳል። በነቢብ (በመናገር) ደግሞ ይወለዳል ኋላም በተግባር ሲፈጸም ይጎለብታል ከእግዚአብሔር ይጣላል። ሰው ቅዱሳንን በማሰብ ጊዜውን የሚያሳልፍ ከሆነ ኃጢአትን ለማሰብ ጊዜ አይኖረውም።
2 ከቅዱሳኑ ረድኤት በረከት እናገኛለን። ጠቢቡ ሰለሞን በምሳሌ ምዕራፍ 10 ቁጥር 7 ላይ «የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው።» እንዲል ።
3 ቅዱሳንን አርአያችን በማድረግ እነርሱን ለመምሰል እንጥራለን። ፈጣሪያችን በኦሪቱ «እኔ አምላካችሁ ቅዱስ ነኝና እናንተም ቅዱሳን ሁኑ።» እና በሐዲስ ኪዳንም «የሰማይ አባታችሁ ፍጹም እንደ ሆነ ፍጹማን ሁኑ።» በማለት የቅድስና ጥሪን ለሰው ልጆች አቅርቧል። ሰው ቅዱስ መሆን የማይችል ቢሆን ይህንን ጥሪ አምላካችን ባላቀረበ ነበር። ነገር ግን ሰዎች ይህንን የቅድስና ጥሪ ተቀብለው በጽድቅ በቅድስናና በንጽሕና መኖር እንደሚቻል ያሳዩን ቅዱሳን ናቸው። ይህንን የቅድስና ጥሪን ተቀብለው በኑሮአቸው ቅዱሳን የሆኑትን ስንመልከት ለጽድቅ ለትሩፋት እንነሳለን። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ «እኔ ክርስቶስን እንድመስል እናንተም እኔን ምሰሉ።» 1ቆሮ 11:1 ላይ እንዳለን እነርሱን በማሰብ የበምግባር በሃይማኖት እነርሱን ለመምሰለል እንጥራለን። ጥረታችንም ተሳክቶ ለቅድስና እንበቃለን። ኋላም እነርሱ የገቡበት እንገባለን። እነርሱ የወረሱትን እንወርሳለን።
4 በእግዚአብሔር ላይ ያለን እምነትና ተስፋ እንዲጠነክር ያደርጋል። ለምሳሌ ልጅ ባለመውለድ እየተፈተኑ ያሉ ሰዎች አብርሃምና ሳራን በማሰብ እነርሱን ያልተወ በእርጅናቸው ወራት ልጅ የሰጠ እግዚአብሔርን ተስፋ በማድረግ በእምነት ይጸናሉ።
እንዴት እናስብ?
1 ገድላቸውንና ዜና ሕይወታቸውን በማንበብ። “ወደ አባታችሁ ወደ አብርሃም፥ ወደ ወለደቻችሁም ወደ ሳራ ተመልከቱ።” ኢሳ 51፥2 እነርሱ በሥጋ ከተለዩን ብዙ ዓመታት ነውና እንደምን ልናያቸው እንችላለን? አብርሃምን በእምነት መነጽር ለማየት ገድለ አብርሃምን ማንበብ ያስፈልጋል።
2 በዓላቸው በማክበር በስማቸው ለመታሰቢያ በታነጸ ቤተ ክርስቲያን በመገኘት ማስቀደስ፣ መሳለም፣ ጠበል መጠጣት፣ እጣንና ጧፍ በመስጠት ማሰብ ያስፈልጋል።
3 በስማቸው ዝክርን በመዘከር (መታሰቢያን በማድረግ) ነድያንን ማብላትና ማጠጣት። ማቴ 10:41
በመጨረሻም ሐዋርያው እንዳለ ቅዱሳኑን አስበን የነሱን አሰረ ፍኖት ተከትለን በምግባር በሃይማኖት እንድንመስላቸው አምላካችን በቸርነቱ ይርዳን። እመ አምላክ ወላዲተ አምላክ ሰዓሊተ ምሕረት ፍቅሯን በልባችን ጧሟን በአንደበታችን ታኑርልን። ቅዱስ አባት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ረድኤታቸውን በረከታቸውን ያሳድሩብን።
ይቆየን።
(አቤኔዘር ወልደ ተክለሃይማኖት)
ሰኔ 04 2012 ዓ.ም
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
የማክሰኞ ዕለት እርሻ
🌲🌳🌴🌱🌿☘
"ዘር ያልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ "
ሶሪያዊው ቅዱስ ኤፍሬም
ውዳሴ ማርያም ዘሰሉስ
በሥነ ፍጥረት ትምህርት በእጅ የሚለቀሙ በማጭድ የሚታጨዱ በምሳር የሚቆረጡ በሥራቸው ፣በግንዳቸው፣ በቅርንጫፋቸው የሚያፈሩ ልዮ ልዮ አትክርት ፣አዝርዕት በጠቅላላው የእጽዋት ዘሮች የተፈጠሩት በዕለተ ማክሰኞ ነው:: በግዕዙ ዕለተ ሰሉስ ይለዋል በልማዱ ማክሰኞ በትክክለኛው አጠራር ግን ማግስተ ሰኞ ነው የሚባለው የሰኞ ማግስ ማለቱ ነው::
የሰሉስ ወይም የማግስተ ሰኞ (የማክሰኞ) ዕለት ፍጡራን ከላይ የተዘረዘሩት የእጽዋት ዘሮች ሲሆኑ ነገር ግን ለመገኘታቸው ምክንያት የሚሆናቸው የዘራቸው ያጠጣቸው ያበቀላቸው ገበሬ አልነበረም ። አስገኚያቸው ፈጣሪያቸው ልዑል እግዚአብሔር ብቻ ነው በዚህም የማክሰኞ ዕለት እርሻ ከሌሎቹ አርሻና የእርሻ ምርቶች ለየት ይላል ። ከማክሰኞ ዕለት እርሻ በቀር ዘር ሳይዘራበት ገበሬ ሳይተክልበት አድጎ ለምልሞ የታየ የእርሻ ዓይነት የለምና ። እግዚአብሔር አምላክ ሥነ ፍጥረቱን በሦስት መንገድ ፈጥሯል ይህውም በሐልዮ ወይም (በማሰብ) ሁለተኛ በነቢብ ወይም (በመናገር) ሦስተኛ በገቢር ወይም (በተግባር ፣በሥራ ፣በመሥራት) ነው። ታድያ የዕለተ ማክሰኞ ፍጥረታት በነቢብ የተፈጠሩ ፍጥረታት ናቸው ። እግዚአብሔርም፦ ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ፤ እንዲሁም ሆነ ። ምድርም ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ አበቀለች። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ። ዘፍ 1÷11-12
ይህች የዕለተ ማክሰኞ እርሻ የመጀመሪያይቱ ምድርም እየተባለችም ትጠራለች ። ገበሬ ሳይተክላት ዝናብ ለዘር ጠል ለመከር ሳታገኝ በመብቀሏ ቅድመ ምድር የመጀመሪያይቱ ምድር ተባለች :: የሚገርመው በዚህ ወቅት የብርሃናት ምንጮች ፀሐይ ጨረቃና ከዋክብት ገና አልተፈጠሩም ነበር ዝናብም በምድር ላይ ዘንቦ አያውቅም ነበር። ፀሐይ ጨረቃና ከዋክብት የተፈጠሩት በዕለተ ዕረቡ ነው ስለዚህ በመጀመሪያይቱ ምድር ለማክሰኞ እርሻ መገኘት አስተዋጽዖ አላደረጉም ያለ ውኃ ያለ ፀሐይ በቅለው ለምልመው ተገኙ እንጂ። አቡሹ ሳይንስ እጽዋት ያለ ውኃ እና ያለ ፀሐይ መብቀል እንደሚችሉ ገና አልደረሰበትም ምን አልባት ወደፊት ድሆ ድሆ ሲደርስበት እንደ ለመደው አዲስ ግኝት ብሎ በየ ሚዲያው ሠላማችንን መንሳቱ እና ከሃይማኖት ዕውቀት በላይ ነኝ በማለት ቤተ ክርስቲያንን መጨቆኑና ኃላ ቀር አድርጎ መቁጠሩ አይቀርም ። ቤተ ክርስቲያን ግን ባሕረ ጥበባት ነች አትመረመርም:: ያለ ውኃ አብቅላ ያለ ፀሐይም አብስላ ልጆቾን ከርሃበ ሥጋ ከርሃበ ነፍስ ታሳርፋቸዋለች ለምሳሌ ቢሉ ቃለ እግዚአብሔሯ አንዱና ዋናው ማሳያ ነው ማለት እንችላለን ። ቃለ እግዚአብሔር ያለ ዝናብ እና ያለ ፀሐይ የሚያለመልም የሥጋም የነፍስም ምግብ ነው “እርሱም መልሶ፦ ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።” ማቴ 4፥4
በምሥጢር "ጥንተ ምድር " ወይም ይህች የመጀመሪያይቱ ምድር (የማክሰኞ እርሻ) የምትባል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ነች:: በዚህም እመቤታችን ጥንተ ምድር የማክሰኖ እርሻ ተብላ ትጠራለች። ጥንተ ምድር ያለ ዘር ያለ ገበሬ ያለ ዝናብ ያለ ፀሐይ በግብረ መንፈስ ቅዱስ (በመንፈስ ቅዱስ ሥራ) ለምልማ አፍርታ እንደተገኘች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ገበሬ የሚባል ወንድ ዘር የሚባል ዘርኃ ብዕሲ ሳይጎበኛት እንዲሁ በግብረ መንፈስ ቅዱስ (በመንፈስ ቅዱስ ሥራ ) ፀንሳ አብባ ተገኝታለች ። ይህ ምሥጢር በእውነት ድንቅ ነው መላከ እግዚአብሔር ለእራሷ ለድንግል ማርያም ፀጋን የተመላሽ ሆይ ደስ ይበልሽ የልዑል ኃይል ይጋርድሻል መንፈስ ቅዱስም ይጸልልብሻል ትጸንሻለሽ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ ሲላት እንዴት ይህ ይሆናል ሴት ያለ ወንድ ምድር ያለ ዘር ልታፈራ ይቻላታልን አለችሁ ? መላኩም ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለም ጥንተ ምድርን ያለዘር ሳራን ያለ ሙቀት ልምላሜ ዘመድሽ ኤልሳቤጥን በስተ እርጅናዋ ያጸነሰ አንቺንም ያለ ወንድ ዘር ማጸነስ አይሳነውም አላት ያን ጊዜ እውነት ነው ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለም "ይኩነኒ በከመ ትቤለነ " አለችሁ በዚሁ ቅጽበትም ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በማህጸኟ ተቀረጸ። ቅዱስ ጳውሎስም ይህ ያለ ዘር የመጽነስን ምሥጢር ይህ ምሥጢር ያለ ጥርጥር ድንቅ ነው ሲል ግሩም አርጎ ገልጦታል::“እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥ በክብር ያረገ።” ሲል 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16 ። ሶርያዊው ሊቅ ቅዱስ ኤፍሬም በማክሰኞ ዕለት ውዳሴው የማክሰኞን እርሻ የምትባል መቤታችንን "ዘር ያልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ " ብሎ በግሩም አመስግኘቀታል እርሻ እርሻ ለመባል ዘር ሊዘራበት ያስፈልገዋል እመቤታችን ግን ዘር ያልተዘራባት ግን አፍርታ የተገኘች እርሻ ነችና ዘር ልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ አላት ያለ መታረስ ማፍራት ያለ ሰስኖተ ድንግልና መጸነስ ድንግል ሲሆኑ እናት እናትም ሲሆኑ ድንግል የመሆን ፀጋ ከሰው ልጆች መካከል ከድንግል በስተቀር ለመን ተሰጠ? ለማንም። ሆ ድንግል ሆይ አንቲ መንክረ መንክራት።
ቅዱስ ዳዊት “ምድር ፍሬዋን ሰጠችእግዚአብሔር አምላካችንም ይባርከናል”(መዝ.66፥6)
ተብሎ እግዚአብሔር የሚመሰገንበት ሳምንት ነው፡፡ ፍሬውም ከቁር ከበረዶና ከትል ተርፎ ለጎተራ እንዲበቃ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በጸሎተ ቅዳሴዋ “በእንተ ፍሬ ምድር ናስተበቊእ ከመ እግዚአብሔር ይሁብ ፍሬሃ ለምድር፣ ለዘርና ለመከር ሊሆን እግዚአብሔር ለምድር ፍሬዋን ይሰጣት ዘንድ ስለምድር ፍሬ እንማልዳለን” በማለት አምላኳን ትማጸናለች፡፡
