#ምንዱባን
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
ቀና ሰው
በ1815 መሴ ቻርለስ ብየንቬኑ መሪል የሞንቴስ ሱር ሞንቴስ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ነበሩ፡፡ እድሜያቸው 75 ሲሆን የሞንቴስ ሱር ሞንቴስ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ሁነው የተሾሙት በ1806 ዓ.ም ነበር፡፡ ጳጳሱ ወደ ሀገረ
ስብከታቸው ሲመጡ እህታቸው ወ/ት ባፕቲስታን አብረዋቸው ነበር
የመጡት:: እህትዬዋ ምንም እንኳን ትዳር ባይዙም እድሜ የጠገቡ ሲሆኑ ወንድማቸውን በአሥር ዓመት ይበልጧቸዋል፡፡
ከጳጳሱ ቤት ውስጥ ሌላም ሴት ነበሩ፡፡ እኝህ ሴት የወ/ት ባፕቲስታን እኩያ ናቸው:: ሴትዬዋ ወ/ሮ ማግልዋር ይባላሉ:: ሴትዮዋ ቀደም ሲል የሌላ ሰው አገልጋይ ሆነው ሠርተዋል፡፡ አሁን ደግሞ የወ/ት ባፕቲስታንና
የጳጳሱ ቤት ጠባቂ ሁነው ተቀጥረው ይሠራሉ፡፡
ጳጳሱ ከሀገረ ስብከታቸው እንደደረሱ በሀገሩ ደምብ መሠረት ከፊልድ ማርሻል ቀጥሎ ያለውን ሹመት ይሰጣቸዋል፡፡ የክፍለ ሀገሩ መሪና የማዘጋጃ ቤቱ ሹም ከቤታቸው ሄደው «እንኳን ደህና መጡ» በማለት እጅ ይነስዋቸዋል፡፡ አቡኑም በተራቸው ከዚያ ለተገኙ ከፍተኛ ባለሥልጣኖች ቡራኬ ይሰጣሉ፡፡ የከተማው ሕዝብ በአጠቃላይ አዲስ የተሾሙለትን ጳጳስ
ለማየት በጉጉት ሲጠባበቅ ነበር፡፡
የጳጳሱ ቤት ከአንድ ሆስፒታል አጠገብ ሲሆን ቤቱ እጅግ በጣም
ሰፊና ያማረ ነው:: ሆስፒታሉ ይገኝ የነበረው ከረባዳ ሥፍራ ላይ ሲሆን ግቢው እንደ ጳጳሱ ቤት አይሰፋም:: ጳጳሱ ወደዚያ ሲሄዱ በሦስተኛው ቀን ሆስፒታሉን ይጎበኛሉ:: ከጉብኝቱ በኋላ የሆስፒታሉ አስተዳዳሪ ከቤታቸው
ድረስ መጥቶ እንዲያነጋግራቸው ይጋብዙታል:: አስተዳዳሪው ከጳጳሱ ቤት ይሄዳል::
በሆስፒታሉ ውስጥ «ስንት በሽተኞች አሉ? » ሲሉ አስተዳዳሪው ጠየቁ::
«ሃያ ስድስት» ሲል መለሰላቸው::
«ልክ እኔ እንደቆጠርኳቸው ናቸው አልተሳሳትክም» አሉ ጳጳሱ::
ጳጳሱ የቤታቸውን አዳራሽ በዓያናቸው ቃኙ:: አመለካከታቸው
አዳራሹን በዓይነ ሕሊናቸው የሚለኩና የሚያከፋፍሉ ይመስሉ ነበር ።
«ይህ ክፍል ብቻ ሀያ አልጋ ይይዛል» አሉ እርስ በራሳቸው? ሲነጋገሩ።
ከዚያም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው የሚቀጥለውን ተናገሩ::
«ወዳጄ የምለውን አጢነህ ስማኝ፡፡ እዚህ ቦታ አንድ ስህተት የተፈጸመ ይመስላል፡፡ እናንተ አምስት ወይም ስድስት ጠባብ ክፍሎች ናቸው ያሏችሁ::
ከዚያ ውስጥ ሃያ ስድስት ሰዎች ይተኛሉ፡፡ እኛ እዚህ ሦስት ሰዎች ብቻ ነን፡፡ ያለው ቦታ ግን ለስልሣ ሰው የሚበቃ ነው:: ታዲያ ይህ የአደላደል ስህተት አይመስልህም? የእኔን ቤት አንተ ብትወስድ ፤ የአንተን ደግሞ እኔ
ብወስድ ይሻላል፡፡›
በሚቀጥለው ቀን ሃያ ስድስቱ በሽተኞች ወደ ጳጳሱ ቤት ተዛወሩ፡፡
ጳጳሱም ሆስፒታሉን ተረከቡ:: ወሬው በከተማው ተነዛ፡፡ በጥቂት ቀናት ውስጥ የጳጳሱን በጎ ምግባር በመከተል ለበጎ ተግባር የሚውል እርዳታ ይጎርፍ ጀመር፡፡ በየቀኑ ከጳጳሱ ቤት በር የሚያንኳኳ ሰው ቁጥር እየበዛ
ሄደ፡፡ ሆኖም የሚመጣው ሰው ሁሉ እርዳታ ለማድረግ ብቻ ሳይሆን ምፅዋት ለመቀበልም ነበር፡፡ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ጳጳሱ የብዙ ችግረኞች ቀላቢ፣ ምፅዋት ሰጪና ገንዘብ ሰብሳቢ ሆነ፡፡ ብዙ ገንዘብም ከጳጳሱ እጅ እየገባ ለድሃ ይሰጥ ጀመር:: የሚገኘው ገቢ ግን ልክ ከደረቀ
አፈር ላይ እንደሚፈስ ውሃ ገና ከመገኘቱ ወጪ ሆኖ በቶሎ ያልቃል፡፡ጳጳሱ ገንዘብ ቢያገኙም ከተገኘው ገቢ ጥቂቱን እንኳን ለራሳቸው ወደኋላ አላሉም፡፡ እንዲያውም ከነአካቴው የራሳቸውንም ይዞ ይሄድ ጀመር፡፡
ጳጳሳትን ከስማቸው አስቀድሞ ንጽህናቸውን ለማረጋገጥ ብፁዕ ወቅዱስ እያሉ መጥራት የተለመደ ቢሆንም በዚያ አካባቢ ይገኙ የነበሩት ነዳያን ፍቅራቸውንና ቅርበታቸውን ለመግለጽና የጳጳሱን ደግነት ለማውሳት ብፁዕ ወቅዱስ በማለት ፈንታ «አባ ደጉ» እያሉ ይጠርዋቸዋል፡፡
እኚህ ደግ ሰው በ1815 ዓ.ም ምንም እንኳን 75 ዓመት ቢሞላቸወም ከስልሣ ዓመት በላይ የሆናቸው አይመስሉም ነበር:: ቁመታቸው እጅግም ረጅም ሳይሆን መጠነኛ ሆኖ ሰውነታቸው ደልዳላ ነው:: ክብደታቸውን
ለመቆጣጠር በእግር መሄድ ያዘወትራሉ:: ሲራመዱ መሬት በኃይል እየረገጠ ከወገባቸው ትንሽ ጎበጥ ይላሉ::
የልጅ ፈገግታ በተጎናጸፈ አንደበት ሲናገሩ ከግርማ ሞገሳቸው ብዛት
የሰማቸው ሁሉ የመንፈስ እርካታን ያገኛል:: ከመላ ሰውነታቸው ደስታ
የሚንፀባረቅ ይመስላል፡፡ ደግነት የተቆራኘው አካላቸውና ወተት የመሰለው ጥርሳቸው ፈገግ ሲል እኚያ «ጨዋ ሰው ፤ እድሜ የተቸረ ሽማግሌ፤ ደግ ሰው» በማለት ለደጋግ ሰዎች የምንሰጠው ቅጻል ሁሉ በእኚህ ሰው ላይ ጎልቶ ይታያል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ላያቸው እንኳን ስለብቃታቸውና
ስለደግነታቸው አይጠራጠርም:: ነገር ግን አንድ ሰው ለጥቂት ሰዓት ከጳጳሱ ጋር ቢቆይና በአሳብ ባህር ተወጠው ቢያያቸወ ቀስ በቀስ
መለወጣቸውን ይገነዘባል፡: ግርማ ሞገሳቸው በቃላት ለመግለጽ በማይቻል ሁኔታ ያስፈራል፡፡ ሰፊውና ኮስታራው ፊታቸው እንዲሁም ሻሽ የመሰለው
ፀጉራቸው ክብር የተጎናጸፈ ለመሆነ በግልጽ ይታያል:: ግርማ ሞገስ ከውስጣቸው እየፈለቀ ሲወጣ የሚያልቅ ቢመስልም የእንዐባራቂነት ኃያል
እንዳለው አያጠራጥርም:: እንዲያውም አንድ ሰው ሁኔታቸውን በጥሞና ሲመለከት «አንድ መልአክ በፈገግታ አጊጦ ያየኛል» የሚል ስሜት
ያድርበታል፡፡ እኚህ ሰው የሚያሰላስሉት ስለ ክቡር ጉዳይ እንጂ ስለርካሽ ነገር ላለመሆኑ ጥርጣሬ አይገባውም::
ጸሎት ማድረስ፤ ምፅዋት መስጠት፧ የመንፈስ ስቃይ የደረሰበትን ማጸናናት፤ ወንድማማችነትን መስበክ፤ ራስን ለሌሎች መስዋዕት ማድረግ፤
በእምነት ራስን መግራት የጳጳሱ የእለት ተዕለት ኑሮ ሲሆን ይህም ኑር በበጎ አሳብ፤ በምርጥ ቃላትና በበጎ ተግባር የተሞላ ነበር፡፡
ክረምት ይሁን በጋ ሁለቱ ሴቶች ሲተኙ ብፁዕነታቸው ወደ ጓሮ
ሄደው አትክልት ውስጥ ለአንድ ወይም ለሁለት ሰዓት ፈጣሪያቸውን በማሰብ ከዚያ ካልቆዩ ኑሮአቸው የተሟላ አይመስላቸውም:: አሳባቸውን
ሰብስበውና የመንፈስ እርጋታን አግኝተው የምሽቱን ሰላምና ፀጥታ ከሰዎች የመንፈስ እርካታ ጋር እያነፃፀሩ የከዋክብትን ብዛት በመመልከት ከአትክልቱ
ውስጥ ይንሸራሸራሉ፡፡
በዚያች ሰዓት አበቦች ያለመስገበገብ የሚለግሱትን መልካም መዓዛ እየማጉ ጥቅጥቅ ካለ ጨለማ ውስጥ እንደበራ ሻማ ብቻቸውን በፍጥረታት
መካከል በደስታ የተዋበው ነፍሳቸውን ዘርግተው ይቆማሉ:: አእምሮአቸው ውስጥ ምን እንዳለ ራሳቸውን ቢጠይቁ መልሱን አያውቁትም:: ሆኖም ከሰውነታቸው ውስጥ አንድ ነገር ወጥቶ እንደሚሄድና አንድ ነገር ደግሞ ከሰውነታቸው ላይ እንደሚያርፍ ይሰማቸዋል ፤ አንድ ዓይነት ምሥጢር መከናወኑን ይገነዘባሉ::
እኚህ እድሜ የጠገበና ፈጣሪያቸውን የቀረበ ሰው የእረፍት ጊዜያቸውን የሚያጠፉት ቀን ቀን አትክልት በመኮትኮት ሲሆን ማታ ማታ ደግሞ ፈጣሪያቸውን በጸሎት በማመስገን ስለሆነ ሌላ የሚፈልጉት
ነገር አልነበረም:: ምድሩ በአበባ ፤ ሰማዩ ከከዋክብት በማጌጡ የመንፈስ እርካታ ይሰጣቸዋል::
ውድቀት
ጊዜው 1815 ዓ.ም ወሩ ጥቅምት ነው:: ፀሐይዋ ልትጠልቅ አንድ ሰዓት ያህል ሲቀራት አንድ በእግሩ የሚጓገዝ ሰው ወደ ሞንቴስ ሱር ሞንቴስ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
ቀና ሰው
በ1815 መሴ ቻርለስ ብየንቬኑ መሪል የሞንቴስ ሱር ሞንቴስ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ነበሩ፡፡ እድሜያቸው 75 ሲሆን የሞንቴስ ሱር ሞንቴስ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ሁነው የተሾሙት በ1806 ዓ.ም ነበር፡፡ ጳጳሱ ወደ ሀገረ
ስብከታቸው ሲመጡ እህታቸው ወ/ት ባፕቲስታን አብረዋቸው ነበር
የመጡት:: እህትዬዋ ምንም እንኳን ትዳር ባይዙም እድሜ የጠገቡ ሲሆኑ ወንድማቸውን በአሥር ዓመት ይበልጧቸዋል፡፡
ከጳጳሱ ቤት ውስጥ ሌላም ሴት ነበሩ፡፡ እኝህ ሴት የወ/ት ባፕቲስታን እኩያ ናቸው:: ሴትዬዋ ወ/ሮ ማግልዋር ይባላሉ:: ሴትዮዋ ቀደም ሲል የሌላ ሰው አገልጋይ ሆነው ሠርተዋል፡፡ አሁን ደግሞ የወ/ት ባፕቲስታንና
የጳጳሱ ቤት ጠባቂ ሁነው ተቀጥረው ይሠራሉ፡፡
ጳጳሱ ከሀገረ ስብከታቸው እንደደረሱ በሀገሩ ደምብ መሠረት ከፊልድ ማርሻል ቀጥሎ ያለውን ሹመት ይሰጣቸዋል፡፡ የክፍለ ሀገሩ መሪና የማዘጋጃ ቤቱ ሹም ከቤታቸው ሄደው «እንኳን ደህና መጡ» በማለት እጅ ይነስዋቸዋል፡፡ አቡኑም በተራቸው ከዚያ ለተገኙ ከፍተኛ ባለሥልጣኖች ቡራኬ ይሰጣሉ፡፡ የከተማው ሕዝብ በአጠቃላይ አዲስ የተሾሙለትን ጳጳስ
ለማየት በጉጉት ሲጠባበቅ ነበር፡፡
የጳጳሱ ቤት ከአንድ ሆስፒታል አጠገብ ሲሆን ቤቱ እጅግ በጣም
ሰፊና ያማረ ነው:: ሆስፒታሉ ይገኝ የነበረው ከረባዳ ሥፍራ ላይ ሲሆን ግቢው እንደ ጳጳሱ ቤት አይሰፋም:: ጳጳሱ ወደዚያ ሲሄዱ በሦስተኛው ቀን ሆስፒታሉን ይጎበኛሉ:: ከጉብኝቱ በኋላ የሆስፒታሉ አስተዳዳሪ ከቤታቸው
ድረስ መጥቶ እንዲያነጋግራቸው ይጋብዙታል:: አስተዳዳሪው ከጳጳሱ ቤት ይሄዳል::
በሆስፒታሉ ውስጥ «ስንት በሽተኞች አሉ? » ሲሉ አስተዳዳሪው ጠየቁ::
«ሃያ ስድስት» ሲል መለሰላቸው::
«ልክ እኔ እንደቆጠርኳቸው ናቸው አልተሳሳትክም» አሉ ጳጳሱ::
ጳጳሱ የቤታቸውን አዳራሽ በዓያናቸው ቃኙ:: አመለካከታቸው
አዳራሹን በዓይነ ሕሊናቸው የሚለኩና የሚያከፋፍሉ ይመስሉ ነበር ።
«ይህ ክፍል ብቻ ሀያ አልጋ ይይዛል» አሉ እርስ በራሳቸው? ሲነጋገሩ።
ከዚያም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው የሚቀጥለውን ተናገሩ::
«ወዳጄ የምለውን አጢነህ ስማኝ፡፡ እዚህ ቦታ አንድ ስህተት የተፈጸመ ይመስላል፡፡ እናንተ አምስት ወይም ስድስት ጠባብ ክፍሎች ናቸው ያሏችሁ::
ከዚያ ውስጥ ሃያ ስድስት ሰዎች ይተኛሉ፡፡ እኛ እዚህ ሦስት ሰዎች ብቻ ነን፡፡ ያለው ቦታ ግን ለስልሣ ሰው የሚበቃ ነው:: ታዲያ ይህ የአደላደል ስህተት አይመስልህም? የእኔን ቤት አንተ ብትወስድ ፤ የአንተን ደግሞ እኔ
ብወስድ ይሻላል፡፡›
በሚቀጥለው ቀን ሃያ ስድስቱ በሽተኞች ወደ ጳጳሱ ቤት ተዛወሩ፡፡
ጳጳሱም ሆስፒታሉን ተረከቡ:: ወሬው በከተማው ተነዛ፡፡ በጥቂት ቀናት ውስጥ የጳጳሱን በጎ ምግባር በመከተል ለበጎ ተግባር የሚውል እርዳታ ይጎርፍ ጀመር፡፡ በየቀኑ ከጳጳሱ ቤት በር የሚያንኳኳ ሰው ቁጥር እየበዛ
ሄደ፡፡ ሆኖም የሚመጣው ሰው ሁሉ እርዳታ ለማድረግ ብቻ ሳይሆን ምፅዋት ለመቀበልም ነበር፡፡ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ጳጳሱ የብዙ ችግረኞች ቀላቢ፣ ምፅዋት ሰጪና ገንዘብ ሰብሳቢ ሆነ፡፡ ብዙ ገንዘብም ከጳጳሱ እጅ እየገባ ለድሃ ይሰጥ ጀመር:: የሚገኘው ገቢ ግን ልክ ከደረቀ
አፈር ላይ እንደሚፈስ ውሃ ገና ከመገኘቱ ወጪ ሆኖ በቶሎ ያልቃል፡፡ጳጳሱ ገንዘብ ቢያገኙም ከተገኘው ገቢ ጥቂቱን እንኳን ለራሳቸው ወደኋላ አላሉም፡፡ እንዲያውም ከነአካቴው የራሳቸውንም ይዞ ይሄድ ጀመር፡፡
ጳጳሳትን ከስማቸው አስቀድሞ ንጽህናቸውን ለማረጋገጥ ብፁዕ ወቅዱስ እያሉ መጥራት የተለመደ ቢሆንም በዚያ አካባቢ ይገኙ የነበሩት ነዳያን ፍቅራቸውንና ቅርበታቸውን ለመግለጽና የጳጳሱን ደግነት ለማውሳት ብፁዕ ወቅዱስ በማለት ፈንታ «አባ ደጉ» እያሉ ይጠርዋቸዋል፡፡
እኚህ ደግ ሰው በ1815 ዓ.ም ምንም እንኳን 75 ዓመት ቢሞላቸወም ከስልሣ ዓመት በላይ የሆናቸው አይመስሉም ነበር:: ቁመታቸው እጅግም ረጅም ሳይሆን መጠነኛ ሆኖ ሰውነታቸው ደልዳላ ነው:: ክብደታቸውን
ለመቆጣጠር በእግር መሄድ ያዘወትራሉ:: ሲራመዱ መሬት በኃይል እየረገጠ ከወገባቸው ትንሽ ጎበጥ ይላሉ::
የልጅ ፈገግታ በተጎናጸፈ አንደበት ሲናገሩ ከግርማ ሞገሳቸው ብዛት
የሰማቸው ሁሉ የመንፈስ እርካታን ያገኛል:: ከመላ ሰውነታቸው ደስታ
የሚንፀባረቅ ይመስላል፡፡ ደግነት የተቆራኘው አካላቸውና ወተት የመሰለው ጥርሳቸው ፈገግ ሲል እኚያ «ጨዋ ሰው ፤ እድሜ የተቸረ ሽማግሌ፤ ደግ ሰው» በማለት ለደጋግ ሰዎች የምንሰጠው ቅጻል ሁሉ በእኚህ ሰው ላይ ጎልቶ ይታያል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ላያቸው እንኳን ስለብቃታቸውና
ስለደግነታቸው አይጠራጠርም:: ነገር ግን አንድ ሰው ለጥቂት ሰዓት ከጳጳሱ ጋር ቢቆይና በአሳብ ባህር ተወጠው ቢያያቸወ ቀስ በቀስ
መለወጣቸውን ይገነዘባል፡: ግርማ ሞገሳቸው በቃላት ለመግለጽ በማይቻል ሁኔታ ያስፈራል፡፡ ሰፊውና ኮስታራው ፊታቸው እንዲሁም ሻሽ የመሰለው
ፀጉራቸው ክብር የተጎናጸፈ ለመሆነ በግልጽ ይታያል:: ግርማ ሞገስ ከውስጣቸው እየፈለቀ ሲወጣ የሚያልቅ ቢመስልም የእንዐባራቂነት ኃያል
እንዳለው አያጠራጥርም:: እንዲያውም አንድ ሰው ሁኔታቸውን በጥሞና ሲመለከት «አንድ መልአክ በፈገግታ አጊጦ ያየኛል» የሚል ስሜት
ያድርበታል፡፡ እኚህ ሰው የሚያሰላስሉት ስለ ክቡር ጉዳይ እንጂ ስለርካሽ ነገር ላለመሆኑ ጥርጣሬ አይገባውም::
ጸሎት ማድረስ፤ ምፅዋት መስጠት፧ የመንፈስ ስቃይ የደረሰበትን ማጸናናት፤ ወንድማማችነትን መስበክ፤ ራስን ለሌሎች መስዋዕት ማድረግ፤
በእምነት ራስን መግራት የጳጳሱ የእለት ተዕለት ኑሮ ሲሆን ይህም ኑር በበጎ አሳብ፤ በምርጥ ቃላትና በበጎ ተግባር የተሞላ ነበር፡፡
ክረምት ይሁን በጋ ሁለቱ ሴቶች ሲተኙ ብፁዕነታቸው ወደ ጓሮ
ሄደው አትክልት ውስጥ ለአንድ ወይም ለሁለት ሰዓት ፈጣሪያቸውን በማሰብ ከዚያ ካልቆዩ ኑሮአቸው የተሟላ አይመስላቸውም:: አሳባቸውን
ሰብስበውና የመንፈስ እርጋታን አግኝተው የምሽቱን ሰላምና ፀጥታ ከሰዎች የመንፈስ እርካታ ጋር እያነፃፀሩ የከዋክብትን ብዛት በመመልከት ከአትክልቱ
ውስጥ ይንሸራሸራሉ፡፡
በዚያች ሰዓት አበቦች ያለመስገበገብ የሚለግሱትን መልካም መዓዛ እየማጉ ጥቅጥቅ ካለ ጨለማ ውስጥ እንደበራ ሻማ ብቻቸውን በፍጥረታት
መካከል በደስታ የተዋበው ነፍሳቸውን ዘርግተው ይቆማሉ:: አእምሮአቸው ውስጥ ምን እንዳለ ራሳቸውን ቢጠይቁ መልሱን አያውቁትም:: ሆኖም ከሰውነታቸው ውስጥ አንድ ነገር ወጥቶ እንደሚሄድና አንድ ነገር ደግሞ ከሰውነታቸው ላይ እንደሚያርፍ ይሰማቸዋል ፤ አንድ ዓይነት ምሥጢር መከናወኑን ይገነዘባሉ::
እኚህ እድሜ የጠገበና ፈጣሪያቸውን የቀረበ ሰው የእረፍት ጊዜያቸውን የሚያጠፉት ቀን ቀን አትክልት በመኮትኮት ሲሆን ማታ ማታ ደግሞ ፈጣሪያቸውን በጸሎት በማመስገን ስለሆነ ሌላ የሚፈልጉት
ነገር አልነበረም:: ምድሩ በአበባ ፤ ሰማዩ ከከዋክብት በማጌጡ የመንፈስ እርካታ ይሰጣቸዋል::
ውድቀት
ጊዜው 1815 ዓ.ም ወሩ ጥቅምት ነው:: ፀሐይዋ ልትጠልቅ አንድ ሰዓት ያህል ሲቀራት አንድ በእግሩ የሚጓገዝ ሰው ወደ ሞንቴስ ሱር ሞንቴስ
#ገረገራ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
“እኔ እምልሽ” አለች እናቴ፣ ሆድ ሆዴን እያየች።
“እመት እመዋ?” አልኋት፣ ዳር ዳርታዋ ያልገባኝ ይመስል።
“እምታዋዩኝ ጉዳይ የለሽም ወይ?”
"እ"
በቃ፣ አዉቃብኛለች። ለነገሩማ እንዲህ ሆዴን ገፍጥጬ እንዴት
አይታወቅብኝ? እመዋ አይደለች እንዴ ሴትዮዋ? ለመዋሸትም ለማመንም እያመነታሁ የምንተፍረቴን ሰረቅ አድርጌ ሳያት፣ አሁንም ዓይኗን ከሆዴ
ላይ አልነቀለችውም። በአዛኝቷ! ከቅድሙ ይልቅ አሁን ደግሞ እንዴት ነው ዓይኗ የደፈራረሰው? ጥርሶቿን ልትፈለቅቅ ብትሞክርም፣ እምቢ
እንዳላት ግን ታውቆኛል። እንዲሁ መግቢያ ስታሳጣኝ፣ ዝም ብዬ ወደ ኋላ ሸሽቼ ገረገራውን ተደገፍሁና፣ ኹለተኛ እንኳን የሌለውን የቤተ ክርስቲያኑን ጉልላት ደጋግሜ መቁጠር ጀመርሁ። እንደ ሁኔታዬማ
የተደገፍሁትን ሁሉ ገፍቼ አለመጣሌ አስደንቆኛል።
“ግድየለም ተዬው እሺ፤ ባሰኘሽ ጊዜ ራስሽ ትነግሪኝ አልነበር
እንዲያዉስ? ተዪው በቃ”
“አይ” አልሁ፣ እጄን በዓይኗ እና በሆዴ መካከል ማድረጉን እንደ ተሻለ አማራጭ እየሞከርሁት፡፡ “ጊዜ እየጠበቅሁ ነዉ እንጂ፣ መደበቁን ፈልጌው አልነበረም እኮ እመ። ልደብቀውስ ብል ከእንግዲህ እየገፋ እንጂ እየጠፋ አይኼድልኝ ነገር! መቼስ ጉዴ ፈልቶ የለም አንዴ?”
“እንግዲያው እማትነግሪኝ፤ ንገሪኛ”
“እረ እመዋ ስሞትልሽ”
አንጀቷን ሳልበላው አልቀረሁም። ዓይኖቿን ወደ ዓይኖቼ አምጥታ
በርኅራኄ ስታየኝ ቆየች። እንዲያዉም ለምን እንደሆነ ባይገባኝም፣ ሳቅ ሳቅ እያላት መጣ። ቆይታማ ጭራሽ ስቃ ልታስቀኝ ጭምር ምንም
አልቀራት። እንዲህ ስትሆን ደግሞ እንዲያዉም ከነጭራሹ ያዘነችብኝም አልመስልሽ እያለችኝ መጣች።
“ተንግዲህ አያት መሆኔም አይደል?”
ዝም አልኋት። አያት መሆን የምትጀምረዉ በእኔ ይመስል፣ እንደ ብርቅ ማየቷ አልተዋጠልኝም። እንኳንስ ታላላቆቼ፣ ታናናሾቼ ጭምር አያት
አድርገዋት የለም'ንዴ? ያልሰማሁ መስዬ፣ ዝም አልኋት።
“ሆድሽን አይቼ አንቀጽዋን ልገምት?”
አሁንም ዝም።
“ሴት ናት፤ አይደለችም?”
"ጭጭ"
“ስም ላውጣላት?”
እርጭ፡፡
“ቱናት" ብያታለሁ። ደስ ይል የለ? በቃ ሴት ብትሆንልኝስ፣ ቱናት ነው
እምላት እኔ”
ዓይናማ ድንጋይ እንደ መሰልሁ ቀረሁ፣ በፊቷ። የምለው ቸግሮኝ
እየተንተባተብሁ ሳለ፣ ቄስ ገበዙ ወዳለንበት ቀርበው ሰላምታ አቀረቡልንና ከጉድ አተረፉኝ፡፡ ደራሽ መልአክ መስለዉ ነዉ የታዩኝ። ጎንበስ ቀና እያሉ
በረዥሙ ጤንነታቸውን ከተጠያየቁ በኋላ፣ እመዋን አበመኔቱ እንደሚፈልጓት ነግረዋት ተመለሱ። ወዲያውኑ ፈቃድ እየጠየቀችኝ በሚመስል ሁኔታ፣ ለዐመል ያህል ወደኔ አይታ መልከኛዋን የሥዕል ቤት ኪዳነ ምሕረትን እና ባለ ሞገሱን የበዓታ ለማርያም ገዳም ሕንጻ
ወደሚከፍለው ሰፊ አደባባይ ገባች። እሷ ገና ትንሽ ፈቀቅ ከማለቷ፣ አጭር መልእክት ሲመጣልኝ የእጅ ስልኬ የሚያሰማውን ጺዉጺዉታ
አሰማኝ።
ወጣ አድርጌ ስመለከተዉ፣ ከባልቻ መሆኑን አወቅሁ።
ባልቻ፣ በአሁኑ ጊዜ የሲራክ ፯ ዋና ኃላፊ ሲሆን፣ የላከልኝ መልእክት
(አሁኑኑ እዚያዉ ይላል። በአስቸኳይ ስፈለግ የሚመጣልኝ እንዲህ ያለ መልእክት ነው። የምፈለገው ድንገተኛ ለሆነ አጭር ስብሰባ ወይም ለአንዳች ተልእኮ ወይም ለሌላ ለምንም ጉዳይ ሊሆን ይችላል። ምንም
ቢሆን ምን ግን፣ እንዲህ ያለ መልእክት በደረሰኝ በዐሥር ደቂቃዎች ውስጥ መድረስ ይኖርብኛል። በተለይም የተፈለግሁት እንደ አሁኑ በባልቻ
ከሆነ፣ እኔን የሚፈልግ እጅግ አስቸኳይ ጉዳይ ተፈጥሯል ማለት ነው።ስለዚህ፣ እመዋ አበመኔቱን አነጋግራ እስከምትመለስ ድረስ ለመጠበቅ ቀርቶ፣ በስመ አብ እንኳን የምልበት ጊዜ አይኖረኝም፡፡ ይልቁንስ
አሁኑኑ መሮጥ አለብኝ። ያለበለዚያማ የእመዋ ሰላምታ ብቻውን ጉዞ ፍትሐት ያስጨርሳል። በዚያ ላይ አበመኔቱ የፈለጓት እንዲሁ ለማነጋገር ብቻም ላይሆን እኮ ይችላል። አይበለውና እኔ እዚሁ ከአሁን አሁን መጣች
እያልሁ እሷን ስጠባበቅ፣ ምንጣፎችን እንድታጥብ ወይ ደግሞ የተግባር ቤት ሥራ ቢያዝዟትስ ምን ይዉጠኛል?
ኧረረረ! መሰናበት አለብኝ፡፡ አሁኑኑ።
“እመዋ” አልኋት፣ እንደ መሮጥ ብዬ ከኋላዋ ስደርስባት።
“ምነዉ ምሆንሽ?”
“በቃ ከሰሞኑ ብቅ እላለሁ”
“ምን ልትሆኝ ነው አሁን? ቆዬኝ ይልቅስ ደርሼ መጣሁ”
“አይ፤ ሥራ ቦታ ቶሎ ነይ ተባልሁኝና
“ኤድያ! ያንቺ ሥራ ደሞ። ወይ እንዲህ ነዉ አይሉት፣ ወይ ለእናት
የሚተርፍ ጊዜ አይሰጥ”
“ሰሞኑን እኮ እመጣለሁ”
“ጭራሽ?” አለች ቆጣ ብላ፣ ከቤት እንደ ወጣሁ ማደር ማብዛቴን ጭምር እንደ ከነከናት በሚያስታዉስ ሁኔታ።
“ያዉ የሥራ ነገር አይደል፣ ምን ላድርግ ብለሽኝ ነዉ?”
“እኮኮኮሽ! ብትሄጅስ እዉነት እሱን ሳትነግሪኝ ልትሄጅ ነወይ?”
“የቱን እመ?”
ሆዴ ላይ ዓይኗን ጣለች። ገባኝ፡
“ምን ላድርግ ብለሽኝ ነዉ እመ፤ ያዉ እንጀራ አይደል?”
“ይሁን እሺ። ባይሆን ቶሎ እቤት አትመጭም? ከሥራሽ መልስ?”
አለችኝ፣ በስስት እና በቅያሜ ትንሽ ካስተዋለችኝ በኋላ፡፡
“እሺ” አልኋት፣ ሳላቅማማ። እኔ እንዲያዉም አብሪያት ሆኜ
እየዳበሰችኝም ጭምር፤ ታሳሳኛለች። ለቅጽበት እንኳን የሚለየን ባይኖር ደስታዉን አልችለዉም።
“እሺ እመጣለሁ” አልኋት።
“ትመጫለሽ? በይ ደሞ እንደ ሠለስትናዉ እመጣለሁ ብለሽ ቅሪ አሉሽ።በይ ደህና ዋይ። መኪናሽን ይዘሽ የለ? ቀስ እያልሽ ንጂ ደሞ። ጥድፍ ጥድፍ ትይና ወዮልሽ!”
በዓይኔ ትንሽ ሸኝቻት ሰዓቴን ስመለከት፣ ሦስቱ ደቂቃ እዚሁ ወድሟል።
ቢሆንም የቀረኝ ሰባት ደቂቃ፣ በቂዬ እንደሆነ እያሰብሁ ወደ ግቢዉ መዉጫ በር ዘወር ስል እንደገና ጠራችኝ
"እመት እመዋ?”
“ይቺን ነገር...” ብላ፣ ወደ ጉንፏ እየዳበሰች ወደኔ መለስ ስትል፣ ወደ እሷ ተሽቀዳድሜ ሮጬ ተቀበልኋት። ነገርዮዋ በእራፊ ጨርቅ ስለተጠቀለለች ምን እንደሆነች ላውቃት አልቻልሁም፡፡ የእምነት አፈር ልትሆን እንደምትችል ግን ገምቻለሁ።
“ምን ላድርጋት እመዋ?”
“እቤት አድርሰሽልኝ እለፊማ”
እንደገና በስስት ተሰነባበትንና፣ ወደ ሥዕል ቤት ኪዳነ ምሕረት መለስ ብዬ ተሳለምሁ። ጨርሼ እየወጣሁ፣ ልክ በወንዶች መግቢያ በኩል ስደርስ፣ አንድ ሰዉ በትከሻዬ ትክክል ድንገት በኃይል አስነጠሰብኝ። ሰአሊ
ለነ! ከየት ነዉ እንዴ? ድምፁን ተከትዬ ቀና ብል፣ መትረየስ በበሩ
ትክክል ካነጣጠረ አንድ ወታደር ዓይን ጋር በዓይኔ ገጠምሁ። ክዉ ብዬ ነዉ የቀረሁ። ምንም እንኳን ቅጽረ ቤተ ክርስቲያኑ ከቤተ መንግሥቱ ግቢ ጋር አጥር ብቻ የሚከፍላቸዉ ቢሆንም፣ ጥበቃዉን ግን በዚህ ደረጃ
አልጠበቅሁትም። ቆይ ምንድነዉ የሚጠብቀዉ? ማን ላይ ነዉ እንዲህ ያነጣጠረዉ? ካልጠፋ ቦታ እስከ ታቦቱ መቀመጫ የመቅደስ ክፍል ድረስ
በሚያሳይ ቅርበት ላይ እንዲህ ያለ ማማ? በዚያም ላይ ያጠመደ ወታደር?ስንት ጊዜ እዚህ ስመላለስ፣ ያለ ዛሬ አስተዉየዉ አላዉቅም። የግንብ
አጥሩን ተከትዬ ዙሪያዉን ስመለከት፣ ተመሳሳይ ወታደሮች በተመሳሳይ አኳኋን ዓይናቸዉን የሰጎን ዓይን አስመስለዉ ቆመዉባቸዋል። በሁሉም
የቤተ መንግሥቱ ወሠንተኛ አብያተ ክርስቲያናት እንደዚሁ ነዉ። ልክ እንደ ኪዳነ ምሕረት ሁሉ ወደ ታዕካ ነገሥትም ወረድ ብዬ አየሁ፣ ወደ ግቢ ገብርኤልም አለፍ ብዬ አስተዋልሁ። በሪፐብሊኩ ጠባቂዎች
ተከቧል።
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
“እኔ እምልሽ” አለች እናቴ፣ ሆድ ሆዴን እያየች።
“እመት እመዋ?” አልኋት፣ ዳር ዳርታዋ ያልገባኝ ይመስል።
“እምታዋዩኝ ጉዳይ የለሽም ወይ?”
"እ"
በቃ፣ አዉቃብኛለች። ለነገሩማ እንዲህ ሆዴን ገፍጥጬ እንዴት
አይታወቅብኝ? እመዋ አይደለች እንዴ ሴትዮዋ? ለመዋሸትም ለማመንም እያመነታሁ የምንተፍረቴን ሰረቅ አድርጌ ሳያት፣ አሁንም ዓይኗን ከሆዴ
ላይ አልነቀለችውም። በአዛኝቷ! ከቅድሙ ይልቅ አሁን ደግሞ እንዴት ነው ዓይኗ የደፈራረሰው? ጥርሶቿን ልትፈለቅቅ ብትሞክርም፣ እምቢ
እንዳላት ግን ታውቆኛል። እንዲሁ መግቢያ ስታሳጣኝ፣ ዝም ብዬ ወደ ኋላ ሸሽቼ ገረገራውን ተደገፍሁና፣ ኹለተኛ እንኳን የሌለውን የቤተ ክርስቲያኑን ጉልላት ደጋግሜ መቁጠር ጀመርሁ። እንደ ሁኔታዬማ
የተደገፍሁትን ሁሉ ገፍቼ አለመጣሌ አስደንቆኛል።
“ግድየለም ተዬው እሺ፤ ባሰኘሽ ጊዜ ራስሽ ትነግሪኝ አልነበር
እንዲያዉስ? ተዪው በቃ”
“አይ” አልሁ፣ እጄን በዓይኗ እና በሆዴ መካከል ማድረጉን እንደ ተሻለ አማራጭ እየሞከርሁት፡፡ “ጊዜ እየጠበቅሁ ነዉ እንጂ፣ መደበቁን ፈልጌው አልነበረም እኮ እመ። ልደብቀውስ ብል ከእንግዲህ እየገፋ እንጂ እየጠፋ አይኼድልኝ ነገር! መቼስ ጉዴ ፈልቶ የለም አንዴ?”
“እንግዲያው እማትነግሪኝ፤ ንገሪኛ”
“እረ እመዋ ስሞትልሽ”
አንጀቷን ሳልበላው አልቀረሁም። ዓይኖቿን ወደ ዓይኖቼ አምጥታ
በርኅራኄ ስታየኝ ቆየች። እንዲያዉም ለምን እንደሆነ ባይገባኝም፣ ሳቅ ሳቅ እያላት መጣ። ቆይታማ ጭራሽ ስቃ ልታስቀኝ ጭምር ምንም
አልቀራት። እንዲህ ስትሆን ደግሞ እንዲያዉም ከነጭራሹ ያዘነችብኝም አልመስልሽ እያለችኝ መጣች።
“ተንግዲህ አያት መሆኔም አይደል?”
ዝም አልኋት። አያት መሆን የምትጀምረዉ በእኔ ይመስል፣ እንደ ብርቅ ማየቷ አልተዋጠልኝም። እንኳንስ ታላላቆቼ፣ ታናናሾቼ ጭምር አያት
አድርገዋት የለም'ንዴ? ያልሰማሁ መስዬ፣ ዝም አልኋት።
“ሆድሽን አይቼ አንቀጽዋን ልገምት?”
አሁንም ዝም።
“ሴት ናት፤ አይደለችም?”
"ጭጭ"
“ስም ላውጣላት?”
እርጭ፡፡
“ቱናት" ብያታለሁ። ደስ ይል የለ? በቃ ሴት ብትሆንልኝስ፣ ቱናት ነው
እምላት እኔ”
ዓይናማ ድንጋይ እንደ መሰልሁ ቀረሁ፣ በፊቷ። የምለው ቸግሮኝ
እየተንተባተብሁ ሳለ፣ ቄስ ገበዙ ወዳለንበት ቀርበው ሰላምታ አቀረቡልንና ከጉድ አተረፉኝ፡፡ ደራሽ መልአክ መስለዉ ነዉ የታዩኝ። ጎንበስ ቀና እያሉ
በረዥሙ ጤንነታቸውን ከተጠያየቁ በኋላ፣ እመዋን አበመኔቱ እንደሚፈልጓት ነግረዋት ተመለሱ። ወዲያውኑ ፈቃድ እየጠየቀችኝ በሚመስል ሁኔታ፣ ለዐመል ያህል ወደኔ አይታ መልከኛዋን የሥዕል ቤት ኪዳነ ምሕረትን እና ባለ ሞገሱን የበዓታ ለማርያም ገዳም ሕንጻ
ወደሚከፍለው ሰፊ አደባባይ ገባች። እሷ ገና ትንሽ ፈቀቅ ከማለቷ፣ አጭር መልእክት ሲመጣልኝ የእጅ ስልኬ የሚያሰማውን ጺዉጺዉታ
አሰማኝ።
ወጣ አድርጌ ስመለከተዉ፣ ከባልቻ መሆኑን አወቅሁ።
ባልቻ፣ በአሁኑ ጊዜ የሲራክ ፯ ዋና ኃላፊ ሲሆን፣ የላከልኝ መልእክት
(አሁኑኑ እዚያዉ ይላል። በአስቸኳይ ስፈለግ የሚመጣልኝ እንዲህ ያለ መልእክት ነው። የምፈለገው ድንገተኛ ለሆነ አጭር ስብሰባ ወይም ለአንዳች ተልእኮ ወይም ለሌላ ለምንም ጉዳይ ሊሆን ይችላል። ምንም
ቢሆን ምን ግን፣ እንዲህ ያለ መልእክት በደረሰኝ በዐሥር ደቂቃዎች ውስጥ መድረስ ይኖርብኛል። በተለይም የተፈለግሁት እንደ አሁኑ በባልቻ
ከሆነ፣ እኔን የሚፈልግ እጅግ አስቸኳይ ጉዳይ ተፈጥሯል ማለት ነው።ስለዚህ፣ እመዋ አበመኔቱን አነጋግራ እስከምትመለስ ድረስ ለመጠበቅ ቀርቶ፣ በስመ አብ እንኳን የምልበት ጊዜ አይኖረኝም፡፡ ይልቁንስ
አሁኑኑ መሮጥ አለብኝ። ያለበለዚያማ የእመዋ ሰላምታ ብቻውን ጉዞ ፍትሐት ያስጨርሳል። በዚያ ላይ አበመኔቱ የፈለጓት እንዲሁ ለማነጋገር ብቻም ላይሆን እኮ ይችላል። አይበለውና እኔ እዚሁ ከአሁን አሁን መጣች
እያልሁ እሷን ስጠባበቅ፣ ምንጣፎችን እንድታጥብ ወይ ደግሞ የተግባር ቤት ሥራ ቢያዝዟትስ ምን ይዉጠኛል?
ኧረረረ! መሰናበት አለብኝ፡፡ አሁኑኑ።
“እመዋ” አልኋት፣ እንደ መሮጥ ብዬ ከኋላዋ ስደርስባት።
“ምነዉ ምሆንሽ?”
“በቃ ከሰሞኑ ብቅ እላለሁ”
“ምን ልትሆኝ ነው አሁን? ቆዬኝ ይልቅስ ደርሼ መጣሁ”
“አይ፤ ሥራ ቦታ ቶሎ ነይ ተባልሁኝና
“ኤድያ! ያንቺ ሥራ ደሞ። ወይ እንዲህ ነዉ አይሉት፣ ወይ ለእናት
የሚተርፍ ጊዜ አይሰጥ”
“ሰሞኑን እኮ እመጣለሁ”
“ጭራሽ?” አለች ቆጣ ብላ፣ ከቤት እንደ ወጣሁ ማደር ማብዛቴን ጭምር እንደ ከነከናት በሚያስታዉስ ሁኔታ።
“ያዉ የሥራ ነገር አይደል፣ ምን ላድርግ ብለሽኝ ነዉ?”
“እኮኮኮሽ! ብትሄጅስ እዉነት እሱን ሳትነግሪኝ ልትሄጅ ነወይ?”
“የቱን እመ?”
ሆዴ ላይ ዓይኗን ጣለች። ገባኝ፡
“ምን ላድርግ ብለሽኝ ነዉ እመ፤ ያዉ እንጀራ አይደል?”
“ይሁን እሺ። ባይሆን ቶሎ እቤት አትመጭም? ከሥራሽ መልስ?”
አለችኝ፣ በስስት እና በቅያሜ ትንሽ ካስተዋለችኝ በኋላ፡፡
“እሺ” አልኋት፣ ሳላቅማማ። እኔ እንዲያዉም አብሪያት ሆኜ
እየዳበሰችኝም ጭምር፤ ታሳሳኛለች። ለቅጽበት እንኳን የሚለየን ባይኖር ደስታዉን አልችለዉም።
“እሺ እመጣለሁ” አልኋት።
“ትመጫለሽ? በይ ደሞ እንደ ሠለስትናዉ እመጣለሁ ብለሽ ቅሪ አሉሽ።በይ ደህና ዋይ። መኪናሽን ይዘሽ የለ? ቀስ እያልሽ ንጂ ደሞ። ጥድፍ ጥድፍ ትይና ወዮልሽ!”
በዓይኔ ትንሽ ሸኝቻት ሰዓቴን ስመለከት፣ ሦስቱ ደቂቃ እዚሁ ወድሟል።
ቢሆንም የቀረኝ ሰባት ደቂቃ፣ በቂዬ እንደሆነ እያሰብሁ ወደ ግቢዉ መዉጫ በር ዘወር ስል እንደገና ጠራችኝ
"እመት እመዋ?”
“ይቺን ነገር...” ብላ፣ ወደ ጉንፏ እየዳበሰች ወደኔ መለስ ስትል፣ ወደ እሷ ተሽቀዳድሜ ሮጬ ተቀበልኋት። ነገርዮዋ በእራፊ ጨርቅ ስለተጠቀለለች ምን እንደሆነች ላውቃት አልቻልሁም፡፡ የእምነት አፈር ልትሆን እንደምትችል ግን ገምቻለሁ።
“ምን ላድርጋት እመዋ?”
“እቤት አድርሰሽልኝ እለፊማ”
እንደገና በስስት ተሰነባበትንና፣ ወደ ሥዕል ቤት ኪዳነ ምሕረት መለስ ብዬ ተሳለምሁ። ጨርሼ እየወጣሁ፣ ልክ በወንዶች መግቢያ በኩል ስደርስ፣ አንድ ሰዉ በትከሻዬ ትክክል ድንገት በኃይል አስነጠሰብኝ። ሰአሊ
ለነ! ከየት ነዉ እንዴ? ድምፁን ተከትዬ ቀና ብል፣ መትረየስ በበሩ
ትክክል ካነጣጠረ አንድ ወታደር ዓይን ጋር በዓይኔ ገጠምሁ። ክዉ ብዬ ነዉ የቀረሁ። ምንም እንኳን ቅጽረ ቤተ ክርስቲያኑ ከቤተ መንግሥቱ ግቢ ጋር አጥር ብቻ የሚከፍላቸዉ ቢሆንም፣ ጥበቃዉን ግን በዚህ ደረጃ
አልጠበቅሁትም። ቆይ ምንድነዉ የሚጠብቀዉ? ማን ላይ ነዉ እንዲህ ያነጣጠረዉ? ካልጠፋ ቦታ እስከ ታቦቱ መቀመጫ የመቅደስ ክፍል ድረስ
በሚያሳይ ቅርበት ላይ እንዲህ ያለ ማማ? በዚያም ላይ ያጠመደ ወታደር?ስንት ጊዜ እዚህ ስመላለስ፣ ያለ ዛሬ አስተዉየዉ አላዉቅም። የግንብ
አጥሩን ተከትዬ ዙሪያዉን ስመለከት፣ ተመሳሳይ ወታደሮች በተመሳሳይ አኳኋን ዓይናቸዉን የሰጎን ዓይን አስመስለዉ ቆመዉባቸዋል። በሁሉም
የቤተ መንግሥቱ ወሠንተኛ አብያተ ክርስቲያናት እንደዚሁ ነዉ። ልክ እንደ ኪዳነ ምሕረት ሁሉ ወደ ታዕካ ነገሥትም ወረድ ብዬ አየሁ፣ ወደ ግቢ ገብርኤልም አለፍ ብዬ አስተዋልሁ። በሪፐብሊኩ ጠባቂዎች
ተከቧል።
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ዊልያም ቪን በከተማ ውስጥ ከሚገኘው ቤቱ፡ በተለይም ከሚያምረው ሰፊ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ በምቹ ወንበር ላይ ተቀምጧል "
አንደኛው እግሩን በወፍራሙ በታጠፈ ጨርቅ ግጥም አርጎ አስሮ ከአንድ
ለስላሳ ትራስ ላይ አሳርፎ ሕመሙን ያዳምጣል ። ገና ዐርባ ዘጠኝ ዓመቱን እንኳን ሳይደፍን ጸጉሩ ሽብቶ ሰፊው ግንባሩ ተጨማዶ ዱሮ ያምር የነበረው ፊቱ ምጥጥ ድርቅ ብሎ ያለ ዕድሜው አርጅቶ ሽማግሌ ሆኗል ።
ዊሊያም ቬን በፖለቲካ ሰውነቱ ወይም በጦር መሪነቱ ወይም በላቀ የሕዝብ አስተዳዳሪነቱ ወይም የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል እንደ መሆኑ መጠን
በኃይለኛ ተናጋሪነቱና በንቁ ተከራካሪነቱ፡ ሳይሆን በገንዘብ አባካኝነቱ፡በቁማርተኛነቱ በዕለት ደስታ ፈላጊነቱና በደንታ ቢስነቱ፡ በሁሉም ዘንድ የታወቀ ነበር ፡፡
በፊት ኻያ አምስት ዓመት እስኪሞላው ድረስ ዋዛ ፈዛዛ የማያውቅ የያዘውን ተግባር ከዳር ሳያደርስ የማይለቅ ትጉሕና ቁም ነገረኛ ነበር ። ሕግ ሲያጠና
በነበረበት ጊዜ ከትምህርት ቤቱ የሚጠበቅበትን ግዴታ በሚገባ ለመወጣት ሲል አምሽቶ እየተኛ ማልዶ እየተነሣ ተግቶ ማጥናትን የዘወትር ተግባሩ አደረገወዉ ፡፡ ትዕግሥት የሞላበት ጥረቱን የተመለከቱ፡ ጀማሪ የሕግ ተማሪዎች የሆኑ ጓደኞቹ « ዳኛው ቬን » የሚል የቅጽል ስም አወጡለት ። ወጣቱ፡ ዊልያም ቬን ልቡ ሰማይ ነበርና የደረጃ ዕድገቱና የታዋቂነት ምኞቱ ሊሳካለት የሚችለው ዝንባሌውንና ተሰጥዎውን በጥረቱ በማጠናከር መሆኑን ስለተገነዘበ ባልንጀሮቹ ወደ ዕለታዊ ደስታና ወደ ቦዘኔነት ሊመልሱት ያደረጉት ሙከራ ሁሉ ሳይዝላቸው ቀርቷል
ዊልያም ከመልካም ቤተሰብ የተወለደና በዚያን ጊዜ ሽማግሌ ለነበረው የማውንት
እስቨርን ኧርል ወራሽ ዘመድ ቢሆንም ለራሱ ግን ምንም የሌለው ድሀ ነበር ። የሽማግሌው ወራሽ ሆኖ በእግሩ እንዳይተካ እንኳን በዝምድናቸው ቅርበት መሠረት የቅድሚያ መብት የነበራቸው ሌሎች ሦስት ጤናቸው የተሟላ ዘመዶች ነበሩት ።ከሦስቱ ውስጥ ደግሞ በተለይ ሁለቱ፡ ገና ወጣቶች ስለነበሩ ውርሱን በሞት የመልቀቃቸው ተስፋ የመነመነ ነበር ። እሱም ቢሆን : ከነዚያ ሁሉ ዐልፍ ይደርሰኛል የሚል ተስፋ በሕልሙም ሆነ በውኑ መጥቶበት አያውቅም። ነገር ግን ሦስቱም ተከታትለው አለቁ ። አንዱን የሚጥል በሽታ ገደለው ። ሁለተኛዉ ወደ አፍሪካ እንደ ሔደ በንዳድ ሞተ። ሦስተኛዉ ባገሩ በኦክስፎርድ አካባቢ በጀልባ ሲጓዝ ተገልብጦ ሰጠመ። በዚህ ምክንያት፡ የሕግ ተማሪው ዊሊያም ቬን ሳያስበውና ሳያልመውን በድንገተኛ አጋጣሚ የማውንት እስቨርን ኧርልን ማዕረግና ሀብት ወረሰና ! የስልሳ ሺ ፓውንድ ያመት ገቢ ሕጋዊ ባለመብት ሆነ
በመጀመሪያ ሲያስበው ያን ያህል ገንዘብ በየዓመቱ ከገባለት እንዴት አንደ ሚጠቀምበት ጨንቆት ነበር ። ነገር ግን ገና ሳይጀምር ትንሹም ትልቁም የሱ አወዳሽና አሞጋሽ ሆኑ ። በዚያ ሁሉ አንፋሽ አከንፋሽ ብዛት ጭንቅላቱ፡ ያለመዞሩ ያስገርም ነበር ዊልያም በውርሱ ባገኘው ማዕረግና ሀብት ብቻ ሳይሆን ቀድሞውንም የሚያምር መልክና የሚስብ ጠባይ ስለ ነበረው፡ የደመቀና የተደነቀ ሰው ሆነ ።ነገር ግን ያን ምስኪን የሕግ ተማሪ ከትምህርት ቤቱ፡ ብቸኛ ክፍሎች ውስጥ ጠብቆ ይዞት የነበረው አስተዋይነት እርግፍ አድርጐ ከዳውና ሕይወቱን ቅጥ አምባር በሌለው ጥድፊያ ሲመራው የተመለከቱት አንዳንድ አስተዋዮች አንድ ቀን በግንባሩ ተደፍቶ እንደሚቀር ይናገሩ ነበር ። ቢሆንም በዓመት ከፍተኛ ገቢ ያለው ሰው
በቀላሉ ጨርሶ አይወድቅምና እነሆ በጎ ኗሪ መስሎ ከቤተ መጻሕፍቱ ተቀምጧልም የአእምሮ ሰላም የነሡትን ሕይወቱን በቋፍ ያንጠለጠሉትንና እንደማይነቀሉ ሆነው የተጣቡትን ችግሮች ግን አገር ስምቷቸዋል ። ካገር በበለጠም የቅርብ ወዳጆቹ ከነሱ ይልቅ ደግም ባለዕዳዎች ደህና አድርገው ዐውቀዋቸዋል ወደ ዕብደቱ የሚያጣድፈው ሥቃዩ ብቻ የግሉ ድርሻ ስለሆነ ከራሱ በቀር ማንም አላወቀለትም ሊያውቅለትም አይችልም ከብዙ ዓመት በፊት የነገሩን አጀማመር ተመልክቶ
አዝማሚያውን አስተውሎ: መጨረሻው ምን ሊሆን እንደሚችል ለማሰብ ትኩረት
ሰጥቶ ገንዘብ አወጣጡን በቅጡ ለማድረግ ቢሞክር ኖሮ ፡ ክብሩን ለማደስ ይቻላው ነበር ። እሱ ግን ብዙ ብጤዎቹ የዚህ ዐይነቱ ነገር ሲደርስባቸው እንደሚያደርጉት ያቺን እንድ ጊዜ ደርሳ ማጋለጧ የማይቀር ቀን ላልተወሰነ የጊዜ ገደብ ወደ ጐን በመተው በዕዳ ላይ ዕዳ መጨመሩን ቀጠለበት ። ቁርጠኝነቱ የውርደትና የውድቀት ሰዓት ግን ጉዞዋን አላቆመችም ። እየቀረበች መጣች ።
ዊልያም ቬን ከዚህ ምዕራፍ መግቢያ እንደ ተመለከትነው : ከቤተ መጻሕፍት
ተቀምጦ የሚተክዘው ከፊቱ ካለው ጠረጴዛ ላይ ምስቅልቅል ብሎ የተቆለለውን የብዙ ልዩ ልዩ ዕቃዎች ሰነድ እየተመለከተ ይሆናል ።
እንደዚያ ተቀምጦ ሲተክዝ የጋብቻው ሁኔታ ታወሰው “ ግሬትና ግሪን ከሚ
ባለው ቦታ የፈጸመው ጋብቻ ምንም እንኳን ሴትዮዋ የፍቅር አቻው ብትሆንም' አፈፃፀሙ ያልታሰበበትና ምንም ዐይነት ማመዛዘን ያልታከለበት ነበር ። ቢሆንም ሚስቲቱ ያሳያት ከነበረው ቸልታና ይፈጸመው ከነበረው ዕብደት በላይ ትወደው ነበር ። አንዲት ሴት ልጅ ወለደችለት ። ልጁ ዐሥራ ሦስት ዓመት እስኪሞላት ድረስ እናቷ በደንብ ካሳደገቻት በኋላ ሁለተኛ ልጅ ሳትወልድለት ሞትች ። ወንድ ልጅ ለመውለድ ቢታደል ኖሮ ዊልያም ሲመኘው ' ሲመኘው ሳያገኘው የቀረው ነገር ትዝ ሲለው ' እንደማቃሰት ብሎ በረጅሙ ተነፈሰ ከገባበት የችግር ማጥ የሚወጣበትን መንገድ አያጣለትም ነበር ። ልጁ አድጎ፡ ለአቅመ አዳም ሲደርስ ይህን ባባቱ ላይ የወደቀውን የኑሮ ጣጣ ለማስወገድ አብሮት ተሰልፎ....
