#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹ በቅርቡ ልታየው አይደል ››በማለት ድፍን ያለ መልስ መለስችለትና ተያይዘን ወጡ ...
‹‹እሺ ቦታ ትመርጣላችሁ ወይስ እኔ ልምረጥ?››መድህኔ ነው ወደ መኪና ከመግባታቸው በፊት የጠየቀው፡፡
"ቦታውን አንተ ምረጥ ..ግን ጭፈራ ቤት መሆን አለበት"አለችው ልዩ፡
"አሪፍ ነዋ"አለ ፊቱ በርቶ..ከዛ ወደ መኪናው መራመድ ጀመረ...ተከተሉኝ፡፡
እስከ ለሊቱ ሰባት ሰዓት ቀወጡት ..በዋነኝነት ተዋናዬቹ ሶስቱ ነበሩ፡፡ ከመሀከላቸው ቃል መጠጥ አይጠጣም .... ውሀ ይዞ እነሱን መከታተል ነበር ዋና ስራው፡፡ሲጨፍሩ ያየቸዋል... ሲንገዳገዱ ይደግፋቸዋል... ፡፡ እነሱም በእሱ ተማምነን ዘና ብለን እየቀወጡ ነው ምሽቱን በፈንጠዝያ ያሳለፉት።ለነገሩ ልዩም በአብዛኛው ከእሱ ተለጥፋ ነው ያመሸችው፡፡
‹‹ሚስትህ ባሌን እኳ አንሳፋፈችው››አለችው፡፡
‹‹ምነው ቀናሽ እንዴ?››
‹‹ለምን አልቀና እኔ እንደአንተ ደመበራድ አይደለሁም››
እና ምን ይሻላል
‹‹ያው ምን ይሻላል .መጨረሻቸውን ማለት ነው››
እስከወዲያኛው ብትቀማሽስ››
ትሞክረዋ›
<<ምን ታደርጊያለሽ››
እሾክን በሾክ ነዋ…እሷ እኮ ባል አላት›› አለችው…ፉከራዋ አሳቀው፡፡
መድህኔና ጊፍቲ ስለእነሱ ሹክሹክታ ደንታም ሳይሰጣቸው በጭፈራቸው ተመስጠዋል፡፡ ሁለቱም አደገኛ ጨፋሪዎች ናቸው ...ደግሞ በሚገርም ጥምረት ተግባብተው በአየር ላይ የመብረር ያህል አቅላቸውን ስተው ተጣብቀው ሲደንሱ ላያቸወ ከአየን ያውጣችው ያስብላሉ ፡፡ አሁን እዚህ ጭፈራ ቤት ያሉ ሁሉ ልዩና ቃልን ቀዝቃዛ ፍቅረኞች ….ጊፍቲና መድህኔ ደግሞ የበለጡ የሚያምሩና የሚግባብ የጋለ ፍቅር ላይ ያሉ ጥንዶች እንደሆኑ ምሎ ሊናገር ይችላል። ‹‹ግን በትክክልም መሆን ያለበት እንደዚህ ነው።አዎ መድህኔ እኮ በጣም ቆንጆ ፤ዘናጭ፤ ሀብታምና ጥሩ ስነምግባር ያለው ሰው ነው...እና ጊፍቲ መድህኔ ፍቅረኛዋ ቢሆን በጣም ጥሩና የተመቸ ኑሮ ትኖራለች...አዎ እሱን ብታገኝ በጣም እድለኛ ነች።›ስትል አብሰለሰልች፡፡
ግን መድህኔ እንደምትይው ሁሉን የሚያሟላ ተመራጭ ወንድ ከሆነ አንቺስ ለምን እሱን ለቀሽ ቃልን ተመኘሽ?ብሎ የሚጠይቃት ሰው ካለ ምን አይነት መልስ ልትመልስ እንደምትችል አታውቅም..
.ስለቃል የሚሰማት ስሜት ጥልቅና መንፈሳዊ ነው"..ልክ የመድህኔን ኳሊቲ በቀላሉ ዘርዝራ እንደተናገረችው የቃልን እንደዛ ማድረግ አትችልም...እና ደግሞ የቃልን ጉዳይ ባይሆንባት በማንም ሌላ ወንድ መድህኔን መቀየር አትፈልግም ነበር...እና ደግሞ ማንም ሌላ ሴት መድህኔን ልትቀማት ሞክራ ቢሆን ኖሮ አንገቷን ቀንጥሳ ነበር የምትጥላት።ስለ ቃል ሚሰማት ስሜት ይሄን ያህል ውስብስብ ነው
ሰባት ሰዓት ስላለፈ እዛው ሲጨፍሩበት ካመሹበት ሆቴል አንድ ባለ ሁለት አላጋ ክፍል ተያዘና እየተጓተቱ ሄድን ፡፡እውነት ለመናገር ብክት እስኪሉ ሰክረዋል.... መኝታ ቤት እንደገቡ ብርድ ልብስ ገልጦ ከውስጥ የገባ የለም...ልዩና መድህኔ አንድ አልጋ ላይ ቃልና ጊፍቲ አንድ ላይ ተመሳቅለው ተኙ። ልዩ ከጎኖ እጮኛዋን መድህኔ ሰውነቷ ላይ ተለጠፋ የተኛች ቢሆንም ነፍሷ ግን ቃል እቅፍ ውስጥ ነበር ተሸጉጣ ያደረችው።
///
ጥዋት አንድ ሰዓት ተኩል ሲል ከአንቅልፋቸው ተነስተው ሁሉም ለብሰው ያደሩትን የተጨማዳደ ልበሳቸውን በተቻለ መጠን አስተካከሉና ወደሬስቶራንት ጎራ ብለው ፤አፒታይታቸው በፈቀደላቸው መጠን ቁርስ በልተው በማጠናቅ ሆቴሉን ለቀው ለመውጣት ዝግጁ ሆኑ ከዛ ልዩ ጊፍቲን ቢሮዋ ድረሰ ሸኝታት ወደትምህርት ቤት እንድትሄድ በተመሳሳይ ደግሞ መድህኔ ቃልን መስሪያ ቤቱ ድረስ አድርሶት ወደስራው ሊሄድ ድልድል አወጡ፡፡ልዩ እንዲሆን የፈለገችው ተቃራኒውን ነበር...እሷ ቃልን እንድትሸኘው መድህኔ ደግሞ ይህቺን መዥገር ነገር እንዲያደርሳት… በዛውም ሁለቱ ስለማታው የሰመረ የዳንስ ጥምረታቸው እያወሩና ግንኙነታቸውን እያጠናከሩ እንዲሄዱ ፈልጋ ነበር ….ግን እንዴት ብላ ተቃውሞ ታቅርብ …?ሳትወድ በግድ በድልድሉ ተስማማችና ደስተኛ እንደሆነች ለማስመሰል እየጣረች ጊፍቲን አሳፍራ ወደቢሮዋ ጉዞ ጀመረች…ለረጂም ደቂቃ ምንም አልተነጋገሩም…..ጊፍቲ ነበረች ከዝምታዋ ያነቃቻኝ፡፡
‹‹ምነው እኔን ጥለሽ ጭልጥ አልሽ .?››
ድንገት አፏ ላይ የመጣላትን መልስ መለሰችላት‹‹ስለማታው አስደሳች ምሽት እያሰብኩ ነበር› …እንደዛ ያለችው. እውነት ስላለችው ነገር እያሰበችበት ስለነበር ሳይሆን ሰለማታው ቆይታቸው ምን እንደተሰማት ለመገምገም እንዲረዳት ነው፡፡
‹‹ውይ ብታይ እኔም በጣም ደስ ብሎኛል...እንዲህ አይነት ፍንጥዝጥዝ ያለ ምሽት ካሳልፍኩ ረጂም ጊዜ ሆኖኝ ነበር.በጣም አመሰግናለሁ›› አለች ጊፍቲ…
ልዩም‹‹አሀ አንዳሰብኩት በጣም ደስተኛ ነበረች ማለት ነው?››ስትል በውስጧ አሰበቸና ይበልጥ ዝርዝሩን ለመረዳት ንግግሯን ቀጠለች ‹‹ደግሞ በጣም ደናሽ ነሽ›ስትል የአድናቆት ቃል ሰነዘረች፡፡
‹‹አዎ ዳንስና ጭፈራ በጣም ወዳለሁ..ግን ባልሽን ጫፍ ላይ አልደርስም…በስመአብ አጥንት ያለው እኮ አይመስልም››
ጊፍቲ በአንድ ቀን ቆይታ ለመድሀኔ ያደረባት አድናቆቶ ካሰበችው በላይ የተጋነነ ሆኖ ነው ያገኘችው…እርግጥ መድሀኔ ሁሉም የሚያወራለት ጨፋሪ እንደሆነ እራሷም ልዩ ታውቃለች…ጊፍቲ በምታወራለት ልክ ግን ሌላ ሰው ሲያደንቀው ሰምታ አታውቅም..እሷ ያው እንደቃል የቀዘቀዘች ባትሆንም ለጭፈራ ያን ያህል ስለሆነች በእሷ ልክ የመድሀኔን ችሎታ ባይታያት አይፈረድባትም፡ስለዚህ ይሄ መደነቋ ሳይበርድ ልትጠቀምበት ይገባል ብላ አሰበች…በጣም ፈጣን የሆነ እቅድ በእምሮዋ ተሰነቀረ፡፡
‹‹ውይ ይቅርታ…አንድ ነገር እያሰብኩ ነበር…ከመድህኔ ጋር ሳምንት ኩሪፍቱ ለመሄድ ቀጠሮ ነበረን፤ በእኛ እስፖንሰርነት ለምን አንቺና ቃል አትቀላቀሉንም››
ከተማ ወጥቶ የመዝናናት ምንም አይነት ዕቅድ የላቸውም ….ግን እሷ ከተስማማች መድህኔን ከከተማ ወጥቶ መዝናናት እንደምትፈልግ መናገር ብቻ ነው የሚጠበቅባት….ምንም አይነት ወሳኝ የስራ ቃጠሮ ይኑረው ወይም ሌላ ፕሮግራም ሁሉንም ጣጥሎ ፍላጎቷን እንደሚያሞላላት እርግጠኛ ነች…ለዛ ነው በልቧ ሙሉነት የግብዣውን ሀሳብ ያቀረበችላት፡፡
‹‹ወይ በጣም ደስ ይለኝ ነበር…?ግን ቃል የሚመቸው አይመስለኝም….መስሪያ ቤቱ ለአምስት ቀን ፊልድ ክፍለሀገር ሊለከው ነው…ነገ ክፍለሀገር ይሄዳል..››አለቻት፡፡
ልዩ በጊፍቲ መልስ ደስ አለት ፡፡ደስ ያለት ለአምስት ቀን ሙሉ ቃልን ላታየው ባለመቻሏ አይደለም…ግን በጉዞችን የቃል አለመኖር ጥሩ ሆኖ ነው ያገኘችሁት… ጊፍቲን ከመድህኔ ጋር ይበልጥ እንዲቀራረብ ለማድረግ አሪፍ እድል ይሆናል ብላ ስላሰበች ነው፡፡
‹‹ታዲያ ለምን አንቺ አትቀላቀይንም ?..በሌላ ዙር ደግሞ ቃልን ጨምረን ተሟልተን እንሄዳለን››
‹‹ተይ ባክሽ..ብቻችሁን ብታሳልፉ ይሻላል?፡፡››መግደርደር መሆኑን በደንብ በሚያሳብቅ ፈራ ተባ ባለ ንግግር መለሰችላት፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹ በቅርቡ ልታየው አይደል ››በማለት ድፍን ያለ መልስ መለስችለትና ተያይዘን ወጡ ...
‹‹እሺ ቦታ ትመርጣላችሁ ወይስ እኔ ልምረጥ?››መድህኔ ነው ወደ መኪና ከመግባታቸው በፊት የጠየቀው፡፡
"ቦታውን አንተ ምረጥ ..ግን ጭፈራ ቤት መሆን አለበት"አለችው ልዩ፡
"አሪፍ ነዋ"አለ ፊቱ በርቶ..ከዛ ወደ መኪናው መራመድ ጀመረ...ተከተሉኝ፡፡
እስከ ለሊቱ ሰባት ሰዓት ቀወጡት ..በዋነኝነት ተዋናዬቹ ሶስቱ ነበሩ፡፡ ከመሀከላቸው ቃል መጠጥ አይጠጣም .... ውሀ ይዞ እነሱን መከታተል ነበር ዋና ስራው፡፡ሲጨፍሩ ያየቸዋል... ሲንገዳገዱ ይደግፋቸዋል... ፡፡ እነሱም በእሱ ተማምነን ዘና ብለን እየቀወጡ ነው ምሽቱን በፈንጠዝያ ያሳለፉት።ለነገሩ ልዩም በአብዛኛው ከእሱ ተለጥፋ ነው ያመሸችው፡፡
‹‹ሚስትህ ባሌን እኳ አንሳፋፈችው››አለችው፡፡
‹‹ምነው ቀናሽ እንዴ?››
‹‹ለምን አልቀና እኔ እንደአንተ ደመበራድ አይደለሁም››
እና ምን ይሻላል
‹‹ያው ምን ይሻላል .መጨረሻቸውን ማለት ነው››
እስከወዲያኛው ብትቀማሽስ››
ትሞክረዋ›
<<ምን ታደርጊያለሽ››
እሾክን በሾክ ነዋ…እሷ እኮ ባል አላት›› አለችው…ፉከራዋ አሳቀው፡፡
መድህኔና ጊፍቲ ስለእነሱ ሹክሹክታ ደንታም ሳይሰጣቸው በጭፈራቸው ተመስጠዋል፡፡ ሁለቱም አደገኛ ጨፋሪዎች ናቸው ...ደግሞ በሚገርም ጥምረት ተግባብተው በአየር ላይ የመብረር ያህል አቅላቸውን ስተው ተጣብቀው ሲደንሱ ላያቸወ ከአየን ያውጣችው ያስብላሉ ፡፡ አሁን እዚህ ጭፈራ ቤት ያሉ ሁሉ ልዩና ቃልን ቀዝቃዛ ፍቅረኞች ….ጊፍቲና መድህኔ ደግሞ የበለጡ የሚያምሩና የሚግባብ የጋለ ፍቅር ላይ ያሉ ጥንዶች እንደሆኑ ምሎ ሊናገር ይችላል። ‹‹ግን በትክክልም መሆን ያለበት እንደዚህ ነው።አዎ መድህኔ እኮ በጣም ቆንጆ ፤ዘናጭ፤ ሀብታምና ጥሩ ስነምግባር ያለው ሰው ነው...እና ጊፍቲ መድህኔ ፍቅረኛዋ ቢሆን በጣም ጥሩና የተመቸ ኑሮ ትኖራለች...አዎ እሱን ብታገኝ በጣም እድለኛ ነች።›ስትል አብሰለሰልች፡፡
ግን መድህኔ እንደምትይው ሁሉን የሚያሟላ ተመራጭ ወንድ ከሆነ አንቺስ ለምን እሱን ለቀሽ ቃልን ተመኘሽ?ብሎ የሚጠይቃት ሰው ካለ ምን አይነት መልስ ልትመልስ እንደምትችል አታውቅም..
.ስለቃል የሚሰማት ስሜት ጥልቅና መንፈሳዊ ነው"..ልክ የመድህኔን ኳሊቲ በቀላሉ ዘርዝራ እንደተናገረችው የቃልን እንደዛ ማድረግ አትችልም...እና ደግሞ የቃልን ጉዳይ ባይሆንባት በማንም ሌላ ወንድ መድህኔን መቀየር አትፈልግም ነበር...እና ደግሞ ማንም ሌላ ሴት መድህኔን ልትቀማት ሞክራ ቢሆን ኖሮ አንገቷን ቀንጥሳ ነበር የምትጥላት።ስለ ቃል ሚሰማት ስሜት ይሄን ያህል ውስብስብ ነው
ሰባት ሰዓት ስላለፈ እዛው ሲጨፍሩበት ካመሹበት ሆቴል አንድ ባለ ሁለት አላጋ ክፍል ተያዘና እየተጓተቱ ሄድን ፡፡እውነት ለመናገር ብክት እስኪሉ ሰክረዋል.... መኝታ ቤት እንደገቡ ብርድ ልብስ ገልጦ ከውስጥ የገባ የለም...ልዩና መድህኔ አንድ አልጋ ላይ ቃልና ጊፍቲ አንድ ላይ ተመሳቅለው ተኙ። ልዩ ከጎኖ እጮኛዋን መድህኔ ሰውነቷ ላይ ተለጠፋ የተኛች ቢሆንም ነፍሷ ግን ቃል እቅፍ ውስጥ ነበር ተሸጉጣ ያደረችው።
///
ጥዋት አንድ ሰዓት ተኩል ሲል ከአንቅልፋቸው ተነስተው ሁሉም ለብሰው ያደሩትን የተጨማዳደ ልበሳቸውን በተቻለ መጠን አስተካከሉና ወደሬስቶራንት ጎራ ብለው ፤አፒታይታቸው በፈቀደላቸው መጠን ቁርስ በልተው በማጠናቅ ሆቴሉን ለቀው ለመውጣት ዝግጁ ሆኑ ከዛ ልዩ ጊፍቲን ቢሮዋ ድረሰ ሸኝታት ወደትምህርት ቤት እንድትሄድ በተመሳሳይ ደግሞ መድህኔ ቃልን መስሪያ ቤቱ ድረስ አድርሶት ወደስራው ሊሄድ ድልድል አወጡ፡፡ልዩ እንዲሆን የፈለገችው ተቃራኒውን ነበር...እሷ ቃልን እንድትሸኘው መድህኔ ደግሞ ይህቺን መዥገር ነገር እንዲያደርሳት… በዛውም ሁለቱ ስለማታው የሰመረ የዳንስ ጥምረታቸው እያወሩና ግንኙነታቸውን እያጠናከሩ እንዲሄዱ ፈልጋ ነበር ….ግን እንዴት ብላ ተቃውሞ ታቅርብ …?ሳትወድ በግድ በድልድሉ ተስማማችና ደስተኛ እንደሆነች ለማስመሰል እየጣረች ጊፍቲን አሳፍራ ወደቢሮዋ ጉዞ ጀመረች…ለረጂም ደቂቃ ምንም አልተነጋገሩም…..ጊፍቲ ነበረች ከዝምታዋ ያነቃቻኝ፡፡
‹‹ምነው እኔን ጥለሽ ጭልጥ አልሽ .?››
ድንገት አፏ ላይ የመጣላትን መልስ መለሰችላት‹‹ስለማታው አስደሳች ምሽት እያሰብኩ ነበር› …እንደዛ ያለችው. እውነት ስላለችው ነገር እያሰበችበት ስለነበር ሳይሆን ሰለማታው ቆይታቸው ምን እንደተሰማት ለመገምገም እንዲረዳት ነው፡፡
‹‹ውይ ብታይ እኔም በጣም ደስ ብሎኛል...እንዲህ አይነት ፍንጥዝጥዝ ያለ ምሽት ካሳልፍኩ ረጂም ጊዜ ሆኖኝ ነበር.በጣም አመሰግናለሁ›› አለች ጊፍቲ…
ልዩም‹‹አሀ አንዳሰብኩት በጣም ደስተኛ ነበረች ማለት ነው?››ስትል በውስጧ አሰበቸና ይበልጥ ዝርዝሩን ለመረዳት ንግግሯን ቀጠለች ‹‹ደግሞ በጣም ደናሽ ነሽ›ስትል የአድናቆት ቃል ሰነዘረች፡፡
‹‹አዎ ዳንስና ጭፈራ በጣም ወዳለሁ..ግን ባልሽን ጫፍ ላይ አልደርስም…በስመአብ አጥንት ያለው እኮ አይመስልም››
ጊፍቲ በአንድ ቀን ቆይታ ለመድሀኔ ያደረባት አድናቆቶ ካሰበችው በላይ የተጋነነ ሆኖ ነው ያገኘችው…እርግጥ መድሀኔ ሁሉም የሚያወራለት ጨፋሪ እንደሆነ እራሷም ልዩ ታውቃለች…ጊፍቲ በምታወራለት ልክ ግን ሌላ ሰው ሲያደንቀው ሰምታ አታውቅም..እሷ ያው እንደቃል የቀዘቀዘች ባትሆንም ለጭፈራ ያን ያህል ስለሆነች በእሷ ልክ የመድሀኔን ችሎታ ባይታያት አይፈረድባትም፡ስለዚህ ይሄ መደነቋ ሳይበርድ ልትጠቀምበት ይገባል ብላ አሰበች…በጣም ፈጣን የሆነ እቅድ በእምሮዋ ተሰነቀረ፡፡
‹‹ውይ ይቅርታ…አንድ ነገር እያሰብኩ ነበር…ከመድህኔ ጋር ሳምንት ኩሪፍቱ ለመሄድ ቀጠሮ ነበረን፤ በእኛ እስፖንሰርነት ለምን አንቺና ቃል አትቀላቀሉንም››
ከተማ ወጥቶ የመዝናናት ምንም አይነት ዕቅድ የላቸውም ….ግን እሷ ከተስማማች መድህኔን ከከተማ ወጥቶ መዝናናት እንደምትፈልግ መናገር ብቻ ነው የሚጠበቅባት….ምንም አይነት ወሳኝ የስራ ቃጠሮ ይኑረው ወይም ሌላ ፕሮግራም ሁሉንም ጣጥሎ ፍላጎቷን እንደሚያሞላላት እርግጠኛ ነች…ለዛ ነው በልቧ ሙሉነት የግብዣውን ሀሳብ ያቀረበችላት፡፡
‹‹ወይ በጣም ደስ ይለኝ ነበር…?ግን ቃል የሚመቸው አይመስለኝም….መስሪያ ቤቱ ለአምስት ቀን ፊልድ ክፍለሀገር ሊለከው ነው…ነገ ክፍለሀገር ይሄዳል..››አለቻት፡፡
ልዩ በጊፍቲ መልስ ደስ አለት ፡፡ደስ ያለት ለአምስት ቀን ሙሉ ቃልን ላታየው ባለመቻሏ አይደለም…ግን በጉዞችን የቃል አለመኖር ጥሩ ሆኖ ነው ያገኘችሁት… ጊፍቲን ከመድህኔ ጋር ይበልጥ እንዲቀራረብ ለማድረግ አሪፍ እድል ይሆናል ብላ ስላሰበች ነው፡፡
‹‹ታዲያ ለምን አንቺ አትቀላቀይንም ?..በሌላ ዙር ደግሞ ቃልን ጨምረን ተሟልተን እንሄዳለን››
‹‹ተይ ባክሽ..ብቻችሁን ብታሳልፉ ይሻላል?፡፡››መግደርደር መሆኑን በደንብ በሚያሳብቅ ፈራ ተባ ባለ ንግግር መለሰችላት፡
👍83❤5🔥2😱2
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
በእቅዷ መሰረት ኩሪፍቱ ይገኛሉ….ትናንትና ከመሸ ነው የገቡት፡፡ከጥዋቱ ሁለተ ሰዓት አካባቢ ሆኗል..መኝታውን ለቆ ተነስቶ ክፍል ውስጥ ሲንጎራደድ ከጀመረ 30 ደቂቃ ያህል አልፎታል አንዴ መታጠቢያ ቤት ይገባል…አንዴ ወደበረንዳ ይወጣል…እኔ እየሰማው ቢሆንም አንቅልፍ ውስጥ እንዳለ ሰው አድፍጣ ዝም….መታጠቢያ ቤት ሲገባ ፈጠን ብላ ተነሳችና ከቦርሳዋ ውስጥ መከታተያ ካሜራዋን በማውጣት ወንበር ላይ የተንጠለጠለው ጃኬቱ ላይ አንዳይታይ አድርጋ ኮሌታው አካባቢ አጣበቀችውና ቶሎ ብላ ወደመኝታዋ ተመለሰች …በስተመጨረሻ ትግስት አጥቶ ,..ፈራ ተባ እያለው ወደአልጋው ቀረበና ትከሻዋን ይዞ እየነቀቃት…..
‹‹ፍቅር ተኝተሸ ቀረሸ እኮ …በጣም እርቦኛል..ተነሽ ቁርስ እንብላ››አላት
‹‹ተወኝ በናትህ እንቅልፌን አልጠገብኩም…ጊፍቲን ቀስቅሳትና አብራችሁ ብሉ››
‹‹ተይ እንጂ ፍቅር..››
‹‹እየረበሽከኝ አኮ ነው..በፈጣሪ ተወኝ››ተነጫነጨችበት፡፡
‹‹እሺ.ስትነሺ ተቀላቀይን›› ብሎ ዘረጥ ዘረጥ እያለ ክፍሉን ለቆ ለመውጣት ወደበሩ መራመድ ጀመረ…ፍፁም ንቁ ሁና ከአንገቷ ቀና አለችና..
‹‹እንዴ?››አለችው፡፡
በሁኔታዋ ግራ በመጋባት‹‹ምነው ልጠብቅሽ ?ትመጪያለሽ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አይ አልመጣም ግን የውጩን ቅዝቃዜ አታየውም እንዴ…?››
‹‹እና ምን ?
ተኝተን እንዋል?››
ምን ለማለት እንደፈለገች አልተገለፀለትም፡፡
‹‹አላልኩም..በኃላ ኩሪፍቱ ወስደሽ ብርድ አስመታሺኝ እያልክ ስትወቅሰኝ እንዳትከርም….ጃኬትህን ለብሰህ ውጣ››
‹‹አረ ተይ… እንዲህ ተመችቶኛል››
‹‹አይሆን …ነገርኩህ እኮ….››
‹‹አንቺ ደግሞ በሚሆነውማ በማይሆነውም መጨነቅ ታበዢዋለሽ…እኔ እኮ እስፖርተኛ ነኝ የምን በርድ ነው››እያለ በማጉረምረም ወደኃላ ተመልሶ ጃኬቱን ከተንጠለጠለበት ወንበር በማንሳት እየለበሰ ወጥቶ ሄደ…ፈገግ አለች…‹‹አይ ወንዶች ነገረ ሰራቸው እኮ የህፃን ነው..በቀላሉ የሚታለሉ ገራገር ፍጥሮች… ሲመጣባቸውም እንደዛው ደንባራ አውሬዎች ናቸው…›አለችና …ከተኛችበት ተስፈንጥራ በመነሳት ክፍሉን ከውስጥ ቆለፈችው…ከዛ ላፕቶፖን አወጣችና ከፈተችው.. በገዛ እጮኛዋ ደረት ላይ የሰካችውን ካሜራ ጋር የሚየገናኝውን አፕ ቁልፍ አበራችው…በዛን ሰከንድ አዲስአባ ቤቱ አልጋ ላይ ተኝቶ የሚገኘው የቃል ስልክ ድምፅ አሰማ …ፈጥኖ ተነሳና ልክ ልዩ እንዳደረገችው ላፕቶፑን አነሳና አበራ…ከፈተውና ልዩ የምታየውን ማየት ጀመረ….
አዎ መድህኒ እየሄደ ነው..ጊፍቲ የተኛችበት መኝታ ክፍል በረንዳ ላይ እየወጣ ነው..አንኳኳ፡፡በራፍ ተከፈተና ጊፍቲ ከውስጥ ወጣች…ለባብሳና ሜካፖን ተቀባብታ ዝንጥ ብላለች…
‹‹እንዲህ ነው ንቁ ሴት..››አለ መድህኔ
እንደመሽኮርም አለችና‹ያው ለስራ ለሊት አይደለ ተነስቼ ምዘጋጀው ልምድ ሆኖብኝ ነው››
‹‹አይ በጣም ጥሩ ነው…በይ ወደ ቁርስ እንሂድ››
‹‹ልዩስ?››
‹‹እሷ እንቅልፍ ይበልጥብኛል ብላ እምቢ አለች›
በራፉን እየቆለፈች‹‹ምነው ማታ አምሽታችሁ ነበር እንዴ?››አለችው
‹‹ማለት? ጎድተሀታል ወይ እያልሺኝ ነው?›ሲል ጥያቄዋን በሌላ ጥያቄ መለሰላት፡፡
ፊቷ ቀላ..‹እረ እኔ…ማለቴ..›ተንተባተበች፡፡
‹‹ግድ የለም ስቀልድ ነው ..እውነታው ግን ልዩ እንዲህ ነች…አንዳንዴ ቅምጥል የሀብታም ልጅ መሆን አጎጉል ያደርግሻል…›ወደቁርስ እየሄዱ ነው ልዩን የሚያሟት፡፡
ጥያቄ አስመስላ በውስጡ ግን አድናቆት እና ልብ ሚያሞቅ ቃል ጨምራበት፡፡‹‹አንተም እኮ የሀብታም ልጅ መሰልከኝ…ግን ይሄው በጥዋት ንቁ ሆነህ ተነስተሀል›› አለችው….
‹‹አይ…የእኔ ስሙ ብቻ ነው…አባቴ እንዲህ የዋዛ ሰው መስሎሻል…እቤት ውስጥ ከ12 ሰዓት በኃላ የአንድ አመት ህፃን እራሱ አይተኛም…እያንዳንዱ የቤቱ ልጅ የየራሱ የስራ ድርሻ አለው….አልጋችንን እናነጥፋለን….አትክልት ዉሀ እናጠጣለን…ግቢ እንጠርጋለን…ከዛ በኃላ ነው ልብሳችንን ቀይረን ቁርሳችንን በልተን ወደ ትምህርት ቤት የምንሄደው….ከዛም ስንመለሰ ተመሳሳይ የተግተለተለ ስራ ይጠብቀናል…. የሚገርመው ደግሞ ይሄን ሁሉ ስራ የምንሰራው እኮ መአት ሰራተኞችና የደረሱ የዘመድ ልጆች ጭምር እቤት ውስጥ እያሉ ነው››
‹‹እና አሁን አንደዛ በመሆኑ እያማረርክ እንዳይሆን?››
‹‹አይ ሙሉ በሙሉ እያማራርኩ አይደለም...የእሱ አስተዳደግ አሁን ስራ ወዳድና ውጤታማ እንድሆነ አደርጎኛል….ግን ደግሞ ልጅነቴን ልክ እንደልጅ ሆኜ አጣጥሜ ተጫውቼ ስላላደኩ አሁንም የሆነ ከፍት ይሰማኛል…መኪና እየነዳሁ በሆነ መንደር ውስጥ በማልፍበት ወቅት ልጆች መንገድ ዳር ተሰብስበው ብይ ሲጫወቱ ካየሁ ወርደህ አብርህችው ተጫወት የሚል ስሜት ይቀስፈኛል..ሌላው ይቀር ጭቃ እያቦኩ ግድብ የሚገድቡ ህፃናት ሳይ ውሰጤ ይቀናል እና አሁንም ያላደገ ህፃን በውስጤ ያለ ይመስለኛል፡፡››
‹‹እና አንተ ከልዩ ምትወልዳቸውን ልጆች እንዴት ለማሳደግ አሰብክ?››ብላ ጠየቀችው፡
በዚህ ጥያቄ ልዩን በጣም ነው ያስገረማት‹‹እኔ እንኳን አስቤ የማላውቀውን ገራሚ ጥያቄ ነው›በማት መልሱን ልትሰማ ቋመጠች…ይህ መገረም አዲስአባ ያለው ቃልም ተጋብቶበታል፡፡
ጊፍቲና መድሀኔ ይሄን በሚያወሩበት ጊዜ ፊት ለፊት ተቀምጠው የሚፈለጉትን ቁርስ ከተደረደረው ቢፌ ላይ ወስደው ቁርስ እየተመገብ ነው፡፡
‹‹ልጅቷ ግን ፀሀፊ ሳትሆን ጋዤጠኛ ነው የምትመስለው፡፡ምን ብሎ ይመስልስላት ይሆን›አለች ልዩ…መድህኔ የጎረሰውን አላምጦ ማውራት እስኪጀምር በጉጉት ትጠብቅ ነበር..
‹‹እንደእኔም ወግ አጥባቂ አስተዳደግ ሳይሆን እንደልዩም መረን የለቀቀ ስንፍና የተጫጫነው ሳይሆን በመካከል ባላ ዘመናዊ አስተዳደግ እንዲያድጉልኝ ነው ምፈልገው››ሲል መለሰላት፡፡
ከትከት ብላ ሳቀች‹‹መረን የለቀቀ›› ስላለኝ የተደሰተች ይመስላል፡፡
‹‹ግን ስንት ልጅ ምትውልደ ይምስልሀል?›
‹‹እኔማ ስድስት ልጆች ብንወልድ ደስ ይለኛል…ግን ከማን?››
በዚህ መልሱ ፊት ለፊት ተቀምጣ ምታዳምጠው ጊፍቲ ብቻም ሳትሆን ከጀርባ ሆነው በሚስጠጥር የሚከታተሎቸው ልዩና ቃልም ጭምር ናቸው የደነገጡት
‹‹እንዴት ከማ…?ከሚስትህ ነዋ..›ጊፍቲ በገረሜታ ተሞልታ ጠየቀችው፡
‹‹ከሚስትህ ማለት ከልዩ?››
‹‹እንዴ ግራ አጋባሀኝ እኮ…ሌላ ሚስት አለህ እንዴ?››
እሱማ የለኝም...ልዩን ሳስባት ግን አንድ ልጅ እንኳን በስርአቱ አምጣ መውለድ የምትችል አይመስለኝም…ምግቧን እንኳን በእጆቾ ጠቅልላ መብላት የሚከብዳት እና በአጉራሽ የምትመገብ ቅንጡ .ልጅ ነች፡፡ታዲያ ልጅን የሚያህል ነገር አርግዛ…. ለዛውም ዘጠኝ ወር….ለዛውም ደጋግማ… ምን አልባት የመጀመሪያውን እንደወረት ልታደርገው ትችላለች.. ከዛ በኋላ ላሉት ግን እርግጠኛ ነኝ መሀፀን ተከራይልኝ ነው የምትለው››
ጊፍቲ ከት ብላ ሳቀች…‹‹ጓደኛዬንማ እንዲህ አትላትም…ይሄን ያህል ምነው?››መቆርቆሮ ሳይሆን የሆነ የሽሙጥና እሷ የተሻለች እንደሆነች በሚያረጋግጥ ስሜት ነው፡፡
እሱ ግን ቀጠለበት‹ባክሽ በጥልቀት ስለማታውቂያት ነው….የእሷ ጉዳይ ከምልሽም በላይ ነው….እኔ ከልጅነቴ ጀምሮ ነው ያማውቃት….ቤተሰብ ነን….አሁንም የማስተዳድረው ካማፓኒ የሁለታችን ቤተሰቦች በጋራ የመሰረቱት ነው››
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
በእቅዷ መሰረት ኩሪፍቱ ይገኛሉ….ትናንትና ከመሸ ነው የገቡት፡፡ከጥዋቱ ሁለተ ሰዓት አካባቢ ሆኗል..መኝታውን ለቆ ተነስቶ ክፍል ውስጥ ሲንጎራደድ ከጀመረ 30 ደቂቃ ያህል አልፎታል አንዴ መታጠቢያ ቤት ይገባል…አንዴ ወደበረንዳ ይወጣል…እኔ እየሰማው ቢሆንም አንቅልፍ ውስጥ እንዳለ ሰው አድፍጣ ዝም….መታጠቢያ ቤት ሲገባ ፈጠን ብላ ተነሳችና ከቦርሳዋ ውስጥ መከታተያ ካሜራዋን በማውጣት ወንበር ላይ የተንጠለጠለው ጃኬቱ ላይ አንዳይታይ አድርጋ ኮሌታው አካባቢ አጣበቀችውና ቶሎ ብላ ወደመኝታዋ ተመለሰች …በስተመጨረሻ ትግስት አጥቶ ,..ፈራ ተባ እያለው ወደአልጋው ቀረበና ትከሻዋን ይዞ እየነቀቃት…..
‹‹ፍቅር ተኝተሸ ቀረሸ እኮ …በጣም እርቦኛል..ተነሽ ቁርስ እንብላ››አላት
‹‹ተወኝ በናትህ እንቅልፌን አልጠገብኩም…ጊፍቲን ቀስቅሳትና አብራችሁ ብሉ››
‹‹ተይ እንጂ ፍቅር..››
‹‹እየረበሽከኝ አኮ ነው..በፈጣሪ ተወኝ››ተነጫነጨችበት፡፡
‹‹እሺ.ስትነሺ ተቀላቀይን›› ብሎ ዘረጥ ዘረጥ እያለ ክፍሉን ለቆ ለመውጣት ወደበሩ መራመድ ጀመረ…ፍፁም ንቁ ሁና ከአንገቷ ቀና አለችና..
‹‹እንዴ?››አለችው፡፡
በሁኔታዋ ግራ በመጋባት‹‹ምነው ልጠብቅሽ ?ትመጪያለሽ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አይ አልመጣም ግን የውጩን ቅዝቃዜ አታየውም እንዴ…?››
‹‹እና ምን ?
ተኝተን እንዋል?››
ምን ለማለት እንደፈለገች አልተገለፀለትም፡፡
‹‹አላልኩም..በኃላ ኩሪፍቱ ወስደሽ ብርድ አስመታሺኝ እያልክ ስትወቅሰኝ እንዳትከርም….ጃኬትህን ለብሰህ ውጣ››
‹‹አረ ተይ… እንዲህ ተመችቶኛል››
‹‹አይሆን …ነገርኩህ እኮ….››
‹‹አንቺ ደግሞ በሚሆነውማ በማይሆነውም መጨነቅ ታበዢዋለሽ…እኔ እኮ እስፖርተኛ ነኝ የምን በርድ ነው››እያለ በማጉረምረም ወደኃላ ተመልሶ ጃኬቱን ከተንጠለጠለበት ወንበር በማንሳት እየለበሰ ወጥቶ ሄደ…ፈገግ አለች…‹‹አይ ወንዶች ነገረ ሰራቸው እኮ የህፃን ነው..በቀላሉ የሚታለሉ ገራገር ፍጥሮች… ሲመጣባቸውም እንደዛው ደንባራ አውሬዎች ናቸው…›አለችና …ከተኛችበት ተስፈንጥራ በመነሳት ክፍሉን ከውስጥ ቆለፈችው…ከዛ ላፕቶፖን አወጣችና ከፈተችው.. በገዛ እጮኛዋ ደረት ላይ የሰካችውን ካሜራ ጋር የሚየገናኝውን አፕ ቁልፍ አበራችው…በዛን ሰከንድ አዲስአባ ቤቱ አልጋ ላይ ተኝቶ የሚገኘው የቃል ስልክ ድምፅ አሰማ …ፈጥኖ ተነሳና ልክ ልዩ እንዳደረገችው ላፕቶፑን አነሳና አበራ…ከፈተውና ልዩ የምታየውን ማየት ጀመረ….
አዎ መድህኒ እየሄደ ነው..ጊፍቲ የተኛችበት መኝታ ክፍል በረንዳ ላይ እየወጣ ነው..አንኳኳ፡፡በራፍ ተከፈተና ጊፍቲ ከውስጥ ወጣች…ለባብሳና ሜካፖን ተቀባብታ ዝንጥ ብላለች…
‹‹እንዲህ ነው ንቁ ሴት..››አለ መድህኔ
እንደመሽኮርም አለችና‹ያው ለስራ ለሊት አይደለ ተነስቼ ምዘጋጀው ልምድ ሆኖብኝ ነው››
‹‹አይ በጣም ጥሩ ነው…በይ ወደ ቁርስ እንሂድ››
‹‹ልዩስ?››
‹‹እሷ እንቅልፍ ይበልጥብኛል ብላ እምቢ አለች›
በራፉን እየቆለፈች‹‹ምነው ማታ አምሽታችሁ ነበር እንዴ?››አለችው
‹‹ማለት? ጎድተሀታል ወይ እያልሺኝ ነው?›ሲል ጥያቄዋን በሌላ ጥያቄ መለሰላት፡፡
ፊቷ ቀላ..‹እረ እኔ…ማለቴ..›ተንተባተበች፡፡
‹‹ግድ የለም ስቀልድ ነው ..እውነታው ግን ልዩ እንዲህ ነች…አንዳንዴ ቅምጥል የሀብታም ልጅ መሆን አጎጉል ያደርግሻል…›ወደቁርስ እየሄዱ ነው ልዩን የሚያሟት፡፡
ጥያቄ አስመስላ በውስጡ ግን አድናቆት እና ልብ ሚያሞቅ ቃል ጨምራበት፡፡‹‹አንተም እኮ የሀብታም ልጅ መሰልከኝ…ግን ይሄው በጥዋት ንቁ ሆነህ ተነስተሀል›› አለችው….
‹‹አይ…የእኔ ስሙ ብቻ ነው…አባቴ እንዲህ የዋዛ ሰው መስሎሻል…እቤት ውስጥ ከ12 ሰዓት በኃላ የአንድ አመት ህፃን እራሱ አይተኛም…እያንዳንዱ የቤቱ ልጅ የየራሱ የስራ ድርሻ አለው….አልጋችንን እናነጥፋለን….አትክልት ዉሀ እናጠጣለን…ግቢ እንጠርጋለን…ከዛ በኃላ ነው ልብሳችንን ቀይረን ቁርሳችንን በልተን ወደ ትምህርት ቤት የምንሄደው….ከዛም ስንመለሰ ተመሳሳይ የተግተለተለ ስራ ይጠብቀናል…. የሚገርመው ደግሞ ይሄን ሁሉ ስራ የምንሰራው እኮ መአት ሰራተኞችና የደረሱ የዘመድ ልጆች ጭምር እቤት ውስጥ እያሉ ነው››
‹‹እና አሁን አንደዛ በመሆኑ እያማረርክ እንዳይሆን?››
‹‹አይ ሙሉ በሙሉ እያማራርኩ አይደለም...የእሱ አስተዳደግ አሁን ስራ ወዳድና ውጤታማ እንድሆነ አደርጎኛል….ግን ደግሞ ልጅነቴን ልክ እንደልጅ ሆኜ አጣጥሜ ተጫውቼ ስላላደኩ አሁንም የሆነ ከፍት ይሰማኛል…መኪና እየነዳሁ በሆነ መንደር ውስጥ በማልፍበት ወቅት ልጆች መንገድ ዳር ተሰብስበው ብይ ሲጫወቱ ካየሁ ወርደህ አብርህችው ተጫወት የሚል ስሜት ይቀስፈኛል..ሌላው ይቀር ጭቃ እያቦኩ ግድብ የሚገድቡ ህፃናት ሳይ ውሰጤ ይቀናል እና አሁንም ያላደገ ህፃን በውስጤ ያለ ይመስለኛል፡፡››
‹‹እና አንተ ከልዩ ምትወልዳቸውን ልጆች እንዴት ለማሳደግ አሰብክ?››ብላ ጠየቀችው፡
በዚህ ጥያቄ ልዩን በጣም ነው ያስገረማት‹‹እኔ እንኳን አስቤ የማላውቀውን ገራሚ ጥያቄ ነው›በማት መልሱን ልትሰማ ቋመጠች…ይህ መገረም አዲስአባ ያለው ቃልም ተጋብቶበታል፡፡
ጊፍቲና መድሀኔ ይሄን በሚያወሩበት ጊዜ ፊት ለፊት ተቀምጠው የሚፈለጉትን ቁርስ ከተደረደረው ቢፌ ላይ ወስደው ቁርስ እየተመገብ ነው፡፡
‹‹ልጅቷ ግን ፀሀፊ ሳትሆን ጋዤጠኛ ነው የምትመስለው፡፡ምን ብሎ ይመስልስላት ይሆን›አለች ልዩ…መድህኔ የጎረሰውን አላምጦ ማውራት እስኪጀምር በጉጉት ትጠብቅ ነበር..
‹‹እንደእኔም ወግ አጥባቂ አስተዳደግ ሳይሆን እንደልዩም መረን የለቀቀ ስንፍና የተጫጫነው ሳይሆን በመካከል ባላ ዘመናዊ አስተዳደግ እንዲያድጉልኝ ነው ምፈልገው››ሲል መለሰላት፡፡
ከትከት ብላ ሳቀች‹‹መረን የለቀቀ›› ስላለኝ የተደሰተች ይመስላል፡፡
‹‹ግን ስንት ልጅ ምትውልደ ይምስልሀል?›
‹‹እኔማ ስድስት ልጆች ብንወልድ ደስ ይለኛል…ግን ከማን?››
በዚህ መልሱ ፊት ለፊት ተቀምጣ ምታዳምጠው ጊፍቲ ብቻም ሳትሆን ከጀርባ ሆነው በሚስጠጥር የሚከታተሎቸው ልዩና ቃልም ጭምር ናቸው የደነገጡት
‹‹እንዴት ከማ…?ከሚስትህ ነዋ..›ጊፍቲ በገረሜታ ተሞልታ ጠየቀችው፡
‹‹ከሚስትህ ማለት ከልዩ?››
‹‹እንዴ ግራ አጋባሀኝ እኮ…ሌላ ሚስት አለህ እንዴ?››
እሱማ የለኝም...ልዩን ሳስባት ግን አንድ ልጅ እንኳን በስርአቱ አምጣ መውለድ የምትችል አይመስለኝም…ምግቧን እንኳን በእጆቾ ጠቅልላ መብላት የሚከብዳት እና በአጉራሽ የምትመገብ ቅንጡ .ልጅ ነች፡፡ታዲያ ልጅን የሚያህል ነገር አርግዛ…. ለዛውም ዘጠኝ ወር….ለዛውም ደጋግማ… ምን አልባት የመጀመሪያውን እንደወረት ልታደርገው ትችላለች.. ከዛ በኋላ ላሉት ግን እርግጠኛ ነኝ መሀፀን ተከራይልኝ ነው የምትለው››
ጊፍቲ ከት ብላ ሳቀች…‹‹ጓደኛዬንማ እንዲህ አትላትም…ይሄን ያህል ምነው?››መቆርቆሮ ሳይሆን የሆነ የሽሙጥና እሷ የተሻለች እንደሆነች በሚያረጋግጥ ስሜት ነው፡፡
እሱ ግን ቀጠለበት‹ባክሽ በጥልቀት ስለማታውቂያት ነው….የእሷ ጉዳይ ከምልሽም በላይ ነው….እኔ ከልጅነቴ ጀምሮ ነው ያማውቃት….ቤተሰብ ነን….አሁንም የማስተዳድረው ካማፓኒ የሁለታችን ቤተሰቦች በጋራ የመሰረቱት ነው››
👍69❤12😁4👏3
#ባል_አስይዞ_ቁማር
:
:
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
በማግስቱ ነው…እሷ ገንዳ ውስጥ ገብታ ትዋኛለች እሱ እየሠረቀ ይመለከታታል..
‹‹ለምን ገብተህ አብረሀት አትዋኝም?"
"አብረሀት ማለት?"ስኳር ሲሰርቅ እንደተያዘ ህፃን በርግጎ ጠየቃት፡፡
"እንዴ በአይንህ እኮ ዋጥካት"
"ስርዓት ያዢ እንጂ… የራስሽው ጓደኛ መስላኝ?"
"እሱማ እዚህ ከመምጣታችን በፊት ነዋ ..አሁንማ ቀማሀኝ..ለማንኛውም ይመቻችሁ"አለችውና ከተቀመጠችበት ተነሳች፡፡ጉንጩን ሳመችውና መራመድ ጀመረች፡፡
ደንግጦ"እንዴ! ወዴት ነው?"
"እግሬን ላፍታታ"
‹‹ልከተልሻ"አለ ከመቀመጫው እንኳን ለመንቀሳቀስ ሳይሞክር
"አይ ብቻዬን ይሻለኛል ››
‹‹ እሺ እዚሁ እንጠብቅሻለን›› ብሎ ሸኛት...ደስ አለት።ደስ ያለት ተንኮል ስላሠበች ነው።
ትንሽ እራቅ እንዳለች እንዳያዮት ተጠንቅቃ በዛፍ ተከልላ ተጠማዘዘችና ወደመኝታ ክፍል አመራች፡፡ ...እንደደረሰች ልብሷን ቀያየረች ።ሻንጣዋን አዘጋጅታ ።ከቦርሳዋ ዘወትር እንደምታደርገው እነዛን የድመት አይን የመሰሉ ካሜራዎችን ድብቅ ቦታ አስተካክላ አስቀመጠች..ወደጊፊቲ ክፍል ስትሄድ ፅዳቷ እያጸዳች ነበር፡፡
‹‹…ይሄንን ቻርጅ ከጎደኛዬ ተውሼ ልመልስላት ነበር..››አለችና ዝም ብላ ገብታ ኮመዲኖ ላይ ቻርጁን አስቀመጠች… የእሷን እይታ በሰውነቷን ጋርዳ እዛው ኮመዲኖ አጠገብ ካለ የቴሌቪዥን ጠርዝ ላይ የካሜራውን አይን ለጠፈችው….መልሳ ቻርጀሩን አነሳችና‹‹እንደውም ሀሳቤን ቀየርኩ እስክትመጣ ብጠቀምበት ይሻላል›› ብላ ወጥታ ሄደች….ቀጥታ የመኪናውን ቁልፍ እያወዛወዘች ወደ መድሀኔ መኪና ነው ያመራችው..ከፈተችና ገባች… መኪናውን አስነስታ ኩሪፍቱን ለቃ ወጣች ።30 ደቂቃ ከነዳች በኃላ ስልኳን አወጣችና…፡፡
‹‹መኪናህን ይዤ ከጊቢ ወጥቼያለሁ ከሁለት ሰዓት በኃላ እመለሳለሁ ››ብላ መልዕክት ላከችለትና ስልኳን አጠፍችው።
////
አዲስአበባ ገብታ እቤቷ ከደረስች በኃላ ነበር. ስልኳን ስትከፍት ሰዓቱ አንድ ሰዓት አልፎ ነበር ..ከከፈተች ከአስር ደቂቃ በኃላ ተደወለላት።
‹‹አንቺ የት ነሽ?››
"እቤቴ›››
‹‹ ማለት?"
"እቤቴ ነዋ.. አዲስአበባ..."
" ግን ጤነኛ ነሽ...?ምን ሆንኩኝ ብለሽ ነው?"ከንዴቱ ብዛት ድምፁ እየተቆራረጠ እና እየተርገበገበ ነበር..፡፡
"ምንም ..አሰኘኝ አደረኩት ..ለማንኛውም ለሹፌርህ ነግሬልሀለው...አሁን እቤት መጥቶ መኪናህን ወስዷል …ጥዋት እስከሁለት ሰዓት ይደርስልሀል፡፡"
"በጣም ታበሳጪያለሽ… እኔስ ይሁን አንዴ ፈርዶብኛል.. የሠው ሠው ከቤቷ አክለፍልፈሽ አምጥተሽ ባዶ ሜዳ ላይ ጥለሻት ትሄጂያለሽ?››
"ባዶ ሜዳ ላይ አይደለም አንተ ላይ ነው ጥያት የመጣሁት...አንተ ማለት ደግሞ እኔ ነህ...ምነው ተሳሳትኩ እንዴ?››
"አሽሟጠጥሽ ማለት ነው...በይ ቻው"ብሎ ጠረቀመባት ።
እሷ ግን ሁሉም ነገር በእቅዷ መሠረት እየሄደ ስለሆነ ደስ አላት።
///
"ሶስት ሰዓት የጀመረች ይሄው እስከአራት ሰዓት ተኩል ላፓቶፖን አስተካክላ ወደክፍላቸው እስኪገብ እየጠበቀች ነው። ‹‹ውይ ተመስገን››አለች…
የጊፍቲ ክፍል ተከፈተና ገባች ...የእሱም ተከፈተ ገባና ዘጋው።ልዩ መልሳ ተበሳጨች…፡፡እቅዴ አልሰራም ወይም ግምቶ ትክክል አልነበረም፡፡ በተለይ እስከእዚህን ሰዓት ድረስ ወደ ክፍላቸው ሳይመለሱ መቆየታቸው ተስፍ ሰጥቷት ነበር ፡፡እነሱ ግን ይሄው ጨዋነታቸውን እንደጠበቁ በየክፍላቸው ገቡ..፡፡ይሄ ጉዳይ ደግሞ ልዩን ተስፋ ሲያስቆርጣት …የእሷን ላፕቶፕ ሀክ በምድረግ እሷንም ሰደሬ ያሉትን እነጊፍቲንም እየተመለከተ ያለው ቃል ደግሞ ፈገግ አለ፡፡
ልዩ‹‹ቆይ ቆይ እስኪ… ››ብላ ትኩረቷን መድሀኔ ክፍል ውስጥ ትኩረት ደረገች፡፡ እሱ ላይ ምንም የመረጋጋት መንፈስ አይታይበትም፡፡ ዝም ብሎ ወለሉ ላይ ከወዲህ ወዲያ እየተመላለሠ ደቂቃዎችን አሳለፈ... ጊፍቲ ምንም የሚነበብባት የተለየ ስሜት የለም፡፡ ልብሷን አወለቀችና በፓንት ብቻ እርቃኗን ቆመች‹‹...ዋው ሰውነቷ ለእኔ ለሴቷም ያጓጓል..፡፡እርግጥ ከመጠን ትንሽ ተረፍረፍ ያለ ውፍረት ይታይባታል ቢሆንም ታምራለች፡፡››በማለት አድናቆቶን ተናገረች …ቃል ደግሞ በግማሽ ትኩረት የሚያውቀውን ገላ እየተመለከተ በገማሽ ቀልቡ ደግሞ የልዩን ጉሩምሩምታና መቁነጥነጥ እየታዘበ ቀጣዩን ትዕይንት ለማየት በጉጉት መከታተሉን ቀጠለ...
ጊፍቲ ከሻንጣዋ ውስጥ ሙሉ ቢጃማ ቀሚስ አወጣችና ለበሰች..ከዛ ሎሺን አወጣችና አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ ብላ ከባቷ ጀምሮ ወደታች እግሮቾን መቀበባት ጀመረች...
መድህኔ አሁንም ክፍሉ ውስጥ ሆኖ መንጎራደድን አላቆመም ..በውስጡ ከፍተኛ የሀሳብ ፍጭት እየተደረገ ይመስላል.. ድንገት እንደመባነን አለና ወደ ጠረጰዛው ሄደ ..ብዙም ያልተጠጣለት ብላክ ሌብል ውስኪ ነበር ..አንስቶ ያዘው..ትናንት ማታ ልዩ ይሄን መጠጥ ስለምትወድ ለእሷ ብሎ ነበር የገዛላት። ሊያንደቀድቀው ነው ብላ ስትጠብቅ ሁለት ብርጭቆ ይዞ ከክፍሉ ወጣ...የቃልም ሆነ የልዩ ልብ በየአሉበት ተንጠለጠለ… ሁለቱም የሚቀጥለውን ትዕይንት ለማየት ተነቃቁ ..የጊፍቲ ክፍል ተንኳኳ
"ማነው?"
"ጊፍቲ መድህኔ ነኝ"
ያለምንም ማቅማማት ቀልጠፍ ብላ ሄዳ ከፈተችለትና በራፍን ይዛ ቆመች..ከካሜራው ስለራቁ የሚያወሩት እየተሠማቸው አይደለም .ከደቂቃዎች ብኃላ ከበራፉ ገለል አለችና እሱን አስገባችው፡፡ በራፍን ዘግታ ወደነበረችበት የአልጋ ጠርዝ ተመልሳ ተቀመጠች...እሱ ውስኪውን ከነጠርሙሶቹ እንደያዘ ቆሟል።
‹‹እንዴ ቁጭ በል እንጂ?››
"እሺ"አለና በሁለቱም ብርጭቆ ቀዳና አንዱን አቀብሏት አንዱን ይዞ ከፊት ለፊቷ ያለ ደረቀ ወንበር ላይ ተቀመጠ...፡፡
"የጠጣሁት ወይን እራሱ አድክሞኛል..."
"አይዞሽ ምንም አይልሽ...ደግሞ አልጋሽ ላይ ነው ያለሽው ከደከመሽ ወደኃላ ክንብል ብሎ መተኛት ነው፡፡"
"እኔስ ክፍሌ ነኝ ክንብል ብዬ ተኛው...አንተስ በሰለም ወደቤትህ መግባትህን ቅድሚያ ማረጋገጥ የለብኝም?።››አለችው፡፡
"ለዛ አታስቢ ..ከእዚህ ክፍሌ እስከሚደርስ ምን ያጋጥመዋል ብለሽ የምትሰጊ ከሆነ እዚሁ ከእግርሽ ስር እጥፍጥፍጥፍ ብዬ እተኛለሁ›› አላት፡፡
ጊፍቲ ከት ብላ የመገረም ሳቅ ሳቀች ."ይህቺ ጠጋ ጠጋ እቃ ለማንሳት ነው ...ሰውዬ በል ጠጣ ጠጣ አድርግና ወደ ክላስህ" አለችው ….
መልስ ሊመልስላት አፉን ሲከፍት የእሷ ስልክ ጠራ…እርብትብት አለች….መድህኔ እየተከታተላት ነው…ስልኩን አላነሳችውም፡፡ ስልኩም እስከመጨረሻው ድረስ አልጠራም…በመሀከል ተቋራጠ፡፡ስልኩን የደወለው ቃል ነው..ይሄንን ያደረገው ሆነብሎ ስሜቱ እንደዛ እንዲያረግ ስለገፋፋው ነው፡፡
‹‹ወይ….በፈጣሪ!!›አለች፡፡
‹‹ምነው ?ማነው የደወለልሽ?››
ልዩም በላችበት ሆነ የዚህን ጥያቄ መልስ ለማወቅ ፈልጋ ነበር
‹‹ጓደኛዬ ነው፡፡››መለሰች ጊፍቲ፡፡
‹‹ጓደኛሽ ማለት ፍቅረኛሽ?››
‹‹በለው.. አዎ ፍቅረኛዬ››
‹‹ይሄን ያህል አደገኛ ነው እንዴ;?››
‹‹አዎ….ማለቴ ምንም ብታደርግ ምንም አይናገርህም…አያኮርፍህም ..አይቆጣህም..በቃ ዝም ብሎ ነው የሚያልፍህ››
:
:
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
በማግስቱ ነው…እሷ ገንዳ ውስጥ ገብታ ትዋኛለች እሱ እየሠረቀ ይመለከታታል..
‹‹ለምን ገብተህ አብረሀት አትዋኝም?"
"አብረሀት ማለት?"ስኳር ሲሰርቅ እንደተያዘ ህፃን በርግጎ ጠየቃት፡፡
"እንዴ በአይንህ እኮ ዋጥካት"
"ስርዓት ያዢ እንጂ… የራስሽው ጓደኛ መስላኝ?"
"እሱማ እዚህ ከመምጣታችን በፊት ነዋ ..አሁንማ ቀማሀኝ..ለማንኛውም ይመቻችሁ"አለችውና ከተቀመጠችበት ተነሳች፡፡ጉንጩን ሳመችውና መራመድ ጀመረች፡፡
ደንግጦ"እንዴ! ወዴት ነው?"
"እግሬን ላፍታታ"
‹‹ልከተልሻ"አለ ከመቀመጫው እንኳን ለመንቀሳቀስ ሳይሞክር
"አይ ብቻዬን ይሻለኛል ››
‹‹ እሺ እዚሁ እንጠብቅሻለን›› ብሎ ሸኛት...ደስ አለት።ደስ ያለት ተንኮል ስላሠበች ነው።
ትንሽ እራቅ እንዳለች እንዳያዮት ተጠንቅቃ በዛፍ ተከልላ ተጠማዘዘችና ወደመኝታ ክፍል አመራች፡፡ ...እንደደረሰች ልብሷን ቀያየረች ።ሻንጣዋን አዘጋጅታ ።ከቦርሳዋ ዘወትር እንደምታደርገው እነዛን የድመት አይን የመሰሉ ካሜራዎችን ድብቅ ቦታ አስተካክላ አስቀመጠች..ወደጊፊቲ ክፍል ስትሄድ ፅዳቷ እያጸዳች ነበር፡፡
‹‹…ይሄንን ቻርጅ ከጎደኛዬ ተውሼ ልመልስላት ነበር..››አለችና ዝም ብላ ገብታ ኮመዲኖ ላይ ቻርጁን አስቀመጠች… የእሷን እይታ በሰውነቷን ጋርዳ እዛው ኮመዲኖ አጠገብ ካለ የቴሌቪዥን ጠርዝ ላይ የካሜራውን አይን ለጠፈችው….መልሳ ቻርጀሩን አነሳችና‹‹እንደውም ሀሳቤን ቀየርኩ እስክትመጣ ብጠቀምበት ይሻላል›› ብላ ወጥታ ሄደች….ቀጥታ የመኪናውን ቁልፍ እያወዛወዘች ወደ መድሀኔ መኪና ነው ያመራችው..ከፈተችና ገባች… መኪናውን አስነስታ ኩሪፍቱን ለቃ ወጣች ።30 ደቂቃ ከነዳች በኃላ ስልኳን አወጣችና…፡፡
‹‹መኪናህን ይዤ ከጊቢ ወጥቼያለሁ ከሁለት ሰዓት በኃላ እመለሳለሁ ››ብላ መልዕክት ላከችለትና ስልኳን አጠፍችው።
////
አዲስአበባ ገብታ እቤቷ ከደረስች በኃላ ነበር. ስልኳን ስትከፍት ሰዓቱ አንድ ሰዓት አልፎ ነበር ..ከከፈተች ከአስር ደቂቃ በኃላ ተደወለላት።
‹‹አንቺ የት ነሽ?››
"እቤቴ›››
‹‹ ማለት?"
"እቤቴ ነዋ.. አዲስአበባ..."
" ግን ጤነኛ ነሽ...?ምን ሆንኩኝ ብለሽ ነው?"ከንዴቱ ብዛት ድምፁ እየተቆራረጠ እና እየተርገበገበ ነበር..፡፡
"ምንም ..አሰኘኝ አደረኩት ..ለማንኛውም ለሹፌርህ ነግሬልሀለው...አሁን እቤት መጥቶ መኪናህን ወስዷል …ጥዋት እስከሁለት ሰዓት ይደርስልሀል፡፡"
"በጣም ታበሳጪያለሽ… እኔስ ይሁን አንዴ ፈርዶብኛል.. የሠው ሠው ከቤቷ አክለፍልፈሽ አምጥተሽ ባዶ ሜዳ ላይ ጥለሻት ትሄጂያለሽ?››
"ባዶ ሜዳ ላይ አይደለም አንተ ላይ ነው ጥያት የመጣሁት...አንተ ማለት ደግሞ እኔ ነህ...ምነው ተሳሳትኩ እንዴ?››
"አሽሟጠጥሽ ማለት ነው...በይ ቻው"ብሎ ጠረቀመባት ።
እሷ ግን ሁሉም ነገር በእቅዷ መሠረት እየሄደ ስለሆነ ደስ አላት።
///
"ሶስት ሰዓት የጀመረች ይሄው እስከአራት ሰዓት ተኩል ላፓቶፖን አስተካክላ ወደክፍላቸው እስኪገብ እየጠበቀች ነው። ‹‹ውይ ተመስገን››አለች…
የጊፍቲ ክፍል ተከፈተና ገባች ...የእሱም ተከፈተ ገባና ዘጋው።ልዩ መልሳ ተበሳጨች…፡፡እቅዴ አልሰራም ወይም ግምቶ ትክክል አልነበረም፡፡ በተለይ እስከእዚህን ሰዓት ድረስ ወደ ክፍላቸው ሳይመለሱ መቆየታቸው ተስፍ ሰጥቷት ነበር ፡፡እነሱ ግን ይሄው ጨዋነታቸውን እንደጠበቁ በየክፍላቸው ገቡ..፡፡ይሄ ጉዳይ ደግሞ ልዩን ተስፋ ሲያስቆርጣት …የእሷን ላፕቶፕ ሀክ በምድረግ እሷንም ሰደሬ ያሉትን እነጊፍቲንም እየተመለከተ ያለው ቃል ደግሞ ፈገግ አለ፡፡
ልዩ‹‹ቆይ ቆይ እስኪ… ››ብላ ትኩረቷን መድሀኔ ክፍል ውስጥ ትኩረት ደረገች፡፡ እሱ ላይ ምንም የመረጋጋት መንፈስ አይታይበትም፡፡ ዝም ብሎ ወለሉ ላይ ከወዲህ ወዲያ እየተመላለሠ ደቂቃዎችን አሳለፈ... ጊፍቲ ምንም የሚነበብባት የተለየ ስሜት የለም፡፡ ልብሷን አወለቀችና በፓንት ብቻ እርቃኗን ቆመች‹‹...ዋው ሰውነቷ ለእኔ ለሴቷም ያጓጓል..፡፡እርግጥ ከመጠን ትንሽ ተረፍረፍ ያለ ውፍረት ይታይባታል ቢሆንም ታምራለች፡፡››በማለት አድናቆቶን ተናገረች …ቃል ደግሞ በግማሽ ትኩረት የሚያውቀውን ገላ እየተመለከተ በገማሽ ቀልቡ ደግሞ የልዩን ጉሩምሩምታና መቁነጥነጥ እየታዘበ ቀጣዩን ትዕይንት ለማየት በጉጉት መከታተሉን ቀጠለ...
ጊፍቲ ከሻንጣዋ ውስጥ ሙሉ ቢጃማ ቀሚስ አወጣችና ለበሰች..ከዛ ሎሺን አወጣችና አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ ብላ ከባቷ ጀምሮ ወደታች እግሮቾን መቀበባት ጀመረች...
መድህኔ አሁንም ክፍሉ ውስጥ ሆኖ መንጎራደድን አላቆመም ..በውስጡ ከፍተኛ የሀሳብ ፍጭት እየተደረገ ይመስላል.. ድንገት እንደመባነን አለና ወደ ጠረጰዛው ሄደ ..ብዙም ያልተጠጣለት ብላክ ሌብል ውስኪ ነበር ..አንስቶ ያዘው..ትናንት ማታ ልዩ ይሄን መጠጥ ስለምትወድ ለእሷ ብሎ ነበር የገዛላት። ሊያንደቀድቀው ነው ብላ ስትጠብቅ ሁለት ብርጭቆ ይዞ ከክፍሉ ወጣ...የቃልም ሆነ የልዩ ልብ በየአሉበት ተንጠለጠለ… ሁለቱም የሚቀጥለውን ትዕይንት ለማየት ተነቃቁ ..የጊፍቲ ክፍል ተንኳኳ
"ማነው?"
"ጊፍቲ መድህኔ ነኝ"
ያለምንም ማቅማማት ቀልጠፍ ብላ ሄዳ ከፈተችለትና በራፍን ይዛ ቆመች..ከካሜራው ስለራቁ የሚያወሩት እየተሠማቸው አይደለም .ከደቂቃዎች ብኃላ ከበራፉ ገለል አለችና እሱን አስገባችው፡፡ በራፍን ዘግታ ወደነበረችበት የአልጋ ጠርዝ ተመልሳ ተቀመጠች...እሱ ውስኪውን ከነጠርሙሶቹ እንደያዘ ቆሟል።
‹‹እንዴ ቁጭ በል እንጂ?››
"እሺ"አለና በሁለቱም ብርጭቆ ቀዳና አንዱን አቀብሏት አንዱን ይዞ ከፊት ለፊቷ ያለ ደረቀ ወንበር ላይ ተቀመጠ...፡፡
"የጠጣሁት ወይን እራሱ አድክሞኛል..."
"አይዞሽ ምንም አይልሽ...ደግሞ አልጋሽ ላይ ነው ያለሽው ከደከመሽ ወደኃላ ክንብል ብሎ መተኛት ነው፡፡"
"እኔስ ክፍሌ ነኝ ክንብል ብዬ ተኛው...አንተስ በሰለም ወደቤትህ መግባትህን ቅድሚያ ማረጋገጥ የለብኝም?።››አለችው፡፡
"ለዛ አታስቢ ..ከእዚህ ክፍሌ እስከሚደርስ ምን ያጋጥመዋል ብለሽ የምትሰጊ ከሆነ እዚሁ ከእግርሽ ስር እጥፍጥፍጥፍ ብዬ እተኛለሁ›› አላት፡፡
ጊፍቲ ከት ብላ የመገረም ሳቅ ሳቀች ."ይህቺ ጠጋ ጠጋ እቃ ለማንሳት ነው ...ሰውዬ በል ጠጣ ጠጣ አድርግና ወደ ክላስህ" አለችው ….
መልስ ሊመልስላት አፉን ሲከፍት የእሷ ስልክ ጠራ…እርብትብት አለች….መድህኔ እየተከታተላት ነው…ስልኩን አላነሳችውም፡፡ ስልኩም እስከመጨረሻው ድረስ አልጠራም…በመሀከል ተቋራጠ፡፡ስልኩን የደወለው ቃል ነው..ይሄንን ያደረገው ሆነብሎ ስሜቱ እንደዛ እንዲያረግ ስለገፋፋው ነው፡፡
‹‹ወይ….በፈጣሪ!!›አለች፡፡
‹‹ምነው ?ማነው የደወለልሽ?››
ልዩም በላችበት ሆነ የዚህን ጥያቄ መልስ ለማወቅ ፈልጋ ነበር
‹‹ጓደኛዬ ነው፡፡››መለሰች ጊፍቲ፡፡
‹‹ጓደኛሽ ማለት ፍቅረኛሽ?››
‹‹በለው.. አዎ ፍቅረኛዬ››
‹‹ይሄን ያህል አደገኛ ነው እንዴ;?››
‹‹አዎ….ማለቴ ምንም ብታደርግ ምንም አይናገርህም…አያኮርፍህም ..አይቆጣህም..በቃ ዝም ብሎ ነው የሚያልፍህ››
👍62❤11👏1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከምሽቱ 5 ሰዓት እቤት ክፍሌ አልጋዬ ላይ ተኝቼ ስለቃል እያሰብኩ ነው….መቼስ ቃል ቃል ብዬ እናንተንም አሰለቸዋችሁ አይደል ምን ላድርግ..ተለክፌ እኮ ነው….እንቅልፌ መጥቷል ግን ከመተኛቴ በፊት አሱን ማየት ፈለኩ…ማለቴ በተለያየ ቀን ከመተኛቱ በፊት የፀለያቸውን ያልተለመዱ አይነት ፀሎቶችን እሱ ቤት በቀበርኩት ስውር ካሜራ አማካይነት ቀድቼ ላፕቶፔ ውስጥ አሉ..ከእነሱ መካከል አንድ ሁለቱ ማድመጥ ፈለኩ በዛውም ለእኔም እንደፀሎት ሀኖ ይቆጠልርልኝ ይሆናል…
ይሄ ከዛሬ አስር ቀን በፊት የፀለየው ነው፡፡
///
የዛሬ ሳምንት የፀለየው ደግሞ በእኔ ላይ እየሆነ ያለው ሁሉ ትክክል ነው…በዙሪዬ ምንም ገደል የለም…የመታኝ እንቅፋት በንቃት እየተራመድኩ እንዳልሆነ ሊያስታውሰኝ እንጂ ሊያደማኝ ፈልጎ አይደለም፡፡ እየበሰበሰ ያለው ነገር ከመበስበስ ቡኃላ ህይወት መስጠት ስላለ ነው…እየረገፈ ያለው የጠወለገና ደረቅ ቅጠል ለአዲሱና እንቡጠቹ ቅጠሎች ይበልጥ እንዲያቡብና እንዲያፈሩ ነው፡፡በዚህ አለም ላይ ምንም አይነት የተዘበራረቀ ነገር የለም..እሆነ ያለውነገር ሁሉ አንተ ስለፈቀድክና መሆን ስለሚገባው የሆነ ነው…ለምለሰሙ ዝናብ ከሰመይ በመርገፍ ምድርን ከጥሞና እንዴያረካት ቀድሞ ሰማዩ በጥቁር ደመና መሸፈንና መዝጎርጎር አለበት…ጨለማው ከሌለ ብሩሆ ጨረቃ የምትተፋውን ብርሀን ፈፅሞ ማየትም ማድነቅም አንችልም….ሁሉ ነገር ድንቅ ነው..ሁሉ ነገር ብሩህ ነው፡፡
አሜን.ብዬ ላፕቶፔን ዘጋሁና መብራቱን አጥፍቼ ተኛሁ፡
///
ከሶደሬ ከተመለሱ ሀያ ቀን አልፏቸዋል፡፡ዛሬ ለሳምንታት ያቀደችውን ነገር የምትፈፅምበት ቀን ነው፡፡አዎ የምትፈፅመው ነገር የጽድቅ ስራ አይደለም…አእምሮ የሚጨመድድ ከሳጥናኤል አእምሮ ካልተቀዳ በሰው ሀሳብ የማይታሰብ ነገር እንደሆነ ታውቃለች….ግን ደግሞ በነፃ ሚገኝ ነገር የለም በሚል እራሷን ለማፅናናት ገፍታበታለች….፡፡‹‹አዎ ቃልን የራሷ ለማድረግ እሷም መክፈል የሚገባትን መስዋዕትነት በፍቃደኝነት ለመክፈል ቆርጣለች….የልጅነት ጓዳኛዋን፤ የረጅም ጊዜ እጮኛዋ የሆነውን መድህኔን በፍቃደኝነት አሳልፋ ልትሰጥ ነው….አዎ ያንን ለማድረግ ደግሞ የመጨረሻውን ማስፈንጠሪያ የምትጫንበት ቀን ነው…ብቻ እንዲቀናትና ነገሮች በእቅዷ መሰረት እዲከወኑ ለማን መፀለይ እንዳለባት አታውቅም ‹‹እግዚያብሄርን እርዳኝ ብዬ እንዴት ጠይቀዋለሁ….?አረ ያሳፍራል፡፡››አለች ..ብቻ እንዲሁ እንዲቀናት ለራሷ ስኬትን ተመኘች…..በዛው ቅፅበት መኝታ ቤቴ ተንኳኳ፡፡
‹‹ማን ነው?››
‹‹እኔ ነኝ ልዩ..››አለች ከሰራተኛቸው አንዷ፡፡
‹‹እ ..ምን ፈለግሽ?›››
‹‹መድህኔ መጥቷል››
‹‹መጣው ጨርሼያለሁ በይው››
‹‹እሺ….››ብላ ተመልሳ ሄደች፡፡በጣም ተጨንቃ ዝንጥ ብላ ነው የጠበቀችውኩ፤የሚያስፈልጋትን ነገር ሁሉ በቦርሳዋ መጨማመሯን አረጋግጣ ክፍሏን ለቃ ወደታች ወደሳሎን ስትወርድ መድህኔና እናቷ ልክ እንደወትሮቸው አፍ ለአፍ ገጥመው ሲያወሩ ደረሰች፡፡….