ልጇቿ ምእመናንም “ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት እንዳይሆን ጸልዩ” (ማቴ. 24፥20) ሲል መድኃኔዓለም እንዳስተመረው የሃይማኖት ፍሬ ምግባርን፣ ቱሩፋትን ሳይሠሩ በልምላሜ (በሃይማኖት) ብቻ ሳሉ እንዳይጠሩ ለንስሐ ለሥጋ ወደሙ እንዲበቁ በማስተማር ነገረ ምጽአቱን በማዘከር “ድልዋኒክሙ ንበሩ፣ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ ” በማለት ታስተምራለች፡፡ ስለዚህ ይህ ክፍለ ክረምት የዕለተ ምጽአት ምሳሌ ነው፡፡ ወቅቱ የአዝመራ ወቅት ነው፡፡ ፍሬ መለያ እንደሆነ ሁሉ የሰው ሥጋ ከተቀበረና ትቢያ ከሆነ በኋላ ተነስቶ በዕለተ ምጽአት በጽድቅና በኃጢአት ይለያልና፡፡(ማቴ.25፥32)
“በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም አላገኘባትምና፦ ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች።” ማቴዎስ 21፥19 ሰው በሃይማኖቱ ቀጥተኛ እውነተኛ ከሆነ አይፈረድበትም በምግባሩ ግን ይኮነናል ሃይማኖት ቅጠል ምግባር ፍሬ ነች:: “ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።” ያዕቆብ 2፥26 “አሁንስ ምሳር በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቈረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።” ማቴዎስ 3፥10
ቅዱስ ጳውሎስም ክርስቲያኖች በሃይማኖት ሲኖሩ የመንፈስ ቅዱስ ፍሬን እንዲያፈሩ ምግባራትን እንዲያደርጉ
🌲🌳🌴🌱🌿☘
"ዘር ያልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ "
ሶሪያዊው ቅዱስ ኤፍሬም
ውዳሴ ማርያም ዘሰሉስ
በሥነ ፍጥረት ትምህርት በእጅ የሚለቀሙ በማጭድ የሚታጨዱ በምሳር የሚቆረጡ በሥራቸው ፣በግንዳቸው፣ በቅርንጫፋቸው የሚያፈሩ ልዮ ልዮ አትክርት ፣አዝርዕት በጠቅላላው የእጽዋት ዘሮች የተፈጠሩት በዕለተ ማክሰኞ ነው:: በግዕዙ ዕለተ ሰሉስ ይለዋል በልማዱ ማክሰኞ በትክክለኛው አጠራር ግን ማግስተ ሰኞ ነው የሚባለው የሰኞ ማግስ ማለቱ ነው::
የሰሉስ ወይም የማግስተ ሰኞ (የማክሰኞ) ዕለት ፍጡራን ከላይ የተዘረዘሩት የእጽዋት ዘሮች ሲሆኑ ነገር ግን ለመገኘታቸው ምክንያት የሚሆናቸው የዘራቸው ያጠጣቸው ያበቀላቸው ገበሬ አልነበረም ። አስገኚያቸው ፈጣሪያቸው ልዑል እግዚአብሔር ብቻ ነው በዚህም የማክሰኞ ዕለት እርሻ ከሌሎቹ አርሻና የእርሻ ምርቶች ለየት ይላል ። ከማክሰኞ ዕለት እርሻ በቀር ዘር ሳይዘራበት ገበሬ ሳይተክልበት አድጎ ለምልሞ የታየ የእርሻ ዓይነት የለምና ። እግዚአብሔር አምላክ ሥነ ፍጥረቱን በሦስት መንገድ ፈጥሯል ይህውም በሐልዮ ወይም (በማሰብ) ሁለተኛ በነቢብ ወይም (በመናገር) ሦስተኛ በገቢር ወይም (በተግባር ፣በሥራ ፣በመሥራት) ነው። ታድያ የዕለተ ማክሰኞ ፍጥረታት በነቢብ የተፈጠሩ ፍጥረታት ናቸው ። እግዚአብሔርም፦ ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ፤ እንዲሁም ሆነ ። ምድርም ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ አበቀለች። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ። ዘፍ 1÷11-12
ይህች የዕለተ ማክሰኞ እርሻ የመጀመሪያይቱ ምድርም እየተባለችም ትጠራለች ። ገበሬ ሳይተክላት ዝናብ ለዘር ጠል ለመከር ሳታገኝ በመብቀሏ ቅድመ ምድር የመጀመሪያይቱ ምድር ተባለች :: የሚገርመው በዚህ ወቅት የብርሃናት ምንጮች ፀሐይ ጨረቃና ከዋክብት ገና አልተፈጠሩም ነበር ዝናብም በምድር ላይ ዘንቦ አያውቅም ነበር። ፀሐይ ጨረቃና ከዋክብት የተፈጠሩት በዕለተ ዕረቡ ነው ስለዚህ በመጀመሪያይቱ ምድር ለማክሰኞ እርሻ መገኘት አስተዋጽዖ አላደረጉም ያለ ውኃ ያለ ፀሐይ በቅለው ለምልመው ተገኙ እንጂ። አቡሹ ሳይንስ እጽዋት ያለ ውኃ እና ያለ ፀሐይ መብቀል እንደሚችሉ ገና አልደረሰበትም ምን አልባት ወደፊት ድሆ ድሆ ሲደርስበት እንደ ለመደው አዲስ ግኝት ብሎ በየ ሚዲያው ሠላማችንን መንሳቱ እና ከሃይማኖት ዕውቀት በላይ ነኝ በማለት ቤተ ክርስቲያንን መጨቆኑና ኃላ ቀር አድርጎ መቁጠሩ አይቀርም ። ቤተ ክርስቲያን ግን ባሕረ ጥበባት ነች አትመረመርም:: ያለ ውኃ አብቅላ ያለ ፀሐይም አብስላ ልጆቾን ከርሃበ ሥጋ ከርሃበ ነፍስ ታሳርፋቸዋለች ለምሳሌ ቢሉ ቃለ እግዚአብሔሯ አንዱና ዋናው ማሳያ ነው ማለት እንችላለን ። ቃለ እግዚአብሔር ያለ ዝናብ እና ያለ ፀሐይ የሚያለመልም የሥጋም የነፍስም ምግብ ነው “እርሱም መልሶ፦ ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።” ማቴ 4፥4
በምሥጢር "ጥንተ ምድር " ወይም ይህች የመጀመሪያይቱ ምድር (የማክሰኞ እርሻ) የምትባል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ነች:: በዚህም እመቤታችን ጥንተ ምድር የማክሰኖ እርሻ ተብላ ትጠራለች። ጥንተ ምድር ያለ ዘር ያለ ገበሬ ያለ ዝናብ ያለ ፀሐይ በግብረ መንፈስ ቅዱስ (በመንፈስ ቅዱስ ሥራ) ለምልማ አፍርታ እንደተገኘች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ገበሬ የሚባል ወንድ ዘር የሚባል ዘርኃ ብዕሲ ሳይጎበኛት እንዲሁ በግብረ መንፈስ ቅዱስ (በመንፈስ ቅዱስ ሥራ ) ፀንሳ አብባ ተገኝታለች ። ይህ ምሥጢር በእውነት ድንቅ ነው መላከ እግዚአብሔር ለእራሷ ለድንግል ማርያም ፀጋን የተመላሽ ሆይ ደስ ይበልሽ የልዑል ኃይል ይጋርድሻል መንፈስ ቅዱስም ይጸልልብሻል ትጸንሻለሽ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ ሲላት እንዴት ይህ ይሆናል ሴት ያለ ወንድ ምድር ያለ ዘር ልታፈራ ይቻላታልን አለችሁ ? መላኩም ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለም ጥንተ ምድርን ያለዘር ሳራን ያለ ሙቀት ልምላሜ ዘመድሽ ኤልሳቤጥን በስተ እርጅናዋ ያጸነሰ አንቺንም ያለ ወንድ ዘር ማጸነስ አይሳነውም አላት ያን ጊዜ እውነት ነው ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለም "ይኩነኒ በከመ ትቤለነ " አለችሁ በዚሁ ቅጽበትም ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በማህጸኟ ተቀረጸ። ቅዱስ ጳውሎስም ይህ ያለ ዘር የመጽነስን ምሥጢር ይህ ምሥጢር ያለ ጥርጥር ድንቅ ነው ሲል ግሩም አርጎ ገልጦታል::“እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥ በክብር ያረገ።” ሲል 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16 ። ሶርያዊው ሊቅ ቅዱስ ኤፍሬም በማክሰኞ ዕለት ውዳሴው የማክሰኞን እርሻ የምትባል መቤታችንን "ዘር ያልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ " ብሎ በግሩም አመስግኘቀታል እርሻ እርሻ ለመባል ዘር ሊዘራበት ያስፈልገዋል እመቤታችን ግን ዘር ያልተዘራባት ግን አፍርታ የተገኘች እርሻ ነችና ዘር ልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ አላት ያለ መታረስ ማፍራት ያለ ሰስኖተ ድንግልና መጸነስ ድንግል ሲሆኑ እናት እናትም ሲሆኑ ድንግል የመሆን ፀጋ ከሰው ልጆች መካከል ከድንግል በስተቀር ለመን ተሰጠ? ለማንም። ሆ ድንግል ሆይ አንቲ መንክረ መንክራት።
ቅዱስ ዳዊት “ምድር ፍሬዋን ሰጠችእግዚአብሔር አምላካችንም ይባርከናል”(መዝ.66፥6)
ተብሎ እግዚአብሔር የሚመሰገንበት ሳምንት ነው፡፡ ፍሬውም ከቁር ከበረዶና ከትል ተርፎ ለጎተራ እንዲበቃ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በጸሎተ ቅዳሴዋ “በእንተ ፍሬ ምድር ናስተበቊእ ከመ እግዚአብሔር ይሁብ ፍሬሃ ለምድር፣ ለዘርና ለመከር ሊሆን እግዚአብሔር ለምድር ፍሬዋን ይሰጣት ዘንድ ስለምድር ፍሬ እንማልዳለን” በማለት አምላኳን ትማጸናለች፡፡
ልጇቿ ምእመናንም “ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት እንዳይሆን ጸልዩ” (ማቴ. 24፥20) ሲል መድኃኔዓለም እንዳስተመረው የሃይማኖት ፍሬ ምግባርን፣ ቱሩፋትን ሳይሠሩ በልምላሜ (በሃይማኖት) ብቻ ሳሉ እንዳይጠሩ ለንስሐ ለሥጋ ወደሙ እንዲበቁ በማስተማር ነገረ ምጽአቱን በማዘከር “ድልዋኒክሙ ንበሩ፣ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ ” በማለት ታስተምራለች፡፡ ስለዚህ ይህ ክፍለ ክረምት የዕለተ ምጽአት ምሳሌ ነው፡፡ ወቅቱ የአዝመራ ወቅት ነው፡፡ ፍሬ መለያ እንደሆነ ሁሉ የሰው ሥጋ ከተቀበረና ትቢያ ከሆነ በኋላ ተነስቶ በዕለተ ምጽአት በጽድቅና በኃጢአት ይለያልና፡፡(ማቴ.25፥32)
“በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም አላገኘባትምና፦ ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች።” ማቴዎስ 21፥19 ሰው በሃይማኖቱ ቀጥተኛ እውነተኛ ከሆነ አይፈረድበትም በምግባሩ ግን ይኮነናል ሃይማኖት ቅጠል ምግባር ፍሬ ነች:: “ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።” ያዕቆብ 2፥26 “አሁንስ ምሳር በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቈረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።” ማቴዎስ 3፥10
ቅዱስ ጳውሎስም ክርስቲያኖች በሃይማኖት ሲኖሩ የመንፈስ ቅዱስ ፍሬን እንዲያፈሩ ምግባራትን እንዲያደርጉ
#ልትድን ትወዳለህን?"
