አትሮኖስ
280K subscribers
111 photos
3 videos
41 files
473 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_አስራ_ሰባት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ

ሳባ የአሰላን ከተማ ለቃ እንደወጣች በደመነፍስ ነበር ስትነዳ የነበረው፡፡ ሀሳቧ ሁሉ ወደኃላ ተመልሷል..ያንን የተረገመ ስራ እንዴት እንደ ጀመረች አስር  አመት ወደኃላ ተመልሳ ማብላላት ጀመረች፡፡
ከ10 ዓመት በፊት
ያኔ በዛ ዘመን አዲሱን ስራዋን ለመጀመር ከሰገን  ጋር የመጨረሻ ድርድር ስታደርግ እና ሲለያዩ አንድ ምክር ሰጥታት ነበር…‹‹ድንግል ከሆንሽ ለምትወጂው ሰው ስጪው፡፡››ነበር ያለቻት…ግን በፍጥነት ማድረግ አልቻለችም ነበር…በወቅቱ የምትወደው ሰው ልቧን ሰብሮ ካሳዘናት ሰነባብቷል….‹‹ለእሱ ድንግልና ሳይሆን ከተቻለ በቀል ነው የሚገባው››ስትል  በማሰብ….ስለድንግልናዋ ማሰብና መጨነቅ ትታ…ዕቃዋን በየካርቶኑ እያስገበባች አሸገች፤ልብሶቿን በሁለት ሻንጣ ጠቅጥቃ አሳሰረች…የምትተኛበት ፍራሽ ብቻ እንደተዘረጋ ቀረ…ቀጥሎ ምን እንደምታደርግ ግራ ገባት፡፡መቼስ ይሄን ሁሉ ኮተት ይዛ በህዝብ ትራንስፖርት ተጠቅማ አሰላ ድረስ ማጓጓዝ አትችልም...እንዴት አድርጋ…‹‹ደግሞ ስኖርበት ባዶ የነበረው ቤት  አሁን ልለቅ ስል እንዴት ነው እንዲህ ሜዳውን የሞላው?››ሥትል በማሰብ ተገረመች፡፡‹‹ግን አሁን ይሄንን ሁሉ ኮተት ብረት ድስት፤ሰሀን፤ብርጭቆ ምድጃ ለምንድነው የሰበሰብኩት? ለምን ለተቸገረ አላከፋፍለውም?››ራሷን በትዝብት ጠየቀች፡፡
  ግን ደፍራ ነገ ሀብታምና  ሁሉ  ነገር  የተረፈው  እንደምትሆን  ተማምና ‹‹አይ ይሄን ኮልኮሌ አልፈልግም ላከፋፍለው››ልትል አልቻለችም…
ወሰነች.‹‹አዎ ብር አለኝ… አሰላ ድረስ የሚወስድልኝ መኪና ብፈልግ ይሻላል››ስትል አሰበች…‹‹አዎ መርካቶ ብሄድ ጭነት መኪና አላጣም….ጭነው ሲጨርሱ በዚሁ ጎራ ቢሉ ከላይ ጣል ጣል አድርገው ይወስዱልኛል….››ብላ ስሌት ሰራችና ወደመርካቶ ለመሄድ ካሰበች በኃላ ሌላ የተሻለ ያለችው ሀሳብ ብልጭ አለላት፡
ደምሳሽ ትዝ ኣላት….እርግጥ በወቅቱ ለዚህ የሚያበቃ ትውውቅም ሆነ ንግግር.አልነበራቸውም...ቢሆንም.ያው‹‹ቤተሰብ ሆነናል››ብሏት የለ. ብትጠይቀው ምንም ክፋት እንደሌለው አሰላች…ሸፌር ስለሆነ ሌሎች ሹፌሮችን ስለሚያውቅ ወደአሰላ የሚሄድ የጭነት መኪና ብዙም ሳይለፋ በስልክ ሊጨርስላት ይችላል…ስልኳን አወጣችና ደወለችለት..ከሶስት ጥሪ በኋላ ተነሳ..
‹‹ጤና ይስጥልኝ የእኔ እመቤት››

‹‹አቶ ደምሳሽ ሳባ ነኝ .አወቅከኝ?በቀደም…››

‹‹እመቤቴ አውቄሻለሁ..ማብራራት አይጠበቅብሽም…አንቺን እንዴት ልዘነጋ እችላለሁ፡፡ለዛውም ቤተሰብ ሆነን?››ነበር ያላት…
‹‹በእውነት ጥሩ ስሜት እንዲሰማኝ ነው ያደረከው››አለችው ከምሯ፡፡
‹‹አረ ምንም የተለየ ነገር አልተናገርኩም…ለማንኛውም ምን ልታዘዝ?››

‹‹እየፈራሁ  ነው  የደወልኩት..ሌላ  ላስቸግረው  የምችል  ሰው  ስለሌለ  ነው እባክህ ከድፍረት አትቁጠርብኝ››

‹‹በነገራችን ላይ  አልተነገረሽም መሰለኝ?››

‹‹ምኑን?››

‹‹ከዛሬ ጀምሬ በማንኛውም ነገር አንቺን እንድጠብቅ፤እንድታዘዝና የምትፈልጊውን ነገር ሁሉ እንዳሟላልሽ ታዝዣለሁ…ስለዚህ እኔን  ማዘዙን ከዛሬው ተለማመጂው…ለአንቺ መታዘዝ ስራዬ ነው›› አላት፡፡
‹‹ማዘዙን?››

‹‹አዎ ማዘዙን››

‹‹አይ እንዳልጠየቅህ አደረከኝ…በቃ ይቅርብኝ ሌላ አማራጭ እፈልጋለሁ፡፡››

‹‹አረ ተይ ቀለል አድርጊውና የምትፈልጊውን ንገሪኝ..ካለበለዚያ አሁኑኑ ሰፈርሸ እመጣለሁ››አላት
‹‹ኸረ ተው…እሺ ያው ሹፌር  ስለሆንክ ሹፌሮችን ታውቃለህ ብዬ ነው››

‹‹አዎ በደንብ አውቃለሁ…ምን ፈለግሽ?››

‹‹የፈለኩትማ ያው ሰሞኑን ስልጠና ጠቅልዬ ስለምገባ የምኖርበትን ቤት ለቅቄያለሁ….ቤተሰቦቼ ያሉት አሰላ ነው…እቃዎቼን ወደእዛ ለመውሰድ  ፈልጌ ነበር…እና ወደዛ የሚሄድ የጭነት መኪና ፈልጌ ነበር..እንዴት እንደማገኝ  ግራ ገብቶኝ ነው››
‹‹ወይ ለዚህች ነው እንዴ..?ለመቼ ነው..?››

‹‹ከተቻለማ ለዛሬ ነው…ካልሆነም ለነገ ጠዋት…››

‹‹ስልኬን ጠብቂ…መልሼ እደውላለሁ፡፡››

‹‹በእውነት ከልቤ ነው የማመሰግነው››

‹‹በይ ቻው በቤተሰቦች መካከል መመሰጋገን የለም ››ብሎ ስልኩን ዘጋ፡፡

ከ8  ደቂቃ  በኃላ  ነበር  ስልኳ  መልሶ  የጠራው…ስታየው  ደምሳሽ  ነው..በዚህ ፍጥነት አልጠበቀችም.
አነሳችውና ‹‹ሄሎ አገኘህልኝ?››አለችው፡፡

አዎ እቃሽ ብዙ ነው እንዴ ?ማለት ፒካፕ መኪና አይችለውም..?››

‹‹አረ በደንብ ነው ሚችለው››

‹‹እንግዲያው አሁን 5 ሰዓት ሆኗል 7 ሰዓት ሰፈር ደርሶ ይደውልልሻል..እስከዛ የቀረሽ ነገር ካለ  አስተካክይ››
በደስታ ስልኩን ዘጋችና የመጨረሻውን ዝግጅት ማድረግ ጀመረች፡


ለ7 ሩብ ጉዳይ ደወለላት...ፈጥና አነሳችው

‹‹ሄሎ ደምሳሽ...እንዴት ሆነልህ?››

‹‹ያው ግሎባል ጋር ሰማያዊ ደብል ፒካኘ ቲዬታ መኪና ይዞ እየጠበቀሽ ነው።››ስልኳን እያወራች ቤቱን ለቃ ወጣች‹‹እንዴት እንደማመሰግንህ አላውቅም"
"ችግር የለውም… ስትመጪ ምሳ ትጋብዢኛለሽ"
‹‹አረ  ችግር  የለውም...ግን  ክፍያውን  እንዴት  ነው  የማደርገው  ማለቴ
ነግሮሀል?"

‹‹ዋጋው ችግር የለውም...ወላጆችሽ ምሳና ቡና ከጋበዙት ይበቃዋል››
‹‹እውነቴን እኮ ነው...ትቀልድብኛለህ አይደል?››
በዚህ ጊዜ ግሎባል ጋር ደርሳ ነበር ...በምልክት የነገራትን ፒካፕ ወዲያው አየቻት...ለሹፌሩ ወደእሷ እንዲመጣ በእጇ ምልክት ጠራችውና መኪናዋን ማንቀሳቀሱን ካየች በኃላ ፊቷን አዙራ ወደቤቷ ተንቀሳቀሰች፡፡
‹‹ሰውዬውን አግኝቼዋለሁ" ‹‹እ..ታዲያ አናገርሽው?"  ‹‹አይ አላናገርኩትም"
"ታዲያ ልደውልለትና ልጠይቅልሽ ወይስ አንቺው እዛው ትከራከሪዋለሽ?"
‹‹አይ አመሰግንሀለሁ...ከዚህ በላይማ ላስቸግርህ አልፈልግም...በቃ ቻው።››
‹‹ቻው በቃ ሚቸግርሽ ነገር ካለ ደውይ››
እሷ የቤቷ በራፍ ጋር ስትደርስ ፒካፗ አጠገቧ  ደርሳ  በስሱ  ክላክስ  ሲያደርግላት ስልኩን ፈጠን ብላ ዘጋችና ወደግቢ ገብታ የመኪና መግቢያ በራፍ ከፈተች… መኪናዋ ወደውስጥ ዘልቃ ገባችና የግቢው መሀል አካባቢ ቆማ ከገቢናዋ  ሹፌሩ ዱብ ብሎ ወረደ...በድንጋጤ እጇን አፏ ላይ ከደነች።
‹‹ምነው አስደነገጥኩሽ እንዴ?››
"እዚህ ሆነህ ነው እንዴ የምታስለፈልፈኝ...?ባለመኪናው የት አለ?"
‹‹መኪናው የድርጅቱ ነው...ሹፌሩም ደግሞ እኔ ነኝ.."
‹‹ኸረ  ደምሳሽ  እንዲህ እኮ   መቸገር  አልነበረብህም።አሰላ  ድረስ  እኮ  ነው።

"ይሄ የእኔ ሀሳብ አይደለም..ታዝዤ ነው...መኪና እየፈለግሽ እንደሆነ ለሠገን ስነግራት...ራስህ አድርስላት ብላ አዘዘቺኝ...ይልቅ አሁን ሰዓቱ እየነጎደ ስለሆነ እቃሺን ቶሎ ጫን ጫን አድርገን እንውጣ›› አላት። እየከበዳት እቃዋን ወደ ተቆለለበት ክፍል ይዛው ገባች..እቃውን ጭነው ከግቢው ለመውጣት 20 ደቂቃ ብቻ ነበር የወሰደባቸው።
///
11 ሰዓት ላይ ቤት ደረሱ እቃው እስኪወርድ፤ መክሰስ በልተው የተፈላውን ቡና ጠጥተው እስኪያጠናቅቁ ለአንድ ሰአት ሩብ ጉዳይ ሆነ...ሳባ    ከቤተሰቦቿ ጋር ስትጫወት አድራ በማግስቱ ረፈድፈድ ሲል ነበር መመለስ   የፈለገችው። ያንን ዕቅድ ያወጣችው ሹፌሩ ደምሳሽ መሆኑን ከማወቋ በፊት ነበር። በኋላ ግን ለእሷ ብሎ አሰላ ድረስ መጥቶ እንዴት ብቻውን እንዲመለስ ትተወው?ያ ነው የጨነቃት፡፡ እርግጥ እርሱም በእንግድነት እነሱ ቤት እንዲያድርና ጥዋት አብረው እንዲመለሡ ጠይቃው ነበር። እሱ በማግስቱ 12 ሰዓት አዲስ አበባ ላይ የሚሰራው ስራ ስላለ እንደማይችል ስለነገራት አብራው ለመመለስ ወሰነች። ሁሉን
👍6810🔥1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_አስራ_ስምንት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


ሁለት  ተኩል  ላይ  ወሎ  ሰፈር  የያዘላት  ሆቴል ጋር  ደረሱ፤ክፍልአስገባት።
‹‹ሌላ የምትፈልጊው  ነገር አለ ?›
"ኧረ ቤተ- መንግስት ነው የተከራየህልኝ...ካልደበረህ ሆቴል የሆነ ነገር እየተጠቀምክ ትጠብቀኛለህ...ምቾት እየተሠማኝ ስላልሆነ ሻወር ለመውሰድ 10 ደቂቃ ይበቃኛል።
‹‹እንዴ አመረርሽ እንዴ…?እኔ እኮ ደህና እደሪ ብዬሽ ወደቤት ልሄድ ነበረ"
‹‹ምነው ቤት ይጠብቁሀል እንዴ?"
"አዎ አጥሩን ስከፍት እያንቧረቀ የሚቀበለኝ አንድ ውሻ አለኝ" "በቃ?"
"አዎ...በቃ...ለማንኛውም ታች እንገናኝ።" ብሏት ወጥቶ በሩን ዘጋና ሄደ፡፡ እሷም እየቀነቀነ ያስቸገረትን ሰውነቷን ለመታጠብ ወደ ሻወር አመራች። ሰውነቷን ታጥባ ጨርሳ በሻንጣዋ ከያዘችው ቅያሪ ቀሚስ ምርጥ ያለችውን ቀሚስ ለብሳ የብር ቦርሳዋን ይዛ ክፍሏን ቆለፈችና ወደታች ወደ ሆቴሉ ወረደች፡፡
ምግብ አዳራሹ ውስጥ ገብታ ዞር ዞር እያለች ብትፈልገው ልታገኘው አልቻለችም።ወደ ባሩ ስትገባ ባለጌ ወንበር ላይ ተቀምጦ መጠጡን ይልፋል፡፡ እንዳየችው ፈራ ተባ እያለች ወደ እሱ ቀረበች።መምጣቷን ሲያይ ከመቀመጫው ላይ ተንሸራቶ በመውረድ ተቀበላት።

‹‹ቆየሁብህ እንዴ?›

"አይ እንደውም ፈጠንሽ...ነይ መጀመሪያ እራት እንብላ"

ተከተለችው...፡፡ ሲገቡ አስተናጋጇ ወደተያዘላቸው ወንበር እየመራች ወሰደችና አሰቀመጠቻቸው። ሜኑ መጣና አዘዙ ፡፡ቆንጆ እራት በሉ፡፡ሂሳብ ለመክፈል እሷ ወደቦርሳዋ እጇን ከመስዳዷ በፊት እሱ ቀድሞ ዘጋ"የከፈለውን  ብር  ገርመም አድርጋ ስታየው ተገረመች..
‹‹ይሄ ሰውዬ  እውነት  ሹፌር  ብቻ  ነው?››ስትል ራሷን ጠየቀች፡፡  መልስ ሳታገኝ ወደባር ይዟት ገባ ።ሁለቱም የየምርጫቸውን አዘው አየተጎነጩና በጫወታ እያዋዙ ጊዜውን መግፋት ጀመሩ።ሳባ በማታውቀው ምክንያት ደስ እያለት መጣ ...ሞቅ እያላት ሲመጣ እያቅበጠበጣት መጣ..በቀደም ሰገን ስትሸኛት የተናገረቻት የመጨረሻ ምከር ከምናቧ ሊጠፋ አልቻለም። እንደዛ ብታደርጊ ይሻላል ...እዚህ አንፈልገውም"አዎ ቃል በቃል ባይሆንም እንደዛ ነበር ያለቻት፡፡ እናም ምክሩን ተቀብላ በሚቀጥሉት ሶስት ቀናት ውስጥ ለወራት ከተኳረፈችው ፍቅረኛዋ በመታረቅ ምክሯን ተግባራዊ ለማድረግ እቅድ ነበራት። ግን አሁን አላስቻላትም።በዛን ሰዓት ከኮተቤ ተነስቶ ወሎሰፈር መምጣት እንደማይችል ብታውቅም ቢያንስ ድምፁን ለመስማት ፈለገች...ለወራት ሲደውልላትና ይቅር እንድትለው በአማላጅ ጭምር ሲማፀናት ነበር..ተስፋ ቆርጦ ግንኙነታቸውን ሁሉ እርግፍ አድርገው  ያቆሙ ከመሰሉ ወር ደፍኖ ነበር "መቼስ አሁን ስደውልለት በርሬ ካልመጣሁ ብሎ ያስቸግረኛል" ስትል ተስፋ አደረገች፡፡
  "ጨክኖ ካልመጣሁ ካለ መቼስ ምን አደርጋለሁ...ለማንኛውም  ልደውልለት" በማለት ወሰነችና"ቶይሌት ደርሼ ልምጣ?"ብላ ለደምሳሽ በመናገር ከተቀመጠችበት ተነሳች።
"ድረሺና ነይ..ሰዓት እየሄደ ስለሆነ ስትመጪ ወደክፍልሽ አድርሼሽ እሄዳለሁ"አላት።
    እሷም ከቦርሳዋ ገንዘብ ዛቅ አደረገችና ጠረጴዛ ላይ ወርወራ‹‹..እንግዲያው ሂሳብ ዝጋና ጠብቀኝ...ራስ ወዳድ ሆኜ አስመሸሁብህ አይደል..?››ብላ ከእሱ መልስ ሳትጠብቅ ቦርሳዋን እዛው ጠረጴዛ ላይ ጥላ ስልኳን ብቻ  በእጇ  ይዛ እየተውረገረገች በሆቴሉ የኋላ፣በር ወደውስጥ ገባች...ወደ ቶይሌት እየተራመደች ደወለች...መጥራት ሲጀምር ሰውነቷን ፍርሀት ወረራት
"አሁን ምን እለዋለሁ?"ጨነቃት...ደግነቱ ስልኩ አልተነሳም...
ጥሪውን ጨርሶ ተቋረጠ። የምታደርገው ግራ ገባት፡፡ ሰዓቱን አየች። ለአምስት ሰዓት አስር ጉዳይ ይላል።

‹‹ያ እንቅልፋም በዚህ ሰዓትማ  ሀይለኛ  ህልም  እያለመ ነው"ስትል  አሰበች ቶይሌት ገባችና የከፈተችውን በራፍ መልሳ ዘግታ ቀሚሷን ገልባ ፓንቷን ወደታች አንሸራታ ቁጭ አለች። ሽንቷ ወጥሯት ተጨናንቃ ነበር...
ሿሿሿ ብሎ መውረድ ጀመረ.. በዚህ መሀል ስልኳ ጠራ…አየችው።ራሱ ነው።

‹‹ይሄ  እንቅልፋም  ነቃ  ማለት  ነው....ልታነሳ  ፈለገች ...የሽንቷ  የሿሿታ  ድምፅ እሱ ጆሮ ደርሶ እንዳይረብሸው እስክትጨርስ መጠበቀ ወሰነች  ...ሽንቷን ከማጠናቀቋ በፊት ስልኩ ተቋረጠ...""ከሁለት ደቂቃ በኃላ ራሷ ደወለች።ተነሳ።
   ጆሮዋ ላይ ለጥፋ ፀጥ አለች።‹‹አዎ እኔ የመናገር እድሉን ካመቻቸሁለት ይበቃል..ይቅርታ የመጠየቅ ጥፋቱን እየተናዘዘ የመለማመጥና የመለመን ድርሻው የእሱ መሆን አለበት።አዎ  እኔ መልስ  የመስጪያ  ጊዜዬ እስኪደርስ በኩራት መጠበቅ ነው ያለብኝ›› ብላ በዝምታዋ ፀናች።ክፋቱ ከዛም ወገን ፈጣን መልስ አላገኘችም፡፡

ከረጅም ጥበቃ በኋላ "ሄ....ሎ"የሚል ድምፅ ከወዲያኛው ጫፍ እየተንሳፈፈ መጥቶ ጆሮዋ ውስጥ ተሰነቀረ....ውርር አደረጋት።ቶሎ ብላ ከጆሮዋ አነሳችና ወደ አይኗ አቀረበችው፤አፍጥጣ እና አትኩራ አየችው።አልተሣሣተችም ስሙም  ቁጥሩም የራሱ ነበር።
"ሄሎ የእሱባለው ስልክ አይደለም እንዴ?"
"ትክክል ነሽ..አልተሳሳትሽም...ግን አንቺን ማን ልበል?"
"አይ አታውቂኝም...እሱን ልታቀርቢልኝ አትቺይም...ነው ወይስ ተኝቷል?"ስትል ጠየቀቻት
‹‹አዎ ቁጥሩን ካልተሳሳትኩ የምታናግረኝ እህቱ ነች ማለት ነው›› ስትል ነበር በእርግጠኝነት የወሰነችው።ከልጅቷ የሰማችው መልስ ግን የሚያጥወለውል አይነት ነበር።
"አይ አልተኛም ልጅ እያባበለ ነው?"
‹‹እንዴ የምን ልጅ?"
"የምን ልጅ ማለት ምን ማለት ነው..?የራሱን ልጅ ነዋ..የወለደውን" "ይቅርታ አንቺን ማን ልበል...?"
"ባለቤቱ ነኝ...በጣም አስቸኳይ ካልሆነ  "
ልጅቷ ተናግራ ሳትጨርስ ስልኩ ከእጇ ተንሸራቶ ወለሉ ላይ   ወደቀ፡፡ከውጭ‹‹ሳባ..የት.ነሽ....?"የሚል ተደጋጋሚ ጥሪ ስትሰማ ነበር ከድንዛዜዋ የባነነችው፡፡
"እ....መጣሁ"አለችና ከሽንት  ቤቱ ሰሀን ተነሳችና  ፓንቷን  ወደ ላይ ጎትታ የነበረበት ቦታ በመመለስ ቀሚሷን ወደታች ለቀቀች።ጎንበስ አለችና የወደቀውን ሞባይል አነሳች።ስክሪኑ ከዳር ሰንጠቅ ብሏል።በክህደት ምክንያት ልቡ ከመሀል ለተሠነጠቀ ሰው የሞባይሉ መሰንጠቅግድ   ይሰጠዋል?።የሽንት ቤቱን በራፍ ከፍታ ስትወጣ ደምሳሽ ግራ በመጋባት በራፍ ላይ ቆሞ ሲጠብቃት አገኘችው።
   እንዳያት "እንዴ ምነው...?አመመሽ እንዴ?"ሲል ጠየቃት
ፍርጥም ብላ ‹‹ምነው"
   አይ ቆየሽ...ደግሞ ፊትሽ ተቀያይሯል...ይሄው ቦርሳሽ...ነይ ክፍልሽ ላድርስሽ"
    "አይ ወደ ክፍሌ መግባት አልፈልግም"ያልጠበቀው መልስ ስለነበረ ግራ ገባው "እ ምነው? በሰላም?"
ቦርሳዋን ተቀበለችውና ወደባር እየተመለሰች..."መጠጣት ፈልጋለሁ...ለዛውም በጣም"አለችው። ከኋላ ተከተላት...ከተነሱበት ቦታ ተመልሳ ተቀመጠችና አስተናጋጁን በእጇ ጠራችው።አስተናጋጁ ተንደርድሮ ስራቸው ሲደርስ ደምሳሽም ደርሶ ለመቀመጥ ወንበር እየሳበ ነበር...የቤቱን ምርጥ የተባለ ወይን አምጣልኝ...ደግሞ የሚያሰክር መሆን አለበት"አስተናጋጁ  ትዕዛዙን  ተቀበለና  በፍጥነት ተመልሶ ሄደ ።››
‹‹ይቅርታ ትንሽ መጠጣት ስለምፈልግ ነው።አንተ ሂድ...እዚሁ ጠጥቼ እዚሁ ክፍሌ መግባት የሚከብደኝ ይመስልሀል?።"

"ለእኔ.አታስቢ..እኔ.በማንኛውም.ሰዓትመሄድ.እችላለሁ...ለምጄዋለሁ"
እንግዲያው እንዳልክ"
"መጠጡ መጣና ተቀዳላት...እሱ ግን የጀመረውን  ቢራ አስመጣና  በመጠጣት የእሷን ሁኔታ በንቃት መከታተል ቀጠለ።
👍786🥰1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


ለሊት 10 ሰዓት  ነበር የባነነችው። ራስ ምታት  እየወቀራት  ነበር።  አይኗን እንኳን መግለጥ አቅቷታል።"የት ነው ያለሁት ?"እጇን ወደአይኖቿ ላከችና እያሻሸች ከመኝታዋ ተነሳች።...ሽንቷ  ነው  ከእንቅልፏ  የቀሰቀሳት፡፡ከአልጋዋ   ወረደችና ቀጥታ ወደሽንት ቤት ሄደች። ጨርሳ ስትመለስ ከእንቅልፏ ድባቴ ሙሉ በሙሉ ነቃታ.. አይኖቿም ተከፍተው ነበረ...መኝታ ክፍሏ  ውስጥ ባለው  ሶፋ ላይ የተኛ ሰው አለ..አፍጥጣ አየችው…አልጋ ልብስም ሆነ ሌላ ስላለበሰ ወዲያው ነው ማንነቱን የለየችው። እሱም ነቅቶ በዝምታ እያያት ነው።

"እንዴ ደምሳሽ...?"አለችው በመገረም

"ይቅርታ በእንደዛ አይነት ሁኔታ ብቻሽን  ጥዬሽ  መሄድ  አልቻልኩም...ምን አልባት ለሊት ካመመሽ ብዬ ሰጋሁ››
"ታዲያ ቢያንስ አልጋ ልብሱን ወስደህ አትለብስም ነበር?"አለችው አልጋው  ጠርዝ ላይ ተቀምጣ።

"አይ ችግር የለውም...በእንደዚህ አይነት ሁኔታ የመተኛት  የብዙ  ጊዜ  ልምድ አለኝ"

"ቢሆንም ለእኔ ስትል እንዲህ  በብርድ  መመታት የለብህም ››አለችና  አልጋ ልብሱን ከላይ በማንሳት አልብሳው ስትመለስ ማታ ለብሳው የነበረውን ቀሚስ በስርአት ተጣጥፎ ተቀምጦ አየች። ለመጀመሪያ ጊዜ  የለበሰችውን  ቢጃማ አስተዋለች

"መቼ ነው ቢጃማዬን የቀየርኩት?"ራሷን ጠየቀች...ለማስታወስ ሞከረች...ትዝ ያላት ነገር የለም...ደግሞ ቀሚስ አስተጣጠፏ የእሷ አይደለም። እንኳን ሰክራ በሰላሙም ቀን እንዲህ አይነት ነገር ላይ ሰነፍ ነች።አልጋ ላይ ወጥታ በተገለጠው ብርድ ልብስ ወደውስጥ ገብታ እየተኛች"ደምሳሽ"ስትል ተጣራች።
"አቤት"
"ልብሴን ማን ነው ያወለቀልኝ?" "ምነው የተበላሸ ነገር አለ እንዴ?"
"አይ ማለቴ..."የምትለው ጠፋት
"በይ ወደ እንቅልፍሽ ተመለሺ ...ለሊት ነው"

"እሺ ደህና እደር"አለችውና ሙሉ በሙሉ ተሸፈነች፤እንቅልፍ ግን ሊወስዳት አልቻለም።ማታ በፍቅረኛዋ ልብ ሰባሪ ድርጊት ልቧ እስኪሰባበር ድረስ አዝናና ተበሳጭታ ነበር።በዛም የተነሳ አቅሏን እስክትስት ጠጥታ ይሄው ለሳምንት ብቻ የምታውቀው ባዕድ ሰው ልብሷን አውልቆ መላ እርቃኗን አገላብጦ አይቶ ሌላ ልብስ አልብሶ እስኪያስተኛት የምታውቀው  ነገር  አልነበረም።  በቀጣይነት  ከእሱ ጋር እንዴት አድርጋ ነው ስራ የምትሰራው?። እሷን ባያት ቁጥር እርቃኗ ነው የሚታየው።"ቆይ ግን ሌላ ነገር አድርጎኝ ይሆን እንዴ?"
ይሄ ሀሳብ ወደምናቧ በመጣበት ቅፅበት በርግጋ ከመኝታዋ ተነስታ ቁጭ አለችና ብርድ ልብሱን ከላዯ በመግፈፍ እግሯን አንፈርክካ ጭኗ መካከል አይኖቿን ተክላ ቀኝ እጇን በፓንቷ ስር ሰዳ መዳበስ ጀመረች...በዚህ ቅፅበት ደምሳሽ ከተኛበት በርግጎ እና ተንደርድሮ ስሯ ቆመና"ምን ሆንሽ ...ምን ነካሽ?" እያለ ይጠይቃት ጀመር…በሌላ ድንጋጤና እፍረት ቶሎ ብላ እጇን ከፓንቷ መዛ አወጣችና ቢጃማዋን ወደታች መልሳ .."እኔ እንጃ የሆነ አውሬ ማለቴ ትንኝ ምናምን ነገር መሠለኝ"አንደበቷ ላይ   የመጣላትን ቀባጠረች።

"አውሬ..እዚህ  አውሬ...እንዴት ተደርጎ...?እስኪ ተነሽ…ከአልጋ ውረጂ" እውነታውን  ብታውቅም    ትዕዛዙን  ተቀብላ  ወረደች    ..ልብሷን      ከአልጋው  ላይ በየተራ    በማንሳት  ማራገፍ  ጀመረ።ሳቋ    አፈናትም..አሳዘናትም። እየተንደረደረች ወደሻወር ቤት ገባች። ፓንቷን አወለቀችና ሙሉ በሙሉ በነፃነት ብልቷን ማየትና መፈተሽ ጀመረች...እና በሞኝ ድርጊቷ በራሷ ሳቀች።‹‹የሆነ ነገር አድርጎ ቢሆን በቀላሉ አላውቅም ነበር...?ለመጀመሪያ  ጊዜ  ያደረኩት ወሲብ  እንዴት   እንዲህ ቀላልና  ህመም  አልባ  ይሆናል?ብዬ  ላስብ  ቻልኩ….  ደግሞስ  ….አድርጎስ ቢሆን ምን ነበር የማደርገው?" ለራሷ ጥያቄ እራሷ መመለስ ጀመረች"አዎ በጣም ነበር የምበሳጨው "ስትል ለራሷ መልስ ሰጠች።
ደግሞ ሌላ ጥያቄ ‹‹ግን ለምንድነው የምበሳጨው?"

