#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ሁለት ሦስት ቀን ቆይቶ ሚስተር ካርላይል ለዌስትሊን ነዋሪዎች ያዘጋጀው ንግግር በአካባቢ ጋዜጦች ወጣ ። ግድግዳዎቹ ሁሉ “ ካርላይልን ምረጡ! ምን
ጊዜም ካርላይል ! በሚሉ ፀባለ ልዩ ልዩ ቀለም ጽሑፎች አጌጡ " ...
ትንግርቶች ማብቂያ የላቸውም ። መገረምም የሰው ልጅ ዕጣ ነው » ሰር ፍራንሲስ ሌቪሰንን የሚያውቁት ሰዎች ሰር ፍራንሲዝ ሌቬሰን ከነበረበት ልማድና ጠባይ ራሱን አላቅቆ እሳት የላስ ፖለቲከኛ ሆነ ሲባል ስምተው እጅግ አድርገው ተደነቁ
ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ወደ ፖለቲካ ዓለም የዞረው የጠቅላይ ሚኒስትርነት
ቦታ ተሰጥቶት ወይም ከቁም ነገራም ሰዎች ጋር እንዲሰለፍ ሕሊናው ወቅሶት አይደለም " የገንዘብ ችግር ደረሰበት ። ስለዚህ ደኅና ገንዘብ የሚገኝበት ምንም የማይሠራበት አንድ የሚደገፍበት ነገር አስፈለገው "
የገንዘብ ችግር ! በቅርቡ ከፍተኛ ሀብት የወረሰ ሰው እንዴት ካሁኑ ችግር
ላይ ሊወድቅ ይችላል » የሚል ጥያቄ መነሣቱ አይቀርም " ፍራንሲዝ ሌቪሰን ሚወዳቸውን መዝናኛዎች ለሚወዱ ሁሉ ለክስረት ከዚህ የቀለለ መንገድ አያገኙም " ያጎቱን ማዕረግና ሀብት ሲወርስ እሱ ከጠበቀው የበለጠ ዕዳና ኪሣራ መክፈል ግድ ሆነበት " ሰር ፒተርም በመብቱ ማግኘት ከሚገባው በላይ አንዲት ቤሳ አልተወለትም ዕዳውን በሙሉ ከፍሎ የተረፈውንም ቢሆን በእጁ ከመግባቱ ገና በግራና በቀኝ ይበትነው ጀመረ ጋብቻው ለጥቂት ጊዜ ቢገታውም ተጨማሪ ወጭ ከማስከተሉ በቀር ምንም አላዳነውም " የገንዘብ ዐቅሙን መጥኖ በመኖር ፈንታ እሱና ሚስቱ ከዐቅማቸው በላይ መኖር ጀመሩ ከዚህ ሌላ ከጋብቻው ወዲህ በፈፀረስ
አሽቅድድም በቁማሮችና በልዩ ልዩ ውርርዶች ሁሉ መግባት ጀመረ " ያ ሁሉ
ገንዘብ ያስወጣ ነበር።
በዚህ ዐይነት ጊዜም ሔደ፤ሁኔታዎችም እስኪያቅታቸው ድረስ ተጓዘና ቆሙ።ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን በዚህ ጊዜ ነቃ " የነበረው ገንዘብ አንድ ሺልንግ እንኳን ሳይቀር አለቀ ዕቃው ሁሉ ተያዘ ። በነሱ ምትክ ዕዳና ዕዳ ጠያቂዎች ብቻ ቀሩ።
ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ባሮኑ የውርስ ተስፈኛ ከነበረዉ ከተራው ፍራንሲዝ
ሌቪሰን የበለጠ ተጨነቀ
ሥራው ሁሉ እንደ ሟቹ ሎርድ ማውንት እሰቨርን ነበር ነገር ግን ፡ ኧርሉ
የሆነ ብልሃት እየፈጠረ ጉዱን እስከ ጊዜ ሞቱ አለባብሶት ዐለፈ " ይኽኛው ግን ጕዱን ይዞ ከችግርና ካስቸጋሪዎች ጋር ተፋጠጠ የሚያደርገው ሲጠፋው ቁማር ቢጀምርም ዕድል ፊቷን አዞረችበት እንደ ምንም አለና ከፈረስ እሽቅድድም ውድድር
ገባ ነገሩ እንኳን ለጥቂት ቀን ይደግፈው ነበር ሆኖም እሱም አቅጣጫውን ለቀቀና እንዲያውም የተጨማሪ ዕዳ ተጠያቂ አደረገው " በመጨረሻ ብዙ ገንዘብ የሚገኝበት ብዙ የማይሠራበት የመንግሥት ሥራ ለመፈለግ በሕግ መወሰኛ የነበሩትን
ሚኒስትሮችን እንደልቡ ለሚያቀያይረው ለሎርድ
ሄድሎት ጸሐፊ ለመሆን የተስፋ ፍንጭ አገኘ " ተስፋው ግን ተጨባጨጨ ሊሆን የሚችለው ሰወየው በመጀመሪያ ፓርላማ የገባ እንደፀሆነ ብቻ ነው " ከዚያ በኋላ ለተጠየቀ ሥራ ብቁ መሆኑ ይገመገማል " ይህ ሁኔታ ነው ወደ አሁኑ ታሪክ ያመጣን ።
በአንድ ፀሐያማ ድኅረ ቀትር ኢቶን አደባባይ ላይ ከነበረ ቤት በጣም ያማረ ሳሎን
ውስጥ አንዲት መልኳ ስልክክ ያለ መልከ መልካም ልጅ እግር እመቤት ተቀምጣለች " በመልካሙ ፊቷ የቁጣና የኩርፊያ መልክ ይታይባታል " በሚያምረው እግሯ ሥጋጃውን ትመታለች ይህች ሴትዮ የሰር ፍራንሲዝ ሌቪስን ባለቤት ናት።
አንድ ሥራ መልካምም ሆነ ክፉ ይዋል ይደር እንጂ ለሠሪው ፍሬውን አያሳጣወም " ነገሩ ብዙ ዘመን አልፎታል ፍራንሲዝ ሌቪሰን 'ብላንሽ ሻሎነር በተባለች ቆንጆ ልቡ ይጠፋል በፍቅር። ከመኻል ላይ አቋርጦ ለእመቤት ላቤላ ሲል ቸለል ብሏት ይቆያል እንደገና ሳቤላን ጣል አድርጎ ወደ እሷ ተመልሶ የምስጢር ግንኙነት ያደርጋሉ " በምስጢርም ይተጫጫሉ " የብላንሽ እህት ሊዲያ ሻሎነር ትጠራጠርና እኅቷን ትጠይቃታለች ከሌቪሰን ጋር መተጫጨቷን ምላ ተግዝታ ትከዳለች » በዚህ ሁኔታ እንዳሉ ዘመናት ዐለፉ " ምስኪን ብላንሽ በፍቅሯ ማተብ እንደጸናች ጠበቀች ዕዳውን የገንዘብ ችግሩን ቸልታውን ከሳቤላ ካርላይል ጋር ኰብለላውን ሁሉ እያወቀች ትወደው ነበር ከልቧ ታምነው ነበር ውርሱን ካገኘ በኋላ ወደ ለንደን እንደ ተመለሰ የነበረው ወዳጅነታቸው እንደገና ቀጠለ " ግን በሱ
በኩል የነበረው ፍቅር እንደ ወትሮው ሳይሆን ቀዝቃዛና ጭብጥ የሌለው ቢሆንም
ብላንሽ እንደሚያገባት ትተማመን ነበር አሁንም ከሷ ጋር የነበረው ግንኙነት
እንዲያው ያዝ ለቀቅ ነበር » በምስጢር አለሁልሽ አንለያይም እያለ ' ከቤትም እየዘለቀ ይጠይቃት ነበር " ምናልባትም ግንኙነት ማቆሙን ቢነግራት እብድ እንደምትሆንበት በማወቅ ስለ ፈራ ይሆናል " ብላንሽ እንደ ምንም ብላ ጨከነችና ጋብቻው በቶሎ እንዲሆን ጠየቀችው መቸም ቀጣፊዎች ፈሪዎች
ናቸው ሰር ፍራንሲዝም ግልጽ ያለ ነገር እንዳይናገር ጋብቻው በቅርቡ እንደሚሆን ደኅና ሆኖ በማይሰማ አነጋገር እያልጐመጐመ ነገራት "
እኅቷ ሊድያ ሻሎነር ባሏ ሲሞት በተወላት ገንዘብ እየተረዳች ሚስዝ ዌሪንግ
ተብላ ደኅና ኑሮ ትኖር ነበር" ልጆቹ የሙታን ልጆች ስለ ነበሩ እኅቷ ብላንሽ ሻሎነርንም እሷ ያዘቻት ብላንሽ ወደ ሠላሳ ዓመቷ መቃረቧን የሚጠቁሙ አንዳንድ ምልክቶች ይታዩባት ጀመር ዓመቶቹ ሳይሆኑ የማያቋርጡ የተስፋ እንቅፋቶችና
የሐሳብ ጭንቀት ዱካዎች ይታዩባት ጀመር " ጸጉሯ ሳሳ ፊቷ ምጥጥ ሙግግ አለ"
የሚያምረው የሰውነቷ ቅርጽ ጠፋ „ “ ኧረ ወዲያ ደሞ ይችን ነው የማገባ !
አለ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ለራሱ "
አሊሽ ሻሎነር የኻያ ዓመት ቆንጆ የነበረች ታናሽ እኅታቸው ለገና በዓል ልትጠይቃቸው መጣችና ሚስዝ ዌሪንግ ቤት ሰነበተች " በመልኳ ከትልቅ እህቷ ከብላንሽ ሻሎነር በጣም የላቀች ነበረች ገና አንዲት ፍሬ ልጅ ሳለች የተለያት ፍራንሲዝ ሌቪሰን አሁን እንደዚያ አምራና ዳብራ ሲያያት ጊዜ ከሷ ጋር ፍቅር ያዘው ፍቅርም ሲባል ወግ አለው እሱማ ልክ እንደ ጥላዋ እየተከተለ ደስ ደስ የሚሉ የፍቅር ቃላት በጆሮዋ እያንቆረቆረ ልቧን ከማረከ በኋላ ለጋብቻ ጠየቃት " ሳታቅማማ
እሺ አለችው " የጋብቻው ዝግጅት ወዲያው ተጀመረ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን
ዝግጅቱን አጣደፈው እሷም ቶሎ መጋባቱን አልጠላችውም "
ከተራ ጓደኝነት የተለየ በፍቅር በጋብቻ መተሳሰር ለሚባል ነገር ጭራሽ
እንደማያውቅ ነገራት በዚህ ረገድ የሰጣትን ተስፋና የገባላትን ቃል
ጭልጥ አድርጎ ካዳት "
መረጃ ማቅረብ አልቻለችም " ከሱ የተጻፈላት ቁራጭ ወረቀት ወይም አንድ
የፍቅር ቃል ሲተነፍስላት ሰማሁ የሚል የጠላትም ሆነ የወዳጅ ምስክር አልነበራትም እሱ በጣም ተጠንቅቆበታል " እሷም ራሷ ምስጢር የጠበቀች መስሏት ከፍራንሲስ ሌቪሰን ምንም 0ይነት ግንኙነት እንዳልነበራት ለእኀቷ አረጋግጣላት ነበር ስለዚህ ለመዳን ተስፋ በሌለው ሁኔታ በመስጠም ላይ ባለች መርከብ ላይ አንደ
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ሁለት ሦስት ቀን ቆይቶ ሚስተር ካርላይል ለዌስትሊን ነዋሪዎች ያዘጋጀው ንግግር በአካባቢ ጋዜጦች ወጣ ። ግድግዳዎቹ ሁሉ “ ካርላይልን ምረጡ! ምን
ጊዜም ካርላይል ! በሚሉ ፀባለ ልዩ ልዩ ቀለም ጽሑፎች አጌጡ " ...
ትንግርቶች ማብቂያ የላቸውም ። መገረምም የሰው ልጅ ዕጣ ነው » ሰር ፍራንሲስ ሌቪሰንን የሚያውቁት ሰዎች ሰር ፍራንሲዝ ሌቬሰን ከነበረበት ልማድና ጠባይ ራሱን አላቅቆ እሳት የላስ ፖለቲከኛ ሆነ ሲባል ስምተው እጅግ አድርገው ተደነቁ
ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ወደ ፖለቲካ ዓለም የዞረው የጠቅላይ ሚኒስትርነት
ቦታ ተሰጥቶት ወይም ከቁም ነገራም ሰዎች ጋር እንዲሰለፍ ሕሊናው ወቅሶት አይደለም " የገንዘብ ችግር ደረሰበት ። ስለዚህ ደኅና ገንዘብ የሚገኝበት ምንም የማይሠራበት አንድ የሚደገፍበት ነገር አስፈለገው "
የገንዘብ ችግር ! በቅርቡ ከፍተኛ ሀብት የወረሰ ሰው እንዴት ካሁኑ ችግር
ላይ ሊወድቅ ይችላል » የሚል ጥያቄ መነሣቱ አይቀርም " ፍራንሲዝ ሌቪሰን ሚወዳቸውን መዝናኛዎች ለሚወዱ ሁሉ ለክስረት ከዚህ የቀለለ መንገድ አያገኙም " ያጎቱን ማዕረግና ሀብት ሲወርስ እሱ ከጠበቀው የበለጠ ዕዳና ኪሣራ መክፈል ግድ ሆነበት " ሰር ፒተርም በመብቱ ማግኘት ከሚገባው በላይ አንዲት ቤሳ አልተወለትም ዕዳውን በሙሉ ከፍሎ የተረፈውንም ቢሆን በእጁ ከመግባቱ ገና በግራና በቀኝ ይበትነው ጀመረ ጋብቻው ለጥቂት ጊዜ ቢገታውም ተጨማሪ ወጭ ከማስከተሉ በቀር ምንም አላዳነውም " የገንዘብ ዐቅሙን መጥኖ በመኖር ፈንታ እሱና ሚስቱ ከዐቅማቸው በላይ መኖር ጀመሩ ከዚህ ሌላ ከጋብቻው ወዲህ በፈፀረስ
አሽቅድድም በቁማሮችና በልዩ ልዩ ውርርዶች ሁሉ መግባት ጀመረ " ያ ሁሉ
ገንዘብ ያስወጣ ነበር።
በዚህ ዐይነት ጊዜም ሔደ፤ሁኔታዎችም እስኪያቅታቸው ድረስ ተጓዘና ቆሙ።ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን በዚህ ጊዜ ነቃ " የነበረው ገንዘብ አንድ ሺልንግ እንኳን ሳይቀር አለቀ ዕቃው ሁሉ ተያዘ ። በነሱ ምትክ ዕዳና ዕዳ ጠያቂዎች ብቻ ቀሩ።
ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ባሮኑ የውርስ ተስፈኛ ከነበረዉ ከተራው ፍራንሲዝ
ሌቪሰን የበለጠ ተጨነቀ
ሥራው ሁሉ እንደ ሟቹ ሎርድ ማውንት እሰቨርን ነበር ነገር ግን ፡ ኧርሉ
የሆነ ብልሃት እየፈጠረ ጉዱን እስከ ጊዜ ሞቱ አለባብሶት ዐለፈ " ይኽኛው ግን ጕዱን ይዞ ከችግርና ካስቸጋሪዎች ጋር ተፋጠጠ የሚያደርገው ሲጠፋው ቁማር ቢጀምርም ዕድል ፊቷን አዞረችበት እንደ ምንም አለና ከፈረስ እሽቅድድም ውድድር
ገባ ነገሩ እንኳን ለጥቂት ቀን ይደግፈው ነበር ሆኖም እሱም አቅጣጫውን ለቀቀና እንዲያውም የተጨማሪ ዕዳ ተጠያቂ አደረገው " በመጨረሻ ብዙ ገንዘብ የሚገኝበት ብዙ የማይሠራበት የመንግሥት ሥራ ለመፈለግ በሕግ መወሰኛ የነበሩትን
ሚኒስትሮችን እንደልቡ ለሚያቀያይረው ለሎርድ
ሄድሎት ጸሐፊ ለመሆን የተስፋ ፍንጭ አገኘ " ተስፋው ግን ተጨባጨጨ ሊሆን የሚችለው ሰወየው በመጀመሪያ ፓርላማ የገባ እንደፀሆነ ብቻ ነው " ከዚያ በኋላ ለተጠየቀ ሥራ ብቁ መሆኑ ይገመገማል " ይህ ሁኔታ ነው ወደ አሁኑ ታሪክ ያመጣን ።
በአንድ ፀሐያማ ድኅረ ቀትር ኢቶን አደባባይ ላይ ከነበረ ቤት በጣም ያማረ ሳሎን
ውስጥ አንዲት መልኳ ስልክክ ያለ መልከ መልካም ልጅ እግር እመቤት ተቀምጣለች " በመልካሙ ፊቷ የቁጣና የኩርፊያ መልክ ይታይባታል " በሚያምረው እግሯ ሥጋጃውን ትመታለች ይህች ሴትዮ የሰር ፍራንሲዝ ሌቪስን ባለቤት ናት።
አንድ ሥራ መልካምም ሆነ ክፉ ይዋል ይደር እንጂ ለሠሪው ፍሬውን አያሳጣወም " ነገሩ ብዙ ዘመን አልፎታል ፍራንሲዝ ሌቪሰን 'ብላንሽ ሻሎነር በተባለች ቆንጆ ልቡ ይጠፋል በፍቅር። ከመኻል ላይ አቋርጦ ለእመቤት ላቤላ ሲል ቸለል ብሏት ይቆያል እንደገና ሳቤላን ጣል አድርጎ ወደ እሷ ተመልሶ የምስጢር ግንኙነት ያደርጋሉ " በምስጢርም ይተጫጫሉ " የብላንሽ እህት ሊዲያ ሻሎነር ትጠራጠርና እኅቷን ትጠይቃታለች ከሌቪሰን ጋር መተጫጨቷን ምላ ተግዝታ ትከዳለች » በዚህ ሁኔታ እንዳሉ ዘመናት ዐለፉ " ምስኪን ብላንሽ በፍቅሯ ማተብ እንደጸናች ጠበቀች ዕዳውን የገንዘብ ችግሩን ቸልታውን ከሳቤላ ካርላይል ጋር ኰብለላውን ሁሉ እያወቀች ትወደው ነበር ከልቧ ታምነው ነበር ውርሱን ካገኘ በኋላ ወደ ለንደን እንደ ተመለሰ የነበረው ወዳጅነታቸው እንደገና ቀጠለ " ግን በሱ
በኩል የነበረው ፍቅር እንደ ወትሮው ሳይሆን ቀዝቃዛና ጭብጥ የሌለው ቢሆንም
ብላንሽ እንደሚያገባት ትተማመን ነበር አሁንም ከሷ ጋር የነበረው ግንኙነት
እንዲያው ያዝ ለቀቅ ነበር » በምስጢር አለሁልሽ አንለያይም እያለ ' ከቤትም እየዘለቀ ይጠይቃት ነበር " ምናልባትም ግንኙነት ማቆሙን ቢነግራት እብድ እንደምትሆንበት በማወቅ ስለ ፈራ ይሆናል " ብላንሽ እንደ ምንም ብላ ጨከነችና ጋብቻው በቶሎ እንዲሆን ጠየቀችው መቸም ቀጣፊዎች ፈሪዎች
ናቸው ሰር ፍራንሲዝም ግልጽ ያለ ነገር እንዳይናገር ጋብቻው በቅርቡ እንደሚሆን ደኅና ሆኖ በማይሰማ አነጋገር እያልጐመጐመ ነገራት "
እኅቷ ሊድያ ሻሎነር ባሏ ሲሞት በተወላት ገንዘብ እየተረዳች ሚስዝ ዌሪንግ
ተብላ ደኅና ኑሮ ትኖር ነበር" ልጆቹ የሙታን ልጆች ስለ ነበሩ እኅቷ ብላንሽ ሻሎነርንም እሷ ያዘቻት ብላንሽ ወደ ሠላሳ ዓመቷ መቃረቧን የሚጠቁሙ አንዳንድ ምልክቶች ይታዩባት ጀመር ዓመቶቹ ሳይሆኑ የማያቋርጡ የተስፋ እንቅፋቶችና
የሐሳብ ጭንቀት ዱካዎች ይታዩባት ጀመር " ጸጉሯ ሳሳ ፊቷ ምጥጥ ሙግግ አለ"
የሚያምረው የሰውነቷ ቅርጽ ጠፋ „ “ ኧረ ወዲያ ደሞ ይችን ነው የማገባ !
አለ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ለራሱ "
አሊሽ ሻሎነር የኻያ ዓመት ቆንጆ የነበረች ታናሽ እኅታቸው ለገና በዓል ልትጠይቃቸው መጣችና ሚስዝ ዌሪንግ ቤት ሰነበተች " በመልኳ ከትልቅ እህቷ ከብላንሽ ሻሎነር በጣም የላቀች ነበረች ገና አንዲት ፍሬ ልጅ ሳለች የተለያት ፍራንሲዝ ሌቪሰን አሁን እንደዚያ አምራና ዳብራ ሲያያት ጊዜ ከሷ ጋር ፍቅር ያዘው ፍቅርም ሲባል ወግ አለው እሱማ ልክ እንደ ጥላዋ እየተከተለ ደስ ደስ የሚሉ የፍቅር ቃላት በጆሮዋ እያንቆረቆረ ልቧን ከማረከ በኋላ ለጋብቻ ጠየቃት " ሳታቅማማ
እሺ አለችው " የጋብቻው ዝግጅት ወዲያው ተጀመረ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን
ዝግጅቱን አጣደፈው እሷም ቶሎ መጋባቱን አልጠላችውም "
ከተራ ጓደኝነት የተለየ በፍቅር በጋብቻ መተሳሰር ለሚባል ነገር ጭራሽ
እንደማያውቅ ነገራት በዚህ ረገድ የሰጣትን ተስፋና የገባላትን ቃል
ጭልጥ አድርጎ ካዳት "
መረጃ ማቅረብ አልቻለችም " ከሱ የተጻፈላት ቁራጭ ወረቀት ወይም አንድ
የፍቅር ቃል ሲተነፍስላት ሰማሁ የሚል የጠላትም ሆነ የወዳጅ ምስክር አልነበራትም እሱ በጣም ተጠንቅቆበታል " እሷም ራሷ ምስጢር የጠበቀች መስሏት ከፍራንሲስ ሌቪሰን ምንም 0ይነት ግንኙነት እንዳልነበራት ለእኀቷ አረጋግጣላት ነበር ስለዚህ ለመዳን ተስፋ በሌለው ሁኔታ በመስጠም ላይ ባለች መርከብ ላይ አንደ
👍14😁2
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስተር ካርይልና ባርባራ ቁርስ ላይ እንዳሉ ሚስተር ዲል ሲገባ አዲስ ነገር
ሆነባቸው " እሱን ተከትሎ ጀስቲስ ሔር ጥልቅ አለ » ወዲያው ስኳየር ስፒነር ተከትሎት ግባ " በመጨረሻ ደግሞ ኮሎኔል ቤተል መጣ " አራቱም የመጡት ለየብቻ
ቸው ሲሆን ሁሉም ትንፋሻቸው ቁርጥ ቁርጥ ሲል ማን ቀድሞ እንደሚደርስ የተወዳደሩ ይመስሉ ነበር "
ሁሉም ሲቃ እየተናነቃቸው ሳይደማመጡ ባንድ ላይ ሲናገሩ ሚስተር ካርላይል ሊገባው አልቻለም ።በጣም ተናዶ ይናገር የነበረው የሚስተር ጀስቲስ ሔር
ድምፅ ብቻ ጆሮን ለማደንቆር ይበቃ ነበር ከዚያ ሁሉ ጫጫታ ሚስተር ካርላይል አንድ ቃል ያዘ።
“ ሁለተኛ ሰው ? ተወዳዳሪ ? ይምጣ እንጂ በመጨረሻ ማን እንደሚያሸንፍ ማወቁም እኮ ያስደስታል” አለ ካርላይል በቅን ልቦና "
ሚስተር አርኪባልድ ” አለ ሽማግሌው ማን መሆኑን እኮ አልሰማህም
ዲል “ ከሱ ጋር እኩል ቆሞ መወዳደር ! ” ብሎ ደነፋ ሚስተር ጀስቲስ ሔር ።
“የለም ሰውዬው መሰቀል ይገባዋል” አለ ኮሎኔል ቤተል ከመኻል አቋርጦ"
መዝፈቅ አይቻልም ?” አለ እስኳየር ስፒነር "
ሰዎቹ ተናግረው የሚያበቁ ወይም እየተደማመጡ የሚያወጉ አልመሰለም "
ባርባራ በሁኔታቸው ተገርማ ዐይኗን ካንዱ ወደ ሌላው እያንገዋለለች ታያቸዋለች
“ ይኸ ኃይለኛ ተወዳዳሪ ማነው ? አለ ሚስተር ካርላይል "
ሚስተር አርኪባልድ ” አለ
ዲል ድምፁን ዝቅ አድርጎ " " የቀረበው እጩ ያ ሌቪሰን የሚባለው ሰውዬ ነው ”
ሚስተር ካርላይል ፊቱ ደም ለበሰ ። ባርባራ አንገቷን ደፋች " ዐይኖቿ ግን
በቁጣ ተንቀለቀሉ "
“ ቤንጃሚን ፈረሶቹን ለማንሸርሸር ዛሬ ማለዳ ወደ ከተማ ወጥቶ ነበር '
አለ ጆስቲስ ሔር ከንዴቱ የተነሣ ምላሱ እየተንተባተበ “ ሲመለስ የከተማ
ግድግዳዎች · ሌቪሰን ለዘለዓለም ይኑር ! ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ምረጡ ! በሚሉ ፁሑፎች ተንቆጥቁጠዋል አለኝ “ነደደኝና በጥፊ ላቀምሰው ስል ኧሪ እውነቴን ነው " አንዳንድ ሰዎች አነጋግሬ ነበር ትናንት ማታ ነው አሉ በባቡር ግብቶ ያደረው
አሉኝ "
“ ትናንት ነው በመጨረሻው ባቡር የደረሰው » ያረፈውም ባክስሔድ ሆቴል ነው አለ ሚስተር ዲል " አንድ ወኪል ብጤና አንድ ደግሞ የመንግሥት አባል ነኝ የሚል ሰው አብረውት አሉ ማስታወቂያ አታሚዎቹ ግን ያን ሁሉ ሲያዘጋጁ
ተቀምጠው ሳያድሩ አልቀሩም "
"ገና ሳይጀመር የውድድሩም የድሉም መስክ የኛ ነው እያሉ ጉራቸውን ብትሰሙ
ይገርማችኋል " ሰውየው ግን ራሱን ለውድድር ማቅረቡ ዕብድ ነው?”
አለ ኮሌኔል ቤተል ከዘራውን ወደ መሬት በኃይል በመሰንዘር ።
"ሚስተር ካርላይልን ለመሳደብ ሆን ተብሎ የተደረገ ነገር ነው ” አለ ስፒነር
"ሁላችንን ለማዋረድ ነው እንጂ! ኧረ ቆይ ሲቀልድ እንደገባው ሲቀልድ አይወጣ።
“ በክስ ሔድ ሆቴል ስብሰባ ስለአለ አብሬአችሁ እግኛለሁ” አለ ሚስተር ካርላይል።
“ በክስ ሔድ ሆቴል ነበር ያልከኝ?ይኸን ደግሞ አልሰማሁም” አለ ስፒነር
ባክስ ሔድ እንደነበር መስማቴን ነው የተናገርኩ” አለ ዲል “ እስካሁን ግን
እሱም መሳሳቱንና ዳኞቹ ቢሰሙ ደግሞ እንደሚቀየሙት ነግሬዋለሁ "ዱሮውንም መሳሳቱን ቢያውቅ ኖሮ ይመልሰው እንደ ነበር ካወቀ ወዲ ደግሞ ባጭር ጊዜ
እንደሚያባርረው ግልጾልኛል።
ትንሽ ከተነጋገሩ በኋላ ሰዎቹ ወጡ » ሚስተር ካርላይል ቁርሱን ለመጨረስ ተቀመጠ "
“ አርኪባልድ የዚህ ሰውዬ ደፋር ድርጊት ካሰብከው ፍንክች እንዳያደርግህ”
አለችው ባርባራ "
“ እሱ እኔን ለማጥቃት ገፍቶ መጥቷል " እኔ ደግሞ ከጫማዬ ሥር ካለው
ትቢያ እንኳን አብልጬ አላየውም "
እውነትክን ነው” አለችው ፊቷ በኩራት ቦገግ አለ።
ሚስተር ካርላይል ወደ ዌስት ሊን ሲሔድ አንድ ሰው በሌላው ላይ ሊፈጽመው የሚችለውን የመጨረሻ ታላቅ በደል የፈጸመበትን የዚያን ክፉ ሰው የውድድር ማስታወቂያ ከሱ ማስታወቂያዎች ጋር ጐን ለጐን ተለጥፎ ተመለከተ "
አርኪባልድ ይህን አሳፋሪ ወሬ ሰምተሃል ? አለች ኮርኒሊያ እንደ ጀልባ እየተንሳፈፈች ደረሰችና "
“ ስምቸዋለሁ ኮርኒሊያ ። ባልሰማስ ግድግዳዎቹ ሊነግሩኝ ይችሉ የለ?”
አብዷል ? ደኅና ግድ የለም በፊት ደስ አላለኝም ነበር !አሁን ግን እንዳትለቅለት " ከእፉኝት አብልጠህ እንዳታየው ዌስትሊን በሙሉ ተነቃንቋል እንደዛሬ ሆኖ አያውቅም።
እውነቷን ነበር ድፍን ዌስት ሊን በድጋፍና በቁጣ ተንቀሳቀሰ ገጠሬው ከተሜው ሁሉ ካርላይል ብሎ ተነሣ " ቢሆንም ዌስት ሊን ውስጥ የመንግሥት ትኩረት ከፍተኛ ነው " የግልና የሕዝብ አስተያየት የመሰለ ቢመስልም ለሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን በጣም ብዙ ድምፅ ይመዘገባል።
ያን ዕለት ጧት ባርባራ ባሏን እስከ ግቢው የውጭ በር ድረስ ሽኝታው ስትመለስ ማዳም ቬንንና ሁለቱን ልጆች አገኘቻቸው ዊልያምም ሻል ያለው ይመስል ነበር።ሁልጊዜም ጧት ት ችግር አልነበረበትም "
· እማማ ” አለች ሎሲ “ የሞቀሽ ትመስያለሽ ፊትሽ ተለወጠ ”
አንድ ሰውዬ ከአባታችሁ ጋር ሊወዳዶር ስለ ተነሣ ተናድጄ ነው
ለመወዳደር መብት የለውም እንዴ አባባ ውድድሩ ለሁሉም ክፍት ነው ሲል ሰምቸዋለሁ ” አለ ዊልያም።
“ ለሱ ካልሆነ በቀር ለሌላው ክፍት ነው ” አለች ባርባራ ንዴቷ አስተያየቷን እየቀደመ “እሱ ክፉ · ማንም የሚንቀው ጥሩ የሚባሉ ሰዎች ሁሉ የሚጠሉትና
የማያስጠጉት ሰው ሆኖ እያለ አሁን ከአባታችሁ ጋር ሊወዳደር ቀረበ
“ ስሙ ማን ይባላል ?”
ባርባራ ትንሽ አሰበችና እሷ ባትነግራቸውም ከሌላ መስማታቸው ስለማይቀር
ካመዛዘነች በኋላ '“ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ይባላል ” አለች "
ማቃሰት መደንገጥና መገረም የተቀላቀለበት ድምፅ አሰማች አስተማሪቱ።ባርባራ ዞር ብላ ስታያት አቀርቅራ ፊቷን በመሐረቧ ሸፍና ትስል ስለ ነበር ድንገት ልውጥውጥ ብሎ የገረጣውን ፊቷን ማስተዋል አልቻለችም
አመመሽ እንዴ ? አለቻት ባርባራ "
“ ሕመም እንኳን ደኅና ነኝ " ብቻ አቧራ ብጤ ባፌ ገባ መሰለኝ አሳለኝ። "
ሚስስ ካርላይል ዝም አለች " ሕሊናዋ ግን ዝም አላለም።
ይኸን ስም ስትሰማ ለምን ደነገጠች " ሰውዬውን ታውቀው ኖሮ ይሆን ? የደነጠችው ግን በስሙ መነሣት ነው ? " እያለች ታስብ ጀመር
የሚገርመው ደግሞ ማዳም ቬን የዚያን ለት አላስተማረችም " ስለ ውድድሩ ጉዳይ ቶሎ ከሰሙት አንዱ ሎርድ ማውንት እስቨርን ነበር " ለንደን ውስጥ ከክበቡ
ሆኖ አንድ ማታ ጋዜጣ ሲመለከት ካርላይል ዌስትሊን ” ከሚሉ ስሞች ላይ ዐይኖቹን ያሳርፋል ሚስተር ካርላይል በእጭዎች መቅረቡን ተረድቶ እንዲቀናውም ከልቡ ተመኝቶ ኧርሉ ንባቡን ቀጠለና አንቀጹን አነበበው "
መልሶ መላልሶ አነበበው " ዐይኖቹን አሻሸ " መነጽሩን ወለወለ " በሕልሙ ይሁን በውኑ ለማረጋግጥ ራሱን መረመረ። ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ዌስት ሊን መግባቱን የሚስተር ካርላይል ተወዳዳሪ ሆኖ መቅረቡንና አሁን የፖለቲካ ንግግር የምርጫ ቅስቀሳ በማካሔድ ላይ መሆኑን አነበበ።
“ ይኸ ጋዜጣው ስለሚለው አሳፋሪ ነገር የምታውቀው አለህ ? አለ አብሮት የነበረውን አንዱን ሰውዬ "
“ እውነት ነው » እኔ ከአንድ ሰዓት በፊት ነበር የሰማሁት ሌቪሰን ብዙ
ድምፅ ማግኘቱ አይቀርም "
ድምዕ ! ” ” ኧርሉ በሰውዬው አነጋገር መንፈሱም አካሉም ተሸበረና “በል እንደዚህ አትበል ይህ ወደል ውሻ እንዲያውም መሰቀል ይገባዋል
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስተር ካርይልና ባርባራ ቁርስ ላይ እንዳሉ ሚስተር ዲል ሲገባ አዲስ ነገር
ሆነባቸው " እሱን ተከትሎ ጀስቲስ ሔር ጥልቅ አለ » ወዲያው ስኳየር ስፒነር ተከትሎት ግባ " በመጨረሻ ደግሞ ኮሎኔል ቤተል መጣ " አራቱም የመጡት ለየብቻ
ቸው ሲሆን ሁሉም ትንፋሻቸው ቁርጥ ቁርጥ ሲል ማን ቀድሞ እንደሚደርስ የተወዳደሩ ይመስሉ ነበር "
ሁሉም ሲቃ እየተናነቃቸው ሳይደማመጡ ባንድ ላይ ሲናገሩ ሚስተር ካርላይል ሊገባው አልቻለም ።በጣም ተናዶ ይናገር የነበረው የሚስተር ጀስቲስ ሔር
ድምፅ ብቻ ጆሮን ለማደንቆር ይበቃ ነበር ከዚያ ሁሉ ጫጫታ ሚስተር ካርላይል አንድ ቃል ያዘ።
“ ሁለተኛ ሰው ? ተወዳዳሪ ? ይምጣ እንጂ በመጨረሻ ማን እንደሚያሸንፍ ማወቁም እኮ ያስደስታል” አለ ካርላይል በቅን ልቦና "
ሚስተር አርኪባልድ ” አለ ሽማግሌው ማን መሆኑን እኮ አልሰማህም
ዲል “ ከሱ ጋር እኩል ቆሞ መወዳደር ! ” ብሎ ደነፋ ሚስተር ጀስቲስ ሔር ።
“የለም ሰውዬው መሰቀል ይገባዋል” አለ ኮሎኔል ቤተል ከመኻል አቋርጦ"
መዝፈቅ አይቻልም ?” አለ እስኳየር ስፒነር "
ሰዎቹ ተናግረው የሚያበቁ ወይም እየተደማመጡ የሚያወጉ አልመሰለም "
ባርባራ በሁኔታቸው ተገርማ ዐይኗን ካንዱ ወደ ሌላው እያንገዋለለች ታያቸዋለች
“ ይኸ ኃይለኛ ተወዳዳሪ ማነው ? አለ ሚስተር ካርላይል "
ሚስተር አርኪባልድ ” አለ
ዲል ድምፁን ዝቅ አድርጎ " " የቀረበው እጩ ያ ሌቪሰን የሚባለው ሰውዬ ነው ”
ሚስተር ካርላይል ፊቱ ደም ለበሰ ። ባርባራ አንገቷን ደፋች " ዐይኖቿ ግን
በቁጣ ተንቀለቀሉ "
“ ቤንጃሚን ፈረሶቹን ለማንሸርሸር ዛሬ ማለዳ ወደ ከተማ ወጥቶ ነበር '
አለ ጆስቲስ ሔር ከንዴቱ የተነሣ ምላሱ እየተንተባተበ “ ሲመለስ የከተማ
ግድግዳዎች · ሌቪሰን ለዘለዓለም ይኑር ! ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ምረጡ ! በሚሉ ፁሑፎች ተንቆጥቁጠዋል አለኝ “ነደደኝና በጥፊ ላቀምሰው ስል ኧሪ እውነቴን ነው " አንዳንድ ሰዎች አነጋግሬ ነበር ትናንት ማታ ነው አሉ በባቡር ግብቶ ያደረው
አሉኝ "
“ ትናንት ነው በመጨረሻው ባቡር የደረሰው » ያረፈውም ባክስሔድ ሆቴል ነው አለ ሚስተር ዲል " አንድ ወኪል ብጤና አንድ ደግሞ የመንግሥት አባል ነኝ የሚል ሰው አብረውት አሉ ማስታወቂያ አታሚዎቹ ግን ያን ሁሉ ሲያዘጋጁ
ተቀምጠው ሳያድሩ አልቀሩም "
"ገና ሳይጀመር የውድድሩም የድሉም መስክ የኛ ነው እያሉ ጉራቸውን ብትሰሙ
ይገርማችኋል " ሰውየው ግን ራሱን ለውድድር ማቅረቡ ዕብድ ነው?”
አለ ኮሌኔል ቤተል ከዘራውን ወደ መሬት በኃይል በመሰንዘር ።
"ሚስተር ካርላይልን ለመሳደብ ሆን ተብሎ የተደረገ ነገር ነው ” አለ ስፒነር
"ሁላችንን ለማዋረድ ነው እንጂ! ኧረ ቆይ ሲቀልድ እንደገባው ሲቀልድ አይወጣ።
“ በክስ ሔድ ሆቴል ስብሰባ ስለአለ አብሬአችሁ እግኛለሁ” አለ ሚስተር ካርላይል።
“ በክስ ሔድ ሆቴል ነበር ያልከኝ?ይኸን ደግሞ አልሰማሁም” አለ ስፒነር
ባክስ ሔድ እንደነበር መስማቴን ነው የተናገርኩ” አለ ዲል “ እስካሁን ግን
እሱም መሳሳቱንና ዳኞቹ ቢሰሙ ደግሞ እንደሚቀየሙት ነግሬዋለሁ "ዱሮውንም መሳሳቱን ቢያውቅ ኖሮ ይመልሰው እንደ ነበር ካወቀ ወዲ ደግሞ ባጭር ጊዜ
እንደሚያባርረው ግልጾልኛል።
ትንሽ ከተነጋገሩ በኋላ ሰዎቹ ወጡ » ሚስተር ካርላይል ቁርሱን ለመጨረስ ተቀመጠ "
“ አርኪባልድ የዚህ ሰውዬ ደፋር ድርጊት ካሰብከው ፍንክች እንዳያደርግህ”
አለችው ባርባራ "
“ እሱ እኔን ለማጥቃት ገፍቶ መጥቷል " እኔ ደግሞ ከጫማዬ ሥር ካለው
ትቢያ እንኳን አብልጬ አላየውም "
እውነትክን ነው” አለችው ፊቷ በኩራት ቦገግ አለ።
ሚስተር ካርላይል ወደ ዌስት ሊን ሲሔድ አንድ ሰው በሌላው ላይ ሊፈጽመው የሚችለውን የመጨረሻ ታላቅ በደል የፈጸመበትን የዚያን ክፉ ሰው የውድድር ማስታወቂያ ከሱ ማስታወቂያዎች ጋር ጐን ለጐን ተለጥፎ ተመለከተ "
አርኪባልድ ይህን አሳፋሪ ወሬ ሰምተሃል ? አለች ኮርኒሊያ እንደ ጀልባ እየተንሳፈፈች ደረሰችና "
“ ስምቸዋለሁ ኮርኒሊያ ። ባልሰማስ ግድግዳዎቹ ሊነግሩኝ ይችሉ የለ?”
አብዷል ? ደኅና ግድ የለም በፊት ደስ አላለኝም ነበር !አሁን ግን እንዳትለቅለት " ከእፉኝት አብልጠህ እንዳታየው ዌስትሊን በሙሉ ተነቃንቋል እንደዛሬ ሆኖ አያውቅም።
እውነቷን ነበር ድፍን ዌስት ሊን በድጋፍና በቁጣ ተንቀሳቀሰ ገጠሬው ከተሜው ሁሉ ካርላይል ብሎ ተነሣ " ቢሆንም ዌስት ሊን ውስጥ የመንግሥት ትኩረት ከፍተኛ ነው " የግልና የሕዝብ አስተያየት የመሰለ ቢመስልም ለሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን በጣም ብዙ ድምፅ ይመዘገባል።
ያን ዕለት ጧት ባርባራ ባሏን እስከ ግቢው የውጭ በር ድረስ ሽኝታው ስትመለስ ማዳም ቬንንና ሁለቱን ልጆች አገኘቻቸው ዊልያምም ሻል ያለው ይመስል ነበር።ሁልጊዜም ጧት ት ችግር አልነበረበትም "
· እማማ ” አለች ሎሲ “ የሞቀሽ ትመስያለሽ ፊትሽ ተለወጠ ”
አንድ ሰውዬ ከአባታችሁ ጋር ሊወዳዶር ስለ ተነሣ ተናድጄ ነው
ለመወዳደር መብት የለውም እንዴ አባባ ውድድሩ ለሁሉም ክፍት ነው ሲል ሰምቸዋለሁ ” አለ ዊልያም።
“ ለሱ ካልሆነ በቀር ለሌላው ክፍት ነው ” አለች ባርባራ ንዴቷ አስተያየቷን እየቀደመ “እሱ ክፉ · ማንም የሚንቀው ጥሩ የሚባሉ ሰዎች ሁሉ የሚጠሉትና
የማያስጠጉት ሰው ሆኖ እያለ አሁን ከአባታችሁ ጋር ሊወዳደር ቀረበ
“ ስሙ ማን ይባላል ?”
ባርባራ ትንሽ አሰበችና እሷ ባትነግራቸውም ከሌላ መስማታቸው ስለማይቀር
ካመዛዘነች በኋላ '“ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ይባላል ” አለች "
ማቃሰት መደንገጥና መገረም የተቀላቀለበት ድምፅ አሰማች አስተማሪቱ።ባርባራ ዞር ብላ ስታያት አቀርቅራ ፊቷን በመሐረቧ ሸፍና ትስል ስለ ነበር ድንገት ልውጥውጥ ብሎ የገረጣውን ፊቷን ማስተዋል አልቻለችም
አመመሽ እንዴ ? አለቻት ባርባራ "
“ ሕመም እንኳን ደኅና ነኝ " ብቻ አቧራ ብጤ ባፌ ገባ መሰለኝ አሳለኝ። "
ሚስስ ካርላይል ዝም አለች " ሕሊናዋ ግን ዝም አላለም።
ይኸን ስም ስትሰማ ለምን ደነገጠች " ሰውዬውን ታውቀው ኖሮ ይሆን ? የደነጠችው ግን በስሙ መነሣት ነው ? " እያለች ታስብ ጀመር
የሚገርመው ደግሞ ማዳም ቬን የዚያን ለት አላስተማረችም " ስለ ውድድሩ ጉዳይ ቶሎ ከሰሙት አንዱ ሎርድ ማውንት እስቨርን ነበር " ለንደን ውስጥ ከክበቡ
ሆኖ አንድ ማታ ጋዜጣ ሲመለከት ካርላይል ዌስትሊን ” ከሚሉ ስሞች ላይ ዐይኖቹን ያሳርፋል ሚስተር ካርላይል በእጭዎች መቅረቡን ተረድቶ እንዲቀናውም ከልቡ ተመኝቶ ኧርሉ ንባቡን ቀጠለና አንቀጹን አነበበው "
መልሶ መላልሶ አነበበው " ዐይኖቹን አሻሸ " መነጽሩን ወለወለ " በሕልሙ ይሁን በውኑ ለማረጋግጥ ራሱን መረመረ። ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ዌስት ሊን መግባቱን የሚስተር ካርላይል ተወዳዳሪ ሆኖ መቅረቡንና አሁን የፖለቲካ ንግግር የምርጫ ቅስቀሳ በማካሔድ ላይ መሆኑን አነበበ።
“ ይኸ ጋዜጣው ስለሚለው አሳፋሪ ነገር የምታውቀው አለህ ? አለ አብሮት የነበረውን አንዱን ሰውዬ "
“ እውነት ነው » እኔ ከአንድ ሰዓት በፊት ነበር የሰማሁት ሌቪሰን ብዙ
ድምፅ ማግኘቱ አይቀርም "
ድምዕ ! ” ” ኧርሉ በሰውዬው አነጋገር መንፈሱም አካሉም ተሸበረና “በል እንደዚህ አትበል ይህ ወደል ውሻ እንዲያውም መሰቀል ይገባዋል
👍10👎1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስ ካርይልና ወይዘሮ ቬን በዚያ በሚግለበለበው ነፋስ መኻል ከመንገዱ መታጠፊያ ቆመው ነበር። ሳቤላ ተደናግጣና ግራ ተጋብታ የመነጽሯን ስብ
ርባሪ ስትለቃቀም 'ሚስ ኮርኒሊያ ደግሞ ተገርማ ያን ነፋስ የገለጠውን ፊት ትመለከታለች። በደንብ የምታውቀው መልክ ነበር " ሆኖም ትኰረቷን የሰር ፍራንሲዝ መዝለቅ ለወጠው።
ፍራንሲዝ ሌቪሰን ወደ እነሱ ተጠጋ " ሚስተር ድሬክ ... ሁለተኛው ጓደኛውና ሌሎች
ጥቂት አዳማቂዎች አብረውት ነቀሩ እሱና ኮርኒሊያ ፊት ለፈት ሲገናኙ የመጀመሪያቸው ነበር " የጥላቻ ግንባሯን ቋጥራ በኩራትና በመራራ ንቀት
ተሞልታ ጠበቀችው እሱ ግን ከነሱ ዘንድ ሲደርስ ለትሕትና ብሎ ይሁን ወይ
ስለ ተደናገጠ ወይም ለማሾፍ አልታወቀም ባርኔጣውን ብድግ አደረገላቸው "
ለሚስ ካርላይል ግን ሊያሾፍ ያደረገው መሰላት ከንዴቷ ተነሣ ከንፈሯ
ዐመድ መሰለ "
“ እኔን ነው እንደዚህ የምትሰድበኝ . . . ፍራንሲዝ ሌቪሰን ? ''
" በመሰለሽ ተርጉሚው ? አላት እሱም ጅንን ብሎ "
አንተ ለኔ ባርኔጣ ልታነሣልኝ ትደፍራለህ ? እኔ ሚስ ካርላይል መሆኔን ረስተኽዋል ?”
“ አንቺን አንድ ጊዜ ያየሽ መቸ በቀላሉ ይረሳሻል” አላት በግልጽ እያሾፈ
አብረውት የነበሩት ሁለት ጓዶኞቹ ምን ማለት እንደሆነ ነገሩ አላምር ብሏቸው ይመ
ለከታሉ "
ሳቤላ ፊቷን እንዳያይባት ለመሸሸግ የሚቻላትን ስትሞክር የነሱ' የነገር ምልልስ የሰበሰባቸው ተመልካቾች ደግሞ ሥራዬ ብለው ከበው ያዳምጣሉ " ከነዚያ ተመልካቾች ውስጥ ጥቂት የስኳየር ስፒነር አራሾች ነበሩባቸው "
አንተ የተናቅህ ትል ጮኽችበት ኮርኒሊያ „ “ በማናለብኝነት በዌስት
ሊን እንደምትዘባነንበት በኔም የምትችል ይመስልሃል ? ደፋር መጥፎ አሁን ያዙት ! ብላ ስትጮህ ለሰውየው ፈጣን ቅጣት የሚስጥ አለ ብላ አስባ አልነበረም ከቦ የነበረው ሕዝብ ተዘጋጀቶ ይጠብቅ ኖሯል " ሚስ ካርላይል ደግሞ የፈለገው
0ይነት ጥፋት ቢኖራትም አካባቢው በጣም ያከብራት ነበር " እሁንም እንዲህ በሷ
አነጋገር ተነሣሥተው ይሁን ወይም የነሱ ጌታ እስኳየር ስፒነር ኢስት ሊን መጥቶ
ሳለ ያወሳውን የማድፈቅን ነገር ጠቁሟቸው ይሁን ወይም ከገዛ ስሜታቸው ተነሣሥተወ አይታወቅም እነዚያ ጫንቃ ሰፋፊ አራሾች እንቅስቃሴ ጀመሩ “ድፈቁት " ብሎ ኣንድ ድምፅ ሲጮሀ ሌሎች ያን ቃል እየተቀባበሉ ' ' ድፌቁት ድፈቁት ! ኩሬው ከዚህ ነው ! ማግኘት ከሚገባው ትንሽ እናቅምሰው ይህ ገፋፊ ሚስተር ካርላይልን ለመወዳደር ነው ዌስት ሊን የመጣው ? በእመቤት ሳቤላ የፈጸመው ነገር ምን ነበር ይህን ሥራውን እኛ ዌስት ሊኖች በቀላሉ አናየውም ዌስት ሊን
አይፈልገውም
" ዌስት ሊን እንደሱ
ያለውን ቀጣፊ አይፈልግም
ፊቱ ነጣ ስወነቱ በድንጋጤ ተናጠ " እንደሱ ያሉ ጥቅመ ቢሶች ብዙ ጊዘ ፈሪዎች ናቸው " ወይዘሮ ሳቤላም ስሟ ሲነማ ሰምቲ እንደሆነ እንጃ እንደሱ ትንዘፈዘፍ ጀመር " የዳር አጫፋሪዎቹን ሳይጨምር ኸያ ጥንድ የሚሆኑ ጠንካራ ሸካራ
እጆች ተረባረቡበት በርግጫ በጡጫ ቀጉሽምት ያዋክቡት ጀመር እዚያ የነበረው የቁጥቆጦ አጥር ተጠረማመሰ እሱን ከዚያ ላይ እየጎተቱ መሰዱት ከሚስተር ዴሪክና አብሮት የመጣው ጠበቃው ሁለተኛው ሰው ጠበቃ ነበር ድረገሐቱን ለመግታት ምንም አቅም አልነበራቸው ለመገላገል አስበው አንደኛው መናገር ሲጀምር
የማያርፉ ከሆነ እነሱንም መጨር ነው የሚል ምላሽ ሰሙ አጭር ወፍራም የነበረው ጠበቃ አድራጎቱ ሕገ ወጥ ረብሻ መሆኑን አልጎምጉሞ ካምባጓሮው ቦታ ውልቅ ብሎ ወጣ ሚስ ካርላይል በግርማ ሞገስ ቀጥ ብላ ቁማ ድርጊቱን ትመለከት ጀመር " ለማገላገል ፍላጎት ኖሯት እንደሆነ አልታወቀም
እንጂ መኻል ገብታ ልታላቅቀው ብትሞክርም ኖሮ ሰሚም ተቀባይም አታገኝም ነበር።
እያዳፉ እያንገላቱ ወደ አረንጓዴው ኩሬ ጠርዝ ወሰዱት ልብሱ ብዙ ከመቀዳደዱና ከመዘነጣጠሉ ሌላ የኮቱ ጅራትም ተቆርጦ ሔዶ ነበር " አንዱ ወደፊት ሲጎትተው ሌላው ከበስተኋላው ሲገፈትረው ' ሌላው አንገትያውን ይዞ ሲያንዞረው
የቀሩት ደግሞ በኩርኩም በጥፊ በቁንጥጫ በጉሽምታ መዓታቸውን
አወረዱበት "
“ ክተቱት ጎበዝ !”
ማሩኝ ! ማሩኝ !” አለና ጮኸ ጉልበቶቹን አጥፎ ጥርሶቹን እያንቀጫቀጨ።
“ ስለ ፈጣሪ ብላችሁ ማሩኝ ስለ ፈጣሪ ” አለ " ውሃው ተንቦጫረቀ ፍራንሲዝ
ሌቪሰን አረንጓዴ ከለበሰው ባሕር ውስጥ ተዘፈቀ » የልዩ ልዩ ነፍሳት መኖሪያና
መራቢያ ከሆነው ቁሻሻ ውሃ ሳይወድ እየጠጣ የደመ ነፍሱን ተፍጨረጨረ
ሰዎቹ እሱን ከተው ሲያበቁ ከዳር ቁሙው እየሣቁ አፌዙበት " ከበው የነበሩት
አዳማቂ ሕፃናት እየጨፈሩ እያጨበጨቡ ኰሬውን ዞሩ።
ነፍሱን ጨርሶ ከመሳቱ በፊት አወጡት » ኩምሽሽ ብሎ የከፋ ነጭ ፊቱ
የሚንዘፈዘፉት እግሮቹና ከመቀደዳቸውም በላይ ከኩሬው ተዘፍቀው ከወጡት ልብሶቹ ጋር ባጠቃላይ ሲታይ ከውሃ ገብታ ከሞተች አይጥ የበለጠ ያስከፋ ነበር "
ገበሬዎቹም የሠሩትን ሠርተው ሔዱ ይጨፍሩ የነበሩት ልጆቹም ከአካባቢው ጠፉ ፤ ሚስ ካርላይልም ሳቤላን አስከትላ መንገዷን ቀጠለች
መከራኛይቱ ሳቤላ
መንቀጥቀጡ አልለቀቃትም
ሚስ ካርላይል ምንም ሳትናገር አንገቷን ቀጥ አድርጋ ወደፊት ገሠገሠች "
ዐልፎ ዐልፎ ብቻ ዞር እያለች የማዳም ቬንን ፊት ታይና '' ይገርማል !ወይ መመሳሰል ... በተለይ ዐይኖቿ' ብላ እያሰበች ከአንድ መነጽር ቤት አጠገብ ደረሱ "
“ መነጽሬን እንዲሠሩልኝ ሰጥቻቸው ልለፍ ” ብላ ጎራ ስትል ሚስ ካርይል
ተከትላት ገባች
መነጽሩ እንዴት ሆኖ መሠራት እንደሚገባው አሳይታ አስረከበችው " ሌላ
ለመማዛት ብትፌልግ ከነጭ በቀር አንድም ባለ ቀለም አልነበረም " ተፈልጎ ተፈ
ልጎ • ከብዙ ዘመን በፊት አንድ ሰው ለማሠራት አምጥቶት ሳይወስደው የቀረ አንድ ጠርዙ አረንጓዴ የሆነ አስቀያሚ መነጽር ተገኘላትና አሱን አደረገች ኮርኒሊያ አሁንም ዐይን ዐይኗን ታያታለች
"ለምንድነው መነጽር የምታደርጊው ? አለቻት ገና ከቤቷ ሲገቡ።
" 0ይኖቼ ይደክብኛል ” አለች ጥቂት አስባ "
“ሲታዬ ጤነኛ ይመስላሉ "ነጩ ለሁሉም ሊያገለግል ይችላል !ለምንድነው
ባለ ቀለም የምትመርጪው ?”
“ ባለቀለም ስለ ለመድኩ ዛሬ ነጭ ለማድረግ ደስ አይለኝም "
ኮርነሊያ ዝም ብላ ቆየችና “ የክርስትና ስምሽ ማነው ማዳም ? አለቻት "
“ ጄን” አለች ሳቤላ ።
“ ኧረ ምን ነገር ነው ? ያ ምንድነው ?
በመንገዱ የሕዝብ ጮኽት ተሰማ ኮርኒሊያ ወደ መስኮቱ ተንደረደረች ሳቤላ
ተአተለቻት " ከሁለቱ ተቃራኒ አቅጣጫ ወደ አንድ መኻል የሚመጡ ይመስሉ ነበር። ባንድ በኩል ቀይና ወይን ጠጅ ዐርማ ያደረጉ የሚስተር ካርላይል ደጋፊዎች ዘለቁ ሎርድ ማውንት አስቨርንና ሚስተር ካርላይል ፊት ፊት ይመሩ ነበር "
የሌላው ወገን ባለ ብጫ ምልክት ሲሆን አመጣጡ
ስርአት የለሽ ትርምስምስ
ያለ ነበር ውሃ የገባች አይጥ የመሰለውን የሕዝቡ ግምባር መሪ አድርገው ጠበቃውና ሚስተር ድሬክ ደግፈው ይዘውት ዘለቁ " ጸጉሩ በሁሉም በኩል ተንዘርፍፎ እግሮቹ እየተንገዳገዱ ጥርሶቹ እየተንቀጫቀጩ ልብሱ ተሸረካክቶና ተዘነጣጥሎ ወደፊት ሲጓዝ መንገዱን አስከ ጫፍ ሞልተው የያዙት
ብዙ ሰዎች የማሾ ፋና የማናናቅ ጩኽትና ፉጨት እያስተጋቡ ተከትለውት ሲጓዙ ኮረሊያና ሳቤላ
ቁመው ተመለከቱ ።
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስ ካርይልና ወይዘሮ ቬን በዚያ በሚግለበለበው ነፋስ መኻል ከመንገዱ መታጠፊያ ቆመው ነበር። ሳቤላ ተደናግጣና ግራ ተጋብታ የመነጽሯን ስብ
ርባሪ ስትለቃቀም 'ሚስ ኮርኒሊያ ደግሞ ተገርማ ያን ነፋስ የገለጠውን ፊት ትመለከታለች። በደንብ የምታውቀው መልክ ነበር " ሆኖም ትኰረቷን የሰር ፍራንሲዝ መዝለቅ ለወጠው።
ፍራንሲዝ ሌቪሰን ወደ እነሱ ተጠጋ " ሚስተር ድሬክ ... ሁለተኛው ጓደኛውና ሌሎች
ጥቂት አዳማቂዎች አብረውት ነቀሩ እሱና ኮርኒሊያ ፊት ለፈት ሲገናኙ የመጀመሪያቸው ነበር " የጥላቻ ግንባሯን ቋጥራ በኩራትና በመራራ ንቀት
ተሞልታ ጠበቀችው እሱ ግን ከነሱ ዘንድ ሲደርስ ለትሕትና ብሎ ይሁን ወይ
ስለ ተደናገጠ ወይም ለማሾፍ አልታወቀም ባርኔጣውን ብድግ አደረገላቸው "
ለሚስ ካርላይል ግን ሊያሾፍ ያደረገው መሰላት ከንዴቷ ተነሣ ከንፈሯ
ዐመድ መሰለ "
“ እኔን ነው እንደዚህ የምትሰድበኝ . . . ፍራንሲዝ ሌቪሰን ? ''
" በመሰለሽ ተርጉሚው ? አላት እሱም ጅንን ብሎ "
አንተ ለኔ ባርኔጣ ልታነሣልኝ ትደፍራለህ ? እኔ ሚስ ካርላይል መሆኔን ረስተኽዋል ?”