#ዮሐ ፭÷፮
የዐቢይ ጾም አራተኛው ሰንበት “መጻጉዕ” ይባላል፡፡ መጻጉዕ ማለት “በሽተኛ” ማለት ነው፡
በዚህ ዕለት ጌታችን በቤተ ስዳ መጻጉዕን ማዳኑን ቤተክርስቲያን ትሰብካለች፡፡ ለ ፴ ፰
ዓመታት ያህል የፈውስ ተስፈኛ ሆኖ በመጠመቂያው አጠገብ የኖረ መጻጉዕን በአልጋው
ተኝቶ ሳለ ደዌው እንደጠናበት ፈውስ እንደዘገየበት አይቶ ‹‹አዎን›› እንደሚለው እያወቀ
መጻጉዕን ‹‹ልትድን ትወዳለህን?” አለው።
#መጻጉዕም ‹‹ሰው የለኝም›› በማለት የመዳን ጉጉቱን ከወዳጅ አልባነቱ ጋር ገለጠ።
ጌታም ‹‹ተንስና አልጋህን ተሸክመህ ሂድ” አለው፡፡ ወዲያው አፈፍ ብሎ በፍጥነት ያን ሁሉ
ዘመን የተሸከመችውን ጠንካራ አልጋ ተሸክሟት ሄደ (ዮሐ ፭÷፩ -፭)።
ጌታችን መጻጉዕን ‹‹ ተነስተህ አልጋህን ተሸክመህ ሂድ ›› ያለው ስለ ሁለት ነገር ነው፡፡
አንደኛው ቅዱስ ኤስድሮስ እንዳለው አልጋው ጠንካራ የብረት አልጋ ነበረና ጽንዓ
ተአምራቱን ለማሳየት ነው፡፡ ሁለተኛው ‹‹ታዲያ ቢያድነኝ በከንቱ መች ሆነና የገዛ አልጋዬን
ትቼለት የመጣሁ ለመዳኔ ዋጋ የከፈልኩበት አይደለምን?›› እንዳይል መድኃኒታችን ኢየሱስ
ክርስቶስ ‹‹ያለህን ይዘህ ሂድ እኔ ከአንተ አንዳች አልሻም›› ባሰኘ ቃል ‹‹አልጋህን
ተሸክመህ ሂድ›› ብሎታል።
# ይህ_ሰንበት የሕሙማን ፈውስ መታሰቢያ ዕለት ነው። የሰንበቱም ስያሜ በዕለቱ
የሚነበቡትን የቅዱሳት መጻሕፍትን ምሥጢርና የጾመ ድጓውን ይትበሀል ተከትሎ የተሰየመ
ነው፡፡ በመልእክታቱ የሚነበቡት (ገላ ፭÷፩ እና ያዕ ፭÷፡፲ ፬) ስለ ድውያን መፈወስ
የሚያወሱ ናቸው፡፡ ከሐዋርያት ሥራ የሚነበውም እንዲሁ (ሐዋ ፫÷፩)፡፡ የዕለቱ ምስባክ
እንዲሁ የድውያንን መፈወስ የሚሰብክ ሲሆን “እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ላይ ሳለ
ይረዳዋል፤ መኝታውንም ሁሉ ከበሽታው የተነሳ ይለውጥለታል፡፡ እኔስ “አቤቱ ይቅር በለኝ፤
አንተን በድያለሁና ለነፍሴ አስተስርይላት” አልሁ፡፡” ይላል (መዝ ፴ ፱(፵)÷፫)
መጻጉዕ ማለት ድዊ፣ ሕመምተኛ፣በሽተኛ ማለት ነውና በቤተ ሳይዳ ፴ ፰ ዓመት በአልጋ
ቁራኛ በደዌ ዳኛ ተይዞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መጥቶ የፈወሰው ሰው ስም ብቻ
አይደለም የዚያ ሰው ስም "ስምዖን" ነው። ሕመምተኞች ሁሉ መጻጉዕ ተብለው ሊጠሩ
ይችላሉ ።ስለሆነም ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይህን የዐቢይ ጾም አራተኛ ሳምንት መጻጉዕ
ብላ ስታስብ ሕሙማነ ነፍስን እሙማነ ሥጋን ሁሉ ፈውሰ ነፍስ ፈውሰ ሥጋ እንዲያገኙ
ታስባቸዋለች ማለት ነው ። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በመዋለ ስብከቱ
እሙማነ ነፍሳትን በትምህርቱ እሙማነ ሥጋን በተአምራቱ እንደፈወሳቸውም
ታዘክርበታለች።
#ሕማማ ወይም ደዌ በ ፭ ዓይነት መንገድ ሊመጣ ይችላል። እነርሱም
፩, ደዌ ዘንጽሕ(በንጽሕና የሚመጣ በሽታ) ለአብነትም እንደ ጢሞቲዎስ በአገልግሎት
ምክንያት የሚመጡ ::እንደ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት።
፪, ደዌ ዘእሴት (ለዋጋ የሚመጣ በሽታ) እንደ ጻድቁ ኢዮብ
፫, ደዌ ዘተአምራት( የእግዚአብሔር ተአምራት እንዲገለጥ የሚመጡ በሽታዎች) እንደ
ዘውር ተወልደ
፬, ደዌ ዘመቅሰፍት(በቅጣት የሚመጣ በሽታ)
እንደ ፈርዖን ዘመን ያሉ በሽታዎችና አባር ቸነፈሮች በዘመናችን ኮረና
፭,ደዌ ዘኃጢያት (በኃጢያት ምክንያት የሚመጣ) አንደ መጻጉዕ ፣ እንደ ባለ ሽቶዋ
ማርያም፣ በድንጋይ ልትወገር እንደነበረችው አመንዝራ ሴት
#ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ድኅነትን በ፭ መንገድ ይፈጽምላቸው
ነበር።ይህውም
፩,በኃልዮ (በሀሳቡ) ማር ፩፥፳ ፭
፪,በነቢብ(በንግሩ) ማቴ፲ ፭፥፳ ፰፣ ዮሐ ፭÷፰
፫,በገሲስ(በመዳሰስ) ማቴ፰፥፫ ፣ማቴ ፰፥፩ ፭
፬,በዘፈራ ልብስ (በልሱ ዘርፍ) ሉቃስ ፰፥፵ ፬
፭,በወሪቀ ምሪቅ (ምራቅን እንትፍ በማለት)“ ዮሐ ፱፥፮
ለድኅነት የሰው በጎ ፍቃድና ፍላጎት እጅግ አስፈላጊ ነው።መጻጉን ልትድን ትወዳለህን ብሎ
የመጠየቁም ምጢር ይህ ነበር ሰው ነጻ ፍቃዱ ሊነፍገው አይሻምና ። ሰው ለመዳን ወይም
ሌላውንም ለማዳን ብርቱ ጥረትን ሊያደርግ ይገባዋል
መጽሐፍ ቅዱስ አራት ሰዎች አንድ ሕመምተኛ ለማዳን የተጠቀሙትን ብርቱ ጥረት እንዲ
በግሩም ተርኮልን እናነባለን።
" #አራት_ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት። ስለ ሕዝቡም ብዛት ወደ እርሱ ማቅረብ
ቢያቅታቸው እርሱ ያለበትን የቤቱን ጣራ አነሡ፥ ነድለውም ሽባው የተኛበትን አልጋ
አወረዱ። # ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን፦ አንተ ልጅ፥
ኃጢአትህ ተሰረየችልህ አለው። ማር ፪ ÷፫-፭
.............ይቆየን.......