"ዋናው በህይወት ዘመኔ አንዴ ብቻ የማገኘውን ሳላጣጥመው ማጣቴ ያበሳጨኛል...ሁለተኛው  ያለፍቃዴ  ተሸውጄ  መሆኑ… ሶስተኛው... ››አለችና  ሀሳቧን  ገታች‹‹ሶስተኛ ለማላፈቅረው ሰው በመሆኑ››ልትል ነበር...ግን ልቧ እንቢ አላት…::በተወሰነ ደረጃማ ቢሆን ወዳው ነበር...በፍጥነት ወደውስጧ እየገባ ነበር። እና እሱ በመሆኑ የሚከፋት መስሎ አልተሰማትም..ከሀሳቧ ያወጣት  የሻወር ቤቱ መንኳኳት ነበር፡
"አቤት"አለች "ሰላም.ነሽ?"
በእጇ አንጠልጥላው የነበረውን ፓንት መልሳ በማጥለቅ  ፋንታ  ማንጠልጠያው ላይ ሰቀለችና.."ሰላም ነኝ …ሰላም ነኝ"እያለች በራፍን ከፈተችና ወጣች። ሰላም መሆኗን ለማረጋገጥ አይኖቹን ከላይ እታች አንከባለለባት።
"ትንሽ  ሲያሸልበኝ  ቃዠቼ  መሠለኝ"አለችና  ወደአልጋው  ስትሄድ  እንደአዲስ አስተካክሎ አንጥፎት ነበር ።
"አስቸገርኩህ አይደል?"
ወደ ሶፋው እየሄደ”አረ ችግር የለውም ዋናው ያንቺ ደህንነት ነው።” አላት "ለምን እዚህ አትተኛም… ይበቃናል"
የእሷን ግብዣ ችላ አለና አዲስ የወሬ ርዕስ ከፈተ "የሆነው ነገር ምን አልባት በምክንያት ነው"
"ምኑ?"
"ከምታፈቅሪው ሰው መለያየትሽ ..."አላት፡፡
"የማፈቅረውን  ሰው  በዚህ  መልክ  ማጣቴ  እንዴት  ነው  ጥሩ  የሚሆነው?"ግራ ተጋብታ ጠየቀችው።
"አየሽ ...እሱ ባይከዳሽም ውለሽ አድረሽ አንቺ ትከጂው ነበረ"
"አረ...እንደዛ አይነት ሰው እመስላለሁ?።››
"አንቺ በፍፁም አትመስይኝም...የጀመርሽው ስራ ባህሪ ግን እንደዛ ነው። በጥቂት ቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ይቀይርሻል። ሌላ አመለካከት፤የተለየ    ስነልቦና ያለሽ አዲስ ሰው ነው የምትሆኚው። እና በምንም  አይነት   ፍቅረኛሽ እንደሚፈልግሽ አይነት ሰው ፍፁም ልትሆኚ አትችይም። ለተወሰነ ጊዜ ተጨቃጭቃችሁ ከዛ   መለያየታችሁ   አይቀሬ   ነበር..ልዩነቱ   አሁን   እሱ   ነው ልብሽን የሠበረው...ቢቆይ ኖሮ አንቺ ነበርሽ ልቡን የምትሰብሪው።››
"እንድፈራ እያደረከኝ ነው"
"ይቅርታ....እውነቱን እየነገርኩሽ እና ለሚመጣው ነገ እያዘጋጀሁሽ ነው"
"ለመሆኑ አንተ ፍቅረኛ የለህም?"
"ፍፁም.የለኝም...ወደፊትም አይኖረኝም" "እንዴ ለምን?"
‹‹እየነገርኩሽ  እኮ  ነው...እዚህ  ስራ  ውስጥ  ከአንድ  አመት  በላይ  ከቆየሽ ፍቅር...እምነት...ጋብቻ....ቤተሰብ የሚሉት ነገሮች ትርጉም ያጡብሻል።››

"በምን ምክንያት? "
"ልታይው አይደለ...ምን አስቸኮለሽ?...አሁን በይ ተኚ"
"እሺ ግን ነገ ካቆምንበት እንቀጥላለን"
"ችግር የለውም"
"ጥዋት ሁለት ሰዓት ከእንቅልፏ ስትባንን ክፍሉ ባዶ ነበር። መጀመሪያ  ወደሻወር ቤት የገባ መስሏት ነበር ...ግን ኮመዲኖ ላይ  በተወላት ማስታወሻ  ትቷት ወደጉዳዩ እንደሄደ ተረዳች።
የተወላት ማስታወሻ‹‹ሳባ...የሆነች ስራ ስላለችኝ ሄጄያለሁ።ስራዬን እስከ አራት ሰዓት እጨርሳለሁ።ከዛ በኋላ በፈለግሺኝ ሰዓት ደውይልኝ"ይላል።
//
አሁን…ዛሬ ላይ
አዲስ አበባ ሰፈሯ ስለደረስች ከትዝታዋ ወጣችና በራፉ እንዲከፈትላት የመኪናዋን ክላክስ አስጮኸች…አንድ ሰዐት ተኩል ሆኖ ነበር፡፡ዘበኛው ከፈተላት መኪናዋን ወደውሰጥ አስገባችና አቁማ ወረደች…፡፡
👍758👏2😁1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሀያ


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


…..የሰላም እንቅልፍ አልተኛችም እንቅልፏ ያው እንደተለመደው በስቃይ እና በቅዠት የተሞላ እንቅልፍ ነበር…ስምንት ሰዓት ላይ ሙሉ በሙሉ ከእንቅልፏ ተነስታ ወደ በረንዳ ወጣች….ግቢዋ በፓውዛ መብራት ድምቅ ብሎ ነበር፤ግን ፀጥ ያለ ነው..ፀጥታው ደስ ያሰኛል፡፡ግን አየሩ ይቀዘቅዛል ..ወደውስጥ ተመለሰችና በለበሰችው የለሊት ፒጃማዋ ላይ ከአመት በፊት ስንዱ አሰርታ የሰጠቻትን ወፍራም ጋቢ ከቁም ሳጥኗ አውጥታ ለበሰችና ተመልሳ ወጥታ ወንበር ላይ ቁጭ አለች፡፡

እና ቅድም ከአሰላ ስትመጣ በመንገዷ ሁሉ ስታመነዥገው የነበረው ትዝታና በራፏ ጋር ስትደርስ አቁማ ነበር፡፡ከሰአታት.እረፍት በኋላ አሁን በእኩለ ለሊት ካቆመችበት ቀጠለች፡፡
ትዝታ…ከአስር አመት በፊት
ከዛሬ አስር አመት በፊት የነበረችው ሳባ ናፈቀቻት፡፡ እስከዚያ  ጊዜ  ድረስ የዋህ፤ንፁህ ግን ደግሞ ጉጉና ደፋር ወጣት ነበረች፡፡ለአባቷ ያላት ፍቅር በወቅቱ ምንም አይነት መስዋዕትነት ለመክፈል እንዳታመነታ አድርጓታል፡፡ ቢሆንም በወቅቱ የነበራት ምልከታ በአስር አመት ውስጥ ከሆነው ፍፁም  የተለየ  እና የምድር እና የጨረቃን ያህል ርቀት ያለው ነው፡፡ በወቅቱ ሀሳቧም ግልፅ ምኞቷም ቅልብጭ ያለ ነበር፡፡ምንም አይነት ስራም ቢሆን ሰርታ ገንዘብ በማግኘት ለአባቷ ዘመናዊ ዊልቸር መግዛት ከዛም አሪፍ መኪና ገዝቶ ምቹ ህይወት እንዲኖር ማድረግ…ከዛ በቃ ወደኃላ ተመለሳ እንደቀድሞ ንፁህ ቀላልና የተለመደ አይነት ህይወት መኖር…እንደዛ ነበር እቅዷ….ግን ለካ ወደኋላ መመለስ ወይንም ባሉበትም ቢሆን ቆሞ የህይወትን  ፍሬን  በመያዝ  ከገቡበት ማጥ መውጣት ቀላልስራ.አልነበረም…ይሄው አስር አመት ፈጀባት፡፡
በወቅቱ ከደምሳሽ ጋር አንድ ቤርጎ ውስጥ ካደሩና ጠዋት  እሱ  በተኛችበት ማስታወሻ ትቶላት ከሄደ ቡኃላ አልጋዋን ለቃ በመውረድ ልብሷን በጥንቃቄ ለብሳ እዛው ሆቴል ቁርሷን  በልታ  ወደለቀቀችው  መስሪያ  ቤቷ  ነበር የሄደችው፡፡ቀኑን ሙሉ እጇ ላይ ያሉትን የድርጅቱን ንብረቶች ስታስረክብ...ከዛም ክሊራንስ በየዲፓርትመንቱ እየዞረች ስታስፈርም...እንዲሁ ስትባክን ነው የዋለችው፡፡ እዛው እያለች ከቀኑ 10 ሰዓት ሞላ። ሰዓቱን ያየችው እየጠራ ያለውን ስልኳን ለማንሳት ከቦርሳዋ ስታወጣ ነበር።
"ሄሎ ደምሳሽ...እንዴት ዋልክ?"

"ደህና ነኝ...ነፃነትሽን ላለመጋፋት ነበር እስከአሁን ያልደወልኩልሽ...ግን ስጠፊ አላስቻለኝም፡፡"

"አረ ሰላም ነኝ፤መስሪያ ቤት ነው ያለሁት…ክሊራንስ ለመጨረስ እየተሯሯጥኩ ስለነበረ ነው...ለመደወል ምንም ጊዜ አልነበረኝም"
"እና አሁንም አልጨረስሺም?"
"አይ አሁን እንኳን ወደመጨረሱ ነኝ..የሥራ ልምድ ተፅፎልኛል...መዝገብ ቤት ገብቶ ወጪ እስኪሆን ነው እየጠበቅኩ ያለሁት።››
"እንደዛ ከሆነ በቃ መጣሁ...ቅርብ ቦታ ነኝ..አንድ 15ደቂቃ ቢፈጅብኝ ነው።"ብሎ ስልኩን ዘጋው።ደስ የሚል ስሜት ሰውነቷን ወረራት።እንዲህ የሚያስብላት፤እንዲህ የሚንከባከባት ሰው ከጎኗ በመኖሩ ተደሰተች። እርግጥ ስራው ነው…ታውቃለች፡፡እሱም ደጋግሞ ነግሯታል። እሷ ግን እንደዛ እየተሠማት አይደለም። አሳቢነቱ ከልብ የመነጨ፤እንክብካቤው.ፍቅር የተቀየጠበት እንደሆነ ነው እየተረዳች የነበረው። ውስጧ በሰው ሲተማመን ከአባቷ ቀጥሎ የመጀመሪያው ሰው ነው። የምታፈቅረው የነበረውንና ልቧን የሰበራት ሰው ራሱ አብራው ባለችበት ጊዜ ሳይቀር እንደዚህ እንዲሰማት አድርጎ አያውቅም።
መኪና ውስጥ ገቢና ከጎኑ ተቀምጣ እያወሩና እየተጫወቱ እየተጓዙ ነው። "አሁን የምትሄጂበት ቦታ አለ?"ሲል ነበር የጠየቃት፡፡
"አይ የትም አልሄድም...በእለቱ  መስራት  የምፈልገውን.ስራ ጨርሼያለሁ...የምትሄድበት ቦታ ካለህ ሆቴል ጣል አድርገኝና መሄድ ትችላለህ፡፡"
"አይ እንደዛ ለማለት ፈልጌ አይደለም..የማትቸኩይ ከሆነ ቤቴ በሚቀጥለው ቅያስ አጠፍ ብሎ ስለሆነ ጎራ ብለን ልብስ ብቀይር ብዬ ነው"
"ታዲያ ምን ችግር አለው"
‹‹እንግዲያው እሺ››አለና መኪናዋን ወደ ግራ ጠመዘዘና በጠባብ ኮብል መንገድ ገባ…ትንሽ ከተጓዘ በኋላ ባለጥቁር ቀለም የብረት በራፍ ቪላ ቤት የመኪናዋን አፍንጫ አስጠጋና ጡሩንባዋን አስጮኸ...በፍጥነት በዘበኛው አማካይነት በሩ ተከፈተለትና ወደውስጥ ገባ..፡፡
"እዚህ ተከራይቶ ነው የሚኖረው ማለት ነው?"ብላ አሰበች፡፡ የዘበኛው መሽቆጥቆጥ ግን ግራ አጋባት፤ ከመኪና እንደወረደ ግዙፍ ሰንሰለት አንገቱ ላይ የተጠለቀለት ውሻ ሰንሰለት ለመበጠስ በሚፈልግ አይነት እየቦረቀ እና እየዘለለ ወደ ደምሳሽ አቅጣጫ ይዘል ጀመር..ሳባ በፍራቻ ወደ ኃሏ ሸሸች...ደምሳሽ በፈገግታና በደስታ ወደውሻው ተራመደ ስሩ ደረሰና፣ ጭንቅላቱን ሲያሻሽለት ውሻው ከድምፁ ቀነስ ከዝላዩ ሰከን እያለ መጣና እግሩ ስር ውልምጥምጥ ብሎ ተኛ…ከዛ የደምሳሽን እግር በረጅም ምላሱ ይልስ ጀመር፡፡
"መክሰሱን.ሰጠኸው?"
‹‹አዎ ጌታዬ አሁን በላ››
"በል  ጌታው  እንግዳ  አለብኝ"አለና  ከስሩ  ተነስቶ  ሳባን አስከትሎ  ወደግዙፉ  ቪላ ቤት ይዟት ገባ...
ቤቱ ቢያንስ 10 አባላት ያሉትን ቤተሰብ ዘና ባለ ሁኔታ ማኖር የሚያስችል ሁሉ ነገር የተሟላለት ባለብዙ ክፍል ግዙፍ ቤት ነው።

ወደ ሶፋው በእጁ እያመለከተ "ቁጭ በይ" አላት...በዝምታ የቤቱን ዙሪያ ገባ እየቃኘች ወደ አመለከታት ቦታ ሄዳ ቁጭ አለች።
"የሚጠጣ ምን ላምጣልሽ?"
"ያለውን.."
ተራመደና ሳሎን  ውስጥ ያለውን ግዙፍ ፍሪጅ ከፈተ...እንደ ሱፐርማርኬት ፍሪጅ ጥቅጥቅ ብሎ በመጠጥ አይነቶች፣በፍራፍሬና፣በታሸጉ ምግቦች ተሞልቷል። ሁለት ቢራ አነሳና ከመክፈቻ ጋር በማምጣት ከፍቶ አንድ ለእሷ አቀረበላትና ሌላውን በመክፈት ገርገጭ ገርገጭ በማድረግ ሩቡን ያህል ከላፈለት በኋላ ጠረጴዛው ላይ በማስቀመጥ ሪሞት በማንሳት ቲቪ ከፍቶ ሪሞቱን ለእሷ አቀበላትና፡፡ "ጥቂት ደቂቃ...ልብስ ቀይሬ ልምጣ፡፡"አላት፡፡
"ችግር የለውም…ኸረ ...ዘና ብለህ ቀይር፡፡ "ስትለው ወደ ውስጠኛ ክፍል አመራ...ከ10 ደቂቃ በኃላ ለብሶት የነበረውን ጥቁር ሱፍ አውልቆ ሰማያዊ ጅንስ ሱሪ በነጭ ቲሸርትና ከቡኒ ሌዘር ጋር ለብሶ ይበልጥ ፈርጣማና ጎረምሳ መስሎ ወጣ፡፡
"አልደበረሽም አይደል?"እያለ ከፊት ለፊቷ ተቀመጠና ጀምሯት የነበረውን ቢራ አንስቶ ተጎነጨ‹‹ኸረ የምን መደበር....ቤትህን  ገና መቼ አይቼ ጨረስኩት"
"እንዴት ነው ቤቴ ያምራል?"
"ያምራል...ቤተመንግስት አይደል እንዴ የሚመስለው...ግን እርግጠኛ ነህ ብቻህን ነው የምትኖረው?"
"አይ እንዳየሽው ዘበኛዬ አለ...ውሻዬም አብሮኝ ነውየሚኖረው  ..በየሁለት ቀን እየመጣች ቤት የምታፀዳልኝና ሌሎች ስራዎች የምትሰራልኝ ልጅም አለች፡"

"በቃ?"
"ምነው….ካነሰ እያየን እንጨምራለን፡፡" "የእውነት.ይገርማል...ግንኪራዩን ትችለዋለህ"
"የራሴ እኮ ነው"
"ዋው...!!"
"ይገርማል"
"አዎ..በጣም ያስገርማል....ብታከራየው እኮ በወር ከ50 ሺ ብር በላይ ያስገኝልሀል"
"ነው ግን...እኔ እንዲህ ዝግጁ ሆኖ እንዲቀመጥ ነው የምፈልገው …አንድ ቀን የማገባት ልጅ አግኝቼ ልቤ ሲፈቅድ ቶሎ ብዬ ሀሳቤን ሳልቀይር ጎትቼ ማስገባት ነው የምፈልገው።
"በንግግሩ ሳቋን ለቀቀች ‹‹ለመሆኑ እዚህ ስራ ላይ ስንት አመት ቆየህ?"
👍697👏2
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሀያ_አንድ


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


"ውይ ለመክሰስ ሆቴል...?ሰርቼ ልጋብዝሽ የምትለኝ መስሎኝ ነበር።"
‹‹ደስ ይለኝ ነበር...ግን ካገዝሽኝ ነው..."

"ይቻላል"
ሁለቱም  የየራሳቸውን  ቢራ  ይዘው  በእሱ  መሪነት  ወደ  ኪችን.አመሩ።
ኪችኑ በእጅጉ የተደራጀና የሚያምር ነው። ፍሪጁን ከፈተና ተመለከተ...
"ምን እንስራ"በራሱ መወሰን አቅቶት ጠየቃት።
"እኔ እንጃ...ምን አለህ?"አለችና ወደእሱ ተጠግታ ያለውን ነገር ተመለከተች...ብዙ ምርጫ አላቸው...የምትፈልገውን ነገር እየመረጠች ከፍሪጁ ማውጣት ጀመረች፡፡ እሱም ወደውጭ ሊወጣ አስቦ የለበሰውን ጃኬት አወለቀና ሽርጥ ለበሰ..ለእሷም ተመሳሳይ ሽርጥ ሰጣት።በ30 ደቂቃ ውስጥ ሶስት የተለያየ የምግብ አይነት ተጋግዘው በመስራት ሳሎን የምግብ ጠረጴዛ  ላይ  አቀረቡ..በልተው  ሲጨርሱ አንድ ሰዓት አልፎ ነበር።

"አሁን በላሁ ጠጣሁ...ወደማድርበት ቤርጎዬ ልትመልሰኝ ትችላለህ?›› አለችው። ሞባይሉን በማውጣት ሰዓቱን አየና"እንዴ ገና አንድ ሰዓት  እኮ  ነው...ባይሆን አንድ ወዳጄ ከፈረንሳይ ያመጣልኝ ልዩ ወይን አለኝ...እሱን ላምጣና መጠጥ እንቀይር››አለና እሺታዋንም ሳይጠብቅ መቀመጫውን ለቆ ወደመኝታ ቤቱ በመሄድ ይዞ መጣና የቢራ ጠርሙሶችን ከፊታቸው በማንሳት በወይን ብርጭቆ ተካውና ተደላድሎ ቁጭ አለ፡፡:

"በቀደም  ለታ  ግን  ማደሪያ  ቦታ  ስጠይቅህ  ለምን  ቤትህን  አራተኛ  ምርጫ አድርገህ አላቀረብክልኝም ነበር?"ስትል.ያላሰበውን ድንገተኛ ጥያቄ ጠየቀችው።
"እኔ  እንጃ...ምን  አልባት  እንደዛ  ብልሽ  ሌላ  ነገር  ታስቢያለሽ  ብዬ.ፈርቼ ይሆናል"አላት፡፡
"እንዴት ሌላ ነገር አስባለሁ?"
"ብታስቢም እኮ አይፈረድብሽም...በጥልቀት አታውቂኝም"
"ለነገሩ እውነትህን ነው፤እሺ አሁን ብዙ ብር ከምትዝቅበት የማሳጅ ስራ ራስህን ለምን እንዳገለልክ ንገረኝ? "ቅድም ጀምረው ወዳቋረጡት የጫወታ ርእስ መለሰችው፡፡
የወይኑን ብርጭቆ አነሳና ውስጡ ያለውን ከጨለጠ በኃላ መልሶ አስቀምጦ አንገቱን አቀረቀረ፡፡››
"ምነው ከባድ ጥያቄ ነው እንዴ የጠየኩህ?" በረጅሙ ተነፈሰ፡፡
"ከከባድም በላይ..አየሽ ቅድም ስለስራው ሳስረዳሽ ልክ እንደሀሺሽ ነው ብዬሽ ነበር አይደል። በመጀመሪያ ሁሉ ነገር አስደሳችና ልብን ስውር የሚያደርግ ነበር። አገልግሎቱን ለማግኘት የሚመጡት ሴቶች ሊነኳቸው የሚያሳሱ  የሰውነታቸው ቆዳ እንደሀር ጨርቅ የለሠለሠ፤ የፊታቸው ውበት የመላእክት የመሰለ ፤ጠረናቸው ጭንቅላት አዙሮ ጭናቸው ስር የመድፋት ኃይል ያለው፤ የህልም አለም ንግስቶች ናቸው። ታዲያ እነሱን እርቃን አስወልቀሽ ከላይ ከጭንቅላታቸው እስከታች የእግር ጥፍራቸው መላ ሰውነታቸውን አፍተልትለሽ ዳብሰሽና አሽተሽ፤በስሜት ሲወራጩና በደስታ እንባቸው ሲንጠባጠብ አይተሽ...ለምነውና በአይናቸው ተለማምጠው እርቃንሽን ከእርቃናቸው እንድታዋህጂ ለምነውሽ...አርክተሻቸውና.ረክተሽ፤አስደስተውሽና ተደስተሽ፤ አስለቅሰሻቸውና አልቅሰሽ  ከዛ  ደግሞ  ረብጣ ብር የእጅሽ መዳፍ ላይ አስጨብጠው..በመፍለቅለቅ ጉንጭሽን ወይም ከንፈርሽን ስመው በሳምንቱ እንደሚመለሱ ምለውና ተገዝተው ይሄዳሉ...;
‹‹ስራው እስከዚህ ይሄዳል ማለት ነው"

"አዎ ምነው የፈረምሽውን ውል በቅጡ አላነበብሽውም እንዴ...ደንበኛ ምንም ነገር ጠይቆ መከልከል የለበትም ይላል እኮ.ያ ማለት ደግሞ ስራው ከነገርኩሽም በላይ ይሄዳል ማለት ነው.."
"እና አሁን አንድ የማላውቀው ሰው መጥቶ እንድትወጪልኝ እፈልጋለሁ  ካለኝ..ዝም ብዬ እከፍትለታለሁ ማለት ነው።"

‹‹አይ ዝም ብለሽማ አትከፍቺለትም ...አንቺ ያለሽበት ቦታ አገልግሎትሽን ፈልጎ የሚመጣው ግለሰብ በየሄደበት ዝም ብለው የሚከፍቱለት ቁጥር ስፍር የሌላቸው አንዳንዴም ካንቺ በላይ ለጋ፤ ካንቺ በላይ ፀሀይ የመሰሉ ውብ የሆኑ ሴቶች አሉት...እንደዛ ካደረግሽ ደብሮት የመጣውን ሰውዬ ጭራሽ አሳብደሽ ነው የምትልኪው››

‹‹እና ምንድነው ማድረግ የሚጠበቅብኝ ?››በከፍተኛ መገረም ጠየቀችው።
እጅሽ ሰውነቱ ላይ ሲያርፍ ልስላሴውና ሙቀቱ ቆዳውን ሳይሆን ልቡ ላይ ሊሰማው ያስፈልጋል....መሳም ኖሮብሽ ከሳምሽው ከከንፈሮችሽ የሚመነጨው ሙቀት ወደ ጭንቅላቱ ሄዶ በቢሊዬን የሚቆጠሩትን የኒሮን ሴሎችን ከተኙበት መቀስቀስና መደነስ እንዲችሉ ማድረግ አለብሽ... ልብሶችሽን  ፊቱ  ስታወልቂ አይኖቹ ቆዳሽን ሰንጥቀው ውስጥሽ በመግባት ነፍስሽን ጭምር ለመቆረጣጠም እስኪመኝ መቃተት መቻል  አለበት። ጭንሽን  ከፍተሽለት  ብልቱ ብልትሽን ሰንጥቆ ከገባ አካሉ መጥፋት፤አእምሮ መሰወር፤ነፍሱ በአየር ላይ እየተንሳፈፈች ትዕይንቱን መታዘብ አለባት።ሰውዬው ካንቺ በፊት ከመቶ ሴቶች ጋር ለአንድ ሺኛ ጊዜ ወሲብ አድርጎ የሚያውቅ ከሆነ .. እንዴ ከዚህ በፊት ወሲብ አድርጌ አውቅ ነበር እንዴ ..?ብሎ እስኪጠይቅና እስኪወነባበድ ድረስ ህልም ውስጥ እንዲገባ ማድረግ ይጠበቅብሻል... የስራው ከባድነት ደግሞ ሰውዬው በሳምንት ወይም በወራት ልዩነት ደጋግሞ ቢመጣ በተመሳሳይ ብቃት ግን ደግሞ ፍፁም ባልተደጋገመ 10 የተለያየ መንገድ ማስተናገድ ይጠበቅብሻል፡፡
"የሚያወራውን ሁሉ የምታዳምጠው ሁሉንም የስሜት ህዋሳቶቿን ከፋፍታ ነበር...እየጠጣችው ያለው መጠጥ እየሠማችው ካለው ወሬ ጋር ተዳምሮ ሙቀትና ንዝረት ለቀቀባት
"የምትነግረኝ ነገር ሁሉ ግን እውነት ነው?ማለቴ እንደዚህ አይነት ነገር አለ?"
"አዎ አለ"
"ወይ በፈጣሪ..ታዲያ እኔ ምን  ላደርግ  ነው?  እንደው  ፍቃደኛ  ሆኜ የተጠየቅኩትን ለማድረግ ፈለኩ ልበል…ግን በየትኛው ብቃቴ ነው አንተ ባወራህልኝ መጠን በአየር ላይ የሚያንሳፍፍ ወሲብ መፈፀም የምችለው..?
"አይዞሽ ...አንቺ ብቻ ከልብሽ ተቀባይ ሁኚ እንጂ…በቂ ስልጠና ይሰጥሻል...ከዛ የተወሰነ የስራ ልምድ በኋላ እርግጠኛ ነኝ ከነገርኩሽም በላይ የተካንሽ ትሆኚያለሽ"
"እንዴት እርግጠኛ ሆንክ?"ብላ ልትጠይቀው ፈለገችና ብዙ በተናገረች  ቁጥር ይበልጥ ራሷን እያጋለጠችና ወደ ሽብር ውስጥ እየገባች ስለመጣች መልሳ ዋጠችው።
"እሺ ይሄን ለጊዜው ተውና ..የጀመርክልኝን የራስህን ታሪክ ቀጥልልኝ"
"አጠር ላድርገውና በተደጋጋሚ ጊዜ ከሚመላለሱ ደንበኞቼ መካከል ከአንዷ ጋር የተለየ ግንኙነት ነበረኝ፣ለነገሩ ከአንዷ ጋር ብቻ አልነበረም ከአምስት ከስድስቱ ጋር በይው። ግን ስራ እንዳቆም ስላስገደደቺኝ አንዷ ብቻ ላውራሽ።
የባለስልጣን ሚስት ነች። ባሏ የሆነ መስሪያ ቤት ሚኒስትር ዲኤታ ነው። ያው በስራውም በራሱ ጉዳይም በጣም እረፍት የሌለው ከወር ውስጥ ግማሹን ቤቱ
የማያድር...በሚያድርባቸው ጥቂት ቀናትም እኩለ ለሊት ገብቶ ወፍ ሲንጫጫ የሚወጣ አይነት አባወራ ነው። ሚስቱ የፈለገችውን ያህል ብር ይሰጣታል። በዛ ላይ በእሷ ስም የተከፈተ ግዙፍ ድርጅት አላቸው። የት ገባህ የት   ወጣህ እንዳትለው ያንን በማስተዳደር ቢዚ ሊያደርጋት ሞክሮ ነበር። ይሄ  እቅድ ለተወሰነ አመት ቢሰራለትም ቀስ በቀስ ሴትዬዋን ለድብርትና   ለጭንቀት እያጋለጣት መጣ ...ከዛ በአንድ ወዳጇ ገፋፊነት እኛ ጋር ትመጣለች..አጋጣሚ ሆኖ እኔ ጋር ተላከች። በመጀመሪያዎቹ ሶስት አራት   ዙሮች እንደማንኛውም ኖርማል  ማሳጅ  የተለመደውን  አገልግሎት  እያገኘች   ነበር የምትሄደው...ከዛ ነገሮች በሂደት እድገት ሲያሳዩ ከስድስት ወር የደንበኝነት መመላለስ በኃላ ጥልቅ የሆነ ፍቅር ውስጥ ገባች...
👍68😱54
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሀያ_ሁለት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


ሳምንት ሙሉ ታገስኩ….ላብድ ደረስኩ…ስራ ሁሉ መስራት አቃተኝ….ከ15ቀን  በኋላ ሰውዬውን የሆነ ስብሰባ ሲመራ በቲቪ አየሁት….ደስ አለኝ፡፡ልክ እሷን ያገኘሁ ነው የመሰለኝ…..በቃ እሷም መጥታለች ማለት ነው ስል አሰብኩ….ማንንም እንዳታገኝ ቤት ውስጥ ቆልፎባታል ስል በማሰብ እርግጠኛ ወደመሆን ተሸጋገርኩ እሷን ነፃ ለማውጣት ወሰንኩ፡፡ ጓደኞቼን እንዲረዱኝ ጠየቅኩ፡፡ የሰውየውን ቤት ቀንና ሌሊት ማጥናትና መሰለል ጀመርን፤የሚገባውንና የሚወጣውን ሁሉ መከታተል ቀጠልን…በአራተኛው ቀን ቤቱ ያሉት አንድ የቤት ሰራተኛ አንድ ነርስ እና አንድ ህፃን ልጅ ብቻ እንደሆኑ አረጋገጥን›› የምሆነውም የማደርገውም ነገር ግራ ገባኝ…ሰራተኛዋ እቃ ለመግዛት ከቤት ስትወጣ ጠብቀን አገትናትና አስፈራርተን መረጃ ጠየቅናት..ሴትዬዋም ፈርታ  ስለነበረ የምታውቀውን ሁሉ ምንም ሳታስቀር ዘረዘረችልን፡፡

‹‹ምን አለቻችሁ ?ምን ሆና ነው?››ሳባ የተፈጠረውን ለማወቅ በጉጉት ጠየቀች፡፡

‹‹ሚስቱ ከአሜሪካ ወደሀገሬ አልመለስም ብላ አንደኛውን ልጅ ይዛበት እንደተሰወረች..ለ15 ቀን ከዛሬ ነገ ተመልሳ ትመጣለች ብሎ ሲጠብቃትና ሲያስፈልጋትም ከቆየ በኋላ ተስፋ ቆርጦ የተወችለትን አንደኛውን ልጁን ይዞ ወደ ሀገር እንደተመለሰ እንደነገራቸው፣…እና ሁልጊዜ ወደቤት ሲገባ እሱን እያሰበ እንደሚያዝንና እንደሚተክዝ ነገረችን….ላምን አልቻልኩም፡፡

በሰማሁት ዜና በጣም ተረበሽኩ..ላብድ ደረስኩ‹‹እሷ በፍፁም እንደዛ አታደርግም..አንደዛ ብታደርግ ኖሮ ቢያንስ ካለችበት ቦታ ለእኔ የሆነ መልዕክት ትልክልኝ ነበር…ኢሜሌንም ሁለቱንም ስልክ ቁጥሬን በቃሏ ልክ እንደገዛ ስሟ ነው የምታውቀው….እና የሆነ ነገር እንደሆነች ገባኝ፡፡ በህይወቴ ወሰንኩና እሷ ምን እንደሆነች ለመረዳት አንድ አደገኛ ነገር ለማድረግ ወሰንኩ በሁለት ቦዲጋርድ እየታጀበ ወደቤቱ የሚመጣውንና የሚሄደውን ሚኒስቴር ዲኤታ በጓደኞቼ እገዛ ቤት ውስጥ ገብቼ በገዛ መኝታ ቤቱ ለመተኛት ሲገባ ጠበቅኩና ሽጉጥ ግንባሩ ላይ ደቅኜ እጆቹንና እግሮቹን ጠፍሬ ከወንበር ጋር አሰርኩትና እውነቱን እንዲነግረኝ ጠየቅኩት››

‹አንተ ነህ ማለት ነው ውሽማዋ?››ሲል ጠየቀኝ፡፡

‹‹ሚስትህን  እንደዛ  አይነት  ስህተት  ውስጥ  እንድትገባ  የገፋፋሀት  አንተው  ነህ
…ምንም አይነት ለአሷ የሚሆን ጊዜ አልነበረህም….››አልኩት፡፡

‹‹እና በእኔ ላይ መሸርሞጧ ትክክል ነው ትላለህ?››

‹‹አንተም እኮ ስፍር ቁጥር ከሌላቸው ሴቶች ጋር በየሆቴሉና ሎጁ ስትቀብጥና ስትሸረሙጥ መኖርህን አውቃለሁ…ከፈለክ መረጃው አለኝ….አልኩና ሞባይሌ ላይ ከነበሩት አንድ ሶስት መረጃዎች ውስጥ ከፈትኩና አሳየሁት›

‹‹እና እኔ ስላደረኩት እሷ ማድረግ አለባት እያልክ ነው…?ደግሞ ቢያንስ እኔ እኮ ልጅ ወልጄ አላመጣሁባትም››

‹‹አይ አንተም ንፁህ አይደለህም ስለዚህ ይቅርታ ይገባታል እያልኩህ  ነው…አሁን የት ነው የቆለፍክባት?››
‹‹የምን መቆለፍ…ጉዷ ተፍረጥርጦ ሲወጣ እዛው  አሜሪካ  ነው  አንደኛውን ልጇን ይዛ የተሰወረችው›› ብሎ ሊያታልለኝ ሞከረ….ብዙ ሞከርኩ ሲያስቸግረኝ አፉን አፈንኩትና ገልብጬ እግሩ እስኪተለተል ወፌ ላላ ስገርፈው…በመጨረሻ አመነልኝ፡፡ ሲጨቃጨቅ ድንገት እንደመታትና እንደሞተችበት…ከዛ ለአሜሪካ ጋንግስተሮቸ ብዙ ብር ከፍሎ እሬሳዋ እንዲወገድ እንዳደረገ እና የእሱ ያልሆነውን ልጁም ነጥሎ ለማደጎ ድርጅቶች እንደሰጠ አፉን ሞልቶ ነገረኝ….ልጁን የሰጠበትን የማደጎ ድርጅት አድራሻ ተቀበልኩትና ልገድለው ፈለኩ፤ከራሴ ጋር ለበርካታ ደቂቃዎች ተሟገትኩ ግን የልጄ ወንድም አባት ነው…እንዴት ምንም ያማያውቀውን ህፃን ያለእናት መቅረቱ ሳያንስ ያለአባት አስቀረዋለሁ? ብዬ አሰብኩ….፡፡

ከዛ ስለእኔ ለሌላ ሰው ቢያወራ ሊበቀለኝ ሙከራ ቢያደርግ እሱንም አሳልፌ እንደምሰጠው ስልጣኑንም ክብሩንም አጥተን እስር ቤት እንዲበሰብስ እንደማደርገው ነግሬ በገባሁበት ቦታ ጋርዶቹ ሳያዩኝ ጥዬው ወጣሁ፡፡
‹‹እና አላሳሰርከውም?››
‹‹ባሳስረው ምን ይጠቅመኛል…?አራስ ልጅ እኮ አለው...ልጁ ደግሞ ምንም ቢሆን የእሷ ነው››
‹‹ከዛ በኋላ ሊያጠቃህ አልሞከረም?››
‹‹በፍፁም ስሬ ድርሽ አላለም፡፡››
‹‹እና ልጅህን የምታስመልስበት ምንም መንገድ አላገኘህም?.››
አሜሪካ  በሚገኙ  ወዳጆቼ  አማካይነት  ለረጅም  ጊዜ  ካፈላለኩ  በኃላ  የዛሬ  ወር አካባቢ ትክክለኛ አድርሻውን አገኘሁ፡፡››
‹‹በእውነት ደስ ሲል..››
‹አዎ ደስ ይላል.. እሱ ለማደጎ ድርጅት ቢያስረክበውም .ማደጎ ድርጅቱ  ደግሞ አሳዳጊ አግኝቶ ለአንድ አሜሪካዊ ጥንዶች አስተላልፈው ስለሰጡት አሁን በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ማወቅ ችያለሁ…..እግዜር ካለ በቅርብ ሄጄ እንደማየውና ከተቻለ ይዤው እንደምመጣ ከልሆነ እንኳን ከወላጆቹ ጋር  ተዋውቄ  ልጄንም አይቼ መምጣት ፈልጋለሁ..፡፡
‹‹በጣም ነው የማዝነው ሰው ሁሉ ለካ የራሱን ቁስል ይዞ ነው የሚዞረው››ስትል አሰበች፡፡
አዎ..ይሄንን ታሪክ የሚያውቁ በጣም የቅርቤ የሆኑ ጥቂት ሰዎች ናቸው..እና ከዛ በኋላ የማሳጅ ስራ እንዴት መስራት እችላለሁ...? ገና የማሳጅ ጠረጴዛው ላይ የሆነ ሴት መጥታ ስትተኛ ፊቴ ድቅን የምትለው እሷ ነች…..ልክ በገዛ እጄ አንቄ እንደገደልኳት ወይም በገመድ አንጠልጥዬ ነፍሷን እንደነጠቅኳት ይታሰበኝና እጄ ሆነ መላ ሰውነቴ ይንቀጠቀጣል…ከዛ አቃተኝና ይብቃኝ አልኩ…ትብለጥም ከመጀመሪያው ጀምሮ ታሪኩን ታውቅ ስለነበረ ወዲያው ጥያቄዬን ተቀበለችና ይሄንን አሁን የምሰራውን ስራ እንድሰራና ድርጅቱን ልክ እንደቤተሰብ ድርጅት እንዳገለግል ጠየቀችኝ ..እኔም ተቀበልኳት…እና ይሄው ሁለት አመት ድርጅቱ በሚፈልገኝ በማንኛውም ቦታ እየገባሁ ያለውን ስራ ሁሉ እሰራለሁ…በጣም ጥሩ የሚባል ደሞዝም ይከፈለኛል…እና ታሪኩ እንደዛ ነው እልሻለሁ ፡፡
‹‹በጣም ያሳዘናል፡፡››…አለች የእውነትም ከልቧ አዝና…ከመጠጡ ጋር ወደ ውስጧ ያስገባችው አሳዛኝ ታሪክ በሰውነቷ ሙቀት ለቀቀባት…ስትቁነጠነጥ አየና‹‹ ምነው ምን ፈለግሽ?››ሲል ጠየቃት፡

‹‹እኔ እንጃ… ሞቀኝ …ሰውነቴን ለቅለቅ ብል ደስ ይለኛል፡፡››አለችው፡፡

የጠበቀው‹‹መሸ ወደ ሆቴሌ አድርሰኝ›› የምትለው ነበር የመሰለው፡፡ቶሎ ብሎ ተነሳና‹‹ተነሽ ምን ችግር አለው..እንደቤትሸ ቁጠሪው››አለና እየመራ ወደ ውስጠኛው ክፍል ይዟት ሄደ…አንዱን ክፍል ከፍቶ ገባ ተከተለችው፡፡መኝታ  ክፍሉ ከሳሎኑ ብዙም የማይተናነስ ሰፊ ክፍል ነው፡፡መሀከል ላይ ነጭ  አልጋ  ልብስ በስርዓት የተነጠፈበት ነጭ ግዙፍ አልጋ ይታያል…በአንደኛው  የግድግዳ ሙሉ ቁም ሳጥን የተገጠመለት ነው፡፡
‹‹ይሄ ሁሉ ቁም ሳጥን ልብስ ካለበት ይገርመኛል››አለች፡፡
ወደ ቁም ሳጥኑ አመራና አንዱን በራፍ ከፍቶ ከተደረደሩት በርካታ አንሶላና ፎጣዎች ውስጥ አንድ ነጭ ፎጣ አወጣና እያቀበላት
‹‹ያው ግቢና ታጠቢ ሳሎን እጠብቅሻለሁ››አላት፡፡
👍695👎2
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሀያ_ሶስት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ

ዛሬ ላይ…አሁን

ሳባ ከሰመጠችበት የአመታት ትዝታ ወጥታ…ወዳለችበት ስትመለስ  ከታላቅ መገረም ጋር ነው፡፡በዛን ወቅት በዛን ለሊት በወሲብ የረካችውን እርካታ በህይወቷ ሙሉ ድጋሚ አግኝታው አታውቅም..እናም ደግሞ ፈፅሞ  አትዘነጋውም..እርግጥ ሴት ሆና የመጀመሪያ ቀን የወሲብ ገጠመኟን  በመጥፎም ሆነ በክፉ የማታስታውስ የለችም…የእሷ ግን ከነጣዕምና ከነቃናው ዕድሜ ልኳን ይሄው እንዲህ ስብርብር ብላ አቅሏን  አጥታ ደንዝዛ እንኳን  ምንም የደበዘዘ ነገር የለም፡፡ እንደምንም ከተቀመጠችበት ተነስታ ለመቆም ስትሞክር እግሯ የእሷ መሆኑ እስኪጠፋት ድረስ ደንዝዞ ከቁጥጥሯ ውጭ ሆኗል ..እንደምንም ፈጠን አለችና የበረንዳውን ብረት በመያዝ ቆመች….ከድንዛዜዋ እስክትወጣ ከ5 ደቂቃ በላይ ወስደባት…
ትዝ ይላታል እዚህ ቦታ ስትቀመጥ ከለሊቱ 8 ሰዓት አካባቢ ነበር..አሁን  ግን ነግቶ..ወፎች ግቢ ውስጥ ያሉ ሁለት ዛፎች ላይ ሰፍረው ጭጭጭ እያሉ መንፈስ የሚያንሰፈስፍ ሚስጥራዊ መዝሙር አየዘመሩ ነው…ግቢ ውስጥ ከወዲህ ወዲያ ስትንጎራድድ ዘበኛዋ ለኦሎምፒክ እንደሚዘጋጅ አትሌት በዛ  ለሊት የስፖርት ቱታ ለብሶ ግቢው  ውስጥ  ባለ  ከፍት ቦታ ስፖርት  እየሰራ ነው….በርከት ላሉ ደቂቃዎች ቆማ ተመለከተችው…አንዴ ፑሻፕ ይሰራል፤ደግሞ ክብደት ያነሳል፤ደግሞ ቁጭ ብድግ ይላል፡፡
‹ታድለህ..››አለችና ወደውስጥ ገባች፡፡
…ቀጥታ ወደሻወር ቤት ነው ያመራችው…ሰውነቷን ታጠበች..ለመታጠብ ረጅም ሰዓት ነው የፈጀባት.. ምን አልባትም ከአንድ ሰዓት በላይ....ከዛ ልብሷን ቀየረች..የተወሰነ ሜካፕ በመጠቀም ራሷን አሰማመረችና መድሀኒቷን ወደቦርሳዋ በማስገባት መኝታ ቤቷን ለቃ ለመውጣት ዝግጁ ስትሆን ሁለት ሰዓት ከሩብ ሆኖ ነበር….ቀጥታ ወደሆስፒታል ነው የምትሄደው…እርግጥ ለቀጠሮዋ ሶስት ቀን ይቀረዋል..ግን ደግሞ ላለፉት ሶስት ቀን መድሀኒቷን  አልተጠቀመችም..ያንን ለሀኪሟ ተናግራ መፍትሄ የሚለውን እንዲነግራት ትፈልጋለች….እርግጥ ልታገኘው የፈለገችው ለዚህ ብቻ አይደለም…ከእሱ ጋር መነጋገር ሰላም እንዲሰማት ስለሚያደርጋት ነው፡፡ ፎቅ ላይ ካለው መኝታ ቤቷ ወደሳሎን ስትወርድ ፊት ለፊቷ ባለው የምግብ ጠረጴዛ በምግብ ተሞልቶ አየች…ግራ ገባት…ሞባይሏን አወጣችና ሰዓቷን መልሳ አየችው  2.20 ነው፡፡ተመላላሽ ሰራተኛዋ ከ3 ሰዓት በፊት ስትገባ  አይታት  አታውቅም  …እንደዛ አይነት ንግግርም የላቸውም
‹‹…ታዲያ አንዴት ዛሬ ልታደርገው ቻለች?››በማለት ቦርሳዋን ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠችና ወደኪችን ስትሄድ፤ባዶ ነው፡፡ ኪችኑ ሁሉ ነገር ፅድት ብሎ እቃዎች ሁሉ በየቦታቸው ስለተቀመጡ ከነጋ ሰው የገባበትም አይመስልም፡፡ ቀጥታ ወደምግቡ ተመለሰችና እየጣፈጣት የምትፈልገውን ያህል ከተመገበች በኃላ እጇን ተጣጥባ ቦርሳዋን ይዛ ወጣችና ቀጥታ ወደ መኪናዋ ስትሄድ ትናንት ከአሰላ ስትመጣ አልብሷት የነበረውን አቧራና ጭቃ ከላዩ ላይ ተወግዶ ፏ ብላ ፀድታለች፡፡ደስ አላት፡፡ገባችና ቁልፏን አሽከርክራ ሞተሩን ማሞቅ ጀመረች በዚህን ጊዜ  የመኪናውን ድምፅ ሰምቶ ከዘበኛ ቤት ወጣና በራፉን ከፈተላት..መኪናዋን አንቀሳቀሰችና .ስሩ.ስትደርስ.አቆመች አንገቷን በመስኮት አወጣችና..‹‹መኪናዬን ንፁህ ስላደረክልኝ አመሰግናለሁ››አለችው
‹‹አረ ችግር የለውም…ቁጭ ከምል ብዬ ነው››

‹‹ሳሎን ቁርስ አለልህ.. ግባና ብላ ››

‹‹እሺ እበላለሁ››

‹‹እሺ  ቻው›ብላ መኪናዋን አንቀሳቀሰችና  ወዲያው መልሳ አቆመችው፡፡

‹‹ይቅርታ ስምህ አይያዝልኝም››

‹‹ቀናው››

‹‹ያልተለመደ ስም ነው…ቆይ አለም መጥታ ነበረ አይደል.?ታዲያ.የት ሄደች?››
‹‹መቼ? ዛሬ ከሆነ አልመጣችም፡፡››

‹‹ታዲያ ቁርሱን ማን ነው የሰራው?››አቀረቀረ…

‹‹ምነው መልስ የለህም?››ኮስተርተር ብላ ጠየቀችው፡፡

‹‹ምነው የማይሆን ነገር ሰራሁ እንዴ?››

የምትመልሰው  ግራ  ገባት ‹‹እኔ እንጃ.. ለማንኛውም  በጣም ይጣፍጣል›› አለችውና ከመገረም ውስጥ ሳትወጣ መኪናውን አስነስታ ተፈተለከች፡፡
ከዶክተሩ ጋር ተገናኝታ ፊት ለፊት ተቀምጣለች…የሆነውን ነገር ሁሉ  ነግራው ምክር እየሰጣት ነው፡፡
ይሄውልሽ ሳባ .ይሄንን ነገር ሲሪዬስ አድርገሽ እንድትወስጂው እፈልጋለሁ››
‹‹እሺ ዶ/ር ሁለተኛ አይለመደኝም፡፡››
‹‹ቤተሰቦችሽም ሊረዱሽ ይገባል፡፡››

‹‹ቤተሰቦቼ አሰላ ነው ያሉት‹‹ያንን ማድረግ አይችሉም፡፡››

‹‹ሳባ ከእኔ በተጨማሪ በቅርብሽ ሆኖ ሁሉን ነገር እየተከታተለ ሊረዳሽ   የሚችል ሰው ማግኘት አለብሽ.››.
‹‹አይ ዶ/ር እንዲሁ እድሜ ለመግፋት ካልሆነ በስተቀር የእኔ ነገር ተስፋ.ያለው........ .አይመስለኝም…በአጠቃላይ.መኖርደክሞኛል..መጨረሻ.መዳረሻዬ.
መቃብር ቤት፤
   ከዛ  ካመለጥኩ  በሰንሰለት  ታስሬ  አማኑኤል…በጣም  እድለኛ  ከሆንኩ  ደግሞ እስር ቤት የሚሆን ይመስለኛል››

‹‹ከእንደዚህ አይነት አሉታዊ አስተሳሰቦች ራስሽን ማራቅ አለብሽ..አሉታዊ ሀሳብ ቀስ በቀስ በመጀመሪያ በአዕምሯችን ስሩን እየሰደደ ይሄዳል.. ከዛ የምናስብበትን መንገድ ይቀይራል፡፡ እኛ ደግሞ የሀሳባችን ውጤት ስለሆንን በሂደት በአላስፈላጊ መንገድ እንድንጓዝ እየቀየረን ይሄዳል፡፡ ቀድሞ የማናውቀው አይነት ሰው ከውስጣችን ይበቅላል››

    ‹‹.ይበቅላል አልክ…በቅሎ አድጓል እኮ…ብቻ ዶ/ር ሁሉ ነገር ይጨንቃል››

   እኮ የምልሽ እሱን ነው.መድሀኒቱ ብቻውን ብዙም ውጤታማ  አይሆንም፤ አንቺም በተስፋ መታገል አለብሽ፡፡ ከዚህ ውጥረት በአፋጣኝ እራስሽን ማላቀቅ አለብሽ ምን መሰለሽ ውጥረት ከቁጥጥራችን ውጭ ከወጣ ወደ ስራ ህይወታችን ይሄድና ስህተት የሆነ ውሳኔ እንድንወስን ያደርገናል፡፡ ከዛም አልፎ የቤተሰብ ህይወታችን ላይ ጫና ያሳድራል፡፡ውጥረት ያመጣብንን ችግር በወቅቱና በሰዓቱ ካልተቆጣጠርነው እዕምሯችንና አካላችንን ይቆጣጠርና የጤና ችግር ከማስከተሉም በላይ አካላዊ በሽታና አእምሮአዊ በሽታ ያስከትልብናል..በሂደትም ለባህሪ ለውጥ ይዳርገናል፡፡ የባህሪ ለውጥ ማለት ደግሞ የምናስብበት መንገድ ነገሮችን የምናይበትና የምንመዝንበት ሚዛን እየተቀየረና እየተዛባ ይሄዳል ማለት ነው፡፡ ያ ደግሞ በውሳኔያችን ላይ ለውጥ ያመጣል፡፡ በስተመጨረሻም የሕይወታችንን መስመር ሙሉ ለሙሉ የመቀየር አቅም ይኖረዋል፡፡ስለዚህ በአእምሮችን ላይ የሚከሰት ማንኛውንም ውጥረት በጊዜና በሰአቱ ማከም ይጠበቅብናል፡፡ ለዛ ነው የምጨቀጭቅሽ››

‹‹እሺ ዶ/ር እሞክራለሁ..ማለቴ ለጤናዬ እፋለማለሁ››

አዎ እንደዛ ማድረግ አለብሽ…አየሽ ራሳችን ከውስጣችን ጋር ስናጣምር ህይወት ምን ያህል ንፁህ በደስታ የተሞላችና ህመም አልባ እንደሆነች  እንረዳለን፡፡ለአዕምሯችን ማንኛውንም አይነት ጥያቄ ብናቀርብለት ያለማቅማማት መልስ ይሰጠናል፡፡ ጥያቄው ብዛትም ሆነ ክብደት ችግር የለውም ብቻ ሁሌ መልስ አያጣም፡፡ ችግሩ መልሱ ትክክል ሊሆንም ላይሆንም ይችላል..ስለዚህ እኛም ራሳችንን የምንጠይቅበት ሆነ ሌሎች የሚጠይቁንን ጥያቄዎች  መጠንቀቅ አለብን፡፡ ምክንያቱም አዕምሯችን የሚሰጠን መልስ በምናቀርብለት የጥያቄ ይዘት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ለምሳሌ ይህች ሀገር ወዴት እየሄደች ነው? የሚል ጥያቄ ለአዕምሯችን ቢቀርብለት ቀድሞ የሚመጣለት መልስ ስለጦርነት፤ስለኑሮ ውድነትና፤መሰል ነገሮች ነው...መልሱም በዛ ዙሪያ የሚሽከረከር ነው የሚሆነው፡፡ በተለየ መንገድ ደግሞ ኢትዬጵያ ላንቺ ምንሽ ነች? ቢሆን ጥያቄው...ስለውበቷ፤ ስለ
👍567😁2
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሀያ_አራት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


      ትዝታ-ከ10 አመት በፊት

  አዲሱን ስራ ለመጀመር ወደ ስልጠና የገባችበት የመጀመሪያው ቀን ነው፡፡ አዎ ወደዚህ አዘቅት ውስጥ ወደ አስገባት ስራ ቀጥታ ከመግባቷ በፊት ምርጥና አስደሳች የሆኑ 3 የስልጠና ወራቶችን አሳልፋ ነበር፡፡ በእነዛ ወራቶች የተማረችው ትምህርት እና ያገኘችው የህይወት ልምድ አራት አመት በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ካገኘችው እውቀትና ልምድ ጋር ብዙም የማይተናነስ  ነበር፡፡ አጭር በጣም ጣፋጭና ልዩ አይነት ልምድ ያጎናፀፋትና የህይወት ምልከታዋን ሙሉ በሙሉ የቀየራት ነበር፡፡ትዝ ይላታል  ለመጀመሪያ  ቀን ከአደረችበት  ሆቴል  በለሊት መጥቶ ጥሩ ቁርስ ጋብዞ ስልጠና የሚወስዱበት አፓርታማ ድረስ የወሰዳት ደምሳሽ ነበር፡፡
በወቅቱ ሳባ ሁለት ሻንጣ ልብሷን ይዛ ለስልጠና በተዘጋጀላት አፓርታማ ደርሳ  ከመኪና እንደወረደች ፊት ለፊቷ ያየችው ሰገንን ነበር

"እንኳን በሰላም መጣሽ" በሚል የሞቀ  ሰላምታ  ነበር  የተቀበለቻት።

ሳባም "እንኳን ደህና ቆያችሁኝ"አለችና ሰላምታ ከተለዋወጡ በኃላ አቅፋት ወደ ውስጥ ይዛት ገባች። ደምሳሽ ሻንጣዋን ከመኪናው ኪስ እያወረደ ወደተዘጋጀላት መኝታ ቤቷ ይዞላት ገባ፡፡ በስርአት አስቀምጦላት ወደስራው ተመለሰ፡፡ ሳባ የገባችበት ክፍል የሳሎን ይዞታ ያለው ሲሆን  ምቹ ሶፋ እና ደረቅ ወንበሮች ነበሩበት በሶፋው ላይ ራቅ ራቅ ብለው ሁለት ወጣት  ሴቶች ተቀምጠዋል፡፡ በግምት 40  አመት የሚሆናት ደርባባ.ባለ ግርማ ሞገስ ሴት ፈንጠር ብላ ደረቅ ወንበር.ላይ ተቀምጣለች፡፡ ፊት ለፊቷ መለስተኛ ጠረጴዛ አለ …እዛ ላይ ላፕቶፕ ኮምፒውተር ተቀምጧል…ከጭንቅላቷ በስተጀርባ ባለው ግድግዳ ፕሮጀክተር ተለጥፏል፡፡
  ሰገን ወደእሷ ተጠጋች፡፡ ‹‹እንግዲህ ሶስተኛዋ ሰልጣኝ እሷ ነች፡፡ ሳባ ትባላለች፡፡ለሁላችሁም መልካም የስልጠና ጊዜ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ…አልፎ አልፎም ቢሆን ከእኔ ጋር እንገናኛለን፡፡በሉ ደህና ሁኑ ..ሳባ ተቀመጪ››ብላ
ወጥታ ሄደች፡፡ሳባም ክፍት ወደሆነው የሶፋ መቀመጫ ሄደችና ተቀመጠች፡፡ እርስ በርስ ለመተዋወቅ 10 የሚሆኑ ደቂቃዎችን ካባከኑ በኃላ ቀጥታ ወደስልጠናው ነበር የገቡት፡፡