« ጌቶች » አለ አንድ አሽከር ወደ ውስጥ ገብቶ የጌታውን ከንቱ ምኞት በማቋረጥ። « ከእርስዎ ጋር ለመገናኘት የሚፈልግ እንግዳ መጥቷል ። »
« ማነው እሱ ? » አለው ኮስተር ብሎ " አሽከሩ ከፊቱ ያኖረለትን የስም ካርድ
ልብ አላለውም ። ማንም ሰው ቢሆን እንደ ውጭ አገር አምባሳደር ለብሶና ትልቅ ሰው መስሎ ቢመጣም ሥነ ሥርዓት ሳይጠብቅ ሎርድ (የማዕረግ ስም) ዊልያም ቬን ዘንድ ሰተት ብሎ ይገባል ማለት ዘበት ነበር ። አሽከሮቹም ገንዘባቸው እንዲከፈላቸው ለመጠየቅ ከሚመላለሱት ብዙ ባለዕዳዎች ጋር የረጅም ጊዜ ልምድ ስለ ነበራቸው ትእዛዙን ተጠንቅቀው ነበር የሚያከብሩለት
« ካርዱ እኮ እሱውና ጌታዬ » ዌስት ሊን ያለው ሚስተር ካርላይል ነው "
« ሚስተር ካርላይል ? » እለ ዊልያኛ ቬን እግሩን ሲቆረጥመው እያቃሰት
« ምን ይፈልጋል ? እስኪ አስገባው ። » አሽከሩ እንደታዘዘው እንግዳውን አስገባው ሚስተር ካርላይል ግርማ ሞገስ ያለው የኻያ ሰባት ዓመት ሰው ነው። አጠር ካለ ሰው ጋር ሲነጋገር ራሱን ወደ ሰውየው ዘንበል የማድረግ ልማድ አለው ። የእጅ መንሣት ልማድ ቢባልም ስሕተት አይሆንም ። አባቱም እንደዚሁ ያደርግ ነበር ።ሰዎች ስለዚህ ነገር ሲያነሡበት እንደ መሣቅ ይልና ለራሱ ምንም እንደማይታወቀው ይናገር ነበር ። ሚስተር ካርላይል ፡ ፊቱ ገርጣ ብሎ ጥርት ያለ ጸጉሩ ጥቁር ሽፋሺፍቱ ግጥም ያለ ባጠቃላይ የዐይነ ግቡነቱንና ያስደሳችነቱን ያህል መልከ መልካም ነው ባይባልም፡ ወንዶችም ሴቶችም ሊያዩት የሚፈልጉት ፡ የሚያስከብርና የቅንነት መለኪያ የመሰለ ገጽታ አለው። የካርላይል አባት፡ ትልቁ ካርላይል ጠበቃ ነበርና ልጁም ባባቱ እግር ተተክቶ ጠበቃ ሆነ ። ነገር ግን እንደገጠር ሰው
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ዊልያም ቪን በከተማ ውስጥ ከሚገኘው ቤቱ፡ በተለይም ከሚያምረው ሰፊ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ በምቹ ወንበር ላይ ተቀምጧል "
አንደኛው እግሩን በወፍራሙ በታጠፈ ጨርቅ ግጥም አርጎ አስሮ ከአንድ
ለስላሳ ትራስ ላይ አሳርፎ ሕመሙን ያዳምጣል ። ገና ዐርባ ዘጠኝ ዓመቱን እንኳን ሳይደፍን ጸጉሩ ሽብቶ ሰፊው ግንባሩ ተጨማዶ ዱሮ ያምር የነበረው ፊቱ ምጥጥ ድርቅ ብሎ ያለ ዕድሜው አርጅቶ ሽማግሌ ሆኗል ።
ዊሊያም ቬን በፖለቲካ ሰውነቱ ወይም በጦር መሪነቱ ወይም በላቀ የሕዝብ አስተዳዳሪነቱ ወይም የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል እንደ መሆኑ መጠን
በኃይለኛ ተናጋሪነቱና በንቁ ተከራካሪነቱ፡ ሳይሆን በገንዘብ አባካኝነቱ፡በቁማርተኛነቱ በዕለት ደስታ ፈላጊነቱና በደንታ ቢስነቱ፡ በሁሉም ዘንድ የታወቀ ነበር ፡፡
በፊት ኻያ አምስት ዓመት እስኪሞላው ድረስ ዋዛ ፈዛዛ የማያውቅ የያዘውን ተግባር ከዳር ሳያደርስ የማይለቅ ትጉሕና ቁም ነገረኛ ነበር ። ሕግ ሲያጠና
በነበረበት ጊዜ ከትምህርት ቤቱ የሚጠበቅበትን ግዴታ በሚገባ ለመወጣት ሲል አምሽቶ እየተኛ ማልዶ እየተነሣ ተግቶ ማጥናትን የዘወትር ተግባሩ አደረገወዉ ፡፡ ትዕግሥት የሞላበት ጥረቱን የተመለከቱ፡ ጀማሪ የሕግ ተማሪዎች የሆኑ ጓደኞቹ « ዳኛው ቬን » የሚል የቅጽል ስም አወጡለት ። ወጣቱ፡ ዊልያም ቬን ልቡ ሰማይ ነበርና የደረጃ ዕድገቱና የታዋቂነት ምኞቱ ሊሳካለት የሚችለው ዝንባሌውንና ተሰጥዎውን በጥረቱ በማጠናከር መሆኑን ስለተገነዘበ ባልንጀሮቹ ወደ ዕለታዊ ደስታና ወደ ቦዘኔነት ሊመልሱት ያደረጉት ሙከራ ሁሉ ሳይዝላቸው ቀርቷል
ዊልያም ከመልካም ቤተሰብ የተወለደና በዚያን ጊዜ ሽማግሌ ለነበረው የማውንት
እስቨርን ኧርል ወራሽ ዘመድ ቢሆንም ለራሱ ግን ምንም የሌለው ድሀ ነበር ። የሽማግሌው ወራሽ ሆኖ በእግሩ እንዳይተካ እንኳን በዝምድናቸው ቅርበት መሠረት የቅድሚያ መብት የነበራቸው ሌሎች ሦስት ጤናቸው የተሟላ ዘመዶች ነበሩት ።ከሦስቱ ውስጥ ደግሞ በተለይ ሁለቱ፡ ገና ወጣቶች ስለነበሩ ውርሱን በሞት የመልቀቃቸው ተስፋ የመነመነ ነበር ። እሱም ቢሆን : ከነዚያ ሁሉ ዐልፍ ይደርሰኛል የሚል ተስፋ በሕልሙም ሆነ በውኑ መጥቶበት አያውቅም። ነገር ግን ሦስቱም ተከታትለው አለቁ ። አንዱን የሚጥል በሽታ ገደለው ። ሁለተኛዉ ወደ አፍሪካ እንደ ሔደ በንዳድ ሞተ። ሦስተኛዉ ባገሩ በኦክስፎርድ አካባቢ በጀልባ ሲጓዝ ተገልብጦ ሰጠመ። በዚህ ምክንያት፡ የሕግ ተማሪው ዊሊያም ቬን ሳያስበውና ሳያልመውን በድንገተኛ አጋጣሚ የማውንት እስቨርን ኧርልን ማዕረግና ሀብት ወረሰና ! የስልሳ ሺ ፓውንድ ያመት ገቢ ሕጋዊ ባለመብት ሆነ
በመጀመሪያ ሲያስበው ያን ያህል ገንዘብ በየዓመቱ ከገባለት እንዴት አንደ ሚጠቀምበት ጨንቆት ነበር ። ነገር ግን ገና ሳይጀምር ትንሹም ትልቁም የሱ አወዳሽና አሞጋሽ ሆኑ ። በዚያ ሁሉ አንፋሽ አከንፋሽ ብዛት ጭንቅላቱ፡ ያለመዞሩ ያስገርም ነበር ዊልያም በውርሱ ባገኘው ማዕረግና ሀብት ብቻ ሳይሆን ቀድሞውንም የሚያምር መልክና የሚስብ ጠባይ ስለ ነበረው፡ የደመቀና የተደነቀ ሰው ሆነ ።ነገር ግን ያን ምስኪን የሕግ ተማሪ ከትምህርት ቤቱ፡ ብቸኛ ክፍሎች ውስጥ ጠብቆ ይዞት የነበረው አስተዋይነት እርግፍ አድርጐ ከዳውና ሕይወቱን ቅጥ አምባር በሌለው ጥድፊያ ሲመራው የተመለከቱት አንዳንድ አስተዋዮች አንድ ቀን በግንባሩ ተደፍቶ እንደሚቀር ይናገሩ ነበር ። ቢሆንም በዓመት ከፍተኛ ገቢ ያለው ሰው
በቀላሉ ጨርሶ አይወድቅምና እነሆ በጎ ኗሪ መስሎ ከቤተ መጻሕፍቱ ተቀምጧልም የአእምሮ ሰላም የነሡትን ሕይወቱን በቋፍ ያንጠለጠሉትንና እንደማይነቀሉ ሆነው የተጣቡትን ችግሮች ግን አገር ስምቷቸዋል ። ካገር በበለጠም የቅርብ ወዳጆቹ ከነሱ ይልቅ ደግም ባለዕዳዎች ደህና አድርገው ዐውቀዋቸዋል ወደ ዕብደቱ የሚያጣድፈው ሥቃዩ ብቻ የግሉ ድርሻ ስለሆነ ከራሱ በቀር ማንም አላወቀለትም ሊያውቅለትም አይችልም ከብዙ ዓመት በፊት የነገሩን አጀማመር ተመልክቶ
አዝማሚያውን አስተውሎ: መጨረሻው ምን ሊሆን እንደሚችል ለማሰብ ትኩረት
ሰጥቶ ገንዘብ አወጣጡን በቅጡ ለማድረግ ቢሞክር ኖሮ ፡ ክብሩን ለማደስ ይቻላው ነበር ። እሱ ግን ብዙ ብጤዎቹ የዚህ ዐይነቱ ነገር ሲደርስባቸው እንደሚያደርጉት ያቺን እንድ ጊዜ ደርሳ ማጋለጧ የማይቀር ቀን ላልተወሰነ የጊዜ ገደብ ወደ ጐን በመተው በዕዳ ላይ ዕዳ መጨመሩን ቀጠለበት ። ቁርጠኝነቱ የውርደትና የውድቀት ሰዓት ግን ጉዞዋን አላቆመችም ። እየቀረበች መጣች ።
ዊልያም ቬን ከዚህ ምዕራፍ መግቢያ እንደ ተመለከትነው : ከቤተ መጻሕፍት
ተቀምጦ የሚተክዘው ከፊቱ ካለው ጠረጴዛ ላይ ምስቅልቅል ብሎ የተቆለለውን የብዙ ልዩ ልዩ ዕቃዎች ሰነድ እየተመለከተ ይሆናል ።
እንደዚያ ተቀምጦ ሲተክዝ የጋብቻው ሁኔታ ታወሰው “ ግሬትና ግሪን ከሚ
ባለው ቦታ የፈጸመው ጋብቻ ምንም እንኳን ሴትዮዋ የፍቅር አቻው ብትሆንም' አፈፃፀሙ ያልታሰበበትና ምንም ዐይነት ማመዛዘን ያልታከለበት ነበር ። ቢሆንም ሚስቲቱ ያሳያት ከነበረው ቸልታና ይፈጸመው ከነበረው ዕብደት በላይ ትወደው ነበር ። አንዲት ሴት ልጅ ወለደችለት ። ልጁ ዐሥራ ሦስት ዓመት እስኪሞላት ድረስ እናቷ በደንብ ካሳደገቻት በኋላ ሁለተኛ ልጅ ሳትወልድለት ሞትች ። ወንድ ልጅ ለመውለድ ቢታደል ኖሮ ዊልያም ሲመኘው ' ሲመኘው ሳያገኘው የቀረው ነገር ትዝ ሲለው ' እንደማቃሰት ብሎ በረጅሙ ተነፈሰ ከገባበት የችግር ማጥ የሚወጣበትን መንገድ አያጣለትም ነበር ። ልጁ አድጎ፡ ለአቅመ አዳም ሲደርስ ይህን ባባቱ ላይ የወደቀውን የኑሮ ጣጣ ለማስወገድ አብሮት ተሰልፎ....
« ጌቶች » አለ አንድ አሽከር ወደ ውስጥ ገብቶ የጌታውን ከንቱ ምኞት በማቋረጥ። « ከእርስዎ ጋር ለመገናኘት የሚፈልግ እንግዳ መጥቷል ። »
« ማነው እሱ ? » አለው ኮስተር ብሎ " አሽከሩ ከፊቱ ያኖረለትን የስም ካርድ
ልብ አላለውም ። ማንም ሰው ቢሆን እንደ ውጭ አገር አምባሳደር ለብሶና ትልቅ ሰው መስሎ ቢመጣም ሥነ ሥርዓት ሳይጠብቅ ሎርድ (የማዕረግ ስም) ዊልያም ቬን ዘንድ ሰተት ብሎ ይገባል ማለት ዘበት ነበር ። አሽከሮቹም ገንዘባቸው እንዲከፈላቸው ለመጠየቅ ከሚመላለሱት ብዙ ባለዕዳዎች ጋር የረጅም ጊዜ ልምድ ስለ ነበራቸው ትእዛዙን ተጠንቅቀው ነበር የሚያከብሩለት
« ካርዱ እኮ እሱውና ጌታዬ » ዌስት ሊን ያለው ሚስተር ካርላይል ነው "
« ሚስተር ካርላይል ? » እለ ዊልያኛ ቬን እግሩን ሲቆረጥመው እያቃሰት
« ምን ይፈልጋል ? እስኪ አስገባው ። » አሽከሩ እንደታዘዘው እንግዳውን አስገባው ሚስተር ካርላይል ግርማ ሞገስ ያለው የኻያ ሰባት ዓመት ሰው ነው። አጠር ካለ ሰው ጋር ሲነጋገር ራሱን ወደ ሰውየው ዘንበል የማድረግ ልማድ አለው ። የእጅ መንሣት ልማድ ቢባልም ስሕተት አይሆንም ። አባቱም እንደዚሁ ያደርግ ነበር ።ሰዎች ስለዚህ ነገር ሲያነሡበት እንደ መሣቅ ይልና ለራሱ ምንም እንደማይታወቀው ይናገር ነበር ። ሚስተር ካርላይል ፡ ፊቱ ገርጣ ብሎ ጥርት ያለ ጸጉሩ ጥቁር ሽፋሺፍቱ ግጥም ያለ ባጠቃላይ የዐይነ ግቡነቱንና ያስደሳችነቱን ያህል መልከ መልካም ነው ባይባልም፡ ወንዶችም ሴቶችም ሊያዩት የሚፈልጉት ፡ የሚያስከብርና የቅንነት መለኪያ የመሰለ ገጽታ አለው። የካርላይል አባት፡ ትልቁ ካርላይል ጠበቃ ነበርና ልጁም ባባቱ እግር ተተክቶ ጠበቃ ሆነ ። ነገር ግን እንደገጠር ሰው
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
ደሃና ሁን አባዬ
የእኛ ህይወት የተጀመረው ደስ በሚል አይነት ስለነበረ፣ በጣም ትንሽ ልጅ ሳለሁ ጀምሮ ህይወት ሁሉ እንደ አንድ ደስ የሚል ረጅም ብሩህ ቀን እንደሆነ አድርጌ አምን ነበር። የልጅነታችንን ጊዜ በተመለከተ በጣም ጥሩ
ጊዜ ነበር ከማለት በስተቀር ልለው የምችለው እምብዛም የሆነ ነገር የለም በኑሯችን ሀብታምም፣ ደሀም አልነበርንም፧ እኛ ያሉንን ነገሮች ሌሎች ካሏቸው ጋር ሳወዳድር፣ አስፈልጎን ያጣነውንም ሆነ በቅንጦት ያገኘነውን ነገር አላስታውስም:: በዚያ ላይ በመካከለኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ ሰዎች በሚኖሩበት በእኛ አካባቢ ማንም ሰው ብዙም ሆነ ትንሽ አልነበረውም በሌላ አነጋገር፣ ተራና የተለየ ነገር ያልነበረን ልጆች ነበርን።
አባታችን በፔንሲልቫንያ፣ ግላድስተን ውስጥ በሚገኝ 12,602 ሰዎች ባሉበት
ግዙፍ የኮምፒውተር ማምረቻ ውስጥ የህዝብ ግንኙነት ሰራተኛ ሆኖ ይሰራ ነበር የአባታችን አለቃ አብዛኛውን ጊዜ ከእኛ ጋር እራት ይበላ ስለነበርና አባታችንን “ክሪስ በዚህ ማራኪ ባህርይህና በመልከ መልካም ፊትህ ማን አስተዋይ ሰው ሊቋቋምህ ይችላል?” እያለ ያደንቀው ስለነበር በአባታችን
ደስተኞች ነበርን።
በዚህ አባባሉ እኔም ከልቤ እስማማለሁ አባታችን እንከን የለሽ ነው: ዘንካታ ቁመና ያለው ሲሆን ከቁመቱ ጋርም ተመጣጣኝ ውፍረት ታድሏል። ፀጉሩ
ጥቅጥቅ ያለና ወርቃማ ነው፡ ሰማያዊ አይኖቹ ለመኖርና ለመደሰት ያለውን ትልቅ ፍቅር የሚያንፀባርቁ ናቸው። አፍንጫው ቀጥ ያለና ረጅምም አጭርም
ያልሆነ… ተመጥኖ የተሰጠው ነው። ቴኒስና ጎልፍ መጫወትና መዋኘት ይወዳል፡ ሁልጊዜ እኛን ከእናታችን ጋር ትቶን ለስራ ጉዳይ ከካሊፎርኒያ ወደ ፍሎሪዳ ወይም ወደ ሌላ ውጪ ሀገር ይሄድና በሳምንቱ መጨረሻ ላይ ይመለሳል ዘወትር አርብ ከሰዓት በኋላ ወደ ቤት መጥቶ በፊት ለፊቱ በር በመግባት ደስ የሚል ትልቅ ፈገግታውን ፈገግ ሲልልን ስናይ፣ ዝናብ ቢጥልም ሆነ በረዶ ቢዘንብ ለእኛ ግን ፀሀይ ይሆንልን ነበር ሻንጣውን ወለሉ ላይ ጣል አድርጎ ሰላምታ ይጀምራል። “የሚወደኝ መጥቶ ይሳመኝ::
ይለናል።
ልክ ይህንን ሲናገር እኔና ወንድሜ ከተደበቅንበት ወንበር ወይም ሶፋ ስር እየሮጥን ወጥተን እቅፉ ውስጥ እንወድቃለን፡ እሱም አጥብቆ ያቅፈንና ጉንጮቻችንን ጥብቅ አድርጎ በመሳም ያሞቀናል። አርብ ሁልጊዜ አባታችንን መልሶ ወደ እኛ ስለሚያመጣልን ከሁሉም ቀናት የበለጠ ምርጥ ቀናችን
ነበር፡
አባታችን በመጣ ቁጥር በኪሱ ውስጥ ይዞልን የሚመጣውን ትንንሽ ስጦታዎች ከሰጠን በኋላ ሻንጣው ውስጥ ያሉትን ትልልቆቹን ስጦታዎች ለመቀበል
ደግሞ እኛ ሰላምታችንን እስክንጨርስ ድረስ በትዕግስት የምትጠብቀውን እናታችንን ሰላም ብሎ እስኪጨርስ እንጠብቃለን
እኔና ክሪስቶፈር ኪሱ ውስጥ የያዛቸውን ትንንሽ ስጦታዎች ካገኘን በኋላ፣እናታችን የአባታችንን አይኖች እንዲያበሩ የሚያደርገውን የእንኳን ደህና
መጣህ ፈገግታዋን ተላብሳ ወደ እሱ በቀስታ ስትራመድ እንመለከታታለን፡
አባታችንም እጆቹን ዘርግቶ ያቅፋትና ቢያንስ ለዓመት ያህል ያላያት በሚመስል ሁኔታ ፍዝዝ ብሎ ቁልቁል በናፍቆት ይመለከታታል።
እናታችን ዘወትር አርብ ሽቶ ባለው የመታጠቢያ ዘይት በተቀላቀለበት ውሀ ገላዋን ስትታጠብ፣ ጸጉሯን ስትሰራና ጥፍሮቿን ስታሳምር ነው ግማሹን ቀን የምታሳልፈው። እኔም እስክትጨርስ ድረስ በመልበሻ ክፍሏ ውስጥ ቁጭ ብዬ በጉጉት እጠብቃለሁ። ራሷን ከቆንጆ ሴት እጅግ ውብና እውን ወደማትመስል ሴት ስትቀይር የምታደርገውን እያንዳንዷን ነገር በጉጉት አስተውላለሁ።
የሚገርመኝ ነገር አባታችን በተፈጥሮ አስደናቂ ውበት እንዳላትና ፊቷን ምንም እንደማትቀባባ ማሰቡ ነው።
እኛ ቤት ከመጠን በላይ የሚደመጥ ቃል ቢኖር ፍቅር የሚለው ቃል ነው።
“እኔ በጣም አፈቅርሻለሁ አንቺስ ታፈቅሪኛለሽ? ናፍቄሽ ነበር? ቤት
በመምጣቴ ደስ ብሎሻል? እዚህ የሌለሁ ጊዜ ስለእኔ ታስቢ ነበር? በየምሽቱ እየተገላበጥሽ አጠገብሽ ሆኜ እንዳቅፍሽ ተመኝተሸ ነበር? እንደዚያ ካልሆነ
ካሪን… የእውነት ብሞት ይሻለኛል።” ይላታል። እናታችን ለእንደዚህ አይነት ጥያቄዎች እንዴት በአይኖቿ በለስላሳ
ሹክሹክታዋና በመሳም መመለስ እንዳለባት በትክክል ታውቅ ነበር።
በአንድ ክረምት ላይ እኔና ክሪስቶፈር ከትምህርት ቤት ወደ ቤት ተመልሰን እየተቻኮልን በፊት ለፊቱ በር ገባን፡ እናታችን ሳሎን ውስጥ ከምድጃው ፊት ለፊት ተቀምጣ ለአሻንጉሊት የሚሆን ነጭ ሹራብ እየሰፋች ነበር።
ከአሻንጉሊቶቼ ለአንዷ የሚሆን የገና ስጦታ እንደሆነ አስቤ ደስ አለኝ በተቀመጠችበት ሆና “ወደዚህ ከመግባታችሁ በፊት ጫማችሁን በሩ ጋ አውልቁና አስቀምጡት!” አለችን፡
ቦት ጫማዎቻችንና ወፍራም ኮቶቻችንን እንዲሁም ኮፍያችንን አስቀምጠን በካልሲ ብቻ በመሆን ነጭ ምንጣፍ ወደተነጠፈበት ክፍል አመራን አብዛኛውን ጊዜ ነጭ ምንጣፍ በተነጠፈበት ክፍል በሚያማምሩት ሶፋዎችና
ወንበሮች ላይ እንደልባችን ለመሆን ስለማይፈቀድልን የተዋበው የእናታችን ክፍል ለእኛ ምርጫችን አይደለም የአባታችን ክፍል ግን ጠቆር ያለ ቀለም
ያለው በመሆኑና ምንም ነገር እናበላሻለን ብለን ስለማንሳቀቅ ጠንካራው ሶፋ ላይ እንደልባችን መላፋትና መታገል ስለምንችል ክፍሉን በጣም እንወደው
ነበር።
እግሯ ስር ተቀምጬ እንዲሞቀኝ እግሮቼን ወደ እሳቱ እየዘረጋሁ “እማዬ… ሳይክሎቻችንን እየነዳን ወደ ቤት ስንመጣ ዛፎቹ ሁሉ በበረዶ ተሸፍነው ሲታዩ እንዴት ደስ እንደሚሉ ብታይ። ደሞ እማዬ ውጪውን ብታይው ተረት ተረት ላይ ያለውን ቦታ ነው የሚመስለው: ግን ብርዱ አይቻልም ያም ሆኖ ደስ ይላል እኔ በበኩሌ መቼም ቢሆን በረዶ የማይጥልበት ደቡብ አካባቢ መኖር አልፈልግም” አልኳት።
ክሪስቶፈር ሁለት ዓመት ከአምስት ወር ስለሚበልጠኝና ሁልጊዜ ከእኔ የተሻለ ብልህ መሆኑን ማሳየት ስለሚፈልግ ስለ አየር ሁኔታውና በረዶው ስለፈጠረው
ውበት ምንም አልተናገረም ልክ እንደኔ የቀዘቀዘውን እግሩን በእሳት እያሞቀ በጭንቀት ተኮሳትሮ የእናታችንን ፊት አፍጥጦ እየተመለከተ ነበር እንደዚያ አይነት ጭንቀት እንዲሰማው ያደረገው ምን አይቶ እንደሆነ ለማወቅ ፈልጌ እኔም ቀና ብዬ አየኋት᎓
“እማዬ ደህና ነሽ?” ሲል ጠየቃት።
ስስና ደስ የሚል ፈገግታ እያሳየችው “አዎ በጣም ደህና ነኝ” ብላ መለሰችለት።
“የደከመሽ ትመስይኛለሽ” አላት።
የምትሰራውን ትንሽ ሹራብ ወደጎን አስቀመጠችና የክሪስቶፈርን ፅጌረዳ
የሚመስሉ ቀዝቃዛ ጉንጮች ለመዳበስ ወደፊት ዘንበል ብላ “ዛሬ ሀኪም ቤት
ሄጄ ነበር” አለች:
“አሞሻል እንዴ እማዬ?” ሲል በድንጋጤ ጮኸ፡
በስሱ ሳቅ አለችና ጥቅጥቅ ያለውን ወርቃማ ጸጉሩን ቀጫጭንና ረጃጅም
በሆኑ ጣቶቿ እያሻሸች “ክሪስቶፈር ዶላንጋንገር፣ የሆነ ነገር ጠርጥረህ
እያሰብክ ነው አይደል? መቼም ምን ሆኜ እንደሆነ ሳትገምት አትቀርም አለችው ከዚያ እጁን ያዘችና የእኔንም አንዱን እጄን ጎትታ ሁለቱንም ሆዷ ላይ አስቀመጠቻቸው
ሚስጥራዊና ደስ የሚል አስተያየት ፊቷ ላይ እየተነበበ “የሆነ ነገር
አልተሰማችሁም?” ስትል ጠየቀችን፡
ክሪስቶፈር በፍጥነት እጁን መነጨቃት እኔ ግን ምን እንደሆነ በመጠበቅ
እጄን እዚያው ላይ ተውኩት።
“ምን ተሰማሽ ካቲ?”
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
ደሃና ሁን አባዬ
የእኛ ህይወት የተጀመረው ደስ በሚል አይነት ስለነበረ፣ በጣም ትንሽ ልጅ ሳለሁ ጀምሮ ህይወት ሁሉ እንደ አንድ ደስ የሚል ረጅም ብሩህ ቀን እንደሆነ አድርጌ አምን ነበር። የልጅነታችንን ጊዜ በተመለከተ በጣም ጥሩ
ጊዜ ነበር ከማለት በስተቀር ልለው የምችለው እምብዛም የሆነ ነገር የለም በኑሯችን ሀብታምም፣ ደሀም አልነበርንም፧ እኛ ያሉንን ነገሮች ሌሎች ካሏቸው ጋር ሳወዳድር፣ አስፈልጎን ያጣነውንም ሆነ በቅንጦት ያገኘነውን ነገር አላስታውስም:: በዚያ ላይ በመካከለኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ ሰዎች በሚኖሩበት በእኛ አካባቢ ማንም ሰው ብዙም ሆነ ትንሽ አልነበረውም በሌላ አነጋገር፣ ተራና የተለየ ነገር ያልነበረን ልጆች ነበርን።
አባታችን በፔንሲልቫንያ፣ ግላድስተን ውስጥ በሚገኝ 12,602 ሰዎች ባሉበት
ግዙፍ የኮምፒውተር ማምረቻ ውስጥ የህዝብ ግንኙነት ሰራተኛ ሆኖ ይሰራ ነበር የአባታችን አለቃ አብዛኛውን ጊዜ ከእኛ ጋር እራት ይበላ ስለነበርና አባታችንን “ክሪስ በዚህ ማራኪ ባህርይህና በመልከ መልካም ፊትህ ማን አስተዋይ ሰው ሊቋቋምህ ይችላል?” እያለ ያደንቀው ስለነበር በአባታችን
ደስተኞች ነበርን።
በዚህ አባባሉ እኔም ከልቤ እስማማለሁ አባታችን እንከን የለሽ ነው: ዘንካታ ቁመና ያለው ሲሆን ከቁመቱ ጋርም ተመጣጣኝ ውፍረት ታድሏል። ፀጉሩ
ጥቅጥቅ ያለና ወርቃማ ነው፡ ሰማያዊ አይኖቹ ለመኖርና ለመደሰት ያለውን ትልቅ ፍቅር የሚያንፀባርቁ ናቸው። አፍንጫው ቀጥ ያለና ረጅምም አጭርም
ያልሆነ… ተመጥኖ የተሰጠው ነው። ቴኒስና ጎልፍ መጫወትና መዋኘት ይወዳል፡ ሁልጊዜ እኛን ከእናታችን ጋር ትቶን ለስራ ጉዳይ ከካሊፎርኒያ ወደ ፍሎሪዳ ወይም ወደ ሌላ ውጪ ሀገር ይሄድና በሳምንቱ መጨረሻ ላይ ይመለሳል ዘወትር አርብ ከሰዓት በኋላ ወደ ቤት መጥቶ በፊት ለፊቱ በር በመግባት ደስ የሚል ትልቅ ፈገግታውን ፈገግ ሲልልን ስናይ፣ ዝናብ ቢጥልም ሆነ በረዶ ቢዘንብ ለእኛ ግን ፀሀይ ይሆንልን ነበር ሻንጣውን ወለሉ ላይ ጣል አድርጎ ሰላምታ ይጀምራል። “የሚወደኝ መጥቶ ይሳመኝ::
ይለናል።
ልክ ይህንን ሲናገር እኔና ወንድሜ ከተደበቅንበት ወንበር ወይም ሶፋ ስር እየሮጥን ወጥተን እቅፉ ውስጥ እንወድቃለን፡ እሱም አጥብቆ ያቅፈንና ጉንጮቻችንን ጥብቅ አድርጎ በመሳም ያሞቀናል። አርብ ሁልጊዜ አባታችንን መልሶ ወደ እኛ ስለሚያመጣልን ከሁሉም ቀናት የበለጠ ምርጥ ቀናችን
ነበር፡
አባታችን በመጣ ቁጥር በኪሱ ውስጥ ይዞልን የሚመጣውን ትንንሽ ስጦታዎች ከሰጠን በኋላ ሻንጣው ውስጥ ያሉትን ትልልቆቹን ስጦታዎች ለመቀበል
ደግሞ እኛ ሰላምታችንን እስክንጨርስ ድረስ በትዕግስት የምትጠብቀውን እናታችንን ሰላም ብሎ እስኪጨርስ እንጠብቃለን
እኔና ክሪስቶፈር ኪሱ ውስጥ የያዛቸውን ትንንሽ ስጦታዎች ካገኘን በኋላ፣እናታችን የአባታችንን አይኖች እንዲያበሩ የሚያደርገውን የእንኳን ደህና
መጣህ ፈገግታዋን ተላብሳ ወደ እሱ በቀስታ ስትራመድ እንመለከታታለን፡
አባታችንም እጆቹን ዘርግቶ ያቅፋትና ቢያንስ ለዓመት ያህል ያላያት በሚመስል ሁኔታ ፍዝዝ ብሎ ቁልቁል በናፍቆት ይመለከታታል።
እናታችን ዘወትር አርብ ሽቶ ባለው የመታጠቢያ ዘይት በተቀላቀለበት ውሀ ገላዋን ስትታጠብ፣ ጸጉሯን ስትሰራና ጥፍሮቿን ስታሳምር ነው ግማሹን ቀን የምታሳልፈው። እኔም እስክትጨርስ ድረስ በመልበሻ ክፍሏ ውስጥ ቁጭ ብዬ በጉጉት እጠብቃለሁ። ራሷን ከቆንጆ ሴት እጅግ ውብና እውን ወደማትመስል ሴት ስትቀይር የምታደርገውን እያንዳንዷን ነገር በጉጉት አስተውላለሁ።
የሚገርመኝ ነገር አባታችን በተፈጥሮ አስደናቂ ውበት እንዳላትና ፊቷን ምንም እንደማትቀባባ ማሰቡ ነው።
እኛ ቤት ከመጠን በላይ የሚደመጥ ቃል ቢኖር ፍቅር የሚለው ቃል ነው።
“እኔ በጣም አፈቅርሻለሁ አንቺስ ታፈቅሪኛለሽ? ናፍቄሽ ነበር? ቤት
በመምጣቴ ደስ ብሎሻል? እዚህ የሌለሁ ጊዜ ስለእኔ ታስቢ ነበር? በየምሽቱ እየተገላበጥሽ አጠገብሽ ሆኜ እንዳቅፍሽ ተመኝተሸ ነበር? እንደዚያ ካልሆነ
ካሪን… የእውነት ብሞት ይሻለኛል።” ይላታል። እናታችን ለእንደዚህ አይነት ጥያቄዎች እንዴት በአይኖቿ በለስላሳ
ሹክሹክታዋና በመሳም መመለስ እንዳለባት በትክክል ታውቅ ነበር።
በአንድ ክረምት ላይ እኔና ክሪስቶፈር ከትምህርት ቤት ወደ ቤት ተመልሰን እየተቻኮልን በፊት ለፊቱ በር ገባን፡ እናታችን ሳሎን ውስጥ ከምድጃው ፊት ለፊት ተቀምጣ ለአሻንጉሊት የሚሆን ነጭ ሹራብ እየሰፋች ነበር።
ከአሻንጉሊቶቼ ለአንዷ የሚሆን የገና ስጦታ እንደሆነ አስቤ ደስ አለኝ በተቀመጠችበት ሆና “ወደዚህ ከመግባታችሁ በፊት ጫማችሁን በሩ ጋ አውልቁና አስቀምጡት!” አለችን፡
ቦት ጫማዎቻችንና ወፍራም ኮቶቻችንን እንዲሁም ኮፍያችንን አስቀምጠን በካልሲ ብቻ በመሆን ነጭ ምንጣፍ ወደተነጠፈበት ክፍል አመራን አብዛኛውን ጊዜ ነጭ ምንጣፍ በተነጠፈበት ክፍል በሚያማምሩት ሶፋዎችና
ወንበሮች ላይ እንደልባችን ለመሆን ስለማይፈቀድልን የተዋበው የእናታችን ክፍል ለእኛ ምርጫችን አይደለም የአባታችን ክፍል ግን ጠቆር ያለ ቀለም
ያለው በመሆኑና ምንም ነገር እናበላሻለን ብለን ስለማንሳቀቅ ጠንካራው ሶፋ ላይ እንደልባችን መላፋትና መታገል ስለምንችል ክፍሉን በጣም እንወደው
ነበር።
እግሯ ስር ተቀምጬ እንዲሞቀኝ እግሮቼን ወደ እሳቱ እየዘረጋሁ “እማዬ… ሳይክሎቻችንን እየነዳን ወደ ቤት ስንመጣ ዛፎቹ ሁሉ በበረዶ ተሸፍነው ሲታዩ እንዴት ደስ እንደሚሉ ብታይ። ደሞ እማዬ ውጪውን ብታይው ተረት ተረት ላይ ያለውን ቦታ ነው የሚመስለው: ግን ብርዱ አይቻልም ያም ሆኖ ደስ ይላል እኔ በበኩሌ መቼም ቢሆን በረዶ የማይጥልበት ደቡብ አካባቢ መኖር አልፈልግም” አልኳት።
ክሪስቶፈር ሁለት ዓመት ከአምስት ወር ስለሚበልጠኝና ሁልጊዜ ከእኔ የተሻለ ብልህ መሆኑን ማሳየት ስለሚፈልግ ስለ አየር ሁኔታውና በረዶው ስለፈጠረው
ውበት ምንም አልተናገረም ልክ እንደኔ የቀዘቀዘውን እግሩን በእሳት እያሞቀ በጭንቀት ተኮሳትሮ የእናታችንን ፊት አፍጥጦ እየተመለከተ ነበር እንደዚያ አይነት ጭንቀት እንዲሰማው ያደረገው ምን አይቶ እንደሆነ ለማወቅ ፈልጌ እኔም ቀና ብዬ አየኋት᎓
“እማዬ ደህና ነሽ?” ሲል ጠየቃት።
ስስና ደስ የሚል ፈገግታ እያሳየችው “አዎ በጣም ደህና ነኝ” ብላ መለሰችለት።
“የደከመሽ ትመስይኛለሽ” አላት።
የምትሰራውን ትንሽ ሹራብ ወደጎን አስቀመጠችና የክሪስቶፈርን ፅጌረዳ
የሚመስሉ ቀዝቃዛ ጉንጮች ለመዳበስ ወደፊት ዘንበል ብላ “ዛሬ ሀኪም ቤት
ሄጄ ነበር” አለች:
“አሞሻል እንዴ እማዬ?” ሲል በድንጋጤ ጮኸ፡
በስሱ ሳቅ አለችና ጥቅጥቅ ያለውን ወርቃማ ጸጉሩን ቀጫጭንና ረጃጅም
በሆኑ ጣቶቿ እያሻሸች “ክሪስቶፈር ዶላንጋንገር፣ የሆነ ነገር ጠርጥረህ
እያሰብክ ነው አይደል? መቼም ምን ሆኜ እንደሆነ ሳትገምት አትቀርም አለችው ከዚያ እጁን ያዘችና የእኔንም አንዱን እጄን ጎትታ ሁለቱንም ሆዷ ላይ አስቀመጠቻቸው
ሚስጥራዊና ደስ የሚል አስተያየት ፊቷ ላይ እየተነበበ “የሆነ ነገር
አልተሰማችሁም?” ስትል ጠየቀችን፡
ክሪስቶፈር በፍጥነት እጁን መነጨቃት እኔ ግን ምን እንደሆነ በመጠበቅ
እጄን እዚያው ላይ ተውኩት።
“ምን ተሰማሽ ካቲ?”
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
ጦርነቱ የፈነዳው በአንዱ ፀሐያማ እሁድ ቀን ነበር፡
አይሮፕላኑ እስካሁን ከተሰሩት ሁሉ የተለየ ነው፡፡ ጦርነቱ የታወጀ ቀን ስድስት ሰዓት ከሰላሳ ላይ አይሮፕላኑ ብቅ ይል ይሆን እያለ ቶም ሉተር ልቡ ተሰቅሎ ወደ ሰማይ አንጋጦ እየጠበቀ ነው።
ቶም ወሬ ለማየት ባሰፈሰፉ ሰዎች ተከቧል፡ የፓን አሜሪካን ኩባንያ ንብረት የሆነው ባህር ላይ ማረፍና መነሳት የሚችለው አይሮፕላን ሳውዝ ሃምፕተን ወደብ ላይ ሲያርፍ ይህ ዘጠነኛው ጊዜ ቢሆንም አሁንም ማራኪነቱ አልደበዘዘም፡፡ ይህ አይሮፕላን አስደናቂ በመሆኑ አገሪቱ ጦርነት
ባወጀችበት ቀን እንኳን ሰዎች እሱን ለማየት ወደሚያርፍበት ቦታ
እየተንጋጉ ነው፡፡ በዚሁ ወደብ ዳርቻ አንዳች የሚያካክሉ ሁለት መርከቦች መልህቃቸውን ጥለው ቢቆሙም እነሱን ነገሬ ያለ የለም፡፡
ታዲያ አይሮፕላኑን እየጠበቁም ቢሆን ሰዎች የሚያወሩት ስለጦርነቱ
ነው ወንዶቹ ስለታንክና መድፎች ሲያወሩ ሴቶቹ በአርምሞ ይመለከታሉ፤
ከፍቷቸዋል። ሉተር አሜሪካዊ እንደመሆኑ ፍላጎቱ ሀገሩ በጦርነቱ እጇን እንዳታስገባ ነው፡፡ ጦርነቱ የእሷ ጉዳይ አይደለም፡፡ ከዚህም በላይ ናዚዎች በኮሚኒስቶች መጨከናቸው ተገቢ ነው፡፡
ሉተር በንግድ ሥራ የሚተዳደር ሲሆን የልብስ ስፌት ፋብሪው ውስጥ የሚሰሩት ኮሚኒስቶች አንድ ወቅት ላይ ችግር ፈጥረውበት ሊያጠፉት ሁሉ ምንም አልቀራቸውም ነበር፡፡ ትዝ ሲለው በንዴት
ይንቀጠቀጣል፡፡ የአባቱ የልብስ መሸጫ መደብር በይሁዳውያን ተቀናቃኞች
አፈር ድሜ ሊበላ ነበር፡፡ ሉተር ሬይ ፓትሪያርካን በጡት አባትነት ሲይዝ
ግን ህይወቱ ባንድ ጊዜ ተለወጠ የፓትሪያርካ ሰዎች እዚህም እዚያም
አደጋ በመፍጠር ኮሚኒስቶችን ልክ ማስገባት ያውቃሉ አንዱ ከውካዋ
ኮሚኒስት እጁ በማዳወሪያ ማሽን ውስጥ ተወትፎ እንዲቀር ተደረገ፡፡ የሰራተኛ ማህበር ቀስቃሽ አባል በመኪና ተገጭቶ ህይወቱ አለፈ፡ በፋብሪካ ውስጥ ስላለው የደህንነት ደምብ መጣስ ቅሬታ ያቀረቡ ሁለት ሰዎች ቡና ቤት ውስጥ በተፈጠረ ጠብ ቆስለው የአልጋ ቁራኛ ሆኑ፡ አንዷ ችግር ፈጣሪ ቤቷ በእሳት እንዲጋይ በመደረጉ በኩባንያው ላይ ያቀረበችውን ክስ ለማንሳት
ተገደደች፡፡ ከዚህ በኋላ ሰላም ሰፈነ፡፡ ፓትሪያርካ ሂትለር የሚያውቀውን
ያውቃል፡፡ ኮሚኒስቶችን ልክ ለማስገባት እንደ በረሮ መንጋ መደምሰስ ነው::
ሉተር ይህን እያሰላሰለ እግሩን ወለሉ ላይ ይጠበጥባል፡፡ አንዲት ጀልባ
አይሮፕላኑ የሚያርፍበት የባህር ክፍል አካባቢ ለማረፍ ችግር የሚፈጥርበት
አንዳች የተንሳፈፈ ነገር እንዳለ ለማየት ወደ ቦታው በረረች፡፡ የተሰበሰበው
ሰው ይህን ሲያይ በጉጉት አጉተመተመ አይሮፕላኑ እየመጣ ነው ማለት
ነው፡፡
አይሮፕላኑን ቀድሞ ያየው አንድ ትንሽ ልጅ ነው፡፡ አጉልቶ የሚያሳይ
መነጽር ባይዝም ‹‹ያውላችሁ!›› ሲል ጮኸ፡፡ ‹‹ባህር ላይ የሚያርፈው
አይሮፕላን መጣ!›› በማለት ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ሲያመለክት ሁሉም
ዓይኑን ወደዚያው ወረወረ፡፡ ሉተር በመጀመሪያ አሞራ የመሰለ ነገር ደብዘዝ
ብሎ ታየው፡፡ በኋላ እየጎላ መጣ ‹‹ልጁ እውነቱን ነው! እውነቱን ነው!››በማለት የተሰበሰበው ህዝብ አውካካ፡፡
ፓን አሜሪካን አየር መንገድ ሰዎችን በምቾት አሳፍሮ አትላንቲክ ውቅያኖስን ማቋረጥ የሚችል ቦይንግ B 134 የተሰኘ አይሮፕላን በቦይንግ ኩባንያ አሰርቷል፤ ግዙፍ፣ ማራኪና ጉልበቱ ከፍተኛ የሆነ የአየር ላይ ቤተ መንግስት፡፡ አየር መንገዱ ስድስት አይሮፕላኖችን ያስመጣ ሲሆን ሌሎች ስድስት ደግሞ እንዲሰሩለት አዟል። በምቾትና በማራኪነት በወደቡ ላይ ከቆሙት የመንገደኛ መርከቦቹ አይተናነሱም፡፡ ነገር ግን መርከቦቹ አትላንቲክን ለማቋረጥ አራት ወይም አምስት ቀን ሲወስድባቸው ይህ ባህር ላይ ማረፍና ከባህር ላይ መነሳት የሚችል አይሮፕላን ግን ይህን ጉዞ በሃያ አራት ወይም በሰላሳ ሰዓት ያጠናቅቀዋል፡፡
ልክ ክንፍ ያለው ዓሳ ነባሪ ይመስላል› አለ ሉተር በሆዱ አይሮፕላኑ እየቀረበ ሲመጣ፡፡ ከወደ ፊቱ ሾል ያለ ግዙፍ ነው፡፡ ክንፎቹ ውስጥ ኃይለኛ
ሞተሮች ተሰክተዋል፡ አይሮፕላኑ ውሃ ላይ ሲያርፍ ሚዛኑን እንዲጠብቅ
የሚያስችሉት ከክንፎቹ በታች አጠር ወፈር ያሉ ትናንሽ ክንፎች
ተገጥመውለታል፡፡ የአይሮፕላኑ የታችኛው ክፍል እንደ ፈጣን ጀልባ
ውሃውን መሰንጠቅ እንዲያስችለው ጫፉ እንደ ቢላ የሰላ ነው፡፡
አይሮፕላኑ ፎቅና ምድር አለው፡ ሉተር ባለፈው ሳምንት ስለመጣበት
የአይሮፕላኑን ውስጣዊና ውጫዊ ገጽታ በሚገባ ያውቀዋል፡ የላይኛው ፎቅ
ፓይለቶቹንና የዕቃ ማስቀመጫ ክፍሎችን የያዘ ሲሆን የታችኛው ክፍል
ተሳፋሪዎች የሚቀመጡበት ነው፡፡ ተሳፋሪዎች የሚቀመጡባቸው ክፍሎች
በመደዳ በተደረደሩ የእንግዳ ማረፊያ ሶፋዎች የተሞሉ ናቸው፡፡ በመብል ጊዜ እነዚህ ክፍሎች ወደ መብል ቤትነት የሚለወጡ ሲሆን በመኝታ ጊዜ ደግሞ
ሶፋዎቹ እንደ አልጋ ይዘረጋሉ፡
ተሳፋሪዎቹን ከሙቀትና ከብርድ ለመጠበቅ አይሮፕላኑ ውስጡ
ተለብጧል፡ ወለሉ ወፋፍራም ምንጣፍ የተነጠፈበት ሲሆን ክፍሉ ዓይን የማይወጉ መብራቶች ተገጥመውለታል፡፡ በሃር ጨርቅ የተሸፈኑ ሶፋዎቹ
ድሎታቸው ልክ የለውም፡ የአይሮፕላኑ ግድግዳ ላይ የተገጠመው ድምጽ
ማፈኛ የሞተሮቹን ድምጽ ይውጣል፡ የአይሮፕላኑ ካፒቴን የአዛዥነት ባህሪ
የተላበሰ ሲሆን ባልደረቦቹ ደግሞ ጸዳ ያለና ማራኪ የፓን አሜሪካን አየር
መንገድ ዩኒፎርም ለብሰዋል፡፡ አስተናጋጆቹ የተሳፋሪዎቹን ፍላጎት ለማርካት ተፍ ተፍ ይላሉ፡ ምግብና መጠጥ ያለማቋረጥ ይጋዛል፡፡ ተሳፋሪዎች የጠየቁት ነገር በሙሉ ልክ በአስማት የሚመጣ እንደሆነ ሁሉ እፊታቸው ዱብ ይላል፡ እንዲህ አይነት ድሎት በቀላል ዋጋ አይገኝም፡ ተሳፋሪዎቹ አብዛኛውን ጊዜ የንጉሣውያን ቤተሰቦች፣ የፊልም ተዋናዮች፣ የትላልቅ ኮርፖሬሽኖች ኃላፊዎች እና የአገር መሪዎች ናቸው፡፡ ቶም ሉተር ከእንደነዚህ አይነት ሰዎች ጋር የሚመደብ አይደለም፡ ሀብታም ቢሆንም እዚህ ደረጃ ለመድረስ ብዙ የለፋ በመሆኑ ለድሎት ሲል ብቻ ገንዘቡን አይረጭም: ቢሆንም ራሱን ከአይሮፕላኑ ጋራ ለማለማመድ ፈልጓል፡፡
አንድ ኃያል ሰው በጣም ኃያል የሆነ አንድ አደገኛ ተግባር እንዲፈጽምለት
ውለታ ጠይቆታል፤ ለዚህ ስራው ሉተር የሚከፈለው ነገር የለም፡ ነገር ግን
ለዚህ ሰው ውለታ መዋል ከገንዘብ ይልቃል፡
ይሄ ዕቅድ ምናልባት ይሰረዝ ይሆናል፡ ሉተር ‹‹ስራውን ቀጥል››
የሚለውን የመጨረሻውን ትዕዛዝ እየጠበቀ ነው፡፡ ይህም ሆኖ ግን አዕምሮው
ዕቅዱን ቶሎ ለመፈጸም በመጓጓትና ምነው ባልሰራሁት! ብሎ በመመኘት መካከል ይዋልልበታል፡
አይሮፕላኑ ከአፍንጫው ከፍ ከጭራው ዝቅ እያለ ወደ መሬት እየወረደ
ነው፡፡ አሁን ለማረፍ ተቃርቧል፡ ሉተር በአይሮፕላኑ እንደአዲስ ተደንቋል፡፡
ለአፍታ ያህል አይሮፕላኑ እየተንሳፈፈ ይሆን እየወደቀ ሳይለይ አንዳንዴ ደግሞ ወደ ላይ ከፍ እያለ በመጨረሻም ባህር ላይ እንደተወረወረ ዝይ እዚህም እዚያም እየነጠረና ውሃውን ሁለት ቦታ እየከፈለ ፍጥነቱን በመቀነስ ውሃው ላይ አረፈና እንደ ጀልባ ይሄድ ጀመር፡
ሉተር ትንፋሹን ውጦ ቆይቶ ስለነበር በእፎይታ ለቀቀው፡ አይሮፕላኑ ወደ መቆሚያው ተጠግቶ ቆመ፡ ሉተር ከሳምንት በፊት እዚህ ቦታ ላይ ነው ከአይሮፕላኑ የወረደው:፡ ከአፍታ በኋላ አይሮፕላኑ ከፊትና ከኋላ
በገመድ ከወደቡ ምሰሶ ጋር ይታሰራል፡
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
ጦርነቱ የፈነዳው በአንዱ ፀሐያማ እሁድ ቀን ነበር፡
አይሮፕላኑ እስካሁን ከተሰሩት ሁሉ የተለየ ነው፡፡ ጦርነቱ የታወጀ ቀን ስድስት ሰዓት ከሰላሳ ላይ አይሮፕላኑ ብቅ ይል ይሆን እያለ ቶም ሉተር ልቡ ተሰቅሎ ወደ ሰማይ አንጋጦ እየጠበቀ ነው።
ቶም ወሬ ለማየት ባሰፈሰፉ ሰዎች ተከቧል፡ የፓን አሜሪካን ኩባንያ ንብረት የሆነው ባህር ላይ ማረፍና መነሳት የሚችለው አይሮፕላን ሳውዝ ሃምፕተን ወደብ ላይ ሲያርፍ ይህ ዘጠነኛው ጊዜ ቢሆንም አሁንም ማራኪነቱ አልደበዘዘም፡፡ ይህ አይሮፕላን አስደናቂ በመሆኑ አገሪቱ ጦርነት
ባወጀችበት ቀን እንኳን ሰዎች እሱን ለማየት ወደሚያርፍበት ቦታ
እየተንጋጉ ነው፡፡ በዚሁ ወደብ ዳርቻ አንዳች የሚያካክሉ ሁለት መርከቦች መልህቃቸውን ጥለው ቢቆሙም እነሱን ነገሬ ያለ የለም፡፡
ታዲያ አይሮፕላኑን እየጠበቁም ቢሆን ሰዎች የሚያወሩት ስለጦርነቱ
ነው ወንዶቹ ስለታንክና መድፎች ሲያወሩ ሴቶቹ በአርምሞ ይመለከታሉ፤
ከፍቷቸዋል። ሉተር አሜሪካዊ እንደመሆኑ ፍላጎቱ ሀገሩ በጦርነቱ እጇን እንዳታስገባ ነው፡፡ ጦርነቱ የእሷ ጉዳይ አይደለም፡፡ ከዚህም በላይ ናዚዎች በኮሚኒስቶች መጨከናቸው ተገቢ ነው፡፡
ሉተር በንግድ ሥራ የሚተዳደር ሲሆን የልብስ ስፌት ፋብሪው ውስጥ የሚሰሩት ኮሚኒስቶች አንድ ወቅት ላይ ችግር ፈጥረውበት ሊያጠፉት ሁሉ ምንም አልቀራቸውም ነበር፡፡ ትዝ ሲለው በንዴት
ይንቀጠቀጣል፡፡ የአባቱ የልብስ መሸጫ መደብር በይሁዳውያን ተቀናቃኞች
አፈር ድሜ ሊበላ ነበር፡፡ ሉተር ሬይ ፓትሪያርካን በጡት አባትነት ሲይዝ
ግን ህይወቱ ባንድ ጊዜ ተለወጠ የፓትሪያርካ ሰዎች እዚህም እዚያም
አደጋ በመፍጠር ኮሚኒስቶችን ልክ ማስገባት ያውቃሉ አንዱ ከውካዋ
ኮሚኒስት እጁ በማዳወሪያ ማሽን ውስጥ ተወትፎ እንዲቀር ተደረገ፡፡ የሰራተኛ ማህበር ቀስቃሽ አባል በመኪና ተገጭቶ ህይወቱ አለፈ፡ በፋብሪካ ውስጥ ስላለው የደህንነት ደምብ መጣስ ቅሬታ ያቀረቡ ሁለት ሰዎች ቡና ቤት ውስጥ በተፈጠረ ጠብ ቆስለው የአልጋ ቁራኛ ሆኑ፡ አንዷ ችግር ፈጣሪ ቤቷ በእሳት እንዲጋይ በመደረጉ በኩባንያው ላይ ያቀረበችውን ክስ ለማንሳት
ተገደደች፡፡ ከዚህ በኋላ ሰላም ሰፈነ፡፡ ፓትሪያርካ ሂትለር የሚያውቀውን
ያውቃል፡፡ ኮሚኒስቶችን ልክ ለማስገባት እንደ በረሮ መንጋ መደምሰስ ነው::
ሉተር ይህን እያሰላሰለ እግሩን ወለሉ ላይ ይጠበጥባል፡፡ አንዲት ጀልባ
አይሮፕላኑ የሚያርፍበት የባህር ክፍል አካባቢ ለማረፍ ችግር የሚፈጥርበት
አንዳች የተንሳፈፈ ነገር እንዳለ ለማየት ወደ ቦታው በረረች፡፡ የተሰበሰበው
ሰው ይህን ሲያይ በጉጉት አጉተመተመ አይሮፕላኑ እየመጣ ነው ማለት
ነው፡፡
አይሮፕላኑን ቀድሞ ያየው አንድ ትንሽ ልጅ ነው፡፡ አጉልቶ የሚያሳይ
መነጽር ባይዝም ‹‹ያውላችሁ!›› ሲል ጮኸ፡፡ ‹‹ባህር ላይ የሚያርፈው
አይሮፕላን መጣ!›› በማለት ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ሲያመለክት ሁሉም
ዓይኑን ወደዚያው ወረወረ፡፡ ሉተር በመጀመሪያ አሞራ የመሰለ ነገር ደብዘዝ
ብሎ ታየው፡፡ በኋላ እየጎላ መጣ ‹‹ልጁ እውነቱን ነው! እውነቱን ነው!››በማለት የተሰበሰበው ህዝብ አውካካ፡፡
ፓን አሜሪካን አየር መንገድ ሰዎችን በምቾት አሳፍሮ አትላንቲክ ውቅያኖስን ማቋረጥ የሚችል ቦይንግ B 134 የተሰኘ አይሮፕላን በቦይንግ ኩባንያ አሰርቷል፤ ግዙፍ፣ ማራኪና ጉልበቱ ከፍተኛ የሆነ የአየር ላይ ቤተ መንግስት፡፡ አየር መንገዱ ስድስት አይሮፕላኖችን ያስመጣ ሲሆን ሌሎች ስድስት ደግሞ እንዲሰሩለት አዟል። በምቾትና በማራኪነት በወደቡ ላይ ከቆሙት የመንገደኛ መርከቦቹ አይተናነሱም፡፡ ነገር ግን መርከቦቹ አትላንቲክን ለማቋረጥ አራት ወይም አምስት ቀን ሲወስድባቸው ይህ ባህር ላይ ማረፍና ከባህር ላይ መነሳት የሚችል አይሮፕላን ግን ይህን ጉዞ በሃያ አራት ወይም በሰላሳ ሰዓት ያጠናቅቀዋል፡፡
ልክ ክንፍ ያለው ዓሳ ነባሪ ይመስላል› አለ ሉተር በሆዱ አይሮፕላኑ እየቀረበ ሲመጣ፡፡ ከወደ ፊቱ ሾል ያለ ግዙፍ ነው፡፡ ክንፎቹ ውስጥ ኃይለኛ
ሞተሮች ተሰክተዋል፡ አይሮፕላኑ ውሃ ላይ ሲያርፍ ሚዛኑን እንዲጠብቅ
የሚያስችሉት ከክንፎቹ በታች አጠር ወፈር ያሉ ትናንሽ ክንፎች
ተገጥመውለታል፡፡ የአይሮፕላኑ የታችኛው ክፍል እንደ ፈጣን ጀልባ
ውሃውን መሰንጠቅ እንዲያስችለው ጫፉ እንደ ቢላ የሰላ ነው፡፡
አይሮፕላኑ ፎቅና ምድር አለው፡ ሉተር ባለፈው ሳምንት ስለመጣበት
የአይሮፕላኑን ውስጣዊና ውጫዊ ገጽታ በሚገባ ያውቀዋል፡ የላይኛው ፎቅ
ፓይለቶቹንና የዕቃ ማስቀመጫ ክፍሎችን የያዘ ሲሆን የታችኛው ክፍል
ተሳፋሪዎች የሚቀመጡበት ነው፡፡ ተሳፋሪዎች የሚቀመጡባቸው ክፍሎች
በመደዳ በተደረደሩ የእንግዳ ማረፊያ ሶፋዎች የተሞሉ ናቸው፡፡ በመብል ጊዜ እነዚህ ክፍሎች ወደ መብል ቤትነት የሚለወጡ ሲሆን በመኝታ ጊዜ ደግሞ
ሶፋዎቹ እንደ አልጋ ይዘረጋሉ፡
ተሳፋሪዎቹን ከሙቀትና ከብርድ ለመጠበቅ አይሮፕላኑ ውስጡ
ተለብጧል፡ ወለሉ ወፋፍራም ምንጣፍ የተነጠፈበት ሲሆን ክፍሉ ዓይን የማይወጉ መብራቶች ተገጥመውለታል፡፡ በሃር ጨርቅ የተሸፈኑ ሶፋዎቹ
ድሎታቸው ልክ የለውም፡ የአይሮፕላኑ ግድግዳ ላይ የተገጠመው ድምጽ
ማፈኛ የሞተሮቹን ድምጽ ይውጣል፡ የአይሮፕላኑ ካፒቴን የአዛዥነት ባህሪ
የተላበሰ ሲሆን ባልደረቦቹ ደግሞ ጸዳ ያለና ማራኪ የፓን አሜሪካን አየር
መንገድ ዩኒፎርም ለብሰዋል፡፡ አስተናጋጆቹ የተሳፋሪዎቹን ፍላጎት ለማርካት ተፍ ተፍ ይላሉ፡ ምግብና መጠጥ ያለማቋረጥ ይጋዛል፡፡ ተሳፋሪዎች የጠየቁት ነገር በሙሉ ልክ በአስማት የሚመጣ እንደሆነ ሁሉ እፊታቸው ዱብ ይላል፡ እንዲህ አይነት ድሎት በቀላል ዋጋ አይገኝም፡ ተሳፋሪዎቹ አብዛኛውን ጊዜ የንጉሣውያን ቤተሰቦች፣ የፊልም ተዋናዮች፣ የትላልቅ ኮርፖሬሽኖች ኃላፊዎች እና የአገር መሪዎች ናቸው፡፡ ቶም ሉተር ከእንደነዚህ አይነት ሰዎች ጋር የሚመደብ አይደለም፡ ሀብታም ቢሆንም እዚህ ደረጃ ለመድረስ ብዙ የለፋ በመሆኑ ለድሎት ሲል ብቻ ገንዘቡን አይረጭም: ቢሆንም ራሱን ከአይሮፕላኑ ጋራ ለማለማመድ ፈልጓል፡፡
አንድ ኃያል ሰው በጣም ኃያል የሆነ አንድ አደገኛ ተግባር እንዲፈጽምለት
ውለታ ጠይቆታል፤ ለዚህ ስራው ሉተር የሚከፈለው ነገር የለም፡ ነገር ግን
ለዚህ ሰው ውለታ መዋል ከገንዘብ ይልቃል፡
ይሄ ዕቅድ ምናልባት ይሰረዝ ይሆናል፡ ሉተር ‹‹ስራውን ቀጥል››
የሚለውን የመጨረሻውን ትዕዛዝ እየጠበቀ ነው፡፡ ይህም ሆኖ ግን አዕምሮው
ዕቅዱን ቶሎ ለመፈጸም በመጓጓትና ምነው ባልሰራሁት! ብሎ በመመኘት መካከል ይዋልልበታል፡
አይሮፕላኑ ከአፍንጫው ከፍ ከጭራው ዝቅ እያለ ወደ መሬት እየወረደ
ነው፡፡ አሁን ለማረፍ ተቃርቧል፡ ሉተር በአይሮፕላኑ እንደአዲስ ተደንቋል፡፡
