#የክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር
ጥያቄዎች
#አዘጋጅ :-መምህር አቤኔ ዘር ማሙሸት
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ባለንጀራህን እንደ ራስህ አርገህ ውደድ የሚለው ትዕዛዝ የተሰጠው በዘመነ አዲስ ነው።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፪ #ኛ ሕግጋትን መፈጸም ከክርስቶስ አልተማርንም።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፫ #ኛ ክርስቲያን ሰማያዊ ስለሆነ የመንግስትን ህግ መጠበቅ አይጠበቅበትም።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፬ #ኛ መልካም ምኞት የኃጢአት ሥር ናት።
ሀ ሐሰት ለ እውነት
፭ #ኛ ፍቅር የትእዛዛት ሁሉ ማሰሪያ ናት።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
#ትክክለኛውን መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ ክርስቲያን ማለት ምን ማለት ነው?
ሀ)የክርስቶስ ተከታይ
ለ )ክርስቶሳዊ
ሐ)መዐዛ ክርስቶስን የሚሸት
መ)ሁሉም
፯ #ኛ ክርስቲያን ክርስቶስን የሚመስለው በምንድን ነው?
ሀ)በአካሄድ በአለባበስ እና በአነጋገር
ለ)በኑሮ ሁሉ
ሐ) ሀ ና ለ መልስ ናቸው
መ)መልሱ አልተሰጠም
፰ #ኛ ሕገ ልቦና የምንለው ዘመን እንዴት ያለውን ዘመን ነው?
ሀ የሙሴን ሕግ የጻፈበትን ዘመን
ለ ሕግ ያልተጻፈበትን ዘመን
ሐ የአዲስ ኪዳንን ዘመን
መ ኦሪትን
፱ #ኛአሥርቱ ትእዛዛት ምን እና ምን ተብለው ይከፈላሉ? (በፍቅር)
ሀ)ፍቅረ ነዋይና ፍቅረ ሃብት
ለ )ፍቅረ እግዚአብሔር እና ፍቅረ ቢጽ
ሐ)እምነት ተስፋ ፍቅረ ተብለው
መ)አይከፋፈሉም
፲ #ኛ ከሚከተሉት መካከል ትክክል የሆነው የቱ ነው?
ሀ ) ለመዳን ምግባር ብቻውን በቂ ነው።
ለ ) ሃይማኖት መሠረት ምግባር ደግሞ ጣራ ግድግዳ ነው።
ሐ) ሃይማኖት ብቻውን ለመዳን በቂ ነው።
መ ) ሁሉም መልስ ናቸው።
#በትምህርቱ መሠረት በአጭሩ አስረዱ
፲ ፩ #ኛ ስድስቱ ቃላተ ወንጌልን ዘርዝሩ❓
፲፪ #ኛ ሕገ ኦሪትን እና ሕገ ወንጌልን አነጻጽሩ❓
፲ ፫ #ኛ ክርስቲያናዊ ግዴታዎች የምንላቸውን ዘርዝሩ❓
፲ ፬ #ኛ የሚያዝኑ ብጹአን ናቸው መጽናናትን ያገኛሉና። እንዴት ያለ ሀዘን ነው ብጽእናን የሚያስገኘው❓
፩ ፭ #ኛ እግዚአብሔር አንደኛውን ትእዛዝ (ከኔ በቀር ሌሎች አማልክትን አታምልክ የሚለውን ትእዛዝ) ያዘዘበት ምክኒያት ምንድን ነበር ❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ድረስ በ👇👇👇👇👇
@abenma
@abenma
በኩል ይላኩልን
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ጥያቄዎች
#አዘጋጅ :-መምህር አቤኔ ዘር ማሙሸት
#እውነት ወይም ሐሰት በሉ
፩ #ኛ ባለንጀራህን እንደ ራስህ አርገህ ውደድ የሚለው ትዕዛዝ የተሰጠው በዘመነ አዲስ ነው።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፪ #ኛ ሕግጋትን መፈጸም ከክርስቶስ አልተማርንም።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፫ #ኛ ክርስቲያን ሰማያዊ ስለሆነ የመንግስትን ህግ መጠበቅ አይጠበቅበትም።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
፬ #ኛ መልካም ምኞት የኃጢአት ሥር ናት።
ሀ ሐሰት ለ እውነት
፭ #ኛ ፍቅር የትእዛዛት ሁሉ ማሰሪያ ናት።
ሀ እውነት ለ ሐሰት
#ትክክለኛውን መልስ የያዘውን ፊደል ብቻ ምረጡ
፮ #ኛ ክርስቲያን ማለት ምን ማለት ነው?
ሀ)የክርስቶስ ተከታይ
ለ )ክርስቶሳዊ
ሐ)መዐዛ ክርስቶስን የሚሸት
መ)ሁሉም
፯ #ኛ ክርስቲያን ክርስቶስን የሚመስለው በምንድን ነው?
ሀ)በአካሄድ በአለባበስ እና በአነጋገር
ለ)በኑሮ ሁሉ
ሐ) ሀ ና ለ መልስ ናቸው
መ)መልሱ አልተሰጠም
፰ #ኛ ሕገ ልቦና የምንለው ዘመን እንዴት ያለውን ዘመን ነው?
ሀ የሙሴን ሕግ የጻፈበትን ዘመን
ለ ሕግ ያልተጻፈበትን ዘመን
ሐ የአዲስ ኪዳንን ዘመን
መ ኦሪትን
፱ #ኛአሥርቱ ትእዛዛት ምን እና ምን ተብለው ይከፈላሉ? (በፍቅር)
ሀ)ፍቅረ ነዋይና ፍቅረ ሃብት
ለ )ፍቅረ እግዚአብሔር እና ፍቅረ ቢጽ
ሐ)እምነት ተስፋ ፍቅረ ተብለው
መ)አይከፋፈሉም
፲ #ኛ ከሚከተሉት መካከል ትክክል የሆነው የቱ ነው?
ሀ ) ለመዳን ምግባር ብቻውን በቂ ነው።
ለ ) ሃይማኖት መሠረት ምግባር ደግሞ ጣራ ግድግዳ ነው።
ሐ) ሃይማኖት ብቻውን ለመዳን በቂ ነው።
መ ) ሁሉም መልስ ናቸው።
#በትምህርቱ መሠረት በአጭሩ አስረዱ
፲ ፩ #ኛ ስድስቱ ቃላተ ወንጌልን ዘርዝሩ❓
፲፪ #ኛ ሕገ ኦሪትን እና ሕገ ወንጌልን አነጻጽሩ❓
፲ ፫ #ኛ ክርስቲያናዊ ግዴታዎች የምንላቸውን ዘርዝሩ❓
፲ ፬ #ኛ የሚያዝኑ ብጹአን ናቸው መጽናናትን ያገኛሉና። እንዴት ያለ ሀዘን ነው ብጽእናን የሚያስገኘው❓
፩ ፭ #ኛ እግዚአብሔር አንደኛውን ትእዛዝ (ከኔ በቀር ሌሎች አማልክትን አታምልክ የሚለውን ትእዛዝ) ያዘዘበት ምክኒያት ምንድን ነበር ❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ድረስ በ👇👇👇👇👇
@abenma
@abenma
በኩል ይላኩልን
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit