#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ፎዚያ ኤልያስን ደውሎ መልዕክቱን እንደነገራት ጥዋት ወደ ሀዋሳ ለመሄድ መያዝ ያለባትን ዕቃዎች ካሰናዳች በኃላ በለሊት ለመነሳት በጊዜ መተኛት ስላለባት ወደ መኝታዋ አመራች፡፡ ግን አንድ የረሳችው ነገር ትዝ አላት፡፡ ለሰሎሞን ደውላ ትንግርት መታሰሯን ልትነግረው ይገባል፡፡ካለዛ ይቀየማል፡፡ በቤት ስልክ ደወለችለት፡፡
‹‹እሺ ሰሎሞን እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ..ምነው በምሽት ደወልሽ?››
‹‹አይ በሰላም ነው ፡፡አንተ ግን ቤት አይደለህም መሰለኝ ..የሆነ ንፋስ ነገር ይሰማኛል ፡፡››
‹‹ሆስፒታል ነኝ ባክሽ፡፡››
‹‹ምነው? ምን ትሰራለህ?››በድንጋጤ ጠየቀችው፡፡
‹‹ኤደንን አሟት ጋንዲ ነው ያለነው፡፡››
‹‹እንዴ!! ቀኗ ደረሷል እንዴ?››
‹‹ኧረ እንደኛ አቆጣጠር አንድ ወር ገደማ ይቀራታል፡፡››
‹‹ታዲያ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ ባክሽ.. ገና ምርመራ ላይ ነች... ውጤቱን አላወቅንም፡፡››
‹‹አይዞህ ምንም አትሆንም፡፡ እግዚር ይማርልህ፤ነገ እጠይቃታለሁ፤ደህና እደር፡፡››
‹‹እንዴ ..ለምን እንደፈለግሺኝ እኮ አልነገርሺኝም?››
‹‹ምንም ጉዳይ የለኝም፤ ዝም ብዬ ለሰላምታ ነው የደወልኩልህ›› አለችው... እንዲህ በችግር ላይ እያለ ስለትንግርት ነግራው ይበልጥ ልታስጨንቀው አልፈለገችም፡፡
‹‹በዚህ ሰዓት ለሰላምታ ..?አድርገሽ የማታውቂውን፤.ይልቅ ቶሎ ንገሪኝ…?ምነው ችግር አለ ?ሁሴን ደውሎ ነበር እንዴ?››
<<ችግር የለም ሁሉም ነገር ሰላም ነው፤በል ቻው፡፡››ብላ ዘጋችበት እና የስልኩን እጄታ ወደ ቦታው መልሳ ወደ መኝታዋ አመራች፡፡
ሰሎሞን ትከሻውን ቀፈፈው፡፡የሆነ ነገር እንደተከሰተ ጠረጠረ፣ ‹በሰላምማ በዚህ ሰዓት አትደውልልኝም፡፡ ቀድሜ የእሷን ጉዳይ መስማት ሲገባኝ የራሴን ችግር ስነግራት ነው ሀሳቧን የቀየረችው፡፡››ሲል አሰበ፡፡ ለማጣራት ትንግርት ጋር ደወለ …ጥሪ አይቀበልም ይላል…፡፡
መልሶ ፎዚያ ጋ ደወለ ...አታነሳም ፤ በቤቱ ስልክ ሞከረ አይነሳም፡፡ለጊዜው ሀሳቡን ሰበሰበና ሚስቱ ወደ ተኛችበት ክፍል አመራ.. እንዴት እንደሆነች ለማየት፡፡
ፎዚያ እንቅልፍ እንዲወስዳት ብትመኝም ከመገላበጥ ውጭ ሊሳካላት አልቻለም፡፡ሰባት ሰዓት ላይ ሞባይሏ ጮኸ ...ሰሎሞን መስሏት ችላ ልትለው ነበር ፡፡በተጨናበሰ ዓይኗ አጨንቁራ ስታየው ግን የውጭ ስልክ ነው ..ተስፈንጥራ አነሳችው፡፡
‹‹ሄሎ ፎዚ፡፡››ሁሴን ነበር የደወለላት፡፡
‹‹ሄሎ ሁስን..እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ፡፡ የትንግርት ስልክ አይሰራም… እስቲ አገናኚኝ?››
ደነገጠች ምን ትበለው‹‹የለችም፡፡››
‹‹የት ሄደች?››
‹‹ለስራ..ማለቴ... ከኤልያስ ጋር ሀዋሳ፡፡›› ተንተባተበችበት፡፡
‹‹ፎዚ እኔ በደንብ አውቅሻለሁ፤አንቺ ውሸት አትችይበትም...የሆነውን ንገሪኝ?››
‹‹እውነቴን ነው ሀዋሳ ነው የሄደችው፡፡››
‹‹ታዲያ ስልኳን ለምን ዘጋች?››
አመለጣት‹‹ታስራ ነው››
<<ምን!?>>
‹‹አዎ..እኔም ግራ ገብቶኛል...የሆነች አንድ ሴት በጠርሙስ ፈንክታ ነው አሉ የታሰረችው፡፡››
‹‹የምን ሴት…? በምን ተጣልተው?››
‹‹በምን እንደተጣሉ እስከአሁን አልታወቀም፡፡››
‹‹ማነች ሴትዬዋ?››
‹‹አላወቅኳትም...በቅርብ ከአሜሪካ የመጣች ዲያስፖራ ነች አሉ፡፡የሆነ የእርዳታ ድርጅት ውስጥ እንደምትሰራም ሰምቼያለው፡፡››
‹‹ስሟ ማን ነው?››
‹‹ውይ ስሟን አላውቅም?››
‹‹በይ ከአስር ደቂቃ በኃላ ደውላለሁ.. አጣርተሸ ጠብቂኝ፡፡›› ብሎ ስልኩን ዘጋው፡፡ እንዳለው በ11 ደኛው ደቂቃ ደወለ፡፡
‹‹እሺ ፎዚ ምን አገኘሽ?››
‹‹ዶ/ር ሶፊያ ይድነቃቸው ትባላለች፡፡››መረጃውን ከኤልያስ ነው ያገኘችው፡፡
‹‹ዶክተር ሶፊያ!!!?››
ይበልጥ አርበተበታት‹‹ አዎ ዶ/ር ሶፊያ… ምነው ታውቃታለህ?››
‹‹አዎ... ትንግርት ስለእሷ ነግራኛለች፡፡››
‹‹የት ነው የሚተዋወቁት?››
‹‹በጣም የሚዋደዱ ጓደኛሞች ነበሩ››አለ ፃረሞት ባረበበበት የሰለለ ድምፅ፡፡
ፎዚያ ከድንጋጤው የተነሳ መቃዠት የጀመረች መሰላት ‹‹ዶ/ር ሶፊያ እኮ ነው ያልኩህ ...፤የምን......................
‹‹ተይው ፎዚ፤ ከባድ አደጋ ላይ ነን ያለነው፤በቃ ቻው ነገ እደውልልሻለሁ›› ብሎ ስልኩን አቆረጠው፡፡
ፎዚያም እንደፈዘዘች ከድምፅ አልባው ሞባይሏ ጋር ተፋጣ ቀረች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች #subscribe እያደረጋቹ 5 ሰው #subscribe ካደረገ ቀጣዩ ክፍል ማታ 3 ሰአት ላይ ይለቀቃል ዛሬ ከተሳካ እሞክራለው !!
#Share and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ፎዚያ ኤልያስን ደውሎ መልዕክቱን እንደነገራት ጥዋት ወደ ሀዋሳ ለመሄድ መያዝ ያለባትን ዕቃዎች ካሰናዳች በኃላ በለሊት ለመነሳት በጊዜ መተኛት ስላለባት ወደ መኝታዋ አመራች፡፡ ግን አንድ የረሳችው ነገር ትዝ አላት፡፡ ለሰሎሞን ደውላ ትንግርት መታሰሯን ልትነግረው ይገባል፡፡ካለዛ ይቀየማል፡፡ በቤት ስልክ ደወለችለት፡፡
‹‹እሺ ሰሎሞን እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ..ምነው በምሽት ደወልሽ?››
‹‹አይ በሰላም ነው ፡፡አንተ ግን ቤት አይደለህም መሰለኝ ..የሆነ ንፋስ ነገር ይሰማኛል ፡፡››
‹‹ሆስፒታል ነኝ ባክሽ፡፡››
‹‹ምነው? ምን ትሰራለህ?››በድንጋጤ ጠየቀችው፡፡
‹‹ኤደንን አሟት ጋንዲ ነው ያለነው፡፡››
‹‹እንዴ!! ቀኗ ደረሷል እንዴ?››
‹‹ኧረ እንደኛ አቆጣጠር አንድ ወር ገደማ ይቀራታል፡፡››
‹‹ታዲያ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ ባክሽ.. ገና ምርመራ ላይ ነች... ውጤቱን አላወቅንም፡፡››
‹‹አይዞህ ምንም አትሆንም፡፡ እግዚር ይማርልህ፤ነገ እጠይቃታለሁ፤ደህና እደር፡፡››
‹‹እንዴ ..ለምን እንደፈለግሺኝ እኮ አልነገርሺኝም?››
‹‹ምንም ጉዳይ የለኝም፤ ዝም ብዬ ለሰላምታ ነው የደወልኩልህ›› አለችው... እንዲህ በችግር ላይ እያለ ስለትንግርት ነግራው ይበልጥ ልታስጨንቀው አልፈለገችም፡፡
‹‹በዚህ ሰዓት ለሰላምታ ..?አድርገሽ የማታውቂውን፤.ይልቅ ቶሎ ንገሪኝ…?ምነው ችግር አለ ?ሁሴን ደውሎ ነበር እንዴ?››
<<ችግር የለም ሁሉም ነገር ሰላም ነው፤በል ቻው፡፡››ብላ ዘጋችበት እና የስልኩን እጄታ ወደ ቦታው መልሳ ወደ መኝታዋ አመራች፡፡
ሰሎሞን ትከሻውን ቀፈፈው፡፡የሆነ ነገር እንደተከሰተ ጠረጠረ፣ ‹በሰላምማ በዚህ ሰዓት አትደውልልኝም፡፡ ቀድሜ የእሷን ጉዳይ መስማት ሲገባኝ የራሴን ችግር ስነግራት ነው ሀሳቧን የቀየረችው፡፡››ሲል አሰበ፡፡ ለማጣራት ትንግርት ጋር ደወለ …ጥሪ አይቀበልም ይላል…፡፡
መልሶ ፎዚያ ጋ ደወለ ...አታነሳም ፤ በቤቱ ስልክ ሞከረ አይነሳም፡፡ለጊዜው ሀሳቡን ሰበሰበና ሚስቱ ወደ ተኛችበት ክፍል አመራ.. እንዴት እንደሆነች ለማየት፡፡
ፎዚያ እንቅልፍ እንዲወስዳት ብትመኝም ከመገላበጥ ውጭ ሊሳካላት አልቻለም፡፡ሰባት ሰዓት ላይ ሞባይሏ ጮኸ ...ሰሎሞን መስሏት ችላ ልትለው ነበር ፡፡በተጨናበሰ ዓይኗ አጨንቁራ ስታየው ግን የውጭ ስልክ ነው ..ተስፈንጥራ አነሳችው፡፡
‹‹ሄሎ ፎዚ፡፡››ሁሴን ነበር የደወለላት፡፡
‹‹ሄሎ ሁስን..እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ፡፡ የትንግርት ስልክ አይሰራም… እስቲ አገናኚኝ?››
ደነገጠች ምን ትበለው‹‹የለችም፡፡››
‹‹የት ሄደች?››
‹‹ለስራ..ማለቴ... ከኤልያስ ጋር ሀዋሳ፡፡›› ተንተባተበችበት፡፡
‹‹ፎዚ እኔ በደንብ አውቅሻለሁ፤አንቺ ውሸት አትችይበትም...የሆነውን ንገሪኝ?››
‹‹እውነቴን ነው ሀዋሳ ነው የሄደችው፡፡››
‹‹ታዲያ ስልኳን ለምን ዘጋች?››
አመለጣት‹‹ታስራ ነው››
<<ምን!?>>
‹‹አዎ..እኔም ግራ ገብቶኛል...የሆነች አንድ ሴት በጠርሙስ ፈንክታ ነው አሉ የታሰረችው፡፡››
‹‹የምን ሴት…? በምን ተጣልተው?››
‹‹በምን እንደተጣሉ እስከአሁን አልታወቀም፡፡››
‹‹ማነች ሴትዬዋ?››
‹‹አላወቅኳትም...በቅርብ ከአሜሪካ የመጣች ዲያስፖራ ነች አሉ፡፡የሆነ የእርዳታ ድርጅት ውስጥ እንደምትሰራም ሰምቼያለው፡፡››
‹‹ስሟ ማን ነው?››
‹‹ውይ ስሟን አላውቅም?››
‹‹በይ ከአስር ደቂቃ በኃላ ደውላለሁ.. አጣርተሸ ጠብቂኝ፡፡›› ብሎ ስልኩን ዘጋው፡፡ እንዳለው በ11 ደኛው ደቂቃ ደወለ፡፡
‹‹እሺ ፎዚ ምን አገኘሽ?››
‹‹ዶ/ር ሶፊያ ይድነቃቸው ትባላለች፡፡››መረጃውን ከኤልያስ ነው ያገኘችው፡፡
‹‹ዶክተር ሶፊያ!!!?››
ይበልጥ አርበተበታት‹‹ አዎ ዶ/ር ሶፊያ… ምነው ታውቃታለህ?››
‹‹አዎ... ትንግርት ስለእሷ ነግራኛለች፡፡››
‹‹የት ነው የሚተዋወቁት?››
‹‹በጣም የሚዋደዱ ጓደኛሞች ነበሩ››አለ ፃረሞት ባረበበበት የሰለለ ድምፅ፡፡
ፎዚያ ከድንጋጤው የተነሳ መቃዠት የጀመረች መሰላት ‹‹ዶ/ር ሶፊያ እኮ ነው ያልኩህ ...፤የምን......................
‹‹ተይው ፎዚ፤ ከባድ አደጋ ላይ ነን ያለነው፤በቃ ቻው ነገ እደውልልሻለሁ›› ብሎ ስልኩን አቆረጠው፡፡
ፎዚያም እንደፈዘዘች ከድምፅ አልባው ሞባይሏ ጋር ተፋጣ ቀረች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች #subscribe እያደረጋቹ 5 ሰው #subscribe ካደረገ ቀጣዩ ክፍል ማታ 3 ሰአት ላይ ይለቀቃል ዛሬ ከተሳካ እሞክራለው !!
#Share and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍107❤12🤔6👎2👏1😁1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ያታሰረችበት ክፍል ሌሎች አራት ሴቶቸ አብረዋት ታስረዋል፡፡አንድ የ18 ዓመት ወጣት ...ሁለቱ ከ25-30 የሚገመት ዕድሜ ላይ የሚገኙ ናቸው፡፡ከሁለቱ አንደኛዋ ቀጫጫ ቢጤ ስትሆን ስትታይ የቢሮ ሰራተኛ ነገር ትመስላለች.. ሌላኛዋ ግን ደልደል ያለች የተንጨፈረረ ፀጉር ያላት ወንዳወንድ ነገር ነች …አራተኛዋ 4ዐ ዓመት የሚጠጋት ገዘፍ ያለች ሴትዬ ነች፡፡ከእሷና ከልጅ እግሯ ወጣት በስተቀር ሌሎቹ እስር ሲታሰሩ ዛሬ የመጀመሪያቸው እንዳልሆነ ከሁኔታቸው መገንዘብ ይቻላል፡፡
‹‹አቦ አትቆዝሙብን ...እስቲ ወሬ አምጡ ..እናውራ፡፡ ካለዛ የእስር ቤት ተባዬች ደማችንን ሲመጡን በዝምታ ምናዳምጣቸው ከሆነ ስቃዩ ከፍተኛ ነው ሚሆንብን..፡፡ወሬ ግን ማደንዘዣ ነው ..ቀልባችን ወደ ወሬው ከላክን እነሱ ደማችንን ብቻ ነው ሚመጡት፡፡ ካለዛ
ደማችንንም ቀልባቸንንም ምጥጥ ነው የሚያደርጉት፡፡›› ቀጫጫዋ ወጣት ተናገረች
‹‹ተስማምተናል..…እስቲ ከተማሪዋ እንጀምር ..ምን አጥፍተሸ ታሰርሽ?››
‹‹ምንም?›› አለች ፈራ ተባ እያለች፡፡
‹‹ባክሽ አትሽኮርመሚ.. ዝምብለውማ አምጥተው እዚህ አያጉሩሽም... የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነሽ አይደል?››ትልቋ ሴትዬ ጠየቀቻት፡፡
‹‹አዎ... ዋናው ግቢ ነው የምማረው..የሶስተኛ አመት ተማሪ ነኝ፡፡››
‹‹የየት ሀገር ልጅ ነሽ…?››
‹‹የደብረማርቆስ፡፡››
‹‹እሺ ምን ሰርተሸ ታሰርሽ?››
‹‹ፖሊሶቹ ጭፈራ ቤት ለሊት ይዘውኝ፡፡››
‹‹አቦ አትፎግሪ.…ፋራ አረግሺን እንዴ ?››አለቻት ወንዳወንዷ ወጣት፡፡
‹‹እሱማ ዕቃ ይዘውብኝ ነው ፡፡››
‹‹የምን ዕቃ?››
‹‹ሀሽሽ ሚሉትን ዕፅ….፡፡››
‹‹ሀሽሽ !!አይ የዘንድሮ ተማሪ ስትጦዢ ይዘውሽ ነዋ?››
‹‹ወላዲቷን እኔ ነክቼውም አላውቅ ..፡፡ጓደኞቼ ናቸው ቦርሳሽ ውስጥ አስቀምጪልን ፤ የስጦታ ዕቃ ነው አሉኝ፤እውነት መስሎኝ እሺ አልኳቸው፤ከዛ ስንዝናና ስንጠጣ ቆይተን ከሰከርን በኋላ ወደ ጓሮ ይዘውኝ ሄደው ቦርሳዬን ተቀብለው ከውስጡ ያስቀመጡትን ቆንጥረው ወስደው የተቀረውን እዛው በመመለስ የራሴኑ ቦርሳ ለእኔው ካስያዙኝ በኃላ እነሱ እየተቀባበሉ ሲያጬሱ በስካር መንፈስ ናውዤ ቢሆንም በድርጊታቸው ግራ ገብቶኝ ስገረምባቸው ድንገት ከየት እንደፈለቁ
ያላወቅናቸው ፖሊሶች መጥተው ከበቡን..ከዛም አፈሱንና ሲፈትሹን እነሱ ምንም አልተገኘባቸው እኔ ቦርሳ ውስጥ ግን ተገኘ‹‹ካመጣሽበት ጠቁሚ፡፡ ››ተብዬ ይሄው ታስሬያለሁ፡፡
‹‹እና ጓደኞችሽ ምን አሉ?››ትንግርት ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንጃላቸው...ምናቀው ነገር የለም መሰለኝ ያሉት..ለዛም መሰለኝ የለቀቋቸው፡፡››
‹‹ታዲያ ምን ይሻልሻል?››
‹‹እንጃልኝ…እቤተሰቦቼ ከሰሙ በቃ ማጣፊያዬ ነው የሚያጥርብኝ... አባቴ ቀጥታ ይገድለኛል..፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ ፖሊሶቹ በዛ ሰዓት እንዴት ሊገኙ ቻሉ?›› ትንግርት ነች ግልፅ ስላልሆነላት የጠየቀችው፡፡
‹‹እሱማ ከመካከላችን ሜሪ የሚሏት የዱከም ልጅ በጣም የሚወዳትን ተማሪ ፍቅረኛዋን ችላ ብላ ትልቅ ሀብታም ሰውዬ ጋር ነበር ስትጨፍር ያመሸችው.. ልጁ መጥቶ አብራው ወደ ካምፓስ እንድትመለስ ሲለምናት ነበር..እሷ ግን አልሰማህም ነፍስያዬን ማስደሰት እፈልጋለሁ አለችው፤እያለቀሰና እየፎከረ ነበር ጥሏት የሄደው.....እሱ ይመስለኛል ለፖሊሶች የጠቆመው፡፡››
‹‹እናንተ ፖሊስ እጅ ስትወድቁ ሰውዬው አብሮችሁ ነበር?››
‹‹ነበር ግን ፖሊሶቹ ምንም አላሉትም አልፈተሸትምም..የሚያውት መሰለኝ… ሳስበው ሳስበው ዕፁን እራሱ ለእነሚሪ ያመጣላቸው እሱ ይመስለኛል፡››
‹‹በይ ነገ ይሄንን ሁሉ ለፖሊሶቹ በዝርዝር ንገሪያቸው..ሀሽሽ አለመጠቀምሽንም በምርመራ ማረጋገጥ የሚችሉ ይመስለኛል፡፡››
‹‹እስቲ እግዜር ቢረዳኝ እሞክራለሁ፡፡››ብላ መነፍረቅ ጀመረች፡ሁሉም አባበሏት..ስትረጋጋ ቀጣዩን ባለታሪክ ለማዳመጥ ተዘጋጁ፡፡ቀጣዪ ባለተራ በዕድሜ ከሁሉም አንጋፋ የሆነችው ሴትዬ ነበረች‹‹እሺ ያንቺስ ታሪክ?›› ቀጫጫዋ መጠየቅ ጀመረች፡፡
‹‹የእኔ እንኳን ከበድ ይላል..ከሁለት እስከ አምስት ዓመት ተፈርዶብኝ ወደ ወህኒ መውረዴ አይቀርም፡፡››
‹‹እንዴ !!!እራስሽ ወንጀለኛ እራስሽ ዳኛ ሆነሽ አረፍሺው ?ለማንኛውም እስኪ እንስማው?››
‹‹የባሌን እንትን የማስወገድ ሙከራ አድርጌ ነው፡፡››
‹‹እንትን ምንድነው?››ነገሩ ግራ ገብቷት ጣልቃ በመግባት ሳታስበው ጥያቄ የሰነዘረችው ትንግርት ነበረች፡፡
<< የሚመጠጠው ጀላቲ››አሾፈችባት ወንዳወንዷ፡፡
‹‹አልገባኝም?››
‹‹ባክሽ ሽሮ መብያውን ማለቷ ነው?››ቀጫጫዋ እስረኛ አስረዳቻት፡፡
‹‹በስመአብ ...!!!የባልሽን?››ተማሪዋ ጠየቀች... ሰቅጥጧት፡፡
ትንግርትም...የሴትዬዋ ጭካኔ አንዘርዝሯት‹‹ምነው አንደኛውኑ ብትገይው?››አለቻት፡፡
‹‹ጠላትን ለመበቀል ግድያ የመጨረሻው ቀሺሙ ዘዴ ነው?››መለሰች፡፡
‹‹እንዴት?››ግራ ገብቷት፡፡
‹‹ገደልኩት ማለት እኮ ገላገልኩት ማለት ነው ፤ከሞት በኃላ ፀፀት የለ.... መከራ የለ….ምን ይቀርበታል፡፡ ስለፅድቅና ኩነኔው እንደሆነ ማን እርግጠኛ መሆን ይችላል፡፡እንደውም እኔ ነኝ መከራውን የምቀበለው..እሱን የሰላም ዕንቅልፉ ወደሚያገኝበት ስፍራ ሸኝቼ እራሴን
ለዕድሜ ልክ የእስር ስቃይ አሳልፌ ሰጣለሁ..?ምን በወጣኝ፡፡እኔም እሰቃያለሁ እሱም በቁሙ እየኖረ ይሰቃይ...>>
‹‹ሰማንሽ ...እስቲ ያረግሺውን በዝርዝር አስረጂን?››
‹‹ባሌ ቀለም ቀቢ ነበረ፡፡ ከዛሬ ሁለት አመት
በፊት አንድ ፎቅ ሲቀባ ከሁለተኛ ፎቅ ላይ
መሰላል አንሸራቶት ይፈጠፈጥና የቀኝ እግሩ
ስብርብሩ ይወጣል ይታያችሁ.. እኔ እና ታናሽ
እህቴ በኪራይ ቤት እሱ በሚያመጣው ገቢ
ነበር የምንተዳደረው፡፡እሱ ስብርብሩ ወጥቶ
ቤት ሲቀር የሆነ ነገር ማድረግ የሚጠበቀው
ከእኔ ነው፡፡እራሳችንን መቀለብ ብቻ ሳይሆን
እሱንም አሳክሞ ማዳን የእኔ ኃላፊነት ስለነበር መጣር ጀመርኩ፤ብዙ ነገር ለመስራት ሞከርኩ… ሰው ቤት ፅዳት..ቀን ስራ
ያልሞከርኩት ነገር የለም ፡፡ግን ሁሉም ከልፋት
በስተቀር ለቤተሰቡ የሚበቃ ጠብ የሚል ገንዘብ ሊያስገኝልኝ አልቻለም፡፡ቀለባችንን ችዬ የቤት ኪራይ ከፍዬ ከዛ ተርፎኝ እሱን
ለማሳከም አቅም አነሰኝ…እግሩ ከህክምና እጦት የተነሳ የተነፋፋ ቆሰለ ..ትል ሁሉ ማፍራት ጀመረ፤ምን ላድርግ ?ተሳቀቅኩ፡፡ ሲቸግረኝ ሌላ ዘዴ ቀየስኩ፡፡››
‹‹ምን ዓይነት ዘዴ?››
‹‹የለሊት ስራ ... ፋብሪካ ውስጥ አገኘሁ ብዬ አስወራሁ?››
‹‹ሳታገኚ?››
‹‹ስራውንማ አግኝቼያሁ ...ግን ፋብሪካ ውስጥ አልነበረም፤ ሽርሙጥና ነበር ለመስራት የወሰንኩት፡፡››
ቀጫጫዋ በገረሜታ‹‹ባል እያለሽ?››አለቻት ፡፡
‹‹ባሌማ እኮ ….ዓይኔ እያየ የተሰባበረ እግሩ ከህክምና እጦት የተነሳ መትላት ጀመረ፤ምንበላው አጣን፣የቤት ኪራይ መክፈል አቃተን፣እህቴም ትምህርቷን ልታቋርጥ ጫፍ ደረሰች..እና ምን እንዳደርግ ትጠብቂያለሽ…?
አንዳንዴ ይህቺ አስቀያሚ ህይወት ሁሉንም በራፎች ትከረችምብሽና አዋራጅ እና አስቀያሚ የሆነውን ጭላንጭል የዕድል ቀዳዳ ብቻ ትተውልሻለች፡፡››
‹‹እሺ ቀጥይ ባክሽ፡፡››አለቻት ትንግርት ታሪኳ አጓጉቷት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ያታሰረችበት ክፍል ሌሎች አራት ሴቶቸ አብረዋት ታስረዋል፡፡አንድ የ18 ዓመት ወጣት ...ሁለቱ ከ25-30 የሚገመት ዕድሜ ላይ የሚገኙ ናቸው፡፡ከሁለቱ አንደኛዋ ቀጫጫ ቢጤ ስትሆን ስትታይ የቢሮ ሰራተኛ ነገር ትመስላለች.. ሌላኛዋ ግን ደልደል ያለች የተንጨፈረረ ፀጉር ያላት ወንዳወንድ ነገር ነች …አራተኛዋ 4ዐ ዓመት የሚጠጋት ገዘፍ ያለች ሴትዬ ነች፡፡ከእሷና ከልጅ እግሯ ወጣት በስተቀር ሌሎቹ እስር ሲታሰሩ ዛሬ የመጀመሪያቸው እንዳልሆነ ከሁኔታቸው መገንዘብ ይቻላል፡፡
‹‹አቦ አትቆዝሙብን ...እስቲ ወሬ አምጡ ..እናውራ፡፡ ካለዛ የእስር ቤት ተባዬች ደማችንን ሲመጡን በዝምታ ምናዳምጣቸው ከሆነ ስቃዩ ከፍተኛ ነው ሚሆንብን..፡፡ወሬ ግን ማደንዘዣ ነው ..ቀልባችን ወደ ወሬው ከላክን እነሱ ደማችንን ብቻ ነው ሚመጡት፡፡ ካለዛ
ደማችንንም ቀልባቸንንም ምጥጥ ነው የሚያደርጉት፡፡›› ቀጫጫዋ ወጣት ተናገረች
‹‹ተስማምተናል..…እስቲ ከተማሪዋ እንጀምር ..ምን አጥፍተሸ ታሰርሽ?››
‹‹ምንም?›› አለች ፈራ ተባ እያለች፡፡
‹‹ባክሽ አትሽኮርመሚ.. ዝምብለውማ አምጥተው እዚህ አያጉሩሽም... የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነሽ አይደል?››ትልቋ ሴትዬ ጠየቀቻት፡፡
‹‹አዎ... ዋናው ግቢ ነው የምማረው..የሶስተኛ አመት ተማሪ ነኝ፡፡››
‹‹የየት ሀገር ልጅ ነሽ…?››
‹‹የደብረማርቆስ፡፡››
‹‹እሺ ምን ሰርተሸ ታሰርሽ?››
‹‹ፖሊሶቹ ጭፈራ ቤት ለሊት ይዘውኝ፡፡››
‹‹አቦ አትፎግሪ.…ፋራ አረግሺን እንዴ ?››አለቻት ወንዳወንዷ ወጣት፡፡
‹‹እሱማ ዕቃ ይዘውብኝ ነው ፡፡››
‹‹የምን ዕቃ?››
‹‹ሀሽሽ ሚሉትን ዕፅ….፡፡››
‹‹ሀሽሽ !!አይ የዘንድሮ ተማሪ ስትጦዢ ይዘውሽ ነዋ?››
‹‹ወላዲቷን እኔ ነክቼውም አላውቅ ..፡፡ጓደኞቼ ናቸው ቦርሳሽ ውስጥ አስቀምጪልን ፤ የስጦታ ዕቃ ነው አሉኝ፤እውነት መስሎኝ እሺ አልኳቸው፤ከዛ ስንዝናና ስንጠጣ ቆይተን ከሰከርን በኋላ ወደ ጓሮ ይዘውኝ ሄደው ቦርሳዬን ተቀብለው ከውስጡ ያስቀመጡትን ቆንጥረው ወስደው የተቀረውን እዛው በመመለስ የራሴኑ ቦርሳ ለእኔው ካስያዙኝ በኃላ እነሱ እየተቀባበሉ ሲያጬሱ በስካር መንፈስ ናውዤ ቢሆንም በድርጊታቸው ግራ ገብቶኝ ስገረምባቸው ድንገት ከየት እንደፈለቁ
ያላወቅናቸው ፖሊሶች መጥተው ከበቡን..ከዛም አፈሱንና ሲፈትሹን እነሱ ምንም አልተገኘባቸው እኔ ቦርሳ ውስጥ ግን ተገኘ‹‹ካመጣሽበት ጠቁሚ፡፡ ››ተብዬ ይሄው ታስሬያለሁ፡፡
‹‹እና ጓደኞችሽ ምን አሉ?››ትንግርት ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንጃላቸው...ምናቀው ነገር የለም መሰለኝ ያሉት..ለዛም መሰለኝ የለቀቋቸው፡፡››
‹‹ታዲያ ምን ይሻልሻል?››
‹‹እንጃልኝ…እቤተሰቦቼ ከሰሙ በቃ ማጣፊያዬ ነው የሚያጥርብኝ... አባቴ ቀጥታ ይገድለኛል..፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ ፖሊሶቹ በዛ ሰዓት እንዴት ሊገኙ ቻሉ?›› ትንግርት ነች ግልፅ ስላልሆነላት የጠየቀችው፡፡
‹‹እሱማ ከመካከላችን ሜሪ የሚሏት የዱከም ልጅ በጣም የሚወዳትን ተማሪ ፍቅረኛዋን ችላ ብላ ትልቅ ሀብታም ሰውዬ ጋር ነበር ስትጨፍር ያመሸችው.. ልጁ መጥቶ አብራው ወደ ካምፓስ እንድትመለስ ሲለምናት ነበር..እሷ ግን አልሰማህም ነፍስያዬን ማስደሰት እፈልጋለሁ አለችው፤እያለቀሰና እየፎከረ ነበር ጥሏት የሄደው.....እሱ ይመስለኛል ለፖሊሶች የጠቆመው፡፡››
‹‹እናንተ ፖሊስ እጅ ስትወድቁ ሰውዬው አብሮችሁ ነበር?››
‹‹ነበር ግን ፖሊሶቹ ምንም አላሉትም አልፈተሸትምም..የሚያውት መሰለኝ… ሳስበው ሳስበው ዕፁን እራሱ ለእነሚሪ ያመጣላቸው እሱ ይመስለኛል፡››
‹‹በይ ነገ ይሄንን ሁሉ ለፖሊሶቹ በዝርዝር ንገሪያቸው..ሀሽሽ አለመጠቀምሽንም በምርመራ ማረጋገጥ የሚችሉ ይመስለኛል፡፡››
‹‹እስቲ እግዜር ቢረዳኝ እሞክራለሁ፡፡››ብላ መነፍረቅ ጀመረች፡ሁሉም አባበሏት..ስትረጋጋ ቀጣዩን ባለታሪክ ለማዳመጥ ተዘጋጁ፡፡ቀጣዪ ባለተራ በዕድሜ ከሁሉም አንጋፋ የሆነችው ሴትዬ ነበረች‹‹እሺ ያንቺስ ታሪክ?›› ቀጫጫዋ መጠየቅ ጀመረች፡፡
‹‹የእኔ እንኳን ከበድ ይላል..ከሁለት እስከ አምስት ዓመት ተፈርዶብኝ ወደ ወህኒ መውረዴ አይቀርም፡፡››
‹‹እንዴ !!!እራስሽ ወንጀለኛ እራስሽ ዳኛ ሆነሽ አረፍሺው ?ለማንኛውም እስኪ እንስማው?››
‹‹የባሌን እንትን የማስወገድ ሙከራ አድርጌ ነው፡፡››
‹‹እንትን ምንድነው?››ነገሩ ግራ ገብቷት ጣልቃ በመግባት ሳታስበው ጥያቄ የሰነዘረችው ትንግርት ነበረች፡፡
<< የሚመጠጠው ጀላቲ››አሾፈችባት ወንዳወንዷ፡፡
‹‹አልገባኝም?››
‹‹ባክሽ ሽሮ መብያውን ማለቷ ነው?››ቀጫጫዋ እስረኛ አስረዳቻት፡፡
‹‹በስመአብ ...!!!የባልሽን?››ተማሪዋ ጠየቀች... ሰቅጥጧት፡፡
ትንግርትም...የሴትዬዋ ጭካኔ አንዘርዝሯት‹‹ምነው አንደኛውኑ ብትገይው?››አለቻት፡፡
‹‹ጠላትን ለመበቀል ግድያ የመጨረሻው ቀሺሙ ዘዴ ነው?››መለሰች፡፡
‹‹እንዴት?››ግራ ገብቷት፡፡
‹‹ገደልኩት ማለት እኮ ገላገልኩት ማለት ነው ፤ከሞት በኃላ ፀፀት የለ.... መከራ የለ….ምን ይቀርበታል፡፡ ስለፅድቅና ኩነኔው እንደሆነ ማን እርግጠኛ መሆን ይችላል፡፡እንደውም እኔ ነኝ መከራውን የምቀበለው..እሱን የሰላም ዕንቅልፉ ወደሚያገኝበት ስፍራ ሸኝቼ እራሴን
ለዕድሜ ልክ የእስር ስቃይ አሳልፌ ሰጣለሁ..?ምን በወጣኝ፡፡እኔም እሰቃያለሁ እሱም በቁሙ እየኖረ ይሰቃይ...>>
‹‹ሰማንሽ ...እስቲ ያረግሺውን በዝርዝር አስረጂን?››
‹‹ባሌ ቀለም ቀቢ ነበረ፡፡ ከዛሬ ሁለት አመት
በፊት አንድ ፎቅ ሲቀባ ከሁለተኛ ፎቅ ላይ
መሰላል አንሸራቶት ይፈጠፈጥና የቀኝ እግሩ
ስብርብሩ ይወጣል ይታያችሁ.. እኔ እና ታናሽ
እህቴ በኪራይ ቤት እሱ በሚያመጣው ገቢ
ነበር የምንተዳደረው፡፡እሱ ስብርብሩ ወጥቶ
ቤት ሲቀር የሆነ ነገር ማድረግ የሚጠበቀው
ከእኔ ነው፡፡እራሳችንን መቀለብ ብቻ ሳይሆን
እሱንም አሳክሞ ማዳን የእኔ ኃላፊነት ስለነበር መጣር ጀመርኩ፤ብዙ ነገር ለመስራት ሞከርኩ… ሰው ቤት ፅዳት..ቀን ስራ
ያልሞከርኩት ነገር የለም ፡፡ግን ሁሉም ከልፋት
በስተቀር ለቤተሰቡ የሚበቃ ጠብ የሚል ገንዘብ ሊያስገኝልኝ አልቻለም፡፡ቀለባችንን ችዬ የቤት ኪራይ ከፍዬ ከዛ ተርፎኝ እሱን
ለማሳከም አቅም አነሰኝ…እግሩ ከህክምና እጦት የተነሳ የተነፋፋ ቆሰለ ..ትል ሁሉ ማፍራት ጀመረ፤ምን ላድርግ ?ተሳቀቅኩ፡፡ ሲቸግረኝ ሌላ ዘዴ ቀየስኩ፡፡››
‹‹ምን ዓይነት ዘዴ?››
‹‹የለሊት ስራ ... ፋብሪካ ውስጥ አገኘሁ ብዬ አስወራሁ?››
‹‹ሳታገኚ?››
‹‹ስራውንማ አግኝቼያሁ ...ግን ፋብሪካ ውስጥ አልነበረም፤ ሽርሙጥና ነበር ለመስራት የወሰንኩት፡፡››
ቀጫጫዋ በገረሜታ‹‹ባል እያለሽ?››አለቻት ፡፡
‹‹ባሌማ እኮ ….ዓይኔ እያየ የተሰባበረ እግሩ ከህክምና እጦት የተነሳ መትላት ጀመረ፤ምንበላው አጣን፣የቤት ኪራይ መክፈል አቃተን፣እህቴም ትምህርቷን ልታቋርጥ ጫፍ ደረሰች..እና ምን እንዳደርግ ትጠብቂያለሽ…?
አንዳንዴ ይህቺ አስቀያሚ ህይወት ሁሉንም በራፎች ትከረችምብሽና አዋራጅ እና አስቀያሚ የሆነውን ጭላንጭል የዕድል ቀዳዳ ብቻ ትተውልሻለች፡፡››
‹‹እሺ ቀጥይ ባክሽ፡፡››አለቻት ትንግርት ታሪኳ አጓጉቷት፡፡
👍60❤9👏1😢1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከ8 ሰዓት እራስን የመሳት ሂደት በኃላ ዶ/ር ሶፊያ ስትነቃ ከአንደበቷ ሾልኮ የወጣው የመጀመሪ ቃል <<ትንግርት››የሚል ነበር፡፡ በወቅቱ አጠገቧ የነበረው ታዲዬስ ነበር፡፡ ግንባሯ በቀኝ በኩል በከፊል በፋሻ ተሸፍኗል፡፡ እንደምንም ተረጋግታ ያለችበትን ሁኔታ አጣራችና በደከመ ድምፅ << ታዲ >> ብላ ተጣራች ፡፡
‹‹አቤት…ምን ፈለግሽ?››
‹‹ትን..ግር ትስ?››
‹‹ሰላም ነች..አንቺ እራስሽን አረጋጊ፡።››
‹‹ንገረኝ ..የት ነው ያለችው..?ጥራልኝ በናትህ..ላገኛት እፈልጋለው፡፡››
‹‹አሁን እኮ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ነው..ነገ ታገኚያታለሽ››
‹‹አሁን ነው የምፈልጋት.. ታዲ በፈጠረህ ደውልላት፡፡››
‹‹ሞባይል ቁጥሯ የለኝም፡፡››
‹‹እኔ ሞባይል ውስጥ አለ፡፡››
ሊነግራት ባይፈልግም ስላስጨነቀችው ምንም ማድረግ አልቻለም ‹‹ታስራለች፡፡››አላት ፡፡
‹‹ወይኔ በጌታ ..!!!ማን አሰራ..ት?››አለች... ከተኛችበት ለመነሳት ብትጣጣርም ተራራ በጭንቅላተቷ የተሸከመች ይመስል የገዛ ራሷን ማነቃነቅ እንኳን አልተቻላትም፡፡
‹‹ህግ ነዋ ያሰራት...ልትገልሽ ሁሉ ትችል ነበር.::>>
‹‹ብትገድለኝም ይገባኛል..በፍፅም መታሰር የለባትም፡፡››
‹‹እሱ ያንቺ ፍላጎት ሊሆን ይችላል…ህግ ደግሞ እንደዛ አይልም፡፡››
‹‹ወይኔ ታዲ..አሁን ምን ይሻለናል?››
‹‹ስለምኑ?››
‹‹እንድትታሰር አልፈልግም፡፡››አለችው ደግማ፡፡
‹‹እንግዲ ሲነጋ የሚሆነውን እናያላን..ክስ ልትመሰርቺባት ካልፈለግሽ ምን አልባት በሽምግልና እንጨርሳለን ብለን ልናስፈታት እንችል ይሆናል፤አሁን ግን አንቺ ገና አላገገምሽም አረፍ በይ ፡፡››
‹‹ታዲ ...አንተ ግን ለምን ወደ ቤት ሳትሄድ…? ልጆችህስ?››
‹‹እንዲህ ሆነሽ እንዴት ጥዬሽ እሄዳለሁ…? ለልጆቹም ደውዬ ነግሬያቸዋለው፤ በጣም ነው ያዘኑት ፡፡ቶሎ እንድታገግሚ መልካም ምኞታቸው እንዳደርስላቸው ጠይቀውኛል፡፡ በገዛ እንግዳ እንዲህ በመሆንሽ አዝናለሁ፡፡››
‹‹ፍፅም ማዘን የለብህም...ይሄ የማንም ስህተት አይደለም፤ ለማንኛውም አብረኸኝ
ስለሆንክ ደስ ብሎኛል... አመሰግናለሁ፡፡››አለችውና አይኖቿን በድካም ከደነቻቸው.... እሱም የጀመረውን መጽሀፍ ማንበቡን ቀጠለ፡፡
ከለሊቱ 11 ሰአት ላይ ፎዚያ ተነስታ እየለባበሰች ሳለ ከውጭ የመኪና ጡሩንባ ጩኸት ሰማች... በጣም ነው የደነገጠችው፡፡ ‹‹በዚህን ሰዓት ማን ነው የመጠው..?››ሰውነቷ ሁሉ ተንቀጠቀጠባት፡፡‹‹የምን መርዶ ይዘውብኝ መጡ...?::>>
የመኝታ ቤቷን መስኮት ከፍታ ወደውጩ ስታማትር ዘበኛው የውጩን በር እየከፈተ ነበር፡፡ከዛ መኪናዋ ወደ ውስጥ ዘልቃ ገባች .. የሰሎሞን መኪና ነች፡፡ሮጣ ወደ ውጭ ወጣች፡፡እሱ ሞተሩን አጥፍቶ ከመኪናው ከመውረዱ በፊት እሷ ስሩ ደርሳ ‹‹ምን ተፈጠረ…? ምን ሆንክ..?ኤዲስ ደህና ነች…?››
‹‹አረ ተረጋጊ .…ሁሉም ሰላም ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ምነው በዚህን ሰዓት?››
‹‹አብሬሽ ሀዋሳ ልሄድ ነው፡፡››
«ለምን?»
‹‹ለሽርሽር፡፡››አሾፈባት፡፡
‹‹ማለቴ ማን ነገረህ?››
‹‹አንቺ ብትደብቂኝም ሁሴን ደወለልኝ..ይገርማል ሀገር ውስጥ የተሰራ ታሪክ በአሜሪካ ዞሮ ስሰማው››
‹‹እኔ እኮ ኤደን አሟታል ስትለኝ ላስጨንቅህ ስላልፈለኩ ነው፡፡››
‹‹ቢሆንም መስማት ነበረብኝ..አሁን በይ ተዘጋጂና እንሂድ፡፡››
‹‹እሺ ጨርሻለሁ ...አምስት ደቂቃ ብቻ፡፡››አለችውና ወደ ውስጥ ተመልሳ ገባች፡፡
ዝዋይ ሲደርሱ ከጥዋቱ 1፡4ዐ ነበር፡፡‹‹ቁርስ እንሞክር እንዴ?››አላት ሰሎሞን፡፡
‹‹ኧረ ገና ጥዋት ነው… እንቀጥል፡፡›› አለችው..ተስማማና ነዳው፡፡
‹‹ግን ኤደን ታማ እያለ ጥለሀት ስትመጣ አልከፋትም?›› ጠየቀችው... ፎዚያ ፡፡
‹‹ከፍቷታል... ግን ምንም ማድረግ አልችልም፡፡ ሁሴን ሂድና እያት ብሎኝ ምክንያት ፈጥሬ እምቢ ልለው አልችልም፡፡ በዛ ላይ እኔ ኖርኩም አልኖርኩም ለውጥ የለውም፤ቤተሰቦቿ ዙሪያዋን ከበዋታል፡፡››
‹‹ቢሆንም.... ቤተሰብ ሌላ ባለቤት ሌላ፡፡››
‹‹ጉረኛ ...ስለባል ደግሞ ምን ታውቂያለሽ?››
‹‹ለምን አላውቅም፤ ስለባለትዳሮች ለማወቅ እኮ የግድ ባለትዳር መሆን የለብኝም፡፡››
‹‹መስሎሻል.. እኛም ሁለት ጊዜ ያገባነው እንኳን አሁንም ስለትዳር ምንም አልገባንም፡፡››
‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ባክሽ ሴቶችን ማወቅ በጣም ነው እየከበደኝ ያለው፡፡››
‹‹ይህቺ ነገር..!!!!ምነው ከኤደን ጋር ሰላም አይደላችሁም እንዴ?››
‹‹እኔ እንጃ ባክሽ.. ከባለፉት ሁለት ወራቶች ወዲህ ንጭንጯን ልቋቋመው እየከበደኝ ነው....?»
‹‹መነሻውን አታውቅም? >>
‹‹ውሀ ቀጠነ ነው…ግን ቅዳሜ እና ዕሁድን ከልጆቼ ጋር ማሳለፍ ከጀመርኩ ወዲህ ይመስለኛል ነገሩ የጀመረው፡፡››
‹‹ከልጆቼ ጋር ስትል..ወደ ድሮ ሚስትህ እየሄድክ ማለት ነው?››
‹‹ኖ..ኖ ቅዳሜ እኔ ጋር ይመጣሉ. አብረውኝ አድረው እሁድ ማታ እመልሳቸዋለሁ.. ከእናታቸው ጋር ምንም የሚያገናኘኝ ነገር የለም፡፡››
‹‹ታዲያ እሷን ምኑ ነው የደበራት?››
‹‹እኔም ያልገባኝ እሱ ነው፡፡እንግዲህ መጀመሪያም ልጆች እንዳሉኝ እያወቀች ነው ያገባችኝ...ከሚስቴ ተፋተው እንጂ ከልጆቼ አልተፋታውም፤ ምኑ ቅር እያሰኛት አንደሆነ አልገባኝም፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ...ልጆቹን መተው የሚያሳልፉት አብረዋችሁ ቤት አይደል..?››
‹‹በፊት ነበር…በኃላ ግን ቅዳሜና እሁድን መጥተው ከእኛ ጋር ሲያሳልፉ ቅር እያላት ፊቷን እያጠቆረችባቸው ስታሳቅቃቸው ..ነገርኳትና ውጭ ማለቴ ሶደሬ ፤ላንጋኖ ካልተቻለም ደግሞ እዛው አዲስ አበባ ሆቴል አብሬያቸው ማሳለፍ ጀመርኩ፡፡
በነገራችን ላይ በሳምንት ሁለቱን ቀን ከልጆቼ ጋር ማሳለፍ እንዳለብኝ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሳሰበኝ ሁሴን ነው ፤ ከመሄዱ በፊት ሊሰናታቸው ቤት ሄዶ በናፍቆት በጣም ተጎድተውና ተሳቀው ስላገኛቸው እኔም ኤደንም ባለንበት ሁኔታውን በማስረዳት አሳምኖን ሄደ፡፡እኔም ሁኔታውን መለስ ብዬ ሳስበው በጣም ነበር የፀፀተኝ ‹‹እንዴት ልጆቼን ችላ ልል እንደቻልኩ ድንቅ ነበር ያለኝ….በአጠቃላይ ሁኔታው ሁሉ እንደዛ ነው እልሻለው፡፡››
‹‹አይ ቢሆንም ተነጋገሩበት…እሷም ነገሩን መቀበል መቻል አለባት፡፡ ቅሬታም ካላት በግልፅ ትንገርህና መፍትሄ ፈልጉለት፡፡››
‹‹እስቲ እሞክራለሁ....ምን አልባት የራሷን ልጅ ስትወልድ ልጅ ማለት ምን ማለት እንደሆነ በቅጡ ስለሚገባት ያን ጊዜ ትረዳኛለች ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡››
‹‹እንድትረዳህ እመኝልሀለው...ካለበለዚያ ስታገባ ሰትትፈታ መኖርህ ነው፡፡››ብላ አሾፈችበት፡፡
‹‹እጣ ክፍሌ ከሆነ ምን አደርጋለሁ፡፡››
3 ሰዓት ሀዋሳ ደረሱ፡፡ኤልያስ ሲጠብቃቸው ስለነበረ ወዲያው ወደ ትንግርት ይዞቸው ሄደ፡፡
‹‹ተራማጆቹ ፀሀፊዎች በፖለቲካ በሚታሰሩበት ዘመን አንቺ በፈንካችነት ትቀላቀያቸዋለሽ..? ምነው ምነው?››አላት ሰሎሞን ገና ከፖሊሶቹ ፍቃድ አግኝተው ፊት ለፊት እንደተገናኙ፡፡
‹‹ምን ይደረግ ....ይህቺ ሀገር ፀሀፊ ሳይሆን ጀግና ነው ያጣችው ብዬ ነዋ!!››ብላ መለሰችለት፡፡
የሚነጋገሩት ፖሊሶቹ ጆሮ ይደርሳል... አይደርስም የሚለውን ለማጣራት ግራ ቀኙን ተገለማመጠ
‹‹ምነው ፈራህ እንዴ?››አለችው፡፡
‹‹ልጄ ለምን አልፈራ..በስህተት እንኳን አንድ ቀን እስር ቤት ባድር ፈንድቼ የምሞት ነው የሚመስለኝ፡፡››
‹‹ለመሆኑ እንዴት ነሽ…?ምን አሉሽ?›› አለቻት ፎዚያ በጭንቀትና በሀዘኔታ፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከ8 ሰዓት እራስን የመሳት ሂደት በኃላ ዶ/ር ሶፊያ ስትነቃ ከአንደበቷ ሾልኮ የወጣው የመጀመሪ ቃል <<ትንግርት››የሚል ነበር፡፡ በወቅቱ አጠገቧ የነበረው ታዲዬስ ነበር፡፡ ግንባሯ በቀኝ በኩል በከፊል በፋሻ ተሸፍኗል፡፡ እንደምንም ተረጋግታ ያለችበትን ሁኔታ አጣራችና በደከመ ድምፅ << ታዲ >> ብላ ተጣራች ፡፡
‹‹አቤት…ምን ፈለግሽ?››
‹‹ትን..ግር ትስ?››
‹‹ሰላም ነች..አንቺ እራስሽን አረጋጊ፡።››
‹‹ንገረኝ ..የት ነው ያለችው..?ጥራልኝ በናትህ..ላገኛት እፈልጋለው፡፡››
‹‹አሁን እኮ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ነው..ነገ ታገኚያታለሽ››
‹‹አሁን ነው የምፈልጋት.. ታዲ በፈጠረህ ደውልላት፡፡››
‹‹ሞባይል ቁጥሯ የለኝም፡፡››
‹‹እኔ ሞባይል ውስጥ አለ፡፡››
ሊነግራት ባይፈልግም ስላስጨነቀችው ምንም ማድረግ አልቻለም ‹‹ታስራለች፡፡››አላት ፡፡
‹‹ወይኔ በጌታ ..!!!ማን አሰራ..ት?››አለች... ከተኛችበት ለመነሳት ብትጣጣርም ተራራ በጭንቅላተቷ የተሸከመች ይመስል የገዛ ራሷን ማነቃነቅ እንኳን አልተቻላትም፡፡
‹‹ህግ ነዋ ያሰራት...ልትገልሽ ሁሉ ትችል ነበር.::>>
‹‹ብትገድለኝም ይገባኛል..በፍፅም መታሰር የለባትም፡፡››
‹‹እሱ ያንቺ ፍላጎት ሊሆን ይችላል…ህግ ደግሞ እንደዛ አይልም፡፡››
‹‹ወይኔ ታዲ..አሁን ምን ይሻለናል?››
‹‹ስለምኑ?››
‹‹እንድትታሰር አልፈልግም፡፡››አለችው ደግማ፡፡
‹‹እንግዲ ሲነጋ የሚሆነውን እናያላን..ክስ ልትመሰርቺባት ካልፈለግሽ ምን አልባት በሽምግልና እንጨርሳለን ብለን ልናስፈታት እንችል ይሆናል፤አሁን ግን አንቺ ገና አላገገምሽም አረፍ በይ ፡፡››
‹‹ታዲ ...አንተ ግን ለምን ወደ ቤት ሳትሄድ…? ልጆችህስ?››
‹‹እንዲህ ሆነሽ እንዴት ጥዬሽ እሄዳለሁ…? ለልጆቹም ደውዬ ነግሬያቸዋለው፤ በጣም ነው ያዘኑት ፡፡ቶሎ እንድታገግሚ መልካም ምኞታቸው እንዳደርስላቸው ጠይቀውኛል፡፡ በገዛ እንግዳ እንዲህ በመሆንሽ አዝናለሁ፡፡››
‹‹ፍፅም ማዘን የለብህም...ይሄ የማንም ስህተት አይደለም፤ ለማንኛውም አብረኸኝ
ስለሆንክ ደስ ብሎኛል... አመሰግናለሁ፡፡››አለችውና አይኖቿን በድካም ከደነቻቸው.... እሱም የጀመረውን መጽሀፍ ማንበቡን ቀጠለ፡፡
ከለሊቱ 11 ሰአት ላይ ፎዚያ ተነስታ እየለባበሰች ሳለ ከውጭ የመኪና ጡሩንባ ጩኸት ሰማች... በጣም ነው የደነገጠችው፡፡ ‹‹በዚህን ሰዓት ማን ነው የመጠው..?››ሰውነቷ ሁሉ ተንቀጠቀጠባት፡፡‹‹የምን መርዶ ይዘውብኝ መጡ...?::>>
የመኝታ ቤቷን መስኮት ከፍታ ወደውጩ ስታማትር ዘበኛው የውጩን በር እየከፈተ ነበር፡፡ከዛ መኪናዋ ወደ ውስጥ ዘልቃ ገባች .. የሰሎሞን መኪና ነች፡፡ሮጣ ወደ ውጭ ወጣች፡፡እሱ ሞተሩን አጥፍቶ ከመኪናው ከመውረዱ በፊት እሷ ስሩ ደርሳ ‹‹ምን ተፈጠረ…? ምን ሆንክ..?ኤዲስ ደህና ነች…?››
‹‹አረ ተረጋጊ .…ሁሉም ሰላም ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ምነው በዚህን ሰዓት?››
‹‹አብሬሽ ሀዋሳ ልሄድ ነው፡፡››
«ለምን?»