አሰልጣኟ ራሷን ከማስተዋወቅ ጀመረች፡፡ ማህደር እባላለሁ፡፡ ቀድሞ እንደተነገራችሁ ጠቅላላ ስልጠናው ሶስት ወር የሚፈጅ ሲሆን እንግዲህ ቀጣዬችን ሁለት ወር ተኩል ከእኔ ጋር እናሳልፋለን፡፡ የመጨረሻዎቹ 15  ቀናት  ደግሞ  ያው ከእኔ ጋር በነበራችሁ ቆይታ የቀሰማችሁትን እውቀትና ጥበብ በተግባር የምትፈተኑበት ነው፡፡ እንደሚታወቀው በድርጅታችን ሶስት የማሳጅ  መስጫ ቦታዎች አሉን ሶስቱም ደረጃቸው የሚገኝባቸው ጥቅምም ይለያያል በስልጠናው ላይ በምታስመዘግቡት ብቃትና በመጨረሻው የተግባር ላይ ኢቫሉዌሽን መሰረት በማድረግ ምደባችሁ ይከናወናል ማለት ነው፡፡ እንግዲህ ደረጃ አንድ የሚመደበው ማን ነው? ደረጃ ሁለትስ…? ሶስት ወር ጠብቀን የምናውቀው ይሆናል…ለሁላችሁም ‹‹መልካም እድል›› ብላ ነበር ወደ እለቱ ትምህርት የገባችው፡፡ እንግዲህ ትምህርታችን አራት ዘርፍ ይኖረዋል፡፡ የመጀመሪያው ስለማሳጅ እንማራለን..ይሄ የስልጠናው ዋናው ክፍል ስለሆነ አንድ ወር ይፈጃል..ሁለተኛው ክፍል ስለ‹‹ፍቅርና ወሲብ››ይሆናል፤ ይሄም  ሀያ ቀን ይፈጅብናል…ሶስተኛው ስለ‹‹ተግባቦት››አስር ቀን እንማራለን ከዛ መልሰን ስለማሳጅ 15 ቀን በመማር ከእኔ ጋር ያለንን ቆይታ እናጠቀልላን፡፡ለመጀመር ያህል ዘሬ ማሳጅ ምንድነው? ከሚለው እንጀምር፡፡
ማሳጅ ከሰው  ልጅ  ጥንታዊ  ታሪክ  ጋር  ከፍተኛ  ቁርኝት  ያለው  ግኝት   ነው፡፡ማሳጅ ለተዝናኖት ከመጥቀሙም በተጨማሪ አጠቃላይ የሰው ልጅን የጤና ችግር የሚያስተካክል የጎንዬሽ ጉዳት የሌለው ውጤታማና ተፈጥሮአዊ ዘዴ ነው፡፡ማሳጅ ከ4ሺ አመት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ በቻይና ተጀምሮ ወደተለያዩ የምስራቁ አለም ክፍል ወደ ሆኑት ህንድ፤ጃፓን፤ታይላንድ የመሳሰሉት አገሮች የተስፋፋ ሲሆን በኋላም ወደአውሮፓ በመሻገር ከየሀገሮቹ ባህልና ወግ ጋር በመዋሀድ ቅርፁን በመቀያየር ቀስ በቀስም ቢሆን ሊስፋፋና ሊዛመት ችሏል፡፡
በዛሬው ጊዜ ማሳጅ በተለያየ የአለም ክፍሎች የተለያየ ስምና ቅርፅ ይዞ በከፍተኛ ሁኔታ አማራጭ የህክምና ዘርፍ በመሆን ግልጋሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ከተወሰኑ የማሳጅ አይነቶች ጥቂቶቹ ስዊዲሽ ማሳጅ፤ ዲፕ ቲሹ ማሳጅ፤ስፖርት.ማሳጅ፤ሞሮኮ ማሳጅ፤የመሳሰሉት ናቸው፡፡
ለምሳሌ ሲዊዲሽ ማሳጅ በአሁኑ ጊዜ በመላው አለም በስፋት በተግባር ላይ እየዋለ የሚገኝ የማሳጅ አይነት ሲሆን ጠቅላላ የሰውነት ክፍልን በተዝናኖት ውስጥ ለመክትት ታቅዶ ዲዘይን የተደረገ ሲሆን  በምዕራባዊያን የሰውነት  መዋቅርቨእውቀትና የስነ-ልቦና ሳይንስ ላይ መሰረት አድርጎ የተቃኘ ነው፡፡  ሎሽን ወይም ቅባት ይጠቀማል፤የደም ዝውውርን ማሳለጥና የደም ስሮች  ላይ  ያለውን ውጥረት እንዲረግብ ያደርጋል፡፡
ሌላው የስፖርት  ማሳጅ ነው፡፡ ይሄ የስፖረት ማሳጅ ለአትሌቶች የብቃታቸው ጫፍ ላይ እንዲደርሱ፤ጡንቻዎቻቸውን በማፈርጠምና ትንፋሻቸውን በማጎልበት እገዛ ሚያደርግላቸው ከመሆኑም በላይ ከአደጋና ከዝለት የሚታደጋቸው ነው ከዛም በተጨማሪ ጉዳት ላይ በሚወድቁበት ጊዜ በፍጥነት እንዲያገግሙ ይጠቀሙበታል ሌላው አኩባንቸር የሚባለው የማሳጅ አይነት ሲሆን፡፡ በአብዛኛው በህንድ አካባቢ የሚሰጥ ሲሆን የሰውነትንና የአዕምሮን ባላንስ ለመጠበቅ ዲዛይን የተደረገ የማሳጅ አይነት ነው፡፡

ለግዜው ለመግቢያ ያህል እነዚህን ካልን ይበቃል ፤በቀጣይ ግን እያንዳንዳቸውን በተናጠል እያነሳን በተግባርም እየሞከርን በጥልቀት እናሰራችኋለን፡፡ ምክንያቱም ዋናው ስራችን ስለሆነ፡፡
   ከዛ እንዳለችው እያንዳንዱን የሰውነት ክፍል እየለየን፤የት ጋር ሲታሽ የት ጋር.እንደሚሰማን…ለምን አይነት ችግር ምን አይነት ማሳጅ እንደምንሰራ… የትኛው ጡንቻ ከየትኛው ግንኙነት እንዳለው በተግባር እናያለን፡፡

እንዳለችውም ለ15 ቀን ያለማቋረጥ ሶስት የተለያዩ ወንዶች እየተቀያየሩ የማሳጅ ጠረጴዛቸው ላይ እንዲተኙ ይደረግና መምህሯ ለሶስቱ ሴቶች እያንዳንድን የሠውነት ክፍል እየለያየች በማሳየት እያንዳንዱን    የሰውነት መገጣጠሚያ እየጨፈላለቀች እየገጣጠመች...የደም.ስሮችን አቀማመጥና አሰራር በቪዲዬ በ3ዲ ቪዲዬ በመታገዝ እያሳየቻቸው ፤ስለሰው ልጅ የሠውነት መዋቅር ስለሴትና ወንድ የሰውነት መዋቅር ልዩነት እስኪደነቁና እስኪፈዙ ድረስ ካስተማረቻቸው በኃላ ለቀጣዩ 10 ቀን ደግሞ በየቀኑ የተለያየ የሰውነት አቋም ውፍረትና ቅርፅ ያላቸውን ወንዶች በማምጣት የት ጋር እንዴት አድርገው ማሸት እንዳለባቸው እጃቸው እስኪዝልና አእምሯቸው እስኪደነዝዝ ሰለጠኑ፡፡ ላባቸው እስኪንጠፈጠፍ እግራቸው እስኪንቀጠቀጥ ለአንድ ወር አጠቃለሉና ወደ ሁለተኛ የስልጠና ርዕስ ተሸጋገሩ
..//

ቀጣዩ የስልጠናው  ርዕስ ስለወሲብ ነበር
እስኪ ስለ ወሲብ በወፍ በረር  እንይ  የወሲብ  አብሮነት  የጋራ  ስሜትና ፍቅራቸውን እንዲያስታውሱና በትዝታውም ጥሩ ስሜት እንዲሰማቸው ያደርጋል፤ወደተሻለ የፍቅር እርካብ ያሻግራቸዋል፤ይበልጥ ልብ ለልብ
👍599
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሀያ_አምስት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


ሳባ  እጅ  አወጣች…በስልጠናው  እየተሰጠ  ባለው  የዕለቱ  ትምህርት  በጣም ተመስጣለች…እና በውስጧ የሚጉላላ ጥያቄ ስለነበረ እሱን ለመጠየቅ ነው  እሺ ሳባ ጠይቂ

‹‹አንድ  ሴት  ከወንዱ  ጋር  ወሲብ  ስትፈፅም  እሱን  ማርካት  ላይ  ነው  ማተኮር ያለባት ወይስ ለራሷም የእርካታ ስሜት.መጨነቅ ይጠበቅባታል››
በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው ያነሳሽው፡፡ የሴቶች ቆዳ ከወንዶች 10 እጥፍ በላይ ንቁ ነው፡፡ ወንዱ በወሲብ አማካይነት ከስሜቱ ይገናኛል፤በስሜቱ አማካይነት ደግሞ ወደነፍሱ ይመለሳል ሴቷ ግን በአብሮነት ውስጥ ድጋፍ እንዳገኘች ሲገባት ልቧ ውስጥ ተቀብሮ የነበረው ፍቅር ፈንቅሎ ይወጣና በዛ መንገድ መንፈሳዊ ፍላጎቶቿ ሲሟሉላት ወሲባዊ ፍላጎቶቿን ለማሟላት መዘጋጀት ትጀምራለች፡፡ ሴቷ የወሲብ እርካታ ለማግኘት ከወንዱ እጥፍ የሆነ ጊዜ ያስፈልጋታል ቢያንስ ለ20-30  ደቂቃ ያስፈልጋታል፡፡ የወንድ  ልጅ  መንፈስ ግን ለወሲብ ከተነቃቃ በኋላ መተንፈስ ካልቻለ መንፈሱ ብቻ  ሳይሆን አካሉም ምቾት ያጣል ሴቷ ግን  ባትረካም  በወሲብ  አማካይነት በሚፈጠረው ቅብ ብቻ ጥሩ ስሜት ሊሰማትና ደስተኛ ልትሆን ትችላለች፡፡
እንግዲህ ምን ማለት ነው የወንድና የሴት የወሲብ ዝግጅት ቆይታና እይታ ጭምር ይለያያል ማለት ነው፡፡ እና ወሲብ የምትፈፅሚው  ከምን  አይነት ሰው ጋር ነው እንዴት ነው ወንድዬውን ከጥድፊያ እንዲወጣና ነገሮችን በስክነትና በእርጋታ እንዲያደርግ ማድረግ ትችያለሽ.. አንቺስ ፈጥነሽ ወደ ወደሪቲሙ ለመግባት ምን ምን ዘዴዎችን መጠቀም አለብሽ እነዚህን መሰረታዊ መልስ የሚፈልጉ ጥያቄዎች ናቸው ምክንያቱም ወንዱ በፍጥነት ይግላል በፍጥነት ይበርዳል አንቺ ዝግ ብለሽ ትግያለሽ ዘግየት ብለሽ ትበርጂያለሽ፡፡ ከእሱ ቀነስ  ከአንቺ  ጨመር  አድርጋችሁ  መሀከል  ላይ ስትገናኙ ነው  እኩል  መርካት  የምትችሉት፡፡ ግን  ምንም  አደረጋችሁት ምንም ሁል ጊዜ  ሴቷ  ከወንድ  እኩል  መርካት  አትችልም ቢሆንም  ያ ችግር የለውም ምክንያቱም ሴቷ ከእርካታው በላይ ለፕሮሰሱ ትልቅ ትርጉም ትሰጣለች፡፡ ዋናው ነገር በወሲብ ጥምረታቸው ግንኙነታቸው ይበልጥ መጠንከሩና ፍቅራቸውም ይበልጥ  እየጎለበት መሄዱ ነው፤ያ  ከእርካታ እኩል ውስጣዊ ደስታን ይፈጥርላታል፡፡ ለዛሬ እዚህ ላይ እናቁምና በተከታታይ  ቀናቶች  ብዛት  ያላቸውን  በወሲብ  ላይ  የተሰሩ  ዶክመንተሪ ፊልሞችን እየተመለከትን እያንዳንዱን በጥልቀት እንፈትሸዋለን፡
‹‹ሌላ ጥየቄ ያለው አለ?›› ሌላኛዋ ሴት እጅ አነሳች
‹‹አንድ ጥያቄ ነበረኝ…ፍቅረኛዬ ሌላ ሀገር ነው የሚኖረው በሶስት ወርም ሆነ በአራት ወር ይመጣል.. እና እንደመጣ እሱ ዘሎ ወሲብ ላይ ጉብ ማለት ነው የሚፈልገው እኔ ደግሞ እንዲያወራኝ እፈልጋለሁ ከሱ ውጭ ስላሳለፍኩት ልነግረው እፈልጋለሁ..እሱም እንዲነግረኝ እፈልጋለሁ…እና  ይሄ  ሰው እኔ ናፍቄው ሳይሆን የወሲብ ስሜቱን ለማርካት ይሆን እንዴ የሚመጣው ብዬ በማሰብ ቅሬታ ውስጥ እገባለሁ…ይሄ ነገር ሊብራራ ይችላል፡››

አሰልጣኟ ‹‹ጥሩ ጥያቄ ነው…››፡፡በማለት ማብራራቷን ቀጠለች


‹‹ሁለት ጥንዶች ከቀናቶች በኋላ ተነፋፍቀው ሲገናኙ ወንዱ ተጣድፎ ወደወሲብ ጫወታ መግባትያፈልጋል፤እንደዛም ለማድረግ ይቁነጠነጣል ሴቷ  ደግሞ ተቀምጦ ማውራትና በጫወታቸው መንደርደሪያነት ናፍቆትን መወጣት ትፈልጋለች፡፡ ቶሎ ክንዷን ጨምድዶ ወደ አልጋው ይዟት ከሄደ…ልክ ከውጥረቱ ለመርገብ እንደመጠቀሚያ እየተገለገለባት እንደሆነ እንድታስበ ያደርጋታል፡፡ በተቃራኒው የእሷ ወደአልጋ ለመሄድ ዳተኛ መሆን  ለእሱ  ሌላ  ትርጉም ይሰጠዋል…ብዙም እንዳልፈለገችው…በመመለሱ ብዙም ግድ እንዳልሰጣት በመገመት የመገፋት ስሜት ያስተናግዳል፡፡ ይሄንን በወንድና በሴትነት ምክንያት ያለን የባህሪ ልዩነት መረዳት ግን ለሁለቱም በመተጋገዝ ወደመሀል እንዲመጡና እርስ በእርስ የተሳሳተ ትርጉም በመስጠት በግንኙነታቸው ላይ ጥቁር ነጥብ እንዳይጥሉ ያደርጋቸዋል፡፡ ሴት ለወሲብ ልቧን ለመክፈት ፍቅር እንደሚያስፈልጋት ሁሉ ወንዱም ወደ ፍቅር ስሜት ዘልቆ ለመግባት ወሲብ እንደሚያስፈልገው መታወቅ አለበት፡፡ ወንድም ሆነ ሴት የመንፈስ ረሀብ አለባቸው፡፡ ግን ከዚህ ረሀባቸው ለመርካት የሚመገቡት የምግብ አይነት ግን የተለያየ ነው፡፡ ሴቷ ፍቅርን በመመገብ ከመንፈስ ርሀቧ ስታገግም ወንድ ደግሞ ወሲብን ተመግቦ ነው ረሀቡን የሚያባርረው፡፡ ከዛ ሴቷ ፍቅርን ተመግባ ከመንፈስ ርሀቧ ከጠገበች በኋላ ለማወራረጃ ቆንጆ ወሲብ ስታገኝ በጣም ደስተኛና ፍፁም የረካች ሴት ትሆናለች፡፡ በሌላ ጎኑ ወንዱም ሆድን ከሚቆርጠውና አጨናንቆት ከነበረው የመንፈስ ረሀብ ወሲብን ከተመገበ በኋላ ተነፈስ ይልና ቀጥታ በውስጡ የሚንቆረቆረውን የጋለ ፍቅር ልክ እንደውሀ በላዩ ላይ መከለስ ይጀምራል…ከዛ አጅግ ደስተኛ፤ዘና ያለና አይኖቹ የሚያበሩ ይሆናል፡፡ አለችና የእለቱን ትምህርት ዘጋች፡፡ ከዛም እንዳለችው ለ10 ቀናት  ያላዩት የወሲብ ፊልም፤ ያላወሩትና ያልተወያዩበት የወሲብ አይነት አልነበረም ሙሉ በሙሉ ነበር ስለወሲብ የነበራትን እይታ የቀየረባት፡፡ ወሲብ እሷ ከምታስበው በጣም በሰፋና በጠለቀ ሁኔታ በሰው ልጅ ዘመናት ታሪክ ሂደት  ውስጥ አስኳል ድርሻ እንዳለው ተረዳች አሁን ለዚህች አለም እንደጨው. እንደሆነ. ተገነዘበች ...ወሲብ. ለፍቅር፤ ወሲብ. ለገንዘብ፤ወሲብ.ለደስታ፤ወሲብ.ለስለላ…ወሲብለአምልኮ..ወሲብ.ዘርን.ለማስቀጠል…ወሲብ.ለበቀል….ብዙ ብዙ
   በሚቀጥለውም ወደመጨረሻው የሰልጠና ርዕስ ተሸጋገሩ

ተግባቦት ማለት በሁለት አዕምሮዎች መካከል ወይም በአንድ አዕምሮ ከሌሎች ብዛት ያላቸው አዕምሮዎች ጋር የሚደረግ የመረጃ ልውውጥ ነው፡፡ የሰው ልጅ ከሌላው እንስሳት የተሻለ ነው የሚባለው በመግባባት ችሎታው ራሱን በመግለፅና በማስረዳት ክህሎቱ ነው፡፡፣አብዛኛው እንስሳት እርስ በርሱ ይግባባል…ከእኛ ከሰው ልጅ የሚጠበቀው የመግባባት ችሎታ ግን እንስሳቱ ከሚያደርጉት በላይ የላቀ እና ከዚህ በላይ የመጠቀ መሆን አለበት….ለአንድ ሰው ሀሳባችሁንና ፍላጎታችሁን ስትገልፁ አፋችሁን ከፍታችሁ ከንፈራችሁን አንቀሳቅሳችሁ በቋንቋ ብቻ በመጠቀም መሆን የለበትም፡፡ ከምንናገረው ቋንቋ ጋር አብሮ የሚሄድ የፊት ገለፃ፤የእጅ አንቅስቃሴና  የመሳሳሉት  መጣመርና  ተመሳሳይ  መልዕክት ማስተላለፍ አለባቸው፡፡

በጣም የሚወዳችሁ ሰው አበባ ይዞ ያላችሁበት ድረስ መጥቶ ‹‹የእኔ ፍቅር በጣም አፈቅርሻለሁ›› ሲላችሁ ምንድነው የምታደርጉት?፡፡ አንድም አበባውን ቀና ብላችሁ ሳታዩት ሰውዬውን ባለበት ጥላችሁ ትሄዳላችሁ፡፡ ሁለተኛ  ስላፈቀርከኝም ሆነ ይሄንን አበባ በስጦታ መልክ ልታበረክትልኝ ስለመጣህ አመሰግናለሁ….ግን አዝናለው አልችልም ሌላ ፍቅረኛ አለኝ ብላችሁ በተከዘ  ፊትና በአዘነ የድምፅ ቃና ትመልሱለታላችሁ፡፡ ሌላው አማራጭ ደግሞ አበባውን ትቀበሉና ግን ፊታችሁን አጨማዳችሁ በሻከረ የድምፅ ቃና እኔም እወድሀለሁ...አመሰግናለሁ ልትሉት ትችላላችሁ፡፡ ወይ ደግሞ አበባውን ተቀብላችሁ በሚፍለቀለቅና በደስታ በሰከረ ፊት አጅባችሁ የእኔ ማር!! በጣም ደስ የሚል አበባ ነው…በእውነት ነፍሴን ነው ያስደሰትካት...እኔም ውደድድ ነው የማደርግህ ››ትሉታላችሁ ወይ ደግሞ አበባውን ትቀበሉና እጆቻችሁን እንደክንፍ ዘርግታችሁ ትከሻው ላይ  በመንጠልጠል ጉንጮቹን አገላብጣችሁ በመሳም…‹‹የእኔ ፍቅር ይህቺን ቀን ስጠብቅ ነበር
👍6110👏1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሀያ_ስድስት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


በማግስቱ ከእንቅልፏ ተነሳችና ቁርሷን በልታ አራት ሰዓት አካባቢ ከቤቷ ወጣች፡፡ የመፅሀፍን ረቂቅ ለማተሚያ ቤት አስረክባ..ቀብድ ሰጥታ ወደስራ ቦታ ሄደች፡፡ እረፍቷ ያለቀው ትናንት ነበር፡፡ዛሬ ስራ መጀመር ነበረባት፡፡ግን ፈፅሞ  ስራ የመጀመር ሞራልም ፍላጎትም የላትም፡፡
ቀጥታ ‹‹ቤርሙዳ ማሳጅ ቤት››ሄደች፡፡ትብለጥ እቤቷ  ሰለነበረች  አገኘቻት… ሳላምታ ተቀያየሩና ሳሎን ሶፋ ላይ ጎን ለጎን ተቀመጡ..

ሳባ በፊት መፅሀፉ ታትሞ አልቆ  ስራ  ቦታውንም  ሆነ  አሁን  ከጎኗ የተቀመጠችውን ሀለቃዋን እስከወዲያኛው አውድማ እስክትገላገል ድረስ እንደምንም ጨክና ለመቀጠል እቅድ  ነበራት፡፡ቢያንስ  ለሚቀጥለው  አንድ ወር…ግን አልቻለችም፡፡አስር አመት ያለማቋረጥና ያለመታከት የሰራችውን ስራ ከመናጢ ድህነት ተነስታ ሚሊዬነር የሆነችበትን ስራ፤  ለቀጣዩ  አንድ  ወር ለመስራት ገና ስታስበው ዘገነናት..
‹‹ሳቢ ግን ሰላም ነሽ?››
‹‹አዎ… ምንም  አልል…››
‹‹ህክምናው እንዴት ነው?››
‹‹ጥሩ ሀኪም አግኝቼያለሁ .መዳሀኒትም እየወሰድኩ ነው…ግን ለውጡ አዝጋሚ ነው፡፡››
‹‹ይሁን ዋናው ለውጥ መኖሩ ነው፡፡››አለቻት ትብለጥ፡፡
‹‹አዎ ግን ስራ መቀጠል የምችል መስሎ አልተሰማኝም..እንደው ስራውን ከምጎዳ ብለቅ ብዬ አስቤ ነበር› ›
‹‹ብለቅ ስተይ.?ሙሉ በሙሉ ለማለት ነው?››ከጠበቀችው በላይ ደነገጠች፡፡
ሳባ ደግሞ የትብለጥ በተጋነነ ስሜት መደንገጧን ስትመለከት በውስጧ የነበረውን ንዴት ይበልጥ እንዲቀሰቀስባት አደረጋት…
ይህቺ ሴትዬ በእሷ ትከሻ ላይ ተንጠላጥላ ብዙ  መቶ  ሚሊዬን  ብሮችን  ወደ ካዝናዋ አጭቃለች…ስራዋ ሁሉ የማፍያ ነው፡፡ብር የምታገኝበት መንገድ በጣም ይገርማታል…ለምሳሌ ማሳጅ አገልግሎት በማግኘት አንድ የመዘጋጃ ቤት ወሳኝ ባስልጣን እሷ ጋር ይመጣል…እሷ ያንን ደንበኛ አሳልፋ ለሳባ ትሰጣታለች….ሳባ
ከማሳጅ ጀምራ ነፍሱ ሩሆን እስክትስት ድረስ ፍላጎቱንና አመሉን  መሰረት በማድረግ ፈንጠዝያ ወስጥ እንዲገባና እንዲደሰት ታደርገዋለች.፡፡ከዛ ያ ባለስልጣን ላገኘው አገልግሎት ለሳባ ሀያ ወይ  ሰላሳ  ሺ  ብር  ይሰጣጥና  ለትብለጥ የአገልግሎት አራት ወይም አምስት ሺብር ከፍሎ አመስግኖ ይሄዳል…ወይዘሪት ትብለጥ ታዲያ ደንበኛዋን አሳዳ ፕሮፖዛሏን በእጇ ይዛ ሀገር አማን ነው ብሎ በተቀመጠበት ቢሮ ተከስታ ታስደምመዋለች..ከዛ በሁለት በሶስት ወር 5መቶ ካሬ መሬት ተቀብላ ካርታውን በስሟ ታሰራና መሬቷን በእጇ ካርታውን በካዝናዋ በማስቀመጥ ወጥመዷን አስተካክላ  ሌላ ታዳኝ ትጠብቃለች…ከሆነ ወር ቆይታ በኃላ ደግሞ አንድ የግሙሩክ ወሳኝ ባለስልጣን  የወሬ  ወሬ  ሰምቶ ይመጣል…ከእሱ ምን መጠቀም እንደምትችል ታጠናለች …ከዛ ተመሳሳዩን ታደርጋለች..
እና ባለፉት አስር አመት ውስጥ በእዚህች ሴትዬ ማሳጅ ቤት ወስጥ ብዙ ብዙ ስራ ሰርታ ከ30 ሚሊዬን በላይ ንብረት ብታፈራም..ሴትየዋ  ግን  በእሷ  ትከሻ ከ200 ሚሊዬን ብር በላይ ዘርፋለች….ይህንን ሳባ በደንብ ታውቃለች.ሳባ ማወቆን ግን ትብለጥ አታውቅም..
‹‹ሳቢ ከጤናሽ ሚበልጥ ነገር የለም….ታውቂያለሽ በጣም ብዙ ማሳጅ ሰራተኛች ነበሩኝ ..አሁንም አሉኝ…ባንቺ ልክ ግን የተሳካለትም እኔም የወድኩት ሰው የለም፡፡አንቺ ለእኔ ልክ እንደልጄ  ነሽ..ያለፉትን  አንድ  ወር  ከስራ  በመቅረትሽ እንኳን የደንበኞችሽን ጭቅጭቅ እረፍት ነው የነሳኝ…››

ሳባ የሆዷን በሆዶ ይዛ ቅጥል እያለች‹‹አውቃለሁ…ግን ጤና ከሌለ ሁሉም ነገር የለም…ምን ማድረግ እችላለሁ?›ስትል መለሰችላት፡፡ስራ በጀመረች በሶስተኛው አመት ማለትም የዛሬ ሰባት አመት ከዚህች ሀለቃዋ ጋር ክፉኛ ተደማምተዋል
….የጥላቸው ምክንያት አንድ ደንበኛቸው ነው፡፡ደንበኛው በወቅቱ ሳባ ጋር ከአንድ አመት በላይ የተመላለሰ በጣም ጨዋና ደግ፤ ግን ደግሞ የናጠጠ ሀብታም ሰው ነበር…. ታዲያ ያንን ሰው በቆይታ ከሳባ ጋር በጣም  እየተቀራረብ  ሲመጡ ሚስጥሩን ሁሉ ይዘረጋፍላት ነበር፡፡ከዛ እነትብለጥ ያንን መረጃ በሚስጥር ከተደበቀው ካሜራ የተቀረፀ ፊልም በማየት የሰውዬውን በአንድ ወቅት በስህተት የሰው ነፍስ በእጁ እንዳለፈ የተናዘዘላትን ወንጀል አብራቸው በምትሰራቸው ማፍያዎቾ  በኩል  በጥልቀት  ታስጠናና  መረጃዎችን  በመሰብሰብ  የደረሱበትን ሁሉ በአድራሻው እንዲደርሰው አድርገው ይደራደሩታል….ከዛ ሰውዬውም ምርጫ አጥቶ እስከ 50 ሚሊዬን የሚደርስ ብር ሊቀባበሉት ሁሉን ነገር ከጨረሱ በኃላ ይሄንን ስራ ከጀርባ ሆኖ ማን እንደሚያስኬደው   ሰገን  ከተባለች ረዳቷ ጋር ሲማከሩ ትሰማለች.. ከዛ  ደግማ  እንኳን  አላሰበችበትም….ሚስጥሩን ለሰውዬው ደውላ ትነግረዋለች ….ሰውዬውም ቀጥታ ትብለጥ ጋር ይደውላል››
‹‹50 ሚሊዬኑን ቀጥታ ለውሾችሽ ልስጣቸው ወይስ  ለአንቺ ላምጣልሽ››
‹‹የምን 50 ሚሊዬን?››
‹‹መደባበቁ ምንም አይረባንም….እጅሽ ላይ ያለውን መረጃ አሁኑኑ ሰብስበሽ ብታቃጥዬው ይሻልሻል…ስለእኔ አንድ  ነጠላ  መረጃ  ፖሊስ  እጅ  ከገባ  እኔም ያንቺን ቢዝነስ ሙሉ በሙሉ አወድመዋለው….ማሳጅ ቤትሽ የሽርሙጥና ቤት እንደሆነ…ሀሺስ እንደምትነግጂ…ግብረሰዶም ሳይቀር በቤትሽ  እንዲከወን እያደረግሽ ከፍተኛ ቢዝነስ እንደምትሰሪ…በቂ መረጃ እና  ምስክር  አለኝ፡፡››ብሎ ኩም  ያደርጋትና  ፅፎ  የፈረመውን  ቼክ  ቀዳዶ  ይልክላታል…ከዛ  ተረጋግቶ ስራውን ይቀጥላል፡፡…ለዚህ ውለታዋ ለሳባ  አንድ  ሚሊዬን  ብር  ባንክ  ደብተሯ ላይ አስገብቶ ያመሰግናታል ..ቋሚ ወዳጀዋም ይሆናል…እነ ትብለጥ ግን ለወራት የደከሙለት ስራ ካለቀ እና ፍሬ ለማፍራት ጫፍ ላይ ከደረሰ በኃላ በመጨረሻው ደቂቃ እንዴት እንደከሸፈ ምርመራ ያካሂዳሉ፣ ከብዙ ልፋት በኃላ እንደዛ የሰራችው ታማኞና ተወዳጇ ሳባ መሆኖን ይደርሱበታል፡፡ከዛ ትብልጥ ግራ ይገባታል…እንዳወቀች ልታስገድላት ነበር ያሰበችው…፡፡ግን የራሷን ገቢ እንዲነጥፍ ማድረግ መሆኑ ትዝ ሲላት ተረጋጋት ለማሰብ ሞከረች…ዝም  ብላ  አውቆ እንዳላወቀ በማስመሰል በምህረት ልታልፋት..በቀጣይ ግን እሷን በተመለከተ ጥንቃቄ ለማድረግ ወሰነች…ይሄም አላሳቻላትም ወዲያው ሰረዘችው…ውስጧ የነበረው ንዴት ያለቅጣት እንድትታለፍ ማድረግ  አላስቻላትም...ከዛ  ሙሉ ስልጣኑን ለሰገን ሰጠቻት…‹‹ሳትገድያት፤በእሷ ላይም ቀጥተኛ የአካል ጥቃት ሳታሳርፊባት..ግን ደግሞ  ለጥፋቷ ተመጣጣኝ ቅጣት እንድታገኝ አድርጊ›› የሚል ስልጣን ሰጠቻት…፡፡ሰገንም በዛን ወቅት ሳባን በተመለከተ የነበራት ቀና አመለካከት የተቀየረበት..…እንደዋና ተቀናቃኞና ጠላቶ  ማየት  የጀመረችበት  ስለነበረ የተሰጣትን እድል እስከመጨረሻው እንጥፍጣፊ አስባ፤እንደውም ከድንበሩ አልፋ ተጠቀመችበት..
እንግዲህ ያ ትብለጥ ለሰገን የሰጠችው ትዕዛዝና ትዕዙን ተከትሎ ወደተግባር የተሸጋገረው ድርጊት ለአባቷ ሞት ቀጥተኛ  ምክንያት  እንደሆነ  ሰባ በሙሉ  ልቧ ነው የምታምነው…ለዛም ነው የባለፉት ሰባት አመታት ዋና እቅዷና የህይወት አለማዋ እነዚህን ሁለት ሰዎች  ማጥፋት  ሆኖ  የኖረው፡፡››ሳባ  ከሀሳቧ  ባና ትኩረቷን ወደ ትብለጥ መለሰች፡፡
👍629👏1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሀያ_ሰባት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ:
….