ለአፍታ ያህል አይሮፕላኑ እየተንሳፈፈ ይሆን እየወደቀ ሳይለይ አንዳንዴ ደግሞ ወደ ላይ ከፍ እያለ በመጨረሻም ባህር ላይ እንደተወረወረ ዝይ እዚህም እዚያም እየነጠረና ውሃውን ሁለት ቦታ እየከፈለ ፍጥነቱን በመቀነስ ውሃው ላይ አረፈና እንደ ጀልባ ይሄድ ጀመር፡
ሉተር ትንፋሹን ውጦ ቆይቶ ስለነበር በእፎይታ ለቀቀው፡ አይሮፕላኑ ወደ መቆሚያው ተጠግቶ ቆመ፡ ሉተር ከሳምንት በፊት እዚህ ቦታ ላይ ነው ከአይሮፕላኑ የወረደው:፡ ከአፍታ በኋላ አይሮፕላኑ ከፊትና ከኋላ
በገመድ ከወደቡ ምሰሶ ጋር ይታሰራል፡
#ከቡስካ_በስተጀርባ
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ባኞ ቤቱ ውስጥ ጠብ ጠብ ከሚለው የውኃ ድምፅ በተጨማሪ ላይ ላይ የምትተነፍስ ሴት ድምፅ ይሰማል" የመታጠቢያ ገንዳው ውኃ እስከ ወገቡ የደረሰ ሲሆን ካርለት ውኃው ውስጥ ጋደም ብላ
ቀኝ እግሯን ገንዳው ከንፈር ላይ በማስቀመጥ ከግርጌዋ ያለውን የውኃ ማሞቂያ በተመስጦ ትመለከታለች" ከውኃ ገንዳው በስተቀኝ የእጅ መታጠቢያው ከፍ ብሎ ደግሞ በክፍሉ ሙቀት ሳቢያ የሚያዠው መስተዋት አለ የመታጠቢያ ክፍሉ ጠበብ ያለ ቢሆንም ንጹሕና ዘመናዊ ነው ከመግቢያው በር በስተግራ ካለው የቆሻሻ ልብስ ማጠራቀሚያ ቅርጫት ካኔተራ፣ ሱሪና ጃኬት ተቀምጧል። ከሱ በላይ ሰፋና ረዘም ያለ በነጭና ሐምራዊ ቀለም የተዥጎረጎረ ፎጣ
ተንጠልጥሏል።
ካርለት የገንዳውን ውኃ ቀይራ ሰውነቷን በንጹሕ ውኃ ከተለቃለቀች በኋላ ከገንዳው ውስጥ ወጥታ በጥቁርና ነጭ ቀለም
የአጥር ሥዕል ከተሣለበት ጸጕራማ ምንጣፍ ላይ ቆመች" እርጥቡ ጸጕሯ ትከሻዋና ደረቷ ላይ ተለጥፏል" ከጸጕሯ ወደ ግንባሯ እየተንኳለለ የሚወርደው ውኃ በቅንድቧ ሥር እየሰረገ ተለቅና
ሰርጐድ ያለውን ዓይኗን ያራጥባል” በደረትና ትከሻዋ አካባቢ ቁጥር ቁጥር ያለ የውኃ እንክብል ከመታየቱም ባሻገር ከሴት ብልቷ ላይ ካለው ስስ ጸጕር ላይ ደግሞ በውርጭ ሰሞን ሳር ላይ የሚታየውን የመሰለ ትንንሽ የውኃ ነጠብጣብ ይታያል"
ካርለት ወደ መስተዋቱ ቀረብ እንዳለች ገፅታዋ ከሚያዠው መስተዋት ውስጥ ተከፋፍሎ ታያት። መስተዋቱን ተወት አድርጋ
በእጆቿ ጡቶቿን ጨበጥ ጨበጥ አደረገቻቸው" ቀኝ እጇ ቀኝ ጡቷ ላይ ሲቀር ግራ እጇ ግን ወደ ታች እየተንከላወሰ ጕዞ ጀመረ ወደ ሴት ብልቷ" እጇ የደረሰበትን በዓይኗ ተመለከተችው
ከሰፊው የመስተዋት መስኮትና ላዩ ላይ ከተንጠለጠለው ነጭና
ቡና ዓይነት መጋረጃ አልፎ አልፎ ዧ ብሎ የሚያልፍ የመኪና ድምፅ ይሰማል" ክፍሉ ውስጥ ካሉት ሁለት አልጋዎች መካከል አንድ
ኮመዲኖ አለ። ኮመዲኖው ላይ «ሶኒ» የሚል ምልክት ካለበት ሬዲዮ ካሴት ውስጥ ከዛሬ ሁለት መቶ ሃምሳ ዓመት በፊት በሞዛርት የተቀነባበረው ፒያኖ ሶናታ የሙዚቃ ስልት ድምፁን ሰለምለም
ሞቅ ሞቅ ሰለምለም...እያደረገ ይንቆረቆራል ከመስኮቱ ጠርዝ አካባቢ ሁለት ሶፋና አንድ ጠረጴዛ ያለ ሲሆን ጠረጴዛው ላይ ከግማሽ
በላይ የተጠጣለት የማር አረቄ ይታያል"
ስቲቭ ማርቲን የአደረው «የዞረ ድምር» ዓይኖቹን ከርቸም ያለ እንቅልፍ አጋድሞታል በአዲስ አበባው ሒልተን ሆቴል
በተዘጋጀው የቡፌ ግብዣ ላይ ሦስት ወንበር እንዲያዝላቸው በማዘዝ ሁለቱ የፍቅር ጓደኛሞች ከከሎ ሆራ ጋር በመሆን ምሽቱን ከምግብ ጕዝጓዙ በኋላ መጎንጨቱንና በአፍሪቃውያን ሙዚቃ መውረግረጉን
እስከ እኩለ ሌሊት ሲያስኬዱት ቆይተው ነው ሁለቱ ፍቅረኛሞችና
ከሎ ሆራ «መሥመርህን ለይ» የተባባሉት"
ካርለት እና ስቲቭ የሥራ ቦታቸው በጣም የተራራቀና
የትራንስፖርትም ችግር ያለበት በመሆኑ ተመልሶ ለመገናኘት ቢያንስ የሦስት ወር ጊዜ ያስፈልጋቸዋል" በፍቅር አባዜ ለተያዙት ለእነዚህ ወጣቶች ደግሞ ጊዜው የትየለሌ ነው ሩቅ። ስለ መለያየታቸው እንጂ ስለ መገናኘታቸው የማይተማመኑት ፍቅረኛሞች በወሲብና በፍቅር ጨዋታ ሰዓታቸውን በሚገባ ለመጠቀም በአንድ ወጥ ስሜት ጥረዋል" ድብቅነት በሌለው ንጹሕ የፍቅር ጨዋታ ልባቸውን
ስልትና ቃናው በሚጣፍጥ ቅላፄ እያስጨፈሩ ራሳቸውን በመሆን በፍቅር ባሕር ከመዋኘት አልፈው ዘቅጠውበት አድረዋል።
ካርለት እንደምንም በድኗን ከስቲቭ እቅፍ መንጭቃ ተነሥታ ወደ ባኞ ክፍሉ በመሄድ ገላዋን ተጣጥባ ስትጨርስና በፎጣ ገላዋን
ስታደራርቅ ከስቲቭ ረዘም ላለ ጊዜ የመለየቷን፣ የፍቅርና ወሲብ ጥመኛ የመሆኗን ትርዒት በእዝነ ልቦናዋ ስትቃኝ ፍርሃትና ጭንቀት መንፈሷን ሰንገው ያዙት ተፈጥሯዊ ስሜቷ መኪና አይቶ እንደማያውቅ ፈረስ አእምሮዋን ጥሎ በረገገባት"
አንገቷን ዘንበል በማድረግ መጀመሪያ ጡቶቿን ከዚያም
እምብርቷንና ሰርጓዳ ወገቧን፣ ለስላሳ ጭኖቿን ስትመለከት ስሜቷን
በአእምሮዋ ለመቆጣጠር ተሳናት" ካርለት ስሜቷን ልትጫነው ስላልፈለገች በግዴለሽነት የመታጠቢያ ከፍሉን በር በርግዳ ስትወጣ ስቲቭ ቀኝ እግሩን አጠፍ አድርጎ ጭኖቹን በመበርገድ ተንጋሎ ተኝቷል።
ካርለት ስቲቭን ስታየው የሆነ ስሜት በመላ አካሏ ቅጽበታዊ መተረማመስ ፈጠረና ፍቅር አመንጭ ሕዋሳቶቿ ተከፋፍተው ወደ ፊት ገፈተሯት አእምሮዋም በስቲቭ አካል ላይ ቀስቱን ደገነ የልግጠም፣ ይውጋኝ ፍልሚያ። «ግንኮ የስቲቭ ስሜት እንደኔ ላይሆን ይችላል? ስሜቴን መቆጣጠር መቻል አለብኝ" ሊደከመውም እኮ ይችላል!» ብላ አሰበች" ታስብ እንጂ መንቀሳቀሷን አላቆመችም የሚገፋፋት ስሜት ወደፊት አዳፋት ተጠጋችው» ካርለት ያሰቡትን ለማድረግ መወሰን የሚሳንበት ወቅት መሆኑ ገብቷታል"
«ስቲቭ» አለች የእጅ ጣቶቿን ወደ ቡናማው ጸጕሩ እየሰገሰገች።
ቦንብ ቢፈነዳ እንኳን የሚነቃ የማይስለው ፍቅረኛዋ የእሷን ውብ ድምፅ ሰምቶ ዓይኖቹን ሲገልጥ የሚወደው ምስል እርቃነ ሥጋውን ከአጠገቡ ቆሞ ሲያይ፣ «ኦ...» ብሎ ዓይኖቹን ገለጠ።
«ፍቅር የሚጣፍጠው ሲልሱት ሳይሆን ሲግጡት፣ ኩርሽምሽም አድርገው ሲውጡት፣ ከአካል ጋር ሲዋሐድ፣ የተፈጥሮ ቦታውን
ሲይዝ፣ ደባቂና ተደባቂ ሲሆን እንጂ በቃላት ድርደራ አይደለም»ብላ የምታምነው ካርለት ለስቲቭ፣ «ና» የሚል ምልክት በእጇ አሳየችው ያ እጇ ሁሌም ከሚያስደስተው አካሏና ውስጣዊ እሷነቷ
እንደሚያደርሰው ያውቃልና ተከተለው።
በጣም ደክሞታል፤ ከካርለት እጆችና የፈገግታ ኃይል ግን ራሱን ሊለይ አልተቻለውም። ስለዚህ ወደ ተጠራበት አቅጣጫ ተጓዘ ጒዞው ራቀበት ከተጠራበት አካል ቶሎ ደርሶ ለመደሰት በጣም ጓጕቷል ካርለት ባኞ ቤት ውስጥ እንደገቡ ገፍትራ ለብ ካለው ውኃ
ውስጥ ከተተችው ሣቀ ሣቀች ሁለመናቸው ተሣሣቀ
ጭኖቿን ተመርኵዞ አንጋጦ ሲያይ የገነትን በር ያየ መሰለው ታዲያ የዚያን ውብ ስፍራ በር ከፍቶ የማይገባ ማን አለ? በየጅማቱ ሥር ተበታትኖ የነበረው ኃይል ዘቅዝቆ ወደ ብልቱ ሲንዶለዶል
ተሰማው" ያ የተበታተነ ኃይል እንኳን የተፈቀደለትን፣ ሌላ ጠንካራ በር እንኳ ጥሶ የሚያስገባ ኃይል እንዳለው አመነ።
«እወድሃለሁI ፍቅርህን አልጠግብምI ስግብግብ ነኝ እንድትለቀኝ አልፈልግም...» የሚል ድምፅ የሰማ መሰለው
የቃላት ምልልስ ወቅቱ አለመሆኑን በመረዳቱ ግን እግሮቿን እየዳሰሰ
ተነሣ ሁለቱ አካሎች ተዋሐዱ ፍጡር ካለ ክንፍ ወደሚንሳፈፍበት ወደ ሰማየ ሰማያት ተነጥቆ የገነትን ውበት ወደሚጎበኝበት ማራኪ መዓዛ ውብና እንከን የለሽ ተፈጥሮ ወደሚታይበት፣
እውነተኛ የፍቅርና የደስታ ዜማ ወደሚዜምበት ዓለም ተያይዘው ነጐዱI በሩ ተከፍቶ ተዘጋ።
።።።።።።።።።።።
ካርለት አልፈርድ በኦhስፎርድ ዩኒቨርሲቲ በሶስዮሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪዋን ካገኘች በኋላ በዩኒቨርሲቲው የአንትሮፖሎጂ
ዲፓርትመንት አባል በመሆን በወቅቱ ታዋቂ በነበሩት አንትሮ ፖሎጂስቶች የተዘጋጁትን ጽሑፎችና ዲስኩሮች ተከታትላለች።
ከአሥራ አምስተኛው ክፍለ ዘመን በተለይም ሳይንስና ቴክኖሎጂ ከፍተኛ እመርታን ካሳየበት ከዛሬ መቶ ሃምሳ ዓመት ወዲህ እየተዋጡ
የመጡት ቅርሶች፣ የተናቁት ባህሎችና ለከፍተኛ ውጤት ሊያበቁ የሚችሉት የአርኪዮሎጂና የሌሎችም ጥናቶች የምሁራኑን አእምሮ ይበልጥ በመሳባቸው እንደ ጀርመን፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ አሜሪካና ጃፓን የመሳሰሉት ምሁራን ትኵረት እንደ ሰጡት እንግሊዛውያንም ምሁራንም በመስኩ እጅግ ተስበው ነበር"
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ባኞ ቤቱ ውስጥ ጠብ ጠብ ከሚለው የውኃ ድምፅ በተጨማሪ ላይ ላይ የምትተነፍስ ሴት ድምፅ ይሰማል" የመታጠቢያ ገንዳው ውኃ እስከ ወገቡ የደረሰ ሲሆን ካርለት ውኃው ውስጥ ጋደም ብላ
ቀኝ እግሯን ገንዳው ከንፈር ላይ በማስቀመጥ ከግርጌዋ ያለውን የውኃ ማሞቂያ በተመስጦ ትመለከታለች" ከውኃ ገንዳው በስተቀኝ የእጅ መታጠቢያው ከፍ ብሎ ደግሞ በክፍሉ ሙቀት ሳቢያ የሚያዠው መስተዋት አለ የመታጠቢያ ክፍሉ ጠበብ ያለ ቢሆንም ንጹሕና ዘመናዊ ነው ከመግቢያው በር በስተግራ ካለው የቆሻሻ ልብስ ማጠራቀሚያ ቅርጫት ካኔተራ፣ ሱሪና ጃኬት ተቀምጧል። ከሱ በላይ ሰፋና ረዘም ያለ በነጭና ሐምራዊ ቀለም የተዥጎረጎረ ፎጣ
ተንጠልጥሏል።
ካርለት የገንዳውን ውኃ ቀይራ ሰውነቷን በንጹሕ ውኃ ከተለቃለቀች በኋላ ከገንዳው ውስጥ ወጥታ በጥቁርና ነጭ ቀለም
የአጥር ሥዕል ከተሣለበት ጸጕራማ ምንጣፍ ላይ ቆመች" እርጥቡ ጸጕሯ ትከሻዋና ደረቷ ላይ ተለጥፏል" ከጸጕሯ ወደ ግንባሯ እየተንኳለለ የሚወርደው ውኃ በቅንድቧ ሥር እየሰረገ ተለቅና
ሰርጐድ ያለውን ዓይኗን ያራጥባል” በደረትና ትከሻዋ አካባቢ ቁጥር ቁጥር ያለ የውኃ እንክብል ከመታየቱም ባሻገር ከሴት ብልቷ ላይ ካለው ስስ ጸጕር ላይ ደግሞ በውርጭ ሰሞን ሳር ላይ የሚታየውን የመሰለ ትንንሽ የውኃ ነጠብጣብ ይታያል"
ካርለት ወደ መስተዋቱ ቀረብ እንዳለች ገፅታዋ ከሚያዠው መስተዋት ውስጥ ተከፋፍሎ ታያት። መስተዋቱን ተወት አድርጋ
በእጆቿ ጡቶቿን ጨበጥ ጨበጥ አደረገቻቸው" ቀኝ እጇ ቀኝ ጡቷ ላይ ሲቀር ግራ እጇ ግን ወደ ታች እየተንከላወሰ ጕዞ ጀመረ ወደ ሴት ብልቷ" እጇ የደረሰበትን በዓይኗ ተመለከተችው
ከሰፊው የመስተዋት መስኮትና ላዩ ላይ ከተንጠለጠለው ነጭና
ቡና ዓይነት መጋረጃ አልፎ አልፎ ዧ ብሎ የሚያልፍ የመኪና ድምፅ ይሰማል" ክፍሉ ውስጥ ካሉት ሁለት አልጋዎች መካከል አንድ
ኮመዲኖ አለ። ኮመዲኖው ላይ «ሶኒ» የሚል ምልክት ካለበት ሬዲዮ ካሴት ውስጥ ከዛሬ ሁለት መቶ ሃምሳ ዓመት በፊት በሞዛርት የተቀነባበረው ፒያኖ ሶናታ የሙዚቃ ስልት ድምፁን ሰለምለም
ሞቅ ሞቅ ሰለምለም...እያደረገ ይንቆረቆራል ከመስኮቱ ጠርዝ አካባቢ ሁለት ሶፋና አንድ ጠረጴዛ ያለ ሲሆን ጠረጴዛው ላይ ከግማሽ
በላይ የተጠጣለት የማር አረቄ ይታያል"
ስቲቭ ማርቲን የአደረው «የዞረ ድምር» ዓይኖቹን ከርቸም ያለ እንቅልፍ አጋድሞታል በአዲስ አበባው ሒልተን ሆቴል
በተዘጋጀው የቡፌ ግብዣ ላይ ሦስት ወንበር እንዲያዝላቸው በማዘዝ ሁለቱ የፍቅር ጓደኛሞች ከከሎ ሆራ ጋር በመሆን ምሽቱን ከምግብ ጕዝጓዙ በኋላ መጎንጨቱንና በአፍሪቃውያን ሙዚቃ መውረግረጉን
እስከ እኩለ ሌሊት ሲያስኬዱት ቆይተው ነው ሁለቱ ፍቅረኛሞችና
ከሎ ሆራ «መሥመርህን ለይ» የተባባሉት"
ካርለት እና ስቲቭ የሥራ ቦታቸው በጣም የተራራቀና
የትራንስፖርትም ችግር ያለበት በመሆኑ ተመልሶ ለመገናኘት ቢያንስ የሦስት ወር ጊዜ ያስፈልጋቸዋል" በፍቅር አባዜ ለተያዙት ለእነዚህ ወጣቶች ደግሞ ጊዜው የትየለሌ ነው ሩቅ። ስለ መለያየታቸው እንጂ ስለ መገናኘታቸው የማይተማመኑት ፍቅረኛሞች በወሲብና በፍቅር ጨዋታ ሰዓታቸውን በሚገባ ለመጠቀም በአንድ ወጥ ስሜት ጥረዋል" ድብቅነት በሌለው ንጹሕ የፍቅር ጨዋታ ልባቸውን
ስልትና ቃናው በሚጣፍጥ ቅላፄ እያስጨፈሩ ራሳቸውን በመሆን በፍቅር ባሕር ከመዋኘት አልፈው ዘቅጠውበት አድረዋል።
ካርለት እንደምንም በድኗን ከስቲቭ እቅፍ መንጭቃ ተነሥታ ወደ ባኞ ክፍሉ በመሄድ ገላዋን ተጣጥባ ስትጨርስና በፎጣ ገላዋን
ስታደራርቅ ከስቲቭ ረዘም ላለ ጊዜ የመለየቷን፣ የፍቅርና ወሲብ ጥመኛ የመሆኗን ትርዒት በእዝነ ልቦናዋ ስትቃኝ ፍርሃትና ጭንቀት መንፈሷን ሰንገው ያዙት ተፈጥሯዊ ስሜቷ መኪና አይቶ እንደማያውቅ ፈረስ አእምሮዋን ጥሎ በረገገባት"
አንገቷን ዘንበል በማድረግ መጀመሪያ ጡቶቿን ከዚያም
እምብርቷንና ሰርጓዳ ወገቧን፣ ለስላሳ ጭኖቿን ስትመለከት ስሜቷን
በአእምሮዋ ለመቆጣጠር ተሳናት" ካርለት ስሜቷን ልትጫነው ስላልፈለገች በግዴለሽነት የመታጠቢያ ከፍሉን በር በርግዳ ስትወጣ ስቲቭ ቀኝ እግሩን አጠፍ አድርጎ ጭኖቹን በመበርገድ ተንጋሎ ተኝቷል።
ካርለት ስቲቭን ስታየው የሆነ ስሜት በመላ አካሏ ቅጽበታዊ መተረማመስ ፈጠረና ፍቅር አመንጭ ሕዋሳቶቿ ተከፋፍተው ወደ ፊት ገፈተሯት አእምሮዋም በስቲቭ አካል ላይ ቀስቱን ደገነ የልግጠም፣ ይውጋኝ ፍልሚያ። «ግንኮ የስቲቭ ስሜት እንደኔ ላይሆን ይችላል? ስሜቴን መቆጣጠር መቻል አለብኝ" ሊደከመውም እኮ ይችላል!» ብላ አሰበች" ታስብ እንጂ መንቀሳቀሷን አላቆመችም የሚገፋፋት ስሜት ወደፊት አዳፋት ተጠጋችው» ካርለት ያሰቡትን ለማድረግ መወሰን የሚሳንበት ወቅት መሆኑ ገብቷታል"
«ስቲቭ» አለች የእጅ ጣቶቿን ወደ ቡናማው ጸጕሩ እየሰገሰገች።
ቦንብ ቢፈነዳ እንኳን የሚነቃ የማይስለው ፍቅረኛዋ የእሷን ውብ ድምፅ ሰምቶ ዓይኖቹን ሲገልጥ የሚወደው ምስል እርቃነ ሥጋውን ከአጠገቡ ቆሞ ሲያይ፣ «ኦ...» ብሎ ዓይኖቹን ገለጠ።
«ፍቅር የሚጣፍጠው ሲልሱት ሳይሆን ሲግጡት፣ ኩርሽምሽም አድርገው ሲውጡት፣ ከአካል ጋር ሲዋሐድ፣ የተፈጥሮ ቦታውን
ሲይዝ፣ ደባቂና ተደባቂ ሲሆን እንጂ በቃላት ድርደራ አይደለም»ብላ የምታምነው ካርለት ለስቲቭ፣ «ና» የሚል ምልክት በእጇ አሳየችው ያ እጇ ሁሌም ከሚያስደስተው አካሏና ውስጣዊ እሷነቷ
እንደሚያደርሰው ያውቃልና ተከተለው።
በጣም ደክሞታል፤ ከካርለት እጆችና የፈገግታ ኃይል ግን ራሱን ሊለይ አልተቻለውም። ስለዚህ ወደ ተጠራበት አቅጣጫ ተጓዘ ጒዞው ራቀበት ከተጠራበት አካል ቶሎ ደርሶ ለመደሰት በጣም ጓጕቷል ካርለት ባኞ ቤት ውስጥ እንደገቡ ገፍትራ ለብ ካለው ውኃ
ውስጥ ከተተችው ሣቀ ሣቀች ሁለመናቸው ተሣሣቀ
ጭኖቿን ተመርኵዞ አንጋጦ ሲያይ የገነትን በር ያየ መሰለው ታዲያ የዚያን ውብ ስፍራ በር ከፍቶ የማይገባ ማን አለ? በየጅማቱ ሥር ተበታትኖ የነበረው ኃይል ዘቅዝቆ ወደ ብልቱ ሲንዶለዶል
ተሰማው" ያ የተበታተነ ኃይል እንኳን የተፈቀደለትን፣ ሌላ ጠንካራ በር እንኳ ጥሶ የሚያስገባ ኃይል እንዳለው አመነ።
«እወድሃለሁI ፍቅርህን አልጠግብምI ስግብግብ ነኝ እንድትለቀኝ አልፈልግም...» የሚል ድምፅ የሰማ መሰለው
የቃላት ምልልስ ወቅቱ አለመሆኑን በመረዳቱ ግን እግሮቿን እየዳሰሰ
ተነሣ ሁለቱ አካሎች ተዋሐዱ ፍጡር ካለ ክንፍ ወደሚንሳፈፍበት ወደ ሰማየ ሰማያት ተነጥቆ የገነትን ውበት ወደሚጎበኝበት ማራኪ መዓዛ ውብና እንከን የለሽ ተፈጥሮ ወደሚታይበት፣
እውነተኛ የፍቅርና የደስታ ዜማ ወደሚዜምበት ዓለም ተያይዘው ነጐዱI በሩ ተከፍቶ ተዘጋ።
።።።።።።።።።።።
ካርለት አልፈርድ በኦhስፎርድ ዩኒቨርሲቲ በሶስዮሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪዋን ካገኘች በኋላ በዩኒቨርሲቲው የአንትሮፖሎጂ
ዲፓርትመንት አባል በመሆን በወቅቱ ታዋቂ በነበሩት አንትሮ ፖሎጂስቶች የተዘጋጁትን ጽሑፎችና ዲስኩሮች ተከታትላለች።
ከአሥራ አምስተኛው ክፍለ ዘመን በተለይም ሳይንስና ቴክኖሎጂ ከፍተኛ እመርታን ካሳየበት ከዛሬ መቶ ሃምሳ ዓመት ወዲህ እየተዋጡ
የመጡት ቅርሶች፣ የተናቁት ባህሎችና ለከፍተኛ ውጤት ሊያበቁ የሚችሉት የአርኪዮሎጂና የሌሎችም ጥናቶች የምሁራኑን አእምሮ ይበልጥ በመሳባቸው እንደ ጀርመን፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ አሜሪካና ጃፓን የመሳሰሉት ምሁራን ትኵረት እንደ ሰጡት እንግሊዛውያንም ምሁራንም በመስኩ እጅግ ተስበው ነበር"
#ኢቫንጋዲ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ከፍቅረ_ማርቆስ_ደስታ
...የልጃገረድ ጡት የመሰለው የሐመር ተራራ አፈዘዘው እና! ያን ማራኪ ተራራ በአይኑ ጠባው... በህሊና አኘከው... ጳ...
እኝ... ጳ... እያደረገ አጣጣመው።
hቡስካ ተራራ ላይ ሆኖ የሐመርን ምድርና ቀዬ ከአድማስ ወዲህ የአስሌንና የቡሜን ተራራ በየኮረብታው ላይ የሚታዩትን የሐመር መኖሪያ ቀዬዎች እየተጠማዘዘ ከቡስካ ተራራ ስር ጀምሮ ቁልቁል ወደ ኦሞ ወንዝ የሚጓዘውን የከስኬን ወንዝ... በአረንጓዴ
ልምላሜ የተዋበውን የሐመርን ጫካ ሲቃኝ የከብቶችን ግሣት
ሲያዳምጥ ስሜቱ ዋለለ፡፡
ደልቲ ውስጡ እንደዚያ በደስታ ቢተራመስም ውጫዊ እርጋታው ያው እንደወትሮው ነው:: ዝም! ጅንን፡
አካባቢው በአዕዋፍ ድምፅ በሽምልማል ንፋስ ሽውሽውታ ከዛፍ እየተንጨዋለሉ በሚቦርቁት ጉሬዛና ጦጣዎች... ደምቋልዘ
ደልቲ ገልዲ ዝግባ ጥድ ግራር ካስዋበው የቡስካ ተራራ ላይ ሆኖ የአባቱን ምድር የሐመር ውብ ተፈጥሮ ሲቃኝ ቆይቶ
ከቆመበት ቦታ በስተግራ በኩል ካለችው ውብ የግራር ዛፍ ስር ሄዶ
በርኮታው ላይ ቁጭ አለ፡፡
ገሃዱ ዓለም ላይ ዋና ሥራ ጉዞ ፍቅር ጥላቻ... ይሆንና
በህሊና ቀረጢት ደግሞ ትዝታ ይከማቻል፡ ህልም ትዝታ...ማንም ከዚ ከስተት ሊያመልጥ አይችልም:: በገሃዱ የፈፀመውን
በትዝታ ምስል ያየዋል ከዚያ ይፍነከነካል ወይ ይቆዝማል! ይቅበጠበጣል ወይ ይሽማቀቃል! አልያም ይስቃል ወይ ያነባል...
ትዝታ! የተዳፈነውን እውነት እየጫረ ስሜትን ይለዋውጣል…
ደልቲም እንዲያ ከተዋበው ሥፍራ ሆኖ ዛሬን ከዛሬ ተቋድሶ ትናንትን አለማት ህልሟ ትናንት ደግሞ የትናንት ግሣንግሷን
ይዛለት ከፊት ለፊቱ ተደቀነች፡ ጨዋታ ጭፈራ ጀግንነት ፍቅር...
አንዱ በሌላው ላይ እየተነባበረ ታየው፡፡ ገሃዱን ዓለም ከምናባዊ ትውስታው ጋር አንዳንዴ እየተጋጨ ሌላ ጊዜ እየተዋሃደ ተመለከተው የህይወት ኡደት የተፈጥሮ ባህሪ አንዱ ሌላውን እየተካ ብቅ ጥልቅ እያለ ሲያልፍ ህሊናው የትናንት ትዝታን ወደኋላ
ሲያነጠጥን ለማየት ተከተለው፡
ጦጣና ጉሬዛዎች ከዛፍ ዛፍ እየዘለሉ ሲቦርቁ አዕዋፍ ሽቅብ እየጓኑ ቁልቁል ሲወረወሩ... የደልቲ የቦዙ አይኖች የሚያዩት
ትናንትን ነው:: የትናንት ትዝታ ከሁሉም ገዝፎ በህሊናው ተንሰራፍቷል።
በዚህ የትዝታ ማጥ እንደተዘፈቀ የቦዙ አይኖቹ እንግዳ ነገር ተመለከተ
አይኑ የሚንቦገቦግ ቀንዱ የሾለ ሰውነቱ
የሚያንፀባርቅ... ግን የደነበረ አውሬ ሰውነቱ የሚንቀጠቀጥ መሸሽ
ደግሞ ያቃተው አውሬ::
ደልቲ ከትዝታ ማጡ ያለ የሌለ ሃይሉን አስተባብሮ
በመውጣት የያዘውን ክላሽንኮቭ በአውሬው ግንባር ላይ አነጣጥሮ
አመልካች ጣቱን ቃታውን ከመሳቧ በፊት ስሜቱ ሲጣራ ወስፋቱ ሲጮህ ሰማው፡፡ የተጠበሰ ስጋ ወጠሌ ጥብስ ትዝ አለው ጎመጀ።የራበው ሰው የሚበላ ሲመጣ አይገፋም፡ ያውም ካውሬም የድኩላ
ምራቁ በአፉ ሞላ፡፡
ድኩላውን ከማሰናበቱ በፊት በመሣሪያው የማነጣጠሪያ
ለመጨረሻ ጊዜ ተመለከተው። ተሸብሯል! ፍርሃትም ያንዘፈዝፈዋል! “ለማምለጥ መሞከር ሲገባው ለምን ተገትሮ ቀረ?
አይኖቹስ ለምን ይማፀኑኛል?..” አለ በማይሰማ ድምፅ
ደልቲ ግራ ገባው፡፡ ቀጭኔ ጎሽ አንበሳ... ሲገል
እየተሯሯጠ አንዱ ለማምለጥ ሌላው ለማስቀረት እየተጣጣረ...
እየወደቀ.. እየተነሳ... ነበር: ዱኩላው ግን አልተንቀሳቀሰምI
አልሮጠም ታዲያ ደልቲ እንዴት ደንግጦ የቆመ እንስሳ ይገላል!
እንዴትስ ለሆዱ ብሎ ተሸብሮ ከፊት ለፊቱ እንደ በግ ቆሞ የሚማፀነውን አውሬ ገድሎ የአባቱን የጀግንነት ባህልና ታሪኩን
ያበላሻል።
ዘገነነው! የራሱ የሆኑት ፍየሉች በጎችና, ከብቶች
ታሰቡት። የሥጋ አምሮት የአባት ባህል... እስሜትና እህሊና ትግል ውስጥ ከተቱት። ስሜቱ በሰውና ጥብስ ብላ አለው: ሀሊናው
“ፈርቶ ደንብሮ ጉያ ውስጥ የገባን አውሬ ተኩሶ መግደል የጀግና ሞያ አይደለም። የመልካም ስም የደግነት ሥራ ጠላቱ ከርስ ነው። ሆዳምነት! እና ተወው" አለው።
ደልቲ ይህን እያስበ ዓይኖቹን ከድኖ ሲከፍት ደነገጠ:: ተምታታበት ደኩላው ከፊት ለፊቱ የለም በሱ ቦታ የተተካውን
ማመን አቃተው አይኖቹን ጨፍኖ እንደገና ከፈታቸው: ለውጥ የለም: ድኩላው የለም: እሱን የተካው ግን ከፊት ለፊቱ ቆሟል።
ምን ጉድ ነው!" ደልቲ ተሸበረ። የሚያየውን ማመን
ተሳነው። አይኖቹን ደጋግሞ እየከደነ ከፈታቸው: አዎ! ቅዠት አይደለም እውነት ነው ከፊት ለፊቱ የቆመው ሰው ነው ልጃገረድ... ያውም የደም ገንቦ ..
ድኵላ. ልጃገረድ… ድኩላ ልጃገረድ… ህሊናው እውነቱን ለማጣራት ሞከረ።
"ለምን መጣች? ምን ጉዳይ ይኖራት ይሆን ድኩላውስ
ለምን ቆመ? ለምን ደነገጠ? የትስ ሄደ ? ለምን በሱ ቦታ እሷ ተተካች..." ራሱን ለማሳመን ማጠፊው አጠረበት።
ልጃገረዷን የደም ገንቦዋን አውቋታል: የወሮ መንደር
ቆንጆ ናት ግን እሷ ስለመሆኗ ማን ማረጋገጫ ይስጠው: በህሊናው
መልስ አልባ ጥያቄዎች ተደረደሩ'
“ይእ! ከመሞት እንደሁ የሚያመልጥ የለ። ነገ ወይንም ተዚያ በኋላ በወባ ሞተች... የከስኬ ውሃ በላት… ከብት ወግቷት
ሞተች... ከምባል ደልቲ ገደላት I አፍቅራው ሄዳ ፍቅሯን ሳይረዳ
ጭንቀቷን ሳይካፈላት ራቧን ሳይራብ ሙቀቷን ሳይጋራት...ጀግናው ገደላት ቢባል ምናለ!" ልጃገረዷ ከቆመችበት ሳትንቀሳቀስ
አጉተመተመች።
እሏ ያስደነበረችው ድኩላ እሷን ፈርቶ ሮጦ ደልቲን ሲያይ ከፊት ለፊቱ ቆመ: እሷም የስንት ጎረምሳ ልብ ተነጥፎላት እየረጋገጠች አልፋ በፍቅር ልቡ ርሷል ለተባለው ጀግና ፍቅሯን
ልታበረከትለት ከደስታ ፈጣሪ ደረቱ ላይ ለመጋደም ተራራውን ወጥታ ከፊት ለፊቱ ተገተረች።
“ ደልቲ ድኩላውን ለምን ሳይገለው ቀረ? የቆመ
የተሽበረ አልገልም ብሎ እንጂ ከሰማይ ወፍ የሚያወርድ ጀግና ነው፡፡
ይእ እንዲህ ነው እንጂ ጎበዝ! ምግባሩን ለአባቱ ለባንኪሞሮ ትዕዛዝ
ያስገዛ ለሆዱ ያላደረ... ለዚህ ጀግና ፍቅር ተራራ ቢወጡ እንደ ቅንቡርስ መሬት ለመሬት ቢልወሰወሱ እንደ ኩይሳ ከፊት ለፊቱ
ተገትረው ቢኖሩ ነፍስና ስጋን ቢሰጡት ምን ይቆረቁራል
“አይ እርጋታ! ደሞ ዛሬ እንደ አንበሳ ግርማ ሞገሱ እንዴት ያምራል? እውነት ከእሱ እቅፍ ገብታ ዓለሟን ያየች ሴት ጨረቃና
ከዋክብት በሌሉበት ድቅድቅ ጨለማ ብትጓዝ ትደናቀፍ ይሆን!"ፍቅሩ ውስጧን እያመሳት ቀባጠረች
ደልቲ ከንፈሯ ሲንቀላቀስ አይቷል። የምትለውን ግን
አልሰማም፡ ልጃገረዷ አንገቷ ላይ ከደረደረቻቸው ጨሌዎች ሦስቱን
አወጣች፡፡ ትንባሆ የያዘ ትንሽ የፍየል ቀንድ በቆዳዋ ጫፍ ቋጠረችበት ፈታች። ደልቲ በትዕግሥት ይመለከታታል፡
ልጃገረዷ አይኖችዋን ሳትሰብር በፍቅር አይን አይኑን እያየች ስትመጣ ደልቲ ትዝታው እንደአውሎ ነፋስ ወደ ኋላው ነጥቆት
ነጎደ። ወደ ትናንት ወደ ድሮ: ያኔ የትናንቱ ድሮ ጎይቲ አንተነና እሱ መጀመሪያ ከዲመካ ገበያ ተያይተው በአይን ተጠቃቅስው
በልቦናቸው ተስማምተው በፍቅር መሪነት ጫካ ገብተው ያ ያዜመችለት የወንዶች አውራ ጭን ላይ ቁጭ ብላ አእዋፍና ነፋሱ
እያጀቧት የድምጿን ቅኝት
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ከፍቅረ_ማርቆስ_ደስታ
...የልጃገረድ ጡት የመሰለው የሐመር ተራራ አፈዘዘው እና! ያን ማራኪ ተራራ በአይኑ ጠባው... በህሊና አኘከው... ጳ...
እኝ... ጳ... እያደረገ አጣጣመው።
hቡስካ ተራራ ላይ ሆኖ የሐመርን ምድርና ቀዬ ከአድማስ ወዲህ የአስሌንና የቡሜን ተራራ በየኮረብታው ላይ የሚታዩትን የሐመር መኖሪያ ቀዬዎች እየተጠማዘዘ ከቡስካ ተራራ ስር ጀምሮ ቁልቁል ወደ ኦሞ ወንዝ የሚጓዘውን የከስኬን ወንዝ... በአረንጓዴ
ልምላሜ የተዋበውን የሐመርን ጫካ ሲቃኝ የከብቶችን ግሣት
ሲያዳምጥ ስሜቱ ዋለለ፡፡
ደልቲ ውስጡ እንደዚያ በደስታ ቢተራመስም ውጫዊ እርጋታው ያው እንደወትሮው ነው:: ዝም! ጅንን፡
አካባቢው በአዕዋፍ ድምፅ በሽምልማል ንፋስ ሽውሽውታ ከዛፍ እየተንጨዋለሉ በሚቦርቁት ጉሬዛና ጦጣዎች... ደምቋልዘ
ደልቲ ገልዲ ዝግባ ጥድ ግራር ካስዋበው የቡስካ ተራራ ላይ ሆኖ የአባቱን ምድር የሐመር ውብ ተፈጥሮ ሲቃኝ ቆይቶ
ከቆመበት ቦታ በስተግራ በኩል ካለችው ውብ የግራር ዛፍ ስር ሄዶ
በርኮታው ላይ ቁጭ አለ፡፡
ገሃዱ ዓለም ላይ ዋና ሥራ ጉዞ ፍቅር ጥላቻ... ይሆንና
በህሊና ቀረጢት ደግሞ ትዝታ ይከማቻል፡ ህልም ትዝታ...ማንም ከዚ ከስተት ሊያመልጥ አይችልም:: በገሃዱ የፈፀመውን
በትዝታ ምስል ያየዋል ከዚያ ይፍነከነካል ወይ ይቆዝማል! ይቅበጠበጣል ወይ ይሽማቀቃል! አልያም ይስቃል ወይ ያነባል...
ትዝታ! የተዳፈነውን እውነት እየጫረ ስሜትን ይለዋውጣል…
ደልቲም እንዲያ ከተዋበው ሥፍራ ሆኖ ዛሬን ከዛሬ ተቋድሶ ትናንትን አለማት ህልሟ ትናንት ደግሞ የትናንት ግሣንግሷን
ይዛለት ከፊት ለፊቱ ተደቀነች፡ ጨዋታ ጭፈራ ጀግንነት ፍቅር...
አንዱ በሌላው ላይ እየተነባበረ ታየው፡፡ ገሃዱን ዓለም ከምናባዊ ትውስታው ጋር አንዳንዴ እየተጋጨ ሌላ ጊዜ እየተዋሃደ ተመለከተው የህይወት ኡደት የተፈጥሮ ባህሪ አንዱ ሌላውን እየተካ ብቅ ጥልቅ እያለ ሲያልፍ ህሊናው የትናንት ትዝታን ወደኋላ
ሲያነጠጥን ለማየት ተከተለው፡
ጦጣና ጉሬዛዎች ከዛፍ ዛፍ እየዘለሉ ሲቦርቁ አዕዋፍ ሽቅብ እየጓኑ ቁልቁል ሲወረወሩ... የደልቲ የቦዙ አይኖች የሚያዩት
ትናንትን ነው:: የትናንት ትዝታ ከሁሉም ገዝፎ በህሊናው ተንሰራፍቷል።
በዚህ የትዝታ ማጥ እንደተዘፈቀ የቦዙ አይኖቹ እንግዳ ነገር ተመለከተ
አይኑ የሚንቦገቦግ ቀንዱ የሾለ ሰውነቱ
የሚያንፀባርቅ... ግን የደነበረ አውሬ ሰውነቱ የሚንቀጠቀጥ መሸሽ
ደግሞ ያቃተው አውሬ::
ደልቲ ከትዝታ ማጡ ያለ የሌለ ሃይሉን አስተባብሮ
በመውጣት የያዘውን ክላሽንኮቭ በአውሬው ግንባር ላይ አነጣጥሮ
አመልካች ጣቱን ቃታውን ከመሳቧ በፊት ስሜቱ ሲጣራ ወስፋቱ ሲጮህ ሰማው፡፡ የተጠበሰ ስጋ ወጠሌ ጥብስ ትዝ አለው ጎመጀ።የራበው ሰው የሚበላ ሲመጣ አይገፋም፡ ያውም ካውሬም የድኩላ
ምራቁ በአፉ ሞላ፡፡
ድኩላውን ከማሰናበቱ በፊት በመሣሪያው የማነጣጠሪያ
ለመጨረሻ ጊዜ ተመለከተው። ተሸብሯል! ፍርሃትም ያንዘፈዝፈዋል! “ለማምለጥ መሞከር ሲገባው ለምን ተገትሮ ቀረ?
አይኖቹስ ለምን ይማፀኑኛል?..” አለ በማይሰማ ድምፅ
ደልቲ ግራ ገባው፡፡ ቀጭኔ ጎሽ አንበሳ... ሲገል
እየተሯሯጠ አንዱ ለማምለጥ ሌላው ለማስቀረት እየተጣጣረ...
እየወደቀ.. እየተነሳ... ነበር: ዱኩላው ግን አልተንቀሳቀሰምI
አልሮጠም ታዲያ ደልቲ እንዴት ደንግጦ የቆመ እንስሳ ይገላል!
እንዴትስ ለሆዱ ብሎ ተሸብሮ ከፊት ለፊቱ እንደ በግ ቆሞ የሚማፀነውን አውሬ ገድሎ የአባቱን የጀግንነት ባህልና ታሪኩን
ያበላሻል።
ዘገነነው! የራሱ የሆኑት ፍየሉች በጎችና, ከብቶች
ታሰቡት። የሥጋ አምሮት የአባት ባህል... እስሜትና እህሊና ትግል ውስጥ ከተቱት። ስሜቱ በሰውና ጥብስ ብላ አለው: ሀሊናው
“ፈርቶ ደንብሮ ጉያ ውስጥ የገባን አውሬ ተኩሶ መግደል የጀግና ሞያ አይደለም። የመልካም ስም የደግነት ሥራ ጠላቱ ከርስ ነው። ሆዳምነት! እና ተወው" አለው።
ደልቲ ይህን እያስበ ዓይኖቹን ከድኖ ሲከፍት ደነገጠ:: ተምታታበት ደኩላው ከፊት ለፊቱ የለም በሱ ቦታ የተተካውን
ማመን አቃተው አይኖቹን ጨፍኖ እንደገና ከፈታቸው: ለውጥ የለም: ድኩላው የለም: እሱን የተካው ግን ከፊት ለፊቱ ቆሟል።
ምን ጉድ ነው!" ደልቲ ተሸበረ። የሚያየውን ማመን
ተሳነው። አይኖቹን ደጋግሞ እየከደነ ከፈታቸው: አዎ! ቅዠት አይደለም እውነት ነው ከፊት ለፊቱ የቆመው ሰው ነው ልጃገረድ... ያውም የደም ገንቦ ..
ድኵላ. ልጃገረድ… ድኩላ ልጃገረድ… ህሊናው እውነቱን ለማጣራት ሞከረ።
"ለምን መጣች? ምን ጉዳይ ይኖራት ይሆን ድኩላውስ
ለምን ቆመ? ለምን ደነገጠ? የትስ ሄደ ? ለምን በሱ ቦታ እሷ ተተካች..." ራሱን ለማሳመን ማጠፊው አጠረበት።
ልጃገረዷን የደም ገንቦዋን አውቋታል: የወሮ መንደር
ቆንጆ ናት ግን እሷ ስለመሆኗ ማን ማረጋገጫ ይስጠው: በህሊናው
መልስ አልባ ጥያቄዎች ተደረደሩ'
“ይእ! ከመሞት እንደሁ የሚያመልጥ የለ። ነገ ወይንም ተዚያ በኋላ በወባ ሞተች... የከስኬ ውሃ በላት… ከብት ወግቷት
ሞተች... ከምባል ደልቲ ገደላት I አፍቅራው ሄዳ ፍቅሯን ሳይረዳ
ጭንቀቷን ሳይካፈላት ራቧን ሳይራብ ሙቀቷን ሳይጋራት...ጀግናው ገደላት ቢባል ምናለ!" ልጃገረዷ ከቆመችበት ሳትንቀሳቀስ
አጉተመተመች።
እሏ ያስደነበረችው ድኩላ እሷን ፈርቶ ሮጦ ደልቲን ሲያይ ከፊት ለፊቱ ቆመ: እሷም የስንት ጎረምሳ ልብ ተነጥፎላት እየረጋገጠች አልፋ በፍቅር ልቡ ርሷል ለተባለው ጀግና ፍቅሯን
ልታበረከትለት ከደስታ ፈጣሪ ደረቱ ላይ ለመጋደም ተራራውን ወጥታ ከፊት ለፊቱ ተገተረች።
“ ደልቲ ድኩላውን ለምን ሳይገለው ቀረ? የቆመ
የተሽበረ አልገልም ብሎ እንጂ ከሰማይ ወፍ የሚያወርድ ጀግና ነው፡፡
ይእ እንዲህ ነው እንጂ ጎበዝ! ምግባሩን ለአባቱ ለባንኪሞሮ ትዕዛዝ
ያስገዛ ለሆዱ ያላደረ... ለዚህ ጀግና ፍቅር ተራራ ቢወጡ እንደ ቅንቡርስ መሬት ለመሬት ቢልወሰወሱ እንደ ኩይሳ ከፊት ለፊቱ
ተገትረው ቢኖሩ ነፍስና ስጋን ቢሰጡት ምን ይቆረቁራል
“አይ እርጋታ! ደሞ ዛሬ እንደ አንበሳ ግርማ ሞገሱ እንዴት ያምራል? እውነት ከእሱ እቅፍ ገብታ ዓለሟን ያየች ሴት ጨረቃና
ከዋክብት በሌሉበት ድቅድቅ ጨለማ ብትጓዝ ትደናቀፍ ይሆን!"ፍቅሩ ውስጧን እያመሳት ቀባጠረች
ደልቲ ከንፈሯ ሲንቀላቀስ አይቷል። የምትለውን ግን
አልሰማም፡ ልጃገረዷ አንገቷ ላይ ከደረደረቻቸው ጨሌዎች ሦስቱን
አወጣች፡፡ ትንባሆ የያዘ ትንሽ የፍየል ቀንድ በቆዳዋ ጫፍ ቋጠረችበት ፈታች። ደልቲ በትዕግሥት ይመለከታታል፡
ልጃገረዷ አይኖችዋን ሳትሰብር በፍቅር አይን አይኑን እያየች ስትመጣ ደልቲ ትዝታው እንደአውሎ ነፋስ ወደ ኋላው ነጥቆት
ነጎደ። ወደ ትናንት ወደ ድሮ: ያኔ የትናንቱ ድሮ ጎይቲ አንተነና እሱ መጀመሪያ ከዲመካ ገበያ ተያይተው በአይን ተጠቃቅስው
በልቦናቸው ተስማምተው በፍቅር መሪነት ጫካ ገብተው ያ ያዜመችለት የወንዶች አውራ ጭን ላይ ቁጭ ብላ አእዋፍና ነፋሱ
እያጀቧት የድምጿን ቅኝት
#እህቴ_በባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ፡፡
:
:
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
///
ይሄን ታሪክ እንደባዬግራፊ ውሰዱት፡፡ በነገራችን ላይ ባዬግራፊ ማንበብ ደስ ይለኛል፡፡ግለ-ታሪክ በጥልቅ ሳንሱር የተደረገ፤ የተስተካከለ እና የተሞረደ የግለሰብ ፍፅማዊ ታሪክ ነው ብዬ አምናለሁ ፡፡
ግለ-ታሪክ በተለየ መለኩ ታዳጊዎችን ለመቅረፅና ሞዴል ኖሯቸው የወደፊቱን ህይወታቸውን መስመር እንዲያሲዙትና ጉዞቸውን ከመዝረክረክ፤ እራሳቸውንም ካላአስፈላጊ ውጤት አልባ መስዋዕትነት ለመታደግ ጥረት እንዲያደርጉ ያግዛቸዋል የሚል እምነት አለኝ፡፡ግን ያው ሄዶ ሄዶ ህይወታቸው መዝረክረኩ፤ በየሂደቱም ለማይረቡ ነገሮች መሰዋዕትነት መክፈላቸው የማይቀርላቸው የህይወት ዕዳ ነው፡፡ ቢሆንም ጥረታቸው የመዝረክረክ መጠኑ ላይ ልዩነት ያመጣል፡፡
ሌላው አዎ ግለ-ታሪክ ግለሰቦችን ብራንድና፤ ሪብራንድ የማድረጊያ ውጤታማ ዘዴ ነው፡፡ የማይሰበረው፤ሰውዬው፤የታፋኙ ማስታወሻ፤የበጋው መብረቅ፤ የህይወቴ ጉዞና የፖለቲካ ህይወቴ ፤የመንግስቱ ትዝታዎች ፤የመለስ ዜናዊ የህይወትና ትግል ታሪክ ፤ዳኛው ማን ነው?፤ ማማ በሰማይ ወዘተ…..
ቢሆንም ይሄን የእኔ ታሪክ ከእነዚህ ከላይ ከዘረዘርኳቸው ግለ-ታሪኮች የሚለየው ድንግል በመሆኑ ብቻ ነው፡፡ድንግል ግለ-ታሪክ ግን ምን አይነት ነው? ፡፡ለማለት የፈለኩት ስለባለታሪኩ ከዚህ በፊት በየትኛውም የመገናኛ ዘዴ ፤በመፅሀፍ፤ በሬዲዬ ሆነ በጋዜጣ አልሰማችሁም ፤አላነበባችሁም ማለቴ ነው፡፡
ከእኔና በዙሪያዬ ካሉ ጥቂት ሰዎች በስተቀር ማንም የማያውቀኝ ተራ ግለሰብ ነኝ፡፡ያው አናንተም እንደእኔ ተራ ከሆናችሁ ከላይ ከዘረዘርኳቸው ግለ-ታሪኮች ይልቅ የሚመጥናችሁም የሚያስተምራችሁም ይህ የእኔ የተራው ሰው ተራ ታሪክ ነው፡፡ምክንያቱም እኔ ራሴን ብራንድም፤ ሪብራንድም የማድረግ ዓላማ የለኝም፤ምን ሊረባኝ..?እኔ መተንፈስ ብቻ ነው የምፈልገው፤ እናንተም አድማጭ እንድትሆኑኝ ብቻ ነው የምጠይቀው…በቃ ይሄው ነው፡፡
ከደብረብርሀን ወደአለማያ ዩኒቨርሲቲ ..ከአለማያ ደግሞ ወደአዲስ አበባ ከገባሁ ሁለት አመት ሆነኝ። የተመረቅኩት በእፅዋት ሳይንስ ሲሆን ስራ ፍለጋ ከአንድ አመት በላይ የኳተንኩት ግን አዲስአበባ ነው። እርግጥ ወደ እድገት ከተማዬ ደብረብርሀን ተመልሼ ቢሆን ኖሮ በቀላሉ በሁለት እና ሶስት ወር ውስጥ በተማርኩበት ትምህርት የሚገባኝን ወይንም ደግሞ ለጊዜውም ቢሆን የሚያኖረኝን ስራ አገኝ እንደነበረ እርግጠኛ ነኝ፤ግን እኔ ያንን ማድረግ አልቻልኩም… አልችልምም።
ለጊዜው ሰው እንደጉንዳን በሚርመሰመስባት ፤ የህንፃ ጫካ የተጥለቀለቀባት አዲስአበባ ምርጫዬ ሆናለች? ለምን? እራሴን ልደብቅባት፡፡ለምን ?ከሚያውቁኝ ዘመድ ወዳጅ አብሮ አደጎቼ መሠወር የምችልባት አስተማማኝ ዋሻ አድርጌ ስለወሰድኳት።ለምን ?ባላድግባትም እትብቴ የተቀበረባት የትውልድ ከተማዬ ስለሆነች፤ ስለምወዳት፡፡የእኔ አዱ ገነት፤የእኔ ሸገር፡፡
እውነት እውነቱን እንነጋገር ከተባለ በዚህ ዘመን በኢትዬጵያ ዘመድ ወይም ወገን የምትለው ሰው በዙሪያህ ከሌለ ከዛም አለፍ ብሎ ባለጎሳና ባለ ብሄር ካልሆንክ መኖር የምትችለበት ቦታ እየጠፋ ነው…፡፡እንደእኔ ነጠላና መለመለውን ያለ ግለሰብማ ከሸገር ውጭ ለመኖር መወሰን አይደለም ማሰብ እራሱ አደጋ ነው፡፡በዚህ ምክንያትም ይመስለኛል ሰዉ ከአራቱም አቅጣጫ በየምክንያቱ ጓዜን ማቄን ሳይል መጥቶ እየተጠቀጠቀባት ይሄው አሁን ሞልታ የሰውን ልጅ እንደ ውሻ ቡችሎች በየጎዳናው እና ስርቻው እያዝረከረከች ያለችው፡
ያው እንደነገርኳችሁ ብቸኛ ነኝ፡፡ ዋናዎቹ ቤተሠቦቼ ማለት እናትና አባቴ በህይወት የሉም።ልጅ ሆኜ ነው በድንገተኛ አደጋ ተያይዘው የሞቱት ።እህትና ወንድምም በፊቱንም የለኝም፡፡ያሳደገችኝ የእናቴ ታናሽ እህት አክስቴ ነች። አክስቴ ከእኔ ውጭ የራሷ ሶስት ልጆች አሏት ፡፡ሶስት ሴቶች እኔ አራተኛ ልጅ ነኝ።ምን አልባት ብቸኛ ወንድ ልጅ ስለሆንኩ ወይንም የሙት ልጅ ስለሆንኩ አላውቅም ልክ እንደ ስለት ልጅ በልዩ በእንክብካቤና በሀዘኔታ ነው ያደኩት።
አሁን ግን አድጌ ዩኒቨርሲቲ ገብቼ ከተመረቅኩ በኃላ ከዘመዶቼ በመቆራረጤ አየር ላይ ቀርቼያለሁ፤ወደዛ ቤተሠብ ፊቴን ማዞር የማልችልበት ሁኔታ ውስጥ ከገባው አመታት አልፏኛል።እንዴት? ቤተሠብን አፍርሻለሁ፡፡ እከሌ ከእከሌ ሳይባል ቤተሰቦቼ ምላቸውን የሁሉንም ልብ ሰብሬያለሁ..የዚህ ሁሉ መጥፎ ስራ ውጤት ደግሞ በድምሩ ወደራሴው ተመልሶ ሙሉውን የህይወት ተስፋዬን ደረማምሶ አፍራርሶብኝል፡፡ዓላማ ቢስ …ምንም ተስፋ የሌለው ተንቀሳቃሽ ሬሳ ሆኜያለሁ፡፡ዝርዝሩን ሌላ ጊዜ ከመነሻ ታሪኩ አንስቶ ተርክላችኋለሁ፡፡
///
እንደነገርኳችሁ እንዲህ ሆናለሁ ወይም እዚህ ቦታ ደርሳለሁ የሚል እንጥፍጣፊ ምኞትና እቅድ ውስጤ የለም…ተስፋዬ ከፈረሰ ቆይቷል.. ቢሆንም ዝም ብሎ ለመኖር ብቻ ቢሆንም እንኳን መብላት ያስፈልገኛል።ለዛውም በቀን ሁለቴ እና ሶስቴ ። እናም ያንን ለማሟላት ደግሞ በየቀኑ መስራት የግድ ይላል።አዎ ወይ መብላት ማቆም አለብኝ ወይ ደግሞ ስራ መስራትና ገንዘብ መስራት አለብኝ። ግን ምንድነው የምሰራው?ምን ችሎታ ወይም ሞያ አለኝ?ስራ ለመፈለግ ስነሳ ይሄንን ጥያቄ ነው እራሴን የጠየቅኩት፡፡
ከአለማያ ወደአዲስ አበባ እንደገባው እጄ ላይ አጠራቅሚያት የነበረችውን ጥቂት ሳንቲም እስክታልቅ ስራ በመፈግ በመኳተን አራት ድፍን ወራቶች አሳልፌያለሁ፡፡በስተመጨረሻ ተስፋ ከቆረጥኩና ኪሴ መራቆቱ እርግጥ ከሆነ በኃላ ያገኘሁትን ማንኛውንም ስራ ለመስራት ወሰንኩ፡፡ ,…ለሁለት ወራት በኮንስትራክሽን ድርጅቶች በቀን ስራ ለመስራት ሞክሬ ነበር….ግን በእውነት በጣም ወገብ ቆራጭ ብቻ ሳይሆን ተስፋ አስቆራጭ ስራ ነው የሆነብኝ…በፊቱኑም የሌለ ተስፋ ሲቆረጥ ይታያችሁ፡፡ዕድሜውን ሙሉ በቤቱ ምንም አይነት የጉልበት ስራ የመስራት ልምድ ለሌለው ሰው ይቅርና ልምድ ላለውም ጉልበተኛ አርማታ መግፋትን መሸከምን የመሰለ ሌላ ፈታኝ ስራ መኖሩን እጠራጠራለሁ…ምን አልባት የምድር ውስጥ የመአድን ቁፋሮ ሊበልጠው ይችላል፡፡ ስራው እኮ በተለይ ከሰዓት በኃላ ሲሆን ምላስ ታጥፋ ጉሮሮው ውስጥ ነው የምትወተፈው፡፡
በሁለተኛ ደረጃ ለመስራት የሞከርኩት የፓርኪንግ ስራ ነው…፡፡ከቀን ስራው ቢሻልም ገቢው ግን እዚህ ግባ የሚባል አይደለም…፡፡ቢሆንም የፓርኪንግ ስራው ወደሌላ ስራ መሸጋገሪያ ድልድይ ሆነኝ….፡፡የፓርኪንግ ስራ የምሰራበት ቦታ በሁለት ቀንም ሆነ በሶስት ቀን እየመጣ ከሚጠቀም ሰው ጋር ቀስ በቀስ ተግባባን፡፡እንዲሁ ያለምክንያት ሲመጣ ደስ ይለኛል....፡፡ከሌላው የተለየ ፈገግታ እና መሽቆጥቆጥ አስተናግደዋለሁ..፡፡እሱም ቲፕ አስጨብጦኝ ይሄዳል፤ሳይመጣ አራት አምስት ቀን ካሳለፈ ቅር ይለኛል፤ለቲፑ አይደለም…እንዲሁ ለመልካምነቱ…፡፡
አንድ ቀን ታዲያ እንደወትሮ መጥቶ ፓርኪንግ ተጠቀሞ ሊሄድ ሂስብ እየተቀባበልን ሳለ ድንገት ወሬ ጀመርን፡፡
‹‹እዬብ እንዴት ነው ስራ?››
‹‹ጋሼ ሰሎሞን ሰሪው ነው እንጂ ስራ ምን ይሆናል ብለህ ነው?››አልኩት(ይህቺን ንግግር ከሆነ ጓደኛዬ ነው የሰማሁት)
:
:
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
///
ይሄን ታሪክ እንደባዬግራፊ ውሰዱት፡፡ በነገራችን ላይ ባዬግራፊ ማንበብ ደስ ይለኛል፡፡ግለ-ታሪክ በጥልቅ ሳንሱር የተደረገ፤ የተስተካከለ እና የተሞረደ የግለሰብ ፍፅማዊ ታሪክ ነው ብዬ አምናለሁ ፡፡
ግለ-ታሪክ በተለየ መለኩ ታዳጊዎችን ለመቅረፅና ሞዴል ኖሯቸው የወደፊቱን ህይወታቸውን መስመር እንዲያሲዙትና ጉዞቸውን ከመዝረክረክ፤ እራሳቸውንም ካላአስፈላጊ ውጤት አልባ መስዋዕትነት ለመታደግ ጥረት እንዲያደርጉ ያግዛቸዋል የሚል እምነት አለኝ፡፡ግን ያው ሄዶ ሄዶ ህይወታቸው መዝረክረኩ፤ በየሂደቱም ለማይረቡ ነገሮች መሰዋዕትነት መክፈላቸው የማይቀርላቸው የህይወት ዕዳ ነው፡፡ ቢሆንም ጥረታቸው የመዝረክረክ መጠኑ ላይ ልዩነት ያመጣል፡፡
ሌላው አዎ ግለ-ታሪክ ግለሰቦችን ብራንድና፤ ሪብራንድ የማድረጊያ ውጤታማ ዘዴ ነው፡፡ የማይሰበረው፤ሰውዬው፤የታፋኙ ማስታወሻ፤የበጋው መብረቅ፤ የህይወቴ ጉዞና የፖለቲካ ህይወቴ ፤የመንግስቱ ትዝታዎች ፤የመለስ ዜናዊ የህይወትና ትግል ታሪክ ፤ዳኛው ማን ነው?፤ ማማ በሰማይ ወዘተ…..