“ አንቺን አንድ ጊዜ ያየሽ መቸ በቀላሉ ይረሳሻል” አላት በግልጽ እያሾፈ
አብረውት የነበሩት ሁለት ጓዶኞቹ ምን ማለት እንደሆነ ነገሩ አላምር ብሏቸው ይመ
ለከታሉ "
ሳቤላ ፊቷን እንዳያይባት ለመሸሸግ የሚቻላትን ስትሞክር የነሱ' የነገር ምልልስ የሰበሰባቸው ተመልካቾች ደግሞ ሥራዬ ብለው ከበው ያዳምጣሉ " ከነዚያ ተመልካቾች ውስጥ ጥቂት የስኳየር ስፒነር አራሾች ነበሩባቸው "
አንተ የተናቅህ ትል ጮኽችበት ኮርኒሊያ „ “ በማናለብኝነት በዌስት
ሊን እንደምትዘባነንበት በኔም የምትችል ይመስልሃል ? ደፋር መጥፎ አሁን ያዙት ! ብላ ስትጮህ ለሰውየው ፈጣን ቅጣት የሚስጥ አለ ብላ አስባ አልነበረም ከቦ የነበረው ሕዝብ ተዘጋጀቶ ይጠብቅ ኖሯል " ሚስ ካርላይል ደግሞ የፈለገው
0ይነት ጥፋት ቢኖራትም አካባቢው በጣም ያከብራት ነበር " እሁንም እንዲህ በሷ
አነጋገር ተነሣሥተው ይሁን ወይም የነሱ ጌታ እስኳየር ስፒነር ኢስት ሊን መጥቶ
ሳለ ያወሳውን የማድፈቅን ነገር ጠቁሟቸው ይሁን ወይም ከገዛ ስሜታቸው ተነሣሥተወ አይታወቅም እነዚያ ጫንቃ ሰፋፊ አራሾች እንቅስቃሴ ጀመሩ “ድፈቁት " ብሎ ኣንድ ድምፅ ሲጮሀ ሌሎች ያን ቃል እየተቀባበሉ ' ' ድፌቁት ድፈቁት ! ኩሬው ከዚህ ነው ! ማግኘት ከሚገባው ትንሽ እናቅምሰው ይህ ገፋፊ ሚስተር ካርላይልን ለመወዳደር ነው ዌስት ሊን የመጣው ? በእመቤት ሳቤላ የፈጸመው ነገር ምን ነበር ይህን ሥራውን እኛ ዌስት ሊኖች በቀላሉ አናየውም ዌስት ሊን
አይፈልገውም
" ዌስት ሊን እንደሱ
ያለውን ቀጣፊ አይፈልግም
ፊቱ ነጣ ስወነቱ በድንጋጤ ተናጠ " እንደሱ ያሉ ጥቅመ ቢሶች ብዙ ጊዘ ፈሪዎች ናቸው " ወይዘሮ ሳቤላም ስሟ ሲነማ ሰምቲ እንደሆነ እንጃ እንደሱ ትንዘፈዘፍ ጀመር " የዳር አጫፋሪዎቹን ሳይጨምር ኸያ ጥንድ የሚሆኑ ጠንካራ ሸካራ
እጆች ተረባረቡበት በርግጫ በጡጫ ቀጉሽምት ያዋክቡት ጀመር እዚያ የነበረው የቁጥቆጦ አጥር ተጠረማመሰ እሱን ከዚያ ላይ እየጎተቱ መሰዱት ከሚስተር ዴሪክና አብሮት የመጣው ጠበቃው ሁለተኛው ሰው ጠበቃ ነበር ድረገሐቱን ለመግታት ምንም አቅም አልነበራቸው ለመገላገል አስበው አንደኛው መናገር ሲጀምር
የማያርፉ ከሆነ እነሱንም መጨር ነው የሚል ምላሽ ሰሙ አጭር ወፍራም የነበረው ጠበቃ አድራጎቱ ሕገ ወጥ ረብሻ መሆኑን አልጎምጉሞ ካምባጓሮው ቦታ ውልቅ ብሎ ወጣ ሚስ ካርላይል በግርማ ሞገስ ቀጥ ብላ ቁማ ድርጊቱን ትመለከት ጀመር " ለማገላገል ፍላጎት ኖሯት እንደሆነ አልታወቀም
እንጂ መኻል ገብታ ልታላቅቀው ብትሞክርም ኖሮ ሰሚም ተቀባይም አታገኝም ነበር።
እያዳፉ እያንገላቱ ወደ አረንጓዴው ኩሬ ጠርዝ ወሰዱት ልብሱ ብዙ ከመቀዳደዱና ከመዘነጣጠሉ ሌላ የኮቱ ጅራትም ተቆርጦ ሔዶ ነበር " አንዱ ወደፊት ሲጎትተው ሌላው ከበስተኋላው ሲገፈትረው ' ሌላው አንገትያውን ይዞ ሲያንዞረው
የቀሩት ደግሞ በኩርኩም በጥፊ በቁንጥጫ በጉሽምታ መዓታቸውን
አወረዱበት "
“ ክተቱት ጎበዝ !”
ማሩኝ ! ማሩኝ !” አለና ጮኸ ጉልበቶቹን አጥፎ ጥርሶቹን እያንቀጫቀጨ።
“ ስለ ፈጣሪ ብላችሁ ማሩኝ ስለ ፈጣሪ ” አለ " ውሃው ተንቦጫረቀ ፍራንሲዝ
ሌቪሰን አረንጓዴ ከለበሰው ባሕር ውስጥ ተዘፈቀ » የልዩ ልዩ ነፍሳት መኖሪያና
መራቢያ ከሆነው ቁሻሻ ውሃ ሳይወድ እየጠጣ የደመ ነፍሱን ተፍጨረጨረ
ሰዎቹ እሱን ከተው ሲያበቁ ከዳር ቁሙው እየሣቁ አፌዙበት " ከበው የነበሩት
አዳማቂ ሕፃናት እየጨፈሩ እያጨበጨቡ ኰሬውን ዞሩ።
ነፍሱን ጨርሶ ከመሳቱ በፊት አወጡት » ኩምሽሽ ብሎ የከፋ ነጭ ፊቱ
የሚንዘፈዘፉት እግሮቹና ከመቀደዳቸውም በላይ ከኩሬው ተዘፍቀው ከወጡት ልብሶቹ ጋር ባጠቃላይ ሲታይ ከውሃ ገብታ ከሞተች አይጥ የበለጠ ያስከፋ ነበር "
ገበሬዎቹም የሠሩትን ሠርተው ሔዱ ይጨፍሩ የነበሩት ልጆቹም ከአካባቢው ጠፉ ፤ ሚስ ካርላይልም ሳቤላን አስከትላ መንገዷን ቀጠለች
መከራኛይቱ ሳቤላ
መንቀጥቀጡ አልለቀቃትም
ሚስ ካርላይል ምንም ሳትናገር አንገቷን ቀጥ አድርጋ ወደፊት ገሠገሠች "
ዐልፎ ዐልፎ ብቻ ዞር እያለች የማዳም ቬንን ፊት ታይና '' ይገርማል !ወይ መመሳሰል ... በተለይ ዐይኖቿ' ብላ እያሰበች ከአንድ መነጽር ቤት አጠገብ ደረሱ "
“ መነጽሬን እንዲሠሩልኝ ሰጥቻቸው ልለፍ ” ብላ ጎራ ስትል ሚስ ካርይል
ተከትላት ገባች
መነጽሩ እንዴት ሆኖ መሠራት እንደሚገባው አሳይታ አስረከበችው " ሌላ
ለመማዛት ብትፌልግ ከነጭ በቀር አንድም ባለ ቀለም አልነበረም " ተፈልጎ ተፈ
ልጎ • ከብዙ ዘመን በፊት አንድ ሰው ለማሠራት አምጥቶት ሳይወስደው የቀረ አንድ ጠርዙ አረንጓዴ የሆነ አስቀያሚ መነጽር ተገኘላትና አሱን አደረገች ኮርኒሊያ አሁንም ዐይን ዐይኗን ታያታለች
"ለምንድነው መነጽር የምታደርጊው ? አለቻት ገና ከቤቷ ሲገቡ።
" 0ይኖቼ ይደክብኛል ” አለች ጥቂት አስባ "
“ሲታዬ ጤነኛ ይመስላሉ "ነጩ ለሁሉም ሊያገለግል ይችላል !ለምንድነው
ባለ ቀለም የምትመርጪው ?”
“ ባለቀለም ስለ ለመድኩ ዛሬ ነጭ ለማድረግ ደስ አይለኝም "
ኮርነሊያ ዝም ብላ ቆየችና “ የክርስትና ስምሽ ማነው ማዳም ? አለቻት "
“ ጄን” አለች ሳቤላ ።
“ ኧረ ምን ነገር ነው ? ያ ምንድነው ?
በመንገዱ የሕዝብ ጮኽት ተሰማ ኮርኒሊያ ወደ መስኮቱ ተንደረደረች ሳቤላ
ተአተለቻት " ከሁለቱ ተቃራኒ አቅጣጫ ወደ አንድ መኻል የሚመጡ ይመስሉ ነበር። ባንድ በኩል ቀይና ወይን ጠጅ ዐርማ ያደረጉ የሚስተር ካርላይል ደጋፊዎች ዘለቁ ሎርድ ማውንት አስቨርንና ሚስተር ካርላይል ፊት ፊት ይመሩ ነበር "
የሌላው ወገን ባለ ብጫ ምልክት ሲሆን አመጣጡ
ስርአት የለሽ ትርምስምስ
ያለ ነበር ውሃ የገባች አይጥ የመሰለውን የሕዝቡ ግምባር መሪ አድርገው ጠበቃውና ሚስተር ድሬክ ደግፈው ይዘውት ዘለቁ " ጸጉሩ በሁሉም በኩል ተንዘርፍፎ እግሮቹ እየተንገዳገዱ ጥርሶቹ እየተንቀጫቀጩ ልብሱ ተሸረካክቶና ተዘነጣጥሎ ወደፊት ሲጓዝ መንገዱን አስከ ጫፍ ሞልተው የያዙት
ብዙ ሰዎች የማሾ ፋና የማናናቅ ጩኽትና ፉጨት እያስተጋቡ ተከትለውት ሲጓዙ ኮረሊያና ሳቤላ
ቁመው ተመለከቱ ።
👍13
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ፍራንሲዝ ሌቪዞን ሌላ ሠረገላ እስኪመጣ መጠበቅ ፈልጎ ነበር . .
ጓደኞቹ ደግሞ እንደዚያ ሆኖ ቁሞ ከጠበቀ አደገኛ ብርድ ሊመታው ስለሚችል በእግር ማዝገም መሻሉን መከሩት በሐሳባቸው አልተስማማም " ነገር ግን መንጋጋዎቹ ክፉኛ ተንቀጫቀጩ " ሁለቱ ሰዎች ከመኻል አድርገው
ያዙትና ሳይወድ መንግድ ጀመሩ " ነገር ግን ሚስተር ካርላይልንና ደጋፊዎቹን ከመንገድ ሊያገኙዋቸ
ስለ መቻላቸው ትዝም አላላቸው " ስለ መሔድና ስለ መቆየት ሲከራከሩ የዚህ ጉዳይ አልታያቸውም ፍራንሲዝ ሌቪሰን ደግሞ ከነሱ ጋር ፊት ለፊት ከመግጠም በራሱ ፈቃድ ከኩሬው ውስጥ በጭንቅላቱ ቢተከል ይመርጥ ነበር ።
ሚስ ካርላይል በዚያ ቀን ኢስት ሊን ራት ለመብላት ከሚስዝ ካርላይል
ከማዳም ቬንና ከሉሲ ጋር መጥታ ነበር "
ሚስ ካርላይል ከመልበሻ ክፍሏ ገብታ ... ጆይስን ለመጥራት ደወለች እነዚያ ክፍሎች እስከ ዛሬም የሚስ ካርላይል ክፍሎች ይባላሉ" ምክንያቱም አንዳንድ
ጊዜ እየመጣች ለጥቂት ቀኖች እያደረች ስለምትሔድ ነው አሁንም ገብታ ጓዝዋን ስታኖር ጆይስ መጣች "
ዛሬ ከሰዓት በኋላ እንዴት ያለ አምባጓሮ ገጠመን መሰለሽ ... ጆይስ "
“ የስኳየር ስፒነር አራሾች ናቸው አሉ ኋይት እኮ መጥቶ ነገረን ይገባዋል”
ግን ከዚያው ሰጥሞ እንዲሞት ቢተዉት ኖሮ ጥሩ ነበር " ወንድ ልጅ እንደዚህ
ሲሆን አይቸ አላውቅም ። ፒተርማ ሲሰማ አለቀስ ” አለች "
“ አለቀሰ ?” አለች ኮርነሊያ
“ ፒተር እሜቴ ሳቤላን በጣም ይወዳቸው እንደ ነበር እርስዎም ያውቃሉ”
ስለዚህ ይኸን ነገር ሲሰማ ስሜቱ ተናነቀውና ከደስታው ብዛት የተነሣ ጮህ ብሎ አለቀሰ " በኋላ አንድ ብር ከኪሱ አውጥቶ ለኋይት ሰጠው " ሰውየውን ወደ ኰሬው በወረወሩት ጊዜ ኋይትም አንድ እግር ይዞ እንደ ነበር ነገረን " እርስዎ ስለማይወዷት ስሟን ስጠራብዎ አይቆጡኝ እንጂ አፊም እኮ አይታዋለች » እሷም እዚህ ስትደርስ ብርክ ያዛት "
“እሷ ደግሞ የት ሆና አየችው? አለች ሚስ ካርላይል ከጆይስ አፍ ነጠቅ አድርጋ “ እኔም ከያ ነበርኩ ግን አላየኋትም "
“ሚስዝ ላቲመር ከአንድ የጀርመን መስፍን ሚስት የደረሳትን ወሬ ለማዳም ቬን
ለመንገር ልካት ወደዚ ስትመጣ በእርሻው በኩል ከኩሬው አጠገብ ጩኸት መስማቷን ነገረችኝ " "
“ ታድያ ምን ሆንኩ ብላ ነው ብርክ የያዛት " አለች ሚስ ካርላይል ቶሎ ቀበል አድረጌ
ምን ዐውቄ መቼም አንዘፈዘፋት አለች ጆይስ "
“ እሷንም ቢያጠልቋት ኖሮ ጥሩ ነበር ” አለች ሚስ ካርላይል እየተናደደች »
" አንቺ ጆይስ ... ” አለች ሚስ ካርላይል ድንገት ርዕስ በመለወጥ ይህችን የልጆች አስተማሪ ስታያት ማንን ትመስልሻለች ?
“ እስተማሪ ? እለች ጆይስ በጥያቄው ድንተኛነት ድንግጥ ብላ !“ማዳም ቬንን ማለቶ ነው?
“ እንግዲያ አንቺን ወይስ እኔን የምል መሰለሽ አስተማሪምች ነን? አለችና
ቆጣ ብላ “ማዳም ቬን ነው እንጂ ማንን ልል ኖሯል ” ብላ ዐይን 0ይኗ እያየች
የምትመልሰውን ትጠብቅ ጀመር "
ጆይስ ድምጿን ዝቅ አድርጋ " በመልክም በጠባይም አንዳንድ ጊዜ ሟንቿን
አመቤቴን መስላ ትታየኛለች " ነገር ግን የአመቤት ሳቤላ ስም ከዚህ ቤት እንዳይነሣ የተክለከለ በመሆኑ ለማንም አልተናርኩም ” አለቻት "
“ መነጽሯን አውልቃ አይተሻት ታውቂያለሽ ?”
“ ኧረ የለም "
“ እኔ ዛሬ አየኋት " ልክ እሷን መሰለችኖ ድርቅ አልኩልሽ - መምሰል ስልሽ እኮ ልክ በአካል ቁጭ ማለት ነው ያየ ሰው የእመቤት ሳቤላ መንፈስ እንደ ገና ተመልሶ ወደዚህ ዓለም የመጣ ይመስለው ነበር "
“ኧረ እሜቴ እባክዎ አይቀልዱ ነገሩ ያሳዝናል እንጂ ለቀልድ አይመችም "
ቀልድ ? መቸ ነው ስቀልድ የምታውቂኝ ? አለችና ጥቂት ዝም ብላ ከቆየች በኋላ : “ ዊልያምን ብሶበታል ሲሉ የምሰማው እንዴት ነው?”
“ በጣም እንኳን አልጠናበትም በርግጥ በተለይ ወደ ማታ ሲሆን ድክምክም ይላል " ሕመሙ ግን የሚነገርለትን ያህል አልመሰለኝም ” አለች ጆይስ
“ በጣም ታሟል ሲሉ እሰማለሁ "
ማነው የነገረዎት ?
“ አስተማሪቱ ዛሬ ከቀትር በኋላ ነገረችኝ " እሷማ ተስፋ የሚያስቆርጥ አድርጋ ነው የነገረችኝ » ድምጿም እንደ ንግግርዋ ተስፋ የሚያስቆርጥ ነበር "
“ እሷስ በጣም የታመመ እንደሚመስላት ዐቃለሁ » ለእኔም ባለፉት ጥቂት
ቀኖች እንኳን ብዙ ጊዜ ነግራኛለች "
“ ቢደካክምም አይገርመኝም ” አለች ሚስ ካርላይል “ “ ሰውነቱ ልክ እንደ እናቱ ለንቋሳ ነው "
ማታ ራት ከተበላ በኋላ ሎርድ ማውንት እስቨርንና ኮርኒሊያ አንድ ሶፋ ላይ
ቡና ይዘው ጐን ለጐን ተቀምጠው ነበር" ሰር ጆን ዶቢዴና አንድ ሁለት ሌሎች
መኳንንትም አብረው ነበሩ " ትንሹ ቬን ' ሉሲና ሚስዝ ካርላይል አንድነት እያወጉ
ይስቁ ነበር " ወጉና ጫጫታው መድመቁን አይታ ሚስ ካርላይል ወደ ኧሩሉ ዞር ብላ ወይዘሮ ሳቤላ በርግጥ ሙታለች ? አለች "
ኧርሉ በጥያቄዋ በጣም ስለ ተገረመ : የቻለውን ያህል አፍጦ ተመለከታትና
“ ነገርሽ አልግባኝም፡ ሚስ ካርላይል ... የተረጋገጠ ነው ? እንዴታ ምኑ ይጠየቃል
የአደጋው ሁኔታ በተገለጸልዎ ጊዜ ስለ ትክክለኝነቱና ስለ ዝርዝር ሁኔታው እንዲግጽልዎ እርስዎ ራስዎ ጠይቀው የነበር ይመስለኛል ”
“አዎ ያን ሁሉ መከታተል ግዴታዬ ነበር " ሌላ ሥራዬ ብሎ የሚከታተል
አልነበረማ
እና በርግጥ መሞቷን በማያጠራጥር ሁኔታ አረጋግጠዋል ?
“በደንብ አረጋግጫለሁ " አደጋው የደረሰ ዕለት ሌሊቴን ሙታ አደረች
እንክትክት ብላ ተጎድታ ነበር »
ትንሽ ዝምታ ቀጠለ " ሚስ ካርላይል ማሰላሰል ጀመረች » አሁንም ለማመን
እንደ ተቸገረች ሁሉ ወደዚያው ርዕስ ተመለሰች።
“ እርስዎ ካገኙት ማረጋግጫ ስሕተት ሊኖርበት ይችላል ብለው አይጠራጠሩም? መሞቷን በትክክል አረጋማጠዋል ?
“ አሁን እኔና አንቺ በሕይወት እንዳለን ያጠራጥራል?ልክ የዚህን ያህል እርግጠኛ ነኝ " ግን ለምን ጠየቅሽኝ ?”
“ እንዲያው በርግጥ ሙታ ይሆን ? የሚል ሐሳብ ድቅን አለብኝ »
« አየሽ ... የመሞቷ ወሬ ስሕተት ቢሆን ኖሮ በየጊዜው እንድትቀበል
ተነጋግረን ያደረጉሁላትን የዘለቄታ ተቆራጭ ገንዘብ
ትቀበልበት ከነበረው ባንክ
ሔዳ ታወጣ ነበር ግን ገንዘቡ ከዚያ ጊዜ ወዲህ አልተነካም " ከዚህም ሌላ ከኔ ጋር እንደ ተስማማ ነው እስከ ዛሬ ትጽፍልኝ ነበር የሷ ነገር ያለቀለት ነው " ምንም አያጠራርም " ጥፋቷንም ሁሉ ይዛው ተቀብራለች”
አሳማኝ ማረጋግዎች ኮርኒሊያም ከልብ አዳምጣና አጢና ተቀበለቻቸው "
በበነጋው ጧት ሕፃኑ ሎርድ ቬን ከማዳም ቬንና ከጆቹ ጋር ተጨመረ ቁርሱን አብሮ በላ " በኋላ እሱ ሎሲና ዊልያም ከግቢው መስክ ላይ የሩጫ እሽቅድድም
ገጠሙ " የዊልያም ሩጫ መቸም እንዲያው ለይምስል እንጂ እሱ ራሱም ትንፋሹም ድክም ብለው አብቅተዋል » ሳቤላ አርኪባልድን ከጫወታው ለይታ ከእናት በቀር ምናልባት በጣት የሚቆጠሩ ብቻ ሊያደርጉት በሚችሎት ጥንቃቄ ጉልበቷ ላይ አስቀምጣ ከውስጧ በሚፈልቀው የጋለ ስሜት ጥምጥም አድርጋ አቅፋ : እስረኛ አድርጋ እንደያዘችው ሚስተር ካርላይል ገባ
እንግዳ ትቀበያለሽ ... ማዳም ቬን ? አላት በረጋው ጠባዩና ደስ በሚለው
ፈገግታው።
ልጁን ሸተት አድርጋ አስቀመጠችውና ብድግ ስትል እሱም ብድግ ብሎ
ታላቆቹ ወደሚጫወቱበት የሣር መስክ እየሮጠ ሔደ።
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ፍራንሲዝ ሌቪዞን ሌላ ሠረገላ እስኪመጣ መጠበቅ ፈልጎ ነበር . .
ጓደኞቹ ደግሞ እንደዚያ ሆኖ ቁሞ ከጠበቀ አደገኛ ብርድ ሊመታው ስለሚችል በእግር ማዝገም መሻሉን መከሩት በሐሳባቸው አልተስማማም " ነገር ግን መንጋጋዎቹ ክፉኛ ተንቀጫቀጩ " ሁለቱ ሰዎች ከመኻል አድርገው
ያዙትና ሳይወድ መንግድ ጀመሩ " ነገር ግን ሚስተር ካርላይልንና ደጋፊዎቹን ከመንገድ ሊያገኙዋቸ
ስለ መቻላቸው ትዝም አላላቸው " ስለ መሔድና ስለ መቆየት ሲከራከሩ የዚህ ጉዳይ አልታያቸውም ፍራንሲዝ ሌቪሰን ደግሞ ከነሱ ጋር ፊት ለፊት ከመግጠም በራሱ ፈቃድ ከኩሬው ውስጥ በጭንቅላቱ ቢተከል ይመርጥ ነበር ።
ሚስ ካርላይል በዚያ ቀን ኢስት ሊን ራት ለመብላት ከሚስዝ ካርላይል
ከማዳም ቬንና ከሉሲ ጋር መጥታ ነበር "
ሚስ ካርላይል ከመልበሻ ክፍሏ ገብታ ... ጆይስን ለመጥራት ደወለች እነዚያ ክፍሎች እስከ ዛሬም የሚስ ካርላይል ክፍሎች ይባላሉ" ምክንያቱም አንዳንድ
ጊዜ እየመጣች ለጥቂት ቀኖች እያደረች ስለምትሔድ ነው አሁንም ገብታ ጓዝዋን ስታኖር ጆይስ መጣች "
ዛሬ ከሰዓት በኋላ እንዴት ያለ አምባጓሮ ገጠመን መሰለሽ ... ጆይስ "
“ የስኳየር ስፒነር አራሾች ናቸው አሉ ኋይት እኮ መጥቶ ነገረን ይገባዋል”
ግን ከዚያው ሰጥሞ እንዲሞት ቢተዉት ኖሮ ጥሩ ነበር " ወንድ ልጅ እንደዚህ
ሲሆን አይቸ አላውቅም ። ፒተርማ ሲሰማ አለቀስ ” አለች "
“ አለቀሰ ?” አለች ኮርነሊያ
“ ፒተር እሜቴ ሳቤላን በጣም ይወዳቸው እንደ ነበር እርስዎም ያውቃሉ”
ስለዚህ ይኸን ነገር ሲሰማ ስሜቱ ተናነቀውና ከደስታው ብዛት የተነሣ ጮህ ብሎ አለቀሰ " በኋላ አንድ ብር ከኪሱ አውጥቶ ለኋይት ሰጠው " ሰውየውን ወደ ኰሬው በወረወሩት ጊዜ ኋይትም አንድ እግር ይዞ እንደ ነበር ነገረን " እርስዎ ስለማይወዷት ስሟን ስጠራብዎ አይቆጡኝ እንጂ አፊም እኮ አይታዋለች » እሷም እዚህ ስትደርስ ብርክ ያዛት "
“እሷ ደግሞ የት ሆና አየችው? አለች ሚስ ካርላይል ከጆይስ አፍ ነጠቅ አድርጋ “ እኔም ከያ ነበርኩ ግን አላየኋትም "
“ሚስዝ ላቲመር ከአንድ የጀርመን መስፍን ሚስት የደረሳትን ወሬ ለማዳም ቬን
ለመንገር ልካት ወደዚ ስትመጣ በእርሻው በኩል ከኩሬው አጠገብ ጩኸት መስማቷን ነገረችኝ " "
“ ታድያ ምን ሆንኩ ብላ ነው ብርክ የያዛት " አለች ሚስ ካርላይል ቶሎ ቀበል አድረጌ
ምን ዐውቄ መቼም አንዘፈዘፋት አለች ጆይስ "
“ እሷንም ቢያጠልቋት ኖሮ ጥሩ ነበር ” አለች ሚስ ካርላይል እየተናደደች »
" አንቺ ጆይስ ... ” አለች ሚስ ካርላይል ድንገት ርዕስ በመለወጥ ይህችን የልጆች አስተማሪ ስታያት ማንን ትመስልሻለች ?
“ እስተማሪ ? እለች ጆይስ በጥያቄው ድንተኛነት ድንግጥ ብላ !“ማዳም ቬንን ማለቶ ነው?
“ እንግዲያ አንቺን ወይስ እኔን የምል መሰለሽ አስተማሪምች ነን? አለችና
ቆጣ ብላ “ማዳም ቬን ነው እንጂ ማንን ልል ኖሯል ” ብላ ዐይን 0ይኗ እያየች
የምትመልሰውን ትጠብቅ ጀመር "
ጆይስ ድምጿን ዝቅ አድርጋ " በመልክም በጠባይም አንዳንድ ጊዜ ሟንቿን
አመቤቴን መስላ ትታየኛለች " ነገር ግን የአመቤት ሳቤላ ስም ከዚህ ቤት እንዳይነሣ የተክለከለ በመሆኑ ለማንም አልተናርኩም ” አለቻት "
“ መነጽሯን አውልቃ አይተሻት ታውቂያለሽ ?”
“ ኧረ የለም "
“ እኔ ዛሬ አየኋት " ልክ እሷን መሰለችኖ ድርቅ አልኩልሽ - መምሰል ስልሽ እኮ ልክ በአካል ቁጭ ማለት ነው ያየ ሰው የእመቤት ሳቤላ መንፈስ እንደ ገና ተመልሶ ወደዚህ ዓለም የመጣ ይመስለው ነበር "
“ኧረ እሜቴ እባክዎ አይቀልዱ ነገሩ ያሳዝናል እንጂ ለቀልድ አይመችም "
ቀልድ ? መቸ ነው ስቀልድ የምታውቂኝ ? አለችና ጥቂት ዝም ብላ ከቆየች በኋላ : “ ዊልያምን ብሶበታል ሲሉ የምሰማው እንዴት ነው?”
“ በጣም እንኳን አልጠናበትም በርግጥ በተለይ ወደ ማታ ሲሆን ድክምክም ይላል " ሕመሙ ግን የሚነገርለትን ያህል አልመሰለኝም ” አለች ጆይስ
“ በጣም ታሟል ሲሉ እሰማለሁ "
ማነው የነገረዎት ?
“ አስተማሪቱ ዛሬ ከቀትር በኋላ ነገረችኝ " እሷማ ተስፋ የሚያስቆርጥ አድርጋ ነው የነገረችኝ » ድምጿም እንደ ንግግርዋ ተስፋ የሚያስቆርጥ ነበር "
“ እሷስ በጣም የታመመ እንደሚመስላት ዐቃለሁ » ለእኔም ባለፉት ጥቂት
ቀኖች እንኳን ብዙ ጊዜ ነግራኛለች "
“ ቢደካክምም አይገርመኝም ” አለች ሚስ ካርላይል “ “ ሰውነቱ ልክ እንደ እናቱ ለንቋሳ ነው "
ማታ ራት ከተበላ በኋላ ሎርድ ማውንት እስቨርንና ኮርኒሊያ አንድ ሶፋ ላይ
ቡና ይዘው ጐን ለጐን ተቀምጠው ነበር" ሰር ጆን ዶቢዴና አንድ ሁለት ሌሎች
መኳንንትም አብረው ነበሩ " ትንሹ ቬን ' ሉሲና ሚስዝ ካርላይል አንድነት እያወጉ
ይስቁ ነበር " ወጉና ጫጫታው መድመቁን አይታ ሚስ ካርላይል ወደ ኧሩሉ ዞር ብላ ወይዘሮ ሳቤላ በርግጥ ሙታለች ? አለች "
ኧርሉ በጥያቄዋ በጣም ስለ ተገረመ : የቻለውን ያህል አፍጦ ተመለከታትና
“ ነገርሽ አልግባኝም፡ ሚስ ካርላይል ... የተረጋገጠ ነው ? እንዴታ ምኑ ይጠየቃል
የአደጋው ሁኔታ በተገለጸልዎ ጊዜ ስለ ትክክለኝነቱና ስለ ዝርዝር ሁኔታው እንዲግጽልዎ እርስዎ ራስዎ ጠይቀው የነበር ይመስለኛል ”
“አዎ ያን ሁሉ መከታተል ግዴታዬ ነበር " ሌላ ሥራዬ ብሎ የሚከታተል
አልነበረማ
እና በርግጥ መሞቷን በማያጠራጥር ሁኔታ አረጋግጠዋል ?
“በደንብ አረጋግጫለሁ " አደጋው የደረሰ ዕለት ሌሊቴን ሙታ አደረች
እንክትክት ብላ ተጎድታ ነበር »
ትንሽ ዝምታ ቀጠለ " ሚስ ካርላይል ማሰላሰል ጀመረች » አሁንም ለማመን
እንደ ተቸገረች ሁሉ ወደዚያው ርዕስ ተመለሰች።
“ እርስዎ ካገኙት ማረጋግጫ ስሕተት ሊኖርበት ይችላል ብለው አይጠራጠሩም? መሞቷን በትክክል አረጋማጠዋል ?
“ አሁን እኔና አንቺ በሕይወት እንዳለን ያጠራጥራል?ልክ የዚህን ያህል እርግጠኛ ነኝ " ግን ለምን ጠየቅሽኝ ?”
“ እንዲያው በርግጥ ሙታ ይሆን ? የሚል ሐሳብ ድቅን አለብኝ »
« አየሽ ... የመሞቷ ወሬ ስሕተት ቢሆን ኖሮ በየጊዜው እንድትቀበል
ተነጋግረን ያደረጉሁላትን የዘለቄታ ተቆራጭ ገንዘብ
ትቀበልበት ከነበረው ባንክ
ሔዳ ታወጣ ነበር ግን ገንዘቡ ከዚያ ጊዜ ወዲህ አልተነካም " ከዚህም ሌላ ከኔ ጋር እንደ ተስማማ ነው እስከ ዛሬ ትጽፍልኝ ነበር የሷ ነገር ያለቀለት ነው " ምንም አያጠራርም " ጥፋቷንም ሁሉ ይዛው ተቀብራለች”
አሳማኝ ማረጋግዎች ኮርኒሊያም ከልብ አዳምጣና አጢና ተቀበለቻቸው "
በበነጋው ጧት ሕፃኑ ሎርድ ቬን ከማዳም ቬንና ከጆቹ ጋር ተጨመረ ቁርሱን አብሮ በላ " በኋላ እሱ ሎሲና ዊልያም ከግቢው መስክ ላይ የሩጫ እሽቅድድም
ገጠሙ " የዊልያም ሩጫ መቸም እንዲያው ለይምስል እንጂ እሱ ራሱም ትንፋሹም ድክም ብለው አብቅተዋል » ሳቤላ አርኪባልድን ከጫወታው ለይታ ከእናት በቀር ምናልባት በጣት የሚቆጠሩ ብቻ ሊያደርጉት በሚችሎት ጥንቃቄ ጉልበቷ ላይ አስቀምጣ ከውስጧ በሚፈልቀው የጋለ ስሜት ጥምጥም አድርጋ አቅፋ : እስረኛ አድርጋ እንደያዘችው ሚስተር ካርላይል ገባ
እንግዳ ትቀበያለሽ ... ማዳም ቬን ? አላት በረጋው ጠባዩና ደስ በሚለው
ፈገግታው።
ልጁን ሸተት አድርጋ አስቀመጠችውና ብድግ ስትል እሱም ብድግ ብሎ
ታላቆቹ ወደሚጫወቱበት የሣር መስክ እየሮጠ ሔደ።
👍18
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስተር ካርላይል ከታወቀው ከባክስ ሔድ ሆቴል ሰገነት ወጥቶ ለተሰበሰበዉ ሕዝብ ንግግር ያደርግ ነበር " አረንጓዴ የተቀባው ስገነት ደጋፊቹን ሁሉ አሰባስቦ ለመያዝ በቂ ስፋት ነበረው ሚስተር ካርላይል አስቀድሞ ከነበረው መልካም
ስምና ተወዳጅነት ሌላ በንግግር ተስጥዎ የታደለ ስለ ነበሮ የዌስት ሊን ሕዝብ
ወደሱ እያደላ ፍራንሲዝ ሌቪሰንን አገለለው።
ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንም በበኩሉ ሬቨን ሆቴል ሆኖ ንግግር እያስማ ነበር "
ሆቴሎ ያማሩ መስኮቶች እንጂ ሰገነት አልነበረውም " ቦታው በደንብ ቁሞ ንግግር
ለማድረግ አይመችም " ስለዚህ ከአንደኛ ፎቅ ወደ ምድር ቤት ወርዶ በሳሎኑ ቅስት መስኮት ውጪኛ ጠርዝ ላይ ቁሞ ለመናገር ተገደደ " ያም ሆኖ ቦታው በጣም በመጥበቡ ክንዱን ማወወዝ እግሩን ማንቀሳቀስ ቢሞክር ሚዛኑን መጠበቅ ተቸገረ »
እሱን ሊያዳምጥ ከቆመው ሕዝብ ላይ በጭንቅላቱ እንዳይደፋ ስለ ፈራው ' ለመጀመሪያ ቀን ብቻ በአንድ በኩል ሚስተር ድሬክ በሌላው በኩል ጠበቃው ደግፈውት
ሊወጣው ቻለ ጠበቃው ግን ቁመቱ ከሁሉ ያጠረ ፡ ጐኑ ከሁሉ የሰፋ ወደል
በመሆኑ በንግግሩ መጨረሻ ተመልሶ ለመግባት ችግር ገጠመው " ሰር ፍራንሲዝ እየጎተተ ሚስተር ድሬክ እንደ መሰላል ተሸክሞት እየገፋ የተሰበሰበው ሕዝብ እየሳቀበት በስንት መከራ በደኅና ወረደ " ላቡን ከፊቱ እየጠረገ ዳግመኛ በመስኮት ላይ
በመንጠልጠል በልቡ ማለ
ሰር ፍራንሲዝ ሊቪሰን ሲናግር ያንቀጠቅጠዋል " አንድ ቀን ከቀትር በኋላ
ንግሩን በርቱዕ አንደበቱ ሲያንቆረቁረው ጓደኞቹ አብረውት ቁመዋል " የተሰበሰበው ሕዝብ መንገዱን ሙልት አድርጎ ዘግቶ ጥቂቱ ድጋፉን በመግለጽ እጅግ
የሚበልጠው ግን በማሾፍ ይሥቃል ያፋጫል ይጮኻል ያጨበጭባል " ሚስተር ካርላይል ንግግሩን ቀድም አድርጎ ስለጨረሰ ከሱ ዘንድ የነበረው ሕዝብ ግልብጥ
ብሎ ሰር ፍራንሲዝን ለማዳመጥ መጥቷል " ስለዚህ የነበረው ሕዝብ ብዛት ይህ ነው አይባልም » መተላለፊያ ጠፍቶ በክርኑ እየተጓሸመ • በትከሻው እየተጋፋ እግር ለእግር እየተራገጠ ይርመሰመሳል " ሕዝቡ እንደዚህ ሲተራመስ አንድ ባለ አራት እግር ግልጽ ሠረገላ እንደዚህ በሚተራመሰው ሕዝብ መኻል እየጣሰ በማለፍ ሊበትነው ሞከረ የሚስቡት ፈረሶች ደማቅ ቀይና ወይን ጠጅ ምልክት አሥረዋል " ከሠረገው አንዲት መልከ መልካም ወይዘሮ ተቀምጣለች ሚስዝ ካር
ላይል ።
ጥቅጥቅ ብሎ የምላው ሕዝብ ግን በቀላሉ የሚበተን አልሆነም " ሠረገላው በጣም እያዘገመ አንድ አንድ ጊዜም ቆም እያለ ለመጓዝ ተገደደ በዚህ ላይ ትርምሱና ጩኽት በረከተ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንም ሁኔታው ስክን እስኪልለት ንግግሩን ገታ አያረገ " ባርባራን ባጠገቡ ስታልፍ አይቷታል " ነገር ግን ሚስ ካርላይልን ሰላም በማለቱ የደረሰበትን ጣጣ በማስታወስ እጅ ሳይነሣት ዝም አለ " ወደ ባርባራም ሆነ ወደ ሌላ ትኩረት ሳያደርግ ሰው እስኪረጋጋለት ዝም ብሎ ይጠብቃል
ባርባራ ዳንተል ሥራ የሆነው ጃንጥላዋን ዘርግታ ዐይኖቿን ወደሱ በመለስ በወንፊቱ ተመለከተችው " በዚህ ጊዜ የቀኝ እጁን አነሣ" ራሱን ወደ ኋላው በቀስታ ነቀነቀ ጸጉሩን
ከግንባሩ ወደ ኋላ ምልስ አደረገ " የጣቱ ያልማዘ ቀለበት
በዙርያው አንጸባረቀ " ባርባራ ይኸንን ሁኔታውን እያየች ፊቷ ተለዋወጠ "
ስለ ሪቻርድ የተናገረቻችው ምልክቶችና ድርጊቶች አንዳሉ ናቸው ሪቻርድ ፍራንሲዝ ሌቪስንን ዐውቀዋለሁ ያለው ተሳስቶ ነው " ይህ ሰው ቶርን መሆን አለበት ብላ አሰበች።
በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎች ሰላም ሲሏት አጸፋውን የምትመልስው ያለ ልቧ ነበር ሐሳቧ ተበጠበጠ „ “ ካርላይል ይኑር ! ምን ጊዜም ካርላይል! ብለው እየጮኹ
ባጠገቧ ሲያልፉ ባርባራ በግራም በቀኝም አጸፋውን እጅ በመንሣት ትመልስ እንጂ ሀሳቧ ከሌላ ነበር።
በመጨረሻ ሠረገላው መንገዱን ቀጠለ።
ንግግሩ አብቅቶ ሕዝቡ ሲበታተን ሚስተር ዲልና ሚስተር ኧበንዘር ተገናኙ ኧበንዘር ጀምዝ ለአሥራ ሁለትና ዐሥራ አምስት ዓመት በተለያዩ ሙያዎች በመሠማራት
የሚስተር ካርላይል ጸሐፊ ነበር ቀጠለና ሊንበራ ላይ ከነበረው ቲያትር ሮያል ከተባለው ገባ ከዚያ ሐራጅ ሻጭ ሆነ ያን ተወና ቄስ ሆነ።ከዚያ በኋላ የሕዝብ ማመላለሻ
ትልቅ ሠረገሳ ነጅ ሆነ ያ ደግሞ አላዋጣም ሲለው ቦልናትሬድማን ለተባሉ የዌስት ሊን ጠበቆች ጸሐፊ ሆነ ኧበንዘር ጀምዝ በቁም ነገር በኰል በዋልፈሰስ ቢሆንም ወግ
አዋቂ ለዛ ያለው ፈገግታ የማይለየው ጥሩ ሰው ነው " የሱ ክፋቱ ከችጋር አይወጣም " ኪሱ ባዶ ይሆናል አንዳንድ ጊዜም ከነሚላባብሰው ያጣል አባቱ በንግድ የተገኘ ብዙ ሀብት ያፈራ በሰው ዘንድ የተከበረ ነው " ነገር ግን'ሁለተኛ ሚስት አግብቶ የሁለት ቤተሰብ አስተዳዳሪ ሆነ " ስለዚህ ልጁም ገንዘብ ብሎ ወደባቱ
አይሔድም ቢሔድም ቁጣን እንጂ ገንዘብ አያገኝም "
“ ታዲያስ ኧበንዘር” አለው ሚስተር ዲል ሰላምታ ሲስጠው “ ዓለም እንዴት ይዛሃለች ?”
"አለች ታዘግማለች አንድም ቀን ሶምሶማ አትረግጥም ! ”
“ ትናንት ወደ
አባትህ ቤት ስትገባ አላየሁህም ?
ወዲያው ተባርሬ ወጣሁ ። እኔ እኮ እዚያ ቤት ከሔድኩ እንደ ውሻ ነው የምታው ቤሳ ከሚሰጠኝ ቢረግጠኝ ይወዳል ኧረ አሁን ዝም በል ! ሰዉ የውድድሩን ንግግር እንዳይሰማ እያስቸገርን ነው "
የተባለው ንግግር የስር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ነው » ሚስተር ዲል ኮስተር ብሎ ሚስተር ኧበንር ደግሞ ሣቅ ሣቅ እያላቸው ሲያዳምጡ ከመኻል አንድ ዐይነት ግፊያና እንቅስቃሴ ወደ ዳር አወጣቸው ተናጋሪውን ማየት ከማይችሉበት ቦታ ደረሱ ንግግሩን ግን ይሰሙታል • እንደዚያ ተገፋፍተው ከቆሙበት ቦታ ሆነው መንገዱ ከሩቅ ድረስ ይታያቸዋል አንድ ሰው በኋላ እግሮቹ ቁሞ የሚሔድ የሩስያ ድብ የመሰለ ነገር ድንገት ከሩቅ ሲመጣ አየ
"
“ እኔስ ያ የሚመጣው ሰውዬ ቤቴል መሰለኝ ” አለ ኧበንዘር ጀምዝ "
· ቤቴል ! ” አለ ሚስተር ዲል ወዶ ሰውዬው እየተመለከተ ” “ ምን ሲያደርግ ከርሞ ብቅ አለ ?
ኦትዌይ ቤቴል ከድብ ቆዳ የተስፋ የመንገድ ልብስ ሳይቆረጥ ከነጅራቱ እንደ ለበሰና ጸጉራም ቆብ እንደ ደፋ ገና መድረሱ ነበር" የቆቡ ልብሱም ሆነ የፊቱ ጠጉር ሁሉ የተቆጣጠረና የተጠላለፈ ነበር እውነትም የዱር አውሬ ይመስል
ነበር ወደሱ ሲጠጋ ሚስተር ዲል የእውነት አውሬ ሆኖ ታየውና እንዳይበላ የፈራ ይመስል ወደ
ኋላው አፈገፈገ "
ስምህ ማን ይባላል ?
“ቤቴል እባል ነበራ ” አለ አስፈሪው ሰውዬ እጁን ወደዲል አየዘረጋ። “ጀምስ... እስካሁን ድረስ እተንፈረጋገጥህ በዚህ ዓለም አለህ ?”
“ ወደፊትም እንደዚሁ እየተፈራገጥሁ እንደምቆይ ተስፋ አለኝ... ኧረ አሁን ከየት ብቅ አልክ ? ከአንድ የሰሜን ዋልታ መንደር ነው ?”
እዚያ ድረስ እንኳን አልሔድኩም ... የምን ግርግር ነው የምሰማው?
“ መቸ መጣሀ ሚስተር ኦትዌይ ?” አለው ሽማግሌው ዲል ።
“ አሁን በዐሥሩ ሰዓት ባቡር መድረሴ ነው ። ምን ነገር ነው የምሰማውኮ ነው የምለው ?
ምርጫ ነው ” አለ ኧበንዘር “ አትሊ ተሸኘ ፤ አራት እግሩን በላ ”
“ ስለ ምርጫው አልጠየቅሁህም ስለሱ ከባቡር ጣቢያ ሰምቻለሁ” አለ ኦትዌይ ቤቴል” “ይህ ምንድነው ?” አለ መልሶ እጁን ወደ ሕዝቡ እየዘረጋ ።ደ
" ከተወዳደሪዎቹ አንዱ የሆነው ሌቪሰን ቃላትና ትንፋሽን እየዘራ ነው ''
“ እኔ የምልህ አሁን የሱ ከሚስተር ካርላይል ጋር መወዳደር በጣም አያስገሮምም ? አለ ቤቴል
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስተር ካርላይል ከታወቀው ከባክስ ሔድ ሆቴል ሰገነት ወጥቶ ለተሰበሰበዉ ሕዝብ ንግግር ያደርግ ነበር " አረንጓዴ የተቀባው ስገነት ደጋፊቹን ሁሉ አሰባስቦ ለመያዝ በቂ ስፋት ነበረው ሚስተር ካርላይል አስቀድሞ ከነበረው መልካም
ስምና ተወዳጅነት ሌላ በንግግር ተስጥዎ የታደለ ስለ ነበሮ የዌስት ሊን ሕዝብ
ወደሱ እያደላ ፍራንሲዝ ሌቪሰንን አገለለው።
ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንም በበኩሉ ሬቨን ሆቴል ሆኖ ንግግር እያስማ ነበር "
ሆቴሎ ያማሩ መስኮቶች እንጂ ሰገነት አልነበረውም " ቦታው በደንብ ቁሞ ንግግር
ለማድረግ አይመችም " ስለዚህ ከአንደኛ ፎቅ ወደ ምድር ቤት ወርዶ በሳሎኑ ቅስት መስኮት ውጪኛ ጠርዝ ላይ ቁሞ ለመናገር ተገደደ " ያም ሆኖ ቦታው በጣም በመጥበቡ ክንዱን ማወወዝ እግሩን ማንቀሳቀስ ቢሞክር ሚዛኑን መጠበቅ ተቸገረ »
እሱን ሊያዳምጥ ከቆመው ሕዝብ ላይ በጭንቅላቱ እንዳይደፋ ስለ ፈራው ' ለመጀመሪያ ቀን ብቻ በአንድ በኩል ሚስተር ድሬክ በሌላው በኩል ጠበቃው ደግፈውት
ሊወጣው ቻለ ጠበቃው ግን ቁመቱ ከሁሉ ያጠረ ፡ ጐኑ ከሁሉ የሰፋ ወደል
በመሆኑ በንግግሩ መጨረሻ ተመልሶ ለመግባት ችግር ገጠመው " ሰር ፍራንሲዝ እየጎተተ ሚስተር ድሬክ እንደ መሰላል ተሸክሞት እየገፋ የተሰበሰበው ሕዝብ እየሳቀበት በስንት መከራ በደኅና ወረደ " ላቡን ከፊቱ እየጠረገ ዳግመኛ በመስኮት ላይ
በመንጠልጠል በልቡ ማለ
ሰር ፍራንሲዝ ሊቪሰን ሲናግር ያንቀጠቅጠዋል " አንድ ቀን ከቀትር በኋላ
ንግሩን በርቱዕ አንደበቱ ሲያንቆረቁረው ጓደኞቹ አብረውት ቁመዋል " የተሰበሰበው ሕዝብ መንገዱን ሙልት አድርጎ ዘግቶ ጥቂቱ ድጋፉን በመግለጽ እጅግ
የሚበልጠው ግን በማሾፍ ይሥቃል ያፋጫል ይጮኻል ያጨበጭባል " ሚስተር ካርላይል ንግግሩን ቀድም አድርጎ ስለጨረሰ ከሱ ዘንድ የነበረው ሕዝብ ግልብጥ
ብሎ ሰር ፍራንሲዝን ለማዳመጥ መጥቷል " ስለዚህ የነበረው ሕዝብ ብዛት ይህ ነው አይባልም » መተላለፊያ ጠፍቶ በክርኑ እየተጓሸመ • በትከሻው እየተጋፋ እግር ለእግር እየተራገጠ ይርመሰመሳል " ሕዝቡ እንደዚህ ሲተራመስ አንድ ባለ አራት እግር ግልጽ ሠረገላ እንደዚህ በሚተራመሰው ሕዝብ መኻል እየጣሰ በማለፍ ሊበትነው ሞከረ የሚስቡት ፈረሶች ደማቅ ቀይና ወይን ጠጅ ምልክት አሥረዋል " ከሠረገው አንዲት መልከ መልካም ወይዘሮ ተቀምጣለች ሚስዝ ካር
ላይል ።
ጥቅጥቅ ብሎ የምላው ሕዝብ ግን በቀላሉ የሚበተን አልሆነም " ሠረገላው በጣም እያዘገመ አንድ አንድ ጊዜም ቆም እያለ ለመጓዝ ተገደደ በዚህ ላይ ትርምሱና ጩኽት በረከተ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንም ሁኔታው ስክን እስኪልለት ንግግሩን ገታ አያረገ " ባርባራን ባጠገቡ ስታልፍ አይቷታል " ነገር ግን ሚስ ካርላይልን ሰላም በማለቱ የደረሰበትን ጣጣ በማስታወስ እጅ ሳይነሣት ዝም አለ " ወደ ባርባራም ሆነ ወደ ሌላ ትኩረት ሳያደርግ ሰው እስኪረጋጋለት ዝም ብሎ ይጠብቃል
ባርባራ ዳንተል ሥራ የሆነው ጃንጥላዋን ዘርግታ ዐይኖቿን ወደሱ በመለስ በወንፊቱ ተመለከተችው " በዚህ ጊዜ የቀኝ እጁን አነሣ" ራሱን ወደ ኋላው በቀስታ ነቀነቀ ጸጉሩን
ከግንባሩ ወደ ኋላ ምልስ አደረገ " የጣቱ ያልማዘ ቀለበት
በዙርያው አንጸባረቀ " ባርባራ ይኸንን ሁኔታውን እያየች ፊቷ ተለዋወጠ "
ስለ ሪቻርድ የተናገረቻችው ምልክቶችና ድርጊቶች አንዳሉ ናቸው ሪቻርድ ፍራንሲዝ ሌቪስንን ዐውቀዋለሁ ያለው ተሳስቶ ነው " ይህ ሰው ቶርን መሆን አለበት ብላ አሰበች።
በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎች ሰላም ሲሏት አጸፋውን የምትመልስው ያለ ልቧ ነበር ሐሳቧ ተበጠበጠ „ “ ካርላይል ይኑር ! ምን ጊዜም ካርላይል! ብለው እየጮኹ
ባጠገቧ ሲያልፉ ባርባራ በግራም በቀኝም አጸፋውን እጅ በመንሣት ትመልስ እንጂ ሀሳቧ ከሌላ ነበር።
በመጨረሻ ሠረገላው መንገዱን ቀጠለ።
ንግግሩ አብቅቶ ሕዝቡ ሲበታተን ሚስተር ዲልና ሚስተር ኧበንዘር ተገናኙ ኧበንዘር ጀምዝ ለአሥራ ሁለትና ዐሥራ አምስት ዓመት በተለያዩ ሙያዎች በመሠማራት
የሚስተር ካርላይል ጸሐፊ ነበር ቀጠለና ሊንበራ ላይ ከነበረው ቲያትር ሮያል ከተባለው ገባ ከዚያ ሐራጅ ሻጭ ሆነ ያን ተወና ቄስ ሆነ።ከዚያ በኋላ የሕዝብ ማመላለሻ
ትልቅ ሠረገሳ ነጅ ሆነ ያ ደግሞ አላዋጣም ሲለው ቦልናትሬድማን ለተባሉ የዌስት ሊን ጠበቆች ጸሐፊ ሆነ ኧበንዘር ጀምዝ በቁም ነገር በኰል በዋልፈሰስ ቢሆንም ወግ
አዋቂ ለዛ ያለው ፈገግታ የማይለየው ጥሩ ሰው ነው " የሱ ክፋቱ ከችጋር አይወጣም " ኪሱ ባዶ ይሆናል አንዳንድ ጊዜም ከነሚላባብሰው ያጣል አባቱ በንግድ የተገኘ ብዙ ሀብት ያፈራ በሰው ዘንድ የተከበረ ነው " ነገር ግን'ሁለተኛ ሚስት አግብቶ የሁለት ቤተሰብ አስተዳዳሪ ሆነ " ስለዚህ ልጁም ገንዘብ ብሎ ወደባቱ
አይሔድም ቢሔድም ቁጣን እንጂ ገንዘብ አያገኝም "
“ ታዲያስ ኧበንዘር” አለው ሚስተር ዲል ሰላምታ ሲስጠው “ ዓለም እንዴት ይዛሃለች ?”
"አለች ታዘግማለች አንድም ቀን ሶምሶማ አትረግጥም ! ”
“ ትናንት ወደ
አባትህ ቤት ስትገባ አላየሁህም ?
ወዲያው ተባርሬ ወጣሁ ። እኔ እኮ እዚያ ቤት ከሔድኩ እንደ ውሻ ነው የምታው ቤሳ ከሚሰጠኝ ቢረግጠኝ ይወዳል ኧረ አሁን ዝም በል ! ሰዉ የውድድሩን ንግግር እንዳይሰማ እያስቸገርን ነው "
የተባለው ንግግር የስር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ነው » ሚስተር ዲል ኮስተር ብሎ ሚስተር ኧበንር ደግሞ ሣቅ ሣቅ እያላቸው ሲያዳምጡ ከመኻል አንድ ዐይነት ግፊያና እንቅስቃሴ ወደ ዳር አወጣቸው ተናጋሪውን ማየት ከማይችሉበት ቦታ ደረሱ ንግግሩን ግን ይሰሙታል • እንደዚያ ተገፋፍተው ከቆሙበት ቦታ ሆነው መንገዱ ከሩቅ ድረስ ይታያቸዋል አንድ ሰው በኋላ እግሮቹ ቁሞ የሚሔድ የሩስያ ድብ የመሰለ ነገር ድንገት ከሩቅ ሲመጣ አየ
"
“ እኔስ ያ የሚመጣው ሰውዬ ቤቴል መሰለኝ ” አለ ኧበንዘር ጀምዝ "
· ቤቴል ! ” አለ ሚስተር ዲል ወዶ ሰውዬው እየተመለከተ ” “ ምን ሲያደርግ ከርሞ ብቅ አለ ?
ኦትዌይ ቤቴል ከድብ ቆዳ የተስፋ የመንገድ ልብስ ሳይቆረጥ ከነጅራቱ እንደ ለበሰና ጸጉራም ቆብ እንደ ደፋ ገና መድረሱ ነበር" የቆቡ ልብሱም ሆነ የፊቱ ጠጉር ሁሉ የተቆጣጠረና የተጠላለፈ ነበር እውነትም የዱር አውሬ ይመስል
ነበር ወደሱ ሲጠጋ ሚስተር ዲል የእውነት አውሬ ሆኖ ታየውና እንዳይበላ የፈራ ይመስል ወደ
ኋላው አፈገፈገ "
ስምህ ማን ይባላል ?
“ቤቴል እባል ነበራ ” አለ አስፈሪው ሰውዬ እጁን ወደዲል አየዘረጋ። “ጀምስ... እስካሁን ድረስ እተንፈረጋገጥህ በዚህ ዓለም አለህ ?”
“ ወደፊትም እንደዚሁ እየተፈራገጥሁ እንደምቆይ ተስፋ አለኝ... ኧረ አሁን ከየት ብቅ አልክ ? ከአንድ የሰሜን ዋልታ መንደር ነው ?”
እዚያ ድረስ እንኳን አልሔድኩም ... የምን ግርግር ነው የምሰማው?