‹‹ምነው አልክ..?ፒጃማ የለህም እንዴ?››

‹‹አለኝ ግን በማሳጁ ምን ያህል ብቁ ሆነሻል.ስልጠናውስ እንዴት ነበር? የሚለውን ማወቅ እፈልጋለሁ…››

‹‹ተው… እርግጠኛ ነህ?››

‹‹አዎ ምነው ፈራሽ አንዴ.?ነው ወይስ በብቃትሽ አትተማመኝም? እንዳዛ ከሆነ ይቅር፡› ብሎ ፊቱን ወደቁምሳጥኑ መልሶ ሊራመድ ሲል እጁን ለቀም አደረገችውና‹‹መፍራት ያለብህማ አንተ ነህ…ትዝ ይልሀል ያን ቀን ቤትህ አታለህ አስገብተኸኝ የዋህነቴን ተጠቅመህ እዛ የማሳጅ ጠረጴዛ ላይ አስተኝተህ እንዴት እንደተጫወትክብኝ ያንን መበቀል መቻል አለብኝ፡፡›› ብላ እየጎተተች ወደ ማሳጅ ጠረጴዛው ወሰደችና በጀርባው እንዲተኛ አደረገችው፡፡

ከዛ በቅርብ ካለው ቅባት ወደተኮለኮለበት ጠረጴዛ በመሄድ አንዱን መርጣ አነሳችና ጀርባው ላይ አፈሰሰችበትና ከላይ ከጆሮ ግንዱ ጀምራ እስከታች የእግር ጣቶቹ ድረስ በወሰደችው ሰልጠና መሰረት የተለያዩ ቴክኒኮችን በመጠቀመ እያገለባበጠች ለአርባ ደቂቃ ካሸችው በኃላ እጅግ በሚገርም ሰመመንና መመሰጥ ውስጥ ገብቶ ከተዝለፈለፈ በኃላ እንደምንም ከጠረጴዛው ላይ አስነስታ ወለሉ ላይ ዘረረችው…. ከዛማ ቀሚሷን ወደላይ መዥርጣ አውልቃ ከጎኑ ተኛች…ከዛ በኋላ የነበረውን ለማሰብም ይከብዳታል…ያንን ሰፊ የመኝታ ቤት ወለል እየተንከባለሉበት አንዴ የአልጋው ጠርዝ ሲገጫቸው፤አንዴ ከጠረጴዛው እግር ጋር ሲላተሙ አንዴ ስትገለብጠው….ከዛም ሲገለብጣት ከ30 ደቂቃ ቆይታ በኋላ ነበር መጀመሪያ እሱ ከዛ ከ5 ደቂቃ ያህል ዘግይታ እሷ ጡዘት ላይ የደረሱት…፡፡

ከዛ እንደምንም.ተላቀው ወዲህና ወዲያ የነበሩበት ወለል ላይ የተዘረሩት.. ከ7ደቂቃ እረፍት በኋላ እሷ እንደምንም ከተዘረረችበት ተነስታ እየተሳበች ወደሻወር ቤት ሄደች….ውሀውን በላይዋ ላይ ለቀቀች…በሁሉም ነገር በጣም ረክታለች.. የዚህ ወሲባዊ ተራክቦ መሪ እሷ ነበረች.. እርግጥ ያ በግልፅ ለእሱ እንዲሰማው አላደረገችም ቢሆንም እያንዳንዷን ቅንጣት በንቃት አጣጥማታለች፡፡ ከ10 ደቂቃ በኃላ ፎጣዋን አገልድማ ወደመኝታ ቤቱ ስትመለስ ደምሳሽ ጥላው በሄደችበት ወለል ላይ ተዘርሮ እንደተኛ እንቅልፍ ወስዶታል፡፡ እየሳቀች  ወደእሱ  ቀረበችና በእግሯ ወዘወዘችው..

‹‹ደምሳሽ…እረ ተነስ ሻወር ውሰድና እንተኛ››

‹‹እንዴ... አንቺ ምን አደረግሺኝ?›› እያለ እደምንም ተነሳና ወደ ሻወር ቤት ገባ፡፡

እሷ ሰውነቷን በሎሺን አባበሰችና  አልጋ  ላይ  ወጥታ  ከአንገቷ  ቀና  በማለት ትራስ ተደግፋ ታጥቦ እስኪመጣ በንቃት ትጠብቀው ጀመር….እሱ 5 ደቂቃ አልፈጀበትም፡፡ፎጣውን አገልድሞ ወጣ…

ቁጭ ብላ ሲያያት ‹‹እንዴ ምነው አተኚም እንዴ?››

‹‹ምነው? አንዴ አንደግምም?››አለችው እየሳቀች፡፡

ሰውነቱን የጠቀለለበትን ፎጣ ከላዩ አነሳና የረጠበ ጸገሩን እያደራረቀ‹‹ምነው በቀል ቢሉሽ እንዲህ በአንድ ቀን ሙሉ በሙሉ ማውደም ነው እንዴ.? ቀስ እያልሽ አይሻልም?››አለና እሱም እንደእሷ አልጋ ላይ ወጣ…ከውስጥ ገብቶ ተኛ፡፡
‹‹ችግር  የለም …ዋናው እጅ መስጠትህ ነው››

‹እረ እጅ ሰጥቼያለሁ…በነገራችን ላይ የማሳጅ ችሎታሽ በጣም አስገራሚ ነው የሆነብኝ….ለረጅም አመት በስራው ላይ የቆየሽ እኮ ነው የምትመስይው… በራስሽ ካላበላሸሽው በስተቀር በቀላሉ ውጤታማ እንደምትሆኚ በእርግጠኝነት መናገር እችላለሁ››

‹‹ይሄን ያህል?››

‹‹የምሬን ነው በጣም ነው ያስደመምሺኝ.. ሶስትና  አራት  አመት  በስራው  የቆዩ እንኳን ያንቺን ያህል በጥበብ እና በእውቀት አይሰሩም….አንቺ በዚህ ላይ  ሶስት አራት ወር ልምድ ካከልሺበት በቃ ልዩ ነው የምትሆኚው፡››

‹‹ለአድናቆትህ በጣም ነው የማመሰግነው..ግን ምነው አድናቆትህ ማሳጁ   ላይ ብቻ ሆነ ..ሌላው እስከዚህም ሆነብህ ማለት ነው?፡፡››

‹‹ትቀልጂያለሽ አይደል…? በወሲብ ልምዴ እንዲህ አቅሌን ስቼ ስዘረር የመጀመሪያ ገጠመኜ ነው…ብቻ  ድንቅ ተማሪ ነሽ.. የመጀመሪያ  ጊዜ ወሲብ  ስናደርግ..ትኩስ እና ሞቃት ነበርሸ ቢሆንም አብዛኛውን ነገር ለእኔ ነበር አሳልፈሽ የሰጠሸው…ዛሬ ግን እኔ ባሪያሽ ሆኜ ነበር፡፡ በአጠቃላይ በሁሉም ዘርፍ ነው የተቀየርሽው….ምን አልባት ተሰጥኦሽን ይሆናል ያገኘሽው፡፡

‹አንተ እየሰደብከኝ ነው እንዴ…? የታደሉት በስዕል ችሎታቸውና በሙዚቃ ብቃታቸው የተፈጥሮ ታለንታቸውን አገኙ ይባላል…እኔን በወሲብ?፡፡›

ሁሉን ነገር በጥበብና በእውቀት ከከወንሽው አርት ነው…ተሰጥኦ ነው፡፡ እንዴ ትቀለጂያለሽ እንዴ ለአንድ ሴት አርክቶ በእኩል ሰዓት  መርካት  መቻል  እራሱ ድንቅ መሆንን ይጠይቃል፡፡ ብዙ ጊዜ አንዱ አንዱን ለማስደሰት ምን ይህል እንደሚሰቃይ አታውቂም፡፡ ወንድ ልጅ ደግሞ አንዲትን ሴት ሲቀርብ  እሷም ሴትነቷን በሚፈልገው መጠን እንዲህ እንደ አንቺ በገለጠችለትና ይበልጥ በእሷ እየተደሰተና እየረካ በሄደ መጠን ነው ቀን ከቀን ይበልጥ በእሷ እየተሳበ እና በአካሏ ብቻ ሳይሆን መላ እሷነቷን እየወደዳትና እየተቀበላት የሚሄደው፡፡

‹‹እሺ ለማንኛውም ነገ ወደ ወሳኙ ተግባራዊ ፈተና የምሰማራበት ቀን  ስለሆነ ደክሜ  መገኘት አልፈልግም፤ እንተኛ  ለዚህ  ድንቅ  ልብ  አቅልጥ  አስተያየትህ ግን አልፎ አልፎ ያው እቸገርልሀለሁ›› አለችው፡፡

ተንጠራርቶ መብራቱን እያጠፋ‹‹በነገራችን ላይ የዛሬው አዳራችን ምን አልባት የስንብት ሊሆን ይችላል?››ሲል ነበር ያረዳት፡

የእውነት ከልቧ ደንግጣ ተነስታ ቁጭ አለች‹‹ምን ማለት ነው?››

‹‹ከዚህ በፊት ነግሬሽ የለ…ልጄን ፍለጋ ወደአሜሪካ እንደምሄድ አሁን ፕሮሰሱ ሁሉ.አልቆልኛል...ቪዛም አግኝቼያለሁ….ከአራት ቀን በኋላ እበራለሁ››

‹‹ምን አይነት ጨካኝ ሰው ነህ ግን…? እንዴት አራት ቀን እስኪቀረው ድረስ ሳትነግረኝ?››

‹‹ከባድ ስልጠና ላይ ስለነበርሽ ልረብሽሽ አልፈለኩም ነበር…››አላት፡፡

‹‹በፈጣሪ…ግን  ቶሎ ተመልሰህ ትመጣልህ አይደል?››

‹‹ስለእሱ ምንም የማወራው ነገር የለም….ልጄን ካገኘሁ በኋላ በቀጣይ ባለው ሁኔታ ላይ የተመሰረተ ነው፡፡››
‹‹ያ ማለት አስከወዲያኛውም ላትመጣ ትችላለህ ማለት ነው?››
       ቁዝዝ ብሎ‹‹አዎ ላልመለስ እችላለሁ››አላት፡፡
ተመልሳ ተኛች…እሱም ተኛ…ተቃቅፈው ….እሷ  ይሄን  የመሰለ  መከታ  የሆነ ወዳጅ እንዲህ በድንገት እብስ ብሎ ከእጇ ሊያመልጥ መሆኑን ስታውቅ ሆዷን ባር  ባር  አላት… በጣም  ከፋት…ሰሰተችው….ገና  ከመሄዱ   በፊት ከአሁኑ ናፈቃት... ግን እርቃኑ ከእርቃኗ ተጣብቆ እቅፉ ወስጥ  ገብታ  ትንፋሿ ሲገርፈው ዝም ብሎ መተኛት አልፈለገም … እሷም  በተመሳሳይ…  ለሁለተኛ  ዙር  ፍልሚያ ገቡ፡፡

ጠዋት 12 ሰዓት ነበር ከእንቅልፉ ነቅቶ መኝታውን በመልቀቅ ወደ ኪችን የገባው፤ጥሩ ቁርስ ሰራና አንድ ሰዓት ሲሆን ቀሰቀሳት…ሶስት ሰዓት ስልጠና የምትወስድበት ቪላ ቤት ጋር አድርሷት አንኳኩታ ወደውስጥ ስትገባ…እሱ ወደሌላ ስራው ሄደ፡፡

ስልጠና ቦታዋ ስትደርስ ማንም አልነበረም።ግራ ገባት...አብረዋት የሚሠለጥኑት ተፎካካሪዎቿን ደውላ መጠየቅ አትችልም። ስልክ ቁጥራቸው  አልነበራትም። አሰልጣኟ  ጋር  ደወለች። አይሰራም። ምን  ተፈጠረ?"ሰገን  ጋር ደወለች። ጎሽ ይጠራል "አለችና ጆሮዋ ላይ ለጠፈች። ዝም ብሎ ይጠራል አይነሳም።

ሊዘጋ ሲል። "ምነው ፈለግሺኝ እዚህ ነኝ" የሚል  ድምፅ  ከጀርባዋ  ሰማች። በፈገግታ ዞር አለች።

"ግቢው ባዶ ሲሆንብኝ ግራ ገብቶኝ ነው"
👍727👏2
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሀያ_ስምንት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


"አዎ ገብቶኛል....ግን ይቀረፃል ያልሺው?"

"አዎ ይሄንን በከፍተኛ ሚስጥር ነው....ድንገት ተስቶሽ በህልምሽ እንኳን ብታወሪ ህይወትሽን ያስከፍልሻል።ምክንያቱም ደንበኞቻችን እንደሚቀረፁ ቢያውቁ እዚህች ቤት ዳግመኛ ዝር አይሉም።እኛ ግን በጣም ምስጢራዊና ማንም በቀላል ፍተሻ ማግኘት በማይችልበት ቦታዎች ካሜራዎች አሉን።ይሄ በዎናነት ሰራተኞቻችንን ከአደጋ ለመጠበቅ ነው። ማንኛውም ሰው  አጉል  እመል  ኖሮት  ጥቃት  ልፈፅም ቢል በፈጥነን እንደርሳለን፡፡ ከእንደገና ሰውዬው በሂደት ከእኛ ጋር ተቃቅሮ ድርጅታችንን ሊያጠቃ ቢንቀሳቀስ ያ ሚስጥር መከላከያ ጋሻችን ነው።

"አሁን ገባኝ"

"አዎ...ግን ላስጠንቅቅሽ...ስራ ስትጀምሪ ፈፅሞ ስለካሜራው በአእምሮሽ ማሰብ የለብሽም...ልክ አንድ የፊልም ተዋናይ ስትተውን ፊት ለፊቷ ስለተደቀነው ካሜራ ቁብ እንደማይሰጣት ሁሉ አንቺም ተመሳሳዩን ማድረግ አለብሽ፤ ይሄንንን ከመጀመሪያው ቀን ጀምረሽ መልመድ አለብሽ"

"እሺ እንዳልሺኝ አደርጋለሁ።

"እሺ አሁን ጨርሰናል...ክፍልሽን ያሳዩሻል  ግቢና  እረፊ...  ልክ  9.30   ላይ ከክፍልሽ ወደማሳጅ ቤቱ ይወስድሻል። አስር ሰዓት ላይ የመጀመሪያ ደንበኛሽ ይመጣል። ዝግጁ ሆነሽ ጠብቂው ።ከእኔ ጋር ነገ ጠዋት እንገናኛለን ብላ ከመቀመጫዋ ተነሳችና ጉንጯን ስማት በተቀመጠችበት ጥላት ሄደች።


ሳባ በህይወቷ ዘመኗ የከፋው ፍርሀት ነው  በመላ  ሰውነቷ  ተሰራጭቶ እያንዘፈዘፍት ያለው እርግጥ ይህ ፍራቻ ገና ጠዋት  ስለፕሮግራሙ  ከተነገራት ጀምሮ ነው ሲረብሻት የዋለው ። ሰአቱ ሲቃረብ እንዲያደፋፍራት መድሀኒት ነገር ወይም መጠጥ ጠጣ ጠጣ አድርጋ ለመሄድ ፈልጋ ነበር።ግን ስልጠና ላይ እንደተነገራት ወደስራ መጠጥ ጠጥቶ አይደለም ቀምሶ እንኳን መግባት አይቻልም።ባይሆን በስራ ላይ እያለች ደንበኛው መጠጥ እንዲቀርብለት ካዘዘና ለእሷም ከጋበዛት የዛኔ ነፃ እንደሆነች ነው የተማረችው።በመጀመሪያ ቀን የሙከራ ጊዜዎ ደግሞ ስህተት በመስራት ልትጀምረው አልፈለገችም። ቢያንስ እያወቀች መሳሳት አትፈልግም"ሰገን
ሰገን ነች ማሳጅ መስጫ ክፍል ድረስ ይዛት የሄደችው። እያንዳንዱ ለማሳጅ የምትገለገልበት እቃ የት የት እንዳለ ምን ማድረግ እንዳለባት ምን አለማድረግ እንዳለባት ከ20 ደቂቃ በላይ ክፍል ውስጥ  እየተንጎራደደች  አንድን  ዕቃ እየያዘች መልሳ እያስቀመጠች አብራራችላትና መልካም እድል ተመኘችላትና ተሰናብታት ወጣች።
ጥላት ከሄደች ከ10 ደቂቃ በኃላ በራፍ ተቆረቆረ ከተቀመጠችበት በመበርገግ ቆመች...መልሳ ቁጭ አለች...የኋላ መውጫ በር ቢኖረው በራ ለመውጣት ሁሉ ተመኘች።
ደግሞ በራፍ ተቆረቆረ..እንደምንም መቀመጫዋን ለቃ ወደበሩ ተራመደች ከፈተችው…በድንጋጤ ላይ ድንጋጤ የሚጨምር ሁኔታ ተከሰተ በራፋ ላይ የገጠማት አንድ ግዙፍ አስፈሪ መልክና  ኮስታራ ፊት ያለው ሰው ፊቷ ተጋረጠ" ወይኔ በጌታ አሁን ይሄ ምኑ ይታሻል?"ስትል በቅፅበት ውስጥ አሰበች"አሽቀንጥሮ.ገፈተራትና.ወደውስጥ.ገባ።በድንጋጤ.አይኖቿን.በለጠጠች።
በየክፍሉ  እየገባ ይፈትሽ ጀመር።ቁም ሳጥኖቹን ሁሉ  እያንዳንድን  መሳቢያ  ሳይቀር  እየከፈተ እየዘጋ ማየቱን ቀጠለ
"ይሄ ምን የሚሉት ደንበኛ ነው? "ስትል በውስጧ አሰበች። በሁኔታው ተበሳጨች፤ስትበሳጭ.በመጠኑ.ፍራቻዋ.ቀነስ.አለላት።
  "ጌታዬ ምን ፈልገው ነው?"
መሀል ወለል ላይ ቆመና ዙሪያ ገባውን ኮርኒሱንም ሳይቀር በጥንቃቄ ካየ በኋላ ለእሷ  ጥያቄ   ምንም    መልስ   ሳይሰጥ    እንደ አመጣጡ    መልሶ ወጣ። ይበልጥ ግራ ተገባች፡፡ ይሄ ጠረንገሎና አስቀያሚ እዛ የማሳጅ ጠረጴዛ ላይ ተኝቶ እሺኝ ስላላላት እግዚያብሄር ይመስገን ብላ አመስግና ሳትጨርስ በራፍ ተከፈተና ያው ሰውዬ መልሶ አንገቱን አሰገገ...ሀሞቷ ፍስስ አለ...በራፉን ሙሉ በሙሉ ከፈተው ሌሎች ሰዎች ታያት።ሶስት መሆናቸውን አየች።
"በአንዴ ሶስት ሰው ማሸት ይቻላል እንዴ? እንዲህ አይነት ነገር እንዳለ አልተነገረኝም...ምን ነካቸው ቢያንስ ለተለማማጅ ሰራተኛ እንደዚህ ማድረግ ይገባል?"በውስጧ አጉረምርማ ሳትጨርስ ግራና ቀኝ የነበሩ ሁለት  ወጠምሾች መሀል ያለውን ሰውዬ ወደውስጥ አስገቡትና እነሱ  ወደኋላ  ሸሽተው  ከክፍሉ ወጡ። በራፉ ከውጭ ተዘጋ።
ግድግዳውን ተለጥፋ እንደቆመች ሰውዬው ላይ አፈጠጠችበት። ሰውዬውን ታውቀዋለች..አዎ በደንብ ታውቀዋለች። ሮጣ ሄዳ ልትጠመጠምበት ነበር።ትዝ ሲላት ለካ የምታውቀው በመገናኛ ብዙሀን ነው።ማን ነበር..አዎ አስታወሰችው። እንዴ እዚህ ምን ይሰራል?"
‹‹ጤና ይስጥልኝ ቆንጆ?››አላት በሚያምር ግን አስገምጋሚ በሆነ ድምፅ።

በፍጥነት ወደቀልቧ ለመመለስ ጥረት አደረገች። ፊቷን በፈገግታ አደመቀችና እጇን ለሰላምታ ዘረጋች….በተመሳሳይ ድምቀት ጨበጣት ...
‹‹ጌታዬ ትንሽ አረፍ ትላለህ...ወይስ?››

"ቆይ ትንሽ ትንፋሼን ልሰብስብ... ካንቺም ጋር በደንብ ልተዋወቅ።"አለና ወደሶፋው ሄደና ተቀመጠ፡፡
"ጌታዬ ቀለል እንዲልህ ኮትህን ታወልቀው?"

"አዎ ትክክል ነሽ..››ብሎ በተቀመጠበት  ሶፋ  ሆኖ  ኮቱን  አወለቀ.. በፍጥነት ተቀብላ ወደመስቀያው ሄደችና በጥንቃቄ  ሰቀለችና  ወደ  ሰውዬው ተመለሰችና ፊት ለፊቱ ተቀመጠች።
‹‹ስምሽን ማን ልበል?›› ጠየቃት፡፡
‹‹ቬሮኒካ"አለችው፡፡ ይሄ ስም ድንገት አፏ ላይ የመጣላት ስም ነው…ለዚህ ስራ ትክክለኛ ስምን መጠቀም አግባብ መስሎ ስላልተሰማት ነው እንዲህ ያደረገችው፡፡
‹‹የእኔ ክብሮም››አላት ሰውዬው፡

‹‹ጌታዬ አንተን የማያውቅ ኢትዬጴያዊ ማን አለ?››

‹‹እንደዛ ከሆነ ጥሩ...››አለና ከኪሱ ሞባይሉን አወጣና ደወለ፡፡

"የሚጠጣ አስመጣልን እስቲ"አለና ትዕዛዝ ካስተላለፈ በኃላ ሞባይሉን ዘግቶ ቦታው መለሠና።
"ከነገሩኝ በላይ ቆንጆ ነሽ"አላት
ከት ብላ ሳቀች.‹‹..እንዴ ማነው እንዲህ አይነት ጥብቅ ሚስጥር ያሾለከው?" አለችው፡፡
"የውስጥ ሰላይ አለኝ...ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ ስራው ያንቺን እንቅስቃሴ መከታተል ይሆናል››
"እንግዲህ እኛም ቀዳሚ ስራችን ውስጣችንን ከሰላዬችና ከሰርጎ ገቦች ማፅዳት ይሆናል" ስትለው በራፍ ተቆረቆረ ፡፡ መቀመጫዋን ለቃ ተንቀሳቀሰችና ከፈተች፡፡ ከጋርዶቹ አንዱ ነው። በሰርቪስ ትሪ ሙሉ ጠርሙስ ውስኪ ከሁለት ብርጭቆ ጋር ይዟል። አልፏት ወደ ውስጥ ገባና ጠረጴዛ ላይ አስቀምጦ ወጥቶ ሄደ ...ተከትላው ሄደችና በራፉን ከውስጥ በመቀርቀር ወደ ጠረጴዛው ተመለሰች። ውስኪውን ጠርሙስ ከፈተችና በአንድ ብርጭቆ በመቅዳት አቀረበችለትና   ቦታዋ  ተመልሳ ቁጭ አለች።
"እንዴ ላንቺስ?"

"እኔማ ስራ ላይ ነኝ...ሰክሬ ሰውነትህን ብቦጫጭቅህስ? "

"ነፍሴን አትቦጫጭቂያት እንጂ ለቆዳዬ ችግር የለም...በሰርጀሪ ይድናል "
"አረ ተው ...አንተን ማሳከም አይደለም ከእኔ ከድርጅቴም አቅም በላይ ነው"
"አልገባኝም...ቆዳ ቆዳ ነው?ምኑ ነው የሚከብድ››
‹‹ኸረ ጌታዬ ቆዳ ሁሉማ ቆዳ አይደለም..››
ራሱ ተነሳና ጠርሙሱን አንስቶ በባዶው ብርጭቆ ቀዳና "በይ እንደውም ጠጪና የምታደርጊኝን አድርጊኝና የሚሆነውን አብረን እናያለን....እግረ መንገዴንም የእኔ ቆዳ እንዴት የተለየ እንደሆነ እንዳውቅ ታደርጊያለሽ።

"ጌታዬ በአንድ ምስኪን ላይማ ይሄን ያህል አትጨክንባት››
👍536👏3👎1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ


#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ

በማሳጅ ስም እየሰራችው ያለችው ስራ ካሰበችው በጣም ውስብስብ ፤ከግምቷ በጣም የረቀ፤ ካደገችበት ስነ-ምግባር ያፈነገጠ፤ የተለየ አይነት አለም ሚያሳይ ቢሆንም ወደ ቦርሳዋ በሚፈስላት ብር ስለሚካካስ አሜን ብለ ተቀብላው ለአመታት ሰትሰራ ነበር፡፡እንጂማ ስራ ሲያስጀምሯት ማሳጅ ቤት ብለው የሰበኳት ስብከት ፌክ መሆኑን የተረዳችው ስራ በጀመረች ሶስት ወርም ሳይሞላት በፊት ነበር፡፡ምክንያቱም ከሚሰጡት አገልግሎቶች ውስጥ ትክክለኛ ያልበተበረዘና ያልተከለሰ ማሳጅ 25 ፐርሰንትም አይሆንም...አሱ ሽፋን ነው፡፡
ወደስራው ጠልቃ ከገባች በኃላ ብዙ ብዙ ገራሚ ገጠመኞችን አስትናግዳለች… አንዳንዶቹ እስከህይወቷ ፍፃሜ የማትዘነጋቸው አይነት ናቸው፡፡
ከበርካታ ያልተለመዱ አይነት ገጠመኞቾ መካከል  አንድን ለምሳሌ ያህል ለማየት ብንችል ነገሮችን ግልፅ ያደርግልናል፡፡ስራ በጀመረች በአራተኛው አመት ነው፡፡ደምበኛ እንዳላት ተነግሯት በሰዓቷ ስራ ቦታዋ ተገኝታ እየጠበቀች ነው፡፡ እንደተባለውም በሰዓቱ በራፍ ተንኳኳ… ከፈተች፡፡በራፍ ላይ በመግባትና ተመልሶ ሮጦ አካባቢውን ለቆ ለመሄድ ውዝግብ ውስጥ የገባ ስሜት ላይ ያለ ጎልማሳ  ሰው  ቆሟል..ሰውዬውን  ታውቀዋለች… በአካል አይደለም..ታዋቂ ሰው ነው..ግን ምንድነው?  ተዋናይ  ነው?  ፖለቲከኛ ነው…? ግልፅ ብሎ ሊታወሳት አልቻለም፡፡‹‹ጌታዬ እንኳን ደህና መጡ ይግቡ.›› አለችና በራፉን በሰፊው ከፈተችለት..የመዝለል ያህል ፍንጥር አለና ወደ ውስጥ ገባ…እሷም በራፉን ዘጋችና  ተከተለችው…እቤቱ  ውስጥ  ከወዲህ  ወዲያ መንጎራደድ ጀመረ‹‹…ጌታይ ችግር አለ? ››ጠየቀችው፡፡

‹‹እዚህ መምጣቴ ትክክል ነው ወይስ ስህተት አላውቅም››

‹‹ጌታዬ ስህትም  ሆነ  ትክክል  አንዴ  መጥተዋል..አረፍ  ይበሉና  ትንሽ ይረጋጉ..እዚህ መምጣቶት ስህተትም ቢሆን የሆነ ጥቅም አይጠፋውም….ደግሞ ነገሮች እንደአጠቃቀማችን ይወሰናሉ…የህይወት ጨለማ ክፍሉ ውስጥ ዳካሮ መውጣት የብርሀኗን ውበት የበለጠ እንድናጣጥም  ግንዛቤያችንን ይጨምርልናል፡፡››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው፡፡››ብሎ ሶፋው ላይ ቁጭ አለ፡፡ሳባም ወደፍሪጁ ሄደችና የታሸገ ውሀ በማምጣት ከጎኑ ያለ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠችለት..ከፈተና ገርገጭ.ገርገጭ አድርጎ ግማሽ ያህሉን ከጠጣለት በኃላ ከደነና መልሶ አስቀመጠው፡፡ለእኔ እዚህ ቦታ መምጣት ቀላል አይደለም…እዚህ እንድመጣ የጠቆመኝ አንድ ወዳጄ ነው….