እናትዬው ገና እንዳዮት‹‹ወይ ልጄ መልአክ መስለሻል …››አለቻት … መድህኔም ዞር ብሎ ከስር እስከላይ በገምጋሚ አይኖቹ ቃኛትና ፈገግ አለ…..
ከተቀመጠበት ተነሳና‹‹…በቃ ማሚ ሰሞኑን እመጣና በዝርዝር እናወራበታለን›› አላቸው፡፡
‹‹እሺ የእኔ ልጅ..ነገ ተነገ ወዲያ ቢሆን ደስ ይለኛል…ጊዜ የለንም፡፡››አሉት፡፡
..ምንም እንዳልገባው ሆና‹‹ለምኑ ነው ጊዜ የሌላችሁ?›› ብላ ጠየቀች ..ስለሰራጋቸው እንደሚያወሩ ግልፅ ሆኖላታል፡፡..በዚህ ወቅት በእሷም ሆነ በእሱ ቤተሰቦች ቤት ከእነሱ ሰርግ ውጭ ሌላ አንገብጋቢ አጀንዳ እንደሌለ ታውቃለች፡፡
‹‹አይ የአዋቂ ወሬ ነው….››አላትና አቅፏት ይዟት ወጣ…
ሲሸኞቸው ከኃላ የተከተሏቸው እናቷ‹‹ካደራችሁ ደውሉ››አሏቸው…
‹‹አንደውልም …ከአሁኑ እወቂው እድራናል›››መለሰችላቸው፡፡
በእሱ መኪና ውስጥ ገብተው ገና ከጊቢ እንደወጡ‹‹በል ጊፍቲ እስቴዲዬም እየጠበቀችን ነው››አለችው..
‹‹እነሱም አብረውን ያመሻሉ እንዴ ..?እኔና አንቺ ብቻ ምንሆን መስሎኝ ?››አላት..ቅር ባለው ፊት፡፡
‹‹አዎ እኔም እንደዛ ነበር እቅዴ ..አሁን ከሀያ ደቂቃ በፊት ደውላ ደብሯት እስቴዲዬም ብቻዋን እዳለች ነገረችኝ ››
‹‹እንዴ ፍሬንዷ ጋር አትደውልም…?››ሙግቱን ቀጠለ
‹‹ፍሬንዷ ማን ?››
‹‹እያሾፍሽ ነው..?ቃል ነዋ››
‹‹ፍሬንዷ ስትል እኮ ዝም ብሎ ጓደኛዋ የምትል መስሎኝ ነው..ቃልማ ለስራ ክፍለሀገር ወጥቷል….ለዛ እኮ ነው እምቢ ማለት የከበደኝ …አንተ በስራ ቢዚ ሆነህ ችላ በምትለኝ ጊዜ የምታዳብረኝ እሷ አይደለች..አሁን ውለታዬን ልመልስ ነዋ…››አለችው፡፡
‹‹አቤት አቤት..አሁን እኔ መቼ ነው አንቺ ልታገኚኝ ፈልገሽ ቢዚ የሆንኩት…..ደግሞ የድሮ ጓደኞችሽን እርግፍ አድርሽ ግንኙነትሽን ጠቅላላ ከእነዚህ ባልና ሚስት ጋር እድርገሻል ምንድነው ?አልገባኝም?…››አላት
በመርማሪ አይኖቹ ፡፡
‹‹ምነው አልተመቹህም እንዴ..?እንደዛ ከሆነ ….››
‹‹እንደዛ ከሆነ ምን…?››
‹‹ካልተመቹህ ቀስ በቀስ አቆማለኋ…››
‹‹አዎ አልተመቹኝም›› ቢል እንደማታቆም በውስጧ ታውቃለች..ግን ደግሞ ማስመሰል አለባት፡፡ አቁሚ ቢላት እንደውም እልክ ይዞት ጨርቋን ጠቅልላ እነሱ ጋር የምትገባ ሁሉ ይመስላታል፡፡እሱም አመሏን በጥልቀት ስለሚያውቅ እንደእዛ አይነት ቅብጠት አይቃብጥም፡፡
‹‹ኸረ..እንደውም ከእነሱ ገር መዋል ከጀመርሽ በኃላ አሪፍ ሆነሻል፡፡››
‹‹አሪፍ ስትል?››ተበሳጭች
‹‹በቃ ደስተኛ ሆነሻል..በረባ ባረባው መነጫነጭ ትተሻል ባልልም በጣም ቀንሰሻል .ለምትጠየቂው ጥያቄ ቀና መልሶች መመለስ እየተማርሽ ነው..አረ ከሁሉም በፊት እንድንጋባ ፍቃደኛ የሆንሽው ከእነሱ ጋር ጓደኛ ከሆንሽ በኃላ እኮ ነው፡፡››ብሏት የቅርብ ጊዜ ለውጧቾን ዘረዘረላት….ምንም የተሳሳተው ነገር የለም…ሁሉንም በአስተውሎት ታዝቦል….ችግሩ ከለውጦቹ ጀርባ የሸሸገችውን ድብቅ ሚስጥራዊ ተልዕኮ አለማወቁ ነው፡፡
‹‹ምን አልባት በእነሱ ፍቅር ቀንቼ ይሆናል…››
‹‹አረ እንኳን ቀናሽ..እኔ ተጠቃሚ ሆኜያለሁ፡፡››
‹‹ዛሬ እንደውም እንዲህ ተቆነጃጅቼ የወጣሁት የሆነ ነገር ሰጥቼ ሰርፕራይዝ ላደርግህ ነበር..ግን አሁን ፀባይህን ሳየው አይገባህም››
‹‹አይኖቹ በሩ…ምንደነበር ልትሰጪኝ ያሰብሽው…?››
‹‹እስከዛሬ ሰጥቼህ የማላውቀውን››
በደስታ ተፍነከነከ …‹‹በአንድ አፍ….አንዴ አስበሽ ወስነሻል……. ትሰጪኛለሽ፡፡››
‹‹እስኪ እስከምሽቱ ያለህ ፀባይ ታይቶ …ምን አልባት?››አንጠልጥላ ተወችው፡፡
…በዚህ ጊዜ ስቴዲዬም ደርሰው ነበር ..ጊዬን ሆቴል በራፍ አካባቢ መኪናቸውን አቆሙና ደወሉላት..ቅርብ ስለነበረች መጥታ ተቀለቀለቻቸ…. ወደፒያሳ ነበር የነዳው፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከምሽቱ 5 ሰዓት እቤት ክፍሌ አልጋዬ ላይ ተኝቼ ስለቃል እያሰብኩ ነው….መቼስ ቃል ቃል ብዬ እናንተንም አሰለቸዋችሁ አይደል ምን ላድርግ..ተለክፌ እኮ ነው….እንቅልፌ መጥቷል ግን ከመተኛቴ በፊት አሱን ማየት ፈለኩ…ማለቴ በተለያየ ቀን ከመተኛቱ በፊት የፀለያቸውን ያልተለመዱ አይነት ፀሎቶችን እሱ ቤት በቀበርኩት ስውር ካሜራ አማካይነት ቀድቼ ላፕቶፔ ውስጥ አሉ..ከእነሱ መካከል አንድ ሁለቱ ማድመጥ ፈለኩ በዛውም ለእኔም እንደፀሎት ሀኖ ይቆጠልርልኝ ይሆናል…
ይሄ ከዛሬ አስር ቀን በፊት የፀለየው ነው፡፡
///
የዛሬ ሳምንት የፀለየው ደግሞ በእኔ ላይ እየሆነ ያለው ሁሉ ትክክል ነው…በዙሪዬ ምንም ገደል የለም…የመታኝ እንቅፋት በንቃት እየተራመድኩ እንዳልሆነ ሊያስታውሰኝ እንጂ ሊያደማኝ ፈልጎ አይደለም፡፡ እየበሰበሰ ያለው ነገር ከመበስበስ ቡኃላ ህይወት መስጠት ስላለ ነው…እየረገፈ ያለው የጠወለገና ደረቅ ቅጠል ለአዲሱና እንቡጠቹ ቅጠሎች ይበልጥ እንዲያቡብና እንዲያፈሩ ነው፡፡በዚህ አለም ላይ ምንም አይነት የተዘበራረቀ ነገር የለም..እሆነ ያለውነገር ሁሉ አንተ ስለፈቀድክና መሆን ስለሚገባው የሆነ ነው…ለምለሰሙ ዝናብ ከሰመይ በመርገፍ ምድርን ከጥሞና እንዴያረካት ቀድሞ ሰማዩ በጥቁር ደመና መሸፈንና መዝጎርጎር አለበት…ጨለማው ከሌለ ብሩሆ ጨረቃ የምትተፋውን ብርሀን ፈፅሞ ማየትም ማድነቅም አንችልም….ሁሉ ነገር ድንቅ ነው..ሁሉ ነገር ብሩህ ነው፡፡
አሜን.ብዬ ላፕቶፔን ዘጋሁና መብራቱን አጥፍቼ ተኛሁ፡
///
ከሶደሬ ከተመለሱ ሀያ ቀን አልፏቸዋል፡፡ዛሬ ለሳምንታት ያቀደችውን ነገር የምትፈፅምበት ቀን ነው፡፡አዎ የምትፈፅመው ነገር የጽድቅ ስራ አይደለም…አእምሮ የሚጨመድድ ከሳጥናኤል አእምሮ ካልተቀዳ በሰው ሀሳብ የማይታሰብ ነገር እንደሆነ ታውቃለች….ግን ደግሞ በነፃ ሚገኝ ነገር የለም በሚል እራሷን ለማፅናናት ገፍታበታለች….፡፡‹‹አዎ ቃልን የራሷ ለማድረግ እሷም መክፈል የሚገባትን መስዋዕትነት በፍቃደኝነት ለመክፈል ቆርጣለች….የልጅነት ጓዳኛዋን፤ የረጅም ጊዜ እጮኛዋ የሆነውን መድህኔን በፍቃደኝነት አሳልፋ ልትሰጥ ነው….አዎ ያንን ለማድረግ ደግሞ የመጨረሻውን ማስፈንጠሪያ የምትጫንበት ቀን ነው…ብቻ እንዲቀናትና ነገሮች በእቅዷ መሰረት እዲከወኑ ለማን መፀለይ እንዳለባት አታውቅም ‹‹እግዚያብሄርን እርዳኝ ብዬ እንዴት ጠይቀዋለሁ….?አረ ያሳፍራል፡፡››አለች ..ብቻ እንዲሁ እንዲቀናት ለራሷ ስኬትን ተመኘች…..በዛው ቅፅበት መኝታ ቤቴ ተንኳኳ፡፡
‹‹ማን ነው?››
‹‹እኔ ነኝ ልዩ..››አለች ከሰራተኛቸው አንዷ፡፡
‹‹እ ..ምን ፈለግሽ?›››
‹‹መድህኔ መጥቷል››
‹‹መጣው ጨርሼያለሁ በይው››
‹‹እሺ….››ብላ ተመልሳ ሄደች፡፡በጣም ተጨንቃ ዝንጥ ብላ ነው የጠበቀችውኩ፤የሚያስፈልጋትን ነገር ሁሉ በቦርሳዋ መጨማመሯን አረጋግጣ ክፍሏን ለቃ ወደታች ወደሳሎን ስትወርድ መድህኔና እናቷ ልክ እንደወትሮቸው አፍ ለአፍ ገጥመው ሲያወሩ ደረሰች፡፡….
እናትዬው ገና እንዳዮት‹‹ወይ ልጄ መልአክ መስለሻል …››አለቻት … መድህኔም ዞር ብሎ ከስር እስከላይ በገምጋሚ አይኖቹ ቃኛትና ፈገግ አለ…..