“ መቸ መጣሀ ሚስተር ኦትዌይ ?” አለው ሽማግሌው ዲል ።
“ አሁን በዐሥሩ ሰዓት ባቡር መድረሴ ነው ። ምን ነገር ነው የምሰማውኮ ነው የምለው ?
ምርጫ ነው ” አለ ኧበንዘር “ አትሊ ተሸኘ ፤ አራት እግሩን በላ ”
“ ስለ ምርጫው አልጠየቅሁህም ስለሱ ከባቡር ጣቢያ ሰምቻለሁ” አለ ኦትዌይ ቤቴል” “ይህ ምንድነው ?” አለ መልሶ እጁን ወደ ሕዝቡ እየዘረጋ ።ደ
" ከተወዳደሪዎቹ አንዱ የሆነው ሌቪሰን ቃላትና ትንፋሽን እየዘራ ነው ''
“ እኔ የምልህ አሁን የሱ ከሚስተር ካርላይል ጋር መወዳደር በጣም አያስገሮምም ? አለ ቤቴል
👍17
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...አንድ ቀን በሚያዝያ ወር ውስጥ ሰዓቱ መሽቶ ለዐይን ሲይዝ ዊልምና ሳቤላ ሳሎን ውስጥ ተቀምጠዋል " ቀኑ ሞቃት ሆኖ ይዋል እንጂ እነዚያ የጸደይ ምሽቶች ግን ይባረዳሉ " የምድጃው እሳት ነዲድ ባይኖረውም ፍሙ ግማሹ ጠፍቶ ግማሹ ይጤሳል ማዳም ቬን እሳቱን ልብ አላለችውም ዊልያም ከሰፋው ተጋድም እሷም ዐይን ዐይኑን ታየዋለች " መነጽሯ በእንባ እየተነከረ አስቸገራት ልጆቹ እንዳያውቁት መሥጋቱንም ትታዋለች " ስለዚህ መጽሯን አወለቀች ልጁም ሊንበራ ደርሶ የተመለሰበት የሠረገላ ጉዞ ስላደከመው ዐይኖቹን ገጥሞ ተጋደመ እሷም የተኛ ሲመስላት ወዲያው መልሶ ገለጣቸው።
“ ከመሞቴ በፊት ስንት ቀን ይኖረኛል ?” አላት "
ያልጠበቀችው ጥያቄ ሆነባትና ናላዋ ዞረባት " “ ምን ማለትህ ነው
ዊልያም ስላንተ መሞት ማን አነሣ? አለችው "
“ ዐውቃለሁ እንጂ ስለኔ የሚወራውን እሰማ የለምእንዴ በቀደም ሐና
ያለችውን ሰምተሽ የለ ?
“ ምን? መቸ ?
“ እኔ ከምንጣፉ ላይ ተኝቼ ሻይ ይዛ የገባች ጊዜ " ለናንተ ቢመስላችሁም እንቅልፍ አልወሰደኝም ነበር " አንቺ እንኳ ልነቃ እንደምችል እንድትጠነቀቅ
ነግረሻት ነበር።
“እንጃ ልጄ እምብዛም አላስታውሰውም ሐና ምን የማትለፈልፈው አርቲ
ቡርቲ አላት ብለህ ነው ?”
“ ወደ መቃብሬ እየተጣደፍኩ መሆኔን ነበር የነገረችሽ " "
"አለች ? ሐና ኮ ማንም አይስማትም የምትናገረውን አታውቅም " ሞኝ ናት " አሁን ብርዳሙ ወቅት ዐልፎ የበጋው ሙቀት ሲገባ በጐ ትሆናለ "
“ ማዳም ቬን ”
“ ምነው የኔ ዓለም ”
“ ያንቺ እኔን ለማታለል መሞከርሽ ምን ይጠቅማል ? እያታለልሽኝ መሆኑን የማይገባኝ ይመስልሻል ? እኔ ሕፃን አይደለሁም አርኪባልድ ቢሆን ኖሮ ልታዋሸው ትችይ ነበር " ግን ምን ሁኘ ነው እንደዚህ የሆንኩት ?
ምንም አልሆንክም " ሰውነትህ ደካማ ከመሆኑ በስተቀር ምንም የለብህ እንደ ገና ስትጠነክር ደግሞ በጐ ትሆናለህ "
ዊልያም ራሱን ነቀነቀ " ልጁ ያስተሳሰቡ ፍጥነትና ጥልቀት ከዕድሜው የላቀ ነው ነገሮችን በማለባበስ ሊታለል የሚችል ልጅ አይደለም " ሲነግር በጀሮው
ያልሰማውን እንኳን ይደረግለት ከነበረው ጥንቃቄ በመነሣት የተሠጋለት መሆኑን በግምት የሚያውቅበት ችሎታ አለው “ እሱ ግን የሐናን አነጋገር የመሰለ ብዙ
ነገር በጆሮው ሰምቶ እንዲጠረጥር የሚያደርጉት ምክንያቶች አጠራቅሟል ስለዚህ ልጁ ሞት እየመጣ ለመሆኑ በደንብ አድርጎ ዐወቆታል "
“ታዲያ ምንም ነገር ከሌለብኝ ዶክተር ማርቲን ለምን ከኔፊት አላነጋገረሽም?
እሱ በሳቡ የነበረውን ሲነግርሽ ለምንድነው እኔን ከሌላ ክፍል አንድቆይ ያደረገኝ?
ማዳም ቬን . . . . እኔም እንዳንቺ ዐዋቂ ነኝ ”
“ አዎን የልጅ ዐዋቂ ነህ ብቻ አንዳንድ ጊዜ ትሳሳታለህ ” አለችው ሁኔታው አንጀት አንጀቷን እየበላት "
“ እግዚአብሔር ከወደደን ኮ ሞት ምንም አይደለም ሎርድ ቬን እንደዚህ
ብሎኛል » እሱም አንድ ትንሽ ወንድም ሙቶበታል
እሱ ገና ከሕፃንነቱ ጀምሮ ተስፋ የተቆረጠበት በሽተኛ ነበር ” አለችው "
"እንዴ አንቺም ታውቂው ነበር ?
“ የሰማሁትን ነው የምነግርህ " አለችው ዝንጉነቷን በስልት አስተካክላ
“ አሁን እኔ እንደምሞት አታውቂም ?
“ አላውቅም "
" ታዲያ ከዶክተር ማርቲን ከተለየን ጀምሮ የምታዝኚው ለምንድነው ? እንዲ
ያውስ ከነጭራሹ ስለኔ ምን አሳዘነሽ ? እኔ ልጅሽ አይደለሁ ?
አነጋገሩና ሁኔታው ከምትችለው በላይ ሆነባት ከሶፋው ተንበረከከች እንባዋ ያለገደብ በአራት ማዕዘን ወረደ።
“ አየህ ዊልያም.....እኔ...እኔ አንድ ልጅ ነበረኝ የራሴ ልጅ አንተን ባየሁህ ቁጥር እሱ ይመጣብኛል " ስለዚህ ነው የማለቅለው "
“ ዐውቃለሁ ስለሱ ከዚህ በፊት ነግረሽኝ ነበር የሱም ስም ዊልያም ነበር
አይደለም?
ከላው ላይ ተደግፋ ትንፋሿን ከትንፋሹ እያቀላቀለች እጁን በእጅዋ ይዛ“ዊልያም ” አለችው " “ ፈጣሪ ከሁሉ አብልጦ የሚወዳቸውን አስቀድሞ እንደሚወስድ ታውቃለህ አንተም ብትሞት ኖሮ የዚህን ዓለም ሐሳብና ጣጣ እዚህ ትተህ መንግሥተ ሰማያት ትግባ ነበር። በሕፃንነታችን ብንሞት ኖሮ ለሁላችንም ደስታችን ነበር
“ ለአንቺም ደስ ይልሽ ነበር ?
“ አዎን ለደርሰብኝ ከሚገባኝ የበለጠ ኀዘንና መከራ ተቀብያለሁ " እንዲያው አንዳንድ ጊዜ ሳስበውስ የምችለውም አይመስለኝም"
“ አሁንም ኀዘንሽ አላለፈም ? አሁንም ብኀዘን ላይ ነሽ ?
“ሀዘኔ ሁልጊዜ ከኔ ጋር ነው " አስክሞትም አብሮኝ ይቆያል » በልጅነቴ
ሙቸ ቢሆን ኖሮ ግን ዊልያም አመልጠው ነበር " ዓለም በኀዘን የተሞላ ነው
“ ምን ዐይነት ኀዘን ?”
“ ሕመም በሽታ ሐሳብ ' ኃጢአት በደል ጸጸት ልፋት ” አለችና በሪጅሙ ተነፈሰች
“ ዓለም ከምታመጣብን መከራ ግማሹን እንኳን ልነግርህ አልችልም " በጣም ሲደክምህ ዊልያም .. ከትንሽ አልጋህ ላይ ጋደም ብለህ እንቅልፍ
እስኪወስድህ ስትጠብቅ ደስ አይልህም ?
“ አዎን እኔም እንደዚያ ድክም ይለኛል ”
“ ስለዚህ እኛም በዓለም ጣጣምች የደከምነው ተጋድመን የምናርፍበት መቃብራችንን እንናፍቃለን ቶሎ እንዲደርስ እንጸልያለን ግን አይገባህም ”
ከመቃብር ኮ አንጋደምም . ማዳም ቬን "
“ የለም የለም ሰውነታችን ከዚያ ያርፋል » በመጨረሻ ቀን በክብር በውበት ይነሣል ምነው!እንዲያው ምነው!አለች እየተኮማተረች ምነው አንተና እኔ
ሁለታችን እዚያ ብንገናኝ ! "
“ ዓለም የኀዘን ቦታ ናት ያለው ነው ... ማዳም ቬን ? እኔስ በተለይ በሙቀት ቀን ፀሐይ ስታበራ ቢራቢሮዎች ሲራወጡ ቆንጆ ትመስለኛለች " አሁን
ኢስትሊን በበጋ ብታይው በአግድመቶችና በቨርተቴዎች ሽቅብና ቁልቁል ስንሮጥ ዛፎች ከራሳችን በላይ ሲወዛወዙ • ሰማዩ ጠርቶ አበባ ሁሉ ፈንድቶ ስታይው የኅዘን ዓለም ነው አትይም ነበር "
“ እነዚያ አበቦች ኮ ከመንግሥተ ሰማያት ነው የምናያቸው »
“መቸ ጠፉኝ » ሥዕላቸውን አይቻለሁ ማርቲን ስለ ምጽአት የሳለቻቸውን ስዕሎች ለማየት ወደ ሊንበራ ሔደን ነበር የዶክተር ማርቲን አይደለም
" ነጭ ነጭ የለበሱ ብዙ ሰዎች አሉ አንድ ወንዝም አለ በወንዙ የሚያማምሩ ጀልባዎች ነፍሶችን ሲያመላልሱ ይታያሉ ከወንዙ ዳር ዳር በቅለው ሲታዩ የነበሩት አበባዎች ድምቀታቸ ደስ ይላል ”
"ሥዕሎቹን ለማየት ማን ወሰዳችሁ ?”
“ አባባ ' እኔ ሉሲ ' ሚስዝ ሔርና ባርባራ ሆነን ሔደን ነበር ባርባራ ያኔ እናታችን አልሆነችም ነበር ” አለና ድምፁን ድንገት ዝቅ በማድረግ '“ ሎሲ አባባን ምን ብላ ጠየቀችው መሰለሽ ?”
"ምን ብላ ጠየቀችው ? "
ከነዚያ ነጭ ነጭ ከለበሱት ብዙ ሰዎች ውስጥ እማማም አብራ ትኖር እንደ
ሆነ ወደ መንግሥተ ሰማያት ሒዳ እንደሆነ ጠየቀችው ያኔ በፊት እናታችን የነበረ
ችውንኮ ነው ወይዘሮ ሳቤላን ደሞ ስትጠይቀው ብዙ ሰው ነበር የሰማት
"አባትህ ምን መልስ ሰጣት ? ”
እንጃ " ምንም የመለሰላት አልመሰለኝም !ከባርባራ ጋር ወሬ ይዞ ነበር " እሷ አይገባትም ስለ ወይዘሮ ሳቤላ አባባ ፊት ምንም እንዳትናገር ዊልሰን ስንት
ጊዜ ነግራት ነበር መሰለሽ « ሚስ ማኒንግም እንደሱ ስትነግራት ነበር ከቤት እንደተመለስን ዊልሰን ሰማችና ትከሻና ትከሻዋን ይዛ አንዘፍዝፋ አንዘፍዝፋ ለቀቀቻት "
ለምንድነው የወይዘሮ ሳቤላ ስም ከፊቱ የማይነሣው ? አለችው »
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...አንድ ቀን በሚያዝያ ወር ውስጥ ሰዓቱ መሽቶ ለዐይን ሲይዝ ዊልምና ሳቤላ ሳሎን ውስጥ ተቀምጠዋል " ቀኑ ሞቃት ሆኖ ይዋል እንጂ እነዚያ የጸደይ ምሽቶች ግን ይባረዳሉ " የምድጃው እሳት ነዲድ ባይኖረውም ፍሙ ግማሹ ጠፍቶ ግማሹ ይጤሳል ማዳም ቬን እሳቱን ልብ አላለችውም ዊልያም ከሰፋው ተጋድም እሷም ዐይን ዐይኑን ታየዋለች " መነጽሯ በእንባ እየተነከረ አስቸገራት ልጆቹ እንዳያውቁት መሥጋቱንም ትታዋለች " ስለዚህ መጽሯን አወለቀች ልጁም ሊንበራ ደርሶ የተመለሰበት የሠረገላ ጉዞ ስላደከመው ዐይኖቹን ገጥሞ ተጋደመ እሷም የተኛ ሲመስላት ወዲያው መልሶ ገለጣቸው።
“ ከመሞቴ በፊት ስንት ቀን ይኖረኛል ?” አላት "
ያልጠበቀችው ጥያቄ ሆነባትና ናላዋ ዞረባት " “ ምን ማለትህ ነው
ዊልያም ስላንተ መሞት ማን አነሣ? አለችው "
“ ዐውቃለሁ እንጂ ስለኔ የሚወራውን እሰማ የለምእንዴ በቀደም ሐና
ያለችውን ሰምተሽ የለ ?
“ ምን? መቸ ?
“ እኔ ከምንጣፉ ላይ ተኝቼ ሻይ ይዛ የገባች ጊዜ " ለናንተ ቢመስላችሁም እንቅልፍ አልወሰደኝም ነበር " አንቺ እንኳ ልነቃ እንደምችል እንድትጠነቀቅ
ነግረሻት ነበር።
“እንጃ ልጄ እምብዛም አላስታውሰውም ሐና ምን የማትለፈልፈው አርቲ
ቡርቲ አላት ብለህ ነው ?”
“ ወደ መቃብሬ እየተጣደፍኩ መሆኔን ነበር የነገረችሽ " "
"አለች ? ሐና ኮ ማንም አይስማትም የምትናገረውን አታውቅም " ሞኝ ናት " አሁን ብርዳሙ ወቅት ዐልፎ የበጋው ሙቀት ሲገባ በጐ ትሆናለ "
“ ማዳም ቬን ”
“ ምነው የኔ ዓለም ”
“ ያንቺ እኔን ለማታለል መሞከርሽ ምን ይጠቅማል ? እያታለልሽኝ መሆኑን የማይገባኝ ይመስልሻል ? እኔ ሕፃን አይደለሁም አርኪባልድ ቢሆን ኖሮ ልታዋሸው ትችይ ነበር " ግን ምን ሁኘ ነው እንደዚህ የሆንኩት ?
ምንም አልሆንክም " ሰውነትህ ደካማ ከመሆኑ በስተቀር ምንም የለብህ እንደ ገና ስትጠነክር ደግሞ በጐ ትሆናለህ "
ዊልያም ራሱን ነቀነቀ " ልጁ ያስተሳሰቡ ፍጥነትና ጥልቀት ከዕድሜው የላቀ ነው ነገሮችን በማለባበስ ሊታለል የሚችል ልጅ አይደለም " ሲነግር በጀሮው
ያልሰማውን እንኳን ይደረግለት ከነበረው ጥንቃቄ በመነሣት የተሠጋለት መሆኑን በግምት የሚያውቅበት ችሎታ አለው “ እሱ ግን የሐናን አነጋገር የመሰለ ብዙ
ነገር በጆሮው ሰምቶ እንዲጠረጥር የሚያደርጉት ምክንያቶች አጠራቅሟል ስለዚህ ልጁ ሞት እየመጣ ለመሆኑ በደንብ አድርጎ ዐወቆታል "
“ታዲያ ምንም ነገር ከሌለብኝ ዶክተር ማርቲን ለምን ከኔፊት አላነጋገረሽም?
እሱ በሳቡ የነበረውን ሲነግርሽ ለምንድነው እኔን ከሌላ ክፍል አንድቆይ ያደረገኝ?
ማዳም ቬን . . . . እኔም እንዳንቺ ዐዋቂ ነኝ ”
“ አዎን የልጅ ዐዋቂ ነህ ብቻ አንዳንድ ጊዜ ትሳሳታለህ ” አለችው ሁኔታው አንጀት አንጀቷን እየበላት "
“ እግዚአብሔር ከወደደን ኮ ሞት ምንም አይደለም ሎርድ ቬን እንደዚህ
ብሎኛል » እሱም አንድ ትንሽ ወንድም ሙቶበታል
እሱ ገና ከሕፃንነቱ ጀምሮ ተስፋ የተቆረጠበት በሽተኛ ነበር ” አለችው "
"እንዴ አንቺም ታውቂው ነበር ?
“ የሰማሁትን ነው የምነግርህ " አለችው ዝንጉነቷን በስልት አስተካክላ
“ አሁን እኔ እንደምሞት አታውቂም ?
“ አላውቅም "
" ታዲያ ከዶክተር ማርቲን ከተለየን ጀምሮ የምታዝኚው ለምንድነው ? እንዲ
ያውስ ከነጭራሹ ስለኔ ምን አሳዘነሽ ? እኔ ልጅሽ አይደለሁ ?
አነጋገሩና ሁኔታው ከምትችለው በላይ ሆነባት ከሶፋው ተንበረከከች እንባዋ ያለገደብ በአራት ማዕዘን ወረደ።
“ አየህ ዊልያም.....እኔ...እኔ አንድ ልጅ ነበረኝ የራሴ ልጅ አንተን ባየሁህ ቁጥር እሱ ይመጣብኛል " ስለዚህ ነው የማለቅለው "
“ ዐውቃለሁ ስለሱ ከዚህ በፊት ነግረሽኝ ነበር የሱም ስም ዊልያም ነበር
አይደለም?
ከላው ላይ ተደግፋ ትንፋሿን ከትንፋሹ እያቀላቀለች እጁን በእጅዋ ይዛ“ዊልያም ” አለችው " “ ፈጣሪ ከሁሉ አብልጦ የሚወዳቸውን አስቀድሞ እንደሚወስድ ታውቃለህ አንተም ብትሞት ኖሮ የዚህን ዓለም ሐሳብና ጣጣ እዚህ ትተህ መንግሥተ ሰማያት ትግባ ነበር። በሕፃንነታችን ብንሞት ኖሮ ለሁላችንም ደስታችን ነበር
“ ለአንቺም ደስ ይልሽ ነበር ?
“ አዎን ለደርሰብኝ ከሚገባኝ የበለጠ ኀዘንና መከራ ተቀብያለሁ " እንዲያው አንዳንድ ጊዜ ሳስበውስ የምችለውም አይመስለኝም"
“ አሁንም ኀዘንሽ አላለፈም ? አሁንም ብኀዘን ላይ ነሽ ?
“ሀዘኔ ሁልጊዜ ከኔ ጋር ነው " አስክሞትም አብሮኝ ይቆያል » በልጅነቴ
ሙቸ ቢሆን ኖሮ ግን ዊልያም አመልጠው ነበር " ዓለም በኀዘን የተሞላ ነው
“ ምን ዐይነት ኀዘን ?”
“ ሕመም በሽታ ሐሳብ ' ኃጢአት በደል ጸጸት ልፋት ” አለችና በሪጅሙ ተነፈሰች
“ ዓለም ከምታመጣብን መከራ ግማሹን እንኳን ልነግርህ አልችልም " በጣም ሲደክምህ ዊልያም .. ከትንሽ አልጋህ ላይ ጋደም ብለህ እንቅልፍ
እስኪወስድህ ስትጠብቅ ደስ አይልህም ?
“ አዎን እኔም እንደዚያ ድክም ይለኛል ”
“ ስለዚህ እኛም በዓለም ጣጣምች የደከምነው ተጋድመን የምናርፍበት መቃብራችንን እንናፍቃለን ቶሎ እንዲደርስ እንጸልያለን ግን አይገባህም ”
ከመቃብር ኮ አንጋደምም . ማዳም ቬን "
“ የለም የለም ሰውነታችን ከዚያ ያርፋል » በመጨረሻ ቀን በክብር በውበት ይነሣል ምነው!እንዲያው ምነው!አለች እየተኮማተረች ምነው አንተና እኔ
ሁለታችን እዚያ ብንገናኝ ! "
“ ዓለም የኀዘን ቦታ ናት ያለው ነው ... ማዳም ቬን ? እኔስ በተለይ በሙቀት ቀን ፀሐይ ስታበራ ቢራቢሮዎች ሲራወጡ ቆንጆ ትመስለኛለች " አሁን
ኢስትሊን በበጋ ብታይው በአግድመቶችና በቨርተቴዎች ሽቅብና ቁልቁል ስንሮጥ ዛፎች ከራሳችን በላይ ሲወዛወዙ • ሰማዩ ጠርቶ አበባ ሁሉ ፈንድቶ ስታይው የኅዘን ዓለም ነው አትይም ነበር "
“ እነዚያ አበቦች ኮ ከመንግሥተ ሰማያት ነው የምናያቸው »
“መቸ ጠፉኝ » ሥዕላቸውን አይቻለሁ ማርቲን ስለ ምጽአት የሳለቻቸውን ስዕሎች ለማየት ወደ ሊንበራ ሔደን ነበር የዶክተር ማርቲን አይደለም
" ነጭ ነጭ የለበሱ ብዙ ሰዎች አሉ አንድ ወንዝም አለ በወንዙ የሚያማምሩ ጀልባዎች ነፍሶችን ሲያመላልሱ ይታያሉ ከወንዙ ዳር ዳር በቅለው ሲታዩ የነበሩት አበባዎች ድምቀታቸ ደስ ይላል ”
"ሥዕሎቹን ለማየት ማን ወሰዳችሁ ?”
“ አባባ ' እኔ ሉሲ ' ሚስዝ ሔርና ባርባራ ሆነን ሔደን ነበር ባርባራ ያኔ እናታችን አልሆነችም ነበር ” አለና ድምፁን ድንገት ዝቅ በማድረግ '“ ሎሲ አባባን ምን ብላ ጠየቀችው መሰለሽ ?”
"ምን ብላ ጠየቀችው ? "
ከነዚያ ነጭ ነጭ ከለበሱት ብዙ ሰዎች ውስጥ እማማም አብራ ትኖር እንደ
ሆነ ወደ መንግሥተ ሰማያት ሒዳ እንደሆነ ጠየቀችው ያኔ በፊት እናታችን የነበረ
ችውንኮ ነው ወይዘሮ ሳቤላን ደሞ ስትጠይቀው ብዙ ሰው ነበር የሰማት
"አባትህ ምን መልስ ሰጣት ? ”
እንጃ " ምንም የመለሰላት አልመሰለኝም !ከባርባራ ጋር ወሬ ይዞ ነበር " እሷ አይገባትም ስለ ወይዘሮ ሳቤላ አባባ ፊት ምንም እንዳትናገር ዊልሰን ስንት
ጊዜ ነግራት ነበር መሰለሽ « ሚስ ማኒንግም እንደሱ ስትነግራት ነበር ከቤት እንደተመለስን ዊልሰን ሰማችና ትከሻና ትከሻዋን ይዛ አንዘፍዝፋ አንዘፍዝፋ ለቀቀቻት "
ለምንድነው የወይዘሮ ሳቤላ ስም ከፊቱ የማይነሣው ? አለችው »
👍14
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_ሦሥት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ሳቤላ ከማዳመጥ ሌላ አማራጭ አልነበራትም ግን ፍራንሲዝ ሌቪሰን ከሪቻርድ ሔር ጋር ምን እንዳገናኘው ገርሟት ነበር
ድሮ በልጅነቴ በጣም ልጅም አልባልም ክፍ ብዬ ነበር ሪቻርድ አፊ ዘንድ እመላለስ ነበር እሷ ከአባቷ ከጆርጅ ሆሊጆን ጋር ነበር የምትኖር » ብዙ ወጣቶች እሷ ዘንድ አይጠፉም "እሷ ግን ቶርን የተባለው የትልቅ ሰው ልጅ በመሆኑ ከሁሉ አብልጣ ትወደው ነበር " ያ ሰው በአካባቢው የሚያውቀው አልነበረም
በምስጢር ሹልክ ብሎ ፈረስ አየጋለበ ይመጣና እንዳመጣጡ ሹልኮ ይመለሳል አንድ ቀን ማታ ሆሊጆን በጥይት ተገደለ ሪቻርድ ተሸሸገ " ምስክሩ በሱ ጠነከረበት « ፍርድ ቤትም ገዳይነቱን አምኖ ወሰነበት " ሁላችንም እሱ ስለ መግደሉ አልተጠራጠርንም አሁን እናቴ የልጅዋን ነገር እያነሳች በኅዘን ልትሞት ሆነ " ማንም ሊያጽናናት አልቻለም " በዚህ ዐይነት ያለ ምንም ለውጥ አራት ዓመት ያህል ቆየ።
ከዚያ በኋላ ሪቻርድ በምስጢር ለጥቂት ሰዓቶች ወደ ዌስት ሊን መጣና ወንጀለኛው እሱ ሳይሆን ቶርን የተባለ ሰው እንደ ነበር ነግሮን ሔደ ቶርንን ለማግኘት ብዙ ጥረት
ተደረገ " ነግር ግን ማን እንደ ነበረ የት እንደ ነበረ ከየት እንደ መጣ ወዴት እንደ ሔደ የሚያውቅ ሰው ሳይገኝ ጥቂት ዓመታት ዐለፉ " አንድ ጊዜ ቶርን የተባለ ካፒቲን
ወደ ዌስት ሊን መጣ። መልኩ ሁኔታው ሁሉ ሪቻርድ ከሰጠን ምልክት ጋር አንድ ሆነ " እኔም ሪቻርድ የነገረን ነፍሰ ገዳይ ቶርን እሱ መሆን አለበት ብዬ አመንኩ አሁን ምን መደረግ እንደሚገባው እንኳን ሳይታሰብበት ካፒቴን ቶርን ወደ መጣበት ሔደ አሁንም ከዚያ በኋላ ዓመቶች ዐለፉ ”
ባርባራ ዐረፍ አለች " ማዳም ቬን ፍዝዝ እንዳለች ቀረች " ያ ሁሉ ታሪክ ለሷ ምን እንደሚያደርግላትም አልገባትም "
“ኋላ ፍራንሲዝ ሌቪሰን የኢስት ሊን እንግዳ ሆኖ በሰነበተበት ዘመን ካፒቴን ቶርን የሔርበርትን ቤተሰብ ለመጠየቅ ወደ ዌስት ሊን መጣ አሁን ሰውየው
እሱ መሆኑን ሚስተር ካርላይልና እኔ አመንበት " ቢሆንም ይበልጥ ለማረጋጥ እንሯሯጥ ጀመር። እማማ እንደ ልቧ ወዲያ ወዲህ ማለት ስለማትችልና አባባም የሪቻርድን ነገር ለመስማት ስለማይፈልግ እኔ ብቻ ነበርኩ ከሚስተር ካርላይል ጋር በየጊዜ መገናኘት የነበረብኝ " ያኔ ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ብዙ ጊዜ አይቸዋለሁ ኢስት ሊን ውስጥ ተደብቆ ስለ ተቀመጠ ለማንም ሌላ እንግዳ አይታይም ባለ
ዕዳዎቹ እንዳያገኙኝ ፈርቸ ነው ይል ነበር " አሁን ግን ውሸቱን ሳይሆን አይቀርም ብዬ መጠርጠር ጀመርኩ ሚስተር ካርላይልም በዚያ ጊዜ ዌስት ሊን ውስጥም ሆነ በአካባቢው በዕዳ የሚፈልገው ሰው የለም ያለውም ትዝ አለኝ » "
“ ታድያ በምን ምክንያት ነበር በግልጽ የማይወጣውና ከሰው የሚደበቀው?” አለች ወይዘሮ ሳቤላ አቋርጣ እሷም በበኩሏ ዘመኑ ይራቅ እንጂ ነገሩን በደንብ
ታስታውሳለች » የሚሹሎከሎከው ባለ ዕዳዎቹን በመፍራት መሆኑን ይነግራት ነበር » አንድ ጊዜ ብቻ በኢስት ሊን አካባቢ ፈላጊዎች እንደሌሉት አጫውቷታል
“ ከባለዕዳዎቹ የባሰ ፍራት ነበረበት " አለቻት ባርባራ “ እንዳጋጣሚ ሆነና
ካፒቴን ቶርን ከሔርበርት ቤተሰብ ዘንድ አንደ መጣ ከወንድሜ አንድ መልእክት
ደረሰን " መልእክቱም ለአጭር ጊዜ ወደ ዌስት ሊን መጥቸ ለመመለስ ፈልጌአለሁ የሚል ነው "ይኸንኑ ለሚስተር ካርላይል ነገርኩት " እማማ በጣም ተጨነቀችበት "
ሚስተር ካርላይልም የሪቻርድን ንጹሕነት ይፋ የሚሆንበትን መላ ለማግኘት ብዙ
ይጠበብበትና ይጓጓበት ነበር » ስለዚህ ከምን ጊዜውም የበለጠ ከሚስተር ካርላይል
ዘንድ እየተመላለስኩ መመካከር ግዴታ ሆነብኝ " አየሽ አባባና ሚስ ካርላይል ዘመዳሞች ናቸው " ስለዚህ የሪቻርድ መከራ የኛ ብቻ ሳይሆን የካርላይል ቤት ጭምር ነበር "
ሳቤላ ትዝታና መራራ ጸጸት ወደዚያ ዘመን ይዟት ተመለሰ " የሚስትር ካርይልና የባርባራ ቶሎ ቶሎ መግናኘት' በቅናት አመለካከት ሌላ ትርጕም መስጠቱን አስታወሰች " ለምንድነው ባልተረጋገጠ ነገር ከመከራ ላይ ለመውደቅ አእምሮን ያን ያህል ያስጨነቀችው ?
“ሪቻርድ መጣ " ጸሐፊዎቹ ወደ ቤታቸው ከሔዱ በኋላ እሱ ወደ ሚስተር ካርላይል ቢሮ ሹልክ ብሎ ሔዶ ከአንድ ክፍል እንደገባና ካፒቴን ቶርንን ተደብቆ
እንዲያው አስቸኳይ ዝግጅት ተደረገ " ካፒቴኑ ሚስተር ካርላይል የሚፈጽምለት አንድ ጕዳይ ነበረው " ሚስተር ካርላይልም ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ከቢሮው ድረስ
ቀጠረው » ስለዚህ ሁኔታውን ስለ ሪቻርድ ለማመቻቸት ምንም ችግር አልነበረውም የሚስተር ካርላይል ሚስት የኮበለለችው ያን ዕለት ሌሊት ስለ ነበር ምጊዜም ከአምሮው አይጠፋም
«ሳቤላ ድንግጥ አለችና ሽቅብ ተመለከተች »
" የሆነውን ኮ የምነግርሽ እመቤት ሳቤላና ሚስተር ካርላይል የራት ጥሪ ነበረባቸው " ሚስተር ካርላይል ከጥሪው ካልቀረ የሪቻድን ጉዳይ መፈጸም የማይቻለው ሆነ " መቸም ርኀሩጎና ለሰው አሳቢ ነው " ከራሱ ጥቅምና እርካታ ይልቅ ስለ ሌላው ደኅንነት ማሰብ ደስ ይለዋል " ስለዚህ ከጥሪው ቀረ " መቸም የሽብር ሌሊት ነበር " አባቴ ወጥቶ አምሽቷል ሪቻርድ በቀጠሮው መሠረት ወደ ዌስት ሊን በጨለማ በሚጓዝበት ጊዜ የመንገድ አደጋ ሊደርስበት ስለሚችል ተጨንቀናል " ስለዚህ እማማን እያረጋጋሁና እያጽናናሁ አብሬአት አመሸሁ " ሪቻርድ
ሚስተር ካርይል ጋር ያለውን ጉዳይ እንደ ጨረሰ ከእማማ ጋር ለመገናኘት
መምጣት ነበረበት ከተለያዩ ብዙ ዓመታቸው ሆኗቸው ነበርና።
ባርባራ ነገሯን ቆም አረገችና ሐሳብ ይዟት ጭልጥ አለ " ማዳም ቬንም ቃል ሳትተነፍስ ዝም አለች " ቢሆንም የሪቻርድ የካፒቴን ቶርንና የፍራንሲዝ ሌቪሰን ግንኙነት ምን እንደሆነ አላወቀችውም "
“በመስኮት ቁሜ ስጠብቃቸው ሚስተር ካርላይልና ሪቻርድ በአትክልቱ ቦታ በር ሲገቡ አየኋቸው ሰዓቱ ከምሽቱ ሦስትና በአራት መካከል ሳይሆን አይቀርም!
እንደ ተገናኘን ካፒቴን ቶርን ሪቻርድ ያለው ቶርን አለመሆኑን ሲነግሩኝ በጣም አዘንኩ ሚስተር ካርላይል ደግሞ' ' እንኳን እሱ አልሆነ ብሎ ደስ አለው
ሪቻርድ እማማ ዘንድ ገባ አባባ ካገኘው ይዞ ለፍርድ እንደሚያቀርበው ብዙጊዜ
ተናግሯል እሱ ተጫውቶ እስኪወጣ ድረስ እኔና ሚስተር ካርላይል ከግቢው ወዲያና ወዲህ እያልን የአባባን መምጣት አንድንጠባበቅ ተማከርን ከመጣ ሚስተር ካርላይል እያዝናጋው እንዲቆይና እኔ ሮጥ ብዪ ገብቼ ሪቻርድን እንዲሸሸግ እንዳስጠነቅቀው ከማማ ጋር ተነጋገርን ሚስተር ካርይልም የእማማን ልመና ተቀብሎ ሐሳቡ ተስማምቶ አብረን ከደጅ አመሽን " ሪቻርድም አልወጣም!ብዙ ቆየ አባባም አልመጣም " እኔና ሚስተር ካርላይልን ብዙ ጌዜ አስጠበቀን - ደስ የሚል የጨረቃ ሌሊት ነበር ።
ያልታደለችው ሳቤላ እጇን እስኪያማት እያፋተገች
አዳመጠች ባርባራ ምንም ሳትጠረጥር የሆነውን ሁሉ እያስታወሰች በቅንነቷ ስትነግራት ጸጸቱ እንደ እሳት ይፈጃት ጀመር ሁለቱ እጅ ለእጅ ተያይዘው ሲንጎራደዱ
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_ሦሥት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ሳቤላ ከማዳመጥ ሌላ አማራጭ አልነበራትም ግን ፍራንሲዝ ሌቪሰን ከሪቻርድ ሔር ጋር ምን እንዳገናኘው ገርሟት ነበር
ድሮ በልጅነቴ በጣም ልጅም አልባልም ክፍ ብዬ ነበር ሪቻርድ አፊ ዘንድ እመላለስ ነበር እሷ ከአባቷ ከጆርጅ ሆሊጆን ጋር ነበር የምትኖር » ብዙ ወጣቶች እሷ ዘንድ አይጠፉም "እሷ ግን ቶርን የተባለው የትልቅ ሰው ልጅ በመሆኑ ከሁሉ አብልጣ ትወደው ነበር " ያ ሰው በአካባቢው የሚያውቀው አልነበረም
በምስጢር ሹልክ ብሎ ፈረስ አየጋለበ ይመጣና እንዳመጣጡ ሹልኮ ይመለሳል አንድ ቀን ማታ ሆሊጆን በጥይት ተገደለ ሪቻርድ ተሸሸገ " ምስክሩ በሱ ጠነከረበት « ፍርድ ቤትም ገዳይነቱን አምኖ ወሰነበት " ሁላችንም እሱ ስለ መግደሉ አልተጠራጠርንም አሁን እናቴ የልጅዋን ነገር እያነሳች በኅዘን ልትሞት ሆነ " ማንም ሊያጽናናት አልቻለም " በዚህ ዐይነት ያለ ምንም ለውጥ አራት ዓመት ያህል ቆየ።
ከዚያ በኋላ ሪቻርድ በምስጢር ለጥቂት ሰዓቶች ወደ ዌስት ሊን መጣና ወንጀለኛው እሱ ሳይሆን ቶርን የተባለ ሰው እንደ ነበር ነግሮን ሔደ ቶርንን ለማግኘት ብዙ ጥረት
ተደረገ " ነግር ግን ማን እንደ ነበረ የት እንደ ነበረ ከየት እንደ መጣ ወዴት እንደ ሔደ የሚያውቅ ሰው ሳይገኝ ጥቂት ዓመታት ዐለፉ " አንድ ጊዜ ቶርን የተባለ ካፒቲን
ወደ ዌስት ሊን መጣ። መልኩ ሁኔታው ሁሉ ሪቻርድ ከሰጠን ምልክት ጋር አንድ ሆነ " እኔም ሪቻርድ የነገረን ነፍሰ ገዳይ ቶርን እሱ መሆን አለበት ብዬ አመንኩ አሁን ምን መደረግ እንደሚገባው እንኳን ሳይታሰብበት ካፒቴን ቶርን ወደ መጣበት ሔደ አሁንም ከዚያ በኋላ ዓመቶች ዐለፉ ”
ባርባራ ዐረፍ አለች " ማዳም ቬን ፍዝዝ እንዳለች ቀረች " ያ ሁሉ ታሪክ ለሷ ምን እንደሚያደርግላትም አልገባትም "
“ኋላ ፍራንሲዝ ሌቪሰን የኢስት ሊን እንግዳ ሆኖ በሰነበተበት ዘመን ካፒቴን ቶርን የሔርበርትን ቤተሰብ ለመጠየቅ ወደ ዌስት ሊን መጣ አሁን ሰውየው
እሱ መሆኑን ሚስተር ካርላይልና እኔ አመንበት " ቢሆንም ይበልጥ ለማረጋጥ እንሯሯጥ ጀመር። እማማ እንደ ልቧ ወዲያ ወዲህ ማለት ስለማትችልና አባባም የሪቻርድን ነገር ለመስማት ስለማይፈልግ እኔ ብቻ ነበርኩ ከሚስተር ካርላይል ጋር በየጊዜ መገናኘት የነበረብኝ " ያኔ ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ብዙ ጊዜ አይቸዋለሁ ኢስት ሊን ውስጥ ተደብቆ ስለ ተቀመጠ ለማንም ሌላ እንግዳ አይታይም ባለ
ዕዳዎቹ እንዳያገኙኝ ፈርቸ ነው ይል ነበር " አሁን ግን ውሸቱን ሳይሆን አይቀርም ብዬ መጠርጠር ጀመርኩ ሚስተር ካርላይልም በዚያ ጊዜ ዌስት ሊን ውስጥም ሆነ በአካባቢው በዕዳ የሚፈልገው ሰው የለም ያለውም ትዝ አለኝ » "
“ ታድያ በምን ምክንያት ነበር በግልጽ የማይወጣውና ከሰው የሚደበቀው?” አለች ወይዘሮ ሳቤላ አቋርጣ እሷም በበኩሏ ዘመኑ ይራቅ እንጂ ነገሩን በደንብ
ታስታውሳለች » የሚሹሎከሎከው ባለ ዕዳዎቹን በመፍራት መሆኑን ይነግራት ነበር » አንድ ጊዜ ብቻ በኢስት ሊን አካባቢ ፈላጊዎች እንደሌሉት አጫውቷታል
“ ከባለዕዳዎቹ የባሰ ፍራት ነበረበት " አለቻት ባርባራ “ እንዳጋጣሚ ሆነና
ካፒቴን ቶርን ከሔርበርት ቤተሰብ ዘንድ አንደ መጣ ከወንድሜ አንድ መልእክት
ደረሰን " መልእክቱም ለአጭር ጊዜ ወደ ዌስት ሊን መጥቸ ለመመለስ ፈልጌአለሁ የሚል ነው "ይኸንኑ ለሚስተር ካርላይል ነገርኩት " እማማ በጣም ተጨነቀችበት "
ሚስተር ካርላይልም የሪቻርድን ንጹሕነት ይፋ የሚሆንበትን መላ ለማግኘት ብዙ
ይጠበብበትና ይጓጓበት ነበር » ስለዚህ ከምን ጊዜውም የበለጠ ከሚስተር ካርላይል
ዘንድ እየተመላለስኩ መመካከር ግዴታ ሆነብኝ " አየሽ አባባና ሚስ ካርላይል ዘመዳሞች ናቸው " ስለዚህ የሪቻርድ መከራ የኛ ብቻ ሳይሆን የካርላይል ቤት ጭምር ነበር "
ሳቤላ ትዝታና መራራ ጸጸት ወደዚያ ዘመን ይዟት ተመለሰ " የሚስትር ካርይልና የባርባራ ቶሎ ቶሎ መግናኘት' በቅናት አመለካከት ሌላ ትርጕም መስጠቱን አስታወሰች " ለምንድነው ባልተረጋገጠ ነገር ከመከራ ላይ ለመውደቅ አእምሮን ያን ያህል ያስጨነቀችው ?
“ሪቻርድ መጣ " ጸሐፊዎቹ ወደ ቤታቸው ከሔዱ በኋላ እሱ ወደ ሚስተር ካርላይል ቢሮ ሹልክ ብሎ ሔዶ ከአንድ ክፍል እንደገባና ካፒቴን ቶርንን ተደብቆ
እንዲያው አስቸኳይ ዝግጅት ተደረገ " ካፒቴኑ ሚስተር ካርላይል የሚፈጽምለት አንድ ጕዳይ ነበረው " ሚስተር ካርላይልም ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ከቢሮው ድረስ
ቀጠረው » ስለዚህ ሁኔታውን ስለ ሪቻርድ ለማመቻቸት ምንም ችግር አልነበረውም የሚስተር ካርላይል ሚስት የኮበለለችው ያን ዕለት ሌሊት ስለ ነበር ምጊዜም ከአምሮው አይጠፋም
«ሳቤላ ድንግጥ አለችና ሽቅብ ተመለከተች »
" የሆነውን ኮ የምነግርሽ እመቤት ሳቤላና ሚስተር ካርላይል የራት ጥሪ ነበረባቸው " ሚስተር ካርላይል ከጥሪው ካልቀረ የሪቻድን ጉዳይ መፈጸም የማይቻለው ሆነ " መቸም ርኀሩጎና ለሰው አሳቢ ነው " ከራሱ ጥቅምና እርካታ ይልቅ ስለ ሌላው ደኅንነት ማሰብ ደስ ይለዋል " ስለዚህ ከጥሪው ቀረ " መቸም የሽብር ሌሊት ነበር " አባቴ ወጥቶ አምሽቷል ሪቻርድ በቀጠሮው መሠረት ወደ ዌስት ሊን በጨለማ በሚጓዝበት ጊዜ የመንገድ አደጋ ሊደርስበት ስለሚችል ተጨንቀናል " ስለዚህ እማማን እያረጋጋሁና እያጽናናሁ አብሬአት አመሸሁ " ሪቻርድ
ሚስተር ካርይል ጋር ያለውን ጉዳይ እንደ ጨረሰ ከእማማ ጋር ለመገናኘት
መምጣት ነበረበት ከተለያዩ ብዙ ዓመታቸው ሆኗቸው ነበርና።
ባርባራ ነገሯን ቆም አረገችና ሐሳብ ይዟት ጭልጥ አለ " ማዳም ቬንም ቃል ሳትተነፍስ ዝም አለች " ቢሆንም የሪቻርድ የካፒቴን ቶርንና የፍራንሲዝ ሌቪሰን ግንኙነት ምን እንደሆነ አላወቀችውም "
“በመስኮት ቁሜ ስጠብቃቸው ሚስተር ካርላይልና ሪቻርድ በአትክልቱ ቦታ በር ሲገቡ አየኋቸው ሰዓቱ ከምሽቱ ሦስትና በአራት መካከል ሳይሆን አይቀርም!
እንደ ተገናኘን ካፒቴን ቶርን ሪቻርድ ያለው ቶርን አለመሆኑን ሲነግሩኝ በጣም አዘንኩ ሚስተር ካርላይል ደግሞ' ' እንኳን እሱ አልሆነ ብሎ ደስ አለው
ሪቻርድ እማማ ዘንድ ገባ አባባ ካገኘው ይዞ ለፍርድ እንደሚያቀርበው ብዙጊዜ
ተናግሯል እሱ ተጫውቶ እስኪወጣ ድረስ እኔና ሚስተር ካርላይል ከግቢው ወዲያና ወዲህ እያልን የአባባን መምጣት አንድንጠባበቅ ተማከርን ከመጣ ሚስተር ካርላይል እያዝናጋው እንዲቆይና እኔ ሮጥ ብዪ ገብቼ ሪቻርድን እንዲሸሸግ እንዳስጠነቅቀው ከማማ ጋር ተነጋገርን ሚስተር ካርይልም የእማማን ልመና ተቀብሎ ሐሳቡ ተስማምቶ አብረን ከደጅ አመሽን " ሪቻርድም አልወጣም!ብዙ ቆየ አባባም አልመጣም " እኔና ሚስተር ካርላይልን ብዙ ጌዜ አስጠበቀን - ደስ የሚል የጨረቃ ሌሊት ነበር ።
ያልታደለችው ሳቤላ እጇን እስኪያማት እያፋተገች
አዳመጠች ባርባራ ምንም ሳትጠረጥር የሆነውን ሁሉ እያስታወሰች በቅንነቷ ስትነግራት ጸጸቱ እንደ እሳት ይፈጃት ጀመር ሁለቱ እጅ ለእጅ ተያይዘው ሲንጎራደዱ
👍13👏1🤔1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ስኞ ማታ ሪቻርድ ሔደና ከቦል ጋር ተግናኘ " ታሪኩን ከሥሩ ዝርዝር አድርጐ አጫወተው።
የምትለውን ሁሉ አምናለሁ .. ሚስተር ሪቻርድ ቶርንን በሚመለከት
ግን ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ነው ብሎ መቀበል በጣም ያስቸግራል »
“እኔ በተናገርኩት ብቻ ሳይሆን ሌሎችንም በመጠየቅ ማረጋገጥ ትችላለህ ፍቃደኝነታቸውን እጠራጠራለሁ እንጂ ኦትዌይ ቤቴልም ሊመስክር ይችላል ኧበንዘር ጄምስም ሊመሰክር ይችላል።"
አሱም በዚያን ዘመን ቶርንን ያውቀው ነበር ። ዛሬ ደግሞ ሌቪሰን ሲባል አስተውሎ አይቶታል አለው ሪቻርድ "
ደኅና ... እንግዲያው መጀመሪያ ስለ ሰውዬው ማንነት ላረጋግጥና ከዚያ
በኋላ እቀጥላለሁ በርግጥ ልቪዞን የወጣለት ወሮበላ ነው እንደ ሊቪስንነቱ እንኳ። ይህ ሲጨመርማ እስኪ ለማንኛውም ኧበንዘር ጀምስን ጠይቄ የሚለውን ልስማ
እኔ ከዚህ እያለሁ ? ኧረ እንዳያየኝ እባክህ ካየኝ አለቀልኝ ማለት ነው...
ሚስተር ቦል „
“ ሌላ የእንግዳ መቀያ ክፍል ኮ አለን ... ሪቻርድ '
ኧበንዘር ጀሞዝ መጠራቱን እንደ ሰማ ወዲያው ደረሰና “በአስቸኳይ የሚጻፍ
ነገር አለ እንዴ ? ” አለው ሚስተር ቦልን ”
“ኧረ የለም የጠራሁህ አንድ ሁለት ጥያቄዎች እንድትመልስልኝ ብዬ ነው
ሰር ፍራንሲዝ ሌቪዞን በሌላ ስም ሲጠራ ታውቅ ነበር? ሚስተር ኧበንዘር
አዎን ባንድ ወቅት ቶርን ተብሎ ሲጠራ ዐውቅ ነበር
"ወቅቱ መቼ ነበር ? "
ሆሊጆን በተገደለበት ዘመን ነው " ሁላችንም በተመሳሳይ ምክንያት በዚው አካባቢ ስንመላለስ እሱም አፊ ሆሊጆንን በወዳጅነት ይዟት ስለ ነበር ማታ ማታ ከዚያ ቤት ጠፍቶ አያውቅም "
“ እኔ እሱን ዌስት ሊን መኖሩን አላስታውስም " የት ይኖር ነበር ?
የለም ዌስት ሊን ውስጥ አልተቀመጠም ጭልምልም ሲል ማለፊያ ፈረስ እየጋለበ ይመጣና ከአፊ ጋር ሲጫወት አምሽቶ አየጋለበ ይመለስ ነበር ።
ወዴት ነበር የሚመለሰው ? የሚመጣውስ ከየት ነበር ?”
“ ከስዌንስን አካባቢ ነበር ሁልጊዜ በደንብ ለብሶና ደማቅ ላባውን ከባርኔጣው ሰክቶ ይመጣ ነበር " እንግዲህ ይመጣ የነበረው ከሌቪሰን ፓርክ ሳይሆን
አይቀርም ያጎቱ ቤት በስዌንሰን በኩል ስለሆነ " ከዚያ መምጣቱ ምንም ሊያጠራጥር አይችልም።
“ጀምስ... ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን አንተ የምታውቀው ቶርን ስለ መሆኑ
የምትጠረጥርበት ነገር የለህም ?”
«ጌታዬ ... እርስዎ ሚስተር ቦል መሆንዎ ወይም እኔ ኧበንዘር ጄምስ
መሆኔ ያጠራጥራል ?
ሌቪሰንም የዚያን ጊዜው ቶርን ለመሆኑ የዚህን ያህል ነው እርግጠኝነቴ "
“ ይህን ነገር ከፍርድ ችሎት ቀርበህ በመሐላ ልታረጋግጥ ትችላለሀ ?
“ እኔ ነገም ቢሆን በማንኛውም ፍርድ ቤት ለመመስከር ዝግጁ ነኝ "
“ በል ሒድ I ስለዚህ ጉዳይ መነጋገራችንን ለማንም እንዳትናገር
ሚስተር ቦል የሪቻርድ ሔርን ቃል እየተቀበለ ሁለቱም እስከ ዕኩስ ሌሊት
ተቀመጡ “ ሚስተር ካርላይልም በነገሩ ላለመግባት የፈለገው በሌቪሰን ጉዳይ መነካካቱን ስለ ጠላው ነው። አይመስልህም..."ሚስተር ቦል?” አለው ሪቻርድ "
ጠበቃው ከንፈሩን አጣመመ “ አስቸጋሪ ነገር ነው " ሚስተር ካርልያል
ጥንቃቄውን ያበዛው የለ ? እኔ ብሆን አለቀውም ነበር " ዳሩ ምን ይሆናል " እኔና
ካርላይል የተለያየን ነን ”
በበነጋው ማክሰኞ ቀን የኧበንዘር ጄምስን ቃል መልክ አስይዞ ጽፎ እንዳበቃ ወደ አመሻሽ ላይ ሌቪሰን ፓርክ ሔዶ አንዳንድ ነገሮችን አጠናቅሮ ተመለሰ "
ሬቻርድ ሔር አድራሻውን ለእኅቱና ለአማቹ ሰጥቶ ወደ ሊቨርፑል ተመልሶ ሔደ።
ሮብ ጧት የማውንት እስቨርን ኧርል ተመልሶ መጣ " ልጁ ሎርድ ቬንም አብሮት ነበር » በዚያ ሰዓት ልጁ ወደ ትምህርት ቤቱ ወደ ኢተን መመለስ ነበረበት ነገር ግን ' የምርጫውን መጨረሻ ለማየት እንዲፈቅዱለት አባቱን አጥብቆ ለመነው"
“ከሁሉ ከሁሉ” አለው ቀስ ብሎ አባቱን “ያ ዲያብሎስ መሸነፉን ሲያውቅ እንዴት እንዶሚበሳጭና እንደሚያፍር ለማየት እፈልጋሁ።አባትየው የልጁን
ነገር በጣም ያከብር ስለ ነበር እሺ አለው ሌቱን ተጉዘው በቁርስ ሰዓት አካባቢ ደረሱ " በኋላም ከሚስተር ካርላይል ጋር ሆነው ወደ ዌስት ሊን ሔዱ
ዌስት ሊን ተሟሟቀች ደመቅ ደመቅ አለች " ምርጫው የሚካሔደው በዚያው ሳምንት ውስጥ ነው " ሰዎች በየግላቸውም ሆነ በኅብረት ስለ ምርጫው ሽር ጉድ ማለትን ሙያ ብለው ያዙት " የሚስተር ካርሳይል ኮሚቴ በክስሔድ ላይ ተቀመጠ " ዲያና ወዲህ ያለ የሚጐርፈው ሕዝብ ከብዛቱ የተነሣ የሚረግጠውን
ድንጋይ ማጐድጐድ የሚችል ነበር " ዳኞቹም የፍርድ ሥራቸውን ትተው ሐሳባቸውን ሁሉ ወደ ምርጫው ጉዳይ መለሱ ዘ የፍርድ ሥራቸን ቸለል ብለው ወይን ጠጅና ቀይ ጥብጣቦች በተስቀሉባቸው በበክስ ሔድ መስኮቶች እየዘለቁ ለሕዝቡ
በመታየት ትኩረታቸውን ሁሉ ከምርጫው ላይ አደረጉ "
ሚስተር ካርይል ከቢሮው ገብቶ ደብዳቤዎችን እየከፈተና አስፈላጊውን
ትእዛዝ ያሰፈረባቸው ካጠናቀቀ በኋላ ሚስተር ዲልን ጠራው ደብቤዎችን
በእጅ ሰጥቶትና አንዳንድ አስቸኳይ ትአዛዞችን ነግሮት ተነሣ "
«ትቸኩላለህ እንዴ አርኪባልድ?” አለው ሚስተር ዲል »
“ሰዎች በክስ ሔድ ይጠብቁኛል ምነው ?”
“ እኔስ ትናንት አንድ አስገራሚ ነገር አጋጥሞኝ ስለ ነበር ልነግርህ ብዬ ነው! ኦትዌይ ቤቴልና ሌቪሰን ሲጨቃጨቁ ሰማኋቸው "
“ እውነትህን ነው ?” አለው ከጠረጴዛው መሳቢያ አንድ ነገር እየፈለገ "
“በል እኔ እንግዲህ እንደዚህ ያለውን ነገር ባልሰማው እመርጣለሁ " ምናልባት የሰማኸው ነገር ለሪቻርድ ይጠቅመዋል የምትል ከሆነ ጉዳዩን ሚስተር ቦል
ሊከታተለው እያሰበ ስለሆነ ለሱ..ገባህ ለሚስተር ቦል ንገረው : '
ሚስተር ዲል ለጸሐፊዎቹ አለቃ አንዳንድ ትእዛዝ ከሰጠ በኋላ ወደ ቦልና
ትፊድማን ሔዶ ከሚስተር ቦል ጋር ለአንድ ሙሉ ሰዓት ዘግተው ተነጋገሩ ።
በዚያን ዕለት ዳኞቹ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ አልተሠየሙም ለዚያውም
ቢሆን ሔርበርትና ስፒነር ብቻ ስለ ነበሩ ከመሠየም አይቈጠርም" የሆነ ሆኖም
ሰዓት ባለማከበራቸው የሕሊና ወቀሳ እንደ ተሰማቸው ከፊታቸው እየታወቀባቸው ተከታትለው ገቡ።
ያን ጊዜ ሁለት ዐበይት ጉዳዮችን ብቻ ወሰኑ" ሁለቱም ዌስት ሊን ላይ ይካ
ፈሔድ ከነበረው ምርጫ የተፈጠሩ ነበሩ ። አንደኛው ጉዳይ አንዲት የብጫና ሁለተኛይቱ የቀይ ወይን ጠጅ ደጋፊዎች የሆኑ ሁለት ሴቶች ስለ ተወዳዳሪዎቹ ጥሩነት ሲከራከሩ በብረት ድስት የተደባቡ ነበሩ ሁለተኛው ጉዳይ ደግሞ ጥቂት ልጆች የሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ምስል በገለባ ሠርተው ከተማውን ከዞሩ በኋላ ከአንድ ሣር ከነበረበት ቦታ ወስደው ሲያቃጥሉት ፡ የሌሎች ንብረት የሆነ መጠነኛ ሣርና አዝመራ ስለ አጠፉ ተከሰው ቀረቡ » የአንዳንድ ሳምንት እስራት ልጆቹን በየግላቸው እንዲገረፉ ብለው አሰናበቷቸው ።
የመጨረሻውን ጉዳይ ወስነው እንዳበቁ ሚስተር ቦል እየተንደረደረ ገባና
ዳኞቹ አንድ ጉዳይ በዝግ ስብሰባ እንዲያዩለት ለመነ ዳኞቹም የጠበቃው አቀራረብ' “ ጉዳዩ ምን ቢሆን ነው? የሚል ጕጕት ስለ አደረባቸው እርስ በርሳቸው ተያዩና ከተመካከሩ በኋላ ጥያቄውን ተቀብለው ሊያዩለት ገቡ" ጉዳዩን እስከ አሥር ሰዓት ተኩል ሲመለክቱ ቆዩ ሲወጡ" የጠበቃው ቦል ማመልከቻ ያደናገራቸውና ያስደነገጣቸው ይመስል እነዚያ የተከበሩ ዳኞች በፊታቸው ላይ ፍራትና መቀጨም ይታይባቸው ነበር "
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ስኞ ማታ ሪቻርድ ሔደና ከቦል ጋር ተግናኘ " ታሪኩን ከሥሩ ዝርዝር አድርጐ አጫወተው።
የምትለውን ሁሉ አምናለሁ .. ሚስተር ሪቻርድ ቶርንን በሚመለከት
ግን ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ነው ብሎ መቀበል በጣም ያስቸግራል »
“እኔ በተናገርኩት ብቻ ሳይሆን ሌሎችንም በመጠየቅ ማረጋገጥ ትችላለህ ፍቃደኝነታቸውን እጠራጠራለሁ እንጂ ኦትዌይ ቤቴልም ሊመስክር ይችላል ኧበንዘር ጄምስም ሊመሰክር ይችላል።"
አሱም በዚያን ዘመን ቶርንን ያውቀው ነበር ። ዛሬ ደግሞ ሌቪሰን ሲባል አስተውሎ አይቶታል አለው ሪቻርድ "
ደኅና ... እንግዲያው መጀመሪያ ስለ ሰውዬው ማንነት ላረጋግጥና ከዚያ
በኋላ እቀጥላለሁ በርግጥ ልቪዞን የወጣለት ወሮበላ ነው እንደ ሊቪስንነቱ እንኳ። ይህ ሲጨመርማ እስኪ ለማንኛውም ኧበንዘር ጀምስን ጠይቄ የሚለውን ልስማ
እኔ ከዚህ እያለሁ ? ኧረ እንዳያየኝ እባክህ ካየኝ አለቀልኝ ማለት ነው...