ግብሐት :-የዮሐንስ ወንጌል ም፭ ትርጓሜው
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
መጋቢት ፲ ፱ ቀን/፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
#ዮሐ ፭÷፮
የዐቢይ ጾም አራተኛው ሰንበት “መጻጉዕ” ይባላል፡፡ መጻጉዕ ማለት “በሽተኛ” ማለት ነው፡
በዚህ ዕለት ጌታችን በቤተ ስዳ መጻጉዕን ማዳኑን ቤተክርስቲያን ትሰብካለች፡፡ ለ ፴ ፰
ዓመታት ያህል የፈውስ ተስፈኛ ሆኖ በመጠመቂያው አጠገብ የኖረ መጻጉዕን በአልጋው
ተኝቶ ሳለ ደዌው እንደጠናበት ፈውስ እንደዘገየበት አይቶ ‹‹አዎን›› እንደሚለው እያወቀ
መጻጉዕን ‹‹ልትድን ትወዳለህን?” አለው።
#መጻጉዕም ‹‹ሰው የለኝም›› በማለት የመዳን ጉጉቱን ከወዳጅ አልባነቱ ጋር ገለጠ።
ጌታም ‹‹ተንስና አልጋህን ተሸክመህ ሂድ” አለው፡፡ ወዲያው አፈፍ ብሎ በፍጥነት ያን ሁሉ
ዘመን የተሸከመችውን ጠንካራ አልጋ ተሸክሟት ሄደ (ዮሐ ፭÷፩ -፭)።
ጌታችን መጻጉዕን ‹‹ ተነስተህ አልጋህን ተሸክመህ ሂድ ›› ያለው ስለ ሁለት ነገር ነው፡፡
አንደኛው ቅዱስ ኤስድሮስ እንዳለው አልጋው ጠንካራ የብረት አልጋ ነበረና ጽንዓ
ተአምራቱን ለማሳየት ነው፡፡ ሁለተኛው ‹‹ታዲያ ቢያድነኝ በከንቱ መች ሆነና የገዛ አልጋዬን
ትቼለት የመጣሁ ለመዳኔ ዋጋ የከፈልኩበት አይደለምን?›› እንዳይል መድኃኒታችን ኢየሱስ
ክርስቶስ ‹‹ያለህን ይዘህ ሂድ እኔ ከአንተ አንዳች አልሻም›› ባሰኘ ቃል ‹‹አልጋህን
ተሸክመህ ሂድ›› ብሎታል።
# ይህ_ሰንበት የሕሙማን ፈውስ መታሰቢያ ዕለት ነው። የሰንበቱም ስያሜ በዕለቱ
የሚነበቡትን የቅዱሳት መጻሕፍትን ምሥጢርና የጾመ ድጓውን ይትበሀል ተከትሎ የተሰየመ
ነው፡፡ በመልእክታቱ የሚነበቡት (ገላ ፭÷፩ እና ያዕ ፭÷፡፲ ፬) ስለ ድውያን መፈወስ
የሚያወሱ ናቸው፡፡ ከሐዋርያት ሥራ የሚነበውም እንዲሁ (ሐዋ ፫÷፩)፡፡ የዕለቱ ምስባክ
እንዲሁ የድውያንን መፈወስ የሚሰብክ ሲሆን “እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ላይ ሳለ
ይረዳዋል፤ መኝታውንም ሁሉ ከበሽታው የተነሳ ይለውጥለታል፡፡ እኔስ “አቤቱ ይቅር በለኝ፤
አንተን በድያለሁና ለነፍሴ አስተስርይላት” አልሁ፡፡” ይላል (መዝ ፴ ፱(፵)÷፫)
መጻጉዕ ማለት ድዊ፣ ሕመምተኛ፣በሽተኛ ማለት ነውና በቤተ ሳይዳ ፴ ፰ ዓመት በአልጋ
ቁራኛ በደዌ ዳኛ ተይዞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መጥቶ የፈወሰው ሰው ስም ብቻ
አይደለም የዚያ ሰው ስም "ስምዖን" ነው። ሕመምተኞች ሁሉ መጻጉዕ ተብለው ሊጠሩ
ይችላሉ ።ስለሆነም ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይህን የዐቢይ ጾም አራተኛ ሳምንት መጻጉዕ
ብላ ስታስብ ሕሙማነ ነፍስን እሙማነ ሥጋን ሁሉ ፈውሰ ነፍስ ፈውሰ ሥጋ እንዲያገኙ
ታስባቸዋለች ማለት ነው ። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በመዋለ ስብከቱ
እሙማነ ነፍሳትን በትምህርቱ እሙማነ ሥጋን በተአምራቱ እንደፈወሳቸውም
ታዘክርበታለች።
#ሕማማ ወይም ደዌ በ ፭ ዓይነት መንገድ ሊመጣ ይችላል። እነርሱም
፩, ደዌ ዘንጽሕ(በንጽሕና የሚመጣ በሽታ) ለአብነትም እንደ ጢሞቲዎስ በአገልግሎት
ምክንያት የሚመጡ ::እንደ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት።
፪, ደዌ ዘእሴት (ለዋጋ የሚመጣ በሽታ) እንደ ጻድቁ ኢዮብ
፫, ደዌ ዘተአምራት( የእግዚአብሔር ተአምራት እንዲገለጥ የሚመጡ በሽታዎች) እንደ
ዘውር ተወልደ
፬, ደዌ ዘመቅሰፍት(በቅጣት የሚመጣ በሽታ)
እንደ ፈርዖን ዘመን ያሉ በሽታዎችና አባር ቸነፈሮች በዘመናችን ኮረና
፭,ደዌ ዘኃጢያት (በኃጢያት ምክንያት የሚመጣ) አንደ መጻጉዕ ፣ እንደ ባለ ሽቶዋ
ማርያም፣ በድንጋይ ልትወገር እንደነበረችው አመንዝራ ሴት
#ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ድኅነትን በ፭ መንገድ ይፈጽምላቸው
ነበር።ይህውም
፩,በኃልዮ (በሀሳቡ) ማር ፩፥፳ ፭
፪,በነቢብ(በንግሩ) ማቴ፲ ፭፥፳ ፰፣ ዮሐ ፭÷፰
፫,በገሲስ(በመዳሰስ) ማቴ፰፥፫ ፣ማቴ ፰፥፩ ፭
፬,በዘፈራ ልብስ (በልሱ ዘርፍ) ሉቃስ ፰፥፵ ፬
፭,በወሪቀ ምሪቅ (ምራቅን እንትፍ በማለት)“ ዮሐ ፱፥፮
ለድኅነት የሰው በጎ ፍቃድና ፍላጎት እጅግ አስፈላጊ ነው።መጻጉን ልትድን ትወዳለህን ብሎ
የመጠየቁም ምጢር ይህ ነበር ሰው ነጻ ፍቃዱ ሊነፍገው አይሻምና ። ሰው ለመዳን ወይም
ሌላውንም ለማዳን ብርቱ ጥረትን ሊያደርግ ይገባዋል
መጽሐፍ ቅዱስ አራት ሰዎች አንድ ሕመምተኛ ለማዳን የተጠቀሙትን ብርቱ ጥረት እንዲ
በግሩም ተርኮልን እናነባለን።
" #አራት_ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት። ስለ ሕዝቡም ብዛት ወደ እርሱ ማቅረብ
ቢያቅታቸው እርሱ ያለበትን የቤቱን ጣራ አነሡ፥ ነድለውም ሽባው የተኛበትን አልጋ
አወረዱ። # ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን፦ አንተ ልጅ፥
ኃጢአትህ ተሰረየችልህ አለው። ማር ፪ ÷፫-፭
.............ይቆየን.......
ግብሐት :-የዮሐንስ ወንጌል ም፭ ትርጓሜው
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
መጋቢት ፲ ፱ ቀን/፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
" #ዘር_ያልተዘራብሽ_እርሻ_አንቺ_ነሽ "
___________________________
ሶሪያዊው #ቅዱስ_ኤፍሬም
#ውዳሴ_ማርያም ዘሰሉስ
_በድጋሚ ለአንባቢያን የቀረበ______
በሥነ ፍጥረት ትምህርት በእጅ የሚለቀሙ በማጭድ የሚታጨዱ በምሳር የሚቆረጡ
በሥራቸው ፣በግንዳቸው፣ በቅርንጫፋቸው የሚያፈሩ ልዮ ልዮ አትክርት ፣አዝርዕት
በጠቅላላው የእጽዋት ዘሮች የተፈጠሩት በዕለተ ማክሰኞ ነው:: በግዕዙ ዕለተ ሰሉስ
ይለዋል በልማዱ ማክሰኞ በትክክለኛው አጠራር ግን ማግስተ ሰኞ ነው የሚባለው የሰኞ
ማግስ ማለቱ ነው::
የሰሉስ ወይም የማግስተ ሰኞ (የማክሰኞ) ዕለት ፍጡራን ከላይ የተዘረዘሩት የእጽዋት
ዘሮች ሲሆኑ ነገር ግን ለመገኘታቸው ምክንያት የሚሆናቸው የዘራቸው ያጠጣቸው
ያበቀላቸው ገበሬ አልነበረም ። አስገኚያቸው ፈጣሪያቸው ልዑል እግዚአብሔር ብቻ ነው
በዚህም የማክሰኞ ዕለት እርሻ ከሌሎቹ አርሻና የእርሻ ምርቶች ለየት ይላል ። ከማክሰኞ
ዕለት እርሻ በቀር ዘር ሳይዘራበት ገበሬ ሳይተክልበት አድጎ ለምልሞ የታየ የእርሻ ዓይነት
የለምና ። እግዚአብሔር አምላክ ሥነ ፍጥረቱን በሦስት መንገድ ፈጥሯል ይህውም በሐልዮ
ወይም (በማሰብ) ሁለተኛ በነቢብ ወይም (በመናገር) ሦስተኛ በገቢር ወይም (በተግባር
፣በሥራ ፣በመሥራት) ነው። ታድያ የዕለተ ማክሰኞ ፍጥረታት በነቢብ የተፈጠሩ ፍጥረታት
ናቸው ። እግዚአብሔርም፦ ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ
ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ፤ እንዲሁም ሆነ ። ምድርም ዘርን
የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ
አበቀለች። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ። ዘፍ 1÷11-12
ይህች የዕለተ ማክሰኞ እርሻ የመጀመሪያይቱ ምድርም እየተባለችም ትጠራለች ። ገበሬ
ሳይተክላት ዝናብ ለዘር ጠል ለመከር ሳታገኝ በመብቀሏ ቅድመ ምድር የመጀመሪያይቱ
ምድር ተባለች :: የሚገርመው በዚህ ወቅት የብርሃናት ምንጮች ፀሐይ ጨረቃና ከዋክብት
ገና አልተፈጠሩም ነበር ዝናብም በምድር ላይ ዘንቦ አያውቅም ነበር። ፀሐይ ጨረቃና
ከዋክብት የተፈጠሩት በዕለተ ዕረቡ ነው ስለዚህ በመጀመሪያይቱ ምድር ለማክሰኞ እርሻ
መገኘት አስተዋጽዖ አላደረጉም ያለ ውኃ ያለ ፀሐይ በቅለው ለምልመው ተገኙ እንጂ።
አቡሹ ሳይንስ እጽዋት ያለ ውኃ እና ያለ ፀሐይ መብቀል እንደሚችሉ ገና አልደረሰበትም
ምን አልባት ወደፊት ድሆ ድሆ ሲደርስበት እንደ ለመደው አዲስ ግኝት ብሎ በየ ሚዲያው
ሠላማችንን መንሳቱ እና ከሃይማኖት ዕውቀት በላይ ነኝ በማለት ቤተ ክርስቲያንን
መጨቆኑና ኃላ ቀር አድርጎ መቁጠሩ አይቀርም ። ቤተ ክርስቲያን ግን ባሕረ ጥበባት ነች
አትመረመርም:: ያለ ውኃ አብቅላ ያለ ፀሐይም አብስላ ልጆቾን ከርሃበ ሥጋ ከርሃበ ነፍስ
ታሳርፋቸዋለች ለምሳሌ ቢሉ ቃለ እግዚአብሔሯ አንዱና ዋናው ማሳያ ነው ማለት
እንችላለን ። ቃለ እግዚአብሔር ያለ ዝናብ እና ያለ ፀሐይ የሚያለመልም የሥጋም የነፍስም
ምግብ ነው “እርሱም መልሶ፦ ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ
ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።” ማቴ 4፥4
በምሥጢር "ጥንተ ምድር " ወይም ይህች የመጀመሪያይቱ ምድር (የማክሰኞ እርሻ)
የምትባል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ነች:: በዚህም እመቤታችን ጥንተ ምድር
የማክሰኖ እርሻ ተብላ ትጠራለች። ጥንተ ምድር ያለ ዘር ያለ ገበሬ ያለ ዝናብ ያለ ፀሐይ
በግብረ መንፈስ ቅዱስ (በመንፈስ ቅዱስ ሥራ) ለምልማ አፍርታ እንደተገኘች እመቤታችን
ቅድስት ድንግል ማርያምም ገበሬ የሚባል ወንድ ዘር የሚባል ዘርኃ ብዕሲ ሳይጎበኛት
እንዲሁ በግብረ መንፈስ ቅዱስ (በመንፈስ ቅዱስ ሥራ ) ፀንሳ አብባ ተገኝታለች ። ይህ
ምሥጢር በእውነት ድንቅ ነው መላከ እግዚአብሔር ለእራሷ ለድንግል ማርያም ፀጋን
የተመላሽ ሆይ ደስ ይበልሽ የልዑል ኃይል ይጋርድሻል መንፈስ ቅዱስም ይጸልልብሻል
ትጸንሻለሽ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ ሲላት እንዴት ይህ ይሆናል ሴት ያለ ወንድ ምድር ያለ
ዘር ልታፈራ ይቻላታልን አለችሁ ? መላኩም ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለም ጥንተ
ምድርን ያለዘር ሳራን ያለ ሙቀት ልምላሜ ዘመድሽ ኤልሳቤጥን በስተ እርጅናዋ ያጸነሰ
አንቺንም ያለ ወንድ ዘር ማጸነስ አይሳነውም አላት ያን ጊዜ እውነት ነው ለእግዚአብሔር
የሚሳነው ነገር የለም "ይኩነኒ በከመ ትቤለነ " አለችሁ በዚሁ ቅጽበትም ወልድ ኢየሱስ
ክርስቶስ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በማህጸኟ ተቀረጸ። ቅዱስ ጳውሎስም ይህ ያለ
ዘር የመጽነስን ምሥጢር ይህ ምሥጢር ያለ ጥርጥር ድንቅ ነው ሲል ግሩም አርጎ
ገልጦታል::“እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ
የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥
በክብር ያረገ።” ሲል 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16 ። ሶርያዊው ሊቅ ቅዱስ ኤፍሬም በማክሰኞ
ዕለት ውዳሴው የማክሰኞን እርሻ የምትባል መቤታችንን "ዘር ያልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ "
ብሎ በግሩም አመስግኘቀታል እርሻ እርሻ ለመባል ዘር ሊዘራበት ያስፈልገዋል እመቤታችን
ግን ዘር ያልተዘራባት ግን አፍርታ የተገኘች እርሻ ነችና ዘር ልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ አላት
ያለ መታረስ ማፍራት ያለ ሰስኖተ ድንግልና መጸነስ ድንግል ሲሆኑ እናት እናትም ሲሆኑ
ድንግል የመሆን ፀጋ ከሰው ልጆች መካከል ከድንግል በስተቀር ለመን ተሰጠ? ለማንም።
ሆ ድንግል ሆይ አንቲ መንክረ መንክራት።
ቅዱስ ዳዊት “ምድር ፍሬዋን ሰጠችእግዚአብሔር አምላካችንም ይባርከናል”(መዝ.66፥6)
ተብሎ እግዚአብሔር የሚመሰገንበት ሳምንት ነው፡፡ ፍሬውም ከቁር ከበረዶና ከትል ተርፎ
ለጎተራ እንዲበቃ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በጸሎተ ቅዳሴዋ “በእንተ ፍሬ ምድር ናስተበቊእ
ከመ እግዚአብሔር ይሁብ ፍሬሃ ለምድር፣ ለዘርና ለመከር ሊሆን እግዚአብሔር ለምድር
ፍሬዋን ይሰጣት ዘንድ ስለምድር ፍሬ እንማልዳለን” በማለት አምላኳን ትማጸናለች፡፡
ልጇቿ ምእመናንም “ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት እንዳይሆን ጸልዩ” (ማቴ.