‹‹ለሽርሽር፡፡››አሾፈባት፡፡
‹‹ማለቴ ማን ነገረህ?››
‹‹አንቺ ብትደብቂኝም ሁሴን ደወለልኝ..ይገርማል ሀገር ውስጥ የተሰራ ታሪክ በአሜሪካ ዞሮ ስሰማው››
‹‹እኔ እኮ ኤደን አሟታል ስትለኝ ላስጨንቅህ ስላልፈለኩ ነው፡፡››
‹‹ቢሆንም መስማት ነበረብኝ..አሁን በይ ተዘጋጂና እንሂድ፡፡››
‹‹እሺ ጨርሻለሁ ...አምስት ደቂቃ ብቻ፡፡››አለችውና ወደ ውስጥ ተመልሳ ገባች፡፡
ዝዋይ ሲደርሱ ከጥዋቱ 1፡4ዐ ነበር፡፡‹‹ቁርስ እንሞክር እንዴ?››አላት ሰሎሞን፡፡
‹‹ኧረ ገና ጥዋት ነው… እንቀጥል፡፡›› አለችው..ተስማማና ነዳው፡፡
‹‹ግን ኤደን ታማ እያለ ጥለሀት ስትመጣ አልከፋትም?›› ጠየቀችው... ፎዚያ ፡፡
‹‹ከፍቷታል... ግን ምንም ማድረግ አልችልም፡፡ ሁሴን ሂድና እያት ብሎኝ ምክንያት ፈጥሬ እምቢ ልለው አልችልም፡፡ በዛ ላይ እኔ ኖርኩም አልኖርኩም ለውጥ የለውም፤ቤተሰቦቿ ዙሪያዋን ከበዋታል፡፡››
‹‹ቢሆንም.... ቤተሰብ ሌላ ባለቤት ሌላ፡፡››
‹‹ጉረኛ ...ስለባል ደግሞ ምን ታውቂያለሽ?››
‹‹ለምን አላውቅም፤ ስለባለትዳሮች ለማወቅ እኮ የግድ ባለትዳር መሆን የለብኝም፡፡››
‹‹መስሎሻል.. እኛም ሁለት ጊዜ ያገባነው እንኳን አሁንም ስለትዳር ምንም አልገባንም፡፡››
‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ባክሽ ሴቶችን ማወቅ በጣም ነው እየከበደኝ ያለው፡፡››
‹‹ይህቺ ነገር..!!!!ምነው ከኤደን ጋር ሰላም አይደላችሁም እንዴ?››
‹‹እኔ እንጃ ባክሽ.. ከባለፉት ሁለት ወራቶች ወዲህ ንጭንጯን ልቋቋመው እየከበደኝ ነው....?»
‹‹መነሻውን አታውቅም? >>
‹‹ውሀ ቀጠነ ነው…ግን ቅዳሜ እና ዕሁድን ከልጆቼ ጋር ማሳለፍ ከጀመርኩ ወዲህ ይመስለኛል ነገሩ የጀመረው፡፡››
‹‹ከልጆቼ ጋር ስትል..ወደ ድሮ ሚስትህ እየሄድክ ማለት ነው?››
‹‹ኖ..ኖ ቅዳሜ እኔ ጋር ይመጣሉ. አብረውኝ አድረው እሁድ ማታ እመልሳቸዋለሁ.. ከእናታቸው ጋር ምንም የሚያገናኘኝ ነገር የለም፡፡››
‹‹ታዲያ እሷን ምኑ ነው የደበራት?››
‹‹እኔም ያልገባኝ እሱ ነው፡፡እንግዲህ መጀመሪያም ልጆች እንዳሉኝ እያወቀች ነው ያገባችኝ...ከሚስቴ ተፋተው እንጂ ከልጆቼ አልተፋታውም፤ ምኑ ቅር እያሰኛት አንደሆነ አልገባኝም፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ...ልጆቹን መተው የሚያሳልፉት አብረዋችሁ ቤት አይደል..?››
‹‹በፊት ነበር…በኃላ ግን ቅዳሜና እሁድን መጥተው ከእኛ ጋር ሲያሳልፉ ቅር እያላት ፊቷን እያጠቆረችባቸው ስታሳቅቃቸው ..ነገርኳትና ውጭ ማለቴ ሶደሬ ፤ላንጋኖ ካልተቻለም ደግሞ እዛው አዲስ አበባ ሆቴል አብሬያቸው ማሳለፍ ጀመርኩ፡፡
በነገራችን ላይ በሳምንት ሁለቱን ቀን ከልጆቼ ጋር ማሳለፍ እንዳለብኝ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሳሰበኝ ሁሴን ነው ፤ ከመሄዱ በፊት ሊሰናታቸው ቤት ሄዶ በናፍቆት በጣም ተጎድተውና ተሳቀው ስላገኛቸው እኔም ኤደንም ባለንበት ሁኔታውን በማስረዳት አሳምኖን ሄደ፡፡እኔም ሁኔታውን መለስ ብዬ ሳስበው በጣም ነበር የፀፀተኝ ‹‹እንዴት ልጆቼን ችላ ልል እንደቻልኩ ድንቅ ነበር ያለኝ….በአጠቃላይ ሁኔታው ሁሉ እንደዛ ነው እልሻለው፡፡››
‹‹አይ ቢሆንም ተነጋገሩበት…እሷም ነገሩን መቀበል መቻል አለባት፡፡ ቅሬታም ካላት በግልፅ ትንገርህና መፍትሄ ፈልጉለት፡፡››
‹‹እስቲ እሞክራለሁ....ምን አልባት የራሷን ልጅ ስትወልድ ልጅ ማለት ምን ማለት እንደሆነ በቅጡ ስለሚገባት ያን ጊዜ ትረዳኛለች ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡››
‹‹እንድትረዳህ እመኝልሀለው...ካለበለዚያ ስታገባ ሰትትፈታ መኖርህ ነው፡፡››ብላ አሾፈችበት፡፡
‹‹እጣ ክፍሌ ከሆነ ምን አደርጋለሁ፡፡››
3 ሰዓት ሀዋሳ ደረሱ፡፡ኤልያስ ሲጠብቃቸው ስለነበረ ወዲያው ወደ ትንግርት ይዞቸው ሄደ፡፡
‹‹ተራማጆቹ ፀሀፊዎች በፖለቲካ በሚታሰሩበት ዘመን አንቺ በፈንካችነት ትቀላቀያቸዋለሽ..? ምነው ምነው?››አላት ሰሎሞን ገና ከፖሊሶቹ ፍቃድ አግኝተው ፊት ለፊት እንደተገናኙ፡፡
‹‹ምን ይደረግ ....ይህቺ ሀገር ፀሀፊ ሳይሆን ጀግና ነው ያጣችው ብዬ ነዋ!!››ብላ መለሰችለት፡፡
የሚነጋገሩት ፖሊሶቹ ጆሮ ይደርሳል... አይደርስም የሚለውን ለማጣራት ግራ ቀኙን ተገለማመጠ
‹‹ምነው ፈራህ እንዴ?››አለችው፡፡
‹‹ልጄ ለምን አልፈራ..በስህተት እንኳን አንድ ቀን እስር ቤት ባድር ፈንድቼ የምሞት ነው የሚመስለኝ፡፡››
‹‹ለመሆኑ እንዴት ነሽ…?ምን አሉሽ?›› አለቻት ፎዚያ በጭንቀትና በሀዘኔታ፡፡
👍81❤9😁4
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ የተኛችበት ሆስፒታል አልጋ ላይ ሆና በኤልያስ በኩል ከትንግርት የተላከላትን ዲያሪ ማንበብ ጀመረች፡፡
ጥቅምት 25 1999ዓ.ም
የሁለተኛ አመት የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ከጀመርን አንድ ወር ሊሞላን ነው፡፡አምና ፍቅረኛ ነበረኝ፡፡ጌዲ ከኔ ጋር ነበር..አሁን ግን ብቻዬን ነኝ፡፡ቢሆንም ምርጥ የሴት ጓደኛ ማግኘት ችያለሁ፡፡ሶፊያ ትባላለች፡፡አንድ ዶርም ነው የምንጋራው፡፡እርግጥ ሌሎች አራት ልጆችም አብረውን ይኖራሉ..በአርባ ምንጭ ሙቀት አንድ ዶርም ውስጥ ስድስት ሰው ታጭቆ መኖር ይከብዳል..ቢሆንም እየኖርን ነው፡፡
ሶፊ የምትገርም ልጅ ነች…የተወለደችውም ያደገችውም አሜሪካ ነው፡፡ በዲሞሽን ወደ
ኢትዬጵያ ከተወረወረች ሶስተኛ አመቷ ነው፡፡ አንድ አመት ሃይስኩል የተቀሩትን ሁለት ዓመት እዚህ ዩኒቨርሲቲ እንዳሳለፈች አጫውታኛለች፡፡
ስለእሷ ሳስብ ሚገርመኝ የኢትዬጵያ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ውጭ ለመላክ አፈር ድሜ ይግጣሉ..የእሷ ወላጆች እሷን ባህሏን እረሳች..ፀባዮ ተበላሸ ...መረን ለቀቀች በሚል ሰበብ ወደ ኢትዬጵያ ላኳት..ልክ እንደ ፀባይ ማረሚያ..አይ ሚስኪኗ ሶፊያ፡፡
ህዳር-5 1999 ዓም
ከሶፊ ጋር ዛሬ ወደ ከተማ ወጥተን ነበር..ሲቀላ ፡፡ ዋናው የሄድንበት ምክንያት አባቷ ከአሜሪካ ዶላር ልኮላት ስለነበር ያንን ለመቀበል ነው፡፡ አንድ ሺ ዶላር ነበር የላከላት፡፡ከዛ ምሳ ጋበዘችኝ..ወይን ጠጣን…ለእሷ አንድ ሱሪ ብቻ ስትገዛ ለእኔ ሁለት ሱሪና ሁለት ቀሚስ ገዛችልኝ፡፡ግርም ነው ያለኝ፡፡ ማነው ለጓደኛው እንዲህ የሚያደርገው…?በዛ ላይ የእሷን ያህል አይሁን እንጂ እኔም ከውጭ በሚላክ ዶላር የምማር ልጅ ነኝ፤ሌላው ደግሞ አንድ ደርዘን የሚያማምሩ ፓንቶች ገዛችና ስድስቱና ለእኔ ስድስቱን ለራሷ ወሰደች፡፡በእውነት የዋህ ነች እንዳልል ለሌሎች ጓደኞቿ እንደዛ ስታደርግ አይቼት አላውቅም፡፡ብቻ እኔ ወደድኳት፡፡ጥሩ ጓደኛዬም አድርጌ ከልብ ተቀብዬታለሁ፡፡
ህዳር 29 1999 ዓ ም
የሚቀርቡን የዩኒቨርቲ የወንድ ጓደኞቻችን ከተማ ካልወጣን አሉን፡፡አስር ሆነን ወጣን.... አራት ሴት ስድስት ወንድ፡፡ከግቢ ስንወጣ እራሱ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡ከግቢ በታክሲ ሲቀላ... ከሲቀላ ደግሞ ሼቻ አመራን፡፡ በመጀመሪያ ወደ በቀለ ሞላ ሆቴል ነው ያመራነው፡፡፡
ሆቴሉን ጥለን ወደ ጓሮ አለፍንና ውጭ ወንበር ከበን በመቀመጥ እራት አዘዝን፡፡ከፍታ ቦታ ላይ ያለው የበቀለ ሞላ ሆቴል ወደ ታች የነጭ ሳርን የተንጣለለ ደን፤ በእግዜር ድልድይ የተከፈሉትን አባያና ጫሞ ሀይቅን፤ በግሩም
ሁኔታ ማየት የሚያስችል እስትራቴጂካዊ ቦታ ላይ ነው የታነፀው ..ከዛ ከዝቅታው የተፈጥሮ ሙዚዬም ወደ ላይ ሚነፍሰው ቀዝቃዛና ነፋሻማ አየርም ልብን ስውር ያደርጋል፡፡ እራታችንን በልትን ስናጠናቅቅ እና የበቀለ ሞላን ሆቴል ለቀን ስንወጣ 2፡45 ሆኖ ነበር፡፡ ቀጥሎ ሞቅ ወዳለው ጫሞ ሆቴል ነው የገባነው፡፡በተለያ አጋጣሚዋች ሶስት ቀን እዚህ ቤት መጥቼያለሁ....በተለይ ከጊዲዬን ጋር የመጣሁባቸው ሁለት ቀናት አይረሱኝም፡፡
መጠጥ መጠጣት በቢራ ነው የተጀመረው፡፡ ጨወታው፣ ተረቡ ደስ ይል ነበር፡፡ በተለይ የሶፊ ደስታ ልዩ ነበር፡፡በፊትም እኔ ስለማጣጥልባት እንጂ እንዲህ አይነት ቸበርቻቻ ነፍሷ ነው፡፡ ..አራት ሰዓት አካባቢ መቀመጫው ላይ ማንም አልነበረም፡፡ ሁሉም በሙዚቃ ምት በመታገዝ ጭፈራውን እየቀወጠው ነው፡፡አንዳንዱም መጠጡን ከቢራ ወደ አልኮል ቀይሮታል….. እየሰከረ ያለም አለ፡፡ወንዶቹ የመረጧትን እና ቀልባቸውን የተመኛት ሴት ዙሪያ ይሽከረከራሉ… ይጎነታትላሉ ...ይጀነጅናሉ፡፡
ሁለቱ ሴቶች ከሁለቱ ወንዶች ጋር ተግባብተው እየተላላሱ ነው፡ኃይሌ የሚባል የመቀሌ ልጅ እኔን እየጀነጀነኝ ነው..በጣም ያምራል..፡፡ለምን እንደሆነ አላውቅም ይሄን ልጅ ካወቅኩት ቀን ጀምሮ የሆነ ነገሩ ይመቸኛል፡፡እና እንዲሁ በሴትነቴ እግደረደራለሁ እንጂ ቀልቤ ፈቅዶታል..፡፡እሱም እየተግደረደርኩ መሆኔ ገብቶት መሰለኝ ጥረቱን አጠናከረ..ቀስ በቀስ እየደከምኩለት መጣሁ..<በቃ ዛሬ አብሬው ማደሬ ቁርጥ ነው› ስል አስቤ ነበር በውቅቱ ፡፡ ባዛ ላይ ከጌዲዬን ከተለያየው ስድስት ወር ሆኖኛል ...ስድስት ወር ሙሉ ምንም አላገኘሁም ..በጣም አምሮኛል፡፡
ሶፊያ ሶስት ወንዶች እየተሻሙባት ነው፡፡የሆነ ሙድ እየያዘችባቸው መሰለኝ፡፡እዚህኛው ላይ ትንጠለጠላለች.... ያኛውን ትጠቅሰዋለች.. ደግሞ ከዛኛው ጋር ትጎነታተላለች፡፡በመጨረሻ ጓደኛ የሆኑት ሶስቱ ወንዶች እርስ በርስ
መገለማመጥ ጀመሩ…..ስድስት ሰዓት ሲሆን
ሁላችንም በስካር ጥንብዝ ብለን ሆቴሉን ለቀን
ወደ ቤርጓችን ሄድን ፡፡አምስት ክፍል በመደዳ
ነበር የተያዘው፡፡እንዲህ እንዲሆን የወንዶቹ
ዕቅድ ነው ፡፡ዕድል የቀናቸው አራቱ ወንዶች
አንዳንድ ሴት ይዘው ይተኛሉ ምስኪኖቹ ሁለት ወንዶች የቀረችው አንድ አልጋ ላይ አብረው ያድራሉ.. በሚል ስሌት ነበር የተሰላው፡፡....
.......................
እዚህ ጋር ከደረሲው እውቅና ውጪ ቢሆንም ለአንባቢው የሚጎረብጡ ሐሳቦች የተነሱበት ክፍል ስለሆነ ቆርጬ አውጥቼዋለሁ ለምን ተቆረጠ የሚልም አይጠፋምና ከወዲሁ ይቅርታ እጠይቃለሁ
........"በየጓዲያችን ቀስ በቀስ እየገባ ያለ ነገር ሆኖ ሳለ ቃሉን አናንሳ ..ጭራሽ በጆሮችን አንስማ ማለት አግባብም አይደለም አያዋጣንምም ብዬ አምናለሁ ፡፡
ይልቅ ችግሩ በቤታችን አለ...? አዎ አለ ፡፡… አግባብ ያልሆነ እና መቅረት ያለበት አካሄድ ነው ወይ..? አዋ ነው፡፡..ስለዚህ ውስጡ ያሉትን እንዴት አግዘናቸው ከህይወቱ እንዲወጡ ማድረግ እንችላለን…?ሊገቡ ቋፍ ላይ ያሉትንስ ሳይቃጠል በቅጠል እንዴት ነው ከገደሉ አፋፍ ልንመልሳቸው የምንችለው…? መልሱ ችግሩ በመሀከላችን መኖሩን በግልፅ ስናምን..በችግሩ ላይ በግልፅ መነጋገር
መወያት እና መግባባት ስንችል ነው መፍትሄውን በእጃችን መጨበጥ የምንችለው፡፡ እራሳችንንም ከችግሩ የምናድንበት መድሀኒት ማግኘት የምንችለው ... መጪውን ትውልድንም መታደግ የምንችለው የዛን ጊዜ ነው፡፡››
ካለበለዚያ እንዲሁ በጭፍን ባህላችን አጎደፉት .... እርኩሶች ናቸው፤ ይጨፍጨፉ….ይመንጠሩ በማለት ቅንጣት ውጤት ማምጣት አንችልም፡፡እንደውም ስለዚህ ነገር ሳስብ
1980ዎቹ ቤት አካባቢ የነበረውን የኤች. አይ ቪ ጥፋት ያስታውሰኛል ፡፡የዛኔ ጊዜም ስለበሽታው በአደባባይ አውጥተን መወያየትና መፍትሔ መፈለግ ሲገባን በየጓዲያው በማንሾካሾክ ....አውሬ መጣላችሁ፣ጭራቅ መጣላችሁ እያልን ለተጠቂዎች ሲኦልን
ስንሸልማቸው..እኛም በፍርሀት ታፍነን በቁም
ስንንዘፈዘፍ ስንት እና ስንት ህይወት ረገፈ ….?
ስንቱ አፍላ ወጣት ለውይይትና ለምክክር ዝግ
በሆነው ባህላችን ምክንያት በየጓዳው ባክኖ ቀረ...?ቤት ይቁጠረው፡፡ዛሬም ከዛ ውድመት አልተማርንም፡፡መቼም እርግማን ሆኖብን አንድ ችግር የህዝባችንን እሩብ ካልጨረሰ በስተቀር መፍትሄው አይገለፅልንም፡፡
‹‹ትክክል ነህ .…እኔም ባንተ ሀሳብ እስማማለሁ፡፡›› አለችው ዶ/ር ሶፍያ፡፡
‹‹ጥሩ.. በይ አሁን ተነሺ እንውጣ፡፡››
‹‹ጨረስክ እንዴ ፕሮሰሱን?››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ የተኛችበት ሆስፒታል አልጋ ላይ ሆና በኤልያስ በኩል ከትንግርት የተላከላትን ዲያሪ ማንበብ ጀመረች፡፡
ጥቅምት 25 1999ዓ.ም
የሁለተኛ አመት የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ከጀመርን አንድ ወር ሊሞላን ነው፡፡አምና ፍቅረኛ ነበረኝ፡፡ጌዲ ከኔ ጋር ነበር..አሁን ግን ብቻዬን ነኝ፡፡ቢሆንም ምርጥ የሴት ጓደኛ ማግኘት ችያለሁ፡፡ሶፊያ ትባላለች፡፡አንድ ዶርም ነው የምንጋራው፡፡እርግጥ ሌሎች አራት ልጆችም አብረውን ይኖራሉ..በአርባ ምንጭ ሙቀት አንድ ዶርም ውስጥ ስድስት ሰው ታጭቆ መኖር ይከብዳል..ቢሆንም እየኖርን ነው፡፡
ሶፊ የምትገርም ልጅ ነች…የተወለደችውም ያደገችውም አሜሪካ ነው፡፡ በዲሞሽን ወደ
ኢትዬጵያ ከተወረወረች ሶስተኛ አመቷ ነው፡፡ አንድ አመት ሃይስኩል የተቀሩትን ሁለት ዓመት እዚህ ዩኒቨርሲቲ እንዳሳለፈች አጫውታኛለች፡፡
ስለእሷ ሳስብ ሚገርመኝ የኢትዬጵያ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ውጭ ለመላክ አፈር ድሜ ይግጣሉ..የእሷ ወላጆች እሷን ባህሏን እረሳች..ፀባዮ ተበላሸ ...መረን ለቀቀች በሚል ሰበብ ወደ ኢትዬጵያ ላኳት..ልክ እንደ ፀባይ ማረሚያ..አይ ሚስኪኗ ሶፊያ፡፡
ህዳር-5 1999 ዓም
ከሶፊ ጋር ዛሬ ወደ ከተማ ወጥተን ነበር..ሲቀላ ፡፡ ዋናው የሄድንበት ምክንያት አባቷ ከአሜሪካ ዶላር ልኮላት ስለነበር ያንን ለመቀበል ነው፡፡ አንድ ሺ ዶላር ነበር የላከላት፡፡ከዛ ምሳ ጋበዘችኝ..ወይን ጠጣን…ለእሷ አንድ ሱሪ ብቻ ስትገዛ ለእኔ ሁለት ሱሪና ሁለት ቀሚስ ገዛችልኝ፡፡ግርም ነው ያለኝ፡፡ ማነው ለጓደኛው እንዲህ የሚያደርገው…?በዛ ላይ የእሷን ያህል አይሁን እንጂ እኔም ከውጭ በሚላክ ዶላር የምማር ልጅ ነኝ፤ሌላው ደግሞ አንድ ደርዘን የሚያማምሩ ፓንቶች ገዛችና ስድስቱና ለእኔ ስድስቱን ለራሷ ወሰደች፡፡በእውነት የዋህ ነች እንዳልል ለሌሎች ጓደኞቿ እንደዛ ስታደርግ አይቼት አላውቅም፡፡ብቻ እኔ ወደድኳት፡፡ጥሩ ጓደኛዬም አድርጌ ከልብ ተቀብዬታለሁ፡፡
ህዳር 29 1999 ዓ ም
የሚቀርቡን የዩኒቨርቲ የወንድ ጓደኞቻችን ከተማ ካልወጣን አሉን፡፡አስር ሆነን ወጣን.... አራት ሴት ስድስት ወንድ፡፡ከግቢ ስንወጣ እራሱ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡ከግቢ በታክሲ ሲቀላ... ከሲቀላ ደግሞ ሼቻ አመራን፡፡ በመጀመሪያ ወደ በቀለ ሞላ ሆቴል ነው ያመራነው፡፡፡
ሆቴሉን ጥለን ወደ ጓሮ አለፍንና ውጭ ወንበር ከበን በመቀመጥ እራት አዘዝን፡፡ከፍታ ቦታ ላይ ያለው የበቀለ ሞላ ሆቴል ወደ ታች የነጭ ሳርን የተንጣለለ ደን፤ በእግዜር ድልድይ የተከፈሉትን አባያና ጫሞ ሀይቅን፤ በግሩም
ሁኔታ ማየት የሚያስችል እስትራቴጂካዊ ቦታ ላይ ነው የታነፀው ..ከዛ ከዝቅታው የተፈጥሮ ሙዚዬም ወደ ላይ ሚነፍሰው ቀዝቃዛና ነፋሻማ አየርም ልብን ስውር ያደርጋል፡፡ እራታችንን በልትን ስናጠናቅቅ እና የበቀለ ሞላን ሆቴል ለቀን ስንወጣ 2፡45 ሆኖ ነበር፡፡ ቀጥሎ ሞቅ ወዳለው ጫሞ ሆቴል ነው የገባነው፡፡በተለያ አጋጣሚዋች ሶስት ቀን እዚህ ቤት መጥቼያለሁ....በተለይ ከጊዲዬን ጋር የመጣሁባቸው ሁለት ቀናት አይረሱኝም፡፡
መጠጥ መጠጣት በቢራ ነው የተጀመረው፡፡ ጨወታው፣ ተረቡ ደስ ይል ነበር፡፡ በተለይ የሶፊ ደስታ ልዩ ነበር፡፡በፊትም እኔ ስለማጣጥልባት እንጂ እንዲህ አይነት ቸበርቻቻ ነፍሷ ነው፡፡ ..አራት ሰዓት አካባቢ መቀመጫው ላይ ማንም አልነበረም፡፡ ሁሉም በሙዚቃ ምት በመታገዝ ጭፈራውን እየቀወጠው ነው፡፡አንዳንዱም መጠጡን ከቢራ ወደ አልኮል ቀይሮታል….. እየሰከረ ያለም አለ፡፡ወንዶቹ የመረጧትን እና ቀልባቸውን የተመኛት ሴት ዙሪያ ይሽከረከራሉ… ይጎነታትላሉ ...ይጀነጅናሉ፡፡
ሁለቱ ሴቶች ከሁለቱ ወንዶች ጋር ተግባብተው እየተላላሱ ነው፡ኃይሌ የሚባል የመቀሌ ልጅ እኔን እየጀነጀነኝ ነው..በጣም ያምራል..፡፡ለምን እንደሆነ አላውቅም ይሄን ልጅ ካወቅኩት ቀን ጀምሮ የሆነ ነገሩ ይመቸኛል፡፡እና እንዲሁ በሴትነቴ እግደረደራለሁ እንጂ ቀልቤ ፈቅዶታል..፡፡እሱም እየተግደረደርኩ መሆኔ ገብቶት መሰለኝ ጥረቱን አጠናከረ..ቀስ በቀስ እየደከምኩለት መጣሁ..<በቃ ዛሬ አብሬው ማደሬ ቁርጥ ነው› ስል አስቤ ነበር በውቅቱ ፡፡ ባዛ ላይ ከጌዲዬን ከተለያየው ስድስት ወር ሆኖኛል ...ስድስት ወር ሙሉ ምንም አላገኘሁም ..በጣም አምሮኛል፡፡
ሶፊያ ሶስት ወንዶች እየተሻሙባት ነው፡፡የሆነ ሙድ እየያዘችባቸው መሰለኝ፡፡እዚህኛው ላይ ትንጠለጠላለች.... ያኛውን ትጠቅሰዋለች.. ደግሞ ከዛኛው ጋር ትጎነታተላለች፡፡በመጨረሻ ጓደኛ የሆኑት ሶስቱ ወንዶች እርስ በርስ
መገለማመጥ ጀመሩ…..ስድስት ሰዓት ሲሆን
ሁላችንም በስካር ጥንብዝ ብለን ሆቴሉን ለቀን
ወደ ቤርጓችን ሄድን ፡፡አምስት ክፍል በመደዳ
ነበር የተያዘው፡፡እንዲህ እንዲሆን የወንዶቹ
ዕቅድ ነው ፡፡ዕድል የቀናቸው አራቱ ወንዶች
አንዳንድ ሴት ይዘው ይተኛሉ ምስኪኖቹ ሁለት ወንዶች የቀረችው አንድ አልጋ ላይ አብረው ያድራሉ.. በሚል ስሌት ነበር የተሰላው፡፡....
.......................
እዚህ ጋር ከደረሲው እውቅና ውጪ ቢሆንም ለአንባቢው የሚጎረብጡ ሐሳቦች የተነሱበት ክፍል ስለሆነ ቆርጬ አውጥቼዋለሁ ለምን ተቆረጠ የሚልም አይጠፋምና ከወዲሁ ይቅርታ እጠይቃለሁ
........"በየጓዲያችን ቀስ በቀስ እየገባ ያለ ነገር ሆኖ ሳለ ቃሉን አናንሳ ..ጭራሽ በጆሮችን አንስማ ማለት አግባብም አይደለም አያዋጣንምም ብዬ አምናለሁ ፡፡
ይልቅ ችግሩ በቤታችን አለ...? አዎ አለ ፡፡… አግባብ ያልሆነ እና መቅረት ያለበት አካሄድ ነው ወይ..? አዋ ነው፡፡..ስለዚህ ውስጡ ያሉትን እንዴት አግዘናቸው ከህይወቱ እንዲወጡ ማድረግ እንችላለን…?ሊገቡ ቋፍ ላይ ያሉትንስ ሳይቃጠል በቅጠል እንዴት ነው ከገደሉ አፋፍ ልንመልሳቸው የምንችለው…? መልሱ ችግሩ በመሀከላችን መኖሩን በግልፅ ስናምን..በችግሩ ላይ በግልፅ መነጋገር
መወያት እና መግባባት ስንችል ነው መፍትሄውን በእጃችን መጨበጥ የምንችለው፡፡ እራሳችንንም ከችግሩ የምናድንበት መድሀኒት ማግኘት የምንችለው ... መጪውን ትውልድንም መታደግ የምንችለው የዛን ጊዜ ነው፡፡››
ካለበለዚያ እንዲሁ በጭፍን ባህላችን አጎደፉት .... እርኩሶች ናቸው፤ ይጨፍጨፉ….ይመንጠሩ በማለት ቅንጣት ውጤት ማምጣት አንችልም፡፡እንደውም ስለዚህ ነገር ሳስብ
1980ዎቹ ቤት አካባቢ የነበረውን የኤች. አይ ቪ ጥፋት ያስታውሰኛል ፡፡የዛኔ ጊዜም ስለበሽታው በአደባባይ አውጥተን መወያየትና መፍትሔ መፈለግ ሲገባን በየጓዲያው በማንሾካሾክ ....አውሬ መጣላችሁ፣ጭራቅ መጣላችሁ እያልን ለተጠቂዎች ሲኦልን
ስንሸልማቸው..እኛም በፍርሀት ታፍነን በቁም
ስንንዘፈዘፍ ስንት እና ስንት ህይወት ረገፈ ….?
ስንቱ አፍላ ወጣት ለውይይትና ለምክክር ዝግ
በሆነው ባህላችን ምክንያት በየጓዳው ባክኖ ቀረ...?ቤት ይቁጠረው፡፡ዛሬም ከዛ ውድመት አልተማርንም፡፡መቼም እርግማን ሆኖብን አንድ ችግር የህዝባችንን እሩብ ካልጨረሰ በስተቀር መፍትሄው አይገለፅልንም፡፡
‹‹ትክክል ነህ .…እኔም ባንተ ሀሳብ እስማማለሁ፡፡›› አለችው ዶ/ር ሶፍያ፡፡
‹‹ጥሩ.. በይ አሁን ተነሺ እንውጣ፡፡››
‹‹ጨረስክ እንዴ ፕሮሰሱን?››
👍72❤4👎1😁1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ዶ/ር ሶፊ ክስ ስላልመሰረተችባት ሰሎሞን እና ኤልያስ ተሯሩጠው ከእስር እንድትፈታ አደረጉ፡፡አሁን ስለቀጣይ እቅዳቸው ያረፉበት ፔንሲዬን ውስጥ ።ቁጭ ብለው እተመካከሩ ነው፡፡
‹‹ቀጣይ እቅዳችን እንዴት ነው?፡፡››ኤልያስ ጠየቀ፡፡ጥያቄው ለትንግርት ነው የተሰነዘረው፡፡
‹‹ሰሎሞንና ሶፊያ ወደ አዲስ አበባ ይመለሱ፤እኔና አንተ የመጣንበትን ስራ መስራት እንቀጥላለን፡፡›› ውሳኔው የትንግርት ነው፡፡
‹‹እኛ ከመሄዳችን በፊት ከልጅቷ ጋር ያለውን ነገር መጨረስ አለብን፡፡›› አለ ሰሎሞን፡፡
‹‹እንዴት አድርጋችሁ ነው የምትጨርሱት?››
‹‹እናስታርቃችኋለና፤ይቅር ተባባሉ፤ከይቅርታ በላይ ምን አለ.?››ሰሎሞን ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹እኔና እሷ በራሳችን የጀመርነውን ጊዜው ሲደርስ በራሳችን እንጨርሰዋለን፡፡ለድርድር የሚያመች ችግር አይደለም በመሀከላችን ያለው፡፡››
‹‹እኛ እኮ ኢትዮጵያዊያን ነን፤ምን አልባት ለአቅመ ሽምግልና አልደረሳችሁም ካላልሽን በስተቀር በባህላችን መሰረት በሽማግሌ የማይፈታ ምንም አይነት ችግር የለም፡፡››አላት ኤልያስ፡፡
‹‹ለሽምግልና ብቁ ናችሁ፤እንዳልከውም እኛ ኢትዬጵዊያን በሽምግልና የማይፈታ ችግር የለንም፤ክፋቱ የእኔና የእሷ ችግር ኢትዬጵያዊ አለመሆኑ ነው፡፡››
‹‹ስለዚህ የፈረንጅ ሽማግሌ ካልመጣ አሻፈረኝ እያልሽ ነው?››አላት ሰሎሞን፡፡
በዚህ መካከል የትንግርት ስልኳ ጠራ ..ከውጭ ነው፤ወደ ውጭ ወጣችና አነሳችው፡፡
‹‹ሀይ ማሬ፡፡››
‹‹አለሁ ...ተፈታሽ አይደል?በጣም ተጨንቄ ነበር፡፡››
‹‹አይዞኝ ..አሁን ሁሉ ነገር ተስተካክሏል፡፡ ተፈትቼያለሁ፡፡››
‹‹በዋስ ነው የተለቀቅሽው?››
‹‹አይደለም ..ስላልከሰሰችኝ በነፃ ነው የለቀቁኝ፡፡››
‹‹እሺ በቃ ከአምስት ቀን በኃላ እመጣለሁ፡፡››
‹‹ምን? ወዴት ነው የምትመጣው?››
‹‹ወደ ኢትዮጵያ ነዋ፡፡››
‹‹ለምን ?ትምህርቱስ ?››
‹‹ለጊዜው አቋርጬው፡፡ >>
«ለምን?»
‹‹በቃ ..በዚህ ጊዜ ከጎንሽ መሆን እፈልጋለሁ?››
‹‹አልገባኝም ሁሴን?››
‹‹በቃ ወደ አንቺ መመለስ እፈልጋለሁ፤ከትምህርቱ በላይ አንቺ ታስፈልጊኛሽ፡፡››
‹‹እኔማ አለውልህ..ትምህርትህን ጨርሰህ በመጣህ ጊዜ ታገኘኛለህ፡፡››
‹‹በዛ እርግጠኛ መሆን አልቻልኩም…<ጅብ ካለፈ..... >እንዳይሆንብኝ መምጣት ይሻለኛል፡፡››
‹‹ፈፅሞ እንዳታደርገው፡፡ይሄንን ትምህርት በጣም ትፈልገው እንደነበረ፤ የተሳካልህም ከብዙ ጥረት በኋላ መሆኑን አውቃለሁ፡፡
በምንም አይነት ሰበብ እንድታበላሸው አልፈልግም፤እኔ እኮ ትንግተርት ነኝ አትርሳ፡፡ በጣም አፍቅሬህ ነው ያገባውህ፤ላጣህም አልፈልግም፡፡››
‹‹የእኔ ፍቅር ..እንደምታፈቅሪኝ በጣም አውቃለሁ…ግን?››
‹‹ግን ምን…?››
‹‹እሷንም ከአቅም በላይ xxxx "እንደነበረ አውቃለሁ፡፡››
‹‹እና ስጋትህ ወደእሷ ትመለሳለች ብለህ ?>>
‹‹እኔ እንጃ፤ ብቻ ውስጤን ፍርሀት ፍርሀት ብሎኛል፤ስሜቴ በረህ አጠገቧ ሁን እያለኝ ነው፡፡››
‹‹እንዳታደርገው፡፡እንኳን አንተ በህይወቴ ኖረህልኝ ብቻዬን ብሆን እንኳን አልሞክረውምከጥፋቱ የማይማር ፈንጅ አምካኝ ብቻ ነው። ይባላል፤ ለማንኛውም ማታ ደውልልኝና እናወራበታለን፡፡››
‹‹ማር አትልፊ... ትኬት ሁሉ ቆርጪያለሁ፡፡››
‹‹እብድ እኮ ነህ.... በጣም የማትረባ እብድ፤በል ቻው፡፡››
‹‹ቻው አፈቅርሻለሁ፡፡››
ስልኩን ዘግታ በንዴት ጬሳ፣ደም ስሯ ተወጣጥሮ ወደክፍል ስትመለስ ሁሉም ደነገጡ‹‹ምን ሆንሽ ደግሞ ?››አለቻት ፎዚያ፡፡
‹‹ምን ሆናለሁ….ይሄ እብድ ወንድምሽ ነዋ!!››
‹‹እሱ ደግሞ ምን አረገሽ?››ጠየቃት ሰሎሞን፡፡
‹‹እመጣለሁ እያለ ነው?››
<<ለምን?»
‹‹እኔ እንጃለት?››
ሁሉም ፀጥ አለ፡፡‹‹...በቃ ሁለታችሁ ተነሱና ሂዱ..ኤልያስ አንተ ደግሞ ታዲዬስ ጋር ደውልለት እና ቀጠሮ አሲዝልን፡፡››
‹‹ደውዬለት ነበር ፤1ዐ ሰዓት ይመቸኛል ብሏል፡፡››
‹‹ጥሩ ነው፤በሉ ተነሱ እንውጣ›› ብላ ቀድማ ክፍሉን ለቃ ወጣች፤ ሶስቱም ተከተሏት፡፡
ትንግርትና ኤልያስ በትንግርት መኪና ፣ ፎዚያ እና ሰሎሞን ደግሞ በሰሎሞን መኪና ሆነው የፔኒሲዬኑን ግቢ ለቀው ወጡ፡፡ምሳ በልተው ሊለያዩ ነበር ዕቅዳቸው፤ምሳ ለመብላት የፈለጉበት ሆቴል ከመድረሳቸው በፊት የሰሎሞን ስልክ ጠራ፤ከአዲስ አበባ ነው ፡፡ የኤደን እህት ነች የደወለችለት፡፡መኪናውን ጥግ አስይዞ አቆመውና ስልኩን አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ ሂሩት ሰላም ነው?››
‹‹ሰላም አይደለም.፤ኤዲን አሞት ሆስፒታል ተመልሳለች፡፡›››
‹‹ምን ሆነች..?ማለቴ እንዴት አደረጋት?››
‹‹እኔ እንጃ ሶል፤ጠንከር ያለ ይመስለኛል ፤ኦፕራሲዬን መደረግ አለባት ብለዋል››
<<ምን>?>>
‹‹አዎ !!በአንድ ሰዓት ውስጥ ኦፕራሲዬን መደረግ አለባት እያሉ ናቸው፡፡››
‹‹ምነው ? ጽንሱ ሰላም አይደለም እንዴ? >>
‹‹እኔ እንጃ ፤ ስለእሱ ምንም አላሉኝ፤መምጣት ብትችል ?>>
<<እየመጣሁ ነው..ቻው፡፡ እስክደርስ ሁኔታውን እየተከታተልሽ ደውይልኝ፡፡›› ብሎ ስልኩን ዘጋውና መኪናውን አስነሳ፤ እነትንግርትም ከኋላው መኪናቸውን አቁመው ሲጠብቆቸው ነበር ፤መኪናውን ሲያንቀሳቅስ እነሱም አንቀሳቀሱ፡፡
‹‹ሰላም አይደለም እንዴ?››ፎዚያ ጠየቀችው ፡፡
<< አዎ ኤደንን በጣም አሞታል ነው ምትለኝ፤ ለእነ ትንግርት ደውይና ንገሪያቸው.. ምሳው ይቅርብን ፡፡››
‹‹እሺ ችግር የለም፡፡›› ብላ ሞባይሏን አወጣችና ኤልያስ ጋር ደወለችለት፡፡
‹‹ምሳው ይቅርብን ልንወጣ ነው፡፡››
‹‹ምነው ?››
‹‹ኤደን አሞታል ብለው ከአዲስ አበባ ደወሉልን ፤ በቃ ቻው እናንተ ብሉ፡፡››ብላ ተሰናበተችው፡፡
ሰሎሞን በመጨረሻ ፍጥነት እየከነፈ ሻሸመኔ ከተማ ሊገባ 3 ኪሎሜትር ያህል ሲቀረው ድንገት ወደኃላው በአስፖኪዬ ሲመለከት የትንግርትን መኪና ተመለከታት፡፡
‹‹እንዴ እነትንግርት ተከትለውናል፡፡››ብሎ ለፎዚያ እየነገራት የመኪናውን ፍጥነት ዝግ አደረገ ፎዚያም አንገቷን ወደኃላ አዞረችና ተመለከተች ‹‹እውነትም እነሱ ናቸው፡፡››
ጠበቃቸውና አንገቱን በመስኮት በማውጣት‹‹ምን እየሰራችሁ ነው?››ሲል ጠየቃቸው፡፡
‹‹ወደ አዲስ አበባ እየሄድን ነዋ››
«ለምን?»
‹‹ባክህ ቀጥል.. ኤደን ታማለች እያላችሁን እንድንቀር ትፈልጋለህ?››
‹‹ስራውስ... ?››
‹‹ይደርሳል ፤እንደውም ተረጋግተን ሌላ ጊዜ እንመለሳለን ፤ይልቅ ቀጥል ጊዜ አታባክን >> ብላው አልፍው ሄደች፡፡
‹‹አዲስ አበባ ጋንዲ ሆስፒታል ሲደርሱ ከቀኑ 11 ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡››
የኤደን እና የእሱ ጓደኞች፤የእሷ ቤተሰቦች ኮርደሩን ሞልተውታል፡፡የሁሉም ፊት ጨልሟል ፡፡የሆነ የተበላሸ ነገር እንዳለ ወዲያው ገባው፡፡
በነትንግርት እንደ ታጀበ ተንደርድሮ ወደ እህቷ ቀረበ‹‹ሂሩት ምንድነው የተፈጠረው? ኤደን ደህና ነች?››
ቃላት ከማውጣቷ በፊት እንባዋ ቀደመ..ሳግ ተናነቃት፡፡
‹‹ምን ሆነች ...?ምን ተፈጠረ ….?ንገሪኝ እንጂ?>
‹‹እሷ ደ..ህና ነች፡፡››
‹‹እና ታዲያ…?››
‹‹አዝናለሁ ሶል..…ልጁ ጠፍቶባታል፡፡››
<<ምን?>>
‹‹አዎ ሶል…፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ዶ/ር ሶፊ ክስ ስላልመሰረተችባት ሰሎሞን እና ኤልያስ ተሯሩጠው ከእስር እንድትፈታ አደረጉ፡፡አሁን ስለቀጣይ እቅዳቸው ያረፉበት ፔንሲዬን ውስጥ ።ቁጭ ብለው እተመካከሩ ነው፡፡
‹‹ቀጣይ እቅዳችን እንዴት ነው?፡፡››ኤልያስ ጠየቀ፡፡ጥያቄው ለትንግርት ነው የተሰነዘረው፡፡
‹‹ሰሎሞንና ሶፊያ ወደ አዲስ አበባ ይመለሱ፤እኔና አንተ የመጣንበትን ስራ መስራት እንቀጥላለን፡፡›› ውሳኔው የትንግርት ነው፡፡
‹‹እኛ ከመሄዳችን በፊት ከልጅቷ ጋር ያለውን ነገር መጨረስ አለብን፡፡›› አለ ሰሎሞን፡፡
‹‹እንዴት አድርጋችሁ ነው የምትጨርሱት?››
‹‹እናስታርቃችኋለና፤ይቅር ተባባሉ፤ከይቅርታ በላይ ምን አለ.?››ሰሎሞን ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹እኔና እሷ በራሳችን የጀመርነውን ጊዜው ሲደርስ በራሳችን እንጨርሰዋለን፡፡ለድርድር የሚያመች ችግር አይደለም በመሀከላችን ያለው፡፡››
‹‹እኛ እኮ ኢትዮጵያዊያን ነን፤ምን አልባት ለአቅመ ሽምግልና አልደረሳችሁም ካላልሽን በስተቀር በባህላችን መሰረት በሽማግሌ የማይፈታ ምንም አይነት ችግር የለም፡፡››አላት ኤልያስ፡፡
‹‹ለሽምግልና ብቁ ናችሁ፤እንዳልከውም እኛ ኢትዬጵዊያን በሽምግልና የማይፈታ ችግር የለንም፤ክፋቱ የእኔና የእሷ ችግር ኢትዬጵያዊ አለመሆኑ ነው፡፡››
‹‹ስለዚህ የፈረንጅ ሽማግሌ ካልመጣ አሻፈረኝ እያልሽ ነው?››አላት ሰሎሞን፡፡
በዚህ መካከል የትንግርት ስልኳ ጠራ ..ከውጭ ነው፤ወደ ውጭ ወጣችና አነሳችው፡፡
‹‹ሀይ ማሬ፡፡››
‹‹አለሁ ...ተፈታሽ አይደል?በጣም ተጨንቄ ነበር፡፡››
‹‹አይዞኝ ..አሁን ሁሉ ነገር ተስተካክሏል፡፡ ተፈትቼያለሁ፡፡››
‹‹በዋስ ነው የተለቀቅሽው?››
‹‹አይደለም ..ስላልከሰሰችኝ በነፃ ነው የለቀቁኝ፡፡››
‹‹እሺ በቃ ከአምስት ቀን በኃላ እመጣለሁ፡፡››
‹‹ምን? ወዴት ነው የምትመጣው?››
‹‹ወደ ኢትዮጵያ ነዋ፡፡››
‹‹ለምን ?ትምህርቱስ ?››
‹‹ለጊዜው አቋርጬው፡፡ >>
«ለምን?»
‹‹በቃ ..በዚህ ጊዜ ከጎንሽ መሆን እፈልጋለሁ?››
‹‹አልገባኝም ሁሴን?››
‹‹በቃ ወደ አንቺ መመለስ እፈልጋለሁ፤ከትምህርቱ በላይ አንቺ ታስፈልጊኛሽ፡፡››
‹‹እኔማ አለውልህ..ትምህርትህን ጨርሰህ በመጣህ ጊዜ ታገኘኛለህ፡፡››
‹‹በዛ እርግጠኛ መሆን አልቻልኩም…<ጅብ ካለፈ..... >እንዳይሆንብኝ መምጣት ይሻለኛል፡፡››
‹‹ፈፅሞ እንዳታደርገው፡፡ይሄንን ትምህርት በጣም ትፈልገው እንደነበረ፤ የተሳካልህም ከብዙ ጥረት በኋላ መሆኑን አውቃለሁ፡፡
በምንም አይነት ሰበብ እንድታበላሸው አልፈልግም፤እኔ እኮ ትንግተርት ነኝ አትርሳ፡፡ በጣም አፍቅሬህ ነው ያገባውህ፤ላጣህም አልፈልግም፡፡››
‹‹የእኔ ፍቅር ..እንደምታፈቅሪኝ በጣም አውቃለሁ…ግን?››
‹‹ግን ምን…?››
‹‹እሷንም ከአቅም በላይ xxxx "እንደነበረ አውቃለሁ፡፡››
‹‹እና ስጋትህ ወደእሷ ትመለሳለች ብለህ ?>>
‹‹እኔ እንጃ፤ ብቻ ውስጤን ፍርሀት ፍርሀት ብሎኛል፤ስሜቴ በረህ አጠገቧ ሁን እያለኝ ነው፡፡››
‹‹እንዳታደርገው፡፡እንኳን አንተ በህይወቴ ኖረህልኝ ብቻዬን ብሆን እንኳን አልሞክረውምከጥፋቱ የማይማር ፈንጅ አምካኝ ብቻ ነው። ይባላል፤ ለማንኛውም ማታ ደውልልኝና እናወራበታለን፡፡››
‹‹ማር አትልፊ... ትኬት ሁሉ ቆርጪያለሁ፡፡››
‹‹እብድ እኮ ነህ.... በጣም የማትረባ እብድ፤በል ቻው፡፡››
‹‹ቻው አፈቅርሻለሁ፡፡››
ስልኩን ዘግታ በንዴት ጬሳ፣ደም ስሯ ተወጣጥሮ ወደክፍል ስትመለስ ሁሉም ደነገጡ‹‹ምን ሆንሽ ደግሞ ?››አለቻት ፎዚያ፡፡
‹‹ምን ሆናለሁ….ይሄ እብድ ወንድምሽ ነዋ!!››
‹‹እሱ ደግሞ ምን አረገሽ?››ጠየቃት ሰሎሞን፡፡
‹‹እመጣለሁ እያለ ነው?››
<<ለምን?»
‹‹እኔ እንጃለት?››
ሁሉም ፀጥ አለ፡፡‹‹...በቃ ሁለታችሁ ተነሱና ሂዱ..ኤልያስ አንተ ደግሞ ታዲዬስ ጋር ደውልለት እና ቀጠሮ አሲዝልን፡፡››
‹‹ደውዬለት ነበር ፤1ዐ ሰዓት ይመቸኛል ብሏል፡፡››
‹‹ጥሩ ነው፤በሉ ተነሱ እንውጣ›› ብላ ቀድማ ክፍሉን ለቃ ወጣች፤ ሶስቱም ተከተሏት፡፡
ትንግርትና ኤልያስ በትንግርት መኪና ፣ ፎዚያ እና ሰሎሞን ደግሞ በሰሎሞን መኪና ሆነው የፔኒሲዬኑን ግቢ ለቀው ወጡ፡፡ምሳ በልተው ሊለያዩ ነበር ዕቅዳቸው፤ምሳ ለመብላት የፈለጉበት ሆቴል ከመድረሳቸው በፊት የሰሎሞን ስልክ ጠራ፤ከአዲስ አበባ ነው ፡፡ የኤደን እህት ነች የደወለችለት፡፡መኪናውን ጥግ አስይዞ አቆመውና ስልኩን አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ ሂሩት ሰላም ነው?››
‹‹ሰላም አይደለም.፤ኤዲን አሞት ሆስፒታል ተመልሳለች፡፡›››
‹‹ምን ሆነች..?ማለቴ እንዴት አደረጋት?››
‹‹እኔ እንጃ ሶል፤ጠንከር ያለ ይመስለኛል ፤ኦፕራሲዬን መደረግ አለባት ብለዋል››
<<ምን>?>>
‹‹አዎ !!በአንድ ሰዓት ውስጥ ኦፕራሲዬን መደረግ አለባት እያሉ ናቸው፡፡››
‹‹ምነው ? ጽንሱ ሰላም አይደለም እንዴ? >>
‹‹እኔ እንጃ ፤ ስለእሱ ምንም አላሉኝ፤መምጣት ብትችል ?>>
<<እየመጣሁ ነው..ቻው፡፡ እስክደርስ ሁኔታውን እየተከታተልሽ ደውይልኝ፡፡›› ብሎ ስልኩን ዘጋውና መኪናውን አስነሳ፤ እነትንግርትም ከኋላው መኪናቸውን አቁመው ሲጠብቆቸው ነበር ፤መኪናውን ሲያንቀሳቅስ እነሱም አንቀሳቀሱ፡፡
‹‹ሰላም አይደለም እንዴ?››ፎዚያ ጠየቀችው ፡፡
<< አዎ ኤደንን በጣም አሞታል ነው ምትለኝ፤ ለእነ ትንግርት ደውይና ንገሪያቸው.. ምሳው ይቅርብን ፡፡››
‹‹እሺ ችግር የለም፡፡›› ብላ ሞባይሏን አወጣችና ኤልያስ ጋር ደወለችለት፡፡
‹‹ምሳው ይቅርብን ልንወጣ ነው፡፡››
‹‹ምነው ?››
‹‹ኤደን አሞታል ብለው ከአዲስ አበባ ደወሉልን ፤ በቃ ቻው እናንተ ብሉ፡፡››ብላ ተሰናበተችው፡፡
ሰሎሞን በመጨረሻ ፍጥነት እየከነፈ ሻሸመኔ ከተማ ሊገባ 3 ኪሎሜትር ያህል ሲቀረው ድንገት ወደኃላው በአስፖኪዬ ሲመለከት የትንግርትን መኪና ተመለከታት፡፡
‹‹እንዴ እነትንግርት ተከትለውናል፡፡››ብሎ ለፎዚያ እየነገራት የመኪናውን ፍጥነት ዝግ አደረገ ፎዚያም አንገቷን ወደኃላ አዞረችና ተመለከተች ‹‹እውነትም እነሱ ናቸው፡፡››
ጠበቃቸውና አንገቱን በመስኮት በማውጣት‹‹ምን እየሰራችሁ ነው?››ሲል ጠየቃቸው፡፡
‹‹ወደ አዲስ አበባ እየሄድን ነዋ››
«ለምን?»
‹‹ባክህ ቀጥል.. ኤደን ታማለች እያላችሁን እንድንቀር ትፈልጋለህ?››
‹‹ስራውስ... ?››
‹‹ይደርሳል ፤እንደውም ተረጋግተን ሌላ ጊዜ እንመለሳለን ፤ይልቅ ቀጥል ጊዜ አታባክን >> ብላው አልፍው ሄደች፡፡
‹‹አዲስ አበባ ጋንዲ ሆስፒታል ሲደርሱ ከቀኑ 11 ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡››
የኤደን እና የእሱ ጓደኞች፤የእሷ ቤተሰቦች ኮርደሩን ሞልተውታል፡፡የሁሉም ፊት ጨልሟል ፡፡የሆነ የተበላሸ ነገር እንዳለ ወዲያው ገባው፡፡
በነትንግርት እንደ ታጀበ ተንደርድሮ ወደ እህቷ ቀረበ‹‹ሂሩት ምንድነው የተፈጠረው? ኤደን ደህና ነች?››
ቃላት ከማውጣቷ በፊት እንባዋ ቀደመ..ሳግ ተናነቃት፡፡
‹‹ምን ሆነች ...?ምን ተፈጠረ ….?ንገሪኝ እንጂ?>
‹‹እሷ ደ..ህና ነች፡፡››
‹‹እና ታዲያ…?››
‹‹አዝናለሁ ሶል..…ልጁ ጠፍቶባታል፡፡››
<<ምን?>>
‹‹አዎ ሶል…፡፡››
👍87❤11
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ በቀኝ ፊቷ ላይ ከሚታየው የተላላጠ ጠባሳ በስተቀር ሙሉ ለሙሉ ከደረሰባት አደጋ አገግማለች ፡፡ወደ ስራዋ መመለስ ብትፈልግም የታዲዬስ ልጆች ግን እስከዛሬዋ ቀን ድረስ አቆይተዋታል፡፡ለዚህም ሰበባቸው የፅዬንን የምረቃ በዓል አብራቸው እንድታከብር ስለፈለጉ ነው፡፡ፅዬን የሙዚቃ ባለሞያ ብትሆንም በህግ የመጀመሪያ ዲግሪዋን ከሁለት ቀን በፊት ተመርቃለች ..ዛሬ ደግሞ በታዲዬስ ቤት የእንኳን ለዚህ አበቃሽ ዝግጅት ተዘጋጅቶላታል፡፡
ዶ/ር ሶፊያም እንግዳ ከአሜሪካ ድረስ መጥቶባት አዲስአባ እሷ ቤት ቁጭ ብሎ እየጠበቃት እንደሆነ ተደውሎ የተነገራት ቢሆንም ይሄንን ዝግጅት ረግጣ ችላ ብላ መሄድ ስላልተቻላት ከጉዞዋ ቀርታለች፡፡
የዝግጅቱ ዋና አቀናጆች አላዓዛር ፣ቤተልሄም እና የታዲዬስ ልጆች ሲሆኑ የወጪውን 9ዐፐርሰንት የሸፈነው ታዲዬስ ነው፡፡ሁሉ ነገር ተዘጋጅቶ በመጠናቀቅ ወደ ዝግጅቱ የተገባው ከምሽቱ 1 ሰዓት ነው፡፡ዝግጅቱን ከታደሙት ውስጥ የውጭ ሰዎች ሶስት ብቻ ናቸው፤ሌሎች ጠቅላላ የቤተሰቡ አባል ናቸው፡፡
የእራት ፕሮግራሙ ከተጠናቀቀ በኃላ፤ የፕሮግራሙ መሪ መምህር ዓላዛር ወደ ፊት ወጣ ‹‹እንግዲህ የዛሬውን ፕሮግራም የጀግናዋ እህታችን የምረቃ ክብረ በዓል በማስመልከት የተዘጋጀ ነው...እንኳን አደረሰሽ..እንኳን ደስ ያለሽ እያልናት ነው፡፡ ፂ ለእኛ ምርጥ እህታችን ብቻ ሳትሆን መልካም አርአያችንም ነች፡፡ይቺን የእሷን የስኬት ቀን ለማክበር እነ ሄለን ለአንድ ወር ሲጥሩ እና ሲዘጋጁ ነበር፡፡ይሄ ዝግጅት በዋናነት የእነሱ ስለሆነ እያንዳንዳቸው ለእሷ ያላቸውን መልካም ምኞት እንዲገልጹላት መድረኩን ተራ በተራ እሰጣቸዋለሁ፡፡መጀመሪያ ሚጡ ወደ እዚህ ነይና ለጺ የምትያት ነገር ካለ እድሉን ልስጥሽ፡፡››
ሚጡ ቆንጆ ሆና፣ነጭ የአበሻ ቀሚስ ለብሳ፣ትንሽ ሞዴል ወይዘሮ መስላ አላዓዛር ወደ ቆመበት ቦታ መጣችና ቆመች፡፡በእጇ አንድ ወረቀት ይዛለች፡፡ሁሉም ሰው እሷ ላይ ሲያተኩርባት ተደነጋገራት፡፡ወደ ታዲዬስ ፊቷን አዞረች ፡፡‹‹...በርቺ.. አይዞሽ >>ብሎ አበረታታት፡፡መናገር ጀመረች፡፡
.....‹‹ፅዬን እንኳን አደረሰሽ፡፡እኔ በጣም ነው
የምወድሽ፡፡ እኔንም እንደ እነ ሄለንና ሀሊማ ሙዚቃ እንድታለማምጂኝ በጣም እፈልጋለሁ፡፡
ፒያኖ ስትጫወቺም፣ ስትዘፈኚም ደስ ትይኛለሽ፡፡ዛሬ ተመርቀሽ የለበሽው ጥቁር ቀሚስም በጣም ያምርብሻል እና ደግሞ
እኔም እንዳንቺ በደንብ ተምሬ አሁን የለበሽውን
መልበስ እፈልጋለሁ፡፡…››ለተወሰነ ሰከንድ ፀጥ
ብላ ትንፋሽ ወሰደችና ቀጠለች፡፡‹‹...ላንቺ አንድ ግጥም ገጥሜልሻላሁ ...ማን
እንደምታስፈቅድ ባይታወቅም‹….ላንብብ ? >
አላችና ጠየቀች.. ፡፡ሁሉም በአንድ ላይ ‹‹..ጎበዝ አንብቢ….አንብቢ›› አበረታቷት ….ጀመረች፡፡
የግጥሜ ርዕስ
‹ጥቁር ቀሚስ› ነው
‹ጥቁር ቀሚስ›
ኮንግራ ብያለሁ... ፅዮንዬ እናቴ በጣም ነው ምወድሽ… ፍፁም ከአንጀቴ ምርጥ ሙዚቀኛ….ድንቅ መምህር ነሽ ከጎኔ ስትሆኚ ....ደስ ትይኛለሽ ጥቁር ቀሚስ ልበሽ ...ኮፍያም አጥልቂ የላብሽ ውጤት ነው...ኩሪ ተነቃቂ እንኳን አደረሰሽ... ፅዮን ወድሻለሁ እንደአንቺ ለመሆን ...በርትቼ አጠናለሁ፡፡
‹‹...ስላዳመጣችሁኝ አመሰግናለሁ›› አለችና ወደ ፅዬን በመሄድ ጉንጯን ሳመቻትና ግጥም የተፃፈበትን ወረቀት በእጇ አስጨበጠቻት.. ፅዬንም በተራዋ ወደራሷ ጎትታ፣ከደረቷ ለጥፋ በማቀፍ ሙጭምጭ አድርጋ ትንፋሽ እስኪያጥራት አገላብጣ ሳመቻትና‹‹እኔም በጣም ነው የምወድሽ›› አለቻት፡፡
ቀጥሎ ዕድሉ የተሰጣት ለሰላም ነበር፡፡ሰለም እያነከሰች ቢሆንም በእጇ ለፅዬን ያዘጋጀችላትን ስዕል ይዛ ወደ ፊት ወጠችና ንግግር ጀመረች‹‹እኔ እንደምታዩኝ ሸንካላ ነኝ...›› ድንገተኛ ሳቅ በቤቱ ፈነዳ.…ሁሉንም ያሳቃቸው የእሷ እግር አንካሳነት ሳይሆን አገላለጿ ነበር ፡፡ ‹‹....አዎ እውነቴን ነው ...በፊት በፊት በዚህ ጉዳይ በጣም እበሳጭ ነበር፤ይህን እግሬን እንዲህ ያደረገኝ የገዛ አባቴ ነው....ግን ብቻውን ያደረገው አይመስለኝም ነበር፡፡አዎ እግዚያብሄርም ያገዘው ይመስለኝና ሁል ጊዜ ተደብቄ በማልቀስ ሁለቱንም እወቅስና አማርር ነበር ፡፡ በተለይ ትምህርት ቤት አንዳንድ ልጆች
ሲያሾፍብኝ..እንደእነሱ ዘልዬና ተሯሩጬ መጫወት እያማረኝ ያንን ማድረግ ሳልችል ስቀር ..በጣም ያበሳጨኝ ነበር፡፡
ትምህርት ቤት ይሄንን የውስጥ ንዴቴን
ይበልጥ የሚያባብስ ስም ሁሉ አውጥተውልኝ
ነበር < ካንጋሮ› ነበር የሚሉኝ፡፡ አረማመድሽ
የካጋሮን ይመስላል ማለታቸው መሰለኝ፡፡ ብቻ
በወቅቱ ታዲዬስን እየፈራሁ እንጂ ትምህርቱ
ከነጭራሹ ቢቀርብኝ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ውሎ
አድሮ ግን ከዚህ ሁሉ ስቃይ እንድወጣ ፅዬን
አርአዬ ሆነች፡፡በቃላት እየመከረች አይደለም
ያስተማረቺኝ ፤በምግባሯ እንጂ፡፡ሁለት ዓይኖቿ
አያዩላትም፤ግን ከሚያዩት በላይ
ታስተውላለች፣ከዓይናማዎቹ በላይ ውጤታማ
ነች፡፡ማድረግ የፈለገችውን ነገር ለማድረግ
ዓይኖቿን ሰበብ በማድረግ ስታማርር እና
ስትሰንፍ አይቻት አላውቅም፡፡ታዲያ እኔስ
የተሰናከለችብኝን አንድ እግር እያሰብኩ ቀሪ
ህይወቴን ሙሉ እንዴት ጓዶሎ አደርጋለሁ..?
ብዬ ጠነከርኩ፡፡ የሚያሾፉብኝን ልጆች በፊት
ሲያሾፍብኝ..እንደእነሱ ዘልዬና ተሯሩጬ መጫወት እያማረኝ ያንን ማድረግ ሳልችል ስቀር ..በጣም ያበሳጨኝ ነበር፡፡
ትምህርት ቤት ይሄንን የውስጥ ንዴቴን ይበልጥ የሚያባብስ ስም ሁሉ አውጥተውልኝ ነበር < ካንጋሮ› ነበር የሚሉኝ፡፡ አረማመድሽ የካጋሮን ይመስላል ማለታቸው መሰለኝ፡፡ ብቻ በወቅቱ ታዲዬስን እየፈራሁ እንጂ ትምህርቱ ከነጭራሹ ቢቀርብኝ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ውሎ አድሮ ግን ከዚህ ሁሉ ስቃይ እንድወጣ ፅዬን
አርአዬ ሆነች፡፡በቃላት እየመከረች አይደለም
ያስተማረቺኝ ፤በምግባሯ እንጂ፡፡ሁለት ዓይኖቿ
አያዩላትም፤ግን ከሚያዩት በላይ ታስተውላለች፣ ከዓይናማዎቹ በላይ ውጤታማ ነች፡፡ማድረግ የፈለገችውን ነገር ለማድረግ
ዓይኖቿን ሰበብ በማድረግ ስታማርር እና ስትሰንፍ አይቻት አላውቅም፡፡ታዲያ እኔስ የተሰናከለችብኝን አንድ እግር እያሰብኩ ቀሪ
ህይወቴን ሙሉ እንዴት ጓዶሎ አደርጋለሁ..?
ብዬ ጠነከርኩ፡፡ የሚያሾፉብኝን ልጆች በፊት
አዝንባቸው ነበር ፤አሁን ግን አዝንላቸው ጀምሬያለሁ፡፡.ባለማወቃው ነው .፡፡
ሰው ለሀገሩም ለቤተሰቦቹም ሸክም የሚሆነው የአካል ጉዳተኛ ስለሆነ ሳይሆን ፤ የአስተሳሰብ ጉዳተኛ ሲሆን ነው፡፡ፅዬን ያንን እንድረዳ ስላረግሺኝ አመሰግናለሁ፡፡ እንኳን ደስ ያለሽ፡፡ይሄ ስጦታዬ ነው›› ብላ ወደ እሷ በመሄድ በገዛ እጆቿ የተሳላውን ስዕል አበረከተችላት... ሁሉም በጭብጨባ አጀቧት፡፡
ቀጥሎ የጽዮን የሙዚቃ ተማሪ የሆኑት ሄለን እና ሀሊማ ናቸው ወደ መድረክ የወጡት፤ ግን አልተናገሩም፡፡ ከታዳሚዎቹ ፊት ለፊት ወደሚታዩት ፒያኖ እና ጊታር ነው የሄዱት፡፡ ሀሊማ ጊታሩን ስትይዝ ሄለን ፒያኖውን ያዘች፡፡ ከዛ መጫወት ጀመሩ ፡፡ኮሽታ እንኳን አልነበረም፡፡ ፀጥ ባለ ድባብ በፍፅም ተመስጦ ነበር ሁሉም ጆሮውን ሰጥቶ ሚያዳምጣቸው ፡፡ ሙዚቃው ለሁሉም ጆሮ አዲስ ልዩ ጣዕም ያለው የሚያንሳፍፍ ነበር፡፡ከሁሉም ዕድምተኛ በተለየ መልኩ በዚህ ሙዚቃ የጽዮንን ያህል የተመሰጠ ፣የተገረመና ግራ የተጋባ ሰው አልነበረም፡፡ከየት አገኙት…? ማ
አለማመዳቸው…?ይሄን ድንቅ የሙዚቃ ድርሰትስ ማን ደረሰላቸው....? የዚህን ያህል ደረጃቸው እንዳደገ ገምታ አታውቅም ነበር.፡፡
፡
፡
#ክፍል_አርባ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ በቀኝ ፊቷ ላይ ከሚታየው የተላላጠ ጠባሳ በስተቀር ሙሉ ለሙሉ ከደረሰባት አደጋ አገግማለች ፡፡ወደ ስራዋ መመለስ ብትፈልግም የታዲዬስ ልጆች ግን እስከዛሬዋ ቀን ድረስ አቆይተዋታል፡፡ለዚህም ሰበባቸው የፅዬንን የምረቃ በዓል አብራቸው እንድታከብር ስለፈለጉ ነው፡፡ፅዬን የሙዚቃ ባለሞያ ብትሆንም በህግ የመጀመሪያ ዲግሪዋን ከሁለት ቀን በፊት ተመርቃለች ..ዛሬ ደግሞ በታዲዬስ ቤት የእንኳን ለዚህ አበቃሽ ዝግጅት ተዘጋጅቶላታል፡፡
ዶ/ር ሶፊያም እንግዳ ከአሜሪካ ድረስ መጥቶባት አዲስአባ እሷ ቤት ቁጭ ብሎ እየጠበቃት እንደሆነ ተደውሎ የተነገራት ቢሆንም ይሄንን ዝግጅት ረግጣ ችላ ብላ መሄድ ስላልተቻላት ከጉዞዋ ቀርታለች፡፡
የዝግጅቱ ዋና አቀናጆች አላዓዛር ፣ቤተልሄም እና የታዲዬስ ልጆች ሲሆኑ የወጪውን 9ዐፐርሰንት የሸፈነው ታዲዬስ ነው፡፡ሁሉ ነገር ተዘጋጅቶ በመጠናቀቅ ወደ ዝግጅቱ የተገባው ከምሽቱ 1 ሰዓት ነው፡፡ዝግጅቱን ከታደሙት ውስጥ የውጭ ሰዎች ሶስት ብቻ ናቸው፤ሌሎች ጠቅላላ የቤተሰቡ አባል ናቸው፡፡
የእራት ፕሮግራሙ ከተጠናቀቀ በኃላ፤ የፕሮግራሙ መሪ መምህር ዓላዛር ወደ ፊት ወጣ ‹‹እንግዲህ የዛሬውን ፕሮግራም የጀግናዋ እህታችን የምረቃ ክብረ በዓል በማስመልከት የተዘጋጀ ነው...እንኳን አደረሰሽ..እንኳን ደስ ያለሽ እያልናት ነው፡፡ ፂ ለእኛ ምርጥ እህታችን ብቻ ሳትሆን መልካም አርአያችንም ነች፡፡ይቺን የእሷን የስኬት ቀን ለማክበር እነ ሄለን ለአንድ ወር ሲጥሩ እና ሲዘጋጁ ነበር፡፡ይሄ ዝግጅት በዋናነት የእነሱ ስለሆነ እያንዳንዳቸው ለእሷ ያላቸውን መልካም ምኞት እንዲገልጹላት መድረኩን ተራ በተራ እሰጣቸዋለሁ፡፡መጀመሪያ ሚጡ ወደ እዚህ ነይና ለጺ የምትያት ነገር ካለ እድሉን ልስጥሽ፡፡››
ሚጡ ቆንጆ ሆና፣ነጭ የአበሻ ቀሚስ ለብሳ፣ትንሽ ሞዴል ወይዘሮ መስላ አላዓዛር ወደ ቆመበት ቦታ መጣችና ቆመች፡፡በእጇ አንድ ወረቀት ይዛለች፡፡ሁሉም ሰው እሷ ላይ ሲያተኩርባት ተደነጋገራት፡፡ወደ ታዲዬስ ፊቷን አዞረች ፡፡‹‹...በርቺ.. አይዞሽ >>ብሎ አበረታታት፡፡መናገር ጀመረች፡፡
.....‹‹ፅዬን እንኳን አደረሰሽ፡፡እኔ በጣም ነው
የምወድሽ፡፡ እኔንም እንደ እነ ሄለንና ሀሊማ ሙዚቃ እንድታለማምጂኝ በጣም እፈልጋለሁ፡፡
ፒያኖ ስትጫወቺም፣ ስትዘፈኚም ደስ ትይኛለሽ፡፡ዛሬ ተመርቀሽ የለበሽው ጥቁር ቀሚስም በጣም ያምርብሻል እና ደግሞ
እኔም እንዳንቺ በደንብ ተምሬ አሁን የለበሽውን
መልበስ እፈልጋለሁ፡፡…››ለተወሰነ ሰከንድ ፀጥ
ብላ ትንፋሽ ወሰደችና ቀጠለች፡፡‹‹...ላንቺ አንድ ግጥም ገጥሜልሻላሁ ...ማን
እንደምታስፈቅድ ባይታወቅም‹….ላንብብ ? >
አላችና ጠየቀች.. ፡፡ሁሉም በአንድ ላይ ‹‹..ጎበዝ አንብቢ….አንብቢ›› አበረታቷት ….ጀመረች፡፡
የግጥሜ ርዕስ
‹ጥቁር ቀሚስ› ነው
‹ጥቁር ቀሚስ›
ኮንግራ ብያለሁ... ፅዮንዬ እናቴ በጣም ነው ምወድሽ… ፍፁም ከአንጀቴ ምርጥ ሙዚቀኛ….ድንቅ መምህር ነሽ ከጎኔ ስትሆኚ ....ደስ ትይኛለሽ ጥቁር ቀሚስ ልበሽ ...ኮፍያም አጥልቂ የላብሽ ውጤት ነው...ኩሪ ተነቃቂ እንኳን አደረሰሽ... ፅዮን ወድሻለሁ እንደአንቺ ለመሆን ...በርትቼ አጠናለሁ፡፡
‹‹...ስላዳመጣችሁኝ አመሰግናለሁ›› አለችና ወደ ፅዬን በመሄድ ጉንጯን ሳመቻትና ግጥም የተፃፈበትን ወረቀት በእጇ አስጨበጠቻት.. ፅዬንም በተራዋ ወደራሷ ጎትታ፣ከደረቷ ለጥፋ በማቀፍ ሙጭምጭ አድርጋ ትንፋሽ እስኪያጥራት አገላብጣ ሳመቻትና‹‹እኔም በጣም ነው የምወድሽ›› አለቻት፡፡
ቀጥሎ ዕድሉ የተሰጣት ለሰላም ነበር፡፡ሰለም እያነከሰች ቢሆንም በእጇ ለፅዬን ያዘጋጀችላትን ስዕል ይዛ ወደ ፊት ወጠችና ንግግር ጀመረች‹‹እኔ እንደምታዩኝ ሸንካላ ነኝ...›› ድንገተኛ ሳቅ በቤቱ ፈነዳ.…ሁሉንም ያሳቃቸው የእሷ እግር አንካሳነት ሳይሆን አገላለጿ ነበር ፡፡ ‹‹....አዎ እውነቴን ነው ...በፊት በፊት በዚህ ጉዳይ በጣም እበሳጭ ነበር፤ይህን እግሬን እንዲህ ያደረገኝ የገዛ አባቴ ነው....ግን ብቻውን ያደረገው አይመስለኝም ነበር፡፡አዎ እግዚያብሄርም ያገዘው ይመስለኝና ሁል ጊዜ ተደብቄ በማልቀስ ሁለቱንም እወቅስና አማርር ነበር ፡፡ በተለይ ትምህርት ቤት አንዳንድ ልጆች
ሲያሾፍብኝ..እንደእነሱ ዘልዬና ተሯሩጬ መጫወት እያማረኝ ያንን ማድረግ ሳልችል ስቀር ..በጣም ያበሳጨኝ ነበር፡፡
ትምህርት ቤት ይሄንን የውስጥ ንዴቴን
ይበልጥ የሚያባብስ ስም ሁሉ አውጥተውልኝ
ነበር < ካንጋሮ› ነበር የሚሉኝ፡፡ አረማመድሽ
የካጋሮን ይመስላል ማለታቸው መሰለኝ፡፡ ብቻ
በወቅቱ ታዲዬስን እየፈራሁ እንጂ ትምህርቱ
ከነጭራሹ ቢቀርብኝ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ውሎ
አድሮ ግን ከዚህ ሁሉ ስቃይ እንድወጣ ፅዬን
አርአዬ ሆነች፡፡በቃላት እየመከረች አይደለም
ያስተማረቺኝ ፤በምግባሯ እንጂ፡፡ሁለት ዓይኖቿ
አያዩላትም፤ግን ከሚያዩት በላይ
ታስተውላለች፣ከዓይናማዎቹ በላይ ውጤታማ
ነች፡፡ማድረግ የፈለገችውን ነገር ለማድረግ
ዓይኖቿን ሰበብ በማድረግ ስታማርር እና
ስትሰንፍ አይቻት አላውቅም፡፡ታዲያ እኔስ
የተሰናከለችብኝን አንድ እግር እያሰብኩ ቀሪ
ህይወቴን ሙሉ እንዴት ጓዶሎ አደርጋለሁ..?
ብዬ ጠነከርኩ፡፡ የሚያሾፉብኝን ልጆች በፊት
ሲያሾፍብኝ..እንደእነሱ ዘልዬና ተሯሩጬ መጫወት እያማረኝ ያንን ማድረግ ሳልችል ስቀር ..በጣም ያበሳጨኝ ነበር፡፡
ትምህርት ቤት ይሄንን የውስጥ ንዴቴን ይበልጥ የሚያባብስ ስም ሁሉ አውጥተውልኝ ነበር < ካንጋሮ› ነበር የሚሉኝ፡፡ አረማመድሽ የካጋሮን ይመስላል ማለታቸው መሰለኝ፡፡ ብቻ በወቅቱ ታዲዬስን እየፈራሁ እንጂ ትምህርቱ ከነጭራሹ ቢቀርብኝ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ውሎ አድሮ ግን ከዚህ ሁሉ ስቃይ እንድወጣ ፅዬን
አርአዬ ሆነች፡፡በቃላት እየመከረች አይደለም
ያስተማረቺኝ ፤በምግባሯ እንጂ፡፡ሁለት ዓይኖቿ
አያዩላትም፤ግን ከሚያዩት በላይ ታስተውላለች፣ ከዓይናማዎቹ በላይ ውጤታማ ነች፡፡ማድረግ የፈለገችውን ነገር ለማድረግ
ዓይኖቿን ሰበብ በማድረግ ስታማርር እና ስትሰንፍ አይቻት አላውቅም፡፡ታዲያ እኔስ የተሰናከለችብኝን አንድ እግር እያሰብኩ ቀሪ
ህይወቴን ሙሉ እንዴት ጓዶሎ አደርጋለሁ..?
ብዬ ጠነከርኩ፡፡ የሚያሾፉብኝን ልጆች በፊት
አዝንባቸው ነበር ፤አሁን ግን አዝንላቸው ጀምሬያለሁ፡፡.ባለማወቃው ነው .፡፡
ሰው ለሀገሩም ለቤተሰቦቹም ሸክም የሚሆነው የአካል ጉዳተኛ ስለሆነ ሳይሆን ፤ የአስተሳሰብ ጉዳተኛ ሲሆን ነው፡፡ፅዬን ያንን እንድረዳ ስላረግሺኝ አመሰግናለሁ፡፡ እንኳን ደስ ያለሽ፡፡ይሄ ስጦታዬ ነው›› ብላ ወደ እሷ በመሄድ በገዛ እጆቿ የተሳላውን ስዕል አበረከተችላት... ሁሉም በጭብጨባ አጀቧት፡፡
ቀጥሎ የጽዮን የሙዚቃ ተማሪ የሆኑት ሄለን እና ሀሊማ ናቸው ወደ መድረክ የወጡት፤ ግን አልተናገሩም፡፡ ከታዳሚዎቹ ፊት ለፊት ወደሚታዩት ፒያኖ እና ጊታር ነው የሄዱት፡፡ ሀሊማ ጊታሩን ስትይዝ ሄለን ፒያኖውን ያዘች፡፡ ከዛ መጫወት ጀመሩ ፡፡ኮሽታ እንኳን አልነበረም፡፡ ፀጥ ባለ ድባብ በፍፅም ተመስጦ ነበር ሁሉም ጆሮውን ሰጥቶ ሚያዳምጣቸው ፡፡ ሙዚቃው ለሁሉም ጆሮ አዲስ ልዩ ጣዕም ያለው የሚያንሳፍፍ ነበር፡፡ከሁሉም ዕድምተኛ በተለየ መልኩ በዚህ ሙዚቃ የጽዮንን ያህል የተመሰጠ ፣የተገረመና ግራ የተጋባ ሰው አልነበረም፡፡ከየት አገኙት…? ማ
አለማመዳቸው…?ይሄን ድንቅ የሙዚቃ ድርሰትስ ማን ደረሰላቸው....? የዚህን ያህል ደረጃቸው እንዳደገ ገምታ አታውቅም ነበር.፡፡
👍59❤9🤔3
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ ግማሽ ልቧን ታዲዬስ ጋር ጥላ እሩብ ልቧን ወደ ትንግርት ልካ በሩብ ልቧ ነው ከሀዋሳ ተመልሳ ቤቷ የደረሰችው፡፡የሳሎኑን በር ከፍታ ስትገባ ፕሮፌሰር ዬሴፍ ሶፋ ላይ ጋደም ብሎ ፊልም እየተመለከተ ነበር፡፡ እንደገባች በፍቅር እና በመፍቀለቅለቅ ተጠመጠመባት ..ከንፈሯን ሳመት…ዝም ብላ ሳትስመው ተሳመችለት፡፡ ሰላምታውን ከጨረሱ በኃላ የፊቷን መገባበጥ ሲመከት በጣም ደነገጠ ‹‹እንዴ ቤቢ.… ምንድነው ይሄ.....? ምን አጋጠመሽ?::<<
‹‹ትንሽ የመኪና ግጭት ነው፡፡››ዋሸችው፡፡
‹‹ታዲያ ተረፍሽ..…?››
‹‹አዎ ቀላል ግጭት እኮ ነው ..ግን አንተ እንዴት መጣህ?››
‹‹አንቺ ጋር ነዋ፡፡››
‹‹እሱማ በስልክ ነገርከኝ ...ማለቴ እንምትመጣ አልገርከኝም ብዬ ነው?››
‹‹ሰርፕራይዝ ላደርግሽ ፈልጌ ነዋ፡፡››
‹‹እብድ እኮ ነህ.....ሰው እንኳን ከአሜሪካ ከደብረዘይት ሲመጣ ይናገራል…፡፡››
‹‹ልጅቷስ የት ሄደች ?››አለችው..ከመጣች ሰራተኛዋን ስላላየቻት ግራ ተጋብታ፡፡
‹‹አለች ..ቢራ እንድትገዛልኝ ልኬያት ነው፡፡››
‹‹ፍሪጅ ውስጥ የለም እንዴ?››
‹‹ጨረስኩታ... ከመጣው እኮ ሶስት ቀን ሆነኝ፡፡››
‹‹እስቲ መጣው በጣም ሞቆኛል... ሰውነቴን ለቅለቅ ልበል››አለችና ከተቀመጠችበት ተነስታ ወለሉ ላይ አስቀምጣ የነበረውን ሻንጣዋን እየጎተተች ወደ መኝታ ቤት ገባች፡፡
ዬሴፍ ከኃላዋ መላ አቋሟን እና የሚሞናደለውን መቀመጫዋን በአትኩሮት ተመልክቶ‹‹አማላይ ነሽ….›አለና ምራቁን ዋጠ፡፡ በእድለኝነቱም አምላኩን አመሰገነ፡፡ በአንድ ወር ውስጥ ደስ በሚል ሁኔታ ድል ባለ ሰርግ ያገባትና መልሶ ወደአሜሪካ ይዟት ይሄዳል..ወደአሜሪካ የመሄዱን ሀሳብ አልቀበልም ብትለው እንኳን ከእሷ የሚበልጥበት ነገር ስለሌለ እሱ ጓዙን ጠቅልሎ ወደ ሀገር ውስጥ ተመልሶ ከእሷ ጋር ይኖራል ..፡፡አሁን በሱ ህይወት የጎደለችው እሷ ብቻ ነች፡፡የሚፈልገውን አይነት ትምህርት ተምሯል፣የሚፈልገውን ዓይነት ስራ እየሰራ ነው፣የሚፈልገውን ያህል ገንዘብ አጠራቅሟል፣በዚህ ሁሉ ስኬት ላይ ሶፊን ማግባት ከቻለ…እሷ ደግሞ አንድ ወንድ እና አንድ ሴት ልጅ ከወለደችለት ..በቃ በዚህ ምድር ላይ ከእሱ በላይ ዕድለኛ ሰው ከየት ይገኛል?፡፡
ሶፊ መኝታ ቤቷ እንደገባች በቁሟ ነበር አልጋዋ ላይ የተዘረረችው፡፡የሶስት ዓመት
ፍቅረኛዋ በእሷ ትልቅ ተስፋ አድርጎ ውቅያኖስ ተሻግሮ በመምጣት ሳሎኗ ውስጥ ይገኛል፡፡ እሷ ግን በአካል ስታገኘው ውስጧን ደስታ አልተሰማትም…እንደውም በተቃራኒው የቅሬታና የመረበሽ ስሜት ነው በደም ስሯጰየተሰራጨው..በውስጧ የተፈጠረውን ስሜት ልትቆጣጠረው የምትችለው ዓይነት አይደለም፡፡ብቻ ውስጧ በነውጥ እየተናጋ ነው፡፡በልቧ ኃይለኛ ወጀብ ሲደበላለቅ ይሰማታል፡፡ከሚጡ ፣ከሰላም፣ ከሄለን ፣ከሀሊማ እና ከሙሴ ጀርባ የታዲዬስ ምስል በትልቁ ይታያታል፤ፅዬን ደግሞ እሱ ጭንቅላት ላይ ጉብ ብላ ስትደባብሰው.. በውስጧ የተፈጠረው ብስጭት ጭንቅላቷን አቃጠላት፤ከእዛ ሀሳብ ስትሸሽ ደግሞ ትንግርት ተቀበለቻት...ተፈናጥራ ከመኝታዋ ተነሳችና ልብሷን በማወላለቅ ወለሉ ላይ አዝረክርካ ወደ ሻወር አመራች ..የሰውነቷን ሙቀት ብቻ ሳይሆን በአዕምሮዋ የሚተረማመስ ሀሳብ ለማቀዝቀዝ፡፡
ፀጉሯን በላስቲክ ሸፍና ቧንቧውን ከፈተች፤ውሀው ካላይ እየተንፎለፎለ ሰውነቷን ሲያረጥበው ቀስ በቀስ የጋለው ገላዋን አቀዘቀዘላት..ያም ብቻ ሳይሆን የተረበሸ መንፈሷም እየተረጋጋላት መጣ፡፡ በመሀከል ‹‹ቤቢ..ቤብ››የሚለው የፕሮፌሰር ዬሴፍ የጥሪ ድምፅ ከነበረችበት የተመስጦ ድባብ አናጠባት፡፡
‹‹...ቤቢ አልጨረሽም እንዴ?››እያለ መኝታ ቤቱን አልፎ ወደ ሻወር ቤቱ ተጠጋ፡፡
እዛው እንዲጠብቃት በሚፈልግ ስሜት ‹‹ጨርሼያለሁ ...መጣሁ›› አለችው፡፡ እሱ ግን የሻወር ቤቱን መዝጊያ ገፋ አደረገና አንገቱን ወደውስጥ አሰገገ....ዕርቃን ሰውነቷን ሲያይ በህይወቱ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደተመለከታት ሁሉ ድንዝዝ በሚያደርግ ስሜት ተውጦ የፈጠጡ ዓይኖቹን እንደተከለባት ለደቂቃዎች ቆመ…፡፡ እሷን ግን ከበዳት፤ ለማታውቀው መንገደኛ ሰው ዕርቃን ሰውነቷን ያሰጣች መሰላት..የተቀሰሩት ጡቶቿን በእጆቿ ሸፈነቻቸው፡፡
‹‹ዬሲ መጣሁ አልኩህ እኮ..!! ሳሎን ጠብቀኝ››ሳታስበው እንደመቆጣት አለች፡፡
‹‹ሶሪ.…››አለና ከደነዘዘበት በመከራ ነቅቶ በራፉን ዘጋላትና በፍቅረኛው ያልተለመደ ሁኔታ ግራ እየተጋባ ወደ ሳሎን ተመለሰ..በፊት ቢሆን ጎትታ ነበር ወደ ውስጥ ምታስገባው.፡፡
.‹‹አይ ጥሩ ስሜት ላይ ስላልሆነች ይሆናል፡፡››ሲል እራሱን አፅናና፡፡
ሁሉን ነገር ጨርሳ ቢጃማዋን ለብሳ ሳሎን ስትመለስ...ሰራተኛዋ ሲኒ ደርድራ ቡና እየቆላች ነበር፡፡ ዬሴፍ ደግሞ እንደበፊቱ ሶፋው ላይ ጋደም ብሎ ቢራውን ይጐነጫል፡፡
‹‹ቤቢ መጣሽ..?›› አለት..ዩሴፍ በፊት
ከኢትጵያ ወደ አሜሪካ ሄዶ ከሶፊያ ጋር በተገናኙ እና ፍቅር በጀመሩበት ጊዜ ‹እናት› ብሎ ነበር የሚጠራት ...እናቴን ትመስያለሽ ለማለት..ከዓመታት በኃላ ግን አገሩን ሲላመድ እና የፈረንጆቹ ባህሪ ሲጋባበት..እናትን እረሳውና በቤቢ ቀየረው…ምሁራዊ የባህል ዕድገት …፡፡
‹‹አዎ ፡፡ >>አለችውና ከእሱ ፈንጠር ብላ ተቀመጠች፡፡
‹‹ቢራ ይከፈትልሽ ቤብ?››
‹‹አይ ይቅርብኝ ..ቡና ነው ያሰኘኝ፡፡››
‹‹እራት ቀርቦ በልተው የተፈላውን ቡና ጠጥተው አጠናቀቁና ተያይዘው ወደ መኝታ ቤት ገቡ፡፡ዮሴፍ ለ7 ወራት ያላገኘው ... በጣም የናፈቀውን ገላ ዳግም የሚያጣጥምበት ሰከንድ መቅረቡን ሲያስብ ውስጡ በደስታ ተጥለቀለቀ….የሰውነቱ ግለትም ለራሱ ተሰማው፡፡ከሁሉም በፊት ግን ያመጣላትን ስጦታ ሊያበረከትላት ፈለገ ፡፡
መኝታ ቤት አስገብቶ ካስቀመጣቸው 3 ሻንጣዎች ውስጥ ግዙፉን ሻንጣ ከፈተ‹‹ቤብ እነዚህ ልብሷች እና ጫማዎች ያንቺ ናቸው..ከግምቴ ትንሽ ወፈር ብለሽ ነው ያገኘሁሽ ስለዚህ አንዳንዶቹ ሊጠቡሽ ይችላሉ››አላት፡፡
ደስ እንዲለው ለቁጥር ከሚያዳግቱ ልብሶች መካከል አንድ ሶስቱን አንሳችና እንደነገሩ ሞከረች..ግን ውስጧን ደስ አላለውም... ‹ከሚያስፈልግሽ በላይ መሰብሰብ ስግብግብነት ነው፤፤››የሚለው የሰላም ንግግር አእምሮዋን ወቀራት፡፡አይደለም ባላት ላይ ተጨምሮ ይቅርና አሁን ፊት ለፊቷ በሻንጣው የታጨቀው ልብስ ብቻ ለሀያ ሴቶች በደንብ ይበቃል‹‹እውነትም ስግብግብነት…፡፡››አለች ..ሳይታወቃት ድምፅ አውጥታ፡፡
‹‹አናገርሽኝ ቤቢ..?››አላት ያናገረችው መስሎት፡፡
‹‹አይ... ያምራል ማለቴ ነው..ለማኛውም ሌሎቹን ነገ ተረጋግቼ እለካቸዋለሁ... አሁን ደክሞኛል፡፡››
‹‹አንደርእስታንድ አረግሻለሁ....ግን ከመተኛታችን በፊት ሌላ አንድ ነገር ላሳይሽ እፈልጋለሁ››
‹‹ምንድነው ዬሴፍ..አሳየኝ ?›አለችው ፡፡
ሁለተኛውን ሻንጣ ከፈተ..ውስጡ ያለውን አወጣ… በጣም ደነገጠች ‹‹..ምንድነው ?››
‹‹ለሰርጋችን ቀን የምትለብሽው ..ከፓሪስ በትዕዛዝ የተሰራ ልዩ ቬሎ..፡፡››
ሰውነቷ ዝልፍልፍ አለባት.. የምትለውን የምትናገረውን አጣች፡፡ዬሴፍም ግራ ገባው..በፊቷ ላይ ያረበበው ድንጋጤ የደስታ ነው ወይስ የቅሬታ? መለየት አልቻለው…፡፡
‹‹ቤብ..ምነው? ፈዘዝሽ እኮ!!!››
‹‹ይሄንን ከማድረግህ በፊት ልታማክረኝ ይገባ ነበር..እኔና አንተ እኮ ስለፍቅር እንጂ ስለጋብቻ አውርተን አናውቅም፡፡››
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ ግማሽ ልቧን ታዲዬስ ጋር ጥላ እሩብ ልቧን ወደ ትንግርት ልካ በሩብ ልቧ ነው ከሀዋሳ ተመልሳ ቤቷ የደረሰችው፡፡የሳሎኑን በር ከፍታ ስትገባ ፕሮፌሰር ዬሴፍ ሶፋ ላይ ጋደም ብሎ ፊልም እየተመለከተ ነበር፡፡ እንደገባች በፍቅር እና በመፍቀለቅለቅ ተጠመጠመባት ..ከንፈሯን ሳመት…ዝም ብላ ሳትስመው ተሳመችለት፡፡ ሰላምታውን ከጨረሱ በኃላ የፊቷን መገባበጥ ሲመከት በጣም ደነገጠ ‹‹እንዴ ቤቢ.… ምንድነው ይሄ.....? ምን አጋጠመሽ?::<<
‹‹ትንሽ የመኪና ግጭት ነው፡፡››ዋሸችው፡፡
‹‹ታዲያ ተረፍሽ..…?››
‹‹አዎ ቀላል ግጭት እኮ ነው ..ግን አንተ እንዴት መጣህ?››
‹‹አንቺ ጋር ነዋ፡፡››
‹‹እሱማ በስልክ ነገርከኝ ...ማለቴ እንምትመጣ አልገርከኝም ብዬ ነው?››
‹‹ሰርፕራይዝ ላደርግሽ ፈልጌ ነዋ፡፡››
‹‹እብድ እኮ ነህ.....ሰው እንኳን ከአሜሪካ ከደብረዘይት ሲመጣ ይናገራል…፡፡››
‹‹ልጅቷስ የት ሄደች ?››አለችው..ከመጣች ሰራተኛዋን ስላላየቻት ግራ ተጋብታ፡፡
‹‹አለች ..ቢራ እንድትገዛልኝ ልኬያት ነው፡፡››
‹‹ፍሪጅ ውስጥ የለም እንዴ?››
‹‹ጨረስኩታ... ከመጣው እኮ ሶስት ቀን ሆነኝ፡፡››
‹‹እስቲ መጣው በጣም ሞቆኛል... ሰውነቴን ለቅለቅ ልበል››አለችና ከተቀመጠችበት ተነስታ ወለሉ ላይ አስቀምጣ የነበረውን ሻንጣዋን እየጎተተች ወደ መኝታ ቤት ገባች፡፡
ዬሴፍ ከኃላዋ መላ አቋሟን እና የሚሞናደለውን መቀመጫዋን በአትኩሮት ተመልክቶ‹‹አማላይ ነሽ….›አለና ምራቁን ዋጠ፡፡ በእድለኝነቱም አምላኩን አመሰገነ፡፡ በአንድ ወር ውስጥ ደስ በሚል ሁኔታ ድል ባለ ሰርግ ያገባትና መልሶ ወደአሜሪካ ይዟት ይሄዳል..ወደአሜሪካ የመሄዱን ሀሳብ አልቀበልም ብትለው እንኳን ከእሷ የሚበልጥበት ነገር ስለሌለ እሱ ጓዙን ጠቅልሎ ወደ ሀገር ውስጥ ተመልሶ ከእሷ ጋር ይኖራል ..፡፡አሁን በሱ ህይወት የጎደለችው እሷ ብቻ ነች፡፡የሚፈልገውን አይነት ትምህርት ተምሯል፣የሚፈልገውን ዓይነት ስራ እየሰራ ነው፣የሚፈልገውን ያህል ገንዘብ አጠራቅሟል፣በዚህ ሁሉ ስኬት ላይ ሶፊን ማግባት ከቻለ…እሷ ደግሞ አንድ ወንድ እና አንድ ሴት ልጅ ከወለደችለት ..በቃ በዚህ ምድር ላይ ከእሱ በላይ ዕድለኛ ሰው ከየት ይገኛል?፡፡
ሶፊ መኝታ ቤቷ እንደገባች በቁሟ ነበር አልጋዋ ላይ የተዘረረችው፡፡የሶስት ዓመት
ፍቅረኛዋ በእሷ ትልቅ ተስፋ አድርጎ ውቅያኖስ ተሻግሮ በመምጣት ሳሎኗ ውስጥ ይገኛል፡፡ እሷ ግን በአካል ስታገኘው ውስጧን ደስታ አልተሰማትም…እንደውም በተቃራኒው የቅሬታና የመረበሽ ስሜት ነው በደም ስሯጰየተሰራጨው..በውስጧ የተፈጠረውን ስሜት ልትቆጣጠረው የምትችለው ዓይነት አይደለም፡፡ብቻ ውስጧ በነውጥ እየተናጋ ነው፡፡በልቧ ኃይለኛ ወጀብ ሲደበላለቅ ይሰማታል፡፡ከሚጡ ፣ከሰላም፣ ከሄለን ፣ከሀሊማ እና ከሙሴ ጀርባ የታዲዬስ ምስል በትልቁ ይታያታል፤ፅዬን ደግሞ እሱ ጭንቅላት ላይ ጉብ ብላ ስትደባብሰው.. በውስጧ የተፈጠረው ብስጭት ጭንቅላቷን አቃጠላት፤ከእዛ ሀሳብ ስትሸሽ ደግሞ ትንግርት ተቀበለቻት...ተፈናጥራ ከመኝታዋ ተነሳችና ልብሷን በማወላለቅ ወለሉ ላይ አዝረክርካ ወደ ሻወር አመራች ..የሰውነቷን ሙቀት ብቻ ሳይሆን በአዕምሮዋ የሚተረማመስ ሀሳብ ለማቀዝቀዝ፡፡
ፀጉሯን በላስቲክ ሸፍና ቧንቧውን ከፈተች፤ውሀው ካላይ እየተንፎለፎለ ሰውነቷን ሲያረጥበው ቀስ በቀስ የጋለው ገላዋን አቀዘቀዘላት..ያም ብቻ ሳይሆን የተረበሸ መንፈሷም እየተረጋጋላት መጣ፡፡ በመሀከል ‹‹ቤቢ..ቤብ››የሚለው የፕሮፌሰር ዬሴፍ የጥሪ ድምፅ ከነበረችበት የተመስጦ ድባብ አናጠባት፡፡
‹‹...ቤቢ አልጨረሽም እንዴ?››እያለ መኝታ ቤቱን አልፎ ወደ ሻወር ቤቱ ተጠጋ፡፡
እዛው እንዲጠብቃት በሚፈልግ ስሜት ‹‹ጨርሼያለሁ ...መጣሁ›› አለችው፡፡ እሱ ግን የሻወር ቤቱን መዝጊያ ገፋ አደረገና አንገቱን ወደውስጥ አሰገገ....ዕርቃን ሰውነቷን ሲያይ በህይወቱ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደተመለከታት ሁሉ ድንዝዝ በሚያደርግ ስሜት ተውጦ የፈጠጡ ዓይኖቹን እንደተከለባት ለደቂቃዎች ቆመ…፡፡ እሷን ግን ከበዳት፤ ለማታውቀው መንገደኛ ሰው ዕርቃን ሰውነቷን ያሰጣች መሰላት..የተቀሰሩት ጡቶቿን በእጆቿ ሸፈነቻቸው፡፡
‹‹ዬሲ መጣሁ አልኩህ እኮ..!! ሳሎን ጠብቀኝ››ሳታስበው እንደመቆጣት አለች፡፡
‹‹ሶሪ.…››አለና ከደነዘዘበት በመከራ ነቅቶ በራፉን ዘጋላትና በፍቅረኛው ያልተለመደ ሁኔታ ግራ እየተጋባ ወደ ሳሎን ተመለሰ..በፊት ቢሆን ጎትታ ነበር ወደ ውስጥ ምታስገባው.፡፡
.‹‹አይ ጥሩ ስሜት ላይ ስላልሆነች ይሆናል፡፡››ሲል እራሱን አፅናና፡፡
ሁሉን ነገር ጨርሳ ቢጃማዋን ለብሳ ሳሎን ስትመለስ...ሰራተኛዋ ሲኒ ደርድራ ቡና እየቆላች ነበር፡፡ ዬሴፍ ደግሞ እንደበፊቱ ሶፋው ላይ ጋደም ብሎ ቢራውን ይጐነጫል፡፡
‹‹ቤቢ መጣሽ..?›› አለት..ዩሴፍ በፊት
ከኢትጵያ ወደ አሜሪካ ሄዶ ከሶፊያ ጋር በተገናኙ እና ፍቅር በጀመሩበት ጊዜ ‹እናት› ብሎ ነበር የሚጠራት ...እናቴን ትመስያለሽ ለማለት..ከዓመታት በኃላ ግን አገሩን ሲላመድ እና የፈረንጆቹ ባህሪ ሲጋባበት..እናትን እረሳውና በቤቢ ቀየረው…ምሁራዊ የባህል ዕድገት …፡፡
‹‹አዎ ፡፡ >>አለችውና ከእሱ ፈንጠር ብላ ተቀመጠች፡፡
‹‹ቢራ ይከፈትልሽ ቤብ?››
‹‹አይ ይቅርብኝ ..ቡና ነው ያሰኘኝ፡፡››
‹‹እራት ቀርቦ በልተው የተፈላውን ቡና ጠጥተው አጠናቀቁና ተያይዘው ወደ መኝታ ቤት ገቡ፡፡ዮሴፍ ለ7 ወራት ያላገኘው ... በጣም የናፈቀውን ገላ ዳግም የሚያጣጥምበት ሰከንድ መቅረቡን ሲያስብ ውስጡ በደስታ ተጥለቀለቀ….የሰውነቱ ግለትም ለራሱ ተሰማው፡፡ከሁሉም በፊት ግን ያመጣላትን ስጦታ ሊያበረከትላት ፈለገ ፡፡
መኝታ ቤት አስገብቶ ካስቀመጣቸው 3 ሻንጣዎች ውስጥ ግዙፉን ሻንጣ ከፈተ‹‹ቤብ እነዚህ ልብሷች እና ጫማዎች ያንቺ ናቸው..ከግምቴ ትንሽ ወፈር ብለሽ ነው ያገኘሁሽ ስለዚህ አንዳንዶቹ ሊጠቡሽ ይችላሉ››አላት፡፡
ደስ እንዲለው ለቁጥር ከሚያዳግቱ ልብሶች መካከል አንድ ሶስቱን አንሳችና እንደነገሩ ሞከረች..ግን ውስጧን ደስ አላለውም... ‹ከሚያስፈልግሽ በላይ መሰብሰብ ስግብግብነት ነው፤፤››የሚለው የሰላም ንግግር አእምሮዋን ወቀራት፡፡አይደለም ባላት ላይ ተጨምሮ ይቅርና አሁን ፊት ለፊቷ በሻንጣው የታጨቀው ልብስ ብቻ ለሀያ ሴቶች በደንብ ይበቃል‹‹እውነትም ስግብግብነት…፡፡››አለች ..ሳይታወቃት ድምፅ አውጥታ፡፡
‹‹አናገርሽኝ ቤቢ..?››አላት ያናገረችው መስሎት፡፡
‹‹አይ... ያምራል ማለቴ ነው..ለማኛውም ሌሎቹን ነገ ተረጋግቼ እለካቸዋለሁ... አሁን ደክሞኛል፡፡››
‹‹አንደርእስታንድ አረግሻለሁ....ግን ከመተኛታችን በፊት ሌላ አንድ ነገር ላሳይሽ እፈልጋለሁ››
‹‹ምንድነው ዬሴፍ..አሳየኝ ?›አለችው ፡፡
ሁለተኛውን ሻንጣ ከፈተ..ውስጡ ያለውን አወጣ… በጣም ደነገጠች ‹‹..ምንድነው ?››
‹‹ለሰርጋችን ቀን የምትለብሽው ..ከፓሪስ በትዕዛዝ የተሰራ ልዩ ቬሎ..፡፡››
ሰውነቷ ዝልፍልፍ አለባት.. የምትለውን የምትናገረውን አጣች፡፡ዬሴፍም ግራ ገባው..በፊቷ ላይ ያረበበው ድንጋጤ የደስታ ነው ወይስ የቅሬታ? መለየት አልቻለው…፡፡
‹‹ቤብ..ምነው? ፈዘዝሽ እኮ!!!››
‹‹ይሄንን ከማድረግህ በፊት ልታማክረኝ ይገባ ነበር..እኔና አንተ እኮ ስለፍቅር እንጂ ስለጋብቻ አውርተን አናውቅም፡፡››
👍55❤6
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ ቢሮዋ ቁጭ ብላ የእለቱን ስራዋን በመስራት ላይ እያለች ፀሀፊዋ ወደእሷ መጣችና እንግዳ ሊያናግራት እንደሚፈልግ ነገረቻት.. እንድታስገባው ፍቃድ ሰጠቻት፡፡ እንግዳው ሲፈቀድለት ወደ ውስጥ ገባ ..ከመቀመጫዋ ተነስታ በክብር ጨብጣ ተቀበለችውና እንዲቀመጣም ጋዘችው፡፡
ለስራ ጉዳይ የመጣ መስሏት‹‹ምን ልታዘዝ ጌታዬ ..?››አለችው፡፡
‹‹የመጣሁት ለስራ ጉዳይ አይደለም ..ለግል ጉዳይ ነበር፡፡››
ግራ ገባት‹‹ይቅርታ ስለምን እንደሆነ ማወቅ እችላለሁ?›.›
‹‹አዎ በመጀመሪያ ግን እራሴን አላስተዋወቅኩም መሰለኝ ...ሁሴን እባላለሁ..
የትንግርት ባለቤት ነኝ፡፡››
ወንበሯ ላይ ወደኋላዋ በድንጋጤ ተለጠጠችና በረጅሙ ተነፈሰች.....ከዛ እራሷን እንደምንም አረጋጋታ <<ውጭ ሀገር ትምህርት ላይ መስለኸኝ ነበር?››
‹‹ከተመለስኩ 3 ቀን አለፈኝ፡፡››
‹‹ምነው በሰላም…?››
‹‹ምን ሰላም አለ ብለሽ ነው..የአንቺን ወደ ኢትየጵያ መመለስ ከዛም አልፎ ከትንግርት ጋር በአካል መገናኘት ስሰማ ተረጋቼ መማር አልሆነልኝም ..ስለዚህ ትምህርቱን አቋርጬ
‹‹ያን ያህል..?››
‹‹ከዛም በላይ...>>
‹‹እና አሁን ምን ልታዘዝ?››
‹‹እንድንነጋገር እፈልጋለሁ?››
‹‹ምንን በተመለከተ?