ሚስተር ቦል „
“ ሌላ የእንግዳ መቀያ ክፍል ኮ አለን ... ሪቻርድ '
ኧበንዘር ጀሞዝ መጠራቱን እንደ ሰማ ወዲያው ደረሰና “በአስቸኳይ የሚጻፍ
ነገር አለ እንዴ ? ” አለው ሚስተር ቦልን ”
“ኧረ የለም የጠራሁህ አንድ ሁለት ጥያቄዎች እንድትመልስልኝ ብዬ ነው
ሰር ፍራንሲዝ ሌቪዞን በሌላ ስም ሲጠራ ታውቅ ነበር? ሚስተር ኧበንዘር
አዎን ባንድ ወቅት ቶርን ተብሎ ሲጠራ ዐውቅ ነበር
"ወቅቱ መቼ ነበር ? "
ሆሊጆን በተገደለበት ዘመን ነው " ሁላችንም በተመሳሳይ ምክንያት በዚው አካባቢ ስንመላለስ እሱም አፊ ሆሊጆንን በወዳጅነት ይዟት ስለ ነበር ማታ ማታ ከዚያ ቤት ጠፍቶ አያውቅም "
“ እኔ እሱን ዌስት ሊን መኖሩን አላስታውስም " የት ይኖር ነበር ?
የለም ዌስት ሊን ውስጥ አልተቀመጠም ጭልምልም ሲል ማለፊያ ፈረስ እየጋለበ ይመጣና ከአፊ ጋር ሲጫወት አምሽቶ አየጋለበ ይመለስ ነበር ።
ወዴት ነበር የሚመለሰው ? የሚመጣውስ ከየት ነበር ?”
“ ከስዌንስን አካባቢ ነበር ሁልጊዜ በደንብ ለብሶና ደማቅ ላባውን ከባርኔጣው ሰክቶ ይመጣ ነበር " እንግዲህ ይመጣ የነበረው ከሌቪሰን ፓርክ ሳይሆን
አይቀርም ያጎቱ ቤት በስዌንሰን በኩል ስለሆነ " ከዚያ መምጣቱ ምንም ሊያጠራጥር አይችልም።
“ጀምስ... ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን አንተ የምታውቀው ቶርን ስለ መሆኑ
የምትጠረጥርበት ነገር የለህም ?”
«ጌታዬ ... እርስዎ ሚስተር ቦል መሆንዎ ወይም እኔ ኧበንዘር ጄምስ
መሆኔ ያጠራጥራል ?
ሌቪሰንም የዚያን ጊዜው ቶርን ለመሆኑ የዚህን ያህል ነው እርግጠኝነቴ "
“ ይህን ነገር ከፍርድ ችሎት ቀርበህ በመሐላ ልታረጋግጥ ትችላለሀ ?
“ እኔ ነገም ቢሆን በማንኛውም ፍርድ ቤት ለመመስከር ዝግጁ ነኝ "
“ በል ሒድ I ስለዚህ ጉዳይ መነጋገራችንን ለማንም እንዳትናገር
ሚስተር ቦል የሪቻርድ ሔርን ቃል እየተቀበለ ሁለቱም እስከ ዕኩስ ሌሊት
ተቀመጡ “ ሚስተር ካርላይልም በነገሩ ላለመግባት የፈለገው በሌቪሰን ጉዳይ መነካካቱን ስለ ጠላው ነው። አይመስልህም..."ሚስተር ቦል?” አለው ሪቻርድ "
ጠበቃው ከንፈሩን አጣመመ “ አስቸጋሪ ነገር ነው " ሚስተር ካርልያል
ጥንቃቄውን ያበዛው የለ ? እኔ ብሆን አለቀውም ነበር " ዳሩ ምን ይሆናል " እኔና
ካርላይል የተለያየን ነን ”
በበነጋው ማክሰኞ ቀን የኧበንዘር ጄምስን ቃል መልክ አስይዞ ጽፎ እንዳበቃ ወደ አመሻሽ ላይ ሌቪሰን ፓርክ ሔዶ አንዳንድ ነገሮችን አጠናቅሮ ተመለሰ "
ሬቻርድ ሔር አድራሻውን ለእኅቱና ለአማቹ ሰጥቶ ወደ ሊቨርፑል ተመልሶ ሔደ።
ሮብ ጧት የማውንት እስቨርን ኧርል ተመልሶ መጣ " ልጁ ሎርድ ቬንም አብሮት ነበር » በዚያ ሰዓት ልጁ ወደ ትምህርት ቤቱ ወደ ኢተን መመለስ ነበረበት ነገር ግን ' የምርጫውን መጨረሻ ለማየት እንዲፈቅዱለት አባቱን አጥብቆ ለመነው"
“ከሁሉ ከሁሉ” አለው ቀስ ብሎ አባቱን “ያ ዲያብሎስ መሸነፉን ሲያውቅ እንዴት እንዶሚበሳጭና እንደሚያፍር ለማየት እፈልጋሁ።አባትየው የልጁን
ነገር በጣም ያከብር ስለ ነበር እሺ አለው ሌቱን ተጉዘው በቁርስ ሰዓት አካባቢ ደረሱ " በኋላም ከሚስተር ካርላይል ጋር ሆነው ወደ ዌስት ሊን ሔዱ
ዌስት ሊን ተሟሟቀች ደመቅ ደመቅ አለች " ምርጫው የሚካሔደው በዚያው ሳምንት ውስጥ ነው " ሰዎች በየግላቸውም ሆነ በኅብረት ስለ ምርጫው ሽር ጉድ ማለትን ሙያ ብለው ያዙት " የሚስተር ካርሳይል ኮሚቴ በክስሔድ ላይ ተቀመጠ " ዲያና ወዲህ ያለ የሚጐርፈው ሕዝብ ከብዛቱ የተነሣ የሚረግጠውን
ድንጋይ ማጐድጐድ የሚችል ነበር " ዳኞቹም የፍርድ ሥራቸውን ትተው ሐሳባቸውን ሁሉ ወደ ምርጫው ጉዳይ መለሱ ዘ የፍርድ ሥራቸን ቸለል ብለው ወይን ጠጅና ቀይ ጥብጣቦች በተስቀሉባቸው በበክስ ሔድ መስኮቶች እየዘለቁ ለሕዝቡ
በመታየት ትኩረታቸውን ሁሉ ከምርጫው ላይ አደረጉ "
ሚስተር ካርይል ከቢሮው ገብቶ ደብዳቤዎችን እየከፈተና አስፈላጊውን
ትእዛዝ ያሰፈረባቸው ካጠናቀቀ በኋላ ሚስተር ዲልን ጠራው ደብቤዎችን
በእጅ ሰጥቶትና አንዳንድ አስቸኳይ ትአዛዞችን ነግሮት ተነሣ "
«ትቸኩላለህ እንዴ አርኪባልድ?” አለው ሚስተር ዲል »
“ሰዎች በክስ ሔድ ይጠብቁኛል ምነው ?”
“ እኔስ ትናንት አንድ አስገራሚ ነገር አጋጥሞኝ ስለ ነበር ልነግርህ ብዬ ነው! ኦትዌይ ቤቴልና ሌቪሰን ሲጨቃጨቁ ሰማኋቸው "
“ እውነትህን ነው ?” አለው ከጠረጴዛው መሳቢያ አንድ ነገር እየፈለገ "
“በል እኔ እንግዲህ እንደዚህ ያለውን ነገር ባልሰማው እመርጣለሁ " ምናልባት የሰማኸው ነገር ለሪቻርድ ይጠቅመዋል የምትል ከሆነ ጉዳዩን ሚስተር ቦል
ሊከታተለው እያሰበ ስለሆነ ለሱ..ገባህ ለሚስተር ቦል ንገረው : '
ሚስተር ዲል ለጸሐፊዎቹ አለቃ አንዳንድ ትእዛዝ ከሰጠ በኋላ ወደ ቦልና
ትፊድማን ሔዶ ከሚስተር ቦል ጋር ለአንድ ሙሉ ሰዓት ዘግተው ተነጋገሩ ።
በዚያን ዕለት ዳኞቹ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ አልተሠየሙም ለዚያውም
ቢሆን ሔርበርትና ስፒነር ብቻ ስለ ነበሩ ከመሠየም አይቈጠርም" የሆነ ሆኖም
ሰዓት ባለማከበራቸው የሕሊና ወቀሳ እንደ ተሰማቸው ከፊታቸው እየታወቀባቸው ተከታትለው ገቡ።
ያን ጊዜ ሁለት ዐበይት ጉዳዮችን ብቻ ወሰኑ" ሁለቱም ዌስት ሊን ላይ ይካ
ፈሔድ ከነበረው ምርጫ የተፈጠሩ ነበሩ ። አንደኛው ጉዳይ አንዲት የብጫና ሁለተኛይቱ የቀይ ወይን ጠጅ ደጋፊዎች የሆኑ ሁለት ሴቶች ስለ ተወዳዳሪዎቹ ጥሩነት ሲከራከሩ በብረት ድስት የተደባቡ ነበሩ ሁለተኛው ጉዳይ ደግሞ ጥቂት ልጆች የሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ምስል በገለባ ሠርተው ከተማውን ከዞሩ በኋላ ከአንድ ሣር ከነበረበት ቦታ ወስደው ሲያቃጥሉት ፡ የሌሎች ንብረት የሆነ መጠነኛ ሣርና አዝመራ ስለ አጠፉ ተከሰው ቀረቡ » የአንዳንድ ሳምንት እስራት ልጆቹን በየግላቸው እንዲገረፉ ብለው አሰናበቷቸው ።
የመጨረሻውን ጉዳይ ወስነው እንዳበቁ ሚስተር ቦል እየተንደረደረ ገባና
ዳኞቹ አንድ ጉዳይ በዝግ ስብሰባ እንዲያዩለት ለመነ ዳኞቹም የጠበቃው አቀራረብ' “ ጉዳዩ ምን ቢሆን ነው? የሚል ጕጕት ስለ አደረባቸው እርስ በርሳቸው ተያዩና ከተመካከሩ በኋላ ጥያቄውን ተቀብለው ሊያዩለት ገቡ" ጉዳዩን እስከ አሥር ሰዓት ተኩል ሲመለክቱ ቆዩ ሲወጡ" የጠበቃው ቦል ማመልከቻ ያደናገራቸውና ያስደነገጣቸው ይመስል እነዚያ የተከበሩ ዳኞች በፊታቸው ላይ ፍራትና መቀጨም ይታይባቸው ነበር "
👍13😁1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...“ አዬ ሚስተር ካርላይል እኛ ሥጋ ለባሾች ምስኪን ሐኪሞች ታላቁ ሐኪም ብቻ ሊፈጽመው የሚችለውን ተአምር መሥራት ብንችል ፈሊያጊያችን ምን ያህል
በበዛ ነበር ? በጥቁሩ ዳመና ውስጥም ስውር ትኩረት መኖሩን አስታውስ አትርሳ በል ደህና ሁን ወንድሜ
ሚስተር ካርላይል ተመልሶ ገባ ወደ ሳቤላ ቀረበና
እንደ ተቀመጠች ቁል
ቁል ተመለከታት » ፊቷን ደህና አድርጋ በመነጽሯ ሸፍናው ስለ ነበር በጣም
ሊታየው አልቻለም የሱም ሐሳብ እሷን ለማነጋገር
እንጂ ፊቷን ለማጥናት አልነበረም “ይኸ በጣም ከባድ መርዶ ነው " አንቺ ግን ከኔ ይበልጥ የተገነዘብሺውና
ያሰብሽበት ይመስለኛል ”
ከተቀመጠችበት ድንገት ብድግ አለችና ወደ መስኮቱ ሔደች " አንድ የምትፈልገው ሰው በመንገዱ ሲያልፍ ያየች ይመስል ወደ ውጭ ትመለከት ጀመር "
ስሜቷ በሙሉ በሠራ አካላቷ ተማሰለ " ቅንጦቿ ይነዝራሉ ጉሮሮዋ ለብቻው
ይመታል ትንፋቯ ቁርጥ ቁርጥ ይላል " ምን ትሁን ? በልጃቸው ጤንነት ከሱ
ካባቱ ጋር በምስጢር መነጋገሩን እንዴት ትቻለው የእጅ ሹራቦቹን እንደ አሳት
ከሚፈጃት እጆቹ አወለቀቻቸው " ላቧን ከግንባሯ ጠረገች ለመረጋጋት ሞክረች
ለሚስተር ካርላይል ምን ምክንያት ትስጠው ?
“ልጁን በጣም ነው የምወደው ...ጌታዬ ” አለችው በከፊል ፊቷን ወደሱ መለስ አድርጋ“ ስለዚህ የሐኪሙ ግልጽና ቁርጥ አነጋገር አንጀቴን አላወሰው !የምሆነውን አሳጣኝ ለሕመም ሰጠኝ "
አሁንም ሚስተር ካርይል ወደ ቆመችበት ተጠጋና “በውነቱ ለኔ ልጅ ይህን
ያህል መጪነቅሽ ሲበዛ ደግ ሰው ነሽ ” አላት "
እሷ ግን ምንም አልመለሰችለትም "
“ በይ እንግዲህ ይህን ነገር ለሚስዝ ካርላይል እንዳትነግሪያት " አላትና
ነገሩን በመቀጠል፡“እኔው ራሴ ብነግራት ይሻላል " በአሁኑ ሰዓት በድንገት ማዘንም መደንገጥም አይኖርባትም።”
“ምን የሚያሳዝናቸው ወይም የሚያስደነግጣቸው ነግር አለ እናቱ አይደሉ?”
አለችው " አነጋገሯ በቁጭት በንዴትና በግለት ስለነበር ባርባራን የምታጥላላ መሰለባት " ልትጨምርበት ስትል የሷንና የባርባራን ያሁኑ ማንነት ትውስ አላት "
በገጽታዋ ሳታሳይ ድንግጥ አለችና መደምደሚያውን በጣም አለዘበች " ሚስተር ካርላይል ዐይኖቹን አፈጠጠ " ድምፁ ተለዋወጠ "
“ ሳታስተውይ በችኮላ ትናገሪያለሽ ... ማዳም " አላት "
በተናገረችው መልስ ደነገጠች " ማን መሆኗን አሰበች " ኃፍረትም ውርደትም ተሰማት ። እሷ ስለ ሚስቱ እንደዚህ ብላ ሳትናገር ሚስተር ካርላይል ከዕብድ የባሰች አድርጎ ሊገምታት እንደሚችል ተሰማት ትቷት ሲሔድ የልመና ከንፈሮቿን
እያንቀጠቀጠች ወደሱ ምልስ አለች "
“በትክክል ገብቶኝ ከሆነ የሚወስደው ስለሌለ ወደ ሙቀት አገር ሊሔድ አይችልም ስትባባሉ የሰማሁ መሰለኝ " ይህ ከሆነ ለምን እኔ ይዤው አልሔድም ?አደራውን ለኔ ይስጡኝ "
“ አይሔድም ዶክተር ማርቲን የረባ ዕድሜ ስለማይጨምርለት ባይሔድ
ይሻላል ማለቱን ሰምተሻል "
“እሱማ ለጥቂት ሳምንት ብቻ ነው ብሏል " ታዲያ እነሱስ ቢሆኑ ዋጋ የላቸውም አለችው።
“ሊኖራቸው ይችላል # ግን ጥቅማቸው ከምኑ ላይ ነው ? ለሱ ኮ ከቤተሰቡ
ተነጥሎ በብቸነት የሚሠቃይባቸው ሳምንቶች ይሆኑበታል" ስለዚህ ልጄ ከኔ መለየቱ የማይቀርለት ከሆነ እስከ መጨረሻው የመለያያ ቅጽበት አብሮኝ መቆየት አለበት።
ዊልያም በሩን ከፈት አደረገና ጭንቅላቱን ብቅ አድርጎ ተመለከተ "ሔደ
አይደለም እኔ ኮ የዓሳ ዘይት እንዳይሰጠኝ ካልወጣ ኤልመጣም ብዬ ነው የቆየሁት” አለ።
ሚስተር ካርላይል ተቀመጠና ዊልያምን ከጉልበቱ ላይ ቁጭ አድርጎ ግንባሩን ከልጁ ሐርማ ጸጉር አሳርፎ ሰማህ ልጄ!ዘይቱ በጎ እንዲያደርግህና እንዲያበረታህ መሆኑን ታውቃለህ?። አለው
"እኔ ግን የሚያጠነክረኝ አይመስለኝም " ዶክተር “ማርቲን እኔን ይሞታል
አለኝ ?
"ስለ መሞት ደግሞ ማን ነገረህ ?”
“ አንዳንዶቹ ያወሩታል "
“ ዝም ብለህ እንድትሞት አናደርግም " አንተን ለማዳን ምን ማድረግ እንዳለብን ለማወቅ እንሞክራለን ይኸን ታውቃለህ ዊልያም ?
“ አዎን ዐውቃለሁ ”
ሚስተር ካርላይል ተነሣና ልጁን ለማዳም ቬን ስጥቶ'“ በይ ደህና አድርገሽ
ተጠንቅቀሽ ያዥው ብሏት ወደ ኮሪደሩ ዐለፈ
“ አባባ ! ... አባባ!እፈልግሃለሁ ” አለና ማዳም ቬንን ትቶ ወደሱ እየሮጠ
በእግርህ ነው ወደ ቤት የምትመለሰው ? አብሬህ በእግሬ ልምጣ ?”
በዚያ ሰዓት በዚያ ስሜት የልጁን ጥያቄ ለመቀበል እምቢ የሚልበት አንጀት አልነበረውም “ እሺ እስክመለስ ድረስ እዚህ ጠብቀኝ ” ብሎት ወጣና
ደርሶ ተመለሰ " እሱ የዊልያምን እጅ ይዞ ማዳም ቬን ከዊልያም ቀጥላ ፈንጠር ብላ ጉዞ ቀጠሉ "
በዚህ ዐይነት እየሔዱ ሳለ ትንሹ ሰውዬ ከፖስታ ቤት እየሮጠ ወጣና ከነሱ
ጋር ፊት ለፊት ግጥም አሉ ሰውየው የተደናገጠ ይመስል ነበር መንገደኞችንም
ድንገት ድቅን በማለት ካደናገራቸው በኋላ ወደ ጐርፍ መሔጃው ዘወር አለ " ሰውየው ፍራንሲዝ ሌቪሰን ነበር !
ዊልያም በልጅነት ቅንነቱ ዞር ብሎ አይቶት እኔ እንደዚህ ሰውዬ አስቀ
ያሚና መጥፎ ሰው አልሆንም " አንተሳ . . . አባባ ?
ሚስተ ካርላይል አልመለሰለትም " ማዳም ቬንም ሳታስበው ድንገት አይታዋለች » ከዚያም መንግዳቸውን ቀጠሎና ሚስተር ጀስቲስ ሔር በር ሲደርሱ ባለቤቱንም ከዚያው ቁሞ አገኙት ዊልያም' ሚስዝ ሔርን ከአትክልቱ ቦታ ወንበር
ላይ ተቀምጣ አያትና ሊስማት ሔደ ሚስዝ ሔርን ልጆቹ ሁሉ ይወዷት ነበር "
“ እኔ የምለው ሚስተር ካርላይል ዛሬ ወደ ፍርድ ቤት አልሔድኩም ነበር "
አንድ ማመልከቻ በምስጢር እንደ ቀረበላቸው ፒነር ነገረኝ ዝም ብለው የማይታመን የማይሆን ነገርኮ ነው " አንተስ ምን የምታውቀው ነገር አለ ?
" እኔ ያወቅሁት ነገር የለም ”
ነገሩ ዲክ ሆሊጆንን ያለመግደሉን ለማሳወቅ የታሰበ ይመስላል” አለ በዛፎቹ ሥር በስውር የሚያዳምጡ እንዳይኖሩ የሠጋ ይመስል ድምፁን ዝቅ አድርጎ "
የገደለው ሌቪሰን እንጂ ... ትሰማኛለህ ? ሌቪሰን እንጂ እሱ አይደለም " የሚል
ነገር አቅርበዋል አሉ " ግን በጭራሽ የማይሆን የማይመስል ወሬ ነው”
“ ስለ ሪቻርድ ከደሙ ንጹሕነት ” አለ ሚስተር ካርላይል !“ እኔም ካመንኩበት ብዙ ዘመኔ ነው
“ስለ ሌቪስን ወንጀለኝነትሳ ? አለ ጀስቲስ ሔር ዐይኖቹን በመገረም አፍጦ።
“ ስለሱ የምሰጠው አስተያየት አይኖረኝም ” አለው ሚስተር ካርላይል ቀዝቀዝ ብሎ።
“ ሊሆን አይችልም ። ዲክ ነጻ ሊሆን አይችልም ዲክ ነጻ ሆነ ማለት ዓለም
ተገለበጠች ማለት ነው !! ”
“ አንዳንዴም አይሆንም ያሉት ይሆናል " ሪቻርድ ንጹሕ የመሆኑ ነገር በፀሐይ ባደባባይ ሊረጋገጥ ነው” አለ ሚስተር ካርላይል
“ በዚያኛው ከተመሰከረበት ደግሞ የመያዣውን ከፖሊስ ወስደህ አንተው ራስህ ትይዘዋለህ ”
“ እኔስ በእንጨትም አልነካው ሰውየው ከተቀጣ ይቀጣል እኔ ግን የቅጣቱን መንገድ ጠራጊ በመሆን አልረዳም ”
“ እና ዲክ ነጻ ሊሆን ይችላል ?” ታዲያ ለምን ጠፋ ? ለምን ቀርቦ እንደዚህ ብሎ አላመለከተም ?”
"እርስዎ አንቀው ለፍርድ እንዲያቀርቡት ነው? ለማቅረብ መማለልዎን ያውቃሉ ? አለው ሚስተር ካርላይል "
ጀስቲስ ሔር በጣም እየበረዶ ሔዶ ።
“ እንዴ ግን ካርላይል
ያቺ ከንቱ በሕይወት ቆይታ ብታይ ኖሮ አንጀትህ
እንዴት በሻረ ! ያ የተሳሳተ አድራጎቷ ምን ያህል ይቆጫት ምን ያህል ያሳርራት ነበር !”
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...“ አዬ ሚስተር ካርላይል እኛ ሥጋ ለባሾች ምስኪን ሐኪሞች ታላቁ ሐኪም ብቻ ሊፈጽመው የሚችለውን ተአምር መሥራት ብንችል ፈሊያጊያችን ምን ያህል
በበዛ ነበር ? በጥቁሩ ዳመና ውስጥም ስውር ትኩረት መኖሩን አስታውስ አትርሳ በል ደህና ሁን ወንድሜ
ሚስተር ካርላይል ተመልሶ ገባ ወደ ሳቤላ ቀረበና
እንደ ተቀመጠች ቁል
ቁል ተመለከታት » ፊቷን ደህና አድርጋ በመነጽሯ ሸፍናው ስለ ነበር በጣም
ሊታየው አልቻለም የሱም ሐሳብ እሷን ለማነጋገር
እንጂ ፊቷን ለማጥናት አልነበረም “ይኸ በጣም ከባድ መርዶ ነው " አንቺ ግን ከኔ ይበልጥ የተገነዘብሺውና
ያሰብሽበት ይመስለኛል ”
ከተቀመጠችበት ድንገት ብድግ አለችና ወደ መስኮቱ ሔደች " አንድ የምትፈልገው ሰው በመንገዱ ሲያልፍ ያየች ይመስል ወደ ውጭ ትመለከት ጀመር "
ስሜቷ በሙሉ በሠራ አካላቷ ተማሰለ " ቅንጦቿ ይነዝራሉ ጉሮሮዋ ለብቻው
ይመታል ትንፋቯ ቁርጥ ቁርጥ ይላል " ምን ትሁን ? በልጃቸው ጤንነት ከሱ
ካባቱ ጋር በምስጢር መነጋገሩን እንዴት ትቻለው የእጅ ሹራቦቹን እንደ አሳት
ከሚፈጃት እጆቹ አወለቀቻቸው " ላቧን ከግንባሯ ጠረገች ለመረጋጋት ሞክረች
ለሚስተር ካርላይል ምን ምክንያት ትስጠው ?
“ልጁን በጣም ነው የምወደው ...ጌታዬ ” አለችው በከፊል ፊቷን ወደሱ መለስ አድርጋ“ ስለዚህ የሐኪሙ ግልጽና ቁርጥ አነጋገር አንጀቴን አላወሰው !የምሆነውን አሳጣኝ ለሕመም ሰጠኝ "
አሁንም ሚስተር ካርይል ወደ ቆመችበት ተጠጋና “በውነቱ ለኔ ልጅ ይህን
ያህል መጪነቅሽ ሲበዛ ደግ ሰው ነሽ ” አላት "
እሷ ግን ምንም አልመለሰችለትም "
“ በይ እንግዲህ ይህን ነገር ለሚስዝ ካርላይል እንዳትነግሪያት " አላትና
ነገሩን በመቀጠል፡“እኔው ራሴ ብነግራት ይሻላል " በአሁኑ ሰዓት በድንገት ማዘንም መደንገጥም አይኖርባትም።”
“ምን የሚያሳዝናቸው ወይም የሚያስደነግጣቸው ነግር አለ እናቱ አይደሉ?”
አለችው " አነጋገሯ በቁጭት በንዴትና በግለት ስለነበር ባርባራን የምታጥላላ መሰለባት " ልትጨምርበት ስትል የሷንና የባርባራን ያሁኑ ማንነት ትውስ አላት "
በገጽታዋ ሳታሳይ ድንግጥ አለችና መደምደሚያውን በጣም አለዘበች " ሚስተር ካርላይል ዐይኖቹን አፈጠጠ " ድምፁ ተለዋወጠ "
“ ሳታስተውይ በችኮላ ትናገሪያለሽ ... ማዳም " አላት "
በተናገረችው መልስ ደነገጠች " ማን መሆኗን አሰበች " ኃፍረትም ውርደትም ተሰማት ። እሷ ስለ ሚስቱ እንደዚህ ብላ ሳትናገር ሚስተር ካርላይል ከዕብድ የባሰች አድርጎ ሊገምታት እንደሚችል ተሰማት ትቷት ሲሔድ የልመና ከንፈሮቿን
እያንቀጠቀጠች ወደሱ ምልስ አለች "
“በትክክል ገብቶኝ ከሆነ የሚወስደው ስለሌለ ወደ ሙቀት አገር ሊሔድ አይችልም ስትባባሉ የሰማሁ መሰለኝ " ይህ ከሆነ ለምን እኔ ይዤው አልሔድም ?አደራውን ለኔ ይስጡኝ "
“ አይሔድም ዶክተር ማርቲን የረባ ዕድሜ ስለማይጨምርለት ባይሔድ
ይሻላል ማለቱን ሰምተሻል "
“እሱማ ለጥቂት ሳምንት ብቻ ነው ብሏል " ታዲያ እነሱስ ቢሆኑ ዋጋ የላቸውም አለችው።
“ሊኖራቸው ይችላል # ግን ጥቅማቸው ከምኑ ላይ ነው ? ለሱ ኮ ከቤተሰቡ
ተነጥሎ በብቸነት የሚሠቃይባቸው ሳምንቶች ይሆኑበታል" ስለዚህ ልጄ ከኔ መለየቱ የማይቀርለት ከሆነ እስከ መጨረሻው የመለያያ ቅጽበት አብሮኝ መቆየት አለበት።
ዊልያም በሩን ከፈት አደረገና ጭንቅላቱን ብቅ አድርጎ ተመለከተ "ሔደ
አይደለም እኔ ኮ የዓሳ ዘይት እንዳይሰጠኝ ካልወጣ ኤልመጣም ብዬ ነው የቆየሁት” አለ።
ሚስተር ካርላይል ተቀመጠና ዊልያምን ከጉልበቱ ላይ ቁጭ አድርጎ ግንባሩን ከልጁ ሐርማ ጸጉር አሳርፎ ሰማህ ልጄ!ዘይቱ በጎ እንዲያደርግህና እንዲያበረታህ መሆኑን ታውቃለህ?። አለው
"እኔ ግን የሚያጠነክረኝ አይመስለኝም " ዶክተር “ማርቲን እኔን ይሞታል
አለኝ ?
"ስለ መሞት ደግሞ ማን ነገረህ ?”
“ አንዳንዶቹ ያወሩታል "
“ ዝም ብለህ እንድትሞት አናደርግም " አንተን ለማዳን ምን ማድረግ እንዳለብን ለማወቅ እንሞክራለን ይኸን ታውቃለህ ዊልያም ?
“ አዎን ዐውቃለሁ ”
ሚስተር ካርላይል ተነሣና ልጁን ለማዳም ቬን ስጥቶ'“ በይ ደህና አድርገሽ
ተጠንቅቀሽ ያዥው ብሏት ወደ ኮሪደሩ ዐለፈ
“ አባባ ! ... አባባ!እፈልግሃለሁ ” አለና ማዳም ቬንን ትቶ ወደሱ እየሮጠ
በእግርህ ነው ወደ ቤት የምትመለሰው ? አብሬህ በእግሬ ልምጣ ?”
በዚያ ሰዓት በዚያ ስሜት የልጁን ጥያቄ ለመቀበል እምቢ የሚልበት አንጀት አልነበረውም “ እሺ እስክመለስ ድረስ እዚህ ጠብቀኝ ” ብሎት ወጣና
ደርሶ ተመለሰ " እሱ የዊልያምን እጅ ይዞ ማዳም ቬን ከዊልያም ቀጥላ ፈንጠር ብላ ጉዞ ቀጠሉ "
በዚህ ዐይነት እየሔዱ ሳለ ትንሹ ሰውዬ ከፖስታ ቤት እየሮጠ ወጣና ከነሱ
ጋር ፊት ለፊት ግጥም አሉ ሰውየው የተደናገጠ ይመስል ነበር መንገደኞችንም
ድንገት ድቅን በማለት ካደናገራቸው በኋላ ወደ ጐርፍ መሔጃው ዘወር አለ " ሰውየው ፍራንሲዝ ሌቪሰን ነበር !
ዊልያም በልጅነት ቅንነቱ ዞር ብሎ አይቶት እኔ እንደዚህ ሰውዬ አስቀ
ያሚና መጥፎ ሰው አልሆንም " አንተሳ . . . አባባ ?
ሚስተ ካርላይል አልመለሰለትም " ማዳም ቬንም ሳታስበው ድንገት አይታዋለች » ከዚያም መንግዳቸውን ቀጠሎና ሚስተር ጀስቲስ ሔር በር ሲደርሱ ባለቤቱንም ከዚያው ቁሞ አገኙት ዊልያም' ሚስዝ ሔርን ከአትክልቱ ቦታ ወንበር
ላይ ተቀምጣ አያትና ሊስማት ሔደ ሚስዝ ሔርን ልጆቹ ሁሉ ይወዷት ነበር "
“ እኔ የምለው ሚስተር ካርላይል ዛሬ ወደ ፍርድ ቤት አልሔድኩም ነበር "
አንድ ማመልከቻ በምስጢር እንደ ቀረበላቸው ፒነር ነገረኝ ዝም ብለው የማይታመን የማይሆን ነገርኮ ነው " አንተስ ምን የምታውቀው ነገር አለ ?
" እኔ ያወቅሁት ነገር የለም ”
ነገሩ ዲክ ሆሊጆንን ያለመግደሉን ለማሳወቅ የታሰበ ይመስላል” አለ በዛፎቹ ሥር በስውር የሚያዳምጡ እንዳይኖሩ የሠጋ ይመስል ድምፁን ዝቅ አድርጎ "
የገደለው ሌቪሰን እንጂ ... ትሰማኛለህ ? ሌቪሰን እንጂ እሱ አይደለም " የሚል
ነገር አቅርበዋል አሉ " ግን በጭራሽ የማይሆን የማይመስል ወሬ ነው”
“ ስለ ሪቻርድ ከደሙ ንጹሕነት ” አለ ሚስተር ካርላይል !“ እኔም ካመንኩበት ብዙ ዘመኔ ነው
“ስለ ሌቪስን ወንጀለኝነትሳ ? አለ ጀስቲስ ሔር ዐይኖቹን በመገረም አፍጦ።
“ ስለሱ የምሰጠው አስተያየት አይኖረኝም ” አለው ሚስተር ካርላይል ቀዝቀዝ ብሎ።
“ ሊሆን አይችልም ። ዲክ ነጻ ሊሆን አይችልም ዲክ ነጻ ሆነ ማለት ዓለም
ተገለበጠች ማለት ነው !! ”
“ አንዳንዴም አይሆንም ያሉት ይሆናል " ሪቻርድ ንጹሕ የመሆኑ ነገር በፀሐይ ባደባባይ ሊረጋገጥ ነው” አለ ሚስተር ካርላይል
“ በዚያኛው ከተመሰከረበት ደግሞ የመያዣውን ከፖሊስ ወስደህ አንተው ራስህ ትይዘዋለህ ”
“ እኔስ በእንጨትም አልነካው ሰውየው ከተቀጣ ይቀጣል እኔ ግን የቅጣቱን መንገድ ጠራጊ በመሆን አልረዳም ”
“ እና ዲክ ነጻ ሊሆን ይችላል ?” ታዲያ ለምን ጠፋ ? ለምን ቀርቦ እንደዚህ ብሎ አላመለከተም ?”
"እርስዎ አንቀው ለፍርድ እንዲያቀርቡት ነው? ለማቅረብ መማለልዎን ያውቃሉ ? አለው ሚስተር ካርላይል "
ጀስቲስ ሔር በጣም እየበረዶ ሔዶ ።
“ እንዴ ግን ካርላይል
ያቺ ከንቱ በሕይወት ቆይታ ብታይ ኖሮ አንጀትህ
እንዴት በሻረ ! ያ የተሳሳተ አድራጎቷ ምን ያህል ይቆጫት ምን ያህል ያሳርራት ነበር !”
👍14
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
“ስለ ሰውዬው ወንጀል እኔ አላውቅም " ልጅዎ ግን ነጻ እንዲሚወጣ አይጠራጠሩ አይዞዎ ፤አይጨነቁ " የደስታ ዘመን እየመጣልዎ ነው” ብሎ አበራታቷትና አሳምኗት ወጣ
ሚስ ካርላይል የወንድሟን የምርጫ ቀን ምክንያት በማድረግ በሕይወቷ
አድርጋው የማታውቀውን እስከ መጨረሻው አጊጣ ለብሳ ስትንጎራደድ በነበረችበት ወቅት ዐይን አውጣዋ አፊ ሆሊጆንም በበኩሏ ከሚስ ካርላይል አሽከሮች ጋር ተመሳጥራ ሾልካ በመግባት ሚስ ካርላይል ከነበረችበት በላይ ከነበረው ፎቅ ወጣች " በተጐነጐነው ጸጉሯ ላይ ቆብ ደፍታ እስከ ሽንጧ ድረስ ደረጃ እየመጣለት የተሰፋው የነጭና የአረንጓዴ ዝንጉርጉር ቀሚስ ለብሳለች » ዐይነ ርግብና ለስላሳ ነጫጭ የጅ ጓንቲዎች አጥልቃ በዳንቴል የተከፈፈና ሽቶ የተርከፈከፈ መሐረብ ይዛ ባጠቃላይ ውድና ቀለመ ደማቅ በሆነ ሙሉ ልብስ አጊጣ እንደ ሱፍ አበባ ጐልታና ደምቃ በአደባባይ ለመላው ሕዝብ እየተጐማለለች ስትታይ ቆየች ደግነቱ ግን ሚስ ካርሳይል አላየቻትም ።
“ መልከ መልካም ነውኮ !” አለች ለሚስ ካርላይል ገረዶች ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ከፊት ለፊታቸው ሲደርስ አየችውና "
ግን መጥፎ ሰው ነው የሚል ነበር ያገኘችው መልስ ። ሚስተር አርኪባልድ ጋር ተወዳድሬ “አሸንፋለሁ ብሎ ማሰቡና እዚህ መምጣቱም ያስገርማል” አሏት"
“ምን እያደረጉ ነው?” አለችና'“እንዴ ኧረ ፖሊሶችም አሉ !” ብላ ጮኸችና'' እጁን በካቴና እያሰሩት ነው ምን አደረጋቸው ? እያለች ለፈለፈች።
ለጩኸቷ መልስ አላገኘችም ። ፊቷ ዐሥር ጊዜ እየተለዋወጠ በጭንቀት ስትመለከት ቆየችና “ አንዴ ” አለች ሰዎች ሲናገሩ ነገሩን ከአፊ ቀድማ የሰማችው
አንዷ ሠራተኛ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪስንና ኦትዌይ ቤቴል አባትሽን ሆን ብለው
ስለ ገደሉ ተይዘዋል ነው የሚባል ”አለቻት "
ምን ! ” ብላ ጮኸች አፊ "
“ ገዳዬ ሴቪሰን ነው " ሪቻርድ ሔር ከደሙ ንጹሕ ነው ይላሉ " አለቻት።
አፊ ነገሩን አዳመጠች " ምን ማለት እንደሆነ አሰበች " ከዚያ እየተንገዳገደችና እየተንቀጠቀጠች ሙሉ ለሙሉ መሬት ላይ ተዘረረች አፊ ሆሊጆን ሕሊና
ዋን ሳተች።
አፊ ሆሊጆን አቅሏን ስታ የነበረችው ለቋት ወደ ሚስ ካርይል ቤት ተሸሽጋ
እንደ ገባች ሁሉ ተሸሽጋ ወጣች " ከሚስ ካርላይል ቤት ትንሽ ራቅ ብሎ ዐይብ ያሣማ ሥጋና ልዩ ልዩ የምግብ ቅባቶች የሚሸጡበት ሱቅ አለ » ሱቁ ጥሩ ታዋቂነት እንዳለው ካጠና በኋላ ገዝቶ
የሚሠራበት አንድ ከለንደን የመጣ መልከኛ ልጅ እግር ነጋዴ ነው ሱቁ ምርጥ
ዕቃ በማቅረቡ የታወቀ ለመሆኑ የሚስ ካርላይል ደንበኛ ለመሆን መብቃቱ ብቻ መረጃ ነበር " የፊተኛው ባለቤቱ በቂ ገንዘብ ስለ አጠራቀመ ለሚስተር ጂፍን
ሲሸጠው ሰዎች እሱም ሠርቶ የሚበቃውን ያህል ገንዘብ ሲይዝ እንደ ፊተኛው
ሰውዬ ይሸጠዋል " እያሉ ተንብየውበታል "
አፊ ከሚስ ካርላይል ቤት ወጥታ ከሱቁ ፊት ለፊት ስትደርስ ሚስተር ጀፊንን ከሱቁ በር ቁሞ ታየዋለች ከውስጥ ረዳቱ ከዕንጨት በርሜል እያወጣ ቅቤ
ይሸጣል " አፊ ቆም አለች " ሚስተር ጂፊን መቸም የሷ ነገር ጭንቁ ነው " ልቡ
እስኪጠፋ ይወዳታል እሷም እሱ ሲያወዳድሳት ደስ ደስ ይላታል "
“ እንደ ምን ዋልሽ ... አፊ” አላት ነጭ ሽርጡ እንዳይታይበት ተጠንቅቆ
አጣጥፎ ከደበቀ በኋላ እጁን ወደሷ ዘረጋ ። ምክንያቱም ስለ ሽርጡ አሳፋሪነት አንድ ጊዜ ጠቆም አድርጋው ነበር "
“ ደኅና ነህ ጄፈን" አለችውና ነጫጭ ጓንቲዎቿን እንዳደረገች ራሷን ዝቅ በማድረግ ለሰላምታ የቀረበላትን እጅ በጣቷ ጫፍ ነካ አደረገችው “እኔ
ደሞ ” አለችው የጅ መሐረቧን ዐይነ ርግቧንና ( ቀለበትኛ የተሠራውን ጸጉሯን በማሳየት እየተውረገረገች “ዛሬ ሱቅህን ዘግተህ ዕረፍት ያደረግህ መስሎኝ ነበር
ሚስተር ጂፊን ” አለችው።
“ ሥራ መከበር አለበት” አላት ጂፍን ሐሳቡ በሷ ፍቅር ተይዞ ነጻ ሆነሽ በሽርሽር ላይ መሆን መቻልሽን ባውቅ ኖሮ ምናልባት ባጋጣሚ እንደማገኝሽ ተስፋ በማድረግ እኔም ዕረፍት እወስድ ነበር"
አባባሉ ከእውነተኛ ፍቅር የመነጨ መሆኑን ተገንዝባ ' “ ምንም እኮ አያውቅም ሥራው ሁሉ እንደ ከብት ነው ' አለች ' በሐሳቧ "
“ እኔ በሕይወቴ ያለኝ ታላቅ ደስታ .. ሚስ አፊ አንቺ ስታልፊ በሱቁ መስኮት አሻግሬ ማየት ነው ”
“ ኧረ ጉዴ !” አለች አፊ ገፍቶ የመጣባትን ሣቅ ለማገድ እየሞከረች : “ለምን እንደሚጠቅምህ አላውቅም "ዐይን ካለህ ከአንድ ሁለት ሰዓት በፊት ወደ ሚስ ካርላይል ዘንድ ስሔድ አይተኸኝ ይሆናል”
“ አዬ ! ዐይኖቼ የት ሔደው ኖሮ ይሆን?” አለ እየተጸጸተ “ አሃ ! ገባኝ እነዚያ የቅቤ በርሜሎችን ስመረምር ነው ይገርምሻል . . . ሚስ ሆሊጆን የተበላሹትን ስለ ላኩልኝ መልሼ ልልክላቸው ነው ”
“ አ ... ይ ! እኔ የቅቤ በርሜሎች ብሎ ነገር አላውቅም " እንዲህ እንዲህ ያለው ነገር ከክብሬ በታች ነው
“ እንዴታ እሱስ እውነትሽን ነው ... ሚስ ሆሊጆን “ ምንም እንኳን የገበያውን ጥቅም ለሚገባው ከፍተኛ ትርፍ ቢኖረሙም ካንቺ ክብር ጋር አይስማማም »
“ የምን ጩኽት ነው የምሰማው ? አለች አፊ "
"መራጮች ለሚስተር ካርላይል ሲያጨበጭቡ ነው መመረጡን ስምተሻል
ይመስለኛል
" የለም አልሰማሁም ”
ያኛውማ የገዛ ወዳጆቹ አስወጡትና ተገላገሉት » እንግዲህ እንደራሴአችን
ሚስተር ካርይል መሆኑ ነ&ዘው " ይባዋል ... መቸም እንደሱ ያለ ሰው የለም ‥
“እነዚህ ሁሉ ደንበኞችህ ናቸው እንዴ ? ሁሉንም ማስተናድ ከባድ ሥራ
ነው ሰውዬህ ብቻውን አይዘልቀውም " ስለዚህ እያወራሁ ጊዜ ልወስድብህ አልፈልግም ሔድኩልህ "
አለችውና እየተንሳፈፈች ሔደች " ጂፊን ፍዝዝ ብሎ
ሲያያት ከቆየ በኋላ ከይኑ ስትጠፋ የግዱን ደንበኞቹን ወደ ማስተናገድ ዞረ »
ጂፊን በፍቅሯ ወጥመድ መግባቱን ዐውቃና እንደሚያገባትም ተማምና አፊ በዚያ በቅባት በተባላሸው ሱቅ በኩል ሳይሆን በጓዳ በር እየገባች ጠቅላላ የቤቱንና የእቃውን አያያዝና አቀማመጥ ' ባሏንም እንዴት እንደምትንከባከበውና እንዴት አድርጋ በፍቅሯ ዐሥሬ የመሽቀርቀርያ መሣሪያ እንደምታደርገው እያሰላሰለች በምኞት አየር ላይ ሰገነት ሠርታ በሐሳቧ እየተሽሞነሞነች ስትራመድ ኧበንዘር ጀምዝ ደርሶ ለቀም አደረጋት ።
“ እንደምነሽ . . አፊ ? ዛሬ ጧት ሚስ ኮርኒ መስኮቶች ላይ አየሁሽ "
“ ያንተ ነገር እንግዲህ በቃኝ . . . ኧበንዘር ጀምዝ በቀደም ለሚስተር ጀፊን የዱሮ ወዳጄ ነበረች ማለትህን እኮ ሰምቸሃለሁ ”
“ አዎን ነበርሽና ” አላት እየሣቀ "
“ አልነበርኩም " እኔ በዚያን ጊዜ ከበላዮችህ ጋር እንጂ ካንተ ጋር ምንም ግኙነት አልነበረኝም አሁንም እኔን ለመጉዳት ብለህ በሐሰት ስሜን ለማጥፋት ብታስብ ተሳስተሃል ... ኧበንዘር ጀምዝ " እኔ በዚህ ቦታ የተከበርኩ ሰው ነኝ " ስለዚሀ ዐርፈህ ተቀመጥ ”
“ ምነው አፊ ? ለምን እንደዚህ ትሆኛለሽ ? እኔ አንቺን ለመጉዳት አልፈልግም አንቺ እንደምትይው ብሞክርም አይሆንልኝም " አላት እየሣቀ "
ይኸው ነው ይበቃሃል አሁን ከኔ ራቅ የአንተ ህዝብ መሀል መታየትህ ለስሜ ደግ አይደለም " አለችው።
ደኅና መልእክቴን ከተቀበልሺኝ እሔድልሻለሁ " በይ አሁን ለዛሬ በዘጠኝ ሰዓት ፍርድ ቤት ከችሎቱ አዳራሽ ስለምትፈለጊ እንዳትቀሪ "
ከችሎት አዳራሽ ? እኔን ? ለምን ?
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
“ስለ ሰውዬው ወንጀል እኔ አላውቅም " ልጅዎ ግን ነጻ እንዲሚወጣ አይጠራጠሩ አይዞዎ ፤አይጨነቁ " የደስታ ዘመን እየመጣልዎ ነው” ብሎ አበራታቷትና አሳምኗት ወጣ
ሚስ ካርላይል የወንድሟን የምርጫ ቀን ምክንያት በማድረግ በሕይወቷ
አድርጋው የማታውቀውን እስከ መጨረሻው አጊጣ ለብሳ ስትንጎራደድ በነበረችበት ወቅት ዐይን አውጣዋ አፊ ሆሊጆንም በበኩሏ ከሚስ ካርላይል አሽከሮች ጋር ተመሳጥራ ሾልካ በመግባት ሚስ ካርላይል ከነበረችበት በላይ ከነበረው ፎቅ ወጣች " በተጐነጐነው ጸጉሯ ላይ ቆብ ደፍታ እስከ ሽንጧ ድረስ ደረጃ እየመጣለት የተሰፋው የነጭና የአረንጓዴ ዝንጉርጉር ቀሚስ ለብሳለች » ዐይነ ርግብና ለስላሳ ነጫጭ የጅ ጓንቲዎች አጥልቃ በዳንቴል የተከፈፈና ሽቶ የተርከፈከፈ መሐረብ ይዛ ባጠቃላይ ውድና ቀለመ ደማቅ በሆነ ሙሉ ልብስ አጊጣ እንደ ሱፍ አበባ ጐልታና ደምቃ በአደባባይ ለመላው ሕዝብ እየተጐማለለች ስትታይ ቆየች ደግነቱ ግን ሚስ ካርሳይል አላየቻትም ።
“ መልከ መልካም ነውኮ !” አለች ለሚስ ካርላይል ገረዶች ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ከፊት ለፊታቸው ሲደርስ አየችውና "
ግን መጥፎ ሰው ነው የሚል ነበር ያገኘችው መልስ ። ሚስተር አርኪባልድ ጋር ተወዳድሬ “አሸንፋለሁ ብሎ ማሰቡና እዚህ መምጣቱም ያስገርማል” አሏት"
“ምን እያደረጉ ነው?” አለችና'“እንዴ ኧረ ፖሊሶችም አሉ !” ብላ ጮኸችና'' እጁን በካቴና እያሰሩት ነው ምን አደረጋቸው ? እያለች ለፈለፈች።
ለጩኸቷ መልስ አላገኘችም ። ፊቷ ዐሥር ጊዜ እየተለዋወጠ በጭንቀት ስትመለከት ቆየችና “ አንዴ ” አለች ሰዎች ሲናገሩ ነገሩን ከአፊ ቀድማ የሰማችው
አንዷ ሠራተኛ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪስንና ኦትዌይ ቤቴል አባትሽን ሆን ብለው
ስለ ገደሉ ተይዘዋል ነው የሚባል ”አለቻት "
ምን ! ” ብላ ጮኸች አፊ "
“ ገዳዬ ሴቪሰን ነው " ሪቻርድ ሔር ከደሙ ንጹሕ ነው ይላሉ " አለቻት።
አፊ ነገሩን አዳመጠች " ምን ማለት እንደሆነ አሰበች " ከዚያ እየተንገዳገደችና እየተንቀጠቀጠች ሙሉ ለሙሉ መሬት ላይ ተዘረረች አፊ ሆሊጆን ሕሊና
ዋን ሳተች።
አፊ ሆሊጆን አቅሏን ስታ የነበረችው ለቋት ወደ ሚስ ካርይል ቤት ተሸሽጋ
እንደ ገባች ሁሉ ተሸሽጋ ወጣች " ከሚስ ካርላይል ቤት ትንሽ ራቅ ብሎ ዐይብ ያሣማ ሥጋና ልዩ ልዩ የምግብ ቅባቶች የሚሸጡበት ሱቅ አለ » ሱቁ ጥሩ ታዋቂነት እንዳለው ካጠና በኋላ ገዝቶ
የሚሠራበት አንድ ከለንደን የመጣ መልከኛ ልጅ እግር ነጋዴ ነው ሱቁ ምርጥ
ዕቃ በማቅረቡ የታወቀ ለመሆኑ የሚስ ካርላይል ደንበኛ ለመሆን መብቃቱ ብቻ መረጃ ነበር " የፊተኛው ባለቤቱ በቂ ገንዘብ ስለ አጠራቀመ ለሚስተር ጂፍን
ሲሸጠው ሰዎች እሱም ሠርቶ የሚበቃውን ያህል ገንዘብ ሲይዝ እንደ ፊተኛው
ሰውዬ ይሸጠዋል " እያሉ ተንብየውበታል "
አፊ ከሚስ ካርላይል ቤት ወጥታ ከሱቁ ፊት ለፊት ስትደርስ ሚስተር ጀፊንን ከሱቁ በር ቁሞ ታየዋለች ከውስጥ ረዳቱ ከዕንጨት በርሜል እያወጣ ቅቤ
ይሸጣል " አፊ ቆም አለች " ሚስተር ጂፊን መቸም የሷ ነገር ጭንቁ ነው " ልቡ
እስኪጠፋ ይወዳታል እሷም እሱ ሲያወዳድሳት ደስ ደስ ይላታል "
“ እንደ ምን ዋልሽ ... አፊ” አላት ነጭ ሽርጡ እንዳይታይበት ተጠንቅቆ
አጣጥፎ ከደበቀ በኋላ እጁን ወደሷ ዘረጋ ። ምክንያቱም ስለ ሽርጡ አሳፋሪነት አንድ ጊዜ ጠቆም አድርጋው ነበር "
“ ደኅና ነህ ጄፈን" አለችውና ነጫጭ ጓንቲዎቿን እንዳደረገች ራሷን ዝቅ በማድረግ ለሰላምታ የቀረበላትን እጅ በጣቷ ጫፍ ነካ አደረገችው “እኔ
ደሞ ” አለችው የጅ መሐረቧን ዐይነ ርግቧንና ( ቀለበትኛ የተሠራውን ጸጉሯን በማሳየት እየተውረገረገች “ዛሬ ሱቅህን ዘግተህ ዕረፍት ያደረግህ መስሎኝ ነበር
ሚስተር ጂፊን ” አለችው።
“ ሥራ መከበር አለበት” አላት ጂፍን ሐሳቡ በሷ ፍቅር ተይዞ ነጻ ሆነሽ በሽርሽር ላይ መሆን መቻልሽን ባውቅ ኖሮ ምናልባት ባጋጣሚ እንደማገኝሽ ተስፋ በማድረግ እኔም ዕረፍት እወስድ ነበር"
አባባሉ ከእውነተኛ ፍቅር የመነጨ መሆኑን ተገንዝባ ' “ ምንም እኮ አያውቅም ሥራው ሁሉ እንደ ከብት ነው ' አለች ' በሐሳቧ "
“ እኔ በሕይወቴ ያለኝ ታላቅ ደስታ .. ሚስ አፊ አንቺ ስታልፊ በሱቁ መስኮት አሻግሬ ማየት ነው ”
“ ኧረ ጉዴ !” አለች አፊ ገፍቶ የመጣባትን ሣቅ ለማገድ እየሞከረች : “ለምን እንደሚጠቅምህ አላውቅም "ዐይን ካለህ ከአንድ ሁለት ሰዓት በፊት ወደ ሚስ ካርላይል ዘንድ ስሔድ አይተኸኝ ይሆናል”
“ አዬ ! ዐይኖቼ የት ሔደው ኖሮ ይሆን?” አለ እየተጸጸተ “ አሃ ! ገባኝ እነዚያ የቅቤ በርሜሎችን ስመረምር ነው ይገርምሻል . . . ሚስ ሆሊጆን የተበላሹትን ስለ ላኩልኝ መልሼ ልልክላቸው ነው ”
“ አ ... ይ ! እኔ የቅቤ በርሜሎች ብሎ ነገር አላውቅም " እንዲህ እንዲህ ያለው ነገር ከክብሬ በታች ነው
“ እንዴታ እሱስ እውነትሽን ነው ... ሚስ ሆሊጆን “ ምንም እንኳን የገበያውን ጥቅም ለሚገባው ከፍተኛ ትርፍ ቢኖረሙም ካንቺ ክብር ጋር አይስማማም »
“ የምን ጩኽት ነው የምሰማው ? አለች አፊ "
"መራጮች ለሚስተር ካርላይል ሲያጨበጭቡ ነው መመረጡን ስምተሻል
ይመስለኛል
" የለም አልሰማሁም ”
ያኛውማ የገዛ ወዳጆቹ አስወጡትና ተገላገሉት » እንግዲህ እንደራሴአችን
ሚስተር ካርይል መሆኑ ነ&ዘው " ይባዋል ... መቸም እንደሱ ያለ ሰው የለም ‥
“እነዚህ ሁሉ ደንበኞችህ ናቸው እንዴ ? ሁሉንም ማስተናድ ከባድ ሥራ
ነው ሰውዬህ ብቻውን አይዘልቀውም " ስለዚህ እያወራሁ ጊዜ ልወስድብህ አልፈልግም ሔድኩልህ "
አለችውና እየተንሳፈፈች ሔደች " ጂፊን ፍዝዝ ብሎ
ሲያያት ከቆየ በኋላ ከይኑ ስትጠፋ የግዱን ደንበኞቹን ወደ ማስተናገድ ዞረ »
ጂፊን በፍቅሯ ወጥመድ መግባቱን ዐውቃና እንደሚያገባትም ተማምና አፊ በዚያ በቅባት በተባላሸው ሱቅ በኩል ሳይሆን በጓዳ በር እየገባች ጠቅላላ የቤቱንና የእቃውን አያያዝና አቀማመጥ ' ባሏንም እንዴት እንደምትንከባከበውና እንዴት አድርጋ በፍቅሯ ዐሥሬ የመሽቀርቀርያ መሣሪያ እንደምታደርገው እያሰላሰለች በምኞት አየር ላይ ሰገነት ሠርታ በሐሳቧ እየተሽሞነሞነች ስትራመድ ኧበንዘር ጀምዝ ደርሶ ለቀም አደረጋት ።
“ እንደምነሽ . . አፊ ? ዛሬ ጧት ሚስ ኮርኒ መስኮቶች ላይ አየሁሽ "
“ ያንተ ነገር እንግዲህ በቃኝ . . . ኧበንዘር ጀምዝ በቀደም ለሚስተር ጀፊን የዱሮ ወዳጄ ነበረች ማለትህን እኮ ሰምቸሃለሁ ”
“ አዎን ነበርሽና ” አላት እየሣቀ "
“ አልነበርኩም " እኔ በዚያን ጊዜ ከበላዮችህ ጋር እንጂ ካንተ ጋር ምንም ግኙነት አልነበረኝም አሁንም እኔን ለመጉዳት ብለህ በሐሰት ስሜን ለማጥፋት ብታስብ ተሳስተሃል ... ኧበንዘር ጀምዝ " እኔ በዚህ ቦታ የተከበርኩ ሰው ነኝ " ስለዚሀ ዐርፈህ ተቀመጥ ”
“ ምነው አፊ ? ለምን እንደዚህ ትሆኛለሽ ? እኔ አንቺን ለመጉዳት አልፈልግም አንቺ እንደምትይው ብሞክርም አይሆንልኝም " አላት እየሣቀ "
ይኸው ነው ይበቃሃል አሁን ከኔ ራቅ የአንተ ህዝብ መሀል መታየትህ ለስሜ ደግ አይደለም " አለችው።
ደኅና መልእክቴን ከተቀበልሺኝ እሔድልሻለሁ " በይ አሁን ለዛሬ በዘጠኝ ሰዓት ፍርድ ቤት ከችሎቱ አዳራሽ ስለምትፈለጊ እንዳትቀሪ "
ከችሎት አዳራሽ ? እኔን ? ለምን ?
👍19
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
የሕግ ባሥልጣኖቹ ገብተው ቦታቸውን ያዙ " በሌላ ጊዜ ቢሆን ዌስት ሊን
የማይረግጡት የሰላም ኮሚሺን አባሎች የሆኑ ሁሉ መጥተው ስለ ነበር መቀመጫ እንኳን
ሊበቃቸው አልቻለም " ምናልባት በተቃዋሚ ወገኖች የተሸረበ ደባ ይሆናል በማለት የተመሠረተበትን ክስ ስላላመኑበት የሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ወዳጆቾ
ሁሉ ተሰባስበው ከችሎት ተገኙ " ሎርድ ማውንት
እስቨርንም ከኮሚሽኑ አባሎች ጋር መቀመጫ ተሰጠው" ልጁ ሎርድ ቬንም ከሕዝቡ መኻል ገብቶ ተቀመጠ ሰብሳቢው ሚስተር ጀስቲስ ሔር እየተጀነነ ቦታውን ያዘ" ልጁን ከስቅላት ለማዳን
ቢሆንም በይሉኝታ ይበድለዋል ወይም ባባትነቱ ይጠቅመዋል ተብሎ አይታሰብም ነበር" ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንንም ቢሆን ከሕሊናው ውጭ ጥፋተኛ ያደርገዋል ተብሎ
አይገመትም " ከጐኑ የተቀመጠው ሌላዉ ዳኛ ኮሎኔል ቤቴል ነበር " ሚስተር ሩቢኒ ለሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጥብቅና ቆመለት።
ሚስተር ቦል ከሪቻርድ የሰማውን መሠረት በማድረግና የፍንጩ መሠረት ግን ሪቻርድ መሆኑን ሳያነሣ ጭብጡን ብቻ በማቅረብ አስረዳ። ጭብጡን ከየት እንዳገኘው ተጠይቆ 'ምንጮን ለጊዜው ለመግለጽ ነገሩን የሚያበላሽበት መሆኑን
ግለጾ ሌቪስን ቶርን መሆኑን ማረጋገጥ ስለ ፈለገ በመጀመሪያ ኤበንዘር ጄምስ ተጠራ .
“ ስለ እስረኛው ስለ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ምን ታውቃለሀ ? ” አለው ጀስ
ቲስ ሔር።
.“ ብዙ አላውቅም ” አለ ኧበንዘር ጄምስ ' “ በርግጥ ካፒቴን ቶርን ሲባል
ዐውቀው ነበር ”
“ ካፒቴን ቶርን ?”
“ አፊ '“ ካፒቴን ቶርን ትለው ነበር " ኋላ ግን መቶ አለቃ እንደ ነበር ለማመቅ ችያለሁ
“ ይኸንን ከማን ልታውቀ ቻልክ ?”
“ ከአፊ! ስለሱ ስትናገር የሰማኋት እሷ ብቻ ነበረች ”
“ እና “ ከዚያ አይጫካ ከተባለው ቦታ ሁልጊዜ ታየው ነበር ?”
“ ከዚያና ከሆሊጆን ቤት ብዙ ጊዜ አየው ነበር "
“ ቶርን ብለህ አነጋግረኸው ታውቃለህ ?
“ ሁለት ሦስት ጊዜ ቶርን ብዬ ስጠራው መልሶልኛል " እኔ ስሙ መሰለኝ እንጂ
እኔ የሽፋን ስም ነው ብዬ አልጠረጠርኩም "ኦትዌይ ቤቴልና ሎክስሌይም
በዚሁ ስም ይጠሩት ነበር“ በተለይ ሉክስሌይ ከዱሩ ተለይቶ ስለማያውቅ • ቶርን
ስለ መሆኑ በሚግባ የሚያውቀው ይመስለኝ ነበር
“ ሌላስ ማን ያቀሙ ነበር ?
"ሟቹ ሚስተር ሆሊጆንም ቶርንን ከቤቱ እንዲመጣበት እንደማይፈልግ ለአፊ ሲነግራት ሰምቻለሁ።
“ቶርን ጋር የሚተዋወቁ ሌሎችስ ነበሩ ?”
“ ትልቅ እህቷ ጆይስ የምታወቀው መሰለኝ ከሁሎ የበለጠ የሚያውቀው ግን ሪቻርድ ሔር ነበር „”
ዳኛው ሪቻርድ ሔር የልጁን ስም ሲሰማ ግብሩ ከነመልኩ በዐይነ ሕሊናው
መጣበትና ከመቀመጫው እንዳለ ፊቱን ኮሶ አስመሰለው "
“ ቶርን ወደ ጫካው ይመላለስበት የነበረው ምክንያቱ ምን ነበር ?
“ አፊን በወዳጅነት ይዟት ነበር " "
“ ሊያገባት ሐሳብ ነበረው ?
“የዚህ ሐሳብ እንኳን የነበረው አልመሰለኝም ”
ሆሊጆን የተገደለ ዕለት አይተኸው ነበር ?
ሆሊጆን የተገደለ እለት አይተኸው ነበር?
የዚያን ዕለት እኔ ራሴም በዚያ አካባቢ ስላልነበርኩ አላየሁትም „”
“ግድያውን የፈጸመው እሱ ይሆናል ብለህ ጠርጥረህ ነበር ?”
"ኧረ በጭራሽ ! ሪቻርድ ሔር በወንጀሉ ተከሰሰበት እኔም አልገደለም የሚል ጥርጣሬ አልነበረኝም ”
“ ይኸ ከሆነ ስንት ዓመት ይሆናል ? አለ ሚስተር ሩቢኒ አቋርጦ ምስክር
ነቱ ያበቃ መስሎት
“ አንድ ዐሥራ ሁለት ዓመት ይሆናል ያውም ባይበልጥ ”
ታዲያ ከዚህ ሁሉ ዘመን በኋላ ' ያ ሰው ፍራንሲዝ ቪስን ለመሆኑ ምለህ
ማረጋግጥ ትችላለህ ?
“ የሱን ማንነት የራሴን ማነት ያህል ስለማውቍው
ማረጋገጥ እችላለሁ
“ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እስተ ዛሬ አንድም ጊዜ ሳታየው
እንዴት አሁን ልታውቀው ትችላለህ ? እንዲህ ያለ ምስክርም አላየንም
“ በመኻሉ አይተኸው ታውቃለህ ? አለ ዳኛው "
“ ሚስተር ሆሊጆን ከተገደለ ከአሥራ ስምንት ወር በኋላ በአጋጣሚ ለንደን ላይ አይቸዋለሁ ”
“ ያን ጊዜ ስታየው ቶርን ነበር ወይስ ሌቪሰን የመስለህ ?
ቶርን ነው እንጂ !አሁን ለሕዝብ እንደራሴነት ሲወጻደር እኮ ነው ሌቪስን መሆኑን ያወኩት።
አፍሮዳይቴ ሆሊጆንን ጥራ ” አለ ዳኛው "
ሴትዮዋ ይዟት በመጣው ፖሊስ ተደግፋ ገባች እሷ የምስክርነት ቃሏን ከመስጠቷ በፊት ሚስተር ኤበንዘር ጄምስ ከችሎቱ አዳራሽ እንዲወጣ ሚስተር ቦል ፍርድ ቤቱን ጠየቀ " ለዚሁም የራሱ የሆነ ምክንያት ነበረው "
ስምሽ ማነው ?”
"አፊ ” አለች ጀርባዋን ወደ ፍራንሲዝ ሌቬሰንና ወደ ኦትዌይ ቤቴል አድርጋ።
ሙሉ ስምሽን ” አለ ዳኛዉ"
“ አፍሮዳይቴ ሆሊጆን " ስሜን ሁላችሁም ታውቁታላችሁ የማይረቡ ጥያዎችን መጠየቅ ምን ጥቅም አለው ?
“ መስካሪቱን አስምላት " አለ ጀስቲስ ሔር "
የመጀመሪያ ቃሉን መናገሩ
ነበር "
" እኔ አልምልም ”
“ መማል አለብሽ” አለ ጀስቲስ ሔር ።
“ እኔ ምንም ቢሆን አልምልም ብያለሁ „”
“ እንግዲያሙስ ፍርድ ቤቱን በመድፈር ወሀኒ ቤት ትላኪያለሽ” አላት " ከተናግረ ወደ ኋላ እንደማይል ካነጋግሩ ገባትና ደነገጠች "
ሰር ጆን ዶቢዶም ተጨመረና “ትሰሚያለሽ ' ሴትዮ ' በአባትሽ መጠደል
ያንቺም እጅ አለበት እንዴ ?
“ እኔ !” አለች በቁጣና በድንጋጤ ከገነፈለው ስሜቷ ጋር እየተናነቀች ደ
“ እንዴት እንደዚህ የመሰለ ተግቢ ያልሆነ ጥያቄ እጠየቃለሁ ? እሱ ለራሱ ደግ አባት ነበር ” አለች እንባዋ እየተናነቃት “ ሕይወቱን በሕይወቴ ለውጨም ባዳንኩት ”
“ የሱን ገዳይ ለፍርድ ለማቅረብ የሚረዳውን ምስክርነት ለመስጠት ግን ፈቃደኛ አይደለሽም ”
“ እኔ እምቢ አላልኩም " እንዲያውም ያባቴ አጥፊ ሲሰቀል ለማየት እፈልጋለሁ " እ እናንተ የማይሆን የማይሆን ጥያቄ ካልጠየቃችሁኝ እምላለሁ” አለች ቅር እያላት " ለመማል ያልፈለገችው ዋሽታ ለመመስከር አስባ ስለ ነበር ነው " ኋላ ግን በግድ ማለች። መሓላንም ትፈራ ስለ ነበር እውነቱን ለመናግር ተገደደች
“ በዚያ ዘመን ካፒቴን ቶርን የሚባል ሰው ሁልጊዜ እየመጣ ትገናኙ ነበር »
እንዴት ተዋወቅሺው ?”
“ይኽው የፈራሁትን ነገር ጀመራችሁ " እሱ በነገሩ የለበትም አልገደለም ”
"የተጠየቅሺውን ለመመለስ ነው የማልሺው » ከዚህ ሰውዬ ጋር እንዴት
ተዋወቃችሁ ?”
“ አንድ ቀን ወደ ዌስት ሊን ሔጄ በነበረ ጊዜ አንድ ብስኩት ቤት ተግናኘን”
“ ሲያይሽ በውበትሽ ተማረከና ፍቅር ያዘው ?”
የውበቷ ነገር ሲነሣ ያሰበችውን ጥንቃቄ ሁሉ ረሳችው " “ አዎን” አለች
ክፍሉን በፈገግታ እየቃኘች "
“ ከዚያ በኋላ የት እንደምትኖሪ ነገርሺውና ማታ ማታ ፈረሱን እየጋለበ
መምጣት ጀመረ ”
“ አዎን ታዲያ ይኽ ምን አለበት
"እሱስ ምንም የለበትም ”
አላት ተዝናንታ እንድትመልስለት የፈለገው ጠበቃ" “እንዲያውም መታደል ነው » ምነው እኔም እንደሱ በታደልኩ"
ያን ጊዜ ሌቪሰን ሲባል ነበር የምታቂሙ ???
የለም ካፒቴን ቶርን እንደሚባል ነገረኝና እኔም አመንኩት ”
“ የሚኖርበትን ቦታ ታውቂው ነበር?”
ለጊዜው ስዌንስን ያረፈ መሰለኝ እንጂ እኔም ጠይቄ እሱም ነግሮኝ አያውቅም
“ እንዴ ለመሆኑ እንዴት ያለ ቆንጆ የራስ መሸፈኛ ነው ያጠለቅሺው ?
ሲላት መችም የነበራት የመወደድ ፍላጎት ላሥር ሴቶች ይበቃ ነበርና በደስታሞተች " አንዱ ትልቁ ድክመቷ ይኸው ነበር " የተመሰገነውን መሸፈኛ በዕይኗ
ጠቀስ አድርጋ አይታ ሙሉ በሙሉ ከሚስተር ቦል መዳፍ ገባች "
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
የሕግ ባሥልጣኖቹ ገብተው ቦታቸውን ያዙ " በሌላ ጊዜ ቢሆን ዌስት ሊን
የማይረግጡት የሰላም ኮሚሺን አባሎች የሆኑ ሁሉ መጥተው ስለ ነበር መቀመጫ እንኳን
ሊበቃቸው አልቻለም " ምናልባት በተቃዋሚ ወገኖች የተሸረበ ደባ ይሆናል በማለት የተመሠረተበትን ክስ ስላላመኑበት የሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ወዳጆቾ
ሁሉ ተሰባስበው ከችሎት ተገኙ " ሎርድ ማውንት
እስቨርንም ከኮሚሽኑ አባሎች ጋር መቀመጫ ተሰጠው" ልጁ ሎርድ ቬንም ከሕዝቡ መኻል ገብቶ ተቀመጠ ሰብሳቢው ሚስተር ጀስቲስ ሔር እየተጀነነ ቦታውን ያዘ" ልጁን ከስቅላት ለማዳን
ቢሆንም በይሉኝታ ይበድለዋል ወይም ባባትነቱ ይጠቅመዋል ተብሎ አይታሰብም ነበር" ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንንም ቢሆን ከሕሊናው ውጭ ጥፋተኛ ያደርገዋል ተብሎ
አይገመትም " ከጐኑ የተቀመጠው ሌላዉ ዳኛ ኮሎኔል ቤቴል ነበር " ሚስተር ሩቢኒ ለሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጥብቅና ቆመለት።
ሚስተር ቦል ከሪቻርድ የሰማውን መሠረት በማድረግና የፍንጩ መሠረት ግን ሪቻርድ መሆኑን ሳያነሣ ጭብጡን ብቻ በማቅረብ አስረዳ። ጭብጡን ከየት እንዳገኘው ተጠይቆ 'ምንጮን ለጊዜው ለመግለጽ ነገሩን የሚያበላሽበት መሆኑን
ግለጾ ሌቪስን ቶርን መሆኑን ማረጋገጥ ስለ ፈለገ በመጀመሪያ ኤበንዘር ጄምስ ተጠራ .
“ ስለ እስረኛው ስለ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ምን ታውቃለሀ ? ” አለው ጀስ
ቲስ ሔር።
.“ ብዙ አላውቅም ” አለ ኧበንዘር ጄምስ ' “ በርግጥ ካፒቴን ቶርን ሲባል
ዐውቀው ነበር ”
“ ካፒቴን ቶርን ?”
“ አፊ '“ ካፒቴን ቶርን ትለው ነበር " ኋላ ግን መቶ አለቃ እንደ ነበር ለማመቅ ችያለሁ
“ ይኸንን ከማን ልታውቀ ቻልክ ?”
“ ከአፊ! ስለሱ ስትናገር የሰማኋት እሷ ብቻ ነበረች ”
“ እና “ ከዚያ አይጫካ ከተባለው ቦታ ሁልጊዜ ታየው ነበር ?”
“ ከዚያና ከሆሊጆን ቤት ብዙ ጊዜ አየው ነበር "
“ ቶርን ብለህ አነጋግረኸው ታውቃለህ ?
“ ሁለት ሦስት ጊዜ ቶርን ብዬ ስጠራው መልሶልኛል " እኔ ስሙ መሰለኝ እንጂ
እኔ የሽፋን ስም ነው ብዬ አልጠረጠርኩም "ኦትዌይ ቤቴልና ሎክስሌይም
በዚሁ ስም ይጠሩት ነበር“ በተለይ ሉክስሌይ ከዱሩ ተለይቶ ስለማያውቅ • ቶርን
ስለ መሆኑ በሚግባ የሚያውቀው ይመስለኝ ነበር
“ ሌላስ ማን ያቀሙ ነበር ?
"ሟቹ ሚስተር ሆሊጆንም ቶርንን ከቤቱ እንዲመጣበት እንደማይፈልግ ለአፊ ሲነግራት ሰምቻለሁ።
“ቶርን ጋር የሚተዋወቁ ሌሎችስ ነበሩ ?”
“ ትልቅ እህቷ ጆይስ የምታወቀው መሰለኝ ከሁሎ የበለጠ የሚያውቀው ግን ሪቻርድ ሔር ነበር „”
ዳኛው ሪቻርድ ሔር የልጁን ስም ሲሰማ ግብሩ ከነመልኩ በዐይነ ሕሊናው
መጣበትና ከመቀመጫው እንዳለ ፊቱን ኮሶ አስመሰለው "
“ ቶርን ወደ ጫካው ይመላለስበት የነበረው ምክንያቱ ምን ነበር ?
“ አፊን በወዳጅነት ይዟት ነበር " "
“ ሊያገባት ሐሳብ ነበረው ?
“የዚህ ሐሳብ እንኳን የነበረው አልመሰለኝም ”
ሆሊጆን የተገደለ ዕለት አይተኸው ነበር ?
ሆሊጆን የተገደለ እለት አይተኸው ነበር?
የዚያን ዕለት እኔ ራሴም በዚያ አካባቢ ስላልነበርኩ አላየሁትም „”
“ግድያውን የፈጸመው እሱ ይሆናል ብለህ ጠርጥረህ ነበር ?”
"ኧረ በጭራሽ ! ሪቻርድ ሔር በወንጀሉ ተከሰሰበት እኔም አልገደለም የሚል ጥርጣሬ አልነበረኝም ”
“ ይኸ ከሆነ ስንት ዓመት ይሆናል ? አለ ሚስተር ሩቢኒ አቋርጦ ምስክር
ነቱ ያበቃ መስሎት
“ አንድ ዐሥራ ሁለት ዓመት ይሆናል ያውም ባይበልጥ ”
ታዲያ ከዚህ ሁሉ ዘመን በኋላ ' ያ ሰው ፍራንሲዝ ቪስን ለመሆኑ ምለህ
ማረጋግጥ ትችላለህ ?
“ የሱን ማንነት የራሴን ማነት ያህል ስለማውቍው
ማረጋገጥ እችላለሁ
“ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እስተ ዛሬ አንድም ጊዜ ሳታየው
እንዴት አሁን ልታውቀው ትችላለህ ? እንዲህ ያለ ምስክርም አላየንም
“ በመኻሉ አይተኸው ታውቃለህ ? አለ ዳኛው "
“ ሚስተር ሆሊጆን ከተገደለ ከአሥራ ስምንት ወር በኋላ በአጋጣሚ ለንደን ላይ አይቸዋለሁ ”
“ ያን ጊዜ ስታየው ቶርን ነበር ወይስ ሌቪሰን የመስለህ ?
ቶርን ነው እንጂ !አሁን ለሕዝብ እንደራሴነት ሲወጻደር እኮ ነው ሌቪስን መሆኑን ያወኩት።
አፍሮዳይቴ ሆሊጆንን ጥራ ” አለ ዳኛው "
ሴትዮዋ ይዟት በመጣው ፖሊስ ተደግፋ ገባች እሷ የምስክርነት ቃሏን ከመስጠቷ በፊት ሚስተር ኤበንዘር ጄምስ ከችሎቱ አዳራሽ እንዲወጣ ሚስተር ቦል ፍርድ ቤቱን ጠየቀ " ለዚሁም የራሱ የሆነ ምክንያት ነበረው "
ስምሽ ማነው ?”
"አፊ ” አለች ጀርባዋን ወደ ፍራንሲዝ ሌቬሰንና ወደ ኦትዌይ ቤቴል አድርጋ።
ሙሉ ስምሽን ” አለ ዳኛዉ"
“ አፍሮዳይቴ ሆሊጆን " ስሜን ሁላችሁም ታውቁታላችሁ የማይረቡ ጥያዎችን መጠየቅ ምን ጥቅም አለው ?
“ መስካሪቱን አስምላት " አለ ጀስቲስ ሔር "
የመጀመሪያ ቃሉን መናገሩ
ነበር "
" እኔ አልምልም ”
“ መማል አለብሽ” አለ ጀስቲስ ሔር ።
“ እኔ ምንም ቢሆን አልምልም ብያለሁ „”
“ እንግዲያሙስ ፍርድ ቤቱን በመድፈር ወሀኒ ቤት ትላኪያለሽ” አላት " ከተናግረ ወደ ኋላ እንደማይል ካነጋግሩ ገባትና ደነገጠች "
ሰር ጆን ዶቢዶም ተጨመረና “ትሰሚያለሽ ' ሴትዮ ' በአባትሽ መጠደል
ያንቺም እጅ አለበት እንዴ ?
“ እኔ !” አለች በቁጣና በድንጋጤ ከገነፈለው ስሜቷ ጋር እየተናነቀች ደ
“ እንዴት እንደዚህ የመሰለ ተግቢ ያልሆነ ጥያቄ እጠየቃለሁ ? እሱ ለራሱ ደግ አባት ነበር ” አለች እንባዋ እየተናነቃት “ ሕይወቱን በሕይወቴ ለውጨም ባዳንኩት ”
“ የሱን ገዳይ ለፍርድ ለማቅረብ የሚረዳውን ምስክርነት ለመስጠት ግን ፈቃደኛ አይደለሽም ”
“ እኔ እምቢ አላልኩም " እንዲያውም ያባቴ አጥፊ ሲሰቀል ለማየት እፈልጋለሁ " እ እናንተ የማይሆን የማይሆን ጥያቄ ካልጠየቃችሁኝ እምላለሁ” አለች ቅር እያላት " ለመማል ያልፈለገችው ዋሽታ ለመመስከር አስባ ስለ ነበር ነው " ኋላ ግን በግድ ማለች። መሓላንም ትፈራ ስለ ነበር እውነቱን ለመናግር ተገደደች
“ በዚያ ዘመን ካፒቴን ቶርን የሚባል ሰው ሁልጊዜ እየመጣ ትገናኙ ነበር »
እንዴት ተዋወቅሺው ?”
“ይኽው የፈራሁትን ነገር ጀመራችሁ " እሱ በነገሩ የለበትም አልገደለም ”
"የተጠየቅሺውን ለመመለስ ነው የማልሺው » ከዚህ ሰውዬ ጋር እንዴት
ተዋወቃችሁ ?”
“ አንድ ቀን ወደ ዌስት ሊን ሔጄ በነበረ ጊዜ አንድ ብስኩት ቤት ተግናኘን”
“ ሲያይሽ በውበትሽ ተማረከና ፍቅር ያዘው ?”
የውበቷ ነገር ሲነሣ ያሰበችውን ጥንቃቄ ሁሉ ረሳችው " “ አዎን” አለች
ክፍሉን በፈገግታ እየቃኘች "
“ ከዚያ በኋላ የት እንደምትኖሪ ነገርሺውና ማታ ማታ ፈረሱን እየጋለበ
መምጣት ጀመረ ”
“ አዎን ታዲያ ይኽ ምን አለበት
"እሱስ ምንም የለበትም ”
አላት ተዝናንታ እንድትመልስለት የፈለገው ጠበቃ" “እንዲያውም መታደል ነው » ምነው እኔም እንደሱ በታደልኩ"
ያን ጊዜ ሌቪሰን ሲባል ነበር የምታቂሙ ???
የለም ካፒቴን ቶርን እንደሚባል ነገረኝና እኔም አመንኩት ”
“ የሚኖርበትን ቦታ ታውቂው ነበር?”
ለጊዜው ስዌንስን ያረፈ መሰለኝ እንጂ እኔም ጠይቄ እሱም ነግሮኝ አያውቅም
“ እንዴ ለመሆኑ እንዴት ያለ ቆንጆ የራስ መሸፈኛ ነው ያጠለቅሺው ?
ሲላት መችም የነበራት የመወደድ ፍላጎት ላሥር ሴቶች ይበቃ ነበርና በደስታሞተች " አንዱ ትልቁ ድክመቷ ይኸው ነበር " የተመሰገነውን መሸፈኛ በዕይኗ
ጠቀስ አድርጋ አይታ ሙሉ በሙሉ ከሚስተር ቦል መዳፍ ገባች "
👍22
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
“ቶርን” የሚለውን ስም ለምን አንደ ፈለገው ነግሮሽ ያውቃል '
"እሱ እንደ ነገረኝ ካፉ ስለ ገባለት ብቻ ነበር " ስዊሰን በተገናኘን ጊዜ እውነተኛ ስሙን ሊነግረኝ ደስ ስለ አላለው ይህ ስም መጣለት ነገረኝ እሱም ለሁል ጊዜ እንዲጠራበት ሌሎችም እንዲሰሙበት አይፈልግም ነበር "
ሚስ አፌ ለጊዜው ያለኝ ይኸው ነው " ኤበንዘር ጀምስ እንዲገባ እፈልጋለሁ።
ኧቤንዘር ጀምስ ገብቶ የአፊን ቦታ ያዘ "ግድያው ከተፈጸመ ከአሥራ ስምነት ወሮች በኋላ ቶርንን ለንደን ላይ እንዳየኸው ለፍርድ ቤቱ ገልጸሃል” ብሎደ ጀመረ ጠበቃው ቦል “ ይኸም አፊ ሆሊጆን አብራው የነበረችበት ጊዜ መሆን
አለበት እሷንም አይተሃት
ነበር?።
ኤቤንር ጀምስ ዐይኖቹን አፈጠጠ "አፊ ምን ብላ እንደ መስከረች አላወቀም
እሷ ከቶርን ጋር እንደ ነበረች ከዚያ በፊት ለማንም ተናግሮት አያውቅም
እንዴት ሊታወቅ እንደቻለ ገረመው ።
" አፊን ?
“አዎን አፊን አይተሃት ነበር ወይ?” አለ ጠበቃው ኮስተር ብሎ - “ ከዌስት ሊን ስትጠፋ ሪቻርድ ሔርን ተከትላ ሔዳ ነው ተብሎ ተወርቶ ነበር“ እሷ ግን
ሪቻርድን ሳይሆን ቶርንን ፍለጋ እንደሔደች ፍርድ ቤቱ ዐውቋል " ስለዚህ
አንተ ቶርንን ባገኘኸው ጊዜ እሷንም አይተሃት ነበር ወይ ? ነው የምልህ ''
“አዎን አይቻታለሁ እንዲያውም በመጀመሪያ ያየሁት እሷን ነበር ”
“ እስኪ ሁኔታውን ለፍርድ ቤቱ አስረዳው ”
“አንድ ቀን ከሰዓት በኋላ እዛው ለንደን ፖዲንግተን ከሚባለው ቦታ በመንገድ ሳልፍ አንዲት ሴት ወደ ቤት ስትገባ አየሁ " አፊ ሆሊጆን ነበረች እሷም አየችኝና ሻይ ጋበዘችኝ " እንግዳ ስለሚመጣባት በሁለት ሰዓት መውጣት አንዳለብኝ ነግራኝ ነበር ስለ ዌስት ሊን እሷ ስትወጣ የወጣሁ ስለሆነ አዲስ ነገር
ነግራትም - እየተጫወትን የተባለው ስዓት ደርሶ ወጣሁ " ከውጭ በር ስድረስ ቶርን በሠረገላ መጥቶ ሲገባ አየሁት "
“ታድያ አፊ የኮበለችው ከሪቻርድ ሔር ነው መባሉን እያወቅህ ወደ ዌስት ሊን እንደ ተመለስክ ለምን አልተናገርክም ?”
“መጀመሪያ ይህን ነገር መናገር የኔ ተግባር አይደለም አፊ ደግሞ ' አይቻታለሁ ብዬ ለማንም እንዳልናገር ቃል አስገብታኝ ስለ ነበር ለማንም አልተናገርኩም ”
“ ቆይ ” አለ ሚስተር ሩቢኒ ምስክሩ ሊወጣ ሲል “ ስዓቱ ከምሽቱ ሁለት
ሰዓት አንደ ነበር ተናግረሃል "ጨልሞ ነበር ?”
"አዎን ”
"ታድያ ከሠረገላ ወርዳ ወደ ቤት የገባው ቶርን መሆኑን እንዴት ልታረጋግጥ ቻልክ ?”
“በደንብ አረጋግጫለሁ " ከሠረገላ ከወረደበት ላይ የጋዝ መብራት ስለ ነበር
ልክ በፀሐይ ብርሃን የማየውን ያህል አድርጌ አይቸዋለሁ " ከዚህም ሌላ ድምፁን አውቀዋለሁ " የትም ቢሆን በድምፁና በቀለበቱ ብቻ በሚገባ ልለየው እችለሁ "
ደማቁ ቀለበቱ በመብራቱ ሲፍለቀለቅ አይቸዋለሁ …”
ድምፁንስ በምን ስማኸው? አነጋግሮህ ነበር ?
« ከኔ ሳይሆን ከባለ ሠረገላው ጋር ሲነጋገር ሰምቸዋለሁ " በመካከላቸው
አንድ ክርክር ነበር " ሰውዬው ኻያ ደቂቃ ሙሎ ከመንገድ ካስጠበቀው በኋላ የሰጠው ግን እንደማይበቃው ቅሬታውን ገለጸለት ቶርንም ጥቂት ከተጨቃጨቁ በኋላ አንድ ሽልንግ ተጨማሪ ወረወረለት።
ከኧቤንዘር ጄምሰ ቀጥሎ የሟቹ የሰር ፒተር ሌሺሰን ባልደራስ የነበረ አንድ
ሰው ተጠራ“ እሱም ሆሊጆን በተገደለበት ዘመን ወደ በጋው መጨረሻ ሲል ፍራንሲዝ ሌሺስን ስር ፒተርን ለመጠየቅ መጥቶ መስንበቱን መሰከረ እዚያም ሲሰነብት ብዙ ጊዜ በተለይ ወደ ማታ ሲሆን የዌስት ሊንን አቅጣጫ ይዞ በፈረሱ ይሔድና ሦስት ወይም አራት ስዓት ያህል ቆይቶ ፈረሱ ላብ በላብ እስኪሆን ድረስ እየጋለበ ይመለስ እንደ ነበር ጨምሮ አስረዳ ከሚስተር ሌቪሰን ኪስ የወደቀ ሁለት ደብዳቤዎች በተለዩ ጊዜያት አግኝቶ እንደ ስጠው ገለጸ " የሁለቱም ደብዳቤዎች አድራሻ • ለካፒቴን ቶርን ሲል የፖስታ ቤት ምልክት አልነበራቸውም
ከተቀባዩ ስም በቀር በፖስታዎቹ ላይ ምንም ነገር አልተጻፈባቸውም ጽሕፈቱ የሴት ይመስል ነበር " ምስክሩ ተጠይቆ በሰጠው ማብራሪያ የሆሊጆን መገደል ዳር እስከ ዳር ትልቅና አስደንጋጭ ዜና ሆኖ እንደሰነበተ በደንብ ማስታወሱንና ፍራንሲዝ ሌቪሰንም ሰር ፒተር ዘንድ ቆይታውን ጨርሶ ወደ ለንደን መመለሱን ተናገረ ።
እንዴት ያለ የማስታወስ ችሎታ አለህ ! አለና ሩብኒ አፌዘበት "
ምስክሩ ሞግስ ያለው ከባድ ሰው ነበር በርግጥ ጥሩ የማስታወስ ችሎታ እንደነበረው ራሱም አልሸሸገም በተለይ ግን ሚስተር ሌቪስን ሆሊጆን እንደ ተገደለ ከዚያ አካባቢ በመልቀቁና ሌሎችም አብረው የተከሠቱ አንዳንድ ነገሮች ከአእምሮው መቀረጸቸውን ገለጸ "
“ ምን ምን ነገሮች ናቸው? አለ ፍርድ ቤቱ "
“አንድ ቀን ሰር ፒተር የፈረሶችን ጋጣ እየዞሩ ሲያዩ ሚስተር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ትንሽ ቀን እንዲሰነብት አጥብቀው ቢጠይቁት ባልታሰበ ጉዳይ ወደ ለንደን መጠራቱን ነገራቸው እነሱ ሲነጋገሩ ሠረገላ ነጂው እየቃተተ መጣና የዌስት ሊኑ
ሆሊጆን በሪቻርድ ሔር መገደሉን ተናገረ “ ሰር ፒተር በድንተኛ አደጋ ካልሆነ በቀር ሆነ ተብሎ የተደረገ ነው ብለው ሊያምኑ እደማይችሉ መናገራቸውን አስታውሳለሁ
ሚስተር ሌቪሰን መሔድ እንዳለበት ከነገራቸው በኋላ አንድ ዐሥር ፓውንድ እንዲሰጡት ጠየቃቸው - እሳቸውም ትናንቱን ጧት ስለ ስጡት አምሳ ፓውንድ በቁጣ ሲጠይቁት የአንድ ጓደኛው መኮንን ዕዳ ስለ ነበረበት በፖስታ እንደ ላከለት ነገራቸው እሳቸው ግን የትም ሲያብድ ካላባከነው በቀር ለሰጠው ምክንያት ማዋሎን ማመን አልቻሉም » በዚህ ጊዜ ግራ የመጋባት ምልክት ታየበት " የኔጌታ ለጊዜ ቶሎ ቢቆጡም ከለመንዋቸው ልባቸው አይጠናም ነበር እንደ ሴት ምልስ ባይ ነበሩ " በርግጥ በዐይኔ አላየሁም ' ግን የጠየቃቸውን ገንዘብ ሳይሰጡት የቀሩ አልመሰለኝም " ሚስተር ሌቪዞን የዚያን ለት ሌሊት ወደ ለንደን ሔደ።
የመጨረሻው ምስክር ሚስተር ዲል ነበር " ባለፈው ማክስኞ ማታ ሚስተር ቦሻ ቤት ቆይቶ ሲመለስ ከሚስተር ጆስቲስ ቤት ፊት ለፊት አንድ ጭቅጭቅ ሰማ የነገሩ መነሻ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንና ኦትዌይ ቤቴል ድንገት መግናኘት
ኖሯል " ቤቴል ለምን እንደሚያርቀው ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ሲወቅሰው ያኛው
ስለሱ ምንም የሚያውቀው ነገር እንደሌለና ለማወቅም እንደማይፈልግ ነገረው "
.
ሆሊጆን የተግደለ ዕለት ማታ ግን ' ስለኔ አንድ ነገር በማወቅህ ደስ ብሎህ
ነበር " ሰመሆኑ ላሰቅልሀ እችል እንደ ነበር ታስታውሳለህ አንዲት ትንሽ ቃል ብናግርብህ በዲክ ሔር ቦታ ልትቆም ትችል እንደ ነበር ዘነጋኸው? አሁን ያ ሁሎ አለፈና አላውቅህም ትለኛለህ ? አለው »
“አንተ ከብት አለው ሰር ፍራንሲዝ ፡ “ የራስህን አንገት ከሸምቀቆ ሴታስገባ ልታሰቅለኝ እንደማትችል ጠፋህ ? ያፍ መዝጊያ ገንዘብ አልተቀበልክም
ይግሞ እንድጨምርልህ ትፌልጋህ ?
“ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ምነው ያንን የተረገመ አምሳ ፓውንድ ስቀበልህ እጆቼ
በረገፉ እያልኩ ነው የኖርኩት " ለጊዜው ግራ ግብቶኝ • የማደርገው ጠፍቶኝ ሳለ ባታግኘኝ ኖሮ አልነካልህም ነበር ልጃቸውን ከመሰቀል የሚያድኑበትን ምስጢር
ደብቁ በመያዜ እስከዛሬ ድረስ የሚስዝ ሔርን ፊት ማየት አልቻልኰም ”
“በሱ ገመድ ራስህን ለማስገባት " አለና አሾፈበት ሰር ፍራንሲዝ።
“የለም አንተን ለማስገባት ”
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
“ቶርን” የሚለውን ስም ለምን አንደ ፈለገው ነግሮሽ ያውቃል '
"እሱ እንደ ነገረኝ ካፉ ስለ ገባለት ብቻ ነበር " ስዊሰን በተገናኘን ጊዜ እውነተኛ ስሙን ሊነግረኝ ደስ ስለ አላለው ይህ ስም መጣለት ነገረኝ እሱም ለሁል ጊዜ እንዲጠራበት ሌሎችም እንዲሰሙበት አይፈልግም ነበር "
ሚስ አፌ ለጊዜው ያለኝ ይኸው ነው " ኤበንዘር ጀምስ እንዲገባ እፈልጋለሁ።
ኧቤንዘር ጀምስ ገብቶ የአፊን ቦታ ያዘ "ግድያው ከተፈጸመ ከአሥራ ስምነት ወሮች በኋላ ቶርንን ለንደን ላይ እንዳየኸው ለፍርድ ቤቱ ገልጸሃል” ብሎደ ጀመረ ጠበቃው ቦል “ ይኸም አፊ ሆሊጆን አብራው የነበረችበት ጊዜ መሆን
አለበት እሷንም አይተሃት
ነበር?።
ኤቤንር ጀምስ ዐይኖቹን አፈጠጠ "አፊ ምን ብላ እንደ መስከረች አላወቀም
እሷ ከቶርን ጋር እንደ ነበረች ከዚያ በፊት ለማንም ተናግሮት አያውቅም
እንዴት ሊታወቅ እንደቻለ ገረመው ።
" አፊን ?
“አዎን አፊን አይተሃት ነበር ወይ?” አለ ጠበቃው ኮስተር ብሎ - “ ከዌስት ሊን ስትጠፋ ሪቻርድ ሔርን ተከትላ ሔዳ ነው ተብሎ ተወርቶ ነበር“ እሷ ግን
ሪቻርድን ሳይሆን ቶርንን ፍለጋ እንደሔደች ፍርድ ቤቱ ዐውቋል " ስለዚህ
አንተ ቶርንን ባገኘኸው ጊዜ እሷንም አይተሃት ነበር ወይ ? ነው የምልህ ''
“አዎን አይቻታለሁ እንዲያውም በመጀመሪያ ያየሁት እሷን ነበር ”
“ እስኪ ሁኔታውን ለፍርድ ቤቱ አስረዳው ”
“አንድ ቀን ከሰዓት በኋላ እዛው ለንደን ፖዲንግተን ከሚባለው ቦታ በመንገድ ሳልፍ አንዲት ሴት ወደ ቤት ስትገባ አየሁ " አፊ ሆሊጆን ነበረች እሷም አየችኝና ሻይ ጋበዘችኝ " እንግዳ ስለሚመጣባት በሁለት ሰዓት መውጣት አንዳለብኝ ነግራኝ ነበር ስለ ዌስት ሊን እሷ ስትወጣ የወጣሁ ስለሆነ አዲስ ነገር
ነግራትም - እየተጫወትን የተባለው ስዓት ደርሶ ወጣሁ " ከውጭ በር ስድረስ ቶርን በሠረገላ መጥቶ ሲገባ አየሁት "
“ታድያ አፊ የኮበለችው ከሪቻርድ ሔር ነው መባሉን እያወቅህ ወደ ዌስት ሊን እንደ ተመለስክ ለምን አልተናገርክም ?”
“መጀመሪያ ይህን ነገር መናገር የኔ ተግባር አይደለም አፊ ደግሞ ' አይቻታለሁ ብዬ ለማንም እንዳልናገር ቃል አስገብታኝ ስለ ነበር ለማንም አልተናገርኩም ”
“ ቆይ ” አለ ሚስተር ሩቢኒ ምስክሩ ሊወጣ ሲል “ ስዓቱ ከምሽቱ ሁለት
ሰዓት አንደ ነበር ተናግረሃል "ጨልሞ ነበር ?”
"አዎን ”
"ታድያ ከሠረገላ ወርዳ ወደ ቤት የገባው ቶርን መሆኑን እንዴት ልታረጋግጥ ቻልክ ?”
“በደንብ አረጋግጫለሁ " ከሠረገላ ከወረደበት ላይ የጋዝ መብራት ስለ ነበር
ልክ በፀሐይ ብርሃን የማየውን ያህል አድርጌ አይቸዋለሁ " ከዚህም ሌላ ድምፁን አውቀዋለሁ " የትም ቢሆን በድምፁና በቀለበቱ ብቻ በሚገባ ልለየው እችለሁ "
ደማቁ ቀለበቱ በመብራቱ ሲፍለቀለቅ አይቸዋለሁ …”
ድምፁንስ በምን ስማኸው? አነጋግሮህ ነበር ?
« ከኔ ሳይሆን ከባለ ሠረገላው ጋር ሲነጋገር ሰምቸዋለሁ " በመካከላቸው
አንድ ክርክር ነበር " ሰውዬው ኻያ ደቂቃ ሙሎ ከመንገድ ካስጠበቀው በኋላ የሰጠው ግን እንደማይበቃው ቅሬታውን ገለጸለት ቶርንም ጥቂት ከተጨቃጨቁ በኋላ አንድ ሽልንግ ተጨማሪ ወረወረለት።
ከኧቤንዘር ጄምሰ ቀጥሎ የሟቹ የሰር ፒተር ሌሺሰን ባልደራስ የነበረ አንድ
ሰው ተጠራ“ እሱም ሆሊጆን በተገደለበት ዘመን ወደ በጋው መጨረሻ ሲል ፍራንሲዝ ሌሺስን ስር ፒተርን ለመጠየቅ መጥቶ መስንበቱን መሰከረ እዚያም ሲሰነብት ብዙ ጊዜ በተለይ ወደ ማታ ሲሆን የዌስት ሊንን አቅጣጫ ይዞ በፈረሱ ይሔድና ሦስት ወይም አራት ስዓት ያህል ቆይቶ ፈረሱ ላብ በላብ እስኪሆን ድረስ እየጋለበ ይመለስ እንደ ነበር ጨምሮ አስረዳ ከሚስተር ሌቪሰን ኪስ የወደቀ ሁለት ደብዳቤዎች በተለዩ ጊዜያት አግኝቶ እንደ ስጠው ገለጸ " የሁለቱም ደብዳቤዎች አድራሻ • ለካፒቴን ቶርን ሲል የፖስታ ቤት ምልክት አልነበራቸውም
ከተቀባዩ ስም በቀር በፖስታዎቹ ላይ ምንም ነገር አልተጻፈባቸውም ጽሕፈቱ የሴት ይመስል ነበር " ምስክሩ ተጠይቆ በሰጠው ማብራሪያ የሆሊጆን መገደል ዳር እስከ ዳር ትልቅና አስደንጋጭ ዜና ሆኖ እንደሰነበተ በደንብ ማስታወሱንና ፍራንሲዝ ሌቪሰንም ሰር ፒተር ዘንድ ቆይታውን ጨርሶ ወደ ለንደን መመለሱን ተናገረ ።
እንዴት ያለ የማስታወስ ችሎታ አለህ ! አለና ሩብኒ አፌዘበት "
ምስክሩ ሞግስ ያለው ከባድ ሰው ነበር በርግጥ ጥሩ የማስታወስ ችሎታ እንደነበረው ራሱም አልሸሸገም በተለይ ግን ሚስተር ሌቪስን ሆሊጆን እንደ ተገደለ ከዚያ አካባቢ በመልቀቁና ሌሎችም አብረው የተከሠቱ አንዳንድ ነገሮች ከአእምሮው መቀረጸቸውን ገለጸ "
“ ምን ምን ነገሮች ናቸው? አለ ፍርድ ቤቱ "
“አንድ ቀን ሰር ፒተር የፈረሶችን ጋጣ እየዞሩ ሲያዩ ሚስተር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ትንሽ ቀን እንዲሰነብት አጥብቀው ቢጠይቁት ባልታሰበ ጉዳይ ወደ ለንደን መጠራቱን ነገራቸው እነሱ ሲነጋገሩ ሠረገላ ነጂው እየቃተተ መጣና የዌስት ሊኑ
ሆሊጆን በሪቻርድ ሔር መገደሉን ተናገረ “ ሰር ፒተር በድንተኛ አደጋ ካልሆነ በቀር ሆነ ተብሎ የተደረገ ነው ብለው ሊያምኑ እደማይችሉ መናገራቸውን አስታውሳለሁ
ሚስተር ሌቪሰን መሔድ እንዳለበት ከነገራቸው በኋላ አንድ ዐሥር ፓውንድ እንዲሰጡት ጠየቃቸው - እሳቸውም ትናንቱን ጧት ስለ ስጡት አምሳ ፓውንድ በቁጣ ሲጠይቁት የአንድ ጓደኛው መኮንን ዕዳ ስለ ነበረበት በፖስታ እንደ ላከለት ነገራቸው እሳቸው ግን የትም ሲያብድ ካላባከነው በቀር ለሰጠው ምክንያት ማዋሎን ማመን አልቻሉም » በዚህ ጊዜ ግራ የመጋባት ምልክት ታየበት " የኔጌታ ለጊዜ ቶሎ ቢቆጡም ከለመንዋቸው ልባቸው አይጠናም ነበር እንደ ሴት ምልስ ባይ ነበሩ " በርግጥ በዐይኔ አላየሁም ' ግን የጠየቃቸውን ገንዘብ ሳይሰጡት የቀሩ አልመሰለኝም " ሚስተር ሌቪዞን የዚያን ለት ሌሊት ወደ ለንደን ሔደ።
የመጨረሻው ምስክር ሚስተር ዲል ነበር " ባለፈው ማክስኞ ማታ ሚስተር ቦሻ ቤት ቆይቶ ሲመለስ ከሚስተር ጆስቲስ ቤት ፊት ለፊት አንድ ጭቅጭቅ ሰማ የነገሩ መነሻ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንና ኦትዌይ ቤቴል ድንገት መግናኘት
ኖሯል " ቤቴል ለምን እንደሚያርቀው ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ሲወቅሰው ያኛው
ስለሱ ምንም የሚያውቀው ነገር እንደሌለና ለማወቅም እንደማይፈልግ ነገረው "
.
ሆሊጆን የተግደለ ዕለት ማታ ግን ' ስለኔ አንድ ነገር በማወቅህ ደስ ብሎህ
ነበር " ሰመሆኑ ላሰቅልሀ እችል እንደ ነበር ታስታውሳለህ አንዲት ትንሽ ቃል ብናግርብህ በዲክ ሔር ቦታ ልትቆም ትችል እንደ ነበር ዘነጋኸው? አሁን ያ ሁሎ አለፈና አላውቅህም ትለኛለህ ? አለው »
“አንተ ከብት አለው ሰር ፍራንሲዝ ፡ “ የራስህን አንገት ከሸምቀቆ ሴታስገባ ልታሰቅለኝ እንደማትችል ጠፋህ ? ያፍ መዝጊያ ገንዘብ አልተቀበልክም
ይግሞ እንድጨምርልህ ትፌልጋህ ?
“ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ምነው ያንን የተረገመ አምሳ ፓውንድ ስቀበልህ እጆቼ
በረገፉ እያልኩ ነው የኖርኩት " ለጊዜው ግራ ግብቶኝ • የማደርገው ጠፍቶኝ ሳለ ባታግኘኝ ኖሮ አልነካልህም ነበር ልጃቸውን ከመሰቀል የሚያድኑበትን ምስጢር
ደብቁ በመያዜ እስከዛሬ ድረስ የሚስዝ ሔርን ፊት ማየት አልቻልኰም ”
“በሱ ገመድ ራስህን ለማስገባት " አለና አሾፈበት ሰር ፍራንሲዝ።
“የለም አንተን ለማስገባት ”
👍19
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰባ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስ ሉሲ ከአክስቷ ከኮርኒሊያ ቤት ሔዳ አንድ ጥፋት ፈጸመች ከቤት እንደተመለሱ ጥፋቷ ከሚስዝ ካርላይል ጆሮ ደረሰ " እሷም እስኪመሽ ድረስ ከልጆች ቤት እንዳትወጣና ምግብም ከዳቦና ከውሃ በቀር ሌላ እንዳይሰጣት አዘዘች "
የዚያን ለት ማታ ኢስት ሊን ውስጥ የራት ግብዣ ነበር ባርባራ ከመልበሻ
ክፍል ገብታ የራት ልብስ ለብሳ አዲስ የተቀጠፉ ቀይና ወይን ጠጅ አበባዎች
ከጸጉሯ ሰካች " ከደረቷም ተመሳሳይ ቀለም ያለው አበባ አድርጋ ፀሐይ መስላ
አሸበረቀች " ራት የሚበላው በአንድ ሰዓት ነው " አሁን 0ሥራ ሁለት ተኰል ቢሆንም ከሚጠብቁት እንግዶች አንድም ብቅ አላለም " ባርባራ አሁንም ሰዓቷን በጉጉት ትመለከታለች "
ማዳም ቬን ቀስ አድርጋ በሩን መታ መታ አደረገችው " ራት ተበልቶ
ከበቃ በኋላ ወይዛዝርቱ ወደ ሳሎን ሲመለሱ ' አብራቸው ለግማሽ ስዓት እንደትቆይ ቃል ተገብቶላት የነበረችው ሉሲ በተወሰነባት ቅጣት የተገባላት ቃል ሊቀርባት ስለሆነ በጣም ተጨነቀች " ማዳም ቬን ጭንቀቷን አይታ ይቅርታ ልትለምንላት መጣችና እየፈራች እየቸረች በሩን መታ መታ አድርጋ ገብታ ለሚስዝ ካርላይል ነገረችላት "
“ ማዳም .ይህችን ልጅ ልቅ ሰደሽ አበላሸሻት የምትቀጭያትም
አይመስለኝም » ስታጠፋም መታረም አለባት ” አለቻት ባርባራ
“ በጥፋቷ ተጸጽታለች ” አለች ማዳም ቬን " “ እንግዲህ ምንም ላታጠፋ ቃል ትገባለች " አሁንም በልቅሶ ፈርሳ ልትሞት ነው።
“የምታለቅሰው በሠራችው ጥፋት ተጸጽታ ሳይሆን ከሳሎን መግባቱ እንዳያመልጣት ፈርታ ነው "
“ አባክዎን ይቅር ይበሏት ” ብላ ለመነች ማዳም ቬን "
“ እስኪ አስብበታለሁ " እይውማ ማዳም ቬን ይኽ አሁን ተሰበረብኝ ' አያሳዝንም ? አለችና ባርባራ አንድ የወርቅ ሥራ ያለበት ጌጥ አሳየቻት "
ማዳም ቬን ተቀብላ መረመረችው አጣብቆ ሊይዘው የሚችል ማጣበቂያ ከላይ ከፎቅ አለኝ " በሁለት ደቂቃ ውስጥ አላቅቀዋለሁ” አለቻት "
“ ኧረ እንግዲያውስ በይ እስቲ ማጣበቂያውን እዚህ አምጪና ሥሪው " ጉቦ ልስጥሽ ” አለቻት እየሣቀች
እሱን መልሰሽ እንደ ነበረው አድርጊውና ለሉሲ ምሕረት መልእክት ይዘሽላት ትሔጃለሽ " መቸም ልብሽ የቆመው ለዚሁ ነው።
ማዳም ቬን ሔዳ ማጣበቂያውን አመጣችና ስባሪዎቹን አንሥታ እንዴት
ሊገጣጠሙ እንደሚችሉ እያየች ስታስብ ባርባራ ተመለከታለች "
“በፊትም ተሰብሮ ነበር ብላ ጆይስ ነግራኛለች” አለች ባርባራ ነገር ግን እንደማይታወቅ ሆኖ ተገጣጥሞ ይመስለኛል የት ላይ ተሰብሮ እንደ ነበር
እንኳን ለማግኘት አልቻልኩም " ይህ ዕቃ ሚስተር ካርይል የመጀመሪያ ሚስቱን ያገባ ጊዜ ለንደን ሳሉ የገዛላት ነበር " ኋላም እሷ ሰበረችው "እንዴ ምን ነካሽ ማዳም ቬን ? እጅሽ እንደሱ ከተንቀጠጠ ምንም ልትሠሪው አትችይም „
መጀመሪያም የት እንደተሰበረ ልትነግራትና ልታሳያት ስትል የሚያስከትለው ጥያቄም ወዲያው ትዝ አላትና ቃሉን ካፏ አድርሳ ተወችው » ቀጥሎም ይህን ዕቃ መጀመሪያ የሰበረችው ጊዜ እንዴት እንዳዘነችና ሚስተር ካርላይልም አብሮ ስለ ነበር ከዚሁ ክፍል ሆነው እያባበለና እየሳመ እንዴት እንዳጽናናት ስታስታውስ አሁን ደግሞ የጌጡ ዕቃም የካርላይል መሳምም የሷ መሆናቸው ቀርቶ
የባርባራ መሆናቸውን ስታስበው ቆጫት እጆቿም ተንቀጠቀጡ "
“ስሚንቶውን ከፎቅ ሳመጣ በጣም ስለ ሮጥኩ ነው እጆቼ የሚንቀጠቀጡት”
ብላ አመካኘች » በዚህ ጊዜ ሚስተር ካርላይልና እንግዶቹ ሲመጡ ተሰሙ
ሚስተር ካርይል ወደ ሚስቱ መልበሻ ክፍል ሲመጣ ማዳም ቬን ተነሥታ ልትሔድ ፈለገች
“የለም ! የለም !” አለች ባራባራ " “ጀምረሽዋል እኮ ጨርሺው አንጂ !
ሚስተር ካርላይል ወደ ክፍሉ ይሔዳል " ጉዴን አየኸው .... አርኪባልድ ? ይኸውልህ ተሰበረብኝ ”
ሚስተር ካርላይል የማዳም ቬንን ነጫጭ እጆችና የምትጠግነውን ዕቃ
እንደ ዋዛ አየት አድርጎ ወደ ራሱ መልበሻ ክፍል ሔደና በሩን ከፍቶ ባርባራን በጁ ጠቅሶ ጠራት ስትመጣ ሳብ አድርጎ አስገባት " ማዳም ቬን ሥራዋን
ቀጠሰች።
ባርባራ ቶሎ ተመልሳ ማዳም ቬን አጆቿን ከጓንቲዎ ስትከት ቁማበት
ወደ ነበረው ጠረጴዛ መጣች ዐይኖቿ ረጥበው ነበር "
“ዐይኖቼ የደስታ እንባ ሲያለቅሱ መግታት አልቻልኩም” አለቻት ባርባራ ምልክቱን እንዳየችባት ስትገነዘብ “ሚስተር ካርሳፈላይል ወንድሜ ነጻ መሆኑን ተከሳሾቹ አርስ በርላቸው መወነጃጀላቸውን ሎርድ ማውንት እስቨርንም ከችሎቱ መኖራቸውን ' አባባም ሰብሳቢ ሆኖ መዋሉን ነው አሁን የሚነግረኝ" አለቻት ' ለማዳም ቬን "
ማዳም ቬን ይበልጡን ወደ ያዘችው ሥራ አቀረቀረች "
“ማረጋገጫ ተገኘባቸው ? አለች ዝግ ባለ ደካማ ድምጿ "
“ የሌቪሰን ጥፋተኛነት ምንም አያጠራጥርም " ኦትዌይ ቤቴል ግን ምን
ያህል በነገሩ እንደ ገባ እስካሁን ገና አልታወቀም ግን ሁለቱም ለፍርድ እንዲቀርቡ ተወስኗል " በተለይ ያ እርኩስ ያ መናጢ ! በደሉ ሁሉ ባደባባይ ተገለጠበት” እያለች የደስታው ሲቃ ሲተናነቃት' ማዳም ቬን ቀና ብላ አየት አደረጋቻት
“ከሁሊ የሚገርመው ደግሞ ” አለች ባርባራ ድምጿን ዝቅ አድርጋ ''ያቺ
ክልፍልፍ አፊ ድፍን ዌስት ሊንና እኛ ሳንቀር ( ከሪቻርድ ጋር ኮበለለች ስንል
እሷ ግን ይህን ያህል ጊዜ ' ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር አንደ ነበረች ገና ዛሬ ሚስተር ቦል ሲያናዝዛት ታወቀባት ”
“መቸም እኔ ሚስተር ካርይል ቢሰማው ደስ አይለም እንጂ እሱም ልክ
እንደ ሎርድ ማውንት እስቨርን በጣም ነው የሚሰማው " ምንም ቢሆን ሚስቱ ነበረች » ይህን ታውቂያለሽ አይደለም ? ልጆቹም ሁሉ የሷ ናቸው " አሁን የተመሰገነና የተከበረ ነው • ወይዘሮ ሳቤላ የጣለችበትን የመሰለ : ውርደት ሊጠጋውና ሊነካው የማይችል ንጹሕ ሰው ነው ”
የመጀመሪያው እንግዳ ሠረገላ ሲገባ ተሰማ " ባርባራ በረረችና ከሚስተር
ካርላይል ክፍል አንኳኰታ “ አርኪባልድ ... ትሰማለህ ? አለችው "
“እሺ እመጣለሁ ደሞ እኮ አዲስ የሕዝብ እንደራሴ ለሆነ ሰው ትንሽ ጊዜ
አላት እየሣቀ
ባርባራ ያችን መከረኛ ሴትዮ በማጣበቂያው የተሰበረን የሽክላ ጌጥ
እየጠጋገነች : ጭንቀቱ ካላለቀለት ልቧ ጋር የቻለችውን ያህል እንድትታገል ትቴት ወደ ሳሎን ወረደች " ሁልጊዜ በማንኛው አጋጣሚ በነገር ስለት መወጋቱ አላቋርጥ አለ " ጠቅ ጠቅ በጊዜው በየምክንያቱ ጠቅ « መቸም እሷም ኢስት ሊን ለመመለስ የወሰነች ጊዜ ለቅጣቷ መቆሚያ እንዳይኖረው አድርጋዋለች " ዘለዓለም በትዝታ ' በነገር መወጋት ' በጸጸት አለንጋ መገረፍ ልማድ ሆነ።
ከሚስተርና ከሚስዝ ሔር በሸር እንግዶቹ ሁሉ ገቡ " ጆስቲስ ሔር ጤንነት
ስለ አልተሰማው ሁለቱም መቅረታቸውን የሚገልጽ ማስታወሻ ለባርባራ ደረሳት
ሳቤላ በሠራችው ሥራ ቅጣቷን እጅግ በከፋ አጠፌታ እንደ ተቀበለችው
ሁሉ ጀስቲስ ሔርም በመጠኑ የሥራ ዋጋ ሳይደርሰው አልቀረም " ስለዚህ ጤንነት ባይሰማው የሚያስግርም አይሆም " በማንኛው ነገር አንድ ጊዜ ተስቶት ከአፊ ፍቅር ሲይዘው በቀር ምንም የማያስቀይመውን ልጁን በድሎታል አንገላቶታል " የሱን ሥራ ዌስት ሊን አይዘነጋውም " ያ በልጁ ላይ ያሳየው ጥላቻ
አሁን ደግሞ መልኩን ለውጦ ደስ የማይል ኃይል ሆኖ ተመልሶበታል ሀይሉ
ከሕሊናው ጋር የመረረና የከረረ ጦርነት ገጥሟል "
“እእ...እኔ እኮ አሳድኜ አስገድየው ነበር ! አየሽ ' አን” አለ ጀስቲስ
ሔር ከወንበሩ ላይ ተቀምጦ ላቡን ከግንባሩ እየጠረገ ፥
፡
፡
#ክፍል_ሰባ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስ ሉሲ ከአክስቷ ከኮርኒሊያ ቤት ሔዳ አንድ ጥፋት ፈጸመች ከቤት እንደተመለሱ ጥፋቷ ከሚስዝ ካርላይል ጆሮ ደረሰ " እሷም እስኪመሽ ድረስ ከልጆች ቤት እንዳትወጣና ምግብም ከዳቦና ከውሃ በቀር ሌላ እንዳይሰጣት አዘዘች "
የዚያን ለት ማታ ኢስት ሊን ውስጥ የራት ግብዣ ነበር ባርባራ ከመልበሻ
ክፍል ገብታ የራት ልብስ ለብሳ አዲስ የተቀጠፉ ቀይና ወይን ጠጅ አበባዎች
ከጸጉሯ ሰካች " ከደረቷም ተመሳሳይ ቀለም ያለው አበባ አድርጋ ፀሐይ መስላ
አሸበረቀች " ራት የሚበላው በአንድ ሰዓት ነው " አሁን 0ሥራ ሁለት ተኰል ቢሆንም ከሚጠብቁት እንግዶች አንድም ብቅ አላለም " ባርባራ አሁንም ሰዓቷን በጉጉት ትመለከታለች "
ማዳም ቬን ቀስ አድርጋ በሩን መታ መታ አደረገችው " ራት ተበልቶ
ከበቃ በኋላ ወይዛዝርቱ ወደ ሳሎን ሲመለሱ ' አብራቸው ለግማሽ ስዓት እንደትቆይ ቃል ተገብቶላት የነበረችው ሉሲ በተወሰነባት ቅጣት የተገባላት ቃል ሊቀርባት ስለሆነ በጣም ተጨነቀች " ማዳም ቬን ጭንቀቷን አይታ ይቅርታ ልትለምንላት መጣችና እየፈራች እየቸረች በሩን መታ መታ አድርጋ ገብታ ለሚስዝ ካርላይል ነገረችላት "
“ ማዳም .ይህችን ልጅ ልቅ ሰደሽ አበላሸሻት የምትቀጭያትም
አይመስለኝም » ስታጠፋም መታረም አለባት ” አለቻት ባርባራ
“ በጥፋቷ ተጸጽታለች ” አለች ማዳም ቬን " “ እንግዲህ ምንም ላታጠፋ ቃል ትገባለች " አሁንም በልቅሶ ፈርሳ ልትሞት ነው።
“የምታለቅሰው በሠራችው ጥፋት ተጸጽታ ሳይሆን ከሳሎን መግባቱ እንዳያመልጣት ፈርታ ነው "
“ አባክዎን ይቅር ይበሏት ” ብላ ለመነች ማዳም ቬን "
“ እስኪ አስብበታለሁ " እይውማ ማዳም ቬን ይኽ አሁን ተሰበረብኝ ' አያሳዝንም ? አለችና ባርባራ አንድ የወርቅ ሥራ ያለበት ጌጥ አሳየቻት "
ማዳም ቬን ተቀብላ መረመረችው አጣብቆ ሊይዘው የሚችል ማጣበቂያ ከላይ ከፎቅ አለኝ " በሁለት ደቂቃ ውስጥ አላቅቀዋለሁ” አለቻት "
“ ኧረ እንግዲያውስ በይ እስቲ ማጣበቂያውን እዚህ አምጪና ሥሪው " ጉቦ ልስጥሽ ” አለቻት እየሣቀች
እሱን መልሰሽ እንደ ነበረው አድርጊውና ለሉሲ ምሕረት መልእክት ይዘሽላት ትሔጃለሽ " መቸም ልብሽ የቆመው ለዚሁ ነው።
ማዳም ቬን ሔዳ ማጣበቂያውን አመጣችና ስባሪዎቹን አንሥታ እንዴት
ሊገጣጠሙ እንደሚችሉ እያየች ስታስብ ባርባራ ተመለከታለች "
“በፊትም ተሰብሮ ነበር ብላ ጆይስ ነግራኛለች” አለች ባርባራ ነገር ግን እንደማይታወቅ ሆኖ ተገጣጥሞ ይመስለኛል የት ላይ ተሰብሮ እንደ ነበር
እንኳን ለማግኘት አልቻልኩም " ይህ ዕቃ ሚስተር ካርይል የመጀመሪያ ሚስቱን ያገባ ጊዜ ለንደን ሳሉ የገዛላት ነበር " ኋላም እሷ ሰበረችው "እንዴ ምን ነካሽ ማዳም ቬን ? እጅሽ እንደሱ ከተንቀጠጠ ምንም ልትሠሪው አትችይም „
መጀመሪያም የት እንደተሰበረ ልትነግራትና ልታሳያት ስትል የሚያስከትለው ጥያቄም ወዲያው ትዝ አላትና ቃሉን ካፏ አድርሳ ተወችው » ቀጥሎም ይህን ዕቃ መጀመሪያ የሰበረችው ጊዜ እንዴት እንዳዘነችና ሚስተር ካርላይልም አብሮ ስለ ነበር ከዚሁ ክፍል ሆነው እያባበለና እየሳመ እንዴት እንዳጽናናት ስታስታውስ አሁን ደግሞ የጌጡ ዕቃም የካርላይል መሳምም የሷ መሆናቸው ቀርቶ
የባርባራ መሆናቸውን ስታስበው ቆጫት እጆቿም ተንቀጠቀጡ "
“ስሚንቶውን ከፎቅ ሳመጣ በጣም ስለ ሮጥኩ ነው እጆቼ የሚንቀጠቀጡት”
ብላ አመካኘች » በዚህ ጊዜ ሚስተር ካርላይልና እንግዶቹ ሲመጡ ተሰሙ
ሚስተር ካርይል ወደ ሚስቱ መልበሻ ክፍል ሲመጣ ማዳም ቬን ተነሥታ ልትሔድ ፈለገች
“የለም ! የለም !” አለች ባራባራ " “ጀምረሽዋል እኮ ጨርሺው አንጂ !
ሚስተር ካርላይል ወደ ክፍሉ ይሔዳል " ጉዴን አየኸው .... አርኪባልድ ? ይኸውልህ ተሰበረብኝ ”
ሚስተር ካርላይል የማዳም ቬንን ነጫጭ እጆችና የምትጠግነውን ዕቃ
እንደ ዋዛ አየት አድርጎ ወደ ራሱ መልበሻ ክፍል ሔደና በሩን ከፍቶ ባርባራን በጁ ጠቅሶ ጠራት ስትመጣ ሳብ አድርጎ አስገባት " ማዳም ቬን ሥራዋን
ቀጠሰች።
ባርባራ ቶሎ ተመልሳ ማዳም ቬን አጆቿን ከጓንቲዎ ስትከት ቁማበት
ወደ ነበረው ጠረጴዛ መጣች ዐይኖቿ ረጥበው ነበር "
“ዐይኖቼ የደስታ እንባ ሲያለቅሱ መግታት አልቻልኩም” አለቻት ባርባራ ምልክቱን እንዳየችባት ስትገነዘብ “ሚስተር ካርሳፈላይል ወንድሜ ነጻ መሆኑን ተከሳሾቹ አርስ በርላቸው መወነጃጀላቸውን ሎርድ ማውንት እስቨርንም ከችሎቱ መኖራቸውን ' አባባም ሰብሳቢ ሆኖ መዋሉን ነው አሁን የሚነግረኝ" አለቻት ' ለማዳም ቬን "
ማዳም ቬን ይበልጡን ወደ ያዘችው ሥራ አቀረቀረች "
“ማረጋገጫ ተገኘባቸው ? አለች ዝግ ባለ ደካማ ድምጿ "
“ የሌቪሰን ጥፋተኛነት ምንም አያጠራጥርም " ኦትዌይ ቤቴል ግን ምን
ያህል በነገሩ እንደ ገባ እስካሁን ገና አልታወቀም ግን ሁለቱም ለፍርድ እንዲቀርቡ ተወስኗል " በተለይ ያ እርኩስ ያ መናጢ ! በደሉ ሁሉ ባደባባይ ተገለጠበት” እያለች የደስታው ሲቃ ሲተናነቃት' ማዳም ቬን ቀና ብላ አየት አደረጋቻት
“ከሁሊ የሚገርመው ደግሞ ” አለች ባርባራ ድምጿን ዝቅ አድርጋ ''ያቺ
ክልፍልፍ አፊ ድፍን ዌስት ሊንና እኛ ሳንቀር ( ከሪቻርድ ጋር ኮበለለች ስንል
እሷ ግን ይህን ያህል ጊዜ ' ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር አንደ ነበረች ገና ዛሬ ሚስተር ቦል ሲያናዝዛት ታወቀባት ”
“መቸም እኔ ሚስተር ካርይል ቢሰማው ደስ አይለም እንጂ እሱም ልክ
እንደ ሎርድ ማውንት እስቨርን በጣም ነው የሚሰማው " ምንም ቢሆን ሚስቱ ነበረች » ይህን ታውቂያለሽ አይደለም ? ልጆቹም ሁሉ የሷ ናቸው " አሁን የተመሰገነና የተከበረ ነው • ወይዘሮ ሳቤላ የጣለችበትን የመሰለ : ውርደት ሊጠጋውና ሊነካው የማይችል ንጹሕ ሰው ነው ”
የመጀመሪያው እንግዳ ሠረገላ ሲገባ ተሰማ " ባርባራ በረረችና ከሚስተር
ካርላይል ክፍል አንኳኰታ “ አርኪባልድ ... ትሰማለህ ? አለችው "
“እሺ እመጣለሁ ደሞ እኮ አዲስ የሕዝብ እንደራሴ ለሆነ ሰው ትንሽ ጊዜ
አላት እየሣቀ
ባርባራ ያችን መከረኛ ሴትዮ በማጣበቂያው የተሰበረን የሽክላ ጌጥ
እየጠጋገነች : ጭንቀቱ ካላለቀለት ልቧ ጋር የቻለችውን ያህል እንድትታገል ትቴት ወደ ሳሎን ወረደች " ሁልጊዜ በማንኛው አጋጣሚ በነገር ስለት መወጋቱ አላቋርጥ አለ " ጠቅ ጠቅ በጊዜው በየምክንያቱ ጠቅ « መቸም እሷም ኢስት ሊን ለመመለስ የወሰነች ጊዜ ለቅጣቷ መቆሚያ እንዳይኖረው አድርጋዋለች " ዘለዓለም በትዝታ ' በነገር መወጋት ' በጸጸት አለንጋ መገረፍ ልማድ ሆነ።
ከሚስተርና ከሚስዝ ሔር በሸር እንግዶቹ ሁሉ ገቡ " ጆስቲስ ሔር ጤንነት
ስለ አልተሰማው ሁለቱም መቅረታቸውን የሚገልጽ ማስታወሻ ለባርባራ ደረሳት
ሳቤላ በሠራችው ሥራ ቅጣቷን እጅግ በከፋ አጠፌታ እንደ ተቀበለችው
ሁሉ ጀስቲስ ሔርም በመጠኑ የሥራ ዋጋ ሳይደርሰው አልቀረም " ስለዚህ ጤንነት ባይሰማው የሚያስግርም አይሆም " በማንኛው ነገር አንድ ጊዜ ተስቶት ከአፊ ፍቅር ሲይዘው በቀር ምንም የማያስቀይመውን ልጁን በድሎታል አንገላቶታል " የሱን ሥራ ዌስት ሊን አይዘነጋውም " ያ በልጁ ላይ ያሳየው ጥላቻ
አሁን ደግሞ መልኩን ለውጦ ደስ የማይል ኃይል ሆኖ ተመልሶበታል ሀይሉ
ከሕሊናው ጋር የመረረና የከረረ ጦርነት ገጥሟል "
“እእ...እኔ እኮ አሳድኜ አስገድየው ነበር ! አየሽ ' አን” አለ ጀስቲስ
ሔር ከወንበሩ ላይ ተቀምጦ ላቡን ከግንባሩ እየጠረገ ፥
👍12❤2👏1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ፀደይ ዐለፈ " በጋ ተተካ " እሱም ያልፋል : አሁን ሞቃቶቹ የሰኔ ቀኖች
ገብተዋልና መውጫቸውም ይደርሳል " ሚስተር ካርላይል ከተመረጠበት ከሚያዚያ ወር ጀምሮ ወሮች ሲለዋወጡ ምን ክሥተቶች ታይተውባቸዋል ?
የሚስተር ሔር በሽታ ከመሰለል አደረሰው " ሰዎች ልጅን ያለአግባብ
ሲበድሉ ኖረው መሳሳታቸውን በሚገነዘበቡት ጊዜ ' ' ተሳስቼ ኖሯል በማለት ብቻ የጃቸውን ሳያገኙ ይቀራሉ ማለት ዘበት ነው " ይህ ሁኔታ በሚስ ጀስቲስ ሔር
ላይም ታይቷል ። ከበሽታው በጎ እየሆነ ሔዷል " ነገር ግን የበፊቱ ጀስቲስ ሄር መሆን አይችልም : ጃስፐር የጌታውን መታመም ሊነግር ኢስት ሊን ሔዶ በነበረ ጊዜ የተፈጠረው የእሳት ድንጋጤም ከዊልያምና ከጆይስ በቀር ማንንም አልጐዳም " ዊልያምን ብርድ መታውና የሳንባ በሽታውን አባባሰበት ጆይስ ከዚያ ወዲህ ፍራት አደረባት " በውኗ እያለች በሕልም ያለች ትመስላለች " ድንገት ሲናገሯት ትበረግጋለች አንዳንድ ጊዜ አንድ ሰዓት
ሙሉ ሐሳቧ ይዟት ጭልጥ ይላል።
ሚስተር ካርላይልና ሚስቱ የሚስተር ሔር በሽታ ለክፉ እንደማይሰጠውዐእንዴረጋገጡ ወዲያውም ወደ ለንደን ሔዱ : ዊልያም አባቱ ከሱ እንዲለየው ስላልፈለገና የለንደን ሐኪሞች እርዳታ ይጠቅመው ይሆናል በማሉት አብሮ ሄዷል " ጆይስ ከሌሎች ሠራተኞች ጋር ተከትላ ሔዳለች "
ለንደን ሲደርሱ የስር ፍራንሲዝ ሌቪሰን መያዝ አፍላ ወሬ ሆኖ አገኙት "
ነገሩ ለለንደን ስዎች ሊገባቸው አልቻለም : ብዙ የማይመስሉና የማይሆኑ ነገሮች ሲወሩ ዜናው ለዘጠኝ ቀኖች ያህል ብርቅና ድንቅ ሆኖ ሰነበተ እነሱ ለንደን የገቡ ዕለት ማታ አንዲት ልጅ እግር ቆንጆ ሴት፡ ንገሩልኝ ብላ እነሱ ከነበሩበት ክፍል ገባች ስሟን መግለጽ ባትፈልግም ሚስተር ካርላይል ሲያያት
የመጀመሪያ ሚስቱ ባልንጀራ የነበረችው የብላንሽ ሻሎነር መልክ ትዝ አለው እሷ ግን ብላንሽ አልነበረችም "
እንግዳይቱ ባርኔጣውን በጁ ይዞ ሊወጣ ቁሞ ያገኘችውን ሚስተር ካርላይልን እያየች ' “ በአጉል ሰዓት በማስቸገሬ ይቅርታ ያድርጉልኝ " የመጣሁት አንድ የሰው ልጅ ከሌላው ለማግኘት የሚፈልገውን እርዳታ ለመለመን ነው " እኔ
አመቤት ሌቪሰን ነኝ ” አለችው"
ባርባራ ፊቷ ደም መስለ ። ሚስተር ካርላይል እንግዳይቱን በአክብሮት
ወንበር ላይ አስቀምጦ እሱ ቈሞ ዝም አለ ። እሷም ትንሽ ተቀምጣ ከመጨነቋ የተነሳ ተመልሳ ብድግ አለች
“ኣዎንታ እኔ ያን ሰው ባሌ ለማለት የተገደድኩት እመቤት ሌሺሰን ነኝ " ክፋቱን በፊትም ዐውቀዋለሁ አሁን ደግሞ ወንጀለኛ ሆነ ይባላል ትክክለኛነቱን ግን የሚያረጋግጥልኝ አጣሁ " ሎርድ ማውንት እስቨርን ዘንድ ሑጄ ብጠይቃቸውም ሊነግሩኝ አልፈቀዱም " ስለዚህ ሚስተር ካርላይል ዛሬ ለንደን ይገባሉ ሲባል ስምቸ ለመጠየቅ መጣሀ "
ስትናገር ሰውነቷ እየተርገፈገጸ ድምጿ እየተቆራረጠ ስለ ነበር ከውስጧ የሚገነፍልባት የስሜት ግፊት ይታወቅባት ነበር "
“ ይህ ሰው ሁለታችንንም በድሎናል ...ሚስተር ካርላይል ሰውየው እንዲበድለኝ ያደረግሁ እኔ በገዛ እጄ ነው እርስዎ ግን አይደሉም « የሱ በደል
የደረሰባት እኅቴና አሁን ዘጠና ዓመት የሚጠጋቸው አያቱ ሚስዝ ሌቪሰን አስ
ጠንቅቀውኝ ነበር ከማግባቴ አንድ ቀን ቀደም ብለው አያቱ እኔ ድረስ ለዚ
ሲሉ መጥተው ፍራንሲዝ ሌቪስን ባገባ ዕድሜ ልኬን ሳለቅስ አንደምኖር አሁንም የገባሁትን ቃል ለማጠፍ በቂ ጊዜ እንደ ነበረኝ ሲነግሩኝ አልተቀበልኳቸውም " ጊዜ ነበረኝ ፍላጎት ግን አልነበረኝም " በግብዝነት ' በሞኝነት በተለይም ለመካር እኅቴ እልክ ስል አገባሁት የሱን ስም የሚወርስ ልጅም ወልጃለሁ ... ይፈርድበት ይሆን ሚስተር ካርላይል ?”
እስከ አሁን በደንብ የተረጋገጠበት ነገር የለም” አላት ሁኔታዋ እያሳዘነው
“አሁን ከሱ የምፋታበትን መንገድ ባገኘሁ " አለች ራሷን መቈጣጠር እንደ ተሳናት በግልጽ እየታየባት “ የልጄን ስም መለወጥ ብችል እንግዲህ ይህን የገባሁበትን ዘንቅ ለማረም የቀረኝ ዕድል ይኖር ይሆን ?”
ምንም አልነበራትም ። ሚስተር ካርላይልም መላ መናገር አልሞከረም "
ጥቂት የማስተዛዘኛ ቃላት ተናግሮ ሊወጣ ሲል ዐለፈችና ከፊቱ ቆመች
ለዚህ መፍትሔ ሳይነግሩኝ አይውጡብኝ ። እርስዎን አምኘ መልስ እንዶገማኝ ተስፋ አድርጌ ነው የመጣሁት
“ከባድ ቀጠሮ አለብኝ " ባይኖረኝም በራሴም ሆነ ባንቺ ምክንያት መልስ
ልስጥሽ አልፈቅድም ነበር " ነገርሽን እንዳቃለልኩብሽ አድርገሽ አትይው
እመቤት ሌቪሰን ስለ ሰውዬው ግን ላንቺ እንኳን ስናገር ስሙ ራሱ ከንፈሮቼን
ያቆስልብኛል
እርስዎ የሚናገሩት እያንዳንዱ የጥላቻ ቃል ' ቃሌ ነው የርሶዎን የንቀት አባባል ሁሉ ተቀብዬ አስተጋባለሁ ”
ባርባራ ዘገነናት ምንም ቢሆን እኮ ባልሽ ነው ! " አለቻት "ባርባራ
“ባሌ ! የበደለኝን በደልሳ ዐውቀሺዋል ? እሱ ራሱ ምን እንደ ነበርና ምን
እንዳደረገ እያወቀ ለምን ሚስት እንድሆን አሳሳተኝ ? አንቺም እንደኔ ሚስትም
እናትም ስለሆንሽ
እንደገና...ሚስዝ ካርላይል በደሌ ሊገባሽና ልታዝኝልኝ ይገባል" እነዚህ መጥፎ ሰዎች ለምን ያገባሉ ? ወንጀሉ ሕሊናውን እያኘከው
እኔን ለማግባት ሰብኮ ሰብኮ ያሳሳተኝ! ያለፈው ኃጢአቱ አነሰው የማይቴረም ከባድ ግፍ ውሎብኛል " በልጄም ላይ ተፍቆ የማይጣል አሳፋሪ ውርደት ጥሎ
በታል ”
“ ቢሆንም ባልሽ ነው
አለቻት ባርባራ "
“ እታሎኝ እኮ ነሙ ባሌ የሆነው " ስለዚህ በአደባባይ ብጠላው የሚያግደኝ የሞራል ግዴታ የለብኝም " በኔና በልጁ ይህ ነው የማይባል ጥፋትና ክፋት አድርሶብናል ኧረ ለመሆኑ” አለች ወደ ሚስተር ካርላይል ዞር ብላ' “ከእርስዎ ጋር ለመወዳደር ዌስት ሊን ሲመጣ እንዴት አስቻለዎትና ዝም አሉት
“እሱን ልነግርሽ አልችልም » ለራሴም ብዙ ጊዜ ሳስበ ገርሞኛል” አላትና በትሕትና አነጋግሮ ከሚስቱ ጋር ትቷት ሔደ " ሁለቱ ሴቶች ብቻቸውን ሲቀሩ' ባርባራ የሚስዝ ሌቪሰንን ጥያቄ ባጠቃላይ መልኩ ባጭሩ ገለጸችላት
“አንቺና ሚስተር ካርላይል በጥፋተኛነቱ አምናችሁበታል ? አለቻት "
“ አዎን ” ያንቺ የመጀመሪያ ሚስቱ ሳቤላ ቬን ዕብድ ነበረች ?
"ዕብድ ? አለች ባርባራ በመገረም "
' አዎን ' ሚስተር ካርላይልን በሱ መለወጧ!እሱን ለዚያኛው መለወጧ
ዕብዶት እንጂ ሌላ ምን ሊሆን ይችላል ? አንዲት ሴት ከቪሰን ከድታ ሚስተር ካርላይልን አፍቅራ ብትሔድ ሊገባኝ ይችላል ? አሁን ያንቺን ባል ሳየው በተለይ እሱን ጥሎ ወደ ሌቪሰን የሚሔድበት ምክንያት ሊገባኝ አይችልም”
አለቻት » ከዚያ ጥቂት ተነጋግረው አሊስ ሌቪሰን ወጥታ ሔደች "
በርባራ ' ሦስት ሳምንት ያህል ለንደን ቆይታ ለጤንነቷ ለምቾቷ ተብሎ ወደ ኢስት ሊን ተመለሰች ሚስተር ካርላይልም ለንደን ከቆየ በኋላ በሐምሌ ጠቅልሎ ሲመጣ አንድ ወር የሞላት ሴት ልጅ ተወልዳ ቆየችው :
የዊልያም ሁኔታ አሽቆልቁሎ ሔደ " የዶክተር ማርቲን አባባል የለንደኑ
ሐኪምም አረጋግጦ ደገመው " ስለዚህ መጨረሻው ብዙ እንደማይቆይ ግልጽ
እየሆነ ሔደ"
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ፀደይ ዐለፈ " በጋ ተተካ " እሱም ያልፋል : አሁን ሞቃቶቹ የሰኔ ቀኖች
ገብተዋልና መውጫቸውም ይደርሳል " ሚስተር ካርላይል ከተመረጠበት ከሚያዚያ ወር ጀምሮ ወሮች ሲለዋወጡ ምን ክሥተቶች ታይተውባቸዋል ?
የሚስተር ሔር በሽታ ከመሰለል አደረሰው " ሰዎች ልጅን ያለአግባብ
ሲበድሉ ኖረው መሳሳታቸውን በሚገነዘበቡት ጊዜ ' ' ተሳስቼ ኖሯል በማለት ብቻ የጃቸውን ሳያገኙ ይቀራሉ ማለት ዘበት ነው " ይህ ሁኔታ በሚስ ጀስቲስ ሔር
ላይም ታይቷል ። ከበሽታው በጎ እየሆነ ሔዷል " ነገር ግን የበፊቱ ጀስቲስ ሄር መሆን አይችልም : ጃስፐር የጌታውን መታመም ሊነግር ኢስት ሊን ሔዶ በነበረ ጊዜ የተፈጠረው የእሳት ድንጋጤም ከዊልያምና ከጆይስ በቀር ማንንም አልጐዳም " ዊልያምን ብርድ መታውና የሳንባ በሽታውን አባባሰበት ጆይስ ከዚያ ወዲህ ፍራት አደረባት " በውኗ እያለች በሕልም ያለች ትመስላለች " ድንገት ሲናገሯት ትበረግጋለች አንዳንድ ጊዜ አንድ ሰዓት
ሙሉ ሐሳቧ ይዟት ጭልጥ ይላል።
ሚስተር ካርላይልና ሚስቱ የሚስተር ሔር በሽታ ለክፉ እንደማይሰጠውዐእንዴረጋገጡ ወዲያውም ወደ ለንደን ሔዱ : ዊልያም አባቱ ከሱ እንዲለየው ስላልፈለገና የለንደን ሐኪሞች እርዳታ ይጠቅመው ይሆናል በማሉት አብሮ ሄዷል " ጆይስ ከሌሎች ሠራተኞች ጋር ተከትላ ሔዳለች "
ለንደን ሲደርሱ የስር ፍራንሲዝ ሌቪሰን መያዝ አፍላ ወሬ ሆኖ አገኙት "
ነገሩ ለለንደን ስዎች ሊገባቸው አልቻለም : ብዙ የማይመስሉና የማይሆኑ ነገሮች ሲወሩ ዜናው ለዘጠኝ ቀኖች ያህል ብርቅና ድንቅ ሆኖ ሰነበተ እነሱ ለንደን የገቡ ዕለት ማታ አንዲት ልጅ እግር ቆንጆ ሴት፡ ንገሩልኝ ብላ እነሱ ከነበሩበት ክፍል ገባች ስሟን መግለጽ ባትፈልግም ሚስተር ካርላይል ሲያያት
የመጀመሪያ ሚስቱ ባልንጀራ የነበረችው የብላንሽ ሻሎነር መልክ ትዝ አለው እሷ ግን ብላንሽ አልነበረችም "
እንግዳይቱ ባርኔጣውን በጁ ይዞ ሊወጣ ቁሞ ያገኘችውን ሚስተር ካርላይልን እያየች ' “ በአጉል ሰዓት በማስቸገሬ ይቅርታ ያድርጉልኝ " የመጣሁት አንድ የሰው ልጅ ከሌላው ለማግኘት የሚፈልገውን እርዳታ ለመለመን ነው " እኔ
አመቤት ሌቪሰን ነኝ ” አለችው"
ባርባራ ፊቷ ደም መስለ ። ሚስተር ካርላይል እንግዳይቱን በአክብሮት
ወንበር ላይ አስቀምጦ እሱ ቈሞ ዝም አለ ። እሷም ትንሽ ተቀምጣ ከመጨነቋ የተነሳ ተመልሳ ብድግ አለች
“ኣዎንታ እኔ ያን ሰው ባሌ ለማለት የተገደድኩት እመቤት ሌሺሰን ነኝ " ክፋቱን በፊትም ዐውቀዋለሁ አሁን ደግሞ ወንጀለኛ ሆነ ይባላል ትክክለኛነቱን ግን የሚያረጋግጥልኝ አጣሁ " ሎርድ ማውንት እስቨርን ዘንድ ሑጄ ብጠይቃቸውም ሊነግሩኝ አልፈቀዱም " ስለዚህ ሚስተር ካርላይል ዛሬ ለንደን ይገባሉ ሲባል ስምቸ ለመጠየቅ መጣሀ "
ስትናገር ሰውነቷ እየተርገፈገጸ ድምጿ እየተቆራረጠ ስለ ነበር ከውስጧ የሚገነፍልባት የስሜት ግፊት ይታወቅባት ነበር "
“ ይህ ሰው ሁለታችንንም በድሎናል ...ሚስተር ካርላይል ሰውየው እንዲበድለኝ ያደረግሁ እኔ በገዛ እጄ ነው እርስዎ ግን አይደሉም « የሱ በደል
የደረሰባት እኅቴና አሁን ዘጠና ዓመት የሚጠጋቸው አያቱ ሚስዝ ሌቪሰን አስ
ጠንቅቀውኝ ነበር ከማግባቴ አንድ ቀን ቀደም ብለው አያቱ እኔ ድረስ ለዚ
ሲሉ መጥተው ፍራንሲዝ ሌቪስን ባገባ ዕድሜ ልኬን ሳለቅስ አንደምኖር አሁንም የገባሁትን ቃል ለማጠፍ በቂ ጊዜ እንደ ነበረኝ ሲነግሩኝ አልተቀበልኳቸውም " ጊዜ ነበረኝ ፍላጎት ግን አልነበረኝም " በግብዝነት ' በሞኝነት በተለይም ለመካር እኅቴ እልክ ስል አገባሁት የሱን ስም የሚወርስ ልጅም ወልጃለሁ ... ይፈርድበት ይሆን ሚስተር ካርላይል ?”
እስከ አሁን በደንብ የተረጋገጠበት ነገር የለም” አላት ሁኔታዋ እያሳዘነው
“አሁን ከሱ የምፋታበትን መንገድ ባገኘሁ " አለች ራሷን መቈጣጠር እንደ ተሳናት በግልጽ እየታየባት “ የልጄን ስም መለወጥ ብችል እንግዲህ ይህን የገባሁበትን ዘንቅ ለማረም የቀረኝ ዕድል ይኖር ይሆን ?”
ምንም አልነበራትም ። ሚስተር ካርላይልም መላ መናገር አልሞከረም "
ጥቂት የማስተዛዘኛ ቃላት ተናግሮ ሊወጣ ሲል ዐለፈችና ከፊቱ ቆመች
ለዚህ መፍትሔ ሳይነግሩኝ አይውጡብኝ ። እርስዎን አምኘ መልስ እንዶገማኝ ተስፋ አድርጌ ነው የመጣሁት
“ከባድ ቀጠሮ አለብኝ " ባይኖረኝም በራሴም ሆነ ባንቺ ምክንያት መልስ
ልስጥሽ አልፈቅድም ነበር " ነገርሽን እንዳቃለልኩብሽ አድርገሽ አትይው
እመቤት ሌቪሰን ስለ ሰውዬው ግን ላንቺ እንኳን ስናገር ስሙ ራሱ ከንፈሮቼን
ያቆስልብኛል
እርስዎ የሚናገሩት እያንዳንዱ የጥላቻ ቃል ' ቃሌ ነው የርሶዎን የንቀት አባባል ሁሉ ተቀብዬ አስተጋባለሁ ”
ባርባራ ዘገነናት ምንም ቢሆን እኮ ባልሽ ነው ! " አለቻት "ባርባራ
“ባሌ ! የበደለኝን በደልሳ ዐውቀሺዋል ? እሱ ራሱ ምን እንደ ነበርና ምን
እንዳደረገ እያወቀ ለምን ሚስት እንድሆን አሳሳተኝ ? አንቺም እንደኔ ሚስትም
እናትም ስለሆንሽ
እንደገና...ሚስዝ ካርላይል በደሌ ሊገባሽና ልታዝኝልኝ ይገባል" እነዚህ መጥፎ ሰዎች ለምን ያገባሉ ? ወንጀሉ ሕሊናውን እያኘከው
እኔን ለማግባት ሰብኮ ሰብኮ ያሳሳተኝ! ያለፈው ኃጢአቱ አነሰው የማይቴረም ከባድ ግፍ ውሎብኛል " በልጄም ላይ ተፍቆ የማይጣል አሳፋሪ ውርደት ጥሎ
በታል ”
“ ቢሆንም ባልሽ ነው
አለቻት ባርባራ "
“ እታሎኝ እኮ ነሙ ባሌ የሆነው " ስለዚህ በአደባባይ ብጠላው የሚያግደኝ የሞራል ግዴታ የለብኝም " በኔና በልጁ ይህ ነው የማይባል ጥፋትና ክፋት አድርሶብናል ኧረ ለመሆኑ” አለች ወደ ሚስተር ካርላይል ዞር ብላ' “ከእርስዎ ጋር ለመወዳደር ዌስት ሊን ሲመጣ እንዴት አስቻለዎትና ዝም አሉት
“እሱን ልነግርሽ አልችልም » ለራሴም ብዙ ጊዜ ሳስበ ገርሞኛል” አላትና በትሕትና አነጋግሮ ከሚስቱ ጋር ትቷት ሔደ " ሁለቱ ሴቶች ብቻቸውን ሲቀሩ' ባርባራ የሚስዝ ሌቪሰንን ጥያቄ ባጠቃላይ መልኩ ባጭሩ ገለጸችላት
“አንቺና ሚስተር ካርላይል በጥፋተኛነቱ አምናችሁበታል ? አለቻት "
“ አዎን ” ያንቺ የመጀመሪያ ሚስቱ ሳቤላ ቬን ዕብድ ነበረች ?
"ዕብድ ? አለች ባርባራ በመገረም "
' አዎን ' ሚስተር ካርላይልን በሱ መለወጧ!እሱን ለዚያኛው መለወጧ
ዕብዶት እንጂ ሌላ ምን ሊሆን ይችላል ? አንዲት ሴት ከቪሰን ከድታ ሚስተር ካርላይልን አፍቅራ ብትሔድ ሊገባኝ ይችላል ? አሁን ያንቺን ባል ሳየው በተለይ እሱን ጥሎ ወደ ሌቪሰን የሚሔድበት ምክንያት ሊገባኝ አይችልም”
አለቻት » ከዚያ ጥቂት ተነጋግረው አሊስ ሌቪሰን ወጥታ ሔደች "
በርባራ ' ሦስት ሳምንት ያህል ለንደን ቆይታ ለጤንነቷ ለምቾቷ ተብሎ ወደ ኢስት ሊን ተመለሰች ሚስተር ካርላይልም ለንደን ከቆየ በኋላ በሐምሌ ጠቅልሎ ሲመጣ አንድ ወር የሞላት ሴት ልጅ ተወልዳ ቆየችው :
የዊልያም ሁኔታ አሽቆልቁሎ ሔደ " የዶክተር ማርቲን አባባል የለንደኑ
ሐኪምም አረጋግጦ ደገመው " ስለዚህ መጨረሻው ብዙ እንደማይቆይ ግልጽ
እየሆነ ሔደ"
👍16
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
የሊንበረ የችሎት አዳራሽ በጣም ሰፊ ባይሆን ኖሮ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን
በጆርጅ ሆሊጆን ማድያ የተከሰሰበትን ፍርድ ለመስማት ከመጣው ብዙ ሕዝብ አብዛኛው ቦታ ባለ ማግኘት ሳይሰማ ይቀር ነበር "
ጕዳዩ ከተከሳሹ ማዕረግ ጋር በማነጻጸር ተከሳሹ ቀደም ሲል ከነበረው ታሪክና በተለይም እመቤት ሳቤላ ካርላይልን ከሚመለከተው ሥራው ጋር በማገናዘብ
በሪቻርድ ሔር የተላለፈው ፍርድ ወንጀሉ የተፈጸመበት ዘመን መርዘም አፊ የተጫወተችው ሚና የኦትዌይ ቤቴልን ትክክለኛ ድርጊት ለማወቅ ከፍተኛ ጕጕት ነበረ የድርጊቱን ዝርዝር ትክከለኛ ገጽታ የመረዳት ፍላጐት ሁሉ
የሕዝቡን ጉጕት አራገበው » ከጠቅላላው ሕዝብ ውስጥ የሚስተር ካርላይል :
የሔር ቤተሰቦችና ወዳጆች : የሻሎነር የእስረኛው ቤተሰቦችና ወዳጆች ጭምር ነበሩ ኮሎኔል ቤቴልና ጀስቲስ ሔር ግልጽ ከሆነ ቦታ ላይ ተቀምጠው ነበር ።
ዳኞቹ ከሦስት ስዓት ጥቂት ቆይተው ተሠየሙ ኦትዌይ ቤቴል የዐቃቤ ሕግ
ምስክር እንዲሆን ተደረገ የሚል ዳኞቹ ገና ሳይሠየሙ ወሬው ካፍ ወደ አፍ ሲሸጋግር ቆይቶ ነበር " የዚህንም ወሬ ትክክለኛነት ለመስማት የጓጉ ሁሉ አንገታቸውን እያስገጉ ለማዳመጥ ይጠብቁ ጀመር
ቀደም ሲል የሰጡትን ምስክርነት መድገም አላስፈለገም ነበር " የጎደለ
ቢኖር አንዳንዶቹ እየተጠየቁ ካስተካከሉ በኋላ'ያልተሰሙ ምስክሮች እንዲስሙ
ተደረገ።
“ሪቻርድ ሔርን ጥራ ” አለ ዳኛው
ሚስተር ሔርን የሚያውቁ ሁሉ ስሙ እየተጠራ ለምን እንደማይነሣ ራሳቸውን እየጠየቁ ሲደነቁ ሪቻርድ ሔር ትንሹ” ብቅ አለ "
በፍርድ ቤቱ አዳራሽ የነበረው ሕዝብ ሲንሾካሾክ ተሰማ " የተሰደዶው ሞተ የተባለው አሁንም ሕይወቱ በአጠራጣሪ ሁኔታ ያለው ሪቻርድ ሔር ሲዘልቅ አጫጭሮች ደኅና አድርገው ለማየት እየተንጠራሩ በግሮቻቸው ጫፍ ቆሙ።ሰብሳቢው ሁሉም ጸጥ እንዲል ጠየቀ ሁለት መኮንኖች ቀስ ብለው መጥተው ከኋላ ቆሙ እሱ ሊያቀው ባይችልም በጥበቃ ሥር ዋለ በደንቡ መሠረት ምሎ ማንነቱን ሁሉ ተናግሮ ምስክርነቱን ቀጠለ
“እስረኛውን ዞር በልና ደህና አድርገህ ተመልከተው
“ታውቀዋለህ ?
“ አሁን ስር ፍራንሲዝ ሌቪሰን መሆኑን ዐወቅሁት እስካለፈው ሚያዝያ
ድረስ ግን ስሙ ቶርን መሆኑን ነበር የማውቀው
እስኪ የግድያው ዕለት ማታ እስከምታውቀው ድረስ የሆነውን ንገረን ።”
“ ያን ዕለት ማታ ከአፊ ጋር ቀጠሮ ስለ ነበረኝ ወደ ቤታቸው ሔድኩ "
ቀጠሮህ በምስጢር ነበር ?”
"በከፊል ከዎን » ከአፊ ጋር የመቃረቤን ነገር ወላጆቼ ስለማይወዱልኝ
እኔም መሔዴን እንዲያውቁ አልፌልግም ነበር " ስለዚህ ከራት በኋላ ጠበንጃ ይዤ
ስወጣ አባቴ የምሔድበትን
ቢጠይቁኝ ቦሻ ዘንድ ብዬ ዋሽቼ ሔድኰ እኔ ግን ለሆሊጆን ላውሰው ቃል ገብቸለት የነበረውን ጠበንጃ ይዠ ከቤቱ ስደርስ
አፊ ሥራ አለብኝ ብላ እንዳልገባ ከለከለችኝ " እኔም ቶርን ከቤት መኖሩ
ገባኝ " ከዚያ በፊትም እሷ በሰጠችኝ ቀጠሮ እየሔድኩ ከአንድ ጊዜ በላይ ከውጭ
መልሳኝ ነበር እኔም እንቅፋት እየሆነ ከደጅ እንድመለስ ያደረገኝ የቶርን
ከቤት መኖር መሆኑን ደጋግሜ ደርሸበት ነበር " "
“ከቶርን ጋር ትቀናኑ ነበር ማለት ነው ?
“የሱን አውቅም እኔ ግን በርግጥ እቀና ነበር ” አለ ሪቻርድ
“ እሺ ቀጥል የምሽቱን ሁኔታ "
“ከሷ ጋር ብጨቃጨቅም እንዳላስገባችኝ ቁርጡን ሳውቅ ጠበንጃው መጕረሱን ነግሬያት ለአባቷ እንድትሰጥ አስረክቤያት ተመለስኩ "ቶርን ከቤት
መኖሩን ስለ ካዶች እውነቷን መሆኑን በዐይኔ አይቸ ለማረጋገጥ ወደ ዱር ገባ ብዬ ተሸሽጌ እመለከት ጀመር " ሎክስሌይ አየኝና ለምን እንደ ተሸሽግሁ ቢጠይቀኝ ምንም ሳልመልስለት ዝም አልኩ ግማሽ ሰዓት ሳልቆይ ከሆሊጆን ቤት በኩል
ተኩስ ሰማሁ " እንግዲህ ሆሊጆንን የገደለው ያ ተኩስ ነበር "
“ ተኩስ በኦትዌይ ቤቴል ሊተኮስ የሚችል ይመስልሃል ?
አይችልም " እሱ ከነበረበት ራቅ ብሎ ነበር የተተኮሰው ቤቴል ከነበረበት ጠፋ " ወዲያው አንድ ሰውዬ ፊቱ ጭው ብሎ ገርጥቶ • ዐይኖቹን አፍጦ ቁና ቁና እየተነፈሰ ልቡ እስኪወልቅ እየበረረ መጣና ሽው ብሎ ዐልፎኝ ሲሔድ ቶርን መሆኑን አየሁት " ከኔ ዐልፎ እንደ ሔዶ ወዲያው የፈረስ ኮቴ ሰማሁ "ከዱሩ አስሮት ነበር "
“ተከተልከሙ ?
“ የለም " ምን እንደዚያ እንዳደረገው እየገረመኝ አፊ ለሁለታችንም አለው
እያለች ስለ አታለለችኝ ልሰድባት እየሮጥኩ እንደ ገባሁ አነቀፈኝና ከተዘረረው
የሆሊጆን ሬሳ ላይ ወደቅሁ " ነፍሱ ወጥቶ ከመዝጊያው ሥር ወድቆ ነበር" ጠበንጃዬ ጥይቱ ተተኰሶ ቀፎው ብቻ ከወሉሉ ተጥሉ አገኘሁት "
በአዳራሹ ውስጭ ጸጥታ ስፈነ "
“ከቤቱ ውስጥ ማንም አልነበረም አፊንም ብጠራት አልመልስልኝ አለች”
ጠበንጃዬን አነሣሁና ከቤቱ ወጥቼ ስሮጥ ሎክስሌይ ከዱሩ ወጥቶ አየኝ ግራ
ገባኝ ፈራሁ " ጠበንጃውን መልሼ ከነረበት ጣልኩና ሮጥኰ "
“ ስሸሽ ቤቴልን አገኘሁት ተኩሱ እንደ ተሰማ ወዶ ሆሊጆን ቤት ከሔደ በኋላ ተመልሶ ወደ ዱሩ ስለ ገባ ማንንም አለማየቱን " ሲነግረኝ አመንኩትና
ጥየው ሄድኩ።
“ታዲያ ዌስት ሊንን ለቀህ ሔድክ ?”
በዚያው ሌሊት ለአንድ ሁለት ቀን ዘወር ብዬ ቆይቸ ሁኔታውን ለማየት ነበር አሳቤ "
ምርመራው ቀጠለ " በመጨረሻ ጥፋቱ በኔ ላይ ተጣለ " ስለዚህ ካገር ጠፋሁ።
ቀጥላ አፊ ሃሊዮን እንደገና ተጠራች « የሰጠችው ምስክርነት ከሬቻርድ
አነጋግር ጋር አንድ ሆነ "
ከዚያ ኦትዌይ ቤቴል ተጠራና የምስክርነት ቃሉን ሰጠ።
"ሆሊጆን የተገለ ማታ አይ ጫካ ውስጥ ነበርኩ " ሪቻርድ ሔር ከወደ
ቤቱ ጠበንጃ ይዞ ሲወርድ እየሁት "
" ሪቻርድሳ አይቶህ ነበር?”
የለም " ከጫካው ገባ ብዬ ስለ ነበር ሊያየኝ አይችልም ነበር " ከቤቱ በር እንደ ተጠጋ አፊ ቶሎ ወጣችና መዝጊያውን በስተኋላዋ ይዛ ካነጋረችው በኋላ ጠበንጃውን ተቀብላው ገባች ራቅ ብዬ ስለ ነበር የተነጋገሩትን አልሰማሁም እሱም ከዚያ ቤት ተመልሶ እኔ ከነበርኩበት ርቆ ሔደ ሲደበቅ አየሁት ምን እንዳስደበቀው ሳስብ ከሆሊጆን ቤት በኩል ተኩስ ሰማሁ "
“ የተተኮሰው በሪቻርድ ሊሆን ይችላል ?
አይችልም » ተኩሱ የተሳማበት አካባቢ ከሪቻርድ ሔር ይልቅ ለእኔ
ይቀርብ ነበር "
"ቀጥል ”
“የተኮሰው ማን እንደሆነ ለመገመት እንኳን አልቻልኰም » ነገሩን ይበልጥ ለማወቅ ተኩሱን ወደ ሰማሁበት ቦታ ሳመራ ካፒቴን ቶርን እያለከለከ ሲሮጥ መጣ በጣም መደንገጡና መረበሹ ከገጽታው በግልጽ ይታይ ነበር " ዐልፎኝ ሊሔድ ሲል ክንዱን ያዝኩና፡“ምን ሆነሃል ? የተኮስከው አንተ ነበርክ? ” አልኩት
“ቆይ ለምን ጠረጠርከው ?
“ደንግጦ ነበር መጨነቁንና መርበትበቱን በቀላሉ ዐወቅሁበት እንዲያም ስይዘሙ ጊዜ በጣም ተጨነቀ " ነጥቆኝ ሊሔድ ሞከረ አልሆነለትም ።
ስለዚህ ነግሩን ማለስለስ ፈለገ“ ዝም እንድል ነገረኝ “የዝምታሀን ዋጋ እሰጥሃለሁ » ሳይታሰብ በንዴት ያደረግሁት ነው ሰውየው ሁልጊዜ ይሰድበኛል ልጂቱን " ምንም አላደረግኋትም” አለኝና የሃምሳ ፓውንድ ኖት በእጄ ሸጎጠልኝ » የሆነ ነግር ያልሆነ ማድረግ አይቻልም " ስለዚህ እኔን ማየትህን መናገር ለምንም አይጠቅምህም ሲለኝ ፡ እኔም ያንን ገንዘብ ወሰድኩና እንደማልናገር
ነገርኩት " ነገር ግን ሰው መግደሉን አላወቅሁም !አልጠረጠርኩም ነበር »
“ ታዲያ ምን ተደርጓል ብለህ አሰብh ?”
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
የሊንበረ የችሎት አዳራሽ በጣም ሰፊ ባይሆን ኖሮ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን
በጆርጅ ሆሊጆን ማድያ የተከሰሰበትን ፍርድ ለመስማት ከመጣው ብዙ ሕዝብ አብዛኛው ቦታ ባለ ማግኘት ሳይሰማ ይቀር ነበር "
ጕዳዩ ከተከሳሹ ማዕረግ ጋር በማነጻጸር ተከሳሹ ቀደም ሲል ከነበረው ታሪክና በተለይም እመቤት ሳቤላ ካርላይልን ከሚመለከተው ሥራው ጋር በማገናዘብ
በሪቻርድ ሔር የተላለፈው ፍርድ ወንጀሉ የተፈጸመበት ዘመን መርዘም አፊ የተጫወተችው ሚና የኦትዌይ ቤቴልን ትክክለኛ ድርጊት ለማወቅ ከፍተኛ ጕጕት ነበረ የድርጊቱን ዝርዝር ትክከለኛ ገጽታ የመረዳት ፍላጐት ሁሉ
የሕዝቡን ጉጕት አራገበው » ከጠቅላላው ሕዝብ ውስጥ የሚስተር ካርላይል :
የሔር ቤተሰቦችና ወዳጆች : የሻሎነር የእስረኛው ቤተሰቦችና ወዳጆች ጭምር ነበሩ ኮሎኔል ቤቴልና ጀስቲስ ሔር ግልጽ ከሆነ ቦታ ላይ ተቀምጠው ነበር ።
ዳኞቹ ከሦስት ስዓት ጥቂት ቆይተው ተሠየሙ ኦትዌይ ቤቴል የዐቃቤ ሕግ
ምስክር እንዲሆን ተደረገ የሚል ዳኞቹ ገና ሳይሠየሙ ወሬው ካፍ ወደ አፍ ሲሸጋግር ቆይቶ ነበር " የዚህንም ወሬ ትክክለኛነት ለመስማት የጓጉ ሁሉ አንገታቸውን እያስገጉ ለማዳመጥ ይጠብቁ ጀመር
ቀደም ሲል የሰጡትን ምስክርነት መድገም አላስፈለገም ነበር " የጎደለ
ቢኖር አንዳንዶቹ እየተጠየቁ ካስተካከሉ በኋላ'ያልተሰሙ ምስክሮች እንዲስሙ
ተደረገ።
“ሪቻርድ ሔርን ጥራ ” አለ ዳኛው
ሚስተር ሔርን የሚያውቁ ሁሉ ስሙ እየተጠራ ለምን እንደማይነሣ ራሳቸውን እየጠየቁ ሲደነቁ ሪቻርድ ሔር ትንሹ” ብቅ አለ "
በፍርድ ቤቱ አዳራሽ የነበረው ሕዝብ ሲንሾካሾክ ተሰማ " የተሰደዶው ሞተ የተባለው አሁንም ሕይወቱ በአጠራጣሪ ሁኔታ ያለው ሪቻርድ ሔር ሲዘልቅ አጫጭሮች ደኅና አድርገው ለማየት እየተንጠራሩ በግሮቻቸው ጫፍ ቆሙ።ሰብሳቢው ሁሉም ጸጥ እንዲል ጠየቀ ሁለት መኮንኖች ቀስ ብለው መጥተው ከኋላ ቆሙ እሱ ሊያቀው ባይችልም በጥበቃ ሥር ዋለ በደንቡ መሠረት ምሎ ማንነቱን ሁሉ ተናግሮ ምስክርነቱን ቀጠለ
“እስረኛውን ዞር በልና ደህና አድርገህ ተመልከተው
“ታውቀዋለህ ?
“ አሁን ስር ፍራንሲዝ ሌቪሰን መሆኑን ዐወቅሁት እስካለፈው ሚያዝያ
ድረስ ግን ስሙ ቶርን መሆኑን ነበር የማውቀው
እስኪ የግድያው ዕለት ማታ እስከምታውቀው ድረስ የሆነውን ንገረን ።”
“ ያን ዕለት ማታ ከአፊ ጋር ቀጠሮ ስለ ነበረኝ ወደ ቤታቸው ሔድኩ "
ቀጠሮህ በምስጢር ነበር ?”
"በከፊል ከዎን » ከአፊ ጋር የመቃረቤን ነገር ወላጆቼ ስለማይወዱልኝ
እኔም መሔዴን እንዲያውቁ አልፌልግም ነበር " ስለዚህ ከራት በኋላ ጠበንጃ ይዤ
ስወጣ አባቴ የምሔድበትን
ቢጠይቁኝ ቦሻ ዘንድ ብዬ ዋሽቼ ሔድኰ እኔ ግን ለሆሊጆን ላውሰው ቃል ገብቸለት የነበረውን ጠበንጃ ይዠ ከቤቱ ስደርስ
አፊ ሥራ አለብኝ ብላ እንዳልገባ ከለከለችኝ " እኔም ቶርን ከቤት መኖሩ
ገባኝ " ከዚያ በፊትም እሷ በሰጠችኝ ቀጠሮ እየሔድኩ ከአንድ ጊዜ በላይ ከውጭ
መልሳኝ ነበር እኔም እንቅፋት እየሆነ ከደጅ እንድመለስ ያደረገኝ የቶርን
ከቤት መኖር መሆኑን ደጋግሜ ደርሸበት ነበር " "
“ከቶርን ጋር ትቀናኑ ነበር ማለት ነው ?
“የሱን አውቅም እኔ ግን በርግጥ እቀና ነበር ” አለ ሪቻርድ
“ እሺ ቀጥል የምሽቱን ሁኔታ "
“ከሷ ጋር ብጨቃጨቅም እንዳላስገባችኝ ቁርጡን ሳውቅ ጠበንጃው መጕረሱን ነግሬያት ለአባቷ እንድትሰጥ አስረክቤያት ተመለስኩ "ቶርን ከቤት
መኖሩን ስለ ካዶች እውነቷን መሆኑን በዐይኔ አይቸ ለማረጋገጥ ወደ ዱር ገባ ብዬ ተሸሽጌ እመለከት ጀመር " ሎክስሌይ አየኝና ለምን እንደ ተሸሽግሁ ቢጠይቀኝ ምንም ሳልመልስለት ዝም አልኩ ግማሽ ሰዓት ሳልቆይ ከሆሊጆን ቤት በኩል
ተኩስ ሰማሁ " እንግዲህ ሆሊጆንን የገደለው ያ ተኩስ ነበር "
“ ተኩስ በኦትዌይ ቤቴል ሊተኮስ የሚችል ይመስልሃል ?
አይችልም " እሱ ከነበረበት ራቅ ብሎ ነበር የተተኮሰው ቤቴል ከነበረበት ጠፋ " ወዲያው አንድ ሰውዬ ፊቱ ጭው ብሎ ገርጥቶ • ዐይኖቹን አፍጦ ቁና ቁና እየተነፈሰ ልቡ እስኪወልቅ እየበረረ መጣና ሽው ብሎ ዐልፎኝ ሲሔድ ቶርን መሆኑን አየሁት " ከኔ ዐልፎ እንደ ሔዶ ወዲያው የፈረስ ኮቴ ሰማሁ "ከዱሩ አስሮት ነበር "
“ተከተልከሙ ?
“ የለም " ምን እንደዚያ እንዳደረገው እየገረመኝ አፊ ለሁለታችንም አለው
እያለች ስለ አታለለችኝ ልሰድባት እየሮጥኩ እንደ ገባሁ አነቀፈኝና ከተዘረረው
የሆሊጆን ሬሳ ላይ ወደቅሁ " ነፍሱ ወጥቶ ከመዝጊያው ሥር ወድቆ ነበር" ጠበንጃዬ ጥይቱ ተተኰሶ ቀፎው ብቻ ከወሉሉ ተጥሉ አገኘሁት "
በአዳራሹ ውስጭ ጸጥታ ስፈነ "
“ከቤቱ ውስጥ ማንም አልነበረም አፊንም ብጠራት አልመልስልኝ አለች”
ጠበንጃዬን አነሣሁና ከቤቱ ወጥቼ ስሮጥ ሎክስሌይ ከዱሩ ወጥቶ አየኝ ግራ
ገባኝ ፈራሁ " ጠበንጃውን መልሼ ከነረበት ጣልኩና ሮጥኰ "
“ ስሸሽ ቤቴልን አገኘሁት ተኩሱ እንደ ተሰማ ወዶ ሆሊጆን ቤት ከሔደ በኋላ ተመልሶ ወደ ዱሩ ስለ ገባ ማንንም አለማየቱን " ሲነግረኝ አመንኩትና
ጥየው ሄድኩ።
“ታዲያ ዌስት ሊንን ለቀህ ሔድክ ?”
በዚያው ሌሊት ለአንድ ሁለት ቀን ዘወር ብዬ ቆይቸ ሁኔታውን ለማየት ነበር አሳቤ "
ምርመራው ቀጠለ " በመጨረሻ ጥፋቱ በኔ ላይ ተጣለ " ስለዚህ ካገር ጠፋሁ።
ቀጥላ አፊ ሃሊዮን እንደገና ተጠራች « የሰጠችው ምስክርነት ከሬቻርድ
አነጋግር ጋር አንድ ሆነ "
ከዚያ ኦትዌይ ቤቴል ተጠራና የምስክርነት ቃሉን ሰጠ።
"ሆሊጆን የተገለ ማታ አይ ጫካ ውስጥ ነበርኩ " ሪቻርድ ሔር ከወደ
ቤቱ ጠበንጃ ይዞ ሲወርድ እየሁት "
" ሪቻርድሳ አይቶህ ነበር?”
የለም " ከጫካው ገባ ብዬ ስለ ነበር ሊያየኝ አይችልም ነበር " ከቤቱ በር እንደ ተጠጋ አፊ ቶሎ ወጣችና መዝጊያውን በስተኋላዋ ይዛ ካነጋረችው በኋላ ጠበንጃውን ተቀብላው ገባች ራቅ ብዬ ስለ ነበር የተነጋገሩትን አልሰማሁም እሱም ከዚያ ቤት ተመልሶ እኔ ከነበርኩበት ርቆ ሔደ ሲደበቅ አየሁት ምን እንዳስደበቀው ሳስብ ከሆሊጆን ቤት በኩል ተኩስ ሰማሁ "
“ የተተኮሰው በሪቻርድ ሊሆን ይችላል ?