24፥20) ሲል መድኃኔዓለም እንዳስተመረው የሃይማኖት ፍሬ ምግባርን፣ ቱሩፋትን ሳይሠሩ
በልምላሜ (በሃይማኖት) ብቻ ሳሉ እንዳይጠሩ ለንስሐ ለሥጋ ወደሙ እንዲበቁ
በማስተማር ነገረ ምጽአቱን በማዘከር “ድልዋኒክሙ ንበሩ፣ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ ” በማለት
ታስተምራለች፡፡ ስለዚህ ይህ ክፍለ ክረምት የዕለተ ምጽአት ምሳሌ ነው፡፡ ወቅቱ የአዝመራ
ወቅት ነው፡፡ ፍሬ መለያ እንደሆነ ሁሉ የሰው ሥጋ ከተቀበረና ትቢያ ከሆነ በኋላ ተነስቶ
በዕለተ ምጽአት በጽድቅና በኃጢአት ይለያልና፡፡(ማቴ.25፥32)
“በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም
አላገኘባትምና፦ ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች።”
ማቴዎስ 21፥19 ሰው በሃይማኖቱ ቀጥተኛ እውነተኛ ከሆነ አይፈረድበትም በምግባሩ ግን
ይኮነናል ሃይማኖት ቅጠል ምግባር ፍሬ ነች:: “ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ
___________________________
ሶሪያዊው #ቅዱስ_ኤፍሬም
#ውዳሴ_ማርያም ዘሰሉስ
_በድጋሚ ለአንባቢያን የቀረበ______
በሥነ ፍጥረት ትምህርት በእጅ የሚለቀሙ በማጭድ የሚታጨዱ በምሳር የሚቆረጡ
በሥራቸው ፣በግንዳቸው፣ በቅርንጫፋቸው የሚያፈሩ ልዮ ልዮ አትክርት ፣አዝርዕት
በጠቅላላው የእጽዋት ዘሮች የተፈጠሩት በዕለተ ማክሰኞ ነው:: በግዕዙ ዕለተ ሰሉስ
ይለዋል በልማዱ ማክሰኞ በትክክለኛው አጠራር ግን ማግስተ ሰኞ ነው የሚባለው የሰኞ
ማግስ ማለቱ ነው::
የሰሉስ ወይም የማግስተ ሰኞ (የማክሰኞ) ዕለት ፍጡራን ከላይ የተዘረዘሩት የእጽዋት
ዘሮች ሲሆኑ ነገር ግን ለመገኘታቸው ምክንያት የሚሆናቸው የዘራቸው ያጠጣቸው
ያበቀላቸው ገበሬ አልነበረም ። አስገኚያቸው ፈጣሪያቸው ልዑል እግዚአብሔር ብቻ ነው
በዚህም የማክሰኞ ዕለት እርሻ ከሌሎቹ አርሻና የእርሻ ምርቶች ለየት ይላል ። ከማክሰኞ
ዕለት እርሻ በቀር ዘር ሳይዘራበት ገበሬ ሳይተክልበት አድጎ ለምልሞ የታየ የእርሻ ዓይነት
የለምና ። እግዚአብሔር አምላክ ሥነ ፍጥረቱን በሦስት መንገድ ፈጥሯል ይህውም በሐልዮ
ወይም (በማሰብ) ሁለተኛ በነቢብ ወይም (በመናገር) ሦስተኛ በገቢር ወይም (በተግባር
፣በሥራ ፣በመሥራት) ነው። ታድያ የዕለተ ማክሰኞ ፍጥረታት በነቢብ የተፈጠሩ ፍጥረታት
ናቸው ። እግዚአብሔርም፦ ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ
ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ፤ እንዲሁም ሆነ ። ምድርም ዘርን
የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ
አበቀለች። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ። ዘፍ 1÷11-12
ይህች የዕለተ ማክሰኞ እርሻ የመጀመሪያይቱ ምድርም እየተባለችም ትጠራለች ። ገበሬ
ሳይተክላት ዝናብ ለዘር ጠል ለመከር ሳታገኝ በመብቀሏ ቅድመ ምድር የመጀመሪያይቱ
ምድር ተባለች :: የሚገርመው በዚህ ወቅት የብርሃናት ምንጮች ፀሐይ ጨረቃና ከዋክብት
ገና አልተፈጠሩም ነበር ዝናብም በምድር ላይ ዘንቦ አያውቅም ነበር። ፀሐይ ጨረቃና
ከዋክብት የተፈጠሩት በዕለተ ዕረቡ ነው ስለዚህ በመጀመሪያይቱ ምድር ለማክሰኞ እርሻ
መገኘት አስተዋጽዖ አላደረጉም ያለ ውኃ ያለ ፀሐይ በቅለው ለምልመው ተገኙ እንጂ።
አቡሹ ሳይንስ እጽዋት ያለ ውኃ እና ያለ ፀሐይ መብቀል እንደሚችሉ ገና አልደረሰበትም
ምን አልባት ወደፊት ድሆ ድሆ ሲደርስበት እንደ ለመደው አዲስ ግኝት ብሎ በየ ሚዲያው
ሠላማችንን መንሳቱ እና ከሃይማኖት ዕውቀት በላይ ነኝ በማለት ቤተ ክርስቲያንን
መጨቆኑና ኃላ ቀር አድርጎ መቁጠሩ አይቀርም ። ቤተ ክርስቲያን ግን ባሕረ ጥበባት ነች
አትመረመርም:: ያለ ውኃ አብቅላ ያለ ፀሐይም አብስላ ልጆቾን ከርሃበ ሥጋ ከርሃበ ነፍስ
ታሳርፋቸዋለች ለምሳሌ ቢሉ ቃለ እግዚአብሔሯ አንዱና ዋናው ማሳያ ነው ማለት
እንችላለን ። ቃለ እግዚአብሔር ያለ ዝናብ እና ያለ ፀሐይ የሚያለመልም የሥጋም የነፍስም
ምግብ ነው “እርሱም መልሶ፦ ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ
ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።” ማቴ 4፥4
በምሥጢር "ጥንተ ምድር " ወይም ይህች የመጀመሪያይቱ ምድር (የማክሰኞ እርሻ)
የምትባል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ነች:: በዚህም እመቤታችን ጥንተ ምድር
የማክሰኖ እርሻ ተብላ ትጠራለች። ጥንተ ምድር ያለ ዘር ያለ ገበሬ ያለ ዝናብ ያለ ፀሐይ
በግብረ መንፈስ ቅዱስ (በመንፈስ ቅዱስ ሥራ) ለምልማ አፍርታ እንደተገኘች እመቤታችን
ቅድስት ድንግል ማርያምም ገበሬ የሚባል ወንድ ዘር የሚባል ዘርኃ ብዕሲ ሳይጎበኛት
እንዲሁ በግብረ መንፈስ ቅዱስ (በመንፈስ ቅዱስ ሥራ ) ፀንሳ አብባ ተገኝታለች ። ይህ
ምሥጢር በእውነት ድንቅ ነው መላከ እግዚአብሔር ለእራሷ ለድንግል ማርያም ፀጋን
የተመላሽ ሆይ ደስ ይበልሽ የልዑል ኃይል ይጋርድሻል መንፈስ ቅዱስም ይጸልልብሻል
ትጸንሻለሽ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ ሲላት እንዴት ይህ ይሆናል ሴት ያለ ወንድ ምድር ያለ
ዘር ልታፈራ ይቻላታልን አለችሁ ? መላኩም ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለም ጥንተ
ምድርን ያለዘር ሳራን ያለ ሙቀት ልምላሜ ዘመድሽ ኤልሳቤጥን በስተ እርጅናዋ ያጸነሰ
አንቺንም ያለ ወንድ ዘር ማጸነስ አይሳነውም አላት ያን ጊዜ እውነት ነው ለእግዚአብሔር
የሚሳነው ነገር የለም "ይኩነኒ በከመ ትቤለነ " አለችሁ በዚሁ ቅጽበትም ወልድ ኢየሱስ
ክርስቶስ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በማህጸኟ ተቀረጸ። ቅዱስ ጳውሎስም ይህ ያለ
ዘር የመጽነስን ምሥጢር ይህ ምሥጢር ያለ ጥርጥር ድንቅ ነው ሲል ግሩም አርጎ
ገልጦታል::“እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ
የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥
በክብር ያረገ።” ሲል 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16 ። ሶርያዊው ሊቅ ቅዱስ ኤፍሬም በማክሰኞ
ዕለት ውዳሴው የማክሰኞን እርሻ የምትባል መቤታችንን "ዘር ያልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ "
ብሎ በግሩም አመስግኘቀታል እርሻ እርሻ ለመባል ዘር ሊዘራበት ያስፈልገዋል እመቤታችን
ግን ዘር ያልተዘራባት ግን አፍርታ የተገኘች እርሻ ነችና ዘር ልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ አላት
ያለ መታረስ ማፍራት ያለ ሰስኖተ ድንግልና መጸነስ ድንግል ሲሆኑ እናት እናትም ሲሆኑ
ድንግል የመሆን ፀጋ ከሰው ልጆች መካከል ከድንግል በስተቀር ለመን ተሰጠ? ለማንም።
ሆ ድንግል ሆይ አንቲ መንክረ መንክራት።
ቅዱስ ዳዊት “ምድር ፍሬዋን ሰጠችእግዚአብሔር አምላካችንም ይባርከናል”(መዝ.66፥6)
ተብሎ እግዚአብሔር የሚመሰገንበት ሳምንት ነው፡፡ ፍሬውም ከቁር ከበረዶና ከትል ተርፎ
ለጎተራ እንዲበቃ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በጸሎተ ቅዳሴዋ “በእንተ ፍሬ ምድር ናስተበቊእ
ከመ እግዚአብሔር ይሁብ ፍሬሃ ለምድር፣ ለዘርና ለመከር ሊሆን እግዚአብሔር ለምድር
ፍሬዋን ይሰጣት ዘንድ ስለምድር ፍሬ እንማልዳለን” በማለት አምላኳን ትማጸናለች፡፡
ልጇቿ ምእመናንም “ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት እንዳይሆን ጸልዩ” (ማቴ.