‹‹ዶ/ር ሶፊያ እኔ ትንግርትን በጣም አፈቅራታለሁ..በመሀከላችሁ ባለው የቀደመ ግንኙነት የተነሳ በህይወቷ ከበቂ በላይ መስዋዕትት ከፍላለች...ከዛ አዘቅት በከፍተኛ ጥረት ወጥታ በብዙ ትግል ነው ማገገም የቻለችው ፡፡ መልሳ ወደ እዛ ህይወት እንድትገባ በፍፁም አልፈልግም….ከዛ በላይ መሰቃየት አይገባትም፡፡ ለራሴ ብቻ አስቤ አይደለም እኔን ትተወኛለች ብዬ በመስጋት ቀንቼም አይደለም፤አንቺንም ጥፋተኛ ነበርሽ ብዬ ልኮንንሽ ወይም ልፈርድብሽም አይደለም…ግን በምንም አይነት ዳግመኛ ወደአንቺ ተመልሳ እንድትቀጥሉ ስለማልፈግ ነው፤ እሷን በሙሉ አቅሜ ከሚመጣው ጥፋት የመጠበቅ ኃላፊነት አለብኝ ....››
‹‹እና እኔ ምን ልተባበርህ?››
‹‹አሁን የስራ ቦታ ስለሆነ ሁሉን ነገር በተረጋጋ ሁኔታ ለመነጋገር ምቹ አይደለም ..እኔ እና አንቺ እንደሰለጠነ ሰው ቁጭ ብለን እንድንነጋገር ቦታ ንገሪኝ፡፡›› እፈልጋለሁ፤የሚመችሽን ጊዜና
ዶ/ር ሶፊያ ለደቂቃዎች እንደማሰብ አለችና በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ለእሷም የወደፊት ህይወት መረጋጋት እንደሚጠቅማት ስለገመተች በሀሳብ ተስማማችና ቢዝነስ ካርዷን አውጥታ ሰጠችው‹‹ነገ በተመቸህ ሰዓት ደውልልኝና ፕሮግራሜን አመቻችቼ የምንገናኝበትን ጊዜ እና ቦታ እነግርሀለሁ››
ከመቀመጫው ተነሳና ለስንብት እጁን እየዘረጋ‹‹በትህትና ስላስተናገድሺኝ አመሰግናለሁ፤ ይሄንን በመሀከላችን ያለውን ግንኙነት ትንግርት አታውቅም፤ምን አልባት የምትገናኙ ከሆነ ባትነግሪያት ደስ ይለኛል፡፡›› አላት፡፡
‹‹አትስጋ አቶ ሁሴን ..አልነግራትም፡፡›› አለችው ፤አንገናኝም ነበር ለማለት የፈለገችው... ግን እጅ መስጠት ስላልፈለገች አልነግራትም አለችው፡፡ደግሞ ሁሴንን ወዳላታለች... ‹‹ደስ የሚል ወንዳወንድ ቁመና ያለው አማላይ ባል ነው ያገኘችው፡፡››አለች እና የሆነ የመጐምዠት አይነት ስሜት ልቧን ጠቅ ሲያደርጋት ተሰማት….እንዴ ምን አይነት ነገር ነው እያሰብኩ ያለውት..? ብላ ራሷን ለመገሰፅ ሞከረች....ግን የሁሴንን ምስል ከአዕምሮዋ አውጥታ ጥላ ጀምራ የነበረውን ሰራ መቀጠል አልተቻላትም... በዚህም የተነሳ እራሷን ለማረጋጋት ቢሮዋን ለቃ ወጥታ ወደ ቤቷ አመራች፡፡
ከምሽቱ አንድ ሰዓት ተኩል ሰሎሞን እና ሁሴን ካሳንቺስ ከሚገኝ አንዱ ሆቴል ጥግ ይዘው ውስኪያቸውን እየተጐነጩ የናፍቆት ወሬ እያወሩ ናቸው፡፡
‹‹አንተ ደግሞ ቀላህ እኮ !! ከፈረንጅ ሀገር ዕውቀታቸውን ልትኮርጅ ሄደህ የቆዳ ቀለማቸውን ኮርጀህ መጣህ እንዴ?››
‹‹ምን ይደረግ ብለህ ነው...እንደሚታወቀው እኛ ኢትዬጵያውያን ኩረጃ ላይ ቀሺም ነን…..ግን ምን በጣም ናፍቆኝ እንደነበረ ታውቃለህ?››
‹‹አውቃለሁ.. እኔ ነኛ በጣም የናፈቅኩህ፡፡››
‹‹ጉረኛ…አንተ ደግሞ ጭቅጭቅህ ካለሆነ ሌላ ምን የሚናፍቅ ደህና ነገር አለህ ?እነዚህ ጠያይም ወዛና ያላቸው ልዕልት የሀገሬ ሴቶች በዓይኔ ላይ እየሄዱ ፈተና ነበር የሆኑብኝ፡፡››አለው ወደ አስተናጋጆቹ በአገጩ እያመለከተው፡፡
‹‹እንዴ!! እዛስ የፈረንጅ ቆንጆ ሞልቶልህ የለም እንዴ?››
‹‹የሰው ቆንጆ ለእኔ ምን ይሰራል? እኔ ምንም ብትለኝ ምንም እንደሀገሬ ሴት የተለየ ውበት ያላቸው የሉም ባይ ነኝ…የእኛ ሀገር ፉንጋዋ እንኳን የራሷ የሆነ ማግኔታዊ ደም ግባት
ይኖራታል ...ብቻ የትም ብትሄድ የትም የሀገሬ ሴቶች አንደኛ ናቸው፡፡››
‹‹ይሁንልህ... ይሄንን ዲስኩርህን ትንግርት ብቻ እንዳትሰማህ፡፡ >>
‹‹ብትሰማስ ምን አጠፋው ?ያሀገሬን ሴቶች ውበት ነው ያደነቅኩት፡፡››
‹‹አድናቆትህ ወሲባዊ ሆነብኛ፡፡››
‹‹የእኔ አድናቆት ሳይሆን ያንተ ጆሮ አደማመጥ ነው ወሲባዊ ያደረገው... ለማንኛውም ወደ ቁም ነገሩ እንግባ ዳግመኛ ወደ ሆቴልህ ተመለስክ አሉ፡፡››
‹‹አዎ ምን ላድርግ ?ሴቶች እና እኔ ልንገናኝ አልቻልንም፡፡ አገኘኋቸው ስል ይሾልኩብኛል አወቅኳቸው ስል ይጠፉብኛል.... ባክህ እነሱን በተመለከተ ግራ ግብት ብሎኛል፡፡
‹‹አይዞህ ጓዴ ...ይሄ ያንተ ችግር ብቻ አይደለም የአብዛኛው ወንድ ችግር ነው፡፡
ይኖራታል ...ብቻ የትም ብትሄድ የትም የሀገሬ ሴቶች አንደኛ ናቸው፡፡››
‹‹ይሁንልህ... ይሄንን ዲስኩርህን ትንግርት ብቻ እንዳትሰማህ፡፡ >>
‹‹ብትሰማስ ምን አጠፋው ?ያሀገሬን ሴቶች ውበት ነው ያደነቅኩት፡፡››
‹‹አድናቆትህ ወሲባዊ ሆነብኛ፡፡››
‹‹የእኔ አድናቆት ሳይሆን ያንተ ጆሮ አደማመጥ ነው ወሲባዊ ያደረገው... ለማንኛውም ወደ ቁም ነገሩ እንግባ ዳግመኛ ወደ ሆቴልህ ተመለስክ አሉ፡፡››
‹‹አዎ ምን ላድርግ ?ሴቶች እና እኔ ልንገናኝ አልቻልንም፡፡ አገኘኋቸው ስል ይሾልኩብኛል ..አወቅኳቸው ስል ይጠፉብኛል.... ባክህ እነሱን በተመለከተ ግራ ግብት ብሎኛል፡፡
‹‹አይዞህ ጓዴ ...ይሄ ያንተ ችግር ብቻ አይደለም የአብዛኛው ወንድ ችግር ነው፡፡
የአሁኑ ግን የእኔ ጥፋት ነው፡፡››
‹‹አንተ ደግሞ ምን አደረግክ…?››
‹‹እኔ ወደ ሀዋሳ ሂድ ባልልህ ይሄ ችግር አይፈጠርም ነበር፡፡››
‹‹ትቀልዳለህ እንዴ... እኔ ኖርኩም አልኖርኩም እርግዝናዋ ከመጨንገፍ ይድናል ብለህ ታስባለህ?፡፡››
‹‹እሱ ሊሆን ይችላል ...ምንም ሆነ ምንም ግን አጠገቧ ብትሆን ኖሮ እሷ እንዲህ አታመርም ነበር፤አንተም አኮ ትንሽ አጥፍተሀል››
‹‹ምን አድርጌ አጠፋሁ?››
‹‹ስደውልልህ የእሷን መታመም ብትነግረኝ ሌላ ሰው እልክ ነበር፡፡››
‹‹እሱ ሰበብ ነው.. እናቷ፣አባቷ፣ እህቷ.. ከአስር ሰው በላይ ዙሪያዋን ከቧት ነበር ..ደግሞ በጣም ተሸሏት ወደኖርማል ጤንነቷ
በተመለሰች ጊዜ ነው ተነስቼ የሄድኩት፡፡መልሳ እንደምትታመም እና ይሄ ነገር እንደሚፈጠር ጠንቋይ አልቀልብ በምን ላውቅ እችላለሁ? እንደውም ይሄንን ሰበብ አድርጋ ጋብቻውን ለማፈረስ በምክንያትነት ተጠቀመችበት እንጂ በፊቱኑም ከእኔጋ መኖር የሰለቻት ይመስለኛል፡፡ይሄን ያህል ይቅርታ የማያሰጥ ጥፋት አጥፍቼያለሁ ብዬ አላስብም፤ የጠፋው የእኔም ልጅ ነው፤ ወንድ ልጅ በመሆኑ እንዴት ተደስቼ እንደነበረ…እንዴት በናፍቆት ወደእዚህች ምድር የመምጫውን ቀን እጠብቅ እንደነበረ ከማንም በላይ ጠንቅቃ ታውቃለች፡፡ በተፈጠረው
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ ቢሮዋ ቁጭ ብላ የእለቱን ስራዋን በመስራት ላይ እያለች ፀሀፊዋ ወደእሷ መጣችና እንግዳ ሊያናግራት እንደሚፈልግ ነገረቻት.. እንድታስገባው ፍቃድ ሰጠቻት፡፡ እንግዳው ሲፈቀድለት ወደ ውስጥ ገባ ..ከመቀመጫዋ ተነስታ በክብር ጨብጣ ተቀበለችውና እንዲቀመጣም ጋዘችው፡፡
ለስራ ጉዳይ የመጣ መስሏት‹‹ምን ልታዘዝ ጌታዬ ..?››አለችው፡፡
‹‹የመጣሁት ለስራ ጉዳይ አይደለም ..ለግል ጉዳይ ነበር፡፡››
ግራ ገባት‹‹ይቅርታ ስለምን እንደሆነ ማወቅ እችላለሁ?›.›
‹‹አዎ በመጀመሪያ ግን እራሴን አላስተዋወቅኩም መሰለኝ ...ሁሴን እባላለሁ..
የትንግርት ባለቤት ነኝ፡፡››
ወንበሯ ላይ ወደኋላዋ በድንጋጤ ተለጠጠችና በረጅሙ ተነፈሰች.....ከዛ እራሷን እንደምንም አረጋጋታ <<ውጭ ሀገር ትምህርት ላይ መስለኸኝ ነበር?››
‹‹ከተመለስኩ 3 ቀን አለፈኝ፡፡››
‹‹ምነው በሰላም…?››
‹‹ምን ሰላም አለ ብለሽ ነው..የአንቺን ወደ ኢትየጵያ መመለስ ከዛም አልፎ ከትንግርት ጋር በአካል መገናኘት ስሰማ ተረጋቼ መማር አልሆነልኝም ..ስለዚህ ትምህርቱን አቋርጬ
‹‹ያን ያህል..?››
‹‹ከዛም በላይ...>>
‹‹እና አሁን ምን ልታዘዝ?››
‹‹እንድንነጋገር እፈልጋለሁ?››
‹‹ምንን በተመለከተ?
‹‹ዶ/ር ሶፊያ እኔ ትንግርትን በጣም አፈቅራታለሁ..በመሀከላችሁ ባለው የቀደመ ግንኙነት የተነሳ በህይወቷ ከበቂ በላይ መስዋዕትት ከፍላለች...ከዛ አዘቅት በከፍተኛ ጥረት ወጥታ በብዙ ትግል ነው ማገገም የቻለችው ፡፡ መልሳ ወደ እዛ ህይወት እንድትገባ በፍፁም አልፈልግም….ከዛ በላይ መሰቃየት አይገባትም፡፡ ለራሴ ብቻ አስቤ አይደለም እኔን ትተወኛለች ብዬ በመስጋት ቀንቼም አይደለም፤አንቺንም ጥፋተኛ ነበርሽ ብዬ ልኮንንሽ ወይም ልፈርድብሽም አይደለም…ግን በምንም አይነት ዳግመኛ ወደአንቺ ተመልሳ እንድትቀጥሉ ስለማልፈግ ነው፤ እሷን በሙሉ አቅሜ ከሚመጣው ጥፋት የመጠበቅ ኃላፊነት አለብኝ ....››
‹‹እና እኔ ምን ልተባበርህ?››
‹‹አሁን የስራ ቦታ ስለሆነ ሁሉን ነገር በተረጋጋ ሁኔታ ለመነጋገር ምቹ አይደለም ..እኔ እና አንቺ እንደሰለጠነ ሰው ቁጭ ብለን እንድንነጋገር ቦታ ንገሪኝ፡፡›› እፈልጋለሁ፤የሚመችሽን ጊዜና
ዶ/ር ሶፊያ ለደቂቃዎች እንደማሰብ አለችና በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ለእሷም የወደፊት ህይወት መረጋጋት እንደሚጠቅማት ስለገመተች በሀሳብ ተስማማችና ቢዝነስ ካርዷን አውጥታ ሰጠችው‹‹ነገ በተመቸህ ሰዓት ደውልልኝና ፕሮግራሜን አመቻችቼ የምንገናኝበትን ጊዜ እና ቦታ እነግርሀለሁ››
ከመቀመጫው ተነሳና ለስንብት እጁን እየዘረጋ‹‹በትህትና ስላስተናገድሺኝ አመሰግናለሁ፤ ይሄንን በመሀከላችን ያለውን ግንኙነት ትንግርት አታውቅም፤ምን አልባት የምትገናኙ ከሆነ ባትነግሪያት ደስ ይለኛል፡፡›› አላት፡፡
‹‹አትስጋ አቶ ሁሴን ..አልነግራትም፡፡›› አለችው ፤አንገናኝም ነበር ለማለት የፈለገችው... ግን እጅ መስጠት ስላልፈለገች አልነግራትም አለችው፡፡ደግሞ ሁሴንን ወዳላታለች... ‹‹ደስ የሚል ወንዳወንድ ቁመና ያለው አማላይ ባል ነው ያገኘችው፡፡››አለች እና የሆነ የመጐምዠት አይነት ስሜት ልቧን ጠቅ ሲያደርጋት ተሰማት….እንዴ ምን አይነት ነገር ነው እያሰብኩ ያለውት..? ብላ ራሷን ለመገሰፅ ሞከረች....ግን የሁሴንን ምስል ከአዕምሮዋ አውጥታ ጥላ ጀምራ የነበረውን ሰራ መቀጠል አልተቻላትም... በዚህም የተነሳ እራሷን ለማረጋጋት ቢሮዋን ለቃ ወጥታ ወደ ቤቷ አመራች፡፡
ከምሽቱ አንድ ሰዓት ተኩል ሰሎሞን እና ሁሴን ካሳንቺስ ከሚገኝ አንዱ ሆቴል ጥግ ይዘው ውስኪያቸውን እየተጐነጩ የናፍቆት ወሬ እያወሩ ናቸው፡፡
‹‹አንተ ደግሞ ቀላህ እኮ !! ከፈረንጅ ሀገር ዕውቀታቸውን ልትኮርጅ ሄደህ የቆዳ ቀለማቸውን ኮርጀህ መጣህ እንዴ?››
‹‹ምን ይደረግ ብለህ ነው...እንደሚታወቀው እኛ ኢትዬጵያውያን ኩረጃ ላይ ቀሺም ነን…..ግን ምን በጣም ናፍቆኝ እንደነበረ ታውቃለህ?››
‹‹አውቃለሁ.. እኔ ነኛ በጣም የናፈቅኩህ፡፡››
‹‹ጉረኛ…አንተ ደግሞ ጭቅጭቅህ ካለሆነ ሌላ ምን የሚናፍቅ ደህና ነገር አለህ ?እነዚህ ጠያይም ወዛና ያላቸው ልዕልት የሀገሬ ሴቶች በዓይኔ ላይ እየሄዱ ፈተና ነበር የሆኑብኝ፡፡››አለው ወደ አስተናጋጆቹ በአገጩ እያመለከተው፡፡
‹‹እንዴ!! እዛስ የፈረንጅ ቆንጆ ሞልቶልህ የለም እንዴ?››
‹‹የሰው ቆንጆ ለእኔ ምን ይሰራል? እኔ ምንም ብትለኝ ምንም እንደሀገሬ ሴት የተለየ ውበት ያላቸው የሉም ባይ ነኝ…የእኛ ሀገር ፉንጋዋ እንኳን የራሷ የሆነ ማግኔታዊ ደም ግባት
ይኖራታል ...ብቻ የትም ብትሄድ የትም የሀገሬ ሴቶች አንደኛ ናቸው፡፡››
‹‹ይሁንልህ... ይሄንን ዲስኩርህን ትንግርት ብቻ እንዳትሰማህ፡፡ >>
‹‹ብትሰማስ ምን አጠፋው ?ያሀገሬን ሴቶች ውበት ነው ያደነቅኩት፡፡››
‹‹አድናቆትህ ወሲባዊ ሆነብኛ፡፡››
‹‹የእኔ አድናቆት ሳይሆን ያንተ ጆሮ አደማመጥ ነው ወሲባዊ ያደረገው... ለማንኛውም ወደ ቁም ነገሩ እንግባ ዳግመኛ ወደ ሆቴልህ ተመለስክ አሉ፡፡››
‹‹አዎ ምን ላድርግ ?ሴቶች እና እኔ ልንገናኝ አልቻልንም፡፡ አገኘኋቸው ስል ይሾልኩብኛል አወቅኳቸው ስል ይጠፉብኛል.... ባክህ እነሱን በተመለከተ ግራ ግብት ብሎኛል፡፡
‹‹አይዞህ ጓዴ ...ይሄ ያንተ ችግር ብቻ አይደለም የአብዛኛው ወንድ ችግር ነው፡፡
ይኖራታል ...ብቻ የትም ብትሄድ የትም የሀገሬ ሴቶች አንደኛ ናቸው፡፡››
‹‹ይሁንልህ... ይሄንን ዲስኩርህን ትንግርት ብቻ እንዳትሰማህ፡፡ >>
‹‹ብትሰማስ ምን አጠፋው ?ያሀገሬን ሴቶች ውበት ነው ያደነቅኩት፡፡››
‹‹አድናቆትህ ወሲባዊ ሆነብኛ፡፡››
‹‹የእኔ አድናቆት ሳይሆን ያንተ ጆሮ አደማመጥ ነው ወሲባዊ ያደረገው... ለማንኛውም ወደ ቁም ነገሩ እንግባ ዳግመኛ ወደ ሆቴልህ ተመለስክ አሉ፡፡››
‹‹አዎ ምን ላድርግ ?ሴቶች እና እኔ ልንገናኝ አልቻልንም፡፡ አገኘኋቸው ስል ይሾልኩብኛል ..አወቅኳቸው ስል ይጠፉብኛል.... ባክህ እነሱን በተመለከተ ግራ ግብት ብሎኛል፡፡
‹‹አይዞህ ጓዴ ...ይሄ ያንተ ችግር ብቻ አይደለም የአብዛኛው ወንድ ችግር ነው፡፡
የአሁኑ ግን የእኔ ጥፋት ነው፡፡››
‹‹አንተ ደግሞ ምን አደረግክ…?››
‹‹እኔ ወደ ሀዋሳ ሂድ ባልልህ ይሄ ችግር አይፈጠርም ነበር፡፡››
‹‹ትቀልዳለህ እንዴ... እኔ ኖርኩም አልኖርኩም እርግዝናዋ ከመጨንገፍ ይድናል ብለህ ታስባለህ?፡፡››
‹‹እሱ ሊሆን ይችላል ...ምንም ሆነ ምንም ግን አጠገቧ ብትሆን ኖሮ እሷ እንዲህ አታመርም ነበር፤አንተም አኮ ትንሽ አጥፍተሀል››
‹‹ምን አድርጌ አጠፋሁ?››
‹‹ስደውልልህ የእሷን መታመም ብትነግረኝ ሌላ ሰው እልክ ነበር፡፡››
‹‹እሱ ሰበብ ነው.. እናቷ፣አባቷ፣ እህቷ.. ከአስር ሰው በላይ ዙሪያዋን ከቧት ነበር ..ደግሞ በጣም ተሸሏት ወደኖርማል ጤንነቷ
በተመለሰች ጊዜ ነው ተነስቼ የሄድኩት፡፡መልሳ እንደምትታመም እና ይሄ ነገር እንደሚፈጠር ጠንቋይ አልቀልብ በምን ላውቅ እችላለሁ? እንደውም ይሄንን ሰበብ አድርጋ ጋብቻውን ለማፈረስ በምክንያትነት ተጠቀመችበት እንጂ በፊቱኑም ከእኔጋ መኖር የሰለቻት ይመስለኛል፡፡ይሄን ያህል ይቅርታ የማያሰጥ ጥፋት አጥፍቼያለሁ ብዬ አላስብም፤ የጠፋው የእኔም ልጅ ነው፤ ወንድ ልጅ በመሆኑ እንዴት ተደስቼ እንደነበረ…እንዴት በናፍቆት ወደእዚህች ምድር የመምጫውን ቀን እጠብቅ እንደነበረ ከማንም በላይ ጠንቅቃ ታውቃለች፡፡ በተፈጠረው
👍69
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሰሎሞን ድቅቅ ካደረገው እንቅልፍ ቢነቃም
ዓይኖቹ አልገለጥ ስላሉት አሻሽቶ ሊያነቃቸው
ፈልጐ ቀኝ እጁን ለማንቀሳቀስ ሲሞክር
አልተቻለውም፤የሆነ እጁ ላይ የተጫነ ነገር አለ፤የሆነ ሰው አቅፎል..‹‹ወይ እዳዬ !!ማታ ተሳሳትኩ መሰለኝ... ሴት ይዤ ገብቼያለሁ ማለት ነው፡፡›› ሲል አሰበ፤ እሱን ተወውና
ግራውን ሞከረ ተመሳሳይ ነው፡፡በዚህን ጊዜ ደነገጠ ..እንዴት ሁለት ሴት ልገዛ እችላለው?›› ድንጋጤው አይኖቹ ተበርግደው እንዲከፈቱ አገዘው ፡፡ወደ ቀኙ ዞረና አየ…..ልጁ ዕፀ-ህይወት ናት ዝርግትግት ብላ ክንዱን
ተንተርሳ በነጻነት ተኝታለች...ወደ ግራው
ዞረ..ሌለኛዋ ልጁ ዕፀ‐ፍቅር በተመሳሳይ ሁኔታ ግራ ክንዱ ላይ ተመቻችታ ተኝታለች፡፡ከእሷ ቀጥሎ ቢጃማ ለባሽ የሆነች ገዘፍ ያለች ሴት ከአንሶላው ሳትወጣ ቁጭ ብላ መፅሀፍ
እያነበበች ነው፡፡
‹‹የፈጣሪ ያለህ!!››አለ የልጆቹ ሲገርመው ከአመታት በፊት የፈታት ሚስቱን ከጎኑ ሲመለከት፡፡ ‹‹ምን ልትሰራ እሱ ቤርጓ ተገኘች?..የቤቱን ዙሪያ ገባ በግርምት ቃኘ... ቤርጎው አይደለም ያለው ፤ የድሮ ቤቱ... የበፊት መኝታው ክፍሉ ውስጥ..የበፊት አልጋው ላይ ከበፊት ሚስቱ ጋር…የሚገርም ጉዳይ ነው፡፡
‹‹እየቃዠው መሆን አለበት?››ድምፅ አውጥቶ ተናገረ፡፡
የውብዳር የተናገረውን በትክክል አጥርታ ባትሰማም የሆነ ነገር እንዳለ ድምፁ ጆሮዋ ጋር ስለደረሰ የምታነበውን መጽሀፍ ቅዱስ በመክደን ያቀረቀረ ግንባሯን ወደ ላይ ቀና አደረገችና << ነቃህ እንዴ….?እንዴት ነው ሰላም አደርክ?››አለችው በፍጹም ትህትና ፡፡
ለእሷ ጥያቄ መልስ ከመስጠት ይልቅ የራሱን ጥያቄ አስቀደመ ‹‹የት ነው ያለሁት?››ጠየቃት፡፡
‹‹ቤትህ ነዋ፡፡››
እንደመበርገግ አለና ልጆቹን ከክንዶቹ ላይ አንሻራቶ እራሱን ነጻ በማድረግ ከእሷ ጋር በተመሳሳይ ሁኔታ ተቀመጠ፡፡
‹‹ቀስ... ቀስ.. ልጆቸህን ትቀሰቅሳቸዋለህ››አለችው በለሆሳሳ፡፡
‹‹ቆይ ማታ ሰክሬ ነው አይደል የመጣሁት .. ? በጣም እረበሽኳችሁ እንዴ....? ስትረብሽ ልጆችህም አይተውህ ነበር እንዳትይኝ ብቻ… አዝናለሁ፡፡ እንዲህ ለማድረግ ፈልጌ አልነበረም፡፡ ትንሽ ተበሳጭቼ ስለነበር በዛ ላይ መጠጥ አብዝቼ ስወስድበት እራሴን አስቶኝ ነበር ማለት ነው..አንቺም እኮ ትክክል አይደለሽም፤ስመጣ ዝም ብለሽ ታስገቢኛለሽ እንዴ…? ገና ከውጭ በራፍን አልፌ ሳልገባ ዘበኛው እንዲመልሰኝ አታደርጊም ነበር?››
ዝም ብላ በፍዘት ስታዳምጠው ከቆየች በኃላ << ማታ ስለሆነው ሁሉ ምንም ነገር አታስታውስም ማለት ነው?›.አለችው፤ የሆነ ሀይለኛ የሚቀስፍ ስጋት እና የሚቀዘቅዝ ፍርሀት በሰውነቷ እየተሰራጨባት፡፡
‹‹ቆይ ቆይ..ማታ እኔ ቤርጎ አንቺ…››የሆነ እንደህልም አይነት ትዝታ በአዕምሮዎ ብልጭ ድርግም አለበት፡፡
‹‹አዎ መጥቼ ነበር፡፡››
‹‹አዎ እንደ እሱ በይኝ.. እንጂማ ያን ያህል ላብድ አልችልም፡፡ >>
‹‹የምን እብደት አመጣህብኝ?››
‹‹...ቀጥታ ዝም ብዬ እዚህ በመምጣት ካላደርኩ አልልማ ... አንቺን እዛ ሳይ ተከትዬሽ መጥቼ እንጂ..፡››
‹‹እንደዛም አይደለም፡፡››
‹‹ታዲያ እንዴት ነው?››
‹‹እኔ ነኝ ለምኜህ ማለት ይቅርታ ጠይቄህ ይዤህ የመጣሁት...››
‹‹እየቀለድሽ አይደለም አይደል?››
‹‹እውነቴን ነው ሶል... ተነጋግረን ተስማምተን ነበር የመጣሀው፡፡ጥፋት ያጠፋህ መስሎ ከተሰማህ እንኳን ጥፋቱ የእኔ ነው እንጂ ያአንተ አይደለም፡፡ አንተ ምንም አላደረግክም …እኔም ግን ወድጄ አይደለም ፤ እስቲ ልጆቻችንን እያቸው፤ዛሬ ከጎናቸው ብትሆን እንዴት የሰላም እንቅልፍ እንደተኙ.. አቤት ማታ ቀስቅሰህ መጥቼያለሁ ስትላቸው የተደሰቱት መደሰት ልነግርህ አልችልም..ታዲያ ለእነሱ ስትል ይቅር ብትለኝ ምን አለበት..?በቃ ምንም ልበድልህ ... ምንም ላጥፋ ለእነሱ ስትል ልትረሳልኝ አትችልም?››
‹‹ኧረ ቆይ.. አንቺ ባጠፋሽው መጠን እኮ እኔም አጥፍቼያለሁ›..
‹‹ታዲያ በቃ ይቅር እንባባላ..በቃ በስካር
መንፈስም ቢሆን ወደ ቤትህ አንዴ ገብተሀል
..በፈጠረህ በዚህ በምታምንበት መጽሀፍ
ቅዱስ ልለምንህ ፤ ተመልሰህ ከቤትህ
አትውጣ... ከልጆችህ ጋር ኑር...አንተ
ከምትወጣ እኔ ብወጣ ይሻለኛል...ሴት ልጆች
አባታቸውን አብልጠው ይወዳሉ ሲባል አባባል
ብቻ ይመስለኝ ነበር..በራሴ ልጆች ነው እውነት
መሆኑን ያረጋገጥኩት... አንተን አጥተው መኖር
በጣም ነው የሚከብዳቸው... ስለዚህ
ባክህ..ባክህ››በማለት በቃላትም ...በአይኖቿ
እርግብግብታም ተለማመጠችው፡፡እጁን ላካና አቅፎ ወደ ራሱ በመጎተት ደረቱ ላይ ለጥፎት በጆሮዋ ‹‹እኔም የትም አልሄድ ..አንቺ
እንዳልሽው በቃ ያለፈውን እንርሳው... የውሾን
ነገር ያነሳ ውሾ ይሁን››አላት፡፡
‹‹እሺ የእኔ ጌታ አመሰግናለሁ››አለችውና የሚንጠባጠበውን እንባዋን በቀኝ እጇ እያበሰች ከእቅፉ ወጥታ አልጋውን ለቃ ወረደች፡፡በዚህ ጊዜ በመሀከላቸው ያለችው ዕፀ- ህይወት ከእንቅልፏ ባና ዓይኖቿን ከመግለጧ በፊት መጀመሪያ የጠየቀችው ጥያቄ‹‹አባቴስ?›› የሚል ነበር፡፡
‹‹አለሁልሽ የእኔ ቆንጆ >> ብሎ ወደ ራሱ አስጠግቶ አቀፋት... ሙሉ በሙሉ ነቃችና እላዩ ላይ ተንጠልጥላ እያገላበጠች ትስመው ጀመር፡፡ በዚህም አረካችም መንታ እህቷንም ቀሰቀሰቻት ..ሰሎሞን ተይ ትተኛ ቢላትም ልታዳምጠው አልፈለገችም፡፡ ሁለቱም ልጆቹ ለመጀመሪያ ቀን ያዩት ይመስል ትንፋሽ እስኪያጥረው እና ድክም እሲኪለው ተላፉት ፣ሳሙት፣እላዩ ላይ ጨፈሩ፡፡ በመጨረሻ የውብዳር ነበረች በግድ አላቃ ለቁርስ መኝታ ቤቱን ለቀው ወደ ምግብ መመገቢያ ቤት እንዲሄዱ ያስገደቻቸው፡፡
በፊት አብሯቸው ይኖር በነበረበት በመጀመሪያዎቹ የፍቅር ዓመታት በእጇ ትሰራለት የነበረውን እና እሱም በጣም እየወደደውና እሷንም እያመሰገነው ይበላው የነበረውን ምግብ ነበር ሰርታ ለቁርስ ያቀረበችው ፡፡በሳቅ እና በጨወታ ታጅበው
ቁርሳቸውን እየበሉ ግማሽ እንደደረሱ የሳሎኑ በራፍ ተንኳኳ፡፡
‹‹ይግቡ ..ክፍት ነው›› አለች የውብዳር ከመቀመጫዋ ሳትነሳ.፡
በራፉ ተከፈተ..ሁሴን ነበረ የመጣው ፡፡
‹‹እየተጣራጠርኩ ነው የመጣሁት ስልክሽ አይሰ......››ንግግሩን አቋረጠ፡፡እርምጃውንም መሀል ሳሎን ላይ ገታው፡፡የሰሎሞን እዛ ቤት ውስጥ መገኘት ፍጽም ከግምቱ ውጭ የሆነ ክስተት ነበር... የሆነ ውሽማው ቤት ሊሰርቅ የሄደ ሰው ከባልዬው ጋር የመፋጠጥ አጋጣሚ እንዳጋጠመው ሰው ነው አደነጋገጡ፡፡
<< ና እንጂ ....አንተ እንወድሀለን ማለት ነው .. ቁርስ ላይ ደረስክ.…‹ሲበሉ አድርሰኝ ሲጣሉ መልሰኝ› የሚባለው እንደዚህ ነው››አለችው የውብዳር፡፡
ሁሴን ግን የእሷን ወሬ አልሰማም‹‹ይሄ ሰውዬ
እዚህ ምን ይሰራል? ››አላት እንደምንም እግሮቹን አነቃንቆ ወደ እነሱ እየተጠጋ።
‹‹እቤቱ ከልጆቹ እና ከሚስቱ ጋር ቁጭ ብሎ ቁርስ እየበላ ነዋ››
‹‹..ከልጆቹ እና ከሚስቱ ጋር >> ልትል አስባ ነበር ያልተረጋገጠውን የሚስትነት ማዕረጓን መልሳ የዋጠችው›› የምታድርበት ሆቴል እኮ ሁለቴ ነዋ የመጣሁት ስልክህም ዝግ ነው ..ግራ ሲገባኝ ጊዜዬን ከማባክን እነዚህ ልጆች ልይ ብዬ ወደ እዚህ ጎራ ማለቴ እኮ ነበር..እንጂማ.. ››በማለት ለልጆች ይዞላቸው የመጣውን ቸኮሌት አከፋፈሏቸው ወንበር ስቦ ተቀመጠ ፤አመስግነው ተቀበሉት፡፡
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሰሎሞን ድቅቅ ካደረገው እንቅልፍ ቢነቃም
ዓይኖቹ አልገለጥ ስላሉት አሻሽቶ ሊያነቃቸው
ፈልጐ ቀኝ እጁን ለማንቀሳቀስ ሲሞክር
አልተቻለውም፤የሆነ እጁ ላይ የተጫነ ነገር አለ፤የሆነ ሰው አቅፎል..‹‹ወይ እዳዬ !!ማታ ተሳሳትኩ መሰለኝ... ሴት ይዤ ገብቼያለሁ ማለት ነው፡፡›› ሲል አሰበ፤ እሱን ተወውና
ግራውን ሞከረ ተመሳሳይ ነው፡፡በዚህን ጊዜ ደነገጠ ..እንዴት ሁለት ሴት ልገዛ እችላለው?›› ድንጋጤው አይኖቹ ተበርግደው እንዲከፈቱ አገዘው ፡፡ወደ ቀኙ ዞረና አየ…..ልጁ ዕፀ-ህይወት ናት ዝርግትግት ብላ ክንዱን
ተንተርሳ በነጻነት ተኝታለች...ወደ ግራው
ዞረ..ሌለኛዋ ልጁ ዕፀ‐ፍቅር በተመሳሳይ ሁኔታ ግራ ክንዱ ላይ ተመቻችታ ተኝታለች፡፡ከእሷ ቀጥሎ ቢጃማ ለባሽ የሆነች ገዘፍ ያለች ሴት ከአንሶላው ሳትወጣ ቁጭ ብላ መፅሀፍ
እያነበበች ነው፡፡
‹‹የፈጣሪ ያለህ!!››አለ የልጆቹ ሲገርመው ከአመታት በፊት የፈታት ሚስቱን ከጎኑ ሲመለከት፡፡ ‹‹ምን ልትሰራ እሱ ቤርጓ ተገኘች?..የቤቱን ዙሪያ ገባ በግርምት ቃኘ... ቤርጎው አይደለም ያለው ፤ የድሮ ቤቱ... የበፊት መኝታው ክፍሉ ውስጥ..የበፊት አልጋው ላይ ከበፊት ሚስቱ ጋር…የሚገርም ጉዳይ ነው፡፡
‹‹እየቃዠው መሆን አለበት?››ድምፅ አውጥቶ ተናገረ፡፡
የውብዳር የተናገረውን በትክክል አጥርታ ባትሰማም የሆነ ነገር እንዳለ ድምፁ ጆሮዋ ጋር ስለደረሰ የምታነበውን መጽሀፍ ቅዱስ በመክደን ያቀረቀረ ግንባሯን ወደ ላይ ቀና አደረገችና << ነቃህ እንዴ….?እንዴት ነው ሰላም አደርክ?››አለችው በፍጹም ትህትና ፡፡
ለእሷ ጥያቄ መልስ ከመስጠት ይልቅ የራሱን ጥያቄ አስቀደመ ‹‹የት ነው ያለሁት?››ጠየቃት፡፡
‹‹ቤትህ ነዋ፡፡››
እንደመበርገግ አለና ልጆቹን ከክንዶቹ ላይ አንሻራቶ እራሱን ነጻ በማድረግ ከእሷ ጋር በተመሳሳይ ሁኔታ ተቀመጠ፡፡
‹‹ቀስ... ቀስ.. ልጆቸህን ትቀሰቅሳቸዋለህ››አለችው በለሆሳሳ፡፡
‹‹ቆይ ማታ ሰክሬ ነው አይደል የመጣሁት .. ? በጣም እረበሽኳችሁ እንዴ....? ስትረብሽ ልጆችህም አይተውህ ነበር እንዳትይኝ ብቻ… አዝናለሁ፡፡ እንዲህ ለማድረግ ፈልጌ አልነበረም፡፡ ትንሽ ተበሳጭቼ ስለነበር በዛ ላይ መጠጥ አብዝቼ ስወስድበት እራሴን አስቶኝ ነበር ማለት ነው..አንቺም እኮ ትክክል አይደለሽም፤ስመጣ ዝም ብለሽ ታስገቢኛለሽ እንዴ…? ገና ከውጭ በራፍን አልፌ ሳልገባ ዘበኛው እንዲመልሰኝ አታደርጊም ነበር?››
ዝም ብላ በፍዘት ስታዳምጠው ከቆየች በኃላ << ማታ ስለሆነው ሁሉ ምንም ነገር አታስታውስም ማለት ነው?›.አለችው፤ የሆነ ሀይለኛ የሚቀስፍ ስጋት እና የሚቀዘቅዝ ፍርሀት በሰውነቷ እየተሰራጨባት፡፡
‹‹ቆይ ቆይ..ማታ እኔ ቤርጎ አንቺ…››የሆነ እንደህልም አይነት ትዝታ በአዕምሮዎ ብልጭ ድርግም አለበት፡፡
‹‹አዎ መጥቼ ነበር፡፡››
‹‹አዎ እንደ እሱ በይኝ.. እንጂማ ያን ያህል ላብድ አልችልም፡፡ >>
‹‹የምን እብደት አመጣህብኝ?››
‹‹...ቀጥታ ዝም ብዬ እዚህ በመምጣት ካላደርኩ አልልማ ... አንቺን እዛ ሳይ ተከትዬሽ መጥቼ እንጂ..፡››
‹‹እንደዛም አይደለም፡፡››
‹‹ታዲያ እንዴት ነው?››
‹‹እኔ ነኝ ለምኜህ ማለት ይቅርታ ጠይቄህ ይዤህ የመጣሁት...››
‹‹እየቀለድሽ አይደለም አይደል?››
‹‹እውነቴን ነው ሶል... ተነጋግረን ተስማምተን ነበር የመጣሀው፡፡ጥፋት ያጠፋህ መስሎ ከተሰማህ እንኳን ጥፋቱ የእኔ ነው እንጂ ያአንተ አይደለም፡፡ አንተ ምንም አላደረግክም …እኔም ግን ወድጄ አይደለም ፤ እስቲ ልጆቻችንን እያቸው፤ዛሬ ከጎናቸው ብትሆን እንዴት የሰላም እንቅልፍ እንደተኙ.. አቤት ማታ ቀስቅሰህ መጥቼያለሁ ስትላቸው የተደሰቱት መደሰት ልነግርህ አልችልም..ታዲያ ለእነሱ ስትል ይቅር ብትለኝ ምን አለበት..?በቃ ምንም ልበድልህ ... ምንም ላጥፋ ለእነሱ ስትል ልትረሳልኝ አትችልም?››
‹‹ኧረ ቆይ.. አንቺ ባጠፋሽው መጠን እኮ እኔም አጥፍቼያለሁ›..
‹‹ታዲያ በቃ ይቅር እንባባላ..በቃ በስካር
መንፈስም ቢሆን ወደ ቤትህ አንዴ ገብተሀል
..በፈጠረህ በዚህ በምታምንበት መጽሀፍ
ቅዱስ ልለምንህ ፤ ተመልሰህ ከቤትህ
አትውጣ... ከልጆችህ ጋር ኑር...አንተ
ከምትወጣ እኔ ብወጣ ይሻለኛል...ሴት ልጆች
አባታቸውን አብልጠው ይወዳሉ ሲባል አባባል
ብቻ ይመስለኝ ነበር..በራሴ ልጆች ነው እውነት
መሆኑን ያረጋገጥኩት... አንተን አጥተው መኖር
በጣም ነው የሚከብዳቸው... ስለዚህ
ባክህ..ባክህ››በማለት በቃላትም ...በአይኖቿ
እርግብግብታም ተለማመጠችው፡፡እጁን ላካና አቅፎ ወደ ራሱ በመጎተት ደረቱ ላይ ለጥፎት በጆሮዋ ‹‹እኔም የትም አልሄድ ..አንቺ
እንዳልሽው በቃ ያለፈውን እንርሳው... የውሾን
ነገር ያነሳ ውሾ ይሁን››አላት፡፡
‹‹እሺ የእኔ ጌታ አመሰግናለሁ››አለችውና የሚንጠባጠበውን እንባዋን በቀኝ እጇ እያበሰች ከእቅፉ ወጥታ አልጋውን ለቃ ወረደች፡፡በዚህ ጊዜ በመሀከላቸው ያለችው ዕፀ- ህይወት ከእንቅልፏ ባና ዓይኖቿን ከመግለጧ በፊት መጀመሪያ የጠየቀችው ጥያቄ‹‹አባቴስ?›› የሚል ነበር፡፡
‹‹አለሁልሽ የእኔ ቆንጆ >> ብሎ ወደ ራሱ አስጠግቶ አቀፋት... ሙሉ በሙሉ ነቃችና እላዩ ላይ ተንጠልጥላ እያገላበጠች ትስመው ጀመር፡፡ በዚህም አረካችም መንታ እህቷንም ቀሰቀሰቻት ..ሰሎሞን ተይ ትተኛ ቢላትም ልታዳምጠው አልፈለገችም፡፡ ሁለቱም ልጆቹ ለመጀመሪያ ቀን ያዩት ይመስል ትንፋሽ እስኪያጥረው እና ድክም እሲኪለው ተላፉት ፣ሳሙት፣እላዩ ላይ ጨፈሩ፡፡ በመጨረሻ የውብዳር ነበረች በግድ አላቃ ለቁርስ መኝታ ቤቱን ለቀው ወደ ምግብ መመገቢያ ቤት እንዲሄዱ ያስገደቻቸው፡፡
በፊት አብሯቸው ይኖር በነበረበት በመጀመሪያዎቹ የፍቅር ዓመታት በእጇ ትሰራለት የነበረውን እና እሱም በጣም እየወደደውና እሷንም እያመሰገነው ይበላው የነበረውን ምግብ ነበር ሰርታ ለቁርስ ያቀረበችው ፡፡በሳቅ እና በጨወታ ታጅበው
ቁርሳቸውን እየበሉ ግማሽ እንደደረሱ የሳሎኑ በራፍ ተንኳኳ፡፡
‹‹ይግቡ ..ክፍት ነው›› አለች የውብዳር ከመቀመጫዋ ሳትነሳ.፡
በራፉ ተከፈተ..ሁሴን ነበረ የመጣው ፡፡
‹‹እየተጣራጠርኩ ነው የመጣሁት ስልክሽ አይሰ......››ንግግሩን አቋረጠ፡፡እርምጃውንም መሀል ሳሎን ላይ ገታው፡፡የሰሎሞን እዛ ቤት ውስጥ መገኘት ፍጽም ከግምቱ ውጭ የሆነ ክስተት ነበር... የሆነ ውሽማው ቤት ሊሰርቅ የሄደ ሰው ከባልዬው ጋር የመፋጠጥ አጋጣሚ እንዳጋጠመው ሰው ነው አደነጋገጡ፡፡
<< ና እንጂ ....አንተ እንወድሀለን ማለት ነው .. ቁርስ ላይ ደረስክ.…‹ሲበሉ አድርሰኝ ሲጣሉ መልሰኝ› የሚባለው እንደዚህ ነው››አለችው የውብዳር፡፡
ሁሴን ግን የእሷን ወሬ አልሰማም‹‹ይሄ ሰውዬ
እዚህ ምን ይሰራል? ››አላት እንደምንም እግሮቹን አነቃንቆ ወደ እነሱ እየተጠጋ።
‹‹እቤቱ ከልጆቹ እና ከሚስቱ ጋር ቁጭ ብሎ ቁርስ እየበላ ነዋ››
‹‹..ከልጆቹ እና ከሚስቱ ጋር >> ልትል አስባ ነበር ያልተረጋገጠውን የሚስትነት ማዕረጓን መልሳ የዋጠችው›› የምታድርበት ሆቴል እኮ ሁለቴ ነዋ የመጣሁት ስልክህም ዝግ ነው ..ግራ ሲገባኝ ጊዜዬን ከማባክን እነዚህ ልጆች ልይ ብዬ ወደ እዚህ ጎራ ማለቴ እኮ ነበር..እንጂማ.. ››በማለት ለልጆች ይዞላቸው የመጣውን ቸኮሌት አከፋፈሏቸው ወንበር ስቦ ተቀመጠ ፤አመስግነው ተቀበሉት፡፡
👍68❤6
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ፅዮን እና ታዲዬስ እሁድ ከምሽቱ 12 ሰዓት ሀዋሳ ሴንትራል ሆቴል ቁጭ ብላው እሷ ለስላሳ እሱ ቢራ አዛው እየተጐነጩ ያዘዙትን መክሰስ በመጠባበቅ ላይ ናቸው፡፡የምረቃ በዓሉ ካለፈ በኃላ በሣምንታቸው ዛሬ መገናኘታቸው ነው፡፡‹‹እሺ ፅዮን ለምን ግን ወይን ነገር አትሞክሪም ነበር?››
<<አንደኛ አልኮል የሚባል ነገር ሞክሬ አላውቅም ...ሁለተኛ የማያየው ዓይኔ ሳያንስ ጠጥቼ እምሮዬንም እንዳያይ አድርጌ እንዴት ልሆን ነው?››
‹‹አይ ሳታበዢ ማለቴ እኮ ነው፡፡››
‹‹ያው መጠጣት ከጀመርኩ ቢያንስ አንድ ብርጭቆ መጨረሴ ይቀራል..ያ ማለት ደግሞ እኔን ለማስከር በቂ መጠን ነው…ግድ የለህም ለስላሳው ይብቃኝ፡፡››
‹‹ያው ብትሰክሪም እኮ እኔ አብሬሽ አለሁ ብዬ ነው፡፡››
‹‹አይ እኔ በራሴ ድክመት እራሴን ጥዬ ሰውን ደግፉኝ ማለት አይመቸኝም፡፡››
‹‹ተቀብያለሁ››አለ በጠንካራ መንፈሷ ተደስቶባት፡፡
‹‹ፂ ስለበቀደሙ ጉዳይ እንድናወራ ነው ዛሬ የቀጠርኩሽ››ወደዋናው ቁምነገር ድንገት ገባ።
‹‹ይመቸኛል..እኔም እንደዛ እንደሆነ ተስፋ በማድረግ ነው የመጣሁት..ቀጥል፡፡››
‹‹እንዴት እንደምቀጥል አላውቅም፤ብቻ…..››
‹‹ታዲ ..እኔ የ28 ዓመት ወጣት ነኝ፤በህይወቴ ብዙ ውጣ ውረድ ያየው ሰው ነኝ.. ህይወት ነጩንም ሆነ ጥቁሩን ክፍሎቿን በማፈራረቅ አሳይታኛለች፡፡አንድን ነገር ፈልጌዋለሁና የግድ አገኘዋለሁ ማለት እንዳልሆነ አውቃለሁ፡፡››
‹‹በህይወትማ ምንም ነገር ከልብሽ አገኘዋለሁ ብለሽ ካሰብሽ ታገኚዋለሽ፡፡››
‹‹አውቃለሁ....የሆነ ነገር አገኛለሁ ብለህ ከልብህ ከተመኘህ፤ ምኞትህንም ለማሳካት በሙሉ ጉልበትህ ከተንቀሳቀስክ የማይሳካልህ ነገር እንደሌለ እኔም አምናለሁ፤ይሄ ግን ፍቅር ላይ ሲሆን ከሚሰራበት ጊዜ ይልቅ የማይሰራበት ጊዜ ይበልጣል፡፡››
‹‹እንዴት እንዲህ ልትይ ቻልሽ…?ከፍቅር አምላክ ጋር ትንሽ የተቀያየማችሁ ይመስላል፡፡››
‹‹ትንሽ አልከው...ምን ትንሽ ብቻ ...ለአምስት አመት ተኮራርፈን በደረሰበት ላልደርስ ተማምለን… ሳይደርስብኝ ሳልደርስበት ጥሩ ጊዜ አሳልፈን ነበር ፡፡››
‹‹ታዲያ እንዴት ሆናችሁ?››
‹‹ምን እንዴት ሆናችሁ አለው... አንተን ሳገኝ መሀላዬን አፍርሼ ደጅ እየፀናሁ እያየኸኝ?››
‹‹ደጅ ጽናት አልሽው፤ለማንኛውም እስኪ በምን ተኮራርፋችሁ እንደነበረ ብትነግሪኝ ? ማለት ደስ ካለሽ…..››
ዝም አለች... ጭንቅላቷ ወደታች ተደፋ‹‹…ምን መሰለህ......››ብላ ልትቀጥል ስትል ያዘዙት መክሰስ መጣና ቀረበላቸው፡እየተጎራረሱ በሉ..ከጨረሡ በኃላ አብረው ወደ እጅ መታጠቢያው በመሄድ ታጠቡና ወደመቀመጫቸው ተመለሱ፡፡ታዲዬስ ሁለተኛ ቢራውን አዘዘ..ዛሬ ካለወትሮው ጠጣ ጠጣ አሰኝቶታል፡፡
‹‹ምነው ዝም አልከኝ ...?››አለችው ልትጀምርለት የነበረውን ታሪኳን እንድትቀጥልለት ባለመጠየቁ ቅር ብሏት...
‹‹ኧረ ዝም አላልኩሽም ….ዝም ስላልሽ እኮ ዝምታሽን ላለመረበሽ ብዬ ነው፤እኔ ዝምታዬን ከሚረቡሹኝ ንግግሬን ቢያቋርጡኝ ይሻለኛል፡፡››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው….ግን አሁን ዝምታ ውስጥ ስላልሆንኩ አትረብሸኝም
...ይሄውልህ ታዲ እኔ የሻሸመኔ ልጅ ነኝ፡፡ ትውልዴ እስከተወሰነ ጊዜም እድገቴም እዛ ነው፡፡ አባቴን እና እናቴን አላውቃቸውም ማለቴ በአካል አላውቃቸውም...ያሳደገችኝ የአባቴ እናት አያቴ ነች ... እናቴ ገና አንድ አመት ሳይሞላኝ ነው አባቴ ክንድ ላይ ጥላኝ ሀገሩን ጥላ የጠፋችው፡፡ ከአንድ አመት በኃላ አባቴም በተራው ሁኔታዎች ስልችት ሲሉት እኔን ለእናቱ ሰጥቶኝ ውትድርና ተቀጥሮ ለጦርነት ወደ ሰሜን ይሄዳል፡፡
ከዛ በኃላ አያቴ ያለቻትን አንድ ክፍል ቤት በደባልነት አንድ ደደፎ ለሚባል ከገጠር ለትምህርት ለመጣ ልጅ አከራይታ ከእሱ ከምታገኘው ገቢ በተጨማሪም በደካማ አቅሟ ጠላ እየጠመቀች አንዳንዴም አረቄ እያወጣች በመሸጥ እኔን ማሳደግ ትጀምራለች ፡፡ስምንት ዓመት ሲሞላኝ ግን ያልታሰበ ችግር ተፈጠረ..
ዓይኖቼን ይጋርደኝ ጀመር ..በወቅቱ አያቴ እንኳን ለህክምና ለሆዴም መሙያ የሚሆን ሳንቲም ለማግኘት በመከራ ነበር ሚሳካላት…፡፡
ባቅሟ የቻለችውን ፀበሉንም የባህል መድሀኒቱንም ብትሞክርልኝም ከቀን ወደቀን እየባሰብኝ መጥቶ ከአንድ አመት በኃላ ሙሉ በሙሉ ሁለቱም አይኖቼ ታወሩ..ከዛ ትምህርቴንም ከሁለተኛ ክፍል ግማሽ ላይ አቆረጥኩ፡፡አያቴ ግራ ገባት ፡፡በሚመጣው አመት ግን ያ እቤታችን በደባልነት ይኖር የነበር ያልኩህ ተማሪው ልጅ ሚሽኖቹ ጋር ተሯሩጦ በአዳሪነት አስገባኝ፡፡ ይገርምሀል አያቴን ልክ እንደእናቱ ነበር የሚወዳት... እሷም ከእኔ ለይታ አታየውም ነበር እንዲሁ ስሙ ተከራይ ተባለ እንጂ እኛ የምንበላውን ይበላል እሱ የሚበላውን እንበላለን ስናጣ አብረን እንራባለን፡
እኔ ሚሽን በአዳሪነት ከገባሁ በኃላ አያቴ ጋር እኖር ከነበረው ኑሮ በተሻለ ሁኔታ እኖር ጀመር፤ ትምህርቴንም በጥሩ ሁኔታ መከታተል ጀመርኩ፤ድንገት ግን ምን እንደተፈጠረ ታውቃለህ? ብቸኛ ዘመዴ የሆነችው አያቴ ሞተች፡፡በወቅቱ የ5ተኛ ክፍል ተማሪ ነበርኩ… ዕድሜዬም ወደ 14 አካባቢ ተጠግቶ ነበር ..በጣም ነው የከበደኝ፡፡ ለመጽናናት በጣም አስቸግሬ ነበር፡፡ይገርምሀል እቤታችንን ተከራይቶ ነበር ያልኩህ ልጅ በወቅቱ አስረኛ ክፍል ደርሶ ነበር፡፡በአያቴን ሞት በጣም ነበር ያዘነው…፡፡
ከዛ እኔን መንከባከብ የእሱ ኃላፊነት እንደሆነ ነበር የሚያስበው፤ በሳምንት ሁለት ቀን እየመጣ ይጠይቀኝ ነበር፤ደግሞ ሲመጣ ባዶ እጁን አይመጣም..ደብተር፣እስኪሪብቶ፣የፀጉር ቅባት፣ማበጠሪያ፣ፓንት ...ብቻ የማይገዛልኝ ነገር አልነበረም፤ካጣ ካጣ የ 25 ሳንቲም ማስቲካም ቢሆን ይዞልኝ ይመጣል..ደግሞ እኮ የሚገርመው እሱም ምንም የሌለው የደሀ ገበሬ ልጅ መሆኑ ነው፡፡ ግማሽ ቀን ይማራል ኑሮውን ለመደጎም ደግሞ ግማሽ ቀን ጋራዥ ይሰራል...ከዛ በሚያገኛት ሽርፍራፊ ገንዘብ ነበር ለእኔ የሚያስፈልገኝን ነገር ይገዛልኝ የነበርው፡፡
በዛ ላይ የቤት ኪራዬን በየወሩ ቀን እንኳን ሳያስተጎጉል አምጥቶ ይሰጠኛል…ተወው ይቅር አያስፈልገኝም ብለውም አይሰማኝም...‹ነገ ብትቸገሪ ለአንድ ነገር ይሆንሻል.. አስቀምጪው >> ይለኛል...እኔ ደግሞ የተለየ ወጪ ስለሌለኝ እጄ ላይ እየተጠራቀመ ሲበዛብኝ አንድ የምወዳት አስተማሪዬ ጋር ማስቀመጥ ጀመርኩ፡፡
እንዲህ እንዲህ እያለ ቀናቶች እየነጐዱ እኔም እያደግኩ በትምህርቴም እየገፋሁ መጣሁ..በነገራችን ላይ ሙዚቃ መሳሪያ መነካካት የጀመርኩት እዛው ሻሸመኔ አይነስውራን ትምህርት ቤት እያለሁ ነበር፡፡
ስምንተኛ ክፍል ስደርስ ደደፎ 12ተኛ ክፍል ጨርሶ ነጥብ ስላልመጣለት መንጃ ፍቃድ አውጥቶ ሹፌር ሆነ፡፡በዚህን ጊዜ በሳምንት ሁለት ቀን መምጣቱን አቁሞ በሳምንት አንዴ
..አንዳንዴም በአስራአምስት ቀን አንዴ ይመጣ
ጀመር፡፡ሲመጣ ታዲያ ይዞልኝ የሚመጣውን
ነገር አትጠይቀኝ ... ምንም የሚቀረው ነገር
አልነበረም፤ለእኔ አይደለም ለጓደኞቼ እራሱ ይተርፍ ነበር፡፡ የጽዮን ወንድም መጣ ከተባለ ጓደኞቼ በሙሉ ጥርስ በጥርስ ነበር
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ፅዮን እና ታዲዬስ እሁድ ከምሽቱ 12 ሰዓት ሀዋሳ ሴንትራል ሆቴል ቁጭ ብላው እሷ ለስላሳ እሱ ቢራ አዛው እየተጐነጩ ያዘዙትን መክሰስ በመጠባበቅ ላይ ናቸው፡፡የምረቃ በዓሉ ካለፈ በኃላ በሣምንታቸው ዛሬ መገናኘታቸው ነው፡፡‹‹እሺ ፅዮን ለምን ግን ወይን ነገር አትሞክሪም ነበር?››
<<አንደኛ አልኮል የሚባል ነገር ሞክሬ አላውቅም ...ሁለተኛ የማያየው ዓይኔ ሳያንስ ጠጥቼ እምሮዬንም እንዳያይ አድርጌ እንዴት ልሆን ነው?››
‹‹አይ ሳታበዢ ማለቴ እኮ ነው፡፡››
‹‹ያው መጠጣት ከጀመርኩ ቢያንስ አንድ ብርጭቆ መጨረሴ ይቀራል..ያ ማለት ደግሞ እኔን ለማስከር በቂ መጠን ነው…ግድ የለህም ለስላሳው ይብቃኝ፡፡››
‹‹ያው ብትሰክሪም እኮ እኔ አብሬሽ አለሁ ብዬ ነው፡፡››
‹‹አይ እኔ በራሴ ድክመት እራሴን ጥዬ ሰውን ደግፉኝ ማለት አይመቸኝም፡፡››
‹‹ተቀብያለሁ››አለ በጠንካራ መንፈሷ ተደስቶባት፡፡
‹‹ፂ ስለበቀደሙ ጉዳይ እንድናወራ ነው ዛሬ የቀጠርኩሽ››ወደዋናው ቁምነገር ድንገት ገባ።
‹‹ይመቸኛል..እኔም እንደዛ እንደሆነ ተስፋ በማድረግ ነው የመጣሁት..ቀጥል፡፡››
‹‹እንዴት እንደምቀጥል አላውቅም፤ብቻ…..››
‹‹ታዲ ..እኔ የ28 ዓመት ወጣት ነኝ፤በህይወቴ ብዙ ውጣ ውረድ ያየው ሰው ነኝ.. ህይወት ነጩንም ሆነ ጥቁሩን ክፍሎቿን በማፈራረቅ አሳይታኛለች፡፡አንድን ነገር ፈልጌዋለሁና የግድ አገኘዋለሁ ማለት እንዳልሆነ አውቃለሁ፡፡››
‹‹በህይወትማ ምንም ነገር ከልብሽ አገኘዋለሁ ብለሽ ካሰብሽ ታገኚዋለሽ፡፡››
‹‹አውቃለሁ....የሆነ ነገር አገኛለሁ ብለህ ከልብህ ከተመኘህ፤ ምኞትህንም ለማሳካት በሙሉ ጉልበትህ ከተንቀሳቀስክ የማይሳካልህ ነገር እንደሌለ እኔም አምናለሁ፤ይሄ ግን ፍቅር ላይ ሲሆን ከሚሰራበት ጊዜ ይልቅ የማይሰራበት ጊዜ ይበልጣል፡፡››
‹‹እንዴት እንዲህ ልትይ ቻልሽ…?ከፍቅር አምላክ ጋር ትንሽ የተቀያየማችሁ ይመስላል፡፡››
‹‹ትንሽ አልከው...ምን ትንሽ ብቻ ...ለአምስት አመት ተኮራርፈን በደረሰበት ላልደርስ ተማምለን… ሳይደርስብኝ ሳልደርስበት ጥሩ ጊዜ አሳልፈን ነበር ፡፡››
‹‹ታዲያ እንዴት ሆናችሁ?››
‹‹ምን እንዴት ሆናችሁ አለው... አንተን ሳገኝ መሀላዬን አፍርሼ ደጅ እየፀናሁ እያየኸኝ?››
‹‹ደጅ ጽናት አልሽው፤ለማንኛውም እስኪ በምን ተኮራርፋችሁ እንደነበረ ብትነግሪኝ ? ማለት ደስ ካለሽ…..››
ዝም አለች... ጭንቅላቷ ወደታች ተደፋ‹‹…ምን መሰለህ......››ብላ ልትቀጥል ስትል ያዘዙት መክሰስ መጣና ቀረበላቸው፡እየተጎራረሱ በሉ..ከጨረሡ በኃላ አብረው ወደ እጅ መታጠቢያው በመሄድ ታጠቡና ወደመቀመጫቸው ተመለሱ፡፡ታዲዬስ ሁለተኛ ቢራውን አዘዘ..ዛሬ ካለወትሮው ጠጣ ጠጣ አሰኝቶታል፡፡
‹‹ምነው ዝም አልከኝ ...?››አለችው ልትጀምርለት የነበረውን ታሪኳን እንድትቀጥልለት ባለመጠየቁ ቅር ብሏት...