‹‹ጥሩ ነው…ምን አይነት አገልግሎት ነው የሚፈልጉት…ሙሉ ማሳጅ ..የእግር ማሳጅ አለ…ከአንገት በላይ ማሳጅ አለን…ሌሎች አገልግሎቶቹም አሉን.መጠጥና
…››
‹‹አይ እንዳዛ አይደለም…የዘረዘርሻቸውንም ሁሉ አንዳቸውንም አልፈልግም…እኔ የምፈልገው እንድታዳምጪኝ ብቻ ነው…ቆይ አሉና እጃቸውን ወደ ኮት ኪሳቸው በመክተት አንድ መለስተኛ ጥራዝ ያለው መፅሀፍ  አወጡና  ዘረጉላት፡፡ግራ በመጋባት ተቀበለችና አነበበችው›

‹‹የኢየሱስ ተአምራዊ የማዳን ስራ››የሚል ርዕስ አለው፡፡ጀርባውን ገልብጣ አየችው ፀሀፊ-ፓስተር ጴጥሮስ ዳንሳ ይላል፡፡ ከፊት ለፊቷ ያለው ሰው ፎቶ ገጭ ብሎበታል…እንደአዲስ ደነገጠች..ሰውዬው በደንብ ታውቀዋለች..በፕሮቴሰታንቱ መንደር በጣም ታዋቂና ዝነኘ ፓስተር ነው…በዛ ላይ የራሱ ሆነ ቴሌቬዥን ጣቢያ ስላለው.በተደጋጋሚ ስብከቱን በቴሌቪዥን መስኮት አዳምጣለች፤አሷ  ጋር መምጣቱ ለምን እንደዚህ እንደከበደው ወዲያው ነበር ግልፅ  የሆነላት..ኸረ መምጣቱ ለእሷ ለራሷ በጣም ገርሟታል..››

‹‹ፓስተር.በእውነት የአርሷ እዚህ  መምጣት  ለእኔ  ትልቅ  ክብር  ነው….እና እንዳሉኝ የሚፈልጉት እንዳዳምጧት ከሆነ በሙሉ ነፍሴ  የለምንም  ፍርድና ትዝብት እንደማዳምጧት እርግጠኛ ይሁኑ››

‹‹እሺ እንደዛ ከሆነ .ማወራሽ ስለመፅሀፉ ነው፡፡በእጅሽ ስለያዝሺው መፅሀፍ ፡፡ መፅሀፉ እውነተኛ የህይወት ገጠመኜ የሰፈረበት ነው፡ይሄ ገጠመኝ ምንም ማጣፈጫ ያልተጨመረበት ንፅህ እውነት ነው ብዬ  አምን  ነበር።ላለፍት  9 ዓመታት ሰፋ ያለ ህዝብ በታደመበት አውደ ምህረት ላይ  ያለመሰልቸት ተርኬዋለሁ። ምዕመኑም አንዳንድ ሶስቴ ሌላውም 13ቴ ደጋግሞ ሰምተውታል። ግን አይ ሰልችቶኛል የሚል የለም፡፡ ከእልልታው ጥቂት ዝንጣፊ የሚቀንስ የለም።በጌታ ሰው አንደበት የሚነገር የጌታ ተአምር እንዴት ሰለቸኝ ማለት ይቻላል...?መታሰብስ።

የዛሬ 14 አመት ለአገልግሎት ደቡብ ኢትዬጰያና ሱዳን ድንበር  አካባቢ  ወደሉ ጎሳዎች እሄዳለሁ።እርግጥ ብቻዬን ሳይሆን ከሁለት ጓደኞቼ ጋር ነበር።እና ጉዞችን ጥቅጥቅ ደን የምናቋርጥበት ከአውሬ ጋር ድብብቆሽ የምንጫወትበት አስደናቂና አስፈሪ ነበር..ግን ደግሞ ጌታ ከእኛ ጋር ስለነበር በዝምታ ሳይሆን በዝማሬ ነበር የተጓዝነው። መንገድ ከሚገኝበት የሁለት ቀን የእግር መንገድ ተሂዶ ነው የሚደረሰው። ጌታ ይመስገን በሰላም ደረስን።ጌታን አገለገልን በሶስት ወር ቆይታችን 10 ብቻ የነበሩትን አማኞች ወደ ሶስት መቶ አሳድገን በመንደሩና በአካባቢው  የጌታ  አገልጋዬች  አድርገን  ጉባኤ  አደራጅተን  ቤተክርስቲያን መስርተን አንደኛውን ጓደኛችንን እዛው  እንዲያገለግል  ትተን  የመልስ  ጉዞ ጀመርን።

በመሀል ደረቀ ጉሮሮውን ለማርጠብ ከጎኑ ካለው ጠረጴዛ ውሀውን አነሳና ላይ የተቀመጠለትን ሀይላደንድ ውሀ በመክፈት እየተጎነጨ በተመስጦና በስሜት ትረካውን ቀጥሏል…፡
…በሁለተኛው ቀን ከጓደኞቼ ነጥለው ጠለፍኝ።አንድ መፅሀፍ ቅድስ ብቻ ነበር በእጄ የያዝኩት፡፡ጌታ ሆይ አንተ ጠብቀኝ አልኩ።የጠለፍኝ ሰዎች ቋንቋቸው የማይገባ እጅግ ከሰው ተነጥለው ጥቅጥቅ ደን ውስጥ የሚኖሩ 2መቶ የማይሞላ ቁጥር ያላቸው አባላት ያላቸው ጎሳዎች ናቸው።
ከወሰዱኝ በኃላ አንድ ጠባብ ጎጆ ውስጥ ጠርቅመውብኝ በራፍን ገንጥዬ እንዳላመልጥ ሁለት ጦር የቀሰሩ ጠባቂዎች በራፍ  ላይ  አስቀመጡ።መፅሀፍ ቁዱሴን ደረቴ ላይ ለጥፌ እኔ ፀልያለሁ...ያለማቆረጥ ከጌታ ጋር አወራለሁ።ሶስታ ቀንና ሶስት ለሊት  እዛች  ጠባብ ጎጆ  ውስጥ  አሳደሩኝ፡፡  በአራተኛው ቀን የተለየ ነገር መታየት ጀመረ፡፡ ውጭ ታላቅ  ክብረ  በዓል  ለማዘጋጀት  ትርምስ  ላይ እንደሆኑ ይታየኛል።‹‹ጌታ ሆይ  ተአምራትህን  በዚህ  ዝግጅት  ላይ  አድርግ›› እያልኩ ፀሎቴን ቀጠልኩ.. ሲጨልም ምቀምሰውን ምግብ አንድ ልጃገረድ ይዛልኝ መጣች፡፡ ጠባቂዎቹ ወደውስጥ እንድታልፍ ፈቀድላት...:: ጎምበስ ብላ ምግብን እያቀረበችልኝ
"አይዞህ"አለችኝ፡፡

‹‹ እንዴ ጌታ ስራውን መስራት ጀመረ ››አልኩ...አማርኛ ትችላለች..

"ለምንድነው የያዙኝ...?ከእኔ ምን ፈልገው ነው ?"ከእሷ ባነሰ ደካማ ድምፅ ጠየቅኳት።
"ለመስዎእትነት..ለአማልዕክቱ ሊያቀርብህ ነው" አለችኝ... ያልጠበቅኩትን መልስ ነበር ያገኘሁት…የጌታ ጥበቃ በዙሪያዬ እንዳለ ባምንም..የልጅቷ በዛን ሰዓት

ከአማርኛ  ችሎታ  ጋር  ስሬ  መከሰት  አንድ  ምልክት  እንደሆነ  ባልጠራጠርም
...ሰውነቴ በፍራቻ መራድ፤አፌም በድንጋጤ መድረቁ አልቀረም ነበር።"
👍795🥰4👏1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሰላሳ


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ

ብዙ ጊዜ ተደጋግሞ እንደተገለፀው ሳባ እዚህ ስራ ውስጥ የጀመረችውም ጠልቃ ስር ድረስ የገበችውም ለአበቷ ስትል ነው…ከዛ አልፋ ሌላውን የማጥፋትና የማውደም ትግባር ላይም የተሰማራችው በአባቷ ምክንያት ነው፡፡የሚገርመው ደግሞ ያንን በወሰነችበት ጊዜ የዬኒቨርሲቲ ትምህርቷን ላለመቀጠል ወስና ነበር…. እንዴት አድርጋ ምን አይነት ስራ ሰርታ ያን የሚያህል ገንዘብ በማግኘት ልትገዛለት እንደምትች ፍፅም ፍንጭ አልነበራትም፡፡ግን ደግሞ በሙሉ እምነት ነበር ያኔ ፕላን ያደረገችው..ከዛ በአባቷና በስንዱ ጥረት ወደትምህርቷ ተመለሰች ...ተማረች  …ተመረቀች…  ስራ  ያዘች….ሶስት  አመት  በማባከን  እሷ ብዙ ጥረት አድርጋ ትምህርቷን ጨርሳ ዲግሪዋን ጭና ስራ ብትይዝም እንኳን ዘመናዊ ዊልቸር እና መኪና የምትገዛበት ገንዘብ ለማጠራቀም ይቅርና እራሷን ማኖር እራሱ እያቃታት ሲመጣና ከቤተሰቦቾ በተለይ  ሁለት  እግሮቹን  አጥቶ በአሮጌ ዊልቸር እቤት ውስጥ ከቀረ  አባቷ  የድጎማ  ብር  ሲሰጣት  ስትመለከት ተስፋ ወደመቁረጥና ከአመታት በፊት ለአባቷ ለማድረግ ወጥና የነበረው እቅድ የዕብደት ሀሳብ ወይም የልጅ እቅድ ነበር ብላ በመቀበል  ተስፋ  ለመቁረጥ በመዳደት ላይ እያለች ነበር ተአምራዊ በሆነ አጋጣሚ ከትብለጥ ጋር የተገናኘችው..ከዛ ተአምራዊ ስራ አገኘች..በስራ ሂዳቷ የፅድቅ የመሰሉ፤መቅሰፍት ላይ የሚጥሉ፤እብደት የታከለባቸው፤ወንጀል ቀመስ የሆኑ፤ከሞራል ያፈነገጡ ብቻ ውጥንቅጡ የወጣ ስራ በመሰራት በ6 መቶ ሺ ብር እጅግ ዘመና ዊልቸር ገዝታ በአባቷም ሆነ በወዳጅ ዘመድ ለአመታት ተመርቃበት ነበር....ትዝ ይላታል ተአምራዊውን የማሳጅ ስራ ከጀመረች በአንድ አመት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ለአባቷ ዘመናዊ ዊልቸር መግዛት የሚያስችላት ብር አግኝታ ነበረ… እርግጥ ዊልቸር ለመግዛት የሚሆናትን ብር ገና ስድስት ወር እንደሰራች ነበር  ያገኘችው  ..ግን በወቅቱ ገበያ ላይ የዋለ በኤሌክትሪክ የሚሰራ እጅግ ዘመናዊና ምቹ ሚባለውን ለመግዛት ፈለገችና ለዛ ሚሆን በቂ ብር ለማግኘት ስትል አንድ አመት መጠበቅ ግድ ሆነባት፡፡ እንደሞላለት ወዲያው ነበር ብሩን  ለካምፓኒው  ገቢ  አድርጋ መጠበቅ የጀመረችው.. .ከዛ ውጭ ባሉ  ወዳጆቾ  አማካይነት  በሁለት  ወር ኢትየጵያ ደርሶ እጇ ገባ፡፡
በህይወቷ እንደዛን ቀን በራሷ ኮርታና ፍፅም የሆነ ደስታ ተስምቷት  አያውቅም ነበር፡፡ ጨረቃ ወለል ላይ በእግሯቾ አርፋ ኮከቦቹን በእጇቸ እየዳሰሳች ምትጫወት ነበር የመሰላት፡፡
ያ ከሆነ ከሁለት አመት በኃላ በአጠቃላይ የማሳጅ ስራዋን ከጀመረች ከሶስት አመት በኃላ ደግሞ ሁለተኛዋን ህልሞን አሳካች፡፡በጣም ተደስታለች….ግን ደግሞ እየተደሰተች ያለችው በበቂ መጠን እንደሆነ እየተሰማት  አልነበረም…የገዛችው መኪና የስድስት ድፍን አመት ህልሟ እና  የሶስት አመት ተአምራዊ ጥረቷ ውጤት ነበር፡፡ይሄን  ህልም  ገና  አባቷ  ሆስፒታል  እግሮቹ  ተቆርጦ  አልጋ  ላይ ተኝቶ ስትመለከት ያሰበችው ሀሳብ ነበር‹‹ለአባቴ መልሼ እግሯቹን ልመልስለት ባልችልም ግን ደግሞ ከቦታ ቦታ  የሚንቀሳቀስበት  አንደ  ዘመናዊ  ዊልቸርና ዘመናዊ መኪና ገዛለታለሁ፡››ብላ የወሰነችው፡፡እና ከአመታት ልፋትና ትጋት በኃላ ሁለቱንም አሳካች፡፡
እጇ የገባውን ልዩና ዘመናዊ መኪና በትዕዘዝ ካስመጣች በኃላ  አዲስ  አበባ ከእንደገና ዊልቸር እንዲያስገባ  ሞዲፋይ  ተደርጎ  እስኪሰራ፤  መቀመጫው ከእንደገና ምቹና  ለማረፍ  እንዲመችም  ተደርጎ ሲስተካከል  ፤አንድ ወር ፈጀበት… ያ ሁሉ ጊዜ ዜናው ቤተሰቦቾ ጋር እንዳይደርስ ከፍተኛ ጥንቃቄ አድርጋ ነበር፡፡
መኪናዋን ተረከበች….የደስ ደስ የሚታረድ ሁለት ሙክት በጎች ገዛችና ጫነች፡፡ ዝግጁ ሆና አደረች፡፡ከዛ እሁድ ለሊት 12 ሰዓት ላይ ነበር እራሷ እየዘወረች ወደ አሳለ ጉዞ የጀመረችው፡፡
ስትሄድ አባቷ ፊት ላይ ምታገኘውን ፈገግታ ለማየት  በመጓጓት  ነበር..ከእሱ አንደበት የሚወጣውን የምርቃት ናዳ ለመስማት ጓጉታ ነበር…አባትዬውም ብቻ ሳይሆን ስንድም በደስታ ስታለቅስና አቅፋት እየወዘወዘቻት ሰታመሰግናት እያሰበች ነበር…. ገና ሳትደርስ ልቧ ሞቆ እንባዋ እየተንጠባጠበባት ነበር ፡፡ የሰፈር
ሽማግሌዎች ሲመርቋትና የሰፈር ወላጆች የእኛስ ልጆች መቼ ነው እንዲህ እንደአንቺ የሚያስቡልን እያሉ እሷን እየመረቁ በልጆቻቸው   ቅር   ሲሰኙ… እያለመች በደስታ ስክራ ነበር፡፡ለሁለት አመት የሰራችውን   ብር አጠራቅማ ይሄው   2.5   ሚሊዬን   ብር   የገዛቻትን   ልዩ   መኪና   በህይወቷ ለሁለተኛ ጊዜ አባቷንም   ሆነ   መላውን   የትውልድ   ቀሄዋን   ኑዋሪዎች ለማስፈንጠዝ በጉዞ ላይ ነበረች፡፡

ዴራ ላይ ስትደርስ ስልኳ ጠራ..አነሳችና አየችው.ስንዱ ነች፡፡
‹ስንድ ልብን ቀጥ ለሚያደርግ ሰርፕራይዝ ተዘጋጂ፡፡ አሁን ስልኬን አንስቼ ሰርፕራይዜን አላበላሽም›› ብላ ስልኩን ሳታነሳ ነበር ወደቦታው  የመለሰችው.. ደግሞ ተደወለ….ዝም አለችው  …አስር  ደቂቃ  ቆየና  ተደገመ.አነሳችና  ሙሉ በሙሉ ዘጋችው፡፡
‹‹…ባይሆን እርቦኛል… ቁርስ ሰርተሸ ብትጠብቂኝ ደስተኛ እሆናለው›› በማለት በውስጧ አጉረመረመችና የመኪናውን ፍጥነት ጨመረች…፡፡.
አሰላ ከተማ ገብታ …ለእቤቷ ከ10 ደቂቃ በታች ነበር የቀራት… መነኸሪያውን ትንሸ አለፈ አለችና ወደሰፈሯ ወደሚወስደው የውስጥ ለውስጥ መንገድ ከመታጠፏ በፊት የአስፓልቱን ጠርዝ ይዛ መኪናዋን አቆመች…፡፡.
በወቅቱ ለምን እንደዛ እንዳደረገች አልገባትም ነበር….ግን  የሆነ  መግለፅ የማትችለው የተለየ ስሜት እየተሰማት ነበረ….አዎ እያፈናት ነበር…መተንፈስ አልቻለችም ነበር..ገቢናዋን ከፈተችና ወረደች….እርጥበት አዘሉን አየር ወደውስጥ በመሳብ አተነፋፈሷን ለማስተካከል ሞከረች…ወደመኪናዋ ኃላ ሄደችና ኮፈኑን ከፈተች….በጎቹ በጤና እና በንቃት ላይ እንዳሉ በማረጋገጥ መልሳ ዘጋችው፡፡

‹‹ምንድነው የሆንኩት…..?ለምንድነው ቤት ስደርስ እንዲህ ብርክ የያዘኝ? በቀጣይ የሚያጋጥመኝን ደስታ ለማጣጣም ለምን  ፈራሁ?…››በወቅቱ  እራሷን ብትጠይቅም መልስ ማግኘት አልቻለችም ነበር….ወደኃላ  ተመለሺ  ..ተመለሺ የሚል ስሜት ተፈታተናት…
.‹‹እንዴ እየቀወስኩ  ሳይሆን  አይቀርም…?››አለች…እንዲህ  ያስባላት  ትናንት መሽቶ እስኪነጋና ጥዋት ተነስታ ስትወጣ በማይለካ ጉጉት ነበር ስትከንፍ የነበረችው….አዲስአበባ ለቃ ስትወጣ   ምነው መኪናዋ  እንደፕሌን ክንፍ በኖራት አና በርሬ በደቂቃዎች ውስጥ መድረስ በቻልኩ›› ብላ እስከመመኘት ደርሳ ነበር… የዚህ አይነት ስሜት ይሰማት የጀመረው ከሀያ ደቂቃ በፊት  ጀምሮ ነበር ፤.ግን ደግሞ ያፍናት የጀመረችው አሰለ ከተማ ከገባች በኃላ ነበር..ድንገት መንገድ ስታ በሀሩር ንዳድ የተሸፈነ ጭው ያለ ሰው አልባ በረሀ ውስጥ የገባች መስሎ ነው የተሰማት.. እንደምንም እራሷን አጠነከረችና መኪናዋ ውስጥ ተመልሰ ገባች…. መሪውን ተደገፈችና 10 ደቂቃ በፀጥታ አሳለፈች…ከዛ አየር ወደውስጥ እየሳበች ወደውጭ መልሳ እየተነፈሰች ለሶስት ጊዜ ያህል ተመሳሳዩን ካደረገች  በኃላ መኪናዋን አንቀሰቀሰች..
👍548👎1😱1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሰላሳ_አንድ


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


ሳባ ሰገን ላይ የጀመረችውን በቀል ጀምራ እስክትጨርስ አንድ ዓመት ፈጀባት።መጀመሪያ ከትብለጥ ጋር ክፉኛ እንድትጣላና ስራዋን ሙሉ በሙሉ እንድትለቅ አደረገች፡፡ ለአመታት የሠራችበት ከድህነት ማጥ ወጥታ ሚሊዬነር የሆነችበት ክፉውንም ደጉንም ያየችበት ከምትወደው የስራ ቦታ ልታስወግዳት ቻለች፡፡ ትብለጥም የምትወዳት አለቃዋ ብትሆንም በተፈጠረው ጥል እሷም ተበድያለሁ ብላ ስላሰበችና በቂ የሆነ ሀብትና ንብረት ስላፈራች በቀላሉ ለመፅናናት ችላ ነበር፡፡ በወሩ መኪናዋ ነደደች፣ከሁለት ወር በኃላ ደላሎች እስከ መቶ ሚሊዬን ብር የሚያስገኝ ማዕድን አለ ብለው ባላት ብር ሁሉ ድንጋይ  ሸጠውላት  የባንክ ደብተሯን ባዶ እንዲያስደርጉባት ማድረግ ቻለች...ከዛ ጤናዋ ተቃወሰ… ህይወት ስታዘቀዝቅባት የተንጣለለ ቪላ ቤቷን ሸጣ ኮንደሚኒዬም ቤት ገዝታ ገባችና በቀሪው ሚኒባስ ገዝታ በሱ ሹፌር ቀጠራ በማስራት ኑሮዋን መግፋት ጀመረች… ስድስት ወር ሳይቆይ ሙሉ በሙሉ ሚኒባሱን አሰረቀችባት እና እንድትታረድ አደረገች....ከወር በኃላ ሰገን እራሷን በገመድ አንጠልጥላ የመሞቷን ደስታ በዜና አየች።
ከዛ ትብለጥን ሆነ ማንነቷን ያሳጣትን የስራ ቦታዋን ለማውደም ማድባት ጀመረች። ያ  ግን   ቀላል አልሆነላትም። ከሁለት አመት በላይ መጠበቅ   ነበረባት። አሁን ግን ጊዜው ደርሷል፡፡
ሳባ ትብለጥን እና ድርጅቷን በአንድ ጊዜ ለማውደም የዘየደችው ዘዴ የተለየ ነበር፡፡ ታሪኩን በጥልቀትና በዝርዝር በመፅሀፍ ማዘጋጀት፤ከዛ በሌላ ሰው ስም ማሳተምና በሰፊው እንዲሰራጭ ማድረግ ነው።
ደራሲ ጳውሎስ ከሀገር ከመውጣቱ በፊት እሷ እናቱን ልትንከባከብለትና ከመፅሀፉ የሚገኘውን ብር ልትሰጥለት እሱም በሄደበት ሀገር በምንም አይነት ሁኔታ ቢሆን ሚስጥሩን ሊጠብቅ.. ካልሆነ ግን በእናቱ ላይ ችግር ሊደርስ እንደሚችል ነግራውና በማስፈራራት ሁሉን ነገር ችላ ው ሸኘችው፡፡ከሀገር መውጣቱን ከረጋገጠች ከአንድ ሰዓት በኃላ ለአከፋፋዬች ደውላ መፅሀፉን ማከፋፈል እንዲጀምሩ ነገረቻቸው፡፤
በማግስቱ መፅሀፉ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ውር ውር ማለት ጀመረ...በሶስተኛው ቀን በአንድ የግል ጋዜጣ ላይ "ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ" በሚል ርዕስ የከተማዋ ቁጥር አንድ ሀብታሞች፤የመንግስት ሹማምንትና ታዋቂ አርቲስቶቻችን የሚመሽጉበት በማሳጅ ቤት ስም የወሲብ አገልግሎትን ጨምሮ ሀሺሽና ሌሎች ህገወጥ ስራዎች የሚካሄድበት    ቦታን ፀሀፊው ለአመታት ካጠና በኋላ በተጨባጭ መረጃ በማስደገፍ በ220 ገፅ መፅሀፍ  አድርጎ በማሳተም በአሁኑ ወቅት በገበያ ላይ አውሏል። በጣም የሚገርመው ግን በዚህ መፅሀፍ ላይ ታሪካቸው የተገለፁ ሰዎች እስከሚኒስቴር ደረጃ ስልጣን ያላቸው በመሆናቸው ያስገድሉኛል በሚል ፍራቻ ሀገር ለቆ መውጣቱን ማረጋገጥ ችለናል።›› በሚል  የደራሲውንና የመፅሀፉን የሽፋን ስዕል ይዞ ወጣ።
ከዛ ወዲያው ዜናው ከጋዜጣው በመነሳት በፌስቡክ መንደር በሰዓታት ውሰጥ ተሠራጨ...ቲክ ቶክ መንደር ተሸጋገረ... ዪቲዩበሮች ዜናውን እየቆረጡ እየቀጠሉ አባዙት፡፡ በከተማዋ መተረማመስ ተፈጠረ....መፅሀፉ ፓለቲካዊ ይዘት አለው የሚል ወሬ በጎን ተነዛ... የማሳጅ ቤቱ ደንበኞች የነበሩ ቱጃሮች እና ባለስልጣኖች ተበላን በሚል ስሜት በየፊናቸው መፅሀፉን ከያለበት በጅምላ እያስገዙ በማሰብሰብ ከገበያ የማስወጣት ስራ ሰሩ...ሳባ ግን  ለዚህ ተዘጋጅታ ነበር፡፡ከታተመው 5ሺ መፅሀፍ ኮፒ ወደገበያው እንዲለቀቅ ያደረገችው 2 ሺውን ብቻ ነበር።በከፍተኛ ጥንቃቄ በኮንትሮባንድ መልክ ከዋጋው ሁለትና ሦስት እጥፍ ቀሪው 3ሺ. ሞጃዋቹና ኃያሎቹ በማይደርሱበት መንገድ በሳምንት ውስጥ ተሰራጭቶ አለቀ...
ትብለጥ ለሳባ ደወለችላት ‹‹…ልጄ ጉድ ሆነናል››

ምንም እንዳልሰማች…እንዳአዲስ ጮኻ አዳነቀች…ወዲያው እየበረረች ከስሯ ተገኘች፡፡ ዋና አፅናኝና አማካሪዋ ሆነች፡፡
ማሳጅ ቤቱ ለጊዜው ተብሎ የተዘጋው በሶስተኛው ቀን ነበር... ባይዘጋም ወደዛ በስህተት ዝር የሚል ደንበኛ አልነበረም፡፡ እንደውም ከዛ ይልቅ እየደወለ ትብለጥ ላይ የሚጮህባትና የሚፎክርባት ደንበኛ በዛ...ጋዜጠኞችና ዩቲዩበሮች ወሬ ለማነፍነፍ ግቢውን በመክበብ ሰፈሩን አጨናነቁት..በዚህ ጊዜ ታዲያ ሳባ ከትብለጥ ጎን ሆና በዋናነት ሀዘን ላይ ከወደቁና እሷን ከሚያፅናኑ ሠዎች ግንባር ቀደሟ ሆነች... በሳምንቱ ትብለጥ ሙሉ በሙሉ መልሳ እንደማታገግም ገባትና ራሷን ለማትረፍ ወሰነች፡፡ሰራተኞቹን   በጠቅላላ    ከስራ    አሰናብታ    ንብረቷን ለጊዜው በውክልና ለዘመድ አስተላልፋ ወደውጭ ለመውጣት ዝግጅቷን ጨረሰች፡፡ ሁሉም ሰራተኞች ተራ በተራ ከስራ ለቀው ጥለዋት ቢሄዱም ሳባ ግን በውስጧ ደስታዋን እያጣጣመች በውጭ ያዘነች በማስመሰል እስከመጨረሻው ጠብታ አብራት ቆየች ። ለዛውም በእንባ እየታጠበችና በቁጭት የተንገበገበች በማስመስል። ችግሩ ከተከሰተ ከ15 ቀን በኋላ አብራት ውላ ቦሌ ድረስ ሸኘቻትና ወደቤቷ ተመለሰች።
በማግስቱ በግል ጋዜጣ ላይ ሆነ የመንግስት ሚዲያዎች ላይ ‹‹ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ›› በሚል ርዕስ አነጋጋሪ መፅሀፍ የተፃፈበት የትብለጥ ማሳጅ ቤት ባለቤት ወ/ሪት ትብለጥ ገ/ኪዳን በግብር ማጭበርበርና ደረሰኝ ባለመቁረጥ ወንጀል ተጠርጥረው ከሀገር ሊወጡ ሲሉ ከቦሌ አየር ማረፊያ ተይዘው በቁጥር ስር ውለዋል።ቤታቸውም ሲፈተሽ ህጋዊ ያልሆኑ ደረሰኞች ከነማሽናቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል…..እያለ የሚቀጥል ዜና ተበተነ።
ሳባ ማታ ትብለጥን  ሸኝታት ከቦሌ ለመመለስ ፊቷን ስታዞር ፓሊሶች ወደ ውስጥ ሲገቡ እየተገፋፉ ነበር የተላለፉት..እንደዛ እንደሚሆን ታውቅ ነበር፡፡ ምክንያቱም ጥቆማውንም መረጃውንም የሠጠችው እሷ ስለሆነች።
ከዛ አዲዮስ
አንደኛውንና ጣፋጩን የህይወት ዓላማዋን ያጨለሙባትን ሁለት ሰዎች በሁለተኛው የህይወት ዓላማዋ ሰባበረቻቸው፣ወጥተው ወጥተው ከተሠቀሉበት አድማስ ሰማይ ሳጥናኤል ባቀበላት ጉልበቷ ጎትታ ሁለቱንም እንጦሮጦስ ጨምራቸዋለች... እሷም አስር አመት ስብዕናዋን ከሸጠችበት፤ማንነቷን ካሳጣት፣ያባቷን ነፍስ ካስነጠቃት ቤርሙዳ  ውስጥ  ልክ  ከአስር አመት ቆይታ በኋላ በታምር ነፃ ወጣች..ወይም የወጣች መሰላት...ለዛውም ቤርሙዳውን ለማንም እንዳይሆን አውድማው...እንደዛ በማድረጓ እስከ 50 የሚጠጉ ሰዎች ስራ እንዳጡ ታውቃለች...ቢሆንም የመቶዎችን ጋብቻ ከመፍረስ ታድጋለች...የሺዎችን ፍቅር ከስብራት ጠግናለች....በህይወት ፍፁም ጥሩ የሚባል ነገር የለም፡፡ያ ማሳጅ ቤትም ጥሩ ተግባር ፈፅሞ አይሰራበትም ብላ አታስብም እዛ ማሳጅ ቤት እሷ ጋር መጥተው ከመንፈስ ስብራታቸው አገግመው ህይወታቸውን ያስተካከሉ......የእሷን ምክር ሰምተው ጋብቻቸውን ከመፍረስ የታደጉ ብዙ ነበሩ፤ግን ከጠቅላላው አንፃር በጣም ጥቂት ናቸው። ስለዚህ እንዲዘጋ በማድረጓ ስህተት እንዳሰራች አታምንም.. ግን ደግሞ በቀሏን  እንዲህ  በስኬት ከተወጣች በኋላ ደስታዋ ለምን የሳምንት እድሜ እንኳን እንዳጣ ነው ግራ የገባት?ለምን ሁሉ ነገር በፍጥነት እንዲህ አስጠላት...? ለምን ከቤቷ መውጣት ከሰው መገናኘት ሆነ መደዋወል አንገሸገሻት...?ቀጣይ ዕቅዷ ምንድነው ራሷን መቅጣት ይሆንን? ይሄንን ስታስብ ዝግንን አላት።ምክንያቱም ለአባቷ ሞት ዋና ተጠያቂ ሰገን፤ትብለጥና፤ ራሷ ነች።
👍724
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