ቢሆንም ይሄን የእኔ ታሪክ ከእነዚህ ከላይ ከዘረዘርኳቸው ግለ-ታሪኮች የሚለየው ድንግል በመሆኑ ብቻ ነው፡፡ድንግል ግለ-ታሪክ ግን ምን አይነት ነው? ፡፡ለማለት የፈለኩት ስለባለታሪኩ ከዚህ በፊት በየትኛውም የመገናኛ ዘዴ ፤በመፅሀፍ፤ በሬዲዬ ሆነ በጋዜጣ አልሰማችሁም ፤አላነበባችሁም ማለቴ ነው፡፡
ከእኔና በዙሪያዬ ካሉ ጥቂት ሰዎች በስተቀር ማንም የማያውቀኝ ተራ ግለሰብ ነኝ፡፡ያው አናንተም እንደእኔ ተራ ከሆናችሁ ከላይ ከዘረዘርኳቸው ግለ-ታሪኮች ይልቅ የሚመጥናችሁም የሚያስተምራችሁም ይህ የእኔ የተራው ሰው ተራ ታሪክ ነው፡፡ምክንያቱም እኔ ራሴን ብራንድም፤ ሪብራንድም የማድረግ ዓላማ የለኝም፤ምን ሊረባኝ..?እኔ መተንፈስ ብቻ ነው የምፈልገው፤ እናንተም አድማጭ እንድትሆኑኝ ብቻ ነው የምጠይቀው…በቃ ይሄው ነው፡፡
ከደብረብርሀን ወደአለማያ ዩኒቨርሲቲ ..ከአለማያ ደግሞ ወደአዲስ አበባ ከገባሁ ሁለት አመት ሆነኝ። የተመረቅኩት በእፅዋት ሳይንስ ሲሆን ስራ ፍለጋ ከአንድ አመት በላይ የኳተንኩት ግን አዲስአበባ ነው። እርግጥ ወደ እድገት ከተማዬ ደብረብርሀን ተመልሼ ቢሆን ኖሮ በቀላሉ በሁለት እና ሶስት ወር ውስጥ በተማርኩበት ትምህርት የሚገባኝን ወይንም ደግሞ ለጊዜውም ቢሆን የሚያኖረኝን ስራ አገኝ እንደነበረ እርግጠኛ ነኝ፤ግን እኔ ያንን ማድረግ አልቻልኩም… አልችልምም።
ለጊዜው ሰው እንደጉንዳን በሚርመሰመስባት ፤ የህንፃ ጫካ የተጥለቀለቀባት አዲስአበባ ምርጫዬ ሆናለች? ለምን? እራሴን ልደብቅባት፡፡ለምን ?ከሚያውቁኝ ዘመድ ወዳጅ አብሮ አደጎቼ መሠወር የምችልባት አስተማማኝ ዋሻ አድርጌ ስለወሰድኳት።ለምን ?ባላድግባትም እትብቴ የተቀበረባት የትውልድ ከተማዬ ስለሆነች፤ ስለምወዳት፡፡የእኔ አዱ ገነት፤የእኔ ሸገር፡፡
እውነት እውነቱን እንነጋገር ከተባለ በዚህ ዘመን በኢትዬጵያ ዘመድ ወይም ወገን የምትለው ሰው በዙሪያህ ከሌለ ከዛም አለፍ ብሎ ባለጎሳና ባለ ብሄር ካልሆንክ መኖር የምትችለበት ቦታ እየጠፋ ነው…፡፡እንደእኔ ነጠላና መለመለውን ያለ ግለሰብማ ከሸገር ውጭ ለመኖር መወሰን አይደለም ማሰብ እራሱ አደጋ ነው፡፡በዚህ ምክንያትም ይመስለኛል ሰዉ ከአራቱም አቅጣጫ በየምክንያቱ ጓዜን ማቄን ሳይል መጥቶ እየተጠቀጠቀባት ይሄው አሁን ሞልታ የሰውን ልጅ እንደ ውሻ ቡችሎች በየጎዳናው እና ስርቻው እያዝረከረከች ያለችው፡
ያው እንደነገርኳችሁ ብቸኛ ነኝ፡፡ ዋናዎቹ ቤተሠቦቼ ማለት እናትና አባቴ በህይወት የሉም።ልጅ ሆኜ ነው በድንገተኛ አደጋ ተያይዘው የሞቱት ።እህትና ወንድምም በፊቱንም የለኝም፡፡ያሳደገችኝ የእናቴ ታናሽ እህት አክስቴ ነች። አክስቴ ከእኔ ውጭ የራሷ ሶስት ልጆች አሏት ፡፡ሶስት ሴቶች እኔ አራተኛ ልጅ ነኝ።ምን አልባት ብቸኛ ወንድ ልጅ ስለሆንኩ ወይንም የሙት ልጅ ስለሆንኩ አላውቅም ልክ እንደ ስለት ልጅ በልዩ በእንክብካቤና በሀዘኔታ ነው ያደኩት።
አሁን ግን አድጌ ዩኒቨርሲቲ ገብቼ ከተመረቅኩ በኃላ ከዘመዶቼ በመቆራረጤ አየር ላይ ቀርቼያለሁ፤ወደዛ ቤተሠብ ፊቴን ማዞር የማልችልበት ሁኔታ ውስጥ ከገባው አመታት አልፏኛል።እንዴት? ቤተሠብን አፍርሻለሁ፡፡ እከሌ ከእከሌ ሳይባል ቤተሰቦቼ ምላቸውን የሁሉንም ልብ ሰብሬያለሁ..የዚህ ሁሉ መጥፎ ስራ ውጤት ደግሞ በድምሩ ወደራሴው ተመልሶ ሙሉውን የህይወት ተስፋዬን ደረማምሶ አፍራርሶብኝል፡፡ዓላማ ቢስ …ምንም ተስፋ የሌለው ተንቀሳቃሽ ሬሳ ሆኜያለሁ፡፡ዝርዝሩን ሌላ ጊዜ ከመነሻ ታሪኩ አንስቶ ተርክላችኋለሁ፡፡
///
እንደነገርኳችሁ እንዲህ ሆናለሁ ወይም እዚህ ቦታ ደርሳለሁ የሚል እንጥፍጣፊ ምኞትና እቅድ ውስጤ የለም…ተስፋዬ ከፈረሰ ቆይቷል.. ቢሆንም ዝም ብሎ ለመኖር ብቻ ቢሆንም እንኳን መብላት ያስፈልገኛል።ለዛውም በቀን ሁለቴ እና ሶስቴ ። እናም ያንን ለማሟላት ደግሞ በየቀኑ መስራት የግድ ይላል።አዎ ወይ መብላት ማቆም አለብኝ ወይ ደግሞ ስራ መስራትና ገንዘብ መስራት አለብኝ። ግን ምንድነው የምሰራው?ምን ችሎታ ወይም ሞያ አለኝ?ስራ ለመፈለግ ስነሳ ይሄንን ጥያቄ ነው እራሴን የጠየቅኩት፡፡
ከአለማያ ወደአዲስ አበባ እንደገባው እጄ ላይ አጠራቅሚያት የነበረችውን ጥቂት ሳንቲም እስክታልቅ ስራ በመፈግ በመኳተን አራት ድፍን ወራቶች አሳልፌያለሁ፡፡በስተመጨረሻ ተስፋ ከቆረጥኩና ኪሴ መራቆቱ እርግጥ ከሆነ በኃላ ያገኘሁትን ማንኛውንም ስራ ለመስራት ወሰንኩ፡፡ ,…ለሁለት ወራት በኮንስትራክሽን ድርጅቶች በቀን ስራ ለመስራት ሞክሬ ነበር….ግን በእውነት በጣም ወገብ ቆራጭ ብቻ ሳይሆን ተስፋ አስቆራጭ ስራ ነው የሆነብኝ…በፊቱኑም የሌለ ተስፋ ሲቆረጥ ይታያችሁ፡፡ዕድሜውን ሙሉ በቤቱ ምንም አይነት የጉልበት ስራ የመስራት ልምድ ለሌለው ሰው ይቅርና ልምድ ላለውም ጉልበተኛ አርማታ መግፋትን መሸከምን የመሰለ ሌላ ፈታኝ ስራ መኖሩን እጠራጠራለሁ…ምን አልባት የምድር ውስጥ የመአድን ቁፋሮ ሊበልጠው ይችላል፡፡ ስራው እኮ በተለይ ከሰዓት በኃላ ሲሆን ምላስ ታጥፋ ጉሮሮው ውስጥ ነው የምትወተፈው፡፡
በሁለተኛ ደረጃ ለመስራት የሞከርኩት የፓርኪንግ ስራ ነው…፡፡ከቀን ስራው ቢሻልም ገቢው ግን እዚህ ግባ የሚባል አይደለም…፡፡ቢሆንም የፓርኪንግ ስራው ወደሌላ ስራ መሸጋገሪያ ድልድይ ሆነኝ….፡፡የፓርኪንግ ስራ የምሰራበት ቦታ በሁለት ቀንም ሆነ በሶስት ቀን እየመጣ ከሚጠቀም ሰው ጋር ቀስ በቀስ ተግባባን፡፡እንዲሁ ያለምክንያት ሲመጣ ደስ ይለኛል....፡፡ከሌላው የተለየ ፈገግታ እና መሽቆጥቆጥ አስተናግደዋለሁ..፡፡እሱም ቲፕ አስጨብጦኝ ይሄዳል፤ሳይመጣ አራት አምስት ቀን ካሳለፈ ቅር ይለኛል፤ለቲፑ አይደለም…እንዲሁ ለመልካምነቱ…፡፡
አንድ ቀን ታዲያ እንደወትሮ መጥቶ ፓርኪንግ ተጠቀሞ ሊሄድ ሂስብ እየተቀባበልን ሳለ ድንገት ወሬ ጀመርን፡፡
‹‹እዬብ እንዴት ነው ስራ?››
‹‹ጋሼ ሰሎሞን ሰሪው ነው እንጂ ስራ ምን ይሆናል ብለህ ነው?››አልኩት(ይህቺን ንግግር ከሆነ ጓደኛዬ ነው የሰማሁት)
#የዘርሲዎች_ፍቅር
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ከእንቅልፉ ረፋዱ ላይ ነቃ ክፍሉ በብርሃን ተሞልቷል
እንደተጋደመ ማሰብ ጀመረ ተስፋ ያለው ነገር አልታየውም እዚች
አገር ከመኝታው ሲነቃ ፍንድቅድቅ የሚል የእናቱን ጡት የሚጠባ ህፃን ብቻ ነው" ሌላው ግን ህሊናውን እያከከ ምን ሰርቶ እንደሚበላ ያስባል፤ ምን ሰርቶ እንደሚኖር ያልማል ትንሹ በትልቁ ህሊና
ገብቶ መሞትን ይመኛል ሞት የሌለበትን አሸናፊነት ለማግኘት ይማስናል እና ከመኝታው ሲነሳ ጭንቀትንና ተስፋ መቁረጥን ያዛጋል
ምነው አገሬ ጭንጫ ምድር በሆነች ኖሮ ለፋን ለፋን
ምርት ግን ጠፋ ብለን እናመሃኝ ነበር ምነው ከርሰ-ምድሯ በደረቀ
ኖሮ ካለውሃ መቼስ ምን መስራት ይቻላል እንልም ነበር ካላት የከርሰ-ምድር ውሃ አስር ፐርሰንት እንኳ አለመጠቀሟን ባናውቅ
ምነው የሰው ኃይልስ ባልኖረ ምን ይደረግ
የአለንን ለመጠቀም
ሰው ያስፈልጋል እንልም ነበር የሰው ኃይል ባልኖረ ኖሮ ይህች አገር ግን ሁሉም አላት ልምላሜ ታሪክ ውበት እህ!.. የጭንቀታችን ምንጭ የሆነው ህምታ ከየት መጣ?" የእኛ ትውልድ የወሲብ የጦርነት የዝርፊያ ፊልም ማየት በቃው? እኮ ምን አለፋን በፊልም የሌለንን እናያለን በፊልም የማንኖረውን እንኖራለን ..." ብሎ ሲፈላሰፍ ቆይቶ
ከመኝታው አፈፍ ብሎ ተነሳና ወደ ተናኘ መኝታ ክፍል ሄደ ተናኘ በጠዋቱ የለችም እሱ ግን ወደ አልጋዋ ተጠጋና ጠርዙ ላይ ቁጭ አለ ራስጌዋ ካለችው ትንሽ ኮመዲኖ ላይ የእለት ውሎዋን የምትፅፍበትን ማስታወሻ አየው" ላንሳው አላንሳው ከህሊናው ጋር
ተሟገተ እረፍ እረፍና ተነስ! ህሊናው አዘዘው"
እንጃባህ! በልጄ …'
"ኦሆሆ! ጅል አትሁን አንተ አባት ማስታወሻ ደግሞ
ምሥጢር ተቀባይና አስቀማጭ ነው" አንተን አያውቅም ለአንተም
አይታዘዝም ጌታው እሷ ናት ገላጯ ፀሐፊዋ ልጅህ ናት
ለአንተ የሚሆነውን ከእሷ ጠይቅ ከእሷ ህሊና አንብብ
"ማንም ሰው ሊገልፀው የማይፈልግ የምሥጢር መቃብር ህሊናው ውስጥ አለ በሐዘን ብቻውን እንደ ጥጥ ተባዝቶ አስከፊ
መቃብሩን ተሸክሞ በፍርሃት እየራደ ከአፅም ጋር እየተፋጠጠ እጣ ፋንታው የሆነውን ዘግናኝ ህይወቱን የሚኖር አለ! ... የህሊና ውስጥ ሞት ሃዘንተኛ የማይጠይቅበት የመቃብር ሐውልት የማይታነፅበት
በየግላችን ያጣነውን መልካምም ሆነ መጥፎ የህይወት እጣ በሙሚ
ቀባብተን ሳይበሰብስ የምንቀብርበት ብቸኛው የመቃብር ሥፍራ
ህሊናችን ነው" ሁለተኛ የመቃብር ሥፍራ ደግሞ የግል ማስታወሻ
ነው" ማንም ሊያየው፥ ሊመራመርበት ሊጎበኘው ... አይችልም
ካለባለቤቱ በስተቀር ለሌላ ሰው ዝግ ነው ስለዚህ ማስታወሻዋን
አትንካው ! በሃጢያት ደም ህሊናህን አትበክለው ...'
አያገባህም፤ ለልጄ ከኔ የበለጠ ምሥጢር ጠባቂ የላትም ይህን ሲያስብ ሰቀጠጠው፤
"እሽ ልጄ የራሷ የህይወት ምሥጢር ይኖራት ይሆናል
ማወቅም አይገባኝ ይሆናል ማስታወሻዋን ማንበቤም ትልቅ የህሊና ወቀሳ ያመጣል" ግን እሷን ደግሞ ማወቅ አለብኝ በቀጥታም ባይሆን በተዘዋዋሪ አስፈልጋታለሁ አለሁልሽ የማልላትን ልጄን እውነተኛ
እሷነቷን በመጠየቅ አላገኘውም የማነበው ልቆጣጠራት አይደለም
ለዚያማ ህሊናዋ የት ሄዶ የምታነበው መጽሐፍ መች አንሷት እሳትና ውኃ
ለልጄ ማወቅ ያለባትን ማሳወቅ የነበረብኝንም እሳትና ውኀ
አሳይቻታለሁ እንዴት እንደምትጠጣና እንደምታበስል ግን እያየች፥
እያነበበች እየሞከረች
ተማረች አባት ልጁን ዘለዓለም የሚያስተምር መምህር አይደለም ትምህርት አያቆምም አባትና የክፍል አስተማሪ ግን የማስተማሩ እድላቸው የሆነ ደረጃ ላይ ያቆማል ከዚያ መማማር በመጨረሻ ደግሞ ይማራሉ" እና!- ከልጄ የህይወት ፈተና ልማር ተወኝ" ብሎ ህሊናውን መንጭቆት
ማስታወሻዋን ከኮሞዲኖው ላይ አነሳው
ሰርቶ መብላት ምን ነውር አለው መሰደድስ ቢሆን
ወንድማለም! ከቸገረህ ምን ያሳፍራል? እውነቴን'ኮ ነው በሃብት ደልበዋል የተባሉትስ አሜሪካኖችና አውሮፓውያን ተሰደው ለአረብ አሽከር ሆነው ብራቸውን አፍሰው አገራቸው ይገቡ የለ ..." የሚለውን የራስ ማፅናኛ አባባል አንብቦ ሌላ ገፅ ገለጠ።
"ወንድማለም! ወገቤ እስኪቆረጥ ለሰዓታት ስማስን ቀኑ ነጉዶ
ለሊቱ ጭላጭ ሰዓት እየቀረው ነው ምስጋና የሌለበት ባዶ ህይወት!
“ለገንዘብሽ ነው ስትቆይ ያው መጥገብሽ አይቀርም ፀባይሽ ካላማረ ኮንትራትሽን ሰርዞ መተካት ነው ተሰልፎ ከሚለምነው አንዱን
እየተባልህ የዕቃ ክብር ተነፍጎህ በዘመናዊ ባርነት መኖር ወንድማለም ደከመኝ እባክህ ልተኛ! ልተኛ ማን አስተኝቶኝ ባለቤቷ እንቅልፍ ስታጣ የኔን መኝታ በር አንኳኩታ ቀስቅሳኝ
ተመልሳ መተኛት ልማዷ ነው" አንዳንዴ ሳስበው እኔ ሰራተኛዋ ብቻ ሳልሆን የእንቅልፍ ማስወሰጃ እንክብሏም ነኝ እላለሁ በል
ለሁሉም ጎኔን ላሳርፈው ማለቱ ይሻለኛል የሚለውንም አንብቦ ሌላ
ገፅ ገለጠ።
"አይ ወንድማለም! ይሄንስ እድሜ ልክህን ባታስበው
ይሻላል" ለአንተ እኔ ሁሌ ህፃን ነኝ አይደል? ግንኮ ህፃን ከሆንኩ ሁለት አስርተ ዓመታት አለፉ ግን አንተ ስለጎረምሳነት ዘመንህ
ለምንድን ነው የማታወራው? የምትወደድ ሰው ነበርህ? ወይንስ
ጨካኝ: ዋሾ! ... ሁሉንም ሁን ለምን እንደሆንህ አላውቅምና ጭፍን
ያለ የተሳሳተ ፍርድ ሰጥቼ ልወቅስህ አልሻም ያ አይነት ፍርድ መስጠት ካቆምሁ ደግሞ ቀናት ተቆጠሩ።
"ወንድዬ! የጀመርሁትን ሳልነገርህ ምን ዙሪያ ጥምጥም አዞረኝ? ማስታወሻዬን ነው አታነበው፤ግን ፈራሁህ ስፅፍ እያሰብሁህ ነው" በዚህ ዓለም የምታምኝው?'
ብባል የለኝም
የምትቀርቢው? ከተባልሁ
ግን ወንድማለምን
ነው የምለው"ይከፋህ ይሆን? ይክፋህ እንጂ የምወድህ
ስለማላምንህ ስንት የደበቅሁህ ጉድ አለ መሰለህ አንተ መቼም እንደ
አባቴ ብትሆንም
ብዙ አባቶች ድፍን ፍቅርን የምትሻ ግብዝ አባት አትመስለኝም ሁሉም ልክ እንዳለው ታውቃለህ አይደል?"
"ፍቅሬ አገረሼ ወንድዬ! አንድ ጊዜ በየሄድሁበት እያስነጠሰ የሚያሳጣ ፍቅር ይዞኝ ነበር" ያ የፍቅር ገጠመኝ አሁን ተረት ነው
የነ ጦጢትና አንበሳ ተረት የዓረብ ቤት እያፀዳሁ ግን ያ የተረት ስሜቴን ፏጨረው፤ አንዴ ይቆረጥመኛል ሌላ ጊዜ ይለበልበኛል እንደ ቁርጠት ቀስፎ አላስቆም አላስቀምጥ ይለኛል
ያንጠራራኛል እንደ ምጥ ገፍቶ ሲመጣ ደግሞ ሲቃ ነው፡ ውለጂው ነው
አንተ ወንድማለም! አሁን አሁን ሳስበው ከሱስ ነፃ ነኝ!' እያልሁ ስመፃደቅ ለካ ማፍረሻ የሌለው ሱስ ሱሰኛ ነኝ እህህህ በሱስ መጠመድ ቢሉህ መጠመድ ነው ያውም በቅርብ ባላረከው
ወደፊትም በቅርቡ በማታገኘው ሱስ የሚፋጨው የስሜት ስለት
ህሊናህን ሲበሳሳው፤ እየወጠረ ሲያከረው ነፍስህ ረፍት አጣ ውጪ
ነፍስ ግቢ ነፍስ ብትሰቃይ ምን ይሰማህ ይሆን?" ፈገግ አለ ጥያቄዋ
አፈፍ አድርጎ ተሸክሞት ወደ ኋላው ከነፈ አልፎት ወደመጣው የወጣትነት ህይወት የልጁን ምስጢር ከዚያ በላይ አንብቦ ማወቅ
ግን አልፈለገም እሷ ግን ማስታወሻዋ ላይ ስሜቷን: ውጥረቷን ረሃቧን ጥማቷን ... ዘክዝካው ነበር"
"... ወንድማለም የአለሁት ወህኒ ቤት ነው ትናንት ሃያ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ከእንቅልፉ ረፋዱ ላይ ነቃ ክፍሉ በብርሃን ተሞልቷል
እንደተጋደመ ማሰብ ጀመረ ተስፋ ያለው ነገር አልታየውም እዚች
አገር ከመኝታው ሲነቃ ፍንድቅድቅ የሚል የእናቱን ጡት የሚጠባ ህፃን ብቻ ነው" ሌላው ግን ህሊናውን እያከከ ምን ሰርቶ እንደሚበላ ያስባል፤ ምን ሰርቶ እንደሚኖር ያልማል ትንሹ በትልቁ ህሊና
ገብቶ መሞትን ይመኛል ሞት የሌለበትን አሸናፊነት ለማግኘት ይማስናል እና ከመኝታው ሲነሳ ጭንቀትንና ተስፋ መቁረጥን ያዛጋል
ምነው አገሬ ጭንጫ ምድር በሆነች ኖሮ ለፋን ለፋን
ምርት ግን ጠፋ ብለን እናመሃኝ ነበር ምነው ከርሰ-ምድሯ በደረቀ
ኖሮ ካለውሃ መቼስ ምን መስራት ይቻላል እንልም ነበር ካላት የከርሰ-ምድር ውሃ አስር ፐርሰንት እንኳ አለመጠቀሟን ባናውቅ
ምነው የሰው ኃይልስ ባልኖረ ምን ይደረግ
የአለንን ለመጠቀም
ሰው ያስፈልጋል እንልም ነበር የሰው ኃይል ባልኖረ ኖሮ ይህች አገር ግን ሁሉም አላት ልምላሜ ታሪክ ውበት እህ!.. የጭንቀታችን ምንጭ የሆነው ህምታ ከየት መጣ?" የእኛ ትውልድ የወሲብ የጦርነት የዝርፊያ ፊልም ማየት በቃው? እኮ ምን አለፋን በፊልም የሌለንን እናያለን በፊልም የማንኖረውን እንኖራለን ..." ብሎ ሲፈላሰፍ ቆይቶ
ከመኝታው አፈፍ ብሎ ተነሳና ወደ ተናኘ መኝታ ክፍል ሄደ ተናኘ በጠዋቱ የለችም እሱ ግን ወደ አልጋዋ ተጠጋና ጠርዙ ላይ ቁጭ አለ ራስጌዋ ካለችው ትንሽ ኮመዲኖ ላይ የእለት ውሎዋን የምትፅፍበትን ማስታወሻ አየው" ላንሳው አላንሳው ከህሊናው ጋር
ተሟገተ እረፍ እረፍና ተነስ! ህሊናው አዘዘው"
እንጃባህ! በልጄ …'
"ኦሆሆ! ጅል አትሁን አንተ አባት ማስታወሻ ደግሞ
ምሥጢር ተቀባይና አስቀማጭ ነው" አንተን አያውቅም ለአንተም
አይታዘዝም ጌታው እሷ ናት ገላጯ ፀሐፊዋ ልጅህ ናት
ለአንተ የሚሆነውን ከእሷ ጠይቅ ከእሷ ህሊና አንብብ
"ማንም ሰው ሊገልፀው የማይፈልግ የምሥጢር መቃብር ህሊናው ውስጥ አለ በሐዘን ብቻውን እንደ ጥጥ ተባዝቶ አስከፊ
መቃብሩን ተሸክሞ በፍርሃት እየራደ ከአፅም ጋር እየተፋጠጠ እጣ ፋንታው የሆነውን ዘግናኝ ህይወቱን የሚኖር አለ! ... የህሊና ውስጥ ሞት ሃዘንተኛ የማይጠይቅበት የመቃብር ሐውልት የማይታነፅበት
በየግላችን ያጣነውን መልካምም ሆነ መጥፎ የህይወት እጣ በሙሚ
ቀባብተን ሳይበሰብስ የምንቀብርበት ብቸኛው የመቃብር ሥፍራ
ህሊናችን ነው" ሁለተኛ የመቃብር ሥፍራ ደግሞ የግል ማስታወሻ
ነው" ማንም ሊያየው፥ ሊመራመርበት ሊጎበኘው ... አይችልም
ካለባለቤቱ በስተቀር ለሌላ ሰው ዝግ ነው ስለዚህ ማስታወሻዋን
አትንካው ! በሃጢያት ደም ህሊናህን አትበክለው ...'
አያገባህም፤ ለልጄ ከኔ የበለጠ ምሥጢር ጠባቂ የላትም ይህን ሲያስብ ሰቀጠጠው፤
"እሽ ልጄ የራሷ የህይወት ምሥጢር ይኖራት ይሆናል
ማወቅም አይገባኝ ይሆናል ማስታወሻዋን ማንበቤም ትልቅ የህሊና ወቀሳ ያመጣል" ግን እሷን ደግሞ ማወቅ አለብኝ በቀጥታም ባይሆን በተዘዋዋሪ አስፈልጋታለሁ አለሁልሽ የማልላትን ልጄን እውነተኛ
እሷነቷን በመጠየቅ አላገኘውም የማነበው ልቆጣጠራት አይደለም
ለዚያማ ህሊናዋ የት ሄዶ የምታነበው መጽሐፍ መች አንሷት እሳትና ውኃ
ለልጄ ማወቅ ያለባትን ማሳወቅ የነበረብኝንም እሳትና ውኀ
አሳይቻታለሁ እንዴት እንደምትጠጣና እንደምታበስል ግን እያየች፥
እያነበበች እየሞከረች
ተማረች አባት ልጁን ዘለዓለም የሚያስተምር መምህር አይደለም ትምህርት አያቆምም አባትና የክፍል አስተማሪ ግን የማስተማሩ እድላቸው የሆነ ደረጃ ላይ ያቆማል ከዚያ መማማር በመጨረሻ ደግሞ ይማራሉ" እና!- ከልጄ የህይወት ፈተና ልማር ተወኝ" ብሎ ህሊናውን መንጭቆት
ማስታወሻዋን ከኮሞዲኖው ላይ አነሳው
ሰርቶ መብላት ምን ነውር አለው መሰደድስ ቢሆን
ወንድማለም! ከቸገረህ ምን ያሳፍራል? እውነቴን'ኮ ነው በሃብት ደልበዋል የተባሉትስ አሜሪካኖችና አውሮፓውያን ተሰደው ለአረብ አሽከር ሆነው ብራቸውን አፍሰው አገራቸው ይገቡ የለ ..." የሚለውን የራስ ማፅናኛ አባባል አንብቦ ሌላ ገፅ ገለጠ።
"ወንድማለም! ወገቤ እስኪቆረጥ ለሰዓታት ስማስን ቀኑ ነጉዶ
ለሊቱ ጭላጭ ሰዓት እየቀረው ነው ምስጋና የሌለበት ባዶ ህይወት!
“ለገንዘብሽ ነው ስትቆይ ያው መጥገብሽ አይቀርም ፀባይሽ ካላማረ ኮንትራትሽን ሰርዞ መተካት ነው ተሰልፎ ከሚለምነው አንዱን
እየተባልህ የዕቃ ክብር ተነፍጎህ በዘመናዊ ባርነት መኖር ወንድማለም ደከመኝ እባክህ ልተኛ! ልተኛ ማን አስተኝቶኝ ባለቤቷ እንቅልፍ ስታጣ የኔን መኝታ በር አንኳኩታ ቀስቅሳኝ
ተመልሳ መተኛት ልማዷ ነው" አንዳንዴ ሳስበው እኔ ሰራተኛዋ ብቻ ሳልሆን የእንቅልፍ ማስወሰጃ እንክብሏም ነኝ እላለሁ በል
ለሁሉም ጎኔን ላሳርፈው ማለቱ ይሻለኛል የሚለውንም አንብቦ ሌላ
ገፅ ገለጠ።
"አይ ወንድማለም! ይሄንስ እድሜ ልክህን ባታስበው
ይሻላል" ለአንተ እኔ ሁሌ ህፃን ነኝ አይደል? ግንኮ ህፃን ከሆንኩ ሁለት አስርተ ዓመታት አለፉ ግን አንተ ስለጎረምሳነት ዘመንህ
ለምንድን ነው የማታወራው? የምትወደድ ሰው ነበርህ? ወይንስ
ጨካኝ: ዋሾ! ... ሁሉንም ሁን ለምን እንደሆንህ አላውቅምና ጭፍን
ያለ የተሳሳተ ፍርድ ሰጥቼ ልወቅስህ አልሻም ያ አይነት ፍርድ መስጠት ካቆምሁ ደግሞ ቀናት ተቆጠሩ።
"ወንድዬ! የጀመርሁትን ሳልነገርህ ምን ዙሪያ ጥምጥም አዞረኝ? ማስታወሻዬን ነው አታነበው፤ግን ፈራሁህ ስፅፍ እያሰብሁህ ነው" በዚህ ዓለም የምታምኝው?'
ብባል የለኝም
የምትቀርቢው? ከተባልሁ
ግን ወንድማለምን
ነው የምለው"ይከፋህ ይሆን? ይክፋህ እንጂ የምወድህ
ስለማላምንህ ስንት የደበቅሁህ ጉድ አለ መሰለህ አንተ መቼም እንደ
አባቴ ብትሆንም
ብዙ አባቶች ድፍን ፍቅርን የምትሻ ግብዝ አባት አትመስለኝም ሁሉም ልክ እንዳለው ታውቃለህ አይደል?"
"ፍቅሬ አገረሼ ወንድዬ! አንድ ጊዜ በየሄድሁበት እያስነጠሰ የሚያሳጣ ፍቅር ይዞኝ ነበር" ያ የፍቅር ገጠመኝ አሁን ተረት ነው
የነ ጦጢትና አንበሳ ተረት የዓረብ ቤት እያፀዳሁ ግን ያ የተረት ስሜቴን ፏጨረው፤ አንዴ ይቆረጥመኛል ሌላ ጊዜ ይለበልበኛል እንደ ቁርጠት ቀስፎ አላስቆም አላስቀምጥ ይለኛል
ያንጠራራኛል እንደ ምጥ ገፍቶ ሲመጣ ደግሞ ሲቃ ነው፡ ውለጂው ነው
አንተ ወንድማለም! አሁን አሁን ሳስበው ከሱስ ነፃ ነኝ!' እያልሁ ስመፃደቅ ለካ ማፍረሻ የሌለው ሱስ ሱሰኛ ነኝ እህህህ በሱስ መጠመድ ቢሉህ መጠመድ ነው ያውም በቅርብ ባላረከው
ወደፊትም በቅርቡ በማታገኘው ሱስ የሚፋጨው የስሜት ስለት
ህሊናህን ሲበሳሳው፤ እየወጠረ ሲያከረው ነፍስህ ረፍት አጣ ውጪ
ነፍስ ግቢ ነፍስ ብትሰቃይ ምን ይሰማህ ይሆን?" ፈገግ አለ ጥያቄዋ
አፈፍ አድርጎ ተሸክሞት ወደ ኋላው ከነፈ አልፎት ወደመጣው የወጣትነት ህይወት የልጁን ምስጢር ከዚያ በላይ አንብቦ ማወቅ
ግን አልፈለገም እሷ ግን ማስታወሻዋ ላይ ስሜቷን: ውጥረቷን ረሃቧን ጥማቷን ... ዘክዝካው ነበር"
"... ወንድማለም የአለሁት ወህኒ ቤት ነው ትናንት ሃያ
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በተጨናነቀው የሚኒባስ ታክሲ ሰልፍ መሀል ገብታ እየተጋፍች ነው ።ታክሲው ወዴት እንደሚሄድ አታውቅም፤ወደየት ቢሄድም ደንታዋ አይደለም።ብቻ ትኩረቷ ግፊያው ላይ አይኖቾ ደግሞ ዙሪያ ገባውን በሚተራመሱት ተሣፈሪዎች ኪስና በእጅ ባንጠለጠሉት ዕቃ ላይ ነው።ሰልፉ እየተሳበ…እየተሳበ ተራቸው ደረሰና እየተጋፉ ወደ ውስጥ ሲገቡ አስቀድማ በአይኖቾ መዝና ባመቻቸችው ኪስ ውስጥ እጇን ሰደደችና በብርሀን ፍጥነት እስማርት ስልኩን ሞጭልፋ በማውጣት ኪሷ ከተተች፤ከዛም እሱ ከተቀመጠበት ወንበር አንድ ረድፍ ዘላ ተቀመጠች ።
ሁሉም ተሳፋሪዎች ገብተው መቀመጫ ከያዙ በኃላ የመውጫው መንገድ ሲከፈትላት ሚኒባሷ ወደ መዳረሻዋ ከመንቀሳቀሷ በፊት ዕቃ እንደረሳ ሰው አስመስላ ለመውረድ ነው እቅዷ።ከዛ በፊት ግን ስልኩን ስዊች ኦፍማድረግ ስላሰበች እጇን ወደሰፊ ኪሷ ሰዳ እዛው ባለበት ለመዝጋት እየሞከረች ሳለ የመብረቅ አይነት የጥሪ ጩኸት አንቧረቀባት...ልክ የሚናደፍ አደገኛ እባብ ኪሷ ውስጥ አድፍጦ እጇን ቀጨም አድርጎ እንደነከሳት ነገርመላ ሰውነቷን ነዘራት…እጇን ቶሎ ብላ ከኪሷ አወጣች...፡፡ደግሞ ጥሪው ያልተለመደ እና አንቧራቂ አይነት ነው።የምታደርገው ግራ ገብቷት ቀና ስትል ልጅ የገዛ ስልኩን ድምፅ ሰምቶ ኪሱን ሲፈትሽ ማግኘት ስላልቻለ ደንግጦ ከተቀመጠበት ተነስቶ የጥሪውን አቅጣጫ በመከተል ወደእሷ እየመጣ አየችው…. ልጁ አንዴ ኪሱን እየፈተሸ አንዴ ‹‹ስልኬን....ስልኬን ማን ጋር ነው..?እዚህ ጋ ስልኬን.."እያለ በመለፍለፍ ወደ እሷ ሲመጣ ከሚያንቧርቀው የጥሪ ድምፅ ጋር የተሳፍሪውን ቀልብ ሁሉ ተቆጣጠረ...::
የሁሉም አይን በሰራቂዋ እና በተሰራቂው መካከል መሽከርከር ጀመረ... ከቁጥጥሯ ውጭ በሆነ ደመነፍሳዊ ውሳኔ እጇን ወደኪሷ ሰደደችና ስልኩን አውጥታ ልክ ተውሶ እንደሚመልስ ጨዋ ተበዳሪ ዘረጋችለት...እሱም በትህትናና በሚቅለሰለሱ ብርሀናማ ጥቁር አይኖቹ እየተለማመጠ በምስጋና ሊቀበላት እጅን ሲዘረጋ ከግራናከቀኝ ያሉ የማይመለከታቸው ተሳፋሪዎች"
‹‹..ሌባ..ሌባ...በላት..." ከሚል አስጠሊታ የተደራረበ ድምፅ ጋር አንድ በቦክስ አገጯን፣ሌለው በጥፊ ፊቷን፣አያቷን የሚያህል የተንቋቋ ሽማግሌ ደግሞ በደረቀ እጅ ትከሻዋን….ብቻ ታክሲው ውስጥ የተሰፈሩት ሙሉ ተሳፋሪዎች ተረባረቡባት፡፡
"ኸረ ተዋት...በፈጠሪ ገደላችኋት"ብቸኛ አዛኝ ሆኖ ግማሽ ስንዘራው እላዪ ላይ እያረፈበት ሚከላከልላት እራሱየተዘረፈው ልጅ ብቻ ነበር....፡፡
"ተዋት ይላል እንዴ? እራስህም ሌባ ነህ"እሷን ትተው እሱ ላይ ወረዱበት፡፡
"እንዴ የሠው ልጅ አይደለችም እንዴ? ህግ ባለበት ሀገር ?" ለመከራከር ሞከረ…አገናዛቢ ሰው የለም እንጂ ልጁ ያነሳው ትክክለኛና ወሳኝ ጥያቄ ነው...እዚህ አገር አንድ ሌባ እንደው ቀን ጥሎት በተያዘ ቁጥር እንደማሪያም ጠላት መቀጥቀጥ እጣ ፋንታው ነው…ይሄ ወንጀል እንደሆነ እንኳን የሚያውቅ ሰው ጥቂት ነው፡፡እናም እሷም የገጠማት የተለመደው ነው…መንጋው በአንድነት ልጁ ላይ ወረዱበት…
"ምን የሠው ልጅ ነች ?ይህቺ ሌባ...ይሄኔ አብራችሁ እኛን ለመዝረፍ የተሰማራችሁ አጋሮች ናችሁ...አዎ...ማናውቅ መሠላችሁ …ታክቲካችሁ ነው።"
"ምን የሠው ልጅ ነች ?ይህቺ ሌባ..››ያለው ሰውዬ በጣም ተሳስቷል.. እንደውም መስረቋ እኮ ሰው ለመሆኗ ዋናው ማረጋገጫ ነወ…ስርቆት እኮ የሰው ልጅ ብቻ ያለው ስጦታ ነው፡፡መስረቅ እንዲኖር የግል የሚባል ሀብትና ንብረት መኖር አለበት…ይሄ የእኔ ነው ያም የእኔ ነው በሚል ቁስን በማከማቸት የተካነ ከሰው ልጅ ውጭ ማን አለ…?የግል ሀብትን ማከማቸት ካለ ደግሞ ሌላው ላይ የሚከሰት አጥረት ይኖራል..በእጥረት ተጠቂ ሆኖ ተጎድቼያለሁ የሚል ስሜት ያደረበት ደግሞ ካከማቸው ላይ ቆንጥሮ መውሰድ የሚጠበቅ ነው…ከዛ ወሳጁ ዘራፊ ወይም ሌባ ይባላል..እንደዚህ እጅ ከፍንጅ ሲያዝ ይወገዛል፤ይወገራል
"ውረድልን ...ውረድ ››በቅዳሴ ሰአት ቤተክርስቲያን እንደገባ ውሻ እየገፈታተሩ እና እየደቋቆሱ ሁለቱንም ከታክሲው አውጥተው ወረወሯቸውና ከሰልፉ መካከል ሌላ ሁለት ሰው በምትካቸው ጭነው ተክሲዋንአንቀሳቀሷት ።
ልጅ‹‹....ይቅርታ በእኔ ምክንያት ነው የተጎዳሽው...ለማይረባ ስልክ ብዬ አስደበደብኩሽ"እያለ.ከሰልፍ አካባቢ ደግፎ አርቆ ወሰዳት፤እሷ በእፍረት አንደበቷ ተቆልፎል..እሱ ያወራል…
"በፈጣሪ እየደማሸ እኮ ነው?"
እውነትም እንዳለው….ከአፍንጫዋ ደም ብልቅ ብልቅ እያለ ነው።ግን ከመጠነኛ ጥዝጣዜ በስተቀር ጉዳቷን ያህል እየተሰማት አይደለም፡፡
መላ እሱነቱን በቆረጣ በማየት እየገመገመችውና እተደመመችበት፡"አፍንጫዬ ድሮም ይደማል ..ችግር የለውም…አሁን ይተወኛል።" አለችው..፡፡
"ኸረ ግንባርሽ ተነርቶ አብጧል...ነይ በይ"ፍቃዷንም ሳይጠይቅ እየጎተተ ይዟት ላዳ ውስጥ ገባ።ለምን እንደዚህ እንደሚያደርግ ለራሱም እየገባው አይደለም፡፡ግን ልቡ ላይ የሰረገ የሆነ ኃይል ይህቺን ልጅ የራስሽ ጉዳይ ብሎ ጥሏት ዞር እንዲል አልፈቀደለትም፡፡
"ባክህ በቅርብ ያለ ኪሊኒክ ውሰደን"ለባለ ላዳው ነገረው፡፡
ሹፌሩ"እሺ ..ውይ ምን ሆና ነው?"ላዳዋን እያንቀሳቀሰ ጠየቀ።
"የሚጥል በሽታ አለባት ፤ድንገት አጉል ቦታ ጣላትና ተጎዳች"ብሎ መለሰለት፡፡
እውነትም የሚጥል በሽታ …እፍረት ላይ የሚጥል..ቡጢ እና ጥፊ ላይ የሚጥል.እስር ላይ የሚጥል አስቀያሚ በሽታ ..መልሱ አስገርሟት ዞር ብላ አየችው፡፡ወጣት ነው ..ሀያ ሰባት ሀያስምንት ቢሆነው ነው። ቆንጆ፤ ቅልስልስና፣ አይንአፍር ቢጤ ይመስላል።
"እግዜር አትርፏታል...ለሁለተኛው ተጠንቀቁላት"ባለላዳው፡፡
"ኸረ እንጠንቀቃለን ..የዛሬን እንኳን ተረፈችልን"
‹‹የሆነ ፊልም እየተቀረፅን ይሆን እንዴ?"ስትል በውስጧ አብሰለሰለች...እንዴ እየሆነ ያለው እኮ እንቆቅልሽ ነው የሆነባት።
መቼስ የላዳ ሹፌር ወሬ ላይ አይታሙም ..ጥያቄውን ቀጠለ"ፍቅረኛህ ነች ?"
ምክንያቱን ባታውቅም ለዚህኛው ጥያቄ የሚመልስለትን መልስ ለመስማት ሰውነቷ ሁሉ ጆሮ ሆነ"አይ ታናሽ እህቴ ነች"ብሎ መለሰለት። በመልሱ ተገረመች። አይናፋር ነው ብላ መገመቷን ስህተት እንደሆነ ተረዳች…‹‹ይመስላል እንጂ አይደለም። እንደውም ጮሌና ምላሳም ነገር ነው።››አለቸ በውስጧ…
እውነቷን ነው አሁን ባለው ሁኔታ ይልቅስ በተቃራኒው እሷ ነች በእፍረት ምክንያት ፍፁም ጭምት ልጅ የሆነችው።ደግሞስ ከሰራችው ስራ አንፃር ማፈሯም ሆነ አንገት መድፋቷ የሚጠበቅ ሰውኛ ባህሪ ነው፡፡
የላዳ ሼፌሩ"እ ለዛ ነው ምትመሳሰሉት"ብሎ አረፈው፡
"እንመሳሰላለን እንዴ?"መልሶ ጠየቀው፡
"በጣም ነው የምትመሳሰሉት ...ሰው ነግሯችሁ አያውቅም እንዴ?"
"አረ ሁሌ ነው የሚነግሩን ..ሁለታችንም እናታችንን ስለምንመስል ነው።"
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በተጨናነቀው የሚኒባስ ታክሲ ሰልፍ መሀል ገብታ እየተጋፍች ነው ።ታክሲው ወዴት እንደሚሄድ አታውቅም፤ወደየት ቢሄድም ደንታዋ አይደለም።ብቻ ትኩረቷ ግፊያው ላይ አይኖቾ ደግሞ ዙሪያ ገባውን በሚተራመሱት ተሣፈሪዎች ኪስና በእጅ ባንጠለጠሉት ዕቃ ላይ ነው።ሰልፉ እየተሳበ…እየተሳበ ተራቸው ደረሰና እየተጋፉ ወደ ውስጥ ሲገቡ አስቀድማ በአይኖቾ መዝና ባመቻቸችው ኪስ ውስጥ እጇን ሰደደችና በብርሀን ፍጥነት እስማርት ስልኩን ሞጭልፋ በማውጣት ኪሷ ከተተች፤ከዛም እሱ ከተቀመጠበት ወንበር አንድ ረድፍ ዘላ ተቀመጠች ።
ሁሉም ተሳፋሪዎች ገብተው መቀመጫ ከያዙ በኃላ የመውጫው መንገድ ሲከፈትላት ሚኒባሷ ወደ መዳረሻዋ ከመንቀሳቀሷ በፊት ዕቃ እንደረሳ ሰው አስመስላ ለመውረድ ነው እቅዷ።ከዛ በፊት ግን ስልኩን ስዊች ኦፍማድረግ ስላሰበች እጇን ወደሰፊ ኪሷ ሰዳ እዛው ባለበት ለመዝጋት እየሞከረች ሳለ የመብረቅ አይነት የጥሪ ጩኸት አንቧረቀባት...ልክ የሚናደፍ አደገኛ እባብ ኪሷ ውስጥ አድፍጦ እጇን ቀጨም አድርጎ እንደነከሳት ነገርመላ ሰውነቷን ነዘራት…እጇን ቶሎ ብላ ከኪሷ አወጣች...፡፡ደግሞ ጥሪው ያልተለመደ እና አንቧራቂ አይነት ነው።የምታደርገው ግራ ገብቷት ቀና ስትል ልጅ የገዛ ስልኩን ድምፅ ሰምቶ ኪሱን ሲፈትሽ ማግኘት ስላልቻለ ደንግጦ ከተቀመጠበት ተነስቶ የጥሪውን አቅጣጫ በመከተል ወደእሷ እየመጣ አየችው…. ልጁ አንዴ ኪሱን እየፈተሸ አንዴ ‹‹ስልኬን....ስልኬን ማን ጋር ነው..?እዚህ ጋ ስልኬን.."እያለ በመለፍለፍ ወደ እሷ ሲመጣ ከሚያንቧርቀው የጥሪ ድምፅ ጋር የተሳፍሪውን ቀልብ ሁሉ ተቆጣጠረ...::
የሁሉም አይን በሰራቂዋ እና በተሰራቂው መካከል መሽከርከር ጀመረ... ከቁጥጥሯ ውጭ በሆነ ደመነፍሳዊ ውሳኔ እጇን ወደኪሷ ሰደደችና ስልኩን አውጥታ ልክ ተውሶ እንደሚመልስ ጨዋ ተበዳሪ ዘረጋችለት...እሱም በትህትናና በሚቅለሰለሱ ብርሀናማ ጥቁር አይኖቹ እየተለማመጠ በምስጋና ሊቀበላት እጅን ሲዘረጋ ከግራናከቀኝ ያሉ የማይመለከታቸው ተሳፋሪዎች"
‹‹..ሌባ..ሌባ...በላት..." ከሚል አስጠሊታ የተደራረበ ድምፅ ጋር አንድ በቦክስ አገጯን፣ሌለው በጥፊ ፊቷን፣አያቷን የሚያህል የተንቋቋ ሽማግሌ ደግሞ በደረቀ እጅ ትከሻዋን….ብቻ ታክሲው ውስጥ የተሰፈሩት ሙሉ ተሳፋሪዎች ተረባረቡባት፡፡
"ኸረ ተዋት...በፈጠሪ ገደላችኋት"ብቸኛ አዛኝ ሆኖ ግማሽ ስንዘራው እላዪ ላይ እያረፈበት ሚከላከልላት እራሱየተዘረፈው ልጅ ብቻ ነበር....፡፡
"ተዋት ይላል እንዴ? እራስህም ሌባ ነህ"እሷን ትተው እሱ ላይ ወረዱበት፡፡
"እንዴ የሠው ልጅ አይደለችም እንዴ? ህግ ባለበት ሀገር ?" ለመከራከር ሞከረ…አገናዛቢ ሰው የለም እንጂ ልጁ ያነሳው ትክክለኛና ወሳኝ ጥያቄ ነው...እዚህ አገር አንድ ሌባ እንደው ቀን ጥሎት በተያዘ ቁጥር እንደማሪያም ጠላት መቀጥቀጥ እጣ ፋንታው ነው…ይሄ ወንጀል እንደሆነ እንኳን የሚያውቅ ሰው ጥቂት ነው፡፡እናም እሷም የገጠማት የተለመደው ነው…መንጋው በአንድነት ልጁ ላይ ወረዱበት…
"ምን የሠው ልጅ ነች ?ይህቺ ሌባ...ይሄኔ አብራችሁ እኛን ለመዝረፍ የተሰማራችሁ አጋሮች ናችሁ...አዎ...ማናውቅ መሠላችሁ …ታክቲካችሁ ነው።"
"ምን የሠው ልጅ ነች ?ይህቺ ሌባ..››ያለው ሰውዬ በጣም ተሳስቷል.. እንደውም መስረቋ እኮ ሰው ለመሆኗ ዋናው ማረጋገጫ ነወ…ስርቆት እኮ የሰው ልጅ ብቻ ያለው ስጦታ ነው፡፡መስረቅ እንዲኖር የግል የሚባል ሀብትና ንብረት መኖር አለበት…ይሄ የእኔ ነው ያም የእኔ ነው በሚል ቁስን በማከማቸት የተካነ ከሰው ልጅ ውጭ ማን አለ…?የግል ሀብትን ማከማቸት ካለ ደግሞ ሌላው ላይ የሚከሰት አጥረት ይኖራል..በእጥረት ተጠቂ ሆኖ ተጎድቼያለሁ የሚል ስሜት ያደረበት ደግሞ ካከማቸው ላይ ቆንጥሮ መውሰድ የሚጠበቅ ነው…ከዛ ወሳጁ ዘራፊ ወይም ሌባ ይባላል..እንደዚህ እጅ ከፍንጅ ሲያዝ ይወገዛል፤ይወገራል
"ውረድልን ...ውረድ ››በቅዳሴ ሰአት ቤተክርስቲያን እንደገባ ውሻ እየገፈታተሩ እና እየደቋቆሱ ሁለቱንም ከታክሲው አውጥተው ወረወሯቸውና ከሰልፉ መካከል ሌላ ሁለት ሰው በምትካቸው ጭነው ተክሲዋንአንቀሳቀሷት ።
ልጅ‹‹....ይቅርታ በእኔ ምክንያት ነው የተጎዳሽው...ለማይረባ ስልክ ብዬ አስደበደብኩሽ"እያለ.ከሰልፍ አካባቢ ደግፎ አርቆ ወሰዳት፤እሷ በእፍረት አንደበቷ ተቆልፎል..እሱ ያወራል…
"በፈጣሪ እየደማሸ እኮ ነው?"
እውነትም እንዳለው….ከአፍንጫዋ ደም ብልቅ ብልቅ እያለ ነው።ግን ከመጠነኛ ጥዝጣዜ በስተቀር ጉዳቷን ያህል እየተሰማት አይደለም፡፡
መላ እሱነቱን በቆረጣ በማየት እየገመገመችውና እተደመመችበት፡"አፍንጫዬ ድሮም ይደማል ..ችግር የለውም…አሁን ይተወኛል።" አለችው..፡፡
"ኸረ ግንባርሽ ተነርቶ አብጧል...ነይ በይ"ፍቃዷንም ሳይጠይቅ እየጎተተ ይዟት ላዳ ውስጥ ገባ።ለምን እንደዚህ እንደሚያደርግ ለራሱም እየገባው አይደለም፡፡ግን ልቡ ላይ የሰረገ የሆነ ኃይል ይህቺን ልጅ የራስሽ ጉዳይ ብሎ ጥሏት ዞር እንዲል አልፈቀደለትም፡፡
"ባክህ በቅርብ ያለ ኪሊኒክ ውሰደን"ለባለ ላዳው ነገረው፡፡
ሹፌሩ"እሺ ..ውይ ምን ሆና ነው?"ላዳዋን እያንቀሳቀሰ ጠየቀ።
"የሚጥል በሽታ አለባት ፤ድንገት አጉል ቦታ ጣላትና ተጎዳች"ብሎ መለሰለት፡፡
እውነትም የሚጥል በሽታ …እፍረት ላይ የሚጥል..ቡጢ እና ጥፊ ላይ የሚጥል.እስር ላይ የሚጥል አስቀያሚ በሽታ ..መልሱ አስገርሟት ዞር ብላ አየችው፡፡ወጣት ነው ..ሀያ ሰባት ሀያስምንት ቢሆነው ነው። ቆንጆ፤ ቅልስልስና፣ አይንአፍር ቢጤ ይመስላል።
"እግዜር አትርፏታል...ለሁለተኛው ተጠንቀቁላት"ባለላዳው፡፡
"ኸረ እንጠንቀቃለን ..የዛሬን እንኳን ተረፈችልን"
‹‹የሆነ ፊልም እየተቀረፅን ይሆን እንዴ?"ስትል በውስጧ አብሰለሰለች...እንዴ እየሆነ ያለው እኮ እንቆቅልሽ ነው የሆነባት።
መቼስ የላዳ ሹፌር ወሬ ላይ አይታሙም ..ጥያቄውን ቀጠለ"ፍቅረኛህ ነች ?"
ምክንያቱን ባታውቅም ለዚህኛው ጥያቄ የሚመልስለትን መልስ ለመስማት ሰውነቷ ሁሉ ጆሮ ሆነ"አይ ታናሽ እህቴ ነች"ብሎ መለሰለት። በመልሱ ተገረመች። አይናፋር ነው ብላ መገመቷን ስህተት እንደሆነ ተረዳች…‹‹ይመስላል እንጂ አይደለም። እንደውም ጮሌና ምላሳም ነገር ነው።››አለቸ በውስጧ…
እውነቷን ነው አሁን ባለው ሁኔታ ይልቅስ በተቃራኒው እሷ ነች በእፍረት ምክንያት ፍፁም ጭምት ልጅ የሆነችው።ደግሞስ ከሰራችው ስራ አንፃር ማፈሯም ሆነ አንገት መድፋቷ የሚጠበቅ ሰውኛ ባህሪ ነው፡፡
የላዳ ሼፌሩ"እ ለዛ ነው ምትመሳሰሉት"ብሎ አረፈው፡
"እንመሳሰላለን እንዴ?"መልሶ ጠየቀው፡
"በጣም ነው የምትመሳሰሉት ...ሰው ነግሯችሁ አያውቅም እንዴ?"
"አረ ሁሌ ነው የሚነግሩን ..ሁለታችንም እናታችንን ስለምንመስል ነው።"
✨ይቀጥላል✨
#ህያብ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_ኤርሚ
ከቤት ስወጣ ማንም ያየኝ የለም ለነገሩ ማን ሊያየኝ ይችላል... እንደሚሰበር እንቁላል የሚንከባከቡኝን ሁሉ አጥቻለው..... እየሄድኩ ነው....መነሻዬን አስታውሳለሁ መድረሻዬን ግን እንጃ.....
ማሰብና ማስታወስ ቢደክመኝም አይምሮዬ ወደማልፈልገው ጊዜ ሽምጥ ጋለበ.... ወደዛ የሁሉም ነገር ጅማሬ የመከራዬ ሀ ወደሆነው ጊዜ....
በአንድ አነስተኛ የገጠር ከተማ ውስጥ ከእናቴ ጋር ነበር የምኖረው። አባቴን ገና በልጅነቴ ነው በካንሰር በሽታ ያጣሁት። የልጅነት ጊዜዬን እንደማንኛውም ልጅ በጨዋታ እና በሳቅ ነው ያሳለፍኩት። ምንም እንኳን በቤታችን ብዙ የጎደሉ ነገሮች ቢኖሩም እናቴ ለኔ ደስታ አብዝታ ትደክማለች።
ፓስቲ እና ጠላ በመሸጥ ለኔም ሆነ ለሷ የሚያስፈልጉንን ነገሮች ታሟላለች። ሁል ጊዜም ባይሆንም ችግር እና ረሀብ አልፎ አልፎ ቤታችንን ያንኳኳል፤
እናቴን ሲያማት.....
.....
በዛን ሰዓት ምን እንደሆነ ባይገባኝም እናቴን አልፎ አልፎ ከበድ ባለ ሁኔታ ያማት ነበር። አንዴ አሟት ከተኛች ሳምንት እና ከዛ በላይ ያስተኛታል። ሀኪም ቤት እንድትሄድ ደጋግሜ ብጨቀጭቃትም የሁል ጊዜም መልሷ አይሆንም ነው፤ ብያት ብያት እምቢ ስትለኝ በሚያማት ሰዓት ከአጠገቧ ሳልለይ እንከባከባት ነበር።
....
ከእለታት በአንዱ ቀን ከትምህርት ቤት ስመለስ በራችንን ተዘግቶ አገኘሁት.... እናቴ በዚህ ሰዓት የጠላ ጣሳዎቿን ደርድራ ፓስቲዋን በርንዳ ላይ እየጠበሰች መገኘት ነበረባት....
.....
በሩን ከፍቼ ወደ ውስጥ ስገባ የሽቦ አልጋዋ ላይ እጥፍጥፍ ብላ ተኝታ አገኘኋት
"እማ ምን ሆነሽ ነው አመመሽ እንዴ?' እጄን ግንባሯ ላይ አድርጌ ትኩሳቷን አየሁ.... በጣም ግላለች
'እማዬ አተኩሶሻል እኮ እባክሽ ዛሬ እምቢ አትበይኝ ሆስፒታል እንሂድ' ከወገቧ ቀና ለማለት ስትሞክር አገዝኳትና ትራሱን ከጀርባዋ አስደገፍኳት....