‹‹ኧረ ዝም አላልኩሽም ….ዝም ስላልሽ እኮ ዝምታሽን ላለመረበሽ ብዬ ነው፤እኔ ዝምታዬን ከሚረቡሹኝ ንግግሬን ቢያቋርጡኝ ይሻለኛል፡፡››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው….ግን አሁን ዝምታ ውስጥ ስላልሆንኩ አትረብሸኝም
...ይሄውልህ ታዲ እኔ የሻሸመኔ ልጅ ነኝ፡፡ ትውልዴ እስከተወሰነ ጊዜም እድገቴም እዛ ነው፡፡ አባቴን እና እናቴን አላውቃቸውም ማለቴ በአካል አላውቃቸውም...ያሳደገችኝ የአባቴ እናት አያቴ ነች ... እናቴ ገና አንድ አመት ሳይሞላኝ ነው አባቴ ክንድ ላይ ጥላኝ ሀገሩን ጥላ የጠፋችው፡፡ ከአንድ አመት በኃላ አባቴም በተራው ሁኔታዎች ስልችት ሲሉት እኔን ለእናቱ ሰጥቶኝ ውትድርና ተቀጥሮ ለጦርነት ወደ ሰሜን ይሄዳል፡፡
ከዛ በኃላ አያቴ ያለቻትን አንድ ክፍል ቤት በደባልነት አንድ ደደፎ ለሚባል ከገጠር ለትምህርት ለመጣ ልጅ አከራይታ ከእሱ ከምታገኘው ገቢ በተጨማሪም በደካማ አቅሟ ጠላ እየጠመቀች አንዳንዴም አረቄ እያወጣች በመሸጥ እኔን ማሳደግ ትጀምራለች ፡፡ስምንት ዓመት ሲሞላኝ ግን ያልታሰበ ችግር ተፈጠረ..
ዓይኖቼን ይጋርደኝ ጀመር ..በወቅቱ አያቴ እንኳን ለህክምና ለሆዴም መሙያ የሚሆን ሳንቲም ለማግኘት በመከራ ነበር ሚሳካላት…፡፡
ባቅሟ የቻለችውን ፀበሉንም የባህል መድሀኒቱንም ብትሞክርልኝም ከቀን ወደቀን እየባሰብኝ መጥቶ ከአንድ አመት በኃላ ሙሉ በሙሉ ሁለቱም አይኖቼ ታወሩ..ከዛ ትምህርቴንም ከሁለተኛ ክፍል ግማሽ ላይ አቆረጥኩ፡፡አያቴ ግራ ገባት ፡፡በሚመጣው አመት ግን ያ እቤታችን በደባልነት ይኖር የነበር ያልኩህ ተማሪው ልጅ ሚሽኖቹ ጋር ተሯሩጦ በአዳሪነት አስገባኝ፡፡ ይገርምሀል አያቴን ልክ እንደእናቱ ነበር የሚወዳት... እሷም ከእኔ ለይታ አታየውም ነበር እንዲሁ ስሙ ተከራይ ተባለ እንጂ እኛ የምንበላውን ይበላል እሱ የሚበላውን እንበላለን ስናጣ አብረን እንራባለን፡
እኔ ሚሽን በአዳሪነት ከገባሁ በኃላ አያቴ ጋር እኖር ከነበረው ኑሮ በተሻለ ሁኔታ እኖር ጀመር፤ ትምህርቴንም በጥሩ ሁኔታ መከታተል ጀመርኩ፤ድንገት ግን ምን እንደተፈጠረ ታውቃለህ? ብቸኛ ዘመዴ የሆነችው አያቴ ሞተች፡፡በወቅቱ የ5ተኛ ክፍል ተማሪ ነበርኩ… ዕድሜዬም ወደ 14 አካባቢ ተጠግቶ ነበር ..በጣም ነው የከበደኝ፡፡ ለመጽናናት በጣም አስቸግሬ ነበር፡፡ይገርምሀል እቤታችንን ተከራይቶ ነበር ያልኩህ ልጅ በወቅቱ አስረኛ ክፍል ደርሶ ነበር፡፡በአያቴን ሞት በጣም ነበር ያዘነው…፡፡
ከዛ እኔን መንከባከብ የእሱ ኃላፊነት እንደሆነ ነበር የሚያስበው፤ በሳምንት ሁለት ቀን እየመጣ ይጠይቀኝ ነበር፤ደግሞ ሲመጣ ባዶ እጁን አይመጣም..ደብተር፣እስኪሪብቶ፣የፀጉር ቅባት፣ማበጠሪያ፣ፓንት ...ብቻ የማይገዛልኝ ነገር አልነበረም፤ካጣ ካጣ የ 25 ሳንቲም ማስቲካም ቢሆን ይዞልኝ ይመጣል..ደግሞ እኮ የሚገርመው እሱም ምንም የሌለው የደሀ ገበሬ ልጅ መሆኑ ነው፡፡ ግማሽ ቀን ይማራል ኑሮውን ለመደጎም ደግሞ ግማሽ ቀን ጋራዥ ይሰራል...ከዛ በሚያገኛት ሽርፍራፊ ገንዘብ ነበር ለእኔ የሚያስፈልገኝን ነገር ይገዛልኝ የነበርው፡፡
በዛ ላይ የቤት ኪራዬን በየወሩ ቀን እንኳን ሳያስተጎጉል አምጥቶ ይሰጠኛል…ተወው ይቅር አያስፈልገኝም ብለውም አይሰማኝም...‹ነገ ብትቸገሪ ለአንድ ነገር ይሆንሻል.. አስቀምጪው >> ይለኛል...እኔ ደግሞ የተለየ ወጪ ስለሌለኝ እጄ ላይ እየተጠራቀመ ሲበዛብኝ አንድ የምወዳት አስተማሪዬ ጋር ማስቀመጥ ጀመርኩ፡፡
እንዲህ እንዲህ እያለ ቀናቶች እየነጐዱ እኔም እያደግኩ በትምህርቴም እየገፋሁ መጣሁ..በነገራችን ላይ ሙዚቃ መሳሪያ መነካካት የጀመርኩት እዛው ሻሸመኔ አይነስውራን ትምህርት ቤት እያለሁ ነበር፡፡
ስምንተኛ ክፍል ስደርስ ደደፎ 12ተኛ ክፍል ጨርሶ ነጥብ ስላልመጣለት መንጃ ፍቃድ አውጥቶ ሹፌር ሆነ፡፡በዚህን ጊዜ በሳምንት ሁለት ቀን መምጣቱን አቁሞ በሳምንት አንዴ
..አንዳንዴም በአስራአምስት ቀን አንዴ ይመጣ
ጀመር፡፡ሲመጣ ታዲያ ይዞልኝ የሚመጣውን
ነገር አትጠይቀኝ ... ምንም የሚቀረው ነገር
አልነበረም፤ለእኔ አይደለም ለጓደኞቼ እራሱ ይተርፍ ነበር፡፡ የጽዮን ወንድም መጣ ከተባለ ጓደኞቼ በሙሉ ጥርስ በጥርስ ነበር
👍72❤8
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እሁድ ቀን ነው 8 ሰአት ከካባቢ ደደፎ እንግዳ ይዞ ቤት መጣ፤ምን ዓይነት እንግዳ መሰለህ ? ... የሚያስጠላ ቀፋፊ ድምፅ ያላት፤ሾካካ አረማመድ የምትራመድ፤ባለ ሻካራ ድምፅ ሴት፡፡ ምን አልባት ያልኳትን አይነት ሴት ላትሆን ትችላለች፤በወቅቱ ለእኔ የተሰማኝ ግን እንደዛ ዓይነት ሴት እንደሆነች ነበር፡፡››
‹‹ኪያ ተዋወቂያት ፀዳለ ትባላለች..ፀዳለ እሷ ደግሞ ጽዮን ትባላለች እህቴ ነች፡፡ ››አላት፡፡
‹‹ተዋወቅንና ቁጭ አሉ…ውይ ኪያ ሳልነግርሽ ….ከፀዳለ ጋር አንድ መስሪያ ቤት ነው
የምንሰራው አሁን ግን….››ብሎ ንግግሩን አንጠልጥሎ ተወው፡
እኔም የልጅቷን ድምጽ ከሰማሁበት ደቂቃ ጀምሮ የሆነ ቅፍፍ ብሎኛልና‹‹አሁን ግን ምን…?››ብዬ ጠየቅኩት፡፡
‹‹ፍቅረኛዬ ሆናለች….እሺ ካለቺኝ በቅርብ እንጋባና ትቀላቀለናለች፡፡››አለኝ፡፡
መሀከል ወለል ላይ ቆሜ ነበር የሚያወራውን ሳዳምጥ የነበረው ... ወዲያው ግን ብዥ አለብኝ...ልቤን ሲያጥወለውለኝ ወደ ጓዳ ለመግባት ቀኝ እግሬን አነሳሁና መልሼ መሬት ለማሳረፍ ስሞክር መሬቱ የጥልቅ ገደል ያህል በኪሎ ሜትሮች ራቀብኝ፡፡ከዛ ዥው ብዬ ወደ ኃላዬ እየወደቅኩ ሳለ ደፎ ተንደርድሮ ከመሬቱ ከመላተሜ በፊት ሲታደገኝ..ከዛ ማንነቴም ሲጠፋኝ፡፡
ከደቂቃዎች በኃላ ስነቃ ደደፎ በድንጋጤ በፎጣ ውሃ እየነከረ እራሴን ልቤን ሲያቀዘቅዝልኛል ሴትዬዋ በዛ ቀፋፊ ድምጿ < አይዞህ ይሻላታል …አትደንግጥ፡፡›› እያለች ስታፅናናው ሰማሁ ፡፡ የእሷን ድምጽ
የማልሰማበት የት ልሂድ....? ደሞ ያበሳጨኝ የእኔ መታመም ሳይሆን የእሱ ለእኔ መጨነቅ ስላስጨነቃት ነበር ፡፡ እንደምንም አንደበቴን አላቅቄ‹‹.. ደፍ ሰላም ነኝ እራሴን ስላመመኝ ትንሽ ልተኛበት ..ይተወኛል› አልኩት፡፡
በመናገሬ ደስ እያለው ብርድልብሱን አለባበሰኝና ያቺን ባለቀፋፊ ድምፅ ሴት
ከመኝታ ቤት ይዞልኝ ወጣ፡፡እኔም የምፈልገው
እሱን ነበር፡፡ግን ምን ነካኝ….?የእሱ ፍቅረኛ
መያዝ እኔን እራሴን እስክስት ድረስ እንዴት
ሊያደርሰኝ ቻለ... ? ለእኔ ወንድሜ አይደል እንዴ..?አይደለም፡፡ ለእኔ ዘመዴ አይደለ እንዴ….? አይደለም፤እና አፈቅረዋለው ማለት ነው...?. መጠርጠሩስ፡፡ በቃ የልቤን ጥያቄ እና የአዕምሮዬን መልስ ስሰማ ሰማይ ምድሩ
ተደበላለቀብኝ፤ምን ይሻለኛል….?እንዴት ነው
ለዓመታት እሱን አቅፌ የሰላም እንቅልፍ
በተኛሁበት አልጋ ላይ ሌላ ሴት መጥታ እኔን
ሳሎን ወዳለው ፍራሽ ላይ ወርውራኝ እሷ እሱን
አቅፋ የምትተኛው…? በፍፅም አይሆንም፡፡
ይሄንን ቤት ለቅቄ መውጣት አለብኝ…? ወጥቼ ወዴት ነው የምሄደው? አለሜ ጠቅላላ ..ዘመዴ መሸሸጊያ እሱው ነው፡፡ ቢሆንም እሱን ከሌላ ሴት ጋር እያየሁ መኖር አልችልም ::
መቻል አለብሽ... እሱ እኮ እንደ ታናሽ እህቱ አይቶሽ ነው በህይወቱ ሙሉ ሲንከባከብሽ የኖረው ፡፡ታዲያ ውለታውን እንዲህ ነው እንዴ የምትመልሺው..… ?ዕድሜሽን በሙሉ ያንን ሁሉ በምንም የማይለካ ደስታ ሲመግብሽ ቆይቶ ዛሬ አንቺ ውለታውን እንዲህ ነው የምትመልሺው...? የእሱ ደስታ እንዴት ነው እንዲህ ሊያበሰጭሽ የቻለው..? እስከመቼ ሳያፈቅር እና ሳያገባ ላንቺ ሲል ተቆራምዶ ይኖራል…?››አይምሮዬና ልቤ ጦርነት ጀመሩ ግን ቆረጥኩ… በቃ፡፡
ቢያንስ አሁን ትልቅ ሰው ነኝ.. ከአያቴ ቤት ኪራይ ለዓመታት የተጠራቀመልኝ 5ዐሺ ብር ባንክ ቤት አለኝ ፤ በዛ ላይ ከቸገረኝ የአያቴን ቤት እሸጠዋለሁ፡፡ያ ደግሞ ትምህርቴን እስክጨርስ በርግጠኝነት ይበቃኛል.. ለጊዜው
የሚከራይ ቤት እስካገኝ ጓደኞቼ ጋር አርፋለሁ ፡፡ከዚህ ቤት ግን ዛሬውኑ መልቀቅ አለብኝ፡፡ አዎ አሁን ሊሸኛት ሄዷል ፤ ከመምጣቱ በፊት መፍጠን አለብኝ > አልኩና ከተኛሁበት ተነስቼ ሻንጣዬን በዳበሳ ፈለግኩና ፊት ለፊት ያገኘሁትን እና መሰብሰብ የቻልኳቸውን የእኔ የሆኑ እቃዎችን ከታተትኩና ሻንጣዬን በአንድ እጅ የገንዘብ ቦርሳዬን በትከሻዬ፤ ዘንጌን በሌላው እጄ ይዤ ከመኝታ ቤት አልፌ የሳሎኑን ደጃፋ በጥበብ ተሸግሬ ቤቱን ሙሉ በሙሉ ለቅቄ ልወጣ ስል‹‹እንዴ ወዴት ነው?››የሚለው የደደፎ ድምጽ አንዱን እገሬን በአየር ላይ ተንከርፍፎ እንዲቀር አደረገው፡፡ ተንደርድሮ መጣና ክንዴን አጥብቆ ያዘኝ፡፡
‹‹ኪያ ምን እየሰራሽ ነው?›› ሲጠይቀኝ ሰውነቱ ሁሉ እየተንቀጠቀጠ እንደሆነ በያዘኝ እጆቹ ንዝረት ተረዳሁ፤ አሳዘነኝ፡፡
‹‹ንገሪኝ እንጂ የት ነው?››
‹‹በቃ ልታገባ አይደል እንዴ? ቤቱን ልለቅልህ ነዋ፡፡››
በጥፊ አላሰኝ... አቤት የደነገጥኩት ድንጋጤ ..አቤት የተደሰትኩት መደሰት..አቤት የተሰማኝ ቅብዥርዥር ስሜት፡፡ ከተዋወቅንበት ቀን አንስቶ እንኳን ሊመታኝ ክፉ ቃል እንኳን ተናግሮኝ አያውቅም ...የደነገጥኩት ለዛ ነው፡፡ የተደሰትኩት ደግሞ የመታኝ ስለሚፈልገኝ ነው የሚል ስሜት ስለተሰማኝ ነበር፡፡ከዛ ቦርሳውንም ሻንጣውንም ነጥቆኝ እየገፈተረ ወደ ውስጥ አስገባኝ እና ወንበር ላይ ገፍትሮ አስቀመጠኝ..››
‹‹እየሰማኸኝ ነው አይደል ታዲ?››
‹‹በጣም እየሰማሁሽ ነው.፡፡ በሰው ወሬ መካከል እሺ ..ከዛስ ..ምናምን ማለት ስለማልወድ ነው..፡፡››
ከዛ እየተንዘረዘረ‹‹እኔ አንቺን ከቤት አስወጥቼ ነው ሚስት የማገባው?እንዴት እንዴት ነው የምታስቢው…? በቀላሉ እንድታገባ አልፈልግም አትይኝም?››
‹‹እንድታገባ አልፈልግም ብልህ እሺ ትለኛለህ?››
‹‹በትክክል እልሻለው፡፡››
‹‹እንግዲያው እንድታገባ አልፈልግም..አንተን ከሌላ ሴት ጋር እንዳይህ ፈጽሞ አልፈልግም››አልኩት፡፡ ፀጥ አለኝ ፡፡ ፀጥታው አስር ለሚሆኑ ደቂቃዎች ነው የቆየው... ግን የአስር ሺ አመትን ያህል ርዝመት ነበረው፡፡ ግራ የሚያጋባ የሚያስደነግጥ ፀጥታ….ነፍስን የሚያፍን ፀጥታ እንደምንም ያለኝን ጉልበት አጠራቅሜ‹‹ይሄው አላልኩህም… እሺ አትልም አላልኩህም .. ?እኔ እዚህ ቤት መኖር አልፈልግም በቃ…››ተንጣጣሁበት፡፡
‹‹ባክሽ ዝም በይ፤እሺ ብዬሻለሁ፤በቃ ትቼያታለሁ፡፡ ፍቅረኛዬም እንዳልሆነች
እንደማላገባትም ነገ እነግራታለሁ...አሁን ለምቦጭሽን አትጣይብኝ፡፡›› አለኝ፡፡
ከተቀመጥኩበት ተንደርድሬ በመነሳት ተጠምጥሜበት ልስመው ስል አንድ ኩርሲ ነገር አደናቀፈኝና ልዘረገፍ ስል በአየር ላይ ተቀበልኝ ...በአንድ ቀን ለሁለተኛ ጊዜ ከመፈጥፈጥ ታደገኝ፡፡ ለዛም ምስጋና እንዲሆንልኝ ወደራሴ ጎትቼ ጉንጩን ሳምኩት…፡፡
ከዛ .... ከአንድ ወር በኋላ ነበር ነገሩን አንስተን ዳግም የተነጋገርንበት፡፡
እንዲሁ ከመሬት ተነስቶ‹‹ኪያ ታፈቅሪኛለሽ እንዴ?›› አለኝ፡፡
‹‹አንተ ምን ይመስልሀል?››
‹‹እኔ እንጃ ግራ ገብቶኝ እኮ ነው የጠየቅኩሽ .. ምን አልባት አንቺ ድሮ አይንሽ በሚያይበት ወቅት ጎረምሳ ስለነበርኩ አሁንም ልክ እንደዛው አድርገሽ ስለሺኝ ተሸውደሽ እንዳይሆን ....ቢያንስ ከአስር አመት በላይ በዕድሜ እበልጥሻለሁ... አረጅብሻለሁ፡፡››
‹‹እንጂ ታፈቅረኝ ነበር.?
‹‹.እኔማ በጣም ነው ማፈቅርሽ….ግን ደግሞ ሳስብ በብዙ ነገር የምገባሽ አይደለሁም፡፡ እኔ አንድ ተራ ሹፌር ነኝ..አንቺ ደግሞ ነገ ብሩህ ሕይወት የሚጠብቅሽ በጣም ዝነኛ የመሆን ዕድል ያለሽ ሴት ነሽ፡፡ አየሽ ነገ ይሄ በውለታ አስሯት አታሏት ህይወቷን አበላሸባት፤ደግሞ ሽማግሌ እኮ ነው!!! በዛ ላይ፤ እያሉ እንዲሳለቁብኝ እና አንቺም ወይኔ ብለሽ እንድትፀፀቺ ስለማልፈልግ እንጂ እኔማ መች አንቺን ሳላፈቅር ቀርቼ አውቃለሁ፡፡››ብሎ ቁጭ አለ፡፡… አቤት የዛን ቀን የተደሰትኩት መደሰት፣አቤት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እሁድ ቀን ነው 8 ሰአት ከካባቢ ደደፎ እንግዳ ይዞ ቤት መጣ፤ምን ዓይነት እንግዳ መሰለህ ? ... የሚያስጠላ ቀፋፊ ድምፅ ያላት፤ሾካካ አረማመድ የምትራመድ፤ባለ ሻካራ ድምፅ ሴት፡፡ ምን አልባት ያልኳትን አይነት ሴት ላትሆን ትችላለች፤በወቅቱ ለእኔ የተሰማኝ ግን እንደዛ ዓይነት ሴት እንደሆነች ነበር፡፡››
‹‹ኪያ ተዋወቂያት ፀዳለ ትባላለች..ፀዳለ እሷ ደግሞ ጽዮን ትባላለች እህቴ ነች፡፡ ››አላት፡፡
‹‹ተዋወቅንና ቁጭ አሉ…ውይ ኪያ ሳልነግርሽ ….ከፀዳለ ጋር አንድ መስሪያ ቤት ነው
የምንሰራው አሁን ግን….››ብሎ ንግግሩን አንጠልጥሎ ተወው፡
እኔም የልጅቷን ድምጽ ከሰማሁበት ደቂቃ ጀምሮ የሆነ ቅፍፍ ብሎኛልና‹‹አሁን ግን ምን…?››ብዬ ጠየቅኩት፡፡
‹‹ፍቅረኛዬ ሆናለች….እሺ ካለቺኝ በቅርብ እንጋባና ትቀላቀለናለች፡፡››አለኝ፡፡
መሀከል ወለል ላይ ቆሜ ነበር የሚያወራውን ሳዳምጥ የነበረው ... ወዲያው ግን ብዥ አለብኝ...ልቤን ሲያጥወለውለኝ ወደ ጓዳ ለመግባት ቀኝ እግሬን አነሳሁና መልሼ መሬት ለማሳረፍ ስሞክር መሬቱ የጥልቅ ገደል ያህል በኪሎ ሜትሮች ራቀብኝ፡፡ከዛ ዥው ብዬ ወደ ኃላዬ እየወደቅኩ ሳለ ደፎ ተንደርድሮ ከመሬቱ ከመላተሜ በፊት ሲታደገኝ..ከዛ ማንነቴም ሲጠፋኝ፡፡
ከደቂቃዎች በኃላ ስነቃ ደደፎ በድንጋጤ በፎጣ ውሃ እየነከረ እራሴን ልቤን ሲያቀዘቅዝልኛል ሴትዬዋ በዛ ቀፋፊ ድምጿ < አይዞህ ይሻላታል …አትደንግጥ፡፡›› እያለች ስታፅናናው ሰማሁ ፡፡ የእሷን ድምጽ
የማልሰማበት የት ልሂድ....? ደሞ ያበሳጨኝ የእኔ መታመም ሳይሆን የእሱ ለእኔ መጨነቅ ስላስጨነቃት ነበር ፡፡ እንደምንም አንደበቴን አላቅቄ‹‹.. ደፍ ሰላም ነኝ እራሴን ስላመመኝ ትንሽ ልተኛበት ..ይተወኛል› አልኩት፡፡
በመናገሬ ደስ እያለው ብርድልብሱን አለባበሰኝና ያቺን ባለቀፋፊ ድምፅ ሴት
ከመኝታ ቤት ይዞልኝ ወጣ፡፡እኔም የምፈልገው
እሱን ነበር፡፡ግን ምን ነካኝ….?የእሱ ፍቅረኛ
መያዝ እኔን እራሴን እስክስት ድረስ እንዴት
ሊያደርሰኝ ቻለ... ? ለእኔ ወንድሜ አይደል እንዴ..?አይደለም፡፡ ለእኔ ዘመዴ አይደለ እንዴ….? አይደለም፤እና አፈቅረዋለው ማለት ነው...?. መጠርጠሩስ፡፡ በቃ የልቤን ጥያቄ እና የአዕምሮዬን መልስ ስሰማ ሰማይ ምድሩ
ተደበላለቀብኝ፤ምን ይሻለኛል….?እንዴት ነው
ለዓመታት እሱን አቅፌ የሰላም እንቅልፍ
በተኛሁበት አልጋ ላይ ሌላ ሴት መጥታ እኔን
ሳሎን ወዳለው ፍራሽ ላይ ወርውራኝ እሷ እሱን
አቅፋ የምትተኛው…? በፍፅም አይሆንም፡፡
ይሄንን ቤት ለቅቄ መውጣት አለብኝ…? ወጥቼ ወዴት ነው የምሄደው? አለሜ ጠቅላላ ..ዘመዴ መሸሸጊያ እሱው ነው፡፡ ቢሆንም እሱን ከሌላ ሴት ጋር እያየሁ መኖር አልችልም ::
መቻል አለብሽ... እሱ እኮ እንደ ታናሽ እህቱ አይቶሽ ነው በህይወቱ ሙሉ ሲንከባከብሽ የኖረው ፡፡ታዲያ ውለታውን እንዲህ ነው እንዴ የምትመልሺው..… ?ዕድሜሽን በሙሉ ያንን ሁሉ በምንም የማይለካ ደስታ ሲመግብሽ ቆይቶ ዛሬ አንቺ ውለታውን እንዲህ ነው የምትመልሺው...? የእሱ ደስታ እንዴት ነው እንዲህ ሊያበሰጭሽ የቻለው..? እስከመቼ ሳያፈቅር እና ሳያገባ ላንቺ ሲል ተቆራምዶ ይኖራል…?››አይምሮዬና ልቤ ጦርነት ጀመሩ ግን ቆረጥኩ… በቃ፡፡
ቢያንስ አሁን ትልቅ ሰው ነኝ.. ከአያቴ ቤት ኪራይ ለዓመታት የተጠራቀመልኝ 5ዐሺ ብር ባንክ ቤት አለኝ ፤ በዛ ላይ ከቸገረኝ የአያቴን ቤት እሸጠዋለሁ፡፡ያ ደግሞ ትምህርቴን እስክጨርስ በርግጠኝነት ይበቃኛል.. ለጊዜው
የሚከራይ ቤት እስካገኝ ጓደኞቼ ጋር አርፋለሁ ፡፡ከዚህ ቤት ግን ዛሬውኑ መልቀቅ አለብኝ፡፡ አዎ አሁን ሊሸኛት ሄዷል ፤ ከመምጣቱ በፊት መፍጠን አለብኝ > አልኩና ከተኛሁበት ተነስቼ ሻንጣዬን በዳበሳ ፈለግኩና ፊት ለፊት ያገኘሁትን እና መሰብሰብ የቻልኳቸውን የእኔ የሆኑ እቃዎችን ከታተትኩና ሻንጣዬን በአንድ እጅ የገንዘብ ቦርሳዬን በትከሻዬ፤ ዘንጌን በሌላው እጄ ይዤ ከመኝታ ቤት አልፌ የሳሎኑን ደጃፋ በጥበብ ተሸግሬ ቤቱን ሙሉ በሙሉ ለቅቄ ልወጣ ስል‹‹እንዴ ወዴት ነው?››የሚለው የደደፎ ድምጽ አንዱን እገሬን በአየር ላይ ተንከርፍፎ እንዲቀር አደረገው፡፡ ተንደርድሮ መጣና ክንዴን አጥብቆ ያዘኝ፡፡
‹‹ኪያ ምን እየሰራሽ ነው?›› ሲጠይቀኝ ሰውነቱ ሁሉ እየተንቀጠቀጠ እንደሆነ በያዘኝ እጆቹ ንዝረት ተረዳሁ፤ አሳዘነኝ፡፡
‹‹ንገሪኝ እንጂ የት ነው?››
‹‹በቃ ልታገባ አይደል እንዴ? ቤቱን ልለቅልህ ነዋ፡፡››
በጥፊ አላሰኝ... አቤት የደነገጥኩት ድንጋጤ ..አቤት የተደሰትኩት መደሰት..አቤት የተሰማኝ ቅብዥርዥር ስሜት፡፡ ከተዋወቅንበት ቀን አንስቶ እንኳን ሊመታኝ ክፉ ቃል እንኳን ተናግሮኝ አያውቅም ...የደነገጥኩት ለዛ ነው፡፡ የተደሰትኩት ደግሞ የመታኝ ስለሚፈልገኝ ነው የሚል ስሜት ስለተሰማኝ ነበር፡፡ከዛ ቦርሳውንም ሻንጣውንም ነጥቆኝ እየገፈተረ ወደ ውስጥ አስገባኝ እና ወንበር ላይ ገፍትሮ አስቀመጠኝ..››
‹‹እየሰማኸኝ ነው አይደል ታዲ?››
‹‹በጣም እየሰማሁሽ ነው.፡፡ በሰው ወሬ መካከል እሺ ..ከዛስ ..ምናምን ማለት ስለማልወድ ነው..፡፡››
ከዛ እየተንዘረዘረ‹‹እኔ አንቺን ከቤት አስወጥቼ ነው ሚስት የማገባው?እንዴት እንዴት ነው የምታስቢው…? በቀላሉ እንድታገባ አልፈልግም አትይኝም?››
‹‹እንድታገባ አልፈልግም ብልህ እሺ ትለኛለህ?››
‹‹በትክክል እልሻለው፡፡››
‹‹እንግዲያው እንድታገባ አልፈልግም..አንተን ከሌላ ሴት ጋር እንዳይህ ፈጽሞ አልፈልግም››አልኩት፡፡ ፀጥ አለኝ ፡፡ ፀጥታው አስር ለሚሆኑ ደቂቃዎች ነው የቆየው... ግን የአስር ሺ አመትን ያህል ርዝመት ነበረው፡፡ ግራ የሚያጋባ የሚያስደነግጥ ፀጥታ….ነፍስን የሚያፍን ፀጥታ እንደምንም ያለኝን ጉልበት አጠራቅሜ‹‹ይሄው አላልኩህም… እሺ አትልም አላልኩህም .. ?እኔ እዚህ ቤት መኖር አልፈልግም በቃ…››ተንጣጣሁበት፡፡
‹‹ባክሽ ዝም በይ፤እሺ ብዬሻለሁ፤በቃ ትቼያታለሁ፡፡ ፍቅረኛዬም እንዳልሆነች
እንደማላገባትም ነገ እነግራታለሁ...አሁን ለምቦጭሽን አትጣይብኝ፡፡›› አለኝ፡፡
ከተቀመጥኩበት ተንደርድሬ በመነሳት ተጠምጥሜበት ልስመው ስል አንድ ኩርሲ ነገር አደናቀፈኝና ልዘረገፍ ስል በአየር ላይ ተቀበልኝ ...በአንድ ቀን ለሁለተኛ ጊዜ ከመፈጥፈጥ ታደገኝ፡፡ ለዛም ምስጋና እንዲሆንልኝ ወደራሴ ጎትቼ ጉንጩን ሳምኩት…፡፡
ከዛ .... ከአንድ ወር በኋላ ነበር ነገሩን አንስተን ዳግም የተነጋገርንበት፡፡
እንዲሁ ከመሬት ተነስቶ‹‹ኪያ ታፈቅሪኛለሽ እንዴ?›› አለኝ፡፡
‹‹አንተ ምን ይመስልሀል?››
‹‹እኔ እንጃ ግራ ገብቶኝ እኮ ነው የጠየቅኩሽ .. ምን አልባት አንቺ ድሮ አይንሽ በሚያይበት ወቅት ጎረምሳ ስለነበርኩ አሁንም ልክ እንደዛው አድርገሽ ስለሺኝ ተሸውደሽ እንዳይሆን ....ቢያንስ ከአስር አመት በላይ በዕድሜ እበልጥሻለሁ... አረጅብሻለሁ፡፡››
‹‹እንጂ ታፈቅረኝ ነበር.?
‹‹.እኔማ በጣም ነው ማፈቅርሽ….ግን ደግሞ ሳስብ በብዙ ነገር የምገባሽ አይደለሁም፡፡ እኔ አንድ ተራ ሹፌር ነኝ..አንቺ ደግሞ ነገ ብሩህ ሕይወት የሚጠብቅሽ በጣም ዝነኛ የመሆን ዕድል ያለሽ ሴት ነሽ፡፡ አየሽ ነገ ይሄ በውለታ አስሯት አታሏት ህይወቷን አበላሸባት፤ደግሞ ሽማግሌ እኮ ነው!!! በዛ ላይ፤ እያሉ እንዲሳለቁብኝ እና አንቺም ወይኔ ብለሽ እንድትፀፀቺ ስለማልፈልግ እንጂ እኔማ መች አንቺን ሳላፈቅር ቀርቼ አውቃለሁ፡፡››ብሎ ቁጭ አለ፡፡… አቤት የዛን ቀን የተደሰትኩት መደሰት፣አቤት
👍81❤9🥰8😁3
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከሆቴል ይዟት ሲወጣ ሰዓቱ ከምሽቱ 3፡55 ሆኖ ነበር፡፡‹‹ፂ በጣም እኮ ጨልሞል... በዛ ላይ የከተማው መብራት እንዳለ ጠፍቷል የግድ ቤትሽ ድረስ ልሸኝሽ ይገባል፡፡››
‹‹መብራት ባይጠፋ ኖሮስ ?››
‹‹መብራት ባይጠፋማ ነፃነት ሆቴል ድረስ ከሸኘሁሽ ከዛ ወዲያ ቅርብ ስለሆነ እንቺም ወደ ቤትሽ እኔም ወደቤቴ እንበታተን ነበር››
‹‹ተው እንጂ ?እያሾፍክብኝ ነው አይደል?››
‹‹ለምን አሾፍብሻለሁ?››
‹‹ጨልሞል መብራት ጠፍቷል ..ያ ታዲያ ለእኔ ምኔ ነው..?ሁለቱም አይመለከቱኝም እኮ፡፡ ስትተኙ ተኝቼ ስትነሱ የምነሳው እኮ መቼስ ህይወቴም ስራዬም ከዓይናማዎቹ ጋር ነዋና ሰዓቴን ከእናንተ ሰዓት ጋር አስተካክዬ ልጠቀም ብዬ ነው እንጂ፤ ቀን በምትሉበት ሰዓት ተኝቼ በማታው ብሰራ ለእኔ ለውጥ የለውም፡፡ቀንና ለሊት የጨለማ እና የብርሀን መፈራረቅ ነው አይደል በእኔ ህይወት ሁለቱም አይፈራረቁም ጭርሱኑ የሉም…››
‹‹አይ የእኔ ነገር ..!!አንቺ እኮ ሁል ጊዜ በመንፈስ ብቻ ሳይሆን በአካልም ሙሉ መስለሽ ስለምትታይኝ ነው..በዛ ላይ ካለወትሮዬ አራት ቢራ መጠጣቴን አትዘንጊ፡፡››
‹‹ሰክሬያለሁ ለማለት ነው?››
‹‹ያው እንደዛው በይው››
እያወሩ ፅዮን ቤት በራፍ ጋር ደረሱ፤የቤቷን መክፈቻ ቁልፍ ከቦርሳዋ በርብራ አወጣችና በመክፈት ወደውስጥ አልፋ ከገባች በኃላ ‹‹ግባ እንጂ >> አለችው፡፡
‹‹እንዴት ልግባ?››
‹‹እኔ እንደገባሁት ነዋ…ምን እንደህንዶቹ ፀሎት ተደርጎልህ ግንባርህን ቀለም ካላስነኩህ ደጃፉን አታልፍም?››
‹‹እሱን አላልኩም እኔ እንዳንቺ በጨለማ የመጓዝ ችሎታ የለኝም..፡፡››
‹‹ወይኔ ወይኔ…አለችና ወደ ኋላ ተመልሳ በራፉ አቅራቢያ ኮርነር ላይ የሚገኘውን ማብሪያ ማጥፊያ በዳበሳ ተጫነችው፡፡››
‹‹ይሄው ግባ››
‹‹ባክሽ አሁንም አልበራም.. እውነትም ዛሬ ሰክሬያለሁ መሰለኝ መብራት እንደጠፋ ቅድም ስነግርሽ ቆይቼ አሁን ደግሞ መብራት ውለጂ ማለቴ...፡፡››
‹‹ግዴለህም ቆይ እንደ ፓውዛ ያበራል ብለው የሚያደንቁት ባትሪ አለኝ፡፡›› ብላ ወደ ውስጥ ዘለቀችና ባትሪውን አበራችለት... እውነትም ፓውዛ እንዳለችው ቤቱን በብርሀን ሞላው፡፡ከዛ እሱም ወደ ውስጥ ገባ፡፡
ክፍሉ አንድ ክፍል ቢሆንም የመለስተኛ ሳሎን ያህል ስፋት ኖሮት በዕቃ የተሞላ ነው፡፡
‹‹የሚመችህ ቦታ ቁጭ በል››አለችውና ወደ ቁም ሳጥኑ በማምራት ከፈተችው፡፡እሱ ከአልጋው ፊት ለፊት ካለው ደረቅ ወንበር ላይ ቁጭ አለ፡፡
ፅዮን ከከፈተችው ቁም ሳጥን ቢጃማ ሱሪና ሹራብ አወጣች..ቀሚሷን ሳታወልቅ በፊት ቀድማ ቢጃማ ሱሪውን ለበሰች፤ከዛ ቀሚሷን አወለቀች.... በዚህን ጊዜ ግማሽ አካሏ ለእይታ ተጋለጠ...ጡት ማስያዣያም አላደረገች፡፡ የቢጃማ ሹራቧን አነሳችና ለመልበስ ጭንቅላቷን አስገብታ ወደ ታች እየሳበች‹‹ምነው አፍጥጠህ አየኸኝ?›› አለችው፡፡
ደነገጠ‹‹ምን አልሺኝ?››
‹‹ዓይንህ ሰውነቴን አቃጠለኝ፡፡››
‹‹መቼም ወንድ ነው... ወንዶች ደግሞ የሴት ዕርቃን ፊት ለፊታቸው ከተጋረጠ ማፍጠጣቸው አይቀሬ ነው ብለሽ ነው አይደል?››
‹‹እና እያየሁሽ አይደለም እያልከኝ ነው?››
‹‹ከጠረጴዛሽ ላይ አልበም አግኝቼ እሱን እያየሁ ነው››አላት፡፡ እውነታው ልክ እሱ እንደሚለው ቢሆንም በጎሪጥ እየሰረቀ አንድ ሁለቴ ግማሽ እርቃን ገላዋን አላያትም ማለት ግን አይደለም፡፡
‹‹እሺ ይሁንልህ ሻይ ወይስ ቡና ላፍላ ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም… ቤትሽን እኮ ልይልሽ ብዬ ነው ወደ ውስጥ የዘለቅኩት ባይሆን ሌላ ቀን እመጣለሁ... አሁን ልሂድ››
‹‹ስንት ሰዓት ነው?››
<<4:25>>
መሽቷል እኮ ለልጆቹ ትርንጎ አለች አይደለም?
(ትርንጐ ልጆቹን እንድትንከባከብ የታዲዬስ ቤተስብ የተቀላቀለች ወጣት ልጅ ነች) >>
‹‹ብትኖርስ…? እዚህ ነው የማድረው?››
‹‹አዎ፡፡ ምን አለበት..?አልጋው እንደሆነ እንደምታየው ባለ ሜትር ከሰማንያ ነው፡፡››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው..እንግዲያው ለትርንጎ ደውዬ ልንገራታ.. ታውቂያለሽ ስልክ አልያዝኩም ያንቺን ስልክ ልጠቀም?››
‹‹ቦርሳዬ ውስጥ አለልህ ፤ተጠቀም፡፡››
ከተቀመጠበት ተነሳና ቦርሳውን ከጠረጴዛው አንስቶ ያለችበት ቦታ ድረስ ወስዶ ሰጣት፡፡
‹‹ምነው?››
አውጪና ስጪኛ..የሴት ቦርሳ በርብሮ ዕቃ ከማግኘት ከሙሉ መጋዘን ውስጥ የሆነ ዕቃ ፈልጐ ማግኘት ይቀላል..ግምሽ ንብረታችሁን እኮ በቦርሳችሁ ነው ይዛችሁ የምትዞሩት፡፡››
‹‹ለካ እንዲህ ነገረኛ ነህ?››አለችና አውጥታ ሰጠችው፡፡ ደውሎ እንደማይመጣ ተናግሮ ስልኩን ዘጋና ወደ መቀመጫው ተመልሶ ቁጭ እንዳለ መብራቱ መጣ፡፡
‹‹እሺ አሁንስ ማደርህ ተረጋግጧል .. ቡና ነው ሻይ?>>
‹‹እኔ ምንም አልፈልግ..መተኛት ብቻ፡፡››
‹‹የእኔ ቢጃማ ይሆንህ ይሆን?
‹‹ቅር ካላለሽ እኔ ቢጃማ ለብሼ መተኛት አልወድም... እንቅልፍም አይወስደኝም፡፡››
‹‹በፓንት ብቻ ነው ሁሌ የምትተኛው?››
‹‹ኧረ እኔ ፓንት የሚባል ኖሮኝ አያውቅም?››
ከትከት ብላ ሳቀችበት‹‹እያሻፍክብኝ ነው አይደል?››
‹‹የእውነቴን ነው ... ሰውዬውም በሰፊ ሱሪ ውስጥ በነፃነት ሲጨፍር ነው የሚውለው... ለዛሬው ግን አይዞሽ አትስጊ አንሶላውን ተጠቅልዬ እተኛለሁ››
‹‹ኧረ ያንተ ነገር ገርሞኝ ነው እንጂ ለእኔ ችግር የለውም፡፡››
ልብሱን ሙሉ በሙሉ አወለቀና መላ መላውን ወደ አልጋው ሲራመድ
‹‹አንተ በጣም ትልቅ ነው አለችው›› ደነገጠና በሁለት እጁ አፈፍ አድርጎ ሸፈነው...ትዝ ሲለው
መልሶ ለቀቀውና በሳቅ ፈረሰ፡፡
‹‹በጣም ተንኮለኛ ነሽ ..የእውነት ያየሺኝ እኮ ነው የመሰለኝ››ብሏት ወደ አልጋው ሄዶ ከውስጥ ገብቶ ተኛ ..እንዳለውም አንሶላውን ተጠቅልሎ አንደኛውን ጠርዝ ይዞ ነበር የተኛው፡፡እሷም ከደቂቃዎች በኃላ ተከተለችው ፤በመካላቸው የ5ዐ ሴ.ሜትር ክፍተት ነበር
‹‹መብራቱን ላጥፋው?››ጠየቃት፡፡
‹‹መብራት መጥቷል እንዴ ?››
‹‹አዎ መጥቷል?››
‹‹እንደፈለግክ፡፡››
‹‹አይ አንቺ የቱ ይሻልሻል?››
‹‹አንተ ልጅ ዛሬ ምን ነክቶሀል? መብራቱ እኮ ለአንተ ሲል ነው የበራው፡፡››
‹‹እውነትም የሆነ የነካኝ ነገር አለ፡፡›› አለና ተንጠራርቶ አጠፋው፤ ፊቱን አዙሮ ተኛ፤እሷም
ፊቷን ወደ እሱ አዙራ ክፍተቱን እንደጠበቀች
ከ1ዐ ደቂቃዎች ዝምታ በኃላ‹‹ታዲያ..እንቅልፍ ወሰደህ እንዴ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አልወሰደኝም››መለሰላት፡፡
‹‹ማውራት ትፈልጋለህ?››
‹‹አዎ እስቲ አውሪኝ ..ዛሬ ቢራው ነው መሰለኝ የወሬ አፒታይቴን ክፍትፍት አድርጎልኛል››
‹‹ወሬ አይደለም ጥያቄ ልጠይቅህ ነው?››
‹‹ጠይቂኝ››
‹‹ታዲ የዛሬው ፕሮግራም እኮ በዕቅዳችን መሰረት አይደለም የተፈፀመው፡፡የተገናኘነው የሁለታችን ጉዳይ ለማውራት ነበር፤ ጊዜው ያለፈው ግን በእኔ ያለፈ ታሪክ ትረካ ነው፡፡››
‹‹እና ጥያቄሽ ምንድነው?››
‹‹ጓደኛ አለህ እንዴ? ማለቴ የፍቅር ጓደኛ?››
‹‹እኔ እንጃ››
‹‹እኔ እንጃ ማለት እኮ አለኝምም የለኝምም የሚል አሻሚ መልስ ነው፡፡››
‹‹አዎ እንደዛው ነው፡፡››
‹‹እሺ ያለችውን ታፈቅራታለህ?››
‹‹ይመስለኛል ያለፉትን 1ዐ ዓመታት ያለመሳለቻቸት አብረን አሳልፈናል…ከእሷ ውጭ ማንም ሴት ጋር ሄጄ አላውቅም፤ባላፈቅራት ኖሮ እንደዛ አላደርግም የሚል ግምት አለኝ፡፡››
‹‹ትክክል ነህ... እሷስ ታፈቅርሀለች?››
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከሆቴል ይዟት ሲወጣ ሰዓቱ ከምሽቱ 3፡55 ሆኖ ነበር፡፡‹‹ፂ በጣም እኮ ጨልሞል... በዛ ላይ የከተማው መብራት እንዳለ ጠፍቷል የግድ ቤትሽ ድረስ ልሸኝሽ ይገባል፡፡››
‹‹መብራት ባይጠፋ ኖሮስ ?››
‹‹መብራት ባይጠፋማ ነፃነት ሆቴል ድረስ ከሸኘሁሽ ከዛ ወዲያ ቅርብ ስለሆነ እንቺም ወደ ቤትሽ እኔም ወደቤቴ እንበታተን ነበር››
‹‹ተው እንጂ ?እያሾፍክብኝ ነው አይደል?››
‹‹ለምን አሾፍብሻለሁ?››
‹‹ጨልሞል መብራት ጠፍቷል ..ያ ታዲያ ለእኔ ምኔ ነው..?ሁለቱም አይመለከቱኝም እኮ፡፡ ስትተኙ ተኝቼ ስትነሱ የምነሳው እኮ መቼስ ህይወቴም ስራዬም ከዓይናማዎቹ ጋር ነዋና ሰዓቴን ከእናንተ ሰዓት ጋር አስተካክዬ ልጠቀም ብዬ ነው እንጂ፤ ቀን በምትሉበት ሰዓት ተኝቼ በማታው ብሰራ ለእኔ ለውጥ የለውም፡፡ቀንና ለሊት የጨለማ እና የብርሀን መፈራረቅ ነው አይደል በእኔ ህይወት ሁለቱም አይፈራረቁም ጭርሱኑ የሉም…››
‹‹አይ የእኔ ነገር ..!!አንቺ እኮ ሁል ጊዜ በመንፈስ ብቻ ሳይሆን በአካልም ሙሉ መስለሽ ስለምትታይኝ ነው..በዛ ላይ ካለወትሮዬ አራት ቢራ መጠጣቴን አትዘንጊ፡፡››
‹‹ሰክሬያለሁ ለማለት ነው?››
‹‹ያው እንደዛው በይው››
እያወሩ ፅዮን ቤት በራፍ ጋር ደረሱ፤የቤቷን መክፈቻ ቁልፍ ከቦርሳዋ በርብራ አወጣችና በመክፈት ወደውስጥ አልፋ ከገባች በኃላ ‹‹ግባ እንጂ >> አለችው፡፡
‹‹እንዴት ልግባ?››
‹‹እኔ እንደገባሁት ነዋ…ምን እንደህንዶቹ ፀሎት ተደርጎልህ ግንባርህን ቀለም ካላስነኩህ ደጃፉን አታልፍም?››
‹‹እሱን አላልኩም እኔ እንዳንቺ በጨለማ የመጓዝ ችሎታ የለኝም..፡፡››
‹‹ወይኔ ወይኔ…አለችና ወደ ኋላ ተመልሳ በራፉ አቅራቢያ ኮርነር ላይ የሚገኘውን ማብሪያ ማጥፊያ በዳበሳ ተጫነችው፡፡››
‹‹ይሄው ግባ››
‹‹ባክሽ አሁንም አልበራም.. እውነትም ዛሬ ሰክሬያለሁ መሰለኝ መብራት እንደጠፋ ቅድም ስነግርሽ ቆይቼ አሁን ደግሞ መብራት ውለጂ ማለቴ...፡፡››
‹‹ግዴለህም ቆይ እንደ ፓውዛ ያበራል ብለው የሚያደንቁት ባትሪ አለኝ፡፡›› ብላ ወደ ውስጥ ዘለቀችና ባትሪውን አበራችለት... እውነትም ፓውዛ እንዳለችው ቤቱን በብርሀን ሞላው፡፡ከዛ እሱም ወደ ውስጥ ገባ፡፡
ክፍሉ አንድ ክፍል ቢሆንም የመለስተኛ ሳሎን ያህል ስፋት ኖሮት በዕቃ የተሞላ ነው፡፡
‹‹የሚመችህ ቦታ ቁጭ በል››አለችውና ወደ ቁም ሳጥኑ በማምራት ከፈተችው፡፡እሱ ከአልጋው ፊት ለፊት ካለው ደረቅ ወንበር ላይ ቁጭ አለ፡፡
ፅዮን ከከፈተችው ቁም ሳጥን ቢጃማ ሱሪና ሹራብ አወጣች..ቀሚሷን ሳታወልቅ በፊት ቀድማ ቢጃማ ሱሪውን ለበሰች፤ከዛ ቀሚሷን አወለቀች.... በዚህን ጊዜ ግማሽ አካሏ ለእይታ ተጋለጠ...ጡት ማስያዣያም አላደረገች፡፡ የቢጃማ ሹራቧን አነሳችና ለመልበስ ጭንቅላቷን አስገብታ ወደ ታች እየሳበች‹‹ምነው አፍጥጠህ አየኸኝ?›› አለችው፡፡
ደነገጠ‹‹ምን አልሺኝ?››
‹‹ዓይንህ ሰውነቴን አቃጠለኝ፡፡››
‹‹መቼም ወንድ ነው... ወንዶች ደግሞ የሴት ዕርቃን ፊት ለፊታቸው ከተጋረጠ ማፍጠጣቸው አይቀሬ ነው ብለሽ ነው አይደል?››
‹‹እና እያየሁሽ አይደለም እያልከኝ ነው?››
‹‹ከጠረጴዛሽ ላይ አልበም አግኝቼ እሱን እያየሁ ነው››አላት፡፡ እውነታው ልክ እሱ እንደሚለው ቢሆንም በጎሪጥ እየሰረቀ አንድ ሁለቴ ግማሽ እርቃን ገላዋን አላያትም ማለት ግን አይደለም፡፡
‹‹እሺ ይሁንልህ ሻይ ወይስ ቡና ላፍላ ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም… ቤትሽን እኮ ልይልሽ ብዬ ነው ወደ ውስጥ የዘለቅኩት ባይሆን ሌላ ቀን እመጣለሁ... አሁን ልሂድ››
‹‹ስንት ሰዓት ነው?››
<<4:25>>
መሽቷል እኮ ለልጆቹ ትርንጎ አለች አይደለም?