ቤት እንደገባች ስልኳን ከፈተችና አሰላ ስንዱ ጋር ደወለች "እንዴት ነሽ ሳባ...? ሀኪሙ ጋር ሄድሽ?" ማውራት ስለማትፈልገው ርዕስ ብታወራላትም እንደምንም እራሷን ተቆጣጥራ መለሰችላት
"አዎ ሄጄ ነበር..መድሀኒት  ቀይሮ  አዞልኛል.. ግን  አሁን  የደወልኩት  አንድ ጓደኛዬ ሱባኤ ልትገባ  ወደ ደብረሊባኖስ ገዳም  ልትሄድ  ነበር. ለተወሰነ  ጊዜ በፆምና በፀሎት ብናሳልፍ ጥሩ ነው አለቺኝ"
"እና ምን አሰብሽ?"
"እኔ እንጃ ..ውስጤ ግን ሂጂ ሂጂ እያለኝ ነው፡፡"
"ብትሄጂ ጥሩ ነው ብቻ እንዳይከብድሽ ነው የምፈራው"
"ግድ የለሽም ስንድ.. እንደምንም ልሞክረው"
‹‹ታዲያ መች አሰባችሁ?"
‹‹ነገ ጠዋት"
"ስንቅ ምናምን ሳለዘጋጅልሽ?"
"ስንዱ ደግሞ ሁሉ ነገር ሱፐር ማርኬት አለ...›› "ዳቦ ቆሎ፤ኩኪስ፤በሶም እንዳትረሺ.."
"በቃ ስንዱ አታስቢ….ምን አልባት ስልክ ካልተፈቀደ ላልደውልልሽ እችላለሁ"
"እሺ የአባትሽ አምላክ ከአንቺ ጋር ይሁን...እኔም ፀልይልሻለሁ"
"ቻው ስንድ ..ለራጂ ንገሪው" ስልኩን ዘጋችው፡፡ ወዲያው ሙሉ በሙሉ አጥፍታ ኮመዲኖ መሳቢያ ውስጥ ከተተች። ተወዳጅ የእንጀራ እናቷን  ስለዋሸቻት ፀፅቷታል.. ግን ምንም ማድረግ አትችልም።ላልተወሰነ ቀናተሰ ከሰው ጋር በአካል መገናኘትም ሆነ በስልክ ማውራት አትፈልግም፡፡ ለዚህም ዘዴ መዘየድ ነበረባት
..መጥሪያውን አንጣረረች፡፡ታች ምድር ቤት ኪችን ያለችው..ሰራተኛዋ አለም እየሮጠች መጣች
"ምነው ሳባ ፈለግሺኝ?" "አዎ ቁጭ በይ"
በእንደዚህ አይነት ሁኔታ አውርታት ስለማታውቅ ደነገጠች...ሽምቅቅ ብላ በራፋ አጠገብ   ያለው  ወንበር  ላይ  ተቀመጠችና  የምትነግራትን ነገር  ለመስማት ዝግጅ ሆና መጠበቅ ጀመረች።
"አሁን የምነግርሽን..ለልጁም ንገሪው፤ ከዛሬ ጀምሮ ማንም  መጥቶ  በራፍ አንኳኩቶ ቢጠይቃችሁ የለሁም ..ፀበል ሄጃለሁ.. እዚህ መኖሬን ማንም በስህተት እንኳን እንዲያውቅ አልፈልግም።ማንም እንዲረብሸኝ አልፈልግም። ጫጫታ ኳኳታ እንዳልሰማ። ስራሽን እስከአሁን እንደምትሰሪው መስራትሽን ቀጥይ፤ ግን መቶ ፐርሰንት ራስሽን ችለሽ በመሠለሽ መንገድ ነው የምትሰሪው.. በየቀኑ ደግሞ አንድ አንድ ጠርሙስ ውስኪ እዚህ ጠረጴዛ ላይ ታስቀምጪልኛለሽ... ለጊዜው መጋዘን አለ፡፡ እሱ ሲያልቅ ያው  ከተለመደው  ቦታ ታስመጪያለሽ...የምትፈልጊውን ነገር ከደንበኛችን ሱፐር ማርኬት ሄደሽ እያስመዘገብሽ ትወስጂያለሽ... ከእነሡ ጋር  ስለተነጋገርኩ  ሂሳቡን  እኔ  ነኝ  የምዘጋው። እዛ የማይገኝ እቃ የምትፈልጊ ከሆነ እዛ ቁም ሳጥኑ የታችኛው ኪስ ውስጥ ብር አለልሽ፡፡እኔን መጠየቅ አያስፈልግሽም ..ቀጥታ የምትፈልጊውን ያህል ትወስጂያለሽ..ደሞዛችሁ ያው እንደተለመደው ከባንክ ጋር አጀስት ስላደረኩ ቀናችሁ ሲደርስ በደብተራችሁ ይገባል። ልጁ ቁርስ ምሳ ራቱን እንዳታጎይበት፡፡የሚፈልገው ነገር ካለም እንዳትከለክይው። ጨርሻለሁ በቃ   ወደ ስራሽ ተመለሽ።"
"ሳባ ሰላም ነሽ ግን ?አስፈራሺኝ እኮ"
"ጨረስኩ አልኩሽ እኮ" ወደአልጋው ወጣችና ብርድልብሱን ጥቅልል ብላ ተኛች። አለምም ግራ መጋባቷን በልቧ እንደያዘች ሹክክ ብላ ወጥታ ወደ ስራዋ ተመለሠች። ከዛ በማግስቱ ጠዋት ስትመጣ የተለየች ሳባ ነበረች የጠበቀቻት፤
//////
ሳባ ክፍሏ ውስጥ ከተከተተች 35 ቀን ሞላት

ከሆስፒታል የዶክተሯ ምርመራ ክፍል ውስጥ  ድንገት  ከተገናኘችው  ኤፍሬም የተባለ ሰው ጋር አጓጉል ነገር አድርጋ ከተመለሰችበት ቀን አንስቶ ከበፊቱ በባሰ መልኩ መኝታ ቤቷ ውስጥ ራሷን ደበቀች፡፡ ሰራተኛዋ በቀን ሁለት ጊዜ ምግብ ወደ ክፍሏ አስገብታ ከአልጋው ጎን ባለው ኮመዲኖ ላይ ታስቀምጥላትና ሹክክ ብላ ተመልሳ ትወጣለች፡፡እሷም ከቀረበላት ምግብ 20 ፐርሰንቱን ብቻ ስትጠቀም ከመጠጡ ግን እንጥፍጣፊ ጠብታ አታስተርፍም፡፡
ይህ ድባቴ እስከመቼ እንደሚዘልቅ ማብቂያው የት ጋር  እንደሆነ  ማንም አያውቅም፡ እሷም እያስጨነቃት አይደለም፡፡ከአስር አመት በፊት ከአዲስአባ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግ  ተመርቃ  ስራ  ፍለጋ  በየቢሮው  የምትንከራተት፤ የታክሲ የሚቸግራት፤ ካፌ ግብቶ ማኪያቶ ለመጠጣት ድፍረት  ያልነበራት፤ ሚስኪን ንፅህና ፤ባለብሩህ ተስፋ ወጣት ነበረች፡ዛሬ ከአስር አመት በኃላ የተንጣለለ ባለ10 ክፍል ቢላ ቤት ያላት፤ ምርጥ የተባለ ሴቶች ሁሉ አይናቸውን  የሚያንከራትቱበት መኪና ምታሽከረክር ፤የባንክ ደብተሯ ላይ አስራ ምናምን ሚሊዬን ብር ያላት የ33 ዓመት አማላይ ግን ደግሞ አባቷን ጨምሮ የአራት ሰዎችን ህይወት ያመከነች ከዚህም በኃላ በአጠቃላይ የህይወት አላማው ትርጉሙም ውሉም የጠፋባት ስብርብረ ያለች ሴት ነች፡፡
በተኛችበት አልጋ ላይ ሳትነሳ እጇን ሰደደችና ኮሚዶኖ ላይ የተቀመጠ ውስኪ ጠርሙስን እንደምንም ጎትታ አነሳች፡፡ገርገጭ ገርገጭ እያደረገች ጠጣችና ክዳኑን በመከራ አሽከርክራ በመዝጋት  እዛው  ቅርቧ  ትራሱ  ስር  አስቀመጠችና ወደድባቴዋ ተመለሰች፡፡
አለም እንደመጣች ወደሳባ ክፍል በመሄድ ሰላም ማደሯን ከተለመለከተች በኃላ ወደኪችን ሄዳ በተቻላት መጣን አጣፍጣ ቁርስ ሰራችና እንደጨረሰች ከዳድና በማስቀመጥ ተመልሳ ወደሳባ ክፍል ሄደች ፤ስትገባ ሳባ ተዘርራ  በተኛችበት አይኖቾን ኮርኒሱ ላይ ሰክታ በሀሳብ ጠፍታ ነው ያገኘቻት ፤ቀጥታ ወደ   ቁም ሳጥኑ ሄደችና  ከፈተች..  ልብስ  መምረጥ  ጀመረች…ፎጣ፤ፓንት…ቢጃማ ከያሉበት መረጠችና አወጣች…..ወደሻወር ቤት ይዛ ገባች.የሻወሩን ሙቅ ውሀ ለኮሰችው…ገንዳውን በውሀ ሞላችው..
ከዛ ተመልሳ ወደመኝታ ቤት ገባችና ወደሳባ ተጠግታ ጎንበስ አለችና ወዝውዛ ከገባችበት ሀሳብ በግድ   መነጭቃ በማውጣት ‹ሳቢ ተነሽ ሰውነትሽን ታጠቢና ልብስ ቀይሪ››አለቻት፡፡
‹‹ምን? ››

‹‹ሰውነትሽን ታጠቢ. ..ውሀውን ለኩሼልሻለሁ….ቀለል ይልሻል››

‹‹ምነው ሰውነቴ ሸተተሸ እንዴ?››
አለም ያላሰበችውን ነገር ስለተናገረቻት ደነገጠች‹‹ኸረ ሳቢ እንደዛ ለማለት ፈልጌ አይደለም››
‹‹በቃ ውጪልኝ››ሰሞኑን ከነበራት ኃይል በመቶ እጥፍ በበለጠ ኃይል አንቧረቀችባት…አለም በጣም ተከፍታ ወደሻወር ቤት ተመልሳ  ገባችና የለኮሰቸችውን ውሀ አጠፋፍታ ያወጣችውን ልብስ ወደቁምሳጥኑ መልሳ ሹክክ ብላ ክፍሉን ለቃ ወጣች፡
ሳባ ልጅቷን እንዲህ ለማበሻቀጥ ምንም ፍላጎት አልነበረትም፡፡እንደዛም ስላደረገች እፍረት ተሰምቷታል..የጮኸችው በእሷ ላይ ይሁን እንጂ እውነታው ግን በራሷ ላይ ነበር ለመጮኸ የፈለገቸው፡፡በገዛ ማንነቷ ነው የተበሳጨችው፡፡
ለመሆኑ እንዲህ ከንቱ ከሆንኩ ቀድሞውንስ ለምን ተፈጠርኩ..?ለምንስ እኖራለሁ? ህይወት ምንድነው? ሞትስ..?በመኖሬ ምን አተርፋለሁ.?.በሞቴስ የማጣው ነገር አለ?ያለፈትን አንድ ወር ሙሉ በእምሮዋ ሚጉላሉ ግን ደግሞ ቁርጥ ያሉ መልሶችን ልታገኝላቸው ያልቸለች ግትልትል በህይወት ትርጉም ላይ ሚያጠነጥኑ ጥያቄዎች ናቸው፡፡
እንዲሁ በድን ሆና ተዝለፍልፋ እንደተኛች..ቀኑ ነጎደ መሸ..አራት ሰዓት ሆነ
👍677👏2🔥1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት


#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


እሷ እየተንደረደረች ወደቤቷ ገባችና ፎቁን ወጣች መኝታ ቤት ገባች፡፡ የሆነ ነገር አደናቅፎት እንዳትወድቅ እንኳን  መብራቱን  ማብራት  አልፈለገችም።በዳበሳ ከልጋዋ ላይ ወጣችና ጠርዙን ያዘች፡፡ ወደ ኮመዲኖ ተንጠራራች ቀን በጅምር ያቆመችውን የውስኪ ጠርሙስ አነሳችና ክዳኑን ከፍታ አንደቀደቀችው።

"እስኪ ይሄ ምስኪን ልጅ ምን አደረገኝ?"እራሷን እረገመች። ምነው እግሬን በሠበረው በማለቱ ወደእሱ በመሄዶ እራሷን ወቀሰች፡፡
….////…
ሳባ አሁን በዚህን ሰዓት 80ሺ ብር የተገዛ ባለ 2 ሜትር የተንጣለለ ግዙፍ አልጋ ጠርዝ ላይ ተኝታ  ያቺን ከዛሬ 10 ዓመት በፊት የነበረችዋን  የዋህ  ንፅህ  ጉጉ ተስፈኛ ወጣት አብዝታ እየናፈቀቻት ነው፡፡አሁን ያላትን  ሀብትና  ንብረት  ሁሉ ከፍላ ይቺን ሚስኪን ወጣት ከነሙሉ ክብሯ፤ ንፅህናዋና፤ የዋህነቷ እንዲውም ከሙሉ ተስፋዋ ጋር ቢመልሱላት ዓይኗን ሳታሽ ነበር የምትስማማው፤ ግን ያንን ማድረግ እንደማይቻል ስታውቅት ተስፋ ቆርጣ ይበልጥ አንገት ያስደፋታል፡፡
ደግሞ ይህ ተስፋ መቁረጧ ጫፍ ላይ አድርሶ እርሷን እንድታጠፋ እና ካለችበት ቅዠት እንድትገላገል ቢያግዛት  ደሰተኛ  ትሆን  ነበር፡፡ግን  ህይወትን  በአዲስ መንፈስ አድሳ ከድባቴ እራሷን አላቃ ከሚወቅራት እራስ ምታትና ከሚያኮረማምታት የመንፈስ መሰበር ተላቃ አዲስ ህይወት ለመጀመር የሚያስችላት አቅም ለማግኘት ሆነ እስከዛሬ ባለፈችበት የሀጥያት  መንገድና የተበላሸ የህይወት መስመር የተነሳ እራሷን ተጠይፋ ከህይወት መዝገብ  ላይ በፍቃዷ እራሷን ለማሰናበት የሚያስችል ብቃትና ፅናት ማግኘት አልቻለችም፡፡ያ ደግሞ በአየር ላይ አንገትን በገመድ ታንቆ እንደመንጠንጠል አይነት የሚያቃትት ስሜት ነው እንዲሰማት እያደረጋት ያለው፡፡
አሁን እንደዚህ ምስቅልቅል ባለ ህይወት ላይ ሆና ለሚያያት ሰው ምን ሆነሽ ነው
?ብለው ቢጠይቋት እንዲህ ሆኜ ነው ብላ በድፍረት አንገቷን ቀና አድርጋ የምትመልሰው ለሰሚው ሚዛን የሚደፋና ለእሷም እንዲያዝኑላት የሚያደርግ ምንም ምክንያት የላትም… ምክንያቱም ትክክለኛ ምክንያቷን(ነፍስ ገዳይነተዋን)መናገር አትችልም…ብትናገር ማረፊያዋ እስር ቤት ነው፡፡
እነዛን ሚስጥሮች የማያውቁ  ሰዎች ደግሞ‹‹ባፈቀረችውና ልቧን አሳልፋ በሰጠችው ሰው የመከዳት ችግር አልገጠማትም ..የገንዘብ እጥረት ወይም ኪሳራ ፍፅም የለባትም..የሆነ ወንጀል ሰርታ የተከሰሰችበት ጉዳይ ፈፅሞ የለም..የህክምና ምርመራ አድርጋ እንዲህ አይነት ቋሚ የጤና ችግረ አለብሽ ተብሎ አልተነገራት…ታዲያ ምንድነው እንዲህ የሚሰባብራት?›› ብሎ ቢያስብና ቅብጠት ነው ብሎ ፍርድ ቢሰጥ አይገርምም፡፡
እውነታው ግን አሁን በዚህ ወቅት የሳባ መንፈሶ ተሰብሯል ፤የመኖር ጉጉቷ ተንቆሻቁሾል፤በውስጧ ምንም አይነት  የደስታ  ቅመም  መመረት  ካቆመ ሰነባብቷል፡፡ የመኖርም  ሆነ  የመሞት  ፍላጎቷን  አጥታለች፡፡ማፍቀርም  ሆነ መፈቀር ሳይቀር ትርጉመ ቢስ ሆኖባታል፡፡በአጠቃላይ ስሜተ ቢስ እየሆነች ነው፡፡እንደሚታወቀው ስሜት ማለት የሠው  ልጅ  መንፈሳዊ  ወዝ  ነው።  የሰው ልጅ ህይወትን ጣፍጭና ወዝ ያለው የሚያደርገው የስሜቱ ውጣ  ውረድ ነው ። ሰው ሲከፍው ከላለቀሰና ሲደሰት ካልሳቀ ከፍተኛ የስሜት መሠበር እንዳለበትና ጠንካራ ህክምና እንደሚያስፈልገው በቀላሉ መገንዘብ ይቻላል።ጠንካራ ስሜት ያላቸው ሰዎች ህይወታቸው ደማቅና ከሩቅ ትኩረት የሚስብ ናቸው።ግን ደግሞ እንደነዚህ አይነት ሰዎች ሲሰበሩም በትልቁና በቀላሉ ነው፧፡ለዚህ  ነው  የሠውን ስሜት መስበር አስጠሊታ ሀጥያት የሚባለው።
እለቱ ማክሰኞ እኩለቀን አካባቢ ነው።ሰራተኛዋ አለም የምትሰራውን ሰርታ ወደቤት ለመሄድ ስትወጣ ቀናውን በራፍ ላይ ቁጭ ብሎ እንደወትሮው ሲያነብ አገኘችው፡፡ኮቴዋን ሲሰማ ቀና ብሎ ‹‹ልትሂጂ ነው?››አላት፡፡
‹‹አዎ ልሄድ ነው….ግን አንድ ነገር ላማክርህ ነበር፡፡›› ከመቀመጫው ተነሳና ፊት ለፊቷ ቆመ‹‹ምንድነበር?››ጠየቃት፡፡
‹‹የዚህች ልጅ ነገር በጣም አሳስቦኛል…ይሄው መኝታ ቤቷ ከተሸሸገች ሁለት ወር ሊደፍናት ነው..ምግብ አትበላ፤ መጠጣትና ..መተኛት ብቻ ነው ስራዋ…፡፡አሁንማ ሰውነቷ አልቆ አልቆ ስንጥር አክላለች..በዚሁ ከቀጠለች በጥቂት ሳምንታት ውስጥ መሞቷ አይቀርም፡››
‹‹የእሷ ነገር እኔንም አሳስቦኛል…..አንቺ ምን አሰብሽ?››
‹‹እንዴ ግራ ገባኝ ..ከቤት መውጣት እምቢ ካለች፤ ህክምናዋና ካቆረጠች፤ መብላትና መጠጣት ካቆመች..እራሷን ቀስ በቀስ እየገደለች እኮ ነው….አንድ ነገር ከሆነች ደግሞ እኔና አንተ መጠየቃችን አይቀርም.. በተለይ እኔ……በጣም አሳስቦኛል፡፡››
‹‹ቆይ ዘመዶች የሏትም እንዴ?››
‹‹አላት …አሰላ ናቸው እንጂ  ዘመዶች  አሏት  ፡፡እሷ  ግን  ያለችበትን  ሁኔታ ለማንም እንዳንናገር በጥብቅ ነው ያስጠነቀቀችኝ…ግን አሁን አሁን ምርጫ የለኝም..ግፋ ቢል ስራውን መልቀቅ ነው፣ እስር ቤት ከመግባት ስራዬን ባጣ ይሻለኛል…እንደምንም የእንጀራ እናቷን ስልክ አግኝቼያለሁ…ልደወልላት ነው፡፡››
‹‹እኔ የሆነ ነገር አስቤ ነበር››አላት ቀናው፡፡

‹‹ምን?››
‹‹አሁን አልነግርሽም…ግን አንድ ሳምንት ይፈጅብኛል..እንደምንም አንድ ሳምንት ጊዜ ስጪኝና ልሞክር… እስከዛ ምንም ለውጥ ካላሳየች እንዳልሺውም ትደውይላቸዋለሽ፡፡››
ለተወሰነ ደቂቃ እንደማሰብ አለችና‹‹..እሺ  ካልክ…እስከዛሬ  ያልሞተች  መቼስ በአንድ ሳምንት ውስጥ አትሞትም ››ብላ ተሰናበተችውና  ወጥታ  ሄደች፡፡ቀናው ወደ ነበረበት መቀመጫ ተመልሶ ተቀመጠና ማሰላሰል ጀመረ..ምን  አድርጎ ቀጣሪው ከገባችበት የመደበት ስሜት ሊያወጣት እንደሚችል አሰበ …ቢያንስ የተወሰነ ቀና ብላ ወደህክምና ክትትሏ እንድትመለስ ማድረግ እንዳለበት ወሰነና ከተቀመጠበት ተነሳ፡፡ ግቢውን ቆላለፈና   አነስተኛ ምንጣፋና አንድ መፅሀፍ ይዛ ወደ ትልቁ ቤት ገባ።
የሆነ ነገር ማድረግ እንዳለበት ውስጡ እየገፋፋው ነበር የከረመው ዛሬ  ደግሞ የአለም ንግግር በአፋጣኝ ወደ ተግባር እንዲሸጋገር አስገደደው…እርግጥ ከእሷ የሚያጋጥመውን መልስ ምን እንደሚሆን አያውቅም ግን ምንም ሆነ ምንም ለመጋፈጥ ወስኗል......ሳሎኑን አልፎ ወደፎቅ የሚወስደውን ደረጃ ተያያዘው... መኝታ ቤቷን ቀስ ብሎ ገፍው፡፡ አንገቱን  አሰገገና  ወደ  ውስጥ  ተመለከተ... እንደዚህ ባለ ቅርበት ካያት  ብዙ  ቀናት  አልፈዋል....ፀጉሯ  ተንጨፍርሮና  እርስ በርሱ ተቆጣጥሮ አስፈሪ ሽፍታ አስመስሏታል፡፡ ሆዷ ከጀርባዋ የተጣበቀ ነው የሚመስለው ፤በጣም ከስታለች፤ አይኖቾ ኮርኒሱ ላይ እንደተሰካ ነው ወደ ውስጥ ዘልቆ ገባና መልሶ ዘጋው።በዚህ ጊዜ አይኖቾን አንከባለለችና ወደእሱ ተመለከተች
..የሆነ ነገር እንድትለው ፈልጎ ባለበት ተገትሮ ቆመ...፡፡
ምንም አላለችውም..ወደጥግ ሄደና ግድግዳውን አስጠግቶ ምንጣፉን አነጠፈ... እንደብዲስት መነኩሴ እግሩን አጣምሮ ቁጭ አለ።መፅሀፍን ከፊት ለፊቱ አስቀመጣና እጇቹን አቆላለፈ...ከዛ ልክ እንደእሷ ፀጥ አለ...ልዩነቱ የእሷ ፀጥታ በድንዛዜ ሲሆን የእሱ ፀጥታ በንቃት ነበረ...
👍559🔥1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሰላሳ_አምስት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


የተንታራሰችው ትራስ የሌላ ሰው  ጠረን  ይዞል…ደስ  የሚል  ተፈጥሯዊ ጠረን…እዚህ አልጋ ላይ አብሯት የተኛ ወንድ ፋሲል ብቻ ነበር ፤እሱንም ጨክና አስገድለዋለች….ትናንት ሌላ ወንድ በራሱ ፍቃድ ሰተት  ብሎ  ገብቶ  ከጎኗ በመተኛት አስደምሟታል፡፡ማስደመም ብቻም ሳይሆን ልቧንም ሸርሽሮባታል… ሚኒዬነሩ ዘበኛዋ….ታሪኩ ራሱ   ህልም ነው የሆነባት….ስለእሱ እያሰበች የመኝታ ቤቷ በራፉ ተከፈተ …አለምን ነበር የጠበቀችው….ወደውስጥ እየገባ የነበረው ግን ቀናው ነበር…የሼፎችን አይነት አለባበስ ለብሷል…በእጁ ላይ ባለ ሰፋ ያለ ትሪ ላይ ትናንሽ ሳህኖች ተደርድረው በዛ ያሉ ምግቦችን ይዘዋል፡፡
ምግቡን መኝታ ቤት የምትገኘው አነስተኛ ጠረጴዛው ላይ  አስቀመጠና  መኝታ ክፍል ውስጥ ወዳለ አነስተኛ ፍርጂ በመሄድ ውሀ አወጣ… አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ…ከዛ ከምግቡ ጠቀለለና በተኛችበት ወደአፏ አስጠጋላት… በጣም ከመደንገጧና ከመደመሟ የተነሳ ያለምንም ተቃውሞ አፏን በጠባቡም ቢሆን ከፈተች…አጎረሳት…፡፡እንደምንም አላምጣ  ስትወጥ  እየጠበቀ  ያጎርሳታል.. በመሀከል ለራሱም አንድ ሁለቴ ይጎርሳል…  እደምንም  ብላ  አንድ  ስምንት የሚሆን ጉርሻ ጎረሰችና ከአቅሟ በላይ  ሲሆንባት  በቃኝ  አለችው፡፡
ያ ምግብ  ትብለጥን ወደ ወህኒ ልካ በክፍሏ ከተከተተች በባለፈው ሁለት  ወር  ውስጥ ወደሆዷ የገባ ብዛት ያለው ምግብ ነው። እሱም ለራሱ የተወሰነ ከጎራረሰ በኃላ ምግብ የተቀመጠበትን ጠረጴዛ ከአልጋው ራቅ አድርጎ  አስቀመጠና  የታሸገ ውሀውን   በማንሳት   ክዳኑን   ከፈተና   አቀበላት።    ከትራሷ    በመጠኑ    ቀና ብላ የተወሰነ ጠጣችለትና መልሳ ሰጠችው።
"ሌላ የምትፈልጊው ነገር ከሌለ መሄዴ ነው? "አላት። "እስኪ ቁጭ በል"አለችው።
ጥያቄዋን ተቀብሎ ከአልጋው ጠርዝ ላይ መልሶ ተቀመጠ"ደህና ነህ አይደል..? ማለቴ ትናንት ህመምህን ለእኔ ስትል ..."
"አታስቢ ሰላም ነኝ"

"ጥሩ..ጥያቄ ብጠይቅህ ቅርይልሀል?"
"የፈለግሽውን"
" ካምፓኒው ማለቴ የባለቤትህ ነበር..አሁን ማን ወረሰው?"