.....
"አይሆንም ልጄ.... ደግሞ ልሂድ ብልስ በምን ገንዘብ .... ይልቅ መድሀኒት አልቆብኛል ሂጂና ግዢልኝ፤ ይህን ወረቀት ስታሳያቸው ይሰጡሻል...." የሆነች ትንሽዬ ወረቀት ከእጅ ቦርሳዋ ውስጥ አውጥታ ከብር ጋር ሰጠችኝ....
......
..
" በይ ታዲያ መጀመሪያ መክሰስሽን ብይና ነው የምትሄጂው" እሺ ብያት ዩኒፎርሜን ቀይሬ ምግብ አቀረብኩና እምቢ ብትለኝም በግድ እያጎረስኳት ትንሽ አብራኝ በላች።
....
....
ከተማችን ያለው አንድ የመንግስት ፋርማሲ ብቻ ነው። እሱም ለሰፈራችን ራቅ ስለሚል በሩጫ መሄድ ይጠበቅብኛል። የእናቴን ጉንጭ ስሜና ቶሎ እንደምመለስ ነግሪያት እየሮጥኩ ከቤት ወጣሁ
....
....
ነፋሻማው አየር ቀሚሴን ወደላይ እያነሳው እኔም እንዳይገልጠኝ ለመከላከል እየሞከርኩ እየሮጥኩ እያለ አንድ ሰው ስሜን የጠራኝ መሰለኝ። ድጋሚ
" ሚጣ" አለኝ ማነው የጠራኝ ብዬ ዞር ስል ሸክም ከአጠገቡ ያስቀመጠ ጎረምሳ ልጅ እጁን አውለበለበልኝ። አቅጣጫዬን ቀይሬ በፍጥነት አጠገቡ ደረስኩና
' አቤት የሚያሸክምህ አጥተህ ነው አልኩት' ከሁኔታው ሳየው ምኑም የኛን ከተማ ሰው አይመስልም ምናልባት ከሌላ ቦታ ለስራ መጥቶ ይሆናል ብዬ መላ ምቴን አስቀመጥኩ።
...
...
ያልገባኝን ፈገግታ ከለገሰኝ በኋላ "አዎ ሚጣዬ እስኪ አሸክሚኝ" አለኝ።
'የምችለው አይመስለኝም ግን እሺ ልሞክር' አልኩትና ጎነበስ ብዬ ሸክሙን ያዝ አደርኩና ቀና ብዬ አየሁት የማይገባኝን አስተያዬት እያየኝ ነው።
'ምነው መሸከም አትፈልግም እኔ እቸኩላለሁ ለእናቴ መድኃኒቱን መግዛት አለብኝ' አልኩት ቆጣ ብዬ
"አይ እንደዛ አይደለም ይሄን አንቺም ለማሸከም ይከብድሻል እኔም እንጃ የምችለው አይመስለኝም... ውስጥ አነስ ያለ ሌላ ሸክም አለ እንደውም እሱን አሸክሚኝ አይዞሽ አትቆይም" ምላሼን ሳይጠብቅ ፊቱን አዙሮ በጭቃ እየተሰራ ወዳለ ጅምር ቤት ገባ። ዘግዬት ብዬ ተከተልኩትና ወደ ውስጥ ስገባ ዘሎ በጥፊ ደረገመብኝ። ተንደርድሬ መሬቱ ላይ ተደፋሁ.... ለመጮህ አፌን እንደከፈትኩ ፀጉሬን ይዞ አፌ ውስጥ ጨርቅ ጠቀጠቀብኝ።
.....
በመንፈራገጥ እና በድብደባ በዛለ ሰውነቴ ላይ ከላዬ ሆኖ በስሜት ይጨፍራል....
......
ከባድ የሆነ የህመም ስሜት ይሰማኛል........
ቀስ በቀስ በእንባ የራሰው አይኔ መከደን ጀመረ......
ከላዬ ላይ ያለው ሰው ምስል ወደ ብዙ ሰውነት ተቀየረ.......
ከዛ ደግሞ ድብዝዝ እያለ መጣ...... በስተመጨረሻም ድርግም ብሎ ጠፋ...
ጨለማ
ከምን ያክል ሰዓት በኋላ እንደሆነ አላውቅም.... ራሴን እዛ ጅምር የጭቃ ቤት ውስጥ ተኝቼ አገኘሁት። እንደምንም እየተንገዳገድኩ ከቤቱ ውስጥ ወጣሁ... ልብሴ በደም ተነክሯል፣ የሚሰማኝ የህመም ጥዝጣዜ ራሴን ሊያስተኝ ደርሷል ግን እንደምንም ተቋቁሜ ለመራመድ ሞከርኩ።
.....
ብርሀን ለጨለማ ቦታዋን ብታስረክብም ደማቋ የምሽት ጨረቃ አካባቢውን በብርሀን ሞልታዋለች....
በቀስታ እየተራመድኩ ወደ መንገዱ ወጣሁ። አሁንም ደሜ አልቆመም በቀስታ ከጭኔ ላይ ሲወርድ ይሰማኛል። ከሩቅ ነጠላ ለብሶ የሚመጣ ሰው አየሁ አንደበቴን ከፍቼ ለመጣራት መከርኩ ግን በምጥ የወጡት ቃላቶች እንኳን ለሌላ ለኔም የሚሰሙ አልነበሩም።
ያለኝ አማራጭ ወደሚመጣበት አቅጣጫ ተራምጄ እንዲያየኝ ማድረግ ነው። እየቀረብኩት ስመጣ ቄስ እንደሆኑ ተረዳሁ.... አጠገባቸው ለመድረስ ትንሽ ሲቀረኝ ጉልበቴ ተብረከረከ፣ አቅሜ ተሟጠጠ፣ አጠገቤ መጥተው ያዙኝና
" ምነው የኔ ልጅ ችግር አለ ምን ሆነሽ ነው?" ድምፃቸው ከሩቅ የሆነ ያክል ይሰማኛል ። ልቤን ስልብ የሚያደርግ ህመም ተሰማኝ ከዛ በኋላ አላስታውስም
......
"ልጄ የኔ ስስት.... ምን አድርገውብኝ ነው? እባክሽ ተነሽ ሚጣዬ ተነሽልኝ..... የኔ ብቸኛ ልጅ... ያላንቺ ማን አለኝ.... ትተሽኝ እንዳትሄጂ.... ተስፋዬ.... ነገን የማይብሽ.... " አይኔን ሳልገልጥ የሰማኋቸው የእናቴ በሳግና በለቅሶ የታጀቡ ቃላቶች ናቸው... ከዛ ከባዱ ጨለማ ይውጠኛል።
ትንሽ ትንሽ ዙሪያዬ እየተፈጠረ ያለውን ነገር ባውቅም አይኔን ለመክፈት ወሰድ መለስ የሚያደርገኝን ጨለማ እና የተጫነኝ ከባድ ነገር መታገል ግድ ሆኖብኛል።
.....
"አሁንስ አልነቃችም አይደል" አለ የሆነ ጎርናና ድምፅ
" አልነቃችም ኢንስፔክተር ልጄን እንደዚህ ያደረገውን ሰው አገኛችሁት?" እማዬ ናት
" አይ... ወይዘሮ ወይንሸት አላገኘነውም እሱን ለመያዝ የልጆት ቃል ያስፈልገናል" የበር መዘጋት ድምፅ ተሰማኝ እኔም ወደዛው ጨለማ የሄድኩ መሰለኝ.... እንቅልፍ
....
ዛሬ የተሻለ ጥንካሬ ይሰማኛል። ልክ አይኔን ስግልጥ እናቴን አጠገቤ አየኋት የአልጋውን ጠርዝ ተደግፋ እንቅልፍ ወስዷታል። እጄን አንቀሳቅሼ ፊቷን ስዳስሳት ተነሳች... ወዲያው እልልታዋን አቀለጠችው።
"ልጄ ነቃሽልኝ የኔ ስስት.... ተመስገን ልጄ ነቃች" ዶክተሩ ምርመራ እስከሚያደርግልኝ ውጪ እንድትቆይና ነገራትና አንዳንድ ህክምናዎች ካደረገልኝ በኋላ
"ፖሊስ መጥቶ ቃልሽን ይወስዳል... እንደዚ ያደረገሽ አውሬ እንዲያዝ ከፈለግሽ ምንም ሳትፈሪ ሁሉንም ለመናገር ሞክሪ.... ደግሞ አይዞሽ በሚያስፈልግሽ ሁሉ ከአጠገብሽ አለን..." ብሎኝ ክፍሉን ለቆ እንደወጣ ሁለት ፖሊሶች ተከታትለው ገቡ።
....
ከ አንድ ወር በኋላ
የሰፈር ሰው ሰምቶ ስለነበር ግማሹ ሲያዝን ግማሹ ደግሞ የራሱን መላምት ማስቀመጥ ጀመረ።
"ፈልጋ ነው እንጂ ሳትፈልግ ማን ሊነካት..." በነገር የምትታወቀው ብርቄ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_ኤርሚ
ከቤት ስወጣ ማንም ያየኝ የለም ለነገሩ ማን ሊያየኝ ይችላል... እንደሚሰበር እንቁላል የሚንከባከቡኝን ሁሉ አጥቻለው..... እየሄድኩ ነው....መነሻዬን አስታውሳለሁ መድረሻዬን ግን እንጃ.....
ማሰብና ማስታወስ ቢደክመኝም አይምሮዬ ወደማልፈልገው ጊዜ ሽምጥ ጋለበ.... ወደዛ የሁሉም ነገር ጅማሬ የመከራዬ ሀ ወደሆነው ጊዜ....
በአንድ አነስተኛ የገጠር ከተማ ውስጥ ከእናቴ ጋር ነበር የምኖረው። አባቴን ገና በልጅነቴ ነው በካንሰር በሽታ ያጣሁት። የልጅነት ጊዜዬን እንደማንኛውም ልጅ በጨዋታ እና በሳቅ ነው ያሳለፍኩት። ምንም እንኳን በቤታችን ብዙ የጎደሉ ነገሮች ቢኖሩም እናቴ ለኔ ደስታ አብዝታ ትደክማለች።
ፓስቲ እና ጠላ በመሸጥ ለኔም ሆነ ለሷ የሚያስፈልጉንን ነገሮች ታሟላለች። ሁል ጊዜም ባይሆንም ችግር እና ረሀብ አልፎ አልፎ ቤታችንን ያንኳኳል፤
እናቴን ሲያማት.....
.....
በዛን ሰዓት ምን እንደሆነ ባይገባኝም እናቴን አልፎ አልፎ ከበድ ባለ ሁኔታ ያማት ነበር። አንዴ አሟት ከተኛች ሳምንት እና ከዛ በላይ ያስተኛታል። ሀኪም ቤት እንድትሄድ ደጋግሜ ብጨቀጭቃትም የሁል ጊዜም መልሷ አይሆንም ነው፤ ብያት ብያት እምቢ ስትለኝ በሚያማት ሰዓት ከአጠገቧ ሳልለይ እንከባከባት ነበር።
....
ከእለታት በአንዱ ቀን ከትምህርት ቤት ስመለስ በራችንን ተዘግቶ አገኘሁት.... እናቴ በዚህ ሰዓት የጠላ ጣሳዎቿን ደርድራ ፓስቲዋን በርንዳ ላይ እየጠበሰች መገኘት ነበረባት....
.....
በሩን ከፍቼ ወደ ውስጥ ስገባ የሽቦ አልጋዋ ላይ እጥፍጥፍ ብላ ተኝታ አገኘኋት
"እማ ምን ሆነሽ ነው አመመሽ እንዴ?' እጄን ግንባሯ ላይ አድርጌ ትኩሳቷን አየሁ.... በጣም ግላለች
'እማዬ አተኩሶሻል እኮ እባክሽ ዛሬ እምቢ አትበይኝ ሆስፒታል እንሂድ' ከወገቧ ቀና ለማለት ስትሞክር አገዝኳትና ትራሱን ከጀርባዋ አስደገፍኳት....
.....
"አይሆንም ልጄ.... ደግሞ ልሂድ ብልስ በምን ገንዘብ .... ይልቅ መድሀኒት አልቆብኛል ሂጂና ግዢልኝ፤ ይህን ወረቀት ስታሳያቸው ይሰጡሻል...." የሆነች ትንሽዬ ወረቀት ከእጅ ቦርሳዋ ውስጥ አውጥታ ከብር ጋር ሰጠችኝ....
......
..
" በይ ታዲያ መጀመሪያ መክሰስሽን ብይና ነው የምትሄጂው" እሺ ብያት ዩኒፎርሜን ቀይሬ ምግብ አቀረብኩና እምቢ ብትለኝም በግድ እያጎረስኳት ትንሽ አብራኝ በላች።
....
....
ከተማችን ያለው አንድ የመንግስት ፋርማሲ ብቻ ነው። እሱም ለሰፈራችን ራቅ ስለሚል በሩጫ መሄድ ይጠበቅብኛል። የእናቴን ጉንጭ ስሜና ቶሎ እንደምመለስ ነግሪያት እየሮጥኩ ከቤት ወጣሁ
....
....
ነፋሻማው አየር ቀሚሴን ወደላይ እያነሳው እኔም እንዳይገልጠኝ ለመከላከል እየሞከርኩ እየሮጥኩ እያለ አንድ ሰው ስሜን የጠራኝ መሰለኝ። ድጋሚ
" ሚጣ" አለኝ ማነው የጠራኝ ብዬ ዞር ስል ሸክም ከአጠገቡ ያስቀመጠ ጎረምሳ ልጅ እጁን አውለበለበልኝ። አቅጣጫዬን ቀይሬ በፍጥነት አጠገቡ ደረስኩና
' አቤት የሚያሸክምህ አጥተህ ነው አልኩት' ከሁኔታው ሳየው ምኑም የኛን ከተማ ሰው አይመስልም ምናልባት ከሌላ ቦታ ለስራ መጥቶ ይሆናል ብዬ መላ ምቴን አስቀመጥኩ።
...
...
ያልገባኝን ፈገግታ ከለገሰኝ በኋላ "አዎ ሚጣዬ እስኪ አሸክሚኝ" አለኝ።
'የምችለው አይመስለኝም ግን እሺ ልሞክር' አልኩትና ጎነበስ ብዬ ሸክሙን ያዝ አደርኩና ቀና ብዬ አየሁት የማይገባኝን አስተያዬት እያየኝ ነው።
'ምነው መሸከም አትፈልግም እኔ እቸኩላለሁ ለእናቴ መድኃኒቱን መግዛት አለብኝ' አልኩት ቆጣ ብዬ
"አይ እንደዛ አይደለም ይሄን አንቺም ለማሸከም ይከብድሻል እኔም እንጃ የምችለው አይመስለኝም... ውስጥ አነስ ያለ ሌላ ሸክም አለ እንደውም እሱን አሸክሚኝ አይዞሽ አትቆይም" ምላሼን ሳይጠብቅ ፊቱን አዙሮ በጭቃ እየተሰራ ወዳለ ጅምር ቤት ገባ። ዘግዬት ብዬ ተከተልኩትና ወደ ውስጥ ስገባ ዘሎ በጥፊ ደረገመብኝ። ተንደርድሬ መሬቱ ላይ ተደፋሁ.... ለመጮህ አፌን እንደከፈትኩ ፀጉሬን ይዞ አፌ ውስጥ ጨርቅ ጠቀጠቀብኝ።
.....
በመንፈራገጥ እና በድብደባ በዛለ ሰውነቴ ላይ ከላዬ ሆኖ በስሜት ይጨፍራል....
......
ከባድ የሆነ የህመም ስሜት ይሰማኛል........
ቀስ በቀስ በእንባ የራሰው አይኔ መከደን ጀመረ......
ከላዬ ላይ ያለው ሰው ምስል ወደ ብዙ ሰውነት ተቀየረ.......
ከዛ ደግሞ ድብዝዝ እያለ መጣ...... በስተመጨረሻም ድርግም ብሎ ጠፋ...
ጨለማ
ከምን ያክል ሰዓት በኋላ እንደሆነ አላውቅም.... ራሴን እዛ ጅምር የጭቃ ቤት ውስጥ ተኝቼ አገኘሁት። እንደምንም እየተንገዳገድኩ ከቤቱ ውስጥ ወጣሁ... ልብሴ በደም ተነክሯል፣ የሚሰማኝ የህመም ጥዝጣዜ ራሴን ሊያስተኝ ደርሷል ግን እንደምንም ተቋቁሜ ለመራመድ ሞከርኩ።
.....
ብርሀን ለጨለማ ቦታዋን ብታስረክብም ደማቋ የምሽት ጨረቃ አካባቢውን በብርሀን ሞልታዋለች....
በቀስታ እየተራመድኩ ወደ መንገዱ ወጣሁ። አሁንም ደሜ አልቆመም በቀስታ ከጭኔ ላይ ሲወርድ ይሰማኛል። ከሩቅ ነጠላ ለብሶ የሚመጣ ሰው አየሁ አንደበቴን ከፍቼ ለመጣራት መከርኩ ግን በምጥ የወጡት ቃላቶች እንኳን ለሌላ ለኔም የሚሰሙ አልነበሩም።
ያለኝ አማራጭ ወደሚመጣበት አቅጣጫ ተራምጄ እንዲያየኝ ማድረግ ነው። እየቀረብኩት ስመጣ ቄስ እንደሆኑ ተረዳሁ.... አጠገባቸው ለመድረስ ትንሽ ሲቀረኝ ጉልበቴ ተብረከረከ፣ አቅሜ ተሟጠጠ፣ አጠገቤ መጥተው ያዙኝና
" ምነው የኔ ልጅ ችግር አለ ምን ሆነሽ ነው?" ድምፃቸው ከሩቅ የሆነ ያክል ይሰማኛል ። ልቤን ስልብ የሚያደርግ ህመም ተሰማኝ ከዛ በኋላ አላስታውስም
......
"ልጄ የኔ ስስት.... ምን አድርገውብኝ ነው? እባክሽ ተነሽ ሚጣዬ ተነሽልኝ..... የኔ ብቸኛ ልጅ... ያላንቺ ማን አለኝ.... ትተሽኝ እንዳትሄጂ.... ተስፋዬ.... ነገን የማይብሽ.... " አይኔን ሳልገልጥ የሰማኋቸው የእናቴ በሳግና በለቅሶ የታጀቡ ቃላቶች ናቸው... ከዛ ከባዱ ጨለማ ይውጠኛል።
ትንሽ ትንሽ ዙሪያዬ እየተፈጠረ ያለውን ነገር ባውቅም አይኔን ለመክፈት ወሰድ መለስ የሚያደርገኝን ጨለማ እና የተጫነኝ ከባድ ነገር መታገል ግድ ሆኖብኛል።
.....
"አሁንስ አልነቃችም አይደል" አለ የሆነ ጎርናና ድምፅ
" አልነቃችም ኢንስፔክተር ልጄን እንደዚህ ያደረገውን ሰው አገኛችሁት?" እማዬ ናት
" አይ... ወይዘሮ ወይንሸት አላገኘነውም እሱን ለመያዝ የልጆት ቃል ያስፈልገናል" የበር መዘጋት ድምፅ ተሰማኝ እኔም ወደዛው ጨለማ የሄድኩ መሰለኝ.... እንቅልፍ
....
ዛሬ የተሻለ ጥንካሬ ይሰማኛል። ልክ አይኔን ስግልጥ እናቴን አጠገቤ አየኋት የአልጋውን ጠርዝ ተደግፋ እንቅልፍ ወስዷታል። እጄን አንቀሳቅሼ ፊቷን ስዳስሳት ተነሳች... ወዲያው እልልታዋን አቀለጠችው።
"ልጄ ነቃሽልኝ የኔ ስስት.... ተመስገን ልጄ ነቃች" ዶክተሩ ምርመራ እስከሚያደርግልኝ ውጪ እንድትቆይና ነገራትና አንዳንድ ህክምናዎች ካደረገልኝ በኋላ
"ፖሊስ መጥቶ ቃልሽን ይወስዳል... እንደዚ ያደረገሽ አውሬ እንዲያዝ ከፈለግሽ ምንም ሳትፈሪ ሁሉንም ለመናገር ሞክሪ.... ደግሞ አይዞሽ በሚያስፈልግሽ ሁሉ ከአጠገብሽ አለን..." ብሎኝ ክፍሉን ለቆ እንደወጣ ሁለት ፖሊሶች ተከታትለው ገቡ።
....
ከ አንድ ወር በኋላ
የሰፈር ሰው ሰምቶ ስለነበር ግማሹ ሲያዝን ግማሹ ደግሞ የራሱን መላምት ማስቀመጥ ጀመረ።
"ፈልጋ ነው እንጂ ሳትፈልግ ማን ሊነካት..." በነገር የምትታወቀው ብርቄ
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ደሎ ከተማ በአረና ጥቅጥቅ ደን የተሸፈነች በደቡብ ኦሮሚያ ባሌ ዞን ውስጥ የምትገኝ የወረዳ ከተማ ስትሆን ለሁለት የተከፈለችው ያዶት በሚባል ግዙፍ ወንዝ ነው፡፡ያዶት ወንዝ ለከታማዋ ኑዋሪ ህይወት ነው፣ውበት ነው፣የአይን ማረፊያቸው እና ትምክህታቸው ነው፣ከውጥረታቸው መተንፈሻ ነው፣የሚኮሩበት መዝናኛቸው የሚደምቁበት ጌጣቸው ነው፡፡ ከተማዋ ቆላ እንደመሆኗ መጠን አየሩ በጣም ይሞቃል ፤ በላብ ሚያጥብ ሙቀት፡፡ቀይ በንፋስ በሚበተን አፈር እና አቧራ ሲያሰቃየው የዋለው ኑዋሪ ሀብታም ደሀ ሳይል ወደ ያዶት ይነጉዳል፡፡ልብሱን ያወላልቅ እና ወራጅ ወንዝ ውስጥ ይመሰጋል፣እንደ ዓሳ ብቅ ጥልቅ ይላል፣እየተንሳፈፈ ይዋኛል፡፡ ይሄ ትልቁም ትንሹም ወንድም ሴቱም በኩልነት ያለ ልዩነት የሚያደርገው ነው፡፡ሁሉም እርቃኑን በፓንት ብቻ ጎን ለጎን እየተንቧራጨቀ መዋኘት ለእንግዳ ሚያስገርም እና ሚያስደምም ትዕይንት ቢሆንም ለኑዋሪው ተራና የተለመደ የየእለት ደርጊት ነው፡፡
አንድ የዛ ከተማ ኑዎሪ ሌላውን ኑዋሪ ቢያንስ በዓመት አንድ ቀንም ቢሆን እርቃኑን ወይም እርቃኗን የማየት አጋጣሚና ዕድል ይኖረዋል፡፡የደሎ ኑዋሪዎች ዋናተኛ ናቸው፡፡ህጻናት ከ5 አመት ጀምረው ነው ከታላላቆቻቸው ጋር ወደ ያዶት ወንዝ ወረድ በማለት ዋና መማር የሚጀማሩት፡፡ያዶት መዋኛና ከሙቀት አካልን ማቀዝቀዣ ብቻ አይደለም፡፡የከተማው ሰው ሁሉ ልብሱን የሚያጥበው እዛው ወንዝ ነው፡፡ልብሱን በጀርባው አዝሎ ወይ በሻንጣ ሞልቶ ማጠቢያ ሳፋውን ተሸክሞ በመምጣት ወይም ጠፍጣፋ ድንጋይ ላይ በመፈተግ ፅዳቱን ይጠብቃል፡፡ይህ የተለመደና ለከተማዋ እንደባህል የሚታይ እሴት ነው፡፡
በዘመኑ ኑዋሪው ለመጠጥም ሆነ ለምግብ ማብሰያ የሚጠቀሙበትን ውሀ የሚቀዳው ከዚሁ ያዶት ወንዝ ነበር፡፡ውሃው በአብዛኛው ሚመላለሰው በአህያ ጀርባ ነው፡ይሄንን በመስራት የሚታዳደሩ ከሀምሳ በላይ የሚሆኑ ግለሳቦች አሉ፡፡አህያው ላይ የእንጨት ኮርቻ ይጫንና፡፡ኮርቻው ላይ በአንደኛው ሁለት ባለ 25 ሊትር ጄርካን በሌለኛው ወገን እንደዛው ሁለት ጀሪካን በአንዴ አራት ጄሪካን ወይም 100ሊትር ጭኖ ከወንዙ አንድና ሁለት ኪሎ ሜትር በማጓጓዝ ይሸጣል፡፡ለመጠጥ የሚሆን ውሀ የሚቀዳው ግን ገና ሰማይና ምድር እንደተላቀቀ ከ12 ሰዓት እስከ አንድ ሰዓት ባለው ጊዜ ነው፡፡የዚህ ምክንያት ያዶት ብዙ ኪሎ ሜትሮችን ተራራዎችን ሰንጥቆ ፤ጫካውን አቋርጦ ስለሚመጣ የሰውና የአውሬዎች ንክኪ ሳይበዛበትና ሳይደፈርስ የጠራ ውሀ ለማግኘት ነው፡፡
እና በጊዜው በዚህ ልምድ መሰረት ለቤቱ የመጠጥ ውሃ መቅዳት እና በለሊት ተነስቶ ወደ ያዶት በሮ በመሄድ የጠራ ውሀ ቀድቶ ቁርሰ ቀማምሶ ወደ ትምህርት ቤት መሄድ የበሻዱ የዘወትር ተግባሯ ነበር፡፡ይሄኛው የበሬዱ ልምድ ከእድሜ ልክ ፍቅረኛዋ ከሆነው ተአምረኛው ፍጡር ጋር የሚያቆራኘው ቀጥተኛ ነገር አለ፡፡
በሬዱ እንደወትሮዋ ከእንቅልፏ ባና ጃሪካኗን አንጠልጥላ ለመያዝ የምትጠቀምበትን ጨርቅ በትከሻዋ ጣል አድርጋለች የቤቱን በራፍ ከፋታ የግቢያቸውን የቆርቆሮ አጥር አልፋ ቁልቁል ወደ ያዶት ወንዝ እየነጎደች ነው፡፡..ግን ከቤቷ ብዙ ከራቀችና ከተማውን ለቃ ወጥታ በወንዙና በከተማው መካከል ያለውን ባዶና ወጣ ገባ ስፋራ ከደረሰች በኃላ ነበር የሆነ ትክክል ያልሆነ ነገር እንዳለ ያስተዋለችው፡፡ከወትሮዋ ፈጠን ብላለች፡፡አዎ ገና ለሊት ነበር፡፡
የተወሰነ ፍራቻ ቢሰማትም ወደ ኋላዋ አልተመለሰችም፡፡ የባህርዛፍ ደን ያለበትን መንገድ ሰንጥቃ ስታልፍም ከነፍራቻዋ ነች፡፡ወደ ኋላዋም ሆነ ወደ ፊት ለፊቷ እየተሸከረከረች ብትገላመጥ ምንም የሚታይ የሰው ዘር አላየችም፡፡በደን ወደተሸፈነው የወንዙ ዳርቻ ስትደርስ ጉሬዛዎች ከዛፍ ወደዛፍ እየተንጠላጠሉ ሲዘሉ እያየች ቢሆኑም እርምጃዋን አልገታችም፡፡የያዶት ወንዝ ሿሿሿሿ… ብሎ ሲፈስ ከሩቅ ይሰማታል፡፡ደረስችና ቀሚሷን በመጠኑ ሰብስባ ወደወንዙ አንድ ሜትር ያህል ገባ በማለት ጄሪካኑን መሙላት ጀመረች፡፡
ግማሽ እንደደረሰች ከወንዙ መሀል የሆነ የሚንቦጫረቅ ድምጽ ሰማችና አውሬ መስሏት ጄሪካኗን ጥላ በርግጋ ከወንዙ በመውጣት እራቅ ብላ መመልከት ጀመረች፡፡እሷ ጥላ የወጣችውን ጄሪካን በውሀው ግፊት ወደ መሀል ተምዘግዝጎ አውሬ ወደመሰላት አካል ሲጓዝ ተመለከተች፡፡ ደግነቱ ሰማሁት ያለችው ድምጽ የአውሬ ሳይሆን የሰው ነበር፡፡መጀመሪያ ዕርቃኗን የምትዋኝ ሴት መስሏት ነበር..፡፡
አስተውላና ተረጋግታ ሳታየው ግን ቀይ ጥቅልል ጥቁር ፀጉር ያለውና በውሀው ለስልሶ ግንባሩ ላይ ድፍት ያለበት የሆነ የአማልክት አይነት መልክ ያለው ወጣት የእሷን ጄርካን ይዞ በፍራቻዋ እየሳቀባት ተመለከተችው፡፡
‹‹ይህን ያህል ፈሪ ከሆንሽ በዚህ ሰዓት እንዴት እዚህ ቦታ ተገኘሽ?››ሲል ለመጀመሪያ ጊዜ ድምፅ አውጥቶ አናገራት፡፡ድምጹ በጆሮዋ እየተንቆረቆረ ወደ ውስጧ ሰርጎ ሲገባ የሆነ በመንፈስ የመሞላት አይነት ግራ አጋቢ ስሜት ተሰማት፡፡
‹‹የነጋ መስሎኝ ነዋ፤አንተስ በዚህ ለሊት እዚህ ቦታ ለዛውም ወንዙ ውስጥ ምን ትሰራለህ?››ስትል መልሳ የራሷን ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔማ አንቺ እንደምትመጪ አውቄ እየጠበቅኩሽ ነው››
‹‹የት አውቀህ ነው የምትጠብቀኝ?››
ከወንዙ መሀል እሷ ባለችበት አቅጣጫ ወደ ዳር ቀረብ እያለ‹‹እርግጥ አላውቅሽም፤ ግን ውሀ ልትቀጂ በለሊት ስትመጪ ሁሌ አይሻለሁ››አላት፡፡
‹‹አንተ ሁል ጊዜ ለሊት እዚህ ምን ትሰራለህ?››
‹‹እቤቴ እዚሁ ቅርብ ነው፡፡በዚህ ሰዓት መዋኘት ያስደስተኛል፤ከያዶት ጋር በሹክሹክታ ምስጢር የምናወራው በዚህ ሰዓት ነው፡፡እያንዳንዱን አዲስ ቀን በደስታ የምቀበለው እዚሁ ሆኜ ነው፡፡››
‹‹በል እሺ ጄሪካኔን ስጠኝና ዉሀዬን ልቅዳ፡፡›› አለችው፡፡ ከማታውቀው ሰው ጋር በአጉል ሰዓት አጉል ቦታ ሆና አጉል አይነት ወሬ ከዚህ በላይ ማውራት አስፈሪ ቢሆንባትም ጄሪካኑን ግን የእውነት እንዳለችው እንዲመልስላት አልፈለገችም ነበር፡፡
..‹‹ልቅዳልሻ…እስከዛ አንቺ አውሪኝ፡፡››ብሎ ጄርካኑን በሁለት እጇቹ ወደታችኛው የውሀው ጥልቃት ደፍቆ… ዷዷዷ በሚል ድምጽ በመታጀብ መሙላት ጀመረ፡፡
ለስለስ ባለ ሰርሰሪ ድምፅ ‹‹አውሪኛ …እስክሞላልሽ›› በማለት በድጋሚ ጠየቃት፡፡
ግራ በመጋባት
‹‹ምን ላውራህ?››ስትል መለሰችለት፡
‹‹አሁን ብጠልፍሽስ?››
‹‹ጠልፈህ ምን ታደርገኛለህ?››
‹‹በሀገራችሁ ተጠልፎ ምንድነው የሚደረገው.? አገባሻለኋ፡፡››
‹‹ሆሆይ…ጠልፎ ማግባት እንዲህ ቀልድ ሆነ እንዴ?አረ ቶሎ ሙላና ስጠኝ ልሂድበት፡፡››
‹‹ቀስ በያ ቆንጆ ስለሆንሽ እኮ ነው ልጥለፍሽ ያልኩሽ፡፡››
ምን አይነት መልስ መመለስ እንዳለባት ግራ ተጋባች ‹‹..ለመሆኑ እቤቴ ቅርብ ነው ምትለኝ እዚህ ቅርብ ከጫካ እና ከጅብ ጉድጎድ በስተቀር ምን ቤት አለ.?››ሲከነክናት የቆየውን ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
‹‹እውነቴን ነው፡፡የእኔ ቤት እዚሁ ቅርብ ነው፤ግን በአይን አይታይም፡፡ፀባይ ከላሽ አንድ ቀን ወስድሻለሁ››
‹‹ኸረ ይቅርብኝ››ብላ ከወንዙ አውጥቶ ያቀበላትን ጃሬካን በያዘችው ጨርቅ በጀርባዋ አዝላ ለመሄድ ዝግጁ ሆነች፡፡እንግዳው ሰው ግማሽ አካሉን ወንዝ ውስጥ ግማሽ እርቃን አካሉን ደግም ለእይታ አጋልጦ ለእሷ እያስጎበኘት በአይኖቹ ሸኛት እሷም እየተገላመጠች ወደ ፊት በመንደርደር አመለጥኩ በሚል እፎይታ ግን ደግሞ ትንሽ ብቆይስ? በሚል ግራ አጋቢ ቁጭት ወደ ቤቷ ተመለሰች፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ደሎ ከተማ በአረና ጥቅጥቅ ደን የተሸፈነች በደቡብ ኦሮሚያ ባሌ ዞን ውስጥ የምትገኝ የወረዳ ከተማ ስትሆን ለሁለት የተከፈለችው ያዶት በሚባል ግዙፍ ወንዝ ነው፡፡ያዶት ወንዝ ለከታማዋ ኑዋሪ ህይወት ነው፣ውበት ነው፣የአይን ማረፊያቸው እና ትምክህታቸው ነው፣ከውጥረታቸው መተንፈሻ ነው፣የሚኮሩበት መዝናኛቸው የሚደምቁበት ጌጣቸው ነው፡፡ ከተማዋ ቆላ እንደመሆኗ መጠን አየሩ በጣም ይሞቃል ፤ በላብ ሚያጥብ ሙቀት፡፡ቀይ በንፋስ በሚበተን አፈር እና አቧራ ሲያሰቃየው የዋለው ኑዋሪ ሀብታም ደሀ ሳይል ወደ ያዶት ይነጉዳል፡፡ልብሱን ያወላልቅ እና ወራጅ ወንዝ ውስጥ ይመሰጋል፣እንደ ዓሳ ብቅ ጥልቅ ይላል፣እየተንሳፈፈ ይዋኛል፡፡ ይሄ ትልቁም ትንሹም ወንድም ሴቱም በኩልነት ያለ ልዩነት የሚያደርገው ነው፡፡ሁሉም እርቃኑን በፓንት ብቻ ጎን ለጎን እየተንቧራጨቀ መዋኘት ለእንግዳ ሚያስገርም እና ሚያስደምም ትዕይንት ቢሆንም ለኑዋሪው ተራና የተለመደ የየእለት ደርጊት ነው፡፡
አንድ የዛ ከተማ ኑዎሪ ሌላውን ኑዋሪ ቢያንስ በዓመት አንድ ቀንም ቢሆን እርቃኑን ወይም እርቃኗን የማየት አጋጣሚና ዕድል ይኖረዋል፡፡የደሎ ኑዋሪዎች ዋናተኛ ናቸው፡፡ህጻናት ከ5 አመት ጀምረው ነው ከታላላቆቻቸው ጋር ወደ ያዶት ወንዝ ወረድ በማለት ዋና መማር የሚጀማሩት፡፡ያዶት መዋኛና ከሙቀት አካልን ማቀዝቀዣ ብቻ አይደለም፡፡የከተማው ሰው ሁሉ ልብሱን የሚያጥበው እዛው ወንዝ ነው፡፡ልብሱን በጀርባው አዝሎ ወይ በሻንጣ ሞልቶ ማጠቢያ ሳፋውን ተሸክሞ በመምጣት ወይም ጠፍጣፋ ድንጋይ ላይ በመፈተግ ፅዳቱን ይጠብቃል፡፡ይህ የተለመደና ለከተማዋ እንደባህል የሚታይ እሴት ነው፡፡
በዘመኑ ኑዋሪው ለመጠጥም ሆነ ለምግብ ማብሰያ የሚጠቀሙበትን ውሀ የሚቀዳው ከዚሁ ያዶት ወንዝ ነበር፡፡ውሃው በአብዛኛው ሚመላለሰው በአህያ ጀርባ ነው፡ይሄንን በመስራት የሚታዳደሩ ከሀምሳ በላይ የሚሆኑ ግለሳቦች አሉ፡፡አህያው ላይ የእንጨት ኮርቻ ይጫንና፡፡ኮርቻው ላይ በአንደኛው ሁለት ባለ 25 ሊትር ጄርካን በሌለኛው ወገን እንደዛው ሁለት ጀሪካን በአንዴ አራት ጄሪካን ወይም 100ሊትር ጭኖ ከወንዙ አንድና ሁለት ኪሎ ሜትር በማጓጓዝ ይሸጣል፡፡ለመጠጥ የሚሆን ውሀ የሚቀዳው ግን ገና ሰማይና ምድር እንደተላቀቀ ከ12 ሰዓት እስከ አንድ ሰዓት ባለው ጊዜ ነው፡፡የዚህ ምክንያት ያዶት ብዙ ኪሎ ሜትሮችን ተራራዎችን ሰንጥቆ ፤ጫካውን አቋርጦ ስለሚመጣ የሰውና የአውሬዎች ንክኪ ሳይበዛበትና ሳይደፈርስ የጠራ ውሀ ለማግኘት ነው፡፡
እና በጊዜው በዚህ ልምድ መሰረት ለቤቱ የመጠጥ ውሃ መቅዳት እና በለሊት ተነስቶ ወደ ያዶት በሮ በመሄድ የጠራ ውሀ ቀድቶ ቁርሰ ቀማምሶ ወደ ትምህርት ቤት መሄድ የበሻዱ የዘወትር ተግባሯ ነበር፡፡ይሄኛው የበሬዱ ልምድ ከእድሜ ልክ ፍቅረኛዋ ከሆነው ተአምረኛው ፍጡር ጋር የሚያቆራኘው ቀጥተኛ ነገር አለ፡፡
በሬዱ እንደወትሮዋ ከእንቅልፏ ባና ጃሪካኗን አንጠልጥላ ለመያዝ የምትጠቀምበትን ጨርቅ በትከሻዋ ጣል አድርጋለች የቤቱን በራፍ ከፋታ የግቢያቸውን የቆርቆሮ አጥር አልፋ ቁልቁል ወደ ያዶት ወንዝ እየነጎደች ነው፡፡..ግን ከቤቷ ብዙ ከራቀችና ከተማውን ለቃ ወጥታ በወንዙና በከተማው መካከል ያለውን ባዶና ወጣ ገባ ስፋራ ከደረሰች በኃላ ነበር የሆነ ትክክል ያልሆነ ነገር እንዳለ ያስተዋለችው፡፡ከወትሮዋ ፈጠን ብላለች፡፡አዎ ገና ለሊት ነበር፡፡
የተወሰነ ፍራቻ ቢሰማትም ወደ ኋላዋ አልተመለሰችም፡፡ የባህርዛፍ ደን ያለበትን መንገድ ሰንጥቃ ስታልፍም ከነፍራቻዋ ነች፡፡ወደ ኋላዋም ሆነ ወደ ፊት ለፊቷ እየተሸከረከረች ብትገላመጥ ምንም የሚታይ የሰው ዘር አላየችም፡፡በደን ወደተሸፈነው የወንዙ ዳርቻ ስትደርስ ጉሬዛዎች ከዛፍ ወደዛፍ እየተንጠላጠሉ ሲዘሉ እያየች ቢሆኑም እርምጃዋን አልገታችም፡፡የያዶት ወንዝ ሿሿሿሿ… ብሎ ሲፈስ ከሩቅ ይሰማታል፡፡ደረስችና ቀሚሷን በመጠኑ ሰብስባ ወደወንዙ አንድ ሜትር ያህል ገባ በማለት ጄሪካኑን መሙላት ጀመረች፡፡
ግማሽ እንደደረሰች ከወንዙ መሀል የሆነ የሚንቦጫረቅ ድምጽ ሰማችና አውሬ መስሏት ጄሪካኗን ጥላ በርግጋ ከወንዙ በመውጣት እራቅ ብላ መመልከት ጀመረች፡፡እሷ ጥላ የወጣችውን ጄሪካን በውሀው ግፊት ወደ መሀል ተምዘግዝጎ አውሬ ወደመሰላት አካል ሲጓዝ ተመለከተች፡፡ ደግነቱ ሰማሁት ያለችው ድምጽ የአውሬ ሳይሆን የሰው ነበር፡፡መጀመሪያ ዕርቃኗን የምትዋኝ ሴት መስሏት ነበር..፡፡
አስተውላና ተረጋግታ ሳታየው ግን ቀይ ጥቅልል ጥቁር ፀጉር ያለውና በውሀው ለስልሶ ግንባሩ ላይ ድፍት ያለበት የሆነ የአማልክት አይነት መልክ ያለው ወጣት የእሷን ጄርካን ይዞ በፍራቻዋ እየሳቀባት ተመለከተችው፡፡
‹‹ይህን ያህል ፈሪ ከሆንሽ በዚህ ሰዓት እንዴት እዚህ ቦታ ተገኘሽ?››ሲል ለመጀመሪያ ጊዜ ድምፅ አውጥቶ አናገራት፡፡ድምጹ በጆሮዋ እየተንቆረቆረ ወደ ውስጧ ሰርጎ ሲገባ የሆነ በመንፈስ የመሞላት አይነት ግራ አጋቢ ስሜት ተሰማት፡፡
‹‹የነጋ መስሎኝ ነዋ፤አንተስ በዚህ ለሊት እዚህ ቦታ ለዛውም ወንዙ ውስጥ ምን ትሰራለህ?››ስትል መልሳ የራሷን ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔማ አንቺ እንደምትመጪ አውቄ እየጠበቅኩሽ ነው››
‹‹የት አውቀህ ነው የምትጠብቀኝ?››
ከወንዙ መሀል እሷ ባለችበት አቅጣጫ ወደ ዳር ቀረብ እያለ‹‹እርግጥ አላውቅሽም፤ ግን ውሀ ልትቀጂ በለሊት ስትመጪ ሁሌ አይሻለሁ››አላት፡፡
‹‹አንተ ሁል ጊዜ ለሊት እዚህ ምን ትሰራለህ?››
‹‹እቤቴ እዚሁ ቅርብ ነው፡፡በዚህ ሰዓት መዋኘት ያስደስተኛል፤ከያዶት ጋር በሹክሹክታ ምስጢር የምናወራው በዚህ ሰዓት ነው፡፡እያንዳንዱን አዲስ ቀን በደስታ የምቀበለው እዚሁ ሆኜ ነው፡፡››
‹‹በል እሺ ጄሪካኔን ስጠኝና ዉሀዬን ልቅዳ፡፡›› አለችው፡፡ ከማታውቀው ሰው ጋር በአጉል ሰዓት አጉል ቦታ ሆና አጉል አይነት ወሬ ከዚህ በላይ ማውራት አስፈሪ ቢሆንባትም ጄሪካኑን ግን የእውነት እንዳለችው እንዲመልስላት አልፈለገችም ነበር፡፡
..‹‹ልቅዳልሻ…እስከዛ አንቺ አውሪኝ፡፡››ብሎ ጄርካኑን በሁለት እጇቹ ወደታችኛው የውሀው ጥልቃት ደፍቆ… ዷዷዷ በሚል ድምጽ በመታጀብ መሙላት ጀመረ፡፡
ለስለስ ባለ ሰርሰሪ ድምፅ ‹‹አውሪኛ …እስክሞላልሽ›› በማለት በድጋሚ ጠየቃት፡፡
ግራ በመጋባት
‹‹ምን ላውራህ?››ስትል መለሰችለት፡
‹‹አሁን ብጠልፍሽስ?››
‹‹ጠልፈህ ምን ታደርገኛለህ?››
‹‹በሀገራችሁ ተጠልፎ ምንድነው የሚደረገው.? አገባሻለኋ፡፡››
‹‹ሆሆይ…ጠልፎ ማግባት እንዲህ ቀልድ ሆነ እንዴ?አረ ቶሎ ሙላና ስጠኝ ልሂድበት፡፡››
‹‹ቀስ በያ ቆንጆ ስለሆንሽ እኮ ነው ልጥለፍሽ ያልኩሽ፡፡››
ምን አይነት መልስ መመለስ እንዳለባት ግራ ተጋባች ‹‹..ለመሆኑ እቤቴ ቅርብ ነው ምትለኝ እዚህ ቅርብ ከጫካ እና ከጅብ ጉድጎድ በስተቀር ምን ቤት አለ.?››ሲከነክናት የቆየውን ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
‹‹እውነቴን ነው፡፡የእኔ ቤት እዚሁ ቅርብ ነው፤ግን በአይን አይታይም፡፡ፀባይ ከላሽ አንድ ቀን ወስድሻለሁ››
‹‹ኸረ ይቅርብኝ››ብላ ከወንዙ አውጥቶ ያቀበላትን ጃሬካን በያዘችው ጨርቅ በጀርባዋ አዝላ ለመሄድ ዝግጁ ሆነች፡፡እንግዳው ሰው ግማሽ አካሉን ወንዝ ውስጥ ግማሽ እርቃን አካሉን ደግም ለእይታ አጋልጦ ለእሷ እያስጎበኘት በአይኖቹ ሸኛት እሷም እየተገላመጠች ወደ ፊት በመንደርደር አመለጥኩ በሚል እፎይታ ግን ደግሞ ትንሽ ብቆይስ? በሚል ግራ አጋቢ ቁጭት ወደ ቤቷ ተመለሰች፡፡
✨ይቀጥላል✨
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ሁሴን ዕድሜው ከ 35 ትንሽ ቢዘልም ፈርጣማ የሆነው የስፖርተኛ ተክለ ሰውነቱና ግንባሩ ላይ የተደፋው ጥቁር ሉጫ ፀጉሩ የሃያ አምስት አመት ወጣት ያስመስለዋል፡፡
የመጀመሪያ ዲግሪውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በሥነ ጹሁፍ ከአስር ዓመት በፊት ሲቀበል፣ሁለተኛ ዲግሪውን ደግሞ ከፈረንሳይ አገር በፍልስፍና ከሦስት ዓመት በፊት አግኝቷል፡፡ አሁን የሚኖረው እናትና አባቱ ባወረሱት ልደታ ክፍለ ከተማ በሚገኘው ባለ ሦስት መኝታ ክፍል ቪላ ቤት ውስጥ ነው፡፡ ወላጆቹ ሞተዋል፡፡እሱ ደግሞ ብቸኛ ልጃቸው ነበር፡፡በአሁኑ ሰዓት አብራው የምትኖረው ፎዚያ ነች፡፡ ሁሴን ፎዚያን እንደእህቱ ቢያያትም ምንም አይነት የስጋ ትስስር ግን የላቸውም ፡፡
ሁሴን ዋና አዘጋጅ ሆኖ በሚሰራበት ፍኖተ ጥበብ በተሠኘ ተነባቢ የግል ጋዜጣ ውስጥ ስልሳ ፐርሰንት የአክሲዬን ድርሻ አለው፡፡
ጋዜጣው ሳምንታዊ ሲሆን፤አንድ መቶ ሺ እትም በየሳምንቱ በመላው አገሪቱ ያሰራጫል፡፡ ጋዜጣው ትርፋማ ነው ብሎ ለመናገር ባያስደፍርም፤ በጣም ተወዳጅና ተነባቢ መሆኑን ግን አስረግጦ መመስከር ይቻላል፡፡
ሁሴን በህይወቱ ብዙ ሴቶች ገብተው ወጥተዋል፡፡ አብዛኞቹ ተስፋ አስቆርጧቸው ትተውት ሄደዋል፡፡ ጋብቻ አይፈልግ፣ ልጅ መውለድ አያጓጓውም፣ ቃል አይገባለቸው ፣ ተስፋ አይሰጣቸው ፤ በቃ... ፍቅርና ወሲብ ብቻ!፡፡ ታዲያ ጫንቃቸው የደህነት ዋስትና የሚሹት ሴቶች ከተወሰነ ርቀት በላይ አይታገሱትም፤ ጥለውት ይሄዳሉ፡፡ አንዳንዶቹ ደግሞ በጭቅጭቅና በንዝንዝ ፋታ ስለሚነሱት ያንገሸግሹታል፡፡ሲያንገሸግሹት ደግሞ ፊቱን ያዞርባቸዋል...ይተዋቸዋል፡፡
በአሁኑ ወቅት በህይወቱ ውስጥ ሦስት ሴቶች ቀርተዋል፡፡ አንደኛዋ በንግድ ስራ የምትተዳደረውና አምስት ዓመት በጓደኝነት፤
ስምንት ዓመት በፍቅረኝነት አብራው የዘለቀችው ኤደን ስትሆን፣ ሁለተኛዋ እራሱን ዘና ማድረግ ሲያሠኘው የሚፈልጋት የቡና ቤቷ ትንግርት ነች፡፡ ሦስተኛዋ ደግሞ አዕምሮውን ጠቅላላ ጠፍንጋ የያዘችው፤ በፍቅር ሊቀውስላት ጥቂት የቀረው በአካል የማያውቃት የጋዜጣው አምደኛ ሚስጢር ::
ሁሴን ቀኑን ሙሉ በስራ ተጠምዶ ከዋለበት ቢሮው ለቆ በመውጣት ውጫዊ አካሏ በቀይ ቀለም የተነከረ ቪታራ መኪና ውስጥ ገብቶ ሞተሩን ለማስነሳት ቁልፉን ሲነካካ ተንቀሳቃሽ ስልኩ ተንጣረረች...አነሳው፤ደዋዩ ኢንጅነር ሠሎሞን ነበር፡፡
<<ሄሎ>>
‹‹የት ነህ ወንድም ጋዜጠኛ?››
‹‹ባክህ ገና ከቢሮ እየወጣሁ ነው...ላብድልህ ነው፤ ግራ ተጋብቻለሁ::››
‹‹ደግሞ ምን ገጠመህ?›› ሠሎሞን ነበር ጠያቂው፡፡
‹‹ሌላ ምን ይገጥመኛል ...የዛችው ልጅ ነገር ::››
‹‹ኦ!! የደንበኛህ?››
«አዎ!!>>
‹‹ዛሬም ፖስታዋ ደርሶሀል ማለት ነው?››
‹‹አዎ!! የዛሬው ደግሞ የተለየ ነው፤ልብን ስውር የሚያደርግ ሀሳብ የያዘ ፅሁፍ ነው የላከችልኝ፡፡››
<< ልብህን የሰወረህ ፅሁፍ ነው ወይስ አንተ ለእሷ ያለህ ስውር ፍቅር?››
‹‹ሁለቱም ምክንያት ትክክል ነው፡፡››
‹‹በቃ... አንተ እንደው ስለእሷ ማውራት ከጀመርክ ማብቂያ የለህም አይደል? ልታወራኝ ከፈለክ የመጠጥ ግብዣ እፈልጋለሁ…የተለመደው ቤት ተጎልቼ እየጠበቅኩህ ነው ፡፡››
‹‹እንዴ በቀኑ! ? ገና አስራ አንድ ሠዓት እኮ ነው? >>
ሠሎሞን ተበሳጨ‹‹ባክህ አትጨቅጭቀኝ፤ የምትመጣ ከሆነ ና፡፡››
‹‹እሺ ጌታው ከሃያ ደቂቃ በኃላ ከጎንህ እገኛለሁ፤እስከዛው ቻው፡፡›› ስልኩን ወደ ኪሱ መልሶ ሞተሩን አስነሳና ወደ ሜክሲኮ ከነፈ፡፡ ከሠሎሞን ጋር ከሃያ ዓመት በላይ በጓደኝነት አሳልፈዋል፡፡ በባህሪ፣ በስራ፣ በእምነትና በኑሮ ፍልስፍናቸው በጣም በተለያየ መንገድ የሚጓዙ ቢሆንም ይህ ልዩነታቸው ግን ጓደኝነታቸውን ለመበረዝ ጉልበት አልነበረውም፡፡
ኢንጅነር ሠሎሞን የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ነው፡፡ የሃይማኖቱን ህግና ሥርዓት ለማክበር ዘወትር ከልብ ይጥራል፤ግን አይሣካለትም፡፡
ህግጋቱን ይጥሳል፣ ቀኖናዋቹን ያፈርሳል፣ከዛም በፀፀት ይቃጠላል፡፡ እግዚአብሔርን በማስቀየሙ እራሱን ይቀየማል፡፡ብዙውን ጊዜ ለሥህተት ተጋላጭ እንዲሆን መነሻ ምክንያት የሚሆኑት ሁለት ነገሮች ሚስቱና ስራው ናቸው፡፡ ከየውብዳር ጋር ከተጋቡ አስር ዓመት አልፏቸዋል፡፡ በዚህ የጊዜ ሂደት ውስጥ የተትረፈረፈ ሀብት ባለቤት መሆን ከመቻላቸውም በተጨማሪ ሁለት ሴት ልጆችንም ማፍራት ችለዋል ፡፡ስምምነት ግን አልነበራቸውም፤ ሦስት ቀን በሠላም ቢያሳልፉ ተከታዮቹን ሦስት ቀናት በጥልና በኩርፊያ ጀርባ ተሠጣጥተው ይከርማሉ፡፡ በዚህ ወቅት ታዲያ ሰሎሞን ቤቱ ያስጠላዋል…ጥሎ ይወጣል፤ከወጣም ይጠጣል፤ ብክት እስኪል ይጠጣል፣ሲጠጣ ደግሞ ብዙ ይሳሳታል፣ሠው ያስቀይማል፣ ከሴት ይዳራል፣ብር ይረጫል፤ከዛ በማግስቱ ናላው እስኪዞር
በጥልቀት ይፀፀታል፡፡
ስራውን በተመለከተ ደግሞ ደረጃ ሦስት ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ (ኮንትራክተር) ነው፡፡ ሥራ ለማግኘት ጉቦ
ይሰጣል፣ሥራው ሲበላሽበት ሥህተቱን ለመሸፈን ጉቦ ይሠጣል፣ ካደረገው በኃላ ግን እንቅልፍ እስኪያጣ
ይበሳጫል፣ይፀፀታል ደግሞ ላለማድረግም ይምላል...ይገዘታል፡፡ ግን መልሶ መላልሶ በተመሳሳይ ስህተት ውስጥ ዘወትር ይዘፈቃል ፡፡ ሠሎሞን ማለት ይሄ ነው፡፡ ጥፋት፣ፀፀት… ጥፋት፣ፀፀት፡፡
ሁሴን ስለ ሠሎሞን እያሠላሠለ ሣይታወቀው የተቃጠሩበት ቦታ ደረሠ፡፡ መኪናውን ተገቢው ቦታ ካቆመ በኃላ ወደ ውስጥ ዘለቀ፡፡ ቡና ቤቱ ጭር ብሏል፡፡ ታዳሚዎቹ በቁጥር ናቸው፡፡ ወንድ አስተናጋጆች እዚና እዛ ተሠባጥረው ቆመው የሚሠጣቸውን ትዕዛዝ እየተቀበሉ ክቡራን ደንበኞቻውን በትጋት ለማስተናገድ ሲታትሩ ይታያሉ፡፡እንደገባ ነበር ሠሎሞንን የለየው፡፡ አጭር ሠላምታ ከተለዋወጡ በኃላ ፊት ለፊቱ ወንበር ስቦ ተቀመጠ፡፡
‹‹ሙሽሮቻችን አልገቡም እንዴ?›› ሁሴን ነበር ጠያቂው፡፡
‹‹አንተ ደግሞ እነሱን ካለየህ ጉሮሮህ ለመጠጥ አይከፈትም፡፡ ከደቂቃዎች በኋላ ይንጋጉልሀል፡፡ ንስርህም እንደ ንግስት በጋርዶቾ ታጅባ ከች ማለቷ አይቀርም፡፡››
ሁሴን አስተናጋጁን ጠራና ውስኪ አዘዘ፡፡
‹‹ምነው ውስኪ?›› ጠየቀ ሠሎሞን፡፡
<<እንዴት??>>
‹ለስላሳ የምታዝ መስሎኝ ነበር፤ሃይማኖትህ ይፈቅድልሃል እንዴ?›› ይሄ የሠሎሞን የሁልጊዜ ትችቱ ነው፡፡
‹‹ሃይማኖቴ ምንድነው?››
‹‹መቼም ሁሴን ብሎ ክርስቲያን የለ፡፡››
‹‹ይሄው እንግዲህ የአንተ ችግር እዚህ ላይ ነው፡፡ እርግጥ ማንም እንደሚያውቀው ቤተሰቦቼ የእስልምና ሃይማኖት ተከታይ ነበሩ፡፡ በዛ ምክንያት እኔ ስወለድ ምንም ሳይጠረጥሩ
ልጃችን እንደኛው ሙስሊም ስለሚሆን የሙስሊም ስም እንሸልመው ተባባሉና ሁሴን አሉኝ፡፡ እኔ ግን እንደምታውቀው ሙስሊምም፣ክርስቲያንም፣ቡዲስትም መሆን አልቻልኩም፡፡ በዚህም የተነሳ የቤተሠቦቼን ትንቢት አከሸፍኩባቸው ማለት ነው ፡፡ ይሁን እንጂ ለዚህ ስህተታቸው መታሠቢያ ይሆን ዘንድ ሙስሊማዊ ስሜን ይዤ ይሄው እየኖርኩ ነው፡፡››
አስተናጋጁ የታዘዘውን ውስኪ አምጥቶ ፊቱ አቅርቦለት ወደ መቆሚያ ቦታው ተመለሰ ፡፡ ሠሎሞን የተቋረጠ ጫወታቸውን አራዘመው፡፡‹‹ግን ለዚህች ሚስኪን ነፍስህ አንድ ማረፊያ ብታበጅላት ምን አለበት?››
‹‹እንዴት ማለት?››
‹‹ማለት አንድ የራስህ ሃይማኖት ቢኖርህ?››
‹‹እሺ በንድፈ ሃሳብ ደረጃ ሃይማኖቱ ያስፈልገኛል ብዬ ልመን፤ እስቲ ይሄኛው ሃይማኖት ትክክል ነው ብለህ አሳምነኝ እና እሱን ልከተል።.››
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ሁሴን ዕድሜው ከ 35 ትንሽ ቢዘልም ፈርጣማ የሆነው የስፖርተኛ ተክለ ሰውነቱና ግንባሩ ላይ የተደፋው ጥቁር ሉጫ ፀጉሩ የሃያ አምስት አመት ወጣት ያስመስለዋል፡፡
የመጀመሪያ ዲግሪውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በሥነ ጹሁፍ ከአስር ዓመት በፊት ሲቀበል፣ሁለተኛ ዲግሪውን ደግሞ ከፈረንሳይ አገር በፍልስፍና ከሦስት ዓመት በፊት አግኝቷል፡፡ አሁን የሚኖረው እናትና አባቱ ባወረሱት ልደታ ክፍለ ከተማ በሚገኘው ባለ ሦስት መኝታ ክፍል ቪላ ቤት ውስጥ ነው፡፡ ወላጆቹ ሞተዋል፡፡እሱ ደግሞ ብቸኛ ልጃቸው ነበር፡፡በአሁኑ ሰዓት አብራው የምትኖረው ፎዚያ ነች፡፡ ሁሴን ፎዚያን እንደእህቱ ቢያያትም ምንም አይነት የስጋ ትስስር ግን የላቸውም ፡፡
ሁሴን ዋና አዘጋጅ ሆኖ በሚሰራበት ፍኖተ ጥበብ በተሠኘ ተነባቢ የግል ጋዜጣ ውስጥ ስልሳ ፐርሰንት የአክሲዬን ድርሻ አለው፡፡
ጋዜጣው ሳምንታዊ ሲሆን፤አንድ መቶ ሺ እትም በየሳምንቱ በመላው አገሪቱ ያሰራጫል፡፡ ጋዜጣው ትርፋማ ነው ብሎ ለመናገር ባያስደፍርም፤ በጣም ተወዳጅና ተነባቢ መሆኑን ግን አስረግጦ መመስከር ይቻላል፡፡