(ትርንጐ ልጆቹን እንድትንከባከብ የታዲዬስ ቤተስብ የተቀላቀለች ወጣት ልጅ ነች) >>
‹‹ብትኖርስ…? እዚህ ነው የማድረው?››
‹‹አዎ፡፡ ምን አለበት..?አልጋው እንደሆነ እንደምታየው ባለ ሜትር ከሰማንያ ነው፡፡››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው..እንግዲያው ለትርንጎ ደውዬ ልንገራታ.. ታውቂያለሽ ስልክ አልያዝኩም ያንቺን ስልክ ልጠቀም?››
‹‹ቦርሳዬ ውስጥ አለልህ ፤ተጠቀም፡፡››
ከተቀመጠበት ተነሳና ቦርሳውን ከጠረጴዛው አንስቶ ያለችበት ቦታ ድረስ ወስዶ ሰጣት፡፡
‹‹ምነው?››
አውጪና ስጪኛ..የሴት ቦርሳ በርብሮ ዕቃ ከማግኘት ከሙሉ መጋዘን ውስጥ የሆነ ዕቃ ፈልጐ ማግኘት ይቀላል..ግምሽ ንብረታችሁን እኮ በቦርሳችሁ ነው ይዛችሁ የምትዞሩት፡፡››
‹‹ለካ እንዲህ ነገረኛ ነህ?››አለችና አውጥታ ሰጠችው፡፡ ደውሎ እንደማይመጣ ተናግሮ ስልኩን ዘጋና ወደ መቀመጫው ተመልሶ ቁጭ እንዳለ መብራቱ መጣ፡፡
‹‹እሺ አሁንስ ማደርህ ተረጋግጧል .. ቡና ነው ሻይ?>>
‹‹እኔ ምንም አልፈልግ..መተኛት ብቻ፡፡››
‹‹የእኔ ቢጃማ ይሆንህ ይሆን?
‹‹ቅር ካላለሽ እኔ ቢጃማ ለብሼ መተኛት አልወድም... እንቅልፍም አይወስደኝም፡፡››
‹‹በፓንት ብቻ ነው ሁሌ የምትተኛው?››
‹‹ኧረ እኔ ፓንት የሚባል ኖሮኝ አያውቅም?››
ከትከት ብላ ሳቀችበት‹‹እያሻፍክብኝ ነው አይደል?››
‹‹የእውነቴን ነው ... ሰውዬውም በሰፊ ሱሪ ውስጥ በነፃነት ሲጨፍር ነው የሚውለው... ለዛሬው ግን አይዞሽ አትስጊ አንሶላውን ተጠቅልዬ እተኛለሁ››
‹‹ኧረ ያንተ ነገር ገርሞኝ ነው እንጂ ለእኔ ችግር የለውም፡፡››
ልብሱን ሙሉ በሙሉ አወለቀና መላ መላውን ወደ አልጋው ሲራመድ
‹‹አንተ በጣም ትልቅ ነው አለችው›› ደነገጠና በሁለት እጁ አፈፍ አድርጎ ሸፈነው...ትዝ ሲለው
መልሶ ለቀቀውና በሳቅ ፈረሰ፡፡
‹‹በጣም ተንኮለኛ ነሽ ..የእውነት ያየሺኝ እኮ ነው የመሰለኝ››ብሏት ወደ አልጋው ሄዶ ከውስጥ ገብቶ ተኛ ..እንዳለውም አንሶላውን ተጠቅልሎ አንደኛውን ጠርዝ ይዞ ነበር የተኛው፡፡እሷም ከደቂቃዎች በኃላ ተከተለችው ፤በመካላቸው የ5ዐ ሴ.ሜትር ክፍተት ነበር
‹‹መብራቱን ላጥፋው?››ጠየቃት፡፡
‹‹መብራት መጥቷል እንዴ ?››
‹‹አዎ መጥቷል?››
‹‹እንደፈለግክ፡፡››
‹‹አይ አንቺ የቱ ይሻልሻል?››
‹‹አንተ ልጅ ዛሬ ምን ነክቶሀል? መብራቱ እኮ ለአንተ ሲል ነው የበራው፡፡››
‹‹እውነትም የሆነ የነካኝ ነገር አለ፡፡›› አለና ተንጠራርቶ አጠፋው፤ ፊቱን አዙሮ ተኛ፤እሷም
ፊቷን ወደ እሱ አዙራ ክፍተቱን እንደጠበቀች
ከ1ዐ ደቂቃዎች ዝምታ በኃላ‹‹ታዲያ..እንቅልፍ ወሰደህ እንዴ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አልወሰደኝም››መለሰላት፡፡
‹‹ማውራት ትፈልጋለህ?››
‹‹አዎ እስቲ አውሪኝ ..ዛሬ ቢራው ነው መሰለኝ የወሬ አፒታይቴን ክፍትፍት አድርጎልኛል››
‹‹ወሬ አይደለም ጥያቄ ልጠይቅህ ነው?››
‹‹ጠይቂኝ››
‹‹ታዲ የዛሬው ፕሮግራም እኮ በዕቅዳችን መሰረት አይደለም የተፈፀመው፡፡የተገናኘነው የሁለታችን ጉዳይ ለማውራት ነበር፤ ጊዜው ያለፈው ግን በእኔ ያለፈ ታሪክ ትረካ ነው፡፡››
‹‹እና ጥያቄሽ ምንድነው?››
‹‹ጓደኛ አለህ እንዴ? ማለቴ የፍቅር ጓደኛ?››
‹‹እኔ እንጃ››
‹‹እኔ እንጃ ማለት እኮ አለኝምም የለኝምም የሚል አሻሚ መልስ ነው፡፡››
‹‹አዎ እንደዛው ነው፡፡››
‹‹እሺ ያለችውን ታፈቅራታለህ?››
‹‹ይመስለኛል ያለፉትን 1ዐ ዓመታት ያለመሳለቻቸት አብረን አሳልፈናል…ከእሷ ውጭ ማንም ሴት ጋር ሄጄ አላውቅም፤ባላፈቅራት ኖሮ እንደዛ አላደርግም የሚል ግምት አለኝ፡፡››
‹‹ትክክል ነህ... እሷስ ታፈቅርሀለች?››
👍94❤9👎3👏3
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ልክ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ጊዮን ደርሶ ለዶ/ር ሶፊያ ሲደውልላት ቀድማው ተገኝታ ነበር፡፡ያለችበትን ቦታ ጠቆመችውና ወደዛው አመራ፡፡በጣም በፈካ ፈገግታ እና በደመቀ የወዳጅነት መንፈስ ነበር የተቀበለችው:: እሱም በተመሳሳይ ስሜት ሰላምታውን መለሰላትና ከፊት ለፊቷ ወንበር ስቦ ተቀመጠ፡፡እሷ ቀድማ አዛ ስለነበር እሱም የሚፈልገውን አዘዘና ወደ ጨዋታቸው ገቡ፡፡ለማውራት ቅድሚያውን የወሰደችው ዶ/ር ሶፊያ ነበረች፡፡
‹‹አቶ ሁሴን…..ግርማ ሞገስህ በጣም የሚማርክ ዓይነት ሰው ሆነህ ነው ያገኘውህ:: ከትንግርት በፊት ተገናኝተን ቢሆን ኖሮ አልምርህም ነበር፡፡›› አለችው በፈገግታ እንደተሞላች፡፡
‹‹ኧረ እንኳንም አላገኘሺኝ፡፡››አላት እንደመደንገጥ ብሎ..የጨዋታ ርእስ አከፋፈቷ ከገመተው በተቃራኒው ስለሆነበት ተገርሞባታል፡፡
‹‹ምነው? ያንተ ታይፕ አይደለሁም እንዴ?››
‹‹እንደዛው በይው….እኔ ትንግርትን ባላገኝ ቆሜ የምቀር አይነት ሰው ነበርኩ፡፡››
<ታድላ!!!>>
<<እኔ ነኝ የታደልኩት፡፡እሷ እኔንም ባታገኝ ብዙ ከእኔ የተሻለ ሰው በርግጠኝነት ታገኛለች..እኔ እሷን ባላገኝ ኖሮ ሌላ አማራጭ አልነበረኝም፡፡››
‹‹እንደዛ እንኳን ብዬ ማመን ይከብደኛል፡፡››
‹‹አይክበድሽ..የማወራሽ ስለ ሴት አይደለም፤ መንፈሴን ሰርስራ ስለምትረዳኝ፣የውስጥ ፍላጎቴን ገና ወደ ውጭ ወጥቶ በቃላት ከመመንዘሩ በፊት አንብባ ስለምትፈፅምልኝ አይነት ሴት ነው የማወራሽ ፤እንጂማ ሴት ከሆነ ከተማው ሙሉ ሴት ነው፤ወንድም እንደዛው፡፡››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው...ትንግርት እንኳን አሁን በአዕምሮም በዕድሜም በስላ ይቅርና ድሮም
አፍላ ወጣት ሆና ከእኔ ጋር እያለንም ልዩ ሰው ነበረች..ሰው ከእሷ ጋር መኖር ለምዶ ከሌላ ሰው ጋር ለመግባባት በጣም ነው የሚከብደው... ይሄውና እኔ እስከዛሬ ድረስ የእዛ ችግር ተጠቂ እንደሆንኩ ነው፤ሁል ግዜ ለሆነ ግንኙነት የምቀርበው ሰው ውስጥ እሷን ነው የምፈልገው..እሷ ታደርግልኝ የነበረውን እንዲያደርግልኝ፣እሷ ትፈልገኝ በነበረው መጠን እንዲፈልገኝ ነው ምኞቴ ...ግን አይሳካልኝም፡፡››
ቀስ በቀስ ወደሚፈልገው ርእስ መጣችለት‹‹ግን አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ?››
‹‹የፈለግከውን፡፡››
‹‹ ትንግርትን ትወጃት ነበር?..››
‹‹ትወጃት ነበር ትለኛለህ እንዴ..?ፍቅር መቼስ ረቂቅ መንፈስ ነው፤ .ይሄን ያህል ነው ተብሎ በመጠን አይገለጽም…እንዴትም ብዬ ላስረዳህ…?ከውቅያኖስ በጠለቀ እና ከሰማይ በራቀ በማይተመን መጠን ነው የምወዳት፡፡ >>
‹‹ታዲያ ለምን ጥለሻት ወደ መጣሽበት አሜሪካ ተመልሰሽ ሄድሽ?››
‹‹ተገድጄ፡፡››
‹‹ማነው ያስገደደሽ ?››
‹‹አንድ አፍቅርሻለው የሚል እብድ፡፡››
‹‹አልገባኝም››
‹‹ በእኔ ፍቅር እብድ እስኪል ቆሻሻ ፍቅር የያዘው ሰው ነበር... በተወሰነ መልኩ ልጁን ትንግርትም ታውቀው ነበር ፡፡ካሌብ ይባላል..፡፡... ታዲያ ይሄ ልጅ ሲከታተለኝ ሲለማመጠኝ እና መግቢያ መውጪያዬን ሲከታተል ከሁለት ዓመት በላይ ከቆየ በኃላ እኔና ትንግርት ጓደኛሞች እንደሆን ይደርስበታል..እኔን ከእሷ ነጥሎ ለራሱ ለማድረግ ባለ በሌለ ኃይል መፋለም ቀጠለ፡፡››
‹‹እንዴት ሊደርስበት ቻለ ?>>
‹‹እሱ ለእኔም እስከዛሬ ጥያቄ እንደሆነብኝ ነው ?ከዛ ቀጥታ ወደ እኔ መጣና አናገረኝ..ወይ ተያት ወይ እገድላታለሁ ..››ብሎ አለኝ ...ንቄ ችላ አልኩት፡፡
‹‹እሱ ግን ዙሩን አከረረው….ሀብታም ስለሆነ የገንዘብ ችግር የለበትም...በየሄደችበት የሚከታተሏት ሁለት ወጠምሻ ጓረምሶች ቀጠረባት፡፡በየቀኑ ሙሉ እንቅስቃሴዋን ፣የት እንደዋለች... ? ምሳዋን ምን እንደበላች… ?በምን ሰዓት ጭር ያለ ቦታ እንደነበረች…?እዛጋ ልትገደል ትችል እንደ ነበር፡፡››በየቀኑ አዋዋሏን በተመለከተ ሙሉ ሪፖርት ያቀርብልኝ ጀመር ... ግራ ገባኝ፡፡
ለትንግርት እንዳልነግራት ጭራሽ ማስበርገግ ይሆናል ብዬ ሰጋሁ....በቃ ጉዳዩን ወደ ህግ መውሰዱ የተሻለ ውጤት ያመጣል ብዬ አመንኩና ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄድኩ፤…ግን ተሳስቼ ነበር ..የሰማኝም ሰው አልነበረ፡፡ መረጃሽ ምንድነው.. ?ምስክር አለሽ ወይ ? ጭራሽ እኔኑ ሲያዋክቡኝ ተውኩት፡፡ይገርምሀል
ለካ እሱ ቀድሞውኑም በደንብ ተዘጋጅቶበት የአካባቢውን ፖሊሶቹ ሁሉ በእጁ አድርጎ ነበር፡፡
የመጨረሻ ውሳኔዬ ላይ ያደረሰኝ ጉዳይ ምን እንደሆነ ታውቃለህ ? የእኔም የትንግርትም የጋራ ጓደኛ የሆነች ልጅ ታገባ ስለነበር ሁለታችንም ሚዜ ሆነን በልጅቷ ተመርጠን ነበር፡፡ እሷ አንደኛ ሚዜ እኔ ሁለተኛ ሚዜ ..ሰርጉ የት ነበር መሰለህ ?ዲላ ...ከሰውዬው ለሶስት ቀንም ቢሆን በመገላገሌ እንደ እረፍት ቆጥሬው ነበር፡፡ካለስጋትና መሳቀቅ የማሳልፋቸው ሶስት የሰላም ቀኖች እንደሚሆኑ ተስፋ አድርጌ ከትንግርቴ ጋር ወደ ዲላ አመራን፡፡ ልክ የሠርጉ እለት ማታ እኛም ሆንን ሙሉ ሠርገኛው ጭፈራ ላይ እያለ አንድ ጠንካራ ክንድ ጀርባዬን ጨምድዶ ነቀነቀኝ ...ዞር ስል የማላውቀው ሰው ነበር ...ግራ በመጋባት አፍጥጬ ስመለከተው‹‹ሰው ይፈልግሻል
››አለኝ፡፡
‹‹ማን….?ምን አይነት ሰው..? >>
በጣቱ አቅጣጫውን ጠቆመኝ…ሰርግ ቤቱ ግቢ ውስጥ ሆኖ ግን ደግሞ ጨለም ወዳለ ቦታ ተወሽቆ ወደ ነበር አንድ ሰው... ልሂድ አልሂድ በሚል መንታ ስሜት በሚዋልል ግማሽ ልቤ እግሬን እየጐተትኩ ሄድኩ…ስደርስ ማን ቢሆን ጥሩ ነው ?ካሌብ ፡፡ከአዳማ ዲላ ድረስ ተከትሎኝ መጥቷል…፡፡ አቤት የደነገጥኩት ድንጋጤ....ሰውዬው ጤነኛ እንዳልሆነ ለመጀመሪያ ጊዜ ለማሰብ ተገደድኩ፡፡››
‹‹ምነው ?ምን ልታደርግ መጣህ ?››የሞት ሞቴን ጠየቅኩት፡፡
‹‹የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ልሰጥሽ ነው የመጣሁት››
‹‹የምን ማስጠንቀቂያ ....የአንተን ማስጠንቀቂያ እኮ ከመቶ ጊዜ በላይ ሰማሁህ ..የቀረም ካለ ከሁለት ቀን በኃላ እዛው አዳማ እመጣልሀለው ..ምን አስቸኮለህ..…?››
‹‹አይ.. አይ... እንደተለመደው አይነት ቃላዊ ማስጠንቀቂያ አይደለም ....ተግባራዊ ነው››
‹‹ሰርግ ቤቱን በቦንብ ልታፈነዳና ልታጠፋን ነው ?>>
‹‹አይደለም... ያቺ ከእናንተ ጋር ሶስተኛ ሚዜ የሆነችውን ልጅ ማነው ስሟ ? >>
‹‹እሷ ደግሞ እዚህ ውስጥ ምን ጥልቅ አደረጋት…ሳራ ትባላለች ?>>
‹‹አዎ ሳራ... ነፍሷን እግዜር ይቀባላት እና ነገ ከጥዋቱ ሁለት ሰዓት ከዘገየ ደግሞ ስድስት ሰዓት ድረስ ትሞታለች፡፡››
ምን ማለት ነው... ?ደግሞ የሰውን መሞቻ ቀን የምትተነብይ ነብይ ሆንክ እንዴ ?››
‹‹አይደለም.... ባንቺ እንቢተኝነት ምክንያት የተሰዋች የአብረሀም በግ ነች…መቼስ በጣም እወድሽ የለ፤ ያንቺዋን ትንግርትን ከመግደሌ በፊት መግደል እንደምችልም እንድታውቂ ቅድሚያ ምልክት ይሆንሽ ዘንድ ያልኩሽን ልጅ ከ12-16 ሰዓት የጊዜ ሂደት ውስጥ የሚገድል መርዝ ተሰጥቷታል፡፡››
‹‹አንተ ጨካኝ አታደርገውም…..አሁን እዚህ ጮኼ ላሲዝህ?››
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ልክ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ጊዮን ደርሶ ለዶ/ር ሶፊያ ሲደውልላት ቀድማው ተገኝታ ነበር፡፡ያለችበትን ቦታ ጠቆመችውና ወደዛው አመራ፡፡በጣም በፈካ ፈገግታ እና በደመቀ የወዳጅነት መንፈስ ነበር የተቀበለችው:: እሱም በተመሳሳይ ስሜት ሰላምታውን መለሰላትና ከፊት ለፊቷ ወንበር ስቦ ተቀመጠ፡፡እሷ ቀድማ አዛ ስለነበር እሱም የሚፈልገውን አዘዘና ወደ ጨዋታቸው ገቡ፡፡ለማውራት ቅድሚያውን የወሰደችው ዶ/ር ሶፊያ ነበረች፡፡
‹‹አቶ ሁሴን…..ግርማ ሞገስህ በጣም የሚማርክ ዓይነት ሰው ሆነህ ነው ያገኘውህ:: ከትንግርት በፊት ተገናኝተን ቢሆን ኖሮ አልምርህም ነበር፡፡›› አለችው በፈገግታ እንደተሞላች፡፡
‹‹ኧረ እንኳንም አላገኘሺኝ፡፡››አላት እንደመደንገጥ ብሎ..የጨዋታ ርእስ አከፋፈቷ ከገመተው በተቃራኒው ስለሆነበት ተገርሞባታል፡፡
‹‹ምነው? ያንተ ታይፕ አይደለሁም እንዴ?››
‹‹እንደዛው በይው….እኔ ትንግርትን ባላገኝ ቆሜ የምቀር አይነት ሰው ነበርኩ፡፡››
<ታድላ!!!>>
<<እኔ ነኝ የታደልኩት፡፡እሷ እኔንም ባታገኝ ብዙ ከእኔ የተሻለ ሰው በርግጠኝነት ታገኛለች..እኔ እሷን ባላገኝ ኖሮ ሌላ አማራጭ አልነበረኝም፡፡››
‹‹እንደዛ እንኳን ብዬ ማመን ይከብደኛል፡፡››
‹‹አይክበድሽ..የማወራሽ ስለ ሴት አይደለም፤ መንፈሴን ሰርስራ ስለምትረዳኝ፣የውስጥ ፍላጎቴን ገና ወደ ውጭ ወጥቶ በቃላት ከመመንዘሩ በፊት አንብባ ስለምትፈፅምልኝ አይነት ሴት ነው የማወራሽ ፤እንጂማ ሴት ከሆነ ከተማው ሙሉ ሴት ነው፤ወንድም እንደዛው፡፡››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው...ትንግርት እንኳን አሁን በአዕምሮም በዕድሜም በስላ ይቅርና ድሮም
አፍላ ወጣት ሆና ከእኔ ጋር እያለንም ልዩ ሰው ነበረች..ሰው ከእሷ ጋር መኖር ለምዶ ከሌላ ሰው ጋር ለመግባባት በጣም ነው የሚከብደው... ይሄውና እኔ እስከዛሬ ድረስ የእዛ ችግር ተጠቂ እንደሆንኩ ነው፤ሁል ግዜ ለሆነ ግንኙነት የምቀርበው ሰው ውስጥ እሷን ነው የምፈልገው..እሷ ታደርግልኝ የነበረውን እንዲያደርግልኝ፣እሷ ትፈልገኝ በነበረው መጠን እንዲፈልገኝ ነው ምኞቴ ...ግን አይሳካልኝም፡፡››
ቀስ በቀስ ወደሚፈልገው ርእስ መጣችለት‹‹ግን አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ?››
‹‹የፈለግከውን፡፡››
‹‹ ትንግርትን ትወጃት ነበር?..››
‹‹ትወጃት ነበር ትለኛለህ እንዴ..?ፍቅር መቼስ ረቂቅ መንፈስ ነው፤ .ይሄን ያህል ነው ተብሎ በመጠን አይገለጽም…እንዴትም ብዬ ላስረዳህ…?ከውቅያኖስ በጠለቀ እና ከሰማይ በራቀ በማይተመን መጠን ነው የምወዳት፡፡ >>
‹‹ታዲያ ለምን ጥለሻት ወደ መጣሽበት አሜሪካ ተመልሰሽ ሄድሽ?››
‹‹ተገድጄ፡፡››
‹‹ማነው ያስገደደሽ ?››
‹‹አንድ አፍቅርሻለው የሚል እብድ፡፡››
‹‹አልገባኝም››
‹‹ በእኔ ፍቅር እብድ እስኪል ቆሻሻ ፍቅር የያዘው ሰው ነበር... በተወሰነ መልኩ ልጁን ትንግርትም ታውቀው ነበር ፡፡ካሌብ ይባላል..፡፡... ታዲያ ይሄ ልጅ ሲከታተለኝ ሲለማመጠኝ እና መግቢያ መውጪያዬን ሲከታተል ከሁለት ዓመት በላይ ከቆየ በኃላ እኔና ትንግርት ጓደኛሞች እንደሆን ይደርስበታል..እኔን ከእሷ ነጥሎ ለራሱ ለማድረግ ባለ በሌለ ኃይል መፋለም ቀጠለ፡፡››
‹‹እንዴት ሊደርስበት ቻለ ?>>
‹‹እሱ ለእኔም እስከዛሬ ጥያቄ እንደሆነብኝ ነው ?ከዛ ቀጥታ ወደ እኔ መጣና አናገረኝ..ወይ ተያት ወይ እገድላታለሁ ..››ብሎ አለኝ ...ንቄ ችላ አልኩት፡፡
‹‹እሱ ግን ዙሩን አከረረው….ሀብታም ስለሆነ የገንዘብ ችግር የለበትም...በየሄደችበት የሚከታተሏት ሁለት ወጠምሻ ጓረምሶች ቀጠረባት፡፡በየቀኑ ሙሉ እንቅስቃሴዋን ፣የት እንደዋለች... ? ምሳዋን ምን እንደበላች… ?በምን ሰዓት ጭር ያለ ቦታ እንደነበረች…?እዛጋ ልትገደል ትችል እንደ ነበር፡፡››በየቀኑ አዋዋሏን በተመለከተ ሙሉ ሪፖርት ያቀርብልኝ ጀመር ... ግራ ገባኝ፡፡
ለትንግርት እንዳልነግራት ጭራሽ ማስበርገግ ይሆናል ብዬ ሰጋሁ....በቃ ጉዳዩን ወደ ህግ መውሰዱ የተሻለ ውጤት ያመጣል ብዬ አመንኩና ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄድኩ፤…ግን ተሳስቼ ነበር ..የሰማኝም ሰው አልነበረ፡፡ መረጃሽ ምንድነው.. ?ምስክር አለሽ ወይ ? ጭራሽ እኔኑ ሲያዋክቡኝ ተውኩት፡፡ይገርምሀል
ለካ እሱ ቀድሞውኑም በደንብ ተዘጋጅቶበት የአካባቢውን ፖሊሶቹ ሁሉ በእጁ አድርጎ ነበር፡፡
የመጨረሻ ውሳኔዬ ላይ ያደረሰኝ ጉዳይ ምን እንደሆነ ታውቃለህ ? የእኔም የትንግርትም የጋራ ጓደኛ የሆነች ልጅ ታገባ ስለነበር ሁለታችንም ሚዜ ሆነን በልጅቷ ተመርጠን ነበር፡፡ እሷ አንደኛ ሚዜ እኔ ሁለተኛ ሚዜ ..ሰርጉ የት ነበር መሰለህ ?ዲላ ...ከሰውዬው ለሶስት ቀንም ቢሆን በመገላገሌ እንደ እረፍት ቆጥሬው ነበር፡፡ካለስጋትና መሳቀቅ የማሳልፋቸው ሶስት የሰላም ቀኖች እንደሚሆኑ ተስፋ አድርጌ ከትንግርቴ ጋር ወደ ዲላ አመራን፡፡ ልክ የሠርጉ እለት ማታ እኛም ሆንን ሙሉ ሠርገኛው ጭፈራ ላይ እያለ አንድ ጠንካራ ክንድ ጀርባዬን ጨምድዶ ነቀነቀኝ ...ዞር ስል የማላውቀው ሰው ነበር ...ግራ በመጋባት አፍጥጬ ስመለከተው‹‹ሰው ይፈልግሻል
››አለኝ፡፡
‹‹ማን….?ምን አይነት ሰው..? >>
በጣቱ አቅጣጫውን ጠቆመኝ…ሰርግ ቤቱ ግቢ ውስጥ ሆኖ ግን ደግሞ ጨለም ወዳለ ቦታ ተወሽቆ ወደ ነበር አንድ ሰው... ልሂድ አልሂድ በሚል መንታ ስሜት በሚዋልል ግማሽ ልቤ እግሬን እየጐተትኩ ሄድኩ…ስደርስ ማን ቢሆን ጥሩ ነው ?ካሌብ ፡፡ከአዳማ ዲላ ድረስ ተከትሎኝ መጥቷል…፡፡ አቤት የደነገጥኩት ድንጋጤ....ሰውዬው ጤነኛ እንዳልሆነ ለመጀመሪያ ጊዜ ለማሰብ ተገደድኩ፡፡››
‹‹ምነው ?ምን ልታደርግ መጣህ ?››የሞት ሞቴን ጠየቅኩት፡፡
‹‹የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ልሰጥሽ ነው የመጣሁት››
‹‹የምን ማስጠንቀቂያ ....የአንተን ማስጠንቀቂያ እኮ ከመቶ ጊዜ በላይ ሰማሁህ ..የቀረም ካለ ከሁለት ቀን በኃላ እዛው አዳማ እመጣልሀለው ..ምን አስቸኮለህ..…?››
‹‹አይ.. አይ... እንደተለመደው አይነት ቃላዊ ማስጠንቀቂያ አይደለም ....ተግባራዊ ነው››
‹‹ሰርግ ቤቱን በቦንብ ልታፈነዳና ልታጠፋን ነው ?>>
‹‹አይደለም... ያቺ ከእናንተ ጋር ሶስተኛ ሚዜ የሆነችውን ልጅ ማነው ስሟ ? >>
‹‹እሷ ደግሞ እዚህ ውስጥ ምን ጥልቅ አደረጋት…ሳራ ትባላለች ?>>
‹‹አዎ ሳራ... ነፍሷን እግዜር ይቀባላት እና ነገ ከጥዋቱ ሁለት ሰዓት ከዘገየ ደግሞ ስድስት ሰዓት ድረስ ትሞታለች፡፡››
ምን ማለት ነው... ?ደግሞ የሰውን መሞቻ ቀን የምትተነብይ ነብይ ሆንክ እንዴ ?››
‹‹አይደለም.... ባንቺ እንቢተኝነት ምክንያት የተሰዋች የአብረሀም በግ ነች…መቼስ በጣም እወድሽ የለ፤ ያንቺዋን ትንግርትን ከመግደሌ በፊት መግደል እንደምችልም እንድታውቂ ቅድሚያ ምልክት ይሆንሽ ዘንድ ያልኩሽን ልጅ ከ12-16 ሰዓት የጊዜ ሂደት ውስጥ የሚገድል መርዝ ተሰጥቷታል፡፡››
‹‹አንተ ጨካኝ አታደርገውም…..አሁን እዚህ ጮኼ ላሲዝህ?››
👍66❤6
‹‹አባወራ አለ እንዴ? ››ጠየቃት፡፡
‹‹ባክህ ገና ምኑም ያለየለት አንድ ዲያስፖራ እያጨናነቀኝ ነው፡፡››
‹‹በይ ወንድ ተወዷል ጠበቅ አድርጊው፡፡››
‹‹ባክህ ወንድማ ሞልቷል ...የሚያፈቅሩት ባል እንጂ የተወደደው ..አሁን እንዴት እንዴት ነው የምንሄደው ?››
‹‹በየመኪናችን ሆነን እኔ ቀድማለሁ.. ከኋላ ትከተይኛለሽ›› ተስማምተው ሁለቱም በየመኪናቸው ገብተው ሞተራቸውን አስነሱና መንገድ ገቡ፡፡ምን ይፈጠር ይሆን በሚል የጉጉት እና የጭንቀት ስሜት በየፊናቸው ተወጣጥረዋል፡፡
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
በጣም ይቅርታ እጠይቃለሁ በመዘግየቱ የሚመች ቦታ ስላልነበርኩ ነው #ትንግርት ሊያልቅ ጥቂት ክፍል ስለቀረው እስከሚያልቅ በቀን በቀን ለመልቀቅ ቃል ገብቻለሁ።🙌
ሌላው በጣም ብዙ ክፍሎች ከኛ ጋር ስለማይሄዱ ቆርጬ አውጥቻለሁ አንዳንዴ የሃሳብ መዘበራረቅ ካጋጠማቹ በዚ ምክንያት ነው ተረዱኝ በአጋጣሚም ያለፈም ካለ እንደዛው።
#YouTube #Subscribe እያረጋቹ
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ባክህ ገና ምኑም ያለየለት አንድ ዲያስፖራ እያጨናነቀኝ ነው፡፡››
‹‹በይ ወንድ ተወዷል ጠበቅ አድርጊው፡፡››
‹‹ባክህ ወንድማ ሞልቷል ...የሚያፈቅሩት ባል እንጂ የተወደደው ..አሁን እንዴት እንዴት ነው የምንሄደው ?››
‹‹በየመኪናችን ሆነን እኔ ቀድማለሁ.. ከኋላ ትከተይኛለሽ›› ተስማምተው ሁለቱም በየመኪናቸው ገብተው ሞተራቸውን አስነሱና መንገድ ገቡ፡፡ምን ይፈጠር ይሆን በሚል የጉጉት እና የጭንቀት ስሜት በየፊናቸው ተወጣጥረዋል፡፡
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
በጣም ይቅርታ እጠይቃለሁ በመዘግየቱ የሚመች ቦታ ስላልነበርኩ ነው #ትንግርት ሊያልቅ ጥቂት ክፍል ስለቀረው እስከሚያልቅ በቀን በቀን ለመልቀቅ ቃል ገብቻለሁ።🙌
ሌላው በጣም ብዙ ክፍሎች ከኛ ጋር ስለማይሄዱ ቆርጬ አውጥቻለሁ አንዳንዴ የሃሳብ መዘበራረቅ ካጋጠማቹ በዚ ምክንያት ነው ተረዱኝ በአጋጣሚም ያለፈም ካለ እንደዛው።
#YouTube #Subscribe እያረጋቹ
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍73👎4❤3
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን እና ዶ/ር ሶፊያ ተያይዘው ወደቤት ሲገቡ...ቤቱ ለሁለት ባልና ሚስቶች የእርቅ በዓል የተሰናዳ የእራት ግብዣ ሳይሆን መለስተኛ ሠርግ ነበር የሚመስለው..ሁሴን እራሱ በጣም ደነገጠ፡፡ እሱ ይኖራሉ ብሎ ከጠበቀው የሰው ብዛት በእጥፍ ቁጥር ብልጫ ያለው እንግዳ ሰፊውን ሳሎን አጨናንቆታል..የውብዳር ሰሎሞን፣ሁለቱ ልጆቻቸው፣ ኤልያስ፣ታዲዬስ ከነልጆቹ..በተለይ የታዲዬስ እና የአምስቱ ልጆች እዚህ የእራት ግብዣ ላይ መገኘት ማንም ያልጠበቀው ነው፡፡ ለነገሩ እስከ 1ዐ ሰዓት ትንግርትም አታውቅም ነበር፡፡እንዳጋጣሚ ስትደውልለት ከነልጆቹ አዲስ አበባ እንዳለ ነገራት…ጊዜዋ የተጨናነቀ ቢሆንም እንደምንም ሰዓቷን አብቃቅታ ያረፈበት ሆቴል ድረስ ሄዳ ለምና እዚህ ዝግጅት ላይ እንዲሳተፍ አግባባችው.. ኤልያስን ግን የጋበዘችው ፎዚያ ነች፡፡
‹‹እንዴ እናንተ የእራት ግብዣውን ወደ ሰርግነት ቀየራችሁት እንዴ?›› አለ እያንዳንዳቸውን በመጨበጥ ሰላምታ እየሰጠቸው..ዶ/ር ምን እሱን እየተከተለች ተመሳሳዩን ፈፀመች....በወቅቱ ትዕንግርት አልነበረችም ፡፡ ማዕድ ቤት ለዝግጅቱ ከፎዚያ ጋር ተፍ ተፍ እያለች ነው፡፡
‹ ‹እንዴ ታዲ መች መጣህ?››ዶ/ር ነች ጠያቂዋ፡፡
‹‹ዛሬ... ስምንት ሰዓት አካባቢ ነው የገባነው፡፡››
‹‹ለምን ሳትደውልልኝ ታዲያ?›› መምጣቱን ሳታውቅ ያላሰበችው ቦታ ስላገኘችው ቅር ብሏት…፡፡
‹‹ለአምስት ቀን እኮ ነው የመጣነው..አረፍ ካልኩ በኃላ ነገ ተነገወዲያ እደውላለሁ ብዬ ነው…ትንግርትም ድንገት ነው ያገኘችኝ..ደግሞ የአዲስ አበባ ሰዎች እንግዳ እንደሚመጣ ከወር በፊት ቀጠሮ ካላስያዘና ለሚቆይበት ጊዜ በጀት ካልተመደበለት በስተቀር ድንገት ሲሄድባቸው ፊት ይነሳሉ ብለው ሲያሟችሁ ሰምቼ ነው፡፡››
‹‹እንዴ ታዲዬስ እንደዛማ አትለንም.. እንደዛ የሚያደርጉት በቅርብ ሀብታም ለመሆን እቅድ ይዘው ተፍ ተፍ የሚሉት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ናቸው ፡፡እኛ መቼም ሀብታም የመሆን ዕቅድ የሌለን ዛሬን ብቻ የምንኖረው ጋር ብትደውል ችግር የለውም ነበር...ካለን ያለንን ትበላለህ ከሌለን ይዘህ የመጣህውን እናባላሀለን›››አለው ኤልያስ… ሁሉም ተሳሳቁ፡፡
‹‹እንዴ እናንተ ሚስቴን አስረሳችሁኝ ትንግርትስ?››ጠየቀ ሁሴን፡፡
‹‹ወደማዕድ ቤት አካባቢ ነች መሰለኝ፡፡››የውብዳር መለሰችለት፡፡
‹‹ተጫወቱ ዓይኗን አይቼ ልምጣ..ናፍቃኛለች፡፡ ››ብሎ ከመቀመጫው ተነስቶ ወደ ማዕድቤት ሄደ....::
ፎዚያና ትዕንግርት ተፍ ተፍ ሲሉ ደረሰ‹‹ሀይ የእኔ ፍቅር?›› ብሎ ከንፈሯን ሳማት..፡፡
‹‹ሀይ እህት አለም..የሰላት ሰዓት ደርሶብሻል እኮ አላት፡፡››ፎዚያን፡፡
‹‹ኧረ ባክህ አሁን ስንት ሰዓት ነው..? ልታስታውሰኝ ከፈለግክ ቀደም ብለህ መምጣት ነበረብህ፡፡ >>አለችው ፎዚያ፡፡
‹‹ቆይ ለመሆኑ ይሄው ሁሉ ጉድ ምንድነው..? እንዴት እንዴት አድርጋችሁ እራት ልታበሏቸው ነው?>>
‹‹አይዞህ አታስብ .... የተወሰነውን ሰራን.. የተወሰነውን ደግሞ ከሆቴል አመጣን፡፡››
‹‹የምትገርሙ ናችሁ፡፡››
‹‹ኧረ ሳረሳው...የመጠጥ ሂሳቡን አንተ ነህ የምትዘጋው 18ዐዐ ብር ቆጥሮብሀል፡፡››
‹‹18ዐዐ ብር ሙሉ ብቻዬን?››
‹‹2ዐዐ ውን እኔ አግዝሀለሁ፡፡›› አለችው ፎዚያ፡፡
‹‹እሺ 18ዐዐ ቀረ አንቺስ የእኔ ፍቅር ስንት ታግዢኛለሽ?››
‹‹እራስህን ቻል... የምግብ ጉዳዩን ጠቅላላ በእኔ ነው የተሸፈነው፡፡››አለችው እየሳቀች፡፡
‹‹ይሁን እንግዲህ ከጨከንሽ ... ከአለም ባንክንም ቢሆን የማይመለስ ብድር እጠይቃቸኋለዋ››
‹‹ትችላለህ..አረ እንግዶቹ ጋር ሂድና አጫውታቸው፡፡››
‹‹እሺ ግን የእኔ ፍቅር አንድ እንግዳ ይዤ መጥቼያለሁ››
‹‹እንደዛማ ከሆነ እዳህ ይጨምራል፡››
‹‹እውነቴን ነው፡፡››
‹‹እኮ ታዲያ ምን ችግር አለው ..?ለመሆነ ማነው የማውቀው ሰው ነው?››
‹‹አዎ፡፡››
<ማነው?>>
‹‹ዶ/ር ሶፊያ››
ትንግርት የያዘችውን ጎድጓዳ ሰሀን በቁሟ ለቀቀችው፡፡
‹‹‹ተረጋጊ ፍቅር፡፡››
‹‹እውነትህን ነው ግን?››
‹‹አዎ ፍቅር ከእሷ ጋር ነው እስከአሁን የቆየሁት..ሁሉን ነገር ነግራኛለች፡፡››
‹‹ትንገርህ ታዲያ ... እኔ ምን አገባኝ?››
‹‹አይደለም እኮ ...እሷ ጋርም አንቺ የማታውቂው እውነት አለ..እኔን አሳምናኛለች፡፡››
<< ይሄ እኮ ያንተ እና የእሷ ጉዳይ ሳይሆን የእኔ እና የእሷ ጉዳይ ነው.....ፎዚያ እንዳደረግሽ አድርጊ እኔ መሄዴ ነው፡፡›› ብላ ሽርጧን ማወላለቅ ጀመረች፡፡
‹‹ወዴት ትሄጂያለሽ?››
‹‹ሳሪስ ሄዳለሁ እቤቴ..ብቻዬን መሆን እፈልጋለሁ፡፡››
ፎዚያ ደንግጣ ትለምናት ጀመረ‹‹ትንግርቴ በአላህ ሌሎቹን እንኳን ተያቸው በስንት ጉትጎታ
‹‹‹ተረጋጊ ፍቅር፡፡››
ቤትሽ ለመጀመሪያ ቀን የመጣው የምታከብሪው ታዲዬስ ምን ይሰማዋል…?››
‹‹እሺ ይሄ ወንድምሽ ሴትዬዋን ከዚህ ቤት ያውጣትና ካመጣበት ወስዶ ይጣልልኝ፡፡››
‹‹ኧረ ትንግርት በፍቅራችን››ጉልበቷ ላይ ወደቀ
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን እና ዶ/ር ሶፊያ ተያይዘው ወደቤት ሲገቡ...ቤቱ ለሁለት ባልና ሚስቶች የእርቅ በዓል የተሰናዳ የእራት ግብዣ ሳይሆን መለስተኛ ሠርግ ነበር የሚመስለው..ሁሴን እራሱ በጣም ደነገጠ፡፡ እሱ ይኖራሉ ብሎ ከጠበቀው የሰው ብዛት በእጥፍ ቁጥር ብልጫ ያለው እንግዳ ሰፊውን ሳሎን አጨናንቆታል..የውብዳር ሰሎሞን፣ሁለቱ ልጆቻቸው፣ ኤልያስ፣ታዲዬስ ከነልጆቹ..በተለይ የታዲዬስ እና የአምስቱ ልጆች እዚህ የእራት ግብዣ ላይ መገኘት ማንም ያልጠበቀው ነው፡፡ ለነገሩ እስከ 1ዐ ሰዓት ትንግርትም አታውቅም ነበር፡፡እንዳጋጣሚ ስትደውልለት ከነልጆቹ አዲስ አበባ እንዳለ ነገራት…ጊዜዋ የተጨናነቀ ቢሆንም እንደምንም ሰዓቷን አብቃቅታ ያረፈበት ሆቴል ድረስ ሄዳ ለምና እዚህ ዝግጅት ላይ እንዲሳተፍ አግባባችው.. ኤልያስን ግን የጋበዘችው ፎዚያ ነች፡፡
‹‹እንዴ እናንተ የእራት ግብዣውን ወደ ሰርግነት ቀየራችሁት እንዴ?›› አለ እያንዳንዳቸውን በመጨበጥ ሰላምታ እየሰጠቸው..ዶ/ር ምን እሱን እየተከተለች ተመሳሳዩን ፈፀመች....በወቅቱ ትዕንግርት አልነበረችም ፡፡ ማዕድ ቤት ለዝግጅቱ ከፎዚያ ጋር ተፍ ተፍ እያለች ነው፡፡
‹ ‹እንዴ ታዲ መች መጣህ?››ዶ/ር ነች ጠያቂዋ፡፡
‹‹ዛሬ... ስምንት ሰዓት አካባቢ ነው የገባነው፡፡››
‹‹ለምን ሳትደውልልኝ ታዲያ?›› መምጣቱን ሳታውቅ ያላሰበችው ቦታ ስላገኘችው ቅር ብሏት…፡፡
‹‹ለአምስት ቀን እኮ ነው የመጣነው..አረፍ ካልኩ በኃላ ነገ ተነገወዲያ እደውላለሁ ብዬ ነው…ትንግርትም ድንገት ነው ያገኘችኝ..ደግሞ የአዲስ አበባ ሰዎች እንግዳ እንደሚመጣ ከወር በፊት ቀጠሮ ካላስያዘና ለሚቆይበት ጊዜ በጀት ካልተመደበለት በስተቀር ድንገት ሲሄድባቸው ፊት ይነሳሉ ብለው ሲያሟችሁ ሰምቼ ነው፡፡››
‹‹እንዴ ታዲዬስ እንደዛማ አትለንም.. እንደዛ የሚያደርጉት በቅርብ ሀብታም ለመሆን እቅድ ይዘው ተፍ ተፍ የሚሉት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ናቸው ፡፡እኛ መቼም ሀብታም የመሆን ዕቅድ የሌለን ዛሬን ብቻ የምንኖረው ጋር ብትደውል ችግር የለውም ነበር...ካለን ያለንን ትበላለህ ከሌለን ይዘህ የመጣህውን እናባላሀለን›››አለው ኤልያስ… ሁሉም ተሳሳቁ፡፡
‹‹እንዴ እናንተ ሚስቴን አስረሳችሁኝ ትንግርትስ?››ጠየቀ ሁሴን፡፡
‹‹ወደማዕድ ቤት አካባቢ ነች መሰለኝ፡፡››የውብዳር መለሰችለት፡፡
‹‹ተጫወቱ ዓይኗን አይቼ ልምጣ..ናፍቃኛለች፡፡ ››ብሎ ከመቀመጫው ተነስቶ ወደ ማዕድቤት ሄደ....::
ፎዚያና ትዕንግርት ተፍ ተፍ ሲሉ ደረሰ‹‹ሀይ የእኔ ፍቅር?›› ብሎ ከንፈሯን ሳማት..፡፡
‹‹ሀይ እህት አለም..የሰላት ሰዓት ደርሶብሻል እኮ አላት፡፡››ፎዚያን፡፡
‹‹ኧረ ባክህ አሁን ስንት ሰዓት ነው..? ልታስታውሰኝ ከፈለግክ ቀደም ብለህ መምጣት ነበረብህ፡፡ >>አለችው ፎዚያ፡፡
‹‹ቆይ ለመሆኑ ይሄው ሁሉ ጉድ ምንድነው..? እንዴት እንዴት አድርጋችሁ እራት ልታበሏቸው ነው?>>
‹‹አይዞህ አታስብ .... የተወሰነውን ሰራን.. የተወሰነውን ደግሞ ከሆቴል አመጣን፡፡››
‹‹የምትገርሙ ናችሁ፡፡››
‹‹ኧረ ሳረሳው...የመጠጥ ሂሳቡን አንተ ነህ የምትዘጋው 18ዐዐ ብር ቆጥሮብሀል፡፡››
‹‹18ዐዐ ብር ሙሉ ብቻዬን?››
‹‹2ዐዐ ውን እኔ አግዝሀለሁ፡፡›› አለችው ፎዚያ፡፡
‹‹እሺ 18ዐዐ ቀረ አንቺስ የእኔ ፍቅር ስንት ታግዢኛለሽ?››
‹‹እራስህን ቻል... የምግብ ጉዳዩን ጠቅላላ በእኔ ነው የተሸፈነው፡፡››አለችው እየሳቀች፡፡
‹‹ይሁን እንግዲህ ከጨከንሽ ... ከአለም ባንክንም ቢሆን የማይመለስ ብድር እጠይቃቸኋለዋ››
‹‹ትችላለህ..አረ እንግዶቹ ጋር ሂድና አጫውታቸው፡፡››
‹‹እሺ ግን የእኔ ፍቅር አንድ እንግዳ ይዤ መጥቼያለሁ››
‹‹እንደዛማ ከሆነ እዳህ ይጨምራል፡››
‹‹እውነቴን ነው፡፡››
‹‹እኮ ታዲያ ምን ችግር አለው ..?ለመሆነ ማነው የማውቀው ሰው ነው?››
‹‹አዎ፡፡››
<ማነው?>>
‹‹ዶ/ር ሶፊያ››
ትንግርት የያዘችውን ጎድጓዳ ሰሀን በቁሟ ለቀቀችው፡፡
‹‹‹ተረጋጊ ፍቅር፡፡››
‹‹እውነትህን ነው ግን?››
‹‹አዎ ፍቅር ከእሷ ጋር ነው እስከአሁን የቆየሁት..ሁሉን ነገር ነግራኛለች፡፡››
‹‹ትንገርህ ታዲያ ... እኔ ምን አገባኝ?››
‹‹አይደለም እኮ ...እሷ ጋርም አንቺ የማታውቂው እውነት አለ..እኔን አሳምናኛለች፡፡››
<< ይሄ እኮ ያንተ እና የእሷ ጉዳይ ሳይሆን የእኔ እና የእሷ ጉዳይ ነው.....ፎዚያ እንዳደረግሽ አድርጊ እኔ መሄዴ ነው፡፡›› ብላ ሽርጧን ማወላለቅ ጀመረች፡፡
‹‹ወዴት ትሄጂያለሽ?››
‹‹ሳሪስ ሄዳለሁ እቤቴ..ብቻዬን መሆን እፈልጋለሁ፡፡››
ፎዚያ ደንግጣ ትለምናት ጀመረ‹‹ትንግርቴ በአላህ ሌሎቹን እንኳን ተያቸው በስንት ጉትጎታ
‹‹‹ተረጋጊ ፍቅር፡፡››
ቤትሽ ለመጀመሪያ ቀን የመጣው የምታከብሪው ታዲዬስ ምን ይሰማዋል…?››
‹‹እሺ ይሄ ወንድምሽ ሴትዬዋን ከዚህ ቤት ያውጣትና ካመጣበት ወስዶ ይጣልልኝ፡፡››
‹‹ኧረ ትንግርት በፍቅራችን››ጉልበቷ ላይ ወደቀ
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍111❤9🤔5🔥1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ታዲዬስ የፅዮንን ቀኝ እጇን እንደጨበጠ በቀስታ ደረጃውን ይዟት እየወጣ 1ኛ ፎቅ ላይ ወደተከራየው መኝታ ክፍሉ ወሰዳት….፡፡
‹‹የሚያምር ክፍል ነው >>አለችው ወደ ውስጥ መግባቷን ካረጋገጠች በኃላ::
‹‹የእኔ አይደለም የባለ ሆቴሎቹ ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ....ሁለት አልጋ ያለው ክፍል መከራየትህን ወድጄልሀለሁ.››
‹‹.ተሳስተሸል ....ባለ አንድ አልጋ ነው››አላት እየሳቀባት፡፡
‹‹አታይም ብለህ ትሸውደኛለህ እንዴ?››
‹‹ግን እንዴት ልታውቂ ቻልሽ..?ቅድም ነግሬሻለሁ ማለት ነው?››
‹‹አልነገርከኝም…ግን ክፍሉ በጣም ሰፊ ነው ... በዚህ ስፋት ደግሞ አንድ አልጋ ብቻ አይዘረጋም፡፡››
‹‹ስፋትን በሽታ መለየት ትችያለሽ ማለት ነው?››
‹‹ኖኖ.. በጆሮዬ ነው::››
‹‹አድናቂሽ ነኝ፡፡››
‹‹አመሰግናለሁ››አለችው እየፈገገች፡፡
‹‹እንደቆምሽ እኮ ነሽ ....ቁጭ በይ እንጂ››በዳበሳ ወደ አልጋው ተጠጋችና ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹የምትፈልጊው ነገር አለ ወይስ እንተኛ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም እንተኛ ....እኩለ ለሊት እኮ ሆኗል....ለሁለተኛ ቀን ካንተ ጋር ለመተኛት በጣም ጓጉቼያለሁ፡፡››
‹‹ተይ እንደባለፈው ዝም ብሎኝ እየተቃጠለ ይተኛል ብለሽ አስበሽ ከሆነ ካሁኑ ላስጠንቅቅሽ፡፡››
‹‹ባክህ አታደርገውም …እንደዛ ሰክረህ ያልተሳሳትክ ዛሬ በሰላሙ? >>
‹‹ስካር እኮ ማሳበቢያ ነች..እኔ ሰው ይሄንን ስህተት የሰራውት ሰክሬ ነው፣ከሰው የተደባደብኩት ሰክሬ ነው፣እንትናን የደፈርኩት ሰክሬ ስለነበር ነው፣ካለ ኮንደም የወጣውለት ሰክሬ ነው..ወዘተ ሲባል አያሳምነኝም፡፡ያ ሰው መጀመሪያውኑ ለእነዛ ነገሮች የተመቻቸ ስነ- ልቦና ያለው ሰው ቢሆን እንጂ በመጠጥ ብቻ ለወንጀል የሚዳረግ ሰው መኖሩን እጠራጠራለሁ.. እርግጥ መጠጥ ሲበዛ ብርታት ይሰጠው ይሆናል እንጂ ለስህተት ማቅለያ በቂ ምክንያት ሆኖ አይታየኝም....የእውነት ሆኖ እንኳን ስካር ለዛን ያህል ተፅዕኖ የሚያጋልጠው ከሆነ.... ያ ሰው መጠጥ በዞረበት መዞር የለበትም የሚል አቋም አለኝ፡፡
‹‹ስለዚህ እኔ በራሴ እተማመናለሁ… ንክችም አላደርግሽ እያልከኝ ነው?››አለችው፡፡
‹‹አልወጣኝም..እኔ ያልኩት ምናልባት የማደርገው ከሆነ ቀድሞውኑም ለማድረግ
ዕቅድና ፍላጎት ስላለኝ እንጂ ስለጠጣሁና
lስላልጠጣሁ አይደለም እያልኩሽ ነው፡፡›› አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ በቁሙ ልብሱን ማወላለቅ
ጀመረ…ጨረሰ፡፡ወደ እሷ ቀረበና ከላይ የለበሰችውን ሻርፕ አንስቶ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠው፡፡ቀጥሎ የለበሳችውን ቲሸርት
ጠርዙን ይዞ ወደ ላይ ሳበው..በጭንቅላቷ
ተሞሽልቆ ሲወልቅ ሀር መሳይ ሉጫ ፀጉሯን ብትን ብሎ አየሩን ሞላው ..እጇን ይዞ አቆማት፤በዝምታ ቆመችለት፤የለበሰችውን
ሰማያዊ ጅንስ ሱሪ ለማውለቅ መጀመሪያ ቀበቶውን ፈታ፣ቀጥሎ ቁልፉን አላቀቀ፣ዚፑን ቁልቁል አንሸራተተው፣ከዛ ወደታች ጎተተው...ሮዝ ፓንት ላይዋ ላይ ቀረ ..ወደ ላይ ተመለሰና
ጡት ማስያዣዋንም አወለቀላት::
‹‹..አሁን ወደ አልጋው መሄድ እንችላለን?››አላት፡፡
<< በነካ እጅህ ጨርሰው እንጂ?››
‹‹ፓንቱንም..?››
‹‹አዎ ምነው አንተ አላወለቅክም እንዴ? ››ብላ እጇን ወደእሱ ስትዘረጋ ሳታስበው እንደ ብረት የተገተረ ለስላሳ እርቃን ብልቱ አፈፍ አደረገች፡፡
‹‹አንተ ምነው እንዲህ እንደ ሚሳዬል ተቀሰረ..እውነትም ዛሬ ጉዴ ፈልቷል፡፡›› ብላ ወደ
እሱ ልጥፍ አለችበትና ከንፈሯን ወደ ከንፈሩ አስጠግታ ትንፋሿን ለቀቀችበት..ታዲዬስም
ጭምቅ አድርጐ አቀፋትና ከንፈሮቿን ዋጣቸው... ያለማቋረጥ በረረረረረረጅሙ
ከንፈሯን እየመጠጠ እጆቹን ወደታች አወረደና በኃላ በኩል ፓንቷ ውስጥ ሰቅስቆ አስገብቶ
ከወንዝ ወዲህ ማዶ እና ከወንዝ ወዲያ ማዶ በትይዩ መስመር ጉብ ያሉ ተራሮች የሚመስሉትን መቀመጫዋን እስኪያማት
ጨመቃቸው.. የተጎረሰው ከንፈሯ ሳያግዳት አቃተተች... እሷም እጆቿን በጭንቅላቱ
በጀርባው እያሽከረከረች ትዳብሰውና ትታገለው
ጀመር…እንትኑ ግን እየወጋት ነው፤ደግሞ እንዴት
ነው ጥንካሬው….?አቤት መቀመጫዋን ጨመቅ
ለቀቅ መልሶ ደግሞ ጨመቅ ሲያደርግላት የምታሰማው የደስታ መቃተት፤ፓንቷን ወደታች ሳበላት ልታግዘው እግሯን ወደ ላይ ሰቀለችለት ተራ በተራ ከእግሮቿ አሾልኮ አወጣውና እዛው ወለሉ ላይ ጣለው፡፡ እስከአሁን አልጋውን አልያዙም እደቆሙ ነው፡፡ወደራሱ በኃይል ሳባትና ከሰውነቱ ጋር አጣበቃት፤ሁለቱ የሚፈላለጉና የሚሳሳቡ ሸለቆና ጉብታ ሳይዋሀዱ ውጫዊ በሆነ ንክኪ ሲፋተጉ ጉብታው ላይ የበቀለው ችፍግ ያለ ደን ሸለቆ አካባቢ ያለውን ሜዳ ላይ አርፎ በሚያደርገው የፍትጊያ ንክኪ ፅዮንን ልዩ ስሜት ተሰማት… ስሜት ብቻ ሳይሆን ሸለቆውም በደስታ ምንጭ አፍልቆ አካባቢውን በፈሳሽ አረሰረሰው፡፡››
እንደምንም ከንፈሯን ከከንፈሩ አላቀቀችና‹የእኔ ጌታ በጣም ነው የማፈቅርህ ..በቃ አድርገው..