ከተቀመጠበት ተነሳና‹‹…በቃ ማሚ ሰሞኑን እመጣና በዝርዝር እናወራበታለን›› አላቸው፡፡
‹‹እሺ የእኔ ልጅ..ነገ ተነገ ወዲያ ቢሆን ደስ ይለኛል…ጊዜ የለንም፡፡››አሉት፡፡
..ምንም እንዳልገባው ሆና‹‹ለምኑ ነው ጊዜ የሌላችሁ?›› ብላ ጠየቀች ..ስለሰራጋቸው እንደሚያወሩ ግልፅ ሆኖላታል፡፡..በዚህ ወቅት በእሷም ሆነ በእሱ ቤተሰቦች ቤት ከእነሱ ሰርግ ውጭ ሌላ አንገብጋቢ አጀንዳ እንደሌለ ታውቃለች፡፡
‹‹አይ የአዋቂ ወሬ ነው….››አላትና አቅፏት ይዟት ወጣ…
ሲሸኞቸው ከኃላ የተከተሏቸው እናቷ‹‹ካደራችሁ ደውሉ››አሏቸው…
‹‹አንደውልም …ከአሁኑ እወቂው እድራናል›››መለሰችላቸው፡፡
በእሱ መኪና ውስጥ ገብተው ገና ከጊቢ እንደወጡ‹‹በል ጊፍቲ እስቴዲዬም እየጠበቀችን ነው››አለችው..
‹‹እነሱም አብረውን ያመሻሉ እንዴ ..?እኔና አንቺ ብቻ ምንሆን መስሎኝ ?››አላት..ቅር ባለው ፊት፡፡
‹‹አዎ እኔም እንደዛ ነበር እቅዴ ..አሁን ከሀያ ደቂቃ በፊት ደውላ ደብሯት እስቴዲዬም ብቻዋን እዳለች ነገረችኝ ››
‹‹እንዴ ፍሬንዷ ጋር አትደውልም…?››ሙግቱን ቀጠለ
‹‹ፍሬንዷ ማን ?››
‹‹እያሾፍሽ ነው..?ቃል ነዋ››
‹‹ፍሬንዷ ስትል እኮ ዝም ብሎ ጓደኛዋ የምትል መስሎኝ ነው..ቃልማ ለስራ ክፍለሀገር ወጥቷል….ለዛ እኮ ነው እምቢ ማለት የከበደኝ …አንተ በስራ ቢዚ ሆነህ ችላ በምትለኝ ጊዜ የምታዳብረኝ እሷ አይደለች..አሁን ውለታዬን ልመልስ ነዋ…››አለችው፡፡
‹‹አቤት አቤት..አሁን እኔ መቼ ነው አንቺ ልታገኚኝ ፈልገሽ ቢዚ የሆንኩት…..ደግሞ የድሮ ጓደኞችሽን እርግፍ አድርሽ ግንኙነትሽን ጠቅላላ ከእነዚህ ባልና ሚስት ጋር እድርገሻል ምንድነው ?አልገባኝም?…››አላት
በመርማሪ አይኖቹ ፡፡
‹‹ምነው አልተመቹህም እንዴ..?እንደዛ ከሆነ ….››
‹‹እንደዛ ከሆነ ምን…?››
‹‹ካልተመቹህ ቀስ በቀስ አቆማለኋ…››
‹‹አዎ አልተመቹኝም›› ቢል እንደማታቆም በውስጧ ታውቃለች..ግን ደግሞ ማስመሰል አለባት፡፡ አቁሚ ቢላት እንደውም እልክ ይዞት ጨርቋን ጠቅልላ እነሱ ጋር የምትገባ ሁሉ ይመስላታል፡፡እሱም አመሏን በጥልቀት ስለሚያውቅ እንደእዛ አይነት ቅብጠት አይቃብጥም፡፡
‹‹ኸረ..እንደውም ከእነሱ ገር መዋል ከጀመርሽ በኃላ አሪፍ ሆነሻል፡፡››
‹‹አሪፍ ስትል?››ተበሳጭች
‹‹በቃ ደስተኛ ሆነሻል..በረባ ባረባው መነጫነጭ ትተሻል ባልልም በጣም ቀንሰሻል .ለምትጠየቂው ጥያቄ ቀና መልሶች መመለስ እየተማርሽ ነው..አረ ከሁሉም በፊት እንድንጋባ ፍቃደኛ የሆንሽው ከእነሱ ጋር ጓደኛ ከሆንሽ በኃላ እኮ ነው፡፡››ብሏት የቅርብ ጊዜ ለውጧቾን ዘረዘረላት….ምንም የተሳሳተው ነገር የለም…ሁሉንም በአስተውሎት ታዝቦል….ችግሩ ከለውጦቹ ጀርባ የሸሸገችውን ድብቅ ሚስጥራዊ ተልዕኮ አለማወቁ ነው፡፡
‹‹ምን አልባት በእነሱ ፍቅር ቀንቼ ይሆናል…››
‹‹አረ እንኳን ቀናሽ..እኔ ተጠቃሚ ሆኜያለሁ፡፡››
‹‹ዛሬ እንደውም እንዲህ ተቆነጃጅቼ የወጣሁት የሆነ ነገር ሰጥቼ ሰርፕራይዝ ላደርግህ ነበር..ግን አሁን ፀባይህን ሳየው አይገባህም››
‹‹አይኖቹ በሩ…ምንደነበር ልትሰጪኝ ያሰብሽው…?››
‹‹እስከዛሬ ሰጥቼህ የማላውቀውን››
በደስታ ተፍነከነከ …‹‹በአንድ አፍ….አንዴ አስበሽ ወስነሻል……. ትሰጪኛለሽ፡፡››
‹‹እስኪ እስከምሽቱ ያለህ ፀባይ ታይቶ …ምን አልባት?››አንጠልጥላ ተወችው፡፡
…በዚህ ጊዜ ስቴዲዬም ደርሰው ነበር ..ጊዬን ሆቴል በራፍ አካባቢ መኪናቸውን አቆሙና ደወሉላት..ቅርብ ስለነበረች መጥታ ተቀለቀለቻቸ…. ወደፒያሳ ነበር የነዳው፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍112❤13😁3🤔3🔥1🤩1
#ባል_አስይዞ_ቁማር››
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹ምነው…ፒያሳ ይሻላል እንዴ?››ልዩ ነች የጠየቀችው፡፡
‹‹አይ የሆነች ጉዳይ ሳላለችብኝ ነው… ደረስ እንልና እንደውም እዛው ኢሊሊ ራት በልተን ከዛ ወደምትፈልጉበት ጭፈራ ቤት እንሄዳለን..››
ጊፍቲ ፈገግ አለች….ቀጥታ ፒያሳ ወደሚገኙ መደዳ ወርቅ ቤቶች ነበር ይዟቸው የሄደው..ልዩ እራሱ ያልጠበቀችው ነገር ስለሆነ ግራ ተጋባች…እሱ ራሱ ቀድሞ ያሰበበት ጉዳይ አልነበረም..ሰጥሀለው የምትለዋ ቃል ከአንደበቷ ተስፈንጥራ ስትወጣ በውስጡ በተፈጠረ ፍንጠዛና በምርቃና ድንገት ብልጭ ያለለት ሀሳብ ነው፡፡
‹‹ምነው ምን መጣ..?››ጠየቀችው፡፡
‹‹ቀለበታችን ሳንመርጥ የቀለበቱ ቀን ደረሰ እኮ?››
‹‹እንዴ ገና ሁለት ወር ይቀረናል እኮ››
‹‹ሁለት ወር ምን አላት….አይደል ጊፍቲ፡፡›› አለ ወደ እሷ ዞሮ ድጋፍ እድትሰጠው በሚፈልግ ንግግር…
እሷ የሰማችው አይመስልም ቅዝዝ ብላ ጭልጥ ያለ ሀሳብ ውስጥ ገብታለች
‹‹ጊፍቲ፡፡››
‹‹እ..ታድላችሁ…አዎ ትክክል ነው..ሁለት ወር በጣም አጭር ጊዜ ነው…››አለችና ተያይዘው ወደ ውስጥ ገቡ…ተገቢውን ቀለበት አማርጦ ለመግዛት ከሰላሳ ደቂቃ በላይ ነው የፈጀባቸው….በመጨረሻ እንደውም ጊፍቲ አሪፍ ነው ብላ ያሳየቻቸውን የዳይመንድ ፈርጥ ያለበት ቀለበትን ነው ሁለቱም በአንድ ድምፅ ተስማምተው የተገዛው..የሁለቱንም ቀለበት ሰጣትና ቦርሳዋ ውስጥ በመክተት እየተሳሳቁ ተያይዘው ወጡ…
እንዳአለውም ኢልሌ ሆቴል ጎራ አሉና እራታቸውን በልተው ሲወጡ ሶስት ሰዐት አልፎል…
‹‹አሁን ጭፈራ ቤት ለመሄደ ትክክለኛው ሰዓት ነው››አለ መድሀኔ…ፍንድቅድቅ ባለ ድምፅ፡፡
‹‹አዎ ግን እናንተ ብትሄዱ ይሻላል ..ከዚህ በላይ ካመሸው አከራዬቼ የውጭ በራፍ አይከፍቱልኝም…››አለች ጊፍቲ
‹‹እኛም አይከፍቱልንም››ሲል መለሰላት መድህኔ
‹‹አይ ቢሆንም እናንተ የራሳችሁ ማለቴ የወላጆቻችሁ ቤት ነው..ጨክነው አይጨክኑባችሁም እኔ ግን ኪራይ ቤት..››
ክንዷን ያዘችና ‹‹ነይ ባክሽ እስከአራት እስከ ከአምስት ሰዓት ዘና እንልና አዲሱ ቤታችን ሄደን ነው የምናድረው…አይደል መድህኔ?››
‹‹እ አዎ..ጥሩ ሀሳብ ነው….››አለ…..እሱም ያላሰበው አዲስ ሀሳብ ነው ያመጣችው፡፡
መኪና ውስጥ ገብተው መድሀኒ መንዳት ከጀመረ በኃላ…‹‹እንዴ አዲስ ቤት ተከራያችሁ እንዴ ?›› ስትል ጠየቀች
‹‹ አይ የእኔ ፍቅር አሪፍ ቤት ገዝቶ ሰርፕራይዝ አደረገኝ፣››አለችና መልስ ሰጠቻት፡፡ ለቤት ያላትን ፍቅር እሷም ሆነች ቃል ደጋግመው ነግረዋታል፡፡ለዛም ነው አይን አይኗን እያየች አድምቃ እያወራች ያለችው፡፡
‹‹ለእናንተ እኔ ደስ ብሎኛል አለች››የንግግሯ መዝረክረክ ግን ደስ እንዳላላት ያስታውቅባታል፡፡
‹‹ሰዎች የተለየ ሀሳብ አለኝ››ልዩ ነች ተናጋሪዋ፡፡
‹‹ምንድነው?››
‹‹ለምን የሚስፈልገውን መጠጥ ገዝተን ቀጥታ ወደቤታችን አንሄድም…..ግርግሩ ብቻ ነው የሚቀርብን …ሙዚቃው እንደሆነ እቤት አለ …እንቀውጠዋለን…››
መድህኔ ሁለቱንም እያፈራረቀ አያቸው…
‹‹ወይ በቃ ለካ ጊፍትዬ ጭፈራ ቤት ትወዳለች…››አለች ልዩ..አውቃነው እሷን ይሉኝታ ውስጥ ለመጨመር አስባ ይህቺን አረፍተ ነገር የሰነዘረችው፡፡
‹‹አረ በፍፅም.. አሪፍ እና የተለየ ሀሳብ ነው ያመጣሽው..እንደውም ጭፈራ ቤት አድሬ ነገ ጥዋት ተነስቼ ቢሮ መግባት ይከብደኛል.. እያልኩ እያሰብኩ ነው…››
መድህኔ ‹‹እንግዲያው ወደቤት ነዳሁት…››አለና አቅጣጫውን አስተካከለ…
ከሀያት ሪል እስቴት ወደተገዛው ግዙፍ ቪላ ነው የነዳው..መንገድ ላይ ቆሞ ሴቶቹን መኪና ውስጥ አስቀምጦ መአት አይነት መጠጦችንና የተወሰኑ የሚበሉ ነሮችን ገዝቶ ተመለሰ….እቤት ሲደርሱ አራት ሰዓት ተቃርቦ ነበር..የመኪናውን ጡሩንባ ቢያንጣጣም በቀላሉ ሊከፈት አልቻለም..ወርዶ በእጁ ጭምር መቀጥቀጥ የግድ ሆኖበት ነበር..ከዛ ዘበኛው በድንጋጤና በማለክለክ መጥቶ ከፈተና በተደናገጠ ደምፅ..‹‹ጋሺዬ ይመጣሉ ብዬ ስላላሰብኩ እንቅልፊቱ ጣለችኝ፣እንደው ይቅርታ››ተሽቆጠቆጠ፡፡
‹‹…ችግር የለውም…››ብሎ አረጋጋው…ኮፈኑን ከፈተና
‹‹ይህቺን እቃ ወደሳሎን ውሰድልኝ›› አለው…ዘበኛው በታዛዥነት አንከብክቦ ወደሳሎኑ ከነፈ…ጊፍቲ በግቢው ውበት ፈዛ ከግራ ወደቀኝ አይኗን እያስወነጨፈች ታያለች…የምታደርገውን እየተካታተለ እንዳልሆነ ሰው ችላ ብላ ክንዷን ያዘችና ወደቤት ይዛት ገባች…ከሳሎኑ ጀምራ እያንዳንዱን መኝታ ቤት…መታጠቢያ ቤቶችን… ኪችኑን አስጎበኘቻት….