ሁሴን በህይወቱ ብዙ ሴቶች ገብተው ወጥተዋል፡፡ አብዛኞቹ ተስፋ አስቆርጧቸው ትተውት ሄደዋል፡፡ ጋብቻ አይፈልግ፣ ልጅ መውለድ አያጓጓውም፣ ቃል አይገባለቸው ፣ ተስፋ አይሰጣቸው ፤ በቃ... ፍቅርና ወሲብ ብቻ!፡፡ ታዲያ ጫንቃቸው የደህነት ዋስትና የሚሹት ሴቶች ከተወሰነ ርቀት በላይ አይታገሱትም፤ ጥለውት ይሄዳሉ፡፡ አንዳንዶቹ ደግሞ በጭቅጭቅና በንዝንዝ ፋታ ስለሚነሱት ያንገሸግሹታል፡፡ሲያንገሸግሹት ደግሞ ፊቱን ያዞርባቸዋል...ይተዋቸዋል፡፡
በአሁኑ ወቅት በህይወቱ ውስጥ ሦስት ሴቶች ቀርተዋል፡፡ አንደኛዋ በንግድ ስራ የምትተዳደረውና አምስት ዓመት በጓደኝነት፤
ስምንት ዓመት በፍቅረኝነት አብራው የዘለቀችው ኤደን ስትሆን፣ ሁለተኛዋ እራሱን ዘና ማድረግ ሲያሠኘው የሚፈልጋት የቡና ቤቷ ትንግርት ነች፡፡ ሦስተኛዋ ደግሞ አዕምሮውን ጠቅላላ ጠፍንጋ የያዘችው፤ በፍቅር ሊቀውስላት ጥቂት የቀረው በአካል የማያውቃት የጋዜጣው አምደኛ ሚስጢር ::
ሁሴን ቀኑን ሙሉ በስራ ተጠምዶ ከዋለበት ቢሮው ለቆ በመውጣት ውጫዊ አካሏ በቀይ ቀለም የተነከረ ቪታራ መኪና ውስጥ ገብቶ ሞተሩን ለማስነሳት ቁልፉን ሲነካካ ተንቀሳቃሽ ስልኩ ተንጣረረች...አነሳው፤ደዋዩ ኢንጅነር ሠሎሞን ነበር፡፡
<<ሄሎ>>
‹‹የት ነህ ወንድም ጋዜጠኛ?››
‹‹ባክህ ገና ከቢሮ እየወጣሁ ነው...ላብድልህ ነው፤ ግራ ተጋብቻለሁ::››
‹‹ደግሞ ምን ገጠመህ?›› ሠሎሞን ነበር ጠያቂው፡፡
‹‹ሌላ ምን ይገጥመኛል ...የዛችው ልጅ ነገር ::››
‹‹ኦ!! የደንበኛህ?››
«አዎ!!>>
‹‹ዛሬም ፖስታዋ ደርሶሀል ማለት ነው?››
‹‹አዎ!! የዛሬው ደግሞ የተለየ ነው፤ልብን ስውር የሚያደርግ ሀሳብ የያዘ ፅሁፍ ነው የላከችልኝ፡፡››
<< ልብህን የሰወረህ ፅሁፍ ነው ወይስ አንተ ለእሷ ያለህ ስውር ፍቅር?››
‹‹ሁለቱም ምክንያት ትክክል ነው፡፡››
‹‹በቃ... አንተ እንደው ስለእሷ ማውራት ከጀመርክ ማብቂያ የለህም አይደል? ልታወራኝ ከፈለክ የመጠጥ ግብዣ እፈልጋለሁ…የተለመደው ቤት ተጎልቼ እየጠበቅኩህ ነው ፡፡››
‹‹እንዴ በቀኑ! ? ገና አስራ አንድ ሠዓት እኮ ነው? >>
ሠሎሞን ተበሳጨ‹‹ባክህ አትጨቅጭቀኝ፤ የምትመጣ ከሆነ ና፡፡››
‹‹እሺ ጌታው ከሃያ ደቂቃ በኃላ ከጎንህ እገኛለሁ፤እስከዛው ቻው፡፡›› ስልኩን ወደ ኪሱ መልሶ ሞተሩን አስነሳና ወደ ሜክሲኮ ከነፈ፡፡ ከሠሎሞን ጋር ከሃያ ዓመት በላይ በጓደኝነት አሳልፈዋል፡፡ በባህሪ፣ በስራ፣ በእምነትና በኑሮ ፍልስፍናቸው በጣም በተለያየ መንገድ የሚጓዙ ቢሆንም ይህ ልዩነታቸው ግን ጓደኝነታቸውን ለመበረዝ ጉልበት አልነበረውም፡፡
ኢንጅነር ሠሎሞን የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ነው፡፡ የሃይማኖቱን ህግና ሥርዓት ለማክበር ዘወትር ከልብ ይጥራል፤ግን አይሣካለትም፡፡
ህግጋቱን ይጥሳል፣ ቀኖናዋቹን ያፈርሳል፣ከዛም በፀፀት ይቃጠላል፡፡ እግዚአብሔርን በማስቀየሙ እራሱን ይቀየማል፡፡ብዙውን ጊዜ ለሥህተት ተጋላጭ እንዲሆን መነሻ ምክንያት የሚሆኑት ሁለት ነገሮች ሚስቱና ስራው ናቸው፡፡ ከየውብዳር ጋር ከተጋቡ አስር ዓመት አልፏቸዋል፡፡ በዚህ የጊዜ ሂደት ውስጥ የተትረፈረፈ ሀብት ባለቤት መሆን ከመቻላቸውም በተጨማሪ ሁለት ሴት ልጆችንም ማፍራት ችለዋል ፡፡ስምምነት ግን አልነበራቸውም፤ ሦስት ቀን በሠላም ቢያሳልፉ ተከታዮቹን ሦስት ቀናት በጥልና በኩርፊያ ጀርባ ተሠጣጥተው ይከርማሉ፡፡ በዚህ ወቅት ታዲያ ሰሎሞን ቤቱ ያስጠላዋል…ጥሎ ይወጣል፤ከወጣም ይጠጣል፤ ብክት እስኪል ይጠጣል፣ሲጠጣ ደግሞ ብዙ ይሳሳታል፣ሠው ያስቀይማል፣ ከሴት ይዳራል፣ብር ይረጫል፤ከዛ በማግስቱ ናላው እስኪዞር
በጥልቀት ይፀፀታል፡፡
ስራውን በተመለከተ ደግሞ ደረጃ ሦስት ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ (ኮንትራክተር) ነው፡፡ ሥራ ለማግኘት ጉቦ
ይሰጣል፣ሥራው ሲበላሽበት ሥህተቱን ለመሸፈን ጉቦ ይሠጣል፣ ካደረገው በኃላ ግን እንቅልፍ እስኪያጣ
ይበሳጫል፣ይፀፀታል ደግሞ ላለማድረግም ይምላል...ይገዘታል፡፡ ግን መልሶ መላልሶ በተመሳሳይ ስህተት ውስጥ ዘወትር ይዘፈቃል ፡፡ ሠሎሞን ማለት ይሄ ነው፡፡ ጥፋት፣ፀፀት… ጥፋት፣ፀፀት፡፡
ሁሴን ስለ ሠሎሞን እያሠላሠለ ሣይታወቀው የተቃጠሩበት ቦታ ደረሠ፡፡ መኪናውን ተገቢው ቦታ ካቆመ በኃላ ወደ ውስጥ ዘለቀ፡፡ ቡና ቤቱ ጭር ብሏል፡፡ ታዳሚዎቹ በቁጥር ናቸው፡፡ ወንድ አስተናጋጆች እዚና እዛ ተሠባጥረው ቆመው የሚሠጣቸውን ትዕዛዝ እየተቀበሉ ክቡራን ደንበኞቻውን በትጋት ለማስተናገድ ሲታትሩ ይታያሉ፡፡እንደገባ ነበር ሠሎሞንን የለየው፡፡ አጭር ሠላምታ ከተለዋወጡ በኃላ ፊት ለፊቱ ወንበር ስቦ ተቀመጠ፡፡
‹‹ሙሽሮቻችን አልገቡም እንዴ?›› ሁሴን ነበር ጠያቂው፡፡
‹‹አንተ ደግሞ እነሱን ካለየህ ጉሮሮህ ለመጠጥ አይከፈትም፡፡ ከደቂቃዎች በኋላ ይንጋጉልሀል፡፡ ንስርህም እንደ ንግስት በጋርዶቾ ታጅባ ከች ማለቷ አይቀርም፡፡››
ሁሴን አስተናጋጁን ጠራና ውስኪ አዘዘ፡፡
‹‹ምነው ውስኪ?›› ጠየቀ ሠሎሞን፡፡
<<እንዴት??>>
‹ለስላሳ የምታዝ መስሎኝ ነበር፤ሃይማኖትህ ይፈቅድልሃል እንዴ?›› ይሄ የሠሎሞን የሁልጊዜ ትችቱ ነው፡፡
‹‹ሃይማኖቴ ምንድነው?››
‹‹መቼም ሁሴን ብሎ ክርስቲያን የለ፡፡››
‹‹ይሄው እንግዲህ የአንተ ችግር እዚህ ላይ ነው፡፡ እርግጥ ማንም እንደሚያውቀው ቤተሰቦቼ የእስልምና ሃይማኖት ተከታይ ነበሩ፡፡ በዛ ምክንያት እኔ ስወለድ ምንም ሳይጠረጥሩ
ልጃችን እንደኛው ሙስሊም ስለሚሆን የሙስሊም ስም እንሸልመው ተባባሉና ሁሴን አሉኝ፡፡ እኔ ግን እንደምታውቀው ሙስሊምም፣ክርስቲያንም፣ቡዲስትም መሆን አልቻልኩም፡፡ በዚህም የተነሳ የቤተሠቦቼን ትንቢት አከሸፍኩባቸው ማለት ነው ፡፡ ይሁን እንጂ ለዚህ ስህተታቸው መታሠቢያ ይሆን ዘንድ ሙስሊማዊ ስሜን ይዤ ይሄው እየኖርኩ ነው፡፡››
አስተናጋጁ የታዘዘውን ውስኪ አምጥቶ ፊቱ አቅርቦለት ወደ መቆሚያ ቦታው ተመለሰ ፡፡ ሠሎሞን የተቋረጠ ጫወታቸውን አራዘመው፡፡‹‹ግን ለዚህች ሚስኪን ነፍስህ አንድ ማረፊያ ብታበጅላት ምን አለበት?››
‹‹እንዴት ማለት?››
‹‹ማለት አንድ የራስህ ሃይማኖት ቢኖርህ?››
‹‹እሺ በንድፈ ሃሳብ ደረጃ ሃይማኖቱ ያስፈልገኛል ብዬ ልመን፤ እስቲ ይሄኛው ሃይማኖት ትክክል ነው ብለህ አሳምነኝ እና እሱን ልከተል።.››
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዛሬ…አሁን
ሳባ ባለ አንድ ፎቅ በሆነ የግቢዋ የአትክልት ስፋራ ከደራሲ ጳውሎስ ጋር ቁጭ ብላ እየተማከረች ነው፡፡ደራሲ ጳውሎስ ከዚህ በፊት ሁለት መፅሀፎችን ፅፎ ለህትመት ያበቃ እጅግ ድንቅ የስነ-ፅሁፍ ችሎታ ያለው ግን ደግሞ በኑሮ ያልተሳካለት በድህነት የታችኛው ወለል ላይ የሚገኝ ከዛም አልፎ ጉልት ቸርቻሪ በሆነች እናቱ ተጧሪ ለመሆን የተገደደ የ35 አመት ወጣት ነው፡፡
እርግጥ ሳባም ገና 33 ዓመቷ ላይ ነው የምትገኘው፡፡ግን በዚህ ዕድሜዋ ከጳውሎስ ተቃራኒ በሆነ መንገድ ሚኒዬነር ሆናለች፡፡የሀብታም ልጅ ሆና ውረስ ስላገኘች አይደለም…ድንገት ሎቶሪ ወጥቶላትም አይደለም፡፡ለአለፉት 10 አመታት ህይወት ያመቻቸችላትን እድል በአግባቡም ከአግባብ ውጭም በመጠቀም ባገኘችው የገንዘብ ስኬት ነው፡፡
አሁን ከጳውሎስ ጋር የተገናኘችው ለድርድር ነው፡፡እሷ ብር አላት እሱ ደግሞ የስነ-ፅሁፍ ችሎታ አለው፡፡እሷ ላለፉት አንድ አመት መፅሀፍ መፃፍ ጀምራ ነበር፡፡ልብ ወለድ አይደለም፤የግጥም መድብልም አይደለም..ፍፅም በእንደዛ አይነት ጉዳይ ላይ ምንም አይነት ፍላጎት የላትም፡፡ለአንድ አመት የደከመችበት መፅሀፍ ጭብጡ ስለሰራዋ ነው…እርግጥ በገዛ ህይወቷ ላይ የሚያጠነጥን አይደለም፤ባለፉት አስር አመታታ ስትስራ በነበረውና ከመናጢ ድህነት ሚኒዬነር ስላደረጋት ስራ ጠቅላላ ባህሪ፤አስገራሚና አስደማሚ ምስጢራዊ ታሪኮች ነው፡፡ግን በሂደት ረቂቁን መጨረስ ብትችልም ጣዕምና ሰጥቶ፤ የሰውን የንባብ አፕታይት በሚከፍት መልኩ ውበት አላብሶ መጨረስ አልቻለችም፡፡ስንፍና ብቻ ሳይሆን ለዛ የሚሆነ ቸሎታም ሆነ ልምድ የላትም፡፡ ለዛም ነው አሁን ከደራሲ ጰውሎስ ጋር በሰው በሰው ተገናኝታ እየተነጋረች ያለችው፡፡
‹‹ረቂቁን አነብከው?››
‹‹አዎ አንብቤዋለው፡፡››
‹‹እና የምትሰራው ይመስልሀል?››
‹‹እሱን አትጠራጠሪ …በደንብ ሰራዋለው፡፡ግን ጥያቄ መጠየቅ እችላለሁ?››
‹‹ጠይቀኝ፡፡››
‹‹ልብ-ወለድ ነው ወይስ የተወሰነ እውነት አለው?››
ይሄ ስራ ህይወትህን የሚቀይር ጥቅም የምታገኝበት ነው፡ግን ያንን ረቂቁን አሳምረህና አስውበህ መፅሀፍ ስላደረከው ብቻ አይደለም የምከፍልህ፡፡መፅሀፉ ታትሞ ከተሰራጨ በኃላ ይዞ ሚመጣው መዘዝ ከባድ ስለሆነ ነው፡፡እያንዳንዱ በረቂቁ ያነበብከው ታሪክ መቶ ፐርሰንት እውነት ነው፡፡ በታሪኩ በቀጥታ በትክክለኛ ስማቸው ባይሆንም ታሪካቸው የተጠቀሱ ሰዎች ከፍተኛ ስልጣን ያላቸው ወይ ደግሞ ሀገሪቱን የሚያሽከረክሩ ሀብታሞች ወይ ደግሞ ሚሊዬን ተከታይ ያላቸው ታዋቂ አርቲስቶች ናቸው…እና መፅሀፉ ከታተመ እና ካነበቡት በኃላ ስማችን እየጠፋ ነው ብለው ስለሚያስቡ አሳደው ወይ ይገድሉሀል ወይ እስር ቤት ያስወረውሩሀል፡፡›
‹‹እንዴ…አልገባኝም፡፡ የፃፍሽው አንቺ ነሽ…. እኔ እኮ በቃ ኤዲተር በይኝ.››
‹‹አይ ደራሲውም አንተ ነህ…..መፅሀፉ በአንተ ስም ነው እንዲታተም የምፈልገው፡፡››
ፍራቻ ውስጥ ገብቶ አይኖቹን እየያቁለጨለጨ‹‹ኸረ ይሄ ነገር ካሰብከኩት በላይ ከባድና ውስብስብ ነው…..ይቅርብኝ፡፡››አለት
‹‹ወደ ውጭ ሀገር ማለት አሜሪካ ወይም አውሮፓ ለመውጣት ብዙ ጊዜ ሞክረህ እንዳልተሳካልህ ሰምቼያለው፡፡››
‹‹አዎ ትክክል ነሽ፡፡››
‹‹እኔ ካናዳ ልልክህ እችላለው..መፅሀፉን በስምህ ታትሞ እንዳለቀ ከመሰራጨቱ በፊት አንተ ከሀገር እንድትወጣ አደርጋለሁ፡፡››
ያልጠበቀውን ነገር በመስማቱ በደስታ ከመቀመጫው ተነሳና መልሶ ተቀመጠ‹‹እርግጠኛ ነሽ እንደዛ ማድረግ ትቺያለሽ?››
‹‹አዎ በሶስት ወር ውስጥ ያንን ማድረግ እችላለሁ፡፡በዛ ጥርጣሬ አይግባህ …እኔ እንዳዛ ማድረግ ካቃተኝ..መፅሀፉ ለገበያ አይቀርብም…››
‹‹እንደዛ ከሆነ እንስማማለን፡፡››
‹‹ጥሩ… ማወቅ ያለብህ ይሄ ጉዳይ ለእኔ የህይወትና የሞት ያህል ወሳኝ ነው፡፡ስለዚህ ከዛሬ ጀምሮ የሙሉ ጊዜ ስራህ ይሄ ነው የሚሆነው…ስለመፅሀፉ ከማንም ጋር አትነጋገርም…ማንም ሰው ከመፅሀፍ ግማሽ ገፅም ቢሆን ማንበብ አይችልም፡፡ለዚህም ምቹ እንዲሆንልህ ቢሾፍቱ ኩሪፍቱ አልጋ ተይዞልህ…የፈለከው ነገር እዛ ይሟላልሀል..ላፕቶፕ ጨምሮ አስፈላጊ ነገሮች ሁሉ ተዘጋጅተዋል….በጣም ከራቀ ልክ የዛሬ ሁለት ወር ጨርሰህ እንድታስረክበኝ እፈልጋለሁ…ከዛሬ ጀምሮ ከእኔ ጋር በአካል አንገናኝም..ሚስጥራዊ ቁጥር ሰጠሀለው፡፡ ስትፈልገኝ ትደውልልኛለህ… ስፈልግህ ደውልልሀለው፡፡››
በገጠመው ሎቶሪ መሰል እድል ውስጡ በደስታ እየጨፈረ..‹‹ጥሩ ነው፡፡››አላት፡፡
በዚህ ጊዜ የሳባ ሞባይል ጠራ …አየችውና…‹‹አንዴ ይሄን ስልክ ልመልስ›› በማለት ከመቀመጫዋ ተነስታ ፈንጠር አለችና አነሳችው፡፡
‹‹ሄሎ ፍቅር››
‹‹ሄሎ እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ..ፈልጌሽ ነበር..ዛሬ ስራ አለሸ እንዴ?››
‹‹አይ እረፍት ነኝ፡፡››
‹‹እቤት ለምን አትመጪም?››
‹‹እቤት ነው ያልከው…ያንን ጉሮኖህን እቤት ብለህ ስትጠራ አታፍርም?››
‹‹አንቺ ደግሞ ያው እስከምኖርበት ድረስ እቤቴ ነው››
‹‹እ ነው እንዴ? አላወቅኩም ነበር..ለማንኛውም እዛ መምጣት አልችልም፡፡››
‹‹እሺ እኔ ልምጣ፡፡››
‹‹ባክህ ይቅርብህ፡፡››
‹‹ተይ እንጂ..ለሆነ ጉዳይ ፈልጌሽ እኮ ነው?››
‹‹ምነው ገንዘብ ፈለክ?››
‹‹እኔ አንቺን የምፈለግሽ ለገንዘብ ብቻ ነው እንዴ?››
‹‹እ ይቅርታ እሙሙዬ አምሮህ ነው?››
‹‹አረ በናትሽ ለቁም ነገር ነው የፈለኩሽ?››በመልሷ ምርር አለ፡፡
‹‹እሺ አትነጫነጭ. .ና››አለችው፡፡
‹‹እሺ የእኔ ቆንጆ››ብሎ ስልኩን ዘጋና ተንደረደረ፡፡ወደ እሷ ቤት፡፡
የፋሲል እና የሳባ ግንኙነት ግራ አጋቢና ውል የሌለው አይነት ነው፡፡እሷ የምትፈልግው ለአንድ ጉዳይ ነው…በወሲብ ጎበዝ ስለሆነ በምትፈልገው መንገድና መጠን ስለሚያስደስታት ብቻ ነው፡፡እሷ ባለፉት አስር አመታት ባሳለፈችው የሥራ ህይወቷ የተነሳ የወሲብ ባህሪዋ ተበላሽቷል፡፡ ሙሉ በሙሉ የስነ-ልቦና መፋለስ አስከትሎባት ጭምልቅልቅ ያለ ሱስ ውስጥ ገብታለች…እሱ ቋሚ ስራ ስለሌለው ገንዘብ በጣም ያስፈልገዋል...ህይወቱን የሚገፋው ከዚህና ከዛ እየቦጫጨቀ ሞላ ጎደል በመጫወት ነው፡፡ከእሷ ጋር ከተገናኘ በኃላ ግን በአንፃራዊነት የገንዘብ ችግሩ ተቀርፎለታል፡፡በስራዋ ከምታገኘው ልክ እንደቅጠል ከሚሸመጠጥ ገቢዋ ላይ ጥቂት ቆንጠር አድርጋ በየጊዜው ስለምታስጨብጠው እሷን ለማስከፋትና ቅር ለማሰኘት ፈፅሞ አያስብም…፡፡
እሷም ለአለፉት አንድ አመት ከእሱ ጋ አስፈላጊ በሆኑ ቀናቶች በመገናኘት በምታሳለፈው ጊዜ ደስታኛ ሆነ ቆይታለች..አሁን አሁን ግን ምን ያህል አብራው እንደምትዘልቅ አልገባትም…እሱን በተመለከተ በእስከዛሬ ህይወቷ ያላደረገችውን አንዳንድ ነገሮች በማድረግ ስህተት መስራቷን ታምናለች፤ለምሳሌ እቤቷን ፈፅሞ ማሳየት እንዳልነበረባት ታምናለች..እርግጥ ስለእሷ ሚያውቀው ጥቂት ነገር ነው፡፡ሆስተስ ነኘ ብለዋለች፡፡እሱን ማግኘት በማትፈልጋቸው ቀናቶች ከሀገር ውጭ በረራ አለብኝ ለዚህን ያህል ቀን አንገናኝም ትለዋለች፡፡ስለሚፈራት ያለችውን ሁሉ አመነም አላመነም ይቀበላታል.እሷም ታዘዥነቱ ትወድለታለች፡፡በእሱ ቦታ ሌላ ለራሴ ክብር አለኝ ብሎ የሚመፃደቅ ወንዱ ቢሆን ኖሮ እሷ በምትፈልገው አይነት የተበላሸ የወሲብ ስሜቷን ያስታምምላት እንደሆነ እርግጠኛ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዛሬ…አሁን
ሳባ ባለ አንድ ፎቅ በሆነ የግቢዋ የአትክልት ስፋራ ከደራሲ ጳውሎስ ጋር ቁጭ ብላ እየተማከረች ነው፡፡ደራሲ ጳውሎስ ከዚህ በፊት ሁለት መፅሀፎችን ፅፎ ለህትመት ያበቃ እጅግ ድንቅ የስነ-ፅሁፍ ችሎታ ያለው ግን ደግሞ በኑሮ ያልተሳካለት በድህነት የታችኛው ወለል ላይ የሚገኝ ከዛም አልፎ ጉልት ቸርቻሪ በሆነች እናቱ ተጧሪ ለመሆን የተገደደ የ35 አመት ወጣት ነው፡፡
እርግጥ ሳባም ገና 33 ዓመቷ ላይ ነው የምትገኘው፡፡ግን በዚህ ዕድሜዋ ከጳውሎስ ተቃራኒ በሆነ መንገድ ሚኒዬነር ሆናለች፡፡የሀብታም ልጅ ሆና ውረስ ስላገኘች አይደለም…ድንገት ሎቶሪ ወጥቶላትም አይደለም፡፡ለአለፉት 10 አመታት ህይወት ያመቻቸችላትን እድል በአግባቡም ከአግባብ ውጭም በመጠቀም ባገኘችው የገንዘብ ስኬት ነው፡፡
አሁን ከጳውሎስ ጋር የተገናኘችው ለድርድር ነው፡፡እሷ ብር አላት እሱ ደግሞ የስነ-ፅሁፍ ችሎታ አለው፡፡እሷ ላለፉት አንድ አመት መፅሀፍ መፃፍ ጀምራ ነበር፡፡ልብ ወለድ አይደለም፤የግጥም መድብልም አይደለም..ፍፅም በእንደዛ አይነት ጉዳይ ላይ ምንም አይነት ፍላጎት የላትም፡፡ለአንድ አመት የደከመችበት መፅሀፍ ጭብጡ ስለሰራዋ ነው…እርግጥ በገዛ ህይወቷ ላይ የሚያጠነጥን አይደለም፤ባለፉት አስር አመታታ ስትስራ በነበረውና ከመናጢ ድህነት ሚኒዬነር ስላደረጋት ስራ ጠቅላላ ባህሪ፤አስገራሚና አስደማሚ ምስጢራዊ ታሪኮች ነው፡፡ግን በሂደት ረቂቁን መጨረስ ብትችልም ጣዕምና ሰጥቶ፤ የሰውን የንባብ አፕታይት በሚከፍት መልኩ ውበት አላብሶ መጨረስ አልቻለችም፡፡ስንፍና ብቻ ሳይሆን ለዛ የሚሆነ ቸሎታም ሆነ ልምድ የላትም፡፡ ለዛም ነው አሁን ከደራሲ ጰውሎስ ጋር በሰው በሰው ተገናኝታ እየተነጋረች ያለችው፡፡
‹‹ረቂቁን አነብከው?››
‹‹አዎ አንብቤዋለው፡፡››
‹‹እና የምትሰራው ይመስልሀል?››
‹‹እሱን አትጠራጠሪ …በደንብ ሰራዋለው፡፡ግን ጥያቄ መጠየቅ እችላለሁ?››
‹‹ጠይቀኝ፡፡››
‹‹ልብ-ወለድ ነው ወይስ የተወሰነ እውነት አለው?››
ይሄ ስራ ህይወትህን የሚቀይር ጥቅም የምታገኝበት ነው፡ግን ያንን ረቂቁን አሳምረህና አስውበህ መፅሀፍ ስላደረከው ብቻ አይደለም የምከፍልህ፡፡መፅሀፉ ታትሞ ከተሰራጨ በኃላ ይዞ ሚመጣው መዘዝ ከባድ ስለሆነ ነው፡፡እያንዳንዱ በረቂቁ ያነበብከው ታሪክ መቶ ፐርሰንት እውነት ነው፡፡ በታሪኩ በቀጥታ በትክክለኛ ስማቸው ባይሆንም ታሪካቸው የተጠቀሱ ሰዎች ከፍተኛ ስልጣን ያላቸው ወይ ደግሞ ሀገሪቱን የሚያሽከረክሩ ሀብታሞች ወይ ደግሞ ሚሊዬን ተከታይ ያላቸው ታዋቂ አርቲስቶች ናቸው…እና መፅሀፉ ከታተመ እና ካነበቡት በኃላ ስማችን እየጠፋ ነው ብለው ስለሚያስቡ አሳደው ወይ ይገድሉሀል ወይ እስር ቤት ያስወረውሩሀል፡፡›
‹‹እንዴ…አልገባኝም፡፡ የፃፍሽው አንቺ ነሽ…. እኔ እኮ በቃ ኤዲተር በይኝ.››
‹‹አይ ደራሲውም አንተ ነህ…..መፅሀፉ በአንተ ስም ነው እንዲታተም የምፈልገው፡፡››
ፍራቻ ውስጥ ገብቶ አይኖቹን እየያቁለጨለጨ‹‹ኸረ ይሄ ነገር ካሰብከኩት በላይ ከባድና ውስብስብ ነው…..ይቅርብኝ፡፡››አለት
‹‹ወደ ውጭ ሀገር ማለት አሜሪካ ወይም አውሮፓ ለመውጣት ብዙ ጊዜ ሞክረህ እንዳልተሳካልህ ሰምቼያለው፡፡››
‹‹አዎ ትክክል ነሽ፡፡››
‹‹እኔ ካናዳ ልልክህ እችላለው..መፅሀፉን በስምህ ታትሞ እንዳለቀ ከመሰራጨቱ በፊት አንተ ከሀገር እንድትወጣ አደርጋለሁ፡፡››
ያልጠበቀውን ነገር በመስማቱ በደስታ ከመቀመጫው ተነሳና መልሶ ተቀመጠ‹‹እርግጠኛ ነሽ እንደዛ ማድረግ ትቺያለሽ?››
‹‹አዎ በሶስት ወር ውስጥ ያንን ማድረግ እችላለሁ፡፡በዛ ጥርጣሬ አይግባህ …እኔ እንዳዛ ማድረግ ካቃተኝ..መፅሀፉ ለገበያ አይቀርብም…››
‹‹እንደዛ ከሆነ እንስማማለን፡፡››
‹‹ጥሩ… ማወቅ ያለብህ ይሄ ጉዳይ ለእኔ የህይወትና የሞት ያህል ወሳኝ ነው፡፡ስለዚህ ከዛሬ ጀምሮ የሙሉ ጊዜ ስራህ ይሄ ነው የሚሆነው…ስለመፅሀፉ ከማንም ጋር አትነጋገርም…ማንም ሰው ከመፅሀፍ ግማሽ ገፅም ቢሆን ማንበብ አይችልም፡፡ለዚህም ምቹ እንዲሆንልህ ቢሾፍቱ ኩሪፍቱ አልጋ ተይዞልህ…የፈለከው ነገር እዛ ይሟላልሀል..ላፕቶፕ ጨምሮ አስፈላጊ ነገሮች ሁሉ ተዘጋጅተዋል….በጣም ከራቀ ልክ የዛሬ ሁለት ወር ጨርሰህ እንድታስረክበኝ እፈልጋለሁ…ከዛሬ ጀምሮ ከእኔ ጋር በአካል አንገናኝም..ሚስጥራዊ ቁጥር ሰጠሀለው፡፡ ስትፈልገኝ ትደውልልኛለህ… ስፈልግህ ደውልልሀለው፡፡››
በገጠመው ሎቶሪ መሰል እድል ውስጡ በደስታ እየጨፈረ..‹‹ጥሩ ነው፡፡››አላት፡፡
በዚህ ጊዜ የሳባ ሞባይል ጠራ …አየችውና…‹‹አንዴ ይሄን ስልክ ልመልስ›› በማለት ከመቀመጫዋ ተነስታ ፈንጠር አለችና አነሳችው፡፡
‹‹ሄሎ ፍቅር››
‹‹ሄሎ እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ..ፈልጌሽ ነበር..ዛሬ ስራ አለሸ እንዴ?››
‹‹አይ እረፍት ነኝ፡፡››
‹‹እቤት ለምን አትመጪም?››
‹‹እቤት ነው ያልከው…ያንን ጉሮኖህን እቤት ብለህ ስትጠራ አታፍርም?››
‹‹አንቺ ደግሞ ያው እስከምኖርበት ድረስ እቤቴ ነው››
‹‹እ ነው እንዴ? አላወቅኩም ነበር..ለማንኛውም እዛ መምጣት አልችልም፡፡››
‹‹እሺ እኔ ልምጣ፡፡››
‹‹ባክህ ይቅርብህ፡፡››
‹‹ተይ እንጂ..ለሆነ ጉዳይ ፈልጌሽ እኮ ነው?››
‹‹ምነው ገንዘብ ፈለክ?››
‹‹እኔ አንቺን የምፈለግሽ ለገንዘብ ብቻ ነው እንዴ?››
‹‹እ ይቅርታ እሙሙዬ አምሮህ ነው?››
‹‹አረ በናትሽ ለቁም ነገር ነው የፈለኩሽ?››በመልሷ ምርር አለ፡፡
‹‹እሺ አትነጫነጭ. .ና››አለችው፡፡
‹‹እሺ የእኔ ቆንጆ››ብሎ ስልኩን ዘጋና ተንደረደረ፡፡ወደ እሷ ቤት፡፡
የፋሲል እና የሳባ ግንኙነት ግራ አጋቢና ውል የሌለው አይነት ነው፡፡እሷ የምትፈልግው ለአንድ ጉዳይ ነው…በወሲብ ጎበዝ ስለሆነ በምትፈልገው መንገድና መጠን ስለሚያስደስታት ብቻ ነው፡፡እሷ ባለፉት አስር አመታት ባሳለፈችው የሥራ ህይወቷ የተነሳ የወሲብ ባህሪዋ ተበላሽቷል፡፡ ሙሉ በሙሉ የስነ-ልቦና መፋለስ አስከትሎባት ጭምልቅልቅ ያለ ሱስ ውስጥ ገብታለች…እሱ ቋሚ ስራ ስለሌለው ገንዘብ በጣም ያስፈልገዋል...ህይወቱን የሚገፋው ከዚህና ከዛ እየቦጫጨቀ ሞላ ጎደል በመጫወት ነው፡፡ከእሷ ጋር ከተገናኘ በኃላ ግን በአንፃራዊነት የገንዘብ ችግሩ ተቀርፎለታል፡፡በስራዋ ከምታገኘው ልክ እንደቅጠል ከሚሸመጠጥ ገቢዋ ላይ ጥቂት ቆንጠር አድርጋ በየጊዜው ስለምታስጨብጠው እሷን ለማስከፋትና ቅር ለማሰኘት ፈፅሞ አያስብም…፡፡
እሷም ለአለፉት አንድ አመት ከእሱ ጋ አስፈላጊ በሆኑ ቀናቶች በመገናኘት በምታሳለፈው ጊዜ ደስታኛ ሆነ ቆይታለች..አሁን አሁን ግን ምን ያህል አብራው እንደምትዘልቅ አልገባትም…እሱን በተመለከተ በእስከዛሬ ህይወቷ ያላደረገችውን አንዳንድ ነገሮች በማድረግ ስህተት መስራቷን ታምናለች፤ለምሳሌ እቤቷን ፈፅሞ ማሳየት እንዳልነበረባት ታምናለች..እርግጥ ስለእሷ ሚያውቀው ጥቂት ነገር ነው፡፡ሆስተስ ነኘ ብለዋለች፡፡እሱን ማግኘት በማትፈልጋቸው ቀናቶች ከሀገር ውጭ በረራ አለብኝ ለዚህን ያህል ቀን አንገናኝም ትለዋለች፡፡ስለሚፈራት ያለችውን ሁሉ አመነም አላመነም ይቀበላታል.እሷም ታዘዥነቱ ትወድለታለች፡፡በእሱ ቦታ ሌላ ለራሴ ክብር አለኝ ብሎ የሚመፃደቅ ወንዱ ቢሆን ኖሮ እሷ በምትፈልገው አይነት የተበላሸ የወሲብ ስሜቷን ያስታምምላት እንደሆነ እርግጠኛ
#ኢትዬጵያዊቷ_ሰላይ
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
#ፔሩ_ሊማ
ኑሀሚ 26 አመት ላይ ያለች ማራኪ ገፅታና ሳቢ ውበት ያላት ንቁ ወጣት ናት፡፡
ከመደበኛው ትምህርት በላይ ከህይወት ብዙ የተማረችና በብዙ ፈተናና ውጣ ውረድ የበሰለች ወጣት ነች፡፡ኢትዬጳያ ውስጥ በተፈጥሮ ጥበቃ ላይ በሚንቀሳቀስ አለም አቀፍ ድርጅት ውስጥ ተቀጥራ መስራት ከጀመረች አራት አመት አልፏታል፡፡ እዚህ ድርጅት ውስጥ ከመስራቷ በፊት በሀገሪቱ የደህንነት መስሪያ ቤት ውስጥ ከ12 ዓመቷ ጀምሮ ተመልምላ ለረጅም አመት ስልጠና ከወሰደች በኃላ በተለያዩ የሽፋን ስራዎችና ተልዕኮዎች ላይ ተሳትፋ ድንቅ የተባሉ ስኬቷችን ያስመዘገበች የተዋጣላት ሰላይ ነበረች፡፡ለውጡን ተከትሎ በመስሪያ ቤቱ በተካሄደው ሪፎርም የ10 አመት የግዳጅ የአገልግሎት ዘመኗንም አጠናቀ ስለነበር..በራሷ ፍቃድ ከስራው ለቃ አሁን የምትሰራበት መስሪያ ቤት ተቀጠረች፡፡
እርግጥ አሁንም አንዳንድ ወሳኝ የሆኑ እሷ ብቻ የምትሰራቸው ስራዎች ሲያጋጥሙ በኮንትራት ሰራተኝነት ተልዕኮ ይሰጣታል፡፡ እሷም ስራውን ስለምትወደው ያለማንገራገር ተቀብላ ትሰራለች፡፡
አሁን በምትሰራው ስራም ደስተኛ ነች..ምክንያቱም ደሞዟ በዶላር ነው፡፡ጥሩ ኑሮ እንድትኖር ምክንያት ሆኗታል፡፡ በዛ ላይ ብዙ ነገር አውቃበታለች፤ብዙ ነገር ተምራበታለች፡፡አሁን በዚህ ሰዓት ከአለም አቀፍ ሀገሮች ከተውጣጡ መሰል ኤክስፐርቶች ጋር የ3ወር ስልጣና ለመውሰድ ሰሜን አሜሪካ በምትገኘው ሀገረ ፔሩ ዋና ከከተማ የሆነችው ሊማ ከከተመች አንድ ወር አልፏታል፡፡
በተፈጥሮ ጥበቃ ላይ ለሚካሄደው አለም አቀፍ ሴሚናር ፔሩና ብራዚል በጥምረት ነው አስተናጋጅ ሆነው የተመረጡት፡፡የዚህም ምክንያት ሁለቱም ሀገሮች በተፈጥሮ ሀብት ክምችታቸው ምድራዊ ገነት ስለሆኑ ነው፡፡ብራዚል 60 ፐርሰንት የሆነው የአማዞን ደን ባለቤት ስትሆን ፔሩ ደግሞ 13 ፐርሰንት የሚሆን ድርሻ አላት፡፡፡፡የአለም አንደኛውና ግዙፉ የአማዞን ወንዝ እየተጠማዘዘ የሚፈስበት እና ለአለም ህልውና መሰረት የሚሆነው ካርቦንዳይኦክሳይድ የሚመረትበትና ለመላው አለም በአምላክ እስትንፋስ ሀምሳያ የሚበተንባቸው ሀገሮች ናቸው፡፡አማዞን ወንዝ አንዴ ሸንቃጣ ጅረት እየመሰለ ደስ ሲለው ደግሞ ጋሻ መሬት ላይ ተኝቶ ሀይቅ እየፈጠረ በሁለቱም ሀገራት ምድር ላይ እንዳሻው እየተጠማዘዘና እየደነሳ ይጋልብበታል፡፡እና አለምን ከጥፋትና ከውድመት ለመታደግ የተፈጥሮ ሀብትና ደንን የባዬ-ዳይቨርሲቲ ጥበቃ እና እንክብካቤ በሙሉ አቅም ለማስተግበር ከምር ስራው መጀመር ካለበት መነሻ ቦታው ደቡብ አሜሪካ መሆን እንዳለበት የአለም አቀፉ የተፈጥሮ ጥበቃ ድርጅት ብቻ ሳይሆን እሷም በግል በተለይ መጥታ አካባቢውን በጥቂቱም ቢሆን ካየችና የአንድ ወር ስልጠናውን ከወሰደች በኃላ አምናበታለች ፡፡
ኑሀሚ ይሄንን እድል አግኝታ ወደደቡብ አሜሪካ ከመምጣቷ በፊት ስለብራዚልና አርጀንቲና ካልሆነ ስለፔሩና ሌሎች የአህጉሪቷ ሀገሮች ከስማቸው ውጭ የምታውቀው ምንም ነገር አልነበራትም፡፡ለምስሌ ስለብራዚል ባህላቸውንና የሳንባ ዳንሳቸውን ብዙ የዶክመንተሪ ፊልሞችና በተደጋጋሚ ጊዜ አይታለች፡፡ከሁሉም በላይ ደግሞ የእግርኳስ አፍቃሪ የሆነው ብቸኛ መንትያ ወንድሟ የብራዚሎች አድናቂ ነው፡፡በተለይ የአለም ዋንጫ ኖሮ የእግር ኳስ ጫወታ በሚኖርበት ጊዜ ገና ህፃን ሆነው ጀምር የብራዚሎች ደጋፊ ነበር..ለብራዚል ተጫዋቾች ያለው ፍቅር እብድ የሚያስብለው አይነት ነው፡፡ሮናልዶ..ሮናልዲኒዬ…ሮቤርቶ ካርሎስ….ሪቫልዶ…. ኒይማር ..ገብርኤል ጀሱስ….ማርቲሊኒ…በእሱ እድሜ ሙሉ የተጫወቱትን ዘርዝሮ አይጨርስም፡፡ በየጫወታቸው የሚያሳዩትን አብዶ እንደ ህጻን ልጅ ቁጭ ብድግ በማለት ማየት የዘወትር ድርጊቱ ነው፡፡እና እሷም ይሄንን ባየች ቁጥር ይገርማት ነበር፡፡ከዛ የሚያየውን አይታ በእነሱ መደመምና ትኩረት መስጠት ጀመረች፡፡ ከዛም ተጋባባት ከብሄራዊ ብድን የብራዚል… ከክለብ ደግሞ የአርሴናል ደጋፊ ሆና እራሷን በእግርኳስ አፋቃሪዎች መዝገብ ላይ አሰፈረች፡፡እና በዚህ የተነሳ የብራዚል አድናቂ ነች፡፡ታዲያ ወደደቡብ አሜሪካ እንደምትሄድ ዜናውን ስትሰማ ፔሩን ሳይሆን ብራዚልን ለማየት ነበር የጓጓችው… እንደአጋጣሚ ደግሞ ፕሮግራሙ ከፔሩ ስለተጀመረ… እስከአሁን ብራዚልን የማየት ጉጉቷ ባለበት እንዲቆይ ሆኗል፡፡
እዚህ ፔሩ ባሳለፈችበት አንድ ወር ውስጥ አብዛኛውን ጊዜ ጥብቅ በሆነ ስልጠና እና ትምህርታዊ ሴሚናር ያሳለፈች ቢሆንም አልፎ አልፎ ወጣ ብላ ዞር ዞር በማለት የመዝናናት እድሉ አጋጥሟታል፡፡ሊማ የፓስፊክ ውቅያኖስን በአንድ ጎኗ ታካ የተመሠረተች ጥንታዊውንና ዘመናዊውን ስልጣኔን ጎን ለጎን አቻችላ የላቲኒንና የዬሮፖዎችን ባህልና ቋንቋ ቀይጣ የተመሰረተች የፔሩ ዋና ከተማ ነች።ኑሀሚ ከተማዋን ገና እንዳየቻት ነው የወደደቻት።እርግጥ የመጣችው ለጉብኝት ሳይሆን ለትምህርታዊ ሴሚናር ነው።በዛም ምክንያት የቀኑን የበዛ ጊዜዎን በትምህርታዊ ሴሚናሮችና የወርክሾፕ ስልሰጠናዎች ላይ ነው የምታሣልፈው።ግን ባገኘችው ጥቂት ጊዜም ቢሆን በተለይ ምሽቱ ላይ እዛው ከተዋወቀቻቸው የሀገሬው ተወላጅ ሠልጣኝ ጋር ሹልክ ብላ ትወጣለች።
ሊማ ከተማን እንደታዘበቻት ከሆነ ከወገብ በላይ ውብና ዘመናዊ ከወገብ በታች ጎስቋላና ቆሻሻ ሆና ስላገኘቻት በጣም ተደምማበታለች፡፡በጉብኝቷ ወቅት እጅግ ካስገረሟትና አይኗንም ቀልቧንም ከተቆጣጠሯት ብዙ ነገሮች መካከል ጥቂቱ
1) ካቴድራል ዲ ሊማ የተባለ በጥንታዊ የአውሮፓዎች የህንፃ ዲዛይን የተሠራ ግዙፍና ውብ ሙዚዬም ነው።ሙዚዬሙ በረቀቀ ጥበባቸው ልብን ስልብ በሚያደርጉ በተለያየ የስዕል
ክምችቶች የተሞላ ነው።ከዛም በተጨማሪ ቁጥር ስፍር የሌላቸው ቅርሶች፤ ልዩ ልዩ አይነት መስቀሎች፤ሀውልቶችና .. ታሪካቸውንና ጀግንነታቸውን የሚዘክሩበት በሰው የራስ ቅል ክምችቶች የተሞላ ነው።
2) ልላው ፕላዛ ዳ ራና የሚባለው አካባቢ ነው።ይሄ የሀገሬው መንግስት ቤተመንግስት የሚገኝበት እና የሊማ ዋና አደባባይ ያለበት እንደ ዳውን ታውን የሚታይ የከተማዋ ማእከላዊ ስፍራ ነው።በዚህ አደባባይ ላይ ከእድሜ ጠገቦቹ ህንፃዎች ፊት ለፊት ለቀቅ ብሎ በተንጣለለው ሰፊ የኮንክሪት ሜዳ ላይ በእርግባች እና በቱሪስቶች መካከል በመረጋጋት እና በስክነት የተሞላ ጫወታን ማየት ልዩ ደስታን ለልብ ይሰጣል።ቱሪስቶች ለወፎቹ ጥራጥሬና ምግብ ሲበትኑላቸው..ወፎቹ ግር ብለው መጥተው አካባቢውን ሲወሩትና ምግቡን ከወለሉ ላይ ሲለቅሙ ማየት ልዩ አይነት ስሜት ይፈጥራል፡፡
3/ፓርክ ኬኔዲ…በአካባቢው ያለው የህንፃዎች ውበት ፤የአበቦችና የአረንጓዴ ዛፎች እይታ አካባቢውን የሚያላብሰው ውበት እንዳለ ሆኖ የዚህ ፓርክ ድንቁ ነገር ድመቶች ናቸው።ፓርኩ ጠቅላላ በድመቶች የተሞላ ነው ማለት ይቻላል።ደግሞ አንድ መቀመጫ ላይ ተቀምጦ ከአስር በላይ የድመት ዝርያ መመልከት ይቻላል፡፡ሲንቀሳቀሱ ደግሞ ሌላ አይነት።በአለም ላይ የሚገኙትን የድመት ዝርያዎች በጠቅላላ ከየቦታው እየለቀሙ በማማምጣት እዚህ የበተኗቸው ነው የሚመስለው.፡፡ይንን ሁሉ የድመት ዝርያ በአንድ ቦታ አይቶ ማንም የማይደመም ሰው አይኖርም።በዛ ላይ ስለ ድመት የማውቀው ብሎ አስጎብኚዋ የነገራት ነገሮች በጣም ነው ያስገረማት፡፡ለምሳሌ ድመት ማረጥ የሚባል ነገር እንደማታውቅና እድሜ ልኳን መውለድ እንደምትችል ነግሯታል፡፡አንድ ድመት የሆነ ቀዳዳ ለመሹለክ ከመሞከሯ በፊት መጀመሪያ ቀዳዳው እንደሚያሾልካት ለክታ እርግጠኛ ስትሆን ብቻ እንደምታደርገው
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
#ፔሩ_ሊማ
ኑሀሚ 26 አመት ላይ ያለች ማራኪ ገፅታና ሳቢ ውበት ያላት ንቁ ወጣት ናት፡፡
ከመደበኛው ትምህርት በላይ ከህይወት ብዙ የተማረችና በብዙ ፈተናና ውጣ ውረድ የበሰለች ወጣት ነች፡፡ኢትዬጳያ ውስጥ በተፈጥሮ ጥበቃ ላይ በሚንቀሳቀስ አለም አቀፍ ድርጅት ውስጥ ተቀጥራ መስራት ከጀመረች አራት አመት አልፏታል፡፡ እዚህ ድርጅት ውስጥ ከመስራቷ በፊት በሀገሪቱ የደህንነት መስሪያ ቤት ውስጥ ከ12 ዓመቷ ጀምሮ ተመልምላ ለረጅም አመት ስልጠና ከወሰደች በኃላ በተለያዩ የሽፋን ስራዎችና ተልዕኮዎች ላይ ተሳትፋ ድንቅ የተባሉ ስኬቷችን ያስመዘገበች የተዋጣላት ሰላይ ነበረች፡፡ለውጡን ተከትሎ በመስሪያ ቤቱ በተካሄደው ሪፎርም የ10 አመት የግዳጅ የአገልግሎት ዘመኗንም አጠናቀ ስለነበር..በራሷ ፍቃድ ከስራው ለቃ አሁን የምትሰራበት መስሪያ ቤት ተቀጠረች፡፡
እርግጥ አሁንም አንዳንድ ወሳኝ የሆኑ እሷ ብቻ የምትሰራቸው ስራዎች ሲያጋጥሙ በኮንትራት ሰራተኝነት ተልዕኮ ይሰጣታል፡፡ እሷም ስራውን ስለምትወደው ያለማንገራገር ተቀብላ ትሰራለች፡፡
አሁን በምትሰራው ስራም ደስተኛ ነች..ምክንያቱም ደሞዟ በዶላር ነው፡፡ጥሩ ኑሮ እንድትኖር ምክንያት ሆኗታል፡፡ በዛ ላይ ብዙ ነገር አውቃበታለች፤ብዙ ነገር ተምራበታለች፡፡አሁን በዚህ ሰዓት ከአለም አቀፍ ሀገሮች ከተውጣጡ መሰል ኤክስፐርቶች ጋር የ3ወር ስልጣና ለመውሰድ ሰሜን አሜሪካ በምትገኘው ሀገረ ፔሩ ዋና ከከተማ የሆነችው ሊማ ከከተመች አንድ ወር አልፏታል፡፡
በተፈጥሮ ጥበቃ ላይ ለሚካሄደው አለም አቀፍ ሴሚናር ፔሩና ብራዚል በጥምረት ነው አስተናጋጅ ሆነው የተመረጡት፡፡የዚህም ምክንያት ሁለቱም ሀገሮች በተፈጥሮ ሀብት ክምችታቸው ምድራዊ ገነት ስለሆኑ ነው፡፡ብራዚል 60 ፐርሰንት የሆነው የአማዞን ደን ባለቤት ስትሆን ፔሩ ደግሞ 13 ፐርሰንት የሚሆን ድርሻ አላት፡፡፡፡የአለም አንደኛውና ግዙፉ የአማዞን ወንዝ እየተጠማዘዘ የሚፈስበት እና ለአለም ህልውና መሰረት የሚሆነው ካርቦንዳይኦክሳይድ የሚመረትበትና ለመላው አለም በአምላክ እስትንፋስ ሀምሳያ የሚበተንባቸው ሀገሮች ናቸው፡፡አማዞን ወንዝ አንዴ ሸንቃጣ ጅረት እየመሰለ ደስ ሲለው ደግሞ ጋሻ መሬት ላይ ተኝቶ ሀይቅ እየፈጠረ በሁለቱም ሀገራት ምድር ላይ እንዳሻው እየተጠማዘዘና እየደነሳ ይጋልብበታል፡፡እና አለምን ከጥፋትና ከውድመት ለመታደግ የተፈጥሮ ሀብትና ደንን የባዬ-ዳይቨርሲቲ ጥበቃ እና እንክብካቤ በሙሉ አቅም ለማስተግበር ከምር ስራው መጀመር ካለበት መነሻ ቦታው ደቡብ አሜሪካ መሆን እንዳለበት የአለም አቀፉ የተፈጥሮ ጥበቃ ድርጅት ብቻ ሳይሆን እሷም በግል በተለይ መጥታ አካባቢውን በጥቂቱም ቢሆን ካየችና የአንድ ወር ስልጠናውን ከወሰደች በኃላ አምናበታለች ፡፡
ኑሀሚ ይሄንን እድል አግኝታ ወደደቡብ አሜሪካ ከመምጣቷ በፊት ስለብራዚልና አርጀንቲና ካልሆነ ስለፔሩና ሌሎች የአህጉሪቷ ሀገሮች ከስማቸው ውጭ የምታውቀው ምንም ነገር አልነበራትም፡፡ለምስሌ ስለብራዚል ባህላቸውንና የሳንባ ዳንሳቸውን ብዙ የዶክመንተሪ ፊልሞችና በተደጋጋሚ ጊዜ አይታለች፡፡ከሁሉም በላይ ደግሞ የእግርኳስ አፍቃሪ የሆነው ብቸኛ መንትያ ወንድሟ የብራዚሎች አድናቂ ነው፡፡በተለይ የአለም ዋንጫ ኖሮ የእግር ኳስ ጫወታ በሚኖርበት ጊዜ ገና ህፃን ሆነው ጀምር የብራዚሎች ደጋፊ ነበር..ለብራዚል ተጫዋቾች ያለው ፍቅር እብድ የሚያስብለው አይነት ነው፡፡ሮናልዶ..ሮናልዲኒዬ…ሮቤርቶ ካርሎስ….ሪቫልዶ…. ኒይማር ..ገብርኤል ጀሱስ….ማርቲሊኒ…በእሱ እድሜ ሙሉ የተጫወቱትን ዘርዝሮ አይጨርስም፡፡ በየጫወታቸው የሚያሳዩትን አብዶ እንደ ህጻን ልጅ ቁጭ ብድግ በማለት ማየት የዘወትር ድርጊቱ ነው፡፡እና እሷም ይሄንን ባየች ቁጥር ይገርማት ነበር፡፡ከዛ የሚያየውን አይታ በእነሱ መደመምና ትኩረት መስጠት ጀመረች፡፡ ከዛም ተጋባባት ከብሄራዊ ብድን የብራዚል… ከክለብ ደግሞ የአርሴናል ደጋፊ ሆና እራሷን በእግርኳስ አፋቃሪዎች መዝገብ ላይ አሰፈረች፡፡እና በዚህ የተነሳ የብራዚል አድናቂ ነች፡፡ታዲያ ወደደቡብ አሜሪካ እንደምትሄድ ዜናውን ስትሰማ ፔሩን ሳይሆን ብራዚልን ለማየት ነበር የጓጓችው… እንደአጋጣሚ ደግሞ ፕሮግራሙ ከፔሩ ስለተጀመረ… እስከአሁን ብራዚልን የማየት ጉጉቷ ባለበት እንዲቆይ ሆኗል፡፡
እዚህ ፔሩ ባሳለፈችበት አንድ ወር ውስጥ አብዛኛውን ጊዜ ጥብቅ በሆነ ስልጠና እና ትምህርታዊ ሴሚናር ያሳለፈች ቢሆንም አልፎ አልፎ ወጣ ብላ ዞር ዞር በማለት የመዝናናት እድሉ አጋጥሟታል፡፡ሊማ የፓስፊክ ውቅያኖስን በአንድ ጎኗ ታካ የተመሠረተች ጥንታዊውንና ዘመናዊውን ስልጣኔን ጎን ለጎን አቻችላ የላቲኒንና የዬሮፖዎችን ባህልና ቋንቋ ቀይጣ የተመሰረተች የፔሩ ዋና ከተማ ነች።ኑሀሚ ከተማዋን ገና እንዳየቻት ነው የወደደቻት።እርግጥ የመጣችው ለጉብኝት ሳይሆን ለትምህርታዊ ሴሚናር ነው።በዛም ምክንያት የቀኑን የበዛ ጊዜዎን በትምህርታዊ ሴሚናሮችና የወርክሾፕ ስልሰጠናዎች ላይ ነው የምታሣልፈው።ግን ባገኘችው ጥቂት ጊዜም ቢሆን በተለይ ምሽቱ ላይ እዛው ከተዋወቀቻቸው የሀገሬው ተወላጅ ሠልጣኝ ጋር ሹልክ ብላ ትወጣለች።
ሊማ ከተማን እንደታዘበቻት ከሆነ ከወገብ በላይ ውብና ዘመናዊ ከወገብ በታች ጎስቋላና ቆሻሻ ሆና ስላገኘቻት በጣም ተደምማበታለች፡፡በጉብኝቷ ወቅት እጅግ ካስገረሟትና አይኗንም ቀልቧንም ከተቆጣጠሯት ብዙ ነገሮች መካከል ጥቂቱ
1) ካቴድራል ዲ ሊማ የተባለ በጥንታዊ የአውሮፓዎች የህንፃ ዲዛይን የተሠራ ግዙፍና ውብ ሙዚዬም ነው።ሙዚዬሙ በረቀቀ ጥበባቸው ልብን ስልብ በሚያደርጉ በተለያየ የስዕል
ክምችቶች የተሞላ ነው።ከዛም በተጨማሪ ቁጥር ስፍር የሌላቸው ቅርሶች፤ ልዩ ልዩ አይነት መስቀሎች፤ሀውልቶችና .. ታሪካቸውንና ጀግንነታቸውን የሚዘክሩበት በሰው የራስ ቅል ክምችቶች የተሞላ ነው።
2) ልላው ፕላዛ ዳ ራና የሚባለው አካባቢ ነው።ይሄ የሀገሬው መንግስት ቤተመንግስት የሚገኝበት እና የሊማ ዋና አደባባይ ያለበት እንደ ዳውን ታውን የሚታይ የከተማዋ ማእከላዊ ስፍራ ነው።በዚህ አደባባይ ላይ ከእድሜ ጠገቦቹ ህንፃዎች ፊት ለፊት ለቀቅ ብሎ በተንጣለለው ሰፊ የኮንክሪት ሜዳ ላይ በእርግባች እና በቱሪስቶች መካከል በመረጋጋት እና በስክነት የተሞላ ጫወታን ማየት ልዩ ደስታን ለልብ ይሰጣል።ቱሪስቶች ለወፎቹ ጥራጥሬና ምግብ ሲበትኑላቸው..ወፎቹ ግር ብለው መጥተው አካባቢውን ሲወሩትና ምግቡን ከወለሉ ላይ ሲለቅሙ ማየት ልዩ አይነት ስሜት ይፈጥራል፡፡
3/ፓርክ ኬኔዲ…በአካባቢው ያለው የህንፃዎች ውበት ፤የአበቦችና የአረንጓዴ ዛፎች እይታ አካባቢውን የሚያላብሰው ውበት እንዳለ ሆኖ የዚህ ፓርክ ድንቁ ነገር ድመቶች ናቸው።ፓርኩ ጠቅላላ በድመቶች የተሞላ ነው ማለት ይቻላል።ደግሞ አንድ መቀመጫ ላይ ተቀምጦ ከአስር በላይ የድመት ዝርያ መመልከት ይቻላል፡፡ሲንቀሳቀሱ ደግሞ ሌላ አይነት።በአለም ላይ የሚገኙትን የድመት ዝርያዎች በጠቅላላ ከየቦታው እየለቀሙ በማማምጣት እዚህ የበተኗቸው ነው የሚመስለው.፡፡ይንን ሁሉ የድመት ዝርያ በአንድ ቦታ አይቶ ማንም የማይደመም ሰው አይኖርም።በዛ ላይ ስለ ድመት የማውቀው ብሎ አስጎብኚዋ የነገራት ነገሮች በጣም ነው ያስገረማት፡፡ለምሳሌ ድመት ማረጥ የሚባል ነገር እንደማታውቅና እድሜ ልኳን መውለድ እንደምትችል ነግሯታል፡፡አንድ ድመት የሆነ ቀዳዳ ለመሹለክ ከመሞከሯ በፊት መጀመሪያ ቀዳዳው እንደሚያሾልካት ለክታ እርግጠኛ ስትሆን ብቻ እንደምታደርገው
#ጉዞ_በፀሎት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
22 አመቷ ነው፡፡እንዲሁ ከውጭ ለሚመለከታት ሰው ሁሉ የተሟላላት እንከን አልባ ውበት ይዛ እንከን አልባ ኑሮ እየኖረች በእንከን አልባ ደስታ የምትሰቃይ ቅምጥልጥል እድለኛ ነው የምትመስለው፡፡ ግን ቀርቦ ህይወቷን በጥልቀት ላጠና እህ ብሎ የውስጧን ላደማጠ ምን ያህል የማይደረስበት ሽንቁር በህይወቷ እንዳለ በቀላሉ ይረዳል…ግን ያንን እሷን የመቅረብን እድል የሚያገኝ ሰው ጥቂት ነው ..ወይም ጭሩሱኑ የለም……እንዴት ተደርጎ..፡፡
አባቷ በሀገሪቱ ከሚገኙ ጥቂት ቢሊዬነሮች አንድ ናቸው፡፡ቢሊዬን ብር ያላቸው ሰውዬ የወለዱት አንድ ልጅ ብቻ ነው…አንድ ብቸኛ ሴት ልጅ፡፡በዛ የተነሳ የበዛ እንክብካቤ፤ ለከቱን ያለፈ ክትትልና ቁጥጥር እየተደረገባት ያለች ልጅ ነች፡፡እርግጥ ቁጥጥሩ ከጊዜ በኋላ የመጣ ነው፡፡እስከ15 ዓመቷ ድረስ በነፃነት ነፃ ሆና ያደገች ልጅ ነበረች…ከ15 ዓመቷ በኋላ ግን ከጤንነቷ ጋር በተያያዘ ነገሮች የተለየ መልክ ያዙ….፡፡
በፀሎት የልብ ህመምተኛ መሆኗ የታወቀው ከ15 ዓመቷ በኋላ ነበር ፡፡ 17 ዓመት ከሞላት በኋላ ግን ነገሮች ፈር ለቀቁና ህመሟ ከፍተኛ ደረጃ ደረሰ…በየሄደችበት ቦታ የተለየ ነገር ገጥሟት ትንሽ ስትጨናነቅ መውደቅና እራሷን መሳት ስትጀምር…24 ሰዓት በክትትል ስር እንድትሆንና ጠባቂዎች ከአጠገቧ እንዳይለዩና በመንገዷ ሆነ በማንኛውም እንቅስቃሴዋ ምንም አይነት እንከን እንዳያጋጥማትና ካጋጠማትም በፍጥነት አፋፍሰው ሆስፒታል እንዲወስዷት የታቀደ የጥንቃቄ እርምጃ በአባቷ ተወሰደ ..በዚህ ውሳኔ መሰረት ሳትወድ በግዷ ነፃነቷም ተነጠቀ፡፡