"ማንም ..አሁንም የእኔ ንብረት ነው..አሁንም በጥሩ  ሁኔታ  እየሠራ  ነው..የእሷ ስም የያዘ ካምፓኒ በመሆኑ  የበለጠ እንዲያድግ ነው የምፈልገው.."
"እና የአንተ በቅርብ አለመኖርህ ችግር አይፈጥርም"
"በፍፅም… ያ ካምፓኒ ከቤተሰብ ሲዎረስ የመጣና ከ80 ዓመት በላይ እድሜ ያለው ነው..እዛ ደግሞ እንደእኛ ሀገር አይደለም ..ነገሮች በህግና በስርዓት ስለሚመሩ በተለይ የደረጀ ድርጅት ባለቤቱ ቢኖርም ባይኖርም ልዩነቱ ያን ያህል ነው።ደግሞም እንደእቅዴ ከዛሬ 15 ቀን በፊት ተመልሼ ስራዬ ላይ የመሆን እቅድ ነበረኝ››
‹‹እና ታዲያ ለምን  ሳትሄድ…?ደግሞስ  እንደዛ  ሚኒዬነር  ሆነህ  እዚህ  ዘበኝነት ለምን ?አልገባኝም።››
‹‹እኔም አልገባኝም..በነገራችን ላይ እስከአሁን የካምፓኒው ወስጄ የተጠቀምኩት  ብር የለም… እንደዛ ለማድረግ እቅድ የለኝም..እኔም የራሴ የሆነ የተወሰነ ብር አለኝ።ትናንት እንደነገርኩሽ እዚህ የመጣሁት ለስድስት ወር ነበር… እንደመጣሁ ለሁለት ወር ሆቴል ነበር ያረፍኩት.. ግን  ሰለቸኝ።  አፓርታማ ተከራይቼ ልወጣ አስብኩና ድንገት የእብደት የሚመስል ሀሳብ መጣብኝ።..ለምን መልሼ እንደድሀ አልኖርም..ምን አልባት ያ ሁሉ ቅጣት የመጣብኝ የማይገባኝ የድሎት ቆጥ ላይ ስለተንጠለጠልኩ ይሆናል ..እስኪ ለትንሽ ወራትም  ቢሆን ድህነትን መልሼ ላጣጥመው  ብዬ  አሰብኩና  ከክፍለ  ሀገር  ስራ  ፍለጋ እንደመጣሁ ተናግሬ ቄራ አካባቢ አንድ ክፍል ቤት ተከራይቼ ገባሁ።እና በሰላም አንድ ወር ያህል እንደኖርኩ ከጎኔ ተከራይቶ የሚኖር  አንድ  ደላላ  ነበር  ሲገባ ሲወጣ ሰላም መባባል ጀመርን… ተግባባን በወሬ በወሬ ስራ  አጥ  መሆኔን ነገርኩት። እንደዛ የነገርኩት ስራ እንዲፈልግልኝ አልነበረም።እሱ ግን ዘበኝነት ካላስቀጠርኩህ..አሪፍ ቤት ነው ሴተ-ላጤ  ነች..ካልተመቸህ  ወዲያው  ትለቃለህ ብሎ ድርቅ አለብኝ።ወደአሜሪካ ለመመለስ ከሶስት ወር ያነሰ ጊዜ ቢቀረኝም እንደአድቨንቸር ለምን አልወስደውም አልኩና እሺ አልኩት፡፡ አመጣና ካንቺ ጋር አስተዋወቀኝ..ስራ ጀመርኩ ..ይሄው አራተኛ ወር ልደፍን ነው።
ፈገግ አለችና ‹‹እና እንዴት ነው ስራው ተመቸህ?"ስትል ጠየቀችው፡፡

"አዎ..በጣም እንጂ ...ከመልመዴና  ከመደላደሌ  የተነሳ  የራሴ  ቤት  ሁሉ እየመሠለኝ ተቸግሬለሁ።››
ዝም አለች‹‹...አመሠግናለሁ..እንዲህ እንዳወራ ስላደረከኝ አመሠግናለሁ።››

"አንቺም ዳግመኛ ለሌላ ሰው መጨነቅ እንድጀምርና ...አሁንም እስትንፋሴ ያልተቋረጠ ሰው እንደሆንኩ እንዲሰማኝ ስላደረግሺኝ በጣም አመሠግናለሁ"
‹እና አሜሪካ መሄዱንስ?›

‹‹በሁለት ወር አራዘምኩት››

‹‹ለምን እንደሆነ መጠየቅ እችላለሁ?››

‹‹ሳይሽ ባለፉት አመታት ያሳለፍኩትን  መከራ  ነው  የምታስታውሺኝ..እንደዚህ ሆነሽ ብሄድ የሆነ ግማሽ ማንነቴን እዚሁ አንቺ መኝታ ቤት ቆልፌበት እንደሄድኩ ነው የምቆጥረው..እንደዛ ከሆነ ደግሞ ሄጄም ሰላም ማገኝ አይመስለኝም››
‹‹እና መቼም ከዚህ ካልተነሳሁስ?ምን ልታደርግ ነው?››

‹‹ሳባ በዚህች ሶስት ወር ስላንቺ እንደተረዳሁት አንቺ ደጋ ላይ በቅላ ያደገች ..ግን ንፋስ ድንገት አንገዋሎ በረሀ መሀከል የጣላት ...ያንንም  መልመድና  መቀበል አቅቷት የደነገጠች የፅጌረዳ አበባ ነሽ...ያቺ አበባ ባለመደችው የውሀ ጥም ጉሮሮዋ ተሰነጣጥቆ እየሟሸሸች ነው። ...ያቺን ማራኪ ፅጌረዳ አበባ በፀሀይ ንዳድ ስትነድ የህይወት  ፈሳሿ  ከውስጧ  ተሟጦ   ሲያልቅ   እያየሁ   በከፍተኛ   ትዕግስት እና በጥልቅ ሀዘን ስታዘብ ቆይቼያለሁ።ማየት  ብቻም  ሳይሆን  ምን  አልባት ላድናት እችል ይሆን ?በሚል ተስፋ ዙሪያዋን በመኮትኮት በኮዳዬ ለክፍ ቀን ብዬ ያኖርኩትን የውሀ ጠብታ በስሯ ዙሪያ ለማንጠባጠብ በጥቂቱም ቢሆን እየሞከርኩ ነው ፡፡ስሯ ግን በራሱ ሀዘን ጨልሞ መምጠጫ ቀዳዳውን ፅልመት ስለደፈነበት የዕንቁ ያህል ዋጋ ያላቸው ህይወት አድን የውሀ  ጠብታዋቼን በከንቱ  የበረሀው ንዳድ በላቸው።እና እኔ ከንቱው ከዚህ በላይ እዚህ ቆይቼ የፅጌረዳዋ ቅጠሎች ከመወየብና ከመጠውለግ አልፈው እስኪረግፋ ማየት አልችልም፡፡ደግሞ በቅጠል መርገፍ ብቻ የሚያበቃ መስሎ አልታየኝም...የግንድ መሞሸሽና ሙሉ በሙሉ መፍረስ ሊያጋጥም ይችላል...እኔ ታዲያ በየትኛው  ብረት  ልቤ  ይሄንን እስከፍፃሜው ጠብቄ ማየት እችላለሁ..አይ እኔ ለዛ የተሰራሁ አይነት ሰው አይደለሁም..
እና ለእኔ ስትይ ይህቺን  ፅጌረዳ  አድኚያት  ...ወይ  የሚበቃትን  ያህል  የህይወት ውሀ ያለችበት በረሀ ድረስ በመውሰድ ስሯ እስኪረሰርስ፤ሙሽሽ ብሎ  የተኛው ቅጠሏ እስኪነቃና እስኪቃና አጠጪያት… ወይ ደግሞ ቀስ ብለሽ ስሯን ሳትነኪ ዙሪያዋን በመቋፈር ከነስሯ ንቀያትና ቀድሞ ወደበቀለችበትና ወዳደገችበት ስፍራ... ወደለመደችውና ወደምትናፍቀው ቀሄ በመውሰድ መልሰሽ ትከያት።...ለዛ 15 ቀን
👍8211👏2🥰1😁1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት


#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


ባለፋ ሶስት ወር ውስጥ ተሰምቷት የማያውቅ ደስ የሚልና የሚያፅናና ስሜት ተሰማት…..እናም ለመጀመሪያ ጊዜ ሰውነቷን ለመታጠብ ወደ ሻወር ቤት ገባች፡፡ግዙፉ መስታወት ፊት ቆማ የለበስችውን ቢጃማ በቁሟ አወለቀችና እዛው ከእግሯ በታች ወለሉ  ላይ  ረገጠችው…መላ  እሷነቷን  በፅሞና  ተመለከተች…. ፀጉሯ በዛ ርዝመቱና ብዛቱ ጭብርር ብሎ ከመንግስት ተሰውሮ ዋሻ ውስጥ ለአመታት ተደብቆ የኖረ ሽፍታ አስመስሏታል፡፡ ….አማላይ  የነበረው  የሠውነቷ ቅርፅ አሁንም እንዳለ ቢሆንም የሰውነቷ ክብደት ግን በተጋነነ ሁኔታ መቀነሱ ወደፊት ወጥተው በጉልህ የሚታዩት አጥንቶቾና  ወደ  ውስጥ  ጎድጉደው  ጭል ጭል የሚሉ አይኖቾ ምስክር ናቸው፡፡ከሁሉም በላይ ያስደነገጣት  ግን  የብልት ፀጉሯ ነው…ከስራዋ ባህሪ አንጻር ለአመታት በሶስት ቀን አንዴ ስትላጭ የኖረች ሴትዬ  ለወራት  ችላ  የተባለው  የብልቷ  ፀጉር  በአስፈሪ  ሁኔታ   አድጎና ተንጨፍርሮ እርስ በርሱ ተቆጣጥሮ በመሀከል ስንጥቅ መኖሩን እራሱ በእጅ ዳብሰው ካልበረበሩት ማወቅ የማይቻልበት ደረጃ ላይ በመድረሱ አስደነገጣት….
….የቀኝ አጇን  ዘረጋችና  አንገቷን  ጠምዝዛ  ብብቷን  ተመለከተች  ..ተመሳሳይ ነው፡፡ በፀጉር ከመሸፈኑም በተጨማሪ ሽታ ከሩቁ ይገፋተራል፡፡ይሄ ሁኔታ ደግሞ ይበልጥ አስገረማት፡፡
‹‹ለምንድነው ግን በቁማችንም እያለን ጭምር ለጥቂት ቀናት ትኩረታችንን ከራሳችን ላይ ስናነሳ እንዲህ በፍጥነት የምንሸተው..?››ስትል ጠየቀች፡፡መልሱን ለመመለስ ግን ብዙም አላስቸገራትም፡፡  ምክንያቱም ከማሳጅ ስራዋ ጋ ተያይዞ ከወሰደቻቸው ኮርሶች አንደኛው የሰው ልጅ አመጋገብ ስርዓት በተመለከተ ነበር ፡፡ ከሺ አመታት በፊት የሞቱ ሰዎች መቃብር ተቆፍሮ ሲገኝና የጥርሳቸው ጤንነትና ጥንካሬ ሲፈተሸ አሁን ካለው የሰው ልጅ ጋር የማይነፃጸር እጅግ ንጹህና ጠንካራ  እንደሆነ ተረጋግጧል፡፡ምክንያቱም ደግሞ አመጋገባችን ሆኖ ነው የተገኘው፡፡አሁን አብዛኛው ምግቦች ከኬሚካል ጋ ንክኪ ያላቸው… ስኳርነት የበዛባቸውንና  ጤንነትን ሳይሆን ጥፍጥና መሰረት ያደረጉ ናቸው…ስለዚህ እነዚህ ገብተው ተፈጥአዊ ሰውነታችንን በክለዋል….በዛ ላይ ምንቀባቸው ቅባቶች የምንረጫቸው ሽቶዎች፤ የምንታጠብበት ሳሙና በጠቅላላ እንዲህ በቀናት ውስጥ በቁማቸንን እንድንሸት ዋና ምክንያቶች መሆናቸው ለመረዳት ብዙ ምርምርም አያስፈልግም፡፡ ወደመኝታ ቤቷ ተመለሰችና የቁም ሳጥኗን ኪስ ከፈተችና  የፀጉር  መላጫ ማሽኗንና መቀስ አውጥታ በመያዝ ወደ ሻወር ቤት ተመለሰች፡፡ምንም ማሰብ እና መጨነቅ አላስፈለጋትም፡፡ከፀጉሯ ጀመረች…..ከርዝመቱ ወጥራ ወደፊት እየያዘች…..ወገብ ላይ ትጎምደው ጀመር፡፡ ወለሉ በተንጨባረረ እና በተቆጣጠረ
ፀጉር ተሞላ፡፡ ባለከመከም ጎፈሬ ሆነች፡፡በመስታወቱ የተለየች አይነች እስከዛሬ እሷ ራሷ ማታውቃት አይነት ሳባን ተመለከተች፡፡መቀሷን አስቀመጠችና ማሽኗን አመቻቸችና ወደብልቶ ጎንስ ብላ እግሯን ፈርከክ በማድረግ ታጭደው ጀመረ…..ሁሉን ነገር ጨርሳ ሰውነቷን  ታጥባና  ፀድታ ከሻወር ለመውጣት ከ2 ሰዓት በላይ ነው የፈጀባት፡፡
ከዛ ወደመኝታዋ ተመልሳ የተወሰነ እረፍት አደረገች.. ከተኛበት  ብንን  አለችና ስልኳን አነሳች፡፡ እንዲህ አይነት ጥንካሬ እና ፍላጎት በደቂቃ ውስጥ ከየት እንዳመጣች አታወቅም፡፡ደወለች..ከሶስት ጥሪ በኃላ ተነሳ፡፡
‹‹ሄሎ ዶክተር››

‹‹ሳባ ለመሆኑ በህይወት አለሽ…?ምን ነካሽ…?ሌላ ሌላው ይቅር እሺ ህክምናሽን ግን እንዴት ታቋርጪያለሽ…ያልተመቸሽ ነገር ካለም እኮ ተነጋግረን ማስተካከል እንችል ነበር..››
‹‹ምን አልተመቻትም ብለህ አሰብክ…ያደረኩት ነገር አግባብ ነበር እንዴ?›ስትል መልሳ ጠየቀችው፡፡
‹‹እሱን ከህክምናሽ ጋር ምን አገናኘው..ምን አልባት በእኔ ህክምናውን መከታተል የሚከብድሽ ከሆነ እኮ በሀገሪቱ ያለሁት የስነ-ልቦና ሀኪም እኔ  ብቻ አይደለሁም
… ተነጋግረን ሁኔታዎችን መስመር ማስያዝ እንችል ነበር››

‹‹ኖኖ ዶክተር እንደዛ አስቤ አይደለም…እኔ እንደውም አንተ ካላከምከኝ ማንም ሊያክመኝ አይችልም››አለችው፡፡
የተናገረችው ትክክል ይሁን አይን እራሷም እርግጠኛ አይደለችም…እርግጥ ከእሱ ውጭ በሌላ ሀኪም መታከም አትፈልም….ደግሞም በእሱም ቢሆን መታከሙን የምትችል መስሎ አልተሰማትም፡፡ህመሟ አካላዊ ቢሆን ችግር የለውም፡፡ ጉበቷ ወይም ኩላሊቷ ቢሆን ወይም ማህፀኗን አሟት ልብሶቾን አወላልቃ እግሮቾን አንፈርክካ መላ ሚስጥሯን ለእሱ  ማሳየት  ቢሆን  ምንም  አይመስላት ነበር፡፡…..እሱ ፊት ስትቀርብ ከኤፍሬም  ጋር  በገዛ  ምርመራ  ክፍሉ  የሰራችው ነውር ነው ትዝ የሚለው የገዛ ወንድሙን ስታማግጥበት…ዝግንን አላት፡፡
‹‹እና ታዲያ ለምን እራስሽን  ሰወርሽ….?እንዴት  እዲህ  ይጠፋል…..?ደግሞ ለህክምና ፋይል ላይ ያስመዘገብሽ መረጃ በጠቅላላ የተሳሳተ ነው….አድራሻሽን ጭምር  ..አንድ ትክክል የሆነው ስልክ ቁጥርሽ ቢሆንም እሱንም ጠርቅመሽው ይሄው ስንት ወር፡፡››

ደስ አላት…ስለእሷ እንዲህ ሲጨነቅና ሲብሰለሰል መክረሙ ደብዝዞ እና ሊከስም ጫፍ ላይ ደርሶ የነበረ ተስፋዋ በጥቂቱም ቢሆን ቢል ቢል እያለ  እንዲነቃቃ ተጨማሪ ነዳጅ ሆኖ ሲያነቃቃት ተሰማት፡፡
‹‹እና አሁን እንዴት ነሽ…?የት ነሽ..?ሀገር ውስጥ ነሽ?››

‹‹አዎ እዚሁ ነኝ፡፡››

‹‹እና እንዴት ነሽ?፡፡››

‹‹እኔ እንጃ ..ምን ላይ እንደሆንኩ አላውቅም…እንዴት እንደሆንኩ አላውቅም….. መኖሬን እራሱ አላውቅም….ለምን አሁን አንተ ጋ እንደደወልኩም አላውቅም….
››አለችው፡፡

ከንግግሯ አሁን ያለችበት ሁኔታ ከወራት በፊት ለመጨረሻ ጊዜ ካገኛት እጅጉኑ የከፋ እንደሆነ ወዲያው ተረዳ….ስለእሷ ሲያስብና   ሲጨነቅ   የከረመው   ግን ከዚህም የከፋ ነገር ላይ እራሷን ትጥላለች ብሎም ጭምር ስለሰጋ ነበር…እራሱን ያጠፋ ሰው ዜና በሶሻል ሚዲያም ሆነ በሜን እስትሪም ሚዲያ ሲሰማ ደንግጦ በንቃት ዜናውን እስከመጨረሻው ለማየት ሲጥር የነበረው እሷን አስቦ ነው፡፡አሁን  ግን በከፋ ሁኔታ ላይም ሆና ቢሆን በህይወት መኖሯ ብቻ አስደሰተው፡፡
‹‹አይዞሽ ይሄ በማንኛውም ሰው ላይ በሆነ ጊዜ ላይ የሚከሰት ነው..አንቺ ደግሞ ከዕድሜሽ በላይ ብዙ ነገር ያየሽና ብዙ ነገር ምታውቂ ጠንካራ ልጅ ነሽ...እኔም ደግሞ በፈለግሽኝ ጊዜና መንገድ ከጎንሽ ነኝ፡፡››
‹‹አንተ ከጎኔ መሆንህን በመስማቴ ተደስቼያለሁ…አመሰግናለሁ፡፡››

‹‹እና መች ብቅ ትያለሽ?›

‹‹እኔ እንጃ››አለችው የምትለው ግራ ገብቷት…

‹‹እኔ  እንጃ  ማለት  ምን  ማለት  ነው…ህክምናው  ቢቀር  አንኳን  ናፍቀሺኝል… ሆስፒታል መምጣት ካስጠላሽ የፈለግሺው ቦታ መገናኘት እንችላለን፡፡››
‹‹ካልክ ነገ ስንት ሰዓት ይመችሀል?››

‹‹እንቺ የሚመችሽን ሰዓት ነገሪኝ እኔ ፕሮግራሜን አሬንጅ ማድረግ እችላለሁ›› እሷን ከማግኘት የሚቀድምበት ምንም ጉዳይ የለውም፡፡
‹‹በቃ 10 ሰዓት እንገናኝ..››

ደስ አለው….‹‹እሺ የት እንገናኝ?›› ነገረችው
‹‹ችግር  የለም….እንገናኛለን…››

‹‹እሺ ዶ/ር ….አመሰግናለሁ››
👍697👏4🥰2
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ


#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


ለ15 ቀን ያህል በሶስት ቀን አንዴ እየተመላለሰች ህክምናዋን መከታተልና የታዘዘላትን መድሀኒት በመጠቀም ከፍተኛ ለውጥ ማምጣት ከጀመረች በኃላ... ቀናውና ሳባ እሷ መኝታ ቤት አንድ አልጋ ላይ ጎን ለጎን ተኝተው እያወሩ ነው።

‹‹እንግዲህ አሁን ጥሩ ሁኔታ ላይ ነሽ ...ቀጣይ  እቅድሽ ምንድነው?›› "ቀጣይ እቅዴ አንተን ማግባት"አለችው ፍርጥ ብላ
"እውነቴን እኮ ነው"

""ወደአሰላ እመለሳለሁ...እዛ የእንጀራ እናቴ የጀመረችልኝ በጣም እስፔሻል የሆነ ስራ አለ …እሱን በሰፊው መስራት ነው የምፈልገው።››

"ምንድነው ስራው?"

"ልነግርህ አልችልም...የዛሬ ሳምንት አብረን እንሄዳለን ..የምወዳት እናቴን አስተዋውቅሀለው..ትንሹ      ወንድሜም      እርግጠኛ      ነኝ      ይወድሀል... እናም የምወዳትን እትብቴ የተቀበረባትን ከተማዬን አስጎበኝሀለው...ከዛም የምሰራውን ስራ አሳይሀለው።››

"በጣም ደስ ይለኝ ነበር...ግን እኮ የዛሬ ሳምንት የምበርበት ቀን ነው፡፡"

"ምን?"ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳችና ቁጭ አለች።
ጭራሽ ትዝ ብሏት አስባበት የማታውቀው ነገር ነው፡፡

ቅዝዝ እና ክፍት ብሏት፡፡"የእውነት ጥለኸኝ ልትሄድ ነው...?."ስትል ጠየቀችው፡፡

‹‹ምን ማድረግ እችላለሁ...?እሺ ብትይኝማ ወደአሜሪካ ብወስድሽ ደስ ይለኛል  "

‹‹እንደዛማ ማድረግ አልችልም...ለስንድ ቃል ገብቼላታለሁ....አባቴን የሚያስደስት ስራ መስራት ነው የምፈልገው፡፡ሀገሬን ለቆ የመሄድ እቅድ የለኝም"

"ይገባኛል....ግን የእኛ ነገርስ?"

"እኳ አትሂድ ምልህ እኮ ለእኛ ብዬ ነው።...አሜሪካ ምን አለህ ?ገንዘብ ብቻ ነው ያለህ። እዚህ ለዛውም አሰላ ለመኖር ያንተ ብር አያስፈልገንም።እኔ ሁሉንም ነገር አስተካክላዎለው።ይሄንን ቤት እንሸጥና ጥሩ  ብር  እናገኛለን፡፡  ከዛ   አሪፍ የሆነ ገቢ ሚያስገባ ድርጅት እናቋቁማለን..፡፡››

"መሄድ እኳ የምፈልገው ለገንዘብ አይደለም...የካትሪንና የሱዛና ስም ከስሞ እንዲጠፋ ስለማልፈልግ ነው።በካምፓኒው አመታዊ ትርፍ የሚንቀሳቀስ ካትሪን ኤንድ ሱዛና ፋውንዴሽን የሚባል የእርዳታ ድርጅት ለማቋቋም አስቤ ነበር።

"የሚገርምና ደስ የሚል ሀሳብ ነው።.....ግን ፍውንዴሽኑ ምን ላይ ነው የሚሰራው..?ሀሳብህ እንዴት ነው?።››

"እሱን  ገና  አልወሰንኩም...ይሄን  አይነት  ሀሳብ   እራሱ   ወደ   አእምሮዬ የመጣው እኮ አሁን በቅርብ እዚሁ አንቺ ቤት ሆኜ ነው።"

"አትለኝም...እየቀለድክ መሆን አለበት?"

"የእውነቴን ነው፡፡ ወደ ኢትዬጰያ ስመጣ የምኖርበት   የህይወት   አላማ   የሚኖር ከሆነ በስክነትና በመረጋጋት ውስጥ ሆኜ ለመፈለግ ነበረ...እና የዛሬ ወር አካባቢ
እዚሁ አንቺ ቤት ሆኜ ሳውጠነጥን ነው ሀሳብ የመጣልኝ። ስለዚህ ዝርዝሩን ገና አሜሪካ ከሄድኩ በኃላ ነው የተወሰኑ ጥናቶችን በማድረግ የምወስነው።"

‹‹እሺ ገባኝ ..ግን ለእኔ ስትል አንድ ነገር አድርግ...››

‹‹ጠይቂኝ".

‹‹ ..ወደአሜሪካ የመሄድ ቀንህን በአንድ ወር አራዝመው..."

የተወሰነ እንደማሰብ አለና‹‹ጥሩ እሺ አራዝመዋለሁ...እና ለአንድ ወር እንዴት አድርገሽ ልትንከባከቢኝ ነው ያሰብሽው?››

‹‹እርግጠኛ ሁን …አሪፍ የሚባል ጊዜ እንድታሳልፍ አደርጋለሁ…››

‹‹እኮ እንዴት እንዴት አድርገሽ..?››

‹‹በመጀመሪያ አሰላ ወስድሀለሁ...ከምወዳት እንጀራ እናቴና ከወንድሜ ጋር አስተዋውቅሀለው...ቀጥሎ ደሴ እንሄዳለን?"

የደሴን ድምፅ ሲሰማ ደነገጠ "ምን  ..?ደሴ? ምን ለመስራት?"

"ቤተሠቦችህን ሳታይ በምንም አይነት  መንገድ  መሄድ  የለብህም..እነሱ  በአሁኑ ጊዜ በምድር ላይ የቀሩህ የቅርብህ  የሆኑ  ሰዎች  ናቸው።እንዳልከው  እነሱን ማግኘት የማትፈልገው የሚጠይቁህን ጥያቄ መመለስ ፈርተህ  ብቻ አይመስለኝም?"

በገረሜታ አፍጥጦ እያያት ‹‹›.እና ለምን ይመስልሻል?"

"ዳግመኛ የእኔ የምትላቸውን ሰዎች ስትነጠቅ ላለማየት ከለህ ፍራቻ ነው። ጨለማውን እየሸሸህ ነው።በጭለማው ሰንጥቀህ ካላለፍክ ደግሞ ብርሀን የሚባል ነገር አታይም…"

"ዋው...የስነ-ልቦና ባለሞያዎችን ታስንቂ የለ እንዴ?"

"አዎ... በበሽታዬ የተነሳ ከእነሡ ጋር አመታትን አሳለፍኩ እኮ ..አሁን  አሁን እንደእነሡ ማሰብ ጀምሬለሁ።"

‹‹..እሱን በደንብ እያየሁ ነው…ግን ነገሩ እንዳልሽው ቀላል አይደለም.."

‹‹ይሄውልህ ቀናው እኔ ካንተ አላውቅም… አንድ ጓደኛዬ ‹ሁሉም ድርጊቶች የአምላክን ፍቃድ ያገኙ  ናቸው::››የሚል እምነት ነበረወ…  ይሄ  ጓደኛዬ  ሀይማኖተኛ አይደለም…ማለቴ ማንኛውንም ሀይማኖት አይከተልም….ግን በእግዚያብሄር ያምናል..መንፈሳዊ ሰው እንደሆነም ይናገራል፡፡እና እሱ እኛ የሰው ልጆች የእግዚያብሄር ህልውና አንድ  ቅንጣት  ሴሎች  ነን፡፡ከመወለዳችን  በፊት  የእግሩ ሴል ከሆንን ከተወለድን በኃላ ምን አልባት የእጆቹ ሴል ሆነን ሊሆን  ይችላል.. ከሞትን በኃላ ደግሞ የጭንቅላቱ ወይም የፀጉሩ አንድ ቅንጣት ሴል ነው የምንሆነው…ስለዚህ ለእግዚያብሄር ከመወለዳችን በፊትም በተወለድን ጊዜም ሆነ ከሞታችን በኃላም ተመሳሳይ ዋጋ  ነው  ያለን…  ቦታችን  እንቅስቃሴ  ላይ መሆናቸን ካልሆነ በስተቀር ምንም የሚቀየር ነገር የለም…››
‹‹ይመስለኛል ጓደኛሽ ለማለት የፈለገው…ሞት   በእግዚያብሄር   ዘንድ   ያለው ትርጉም እኛ እንደምናስበው አይደለም ለማለት መሰለኝ››
‹‹በትክክል….በቃ አሁን እንተኛ"

‹‹እሺ… ከመተኛታችን በፊት ግን አንድ ጥያቄ መልሺልኝ?›› "ምንድነው?"
"እናትሽ..ማለቴ እንጀራ እናትሽ ላንቺ ብላ የጀመረችውን ስራ ምንድነው?እስቲ ንገሪኝ"

"ምነው ሄደህ እስክታየው መጠበቅ አቃተህ..?እኔስ እንደሰርፕራይዝ እንዲታይልኝ ፈልጌ ነበር...ያው ከዚህ በፊት ታሪኬን ስተርክልህ ስለአባቴ አደጋ ነግሬህ ነበረ.. በመኪና አደጋ ሁለቱም እጀግሮቹን አጥቶ በዊልቸር ለአመታት ሲገፍ ኖሮ እንደሞተ...እና ድንቋ እናቴ ስንድ በተለያየ ምክንያት  አደጋ  ደርሷባቸው  አካል ጉዳት ላይ የወደቁ ግን ደግሞ ለመታከምና ለማገገም የፋይናንስ አቅም የሌላቸውን ጉዳተኞች እቤት በመከራየት ተንከባካቢ ቀጥራ ሀኪም ቤት እያመላለሰች ትንከባከባቸዋለች ፡፡ሙሉ በሙሉ ድነው ህክምና የማይፈልጉበት  ደረጃ  ላይ ሲደርሱ የተሻለ ነገር ካገኙ መርቀዋትና  ተሰናብተዋት  ይሄዳሉ። እርግጥ  ካላት አቅም አንፃር ለጊዜው አስር  የሚሆኑ  ሰዎችን  ነው  የያዘችው..እኔ  አቅሜን አጠናክሬ ስሄድ እስከመቶ ሰው መቀበልና መንከባከብ ምችል ይመስለኛል..በሂደት ደግሞ ፈንድ በማፈላለግ…እያስፋፋሁት ሄዳለሁ…..ያን በማድረጌ ምን አልባት ባለፉት አስር አመታት ውስጥ የሰራዋቸውን ቆሻሻ ስራዎች  እግዚያብሄር  ይቅር ይለኝ ይሆናል፡፡በዛ ላይ ደግሞ ከአባቴ የሙት መንፈስ ጋር ያለኝን ቀረቤታ
አጠብቅበታለሁ…እያንዳንዱን አካል ጉዳተኛ ስንከባከብ አባቴን እንደተንከባከቡኩ ነው ሚሰማኝ..እሱም ባለበት ሰማይ ቤት ሆኖ ይደሰትብኝ ይሆናል፡፡››

‹‹የሚገርም ነው..ምን አልባት እኔና አንቺ  መገናኘታችን  እንዲሁ  በዘፈቀደ  የሆነ ነገር አይመስለኝም…የሆነ ታላቅ ህይወት ምስጢራዊ ተልዕኮ ያለው ሊሆን ይችላል፡፡››

‹‹አልገባኝም››
👍1067👎1😁1