አይችልም » ተኩሱ የተሳማበት አካባቢ ከሪቻርድ ሔር ይልቅ ለእኔ
ይቀርብ ነበር "
"ቀጥል ”
“የተኮሰው ማን እንደሆነ ለመገመት እንኳን አልቻልኰም » ነገሩን ይበልጥ ለማወቅ ተኩሱን ወደ ሰማሁበት ቦታ ሳመራ ካፒቴን ቶርን እያለከለከ ሲሮጥ መጣ በጣም መደንገጡና መረበሹ ከገጽታው በግልጽ ይታይ ነበር " ዐልፎኝ ሊሔድ ሲል ክንዱን ያዝኩና፡“ምን ሆነሃል ? የተኮስከው አንተ ነበርክ? ” አልኩት
“ቆይ ለምን ጠረጠርከው ?
“ደንግጦ ነበር መጨነቁንና መርበትበቱን በቀላሉ ዐወቅሁበት እንዲያም ስይዘሙ ጊዜ በጣም ተጨነቀ " ነጥቆኝ ሊሔድ ሞከረ አልሆነለትም ።
ስለዚህ ነግሩን ማለስለስ ፈለገ“ ዝም እንድል ነገረኝ “የዝምታሀን ዋጋ እሰጥሃለሁ » ሳይታሰብ በንዴት ያደረግሁት ነው ሰውየው ሁልጊዜ ይሰድበኛል ልጂቱን " ምንም አላደረግኋትም” አለኝና የሃምሳ ፓውንድ ኖት በእጄ ሸጎጠልኝ » የሆነ ነግር ያልሆነ ማድረግ አይቻልም " ስለዚህ እኔን ማየትህን መናገር ለምንም አይጠቅምህም ሲለኝ ፡ እኔም ያንን ገንዘብ ወሰድኩና እንደማልናገር
ነገርኩት " ነገር ግን ሰው መግደሉን አላወቅሁም !አልጠረጠርኩም ነበር »
“ ታዲያ ምን ተደርጓል ብለህ አሰብh ?”
👍17👎1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሳቤላ ዊልያም ካርላይል ከሚያጣጥርበት አልጋ ጎን ተንበርክካለች ያች የማትቀረው የመጨረሻ ሰዓት ደርሳለች " ልጁም ቁርጡን ዐውቆ ከመራራዋ
ዕድሉ ጋር ታርቆ መንፈሱን አርግቶ ዟ ብሎ ተዘርግቶ ይጠብቃል "
በጉንጮቹ ይታይ የነበረው ደማቅ የትኩሳት ቅላት ለቋል ፊቱ ነጥቷል
አጥንቱ ወጥቷል " ዐይኖቹ ትልልቅና ደማቅ ሆነዋል ቅላት የቀላቀለው ሐርማው ጸጉሩ ወደ ኋላ ተቀልብሶ ተኝቷል " እንደ እሳት የሚፈጁት ትናንሽ እጆቹ
ከአልጋው ውጭ ተዘርግተዋል "
“ እንግዲህ ብዙ የምትጠብቅ አይመስለኝም አይደለም ማዳም ቬን ”?
"ለምኑ ነው የኔ ልጅ ? ”
“ሁሉም እስኪመጡ" አባባ እማማና ሉሲ ሁሉም „”
ግንባሯን ( ድርቅ ብሎ ከከሳው ክንዱ ላይ አንተርሳ ከላዩ ላይ ተደገፈችና
እንባዋን አፈሰሰች "
ዊልያም ጥቂት ካሰበ በኋላ “ አየሽ . . '' ድምፁ ወደ ውስጡ ሰጠመ ምልስ ሲልለት እያመነታ ስለ ወላጅ እናቱ አየሽ . . ደግ ሰውኮ አልነበረችም ለኛም ላባባም ክፉ ስው ነበረች እንዲያውም ተጸጽታ ይቅርታ የለመነች አይመስለኝም "
“ ዊልያም” አለች እየተንሰቀሰቀች “ከናንተ ከተለየች የነበረው ሕይወቷን በጸጸትና በኅዘን ነው ያሳለፈችው ጸጸቷ ኀዘኗ ከምትችለው በላይ ነበር " ሁል ጊዜ ስለናንተ ስለ አባታችሁ ስታስብ ነበር መንፈሷ የተሰበረ » ”
"እንዴ ማዳም ቬን ! ይህንን ነገር እማማ ካልነገረችሽ ማወቅ እትችይም አይተሻት ታውቂያለሽ ? ባሕር ማዶ ሳለች ታውቂያት ነበር ?
“ አዎን ባሕር ማዶ ዐውቃት ነበር "
“ አዬ ! ታዲያ ለምንድነው ነግረሽኝ የማታውቂ ? ምን አለችሽ ? ምን ትመስል ነበር?”
“ ከልጆቿ መለየቷን ስትነግረኝ ነበር " ነገር ግን አንድ ቀን እንደምታገኛቸውና ለዘለዓለም አብራቸው እንደምትኖር ትነግረኝ ነበር
"ፊቷ ምን ይመስል ነበር ? ”
“ ያንተን ይበልጡን ደግሞ የሉሲን ይመስል ነበር ”
"ቆንጆ ነበረች ? ”
ትንሽ ዝም አለችና ' ' አዎን ” አለችው "
“ አ ... ዬ ! ወይኔ ! አመመኝ ! ያዥኝ እስቲ ! ” አለ » ቀና ብሎ የነበረው ራሱ ዝቅጥቅጥ ከፊቱ ላይ ላቡ ክንብል ሲል ያ አንዳንድ ጊዜ የሚነሣበት
የሰውነት ዝለት የተቀሰቀሰበት መስሏት ነበር " ሳቤላ ደወለችና ዊልሰን መጣች "
ብዙ ጊዜ ከዊልያም የማትለይና አንድ ችግር ሲኖር የምትቀርብ
ጆይስ ነበረች "የዚያን ዕለት ግን የነበረውን አሳሳቢ ሁኔታ አልተገነዘበችውም ቀኑ ሪቻርድ ነጻ በተለቀቀበት ማግሥት ነበር " ሚስዝ ካርላይል ለሁለተኛ ጊዜ የታመመው አባቷን በባሏ መታመም ደንግጣ በልጅዋ ነጻ መውጣት ተደስታ የነበረችው እናቷን
ከብዙ ዘመን ስደት በኋላ ከወላጆቿ ጋር የተጨመረው ወንድሟን ለመጠየቅና አብራ ለመዋል ወደ ወላጆቿ ቤት ሔደች " ጆይስንም አስከትላ ወስዳት ነበር " በዚያ ጊዜ እግረኛው ሳይጨመር አምሳ የሚሆኑ ሠረገሎች በጀስቲስ ሔር ቤት ተሰብስበዋል " 'ይኽ ሁሉ ሰው ኮ አንተን ለማየት ነው . . ሪቻርድ” ብላው ነበር እናቱ ዐይኖቿ የደስታና የፍቅር እንባ እያቀረሩ ሉሲንና ትንሹን አርኪባልድን
ሣራ ይዛቸው ወደ ሚስ ኮርኒሊያ ቤት ሔደዋል ስለዚህ ከቤት የቆየችው ዊልሰን ብቻ ስለ ነበረች ማዳም ቬን ስትደውል ከች አለች።
"ምነው ? አሁንም ድካሙ ተነሣበት ? ” አለች ስትገባ "
“ መሰለኝ እስኪ እርጂኝና ቀና እናድርገወ ” አለቻት ሳቤላ ።
ዊልያም ግን ነፍሱን አልሳተም " ይዞታው ከተለመደው የተለየ ነበር » እንደወትሮው አቅሉን በመሳትና በመዝለፍለፍ ፈንታ ማዳም ቬንና ዊልሰንን ግጥም አድርጎ ይዞ ወባ እንደ ተነሣበት ተንቀጠቀጠ
ያዘኝ ኧረ እንዳልወድቅ ያዙኝ ደግፉኝ ” እያለ ይቃትት ጀመር ትንሽ ቆየና ጭንቀቱና እንቅጥቃጤው እልፍ አለለት ። ላቡን ከግንባሩ ጠረጉለትና ዐይን ዐይኑን ይመለከቱት ጀመር ዊልስን አንድ ማንኪያ ለስሳሳ ምግብ ካፉ ስታደርግለት ዋጠው " ልትደግመው ስትል ራሱን ነቀነቀ » ፊቱን ወደ ትራሱ
መለሰና ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ እንቅልፍ ሽልብ አደረገው "
“ ምን ነገር ነው ልጄ ?” አለች ሳቤላ ቀስ ብላ ወደ ዊልሰን እየተመለከተች
“ ነገሩን ዐውቀዋለሁ ከዚህ በፊትም የዚህ ዐይነት ሕመም አንድ ጊዜ
አይቻለሁ "
“ ምክንያቱ ምንድነው . . . ዊልሰን? አለች ሳቤላ።
"ያየሁት ባዋቂ እንጂ በልጅ አልነበረም ። ግን ልዩነት የለውም " ሁሉም በተመሳሳይ ምክንያት ነው የሚነሣው ሊሞት ይመስለኛል "
"ምን መሆንሽ ነው .. ዊልሰን ? እስከዚህኮ አልታመመም " ደሞ ዛሬ
ጧት ሚስተር ዌይንራይት አይቶት አንድ ወይም ሁለት
ሳምንት ይቆይ ይሆናል
ብሏል"
ዊልሰን ከምቹ ወንበር ላይ ተደላድላ ቁጭ አለች አስተማሪቱን እንኳን
የማክበር ልምድ አልነበራትም » አስተማሪቱም ቢሆን ደረጃዋን ጠብቃ እንድትቀመጥ እንዳትነግራት ትፈራት ነበር ሚስተር ዌይንራይትን እንዳለ አትቁጠሪው እዚህ ግባ የሚባል ሰው አይደለም ” አለች ዊልሰን " የልጁ
ትንፋሽ እየቀነሰ መሔዱን ቢያይና ትንሽ ቆይቶ ደግሞ የመጨረሻው የሚሆን ቢሆን እንኳ ከዐሥራ ሁለት ሰዓት በላይ እንደሚቆይ ለሁላችንም እየማለ ይነግረን ነበር " ዌይንራይትን እኔ የማውቀውን ያህል አታውቂውም ማዳም ። ከናቴ ቤት ሐኪማችን እሱ ነበር ። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ከተቀመጥኩባቸው ቦታዎች ሁሉ ሲያክም ዐውቀዋለሁ " ከስኳየር ስፒነር ቤት ዋና ሞግዚት ሆኜ አምስት ዓመት
የሚስዝ ሔር ደንገጡር ሆኘ አራት ዓመት ሠርቻለሁ " ክዚህ ቤትም ሚስ ሉሲ
አራስ ልጅ ሳለች ነበር የገባሁ " ታድያ ከነዚህ ቦታዎች ሁሉ እንደ ጥላ እየተከተለኝ ሠርቷል እመቤት ሳቤላ በሱ ላይ ከፍተኛ እምነት እንደ ነበራቸው ትዝ ይለኛል እኔ ከማስበው በላይ ይገምቱት ነበር።
ሳቤላ ምንም ሳትመልስ ዊልያምን ዐይን ዐይኑን እያየች ዝም አለች "
የትንፋሹ ድምፅ እየጐረነነና እየከበደ ሔደ »
" ያቺ ሣራ ” አለች ዊልሰን “ መቸም ከብት አይደለች ! ከየትኛው የወንድ አያቱ አጠገብ ይቀብሩት ይሆን ? " አለችኝ " “ እኔ ደግሞ እናቱ
የሚስተር ካርላይል ሚስት እንደሆነች ብትሞት ኖሮ እሷ ካባቷ አጠገብ ስለምትቀበር እሱም ከናቱ ጎን ይቀበር ነበር " አሁንማ ከአባቱ አባት ጎን ነው መቀበር ያለበት አልኳት።
ሳቤላ የልጁን ማንቋረር ብቻ እያዳመጠች ዝም አለቻት ዊልስን ርዕስ ቀየረች
“ አዪጉድ ! አሁን ያ መልከ መልካም ጎበዝ ምን ይመስለው ይሆን ?” አለቻት በማሾፍ » ሳቤላ ሙሉ ሐሳቧ በልጁ ላይ ስለ ነበር ስለሱ የተናገረች መሰላትና እሷም በመገረም ቀና ብላ አየቻት "
“ ያንኮ ሊንበራ ወህኒ ቤት የገባውን ሽቅርቅር ማለቴ ነው " መቸም ከትናንት ጀምሮ ያለው መኖር መኖር' አይሆንም " አቤት!እሱ በሚሰቀልበት ቀን ስንት ባቡር ሙሉ ሕዝብ ለማየት ይሔድ ይሆን ? ”
“ ተፈረደበት እንዴ ? ” አለች ሳቤላ ስልል ባለው ድምጿ "
“ተፈረደበት ሚስተር ኦትዌይ ቤቴል ተለቀቀ » ሪቻርድ ሔርም በነጻ ተለቀቀ መቸም አምሮበታል ይባላል " እሱ በነጻ ሲለቀቅማ ከፍርድ ቤቱ ሙስጥ
ጭብጨባው ውካታው ቀለጠ ዳኛው እንኳን መቆጣጠር አልቻለም ነበር ይላሉ ”
“ ማነው ሪቻርድ ሔር ወደ ቤቱ ተመለሰ ያለው” አለ ዊልያም ድክም ባለና
እንደ ልብ በማይሰማ ድምፁ "
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሳቤላ ዊልያም ካርላይል ከሚያጣጥርበት አልጋ ጎን ተንበርክካለች ያች የማትቀረው የመጨረሻ ሰዓት ደርሳለች " ልጁም ቁርጡን ዐውቆ ከመራራዋ
ዕድሉ ጋር ታርቆ መንፈሱን አርግቶ ዟ ብሎ ተዘርግቶ ይጠብቃል "
በጉንጮቹ ይታይ የነበረው ደማቅ የትኩሳት ቅላት ለቋል ፊቱ ነጥቷል
አጥንቱ ወጥቷል " ዐይኖቹ ትልልቅና ደማቅ ሆነዋል ቅላት የቀላቀለው ሐርማው ጸጉሩ ወደ ኋላ ተቀልብሶ ተኝቷል " እንደ እሳት የሚፈጁት ትናንሽ እጆቹ
ከአልጋው ውጭ ተዘርግተዋል "
“ እንግዲህ ብዙ የምትጠብቅ አይመስለኝም አይደለም ማዳም ቬን ”?
"ለምኑ ነው የኔ ልጅ ? ”
“ሁሉም እስኪመጡ" አባባ እማማና ሉሲ ሁሉም „”
ግንባሯን ( ድርቅ ብሎ ከከሳው ክንዱ ላይ አንተርሳ ከላዩ ላይ ተደገፈችና
እንባዋን አፈሰሰች "
ዊልያም ጥቂት ካሰበ በኋላ “ አየሽ . . '' ድምፁ ወደ ውስጡ ሰጠመ ምልስ ሲልለት እያመነታ ስለ ወላጅ እናቱ አየሽ . . ደግ ሰውኮ አልነበረችም ለኛም ላባባም ክፉ ስው ነበረች እንዲያውም ተጸጽታ ይቅርታ የለመነች አይመስለኝም "
“ ዊልያም” አለች እየተንሰቀሰቀች “ከናንተ ከተለየች የነበረው ሕይወቷን በጸጸትና በኅዘን ነው ያሳለፈችው ጸጸቷ ኀዘኗ ከምትችለው በላይ ነበር " ሁል ጊዜ ስለናንተ ስለ አባታችሁ ስታስብ ነበር መንፈሷ የተሰበረ » ”
"እንዴ ማዳም ቬን ! ይህንን ነገር እማማ ካልነገረችሽ ማወቅ እትችይም አይተሻት ታውቂያለሽ ? ባሕር ማዶ ሳለች ታውቂያት ነበር ?
“ አዎን ባሕር ማዶ ዐውቃት ነበር "
“ አዬ ! ታዲያ ለምንድነው ነግረሽኝ የማታውቂ ? ምን አለችሽ ? ምን ትመስል ነበር?”
“ ከልጆቿ መለየቷን ስትነግረኝ ነበር " ነገር ግን አንድ ቀን እንደምታገኛቸውና ለዘለዓለም አብራቸው እንደምትኖር ትነግረኝ ነበር
"ፊቷ ምን ይመስል ነበር ? ”
“ ያንተን ይበልጡን ደግሞ የሉሲን ይመስል ነበር ”
"ቆንጆ ነበረች ? ”
ትንሽ ዝም አለችና ' ' አዎን ” አለችው "
“ አ ... ዬ ! ወይኔ ! አመመኝ ! ያዥኝ እስቲ ! ” አለ » ቀና ብሎ የነበረው ራሱ ዝቅጥቅጥ ከፊቱ ላይ ላቡ ክንብል ሲል ያ አንዳንድ ጊዜ የሚነሣበት
የሰውነት ዝለት የተቀሰቀሰበት መስሏት ነበር " ሳቤላ ደወለችና ዊልሰን መጣች "
ብዙ ጊዜ ከዊልያም የማትለይና አንድ ችግር ሲኖር የምትቀርብ
ጆይስ ነበረች "የዚያን ዕለት ግን የነበረውን አሳሳቢ ሁኔታ አልተገነዘበችውም ቀኑ ሪቻርድ ነጻ በተለቀቀበት ማግሥት ነበር " ሚስዝ ካርላይል ለሁለተኛ ጊዜ የታመመው አባቷን በባሏ መታመም ደንግጣ በልጅዋ ነጻ መውጣት ተደስታ የነበረችው እናቷን
ከብዙ ዘመን ስደት በኋላ ከወላጆቿ ጋር የተጨመረው ወንድሟን ለመጠየቅና አብራ ለመዋል ወደ ወላጆቿ ቤት ሔደች " ጆይስንም አስከትላ ወስዳት ነበር " በዚያ ጊዜ እግረኛው ሳይጨመር አምሳ የሚሆኑ ሠረገሎች በጀስቲስ ሔር ቤት ተሰብስበዋል " 'ይኽ ሁሉ ሰው ኮ አንተን ለማየት ነው . . ሪቻርድ” ብላው ነበር እናቱ ዐይኖቿ የደስታና የፍቅር እንባ እያቀረሩ ሉሲንና ትንሹን አርኪባልድን
ሣራ ይዛቸው ወደ ሚስ ኮርኒሊያ ቤት ሔደዋል ስለዚህ ከቤት የቆየችው ዊልሰን ብቻ ስለ ነበረች ማዳም ቬን ስትደውል ከች አለች።
"ምነው ? አሁንም ድካሙ ተነሣበት ? ” አለች ስትገባ "
“ መሰለኝ እስኪ እርጂኝና ቀና እናድርገወ ” አለቻት ሳቤላ ።
ዊልያም ግን ነፍሱን አልሳተም " ይዞታው ከተለመደው የተለየ ነበር » እንደወትሮው አቅሉን በመሳትና በመዝለፍለፍ ፈንታ ማዳም ቬንና ዊልሰንን ግጥም አድርጎ ይዞ ወባ እንደ ተነሣበት ተንቀጠቀጠ
ያዘኝ ኧረ እንዳልወድቅ ያዙኝ ደግፉኝ ” እያለ ይቃትት ጀመር ትንሽ ቆየና ጭንቀቱና እንቅጥቃጤው እልፍ አለለት ። ላቡን ከግንባሩ ጠረጉለትና ዐይን ዐይኑን ይመለከቱት ጀመር ዊልስን አንድ ማንኪያ ለስሳሳ ምግብ ካፉ ስታደርግለት ዋጠው " ልትደግመው ስትል ራሱን ነቀነቀ » ፊቱን ወደ ትራሱ
መለሰና ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ እንቅልፍ ሽልብ አደረገው "
“ ምን ነገር ነው ልጄ ?” አለች ሳቤላ ቀስ ብላ ወደ ዊልሰን እየተመለከተች
“ ነገሩን ዐውቀዋለሁ ከዚህ በፊትም የዚህ ዐይነት ሕመም አንድ ጊዜ
አይቻለሁ "
“ ምክንያቱ ምንድነው . . . ዊልሰን? አለች ሳቤላ።
"ያየሁት ባዋቂ እንጂ በልጅ አልነበረም ። ግን ልዩነት የለውም " ሁሉም በተመሳሳይ ምክንያት ነው የሚነሣው ሊሞት ይመስለኛል "
"ምን መሆንሽ ነው .. ዊልሰን ? እስከዚህኮ አልታመመም " ደሞ ዛሬ
ጧት ሚስተር ዌይንራይት አይቶት አንድ ወይም ሁለት
ሳምንት ይቆይ ይሆናል
ብሏል"
ዊልሰን ከምቹ ወንበር ላይ ተደላድላ ቁጭ አለች አስተማሪቱን እንኳን
የማክበር ልምድ አልነበራትም » አስተማሪቱም ቢሆን ደረጃዋን ጠብቃ እንድትቀመጥ እንዳትነግራት ትፈራት ነበር ሚስተር ዌይንራይትን እንዳለ አትቁጠሪው እዚህ ግባ የሚባል ሰው አይደለም ” አለች ዊልሰን " የልጁ
ትንፋሽ እየቀነሰ መሔዱን ቢያይና ትንሽ ቆይቶ ደግሞ የመጨረሻው የሚሆን ቢሆን እንኳ ከዐሥራ ሁለት ሰዓት በላይ እንደሚቆይ ለሁላችንም እየማለ ይነግረን ነበር " ዌይንራይትን እኔ የማውቀውን ያህል አታውቂውም ማዳም ። ከናቴ ቤት ሐኪማችን እሱ ነበር ። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ከተቀመጥኩባቸው ቦታዎች ሁሉ ሲያክም ዐውቀዋለሁ " ከስኳየር ስፒነር ቤት ዋና ሞግዚት ሆኜ አምስት ዓመት
የሚስዝ ሔር ደንገጡር ሆኘ አራት ዓመት ሠርቻለሁ " ክዚህ ቤትም ሚስ ሉሲ
አራስ ልጅ ሳለች ነበር የገባሁ " ታድያ ከነዚህ ቦታዎች ሁሉ እንደ ጥላ እየተከተለኝ ሠርቷል እመቤት ሳቤላ በሱ ላይ ከፍተኛ እምነት እንደ ነበራቸው ትዝ ይለኛል እኔ ከማስበው በላይ ይገምቱት ነበር።
ሳቤላ ምንም ሳትመልስ ዊልያምን ዐይን ዐይኑን እያየች ዝም አለች "
የትንፋሹ ድምፅ እየጐረነነና እየከበደ ሔደ »
" ያቺ ሣራ ” አለች ዊልሰን “ መቸም ከብት አይደለች ! ከየትኛው የወንድ አያቱ አጠገብ ይቀብሩት ይሆን ? " አለችኝ " “ እኔ ደግሞ እናቱ
የሚስተር ካርላይል ሚስት እንደሆነች ብትሞት ኖሮ እሷ ካባቷ አጠገብ ስለምትቀበር እሱም ከናቱ ጎን ይቀበር ነበር " አሁንማ ከአባቱ አባት ጎን ነው መቀበር ያለበት አልኳት።
ሳቤላ የልጁን ማንቋረር ብቻ እያዳመጠች ዝም አለቻት ዊልስን ርዕስ ቀየረች
“ አዪጉድ ! አሁን ያ መልከ መልካም ጎበዝ ምን ይመስለው ይሆን ?” አለቻት በማሾፍ » ሳቤላ ሙሉ ሐሳቧ በልጁ ላይ ስለ ነበር ስለሱ የተናገረች መሰላትና እሷም በመገረም ቀና ብላ አየቻት "
“ ያንኮ ሊንበራ ወህኒ ቤት የገባውን ሽቅርቅር ማለቴ ነው " መቸም ከትናንት ጀምሮ ያለው መኖር መኖር' አይሆንም " አቤት!እሱ በሚሰቀልበት ቀን ስንት ባቡር ሙሉ ሕዝብ ለማየት ይሔድ ይሆን ? ”
“ ተፈረደበት እንዴ ? ” አለች ሳቤላ ስልል ባለው ድምጿ "
“ተፈረደበት ሚስተር ኦትዌይ ቤቴል ተለቀቀ » ሪቻርድ ሔርም በነጻ ተለቀቀ መቸም አምሮበታል ይባላል " እሱ በነጻ ሲለቀቅማ ከፍርድ ቤቱ ሙስጥ
ጭብጨባው ውካታው ቀለጠ ዳኛው እንኳን መቆጣጠር አልቻለም ነበር ይላሉ ”
“ ማነው ሪቻርድ ሔር ወደ ቤቱ ተመለሰ ያለው” አለ ዊልያም ድክም ባለና
እንደ ልብ በማይሰማ ድምፁ "
👍10
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስተር ካርይል ምልስ ብሎ ልጁን ከደረቱ እቅፍ ሲያደርገው እንባው ፈሰሰ
አየወረደ የልጁን ፊት አራሰው “ የኔ ልጅ ... አባባ አሁን ይመለሳል " አማማን
እንድታይክ ሊያመጣት ነው
"አናም አብራ ትመጣለች ? ደስ የምትል ልጅ ናትኮ”
"አዎን ከፈለግሃት ሕፃኒቱ አናም ትመጣለች » እነሱን ካመጣኋቸው በኋላ
ካጠግብህ ንቅንቅ አልልም
“ በል እንግዲያሙስ አስተኛኝና ሒድ "
ሚስተር ካርላይል እንባው እየወረደ ልጁን ከሚመታው ልቡ አስጠግቶ
እ.... ቅ ....ፍ ካደረገው በኋላ ትራሱን አመቻችቶ አስተኛው አሁንም
እንድ ማንኪያ የንጆራ ጭማቂ ሰጥቶት እየተጣደፈ ሔዶ "
“ ደኅና ሁን .. አባባ ” አለ ልጁ በደካማው ድምፁ » እሱ ግን አልሰማውም " ሳቤላ ከተንበረከከችበት ብድግ ብላ እጇን ወደ ሰማይ ሰቅላ እንባዋ
ዝርግፍ ዝርግፍ ብሎ እየወረዶ ትንሰቀሰቅ ጀመር
"ዊልያም . . የኔ ዓለም ፡ በዚች የሞት ሰዓት እናት ልሁንልህ " ስትለው
እንደ ገና የደከሙት ዐይኖቹን ገለጠ " ነገሩ እሷ ካለችው ዐይነት አልገባውም
“ አባባ ኮ ሊያመጣት ሔዷል ”
“ እሷን አይደለም የምልህ " እኔ እኔ ” አለችና አቋረጠችው " ከአልጋው ላይ ተደፍታ ዝም ብላ ትንሰቀሰቅ ጀመር " በዚያች በመጨረሻ ስዓት እንኳን እኔ እናትህ ነኝ ' ልትለው አልደፈረችም "
ዊልሰን ተመልሳ መጣችና “ እንቅልፍ የወሰደው ይመስላል ” አለቻት "
“ አዎን ” አለች ሳቤላ “ግድየለም ሒጅ አንድ ነገር ሲያስፈልገው እጠራሻለሁ
ዊልሰን ክፉ ሰው ባትሆንም ከዚያ የጭንቀት ክፍል መቆየቱን ስላልወደደች ወጣች " ሳቤላ ብቻዋን ቀረች " እንደገና ተንበረከከችና..... ወዲያው የዱሮው ትዝታ መጣባት " የሚስተር ካርይል ሙሽራ
ሆና ኢስት ሊን ከጎባችበት ጀምሮ እስከ ዛሬ የነበረውን ታሪኳን አሰበች "
ይህ የዱሮ ታሪኳ በየመልኩ ስታስበው አንዱ እያለ ሌላው እየተተካ እስካሁኑ ሁኔታዋ ድረስ በሐሳብ እንደ ተዋጠች አንድ ስዓት ዐለፈ " ልጁም አላስቸገረም » ሚስተር ካርላይልም ኤልተመለሰም በዚህ ሁኔታ ላይ እንዳለች ጆይስ ደረሰች ሳቤላ ከተንበረከከችበት ብድግ አለች " ጆይስ ቀጥታ መጣችና ዊልያምን
ለማየት ልብሱን ገለጥ አደረገች ዊልያም እንደሚፈልገኝ ጌቶች ነገሩኝ አለችና ስታየው ክው አለች " ማዳም ቬንም አደናገገጧን አይታ ወደ ጀይስ ጠጋብላ
እየች » ጢስ የለበሰው ለጋ ፊት ጸጥ ብሎ ተኝቷል - ያች ሁልጊዜ ዲም -ዲሞ
ስትል የኖረችው ትንሽ ልብም ሥራ አቁማለች "
ራሷን መቆጣጠር አቃታት " እንደሚሞት ተረድታ ሞቱንም በጸጋ በእርጋታ እንደምትቀበለው አምናና ዐውቃ ተቀምጣ ነበር ግን እንደዚያ ቶሎ የሚሞት እልመስላትም " ቢያንስ በጥቂቱ ሰዓት ዕድሜ እንደሚኖረው ገምታ ነበር "
አሁን ሳታስበው እንደ ደራሽ ጎርፍ ቀደማት " ጮሽች ተንሰቀሰቀች : ተጣራች
እላዩ ላይ ወደቀች ጥምጥም አድርጋ ይዛ አቀፈችው " መነጽሯንና ዐይነ ርግቧን ወረወረች » የድሮ መልኳ እንደ ነበረው ቁጭ አለ ፊቷን ከፊቱ አድርጋ አንድ ጊዜ ወደሷ ምልስ እንዲልላት ለመነችው ወደሷ ወደምትወደው ወላጅ እናት
ምልስ ብሎ ስማ እንድታስናብተው ጠራችው።
ጆይስ ከልጁ ሞት ይልቅ የሷ ሁኔታ አስደነገጣት » እንድታስብ ልብ እንድትል ያለችበትን ሁኔታ እንድትግነዘብ ለመነቻት በመጨረሻ ያለ የሌለ ጉልበቷን ተጠቅማ ካቀፈችው የልጁ ሬሳ አለያየቻት "
"ኧረ እመቤቴ ይተዉ ! ይተዉ !
'እመቤቴ ስትላት ነገሩ ልብ ራሷን መታት በዚህ አኳኋን ነበር ዱሮ ጆይስ የምትጠራት ድርቅ ብላ ደነገጠች » ስታብድ የነበረው ኩምሽሽ አለች "
ጆይስን ትክ ብላ አየቻትና የኋሊት አፈፈገች ;
“ እሜቴ . . ይበሎ እንግዲህ ወደ ክፍለዎ ልመሰድዎ " ሚስተር ካርላይል ሚስታቸውን ይዘው እየመጡ ነው " ከፊታቸው እንደዚህ ሆነው አይቆዬዋቸው እባክዎን ቶሎ ይምጡ ”
"አንቺ . . እንዴት ዐወቅሽኝ ?
“እሜቴ . . እሳት ተነሣ ተብሎ ሌሊት ተበራግገን የተነሳን ዕለት ነበር ያወቅኦ " ሕፃኑን አርኪባልድን ከዕቅፍዎ ለመቀበል ስጠጋ ሳይዎ በመንፈስ እንጂ በአካል የተገናኘን አልመሰለኝም " ፊትዎ አልተሸፈነም " በጨረቃው ብርሃን እንደ ፀሐይ ቁልጭ ብሎ ታየኝ ትንሽ ቆይቼ ድንጋጤዬ ለቀቅ ሲያደርገኝ ከእሜቴ ሳቤላ ጋር በአካል መግናኘቴን ተረዳሁ " ይበሉ አሁን እንውጣ ሚስተር ካርላይል ሊገቡ ነው " አለቻት ጆይስ
“ጆይስ . . እዘኝልኝ አታጋልጭኝ ለቅቄ እሄዳለሁ እስካለሁ ድረስ ምሥጢሬን ጠብቂልኝ አደራሽን "
“እሜቴ አይሥጉ " እስከ ዛሬ ድረስ ችዬው ኖሬአለሁ አሁንም እችለዋለዑ"
በርግጥ ወደዚህ በመምጣትዎ ተሳስተዋል " እኔም ካሁን አሁን ምን ይፈጠር ይሆን ? እያልኩ የልብ ሰላም የሌት እንቅልፍ አጥቻለሁ "
"ሰማሽ ጆይስ . . ከነዚህ ካልታደሉት ልጆቼ ተለይቼ መኖሩ አቃተኝ እኔ ግን ወደዚህ በመምጣቴ የተቀጣሁ አይመስልሽም ? እሱን ባሌን የሌላ ባል
ሆኖ ማየቱ ቀላል ነገር ነው ? ይኸ ራሱ አየገደለኝ ነው።
“ ኧረ ይምጡ እባክዎ ! ይኸው ሲመጡ ሰማኋቸው
አንደ ማባበልም እንደ
መጎተትም አድርጋ ከክፍሏ አስገባቻትና እየሮጠች
"ተመለሰች " ልክ ሚስተር ካርሳይል ከልጁ ክፍል ሲገባ አብራ ገባች ከእግር
እስከ ራሷ ተንቀጠቀጠች "
' ጆይስ ! ምን ነካሽ ? አመመሽ ? ” አላት
ጌታዬ ይዘጋጁ ! ዊልያም–– ዊልያም
ጆይስ ! ሞተ እንዳትይኝ ? ”
መቸስ ጌታዬ ምን ይደረጋል? ከዚህ የሚቀር የለም ።
ሚስተር ካርላይል ወደ ወስጥ ገብቶ መዝጊያውን በስተውስጥ ቀርቅሮ ወደ
የመነመነው የሕፃን ፊቱ ልጁ ተጠጋ " ከትራሱ ዝንጥፍ ብሎ ወድቆ አየው
" ልጄ ! ልጄ ወይ ልጄ ! ” እያለ “ጌታ ሆይ ያቺን ያልታደለች እናቱን ተቀ
ብለሃታል ብዬ እንደማምነው ሁሉ የዚህንም ሕፃን ነፍስ ታርፍ ዘንድ ተቀበላት” ብሎ ጸለየ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ሎርድ ማውንት ስቨርን ከዊልያም ካርላይል ቀብር ላይ ለመግኘት ከልጁ ጋር
መጣ ዊልሰን እንዳሰበችው ዊልያም ካባቱ አባት ጎን ተቀበረ » መቃብሩ ላይ !
ዊልያም ቬን ካርላይል የኢስት ሊኑ አርኪባልድ ካርላይል የመጀመሪያ ወንድ ልጅ የሚል ዕብነበረድ አቆመበት " ዐይን ካረፈባቸው ኀዘንተኞች አንዱ
ሪቻርድ ሔር ትንሹ ነበር "
ሳቤላ በአእምሮም ሆነ በአካልም ይዞታዋ በጣም የሚያሠጋ ሆነ ነገር ግን
ሐኪም እንዲያያት ስለ አልፈለገች የሕመሟ መጠን አልታወቀላትም ይታይባት
የነበረ የበሽተኝት ምልክት ዊልያምን ያለ ዕረፍት ስታስታምም ከድካም ብዛት
የመጣ ስለመሰለ በቤተሰብ ዘንድ አሳሳቢ ሆኖ አልታየም " ከክፍሏ መውጣት
ስትተው ጆይስ ታስታምማት ጀመር " እሷ ግን የሰው ልጆች ኃይልና ጥበብ
ሊመልሰው የማይችል ሞት በመምጣት ላይ እንደ ነበር ዐውቃው ነበር ነገር
ግን ኢስት ሊን ሆና ለመሞት አልፈለገችም ሐሳቧን በሙሉ አሰባስባ ከኢስት
ሊን የምትወጣበትን መንገድ ማውጣት ማውረድ ተግባሯ አደረገችው " እንዳትታወቅ የነበራት ሥጋት እንደ ወትሮው ማስጨነቁን እየቀነሰላት ሔደ መታወቋ ሊያስከትለው ለነበረው ውጤት ማሰቡንም ተወችው " ወደ መቃብር ሲቃረቡ ማንኛቸውም ዐይነት የዚህ ዓለም ፍራቶችና ተስፋዎች ሁሉ ኃይላቸውን ያጣል
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስተር ካርይል ምልስ ብሎ ልጁን ከደረቱ እቅፍ ሲያደርገው እንባው ፈሰሰ
አየወረደ የልጁን ፊት አራሰው “ የኔ ልጅ ... አባባ አሁን ይመለሳል " አማማን
እንድታይክ ሊያመጣት ነው
"አናም አብራ ትመጣለች ? ደስ የምትል ልጅ ናትኮ”
"አዎን ከፈለግሃት ሕፃኒቱ አናም ትመጣለች » እነሱን ካመጣኋቸው በኋላ
ካጠግብህ ንቅንቅ አልልም
“ በል እንግዲያሙስ አስተኛኝና ሒድ "
ሚስተር ካርላይል እንባው እየወረደ ልጁን ከሚመታው ልቡ አስጠግቶ
እ.... ቅ ....ፍ ካደረገው በኋላ ትራሱን አመቻችቶ አስተኛው አሁንም
እንድ ማንኪያ የንጆራ ጭማቂ ሰጥቶት እየተጣደፈ ሔዶ "
“ ደኅና ሁን .. አባባ ” አለ ልጁ በደካማው ድምፁ » እሱ ግን አልሰማውም " ሳቤላ ከተንበረከከችበት ብድግ ብላ እጇን ወደ ሰማይ ሰቅላ እንባዋ
ዝርግፍ ዝርግፍ ብሎ እየወረዶ ትንሰቀሰቅ ጀመር
"ዊልያም . . የኔ ዓለም ፡ በዚች የሞት ሰዓት እናት ልሁንልህ " ስትለው
እንደ ገና የደከሙት ዐይኖቹን ገለጠ " ነገሩ እሷ ካለችው ዐይነት አልገባውም
“ አባባ ኮ ሊያመጣት ሔዷል ”
“ እሷን አይደለም የምልህ " እኔ እኔ ” አለችና አቋረጠችው " ከአልጋው ላይ ተደፍታ ዝም ብላ ትንሰቀሰቅ ጀመር " በዚያች በመጨረሻ ስዓት እንኳን እኔ እናትህ ነኝ ' ልትለው አልደፈረችም "
ዊልሰን ተመልሳ መጣችና “ እንቅልፍ የወሰደው ይመስላል ” አለቻት "
“ አዎን ” አለች ሳቤላ “ግድየለም ሒጅ አንድ ነገር ሲያስፈልገው እጠራሻለሁ
ዊልሰን ክፉ ሰው ባትሆንም ከዚያ የጭንቀት ክፍል መቆየቱን ስላልወደደች ወጣች " ሳቤላ ብቻዋን ቀረች " እንደገና ተንበረከከችና..... ወዲያው የዱሮው ትዝታ መጣባት " የሚስተር ካርይል ሙሽራ
ሆና ኢስት ሊን ከጎባችበት ጀምሮ እስከ ዛሬ የነበረውን ታሪኳን አሰበች "
ይህ የዱሮ ታሪኳ በየመልኩ ስታስበው አንዱ እያለ ሌላው እየተተካ እስካሁኑ ሁኔታዋ ድረስ በሐሳብ እንደ ተዋጠች አንድ ስዓት ዐለፈ " ልጁም አላስቸገረም » ሚስተር ካርላይልም ኤልተመለሰም በዚህ ሁኔታ ላይ እንዳለች ጆይስ ደረሰች ሳቤላ ከተንበረከከችበት ብድግ አለች " ጆይስ ቀጥታ መጣችና ዊልያምን
ለማየት ልብሱን ገለጥ አደረገች ዊልያም እንደሚፈልገኝ ጌቶች ነገሩኝ አለችና ስታየው ክው አለች " ማዳም ቬንም አደናገገጧን አይታ ወደ ጀይስ ጠጋብላ
እየች » ጢስ የለበሰው ለጋ ፊት ጸጥ ብሎ ተኝቷል - ያች ሁልጊዜ ዲም -ዲሞ
ስትል የኖረችው ትንሽ ልብም ሥራ አቁማለች "
ራሷን መቆጣጠር አቃታት " እንደሚሞት ተረድታ ሞቱንም በጸጋ በእርጋታ እንደምትቀበለው አምናና ዐውቃ ተቀምጣ ነበር ግን እንደዚያ ቶሎ የሚሞት እልመስላትም " ቢያንስ በጥቂቱ ሰዓት ዕድሜ እንደሚኖረው ገምታ ነበር "
አሁን ሳታስበው እንደ ደራሽ ጎርፍ ቀደማት " ጮሽች ተንሰቀሰቀች : ተጣራች
እላዩ ላይ ወደቀች ጥምጥም አድርጋ ይዛ አቀፈችው " መነጽሯንና ዐይነ ርግቧን ወረወረች » የድሮ መልኳ እንደ ነበረው ቁጭ አለ ፊቷን ከፊቱ አድርጋ አንድ ጊዜ ወደሷ ምልስ እንዲልላት ለመነችው ወደሷ ወደምትወደው ወላጅ እናት
ምልስ ብሎ ስማ እንድታስናብተው ጠራችው።
ጆይስ ከልጁ ሞት ይልቅ የሷ ሁኔታ አስደነገጣት » እንድታስብ ልብ እንድትል ያለችበትን ሁኔታ እንድትግነዘብ ለመነቻት በመጨረሻ ያለ የሌለ ጉልበቷን ተጠቅማ ካቀፈችው የልጁ ሬሳ አለያየቻት "
"ኧረ እመቤቴ ይተዉ ! ይተዉ !
'እመቤቴ ስትላት ነገሩ ልብ ራሷን መታት በዚህ አኳኋን ነበር ዱሮ ጆይስ የምትጠራት ድርቅ ብላ ደነገጠች » ስታብድ የነበረው ኩምሽሽ አለች "
ጆይስን ትክ ብላ አየቻትና የኋሊት አፈፈገች ;
“ እሜቴ . . ይበሎ እንግዲህ ወደ ክፍለዎ ልመሰድዎ " ሚስተር ካርላይል ሚስታቸውን ይዘው እየመጡ ነው " ከፊታቸው እንደዚህ ሆነው አይቆዬዋቸው እባክዎን ቶሎ ይምጡ ”
"አንቺ . . እንዴት ዐወቅሽኝ ?
“እሜቴ . . እሳት ተነሣ ተብሎ ሌሊት ተበራግገን የተነሳን ዕለት ነበር ያወቅኦ " ሕፃኑን አርኪባልድን ከዕቅፍዎ ለመቀበል ስጠጋ ሳይዎ በመንፈስ እንጂ በአካል የተገናኘን አልመሰለኝም " ፊትዎ አልተሸፈነም " በጨረቃው ብርሃን እንደ ፀሐይ ቁልጭ ብሎ ታየኝ ትንሽ ቆይቼ ድንጋጤዬ ለቀቅ ሲያደርገኝ ከእሜቴ ሳቤላ ጋር በአካል መግናኘቴን ተረዳሁ " ይበሉ አሁን እንውጣ ሚስተር ካርላይል ሊገቡ ነው " አለቻት ጆይስ
“ጆይስ . . እዘኝልኝ አታጋልጭኝ ለቅቄ እሄዳለሁ እስካለሁ ድረስ ምሥጢሬን ጠብቂልኝ አደራሽን "
“እሜቴ አይሥጉ " እስከ ዛሬ ድረስ ችዬው ኖሬአለሁ አሁንም እችለዋለዑ"
በርግጥ ወደዚህ በመምጣትዎ ተሳስተዋል " እኔም ካሁን አሁን ምን ይፈጠር ይሆን ? እያልኩ የልብ ሰላም የሌት እንቅልፍ አጥቻለሁ "
"ሰማሽ ጆይስ . . ከነዚህ ካልታደሉት ልጆቼ ተለይቼ መኖሩ አቃተኝ እኔ ግን ወደዚህ በመምጣቴ የተቀጣሁ አይመስልሽም ? እሱን ባሌን የሌላ ባል
ሆኖ ማየቱ ቀላል ነገር ነው ? ይኸ ራሱ አየገደለኝ ነው።
“ ኧረ ይምጡ እባክዎ ! ይኸው ሲመጡ ሰማኋቸው
አንደ ማባበልም እንደ
መጎተትም አድርጋ ከክፍሏ አስገባቻትና እየሮጠች
"ተመለሰች " ልክ ሚስተር ካርሳይል ከልጁ ክፍል ሲገባ አብራ ገባች ከእግር
እስከ ራሷ ተንቀጠቀጠች "
' ጆይስ ! ምን ነካሽ ? አመመሽ ? ” አላት
ጌታዬ ይዘጋጁ ! ዊልያም–– ዊልያም
ጆይስ ! ሞተ እንዳትይኝ ? ”
መቸስ ጌታዬ ምን ይደረጋል? ከዚህ የሚቀር የለም ።
ሚስተር ካርላይል ወደ ወስጥ ገብቶ መዝጊያውን በስተውስጥ ቀርቅሮ ወደ
የመነመነው የሕፃን ፊቱ ልጁ ተጠጋ " ከትራሱ ዝንጥፍ ብሎ ወድቆ አየው
" ልጄ ! ልጄ ወይ ልጄ ! ” እያለ “ጌታ ሆይ ያቺን ያልታደለች እናቱን ተቀ
ብለሃታል ብዬ እንደማምነው ሁሉ የዚህንም ሕፃን ነፍስ ታርፍ ዘንድ ተቀበላት” ብሎ ጸለየ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ሎርድ ማውንት ስቨርን ከዊልያም ካርላይል ቀብር ላይ ለመግኘት ከልጁ ጋር
መጣ ዊልሰን እንዳሰበችው ዊልያም ካባቱ አባት ጎን ተቀበረ » መቃብሩ ላይ !
ዊልያም ቬን ካርላይል የኢስት ሊኑ አርኪባልድ ካርላይል የመጀመሪያ ወንድ ልጅ የሚል ዕብነበረድ አቆመበት " ዐይን ካረፈባቸው ኀዘንተኞች አንዱ
ሪቻርድ ሔር ትንሹ ነበር "
ሳቤላ በአእምሮም ሆነ በአካልም ይዞታዋ በጣም የሚያሠጋ ሆነ ነገር ግን
ሐኪም እንዲያያት ስለ አልፈለገች የሕመሟ መጠን አልታወቀላትም ይታይባት
የነበረ የበሽተኝት ምልክት ዊልያምን ያለ ዕረፍት ስታስታምም ከድካም ብዛት
የመጣ ስለመሰለ በቤተሰብ ዘንድ አሳሳቢ ሆኖ አልታየም " ከክፍሏ መውጣት
ስትተው ጆይስ ታስታምማት ጀመር " እሷ ግን የሰው ልጆች ኃይልና ጥበብ
ሊመልሰው የማይችል ሞት በመምጣት ላይ እንደ ነበር ዐውቃው ነበር ነገር
ግን ኢስት ሊን ሆና ለመሞት አልፈለገችም ሐሳቧን በሙሉ አሰባስባ ከኢስት
ሊን የምትወጣበትን መንገድ ማውጣት ማውረድ ተግባሯ አደረገችው " እንዳትታወቅ የነበራት ሥጋት እንደ ወትሮው ማስጨነቁን እየቀነሰላት ሔደ መታወቋ ሊያስከትለው ለነበረው ውጤት ማሰቡንም ተወችው " ወደ መቃብር ሲቃረቡ ማንኛቸውም ዐይነት የዚህ ዓለም ፍራቶችና ተስፋዎች ሁሉ ኃይላቸውን ያጣል
👍15
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ባርባራ ማዳም ቬንን ከኢስት ሊን ሳትወጣ እንድትቆያት አጥብቃ በለመነቻት ጊዜ በልቧ በጣም ደስ እንዳላት ባትገልጸውም ላለመቀበል አልጨከነችም "
ይህች አስተማሪ ጠባይዋ ከብዙዎቹ ብጤዎቿ ለየት ያለች ከትልቅ ቤተስብ
የተወለዶች በጨዋ ደንብ
ያደገች መሆኗን ባርባራ ጠቅላላ ሁኔታዋን በመገምግም ዐወቀቻት " ሁለተኛዉ ለሉሲ ስትል ብቻ ደሞዟን የምትፈልገውን ያህል አሳድጋላት እንድትቀመጥላት ፈለገች ነገር ግን ባርባራ ለሉሲ ስትል ብቻ እንጂ በግል ስሜቷ ማዳም ቬንን አትወዳትም ነበር በአርግጥ ሰውነቷ ቢነግራት ይሆናል እንጂ የምትጠላበት ይኸ ነው የምትለው ምክንያት አልነበራትም "
ወይም መልኳ ከሳቤላ ጋር በመመሳሰሉ ሊሆን ይችላል " ባርባራ ራሷም የማዳም ቬን መልክ ከሳቤላ ጋር መመሳሰል በድምፅ ይሁን በመልክ ይሁን በጠባይ
ይሁን ግልጽ ሊሆንላት ባይችልም ብዙ ጊዜ የሚገርም መመሳሰል ሰትል ነበር
ሳቤላ ቬን ትሆናለች ብላ ግን በጭራሽ አልጠረጠረችም እንደማትወዳትም ለማንም ተናግራ አታውቅም " የሰማይ ወፎች የየብስ እንስሶችና የባሕር ዓሦች ሁሉ አንድ ነገር ከመድረሱ በፊት የማወቅ ተሰጥኦ እንዳላቸው ሁሉ ሰውም የራሱ የሆነ ተሰጥኦ አለው " ስለዚህ በዚህ ተሰጥዎው ሰውነቷ ነግሯት ይሆናል " ከላይ እንዳልነው ባርባራ ለሉሲ ስትል ብቻ ማዳም ቬን ከኢስት ሊን እንድትለቅ ባትፈልግም ሞተች ቢባል ግን አንዲት ዘለላ እንባ እንኳን እንደማታፈስላት ታውቅ ነበር ።
እነዚህ የተለያዩ አሳቦችና ትዝታዎች በሁለቱ ሴቶች ናላዎች ሲመላለሱባቸው
ቆዩና " ማዳም ቬን ለመሔድ ከወንበሯ ተነሣች
ልጄን ለአንድ ደቂቃ ያህል ትይዥልኝ .. ማዳም ቬን ? ” አለቻት ባርባራ " ማዳም ቬን ያላሰበችው ጥያቄ ሲሆንባት ጊዜ ደነገጠችና “ ይችን ሕፃኗን ! ” ስትላት ባርባራ ሣቀች
“ ይቻትልሽ ከጎኔ ተኝታለች
ማዳም ቬን ጠጋ ብላ ልጂቱን አሣቻት " ከዚያ በፈት በክንዷ ልታቅፋት
ቀርቶ ለዐይኗም በወጉ አይታት አታውቅም " አንድ ቀን ይሁን ሁለትቀን ያህል
ሚስዝ ካርላይልን ለማየት ገብታ ወንፊት በመሰለ ልብስ የተሸፈነች ትንሽ ፊት ከህፃን አልጋዋ ላይ እንደተኛች አሳይታት ነበር » ከዚያ በቀር አይታት አታውቅም።
“ አመሰግንሻለሁ አሁን መነሣት እችላለሁ " አየሽ ልጅቱ እዚሁ እንዳለች ለመነሣት ብሞክር ኖሮ ላፍናት እችል ነበር " አለቻት ባርባራ እየሣቀች "
“ እዚህ ጋደም ካልኩ ብዙ ቆይቻለሁ አሁን ድካሜ ደኅና ወጣልኝ እንደተኙ
ስለሚታፈኑት ሕፃናት ጉዳይ ከሚስተር ካርላይል ጋር አሁን ስንጫወት ነበር "
በየሳምንቱ በሚወጣው የጤና ዜና ይህን ያህል ልጆች እንደተኙ ተደርቦ ተተኛባቸው ይህን ያህል ልጆች እንደተኙ እየታፈኑ ሞቱ እየተባለ ይገጻል" በየሳምንቱ እስከ አሥር ይደርሳሉ" ሚስተር ካርላይልማ ሆነ ተብሎ ነው የሚደረገው ይላል ”
“ ኧረ ሚስዝ ካርላይል !
እሱ አንደዚህ ብሎ ሲነግረኝ እኔም እንዳንቺ ጮኩበትና እጄን ከንፈሮቹ ላይ ጣልኩበት እሱም ሥቆብኝ ሲያበቃ የዓለምን ክፋት ግማሹን አንኳን አለማወቄን ነገረኝ " አመሰግንሻለሁ " አለቻት ሚስዝ ካርላይል ልጂቱን ከማዳም ሼን እየተቀበለች ቆንጆ ልጅ አይደለችም ? አና የሚለውን ስምስ ወደድሽው ?
ቀላል ስም ነው ቀላል ስሞች ሁልጊዜም ደስ ይላሉ” አለች ሳቤላ "
አርኪባልድ ልክ እንዳንች ረጅም ስም አልወድም አለና የኔን የእኅቱንና የራሱን ስም ምሳሌ አድርጐ ነገረኝ " አሁን “ባርባራ የሚለውን ስም እወደዋለሁ ብሎ ልጂቱን ባርባራ ብሎ ስም አወጣላት » ስለዚህ አን ባርባራ ትባላለች የመጀመሪያው መጠሪያዋ ሁለተኛው ደግሞ ሙሉ ስሟ ሲመዘገብ የምትጠቀምበት
ነው ...
“ ክርስትና ገና እልተነሣችም ...አይደለም ? " አለች ማዳም ቬን "
ጥምቀት ብቻ ነው ዊልያም ባይሞት ኖሮ ቀደም ብለን እናስነሳት ነበር።
ሌላው ደግሞ የመንድሜ የሪቻርድ ጉዳይ የሊንበራው ፍርድ ቤት የሚለው እስኪ
ለይለት ስንል ነበር የቆየን " በርግጥ ለክርስትና ድግስ አናደርማፈግም ”
"ሚስተር ካርላይል ' ኮ ለክርስትና መደግስ አይወዱም ”አላች ሳቤሷ .
በምን አወቅሽ ? ” ጠየቀች ባርባራ ዐይኖን አፍጣ " ምስኪን ማዳም ቬን ፊቷ ልውጥ አለ » የኢስትሊን ባለቤትነቷ ቅዠት እንዲህ ዐልፎ ዐልፎ ልቧን ስውር ያደርገ ነበር" ለባርባራ ጥያቄ ክው ብላ ደነገጠችና " ሰዎች ሲሉ ስምቾ ነሙ ” አለች "
“እውኑት ነው አለች ባርባራ » “ ለማንኛውም ልጅ የክርስትና ድግስ አድርጎ አያሙቅም በጸሎት በሚፈጸመው ሥነ ሥርዓትኖ በአንድ ላይ ተሰባስቦ መብላት መጠጣትና ዓለማዊ ፈንጠዝያ በማድረግ ያለው ልዩነት ሊገናኝለት አልቻለም
ማዳም ቬን፡ ከባርባራ ዘንድ ወጥታ ወደ ክፍሏ ስትሔድ ወጣቱ ሎርድ ቬን
በየማእዘኑ አንገቱን እያሰገገ በመቃኘት“ ሎሲ! ሎሲ! ” እያለ የተንከለከአለ
እየተጣራ መጣ።
“ ለምን ፈለግኻት ?” አለችው ማዳም ቬን "
“እሱን ልነግርሽ አልችልም” አላት በፈረንሳይኛ „ “ የኢትን ተማሪ ስለ ነበር አጋጣሚ ሲያመቸው የፈረንሳይኛ ችሎታውን ማሳየት ደስ ይለው ነበር »
“ ሉሲ አሁን እያጠናች ስለሆነ ልትመጣ አትችልም ” አለችው " ለምን
እንደ ፈለጋት አሁንም መልሶ በፈረንሳይኛ ሲነግራት ሳትወድ ሣቅ ኤለችና “ከፈረንሳይኛ አርቲ ቡርቲ የእንግሊዝኛ ቁም ነገር? ምነው ብትናግር " አለችው
“ እንግዲያው የግድ ማወቅ ከፌለግሽ ቁም ነገሩ ሎሲን እፈልጋታለሁ እሷን ማግኘት አለብኝ " በትንሹ ሠረገላ ሽሮሽር ልወስዳት እፈልጋለሁ እሷም ተስማምታለች " ጆን ሠረገላውን እያዘጋጀ ነው ”
“ የለም አልፈቅድልሀም " አንተ ሠረገላ ላይ ከወጣች በኋላ ልታስፈራራራ
ልትረብሻት ነው የፈለግኸው ?
“ግድ የለሽም " እኔ በጣም ነው የማስብላት " ሠረገውን ዝግ አድርጌ እነዳለሁ " እሷኮ ሚስቴ ልትሆን ነው ... ታውቂያለሽ? ”
ማዳም ቬን ልጁን ክንዱን ይዛ ወደ መስኮቱ ወስዳ“ ስለ ሎሲ ካርላይል
እንደዚህ ብለህ የምትናግር እናቷ በሠራችው አጢአት እንክን እንዳለባት ረስተህው ነው?
“ እናቷ ሎሲ ማለት አይደለችም "
“ላንተ ባይመስልህም ሎርድ ማውንት እስቨርንና ወይዘሮ ማውንት እስቨርን
ቢሰሙ አይወዱልህም "
“ አባቴ ምንም አይልም !እናቴን ግን አሳምናለሁ" የእርቅ ፍልሚያ እፉለማታለሁ .... ገባሽ ጠላትን ማሳመን።
ማዳም ቬን ሰውነቷ ተረበሽ መሐረቧን አውጥታአፏ ላይ አደረግች።
ልጁም እጆቿ እንዴት እንደሚንቀጠቀ አየ "
“ሉሲን ክፉኛ ለመድኳት አብሬአት ባሳለፍኰዋቸው ጥቂት ወሮች ውስጥ
አንደ እናትና ልጅ ሆነን ነው የቆየን " ዊልያም ቬን . . እኔ በቅርቡ ምድራዊ ልዩነቶች ወደሌሉበት በደልና ኀዘን ወደማይታዩበት ዓለም እሔዳለሁ " ምናልባት እንዳሳብህ ሆኖልህ ከዘመናት በኋላ ሎሲ ካርላይል ሚስትህ ለመሆን ብትበቃ የናቷን ጥፋት እንዳታነሣባት አደራህን " ካነሳህባት ያሠቅቃታል
አለጥፋቷ ትጨነቃለች » የዚያች የዕድለ ቢስ እናቷ በደል የሷም በደል ነው » ስለዚህ የናቲቱ ኃጢአት ከናቲቱ ጋር እንደ ተቀበረ ቁጠረው » ለሎሲ ስለናቷ እንዳታነሳባት” አለችው .