በፀሎት በአስተዳደጓ ምክንያት ገና የታዳጊነት ህይወቷን ሳታገባድድ ነው ህይወት ስልችት ያለቻት፡፡ አቶ ኃይለ መለኮት ስጦታው ሀብታቸውን ተከትሎ ባለዝና እና ታዋቂ ከመሆናቸውም በላይ የተናገሩት የሚደመጥላቸው፤ ያዘዙት የሚፈፀምላቸው ተፈሪ ሰው ናቸው፡ወይዘሮ ስንዱ መሸሻ የአቶ ኃይለ መለኮት የትዳር አጋር ናቸው..አብረው በጋብቻ 28 ዓመት አሳልፈዋል፡፡
ከዚህ ውስጥ በዚህ ትዳር ውስጥ ፍቅር አብሯቸው የነበረው ለስምንት ዓመት ያህል ብቻ ነበር፡፡ከዛ በኋላ አንድ ቤት በጋራ ተጋርተው ከሚኖሩ ዳባሎች የተለየ ትርጉም ያለው ትዳር አልነበረም..አንደውም እርስ በርስ በእየእለቱ እያደገ የሚሄድ ጥላቻ…አንዱ ሌለኛውን ለማበሳጨትና ደስታ ለመንጠቅ የሚደረግ ተንኳልና አሻጥር እናም ደግሞ ከዛም አልፎ አንዱ ሌለኛውን ለማስወገድ እስከመመኘት የሚደረስ የበቀል ስሜት …..በቃ በጋብቻቸው ውስጥ ያለው ነገር ይሄ ነው፡፡አዎ ሁለቱም ወላጆቾ በመረረ የእርስ በርስ ጥላቻ ነፍሳቸው የበከተ..አንደኛው የሌለኛውን ጉዳት ብቻ ሳይሆን ሞትም ጭምር አምርሮ የሚመኝ.. አንድ ህንፃ ውስጥ በሚገኝ ሁለት ክፍል ውስጥ ተነጣጥለው የሚተኙ….የጋራ ጣሪያና የጋራ ሳሎን ስለሚጠቀሙ የሚቀፋቸው…..የሁለት አለም ሰዎች ናቸው..ወላጆቾ፡፡ግን ይህ ሁሉ ሆኖ ሁለቱም በእኩል ደረጃ ከልባቸው የሚያፈቅሩት አንድ ነገር አለ..ልጃቸውን፡፡ብቸኛ ልጃቸው በፀሎት…፡፡ ከተጋቡ ከስድስት አመት በኃላ በስንት ስለትና የህክምና እርዳታ ነው የወለዷት..ስሟንም በፀሎት ያሏት በፀሎት አገኘንሽ ለማለት ፈልገው ነው፡፡ከእሷ በፊትም ሆነ ከእሷ በኋላ ሁለቱም ሌላ ልጅ አልወለዱም….ሳይፈልጉ ቀርቶ አይደለም…እንዴትስ ላይፈልጉ ይችላሉ?፡፡ የዚህን ሁሉ ሀብት ወራሽ ሚሆን ስድስት ሰባት ልጆች ቢኖራቸው ምን አልባት በመሀከላቸው ያለው መራራቅና ጥላቻ የዚህን ያህል ሊንቦረቀቅ አይችልም ነበር ብላው ብዙዎች ያወራሉ….…ያም ሆነ ይህ አሁን በዚህ ወቅት ከ28 ዓመት የጋብቻ ቆይታ በኃኋላ ሆድ ከጀርባ በሆነ ግንኙነት የ22 ዓመት ልጃቸው የልደት በዓል በጋራ በአማረ እና በሸበረቀ ሁኔታ ለማክበር ሽርጉድ እያሉ ነው፡፡
አዎ በፀሎት ዛሬ የልደቷ ቀኗ ነው ፡፡ የ22 ዓመት የልደት በዓሏ፡፡በዚህም ምክንያት ቦሌ ከመድኃንያለም ቤተክርስቴያን ጀርባ ሁለተኛ መንገድ ላይ በሚገኘው ቤታቸው ድል ያለ የልደት ዝግጅት አዘጋጅተው ከ100 በላይ ሰዎች ተጠርተዋል፡፡እርግጥ ይሄን የልደት ዝግጅት ቀደም ብላ አልፈለገችውም ነበር፡፡አቧቷ ነው ችክ ብሎ ካልተደገሰ ያለው፡፡በኋላ እሷም በዝግጅቱ ደስተኛ ሆነች፡፡በዝግጅቱ ላይ ከታደሙት መካከል ግማሽ ያህሉ የእሷ የዩኒቨርሲት ጎደኞቾ እና መሰል እኩዬቾ ናቸው፡፡ቀሪዎቹ ደግሞ የሁለት ተፃራሪ ፓርቲ የጋራ ስብሰባ ላይ የታደሙ የሚመስለው የእናቷ እና የአባቷ የቅርብ ሰዎችና የስራ ባለደረቦች ናቸው፡፡
የድግሱን መስተንግዶ ሆነ የመጠጥና የምግብን ዝግጅት በሀላፊነት ወስዶ እያዘጋጀ ያለው በከተማው አሉ ከተባሉት ሆቴሎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ዲጄ ከመቀጠሩም በላይ የራሱ ባንድ ያለው አንድ ታዋቂ ድምፃዊ በዝግጅቱ ላይ ተገኝቶ ዘፈኑን እንዲያቀርብ ተደርጎል፡፡ለአንድ የ21 አመት ቀንበጥ ወጣት ልደት 3 ሚሊዬን ብር ወጪ ሆኗል ቢባል ማን ያምናል…?ግን የሆነው እንደዛ ነው፡፡
በጸሎት ለልደት በዓሏ በልዩ ትዕዛዝ በሀገሪቱ አለች በተባለች ዲዛይነር የተዘጋጀላትን ውብ ቀሚስ ለብሳ ብዙም ያልደመቀ የተወሰነ ሚካፕ ነካ ነካ አድርጋ የምትወደውን ከፈረንሳይ የተላከለላትን ሽቶ ነስነስ አድርጋ አጠር ባለ ፀጉሯ ላይ 50 ሺ ብር የተገዛ ዘንፋላ ባለ ወርቃማ ቀለም የኢጣልያን ፀጉር ደርባበት በከፊል የተለወጠና የተቀየረ መልኳን ይዛ ከክፍሏ ወጣች..አንደኛ ፎቅ ላይ ካለ መኝታ ቤቷ ቀጥታ የልደት ዝግጅቱ ወደሚካሄድበት ምድር ቤት ወደሚገኘው ግዙፉ ሳሎን ከመሄዷ በፊት ወላጆቾ ወደታች መውረድ አለመውረዳቸውን ለማረጋገጥ ከእሷ መኝታ ቤት በተቃራኒው ኮርነር ጎን ለጎን ወደሚገኘው የወላጆቾ መኝታ ቤት አመራች፡፡መጀመሪያ የሚገኘው የእናቷ መኝታ ቤት ስለሆነ በቀስታ ቆረቆረች..ከውስጥ መልስ እየጠበቀች ሳለች ቀጥሎ ካለው የአባቷ መኝታ ቤት የእናቷን ድምፅ ሰማች…፡፡…ግራ ገባት››
‹‹ውይ..ዛሬ ሰላም ሰፍኗል ማለት ነው… እንደዛ ባይሆን እማዬ አባዬ መኝታ ቤት አትገባም ነበር››ብላ አሰበችና በደስታ ፈገግ ብላ ወላጆቾን ላለመረበሽ ፊቷን አዙራ ልትመለስ ስታስብ በጆሮዋ ሾልኮ የገባው ጠንከር ያለ የእናትዬው ንግግር ከእርምጃዋ ገታት፡፡
ቆም አለች ….ጥርት ብሎ እየተሰማት አይደለም..ፊቷን መለሰችና ወደአባቷ መኝታ ቤት ቀረበች..ጆሮዋን በራፉ ላይ ለጠፈች….ሰቅጣጭ ንግግር እየተመላለሱ ነው፡፡
‹‹እስኪ ከውሽሞችህ መካከል አንዷን እንኳን መርጠህ ብትጠራ ምን አለበት…? ሶስት ውሽሞችህን በአንድ ቤት፣እኔን እሺ ግድ የለም ለእነሱ ስሜት አትጨነቅም…ነው እርስ በርስ አይተዋወቁም..?››
‹‹አሁን ለምንድነው የምትነዘንዢኝ…….?ከፈለግሽ አንቺም ውሽሞችሽን መጥራት ትቺያለሽ››
‹‹በእውነት እንዴት ደግ ነህ እባክህ…..እንኳን ውሽማዬን ወንድ ጓደኞቼን መጥራት እንደማልችል አንተም እኔም እናውቀዋለን››
‹‹ለምን ?ምን ችግር አለው..?ድግሱ እንደሆነ የተትረፈረፈ ነው!!››በሹፈት ቃና የታሸውን የአባትዬውን መልስ ሰማች፡፡
‹‹አዎ የተትረፈረፈ ነው…ግን ውሽማ የለኝም እንጂ ቢኖረኝም ላንተ ስለማስብ አልጠራውም››
‹‹ለምን ?››
‹‹ሌላ የሰው ነፍስ በእጅ እንዲጠፋ አልፈልግም....ምን አይነት ቀናተኛና በሽተኛ እንደሆንክ እኔም አንተም እናውቃለን…እስከዛሬ ገና ለገና ከአንቺ ጋር አወሩ ብለህ ስንት ወዳጆቼን አስገደልክ?፡፡››
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
22 አመቷ ነው፡፡እንዲሁ ከውጭ ለሚመለከታት ሰው ሁሉ የተሟላላት እንከን አልባ ውበት ይዛ እንከን አልባ ኑሮ እየኖረች በእንከን አልባ ደስታ የምትሰቃይ ቅምጥልጥል እድለኛ ነው የምትመስለው፡፡ ግን ቀርቦ ህይወቷን በጥልቀት ላጠና እህ ብሎ የውስጧን ላደማጠ ምን ያህል የማይደረስበት ሽንቁር በህይወቷ እንዳለ በቀላሉ ይረዳል…ግን ያንን እሷን የመቅረብን እድል የሚያገኝ ሰው ጥቂት ነው ..ወይም ጭሩሱኑ የለም……እንዴት ተደርጎ..፡፡
አባቷ በሀገሪቱ ከሚገኙ ጥቂት ቢሊዬነሮች አንድ ናቸው፡፡ቢሊዬን ብር ያላቸው ሰውዬ የወለዱት አንድ ልጅ ብቻ ነው…አንድ ብቸኛ ሴት ልጅ፡፡በዛ የተነሳ የበዛ እንክብካቤ፤ ለከቱን ያለፈ ክትትልና ቁጥጥር እየተደረገባት ያለች ልጅ ነች፡፡እርግጥ ቁጥጥሩ ከጊዜ በኋላ የመጣ ነው፡፡እስከ15 ዓመቷ ድረስ በነፃነት ነፃ ሆና ያደገች ልጅ ነበረች…ከ15 ዓመቷ በኋላ ግን ከጤንነቷ ጋር በተያያዘ ነገሮች የተለየ መልክ ያዙ….፡፡
በፀሎት የልብ ህመምተኛ መሆኗ የታወቀው ከ15 ዓመቷ በኋላ ነበር ፡፡ 17 ዓመት ከሞላት በኋላ ግን ነገሮች ፈር ለቀቁና ህመሟ ከፍተኛ ደረጃ ደረሰ…በየሄደችበት ቦታ የተለየ ነገር ገጥሟት ትንሽ ስትጨናነቅ መውደቅና እራሷን መሳት ስትጀምር…24 ሰዓት በክትትል ስር እንድትሆንና ጠባቂዎች ከአጠገቧ እንዳይለዩና በመንገዷ ሆነ በማንኛውም እንቅስቃሴዋ ምንም አይነት እንከን እንዳያጋጥማትና ካጋጠማትም በፍጥነት አፋፍሰው ሆስፒታል እንዲወስዷት የታቀደ የጥንቃቄ እርምጃ በአባቷ ተወሰደ ..በዚህ ውሳኔ መሰረት ሳትወድ በግዷ ነፃነቷም ተነጠቀ፡፡
በፀሎት በአስተዳደጓ ምክንያት ገና የታዳጊነት ህይወቷን ሳታገባድድ ነው ህይወት ስልችት ያለቻት፡፡ አቶ ኃይለ መለኮት ስጦታው ሀብታቸውን ተከትሎ ባለዝና እና ታዋቂ ከመሆናቸውም በላይ የተናገሩት የሚደመጥላቸው፤ ያዘዙት የሚፈፀምላቸው ተፈሪ ሰው ናቸው፡ወይዘሮ ስንዱ መሸሻ የአቶ ኃይለ መለኮት የትዳር አጋር ናቸው..አብረው በጋብቻ 28 ዓመት አሳልፈዋል፡፡
ከዚህ ውስጥ በዚህ ትዳር ውስጥ ፍቅር አብሯቸው የነበረው ለስምንት ዓመት ያህል ብቻ ነበር፡፡ከዛ በኋላ አንድ ቤት በጋራ ተጋርተው ከሚኖሩ ዳባሎች የተለየ ትርጉም ያለው ትዳር አልነበረም..አንደውም እርስ በርስ በእየእለቱ እያደገ የሚሄድ ጥላቻ…አንዱ ሌለኛውን ለማበሳጨትና ደስታ ለመንጠቅ የሚደረግ ተንኳልና አሻጥር እናም ደግሞ ከዛም አልፎ አንዱ ሌለኛውን ለማስወገድ እስከመመኘት የሚደረስ የበቀል ስሜት …..በቃ በጋብቻቸው ውስጥ ያለው ነገር ይሄ ነው፡፡አዎ ሁለቱም ወላጆቾ በመረረ የእርስ በርስ ጥላቻ ነፍሳቸው የበከተ..አንደኛው የሌለኛውን ጉዳት ብቻ ሳይሆን ሞትም ጭምር አምርሮ የሚመኝ.. አንድ ህንፃ ውስጥ በሚገኝ ሁለት ክፍል ውስጥ ተነጣጥለው የሚተኙ….የጋራ ጣሪያና የጋራ ሳሎን ስለሚጠቀሙ የሚቀፋቸው…..የሁለት አለም ሰዎች ናቸው..ወላጆቾ፡፡ግን ይህ ሁሉ ሆኖ ሁለቱም በእኩል ደረጃ ከልባቸው የሚያፈቅሩት አንድ ነገር አለ..ልጃቸውን፡፡ብቸኛ ልጃቸው በፀሎት…፡፡ ከተጋቡ ከስድስት አመት በኃላ በስንት ስለትና የህክምና እርዳታ ነው የወለዷት..ስሟንም በፀሎት ያሏት በፀሎት አገኘንሽ ለማለት ፈልገው ነው፡፡ከእሷ በፊትም ሆነ ከእሷ በኋላ ሁለቱም ሌላ ልጅ አልወለዱም….ሳይፈልጉ ቀርቶ አይደለም…እንዴትስ ላይፈልጉ ይችላሉ?፡፡ የዚህን ሁሉ ሀብት ወራሽ ሚሆን ስድስት ሰባት ልጆች ቢኖራቸው ምን አልባት በመሀከላቸው ያለው መራራቅና ጥላቻ የዚህን ያህል ሊንቦረቀቅ አይችልም ነበር ብላው ብዙዎች ያወራሉ….…ያም ሆነ ይህ አሁን በዚህ ወቅት ከ28 ዓመት የጋብቻ ቆይታ በኃኋላ ሆድ ከጀርባ በሆነ ግንኙነት የ22 ዓመት ልጃቸው የልደት በዓል በጋራ በአማረ እና በሸበረቀ ሁኔታ ለማክበር ሽርጉድ እያሉ ነው፡፡
አዎ በፀሎት ዛሬ የልደቷ ቀኗ ነው ፡፡ የ22 ዓመት የልደት በዓሏ፡፡በዚህም ምክንያት ቦሌ ከመድኃንያለም ቤተክርስቴያን ጀርባ ሁለተኛ መንገድ ላይ በሚገኘው ቤታቸው ድል ያለ የልደት ዝግጅት አዘጋጅተው ከ100 በላይ ሰዎች ተጠርተዋል፡፡እርግጥ ይሄን የልደት ዝግጅት ቀደም ብላ አልፈለገችውም ነበር፡፡አቧቷ ነው ችክ ብሎ ካልተደገሰ ያለው፡፡በኋላ እሷም በዝግጅቱ ደስተኛ ሆነች፡፡በዝግጅቱ ላይ ከታደሙት መካከል ግማሽ ያህሉ የእሷ የዩኒቨርሲት ጎደኞቾ እና መሰል እኩዬቾ ናቸው፡፡ቀሪዎቹ ደግሞ የሁለት ተፃራሪ ፓርቲ የጋራ ስብሰባ ላይ የታደሙ የሚመስለው የእናቷ እና የአባቷ የቅርብ ሰዎችና የስራ ባለደረቦች ናቸው፡፡
የድግሱን መስተንግዶ ሆነ የመጠጥና የምግብን ዝግጅት በሀላፊነት ወስዶ እያዘጋጀ ያለው በከተማው አሉ ከተባሉት ሆቴሎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ዲጄ ከመቀጠሩም በላይ የራሱ ባንድ ያለው አንድ ታዋቂ ድምፃዊ በዝግጅቱ ላይ ተገኝቶ ዘፈኑን እንዲያቀርብ ተደርጎል፡፡ለአንድ የ21 አመት ቀንበጥ ወጣት ልደት 3 ሚሊዬን ብር ወጪ ሆኗል ቢባል ማን ያምናል…?ግን የሆነው እንደዛ ነው፡፡
በጸሎት ለልደት በዓሏ በልዩ ትዕዛዝ በሀገሪቱ አለች በተባለች ዲዛይነር የተዘጋጀላትን ውብ ቀሚስ ለብሳ ብዙም ያልደመቀ የተወሰነ ሚካፕ ነካ ነካ አድርጋ የምትወደውን ከፈረንሳይ የተላከለላትን ሽቶ ነስነስ አድርጋ አጠር ባለ ፀጉሯ ላይ 50 ሺ ብር የተገዛ ዘንፋላ ባለ ወርቃማ ቀለም የኢጣልያን ፀጉር ደርባበት በከፊል የተለወጠና የተቀየረ መልኳን ይዛ ከክፍሏ ወጣች..አንደኛ ፎቅ ላይ ካለ መኝታ ቤቷ ቀጥታ የልደት ዝግጅቱ ወደሚካሄድበት ምድር ቤት ወደሚገኘው ግዙፉ ሳሎን ከመሄዷ በፊት ወላጆቾ ወደታች መውረድ አለመውረዳቸውን ለማረጋገጥ ከእሷ መኝታ ቤት በተቃራኒው ኮርነር ጎን ለጎን ወደሚገኘው የወላጆቾ መኝታ ቤት አመራች፡፡መጀመሪያ የሚገኘው የእናቷ መኝታ ቤት ስለሆነ በቀስታ ቆረቆረች..ከውስጥ መልስ እየጠበቀች ሳለች ቀጥሎ ካለው የአባቷ መኝታ ቤት የእናቷን ድምፅ ሰማች…፡፡…ግራ ገባት››
‹‹ውይ..ዛሬ ሰላም ሰፍኗል ማለት ነው… እንደዛ ባይሆን እማዬ አባዬ መኝታ ቤት አትገባም ነበር››ብላ አሰበችና በደስታ ፈገግ ብላ ወላጆቾን ላለመረበሽ ፊቷን አዙራ ልትመለስ ስታስብ በጆሮዋ ሾልኮ የገባው ጠንከር ያለ የእናትዬው ንግግር ከእርምጃዋ ገታት፡፡
ቆም አለች ….ጥርት ብሎ እየተሰማት አይደለም..ፊቷን መለሰችና ወደአባቷ መኝታ ቤት ቀረበች..ጆሮዋን በራፉ ላይ ለጠፈች….ሰቅጣጭ ንግግር እየተመላለሱ ነው፡፡
‹‹እስኪ ከውሽሞችህ መካከል አንዷን እንኳን መርጠህ ብትጠራ ምን አለበት…? ሶስት ውሽሞችህን በአንድ ቤት፣እኔን እሺ ግድ የለም ለእነሱ ስሜት አትጨነቅም…ነው እርስ በርስ አይተዋወቁም..?››
‹‹አሁን ለምንድነው የምትነዘንዢኝ…….?ከፈለግሽ አንቺም ውሽሞችሽን መጥራት ትቺያለሽ››
‹‹በእውነት እንዴት ደግ ነህ እባክህ…..እንኳን ውሽማዬን ወንድ ጓደኞቼን መጥራት እንደማልችል አንተም እኔም እናውቀዋለን››
‹‹ለምን ?ምን ችግር አለው..?ድግሱ እንደሆነ የተትረፈረፈ ነው!!››በሹፈት ቃና የታሸውን የአባትዬውን መልስ ሰማች፡፡
‹‹አዎ የተትረፈረፈ ነው…ግን ውሽማ የለኝም እንጂ ቢኖረኝም ላንተ ስለማስብ አልጠራውም››
‹‹ለምን ?››
‹‹ሌላ የሰው ነፍስ በእጅ እንዲጠፋ አልፈልግም....ምን አይነት ቀናተኛና በሽተኛ እንደሆንክ እኔም አንተም እናውቃለን…እስከዛሬ ገና ለገና ከአንቺ ጋር አወሩ ብለህ ስንት ወዳጆቼን አስገደልክ?፡፡››
#ወይ_አጋጣሚ(አጭር ልብወለድ)
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን
==========================
ዛሬ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ ድክምክም ብሎኛል፡፡ብዙ ስራ እየሰራሁ ስለዋልኩ አይደለም..እንደውም በተቃራኒው ስቀመጥ ስለዋኩ ይመስለኛል ዛል እስክል የደከመኝ፡፡ ‹‹መቀመጥ መቆመጥ ነው››ትል ነበር አንድ ኑሮዋ ጠቅላላ ተረት በተረት የሆነባት ተራች አክስቴ፡፡ ሰዓቱ 12፡35….ሆኗል ፡፡ምሽቱ ደረስኩ እያለ ነው፡፡ስቀመጥ ከዋልኩበት ቢሮዬ ለሊቱን ስተኛ ወደማሳልፍበት ቤቴ ቀጥታ ማምራት ስላልፈለግኩ ለምን ትንሽ ወክ አላደርግም አልኩና ወደ ቤቴ አቅጣጫ በጣም በዝግታ ማዝገም ጀመርኩ፡፡እርምጃዬ ጽሞና የታከለበት እንዲሆን ስለፈለኩ ዋናውን የአስፓልት መንገድ ለቀቅኩና በሁለተኛው መንገድ መጓዝ ጀመርኩ.፡፡እሱም በባጃጅና በመንገደኛ ሰዎች ስለተሞላ አልተመቸኝም ወደ 3ተኛው መንገድ ተሸጋገርኩ፡፡አዎ ይሄ ይሻላል.. እሬሳን ወደ የዘላለም ማረፊያው ወደ ሆነው ቀብሩ እንደሚሸኝ ሰው ወይም በመንግስት ወታደሮች እጅ ወድቆ እጁ በሰንሰለት ወደኃላ እንደተጠፈረ አሸባሪ ተብዬ እጆቼን ወደኃላ አጣምሬ በዝግታና በፀጥታ እጓዛለሁ፡፡አካባቢው ፀጥ ያለ ነው፡፡አዕምሮዬ ግን በጫጫታ የተሞላ ነው፡፡ዝም ብሎ ህልሙንም እውኑንም ይፈተፍታል፡፡
ድንገት ከአንዱ መንገድ ተጠምዝዤ ወደ አንዱ ስገባ ዓይኔ አየ.. ምን ዓየ …..?አትሉኝም፡፡ልክ ለዘመናት እንደተራብኩት የእናቴ ጡት ዓይነት ነገር፣ልክ በፀሎት እና በእምነት አማኞች እንደሚናፍቆት ገነት ዓይነት ፣ልክ ፖለቲከኞች ለዘመናት ይመኙት እንደነበረው የቤተ መንግስት ወንበር ዓይነት… አይገርምም…፡፡ ያየሁት እኮ አሁን እንደጠቀስኩላችሁ ዓይነት ነገር ሆኖ አይደለም..እኔን ግን ውስጤን የተሰማኝ…በወቅቱ አደነዛዘዜ ፤ አደነጋገጤ እንደዛ ነው ያስመሰለብኝ፡፡ …ወፈር ደልደል ያለ ቀይ ቂጥ ነው ያየሁት..….ያየሁት ከገባሁበት መንገድ በግራ ጠርዝ በኩል በግምት 100ሜትር ርቀት ላይ የቀበሌውን ጽ/ቤት አጥር ተጠግቶ ነው፡፡እኔ ያልኳችሁ ፍም ቂጥ ብቻ አየሁ አይደል..?ግን የዘነጋሁት ወይም ያልነገርኳችሁ አንድ ነገር የቂጡንም ባለቤት ማየቴን ነው፡፡ግራ ቀኝ ስታማትር እሷም እኔን አይታኛለች፡፡ግራ የተጋባች ይመስላል፡፡የለበሰችውን ቡኒ ጅንስ ሱሪ አውልቃ ጉልበቷ ጋር አድርሳዋላች ፣በእርቃን ቂጧ እና ወልቆ ጉልበቷ ጋር በደረሰው ሱሪዋ መሀከል ሆኖ የሚዋልል ሌላ ቀይ ነገር ይታየኛል..አዎ ፓንቷ ነው ፡፡ ግራ ገብቷት ወይም የራሱ ጉዳይ ብላ መሰለኝ ችላ አለቺኝና ቁጢጥ አለች፡፡
እኔም የእራሴው እርቃን በአደባባይ እየታየብኝ ያለ ይመስል ሽምቅቅ ብዬ የ100 ሜትሩን ርቀት ወደ 70 ሜትር ካጠበብኩት በኃላ ቆምኩ፡፡..በቃ ዝም ብዬ ቆምኩ፡፡ ቆሜም ማሰላሰል ጀመርኩ፡፡ እሷም አንዴ ወደ መሬት አንዴ ወደ እኔ እያች የኩላሊቷን ጥዝጣዜ ና የፊኛዋን ውጥረት ማስተንፈስ ቀጠለች….‹‹ሾሾ… ሾ… ዋዋ›› የሚል የሽንት ድምፅ ተሰማኝ..፡፡እርግጠኛ ግን አይደለሁም፡፡ ብቻ የሰማሁ መስሎኛል፡፡
ግን በፊት ቅምቅም አያቶቻችን ለወንድ ሱሪ ለሴት ቀሚስ የሚባል ልብስ ለምን እንዲኖር እንዳደረጉ ዛሬ ነው ፍንትው ብሎ የገባኝ.፡፡ይሄኔ እኮ ይህቺ ሚስኪን ሴት ቀሚስ ለብሳ ቢሆን ኖሮ እሷም አትጋለጥም.. እኔም አልደነግጥም ነበር፡፡ቁጭ ብላ ቀሚሷን ገለብ ታደርግና ‹ሾዋ..ዋ…ዋ› በማድርግ ከተነፈሰች በኃላ ምንም እንዳልተፈጠረ ተነስታ ትሄድ ነበር፡፡
ወይ..ሀሳቤን ሳልጨርስ ጨርሳ ቆመች፡፡ፊቷን ከእኔ በተቃራኒው አዞረችና መጀመሪያ ቀዩን ፓንቷን ወደ ላይ ስባ ቀዩን ቂጧን ሸፈነችው፤ አቤት በፓንትም ሲታጠር ያምራል፣ምራቄን ገርገጭ አደረግኩ፡፡ ከዛ ሱሪዋን ወደ ላይ እየጎተተች ለበሰች፡፡ከጨረሰች በኃላ ቀጥታ ወደ እኔ አቅጣጫ መጣች፡፡ግራ ገባኝ፡፡ ወደ ኃላ ልመለስ ወይስ ወደ ፊት ልቀጥል…?፡፡ከሁለቱ እግሮቼ የትኛውን ላስቀድም?፡፡ እያልኩ በሀሳብ እየተጨነቅኩ ስዋልል እሷ ቀድማኝ ስሬ ደረሰች፡፡አትኩሬ አየኋት… ቂጧም ብቻ ሳይሆን መልኳም ቀይ ነው፡፡የሆነ ክልስ ነገር ሳትሆን አትቀርም…፡፡ፈርዶብኝ ቀይ ሴቶች ልቤን በቀላሉ ብትንትን ያደርጉታል ፡፡ፍቅረኛዬ ሀይሚም እንደዚህችው ነች፡፡ ዓይኖቾ ጐላ ጐላ ያሉ ባለ ሉጫ ፀጉር ነች..፡፡አደንዛዥ ፈገግታ መግባኝ ታካኝ አልፋኝ ሄደች፡፡ እኔም ቀኝ ኃላ ዞሬ ተከተልኳት፡፡ ውሳኔዬ እሷን መከተል እንዲሆን ያስገደደኝ የቂጧ ቀይነት ይሁን የፈገግታዋ ጉዳይ አልገባኝም፡፡ደረስኩባት እና ዝም ብዬ ከጎኗ መራመድ ጀመርኩ፡፡
ግራ ገባቷት‹‹እንተዋወቃለን?››አለቺኝ፡፡
‹‹አሁን ተዋወቅን አይደል እንዴ?››መለስኩላት፡፡
‹‹አሁን የት ?››
‹‹እዛ ነዋ.. እኔ ፈዝዤ ተገትሬ አንቺ ቁጢጥ ብለሽ፡፡››
ከት ብላ ሳቀች… ሳቋ ያምራል‹‹…ጉደኛ ነህ!!! ትንሽ እንኳን አታፍርም እንዴ..?እኔስ ተጨንቄ ነው አንተ ምን አለ ዞር ብትልልኝ ኖሮ?››
‹‹ወዴት ዞር ልበል..?ከተጠጋሁሽ እኮ ይበልጥ አይሻለሁ ብዬ ነው የቆምኩት፡፡››
‹‹ዞረህ በሌላ መንገድ አትሄድም እንዴ?››
‹‹አኸ እንደዛም ይቻል ነበር ለካ..?እሱ እንኳን ትዝ አላለኝም፡፡››
‹‹ደንዝዘህ እንዴት ትዝ ይልሀል..?ወይ ወንዶች ስትባሉ!!!›› አለችኝ፡፡ይህቺን‹ ወይ ወንዶች ስትባሉ!!! › ቢያንስ ከ100 ሴቶች ሰምቼያታለሁ ፡፡ግን ወንዶች ስንባል እንዴት ነን..? ያው እንደዛ የሚሉን ሴቶች እራሳቸው ይመልሱት ፡፡
‹‹ግን ያምራል›› አልኳት፡፡
የድንጋጤም የእፍረትም ሳቅ እየሳቀች‹‹ምኑ?›› አለችኝ፡፡
‹‹ያየሁት ››አልኳት… አኔም በተራዬ እንደማፈር ብዬ፡፡
‹‹የትኛውን አይተህ የትኛውን እንደዘለልክ በምን አውቃለሁ?›››
‹‹ከወርቃማዋ ሸለቆሽ በስተቀር ሁሉንም አይቼያለሁ››
አቤት የሳቀችው ሳቅ… እንባዋ እስኪንጠባጠብ ነው ተንፈራፍራ የሳቀችልኝ፤ሴት ልጅ እንደዚህ ስትስቅልኝ ለመጀመሪያ ጊዜ ይመስለኛል፡፡ ባይገርማችሁ ከቤቴ መንገድ በተቃራኒው ይህቺን ባለ ቀይ ቂጥ ሴትዬ ተከትዬ ለ24 ደቂቃ ተጉዤያለሁ፡፡
‹‹ምትገርም ልጅ ነህ ..ለማንኛውም የምሄድበት ቦታ ደርሼያለሁ በዚህ ነው የምጠመዘዘው፡፡ ››
‹‹እንዴ!!! እኔስ?›› አልኳት ደንግጬ፡፡
‹‹አንተ ምን..?ወደምትሄድበት ሂዳ፡፡››
‹‹የምሄደውማ ወደ ቤቴ ነበር …ቅድም እሄድበት በነበረው አቅጣጫ፡፡››
‹‹በል እንግዲህ የቂጥ አምላክን እየረገምክ ቀኝ ኃላ ዙርና ንካው›› አለችኝ፡፡
‹‹ስልክ ቁጥርሽን ስጪኛ?››
‹‹ምን ልታደርገው?››
‹‹በቃ እንዲሁ፡፡››
‹‹ባለትዳር ብሆንስ?››የማልመልሰውን ጥያቄ ጠየቀችኝ፡፡
‹‹ሁኚያ..እኔ እንዲሁ ነው የፈለኩት አልኩሽ እኮ፡፡›› እንዲሁ መፈለግ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ብትጠይቀኝ ግን መልስ አልነበረኝም፡፡
‹‹ሁላችሁም ወንዶች በመጀመሪያ እንዲሁ ነው የምትፈልጉት በኃላ እንጂ ነገር የምታመጡት፡፡››
‹‹ኸረ እንዲሁ ነው ስጪኝ፡፡››በአሳዛኝ ሁኔታ ተለማመጥኳት፡፡
እያጉረመረመች ሰጠችኝ፡፡ተሰናበተኳትና እንዳለቺኝ ቀኝ ኃላ ዞሬ ወደቤቴ ነካሁት፡፡
ለሊቱን ሙሉ የቂጧ ምስል በህልሜ ሲመላለስ እና ሲያሰቃየኝ አደረ፡፡ ምን ነካኝ ግን ?ፍቅር ሊይዘኝ ይሆን እንዴ? ኸረ አይደረግም…፡፡ ቢያንስ በ10 ዓመት እኮ ትበልጠኛለች፡፡ ግን ይሄ ምን ችግር አለው? ከስድስት ወር በፊት የጠበስኳት ቀሚ ፍቅረኛዬ የሆነችውን ሀይሚን በ10 ዓመት እበልጣት የለ?አንዷን እበልጣታለሁ አንዷ ደግሞ ትበልጠኛለች..በቃ ማቻቻል ማለት እንዲህ ነው፡፡
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን
==========================
ዛሬ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ ድክምክም ብሎኛል፡፡ብዙ ስራ እየሰራሁ ስለዋልኩ አይደለም..እንደውም በተቃራኒው ስቀመጥ ስለዋኩ ይመስለኛል ዛል እስክል የደከመኝ፡፡ ‹‹መቀመጥ መቆመጥ ነው››ትል ነበር አንድ ኑሮዋ ጠቅላላ ተረት በተረት የሆነባት ተራች አክስቴ፡፡ ሰዓቱ 12፡35….ሆኗል ፡፡ምሽቱ ደረስኩ እያለ ነው፡፡ስቀመጥ ከዋልኩበት ቢሮዬ ለሊቱን ስተኛ ወደማሳልፍበት ቤቴ ቀጥታ ማምራት ስላልፈለግኩ ለምን ትንሽ ወክ አላደርግም አልኩና ወደ ቤቴ አቅጣጫ በጣም በዝግታ ማዝገም ጀመርኩ፡፡እርምጃዬ ጽሞና የታከለበት እንዲሆን ስለፈለኩ ዋናውን የአስፓልት መንገድ ለቀቅኩና በሁለተኛው መንገድ መጓዝ ጀመርኩ.፡፡እሱም በባጃጅና በመንገደኛ ሰዎች ስለተሞላ አልተመቸኝም ወደ 3ተኛው መንገድ ተሸጋገርኩ፡፡አዎ ይሄ ይሻላል.. እሬሳን ወደ የዘላለም ማረፊያው ወደ ሆነው ቀብሩ እንደሚሸኝ ሰው ወይም በመንግስት ወታደሮች እጅ ወድቆ እጁ በሰንሰለት ወደኃላ እንደተጠፈረ አሸባሪ ተብዬ እጆቼን ወደኃላ አጣምሬ በዝግታና በፀጥታ እጓዛለሁ፡፡አካባቢው ፀጥ ያለ ነው፡፡አዕምሮዬ ግን በጫጫታ የተሞላ ነው፡፡ዝም ብሎ ህልሙንም እውኑንም ይፈተፍታል፡፡
ድንገት ከአንዱ መንገድ ተጠምዝዤ ወደ አንዱ ስገባ ዓይኔ አየ.. ምን ዓየ …..?አትሉኝም፡፡ልክ ለዘመናት እንደተራብኩት የእናቴ ጡት ዓይነት ነገር፣ልክ በፀሎት እና በእምነት አማኞች እንደሚናፍቆት ገነት ዓይነት ፣ልክ ፖለቲከኞች ለዘመናት ይመኙት እንደነበረው የቤተ መንግስት ወንበር ዓይነት… አይገርምም…፡፡ ያየሁት እኮ አሁን እንደጠቀስኩላችሁ ዓይነት ነገር ሆኖ አይደለም..እኔን ግን ውስጤን የተሰማኝ…በወቅቱ አደነዛዘዜ ፤ አደነጋገጤ እንደዛ ነው ያስመሰለብኝ፡፡ …ወፈር ደልደል ያለ ቀይ ቂጥ ነው ያየሁት..….ያየሁት ከገባሁበት መንገድ በግራ ጠርዝ በኩል በግምት 100ሜትር ርቀት ላይ የቀበሌውን ጽ/ቤት አጥር ተጠግቶ ነው፡፡እኔ ያልኳችሁ ፍም ቂጥ ብቻ አየሁ አይደል..?ግን የዘነጋሁት ወይም ያልነገርኳችሁ አንድ ነገር የቂጡንም ባለቤት ማየቴን ነው፡፡ግራ ቀኝ ስታማትር እሷም እኔን አይታኛለች፡፡ግራ የተጋባች ይመስላል፡፡የለበሰችውን ቡኒ ጅንስ ሱሪ አውልቃ ጉልበቷ ጋር አድርሳዋላች ፣በእርቃን ቂጧ እና ወልቆ ጉልበቷ ጋር በደረሰው ሱሪዋ መሀከል ሆኖ የሚዋልል ሌላ ቀይ ነገር ይታየኛል..አዎ ፓንቷ ነው ፡፡ ግራ ገብቷት ወይም የራሱ ጉዳይ ብላ መሰለኝ ችላ አለቺኝና ቁጢጥ አለች፡፡
እኔም የእራሴው እርቃን በአደባባይ እየታየብኝ ያለ ይመስል ሽምቅቅ ብዬ የ100 ሜትሩን ርቀት ወደ 70 ሜትር ካጠበብኩት በኃላ ቆምኩ፡፡..በቃ ዝም ብዬ ቆምኩ፡፡ ቆሜም ማሰላሰል ጀመርኩ፡፡ እሷም አንዴ ወደ መሬት አንዴ ወደ እኔ እያች የኩላሊቷን ጥዝጣዜ ና የፊኛዋን ውጥረት ማስተንፈስ ቀጠለች….‹‹ሾሾ… ሾ… ዋዋ›› የሚል የሽንት ድምፅ ተሰማኝ..፡፡እርግጠኛ ግን አይደለሁም፡፡ ብቻ የሰማሁ መስሎኛል፡፡
ግን በፊት ቅምቅም አያቶቻችን ለወንድ ሱሪ ለሴት ቀሚስ የሚባል ልብስ ለምን እንዲኖር እንዳደረጉ ዛሬ ነው ፍንትው ብሎ የገባኝ.፡፡ይሄኔ እኮ ይህቺ ሚስኪን ሴት ቀሚስ ለብሳ ቢሆን ኖሮ እሷም አትጋለጥም.. እኔም አልደነግጥም ነበር፡፡ቁጭ ብላ ቀሚሷን ገለብ ታደርግና ‹ሾዋ..ዋ…ዋ› በማድርግ ከተነፈሰች በኃላ ምንም እንዳልተፈጠረ ተነስታ ትሄድ ነበር፡፡
ወይ..ሀሳቤን ሳልጨርስ ጨርሳ ቆመች፡፡ፊቷን ከእኔ በተቃራኒው አዞረችና መጀመሪያ ቀዩን ፓንቷን ወደ ላይ ስባ ቀዩን ቂጧን ሸፈነችው፤ አቤት በፓንትም ሲታጠር ያምራል፣ምራቄን ገርገጭ አደረግኩ፡፡ ከዛ ሱሪዋን ወደ ላይ እየጎተተች ለበሰች፡፡ከጨረሰች በኃላ ቀጥታ ወደ እኔ አቅጣጫ መጣች፡፡ግራ ገባኝ፡፡ ወደ ኃላ ልመለስ ወይስ ወደ ፊት ልቀጥል…?፡፡ከሁለቱ እግሮቼ የትኛውን ላስቀድም?፡፡ እያልኩ በሀሳብ እየተጨነቅኩ ስዋልል እሷ ቀድማኝ ስሬ ደረሰች፡፡አትኩሬ አየኋት… ቂጧም ብቻ ሳይሆን መልኳም ቀይ ነው፡፡የሆነ ክልስ ነገር ሳትሆን አትቀርም…፡፡ፈርዶብኝ ቀይ ሴቶች ልቤን በቀላሉ ብትንትን ያደርጉታል ፡፡ፍቅረኛዬ ሀይሚም እንደዚህችው ነች፡፡ ዓይኖቾ ጐላ ጐላ ያሉ ባለ ሉጫ ፀጉር ነች..፡፡አደንዛዥ ፈገግታ መግባኝ ታካኝ አልፋኝ ሄደች፡፡ እኔም ቀኝ ኃላ ዞሬ ተከተልኳት፡፡ ውሳኔዬ እሷን መከተል እንዲሆን ያስገደደኝ የቂጧ ቀይነት ይሁን የፈገግታዋ ጉዳይ አልገባኝም፡፡ደረስኩባት እና ዝም ብዬ ከጎኗ መራመድ ጀመርኩ፡፡
ግራ ገባቷት‹‹እንተዋወቃለን?››አለቺኝ፡፡
‹‹አሁን ተዋወቅን አይደል እንዴ?››መለስኩላት፡፡
‹‹አሁን የት ?››
‹‹እዛ ነዋ.. እኔ ፈዝዤ ተገትሬ አንቺ ቁጢጥ ብለሽ፡፡››
ከት ብላ ሳቀች… ሳቋ ያምራል‹‹…ጉደኛ ነህ!!! ትንሽ እንኳን አታፍርም እንዴ..?እኔስ ተጨንቄ ነው አንተ ምን አለ ዞር ብትልልኝ ኖሮ?››
‹‹ወዴት ዞር ልበል..?ከተጠጋሁሽ እኮ ይበልጥ አይሻለሁ ብዬ ነው የቆምኩት፡፡››
‹‹ዞረህ በሌላ መንገድ አትሄድም እንዴ?››
‹‹አኸ እንደዛም ይቻል ነበር ለካ..?እሱ እንኳን ትዝ አላለኝም፡፡››
‹‹ደንዝዘህ እንዴት ትዝ ይልሀል..?ወይ ወንዶች ስትባሉ!!!›› አለችኝ፡፡ይህቺን‹ ወይ ወንዶች ስትባሉ!!! › ቢያንስ ከ100 ሴቶች ሰምቼያታለሁ ፡፡ግን ወንዶች ስንባል እንዴት ነን..? ያው እንደዛ የሚሉን ሴቶች እራሳቸው ይመልሱት ፡፡
‹‹ግን ያምራል›› አልኳት፡፡
የድንጋጤም የእፍረትም ሳቅ እየሳቀች‹‹ምኑ?›› አለችኝ፡፡
‹‹ያየሁት ››አልኳት… አኔም በተራዬ እንደማፈር ብዬ፡፡
‹‹የትኛውን አይተህ የትኛውን እንደዘለልክ በምን አውቃለሁ?›››
‹‹ከወርቃማዋ ሸለቆሽ በስተቀር ሁሉንም አይቼያለሁ››
አቤት የሳቀችው ሳቅ… እንባዋ እስኪንጠባጠብ ነው ተንፈራፍራ የሳቀችልኝ፤ሴት ልጅ እንደዚህ ስትስቅልኝ ለመጀመሪያ ጊዜ ይመስለኛል፡፡ ባይገርማችሁ ከቤቴ መንገድ በተቃራኒው ይህቺን ባለ ቀይ ቂጥ ሴትዬ ተከትዬ ለ24 ደቂቃ ተጉዤያለሁ፡፡
‹‹ምትገርም ልጅ ነህ ..ለማንኛውም የምሄድበት ቦታ ደርሼያለሁ በዚህ ነው የምጠመዘዘው፡፡ ››
‹‹እንዴ!!! እኔስ?›› አልኳት ደንግጬ፡፡
‹‹አንተ ምን..?ወደምትሄድበት ሂዳ፡፡››
‹‹የምሄደውማ ወደ ቤቴ ነበር …ቅድም እሄድበት በነበረው አቅጣጫ፡፡››
‹‹በል እንግዲህ የቂጥ አምላክን እየረገምክ ቀኝ ኃላ ዙርና ንካው›› አለችኝ፡፡
‹‹ስልክ ቁጥርሽን ስጪኛ?››
‹‹ምን ልታደርገው?››
‹‹በቃ እንዲሁ፡፡››
‹‹ባለትዳር ብሆንስ?››የማልመልሰውን ጥያቄ ጠየቀችኝ፡፡
‹‹ሁኚያ..እኔ እንዲሁ ነው የፈለኩት አልኩሽ እኮ፡፡›› እንዲሁ መፈለግ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ብትጠይቀኝ ግን መልስ አልነበረኝም፡፡
‹‹ሁላችሁም ወንዶች በመጀመሪያ እንዲሁ ነው የምትፈልጉት በኃላ እንጂ ነገር የምታመጡት፡፡››
‹‹ኸረ እንዲሁ ነው ስጪኝ፡፡››በአሳዛኝ ሁኔታ ተለማመጥኳት፡፡
እያጉረመረመች ሰጠችኝ፡፡ተሰናበተኳትና እንዳለቺኝ ቀኝ ኃላ ዞሬ ወደቤቴ ነካሁት፡፡
ለሊቱን ሙሉ የቂጧ ምስል በህልሜ ሲመላለስ እና ሲያሰቃየኝ አደረ፡፡ ምን ነካኝ ግን ?ፍቅር ሊይዘኝ ይሆን እንዴ? ኸረ አይደረግም…፡፡ ቢያንስ በ10 ዓመት እኮ ትበልጠኛለች፡፡ ግን ይሄ ምን ችግር አለው? ከስድስት ወር በፊት የጠበስኳት ቀሚ ፍቅረኛዬ የሆነችውን ሀይሚን በ10 ዓመት እበልጣት የለ?አንዷን እበልጣታለሁ አንዷ ደግሞ ትበልጠኛለች..በቃ ማቻቻል ማለት እንዲህ ነው፡፡
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
አማላጅ
ከራሳቸው ሃሳብ ጋር ሙግት ገጥመዋል ፡፡ እሽ ይሉኝ ይሆን ? ወይስ እንቢ ? እንደገና ደግሞ በአንዴማ እንቢም ፤ እሽም አይሉኝም ፡፡ እያሉ ሳይታወቃቸው ቄስ መልካሙ ቤት ደረሱ፡፡ ለመጣራት ወደ አጥሩ ተጠጉ ፡፡ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ቄስ መልካሙን ግቢያቸው ውስጥ መፅኃፍ እያነበቡ ተመለከቷቸው ፡፡
መጣራታቸውን ትተው "ደህና አደራችሁ መልካሙ" ? አሉ፡፡ ቄስ አሻግሬ ፤
አቀርቅረው ከሚያነቡት መፅሃፍ ላይ አንገታቸውን ቀና አድርገው "እግዚአብሔር ይመስገን ሰላም አደሩ" ? አሉ ፡፡ ቄስ መልካሙ፡፡ ንስሃ አባታቸው ያለወትሯቸው በጥዋት በመምጣታቸው የመደናገጥ ምልክት እየታየባቸው ፡፡ ፀበል ሊረጩን ይሆን ? ሳንነግራቸውና ሳንዘጋጅ ፤ እነሱም ሳይነግሩን ፤ በሰላም ይሆን የመጡት? ከራሳቸው ሃሳብ ሳይወጡ የተናገሩት ነበር
"አንተን ፈልጌ ነበር የመጣሁት"፡፡ እደጅ ላግኝህ አሉ ቄስ አሻግሬ ፡፡ ለስለስ ባለ አነጋገር ፡፡
"ለምን እንደተፈለጉ ባያውቁም "ምነው ደህና አይደሉም እንዴ"?
አይ ደህና ነኝ ፡፡ ለጉዳይ ፈልጌህ ነበር አሉ
ከየት መጀመር እንዳለባቸው ግራ ቢገባቸውም "አቶ ለማ ልጅህን ለልጄ እንዲሰጡኝ አማላጅ ሂድልኝ ብሎኝ ነው የመጣሁት"፡፡ ብለው ሃሳባቸውን ሳያቋርጡ በመቀጠል አቶ ለማ ሽፈራው ጥሩ ሰው ናቸው፡፡ ዘራቸውም ቢሆንም ምንም አይወጣለትም ፡፡ ልጁም የተባረከ ፤ የተመሰገነ ፤ ጨዋ ፤ ድምፁም የማይሰማ ማለፊያ ገበሬ ነው" አሉ፡፡
ቄስ መልካሙ ያልጠበቁትና ያላሰቡት ነገር ሆነባቸው፡፡ ለጊዜው ምን ማለት እንዳለባቸው አብሰለሰሉ፡፡ የማይሆን ነገር ነው፡፡ አሁን እድላዊትን አግቢ ብላት ትምህርቷን ትታ የምታገባ አይመስለኝም፡፡ ከራሳቸው ሃሳብ ጋር እየተሟገቱ ከቆዩ በኋላ "እንግዲህ
ከቤተሰብና ዘመድ ጋር መክረን መልስ ብንሰጥ ይሻላል፡፡ አሁን እኔ ለብቻየ የምወስነው ነገር የለም" አሉ፡፡ ሆዳቸው እንደመባባት እያለም ቢሆን፡፡
"ታዲያ ቀነ ቀጠሮው ለመቼ ይሁን" ? አሉ፡፡ መቼም በአንዴ እሽ እንደማይባል የአገሩ ባህልና የተለመደ መሆኑን ስለሚያውቁ ፡ተመልሰው የሚመጡበትን ቀን በጉጉት ለመስማት እየጠበቁ ፡፡
"ዛሬ ቀኑ ሮዕብ አይደለም፡፡ የዛሬ አስራ አምስት ቀን ይመለሱ፡፡ እኛም እስከዛ ብንመካከርበት ይሻላል" በማለት መልስ ሰጧቸው፡፡
ይሁን መልካም ነው፡፡ ብለው የተሰጣቸውን ቀነ ቀጠሮ ተቀብለው ከቄስ መልካሙ ጋር ተሰነባብተው ወደ ቤታቸው ተመለሱ፡፡
ንሰሃ አባታቸውን ከሸኙ በኋላ ፤ ወደ ቤታቸው ገቡ፡፡ በመጨጊያቸው ላይ ተቀመጡ፡፡ አገጫቸውን በቀኝ እጃቸው ደገፍ አደረጉ፡፡ ትክዝ ባለ አንደበት ስለልጃቸው እድላዊት በውስጣቸው ማብሰልሰል ተያያዙት፡፡
ወ/ሮ አሰገደች ከማድቤት ወጥተው ወደ መኖሪያ ቤት እየሄዱ ባለቤታቸው ከወትሯቸው በተለየ ተክዘው ተመለከቷቸው፡፡ እርምጃቸውን ገታ አድርገው "ምነው ቄስ አሻግሬ አመጣጣቸው በደህና አይደለም እንዴ"? አሉ ፤ ለባለቤታቸው ፡፡
"አይ ደህና" ናቸው ፤ አሉ፡፡ ሃዘን ይሁን ትካዜ በተቀላቀለበት ንግግር፡፡
ወ/ሮ አሰገደች የንሰሃ አባታቸው ዛሬ በጥዋት አመጣጣቸው ለምን እንደሆነ ባያውቁም የባለቤታቸው መተከዝ አስጨንቋቸዋል፡፡ "በሰላምማ አልመሰለኝም" አሉ፡፡ ወደ ባለቤታቸው እየተጠጉ፡፡
"የመጡትስ በሰላም ቢሆንም አቶ ለማ ሽፈራው አማላጅ ልከዋቸው ነው የመጡት" አሉ፡፡ የባለቤታቸውን ሁኔታ እየተመለከቱ፡፡
"የምን አማላጅ ነው?" አሉ፡፡ ሆዳቸው እንደመርበትበት እያለ፡፡ የምን አማላጅነት እንደሆነ ለመስማት በመቸኮል፡፡
የአቶ ለማን ልጅ ታውቂዋለሽ ?"፡፡
"ትንሹን ነው ትልቁን?፡፡
"አይ! ትንሹን ይሁን ትልቁን አለየሁትም፡፡ አበበ የሚባለውን፡፡
ምን እንደሆነ ሳያውቁ "በሞትኩት ምን ነካው ያምስኪን ልጅ ከሰው ተጣላ" እንዴ ?፡፡
"እሱስ አልተጣላም፡፡ አቶ ለማ ሽፈራው እድላዊትን ለአበበ ስጡኝ ብሎ ነው፡፡ ቄስ አሻግሬን አማላጅ ተልከው የመጡት"፡፡
ወ/ሮ አሰገደች ለመስማት የጓጉትና ልባቸው ተንጠልጥሎ ሲጠብቁት የነበረው ምን እንደ ሆነ ባያውቁም ከባለቤታቸው የሰሙት ያልጠበቁትና ያላሰቡት ሆነባቸው፡፡ ለጊዜው መርዶ እንደ ተነገራቸው ያህል በዝምታ ተዋጡ፡፡ በሃሳባቸው ልጄን እማ አልሰጥም አስተምራለሁ፡፡ ትምህርቷን ሳትጨርስ አልድራትም፡፡ እሷም እሽ አትልም በዛ ላይ ጎበዝ ተማሪ እየተባለች አገር የመሰከረላት ነች ፡፡ የልጃቸውን ሃሳብ እያወጡና እያወረዱ ከሔዱበት የሃሳብ ሰመመን ሳይመለሱ..
እና "አሁን ምን ይሻላል ትያለሽ? አሉ ፤ ቄስ መልካሙ፡፡ ከነጎዱበት የሃሳብ ሰመመን መለስ ብለው "እኔ ምን እላለሁ አንተ ምን አልካቸው?፡፡
"እኔማ ለዛሬ አስራምስት ቀን ተመልሰው እንዲመጡ ቀጥሪያቸዋለሁ፡፡ እኛም መመካከርና የእድላዊትን ፈቃድ ማወቅ ስላለብን ብየ ነው፡፡ ቀኑን ያስረዘምኩት፡፡ ለመሆኑ የሚሳካ ይመስልሻል ?፡፡
"እኔ እድላዊት ለማግባት እሽ የምትል አይመስለኝም፡፡በዛ ላይ ለትምህርቷ ያላት ፍላጎት ጎበዝ ተማሪ እንደሆነች ማንም ያውቃታል፡፡ እንደ እኔ ሃሳብ ትምህርቷን ከጨረሰች በኋላ፤ ብታገባ ይሻላል፡፡ ትዳር ይደረሳል፡፡ የት እንዳትሔድ ነው፡፡ ብለው አሁን አንተ ምን ወሰንክ አሉ?፡፡
"ማድረግ ያለብንማ ሁለታችንም ተመካክረን መወሰን ነው፡፡ እንደ እኔ እድላዊት እሷ እንኳን ባትፈቅድም ማግባት አለባት፡፡ ለትዳር ደርሳለች፡፡ ትምህርቷም ይበቃታል፡፡ ከአሁን በኋላ፤ ከትምህርቷ ቀርታ የቤት ሙያ መልመድ አለባት" አሉ፡፡
እድላዊት እንደ እናቷ የጠይም ቆንጆ ሰለክለክ ያለች ፤ ቁመናዋ እና ጥርሶቿ ልክ እንደ አባቷ ከሩቅ የሚያማልል ነው፡፡ ታዲያ የጠይም መልከመልካሟን ቆንጆ እንድላዊትን የሚያያት ሁሉ ሳይጎመዣት
አያልፍም ነበር ፡፡
አበበ ለማ እድላዊትን ሊያገባት አማላጅ የላከው በአጋጣሚ ከወንድሟ ከተመስገን ጋር ወደ ትምህርት ቤት ስትሄድ ባያት ማግስት ነበር፡፡ለቤተሰቦቹ ነግሮ አማላጅ እንዲላክለት ያደረገው፡፡
ወ/ሮ አሰገደች እድላዊትን አልድርም ፤ አስተምራለሁ ፤ እያሉ በሃሳባቸውም ሲፎክሩ የነበሩት በባለቤታቸው ቁጣ ያዘለ ንግግር ተቀየሩ፡፡
አንተ ከወሰንህ ታዲያ ምን አደርጋለሁ፡፡ እኔም ማግባት አለባት ባይ ነኝ፡፡ ማግባቷ ለእኔም ትጠቅመኛለች፡፡ ብታመም እንኳን ጠያቂ ዘመድ በቅርብ የለኝ፡፡ የምታገባበት ቦታ ቅርብም በመሆኑ እየመጣች ትጠይቀኛለች፡፡ በፍራትም ቢሆን ከባለቤታቸው ሃሳብ ላለመውጣት የተናገሩት ነበር፡፡
ቄስ መልካሙ የባለቤታቸውን ሃሳብና የራሳቸውን ሃሳብ አንድ ላይ ካሰባሰቡ በኋላ፤ እድላዊትን አሁን የተባባልነውን ሁሉ ከትምህርቷ ስትመጣ ንገሪያትና ከትምህርት ቀርታ የቤት ውስጥ ስራ እንድትለምድ አድርጊያት አሉ፡፡ ቁርጥና ኮስተር ባለ ንግግር፡፡
"እሽ ነግሬያት እንድትቀር አደርጋለሁ ፡፡
እድላዊትና ተመስገን
የጥዋት ተማሪ ናቸው፡፡ ወደ ትምህርት ቤት እየሔዱ እድላዊት ከወትሮው በተለየ ምክንያቱ በምን እንደሆነ አላወቀችውም፡፡ ግራ ተጋብታለች ፤ ሰውነቷ ይርበተበታል፡፡ ወደ ፊት መሔዷን ተወት አድርጋ አንዳንዴ ቆም በማለት ራሷን ለማረጋጋት ትሞክራለች፡፡
ተመስገንም በእህቱ መለዋወጥና ዝምታ ግራ ገብቶታል፡፡ ከአሁን አሁን ትነግረኛለች ብሎ ቢያስብም እድላዊት ግን የሆነችውን ለራሷ አላወቀችም፡፡ ምን እንደሆነችም ልትነግረው አልቻለችም ነበር፡፡
"ምን ሆነሽ ነው አሞሻል እንዴ?፡፡
"አላመመኝም ውስጤን ግን ፍራት ፍራት ይለኛል፡፡
"ምነው በሰላም ?፡፡
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
አማላጅ
ከራሳቸው ሃሳብ ጋር ሙግት ገጥመዋል ፡፡ እሽ ይሉኝ ይሆን ? ወይስ እንቢ ? እንደገና ደግሞ በአንዴማ እንቢም ፤ እሽም አይሉኝም ፡፡ እያሉ ሳይታወቃቸው ቄስ መልካሙ ቤት ደረሱ፡፡ ለመጣራት ወደ አጥሩ ተጠጉ ፡፡ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ቄስ መልካሙን ግቢያቸው ውስጥ መፅኃፍ እያነበቡ ተመለከቷቸው ፡፡
መጣራታቸውን ትተው "ደህና አደራችሁ መልካሙ" ? አሉ፡፡ ቄስ አሻግሬ ፤
አቀርቅረው ከሚያነቡት መፅሃፍ ላይ አንገታቸውን ቀና አድርገው "እግዚአብሔር ይመስገን ሰላም አደሩ" ? አሉ ፡፡ ቄስ መልካሙ፡፡ ንስሃ አባታቸው ያለወትሯቸው በጥዋት በመምጣታቸው የመደናገጥ ምልክት እየታየባቸው ፡፡ ፀበል ሊረጩን ይሆን ? ሳንነግራቸውና ሳንዘጋጅ ፤ እነሱም ሳይነግሩን ፤ በሰላም ይሆን የመጡት? ከራሳቸው ሃሳብ ሳይወጡ የተናገሩት ነበር
"አንተን ፈልጌ ነበር የመጣሁት"፡፡ እደጅ ላግኝህ አሉ ቄስ አሻግሬ ፡፡ ለስለስ ባለ አነጋገር ፡፡
"ለምን እንደተፈለጉ ባያውቁም "ምነው ደህና አይደሉም እንዴ"?