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››አላት ይሄን ሁሉ መንገድ ከተጓዙ በኃላ እርግጠኛ ነሽ ብሎ መጠየቁ ለራሱም እየገረመው….፡፡
ከስር ሰቅስቆ ተሸከማትና አልጋው ላይ ዘረራት ..….ተከትሎ እግሮቿ መካከል ገባ...የጠነከረ ጉብታውን ሸለቆዋ ውስጥ ለመጨመር በራፍ አካባቢ ሲያሽከረክረው‹‹የእኔ ጌታ ፈራሁ..ታውቃለህ የመጀመሪያዬ እኮ ነው... ያ..መ..ኝ ይሆን?››ጠየቀችው፡፡
‹‹‹አይዞሽ አያምሽም ቀስ ብዬ…. አስታምሜ ነው፡፡››
‹‹እሺ እንደፈ..ለግክ...ግን የሀያ ስምንት አመት ድንግል ሴት በዚህ ዘመን አጋጥሞህ ያውቃል?››
‹‹እኔ አጋጥሞኝ አያውቅም.. ፡፡››እያለ በድርጊቱ ገፋበት፡፡
…እንደጠረጠረው ግን እየሆነለት አይደለም... በፊት ሲገምት ከንባብም ባገኘው መረጃ መሰረት ዕድሜ ከፍ እያለ ሲሄድ ድንግልና በራሱ ይወገዳል ወይም በጣም የመሳሳቱ ዕድል ሰፊ ነው የሚል ነበር..የፅዮን ግን ድፍን ነው..ቢለው ቢለው ከክርክሩ አልፎ ሊገባለት አልቻለም…፡፡
‹‹የእኔ ጌታ አመመኝ››አለችው ፅዬን ፡፡
‹‹እኔንም እያመመኝ ነው...ሳልላጥ አልቀረሁም... ሲወራ እንደሰማሁት ሊያቅተኝ ነው መሰለኝ፡፡››
‹‹ኧረ አያቅትህም የእኔ ጀግና ...ሰውነቴን ጨምድጄብህ ይሆናል... ይሄው ብላ እግሮቿን እስከ መጨረሻው በረጋግዳለት ዘና ለማለት ሙከራ አደረገች..እሱም በአዲስ መልኩ ወደ ውስጠቷ ለመጥለቅ እየተዘጋጀ ሳለ የመኝታ ቤቱ በራ ተንኳኳ..እንቅስቃሴውን አቋርጦ በገረሜታ አዳመጠ‹‹..በዚህ ለሊት ማነው የሚያንኳኳው?››
መንኳኳቱ ጠንከር እያለ መጣ‹‹ ...የእኔ ጌታ ተነስ ክፈት፡፡››
‹‹በዚህ ሰዓት ማን ነው..?ይቅርታ አጣርቼ ልምጣ፡፡››ብሏት ከጭኗ መካከል ወጣና ኮመዲኖው ላይ ያለውን ፎጣ አንስቶ በማገልደም ወደ በራፉ ሄዶ ከውስጥ የተሰካውን ቁልፍ አሽከርክሮ ከፈተና << ማነው?››ብሎ እይታውን ወደ ውጭ ሲወረውር ርብቃን ተገትራ አያት፡፡
በራፉን ሳያስብ ሙሉ በሙሉ በረገደውና ‹‹እንዴ !!ምን ሆንሽ..?ምን ተፈጠረ?›› ብሎ ወደ ውስጥ አስገባትና በራፉን መልሶ ዘጋው፡፡
‹‹አይዞህ ምንም አልሆንኩም ..መጀመሪያ የከፈትከውን ጭን ዝጋና እናወራለን ››አለችው አይኖቿን የፅዮን እርቃን ገላ ላይ ሰክታ፡፡
ተንደርድሮ ሄደና ከላይ ዕርቃኗን የተዘረጋጋችውን ፅዬንን አልጋ ልብሱን በአንድ በኩል ገለጠና አለበሳት…እሷም ተቃውሞም ሆነ ድጋፍ ሳታሰማ ባለችበት ሁኔታ በዝምታ ያለምንም እንቅስቃሴ እንዳደረጋት ሆነችለት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ታዲዬስ የፅዮንን ቀኝ እጇን እንደጨበጠ በቀስታ ደረጃውን ይዟት እየወጣ 1ኛ ፎቅ ላይ ወደተከራየው መኝታ ክፍሉ ወሰዳት….፡፡
‹‹የሚያምር ክፍል ነው >>አለችው ወደ ውስጥ መግባቷን ካረጋገጠች በኃላ::
‹‹የእኔ አይደለም የባለ ሆቴሎቹ ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ....ሁለት አልጋ ያለው ክፍል መከራየትህን ወድጄልሀለሁ.››
‹‹.ተሳስተሸል ....ባለ አንድ አልጋ ነው››አላት እየሳቀባት፡፡
‹‹አታይም ብለህ ትሸውደኛለህ እንዴ?››
‹‹ግን እንዴት ልታውቂ ቻልሽ..?ቅድም ነግሬሻለሁ ማለት ነው?››
‹‹አልነገርከኝም…ግን ክፍሉ በጣም ሰፊ ነው ... በዚህ ስፋት ደግሞ አንድ አልጋ ብቻ አይዘረጋም፡፡››
‹‹ስፋትን በሽታ መለየት ትችያለሽ ማለት ነው?››
‹‹ኖኖ.. በጆሮዬ ነው::››
‹‹አድናቂሽ ነኝ፡፡››
‹‹አመሰግናለሁ››አለችው እየፈገገች፡፡
‹‹እንደቆምሽ እኮ ነሽ ....ቁጭ በይ እንጂ››በዳበሳ ወደ አልጋው ተጠጋችና ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹የምትፈልጊው ነገር አለ ወይስ እንተኛ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም እንተኛ ....እኩለ ለሊት እኮ ሆኗል....ለሁለተኛ ቀን ካንተ ጋር ለመተኛት በጣም ጓጉቼያለሁ፡፡››
‹‹ተይ እንደባለፈው ዝም ብሎኝ እየተቃጠለ ይተኛል ብለሽ አስበሽ ከሆነ ካሁኑ ላስጠንቅቅሽ፡፡››
‹‹ባክህ አታደርገውም …እንደዛ ሰክረህ ያልተሳሳትክ ዛሬ በሰላሙ? >>
‹‹ስካር እኮ ማሳበቢያ ነች..እኔ ሰው ይሄንን ስህተት የሰራውት ሰክሬ ነው፣ከሰው የተደባደብኩት ሰክሬ ነው፣እንትናን የደፈርኩት ሰክሬ ስለነበር ነው፣ካለ ኮንደም የወጣውለት ሰክሬ ነው..ወዘተ ሲባል አያሳምነኝም፡፡ያ ሰው መጀመሪያውኑ ለእነዛ ነገሮች የተመቻቸ ስነ- ልቦና ያለው ሰው ቢሆን እንጂ በመጠጥ ብቻ ለወንጀል የሚዳረግ ሰው መኖሩን እጠራጠራለሁ.. እርግጥ መጠጥ ሲበዛ ብርታት ይሰጠው ይሆናል እንጂ ለስህተት ማቅለያ በቂ ምክንያት ሆኖ አይታየኝም....የእውነት ሆኖ እንኳን ስካር ለዛን ያህል ተፅዕኖ የሚያጋልጠው ከሆነ.... ያ ሰው መጠጥ በዞረበት መዞር የለበትም የሚል አቋም አለኝ፡፡
‹‹ስለዚህ እኔ በራሴ እተማመናለሁ… ንክችም አላደርግሽ እያልከኝ ነው?››አለችው፡፡
‹‹አልወጣኝም..እኔ ያልኩት ምናልባት የማደርገው ከሆነ ቀድሞውኑም ለማድረግ
ዕቅድና ፍላጎት ስላለኝ እንጂ ስለጠጣሁና
lስላልጠጣሁ አይደለም እያልኩሽ ነው፡፡›› አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ በቁሙ ልብሱን ማወላለቅ
ጀመረ…ጨረሰ፡፡ወደ እሷ ቀረበና ከላይ የለበሰችውን ሻርፕ አንስቶ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠው፡፡ቀጥሎ የለበሳችውን ቲሸርት
ጠርዙን ይዞ ወደ ላይ ሳበው..በጭንቅላቷ
ተሞሽልቆ ሲወልቅ ሀር መሳይ ሉጫ ፀጉሯን ብትን ብሎ አየሩን ሞላው ..እጇን ይዞ አቆማት፤በዝምታ ቆመችለት፤የለበሰችውን
ሰማያዊ ጅንስ ሱሪ ለማውለቅ መጀመሪያ ቀበቶውን ፈታ፣ቀጥሎ ቁልፉን አላቀቀ፣ዚፑን ቁልቁል አንሸራተተው፣ከዛ ወደታች ጎተተው...ሮዝ ፓንት ላይዋ ላይ ቀረ ..ወደ ላይ ተመለሰና
ጡት ማስያዣዋንም አወለቀላት::
‹‹..አሁን ወደ አልጋው መሄድ እንችላለን?››አላት፡፡
<< በነካ እጅህ ጨርሰው እንጂ?››
‹‹ፓንቱንም..?››
‹‹አዎ ምነው አንተ አላወለቅክም እንዴ? ››ብላ እጇን ወደእሱ ስትዘረጋ ሳታስበው እንደ ብረት የተገተረ ለስላሳ እርቃን ብልቱ አፈፍ አደረገች፡፡
‹‹አንተ ምነው እንዲህ እንደ ሚሳዬል ተቀሰረ..እውነትም ዛሬ ጉዴ ፈልቷል፡፡›› ብላ ወደ
እሱ ልጥፍ አለችበትና ከንፈሯን ወደ ከንፈሩ አስጠግታ ትንፋሿን ለቀቀችበት..ታዲዬስም
ጭምቅ አድርጐ አቀፋትና ከንፈሮቿን ዋጣቸው... ያለማቋረጥ በረረረረረረጅሙ
ከንፈሯን እየመጠጠ እጆቹን ወደታች አወረደና በኃላ በኩል ፓንቷ ውስጥ ሰቅስቆ አስገብቶ
ከወንዝ ወዲህ ማዶ እና ከወንዝ ወዲያ ማዶ በትይዩ መስመር ጉብ ያሉ ተራሮች የሚመስሉትን መቀመጫዋን እስኪያማት
ጨመቃቸው.. የተጎረሰው ከንፈሯ ሳያግዳት አቃተተች... እሷም እጆቿን በጭንቅላቱ
በጀርባው እያሽከረከረች ትዳብሰውና ትታገለው
ጀመር…እንትኑ ግን እየወጋት ነው፤ደግሞ እንዴት
ነው ጥንካሬው….?አቤት መቀመጫዋን ጨመቅ
ለቀቅ መልሶ ደግሞ ጨመቅ ሲያደርግላት የምታሰማው የደስታ መቃተት፤ፓንቷን ወደታች ሳበላት ልታግዘው እግሯን ወደ ላይ ሰቀለችለት ተራ በተራ ከእግሮቿ አሾልኮ አወጣውና እዛው ወለሉ ላይ ጣለው፡፡ እስከአሁን አልጋውን አልያዙም እደቆሙ ነው፡፡ወደራሱ በኃይል ሳባትና ከሰውነቱ ጋር አጣበቃት፤ሁለቱ የሚፈላለጉና የሚሳሳቡ ሸለቆና ጉብታ ሳይዋሀዱ ውጫዊ በሆነ ንክኪ ሲፋተጉ ጉብታው ላይ የበቀለው ችፍግ ያለ ደን ሸለቆ አካባቢ ያለውን ሜዳ ላይ አርፎ በሚያደርገው የፍትጊያ ንክኪ ፅዮንን ልዩ ስሜት ተሰማት… ስሜት ብቻ ሳይሆን ሸለቆውም በደስታ ምንጭ አፍልቆ አካባቢውን በፈሳሽ አረሰረሰው፡፡››
እንደምንም ከንፈሯን ከከንፈሩ አላቀቀችና‹የእኔ ጌታ በጣም ነው የማፈቅርህ ..በቃ አድርገው..
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››አላት ይሄን ሁሉ መንገድ ከተጓዙ በኃላ እርግጠኛ ነሽ ብሎ መጠየቁ ለራሱም እየገረመው….፡፡
ከስር ሰቅስቆ ተሸከማትና አልጋው ላይ ዘረራት ..….ተከትሎ እግሮቿ መካከል ገባ...የጠነከረ ጉብታውን ሸለቆዋ ውስጥ ለመጨመር በራፍ አካባቢ ሲያሽከረክረው‹‹የእኔ ጌታ ፈራሁ..ታውቃለህ የመጀመሪያዬ እኮ ነው... ያ..መ..ኝ ይሆን?››ጠየቀችው፡፡
‹‹‹አይዞሽ አያምሽም ቀስ ብዬ…. አስታምሜ ነው፡፡››
‹‹እሺ እንደፈ..ለግክ...ግን የሀያ ስምንት አመት ድንግል ሴት በዚህ ዘመን አጋጥሞህ ያውቃል?››
‹‹እኔ አጋጥሞኝ አያውቅም.. ፡፡››እያለ በድርጊቱ ገፋበት፡፡
…እንደጠረጠረው ግን እየሆነለት አይደለም... በፊት ሲገምት ከንባብም ባገኘው መረጃ መሰረት ዕድሜ ከፍ እያለ ሲሄድ ድንግልና በራሱ ይወገዳል ወይም በጣም የመሳሳቱ ዕድል ሰፊ ነው የሚል ነበር..የፅዮን ግን ድፍን ነው..ቢለው ቢለው ከክርክሩ አልፎ ሊገባለት አልቻለም…፡፡
‹‹የእኔ ጌታ አመመኝ››አለችው ፅዬን ፡፡
‹‹እኔንም እያመመኝ ነው...ሳልላጥ አልቀረሁም... ሲወራ እንደሰማሁት ሊያቅተኝ ነው መሰለኝ፡፡››
‹‹ኧረ አያቅትህም የእኔ ጀግና ...ሰውነቴን ጨምድጄብህ ይሆናል... ይሄው ብላ እግሮቿን እስከ መጨረሻው በረጋግዳለት ዘና ለማለት ሙከራ አደረገች..እሱም በአዲስ መልኩ ወደ ውስጠቷ ለመጥለቅ እየተዘጋጀ ሳለ የመኝታ ቤቱ በራ ተንኳኳ..እንቅስቃሴውን አቋርጦ በገረሜታ አዳመጠ‹‹..በዚህ ለሊት ማነው የሚያንኳኳው?››
መንኳኳቱ ጠንከር እያለ መጣ‹‹ ...የእኔ ጌታ ተነስ ክፈት፡፡››
‹‹በዚህ ሰዓት ማን ነው..?ይቅርታ አጣርቼ ልምጣ፡፡››ብሏት ከጭኗ መካከል ወጣና ኮመዲኖው ላይ ያለውን ፎጣ አንስቶ በማገልደም ወደ በራፉ ሄዶ ከውስጥ የተሰካውን ቁልፍ አሽከርክሮ ከፈተና << ማነው?››ብሎ እይታውን ወደ ውጭ ሲወረውር ርብቃን ተገትራ አያት፡፡
በራፉን ሳያስብ ሙሉ በሙሉ በረገደውና ‹‹እንዴ !!ምን ሆንሽ..?ምን ተፈጠረ?›› ብሎ ወደ ውስጥ አስገባትና በራፉን መልሶ ዘጋው፡፡
‹‹አይዞህ ምንም አልሆንኩም ..መጀመሪያ የከፈትከውን ጭን ዝጋና እናወራለን ››አለችው አይኖቿን የፅዮን እርቃን ገላ ላይ ሰክታ፡፡
ተንደርድሮ ሄደና ከላይ ዕርቃኗን የተዘረጋጋችውን ፅዬንን አልጋ ልብሱን በአንድ በኩል ገለጠና አለበሳት…እሷም ተቃውሞም ሆነ ድጋፍ ሳታሰማ ባለችበት ሁኔታ በዝምታ ያለምንም እንቅስቃሴ እንዳደረጋት ሆነችለት፡፡
👍79❤7
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የዶ/ርን ስልክ እንደዘጋ ርብቃ ጋር ነው የደወለው<<መቼስ እሁድ ስለሆነ ቤት ትኖሪያለሽ ብዬ ነው?››
‹‹አዎ ቤት ነኝ ..እየመጣህ ነው እንዴ?››
‹‹አዎ ፈልጌሽ ነበር?››
<<ና አለውልህ››አለችው፡፡ ስልኩን ዘጋውና ታክሲ ውስጥ ገባ፡፡
ሲደርስ ቆንጆ ቁርስ ሰርታ ጠበቀችው፤ በጣም የገረመው ያገኛት በህልሙ የመጣችበት ጊዜ የለበሰችውን ቀሚስ ለብሳ ነበር ፡፡
ከቁርስ በኃላ
‹‹አረፍ እንበል እንዴ? >> አለችው በአገጯ ወደ መኝታ ቤቷ እየጠቆመችው….፡፡
‹‹አይ እስቲ መጀመሪያ እዚሁ ሳሎን ሆነን እንነጋገር።
<<እንነጋገር?>>
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ እኔና አንተ እንነጋገር ብለን ተነጋግረን አናውቅም ብዬ ነዋ ..እኔ እንነጋገር ሲሉኝ ይጨንቀኛል...፡፡ የሆነ ችግር..የሆነ የተበላሸ ነገር ያለ መስሎ ነው የሚሰማኝ…ይገርምሀል እናትና አባቴ ሁል ጊዜ እንነጋገር እንዳሉና በጠረጴዛ ዙሪያ እንደተቀመጡ ነው... ግን አንድም ቀን በመግባባት አጠናቀውት አያውቁም...እና ቃሉ ያስጠላኛል፡፡››
‹‹እና ካልፈለግሽ ልተወው?››
‹‹አይደለም ..ዝም ብለህ በፊት እንደምታደርገው ቀለል አድርገህ በጨዋታ መልክ አውራኝ ነው ያልኩህ››
‹‹እሺ›› አለ ፈገግ ብሎ‹‹…ባለፈው አንድ ጨዋታ በስልክ ጀምሬልሽ ነበር….ስለ እኔ እና ስለ ፅዮን››
‹‹አስታወስኩት….፡፡››
‹‹እንድንጋባ ትፈልጋለች፡፡››
‹‹በጣም አፍቅራሀለች ማለት ነው ?አደራ ግን እዳትጎዳት... አንተ በጣም ምርጥ ጓደኛ መሆን እንደምትችል እኔ ምስክር ነኝ ..ለእሷ ደግሞ ምርጥ ባል ለመሆን ሞክር፡፡››
‹‹እሞክራለሁ….ከዛ በፊት ግን አንቺ ብታገቢኝ ምን አለበት ብዬ ልጠይቅሽ ነበር የመጣሁት››
<<እኔ....? ጋብቻ>>
‹‹አዎ ጋብቻ...ካፈቀርሺኝ ማለቴ ነው?››
‹‹ስለማፈቅርህማ ነው የማላገባህ..አየህ ታዲ እኔ ስላንተ ምንም አይነት ቆሻሻ ትዝታ እንዲኖረኝ አልፈልግም..7 አመት ሙሉ ህይወቴን በፍቅር አጣፍጠህልኛል...አንተን በማግኘቴ በጣም እጅግ በጣም እድለኛ ሰው ነኝ... ወደ ጋብቻ ¶ይዤህ ገብቼ የሆነ ነገር ታስቀይመኝና ይሄንን ስለአንተ ስገነባ የኖርኩትን የፍቅር ሀውልቴን ታፈርስብኛለህ ብዬ እሰጋለሁ.. ስለዚህ ይቅርብኝ፡፡››
‹‹በቃ የመጨረሻ ውሳኔሽ ይሄ ነው?››
‹‹አዎ ከዚህ በፊት አንተን ለማግባት ሁለት ሶስት ጊዜ አስቤ ነበር፤ቀድሜ ሁሉ ልጅ ልወልድልህ ፈልጌም ነበር፤ከዛ እንድታገባኝ ማለት ነው››
<<ሎጅ?>>
‹‹አዎ ልጅ ልወልድልህ ....ከዛ ላገባህ፡፡››
‹‹እና ሀሳብሽን ለምን ቀየርሽ?››
‹‹ተረጋግቼ ሳስበው የጅል ሴት ዘዴ ሆኖ አገኘሁት..አይህ ወንድ ልጅ እንዲያገባህ የተሳሳትክ መስለህ ማርገዝ ትክክለኛ ዘዴ አይደለም ፡፡ምን አልባት አፍሮ፣ይሉኝታ ይዞት፣አዘኔታ አንጀቱን አላውሶት..ወይም ለልጁ ካለው ፍቅር አንፃር በሁኔታዎች አስገዳጅነት ወደ ጋብቻ ተስማምቶ ሊገባ ይችል ይሆናል..ነገር ግን ቆየት ብሎ ጋብቻው ችግር ላይ መውደቁ አይቀርም፤አይደለም በሆነ ሰበብ አስገዳጅነት ይቅርና በፍፁማዊ ፍቀር እና በሙሉ ፍላጐት የገቡበት ጋብቻ እንኳን አስተማማኝ አይደለም፡፡››
«እና?»
‹‹እናማ ሀሳቤን ሰረዝኩ፡፡››
‹‹ለእኔ ልጅ የመውለዱን?››
‹‹....ኧረ አንተን ማግባቱንም ጭምር፡፡››
‹‹አሁን ግን እኮ ልጅ አርግዘሽልኛል፡፡››
‹‹የምን ልጅ?››
‹‹ልጅ ነዋ... እርጉዝ ነሽ፡፡››
‹‹አንተ እኮ ምላስህ ጥቁር ነው..በእናትህ አታሟርትብኝ፡፡››
‹‹ማሟረት አይደለም.. የእውነቴን ነው…፡፡አሁን የለበስሽውን ቀሚስ ለብሰሽ በህልሜ መጥተሸ ነበር..ለዚህ ነው በጥዋት ወደአንቺ የመጣሁት፡፡››
‹‹ይሄንን ቀሚስ አታውቀውም እኮ ከሶስት ቀን በፊት ነው የገዛሁት..በዚህ ሶስት ቀናት ውስጥ ደግሞ ካንተ ጋር አልተገናኘሁም፡፡››
‹‹እኔም የገረመኝ እሱ ነው..ጥምዝ የወርቅ ሀብል በፍቅር አጠለቅሺልኝ.. ስሜቴ እንደሚተረጉምልኝ ከሆነ ልጅ ሳታረግዢልኝ አልቀረሺም፡፡ >>
‹‹እንዴ ሀብል አጠለቅኩልህ ማለት እሺ እንዳልከው ልጅ ይሁን ..ከፅዬን እንደሆነስ ..? የግድ እኔ ስላጠለቅኩልህ ከእኔ ነው ማለት ይቻላል?››
‹‹አይ ከፅዮን ጋር መዋሀድ እንደማንችል አይቼያለሁ..በዛ ላይ ሀብሉ ሁለት ተመሳሳይ አንድ ላይ የተጠቀለለ ነበር ...አንዱን እራስሽ አንገት ላይ ስታጠልቂ አንዱን እኔ አንገት ላይ ነው ያደረግሽው፡፡››
‹‹ጥሩ ህልም ነው ፤ግን አንድ የዘነጋሀው ነገር ቢኖር እኔ በየሶስት ወሩ ሳላሰልስ የወሊድ መከላከያ መርፌ እንየተወጋው መሆኔን ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ.... ያ ማለት ግን ላለማርገዝሽ መቶ ፐርሰንት ማስተማመኛ ነው ማለት አይደለም..እዚህ ሰፈር በቅርብ ክሊኒክ አለ?››
‹‹አዎ ምነው ጠየቅከኝ?››
‹‹ተነሽ ሄደን ቼክ እናድርግ?››
‹‹ምኑን?››
‹‹ማርገዝ አለማርገዝሽን >>
‹‹የምርህን ነው እንዴ?›› አለችው በፍራቻም በመጠራጠርም ጭምር.. ምክንያቱም ከዚህ በፊት ታዲዬስ ተመሳሳይ ከህልም የመነጩ ትንቢቶችን ነግሯት እሱ እንዳለው ተግባራዊ ሲሆኑ ደጋግማ ታዝባለች፡፡
‹‹ተነሽ እንጂ፡፡››ትንሽ ካቅማማች በኃላ ተስማምታ ተነሳች.... ተያይዘው ወጡ፡፡
ከአንድ ሰአት በኃላ..ወደቤት ተመልሰው ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀምጠዋል፡፡
‹‹..ጭራሽ የሶስት ወር እርጉዝ?››በንዴት ተንጨረጨረች፡፡
‹‹ርብቃ አይዞኝ ተረጋጊ እንጂ፡፡››
‹‹እንዴት ልረጋጋ..?እኔ ገና ለገና ስራና ገንዘብ ስላለኝ ብቻ አባት የሌለው ልጅ መውለድ አልፈልገውም፡፡>>
‹‹ምን ማለት ነው? አባቱ እኮ አለሁ... እኔ ነኝ::››
‹‹አንተማ የሌላ ሰው ባል ልትሆን ነው››
‹‹እርሺው ..እኔ እንኳን ልጅ ኖሮኝ ቀድሞውንም ያንቺን ፍላጐት ላክብር ብዬ ነው እንጂ የማፈቅረው ማግባትም የምፈልገው አንቺን ብቻ ነው››...አፍጥጣ በአድናቆት አየችውና‹‹ፅዮንስ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አስረዳታለዋ››
‹‹ምን ብለህ …?ሞራሏ እኮ ሊነካ ይችላል?››
‹‹ጋብቻ የሰው ሞራል ለመገንባት ወይም ለይሉኝታ ሲባል የሚገባበት አይደለም፡፡››
‹‹ቢሆንም እኔ እንጃ ምን ማለት እንዳለብኝ እንኳን ማወቅ አልቻልኩም››
‹‹አባት የመሆን ብቃቴ ተጠራጥረሽ ነው አይደል፡፡››
አይ እሱን እንኮን ፍፁም ልጠራጠር አልችልም..ያንተን አባት የመሆን ብቃት ከተጠራጠርኩማ እኔ የአለም ትልቋ ደደብ ነኝ ማለት ነው..አንተ እኮ የአለም ምርጥ አባትነት ብትወዳደር እንደምታሸንፍ አውቃው››
‹‹እና ምንድነው ችግሩ››
ችግሩማ ምንም እንኳን በአባትነትህ ቅንጣት ጥርጣሬ ባይኖረኝም በባልነትህ ግን እኔ እንጃ..አንተ የትዳር ሰው ይወጣሀል ብዬ ማሰብ ይከብደኛል፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የዶ/ርን ስልክ እንደዘጋ ርብቃ ጋር ነው የደወለው<<መቼስ እሁድ ስለሆነ ቤት ትኖሪያለሽ ብዬ ነው?››
‹‹አዎ ቤት ነኝ ..እየመጣህ ነው እንዴ?››
‹‹አዎ ፈልጌሽ ነበር?››
<<ና አለውልህ››አለችው፡፡ ስልኩን ዘጋውና ታክሲ ውስጥ ገባ፡፡
ሲደርስ ቆንጆ ቁርስ ሰርታ ጠበቀችው፤ በጣም የገረመው ያገኛት በህልሙ የመጣችበት ጊዜ የለበሰችውን ቀሚስ ለብሳ ነበር ፡፡
ከቁርስ በኃላ
‹‹አረፍ እንበል እንዴ? >> አለችው በአገጯ ወደ መኝታ ቤቷ እየጠቆመችው….፡፡
‹‹አይ እስቲ መጀመሪያ እዚሁ ሳሎን ሆነን እንነጋገር።
<<እንነጋገር?>>
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ እኔና አንተ እንነጋገር ብለን ተነጋግረን አናውቅም ብዬ ነዋ ..እኔ እንነጋገር ሲሉኝ ይጨንቀኛል...፡፡ የሆነ ችግር..የሆነ የተበላሸ ነገር ያለ መስሎ ነው የሚሰማኝ…ይገርምሀል እናትና አባቴ ሁል ጊዜ እንነጋገር እንዳሉና በጠረጴዛ ዙሪያ እንደተቀመጡ ነው... ግን አንድም ቀን በመግባባት አጠናቀውት አያውቁም...እና ቃሉ ያስጠላኛል፡፡››
‹‹እና ካልፈለግሽ ልተወው?››
‹‹አይደለም ..ዝም ብለህ በፊት እንደምታደርገው ቀለል አድርገህ በጨዋታ መልክ አውራኝ ነው ያልኩህ››
‹‹እሺ›› አለ ፈገግ ብሎ‹‹…ባለፈው አንድ ጨዋታ በስልክ ጀምሬልሽ ነበር….ስለ እኔ እና ስለ ፅዮን››
‹‹አስታወስኩት….፡፡››
‹‹እንድንጋባ ትፈልጋለች፡፡››
‹‹በጣም አፍቅራሀለች ማለት ነው ?አደራ ግን እዳትጎዳት... አንተ በጣም ምርጥ ጓደኛ መሆን እንደምትችል እኔ ምስክር ነኝ ..ለእሷ ደግሞ ምርጥ ባል ለመሆን ሞክር፡፡››
‹‹እሞክራለሁ….ከዛ በፊት ግን አንቺ ብታገቢኝ ምን አለበት ብዬ ልጠይቅሽ ነበር የመጣሁት››
<<እኔ....? ጋብቻ>>
‹‹አዎ ጋብቻ...ካፈቀርሺኝ ማለቴ ነው?››
‹‹ስለማፈቅርህማ ነው የማላገባህ..አየህ ታዲ እኔ ስላንተ ምንም አይነት ቆሻሻ ትዝታ እንዲኖረኝ አልፈልግም..7 አመት ሙሉ ህይወቴን በፍቅር አጣፍጠህልኛል...አንተን በማግኘቴ በጣም እጅግ በጣም እድለኛ ሰው ነኝ... ወደ ጋብቻ ¶ይዤህ ገብቼ የሆነ ነገር ታስቀይመኝና ይሄንን ስለአንተ ስገነባ የኖርኩትን የፍቅር ሀውልቴን ታፈርስብኛለህ ብዬ እሰጋለሁ.. ስለዚህ ይቅርብኝ፡፡››
‹‹በቃ የመጨረሻ ውሳኔሽ ይሄ ነው?››
‹‹አዎ ከዚህ በፊት አንተን ለማግባት ሁለት ሶስት ጊዜ አስቤ ነበር፤ቀድሜ ሁሉ ልጅ ልወልድልህ ፈልጌም ነበር፤ከዛ እንድታገባኝ ማለት ነው››
<<ሎጅ?>>
‹‹አዎ ልጅ ልወልድልህ ....ከዛ ላገባህ፡፡››
‹‹እና ሀሳብሽን ለምን ቀየርሽ?››
‹‹ተረጋግቼ ሳስበው የጅል ሴት ዘዴ ሆኖ አገኘሁት..አይህ ወንድ ልጅ እንዲያገባህ የተሳሳትክ መስለህ ማርገዝ ትክክለኛ ዘዴ አይደለም ፡፡ምን አልባት አፍሮ፣ይሉኝታ ይዞት፣አዘኔታ አንጀቱን አላውሶት..ወይም ለልጁ ካለው ፍቅር አንፃር በሁኔታዎች አስገዳጅነት ወደ ጋብቻ ተስማምቶ ሊገባ ይችል ይሆናል..ነገር ግን ቆየት ብሎ ጋብቻው ችግር ላይ መውደቁ አይቀርም፤አይደለም በሆነ ሰበብ አስገዳጅነት ይቅርና በፍፁማዊ ፍቀር እና በሙሉ ፍላጐት የገቡበት ጋብቻ እንኳን አስተማማኝ አይደለም፡፡››
«እና?»
‹‹እናማ ሀሳቤን ሰረዝኩ፡፡››
‹‹ለእኔ ልጅ የመውለዱን?››
‹‹....ኧረ አንተን ማግባቱንም ጭምር፡፡››
‹‹አሁን ግን እኮ ልጅ አርግዘሽልኛል፡፡››
‹‹የምን ልጅ?››
‹‹ልጅ ነዋ... እርጉዝ ነሽ፡፡››
‹‹አንተ እኮ ምላስህ ጥቁር ነው..በእናትህ አታሟርትብኝ፡፡››
‹‹ማሟረት አይደለም.. የእውነቴን ነው…፡፡አሁን የለበስሽውን ቀሚስ ለብሰሽ በህልሜ መጥተሸ ነበር..ለዚህ ነው በጥዋት ወደአንቺ የመጣሁት፡፡››
‹‹ይሄንን ቀሚስ አታውቀውም እኮ ከሶስት ቀን በፊት ነው የገዛሁት..በዚህ ሶስት ቀናት ውስጥ ደግሞ ካንተ ጋር አልተገናኘሁም፡፡››
‹‹እኔም የገረመኝ እሱ ነው..ጥምዝ የወርቅ ሀብል በፍቅር አጠለቅሺልኝ.. ስሜቴ እንደሚተረጉምልኝ ከሆነ ልጅ ሳታረግዢልኝ አልቀረሺም፡፡ >>
‹‹እንዴ ሀብል አጠለቅኩልህ ማለት እሺ እንዳልከው ልጅ ይሁን ..ከፅዬን እንደሆነስ ..? የግድ እኔ ስላጠለቅኩልህ ከእኔ ነው ማለት ይቻላል?››
‹‹አይ ከፅዮን ጋር መዋሀድ እንደማንችል አይቼያለሁ..በዛ ላይ ሀብሉ ሁለት ተመሳሳይ አንድ ላይ የተጠቀለለ ነበር ...አንዱን እራስሽ አንገት ላይ ስታጠልቂ አንዱን እኔ አንገት ላይ ነው ያደረግሽው፡፡››
‹‹ጥሩ ህልም ነው ፤ግን አንድ የዘነጋሀው ነገር ቢኖር እኔ በየሶስት ወሩ ሳላሰልስ የወሊድ መከላከያ መርፌ እንየተወጋው መሆኔን ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ.... ያ ማለት ግን ላለማርገዝሽ መቶ ፐርሰንት ማስተማመኛ ነው ማለት አይደለም..እዚህ ሰፈር በቅርብ ክሊኒክ አለ?››
‹‹አዎ ምነው ጠየቅከኝ?››
‹‹ተነሽ ሄደን ቼክ እናድርግ?››
‹‹ምኑን?››
‹‹ማርገዝ አለማርገዝሽን >>
‹‹የምርህን ነው እንዴ?›› አለችው በፍራቻም በመጠራጠርም ጭምር.. ምክንያቱም ከዚህ በፊት ታዲዬስ ተመሳሳይ ከህልም የመነጩ ትንቢቶችን ነግሯት እሱ እንዳለው ተግባራዊ ሲሆኑ ደጋግማ ታዝባለች፡፡
‹‹ተነሽ እንጂ፡፡››ትንሽ ካቅማማች በኃላ ተስማምታ ተነሳች.... ተያይዘው ወጡ፡፡
ከአንድ ሰአት በኃላ..ወደቤት ተመልሰው ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀምጠዋል፡፡
‹‹..ጭራሽ የሶስት ወር እርጉዝ?››በንዴት ተንጨረጨረች፡፡
‹‹ርብቃ አይዞኝ ተረጋጊ እንጂ፡፡››
‹‹እንዴት ልረጋጋ..?እኔ ገና ለገና ስራና ገንዘብ ስላለኝ ብቻ አባት የሌለው ልጅ መውለድ አልፈልገውም፡፡>>
‹‹ምን ማለት ነው? አባቱ እኮ አለሁ... እኔ ነኝ::››
‹‹አንተማ የሌላ ሰው ባል ልትሆን ነው››
‹‹እርሺው ..እኔ እንኳን ልጅ ኖሮኝ ቀድሞውንም ያንቺን ፍላጐት ላክብር ብዬ ነው እንጂ የማፈቅረው ማግባትም የምፈልገው አንቺን ብቻ ነው››...አፍጥጣ በአድናቆት አየችውና‹‹ፅዮንስ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አስረዳታለዋ››
‹‹ምን ብለህ …?ሞራሏ እኮ ሊነካ ይችላል?››
‹‹ጋብቻ የሰው ሞራል ለመገንባት ወይም ለይሉኝታ ሲባል የሚገባበት አይደለም፡፡››
‹‹ቢሆንም እኔ እንጃ ምን ማለት እንዳለብኝ እንኳን ማወቅ አልቻልኩም››
‹‹አባት የመሆን ብቃቴ ተጠራጥረሽ ነው አይደል፡፡››
አይ እሱን እንኮን ፍፁም ልጠራጠር አልችልም..ያንተን አባት የመሆን ብቃት ከተጠራጠርኩማ እኔ የአለም ትልቋ ደደብ ነኝ ማለት ነው..አንተ እኮ የአለም ምርጥ አባትነት ብትወዳደር እንደምታሸንፍ አውቃው››
‹‹እና ምንድነው ችግሩ››
ችግሩማ ምንም እንኳን በአባትነትህ ቅንጣት ጥርጣሬ ባይኖረኝም በባልነትህ ግን እኔ እንጃ..አንተ የትዳር ሰው ይወጣሀል ብዬ ማሰብ ይከብደኛል፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍75❤16😱3🔥2🥰2👎1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ውበት ማለት ከአይን ሌንስ ሞልቶ የሚተርፍ ውስጥን በደስታ ስሜት የሚያጥለቀልቅ በቀለማት ህብር የደመቀ ምስል ነው፡፡.
ዶ/ር ሶፊያ እና ትንግርት ኮንትኔንታል ሆቴል ምሳ በልተው ከጨረሱ በኃላ መጠጥ እየተጎነጩ ጨዋታ ይዘዋል፡፡
‹‹እሺ ትንግርቴ ህይወት እንዴት ነው?››
ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንደምታይው ነው፡፡››
‹‹ላገባ እኮ ነው ..ነግሬሻለሁ አይደል?››
‹‹አላስተዋወቅሽኝም እንጂ ነግረሺኛል፡፡››
‹‹አስቤ ነበር ግን ወደ አሜሪካ በረረ ..ያው ጣጣውን ጨርሶ አንደኛውኑ ከ15 ቀን በኃላ ወደ ሀገር ቤት ይመጣል ...ሊያገባኝ ፡፡የዛኔ አስተዋውቅሻለሁ፡፡››
‹‹ቆንጆ ነው?››ትንግርት ጠየቀቻት፡፡:
‹‹ያንቺን ያህል አያምርም እንጂ ቆንጆስ ቆንጆ ነው፡፡››እንዲህ ስትላት የትንግርት ፊቷ ቀላ፡፡
‹‹የሆንሽ ብሽቅ ነገር እኮ ነሽ...ሰውን መተንኮስ መቼም አታቆሚም፡፡››
እውነተኛ ስሜቴን እኮ ነው እየነገርኩሽ ያለሁት..ውበት ማለት ከአይን ሌንስ ሞልቶ የሚተርፍ ውስጥን በደስታ ስሜት የሚያጥለቀልቅ በቀለማት ህብር የደመቀ ምስል ነው፡፡..እንደዛ የሚሰማኝ ደግሞ አንቺን ሳይ ብቻ
ነው፡፡››
‹‹ታድዬ፡፡››አለቻት በማሾፍ፤ቀጠለች‹‹ግን ሁሌ አንድ ነገር ጠይቅሻለሁ እያልኩ ሳገኝሽ እረሳዋለሁ፡፡›››
‹‹ምንድነው አሁን ጠይቂኛ?››
‹‹ሀዋሳ ከመገናኘታችን በፊት ለስድስት ወራት ያህል በሚሴጅ ታጨናንቂኝ የነበርሽው አንቺ ነበርሽ አይደል?››
‹‹አዎ እኔ ነኝ...ማን መስሎሽ ነበር?››
‹‹እኔ እንጃ.... ብቻ ከድሮ የሽርሙጥና ህይወት ካፈራዋቸው ደንበኞቼ መሀከል የፍቅር ግርሻ ናላውን ያዞረው አንዱ ጀግና መስሎኝ ነበር፡፡››
‹‹ትንግርቴ..በእኔ ተረብሸሽ የማትፈልጊው ህይወት ውስጥ ተሰንቅረሽ ሶስት የባከኑ ዓመታት በማሳለፍሽ ግን በጣም አዝናለሁ፡፡››
‹‹የባከኑ አልሻቸው..እነዛ አመታት ፍፁም የባከኑ የሚባሉ አልነበሩም ...የህይወት ልምዶች ያገኘሁባቸው እና ስብዕናዬን የሞረድኩባቸው ዓመታት ነበሩ፤ያን ስል መከራ አልነበረውም፡፡...ስቃይ
አልተቀበልኩበትም፣አልተሰደብኩበትም፣አልተደ በደብኩበትም ፣አልተዋረድኩበትም ማለቴ አይደለም ግን ከተሰቃየሁት ስቃይ ይልቅ ያተረፍኩት በጎ ነገር ሚዛን ይደፋል እያልኩሽ ነው፡፡››
‹‹ግን በመሀል ህይወት አስጠልታሽ ማለቴ ተስፋ ቆርጠሸ አታውቅም?›› ትንግርት እየፈገገች‹‹ታስቂያለሽ..አንድ በጣም የምወዳት አማረች የምትባል ጓደኛዬ አንድ የሚያምር ንግግር ትናገር ነበር …ምን እንደምትል ታውቂያለሽ
<<ተስፋ የሌለው ሰው ተስፋ አይቆርጥም››ምን ለማለት እንደፈለገች መጀመሪያ አይገባኝም ነበር... በኃላ ግን ከገዛ ህይወቴ ጋር አቆራኝቼ ሳሰላሰለው ተገለፀልኝ…፡፡ እኔ ከዛች ከተለያየንበት ደቂቃ ጀመሮ ተስፋ ሚባል ነገር ከውስጤ ወድሞ ባዶ ንብ የሌለበት ቀፎ ሆኜ ነበር፡፡ሶስቱን አመት ሙሉ ያለምንም ተስፋ ነበር የኖርኩት..ለዛም ነው ያልተቸገርኩት…ምንም አጣለሁ ብዬ የምጨነቅለት፡፡..እዚህ ቦታ መድረስ አለብኝ ብዬ የምጥርበት..ይሄንን ነገር ማግኘት አለብኝ ብዬ የምጓጓለት ነገር አልነበረኝም፡፡››
‹‹ያሳዝናል...ትንግርቴ፡፡››
‹‹አትዘኚ...በህይወት ዝቅታ ወይም ከፍታ ላይ በአጋጣሚ ትንጠለጠያለሽ፡፡ከከፍታው
በምታገኚው ምቾት ተጠምደሽ ወይም ከዝቅታው ውስጥ በሚያጋጥምሽ መከራ ተደቁሰሽ አልባሌ ሰው ሆነሽ እንዳትቀሪ ግን የራስሽ ጥንካሬ ይወስነዋል፡፡ከፍታውም ሆነ ዝቅታው የራሱ የሆነ አውንታዊ አና አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፡፡አሉታዊ ጎኑን ተቋቁመን ጠቃሚውን ነገር መቅሰም የእኛ ፋንታ ነው፡፡››ትንግርት እንዲህ ስትናገር ዶ/ር ሶፊያ እንባዋን እያንጣባጠበች ነበር፡፡
‹‹ቢሆንም ትንግርቴ ይህ ላንቺ ፍፁም የሚገባ ህይወት አልነበረም፡፡››
‹‹ላንቺም እኮ ብር ከፍሎ ሰውን ማስገደል የሚገባሽ ህይወት አልነበረም፤ አሜሪካ ሄዶ ለስድስት ወር በአዕምሮ ህመም ማገገሚያ ሆስፒታል ውስጥ ታግቶ መኖር፤የማትፈልጊያቸውን ኪኒኖች እየጎመዘዘሽ መቃም፤በድንዛዜና በብዥታ ቀናቶችን መግፋት ላንቺም የሚገባ አልነበረም፤አየሽ ሶፊ ‹ተፈጥሮን በቁጥጥራችን ስር እናደርጋለን› የሚባለው በትክክል የሚሰራው በሶሰሻሎስቶች የመፈክር ባነር ላይ በቲዬሪ ደረጃ ብቻ ነው፡፡…እንደውም
በተቃራኒው ተፈጥሮ ነች እኛን ባብዛኛው የምትቆጣጠረን…የህይወት መስመርሽን አንቺ በፈለግሽው መንገድ ብቻ ማስኬድ አይቻልሽም፡፡ቤተሰብ ወደዚህ ይጎትትሻል፣ጓደኞችሽ ወደዛ ይስቡሻል፣ሀገርሽ ወደ ላይ ታወጣሻለች፣ያላሰብሻቸው አጋጣሚዎች ወደታች ያወርዱሻል፣ስለዚህ የሆነው ሁሉ ሆኗል፤በመሆኑም ደግሞ ለበጎነው ብለን መቀበልና ወደፊት መጓዝ ብቻ ነው የሚበጀን፡፡››
‹‹ለበጎ ነው ስትይ?››
‹‹በምንም ምክንያት ሆነ በምንም አንቺ ጥለሽኝ መሄድሽ በጊዜው ፈተናው ከባድ ቢሆንም በስተመጨረሻ ያመጣው ውጤት ዛሬ ህይወታችን እንዲህ ኖርማል እንዲሆን ስላደረገ ውጤቱ ጥሩ ሆኗል ማለቴ ነው፡፡››
‹‹ግን እኮ ሁለታችንም የምንፈልገው ያንን ኖርማል ያልሆነውን ህይወት ነበር፡፡››
‹‹ቢሆንም ዘላቂ ውጤቱ መልካም አይሆንም ነበር…ማህበረሰብ እንዴት ነበር የሚያሰቃየን...?
መቼ ነው የምታገቡት..?ኧረ ቆማችሁ ቀራችሁ፤ በዛ ላይ የልጅ መውለድ ጉዳይ አለ...
✂️✂️✂️?????????✂️✂️✂️
‹‹...እሱን እኮ ነው የምልሽ ...አደገኛ የሆኑ ውስብስብ የማህበራዊ ህይወት ቀውስ የሚያመጡብን ችግሮች ውስጥ መግባታችን አይቀርም ነበር፡፡››
‹‹ያልሻቸው ነገሮች እንደሚከሰቱ አውቃለሁ ... ቢሆንም ግን ምርጫ ቢቀርብልኝ አንቺን
ከማጣት ያንን ፈተና መጋፈጥን እመርጥ ነበር፡፡››
‹‹ይሆናል…ግን አሁን ሁሉም አልፏል ...መሆን ያለበት ሁሉ አሁን እንደሆነው ሆኗል... በመሆኑም ትክክል ነው፡፡››
‹‹እንዳልሽ ይሁን .…እሺ ግን ሳገባ ሚዜ ትሆኚኛለሽ››ዶክተር ነች ተናጋሪዋ፡፡
‹‹በሰርግ ነው እንዴ የምታገቢው?››
‹‹እስከአሁን አልወሰንኩም…. ግን አንድ ሃያ ሰው ጠርቼ የእራት ግብዣም ቢሆን ማድረጌ ይቀራል?››
‹‹ታዲያ ያገባች ሴት እኮ ሚዜ አትሆንም፡፡››
«ለምን?»
‹‹ባህላችን ነዋ...መነሻ ሀሳቡን ባላውቅም ምክንያቱን ስገምት ግን ያላገባች ሴት ሚዜ ስትሆን እግረ መንገዷን የራሷን አዳም የምታገኝበትን ዕድል እንድታመቻች ታስቦ የተቀየሰ ስውር ዘዴ ይመስለኛል፡፡››
‹‹አንቺ ...ትንታኔሽ አሳማኝ ይመስላል..በቃ እንደዛ ከሆነ ሌሎቹን ሁለት ሚዜዎች ያላገቡ እንዲሆኑ አደርጋለሁ ያንቺ ግን የግድ ነው፡፡››ተሳሳቁ፡፡
‹‹ካልሽ ምንቸገረኝ..የእኔን ልጅም ክርስትና ታነሺያለሽ፡፡››
‹‹እንዴ!!! አረገዝሽ እንዴ?››
‹‹አዎ 1 ወር ከ15 ቀን ሆነኝ፡፡››
‹‹ኦ!!! ፈጣሪ የእኔ ቆንጆ እንኳን ደስ አለሽ፡፡›››ከመቀመጫዋ በመነሳት ተጠምጥማባት እያገላበጠች ሳመቻት እና ወደ መቀመጫዋ ተመለሰች፡፡
‹‹ክርስትና ግን ስትይ ..ሁሴን ኦርቶዶክስ ሆነ እንዴ?››
‹‹ኧረ አልሆነም፡፡››
<<እና>>
‹‹ምን እና አለው ..ያው እሱም ሀይማኖት የለሽ እንደሆነ የእኔ ሀይማኖት ደግሞ አለየለትም፡፡››
‹‹ግን በኑሮችሁ ምንም ችግር አልፈጠረባችሁም?››
‹‹ያው እስከ አሁን በፍቅር ጥላ ስር ስለሆንን ችግር አልፈጠረብንም… በሚያስማማን እየተስማማን በልዩነታችን ደግሞ እንደልዩነታችን እየኖርን ነው፡፡ፍቅር እኮ ሁሉንም ክፍተቶችሽን ይደፍንልሻል...ፍቅር ሲሸረሸር ነው ሜዳ ሁሉ ገደል፣ነጩ ሁሉ ጥቁር፣ንግግሩ ሁሉ ጭቅጭቅ መስሎ ሚታይሽ፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ውበት ማለት ከአይን ሌንስ ሞልቶ የሚተርፍ ውስጥን በደስታ ስሜት የሚያጥለቀልቅ በቀለማት ህብር የደመቀ ምስል ነው፡፡.
ዶ/ር ሶፊያ እና ትንግርት ኮንትኔንታል ሆቴል ምሳ በልተው ከጨረሱ በኃላ መጠጥ እየተጎነጩ ጨዋታ ይዘዋል፡፡
‹‹እሺ ትንግርቴ ህይወት እንዴት ነው?››
ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንደምታይው ነው፡፡››
‹‹ላገባ እኮ ነው ..ነግሬሻለሁ አይደል?››
‹‹አላስተዋወቅሽኝም እንጂ ነግረሺኛል፡፡››
‹‹አስቤ ነበር ግን ወደ አሜሪካ በረረ ..ያው ጣጣውን ጨርሶ አንደኛውኑ ከ15 ቀን በኃላ ወደ ሀገር ቤት ይመጣል ...ሊያገባኝ ፡፡የዛኔ አስተዋውቅሻለሁ፡፡››
‹‹ቆንጆ ነው?››ትንግርት ጠየቀቻት፡፡:
‹‹ያንቺን ያህል አያምርም እንጂ ቆንጆስ ቆንጆ ነው፡፡››እንዲህ ስትላት የትንግርት ፊቷ ቀላ፡፡
‹‹የሆንሽ ብሽቅ ነገር እኮ ነሽ...ሰውን መተንኮስ መቼም አታቆሚም፡፡››
እውነተኛ ስሜቴን እኮ ነው እየነገርኩሽ ያለሁት..ውበት ማለት ከአይን ሌንስ ሞልቶ የሚተርፍ ውስጥን በደስታ ስሜት የሚያጥለቀልቅ በቀለማት ህብር የደመቀ ምስል ነው፡፡..እንደዛ የሚሰማኝ ደግሞ አንቺን ሳይ ብቻ
ነው፡፡››
‹‹ታድዬ፡፡››አለቻት በማሾፍ፤ቀጠለች‹‹ግን ሁሌ አንድ ነገር ጠይቅሻለሁ እያልኩ ሳገኝሽ እረሳዋለሁ፡፡›››
‹‹ምንድነው አሁን ጠይቂኛ?››
‹‹ሀዋሳ ከመገናኘታችን በፊት ለስድስት ወራት ያህል በሚሴጅ ታጨናንቂኝ የነበርሽው አንቺ ነበርሽ አይደል?››
‹‹አዎ እኔ ነኝ...ማን መስሎሽ ነበር?››
‹‹እኔ እንጃ.... ብቻ ከድሮ የሽርሙጥና ህይወት ካፈራዋቸው ደንበኞቼ መሀከል የፍቅር ግርሻ ናላውን ያዞረው አንዱ ጀግና መስሎኝ ነበር፡፡››
‹‹ትንግርቴ..በእኔ ተረብሸሽ የማትፈልጊው ህይወት ውስጥ ተሰንቅረሽ ሶስት የባከኑ ዓመታት በማሳለፍሽ ግን በጣም አዝናለሁ፡፡››
‹‹የባከኑ አልሻቸው..እነዛ አመታት ፍፁም የባከኑ የሚባሉ አልነበሩም ...የህይወት ልምዶች ያገኘሁባቸው እና ስብዕናዬን የሞረድኩባቸው ዓመታት ነበሩ፤ያን ስል መከራ አልነበረውም፡፡...ስቃይ
አልተቀበልኩበትም፣አልተሰደብኩበትም፣አልተደ በደብኩበትም ፣አልተዋረድኩበትም ማለቴ አይደለም ግን ከተሰቃየሁት ስቃይ ይልቅ ያተረፍኩት በጎ ነገር ሚዛን ይደፋል እያልኩሽ ነው፡፡››
‹‹ግን በመሀል ህይወት አስጠልታሽ ማለቴ ተስፋ ቆርጠሸ አታውቅም?›› ትንግርት እየፈገገች‹‹ታስቂያለሽ..አንድ በጣም የምወዳት አማረች የምትባል ጓደኛዬ አንድ የሚያምር ንግግር ትናገር ነበር …ምን እንደምትል ታውቂያለሽ
<<ተስፋ የሌለው ሰው ተስፋ አይቆርጥም››ምን ለማለት እንደፈለገች መጀመሪያ አይገባኝም ነበር... በኃላ ግን ከገዛ ህይወቴ ጋር አቆራኝቼ ሳሰላሰለው ተገለፀልኝ…፡፡ እኔ ከዛች ከተለያየንበት ደቂቃ ጀመሮ ተስፋ ሚባል ነገር ከውስጤ ወድሞ ባዶ ንብ የሌለበት ቀፎ ሆኜ ነበር፡፡ሶስቱን አመት ሙሉ ያለምንም ተስፋ ነበር የኖርኩት..ለዛም ነው ያልተቸገርኩት…ምንም አጣለሁ ብዬ የምጨነቅለት፡፡..እዚህ ቦታ መድረስ አለብኝ ብዬ የምጥርበት..ይሄንን ነገር ማግኘት አለብኝ ብዬ የምጓጓለት ነገር አልነበረኝም፡፡››
‹‹ያሳዝናል...ትንግርቴ፡፡››
‹‹አትዘኚ...በህይወት ዝቅታ ወይም ከፍታ ላይ በአጋጣሚ ትንጠለጠያለሽ፡፡ከከፍታው
በምታገኚው ምቾት ተጠምደሽ ወይም ከዝቅታው ውስጥ በሚያጋጥምሽ መከራ ተደቁሰሽ አልባሌ ሰው ሆነሽ እንዳትቀሪ ግን የራስሽ ጥንካሬ ይወስነዋል፡፡ከፍታውም ሆነ ዝቅታው የራሱ የሆነ አውንታዊ አና አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፡፡አሉታዊ ጎኑን ተቋቁመን ጠቃሚውን ነገር መቅሰም የእኛ ፋንታ ነው፡፡››ትንግርት እንዲህ ስትናገር ዶ/ር ሶፊያ እንባዋን እያንጣባጠበች ነበር፡፡
‹‹ቢሆንም ትንግርቴ ይህ ላንቺ ፍፁም የሚገባ ህይወት አልነበረም፡፡››
‹‹ላንቺም እኮ ብር ከፍሎ ሰውን ማስገደል የሚገባሽ ህይወት አልነበረም፤ አሜሪካ ሄዶ ለስድስት ወር በአዕምሮ ህመም ማገገሚያ ሆስፒታል ውስጥ ታግቶ መኖር፤የማትፈልጊያቸውን ኪኒኖች እየጎመዘዘሽ መቃም፤በድንዛዜና በብዥታ ቀናቶችን መግፋት ላንቺም የሚገባ አልነበረም፤አየሽ ሶፊ ‹ተፈጥሮን በቁጥጥራችን ስር እናደርጋለን› የሚባለው በትክክል የሚሰራው በሶሰሻሎስቶች የመፈክር ባነር ላይ በቲዬሪ ደረጃ ብቻ ነው፡፡…እንደውም
በተቃራኒው ተፈጥሮ ነች እኛን ባብዛኛው የምትቆጣጠረን…የህይወት መስመርሽን አንቺ በፈለግሽው መንገድ ብቻ ማስኬድ አይቻልሽም፡፡ቤተሰብ ወደዚህ ይጎትትሻል፣ጓደኞችሽ ወደዛ ይስቡሻል፣ሀገርሽ ወደ ላይ ታወጣሻለች፣ያላሰብሻቸው አጋጣሚዎች ወደታች ያወርዱሻል፣ስለዚህ የሆነው ሁሉ ሆኗል፤በመሆኑም ደግሞ ለበጎነው ብለን መቀበልና ወደፊት መጓዝ ብቻ ነው የሚበጀን፡፡››
‹‹ለበጎ ነው ስትይ?››
‹‹በምንም ምክንያት ሆነ በምንም አንቺ ጥለሽኝ መሄድሽ በጊዜው ፈተናው ከባድ ቢሆንም በስተመጨረሻ ያመጣው ውጤት ዛሬ ህይወታችን እንዲህ ኖርማል እንዲሆን ስላደረገ ውጤቱ ጥሩ ሆኗል ማለቴ ነው፡፡››
‹‹ግን እኮ ሁለታችንም የምንፈልገው ያንን ኖርማል ያልሆነውን ህይወት ነበር፡፡››
‹‹ቢሆንም ዘላቂ ውጤቱ መልካም አይሆንም ነበር…ማህበረሰብ እንዴት ነበር የሚያሰቃየን...?