"የለም ' የለም ! ሚስቴ ከሆነች በኋላ ስለናቷ ሁልጊዜ ነው የማነሣላት "
በዚህ ዓለም ከራሷ ከሉሲ በቀር እንደ መቤት ሳቤላ የምወደው ሰው እንዳልነበረ
አጫውታታለሁ " ሎሲን የምወዳት በናቷ ስለሆነ የናቷን ጥፋት የሲ መስደቢያ አላደርገውም " ይህ ቃሌ ነው ”
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ባርባራ ማዳም ቬንን ከኢስት ሊን ሳትወጣ እንድትቆያት አጥብቃ በለመነቻት ጊዜ በልቧ በጣም ደስ እንዳላት ባትገልጸውም ላለመቀበል አልጨከነችም "
ይህች አስተማሪ ጠባይዋ ከብዙዎቹ ብጤዎቿ ለየት ያለች ከትልቅ ቤተስብ
የተወለዶች በጨዋ ደንብ
ያደገች መሆኗን ባርባራ ጠቅላላ ሁኔታዋን በመገምግም ዐወቀቻት " ሁለተኛዉ ለሉሲ ስትል ብቻ ደሞዟን የምትፈልገውን ያህል አሳድጋላት እንድትቀመጥላት ፈለገች ነገር ግን ባርባራ ለሉሲ ስትል ብቻ እንጂ በግል ስሜቷ ማዳም ቬንን አትወዳትም ነበር በአርግጥ ሰውነቷ ቢነግራት ይሆናል እንጂ የምትጠላበት ይኸ ነው የምትለው ምክንያት አልነበራትም "
ወይም መልኳ ከሳቤላ ጋር በመመሳሰሉ ሊሆን ይችላል " ባርባራ ራሷም የማዳም ቬን መልክ ከሳቤላ ጋር መመሳሰል በድምፅ ይሁን በመልክ ይሁን በጠባይ
ይሁን ግልጽ ሊሆንላት ባይችልም ብዙ ጊዜ የሚገርም መመሳሰል ሰትል ነበር
ሳቤላ ቬን ትሆናለች ብላ ግን በጭራሽ አልጠረጠረችም እንደማትወዳትም ለማንም ተናግራ አታውቅም " የሰማይ ወፎች የየብስ እንስሶችና የባሕር ዓሦች ሁሉ አንድ ነገር ከመድረሱ በፊት የማወቅ ተሰጥኦ እንዳላቸው ሁሉ ሰውም የራሱ የሆነ ተሰጥኦ አለው " ስለዚህ በዚህ ተሰጥዎው ሰውነቷ ነግሯት ይሆናል " ከላይ እንዳልነው ባርባራ ለሉሲ ስትል ብቻ ማዳም ቬን ከኢስት ሊን እንድትለቅ ባትፈልግም ሞተች ቢባል ግን አንዲት ዘለላ እንባ እንኳን እንደማታፈስላት ታውቅ ነበር ።
እነዚህ የተለያዩ አሳቦችና ትዝታዎች በሁለቱ ሴቶች ናላዎች ሲመላለሱባቸው
ቆዩና " ማዳም ቬን ለመሔድ ከወንበሯ ተነሣች
ልጄን ለአንድ ደቂቃ ያህል ትይዥልኝ .. ማዳም ቬን ? ” አለቻት ባርባራ " ማዳም ቬን ያላሰበችው ጥያቄ ሲሆንባት ጊዜ ደነገጠችና “ ይችን ሕፃኗን ! ” ስትላት ባርባራ ሣቀች
“ ይቻትልሽ ከጎኔ ተኝታለች
ማዳም ቬን ጠጋ ብላ ልጂቱን አሣቻት " ከዚያ በፈት በክንዷ ልታቅፋት
ቀርቶ ለዐይኗም በወጉ አይታት አታውቅም " አንድ ቀን ይሁን ሁለትቀን ያህል
ሚስዝ ካርላይልን ለማየት ገብታ ወንፊት በመሰለ ልብስ የተሸፈነች ትንሽ ፊት ከህፃን አልጋዋ ላይ እንደተኛች አሳይታት ነበር » ከዚያ በቀር አይታት አታውቅም።
“ አመሰግንሻለሁ አሁን መነሣት እችላለሁ " አየሽ ልጅቱ እዚሁ እንዳለች ለመነሣት ብሞክር ኖሮ ላፍናት እችል ነበር " አለቻት ባርባራ እየሣቀች "
“ እዚህ ጋደም ካልኩ ብዙ ቆይቻለሁ አሁን ድካሜ ደኅና ወጣልኝ እንደተኙ
ስለሚታፈኑት ሕፃናት ጉዳይ ከሚስተር ካርላይል ጋር አሁን ስንጫወት ነበር "
በየሳምንቱ በሚወጣው የጤና ዜና ይህን ያህል ልጆች እንደተኙ ተደርቦ ተተኛባቸው ይህን ያህል ልጆች እንደተኙ እየታፈኑ ሞቱ እየተባለ ይገጻል" በየሳምንቱ እስከ አሥር ይደርሳሉ" ሚስተር ካርላይልማ ሆነ ተብሎ ነው የሚደረገው ይላል ”
“ ኧረ ሚስዝ ካርላይል !
እሱ አንደዚህ ብሎ ሲነግረኝ እኔም እንዳንቺ ጮኩበትና እጄን ከንፈሮቹ ላይ ጣልኩበት እሱም ሥቆብኝ ሲያበቃ የዓለምን ክፋት ግማሹን አንኳን አለማወቄን ነገረኝ " አመሰግንሻለሁ " አለቻት ሚስዝ ካርላይል ልጂቱን ከማዳም ሼን እየተቀበለች ቆንጆ ልጅ አይደለችም ? አና የሚለውን ስምስ ወደድሽው ?
ቀላል ስም ነው ቀላል ስሞች ሁልጊዜም ደስ ይላሉ” አለች ሳቤላ "
አርኪባልድ ልክ እንዳንች ረጅም ስም አልወድም አለና የኔን የእኅቱንና የራሱን ስም ምሳሌ አድርጐ ነገረኝ " አሁን “ባርባራ የሚለውን ስም እወደዋለሁ ብሎ ልጂቱን ባርባራ ብሎ ስም አወጣላት » ስለዚህ አን ባርባራ ትባላለች የመጀመሪያው መጠሪያዋ ሁለተኛው ደግሞ ሙሉ ስሟ ሲመዘገብ የምትጠቀምበት
ነው ...
“ ክርስትና ገና እልተነሣችም ...አይደለም ? " አለች ማዳም ቬን "
ጥምቀት ብቻ ነው ዊልያም ባይሞት ኖሮ ቀደም ብለን እናስነሳት ነበር።
ሌላው ደግሞ የመንድሜ የሪቻርድ ጉዳይ የሊንበራው ፍርድ ቤት የሚለው እስኪ
ለይለት ስንል ነበር የቆየን " በርግጥ ለክርስትና ድግስ አናደርማፈግም ”
"ሚስተር ካርላይል ' ኮ ለክርስትና መደግስ አይወዱም ”አላች ሳቤሷ .
በምን አወቅሽ ? ” ጠየቀች ባርባራ ዐይኖን አፍጣ " ምስኪን ማዳም ቬን ፊቷ ልውጥ አለ » የኢስትሊን ባለቤትነቷ ቅዠት እንዲህ ዐልፎ ዐልፎ ልቧን ስውር ያደርገ ነበር" ለባርባራ ጥያቄ ክው ብላ ደነገጠችና " ሰዎች ሲሉ ስምቾ ነሙ ” አለች "
“እውኑት ነው አለች ባርባራ » “ ለማንኛውም ልጅ የክርስትና ድግስ አድርጎ አያሙቅም በጸሎት በሚፈጸመው ሥነ ሥርዓትኖ በአንድ ላይ ተሰባስቦ መብላት መጠጣትና ዓለማዊ ፈንጠዝያ በማድረግ ያለው ልዩነት ሊገናኝለት አልቻለም
ማዳም ቬን፡ ከባርባራ ዘንድ ወጥታ ወደ ክፍሏ ስትሔድ ወጣቱ ሎርድ ቬን
በየማእዘኑ አንገቱን እያሰገገ በመቃኘት“ ሎሲ! ሎሲ! ” እያለ የተንከለከአለ
እየተጣራ መጣ።
“ ለምን ፈለግኻት ?” አለችው ማዳም ቬን "
“እሱን ልነግርሽ አልችልም” አላት በፈረንሳይኛ „ “ የኢትን ተማሪ ስለ ነበር አጋጣሚ ሲያመቸው የፈረንሳይኛ ችሎታውን ማሳየት ደስ ይለው ነበር »
“ ሉሲ አሁን እያጠናች ስለሆነ ልትመጣ አትችልም ” አለችው " ለምን
እንደ ፈለጋት አሁንም መልሶ በፈረንሳይኛ ሲነግራት ሳትወድ ሣቅ ኤለችና “ከፈረንሳይኛ አርቲ ቡርቲ የእንግሊዝኛ ቁም ነገር? ምነው ብትናግር " አለችው
“ እንግዲያው የግድ ማወቅ ከፌለግሽ ቁም ነገሩ ሎሲን እፈልጋታለሁ እሷን ማግኘት አለብኝ " በትንሹ ሠረገላ ሽሮሽር ልወስዳት እፈልጋለሁ እሷም ተስማምታለች " ጆን ሠረገላውን እያዘጋጀ ነው ”
“ የለም አልፈቅድልሀም " አንተ ሠረገላ ላይ ከወጣች በኋላ ልታስፈራራራ
ልትረብሻት ነው የፈለግኸው ?
“ግድ የለሽም " እኔ በጣም ነው የማስብላት " ሠረገውን ዝግ አድርጌ እነዳለሁ " እሷኮ ሚስቴ ልትሆን ነው ... ታውቂያለሽ? ”
ማዳም ቬን ልጁን ክንዱን ይዛ ወደ መስኮቱ ወስዳ“ ስለ ሎሲ ካርላይል
እንደዚህ ብለህ የምትናግር እናቷ በሠራችው አጢአት እንክን እንዳለባት ረስተህው ነው?
“ እናቷ ሎሲ ማለት አይደለችም "
“ላንተ ባይመስልህም ሎርድ ማውንት እስቨርንና ወይዘሮ ማውንት እስቨርን
ቢሰሙ አይወዱልህም "
“ አባቴ ምንም አይልም !እናቴን ግን አሳምናለሁ" የእርቅ ፍልሚያ እፉለማታለሁ .... ገባሽ ጠላትን ማሳመን።
ማዳም ቬን ሰውነቷ ተረበሽ መሐረቧን አውጥታአፏ ላይ አደረግች።
ልጁም እጆቿ እንዴት እንደሚንቀጠቀ አየ "
“ሉሲን ክፉኛ ለመድኳት አብሬአት ባሳለፍኰዋቸው ጥቂት ወሮች ውስጥ
አንደ እናትና ልጅ ሆነን ነው የቆየን " ዊልያም ቬን . . እኔ በቅርቡ ምድራዊ ልዩነቶች ወደሌሉበት በደልና ኀዘን ወደማይታዩበት ዓለም እሔዳለሁ " ምናልባት እንዳሳብህ ሆኖልህ ከዘመናት በኋላ ሎሲ ካርላይል ሚስትህ ለመሆን ብትበቃ የናቷን ጥፋት እንዳታነሣባት አደራህን " ካነሳህባት ያሠቅቃታል
አለጥፋቷ ትጨነቃለች » የዚያች የዕድለ ቢስ እናቷ በደል የሷም በደል ነው » ስለዚህ የናቲቱ ኃጢአት ከናቲቱ ጋር እንደ ተቀበረ ቁጠረው » ለሎሲ ስለናቷ እንዳታነሳባት” አለችው .
"የለም ' የለም ! ሚስቴ ከሆነች በኋላ ስለናቷ ሁልጊዜ ነው የማነሣላት "
በዚህ ዓለም ከራሷ ከሉሲ በቀር እንደ መቤት ሳቤላ የምወደው ሰው እንዳልነበረ
አጫውታታለሁ " ሎሲን የምወዳት በናቷ ስለሆነ የናቷን ጥፋት የሲ መስደቢያ አላደርገውም " ይህ ቃሌ ነው ”
👍15❤6👎1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ባርባራ ለዕረፍት ወደ ባሕር ዳርቻ በሔደችበት ቀን ሳቤላ ከመኝታዋ ወድቃ መጠራሞት ጀመረች።
ለመሰናበት ካሰበች በኋላ እንደገና ባርባራ እስክትመለስ ድረስ ልትቆያት የተሰማማችው ከልጆቹ ጋር መሰንበቷን ተስፋ አድርጋ ነበር " ሚስተር ካርላይልም
በሽተኛዪቱ አስተማሪ ከልጆች ጩኸትና ውካታ ተላቃ ከማንኛውም ሥራ ርቃ የተሟላ ጸጥታና ዕረፍት አንድታገኝ በማሰብ ልጆቹን ሎሲንና አርኪባልድን ወደ ሚስ ኮርኒሊያ ዘንድ ሰደደቸው " ሳቤላ ልጆቹ ከእሷ ጋር እንዲሰነብቱ ሆዷ እየፈለገ እንዳይሔዱ ብላ ለመጠየቅ ፈራች ስለዚህ ያሰበችው ነገር
ሲበላሺባት በዝምታ ተቀበለችው የሳቤላ ሁለተኛዉ ሐሳቧ ደግሞ ማንነቷ እንዳይታወቅባት የመሞቻዋ ጊዜ ከመድረሱ በፊት ከኢስት ሊን ሹልክ ብላ ለመልቀቅ ነገር
እንዳይደርስባት የፈራችው ሰዓት ባላሰበችው ፍጥነት ቀደማት " ጊዜ ዐለፈ ልክ እንደ እናቷ እሷንም ሳይታሰብ አጣደፋት " ዊልሰን እመቤትን ተከትላ ስለ ሔደች የምታስታምማት ጆይስ ነበረች።
ባርባራ የሔደችበት ቦታ ከኢስት ሊን ሃምሳ ኪሎ ሜትር ያሀል ይርቃል
ሚስተር ካርላይል ቀን ቀን ከሥራው እየዋለ ማታ ማታ እዚያው ሔዶ ያድር ነበር " በዚህ ምክንያት ወደ ኢስት ሊን ከዘለቀ ዐሥር ቀን ዐለፈው " በነዚያ ጥቂት ቀኖች ውስጥ የሳቤላ ሁኔታ እየባሰ ሔዶ " ቀኑ ሮብ ነው ሚስተር ካርላይል
ከቤቱ ያድራል ተብሎ ይጠበቃል ።
ጆይስ የምታደርገው ነገር ጠፋት " በጣም ተጨነቀች ። ሳቤላ ተዳከመች
ራሷን መቈጣጠር አልችል አለች » ደብቃው የኖረችው ምስጢር ሊገለጽ ሆነ
የሚገለጽበት ጊዜ ደግሞ ጆይስ አስቀድማ ባለመናገሯ ከሳቤላ ጋር ተመሳጥራ አንደ ደበቀችው ተደርጎ እንዳይተረጐምባት ፈራች ባልና ሚስቱ ምን እንደሚሏት አስባው ተጨነቀች » ሚስተር ካርላይልን ጠርታ ሁሉን ነገር ልትገጽላት ብዙ
ጊዜ እያሰበች መልሳ ትተዋለች እሷ በዚህ ነገር ስትዋልል ሰዓቱ ገሠገሠ በተለይ ከእኩለ ቀን በላይ የነበረው ጊዜ ቶሎ መሸ የሳቤላ ሕይትም ከጀንበሪቷ
ጋር የመጥለቅ እሽቅድምድም የያዘች ይመስል ወደ ጥልቀት ገሠገሠች ጆይስ
ከአጠገቧ አልተለየችም
ቀኑን ሙሉ ዛል ብላ ውላ ወደ ማታ ትንሽ ዐለፍ ያለላት
መስለች ከመኝታዋ ላይ እንደ ሆነች በትራሶች ተደግፋ ትንሽ ቀና አለች " ከነጭ ሱፍ የተሠራ ያንን ልብስ ተደረበላት ደኅና አድርጋ አየር እንድታገኝ የሌት ቆቧ ወለቀላት » መስኮቶች ወለል ብለሙ ተከፈቱላት ።
ሞቃቱ የበጋ አየር ጸጥ ብሏል ጆሮዋ እንደነቃ አእምሮዋም እንዶ ሰላ ነበር
ጆይስ ” አለቻት "ዘ
እመት ” መለሰች ጆይስ
' ላየው ብችል ደሰ ብሎኝ እሞት ነበር "
“ ልየው ! " አለች ጆይስ በትክክል መስማቷን ጆሮዋን በመጠራጠር "
" እሜቴ ልየው አሎኝ ... ሚስተር ካርላይልን ?”
“ ምነው ምናለበት ? ያለሁ መስሎኝ ነው ? እኔ እኮ አሁን ሙት ማለት ነኝ "
እሱን ለማየት ብጠይቅ ነውር ሆነብኝ ? እኔ ላነጋግረው በልቤ ከተመኘሁ ብዙ ቀን ሆኖኛል " ይህ ፍላጎቴ ከሞት ፊት ተደንቅሮ አላሳልፍ አላሰቀርብ አለው .
ጣሬ በዛ ጆይስ እባክሺን ላግኘው? አንዴ ላነጋግረውና በሰላም ልሙት ”
ሊሆን አይችልም ... እሜቴ ” አለቻት ፍርጥ አድርጋ " የማይያገባ ነገር ነው " አይቃጣም !አይታሰብም”
ሳቤላ የጆይስን እምቢታ ስትሰማ እንባዋን ባራት ማዕዘን አወረደችው
ምነው ጆይስ ምን በደልኩሽ? በዚህ የተነሣ መሞት እኮ አልቻልኩም
ነፍሴ አልወጣ አለች ልጆቼን ከኔ ወሰድሽብኝ " እኔ እንዳልታወቅብሽ ስለፈራሽ እዚህ ግድም እንዳይመጡ ብለሽ ሰደድሻቸው " አሁን ደግሞ ባሌን እንዳላናግረው ትክለክይኝ ? ተይ .. ጆይስ ተይ ላግኘው! ግድ የለሺም ንግሪው ይምጣ።
ባሏ ! ምስኪን ዛሬም ባሌ ትለዋለች ጆይስ ከውሳኔዋ ፈቀቅ ባትልም ሁኔታዋ በጣም አሳዘናት ዐይኖቿ በእንባ ክድን አሉ ። ነገር ግን ሚስተር ካርላይልን ጠርታ ከዱሮ ሚስቱ ፊት ብታመጣው ባርባራ ላይ የክህደት ሥራ እንዶ
ፈጻመች እንዳይቆጠርባት ፈራች "
በፉ ተንኳኳ " ጆይስ “ ግቡ ” አለች ። ሁልጊዜ ወደዚያ ክፍል ይመጡ የነበሩት ሁሉት ሠራተኞች ሐናና ሣራ ነበሩ ሁለቱም ማዳም ቬንን ወይዘሮ ሳቤላ እንደ ነበረች አያውቁም ሣራ አንገቷን ብቅ አደረገችና
ስሚ ጆይስ ” አለቻት "
ጌቶች ይጠሩሻል .
ሚስ ጆይስ።
''እሺ መጣሁ።
“ ከመብል ቤት ናቸው " አሁን አርተር ካርላይልን ሰጥቻቸው መምጣቴ ነውኀ
“ ማዳም እንንዴት ሆነች . . . ጆይስ ? ” አላት አርተርን በትከሻው ተሸክሞ አገኘችውና ካርላይልን ።
ጆይስ ምን ብላ እንደምትመልስ ድንግር አላት " በሌላ በኩል'ደግሞ ከጥቂት ሰዓት በኋሳ በግድ የሚገለጸውን ነገር ሽፋፍና ልታልፈው አልፈለገችም
“ በጣም አሟታል , , ጌታዬ ” አለችው "
"በጣም ? ''
“ አዎን ' መሞቷ ነው መሰለኝ።
ሚስተር ካርላይል ያቀፈውን ልጅ በድንጋጤ አወረደው "
“ መሞቷ ነው ”
“ አዎን ዛሬ ማደሯንም እንጃ
“ ምነ ? ለሞት የሚያደርስ ምን ነገር አገኛት ? "
"ጆይስ አልመለሰችለትም " አሷም የምትለው ጠፍቷት ፊቷ ዐመድ መስሎ ነበር።
"ዶክተር ማርቲን አይቷት ነበር ? ”
" የለም ... ጌታዬ " ግን ምንም አይጠቅማትም ”
“ አይጠቅማትም ! " ደገመው ሚስተር ካርላይል ቆጣ ብሎ ሊሞቱ ለተቀረቡቃረቡ ሰዎች የምናደርግላቸው ይኸው ነው ? ማዳም ቬን አንቺ እንደምትይው ታማ ከሆነ ዶክተር ማርቲን በቴሌግራም ተጠርቶ ቶሎ መምጣት አለበት » እስኪ
እኔው ራሴ ሔጄ ልያት ” አለና ወደ መዝጊያው አመራ
ጆይስ ጀርባዋን ወደ መዝጊያው ሰጥታ ከበሩ መኻል ቆመችና እንዳይወጣ ከለከለችው
ጌታዬ . . ይቅርታዎን እለምናለሁ " ነገሩ ደግ አይደለም ።እባክዎን ወደሷ ክፍል መግባቱ ይቅርብዎ ”
“ ለምንድነው የማልገባው ?
“ ሚስዝ ካርላይልን ይከፋቸዋል ብላ ተንተባተበች "
“ የማታመጡት የለም " ሚስዝ ካርላይል ባትኖር የግድ አንድ ሰው ሊያያት
ያስፈልጋል። ከቤቴ ውስጥ ስትሞት ላልጠይቃት ነው ? አብደሻል መሰለኝ ጆይስ !
በይ ከራት በኋላ እጠይቃታለሁና በደንብ አዘጋጂያት ”
ራት ቀረበ ጆይስ ሕፃኑን አርተርን ይዛ ወደ ሣራ ሔደች "
ሚስተር ካርላይል ራት ሊበላ ሲጀምር እኅቱ ደረሰች " የመጣችው ከአንዳንድ ቤቶቿን ከተከራዩ ሰዎች ጋር ጭቅጭቅ ስለ ፈጠረች ለወንድሟ ለመንገር ነበር " የመጣችበትን ከመስማቱ በፊት ጆይስ የነገረችውን የማዳ ቬንን ሁኔታ ነገራትና ሔዳ እንድታያት ጠየቃት "
“ልትሞት ነው?” አለች ኮርኒሊያ እሷም ድንግጥ ብላ “ “ግድ የለህም ይህች
ጆይስ ዘንድሮ በጤናዋ አይደለችም " እስኪ አሁን ምን አገኛትና ነው ልትሞት
ነው ብላ የምታወራ ? ”
ኮርኒሊያ ላይኛው ቆቧንና ካባዋን አውልቃ ከወንበሩ ላይ ጣል አደረገች
መልኳን ከግድግዳው ላይ ከነበረው መስተዋት
ቆቧን ነካ ነካ አድርጋ አስተካከለችና በሽተኛዪቱ ወደ ነበረችበት ወደ ፎቅ ሔዳ በር መታች
ጆይስ " ይግቡ የሚል ምላሽ ሰጠቻት ወዲያው ጆይስ ማን መሆኑን ስታይ
ደነገጠችና ' “ ይተዉ እማማ አይግቡ ” አለችና ከበሩ ሒዳ ከፊቷ ተደቀነች
ማነው ደግሞ እኔን የሚከለክለኝ: ' አለች ነገሩ ስለገረማት ትንሽ ተግ ብላ ካሰበች በኋላ።በይ ዘወር በይ ሴትዮ ! ለመሆኑ ጭንቅላትሽ ደህና ነው?
ከዚህ በኋላ ደግሞ ምን ታመጪ ይሆን?
ጆይስ በሥልጣንም በጉልበትም ዐቅም እንዳልነበራት ታውቅ ነበር
ስለዚህ ሚስ ካርላይልን እንድትገባ አሳለፈቻትና ራሷ ወጣች "
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ባርባራ ለዕረፍት ወደ ባሕር ዳርቻ በሔደችበት ቀን ሳቤላ ከመኝታዋ ወድቃ መጠራሞት ጀመረች።
ለመሰናበት ካሰበች በኋላ እንደገና ባርባራ እስክትመለስ ድረስ ልትቆያት የተሰማማችው ከልጆቹ ጋር መሰንበቷን ተስፋ አድርጋ ነበር " ሚስተር ካርላይልም
በሽተኛዪቱ አስተማሪ ከልጆች ጩኸትና ውካታ ተላቃ ከማንኛውም ሥራ ርቃ የተሟላ ጸጥታና ዕረፍት አንድታገኝ በማሰብ ልጆቹን ሎሲንና አርኪባልድን ወደ ሚስ ኮርኒሊያ ዘንድ ሰደደቸው " ሳቤላ ልጆቹ ከእሷ ጋር እንዲሰነብቱ ሆዷ እየፈለገ እንዳይሔዱ ብላ ለመጠየቅ ፈራች ስለዚህ ያሰበችው ነገር
ሲበላሺባት በዝምታ ተቀበለችው የሳቤላ ሁለተኛዉ ሐሳቧ ደግሞ ማንነቷ እንዳይታወቅባት የመሞቻዋ ጊዜ ከመድረሱ በፊት ከኢስት ሊን ሹልክ ብላ ለመልቀቅ ነገር
እንዳይደርስባት የፈራችው ሰዓት ባላሰበችው ፍጥነት ቀደማት " ጊዜ ዐለፈ ልክ እንደ እናቷ እሷንም ሳይታሰብ አጣደፋት " ዊልሰን እመቤትን ተከትላ ስለ ሔደች የምታስታምማት ጆይስ ነበረች።
ባርባራ የሔደችበት ቦታ ከኢስት ሊን ሃምሳ ኪሎ ሜትር ያሀል ይርቃል
ሚስተር ካርላይል ቀን ቀን ከሥራው እየዋለ ማታ ማታ እዚያው ሔዶ ያድር ነበር " በዚህ ምክንያት ወደ ኢስት ሊን ከዘለቀ ዐሥር ቀን ዐለፈው " በነዚያ ጥቂት ቀኖች ውስጥ የሳቤላ ሁኔታ እየባሰ ሔዶ " ቀኑ ሮብ ነው ሚስተር ካርላይል
ከቤቱ ያድራል ተብሎ ይጠበቃል ።
ጆይስ የምታደርገው ነገር ጠፋት " በጣም ተጨነቀች ። ሳቤላ ተዳከመች
ራሷን መቈጣጠር አልችል አለች » ደብቃው የኖረችው ምስጢር ሊገለጽ ሆነ
የሚገለጽበት ጊዜ ደግሞ ጆይስ አስቀድማ ባለመናገሯ ከሳቤላ ጋር ተመሳጥራ አንደ ደበቀችው ተደርጎ እንዳይተረጐምባት ፈራች ባልና ሚስቱ ምን እንደሚሏት አስባው ተጨነቀች » ሚስተር ካርላይልን ጠርታ ሁሉን ነገር ልትገጽላት ብዙ
ጊዜ እያሰበች መልሳ ትተዋለች እሷ በዚህ ነገር ስትዋልል ሰዓቱ ገሠገሠ በተለይ ከእኩለ ቀን በላይ የነበረው ጊዜ ቶሎ መሸ የሳቤላ ሕይትም ከጀንበሪቷ
ጋር የመጥለቅ እሽቅድምድም የያዘች ይመስል ወደ ጥልቀት ገሠገሠች ጆይስ
ከአጠገቧ አልተለየችም
ቀኑን ሙሉ ዛል ብላ ውላ ወደ ማታ ትንሽ ዐለፍ ያለላት
መስለች ከመኝታዋ ላይ እንደ ሆነች በትራሶች ተደግፋ ትንሽ ቀና አለች " ከነጭ ሱፍ የተሠራ ያንን ልብስ ተደረበላት ደኅና አድርጋ አየር እንድታገኝ የሌት ቆቧ ወለቀላት » መስኮቶች ወለል ብለሙ ተከፈቱላት ።
ሞቃቱ የበጋ አየር ጸጥ ብሏል ጆሮዋ እንደነቃ አእምሮዋም እንዶ ሰላ ነበር
ጆይስ ” አለቻት "ዘ
እመት ” መለሰች ጆይስ
' ላየው ብችል ደሰ ብሎኝ እሞት ነበር "
“ ልየው ! " አለች ጆይስ በትክክል መስማቷን ጆሮዋን በመጠራጠር "
" እሜቴ ልየው አሎኝ ... ሚስተር ካርላይልን ?”
“ ምነው ምናለበት ? ያለሁ መስሎኝ ነው ? እኔ እኮ አሁን ሙት ማለት ነኝ "
እሱን ለማየት ብጠይቅ ነውር ሆነብኝ ? እኔ ላነጋግረው በልቤ ከተመኘሁ ብዙ ቀን ሆኖኛል " ይህ ፍላጎቴ ከሞት ፊት ተደንቅሮ አላሳልፍ አላሰቀርብ አለው .
ጣሬ በዛ ጆይስ እባክሺን ላግኘው? አንዴ ላነጋግረውና በሰላም ልሙት ”
ሊሆን አይችልም ... እሜቴ ” አለቻት ፍርጥ አድርጋ " የማይያገባ ነገር ነው " አይቃጣም !አይታሰብም”
ሳቤላ የጆይስን እምቢታ ስትሰማ እንባዋን ባራት ማዕዘን አወረደችው
ምነው ጆይስ ምን በደልኩሽ? በዚህ የተነሣ መሞት እኮ አልቻልኩም
ነፍሴ አልወጣ አለች ልጆቼን ከኔ ወሰድሽብኝ " እኔ እንዳልታወቅብሽ ስለፈራሽ እዚህ ግድም እንዳይመጡ ብለሽ ሰደድሻቸው " አሁን ደግሞ ባሌን እንዳላናግረው ትክለክይኝ ? ተይ .. ጆይስ ተይ ላግኘው! ግድ የለሺም ንግሪው ይምጣ።
ባሏ ! ምስኪን ዛሬም ባሌ ትለዋለች ጆይስ ከውሳኔዋ ፈቀቅ ባትልም ሁኔታዋ በጣም አሳዘናት ዐይኖቿ በእንባ ክድን አሉ ። ነገር ግን ሚስተር ካርላይልን ጠርታ ከዱሮ ሚስቱ ፊት ብታመጣው ባርባራ ላይ የክህደት ሥራ እንዶ
ፈጻመች እንዳይቆጠርባት ፈራች "
በፉ ተንኳኳ " ጆይስ “ ግቡ ” አለች ። ሁልጊዜ ወደዚያ ክፍል ይመጡ የነበሩት ሁሉት ሠራተኞች ሐናና ሣራ ነበሩ ሁለቱም ማዳም ቬንን ወይዘሮ ሳቤላ እንደ ነበረች አያውቁም ሣራ አንገቷን ብቅ አደረገችና
ስሚ ጆይስ ” አለቻት "
ጌቶች ይጠሩሻል .
ሚስ ጆይስ።
''እሺ መጣሁ።
“ ከመብል ቤት ናቸው " አሁን አርተር ካርላይልን ሰጥቻቸው መምጣቴ ነውኀ
“ ማዳም እንንዴት ሆነች . . . ጆይስ ? ” አላት አርተርን በትከሻው ተሸክሞ አገኘችውና ካርላይልን ።
ጆይስ ምን ብላ እንደምትመልስ ድንግር አላት " በሌላ በኩል'ደግሞ ከጥቂት ሰዓት በኋሳ በግድ የሚገለጸውን ነገር ሽፋፍና ልታልፈው አልፈለገችም
“ በጣም አሟታል , , ጌታዬ ” አለችው "
"በጣም ? ''
“ አዎን ' መሞቷ ነው መሰለኝ።
ሚስተር ካርላይል ያቀፈውን ልጅ በድንጋጤ አወረደው "
“ መሞቷ ነው ”
“ አዎን ዛሬ ማደሯንም እንጃ
“ ምነ ? ለሞት የሚያደርስ ምን ነገር አገኛት ? "
"ጆይስ አልመለሰችለትም " አሷም የምትለው ጠፍቷት ፊቷ ዐመድ መስሎ ነበር።
"ዶክተር ማርቲን አይቷት ነበር ? ”
" የለም ... ጌታዬ " ግን ምንም አይጠቅማትም ”
“ አይጠቅማትም ! " ደገመው ሚስተር ካርላይል ቆጣ ብሎ ሊሞቱ ለተቀረቡቃረቡ ሰዎች የምናደርግላቸው ይኸው ነው ? ማዳም ቬን አንቺ እንደምትይው ታማ ከሆነ ዶክተር ማርቲን በቴሌግራም ተጠርቶ ቶሎ መምጣት አለበት » እስኪ
እኔው ራሴ ሔጄ ልያት ” አለና ወደ መዝጊያው አመራ
ጆይስ ጀርባዋን ወደ መዝጊያው ሰጥታ ከበሩ መኻል ቆመችና እንዳይወጣ ከለከለችው
ጌታዬ . . ይቅርታዎን እለምናለሁ " ነገሩ ደግ አይደለም ።እባክዎን ወደሷ ክፍል መግባቱ ይቅርብዎ ”
“ ለምንድነው የማልገባው ?
“ ሚስዝ ካርላይልን ይከፋቸዋል ብላ ተንተባተበች "
“ የማታመጡት የለም " ሚስዝ ካርላይል ባትኖር የግድ አንድ ሰው ሊያያት
ያስፈልጋል። ከቤቴ ውስጥ ስትሞት ላልጠይቃት ነው ? አብደሻል መሰለኝ ጆይስ !
በይ ከራት በኋላ እጠይቃታለሁና በደንብ አዘጋጂያት ”
ራት ቀረበ ጆይስ ሕፃኑን አርተርን ይዛ ወደ ሣራ ሔደች "
ሚስተር ካርላይል ራት ሊበላ ሲጀምር እኅቱ ደረሰች " የመጣችው ከአንዳንድ ቤቶቿን ከተከራዩ ሰዎች ጋር ጭቅጭቅ ስለ ፈጠረች ለወንድሟ ለመንገር ነበር " የመጣችበትን ከመስማቱ በፊት ጆይስ የነገረችውን የማዳ ቬንን ሁኔታ ነገራትና ሔዳ እንድታያት ጠየቃት "
“ልትሞት ነው?” አለች ኮርኒሊያ እሷም ድንግጥ ብላ “ “ግድ የለህም ይህች
ጆይስ ዘንድሮ በጤናዋ አይደለችም " እስኪ አሁን ምን አገኛትና ነው ልትሞት
ነው ብላ የምታወራ ? ”
ኮርኒሊያ ላይኛው ቆቧንና ካባዋን አውልቃ ከወንበሩ ላይ ጣል አደረገች
መልኳን ከግድግዳው ላይ ከነበረው መስተዋት
ቆቧን ነካ ነካ አድርጋ አስተካከለችና በሽተኛዪቱ ወደ ነበረችበት ወደ ፎቅ ሔዳ በር መታች
ጆይስ " ይግቡ የሚል ምላሽ ሰጠቻት ወዲያው ጆይስ ማን መሆኑን ስታይ
ደነገጠችና ' “ ይተዉ እማማ አይግቡ ” አለችና ከበሩ ሒዳ ከፊቷ ተደቀነች
ማነው ደግሞ እኔን የሚከለክለኝ: ' አለች ነገሩ ስለገረማት ትንሽ ተግ ብላ ካሰበች በኋላ።በይ ዘወር በይ ሴትዮ ! ለመሆኑ ጭንቅላትሽ ደህና ነው?
ከዚህ በኋላ ደግሞ ምን ታመጪ ይሆን?
ጆይስ በሥልጣንም በጉልበትም ዐቅም እንዳልነበራት ታውቅ ነበር
ስለዚህ ሚስ ካርላይልን እንድትገባ አሳለፈቻትና ራሷ ወጣች "
👍20
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ጆይስ ወረደችና ሚስተር ካርላይልን ራት ከሚበላበት አስነሥታ ይዛው መጣች
“ ማዳም ቬን ባሰባት እንዴ . . ኮርኒሊያ ? እኔን ፌለገችኝ ?
“ አዎን ልታነጋግርህ ትፈልጋለች ”
ሚስ ካርላይል እየተናገረች በሩን ከፈተችው "መጀመሪያ እሷ እንድትግባ በጁ አመለከታት “ የለም” አለችው “ ብቻህን ገብተህ ብታያት ይሻላል ”
ሊገባ ሲል ጆይስ ክንዱን ያዘችው “ ጌታዬ ተዘጋጅተው ይግቡ“ እማማ
ለምን አይነግሯቸውም ?”
ሁለቱንም ትክ ብሎ አያቸው ሁኔታቸውን ይኸ ነው ብሎ ለመናገር አልቻለም
አንግዳ ነገር ሆነበት " እንዲያውም ወደ ዕብደቱ ወሰድ ያደረጋቸው መሰለው
ፊቷ ምንም ቢሆን ተለውጦ የማያውቀው ኮርኒሊያ እንኳን ምንም ኮስተር ብላ
ብትቆምም ከንፈሮቿ ሲንቀጠቀጡ መቁጣጠር አልቻለችም " ሚስተር ካርላይል ግንባሩን ቋጥሮ ሲገባ እነሱ በሩን ዘጉበት "
በቀጥታ ወደ በሽተኛይቱ አልጋ ቀስ ብሎ ተጠጋና “በጣም አዝናለሁ ማዳም ቬን...” ብሎ የጀመረውን ሳይጨርስ ቀሪዎቹ ቃላት ምላሱ ላይ ተንከባለሉ"
ሊወጡ አልቻሉም . እሱም እንደ ጆይስ የሳቤላን መንፈስ ያየ መሰለው
ከአልጋው ትንሽ አፈገፈገ ወርዶ አንገቷ ላይ የተቆለለው ጸጉሯ የሚያምሩትና የኀዘን ዳመና የጣለባቸው 0ይኖቿ ሳይቀሩ የሳቤላ ቬንን መልክ ቁልጭ አድርገው አሳዩት
አርኪባልድ ! ” አለችው "
የሚንቀጠቀጠው እጅዋን ዘረጋችና እጁን ያዘችው " ትክ ብሎ አያት» ከሕልም የነቃ ይመስል ዙሪያውንም አስተውሎ አየ "
“ነፍሴ ያንተን ይቅርታ ሳታገኝ ከሥጋዋ መለየት አልቻለችም " አለችው
የሰራችውን በደል ስታስብ ዐይኖቿን ስብር አድርጋ “ ተው ' ፊትህን አታዙርብኝ " ለአንዳፍታ ታገሠኝ ይቅር ብየሻለሁ ብቻ በለኝና በሰላም ልሙት
“ ሳቤላ ! አንቺ ነሽ? አንቺ ነሽ ? ማዳም ቬን የነበርሽው ? " አለ የሚናገረውን አላወቀውም።
ይቅር በለኝ ማረኝ... አርኪባልድ | አልሞትኩም » የደረሰብኝ አደጋ ለወጠኝ እንጂ አልገደለኝም » ነገር ግን ማንም አላወቀም ስለዚህ ማዳም ቬን
ተብዬ ወደዚሁ መጣሁ " ተነጥዬና ርቄ መኖር አልቻልኩም » ማረኝ ... አር
ኪባልድ ማረኝ " "
የሚናገረው የሚያደርገው ቅጡ ጠፋው " አምሮው ጠሮ ነፋስ እንደ ገባበት
ተበጠበጠ ግራ ገብቶት ዝም ብሎ እንደ ቆመ ነገሯን ቀጠለች "
“ ከአንተና ከልጆቼ ተነጥዬ መኖር አልቻልኩም " ያንተ ናፍቆት ሊገድለኝ ሆነ ” አለችው " አነጋግሯ የትኩሳት ቅዠት ይመስል ነበር “ “ እንደዚያ አሳብዶኝ ካን† ከተለየሁ ወዲህ የአንዲት ቅጽበት እንኳን ሰላም አግኝቸ አላውቅም .
መላው ባይጠፋኝ ኖሮ ወዲያው ተመልሸ እመጣ ነበር ከቤት ከወጣሁ አንድ
ሰዓት እንኳን ሳልቆይ ጸጸት ያዘኝ እያደር እየከበደኝ እየጠናብኝ ሔደ ምን እንዳ
ስመሰለኝ ታየዋለህ ? እየው ተመልከተው " ብላ የሸበተው ጸጉሯን የመነመ
ነውን እጁዋን አሳየችው » አንተው ማረኝ ይቅር በለኝ !ጥፋቴ በጣም ከባድ ነው ! የተቀበልኩት ቅጣት ግን ይበልጣል " ለብዙ ዘመን ከባድ መከራ ከባድ
ሥቃይ ተቀብያለሁ " ሕይወቴ ረጅም ዘመን የፈጀ የጻዕረ ሞት ሕይወት ነበር ”
“ እንዲያው ሲጀመር ምን ሆነሽ ሔድሽ?”
“ ለምን እንዶ ሔድኩ አላወቅህም? ”
“ የለም አላውቅም " እስከ ዛሬ ምስጢር እንደ ሆነብኝ ነው ”
“ አንተን ከመውደዴ የተነሣ ነበር የሔድኩት " ከንፈሮቹን በንቀት ቀስቀስ አደረጋቸው " በጣር ላይ ሆናም የምትቀልድበት መሰለው
“ ተው እንደሱ አድርገህ አትየኝ " አቅም የለኝም " ያለው የሌለው ጉልበቴ አልቋል " ከሰውነት ወጥቻለሁ " ዐይንህ ያያል " የምነግርህ እውነት መሆኑን ተረዳልኝ ነገሬ ግልጽ ካልሆነ እንጃ በጣም እወድሀ ስለ ነበር ጠረጠርኩህ፤ እኔን አለሁልሽ ብለህ እያታለልክ ፍቅርህን ለሌላ የሰጠህብኝ መስለኝ » ስለዚህ በጥርጣሬ ቅናት እንደ ቆሰልኩ ከዚያ ክፉ ሰው ወጥመድ ገባሁ " እንድበቀልህ በጆሮዬ ሹክ ይለኝ ነበር ”
“እኔ ግን አንቺን በሐሳብም፡ በቃልም በተግባርም ለማታለል አልሞከርኩም"
ያንጊዜም ታውቂኝ ነበር " ከዚያ ወዲህም ሳታውቂኝ አልቀረሽም
“አርኪባልድ ... አብጀ ነበር " በዕብደት እንጂ በጤንነት እንደዚያ ያለውን ሥራ አልሠራውም ነበር " ስለዚህ እርሳው ' ይቅር በለኝ ”
“ መርሳት አልችልም " ይቅር ካልኩሽ ግን ቆይቻለሁ "
“ ከዚያ ሌሊት ወዲህ ያለፈውን የኀዘንና የብስጭት ጊዜ ለመርሳት ሞክር” አለችው ዕንባዋ በሁለት ጉንጮቿ እየወረደ " ሥጋው አልቆ አጥንቱ ብቻ ቀርቶ በትኩሳት የሚቃጠለውን ክንዷን ወደሱ ዘርግታ : “ በሱ ፈንታ የፍቅር ጊዜአችንን ላለመርሳት ሞክር "
አኔን በመጀመሪያ ወደ ዐወቅህበት ዘመን መልሰው " ከዚህ ቤት ሳቤላ ሼን አየተባልኩ ካባቴ ጋር ደስተኛ ልጅ የነበርኩበትን ዘመን አስታውስ ያኔ ለኔ ባትገልጽልኝም እንዴት ልትወደኝ እንደቻልክ አስታውስ" አባቴ በሞተ ጊዜ የተቸገርክልኝን በዚያች ምናምን ባልነበረኝ ሰዓት አንድ መቶ ፓውንድ የሰጠኸኝን ወደ ካሰል ማርሊንግ የመጣህ ዜ
ሐሳብህን ላንዳፍታ
ላገባህ ቃል የገባሁበትን ለመጀመሪያ ጊዜ ከንፌሬን የሳምከኝን ከተጋባን በኋላ የነበረን ደስታ ትዝ ይልሃል ? አብረን ያሳለፍናቸውን የፍቅር ዘመናት ታስታውሳቸዋለህ ? ሉሲ ስትወለድ ከሞት አፋፍ በመትረፌ የተሰማህን
ሁሉ ትዝ ይልሃል ? ”
“ ታዲያ አሁን እኔን ይህን አጠፋህ የምትይኝ አለሽ ” አላት አሳዛኝ እጅዋን
በእጁ ይዞ ።
አንተን ? በኔ ቀርቶ በአምላክ ዘንድም ጥፋት አይገኝብህም " ከልብህ
ወደከኝ ነበር " ለደኅንነቴ ባያሌ» ስትጨነቅልኝ ነበር » አንተ ደግሞ ምንህ ይወቀሳል? ምን አንደነበርክና ዛሬም እንዴት ያለህ ሰው እንደሆንክ ሳስበውና ከመለስኩልህ ውለታ ጋር ሳነጻጽረው በኃፍረትና በጸጸት መሬት ተከፍታ ብትውጠኝ እወድ ነበር ለራሴም ጥፋት የሚያበቃኝን ቅጣት ተቀብያለሁ ባንተና
በልጆችህ ያመጣሁባችሁን ውርደት ግን ማስለቀቅ አልችልም ”
“ የኔን ፈተና ግን አስበው " አለችው ድምጿ እየደከመ " እሱም እየራቀ የሔደውን ድምፅ ለመስማት ጆሮውን ጠጋ ለማድረግ ተገደደ ። “ በዚህ ቤት ውስጥ ከሚስትህ ጋር ተቀምጬ ምን ያህል እንደምታፈቅራት እኔን ትዳብስኝ እንደ ነበረው ስትዳብሳት እያየሁ ' በቅናት ስንገገብ ኖርኩ አሳልፌ ለሌላ ከስጠሁህ በኋላ ያፈቀርኩህን ያህል አፍቅሬህ አላውቅም ነበር " እስቲ ይታይህ' ዊልያም ልጄ ጉልበቱ እየመነመነ ሰውነቱ እያለቀ ሲሔድ እያየሁ ነፍሱ በምትወጣበት
ሰዓት ካንተ ጋር ብቻችንን ሆነን ስንጠብቀው እናቱ መሆኔን እንኳን ለመናገር
አለመቻሌ እንደ ሞተም ቤተሰቡ ሁሉ ሰምቶ ሲደናገጥ የኔን የወላጅ እናቱን ኀዘን ሳይሆን የስዋን ትንሽ መጠነኛ ኀዘን ነበር የምታጽናኑት " እኔ ባሁኑ ጊዜ ከዚህ ቤት ችየው የኖርኩት ፈተና የሞት ያህል መራራና አስጨናቂ ነበር "
“ለምን ተመልሰሽ መጣሽ ? ” አላት "
“ ነገርኩህ እኮ ካንተና ከልጆቼ ተለይቸ መኖር አልቻልኩም '
“ስሕተት ነበር ! ፍጹም ስሕተት ነበር የሠራሽው
፡
፡
#ክፍል_ሰባ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ጆይስ ወረደችና ሚስተር ካርላይልን ራት ከሚበላበት አስነሥታ ይዛው መጣች
“ ማዳም ቬን ባሰባት እንዴ . . ኮርኒሊያ ? እኔን ፌለገችኝ ?
“ አዎን ልታነጋግርህ ትፈልጋለች ”
ሚስ ካርላይል እየተናገረች በሩን ከፈተችው "መጀመሪያ እሷ እንድትግባ በጁ አመለከታት “ የለም” አለችው “ ብቻህን ገብተህ ብታያት ይሻላል ”
ሊገባ ሲል ጆይስ ክንዱን ያዘችው “ ጌታዬ ተዘጋጅተው ይግቡ“ እማማ
ለምን አይነግሯቸውም ?”
ሁለቱንም ትክ ብሎ አያቸው ሁኔታቸውን ይኸ ነው ብሎ ለመናገር አልቻለም
አንግዳ ነገር ሆነበት " እንዲያውም ወደ ዕብደቱ ወሰድ ያደረጋቸው መሰለው
ፊቷ ምንም ቢሆን ተለውጦ የማያውቀው ኮርኒሊያ እንኳን ምንም ኮስተር ብላ
ብትቆምም ከንፈሮቿ ሲንቀጠቀጡ መቁጣጠር አልቻለችም " ሚስተር ካርላይል ግንባሩን ቋጥሮ ሲገባ እነሱ በሩን ዘጉበት "
በቀጥታ ወደ በሽተኛይቱ አልጋ ቀስ ብሎ ተጠጋና “በጣም አዝናለሁ ማዳም ቬን...” ብሎ የጀመረውን ሳይጨርስ ቀሪዎቹ ቃላት ምላሱ ላይ ተንከባለሉ"
ሊወጡ አልቻሉም . እሱም እንደ ጆይስ የሳቤላን መንፈስ ያየ መሰለው
ከአልጋው ትንሽ አፈገፈገ ወርዶ አንገቷ ላይ የተቆለለው ጸጉሯ የሚያምሩትና የኀዘን ዳመና የጣለባቸው 0ይኖቿ ሳይቀሩ የሳቤላ ቬንን መልክ ቁልጭ አድርገው አሳዩት
አርኪባልድ ! ” አለችው "
የሚንቀጠቀጠው እጅዋን ዘረጋችና እጁን ያዘችው " ትክ ብሎ አያት» ከሕልም የነቃ ይመስል ዙሪያውንም አስተውሎ አየ "
“ነፍሴ ያንተን ይቅርታ ሳታገኝ ከሥጋዋ መለየት አልቻለችም " አለችው
የሰራችውን በደል ስታስብ ዐይኖቿን ስብር አድርጋ “ ተው ' ፊትህን አታዙርብኝ " ለአንዳፍታ ታገሠኝ ይቅር ብየሻለሁ ብቻ በለኝና በሰላም ልሙት
“ ሳቤላ ! አንቺ ነሽ? አንቺ ነሽ ? ማዳም ቬን የነበርሽው ? " አለ የሚናገረውን አላወቀውም።
ይቅር በለኝ ማረኝ... አርኪባልድ | አልሞትኩም » የደረሰብኝ አደጋ ለወጠኝ እንጂ አልገደለኝም » ነገር ግን ማንም አላወቀም ስለዚህ ማዳም ቬን
ተብዬ ወደዚሁ መጣሁ " ተነጥዬና ርቄ መኖር አልቻልኩም » ማረኝ ... አር
ኪባልድ ማረኝ " "
የሚናገረው የሚያደርገው ቅጡ ጠፋው " አምሮው ጠሮ ነፋስ እንደ ገባበት
ተበጠበጠ ግራ ገብቶት ዝም ብሎ እንደ ቆመ ነገሯን ቀጠለች "
“ ከአንተና ከልጆቼ ተነጥዬ መኖር አልቻልኩም " ያንተ ናፍቆት ሊገድለኝ ሆነ ” አለችው " አነጋግሯ የትኩሳት ቅዠት ይመስል ነበር “ “ እንደዚያ አሳብዶኝ ካን† ከተለየሁ ወዲህ የአንዲት ቅጽበት እንኳን ሰላም አግኝቸ አላውቅም .
መላው ባይጠፋኝ ኖሮ ወዲያው ተመልሸ እመጣ ነበር ከቤት ከወጣሁ አንድ
ሰዓት እንኳን ሳልቆይ ጸጸት ያዘኝ እያደር እየከበደኝ እየጠናብኝ ሔደ ምን እንዳ
ስመሰለኝ ታየዋለህ ? እየው ተመልከተው " ብላ የሸበተው ጸጉሯን የመነመ
ነውን እጁዋን አሳየችው » አንተው ማረኝ ይቅር በለኝ !ጥፋቴ በጣም ከባድ ነው ! የተቀበልኩት ቅጣት ግን ይበልጣል " ለብዙ ዘመን ከባድ መከራ ከባድ
ሥቃይ ተቀብያለሁ " ሕይወቴ ረጅም ዘመን የፈጀ የጻዕረ ሞት ሕይወት ነበር ”
“ እንዲያው ሲጀመር ምን ሆነሽ ሔድሽ?”
“ ለምን እንዶ ሔድኩ አላወቅህም? ”
“ የለም አላውቅም " እስከ ዛሬ ምስጢር እንደ ሆነብኝ ነው ”
“ አንተን ከመውደዴ የተነሣ ነበር የሔድኩት " ከንፈሮቹን በንቀት ቀስቀስ አደረጋቸው " በጣር ላይ ሆናም የምትቀልድበት መሰለው
“ ተው እንደሱ አድርገህ አትየኝ " አቅም የለኝም " ያለው የሌለው ጉልበቴ አልቋል " ከሰውነት ወጥቻለሁ " ዐይንህ ያያል " የምነግርህ እውነት መሆኑን ተረዳልኝ ነገሬ ግልጽ ካልሆነ እንጃ በጣም እወድሀ ስለ ነበር ጠረጠርኩህ፤ እኔን አለሁልሽ ብለህ እያታለልክ ፍቅርህን ለሌላ የሰጠህብኝ መስለኝ » ስለዚህ በጥርጣሬ ቅናት እንደ ቆሰልኩ ከዚያ ክፉ ሰው ወጥመድ ገባሁ " እንድበቀልህ በጆሮዬ ሹክ ይለኝ ነበር ”
“እኔ ግን አንቺን በሐሳብም፡ በቃልም በተግባርም ለማታለል አልሞከርኩም"
ያንጊዜም ታውቂኝ ነበር " ከዚያ ወዲህም ሳታውቂኝ አልቀረሽም
“አርኪባልድ ... አብጀ ነበር " በዕብደት እንጂ በጤንነት እንደዚያ ያለውን ሥራ አልሠራውም ነበር " ስለዚህ እርሳው ' ይቅር በለኝ ”
“ መርሳት አልችልም " ይቅር ካልኩሽ ግን ቆይቻለሁ "
“ ከዚያ ሌሊት ወዲህ ያለፈውን የኀዘንና የብስጭት ጊዜ ለመርሳት ሞክር” አለችው ዕንባዋ በሁለት ጉንጮቿ እየወረደ " ሥጋው አልቆ አጥንቱ ብቻ ቀርቶ በትኩሳት የሚቃጠለውን ክንዷን ወደሱ ዘርግታ : “ በሱ ፈንታ የፍቅር ጊዜአችንን ላለመርሳት ሞክር "
አኔን በመጀመሪያ ወደ ዐወቅህበት ዘመን መልሰው " ከዚህ ቤት ሳቤላ ሼን አየተባልኩ ካባቴ ጋር ደስተኛ ልጅ የነበርኩበትን ዘመን አስታውስ ያኔ ለኔ ባትገልጽልኝም እንዴት ልትወደኝ እንደቻልክ አስታውስ" አባቴ በሞተ ጊዜ የተቸገርክልኝን በዚያች ምናምን ባልነበረኝ ሰዓት አንድ መቶ ፓውንድ የሰጠኸኝን ወደ ካሰል ማርሊንግ የመጣህ ዜ
ሐሳብህን ላንዳፍታ
ላገባህ ቃል የገባሁበትን ለመጀመሪያ ጊዜ ከንፌሬን የሳምከኝን ከተጋባን በኋላ የነበረን ደስታ ትዝ ይልሃል ? አብረን ያሳለፍናቸውን የፍቅር ዘመናት ታስታውሳቸዋለህ ? ሉሲ ስትወለድ ከሞት አፋፍ በመትረፌ የተሰማህን
ሁሉ ትዝ ይልሃል ? ”
“ ታዲያ አሁን እኔን ይህን አጠፋህ የምትይኝ አለሽ ” አላት አሳዛኝ እጅዋን
በእጁ ይዞ ።
አንተን ? በኔ ቀርቶ በአምላክ ዘንድም ጥፋት አይገኝብህም " ከልብህ
ወደከኝ ነበር " ለደኅንነቴ ባያሌ» ስትጨነቅልኝ ነበር » አንተ ደግሞ ምንህ ይወቀሳል? ምን አንደነበርክና ዛሬም እንዴት ያለህ ሰው እንደሆንክ ሳስበውና ከመለስኩልህ ውለታ ጋር ሳነጻጽረው በኃፍረትና በጸጸት መሬት ተከፍታ ብትውጠኝ እወድ ነበር ለራሴም ጥፋት የሚያበቃኝን ቅጣት ተቀብያለሁ ባንተና
በልጆችህ ያመጣሁባችሁን ውርደት ግን ማስለቀቅ አልችልም ”
“ የኔን ፈተና ግን አስበው " አለችው ድምጿ እየደከመ " እሱም እየራቀ የሔደውን ድምፅ ለመስማት ጆሮውን ጠጋ ለማድረግ ተገደደ ። “ በዚህ ቤት ውስጥ ከሚስትህ ጋር ተቀምጬ ምን ያህል እንደምታፈቅራት እኔን ትዳብስኝ እንደ ነበረው ስትዳብሳት እያየሁ ' በቅናት ስንገገብ ኖርኩ አሳልፌ ለሌላ ከስጠሁህ በኋላ ያፈቀርኩህን ያህል አፍቅሬህ አላውቅም ነበር " እስቲ ይታይህ' ዊልያም ልጄ ጉልበቱ እየመነመነ ሰውነቱ እያለቀ ሲሔድ እያየሁ ነፍሱ በምትወጣበት
ሰዓት ካንተ ጋር ብቻችንን ሆነን ስንጠብቀው እናቱ መሆኔን እንኳን ለመናገር
አለመቻሌ እንደ ሞተም ቤተሰቡ ሁሉ ሰምቶ ሲደናገጥ የኔን የወላጅ እናቱን ኀዘን ሳይሆን የስዋን ትንሽ መጠነኛ ኀዘን ነበር የምታጽናኑት " እኔ ባሁኑ ጊዜ ከዚህ ቤት ችየው የኖርኩት ፈተና የሞት ያህል መራራና አስጨናቂ ነበር "
“ለምን ተመልሰሽ መጣሽ ? ” አላት "
“ ነገርኩህ እኮ ካንተና ከልጆቼ ተለይቸ መኖር አልቻልኩም '
“ስሕተት ነበር ! ፍጹም ስሕተት ነበር የሠራሽው
👍10