24፥20) ሲል መድኃኔዓለም እንዳስተመረው የሃይማኖት ፍሬ ምግባርን፣ ቱሩፋትን ሳይሠሩ
በልምላሜ (በሃይማኖት) ብቻ ሳሉ እንዳይጠሩ ለንስሐ ለሥጋ ወደሙ እንዲበቁ
በማስተማር ነገረ ምጽአቱን በማዘከር “ድልዋኒክሙ ንበሩ፣ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ ” በማለት
ታስተምራለች፡፡ ስለዚህ ይህ ክፍለ ክረምት የዕለተ ምጽአት ምሳሌ ነው፡፡ ወቅቱ የአዝመራ
ወቅት ነው፡፡ ፍሬ መለያ እንደሆነ ሁሉ የሰው ሥጋ ከተቀበረና ትቢያ ከሆነ በኋላ ተነስቶ
በዕለተ ምጽአት በጽድቅና በኃጢአት ይለያልና፡፡(ማቴ.25፥32)
“በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም
አላገኘባትምና፦ ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች።”
ማቴዎስ 21፥19 ሰው በሃይማኖቱ ቀጥተኛ እውነተኛ ከሆነ አይፈረድበትም በምግባሩ ግን
ይኮነናል ሃይማኖት ቅጠል ምግባር ፍሬ ነች:: “ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ
" #ዘር_ያልተዘራብሽ_እርሻ_አንቺ_ነሽ "
_______
ሶሪያዊው #ቅዱስ_ኤፍሬም
#ውዳሴ_ማርያም ዘሰሉስ
በሥነ ፍጥረት ትምህርት በእጅ የሚለቀሙ በማጭድ የሚታጨዱ በምሳር የሚቆረጡ
በሥራቸው ፣በግንዳቸው፣ በቅርንጫፋቸው የሚያፈሩ ልዮ ልዮ አትክርት ፣አዝርዕት
በጠቅላላው የእጽዋት ዘሮች የተፈጠሩት በዕለተ ማክሰኞ ነው:: በግዕዙ ዕለተ ሰሉስ
ይለዋል በልማዱ ማክሰኞ በትክክለኛው አጠራር ግን ማግስተ ሰኞ ነው የሚባለው የሰኞ
ማግስ ማለቱ ነው::
የሰሉስ ወይም የማግስተ ሰኞ (የማክሰኞ) ዕለት ፍጡራን ከላይ የተዘረዘሩት የእጽዋት
ዘሮች ሲሆኑ ነገር ግን ለመገኘታቸው ምክንያት የሚሆናቸው የዘራቸው ያጠጣቸው
ያበቀላቸው ገበሬ አልነበረም ። አስገኚያቸው ፈጣሪያቸው ልዑል እግዚአብሔር ብቻ ነው
በዚህም የማክሰኞ ዕለት እርሻ ከሌሎቹ አርሻና የእርሻ ምርቶች ለየት ይላል ። ከማክሰኞ
ዕለት እርሻ በቀር ዘር ሳይዘራበት ገበሬ ሳይተክልበት አድጎ ለምልሞ የታየ የእርሻ ዓይነት
የለምና ። እግዚአብሔር አምላክ ሥነ ፍጥረቱን በሦስት መንገድ ፈጥሯል ይህውም በሐልዮ
ወይም (በማሰብ) ሁለተኛ በነቢብ ወይም (በመናገር) ሦስተኛ በገቢር ወይም (በተግባር
፣በሥራ ፣በመሥራት) ነው። ታድያ የዕለተ ማክሰኞ ፍጥረታት በነቢብ የተፈጠሩ ፍጥረታት
ናቸው ። እግዚአብሔርም፦ ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ
ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ፤ እንዲሁም ሆነ ። ምድርም ዘርን
የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ
አበቀለች። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ። ዘፍ 1÷11-12
ይህች የዕለተ ማክሰኞ እርሻ የመጀመሪያይቱ ምድርም እየተባለችም ትጠራለች ። ገበሬ
ሳይተክላት ዝናብ ለዘር ጠል ለመከር ሳታገኝ በመብቀሏ ቅድመ ምድር የመጀመሪያይቱ
ምድር ተባለች :: የሚገርመው በዚህ ወቅት የብርሃናት ምንጮች ፀሐይ ጨረቃና ከዋክብት
ገና አልተፈጠሩም ነበር ዝናብም በምድር ላይ ዘንቦ አያውቅም ነበር። ፀሐይ ጨረቃና
ከዋክብት የተፈጠሩት በዕለተ ዕረቡ ነው ስለዚህ በመጀመሪያይቱ ምድር ለማክሰኞ እርሻ
መገኘት አስተዋጽዖ አላደረጉም ያለ ውኃ ያለ ፀሐይ በቅለው ለምልመው ተገኙ እንጂ።
አቡሹ ሳይንስ እጽዋት ያለ ውኃ እና ያለ ፀሐይ መብቀል እንደሚችሉ ገና አልደረሰበትም
ምን አልባት ወደፊት ድሆ ድሆ ሲደርስበት እንደ ለመደው አዲስ ግኝት ብሎ በየ ሚዲያው
ሠላማችንን መንሳቱ እና ከሃይማኖት ዕውቀት በላይ ነኝ በማለት ቤተ ክርስቲያንን
መጨቆኑና ኃላ ቀር አድርጎ መቁጠሩ አይቀርም ። ቤተ ክርስቲያን ግን ባሕረ ጥበባት ነች
አትመረመርም:: ያለ ውኃ አብቅላ ያለ ፀሐይም አብስላ ልጆቾን ከርሃበ ሥጋ ከርሃበ ነፍስ
ታሳርፋቸዋለች ለምሳሌ ቢሉ ቃለ እግዚአብሔሯ አንዱና ዋናው ማሳያ ነው ማለት
እንችላለን ። ቃለ እግዚአብሔር ያለ ዝናብ እና ያለ ፀሐይ የሚያለመልም የሥጋም የነፍስም
ምግብ ነው “እርሱም መልሶ፦ ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ
ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።” ማቴ 4፥4
በምሥጢር "ጥንተ ምድር " ወይም ይህች የመጀመሪያይቱ ምድር (የማክሰኞ እርሻ)
የምትባል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ነች:: በዚህም እመቤታችን ጥንተ ምድር
የማክሰኖ እርሻ ተብላ ትጠራለች። ጥንተ ምድር ያለ ዘር ያለ ገበሬ ያለ ዝናብ ያለ ፀሐይ
በግብረ መንፈስ ቅዱስ (በመንፈስ ቅዱስ ሥራ) ለምልማ አፍርታ እንደተገኘች እመቤታችን
ቅድስት ድንግል ማርያምም ገበሬ የሚባል ወንድ ዘር የሚባል ዘርኃ ብዕሲ ሳይጎበኛት
እንዲሁ በግብረ መንፈስ ቅዱስ (በመንፈስ ቅዱስ ሥራ ) ፀንሳ አብባ ተገኝታለች ። ይህ
ምሥጢር በእውነት ድንቅ ነው መላከ እግዚአብሔር ለእራሷ ለድንግል ማርያም ፀጋን
የተመላሽ ሆይ ደስ ይበልሽ የልዑል ኃይል ይጋርድሻል መንፈስ ቅዱስም ይጸልልብሻል
ትጸንሻለሽ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ ሲላት እንዴት ይህ ይሆናል ሴት ያለ ወንድ ምድር ያለ
ዘር ልታፈራ ይቻላታልን አለችሁ ? መላኩም ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለም ጥንተ
ምድርን ያለዘር ሳራን ያለ ሙቀት ልምላሜ ዘመድሽ ኤልሳቤጥን በስተ እርጅናዋ ያጸነሰ
አንቺንም ያለ ወንድ ዘር ማጸነስ አይሳነውም አላት ያን ጊዜ እውነት ነው ለእግዚአብሔር
የሚሳነው ነገር የለም "ይኩነኒ በከመ ትቤለነ " አለችሁ በዚሁ ቅጽበትም ወልድ ኢየሱስ
ክርስቶስ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በማህጸኟ ተቀረጸ። ቅዱስ ጳውሎስም ይህ ያለ
ዘር የመጽነስን ምሥጢር ይህ ምሥጢር ያለ ጥርጥር ድንቅ ነው ሲል ግሩም አርጎ
ገልጦታል::“እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ
የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥
በክብር ያረገ።” ሲል 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16 ። ሶርያዊው ሊቅ ቅዱስ ኤፍሬም በማክሰኞ
ዕለት ውዳሴው የማክሰኞን እርሻ የምትባል መቤታችንን "ዘር ያልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ "
ብሎ በግሩም አመስግኘቀታል እርሻ እርሻ ለመባል ዘር ሊዘራበት ያስፈልገዋል እመቤታችን
ግን ዘር ያልተዘራባት ግን አፍርታ የተገኘች እርሻ ነችና ዘር ልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ አላት
ያለ መታረስ ማፍራት ያለ ሰስኖተ ድንግልና መጸነስ ድንግል ሲሆኑ እናት እናትም ሲሆኑ
ድንግል የመሆን ፀጋ ከሰው ልጆች መካከል ከድንግል በስተቀር ለመን ተሰጠ? ለማንም።
ሆ ድንግል ሆይ አንቲ መንክረ መንክራት።
ቅዱስ ዳዊት “ምድር ፍሬዋን ሰጠችእግዚአብሔር አምላካችንም ይባርከናል”(መዝ.66፥6)
ተብሎ እግዚአብሔር የሚመሰገንበት ሳምንት ነው፡፡ ፍሬውም ከቁር ከበረዶና ከትል ተርፎ
ለጎተራ እንዲበቃ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በጸሎተ ቅዳሴዋ “በእንተ ፍሬ ምድር ናስተበቊእ
ከመ እግዚአብሔር ይሁብ ፍሬሃ ለምድር፣ ለዘርና ለመከር ሊሆን እግዚአብሔር ለምድር
ፍሬዋን ይሰጣት ዘንድ ስለምድር ፍሬ እንማልዳለን” በማለት አምላኳን ትማጸናለች፡፡
ልጇቿ ምእመናንም “ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት እንዳይሆን ጸልዩ” (ማቴ.