መቼ ነው የምታገቡት..?ኧረ ቆማችሁ ቀራችሁ፤ በዛ ላይ የልጅ መውለድ ጉዳይ አለ...
✂️✂️✂️?????????✂️✂️✂️
‹‹...እሱን እኮ ነው የምልሽ ...አደገኛ የሆኑ ውስብስብ የማህበራዊ ህይወት ቀውስ የሚያመጡብን ችግሮች ውስጥ መግባታችን አይቀርም ነበር፡፡››
‹‹ያልሻቸው ነገሮች እንደሚከሰቱ አውቃለሁ ... ቢሆንም ግን ምርጫ ቢቀርብልኝ አንቺን
ከማጣት ያንን ፈተና መጋፈጥን እመርጥ ነበር፡፡››
‹‹ይሆናል…ግን አሁን ሁሉም አልፏል ...መሆን ያለበት ሁሉ አሁን እንደሆነው ሆኗል... በመሆኑም ትክክል ነው፡፡››
‹‹እንዳልሽ ይሁን .…እሺ ግን ሳገባ ሚዜ ትሆኚኛለሽ››ዶክተር ነች ተናጋሪዋ፡፡
‹‹በሰርግ ነው እንዴ የምታገቢው?››
‹‹እስከአሁን አልወሰንኩም…. ግን አንድ ሃያ ሰው ጠርቼ የእራት ግብዣም ቢሆን ማድረጌ ይቀራል?››
‹‹ታዲያ ያገባች ሴት እኮ ሚዜ አትሆንም፡፡››
«ለምን?»
‹‹ባህላችን ነዋ...መነሻ ሀሳቡን ባላውቅም ምክንያቱን ስገምት ግን ያላገባች ሴት ሚዜ ስትሆን እግረ መንገዷን የራሷን አዳም የምታገኝበትን ዕድል እንድታመቻች ታስቦ የተቀየሰ ስውር ዘዴ ይመስለኛል፡፡››
‹‹አንቺ ...ትንታኔሽ አሳማኝ ይመስላል..በቃ እንደዛ ከሆነ ሌሎቹን ሁለት ሚዜዎች ያላገቡ እንዲሆኑ አደርጋለሁ ያንቺ ግን የግድ ነው፡፡››ተሳሳቁ፡፡
‹‹ካልሽ ምንቸገረኝ..የእኔን ልጅም ክርስትና ታነሺያለሽ፡፡››
‹‹እንዴ!!! አረገዝሽ እንዴ?››
‹‹አዎ 1 ወር ከ15 ቀን ሆነኝ፡፡››
‹‹ኦ!!! ፈጣሪ የእኔ ቆንጆ እንኳን ደስ አለሽ፡፡›››ከመቀመጫዋ በመነሳት ተጠምጥማባት እያገላበጠች ሳመቻት እና ወደ መቀመጫዋ ተመለሰች፡፡
‹‹ክርስትና ግን ስትይ ..ሁሴን ኦርቶዶክስ ሆነ እንዴ?››
‹‹ኧረ አልሆነም፡፡››
<<እና>>
‹‹ምን እና አለው ..ያው እሱም ሀይማኖት የለሽ እንደሆነ የእኔ ሀይማኖት ደግሞ አለየለትም፡፡››
‹‹ግን በኑሮችሁ ምንም ችግር አልፈጠረባችሁም?››
‹‹ያው እስከ አሁን በፍቅር ጥላ ስር ስለሆንን ችግር አልፈጠረብንም… በሚያስማማን እየተስማማን በልዩነታችን ደግሞ እንደልዩነታችን እየኖርን ነው፡፡ፍቅር እኮ ሁሉንም ክፍተቶችሽን ይደፍንልሻል...ፍቅር ሲሸረሸር ነው ሜዳ ሁሉ ገደል፣ነጩ ሁሉ ጥቁር፣ንግግሩ ሁሉ ጭቅጭቅ መስሎ ሚታይሽ፡፡››
👍75❤11😁2😢2👎1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ከአንዱ ለምኖ ለአንዱ በመስጠት ብልጽግናን ማምጣት አይቻለም::
ለታዲዬስ ፣ትንግርት፣ሁሴን፣ዶ/ር ሶፊያ፣ፎዚያ እና ኤልያስ ዛሬ ልዩ ቀን ነች፡፡ለስድስት ወር የለፉበትን ...እንቅልፍ አጥተው ገንዘባቸውንም ዕውቀታቸውንም ያፈሰሱበት የድርጅታቸው የመጀመሪያ ፍሬ እነሱም የሚያዩበት ለማህበረሰቡም የሚያስተዋውቁበት ቀን ነው፡፡
ዝግጅቱ በሸራተን አዲስ የሚካሄድ ሲሆን የህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር ዲኤታ፣የተለያዩ ሀይማኖት አባቶች፣የኤንባሲ ሰዎች፣ታዋቂ ሙዚቀኞች፣የፊልም አክተሮች፣አትሌቶች፣ነጋዴዎች፣
ለዚህ ድርጅት ከምስረታው እሰከአሁን ከፍተኛ እገዛ ካደረጉት ከየተለያዩ የፌስ ቡክ ግሩፖች የተወከሉ ወጣቶች፣ከተለያዩ ሚዲያዎች የተሰበሰቡ ጋዜጠኞች እና ካሜራ ማኖች..አዳራሹን
ሞልተውታል፡፡
የዛሬው ዝግጅት ዓለማ በዋናነት ሁለት ሲሆን ሌላም አንድ ንዑስ ዝግጅት አለ፡፡መድረኩን የሚመራው ጋዜጠኛ ሁሴን ነው..ማይኩን ይዞ ወደ መድረክ ወጣና ጉሮሮውን ሞርዶ ንግግሩን
ጀመረ::
‹‹ክቡራን እና ክብሯት ጥሪያችንን ተቀብላችሁ እዚህ የተገኛችሁ ሁላችሁም እንዲሁም በየቤታችሁ ሆናችሁ ዝግጅቱን በቀጥታ በቴሌቨዥን ስርጭት እየተከታተላችሁ ያላችሁ በአጠቃላይ በድርጅታችን ስም ምስጋናችንን እያቀረብን እስከፍፃሜውም በፅሞና እንድትከታተሉን እየጠየቅን በቀጥታ ወደ ዝግጅቱ እንገባለን፡፡በቅድሚያ የድርጅታችን መሪ የሆኑት ዶ/ር ሶፍያ ፕሮግራሙን በንግግር እንዲከፍቱልን እንጠይቃለን… ዶ/ርን ወደ መድረክ ሸኙልን፡፡››ዶ/ር ሶፊያ በጭብጨባ ታጅባ ወደ መድረክ ወጣችና ማይኩን ከሁሴን ተቀብላ ንግግሯን ማሰማት ቀጠለች፡፡
‹‹ክቡራን እና ክቡራት የመንግስት ባለስልጣናት፣የሀይማኖት አባቶች፣ከተለያዩ የማህበራት ዘርፎችን በመወከል
የተገኛችሁ፣በየቤታችሁም በመሆን እየተከታተላችሁን ያላችሁ በአጠቃላይ..እንኳን ለዚህች ቀን አደረሰን አላለሁ፡፡
የዛሬው ፕሮግራማችን ሁለት ዓላማዎች አሉት፡፡ አንደኛው የወላጆች እና ልጆች የምረቃ በዓል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ለድርጅታችን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ነው..እኔ አሁን አትኩሬ የተወሰነ ማብራሪያ ልሰጣችሁ የምፈልገው በመጀመሪያው ላይ ነው..ሁለተኛውን በተመለከተ አቶ ታዲዬስ ቆየት ብሎ ያብራራላችኋል፡፡
እንግዲህ እንደመነሻ ይሆነን ዘንድ የዛሬ አንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን አካባቢ በበጎ ፍቃደኝነት አሳዳጊ የሌላቸውን ህፃናትን እናሳድጋለን ብለው ከተመዘገቡ በብዙ ሺዋች ከሚቆጠሩ ባለቀና ልቦች መካከል ለጊዜው አቅማችንን መሰረት አድርገን 15ዐ ግለሰቦችንና በቡድን ከመጡት መካከል ደግሞ 5ዐ ዎቹን ወደ ስልጠና አስገብተን ነበር፡፡እንግዲህ በአንድ ወር ስልጠና ውስጥ በድርጅቱ ህግና የስልጠና ማኑዋል የተሰጣቸውን ስልጠና በመከታተል ከ15ዐ ዎቹ ግለሰቦች መካከል 43 በቡድን ሆነው ከመጡት መካከል ደግሞ 31 መስፈርቱን ማሟላት ስላልቻሉ ከይቅርታ ጋር እንደ ፍላጎታቸው ህፃናትን እንዲያሳድጉ ልንፈቅድላቸው አልቻልንም፡፡የተቀሩት እንግዲህ ብቁ ሆነው በመገኘታቸው እንሆ ዛሬ በእናንተ ፊት መርቀን ልጆቻቸውን በአደራ እናስረክባቸዋለን፡፡››
የደመቀ ጭብጨባ ከአዳራሹ...ቀጠለች ዶ/ር ‹‹ዛሬ አሁን ለነገርኳችሁ ወላጆች የምናስረክባቸውን ልጆችም ለ3 ወር በካምፕ በማስገባት ስልጠና ሰጥተናቸዋል፡፡ልዩነቱ ህፃናቱን አንዴ ወደ ማሰልጠኛ ካስገባናቸው:: የምንፈልገውን ብቃት እስክናገኝባቸው ድረስ የፈጀውን ያህል ይፍጅ እንለፋባቸዋለን፡፡ ልጆቹን ከበሸቀጠ የድህነት መንደር እንዲሁም በስነ- ምግባር እና በሞራል ከዘቀጠ ጎዳና ላይ ነው የምንሰበስባቸው፤አመላቸውን ማረቅ፣ ስነ- ልቦናቸውን መገንባት፣ጤንነታቸውን ማስተካከል፣ ተስጥኦቸውን ለይቶ ማወቅ፤ወዘተ እንደሀሳባችን እስክናሳካ 3 ወር ፈጀብንም ሶስት
አመት ተስፋ አንቆርጥባቸውም፡፡ የራሱ ጉዳይም ብለንም እርግጠኛ ባልሆንበት ሁኔታ ለአሳዳጊ ወላጅ አሳልፈን አንሰጣቸውም፡፡ይህ ነው ልዩ የሚያደርገን.. እንጂማ መአት በህፃናት ላይ የሚሰሩ ድርጅቶች እንዳሉ እናውቃለን...፡፡.››
ወላጅ ለመሆን ስልጠናውን ወስደው መስፈርቱን አላሟላችሁም ብለን ከመለስናቸው ውስጥ የተወሰኑት በጣም ተበሳጭተውብን ነበር፤ላሳድግ ባልኩ መልካም ልስራ ባልኩ እንዴት እከለከላለሁ?የሚል መከራከሪያ ሀሳብ
ነበራቸው፡፡ግን እኛም ያንን ስናደርግ እያዘንን ነው... እየገነባን ያለነው የወደፊቱን ትውልድ
ነው፡፡አንድ ሰው ገንዘብና ፍላጎት ስላለው ብቻ ዝግጁ የሆነ ስነልቦና እንዲሁም የወላጅ ባህሪ
ሳይኖረው ልጅን ያህል ነገር አሳድግ ብለን አንስተን አንሰጠውም..በፍፁም እንደዛ
አናደርግም፡፡በእኛ መአከል ሰልጥነው ልጅ የተረከቡ ሰዎች በስልጠናው ያገኙትን ዕውቀት
ከዚህ ከእኛ ጋር ለወሰዷቸው ልጆችም ብቻ ሳይሆን ከአብራካቸው ለወጡትም
ህፃናት፣ለዘመዶቻቸው ልጆች ፣ለጎረቤቶቻቸው ልጆችም ያገኙትን ዕውቀት እንዲጠቀሙበት
እንፈልጋለን፡፡አርአያ እንዲሆኑበት እንፈልጋለን፡፡ ለዛ ነው ማኑዋሉንም አዘጋጅትን ለእያንዳንዱ ያደልነው፡፡
‹‹ልጅ ማሳደግ ማብላትና ማጠጣት ብቻ ሳይሆን..የወደፊት የህይወት ዓላማቸውን፤ ተሰጥኦዋቸውን ከስር ከመሰረቱ እያጎለበቱ መንገድ ማስያዝን ይጠይቃል፡፡ ይሄንን ነው ጠቅላላ የሀገራችን ወላጆች ሊከተሉት የሚገባው መንገድ፡፡ ህብረተሰቡም እንደህብረተሰብ...መንግስትም እንደመንግስት የየራሳቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ እጠይቃለሁ፡፡ አመሰግናለሁ፡፡ አሁን ቀጥታ ወደ ምረቃ በዓሉ እንሄዳለን፤ ክብር የህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር ዲኤታ ለተመራቂ ወላጅ እና ህፃናት የምስክር ወረቀት ይሰጡልን ዘንድ እንጠይቃለን፡፡››
ሚንስቴሩ በሙሉ ሱፍ ሽክ ብለው በከረባት እንደታነቁ በተጀነነ እርምጃ ወደ መድረክ ወጥተው ከዶ/ር ጎን ቆሙ ፡፡ሁሴን የተመራቂዎቹን ስም ተራ በተራ ሲጠራ ወላጆቹ ከተረከቧቸው ህጻናት ጋር በመምጣት የምስክር
ወረቃታቸውን እየወሰዱ ወደ መቀመጫቸው ይመለሳሉ፡፡ ከነዚህ ተመራቂዎች ውስጥ..ሰሎሞንና የውብዳር አንድ ወንድ ልጅ(እነሱ የጠየቁት ሁለት ቢሆንም በታዲዬስ የሚመራው ቴክኒክ ብድን ግን በዚህ በአንዱ ልጅ ላይ የሚያሳዩት አፈፃፀም ታይቶ ከአመት በኃላ ሌላ ልጅ ሊጨመርላቸው ይችላል እንጂ አሁን ባለው ሁኔታ ከአንድ ልጅ በላይ አይፈቀድላችሁም በማለት ከለከሏቸው) ሌላው..ዶር ሶፊያና ከፕ/ዬሴፍ ጋር አንድ ሴት ልጅ፣ፎዚያ እና ኤልያስ አንድ ሴት ልጅ፣ፅዮን እና ዓላዛር ..ትንግርት እና ሁሴን አንድ ልጅ በመረከብ ከራሳቸው በመጀመር አርዓያነታቸውን አሳይተዋል፡፡
የምስክር ወረቀት የመስጠት ፕሮግራም ሲጠናቀቅ የክብር እንግዳውንና ዶ/ር ሶፊያ መድረኩን ለቀው ወደ መቀመጫቸው ሄዱ.... ሁሴን ቀጣዩን ፕሮግራም ማስተዋወቅ ጀመረ…፡፡
‹‹ክብሯን እንግዶች ወደ ቀጣዩ ፕሮግራማችን ከመሸጋገራችን በፊት የሙዚቃ እረፍት
እናደርጋለን..ድምፃዊ ሀሊማ እና ሄለን ወደ መድረክ፡፡››
በአካልም በየቤቱም እየተከታተሉ ያሉ አይኖቻቸውን ወደ መድረኩ ላኩ፡፡
የተባሉት ሙዚቀኞች ወደ መድረክ ሲመጡ ታዩ …ሀሊማ ጊታሯን ይዛ ወንበር ስባ ተቀመጠችና ማይኩን ወደ አፏ አስተካክላ አመቻቸች፡፡ሄለን ወደ ፒያኖው አመራች፡፡አብዛኛው ህዝብ አስታወሳቸው፡፡ ባለፈውም በቴሌቨዥን ቃለ መጠየቅ የተደረገላቸው ጊዜ ብቃታቸውን አሳይተዋል፤በአይድል ውድድርም እንደዛው…፡፡ ጀመሩ ሄለን ፒያኖውን ስታናግረው ሀሊማ ጊታሯን እየተጫወተች በድምጿም ታንቆረቁር ጀመር..
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ከአንዱ ለምኖ ለአንዱ በመስጠት ብልጽግናን ማምጣት አይቻለም::
ለታዲዬስ ፣ትንግርት፣ሁሴን፣ዶ/ር ሶፊያ፣ፎዚያ እና ኤልያስ ዛሬ ልዩ ቀን ነች፡፡ለስድስት ወር የለፉበትን ...እንቅልፍ አጥተው ገንዘባቸውንም ዕውቀታቸውንም ያፈሰሱበት የድርጅታቸው የመጀመሪያ ፍሬ እነሱም የሚያዩበት ለማህበረሰቡም የሚያስተዋውቁበት ቀን ነው፡፡
ዝግጅቱ በሸራተን አዲስ የሚካሄድ ሲሆን የህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር ዲኤታ፣የተለያዩ ሀይማኖት አባቶች፣የኤንባሲ ሰዎች፣ታዋቂ ሙዚቀኞች፣የፊልም አክተሮች፣አትሌቶች፣ነጋዴዎች፣
ለዚህ ድርጅት ከምስረታው እሰከአሁን ከፍተኛ እገዛ ካደረጉት ከየተለያዩ የፌስ ቡክ ግሩፖች የተወከሉ ወጣቶች፣ከተለያዩ ሚዲያዎች የተሰበሰቡ ጋዜጠኞች እና ካሜራ ማኖች..አዳራሹን
ሞልተውታል፡፡
የዛሬው ዝግጅት ዓለማ በዋናነት ሁለት ሲሆን ሌላም አንድ ንዑስ ዝግጅት አለ፡፡መድረኩን የሚመራው ጋዜጠኛ ሁሴን ነው..ማይኩን ይዞ ወደ መድረክ ወጣና ጉሮሮውን ሞርዶ ንግግሩን
ጀመረ::
‹‹ክቡራን እና ክብሯት ጥሪያችንን ተቀብላችሁ እዚህ የተገኛችሁ ሁላችሁም እንዲሁም በየቤታችሁ ሆናችሁ ዝግጅቱን በቀጥታ በቴሌቨዥን ስርጭት እየተከታተላችሁ ያላችሁ በአጠቃላይ በድርጅታችን ስም ምስጋናችንን እያቀረብን እስከፍፃሜውም በፅሞና እንድትከታተሉን እየጠየቅን በቀጥታ ወደ ዝግጅቱ እንገባለን፡፡በቅድሚያ የድርጅታችን መሪ የሆኑት ዶ/ር ሶፍያ ፕሮግራሙን በንግግር እንዲከፍቱልን እንጠይቃለን… ዶ/ርን ወደ መድረክ ሸኙልን፡፡››ዶ/ር ሶፊያ በጭብጨባ ታጅባ ወደ መድረክ ወጣችና ማይኩን ከሁሴን ተቀብላ ንግግሯን ማሰማት ቀጠለች፡፡
‹‹ክቡራን እና ክቡራት የመንግስት ባለስልጣናት፣የሀይማኖት አባቶች፣ከተለያዩ የማህበራት ዘርፎችን በመወከል
የተገኛችሁ፣በየቤታችሁም በመሆን እየተከታተላችሁን ያላችሁ በአጠቃላይ..እንኳን ለዚህች ቀን አደረሰን አላለሁ፡፡
የዛሬው ፕሮግራማችን ሁለት ዓላማዎች አሉት፡፡ አንደኛው የወላጆች እና ልጆች የምረቃ በዓል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ለድርጅታችን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ነው..እኔ አሁን አትኩሬ የተወሰነ ማብራሪያ ልሰጣችሁ የምፈልገው በመጀመሪያው ላይ ነው..ሁለተኛውን በተመለከተ አቶ ታዲዬስ ቆየት ብሎ ያብራራላችኋል፡፡
እንግዲህ እንደመነሻ ይሆነን ዘንድ የዛሬ አንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን አካባቢ በበጎ ፍቃደኝነት አሳዳጊ የሌላቸውን ህፃናትን እናሳድጋለን ብለው ከተመዘገቡ በብዙ ሺዋች ከሚቆጠሩ ባለቀና ልቦች መካከል ለጊዜው አቅማችንን መሰረት አድርገን 15ዐ ግለሰቦችንና በቡድን ከመጡት መካከል ደግሞ 5ዐ ዎቹን ወደ ስልጠና አስገብተን ነበር፡፡እንግዲህ በአንድ ወር ስልጠና ውስጥ በድርጅቱ ህግና የስልጠና ማኑዋል የተሰጣቸውን ስልጠና በመከታተል ከ15ዐ ዎቹ ግለሰቦች መካከል 43 በቡድን ሆነው ከመጡት መካከል ደግሞ 31 መስፈርቱን ማሟላት ስላልቻሉ ከይቅርታ ጋር እንደ ፍላጎታቸው ህፃናትን እንዲያሳድጉ ልንፈቅድላቸው አልቻልንም፡፡የተቀሩት እንግዲህ ብቁ ሆነው በመገኘታቸው እንሆ ዛሬ በእናንተ ፊት መርቀን ልጆቻቸውን በአደራ እናስረክባቸዋለን፡፡››
የደመቀ ጭብጨባ ከአዳራሹ...ቀጠለች ዶ/ር ‹‹ዛሬ አሁን ለነገርኳችሁ ወላጆች የምናስረክባቸውን ልጆችም ለ3 ወር በካምፕ በማስገባት ስልጠና ሰጥተናቸዋል፡፡ልዩነቱ ህፃናቱን አንዴ ወደ ማሰልጠኛ ካስገባናቸው:: የምንፈልገውን ብቃት እስክናገኝባቸው ድረስ የፈጀውን ያህል ይፍጅ እንለፋባቸዋለን፡፡ ልጆቹን ከበሸቀጠ የድህነት መንደር እንዲሁም በስነ- ምግባር እና በሞራል ከዘቀጠ ጎዳና ላይ ነው የምንሰበስባቸው፤አመላቸውን ማረቅ፣ ስነ- ልቦናቸውን መገንባት፣ጤንነታቸውን ማስተካከል፣ ተስጥኦቸውን ለይቶ ማወቅ፤ወዘተ እንደሀሳባችን እስክናሳካ 3 ወር ፈጀብንም ሶስት
አመት ተስፋ አንቆርጥባቸውም፡፡ የራሱ ጉዳይም ብለንም እርግጠኛ ባልሆንበት ሁኔታ ለአሳዳጊ ወላጅ አሳልፈን አንሰጣቸውም፡፡ይህ ነው ልዩ የሚያደርገን.. እንጂማ መአት በህፃናት ላይ የሚሰሩ ድርጅቶች እንዳሉ እናውቃለን...፡፡.››
ወላጅ ለመሆን ስልጠናውን ወስደው መስፈርቱን አላሟላችሁም ብለን ከመለስናቸው ውስጥ የተወሰኑት በጣም ተበሳጭተውብን ነበር፤ላሳድግ ባልኩ መልካም ልስራ ባልኩ እንዴት እከለከላለሁ?የሚል መከራከሪያ ሀሳብ
ነበራቸው፡፡ግን እኛም ያንን ስናደርግ እያዘንን ነው... እየገነባን ያለነው የወደፊቱን ትውልድ
ነው፡፡አንድ ሰው ገንዘብና ፍላጎት ስላለው ብቻ ዝግጁ የሆነ ስነልቦና እንዲሁም የወላጅ ባህሪ
ሳይኖረው ልጅን ያህል ነገር አሳድግ ብለን አንስተን አንሰጠውም..በፍፁም እንደዛ
አናደርግም፡፡በእኛ መአከል ሰልጥነው ልጅ የተረከቡ ሰዎች በስልጠናው ያገኙትን ዕውቀት
ከዚህ ከእኛ ጋር ለወሰዷቸው ልጆችም ብቻ ሳይሆን ከአብራካቸው ለወጡትም
ህፃናት፣ለዘመዶቻቸው ልጆች ፣ለጎረቤቶቻቸው ልጆችም ያገኙትን ዕውቀት እንዲጠቀሙበት
እንፈልጋለን፡፡አርአያ እንዲሆኑበት እንፈልጋለን፡፡ ለዛ ነው ማኑዋሉንም አዘጋጅትን ለእያንዳንዱ ያደልነው፡፡
‹‹ልጅ ማሳደግ ማብላትና ማጠጣት ብቻ ሳይሆን..የወደፊት የህይወት ዓላማቸውን፤ ተሰጥኦዋቸውን ከስር ከመሰረቱ እያጎለበቱ መንገድ ማስያዝን ይጠይቃል፡፡ ይሄንን ነው ጠቅላላ የሀገራችን ወላጆች ሊከተሉት የሚገባው መንገድ፡፡ ህብረተሰቡም እንደህብረተሰብ...መንግስትም እንደመንግስት የየራሳቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ እጠይቃለሁ፡፡ አመሰግናለሁ፡፡ አሁን ቀጥታ ወደ ምረቃ በዓሉ እንሄዳለን፤ ክብር የህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር ዲኤታ ለተመራቂ ወላጅ እና ህፃናት የምስክር ወረቀት ይሰጡልን ዘንድ እንጠይቃለን፡፡››
ሚንስቴሩ በሙሉ ሱፍ ሽክ ብለው በከረባት እንደታነቁ በተጀነነ እርምጃ ወደ መድረክ ወጥተው ከዶ/ር ጎን ቆሙ ፡፡ሁሴን የተመራቂዎቹን ስም ተራ በተራ ሲጠራ ወላጆቹ ከተረከቧቸው ህጻናት ጋር በመምጣት የምስክር
ወረቃታቸውን እየወሰዱ ወደ መቀመጫቸው ይመለሳሉ፡፡ ከነዚህ ተመራቂዎች ውስጥ..ሰሎሞንና የውብዳር አንድ ወንድ ልጅ(እነሱ የጠየቁት ሁለት ቢሆንም በታዲዬስ የሚመራው ቴክኒክ ብድን ግን በዚህ በአንዱ ልጅ ላይ የሚያሳዩት አፈፃፀም ታይቶ ከአመት በኃላ ሌላ ልጅ ሊጨመርላቸው ይችላል እንጂ አሁን ባለው ሁኔታ ከአንድ ልጅ በላይ አይፈቀድላችሁም በማለት ከለከሏቸው) ሌላው..ዶር ሶፊያና ከፕ/ዬሴፍ ጋር አንድ ሴት ልጅ፣ፎዚያ እና ኤልያስ አንድ ሴት ልጅ፣ፅዮን እና ዓላዛር ..ትንግርት እና ሁሴን አንድ ልጅ በመረከብ ከራሳቸው በመጀመር አርዓያነታቸውን አሳይተዋል፡፡
የምስክር ወረቀት የመስጠት ፕሮግራም ሲጠናቀቅ የክብር እንግዳውንና ዶ/ር ሶፊያ መድረኩን ለቀው ወደ መቀመጫቸው ሄዱ.... ሁሴን ቀጣዩን ፕሮግራም ማስተዋወቅ ጀመረ…፡፡
‹‹ክብሯን እንግዶች ወደ ቀጣዩ ፕሮግራማችን ከመሸጋገራችን በፊት የሙዚቃ እረፍት
እናደርጋለን..ድምፃዊ ሀሊማ እና ሄለን ወደ መድረክ፡፡››
በአካልም በየቤቱም እየተከታተሉ ያሉ አይኖቻቸውን ወደ መድረኩ ላኩ፡፡
የተባሉት ሙዚቀኞች ወደ መድረክ ሲመጡ ታዩ …ሀሊማ ጊታሯን ይዛ ወንበር ስባ ተቀመጠችና ማይኩን ወደ አፏ አስተካክላ አመቻቸች፡፡ሄለን ወደ ፒያኖው አመራች፡፡አብዛኛው ህዝብ አስታወሳቸው፡፡ ባለፈውም በቴሌቨዥን ቃለ መጠየቅ የተደረገላቸው ጊዜ ብቃታቸውን አሳይተዋል፤በአይድል ውድድርም እንደዛው…፡፡ ጀመሩ ሄለን ፒያኖውን ስታናግረው ሀሊማ ጊታሯን እየተጫወተች በድምጿም ታንቆረቁር ጀመር..
👍63❤11
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ተቀበለውና ቀጠለ <<ታዲዬስ ባለው ነገር ላይ ምንም አልጨምርም.. ቀጥታ ወደ ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራሙ ገብቼያለሁ፡፡እዚህም ያላችሁ በመላው ዓለም የምትገኙ አላማችንን የምትደግፉ በስልክም በኢሜልም ሆነ በተመቻችሁ ዘዴ ቃል መግባት ትችላላችሁ ... ከዛ በፊት ግን ይሄንን ዝግጅት የምንጀምረው፤በስጦታ ነው፡፡ስጦታውን የምትሰጠን ሰዓሊ ሰላም ነች.. ሰዓሊ ሰላም ወደ መድረክ…፡፡››
ሰላም ሸንከል ሸንከል እያለች ወደ መድረክ ስትወጣ ትንግርት ከኃላዋ 120 ሳ.ሜ በ 60 ሳ.ሜ ስፋት ባለው በሸራ ላይ የተሳለ ስዕል ይዛ ተከትላት ወጣች፡፡ስዕሉ ለህዝብ እይታ ቀረበ፡፡
<<እኛ ለእኛ›› የሚል ርዕስ አለው፡፡
አንድ ህፃን የተቦተራረፈ ልብስ እና የቆሸሸ ፊት ይዞ አስፓልት ዳር ከሚገኝ የቆሻሻ መጣያ ገንዳ
ጠርዝ ላይ ቂቢብ ብሎ በመውጣት ሞልቶ በመትረፍ አካባቢውን ሙሉ ከሸፈነው ቆሻሻ ላይ የተጣለ ምግብ ጎንበስ ብሎ የሚፈልግ ይመስላል፤አንደኛው እጁ ግን ወደ አስፓልቱ ተቀስሯል፤በተቀሰረው እጁ አቅጣጫ የቆመች የቤት መኪና ትታያለች፣ከመኪናዋ ውስጥ አንድ በተመሳሳይ ዕድሜ ላይ የሚገኝ የፀዳ ልብስ የለበሰና የተመቸው ህፃን በመስኮት ተንጠራርቶ መፅሀፍ እና ዳቦ ለጎስቆላው ልጅ ሊያቀብለው ሲንጠራራ ያሳያል፡፡
ሁሴን ቃላ መጠየቅ ሊያደርጋት ወደ ሰላም ተጠጋ
‹‹ስምሽን ብታስተዋውቂን?››
‹‹ሰላም እባላለሁ..ሰላም ታዲዬስ፡፡››
‹‹ሰላም እሺ ..…ለምንድነው ወደዚህ መድረክ የወጣሽው?››
‹‹ይሄንን ስዕል ለድርጅቱ በስጦታ ላማበረክት፡፡››
‹‹በጣም ጥሩ ነው ..ማነው የሳለው?››
<<እኔ ነኛ፡››
‹‹ለምን ርዕሱን ..እኛ ለእኛ አልሽው?››
‹‹ለእኛ ከእኛ ውጭ ማንም ስለሌለ ነዋ...ታዲዬስ አባት ባይሆነኝ እኔ ይሄኔ እዚህ
መድረክ ላይ ሳይሆን ሀዋሳ መንገድ ዳር ቁራሽ ዳቦ መግዣ ሳንቲም እየለመንኩ ነበር
ምታገኙኝ…..እባካችሁ የኢትዮጰያ ህዝቦች በጠቅላላ መጥናችሁ ውለዱ፤ልመና የሞራል
ነቀርሳ ነው ማንም ህፃን እንዲለምን አትፍቀዱ፤ጎዳናዎች ከቦታ ወደ ቦታ መተላለፊያዎች እንጂ ፈጽሞ የህጻናት መኖሪያዎች መሆን የለባቸውም፤ታዲ አባቴ ከዛ
የጎዳና ሰቆቃ አውጥተህ ሰው ስላደረግከኝ አመሰግንሀለው እሺ ... ደግሞ በጣም ነው
የምወድህ....ሁላችንም ልጆችህ
እንወድሀለን..ሁሉም የዓለም አባቶች እንደ አንተ እንዲሆኑ እንፈልጋለን..››ይሄን ስትናገር እንባዋን መግታት ስላልቻለች መድረኩ ጥላ ወረደች..አዳራሹን የሞላው ህዝብ ዓይኞች ሁሉ
በዕንባ ፈሳሽ ተሞሉ፡፡ሁሴን ከደቂቃዎች ዝምታ በኃላ መናገር
ጀመረ‹‹እሺ ሰላምን እንደሰማችኋት ይሄንን በነዛ
ትናንሽ እጆቿ የተሳለውን ድንቅ ስዕሏን በስጦታ አቅርባልናለች.. እናም ለጨረታ እናቀርበዋለን..፡፡
ሰላም ማለት የታዲዬስ ልጅ ነች..ቅድም ልዩ ጥኡመ ዜማ ለጆሮችን ያሰሙን ሀሊማ እና
ሄለንም የታዲዬስ ልጆች ናቸው፤ሚጡና ሙሴ
የሚባሉም ልጆች አሉት...በተለይ ሙሴ የልጅ ሳይንቲስት ነው…ስለሱ ሳስብ ምን እንደሚታሰበኝ ታውቃላችሁ ሰው ከሞተ በኋላ
ነፍሱ በሌላ ሰው አካል ሆና ዳግም ወደዚህ ምድር ትመጣለች የሚል እምነት የሚያራምዱ
ማህበረሰቦች አሉ ፤ያ እምነት እውነት ከሆነ የታዲዬስ ልጅ የሆነው ሙሴ የቶማስ ኤዲሰንን
ነፍስ ይዞ ለኢትዬጵያውያን ተስፋ ሊሆን የተፈጠረ ሳይሆን አይቀርም ብዬ እጠረጥራለሁ…. በአጠቃላይ ቅድም ታዲዬስ
የተናገረው ንግግር ለመናገር ብቻ ሳይሆን እሱ በተግባር ስለፈተነው ህጻናትን ከመሰረቱ ኮተኩተን ካሳደግናቸው ገና ከጥዋቱ ፍሬያቸው እንደምናይ ስላረጋገጠ ነው..፡፡
አሁን ወደ ሰላም ሥዕል ጨረታ እንግባ..በነገራችን ላይ ከዚህ ፕሮግራም በኋላ የሰላምን ሌሎች ድንቅ ስዕሎችን ማየት ከፈለጋች በሚቀጥለው ክፍል ጎራ በሉ..(ይሄንን ሲናገር በየቤታቸው ሆነው ዝግጅቱን በቴሌቨዠን ለሚከታተሉት ካሜራው የሰላም ስዕል ወደ ሚገኙበት ክፍል በማዞር ማስቃኘት ጀመረ ..13 የሚሆኑ የተለያየ ርዕስ እና መጠን ያላቸው ስዕሎች በግድግዳው ላይ ተሰባጥረው ለዕይታ ምቹ ሆነው ተሰቅለው አሳየ፡፡
ሰላም ለድርጅቱ በስጦታ ያበረከተችው ስዕል ከሸራተን ሆቴል አልወጣም..በሼኩ ትዕዛዝ ይመስላል በ1ዐዐ ሺ ብር መነሻ የተጀመረውን ጫረታ ፉክክር ዝግጅቱ ላይ ታድመው የነበሩት የሜድሮኩ ስራ አስኪያጅ በሁለት ሚሊዬን ብር እዛው አስቀሩት..ድርጅቶችም ግለሰቦችም ያቅማቸውን ወረወሩ..አጠቃላይ ቃል የተገባውና እጅ በእጅ የተሰጠው በድምሩ 25 ሚሊዬን ብር ሆነ፡፡
ሁሴን ፕሮግራሙን ወደ ሶስተኛው ዝግጅት ሊያሸጋግር ፈለገ‹‹ቅድሚያ ግን ሄለን እና ሀሊማ ወደ መድረክ ዳግም እንዲወጡ አደረገ...የቴዲ አፍሮን ላምባዲና ነው ያቀረቡት፤ ልክ እንዳጠናቀቁ ሁለተኛውን ሙዚቃ ሊቀጥሉ ሲሉ ትንግርት በምልክት አስቆመቻቸው እና ወደ መድረክ ወጣች ፡
‹‹ይቅርታ ለየት ያለ ዜና በስልክ ስለደረሰኝ ነው ወደ መድረክ የወጣሁት..ቴዲ አፍሮ ከሄለን እና ሀሊማ ጋር አዲስ አበባ ላይ አንድ ኮንሰርት በማዘጋጀት ገቢውን ለድርጅቱ እንዲሚያስገባ ነግሮናል.. ለጊዜው 1ዐዐ ሺ ብርም በአካውንታችን ዛሬውኑ እንደሚያስገባ አብስሮናል፤እንግዲህ እዚህ ዝግጅት ላይ የታደሙ ድምጻዊያኖቻችን እና ኮሜዲያኖችም ቅድም እንደሰማችሁት አንድ ኮንሰርት እንደሚያዘጋጁልን ቃል ገብተው ነበር..ይሄ ሁለተኛ ኮንሰርት መሆኑ ነው፡፡እናመስግናለን ››ብላ ወረደች፡
..በዚህ ዜና በጣም የፈነጠዙት ሀሊማ እና ሄለን ናቸው ፤ከሚወዱትና ከሚያደንቁት ለእነሱ እንደ ህልም ከሆነው ቴዲ አፍሮ ጋር በአንድ መድረክ ሊሰሩ ነው..በደስታ በተጥለቀለቀው ስሜታቸው የሚቀጥለውን ሙዚቃ መጫወት ጀመሩ.. የሰርግ ዘፈን ነው‹‹..ሙሽራዬ ሙሽራዬ ... የወይን አበባዬ››ሙዚቃውን ተከትሎ ከጀርባ ካለው በር ወደ መድረክ ሲወጣ የታየው ታዲዬስ ነው፡፡ ቅድም ከለበሰው ልብስ በተለየ አለባበስ ሙሉ ሱፍ ለብሶ ቀኝ እግሩን አስቀድሞ ታየ.. ከኃላው ነጭ የተንዘረፈፈ ቬሎ የለበሰች ወጣት ተከትላዋላች... ርብቃ ነኝ..፡፡እጅ ለእጅ ተቆላልፈው በዝግታ እርምጃ ሙሉ በሙሉ ወደ መድረኩ ወጡ…ጥጉን ይዘው እንደተጣበቁ ቆሙ፡፡
ሙዚቃው እንደቀጠለ ነው..ሌሎች ጥንዶች በተመሳሳይ ሁኔታ በተመሳሳይ አለባበስ ወጡ ዶ/ር ሶፊያ እና ፕ/ዬሴፍ ናቸው፡፡ ከነ ታዲዬስ ጎን ቆሙ..አሁንም ሌላ ጥንዶች ተከተሉ ፎዚያና ኤልያስ(የእነ ኤልያስ ጋብቻ ልዩነታቸውን በምን ሁኔታ ፈተው ወይም ለመፍታት ተስማምተው ለዚህ ጥምረት እንደበቁ ለጊዜው ከጥንዶቹ በስተቀር ማንም የሚያውቅ ሰው የለም) ህዝብ ከፍተኛ መደመም ወስጥ ገብቷል..በመጨረሻ ጥንድ ሆነው የወጡት የነ ሀሊማ የሙዚቃ አስተማሪዋ አይነ ስውሯ ፅዬን እና የሰላም የስዕል አስተማሪው ዓልዓዛር ናቸው፡፡ሙዚቃው አልቆ ተቋረጠ..ከዛ አምስቱም የታዲዬስ ልጆች ከያሉበት ወደመድረክ ወጡና ታዲዬስን እና አዲሷን እናታቸውን ርብቃን ከበው ቆሙ..በተመሳሳይ ሌሎች ጥንዶችም ዛሬ ለማሳዳግ የተረከቧቸው ልጆች ወደ መድረክ ወጥተው በእያንዳንዱ ጥንዶቹ መካከል በፈገግታ ቆሙ..ህዝቡ በደስታ እና በዕልልታ አዳራሹን አደበላለቀው፡፡
ሁሴን ወደ መድረኩ ወጣና መናገር ጀመረ….
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ተቀበለውና ቀጠለ <<ታዲዬስ ባለው ነገር ላይ ምንም አልጨምርም.. ቀጥታ ወደ ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራሙ ገብቼያለሁ፡፡እዚህም ያላችሁ በመላው ዓለም የምትገኙ አላማችንን የምትደግፉ በስልክም በኢሜልም ሆነ በተመቻችሁ ዘዴ ቃል መግባት ትችላላችሁ ... ከዛ በፊት ግን ይሄንን ዝግጅት የምንጀምረው፤በስጦታ ነው፡፡ስጦታውን የምትሰጠን ሰዓሊ ሰላም ነች.. ሰዓሊ ሰላም ወደ መድረክ…፡፡››
ሰላም ሸንከል ሸንከል እያለች ወደ መድረክ ስትወጣ ትንግርት ከኃላዋ 120 ሳ.ሜ በ 60 ሳ.ሜ ስፋት ባለው በሸራ ላይ የተሳለ ስዕል ይዛ ተከትላት ወጣች፡፡ስዕሉ ለህዝብ እይታ ቀረበ፡፡
<<እኛ ለእኛ›› የሚል ርዕስ አለው፡፡
አንድ ህፃን የተቦተራረፈ ልብስ እና የቆሸሸ ፊት ይዞ አስፓልት ዳር ከሚገኝ የቆሻሻ መጣያ ገንዳ
ጠርዝ ላይ ቂቢብ ብሎ በመውጣት ሞልቶ በመትረፍ አካባቢውን ሙሉ ከሸፈነው ቆሻሻ ላይ የተጣለ ምግብ ጎንበስ ብሎ የሚፈልግ ይመስላል፤አንደኛው እጁ ግን ወደ አስፓልቱ ተቀስሯል፤በተቀሰረው እጁ አቅጣጫ የቆመች የቤት መኪና ትታያለች፣ከመኪናዋ ውስጥ አንድ በተመሳሳይ ዕድሜ ላይ የሚገኝ የፀዳ ልብስ የለበሰና የተመቸው ህፃን በመስኮት ተንጠራርቶ መፅሀፍ እና ዳቦ ለጎስቆላው ልጅ ሊያቀብለው ሲንጠራራ ያሳያል፡፡
ሁሴን ቃላ መጠየቅ ሊያደርጋት ወደ ሰላም ተጠጋ
‹‹ስምሽን ብታስተዋውቂን?››
‹‹ሰላም እባላለሁ..ሰላም ታዲዬስ፡፡››
‹‹ሰላም እሺ ..…ለምንድነው ወደዚህ መድረክ የወጣሽው?››
‹‹ይሄንን ስዕል ለድርጅቱ በስጦታ ላማበረክት፡፡››
‹‹በጣም ጥሩ ነው ..ማነው የሳለው?››
<<እኔ ነኛ፡››
‹‹ለምን ርዕሱን ..እኛ ለእኛ አልሽው?››
‹‹ለእኛ ከእኛ ውጭ ማንም ስለሌለ ነዋ...ታዲዬስ አባት ባይሆነኝ እኔ ይሄኔ እዚህ
መድረክ ላይ ሳይሆን ሀዋሳ መንገድ ዳር ቁራሽ ዳቦ መግዣ ሳንቲም እየለመንኩ ነበር
ምታገኙኝ…..እባካችሁ የኢትዮጰያ ህዝቦች በጠቅላላ መጥናችሁ ውለዱ፤ልመና የሞራል
ነቀርሳ ነው ማንም ህፃን እንዲለምን አትፍቀዱ፤ጎዳናዎች ከቦታ ወደ ቦታ መተላለፊያዎች እንጂ ፈጽሞ የህጻናት መኖሪያዎች መሆን የለባቸውም፤ታዲ አባቴ ከዛ
የጎዳና ሰቆቃ አውጥተህ ሰው ስላደረግከኝ አመሰግንሀለው እሺ ... ደግሞ በጣም ነው
የምወድህ....ሁላችንም ልጆችህ
እንወድሀለን..ሁሉም የዓለም አባቶች እንደ አንተ እንዲሆኑ እንፈልጋለን..››ይሄን ስትናገር እንባዋን መግታት ስላልቻለች መድረኩ ጥላ ወረደች..አዳራሹን የሞላው ህዝብ ዓይኞች ሁሉ
በዕንባ ፈሳሽ ተሞሉ፡፡ሁሴን ከደቂቃዎች ዝምታ በኃላ መናገር
ጀመረ‹‹እሺ ሰላምን እንደሰማችኋት ይሄንን በነዛ
ትናንሽ እጆቿ የተሳለውን ድንቅ ስዕሏን በስጦታ አቅርባልናለች.. እናም ለጨረታ እናቀርበዋለን..፡፡
ሰላም ማለት የታዲዬስ ልጅ ነች..ቅድም ልዩ ጥኡመ ዜማ ለጆሮችን ያሰሙን ሀሊማ እና
ሄለንም የታዲዬስ ልጆች ናቸው፤ሚጡና ሙሴ
የሚባሉም ልጆች አሉት...በተለይ ሙሴ የልጅ ሳይንቲስት ነው…ስለሱ ሳስብ ምን እንደሚታሰበኝ ታውቃላችሁ ሰው ከሞተ በኋላ
ነፍሱ በሌላ ሰው አካል ሆና ዳግም ወደዚህ ምድር ትመጣለች የሚል እምነት የሚያራምዱ
ማህበረሰቦች አሉ ፤ያ እምነት እውነት ከሆነ የታዲዬስ ልጅ የሆነው ሙሴ የቶማስ ኤዲሰንን
ነፍስ ይዞ ለኢትዬጵያውያን ተስፋ ሊሆን የተፈጠረ ሳይሆን አይቀርም ብዬ እጠረጥራለሁ…. በአጠቃላይ ቅድም ታዲዬስ
የተናገረው ንግግር ለመናገር ብቻ ሳይሆን እሱ በተግባር ስለፈተነው ህጻናትን ከመሰረቱ ኮተኩተን ካሳደግናቸው ገና ከጥዋቱ ፍሬያቸው እንደምናይ ስላረጋገጠ ነው..፡፡
አሁን ወደ ሰላም ሥዕል ጨረታ እንግባ..በነገራችን ላይ ከዚህ ፕሮግራም በኋላ የሰላምን ሌሎች ድንቅ ስዕሎችን ማየት ከፈለጋች በሚቀጥለው ክፍል ጎራ በሉ..(ይሄንን ሲናገር በየቤታቸው ሆነው ዝግጅቱን በቴሌቨዠን ለሚከታተሉት ካሜራው የሰላም ስዕል ወደ ሚገኙበት ክፍል በማዞር ማስቃኘት ጀመረ ..13 የሚሆኑ የተለያየ ርዕስ እና መጠን ያላቸው ስዕሎች በግድግዳው ላይ ተሰባጥረው ለዕይታ ምቹ ሆነው ተሰቅለው አሳየ፡፡
ሰላም ለድርጅቱ በስጦታ ያበረከተችው ስዕል ከሸራተን ሆቴል አልወጣም..በሼኩ ትዕዛዝ ይመስላል በ1ዐዐ ሺ ብር መነሻ የተጀመረውን ጫረታ ፉክክር ዝግጅቱ ላይ ታድመው የነበሩት የሜድሮኩ ስራ አስኪያጅ በሁለት ሚሊዬን ብር እዛው አስቀሩት..ድርጅቶችም ግለሰቦችም ያቅማቸውን ወረወሩ..አጠቃላይ ቃል የተገባውና እጅ በእጅ የተሰጠው በድምሩ 25 ሚሊዬን ብር ሆነ፡፡
ሁሴን ፕሮግራሙን ወደ ሶስተኛው ዝግጅት ሊያሸጋግር ፈለገ‹‹ቅድሚያ ግን ሄለን እና ሀሊማ ወደ መድረክ ዳግም እንዲወጡ አደረገ...የቴዲ አፍሮን ላምባዲና ነው ያቀረቡት፤ ልክ እንዳጠናቀቁ ሁለተኛውን ሙዚቃ ሊቀጥሉ ሲሉ ትንግርት በምልክት አስቆመቻቸው እና ወደ መድረክ ወጣች ፡
‹‹ይቅርታ ለየት ያለ ዜና በስልክ ስለደረሰኝ ነው ወደ መድረክ የወጣሁት..ቴዲ አፍሮ ከሄለን እና ሀሊማ ጋር አዲስ አበባ ላይ አንድ ኮንሰርት በማዘጋጀት ገቢውን ለድርጅቱ እንዲሚያስገባ ነግሮናል.. ለጊዜው 1ዐዐ ሺ ብርም በአካውንታችን ዛሬውኑ እንደሚያስገባ አብስሮናል፤እንግዲህ እዚህ ዝግጅት ላይ የታደሙ ድምጻዊያኖቻችን እና ኮሜዲያኖችም ቅድም እንደሰማችሁት አንድ ኮንሰርት እንደሚያዘጋጁልን ቃል ገብተው ነበር..ይሄ ሁለተኛ ኮንሰርት መሆኑ ነው፡፡እናመስግናለን ››ብላ ወረደች፡
..በዚህ ዜና በጣም የፈነጠዙት ሀሊማ እና ሄለን ናቸው ፤ከሚወዱትና ከሚያደንቁት ለእነሱ እንደ ህልም ከሆነው ቴዲ አፍሮ ጋር በአንድ መድረክ ሊሰሩ ነው..በደስታ በተጥለቀለቀው ስሜታቸው የሚቀጥለውን ሙዚቃ መጫወት ጀመሩ.. የሰርግ ዘፈን ነው‹‹..ሙሽራዬ ሙሽራዬ ... የወይን አበባዬ››ሙዚቃውን ተከትሎ ከጀርባ ካለው በር ወደ መድረክ ሲወጣ የታየው ታዲዬስ ነው፡፡ ቅድም ከለበሰው ልብስ በተለየ አለባበስ ሙሉ ሱፍ ለብሶ ቀኝ እግሩን አስቀድሞ ታየ.. ከኃላው ነጭ የተንዘረፈፈ ቬሎ የለበሰች ወጣት ተከትላዋላች... ርብቃ ነኝ..፡፡እጅ ለእጅ ተቆላልፈው በዝግታ እርምጃ ሙሉ በሙሉ ወደ መድረኩ ወጡ…ጥጉን ይዘው እንደተጣበቁ ቆሙ፡፡
ሙዚቃው እንደቀጠለ ነው..ሌሎች ጥንዶች በተመሳሳይ ሁኔታ በተመሳሳይ አለባበስ ወጡ ዶ/ር ሶፊያ እና ፕ/ዬሴፍ ናቸው፡፡ ከነ ታዲዬስ ጎን ቆሙ..አሁንም ሌላ ጥንዶች ተከተሉ ፎዚያና ኤልያስ(የእነ ኤልያስ ጋብቻ ልዩነታቸውን በምን ሁኔታ ፈተው ወይም ለመፍታት ተስማምተው ለዚህ ጥምረት እንደበቁ ለጊዜው ከጥንዶቹ በስተቀር ማንም የሚያውቅ ሰው የለም) ህዝብ ከፍተኛ መደመም ወስጥ ገብቷል..በመጨረሻ ጥንድ ሆነው የወጡት የነ ሀሊማ የሙዚቃ አስተማሪዋ አይነ ስውሯ ፅዬን እና የሰላም የስዕል አስተማሪው ዓልዓዛር ናቸው፡፡ሙዚቃው አልቆ ተቋረጠ..ከዛ አምስቱም የታዲዬስ ልጆች ከያሉበት ወደመድረክ ወጡና ታዲዬስን እና አዲሷን እናታቸውን ርብቃን ከበው ቆሙ..በተመሳሳይ ሌሎች ጥንዶችም ዛሬ ለማሳዳግ የተረከቧቸው ልጆች ወደ መድረክ ወጥተው በእያንዳንዱ ጥንዶቹ መካከል በፈገግታ ቆሙ..ህዝቡ በደስታ እና በዕልልታ አዳራሹን አደበላለቀው፡፡
ሁሴን ወደ መድረኩ ወጣና መናገር ጀመረ….
👍76❤14🤔2👎1