አይ ደህና ነኝ ፡፡ ለጉዳይ ፈልጌህ ነበር አሉ
ከየት መጀመር እንዳለባቸው ግራ ቢገባቸውም "አቶ ለማ ልጅህን ለልጄ እንዲሰጡኝ አማላጅ ሂድልኝ ብሎኝ ነው የመጣሁት"፡፡ ብለው ሃሳባቸውን ሳያቋርጡ በመቀጠል አቶ ለማ ሽፈራው ጥሩ ሰው ናቸው፡፡ ዘራቸውም ቢሆንም ምንም አይወጣለትም ፡፡ ልጁም የተባረከ ፤ የተመሰገነ ፤ ጨዋ ፤ ድምፁም የማይሰማ ማለፊያ ገበሬ ነው" አሉ፡፡
ቄስ መልካሙ ያልጠበቁትና ያላሰቡት ነገር ሆነባቸው፡፡ ለጊዜው ምን ማለት እንዳለባቸው አብሰለሰሉ፡፡ የማይሆን ነገር ነው፡፡ አሁን እድላዊትን አግቢ ብላት ትምህርቷን ትታ የምታገባ አይመስለኝም፡፡ ከራሳቸው ሃሳብ ጋር እየተሟገቱ ከቆዩ በኋላ "እንግዲህ
ከቤተሰብና ዘመድ ጋር መክረን መልስ ብንሰጥ ይሻላል፡፡ አሁን እኔ ለብቻየ የምወስነው ነገር የለም" አሉ፡፡ ሆዳቸው እንደመባባት እያለም ቢሆን፡፡
"ታዲያ ቀነ ቀጠሮው ለመቼ ይሁን" ? አሉ፡፡ መቼም በአንዴ እሽ እንደማይባል የአገሩ ባህልና የተለመደ መሆኑን ስለሚያውቁ ፡ተመልሰው የሚመጡበትን ቀን በጉጉት ለመስማት እየጠበቁ ፡፡
"ዛሬ ቀኑ ሮዕብ አይደለም፡፡ የዛሬ አስራ አምስት ቀን ይመለሱ፡፡ እኛም እስከዛ ብንመካከርበት ይሻላል" በማለት መልስ ሰጧቸው፡፡
ይሁን መልካም ነው፡፡ ብለው የተሰጣቸውን ቀነ ቀጠሮ ተቀብለው ከቄስ መልካሙ ጋር ተሰነባብተው ወደ ቤታቸው ተመለሱ፡፡
ንሰሃ አባታቸውን ከሸኙ በኋላ ፤ ወደ ቤታቸው ገቡ፡፡ በመጨጊያቸው ላይ ተቀመጡ፡፡ አገጫቸውን በቀኝ እጃቸው ደገፍ አደረጉ፡፡ ትክዝ ባለ አንደበት ስለልጃቸው እድላዊት በውስጣቸው ማብሰልሰል ተያያዙት፡፡
ወ/ሮ አሰገደች ከማድቤት ወጥተው ወደ መኖሪያ ቤት እየሄዱ ባለቤታቸው ከወትሯቸው በተለየ ተክዘው ተመለከቷቸው፡፡ እርምጃቸውን ገታ አድርገው "ምነው ቄስ አሻግሬ አመጣጣቸው በደህና አይደለም እንዴ"? አሉ ፤ ለባለቤታቸው ፡፡
"አይ ደህና" ናቸው ፤ አሉ፡፡ ሃዘን ይሁን ትካዜ በተቀላቀለበት ንግግር፡፡
ወ/ሮ አሰገደች የንሰሃ አባታቸው ዛሬ በጥዋት አመጣጣቸው ለምን እንደሆነ ባያውቁም የባለቤታቸው መተከዝ አስጨንቋቸዋል፡፡ "በሰላምማ አልመሰለኝም" አሉ፡፡ ወደ ባለቤታቸው እየተጠጉ፡፡
"የመጡትስ በሰላም ቢሆንም አቶ ለማ ሽፈራው አማላጅ ልከዋቸው ነው የመጡት" አሉ፡፡ የባለቤታቸውን ሁኔታ እየተመለከቱ፡፡
"የምን አማላጅ ነው?" አሉ፡፡ ሆዳቸው እንደመርበትበት እያለ፡፡ የምን አማላጅነት እንደሆነ ለመስማት በመቸኮል፡፡
የአቶ ለማን ልጅ ታውቂዋለሽ ?"፡፡
"ትንሹን ነው ትልቁን?፡፡
"አይ! ትንሹን ይሁን ትልቁን አለየሁትም፡፡ አበበ የሚባለውን፡፡
ምን እንደሆነ ሳያውቁ "በሞትኩት ምን ነካው ያምስኪን ልጅ ከሰው ተጣላ" እንዴ ?፡፡
"እሱስ አልተጣላም፡፡ አቶ ለማ ሽፈራው እድላዊትን ለአበበ ስጡኝ ብሎ ነው፡፡ ቄስ አሻግሬን አማላጅ ተልከው የመጡት"፡፡
ወ/ሮ አሰገደች ለመስማት የጓጉትና ልባቸው ተንጠልጥሎ ሲጠብቁት የነበረው ምን እንደ ሆነ ባያውቁም ከባለቤታቸው የሰሙት ያልጠበቁትና ያላሰቡት ሆነባቸው፡፡ ለጊዜው መርዶ እንደ ተነገራቸው ያህል በዝምታ ተዋጡ፡፡ በሃሳባቸው ልጄን እማ አልሰጥም አስተምራለሁ፡፡ ትምህርቷን ሳትጨርስ አልድራትም፡፡ እሷም እሽ አትልም በዛ ላይ ጎበዝ ተማሪ እየተባለች አገር የመሰከረላት ነች ፡፡ የልጃቸውን ሃሳብ እያወጡና እያወረዱ ከሔዱበት የሃሳብ ሰመመን ሳይመለሱ..
እና "አሁን ምን ይሻላል ትያለሽ? አሉ ፤ ቄስ መልካሙ፡፡ ከነጎዱበት የሃሳብ ሰመመን መለስ ብለው "እኔ ምን እላለሁ አንተ ምን አልካቸው?፡፡
"እኔማ ለዛሬ አስራምስት ቀን ተመልሰው እንዲመጡ ቀጥሪያቸዋለሁ፡፡ እኛም መመካከርና የእድላዊትን ፈቃድ ማወቅ ስላለብን ብየ ነው፡፡ ቀኑን ያስረዘምኩት፡፡ ለመሆኑ የሚሳካ ይመስልሻል ?፡፡
"እኔ እድላዊት ለማግባት እሽ የምትል አይመስለኝም፡፡በዛ ላይ ለትምህርቷ ያላት ፍላጎት ጎበዝ ተማሪ እንደሆነች ማንም ያውቃታል፡፡ እንደ እኔ ሃሳብ ትምህርቷን ከጨረሰች በኋላ፤ ብታገባ ይሻላል፡፡ ትዳር ይደረሳል፡፡ የት እንዳትሔድ ነው፡፡ ብለው አሁን አንተ ምን ወሰንክ አሉ?፡፡
"ማድረግ ያለብንማ ሁለታችንም ተመካክረን መወሰን ነው፡፡ እንደ እኔ እድላዊት እሷ እንኳን ባትፈቅድም ማግባት አለባት፡፡ ለትዳር ደርሳለች፡፡ ትምህርቷም ይበቃታል፡፡ ከአሁን በኋላ፤ ከትምህርቷ ቀርታ የቤት ሙያ መልመድ አለባት" አሉ፡፡
እድላዊት እንደ እናቷ የጠይም ቆንጆ ሰለክለክ ያለች ፤ ቁመናዋ እና ጥርሶቿ ልክ እንደ አባቷ ከሩቅ የሚያማልል ነው፡፡ ታዲያ የጠይም መልከመልካሟን ቆንጆ እንድላዊትን የሚያያት ሁሉ ሳይጎመዣት
አያልፍም ነበር ፡፡
አበበ ለማ እድላዊትን ሊያገባት አማላጅ የላከው በአጋጣሚ ከወንድሟ ከተመስገን ጋር ወደ ትምህርት ቤት ስትሄድ ባያት ማግስት ነበር፡፡ለቤተሰቦቹ ነግሮ አማላጅ እንዲላክለት ያደረገው፡፡
ወ/ሮ አሰገደች እድላዊትን አልድርም ፤ አስተምራለሁ ፤ እያሉ በሃሳባቸውም ሲፎክሩ የነበሩት በባለቤታቸው ቁጣ ያዘለ ንግግር ተቀየሩ፡፡
አንተ ከወሰንህ ታዲያ ምን አደርጋለሁ፡፡ እኔም ማግባት አለባት ባይ ነኝ፡፡ ማግባቷ ለእኔም ትጠቅመኛለች፡፡ ብታመም እንኳን ጠያቂ ዘመድ በቅርብ የለኝ፡፡ የምታገባበት ቦታ ቅርብም በመሆኑ እየመጣች ትጠይቀኛለች፡፡ በፍራትም ቢሆን ከባለቤታቸው ሃሳብ ላለመውጣት የተናገሩት ነበር፡፡
ቄስ መልካሙ የባለቤታቸውን ሃሳብና የራሳቸውን ሃሳብ አንድ ላይ ካሰባሰቡ በኋላ፤ እድላዊትን አሁን የተባባልነውን ሁሉ ከትምህርቷ ስትመጣ ንገሪያትና ከትምህርት ቀርታ የቤት ውስጥ ስራ እንድትለምድ አድርጊያት አሉ፡፡ ቁርጥና ኮስተር ባለ ንግግር፡፡
"እሽ ነግሬያት እንድትቀር አደርጋለሁ ፡፡
እድላዊትና ተመስገን
የጥዋት ተማሪ ናቸው፡፡ ወደ ትምህርት ቤት እየሔዱ እድላዊት ከወትሮው በተለየ ምክንያቱ በምን እንደሆነ አላወቀችውም፡፡ ግራ ተጋብታለች ፤ ሰውነቷ ይርበተበታል፡፡ ወደ ፊት መሔዷን ተወት አድርጋ አንዳንዴ ቆም በማለት ራሷን ለማረጋጋት ትሞክራለች፡፡
ተመስገንም በእህቱ መለዋወጥና ዝምታ ግራ ገብቶታል፡፡ ከአሁን አሁን ትነግረኛለች ብሎ ቢያስብም እድላዊት ግን የሆነችውን ለራሷ አላወቀችም፡፡ ምን እንደሆነችም ልትነግረው አልቻለችም ነበር፡፡
"ምን ሆነሽ ነው አሞሻል እንዴ?፡፡
"አላመመኝም ውስጤን ግን ፍራት ፍራት ይለኛል፡፡
"ምነው በሰላም ?፡፡
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
አላዛር አባቱን በጣም ይጠላል፡፡ለአባቱ ያለው ጥላቻ ለሰሎሜ ካለው ፍቅር ጋር በግራና እና ቀኝ ጫፍ ላይ ካለው የሚዛኑ ዘንግ ላይ ቢንጠለጠሉ በእኩል ሌቭል ላይ ተንሳፈው ነው የሚታዩት፡፡ሰሎሜን መቼ ማፍቀር እንደጀመረ እንደማያውቀው ሁሉ አባቱንም መቼ መጥላት እንደጀመረ አያውቅም፡፡ብቻ ለአባቱ ያለው ጥላቻም ሆነ ለሰሎሜ ያለው ፍቅር በእድሜ ዘመኑ ሁሉ የነበረና ከእሱ የአካልና የአእምሮ እድገት ጋር ተያይዞ እያደገና እየጠነከረ የመጣ ባለሁለት መልክ ስሜት ነው፡፡
ሁል ጊዜ ስለአባቱ ሲያስብ አንድ የሚያስጨንቀው ነገር‹‹አሁን አባቴ ቢሞት አለቅሳለሁ?…››የሚለው ጥያቄ ነበር፡፡ ምክንያቱም በአባቱ መሞት ውስጡ እንደማያዝን ያውቃል…፡፡ካላዘነ ደግሞ እንዴት ብሎ እንባው ሊመነጭለት ይችላል….?ለገዛ አባቱ ደግሞ ማልቀስ ካልቻለው ቀሪው ማህበረሰቡ ምን ይለዋል…?ይሄ ጉዳይ ሁል ጊዜ እንዳሳሰበው ነው፡፡ግን ደግሞ የሚፅናናው‹‹አረ እሱ አይሞትም….እንደእሱ አይነት ክፉና ፀያፍ ሰው እንኳን ሰው ሞት እራሱ ይሸሸዋል ››በሚለው እምነቱ ነው፡
አላዛር አባቱን ለመጥላት የቻለበት ዋናው ምክንያት ከህፃንነቱ ጀምሮ በሚወዳት እናቱ ላይ ያደርሰው የነበረውን ድብደባና በደል ጥርቅም ትውስታ በአእምሮው ስለታጨቀ ነው፡፡አባትዬው በሳምንቱ ውስጥ ካሉ ሳባት ቀኖች ቢያንስ ስድስቱን እኩለ ለሊት ካለፈ በኃላ ሰክሮና ጥንብዝ ብሎ ነው ወደቤት የሚመጣው፡፡መስከሩና ውድቅት ለሊት በራፍን እያንኳንኳ የተኛውን የሰፈሩን ሰው ሁሉ መቀስቀሱንና መረበሹ ብቻ አይደለም የሚያበሳጨው፡፡ተከፍቶለት ወደቤት ከገባ በኋላ ለአንድና ሁለት ሰዓት የሚያደርጋቸው ድርጊቶች ናቸው ይበልጥ አስፀያፈዎች፡፡ልክ እንደጀማሪ ሰባኪ ድምጽን ከጣሪያ በላይ ከፍ በማድረግ በቀኝ ያለው ጎረቤቱን ወይም በግራ ያለውን ስም እየጠራ ጥንብርኩስን አውጥቶ ይሳደባል፡፡ስድቡን ከአባወራው ከጀመረ ወደሚስትዬው ይሸጋገርና ልጆቹ ላይ ያበቃል.፡፡በዚህ ጊዜ ታዲያ የአላዛር እናት ዙሪያውን እየተከተለች በመሳቀቅ ልታስቆመውና ዝም ልታስብለው ትጥራለች፡፡በዚህን ጊዜ በቡጢ ሲላት ከግድግዳ ጋር ትላተማለች፡፡.ትንሽ ትረጋጋና አሁንም ልታስተኛው ትጥራለች..በጠራባ ሊያነሳት ይልና እራሱ ተንሸራቶ ወለሉ ላይ ይዘረጋፋል…እንዳይጎዳባት ሮጣ ሄዳ ከወደቀበት ልታነሳው ስትሞክር በጥፊ አይነ-ስቧዋን ያቃጥልላታል … ያዞራትና ስሩ ሄዳ ዝርግት ትላለች፡፡
ይሄንን በየቀኑ መኝታው ላይ ሆኖ..ድብን ያለ እንቅልፍ ውስጥ ያለ ይመስል ዝርግትግት ብሎ..ትንፋሹን ለራሱ እንኳን እንዳይሰማ ወደውስጥ ውጦ.. በለበሰውን ብርድልብስ ቀዳዳ አይኖቹን አጨንቁሮ ይመለከታል…ተነስቶ እራስጌው ባለው የብረት ዘነዘና ሰካራም አባቱን አናቱን መፈርከስና አናትዬውን ነፃ ማውጣት ይፈልጋል…ግን ምኞት ብቻ ነበር፡፡ያንን ለማድረግ ወኔ አልነበረውም፡፡አይደለም እንደዛ ለማድረግ ሞክሮ ይቅርና ድንገት እንቅስቃሴ ቢያሳይ እንኳን አባትዬው ትኩረቱን ከጎረቤት ወደእሱ ይመልስና ጎትቶ ከአልጋው ያስነሳዋል…በዛ ውድቅት ለሊት የሆነ ሰበብ ፈጥሮ ተንበርከክ ይለዋል…ሲንበረካክ በኩርኩም አናቱን ያነደዋል..እናትዬው እንዳይጎዳባት በመሀከላቸው ስትገባ ቡጢውናና ጥፊውን ያለስስት ይሸልማታል… መጮጮኸና ትርምሱ በእጥፍ ይበዛል፡፡
ያንን ስለሚያውቅ ገና የአባቱን ድምፅ ከውጭ ሲሰማ በድን ሆኖ እራሱን ይቀብራል…በምንም ነገር ጣልቃ ላለመግባት እስከመጨረሻ ከስሜቱ ጋር ይታገላል.. እናቱም እንደዛ እንዲያደርግ ነው የምትመክረው..ዘወትርም የምትለምነው፡፡
አላዛር….አባቱ በእውነታው አለም ተጫባጭ ሰው አይመስሉትም፡፡.የሆነ ንክ ደራሲ ለገፀ ባህሪነት ፈልጎ አጣሞና አወላጋግዶ የሳላቸው ንክ ሰው ነው የሚመስሉት፡፡ ምክንያቱም ሲጠጡ ሰይጣን …መጠጥ ባልቀመሱበት ሰዓት ደግሞ ፍጽም መልአክ መሰል ሰው ናቸው፡፡
ሲሰክሩ ለሊቱን ሙሉ ሲሰድብት ያደሩትን ጎረቤት ጥዋት ተነስተው ወደስራ ሲሄዱ በራፍ ላይ ካገኙት መሬት እስኪደርሱ ለጥ ብለው ሰላም ብለውት ፤አቅፈው ተከሻውን ወዝውዘውት …ቸገረኝ ካለ ኪሳቸው ገብተው ሸጎጥ አድርገውለት …የሚስቱን ደህንነት የልጆቹን ሰላም መሆን ጠይቀውት መንገዳቸውን ይቀጥላሉ፡፡
‹‹ማታ ምነው እንዳዛ የሰደብከኝ?››ብሎ ሚጠይቃቸው ካለ…‹‹አረ በፈጣሪ..ምን ይሁነኝ ብዬ አንተን የመሰለን ወዳጄን ሰድባለው…?.እማይሆነውን››ከማለት ውጭ አንድም ነገር አያስታውሱም፡፡ብዙውን ጊዜ እንደውም ጥዋት ሲነሱ የሚስታቸው ጉንጭ አብጦ ..ወይም አይኖቻቸው ቀልቶ….ወይንም ደግሞ እጆቾ ተስብረው…ሲያዩ ኡኡ አገር ይያዝልኝ..ሚስቴን ማነው እንዲህ ያደረጋት? ብለው እስከማልቀስ ይደርሳሉ፡፡ሁለተኛ መጠጥ ላለመቅመስ ምለው ይገዘታሉ፡፡ በከንፈራቸው መሬት ስመው የሚስታቸውን ይቅርታ ጠይቀው በፀፀት እያጉረመረሙ ወደስራ ይሄዳሉ…ማታ ሲመጡ ግን እንደተለመደው ጥንብዝ ብለው ነበር ወደቤታቸው የሚመለሱት፡፡››
በዚህም የተነሳ የሰፈር ሰው ሆነ ወዳጅ ዘመድ ሁሉ‹‹ እሱ እኮ መጠጥ ሲጠጣ አብሾ ስላለበት ነው…››በሚል የሽፋን ምክንያት ጥፋቱን ሁሉ ይቅር ይሉታል፡፡አላዛር ግን ይሄ የአባቱ የማጭበርበሪያ ዘዴ እንደሆነ አድርጎ ነው የሚቆጥረው… ከለሊቱ ድርጊታቸው በላይ የጥዋት ማስመሰላቸውና እንደተፀፀቱ ጠብ እርግፍ የሚሉት የማስመሰያ ድራማ እና የማደናገሪያ ዘዴያቸው እንደሆነ ስለሚያምን ይበልጥ ይበሽቅባቸዋል፡፡የት እንዳነበበው ባያውቅም ‹‹እንደምትቀየር እርግጠኛ ካልሆንክ ይቅርታ አትጠይቅ››የሚል አባባል እንዳለ ያስታውሰዋል፡፡አባቱ ሁል ጊዜ ጥፋት እንደሰሩ… ቀጥሎ ይቅርታ እንደጠየቁ ነው፡፡.ግን አንድም ቀን ቅንጣት ያህል እንኳን የመለወጥ ተነሳሽነት አግኝቶባቸው አያውቅም፡፡
አላዛርና እህቶቹ እያደጉ ሲመጣ ግን አባትዬውን ለመታገስ ያላቸው ትዕግስት እየተመናመነ ሄደ…አባትዬውን መክሰስ እና ማሳሰር ….እናትዬውን ሊያጠቃ ሲል መሀከል መግባት ሲጀምሩ የአባትዬውም ተስፋ እየተሞጠጠና ብስጭታቸውም ከእለት ወደእለት እየጨመረ ሄደ፡፡በስተመጨረሻ እቤቱን ለቆላቸው ወጣና ሌላ ሰፈር ሌላ ቤት ተከራይቶ ገባ፡፡
በዛን ጊዜ የአላዛር እድሜ 14 ዓመት አካባቢ ነበር እህቶቹ ደግሞ 19 እና 24 ዓመታቸው ፡፡በቤቱ በዘመናቸው አይተው የማያውቁት ነፃነትና ሰላም ሰፈነ…ግን ደግሞ ሌላ ሁለት ችግር ተከሰተ ፡፡አንደኛ በአባትዬው እቤቱን ለቆ መውጣትና ትዳሩን ማፍረስ እናትዬው በጣም ሀዘንተኛ ሆነች፡፡ከአሁን አሁን ተመልሶ ይመጣል ብላ በተስፋና በናፍቆት መጠበቅ..ተስፋዋ አልሰምር ሲል አይኗ እስኪደክም ማልቀስ…የነፍስ አባታቸውንና ሌሎች ሽማግሌሎችና የአባቱን ጎደኞች በየተራ እየለመነችና እየተማፀነች ባለቤተዋ ጋር ሽምግልና መላክ…ቆሚ ስራዋ ሆነ፡፡
ይሄ የእናትዬው ድርጊት ከአላዛር የማሳብ አቅም በላይ ነበር የሆነበት፡፡አባትዬው እቤቱን ለቆ መውጣቱን ሲያውቅ መጀመሪያ በአእምሮ የመጣለት እናቱ እንዴት ከመጠን በላይ ደስታኛ ሴት እንደምትሆን ነበር፡፡ምክንያቱም ይሄ ሰው እናቱን ቢያንስ ከሀያ አመት በላይ አሰቃይቷታል..ከሚወዷትና በድሎት ሊያኖሯት ከሚችሉ ሀብታም ቤተሰቦቾ አቋራርጧታል… ደብድቧታል….. አቁስሏታል.. አስርቧታል… ልጆቾን በመደብደብ አሳቆታል..
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
አላዛር አባቱን በጣም ይጠላል፡፡ለአባቱ ያለው ጥላቻ ለሰሎሜ ካለው ፍቅር ጋር በግራና እና ቀኝ ጫፍ ላይ ካለው የሚዛኑ ዘንግ ላይ ቢንጠለጠሉ በእኩል ሌቭል ላይ ተንሳፈው ነው የሚታዩት፡፡ሰሎሜን መቼ ማፍቀር እንደጀመረ እንደማያውቀው ሁሉ አባቱንም መቼ መጥላት እንደጀመረ አያውቅም፡፡ብቻ ለአባቱ ያለው ጥላቻም ሆነ ለሰሎሜ ያለው ፍቅር በእድሜ ዘመኑ ሁሉ የነበረና ከእሱ የአካልና የአእምሮ እድገት ጋር ተያይዞ እያደገና እየጠነከረ የመጣ ባለሁለት መልክ ስሜት ነው፡፡
ሁል ጊዜ ስለአባቱ ሲያስብ አንድ የሚያስጨንቀው ነገር‹‹አሁን አባቴ ቢሞት አለቅሳለሁ?…››የሚለው ጥያቄ ነበር፡፡ ምክንያቱም በአባቱ መሞት ውስጡ እንደማያዝን ያውቃል…፡፡ካላዘነ ደግሞ እንዴት ብሎ እንባው ሊመነጭለት ይችላል….?ለገዛ አባቱ ደግሞ ማልቀስ ካልቻለው ቀሪው ማህበረሰቡ ምን ይለዋል…?ይሄ ጉዳይ ሁል ጊዜ እንዳሳሰበው ነው፡፡ግን ደግሞ የሚፅናናው‹‹አረ እሱ አይሞትም….እንደእሱ አይነት ክፉና ፀያፍ ሰው እንኳን ሰው ሞት እራሱ ይሸሸዋል ››በሚለው እምነቱ ነው፡
አላዛር አባቱን ለመጥላት የቻለበት ዋናው ምክንያት ከህፃንነቱ ጀምሮ በሚወዳት እናቱ ላይ ያደርሰው የነበረውን ድብደባና በደል ጥርቅም ትውስታ በአእምሮው ስለታጨቀ ነው፡፡አባትዬው በሳምንቱ ውስጥ ካሉ ሳባት ቀኖች ቢያንስ ስድስቱን እኩለ ለሊት ካለፈ በኃላ ሰክሮና ጥንብዝ ብሎ ነው ወደቤት የሚመጣው፡፡መስከሩና ውድቅት ለሊት በራፍን እያንኳንኳ የተኛውን የሰፈሩን ሰው ሁሉ መቀስቀሱንና መረበሹ ብቻ አይደለም የሚያበሳጨው፡፡ተከፍቶለት ወደቤት ከገባ በኋላ ለአንድና ሁለት ሰዓት የሚያደርጋቸው ድርጊቶች ናቸው ይበልጥ አስፀያፈዎች፡፡ልክ እንደጀማሪ ሰባኪ ድምጽን ከጣሪያ በላይ ከፍ በማድረግ በቀኝ ያለው ጎረቤቱን ወይም በግራ ያለውን ስም እየጠራ ጥንብርኩስን አውጥቶ ይሳደባል፡፡ስድቡን ከአባወራው ከጀመረ ወደሚስትዬው ይሸጋገርና ልጆቹ ላይ ያበቃል.፡፡በዚህ ጊዜ ታዲያ የአላዛር እናት ዙሪያውን እየተከተለች በመሳቀቅ ልታስቆመውና ዝም ልታስብለው ትጥራለች፡፡በዚህን ጊዜ በቡጢ ሲላት ከግድግዳ ጋር ትላተማለች፡፡.ትንሽ ትረጋጋና አሁንም ልታስተኛው ትጥራለች..በጠራባ ሊያነሳት ይልና እራሱ ተንሸራቶ ወለሉ ላይ ይዘረጋፋል…እንዳይጎዳባት ሮጣ ሄዳ ከወደቀበት ልታነሳው ስትሞክር በጥፊ አይነ-ስቧዋን ያቃጥልላታል … ያዞራትና ስሩ ሄዳ ዝርግት ትላለች፡፡
ይሄንን በየቀኑ መኝታው ላይ ሆኖ..ድብን ያለ እንቅልፍ ውስጥ ያለ ይመስል ዝርግትግት ብሎ..ትንፋሹን ለራሱ እንኳን እንዳይሰማ ወደውስጥ ውጦ.. በለበሰውን ብርድልብስ ቀዳዳ አይኖቹን አጨንቁሮ ይመለከታል…ተነስቶ እራስጌው ባለው የብረት ዘነዘና ሰካራም አባቱን አናቱን መፈርከስና አናትዬውን ነፃ ማውጣት ይፈልጋል…ግን ምኞት ብቻ ነበር፡፡ያንን ለማድረግ ወኔ አልነበረውም፡፡አይደለም እንደዛ ለማድረግ ሞክሮ ይቅርና ድንገት እንቅስቃሴ ቢያሳይ እንኳን አባትዬው ትኩረቱን ከጎረቤት ወደእሱ ይመልስና ጎትቶ ከአልጋው ያስነሳዋል…በዛ ውድቅት ለሊት የሆነ ሰበብ ፈጥሮ ተንበርከክ ይለዋል…ሲንበረካክ በኩርኩም አናቱን ያነደዋል..እናትዬው እንዳይጎዳባት በመሀከላቸው ስትገባ ቡጢውናና ጥፊውን ያለስስት ይሸልማታል… መጮጮኸና ትርምሱ በእጥፍ ይበዛል፡፡
ያንን ስለሚያውቅ ገና የአባቱን ድምፅ ከውጭ ሲሰማ በድን ሆኖ እራሱን ይቀብራል…በምንም ነገር ጣልቃ ላለመግባት እስከመጨረሻ ከስሜቱ ጋር ይታገላል.. እናቱም እንደዛ እንዲያደርግ ነው የምትመክረው..ዘወትርም የምትለምነው፡፡
አላዛር….አባቱ በእውነታው አለም ተጫባጭ ሰው አይመስሉትም፡፡.የሆነ ንክ ደራሲ ለገፀ ባህሪነት ፈልጎ አጣሞና አወላጋግዶ የሳላቸው ንክ ሰው ነው የሚመስሉት፡፡ ምክንያቱም ሲጠጡ ሰይጣን …መጠጥ ባልቀመሱበት ሰዓት ደግሞ ፍጽም መልአክ መሰል ሰው ናቸው፡፡
ሲሰክሩ ለሊቱን ሙሉ ሲሰድብት ያደሩትን ጎረቤት ጥዋት ተነስተው ወደስራ ሲሄዱ በራፍ ላይ ካገኙት መሬት እስኪደርሱ ለጥ ብለው ሰላም ብለውት ፤አቅፈው ተከሻውን ወዝውዘውት …ቸገረኝ ካለ ኪሳቸው ገብተው ሸጎጥ አድርገውለት …የሚስቱን ደህንነት የልጆቹን ሰላም መሆን ጠይቀውት መንገዳቸውን ይቀጥላሉ፡፡
‹‹ማታ ምነው እንዳዛ የሰደብከኝ?››ብሎ ሚጠይቃቸው ካለ…‹‹አረ በፈጣሪ..ምን ይሁነኝ ብዬ አንተን የመሰለን ወዳጄን ሰድባለው…?.እማይሆነውን››ከማለት ውጭ አንድም ነገር አያስታውሱም፡፡ብዙውን ጊዜ እንደውም ጥዋት ሲነሱ የሚስታቸው ጉንጭ አብጦ ..ወይም አይኖቻቸው ቀልቶ….ወይንም ደግሞ እጆቾ ተስብረው…ሲያዩ ኡኡ አገር ይያዝልኝ..ሚስቴን ማነው እንዲህ ያደረጋት? ብለው እስከማልቀስ ይደርሳሉ፡፡ሁለተኛ መጠጥ ላለመቅመስ ምለው ይገዘታሉ፡፡ በከንፈራቸው መሬት ስመው የሚስታቸውን ይቅርታ ጠይቀው በፀፀት እያጉረመረሙ ወደስራ ይሄዳሉ…ማታ ሲመጡ ግን እንደተለመደው ጥንብዝ ብለው ነበር ወደቤታቸው የሚመለሱት፡፡››
በዚህም የተነሳ የሰፈር ሰው ሆነ ወዳጅ ዘመድ ሁሉ‹‹ እሱ እኮ መጠጥ ሲጠጣ አብሾ ስላለበት ነው…››በሚል የሽፋን ምክንያት ጥፋቱን ሁሉ ይቅር ይሉታል፡፡አላዛር ግን ይሄ የአባቱ የማጭበርበሪያ ዘዴ እንደሆነ አድርጎ ነው የሚቆጥረው… ከለሊቱ ድርጊታቸው በላይ የጥዋት ማስመሰላቸውና እንደተፀፀቱ ጠብ እርግፍ የሚሉት የማስመሰያ ድራማ እና የማደናገሪያ ዘዴያቸው እንደሆነ ስለሚያምን ይበልጥ ይበሽቅባቸዋል፡፡የት እንዳነበበው ባያውቅም ‹‹እንደምትቀየር እርግጠኛ ካልሆንክ ይቅርታ አትጠይቅ››የሚል አባባል እንዳለ ያስታውሰዋል፡፡አባቱ ሁል ጊዜ ጥፋት እንደሰሩ… ቀጥሎ ይቅርታ እንደጠየቁ ነው፡፡.ግን አንድም ቀን ቅንጣት ያህል እንኳን የመለወጥ ተነሳሽነት አግኝቶባቸው አያውቅም፡፡
አላዛርና እህቶቹ እያደጉ ሲመጣ ግን አባትዬውን ለመታገስ ያላቸው ትዕግስት እየተመናመነ ሄደ…አባትዬውን መክሰስ እና ማሳሰር ….እናትዬውን ሊያጠቃ ሲል መሀከል መግባት ሲጀምሩ የአባትዬውም ተስፋ እየተሞጠጠና ብስጭታቸውም ከእለት ወደእለት እየጨመረ ሄደ፡፡በስተመጨረሻ እቤቱን ለቆላቸው ወጣና ሌላ ሰፈር ሌላ ቤት ተከራይቶ ገባ፡፡
በዛን ጊዜ የአላዛር እድሜ 14 ዓመት አካባቢ ነበር እህቶቹ ደግሞ 19 እና 24 ዓመታቸው ፡፡በቤቱ በዘመናቸው አይተው የማያውቁት ነፃነትና ሰላም ሰፈነ…ግን ደግሞ ሌላ ሁለት ችግር ተከሰተ ፡፡አንደኛ በአባትዬው እቤቱን ለቆ መውጣትና ትዳሩን ማፍረስ እናትዬው በጣም ሀዘንተኛ ሆነች፡፡ከአሁን አሁን ተመልሶ ይመጣል ብላ በተስፋና በናፍቆት መጠበቅ..ተስፋዋ አልሰምር ሲል አይኗ እስኪደክም ማልቀስ…የነፍስ አባታቸውንና ሌሎች ሽማግሌሎችና የአባቱን ጎደኞች በየተራ እየለመነችና እየተማፀነች ባለቤተዋ ጋር ሽምግልና መላክ…ቆሚ ስራዋ ሆነ፡፡
ይሄ የእናትዬው ድርጊት ከአላዛር የማሳብ አቅም በላይ ነበር የሆነበት፡፡አባትዬው እቤቱን ለቆ መውጣቱን ሲያውቅ መጀመሪያ በአእምሮ የመጣለት እናቱ እንዴት ከመጠን በላይ ደስታኛ ሴት እንደምትሆን ነበር፡፡ምክንያቱም ይሄ ሰው እናቱን ቢያንስ ከሀያ አመት በላይ አሰቃይቷታል..ከሚወዷትና በድሎት ሊያኖሯት ከሚችሉ ሀብታም ቤተሰቦቾ አቋራርጧታል… ደብድቧታል….. አቁስሏታል.. አስርቧታል… ልጆቾን በመደብደብ አሳቆታል..
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
=====================
ከእንቅልፉ ባኖ አይኖቹን ሲገልጥ በመስኮቱ ሾልኮ የሚገባው ብርሀና መኝታ ክፍሉን አድምቆታል…ቀኝ እጅን ሊያነቃንቅ ቢሞክር አልቻለም….ጭንቅላቱን ዞር ብሎ ሲመለከት አንድ ጠይም ወጣት ክንዱ ላይ ተንተርሳ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ተኝታለች….ትነቃለች ብሎ ሳይጨነቅ ከላዩ ላይ ገፍትሮ ወደጥግ ገፋተራትና ከአልጋው ለመውረድ ወደግራው ሲዞር ሌላ ሴት እርቃኗን ብልቅጥቅት ባላ ሁኔታ ተኝታ አያት፡፡አቅጣጫውን ቀየረና በግርጌ በኩል ወረደ ፡፡
ሞባይሉን አንስቶ ሰዓት ሲያይ ሰባት ሰዓት ሆኗል፡፡ብዙም አልገረመውም ፡፡…እስከዚህን ሰዓት መተኛት የአብዛኛው ቀን የተለመደ ተግባሩ ነው፡፡በተለይ ለሊት የናይት ክለብ ስራ በሚኖረውና እዛ አንግቶ በሚመጣ ቀን ሰባትና ስምንት ሰዓት ድረስ ካልተኛ አእምሮ ንፅህ አይሆነም……ቀጥታ ወደሻወር ቤት ሄደና ፈጣን ሻወር ወሰደ፡፡ከዛ ሲወጣ ነጭ ጋዎኑን ለብሶ ወደኪችን ነው የሄደው፡፡በጣም እርቦታል፡፡ፍሪጁን ከፈተና የሚበላ ነገር መፈለግ ጀመረ፡፡ዳቦና ጁስ ያዘና እዛው ወንበር ስቦ በመቀመጥ መመገብ ጀመረ…ወዲያው አንደኛዋ ሴት እንደእሱ እርቧት ሳይሆን አይቀርም መቀመጫዋ ላይ ስስ ሻርፕ ነገር አገልድማ በከፊል በመሸፈን እርቃኗን ግዙፍ ጡቷቾን እያማታች መጣችና የኪችኑ በራፍ ላይ ቆመች፡፡
‹‹እ …..የሚበላ ነገር ትፈልጊያለሽ?››
‹‹በጣም እንጂ የእኔ ፍቅር….››
‹‹ተቀመጪ….››አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ ወደፍሪጁ በመሄድ እንደእሱ ጁስና ዳቦ አዘጋጅቶ ይዞላት መጣና ፊት ለፊቷ አስቀመጠላት፡፡
እየተስገበገበች መብላት ጀመረች፡፡
‹‹እሱም ከፊት ለፊቷ በመቀመጥ የጀመረውን መመገቡን ቀጠለ‹‹ጓደኛሽስ?››
‹‹ምን አድርገሀት ነው..እራሷን እኮ አታውቅም፡፡››
‹‹ምን አደርጋታለው…አንቺን ያደረኩትን ነዋ፡፡››
አፏ ውስጥ ያለውን ምግብ ማላመጧን ሳታቋርጥ ‹‹ወይ …ጀግና እኮ ነህ››አለችው፡፡
‹‹አመሰግናው››
‹‹እሺ አሁን ፕሮግራማችን ምንድነው?››ስትል በአይኗቾ በመለማመጥ ጠየቀችው፡፡
‹‹ማለት….በቃ እንለያያለና…..እናንተም ወደ ጉዳያችሁ ትሄዳላችሁ..እኔም ወደስራዬ….››
‹‹በቃ…?››አለችው በቅሬታ፡፡
‹‹ምነው? የቀረ ነገር አለ እንዴ?››
‹‹ትንሽ ..››አለችና
ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደእሱ በመቅረብ እጇቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠምዝዛ ጉልበቱ ላይ ተቀመጠችና ከንፈሩን ትስመው ጀመር…. አልተቃወማትም….፡፡
እንደውም ሁለት እጆቹን ሁለት ጡቷቾ ላይ አሳረፈና ያፈተለትላት ጀመር፡…ከዛ ይዟት ቆመ….እሷ አንገቱ ላይ እንደተጠመጠመች መሳሟን ቀጥላለች፡፡
ቀስ ብሎ መሬት አስቀመጣትና የለበሰውን ጋወን አውልቆ እዛው ወለሉ ላይ ተወው…አሁን እርቃኑን ቀረ…..ከዛ የእሷንም መቀመጫዋ ላይ ያገለደመችውን ሻርፕ ቋጠሮ ሲፈታው ልክ እንደእሱ ሁሉ እርቃኗን ቀረች….ከዛ ወደግድግዳው ወሰዳትና ፊቷን አዙሮ ግድግዳውን እንድትደገፍ በማድረግ ከኃላዋ አቀፋት…..‹›የእኔ ፍቅር በጣም ነው የምትችለው እሺ…በጣም›››መቃተት ጀመረች፡፡
በዚህ ጊዜ ከወደ በራፉ የእግር ኮቴ ተሰማ….ሌለናዋ ጓደኛዋ ነበረች….ተጣብቀው ሲዋሰቡ ስታያቸው እንደመደንገጥ ብላ ባለችበት እንደመቆም አለችና
‹‹እንዴ አሁንም ትዋሰባላችሁ?አያንገሸግሻችሁም እንዴ?››አለቻቸው፡፡
እነሱ ግን ዞር ብለው ሳያዬት የጀመሩትን ቀጠሉ….እሷም ግራ ተጋባች….‹‹ሄጄ እነሱን ልቀላቀል ወይስ የሚበላ ነገር ልፈልግ?››….ስትል ከራሷ ጋር ሙግት ገጠመች‹‹ይሄ ሰውዬማ የሆነ ማግኔት ነገር አለው››ስትል አሰበች፤መጨረሻ ስሜቷን እንደምንም ገታ የሆዷን ነገር አስቀደመችና ምግብ ወደመፈለጉ ሄደች፡፡
ለዘሚካኤል ይሄ የተለመደ ህይወቱ ነው፡፡አሁን እነዚህን ልጇች ከሶስት ቀን በኃላ የሆነ ቦታ ቢያገኛቸው….‹.የት ነበር ማውቃቸው ?›እያለ ከራሱ ጋር ውዝግብ ውስጥ መግባቱ አይቀርም..ስማቸውንማ አሁንም ቢጠይቁት ወይ ሙሉ በሙሉ አያውቅም ወይም የአንዷ ስም ለሌለኛዋ ቀይሮ መስጠቱ አይቀርም፡፡ሴቷቹም በዛ ድርጊቱ ብዙም ሲከፈቸው አያይም…ምን አልባት እሱ የሚያገኛቸው ሴቷች ከተመሳሳይ ቦታ የሚመጡ ተመሳሳይ አይነት አመለካከት ያላቸው ሆነው ሊሆን ይችላል….በድምፃዊነቱና በፊልም ተዋናይነቱ ባገኘው ጣሪያ የነካ ዝና እና የተትረፈረፈ ሀብት ወደእሱ ገና ሲመጡ ለአንድ ቀንም ቢሆን ከእሱ ጋር ማሳለፍ ልክ ሎተሪ እንደወጣላቸው ስለሚቆጥሩ በማግስቱ ፊቱን ሲያዞርባቸው ብዙም አይከፋቸውም፡፡ወይም መከፋታቸውን በአርቴፊሻል ፈገግታቸው ደብቀው እሱ እንዳያውቅ ያደርጋሉ…ያችን ከእሱ ጋር ያሳለፉትን አንድ ቀን ለአመታት ለሌሎች አቻዎቻቸው የሚናገሩትን የሚጎርሩበት ታሪክ ስለሆነ በፀጋ እንዲቀበሉት ምክንያት ሆኗ ቸው ይሆናል፡፡እና ይሄ ጉዳይ የእሱን ባህሪ ከመስመር እንዲወጣ ገፊ ምክንያት ሆኖል፡፡
//
ከጥርብ ድንጋይ የተሰራ መስኮት አልባ ጥንታዊ ቤት ነው፡፡ግድግዳው ከሶስት ሜትር በላይ ሲረዝም ጣሪያው ከኮንክሪት የተሰራ ነው፡፡እላይ ጥግ በግድግዳው ማብቂያና በጣሪያው መጀመሪያ መካከል ለአይጥ ማሾለኪያ ተብሎ የታሰራ የሚመስል ሶስት ትናንሽ ቀዳዶች አሉ፡፡ከዛ ውጭ ቤቱ ድፍን ነው፡፡
በዛ ላይ ከዚህ ቤት እንዴት አድርጎ ያመልጣል ብላው እንዳሰቡ አይታወቅም….ከምድር በተቀበረ ብረት ላይ የታሰረ ሰንሰለት እግሩን እና እጁን ተጠፍሯል፡፡ክፍሉ 3 በአራት ስፋት ያለው ቢሆንም እሱ መጠቀም የሚችለው ሁለት በሁለት በሆነች ቦታ ላይ ነው፡፡ በቀን ሁለቴ የብረት በሩ ላይ እንደመስኮት ያለች ትንሽ ማሾለኪያ ትከፈትና በትንሽ ሰሀን ምግብና በኩባያ ውሀ አሾልከው ወለሉ ላይ አድርገውለት መልሰው ይዘጉታል፡፡
ከዛ ውጭ በወር አንድ ቀን እየመጡ የሚያናግሩት መነኩሴ አሉ፡፡ለቅጣው የእሳቸው መምጣት ልክ ገበያ የሄደች እናቱን እንደሚጠብቅ ህጻን ነው በናፍቆት የሚጠብቀው፡፡እሳቸውን ስለሚወዳቸው…ወይንም የሚሰጡትን መንፈሳዊ ትምህርትና ተግሳፅ ስለሚማርከው አይደለም….እሳቸው ሲመጡ ጠባብ መስኮት መሰል ሽንቁር ሳትሆን ዋናው በራፍ ይከፈታል፡፡አንድ ጣባቂ ክላሹን አነጣጥሮ በራፉ ላይ ይቆማል..ሌላው ባለደረባው ፈራ ተባ እያለ ወደውስጥ ይገባና ከብዙ ቁልፎች መካከል አንድን መርጦ ሰንሰለቱን ከብረቱ ጋር ያያዘውን ቁልፍ ይፈታል….ከዛ ‹‹ተነስ ጠያቂህ መጥተዋል››ይለዋል፡፡
እንደምንም ከተቀመጠበት ለመነሳት ይሞክራል….ግን የእግሮቹ ድምስሮች የተሳሰሩ ስለሆነ ቀላል አይሆንለትም…እንደምንም ግድግዳውን ተደግፎ ይቆማል..እለት በእለት ወገቡ ወደውስጥ እተቀለመመ እንደሚሄድ ይሰማዋል…እና ለመንቀሳቀስ እግሮቹን ሲያንቀሳቅስ እላዩ ላይ ተጠምጥመው የተቆለፉበት ሰንሰለት ከብደት ይፈትነዋል..ግን ደግሞ እንደምንም እየተጎተተ ወደበረንዳው ይወጣል…..በረንዳው እንደታሰረበት ክፍል የተፈጥሮ ብርሀን የማያገኝ ቢሆንም ሰው ሰራሽ ብርሀን የሚበራበት ስለሆነ አይኑን ይጨፍናል…አይኑ ብርሀንን ይፈራል…አስር እርምጃ ከተራመደ በኋላ ተከፍቶ ወደሚጠብቀው ከፍል ይገባል…ወደክፍል ከገባ በኋላ አጅበውት ከመጡት ሁለት ወታደሮች አንደኛው ክፍሉን ከውጭ ሆኖ ይቀረቅረዋል፡፡
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
=====================
ከእንቅልፉ ባኖ አይኖቹን ሲገልጥ በመስኮቱ ሾልኮ የሚገባው ብርሀና መኝታ ክፍሉን አድምቆታል…ቀኝ እጅን ሊያነቃንቅ ቢሞክር አልቻለም….ጭንቅላቱን ዞር ብሎ ሲመለከት አንድ ጠይም ወጣት ክንዱ ላይ ተንተርሳ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ተኝታለች….ትነቃለች ብሎ ሳይጨነቅ ከላዩ ላይ ገፍትሮ ወደጥግ ገፋተራትና ከአልጋው ለመውረድ ወደግራው ሲዞር ሌላ ሴት እርቃኗን ብልቅጥቅት ባላ ሁኔታ ተኝታ አያት፡፡አቅጣጫውን ቀየረና በግርጌ በኩል ወረደ ፡፡
ሞባይሉን አንስቶ ሰዓት ሲያይ ሰባት ሰዓት ሆኗል፡፡ብዙም አልገረመውም ፡፡…እስከዚህን ሰዓት መተኛት የአብዛኛው ቀን የተለመደ ተግባሩ ነው፡፡በተለይ ለሊት የናይት ክለብ ስራ በሚኖረውና እዛ አንግቶ በሚመጣ ቀን ሰባትና ስምንት ሰዓት ድረስ ካልተኛ አእምሮ ንፅህ አይሆነም……ቀጥታ ወደሻወር ቤት ሄደና ፈጣን ሻወር ወሰደ፡፡ከዛ ሲወጣ ነጭ ጋዎኑን ለብሶ ወደኪችን ነው የሄደው፡፡በጣም እርቦታል፡፡ፍሪጁን ከፈተና የሚበላ ነገር መፈለግ ጀመረ፡፡ዳቦና ጁስ ያዘና እዛው ወንበር ስቦ በመቀመጥ መመገብ ጀመረ…ወዲያው አንደኛዋ ሴት እንደእሱ እርቧት ሳይሆን አይቀርም መቀመጫዋ ላይ ስስ ሻርፕ ነገር አገልድማ በከፊል በመሸፈን እርቃኗን ግዙፍ ጡቷቾን እያማታች መጣችና የኪችኑ በራፍ ላይ ቆመች፡፡
‹‹እ …..የሚበላ ነገር ትፈልጊያለሽ?››
‹‹በጣም እንጂ የእኔ ፍቅር….››
‹‹ተቀመጪ….››አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ ወደፍሪጁ በመሄድ እንደእሱ ጁስና ዳቦ አዘጋጅቶ ይዞላት መጣና ፊት ለፊቷ አስቀመጠላት፡፡
እየተስገበገበች መብላት ጀመረች፡፡
‹‹እሱም ከፊት ለፊቷ በመቀመጥ የጀመረውን መመገቡን ቀጠለ‹‹ጓደኛሽስ?››
‹‹ምን አድርገሀት ነው..እራሷን እኮ አታውቅም፡፡››
‹‹ምን አደርጋታለው…አንቺን ያደረኩትን ነዋ፡፡››
አፏ ውስጥ ያለውን ምግብ ማላመጧን ሳታቋርጥ ‹‹ወይ …ጀግና እኮ ነህ››አለችው፡፡
‹‹አመሰግናው››
‹‹እሺ አሁን ፕሮግራማችን ምንድነው?››ስትል በአይኗቾ በመለማመጥ ጠየቀችው፡፡
‹‹ማለት….በቃ እንለያያለና…..እናንተም ወደ ጉዳያችሁ ትሄዳላችሁ..እኔም ወደስራዬ….››
‹‹በቃ…?››አለችው በቅሬታ፡፡
‹‹ምነው? የቀረ ነገር አለ እንዴ?››
‹‹ትንሽ ..››አለችና
ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደእሱ በመቅረብ እጇቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠምዝዛ ጉልበቱ ላይ ተቀመጠችና ከንፈሩን ትስመው ጀመር…. አልተቃወማትም….፡፡
እንደውም ሁለት እጆቹን ሁለት ጡቷቾ ላይ አሳረፈና ያፈተለትላት ጀመር፡…ከዛ ይዟት ቆመ….እሷ አንገቱ ላይ እንደተጠመጠመች መሳሟን ቀጥላለች፡፡
ቀስ ብሎ መሬት አስቀመጣትና የለበሰውን ጋወን አውልቆ እዛው ወለሉ ላይ ተወው…አሁን እርቃኑን ቀረ…..ከዛ የእሷንም መቀመጫዋ ላይ ያገለደመችውን ሻርፕ ቋጠሮ ሲፈታው ልክ እንደእሱ ሁሉ እርቃኗን ቀረች….ከዛ ወደግድግዳው ወሰዳትና ፊቷን አዙሮ ግድግዳውን እንድትደገፍ በማድረግ ከኃላዋ አቀፋት…..‹›የእኔ ፍቅር በጣም ነው የምትችለው እሺ…በጣም›››መቃተት ጀመረች፡፡
በዚህ ጊዜ ከወደ በራፉ የእግር ኮቴ ተሰማ….ሌለናዋ ጓደኛዋ ነበረች….ተጣብቀው ሲዋሰቡ ስታያቸው እንደመደንገጥ ብላ ባለችበት እንደመቆም አለችና
‹‹እንዴ አሁንም ትዋሰባላችሁ?አያንገሸግሻችሁም እንዴ?››አለቻቸው፡፡
እነሱ ግን ዞር ብለው ሳያዬት የጀመሩትን ቀጠሉ….እሷም ግራ ተጋባች….‹‹ሄጄ እነሱን ልቀላቀል ወይስ የሚበላ ነገር ልፈልግ?››….ስትል ከራሷ ጋር ሙግት ገጠመች‹‹ይሄ ሰውዬማ የሆነ ማግኔት ነገር አለው››ስትል አሰበች፤መጨረሻ ስሜቷን እንደምንም ገታ የሆዷን ነገር አስቀደመችና ምግብ ወደመፈለጉ ሄደች፡፡
ለዘሚካኤል ይሄ የተለመደ ህይወቱ ነው፡፡አሁን እነዚህን ልጇች ከሶስት ቀን በኃላ የሆነ ቦታ ቢያገኛቸው….‹.የት ነበር ማውቃቸው ?›እያለ ከራሱ ጋር ውዝግብ ውስጥ መግባቱ አይቀርም..ስማቸውንማ አሁንም ቢጠይቁት ወይ ሙሉ በሙሉ አያውቅም ወይም የአንዷ ስም ለሌለኛዋ ቀይሮ መስጠቱ አይቀርም፡፡ሴቷቹም በዛ ድርጊቱ ብዙም ሲከፈቸው አያይም…ምን አልባት እሱ የሚያገኛቸው ሴቷች ከተመሳሳይ ቦታ የሚመጡ ተመሳሳይ አይነት አመለካከት ያላቸው ሆነው ሊሆን ይችላል….በድምፃዊነቱና በፊልም ተዋናይነቱ ባገኘው ጣሪያ የነካ ዝና እና የተትረፈረፈ ሀብት ወደእሱ ገና ሲመጡ ለአንድ ቀንም ቢሆን ከእሱ ጋር ማሳለፍ ልክ ሎተሪ እንደወጣላቸው ስለሚቆጥሩ በማግስቱ ፊቱን ሲያዞርባቸው ብዙም አይከፋቸውም፡፡ወይም መከፋታቸውን በአርቴፊሻል ፈገግታቸው ደብቀው እሱ እንዳያውቅ ያደርጋሉ…ያችን ከእሱ ጋር ያሳለፉትን አንድ ቀን ለአመታት ለሌሎች አቻዎቻቸው የሚናገሩትን የሚጎርሩበት ታሪክ ስለሆነ በፀጋ እንዲቀበሉት ምክንያት ሆኗ ቸው ይሆናል፡፡እና ይሄ ጉዳይ የእሱን ባህሪ ከመስመር እንዲወጣ ገፊ ምክንያት ሆኖል፡፡
//
ከጥርብ ድንጋይ የተሰራ መስኮት አልባ ጥንታዊ ቤት ነው፡፡ግድግዳው ከሶስት ሜትር በላይ ሲረዝም ጣሪያው ከኮንክሪት የተሰራ ነው፡፡እላይ ጥግ በግድግዳው ማብቂያና በጣሪያው መጀመሪያ መካከል ለአይጥ ማሾለኪያ ተብሎ የታሰራ የሚመስል ሶስት ትናንሽ ቀዳዶች አሉ፡፡ከዛ ውጭ ቤቱ ድፍን ነው፡፡
በዛ ላይ ከዚህ ቤት እንዴት አድርጎ ያመልጣል ብላው እንዳሰቡ አይታወቅም….ከምድር በተቀበረ ብረት ላይ የታሰረ ሰንሰለት እግሩን እና እጁን ተጠፍሯል፡፡ክፍሉ 3 በአራት ስፋት ያለው ቢሆንም እሱ መጠቀም የሚችለው ሁለት በሁለት በሆነች ቦታ ላይ ነው፡፡ በቀን ሁለቴ የብረት በሩ ላይ እንደመስኮት ያለች ትንሽ ማሾለኪያ ትከፈትና በትንሽ ሰሀን ምግብና በኩባያ ውሀ አሾልከው ወለሉ ላይ አድርገውለት መልሰው ይዘጉታል፡፡
ከዛ ውጭ በወር አንድ ቀን እየመጡ የሚያናግሩት መነኩሴ አሉ፡፡ለቅጣው የእሳቸው መምጣት ልክ ገበያ የሄደች እናቱን እንደሚጠብቅ ህጻን ነው በናፍቆት የሚጠብቀው፡፡እሳቸውን ስለሚወዳቸው…ወይንም የሚሰጡትን መንፈሳዊ ትምህርትና ተግሳፅ ስለሚማርከው አይደለም….እሳቸው ሲመጡ ጠባብ መስኮት መሰል ሽንቁር ሳትሆን ዋናው በራፍ ይከፈታል፡፡አንድ ጣባቂ ክላሹን አነጣጥሮ በራፉ ላይ ይቆማል..ሌላው ባለደረባው ፈራ ተባ እያለ ወደውስጥ ይገባና ከብዙ ቁልፎች መካከል አንድን መርጦ ሰንሰለቱን ከብረቱ ጋር ያያዘውን ቁልፍ ይፈታል….ከዛ ‹‹ተነስ ጠያቂህ መጥተዋል››ይለዋል፡፡
እንደምንም ከተቀመጠበት ለመነሳት ይሞክራል….ግን የእግሮቹ ድምስሮች የተሳሰሩ ስለሆነ ቀላል አይሆንለትም…እንደምንም ግድግዳውን ተደግፎ ይቆማል..እለት በእለት ወገቡ ወደውስጥ እተቀለመመ እንደሚሄድ ይሰማዋል…እና ለመንቀሳቀስ እግሮቹን ሲያንቀሳቅስ እላዩ ላይ ተጠምጥመው የተቆለፉበት ሰንሰለት ከብደት ይፈትነዋል..ግን ደግሞ እንደምንም እየተጎተተ ወደበረንዳው ይወጣል…..በረንዳው እንደታሰረበት ክፍል የተፈጥሮ ብርሀን የማያገኝ ቢሆንም ሰው ሰራሽ ብርሀን የሚበራበት ስለሆነ አይኑን ይጨፍናል…አይኑ ብርሀንን ይፈራል…አስር እርምጃ ከተራመደ በኋላ ተከፍቶ ወደሚጠብቀው ከፍል ይገባል…ወደክፍል ከገባ በኋላ አጅበውት ከመጡት ሁለት ወታደሮች አንደኛው ክፍሉን ከውጭ ሆኖ ይቀረቅረዋል፡፡