24፥20) ሲል መድኃኔዓለም እንዳስተመረው የሃይማኖት ፍሬ ምግባርን፣ ቱሩፋትን ሳይሠሩ
በልምላሜ (በሃይማኖት) ብቻ ሳሉ እንዳይጠሩ ለንስሐ ለሥጋ ወደሙ እንዲበቁ
በማስተማር ነገረ ምጽአቱን በማዘከር “ድልዋኒክሙ ንበሩ፣ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ ” በማለት
ታስተምራለች፡፡ ስለዚህ ይህ ክፍለ ክረምት የዕለተ ምጽአት ምሳሌ ነው፡፡ ወቅቱ የአዝመራ
ወቅት ነው፡፡ ፍሬ መለያ እንደሆነ ሁሉ የሰው ሥጋ ከተቀበረና ትቢያ ከሆነ በኋላ ተነስቶ
በዕለተ ምጽአት በጽድቅና በኃጢአት ይለያልና፡፡(ማቴ.25፥32)
“በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም
አላገኘባትምና፦ ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች።”
ማቴዎስ 21፥19 ሰው በሃይማኖቱ ቀጥተኛ እውነተኛ ከሆነ አይፈረድበትም በምግባሩ ግን
ይኮነናል ሃይማኖት ቅጠል ምግባር ፍሬ ነች:: “ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ
_______
ሶሪያዊው #ቅዱስ_ኤፍሬም
#ውዳሴ_ማርያም ዘሰሉስ
በሥነ ፍጥረት ትምህርት በእጅ የሚለቀሙ በማጭድ የሚታጨዱ በምሳር የሚቆረጡ
በሥራቸው ፣በግንዳቸው፣ በቅርንጫፋቸው የሚያፈሩ ልዮ ልዮ አትክርት ፣አዝርዕት
በጠቅላላው የእጽዋት ዘሮች የተፈጠሩት በዕለተ ማክሰኞ ነው:: በግዕዙ ዕለተ ሰሉስ
ይለዋል በልማዱ ማክሰኞ በትክክለኛው አጠራር ግን ማግስተ ሰኞ ነው የሚባለው የሰኞ
ማግስ ማለቱ ነው::
የሰሉስ ወይም የማግስተ ሰኞ (የማክሰኞ) ዕለት ፍጡራን ከላይ የተዘረዘሩት የእጽዋት
ዘሮች ሲሆኑ ነገር ግን ለመገኘታቸው ምክንያት የሚሆናቸው የዘራቸው ያጠጣቸው
ያበቀላቸው ገበሬ አልነበረም ። አስገኚያቸው ፈጣሪያቸው ልዑል እግዚአብሔር ብቻ ነው
በዚህም የማክሰኞ ዕለት እርሻ ከሌሎቹ አርሻና የእርሻ ምርቶች ለየት ይላል ። ከማክሰኞ
ዕለት እርሻ በቀር ዘር ሳይዘራበት ገበሬ ሳይተክልበት አድጎ ለምልሞ የታየ የእርሻ ዓይነት
የለምና ። እግዚአብሔር አምላክ ሥነ ፍጥረቱን በሦስት መንገድ ፈጥሯል ይህውም በሐልዮ
ወይም (በማሰብ) ሁለተኛ በነቢብ ወይም (በመናገር) ሦስተኛ በገቢር ወይም (በተግባር
፣በሥራ ፣በመሥራት) ነው። ታድያ የዕለተ ማክሰኞ ፍጥረታት በነቢብ የተፈጠሩ ፍጥረታት
ናቸው ። እግዚአብሔርም፦ ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ
ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ፤ እንዲሁም ሆነ ። ምድርም ዘርን
የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ
አበቀለች። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ። ዘፍ 1÷11-12
ይህች የዕለተ ማክሰኞ እርሻ የመጀመሪያይቱ ምድርም እየተባለችም ትጠራለች ። ገበሬ
ሳይተክላት ዝናብ ለዘር ጠል ለመከር ሳታገኝ በመብቀሏ ቅድመ ምድር የመጀመሪያይቱ
ምድር ተባለች :: የሚገርመው በዚህ ወቅት የብርሃናት ምንጮች ፀሐይ ጨረቃና ከዋክብት
ገና አልተፈጠሩም ነበር ዝናብም በምድር ላይ ዘንቦ አያውቅም ነበር። ፀሐይ ጨረቃና
ከዋክብት የተፈጠሩት በዕለተ ዕረቡ ነው ስለዚህ በመጀመሪያይቱ ምድር ለማክሰኞ እርሻ
መገኘት አስተዋጽዖ አላደረጉም ያለ ውኃ ያለ ፀሐይ በቅለው ለምልመው ተገኙ እንጂ።
አቡሹ ሳይንስ እጽዋት ያለ ውኃ እና ያለ ፀሐይ መብቀል እንደሚችሉ ገና አልደረሰበትም
ምን አልባት ወደፊት ድሆ ድሆ ሲደርስበት እንደ ለመደው አዲስ ግኝት ብሎ በየ ሚዲያው
ሠላማችንን መንሳቱ እና ከሃይማኖት ዕውቀት በላይ ነኝ በማለት ቤተ ክርስቲያንን
መጨቆኑና ኃላ ቀር አድርጎ መቁጠሩ አይቀርም ። ቤተ ክርስቲያን ግን ባሕረ ጥበባት ነች
አትመረመርም:: ያለ ውኃ አብቅላ ያለ ፀሐይም አብስላ ልጆቾን ከርሃበ ሥጋ ከርሃበ ነፍስ
ታሳርፋቸዋለች ለምሳሌ ቢሉ ቃለ እግዚአብሔሯ አንዱና ዋናው ማሳያ ነው ማለት
እንችላለን ። ቃለ እግዚአብሔር ያለ ዝናብ እና ያለ ፀሐይ የሚያለመልም የሥጋም የነፍስም
ምግብ ነው “እርሱም መልሶ፦ ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ
ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።” ማቴ 4፥4
በምሥጢር "ጥንተ ምድር " ወይም ይህች የመጀመሪያይቱ ምድር (የማክሰኞ እርሻ)
የምትባል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ነች:: በዚህም እመቤታችን ጥንተ ምድር
የማክሰኖ እርሻ ተብላ ትጠራለች። ጥንተ ምድር ያለ ዘር ያለ ገበሬ ያለ ዝናብ ያለ ፀሐይ
በግብረ መንፈስ ቅዱስ (በመንፈስ ቅዱስ ሥራ) ለምልማ አፍርታ እንደተገኘች እመቤታችን
ቅድስት ድንግል ማርያምም ገበሬ የሚባል ወንድ ዘር የሚባል ዘርኃ ብዕሲ ሳይጎበኛት
እንዲሁ በግብረ መንፈስ ቅዱስ (በመንፈስ ቅዱስ ሥራ ) ፀንሳ አብባ ተገኝታለች ። ይህ
ምሥጢር በእውነት ድንቅ ነው መላከ እግዚአብሔር ለእራሷ ለድንግል ማርያም ፀጋን
የተመላሽ ሆይ ደስ ይበልሽ የልዑል ኃይል ይጋርድሻል መንፈስ ቅዱስም ይጸልልብሻል
ትጸንሻለሽ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ ሲላት እንዴት ይህ ይሆናል ሴት ያለ ወንድ ምድር ያለ
ዘር ልታፈራ ይቻላታልን አለችሁ ? መላኩም ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለም ጥንተ
ምድርን ያለዘር ሳራን ያለ ሙቀት ልምላሜ ዘመድሽ ኤልሳቤጥን በስተ እርጅናዋ ያጸነሰ
አንቺንም ያለ ወንድ ዘር ማጸነስ አይሳነውም አላት ያን ጊዜ እውነት ነው ለእግዚአብሔር
የሚሳነው ነገር የለም "ይኩነኒ በከመ ትቤለነ " አለችሁ በዚሁ ቅጽበትም ወልድ ኢየሱስ
ክርስቶስ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በማህጸኟ ተቀረጸ። ቅዱስ ጳውሎስም ይህ ያለ
ዘር የመጽነስን ምሥጢር ይህ ምሥጢር ያለ ጥርጥር ድንቅ ነው ሲል ግሩም አርጎ
ገልጦታል::“እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ
የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥
በክብር ያረገ።” ሲል 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16 ። ሶርያዊው ሊቅ ቅዱስ ኤፍሬም በማክሰኞ
ዕለት ውዳሴው የማክሰኞን እርሻ የምትባል መቤታችንን "ዘር ያልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ "
ብሎ በግሩም አመስግኘቀታል እርሻ እርሻ ለመባል ዘር ሊዘራበት ያስፈልገዋል እመቤታችን
ግን ዘር ያልተዘራባት ግን አፍርታ የተገኘች እርሻ ነችና ዘር ልተዘራብሽ እርሻ አንቺ ነሽ አላት
ያለ መታረስ ማፍራት ያለ ሰስኖተ ድንግልና መጸነስ ድንግል ሲሆኑ እናት እናትም ሲሆኑ
ድንግል የመሆን ፀጋ ከሰው ልጆች መካከል ከድንግል በስተቀር ለመን ተሰጠ? ለማንም።
ሆ ድንግል ሆይ አንቲ መንክረ መንክራት።
ቅዱስ ዳዊት “ምድር ፍሬዋን ሰጠችእግዚአብሔር አምላካችንም ይባርከናል”(መዝ.66፥6)
ተብሎ እግዚአብሔር የሚመሰገንበት ሳምንት ነው፡፡ ፍሬውም ከቁር ከበረዶና ከትል ተርፎ
ለጎተራ እንዲበቃ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በጸሎተ ቅዳሴዋ “በእንተ ፍሬ ምድር ናስተበቊእ
ከመ እግዚአብሔር ይሁብ ፍሬሃ ለምድር፣ ለዘርና ለመከር ሊሆን እግዚአብሔር ለምድር
ፍሬዋን ይሰጣት ዘንድ ስለምድር ፍሬ እንማልዳለን” በማለት አምላኳን ትማጸናለች፡፡
ልጇቿ ምእመናንም “ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት እንዳይሆን ጸልዩ” (ማቴ.
24፥20) ሲል መድኃኔዓለም እንዳስተመረው የሃይማኖት ፍሬ ምግባርን፣ ቱሩፋትን ሳይሠሩ
በልምላሜ (በሃይማኖት) ብቻ ሳሉ እንዳይጠሩ ለንስሐ ለሥጋ ወደሙ እንዲበቁ
በማስተማር ነገረ ምጽአቱን በማዘከር “ድልዋኒክሙ ንበሩ፣ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ ” በማለት
ታስተምራለች፡፡ ስለዚህ ይህ ክፍለ ክረምት የዕለተ ምጽአት ምሳሌ ነው፡፡ ወቅቱ የአዝመራ
ወቅት ነው፡፡ ፍሬ መለያ እንደሆነ ሁሉ የሰው ሥጋ ከተቀበረና ትቢያ ከሆነ በኋላ ተነስቶ
በዕለተ ምጽአት በጽድቅና በኃጢአት ይለያልና፡፡(ማቴ.25፥32)
“በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም
አላገኘባትምና፦ ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች።”
ማቴዎስ 21፥19 ሰው በሃይማኖቱ ቀጥተኛ እውነተኛ ከሆነ አይፈረድበትም በምግባሩ ግን
ይኮነናል ሃይማኖት ቅጠል ምግባር ፍሬ ነች:: “ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ
“ለቤዛም ቀን የታተማችሁበትን #ቅዱሱን_የእግዚአብሔርን_መንፈስ አታሳዝኑ።”
| ኤፌሶን 4፥30
መቼም በዚህ በ ቲክ ታክ ዘመን እረጅምና ዝርዝር ጉዳዮችን መጻፍ እንደሞኝነት ሳይቆጠር አይቀርም ። አንድና ወጥነት ያለው ዘለግ ያለ ነገር ላይ ከመቆየት ይልቅ አጠር አጠር ያሉ ነገሮችን ለረጅም ጊዜ መከታተል የሚመረጥበት ወቅት ላይ ነን ስለዚህ ብዕሬን በአጭሩ ለማስታጠቅ እወዳለሁ።
#እግዚአብሔር_መንፈስ_ቅዱስ በየዋህቱ እርግብ ይመሰላል። እርግብ ቤት ሰርታ ከምትኖርበት ቦታዋ የፈለገ በደል ቢደርስባት ለቃ አትሄድም በድንጋይ ወርውረው ቢመቷት፣ እንቁላሎቿን ቢያፈርጡባት፣ ጫጭቶቿን ቢገሉባት ከመኖሪያዋ ጎጆ ወዴትም አትሄድም ። ሳይሰማት ሳያማት ሳይቆረቁራት ቀርቶ አይደለም የዋህ ስለሆነች ነው ። ነገር ግን ቤቷን መኖሪያዋን ያፈረሱባት እንደሆነ ላትመለስ እስከወዲያኛው ትሄዳለች።
መንፈሰ እግዚአብሔርም እንዲሁ ነው። #በአብ_በወልድ_በመንፈስ_ቅዱስ ስም አምነን አንድ ጊዜ በአርባና በሰማንያ ቀናችን ተጠምቀን ማደሪያ ቤቱ ካደረገን በኋላ መቼም መች ከኛ አይለይም። በአልዮ፣ በነቢብ ፣በገቢር ኃጢያት ብናሳዝ ነው ፤በምግባራችን ብናስከፋው ከቶ ከኛ አይርቅም። ነገር ግን አናውቅህም ብለን ከካድነው መቅደሱን ሰውነታችንን በክህደት ካፈረስንበት እንደ እርግቢቱ ጨርሶ ይለየናል።
ብዙዎች በራልን ተገለጠልን እያሉ የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ የሆነውን በጥምቀት የከበረውን ቤተ ልቦናቸውን እያፈረሱ ከመንፈስ ቅዱስ ተለይተው ከፀጋ ተገፈው እንዲሁ ሲባዝኑ ማየት እየተለመደ መቷል። ድሮ ተናግረው አይደለም ገና ሳይናገሩ ሀሳባቸው የሚገባን ሳይቀልዱ የሚያስቁን በዐይናችን ፊት በሞገስ የሚገዝፉብን የጥበብ ሰዎች ዛሬ ግን ሁሉ ቀርቶ ብዙ አውርተው ጥቂቱ ንግግራቸው እንኳን የማይገባን ቀልደውልን ከማሳቅ ይልቅ የሚያናድዱን ግርማ ሞገሳቸው እርቆ ጥላ ቢስ የሆኑብን ብዙዎች እየመጡ ነው። ከነዚህ ሰዎች አንዱ አርቲስት #ሸዋፈራው_ደስአለኝ አንዱ ነው።
ሸዋን የወንዶች ጉዳይ ፣ ያረፈደ አራዳ ....ወዘተ በሚሉ ቆየት ባሉ ሥራዎቹ አስታውሰዋለው በጣም ከምወዳቸውና ከማከብራቸው ተዋንያን ግንባር ቀደሙ ነው ። ፌሽዋል ኤክስፕሬሽን የቃላት አጠቃቀም የድምጽ አወጣት ገጸ ባሕሪን መስሎ ሳይሆን ሆኖ የመጫወት ብቃት ያለው ባለ ግርማ ሞገስ ሙያተኛ ነበር ። ከጥቂት ግዝያት በኋላ ግን ያ ሁሉ ጠፍቶ ቀልዱ የማያምር ትወናው የሚያቅር ንግግሩም የሚያሳፍር እየሆነ መጣብኝ ምን እንደተፈጠረ በትክክል ባይገባኝም ዝም ብሎ ብቻ ከድሮው ቦታው እየወረደ እንደሆነ ይሰማኝ ነበር። ጌታን የተቀበለ ጴንጤ እንደሆነ ስሰማ ለዛ ይሆን ለዛውን የጣብኝ እያልኩ አስብ ነበር ፤ ከሰሞኑ ግን ከተራ ምዕመንነት አልፎ በፖስተር ደረጃ ሲሰብክ ሳይና ስሰማ ግን በእርግጥም የለዛ ቢስነቱ ምንጭ ከአርባ ቀኑ ማዕተብ ከቅዱሱ መንፈስ መለየቱ መሆኑ በእርግጥም ገባኝ።
አስቀድሜም እንዳልሁ አሁንም ደግሞ እላለሁ “ለቤዛም ቀን የታተማችሁበትን #ቅዱሱን_የእግዚአብሔርን_መንፈስ አታሳዝኑ።”
|ኤፌሶን 4፥30
አ.አ ኢትዮጲያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
የካቲት 27/2017 ዓ.ም
| ኤፌሶን 4፥30
መቼም በዚህ በ ቲክ ታክ ዘመን እረጅምና ዝርዝር ጉዳዮችን መጻፍ እንደሞኝነት ሳይቆጠር አይቀርም ። አንድና ወጥነት ያለው ዘለግ ያለ ነገር ላይ ከመቆየት ይልቅ አጠር አጠር ያሉ ነገሮችን ለረጅም ጊዜ መከታተል የሚመረጥበት ወቅት ላይ ነን ስለዚህ ብዕሬን በአጭሩ ለማስታጠቅ እወዳለሁ።
#እግዚአብሔር_መንፈስ_ቅዱስ በየዋህቱ እርግብ ይመሰላል። እርግብ ቤት ሰርታ ከምትኖርበት ቦታዋ የፈለገ በደል ቢደርስባት ለቃ አትሄድም በድንጋይ ወርውረው ቢመቷት፣ እንቁላሎቿን ቢያፈርጡባት፣ ጫጭቶቿን ቢገሉባት ከመኖሪያዋ ጎጆ ወዴትም አትሄድም ። ሳይሰማት ሳያማት ሳይቆረቁራት ቀርቶ አይደለም የዋህ ስለሆነች ነው ። ነገር ግን ቤቷን መኖሪያዋን ያፈረሱባት እንደሆነ ላትመለስ እስከወዲያኛው ትሄዳለች።
መንፈሰ እግዚአብሔርም እንዲሁ ነው። #በአብ_በወልድ_በመንፈስ_ቅዱስ ስም አምነን አንድ ጊዜ በአርባና በሰማንያ ቀናችን ተጠምቀን ማደሪያ ቤቱ ካደረገን በኋላ መቼም መች ከኛ አይለይም። በአልዮ፣ በነቢብ ፣በገቢር ኃጢያት ብናሳዝ ነው ፤በምግባራችን ብናስከፋው ከቶ ከኛ አይርቅም። ነገር ግን አናውቅህም ብለን ከካድነው መቅደሱን ሰውነታችንን በክህደት ካፈረስንበት እንደ እርግቢቱ ጨርሶ ይለየናል።
ብዙዎች በራልን ተገለጠልን እያሉ የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ የሆነውን በጥምቀት የከበረውን ቤተ ልቦናቸውን እያፈረሱ ከመንፈስ ቅዱስ ተለይተው ከፀጋ ተገፈው እንዲሁ ሲባዝኑ ማየት እየተለመደ መቷል። ድሮ ተናግረው አይደለም ገና ሳይናገሩ ሀሳባቸው የሚገባን ሳይቀልዱ የሚያስቁን በዐይናችን ፊት በሞገስ የሚገዝፉብን የጥበብ ሰዎች ዛሬ ግን ሁሉ ቀርቶ ብዙ አውርተው ጥቂቱ ንግግራቸው እንኳን የማይገባን ቀልደውልን ከማሳቅ ይልቅ የሚያናድዱን ግርማ ሞገሳቸው እርቆ ጥላ ቢስ የሆኑብን ብዙዎች እየመጡ ነው። ከነዚህ ሰዎች አንዱ አርቲስት #ሸዋፈራው_ደስአለኝ አንዱ ነው።
ሸዋን የወንዶች ጉዳይ ፣ ያረፈደ አራዳ ....ወዘተ በሚሉ ቆየት ባሉ ሥራዎቹ አስታውሰዋለው በጣም ከምወዳቸውና ከማከብራቸው ተዋንያን ግንባር ቀደሙ ነው ። ፌሽዋል ኤክስፕሬሽን የቃላት አጠቃቀም የድምጽ አወጣት ገጸ ባሕሪን መስሎ ሳይሆን ሆኖ የመጫወት ብቃት ያለው ባለ ግርማ ሞገስ ሙያተኛ ነበር ። ከጥቂት ግዝያት በኋላ ግን ያ ሁሉ ጠፍቶ ቀልዱ የማያምር ትወናው የሚያቅር ንግግሩም የሚያሳፍር እየሆነ መጣብኝ ምን እንደተፈጠረ በትክክል ባይገባኝም ዝም ብሎ ብቻ ከድሮው ቦታው እየወረደ እንደሆነ ይሰማኝ ነበር። ጌታን የተቀበለ ጴንጤ እንደሆነ ስሰማ ለዛ ይሆን ለዛውን የጣብኝ እያልኩ አስብ ነበር ፤ ከሰሞኑ ግን ከተራ ምዕመንነት አልፎ በፖስተር ደረጃ ሲሰብክ ሳይና ስሰማ ግን በእርግጥም የለዛ ቢስነቱ ምንጭ ከአርባ ቀኑ ማዕተብ ከቅዱሱ መንፈስ መለየቱ መሆኑ በእርግጥም ገባኝ።
አስቀድሜም እንዳልሁ አሁንም ደግሞ እላለሁ “ለቤዛም ቀን የታተማችሁበትን #ቅዱሱን_የእግዚአብሔርን_መንፈስ አታሳዝኑ።”
|ኤፌሶን 4፥30
አ.አ ኢትዮጲያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
የካቲት 27/2017 ዓ.ም