‹‹እንግዲህ ልጅ እስኪመጣ ድረስ ለእኛ ይበቃናል?››አለቻት
‹‹ትቀልጂያለሽ አይደል?››
‹‹ምን እቀልዳለው..እኔና እናቴ ከሰራተኞቻችን ጋር የምንኖርበት ቤት እኮ የዚህን ሶስት እጥፍ ይሆናል…ከዛ ወጥቶ እዚህ መኖር..ብቻ ይሁን አሪፍ ነው››
‹‹እና ከሁለት ወር በኃላ ልትጋቡ ነዋ››ጠየቀቻት፡፡
‹‹አይ ከሁለት ወር በኃላ ምርቃቴ ስለሆነ ቀለበቴ ነው በደባልነት የሚደረገው ሰርጋችን ከሶስት ወር ነው….ምን ይታወቃል… አብረን አንሞሸር ይሆናል?››
‹‹አይ!! ብለሽ ነው?››አለቻት… ትክዝና ቅዝዝ ብላ….፡፡አዎ የፈለገችውም እንዲህ ውስጧን መበጣጠስና ተስፋ ማስቆረጥ ….ወይንም ማስጎምዠት ነበረ…‹.እርግጠኛ ነኝ ይሄኔ ስንቴ ምን አለ ይሄ ቤት የግሌ በሆነ ብላ ተመኝታለች..እንግዲህ ይሄን ቤት ከፈለገች..የቃልዬን እጅ ለቃ የመድህኔን እጅ መያዝ አለባት ማለት ነው…ያንን እንደምታደርግ ደግሞ ከዛሬ ጀምሮ ምልክት ልትሰጠኝ ይገባል….ጊዜ የለንም፡፡››ስትል እሷን ከጎኗ አቁማ በውስጧ አብሰለሰለች፡፡
ጉብኝታቸውን ጨርሰው ወደሳሎን ሲመለስ መድህኔ ጠረጳዛውን በመጠጥና በሚበሉ ቀለል ባሉ ምግቦች ሞልቶት ግዙፍ እስፒከር ያለውን ቴፕ አዘጋጅቶ ጠበቃቸው…
‹‹የእኔ ፍቅር ምርጥ እኮ ነህ›› ብላ ተንጠልጥላበት ጉንጩን ሳመችው፡፡ ‹‹መቼስ ዛሬ ከወትሮ በተለየ ሁኔታ ቁልትልት ብዬበታለሁ……››ስትል እራሷን ታዘበች
ጊፍቲ ሶፋ ላይ ቁጭ አለች……
‹‹ምን ልቅዳለችሁ?›› መድሀኔ ጠየቀ፡፡
‹‹ወይን ቢሆን ደስ ይለኛል…››መረጠች ጊፍቲ፡፡…
‹‹አዎ ከቀላል እንጀምር ለእኔም ወይን››ልዩም ከጊፍቲ ምርጫ ጋር ምርጫዋን አስማማች፡፡
እንግዲያው ቆንጆ የፈረንሳይ ወይን አለኝ….አለና ከተኮለኮሉት ጠርሙሶች መካከል አንዱን መዞ በእያንዳንዳቸው ብርጭቆ ቀዳላቸው …እና የራሱንም ይዞ ከፊት ለፊታቸው ቁጭ አለ፡፡
መጠጡ በወይን ቢጀመርም..ወደውስኪ ሲሸጋገር አንድ ሰዓት አልፈጀበትም። ስድስት ሰዓት ላይ ተኪላ ነበር ሻት እየተደረገ የነበረው ...ዳንስ ..ጭፈራው ቅውጥ ያለ ነበር፡፡ ልዩም ዛሬ እንደው የእነሱን ያህል ችሎታው እንደሌላት ብታወቅም ቁብ ሳይሰጠት ከእነሱ እኩል ስትቀውጠው አመሸች...ልዪነቱ መጠጡ ላይ እየጠጣች በማስመሰል ስትደፍው ..አንዳንዴ ወደእነሱ ስትገለብጥ በተቻለኝ መጠን የሰከረች በመምሰል ግን ሳትሰክር እራሷን ለማቆየት የተቻላትን ጣረች..እናም ተሳክቶላት ሰባት ሰዓት ሲሆን ሁለቱም በዳንስ ብዛት ውልቅልቅ ብለው በላብ ወርዝተው ከላይ የለበሱትን እያወለቁ ጥለው እሱ በነጭ ፓክ አውት እሷ ደግሞ በጥቁር ጡት ማስያዣ ነበሩ...ልዩም ያው እነሱን ለማበረታት በጡት መያዠ ብቻ ቀርታለች...በዳንሱ ሞቅታ መካከል ሁለቱንም አቅፍቸውና አንድላይ አጣብቃ ወዳራሷ ትጨምቃቸዋለች…እንደዛ ሲሆን እርስ በርስ አንዲፍተጉ እያደረገች ቅርበታቸውን እያጠናከረች ነው፡፡..አንዳንዴ ሞቅ ብሏቸው የጋለ የእርስ በርስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹ምነው…ፒያሳ ይሻላል እንዴ?››ልዩ ነች የጠየቀችው፡፡
‹‹አይ የሆነች ጉዳይ ሳላለችብኝ ነው… ደረስ እንልና እንደውም እዛው ኢሊሊ ራት በልተን ከዛ ወደምትፈልጉበት ጭፈራ ቤት እንሄዳለን..››
ጊፍቲ ፈገግ አለች….ቀጥታ ፒያሳ ወደሚገኙ መደዳ ወርቅ ቤቶች ነበር ይዟቸው የሄደው..ልዩ እራሱ ያልጠበቀችው ነገር ስለሆነ ግራ ተጋባች…እሱ ራሱ ቀድሞ ያሰበበት ጉዳይ አልነበረም..ሰጥሀለው የምትለዋ ቃል ከአንደበቷ ተስፈንጥራ ስትወጣ በውስጡ በተፈጠረ ፍንጠዛና በምርቃና ድንገት ብልጭ ያለለት ሀሳብ ነው፡፡
‹‹ምነው ምን መጣ..?››ጠየቀችው፡፡
‹‹ቀለበታችን ሳንመርጥ የቀለበቱ ቀን ደረሰ እኮ?››
‹‹እንዴ ገና ሁለት ወር ይቀረናል እኮ››
‹‹ሁለት ወር ምን አላት….አይደል ጊፍቲ፡፡›› አለ ወደ እሷ ዞሮ ድጋፍ እድትሰጠው በሚፈልግ ንግግር…
እሷ የሰማችው አይመስልም ቅዝዝ ብላ ጭልጥ ያለ ሀሳብ ውስጥ ገብታለች
‹‹ጊፍቲ፡፡››
‹‹እ..ታድላችሁ…አዎ ትክክል ነው..ሁለት ወር በጣም አጭር ጊዜ ነው…››አለችና ተያይዘው ወደ ውስጥ ገቡ…ተገቢውን ቀለበት አማርጦ ለመግዛት ከሰላሳ ደቂቃ በላይ ነው የፈጀባቸው….በመጨረሻ እንደውም ጊፍቲ አሪፍ ነው ብላ ያሳየቻቸውን የዳይመንድ ፈርጥ ያለበት ቀለበትን ነው ሁለቱም በአንድ ድምፅ ተስማምተው የተገዛው..የሁለቱንም ቀለበት ሰጣትና ቦርሳዋ ውስጥ በመክተት እየተሳሳቁ ተያይዘው ወጡ…
እንዳአለውም ኢልሌ ሆቴል ጎራ አሉና እራታቸውን በልተው ሲወጡ ሶስት ሰዐት አልፎል…
‹‹አሁን ጭፈራ ቤት ለመሄደ ትክክለኛው ሰዓት ነው››አለ መድሀኔ…ፍንድቅድቅ ባለ ድምፅ፡፡
‹‹አዎ ግን እናንተ ብትሄዱ ይሻላል ..ከዚህ በላይ ካመሸው አከራዬቼ የውጭ በራፍ አይከፍቱልኝም…››አለች ጊፍቲ
‹‹እኛም አይከፍቱልንም››ሲል መለሰላት መድህኔ
‹‹አይ ቢሆንም እናንተ የራሳችሁ ማለቴ የወላጆቻችሁ ቤት ነው..ጨክነው አይጨክኑባችሁም እኔ ግን ኪራይ ቤት..››
ክንዷን ያዘችና ‹‹ነይ ባክሽ እስከአራት እስከ ከአምስት ሰዓት ዘና እንልና አዲሱ ቤታችን ሄደን ነው የምናድረው…አይደል መድህኔ?››
‹‹እ አዎ..ጥሩ ሀሳብ ነው….››አለ…..እሱም ያላሰበው አዲስ ሀሳብ ነው ያመጣችው፡፡
መኪና ውስጥ ገብተው መድሀኒ መንዳት ከጀመረ በኃላ…‹‹እንዴ አዲስ ቤት ተከራያችሁ እንዴ ?›› ስትል ጠየቀች
‹‹ አይ የእኔ ፍቅር አሪፍ ቤት ገዝቶ ሰርፕራይዝ አደረገኝ፣››አለችና መልስ ሰጠቻት፡፡ ለቤት ያላትን ፍቅር እሷም ሆነች ቃል ደጋግመው ነግረዋታል፡፡ለዛም ነው አይን አይኗን እያየች አድምቃ እያወራች ያለችው፡፡
‹‹ለእናንተ እኔ ደስ ብሎኛል አለች››የንግግሯ መዝረክረክ ግን ደስ እንዳላላት ያስታውቅባታል፡፡
‹‹ሰዎች የተለየ ሀሳብ አለኝ››ልዩ ነች ተናጋሪዋ፡፡
‹‹ምንድነው?››
‹‹ለምን የሚስፈልገውን መጠጥ ገዝተን ቀጥታ ወደቤታችን አንሄድም…..ግርግሩ ብቻ ነው የሚቀርብን …ሙዚቃው እንደሆነ እቤት አለ …እንቀውጠዋለን…››
መድህኔ ሁለቱንም እያፈራረቀ አያቸው…
‹‹ወይ በቃ ለካ ጊፍትዬ ጭፈራ ቤት ትወዳለች…››አለች ልዩ..አውቃነው እሷን ይሉኝታ ውስጥ ለመጨመር አስባ ይህቺን አረፍተ ነገር የሰነዘረችው፡፡
‹‹አረ በፍፅም.. አሪፍ እና የተለየ ሀሳብ ነው ያመጣሽው..እንደውም ጭፈራ ቤት አድሬ ነገ ጥዋት ተነስቼ ቢሮ መግባት ይከብደኛል.. እያልኩ እያሰብኩ ነው…››
መድህኔ ‹‹እንግዲያው ወደቤት ነዳሁት…››አለና አቅጣጫውን አስተካከለ…
ከሀያት ሪል እስቴት ወደተገዛው ግዙፍ ቪላ ነው የነዳው..መንገድ ላይ ቆሞ ሴቶቹን መኪና ውስጥ አስቀምጦ መአት አይነት መጠጦችንና የተወሰኑ የሚበሉ ነሮችን ገዝቶ ተመለሰ….እቤት ሲደርሱ አራት ሰዓት ተቃርቦ ነበር..የመኪናውን ጡሩንባ ቢያንጣጣም በቀላሉ ሊከፈት አልቻለም..ወርዶ በእጁ ጭምር መቀጥቀጥ የግድ ሆኖበት ነበር..ከዛ ዘበኛው በድንጋጤና በማለክለክ መጥቶ ከፈተና በተደናገጠ ደምፅ..‹‹ጋሺዬ ይመጣሉ ብዬ ስላላሰብኩ እንቅልፊቱ ጣለችኝ፣እንደው ይቅርታ››ተሽቆጠቆጠ፡፡
‹‹…ችግር የለውም…››ብሎ አረጋጋው…ኮፈኑን ከፈተና
‹‹ይህቺን እቃ ወደሳሎን ውሰድልኝ›› አለው…ዘበኛው በታዛዥነት አንከብክቦ ወደሳሎኑ ከነፈ…ጊፍቲ በግቢው ውበት ፈዛ ከግራ ወደቀኝ አይኗን እያስወነጨፈች ታያለች…የምታደርገውን እየተካታተለ እንዳልሆነ ሰው ችላ ብላ ክንዷን ያዘችና ወደቤት ይዛት ገባች…ከሳሎኑ ጀምራ እያንዳንዱን መኝታ ቤት…መታጠቢያ ቤቶችን… ኪችኑን አስጎበኘቻት….
‹‹እንግዲህ ልጅ እስኪመጣ ድረስ ለእኛ ይበቃናል?››አለቻት
‹‹ትቀልጂያለሽ አይደል?››
‹‹ምን እቀልዳለው..እኔና እናቴ ከሰራተኞቻችን ጋር የምንኖርበት ቤት እኮ የዚህን ሶስት እጥፍ ይሆናል…ከዛ ወጥቶ እዚህ መኖር..ብቻ ይሁን አሪፍ ነው››
‹‹እና ከሁለት ወር በኃላ ልትጋቡ ነዋ››ጠየቀቻት፡፡
‹‹አይ ከሁለት ወር በኃላ ምርቃቴ ስለሆነ ቀለበቴ ነው በደባልነት የሚደረገው ሰርጋችን ከሶስት ወር ነው….ምን ይታወቃል… አብረን አንሞሸር ይሆናል?››
‹‹አይ!! ብለሽ ነው?››አለቻት… ትክዝና ቅዝዝ ብላ….፡፡አዎ የፈለገችውም እንዲህ ውስጧን መበጣጠስና ተስፋ ማስቆረጥ ….ወይንም ማስጎምዠት ነበረ…‹.እርግጠኛ ነኝ ይሄኔ ስንቴ ምን አለ ይሄ ቤት የግሌ በሆነ ብላ ተመኝታለች..እንግዲህ ይሄን ቤት ከፈለገች..የቃልዬን እጅ ለቃ የመድህኔን እጅ መያዝ አለባት ማለት ነው…ያንን እንደምታደርግ ደግሞ ከዛሬ ጀምሮ ምልክት ልትሰጠኝ ይገባል….ጊዜ የለንም፡፡››ስትል እሷን ከጎኗ አቁማ በውስጧ አብሰለሰለች፡፡
ጉብኝታቸውን ጨርሰው ወደሳሎን ሲመለስ መድህኔ ጠረጳዛውን በመጠጥና በሚበሉ ቀለል ባሉ ምግቦች ሞልቶት ግዙፍ እስፒከር ያለውን ቴፕ አዘጋጅቶ ጠበቃቸው…
‹‹የእኔ ፍቅር ምርጥ እኮ ነህ›› ብላ ተንጠልጥላበት ጉንጩን ሳመችው፡፡ ‹‹መቼስ ዛሬ ከወትሮ በተለየ ሁኔታ ቁልትልት ብዬበታለሁ……››ስትል እራሷን ታዘበች
ጊፍቲ ሶፋ ላይ ቁጭ አለች……
‹‹ምን ልቅዳለችሁ?›› መድሀኔ ጠየቀ፡፡
‹‹ወይን ቢሆን ደስ ይለኛል…››መረጠች ጊፍቲ፡፡…
‹‹አዎ ከቀላል እንጀምር ለእኔም ወይን››ልዩም ከጊፍቲ ምርጫ ጋር ምርጫዋን አስማማች፡፡
እንግዲያው ቆንጆ የፈረንሳይ ወይን አለኝ….አለና ከተኮለኮሉት ጠርሙሶች መካከል አንዱን መዞ በእያንዳንዳቸው ብርጭቆ ቀዳላቸው …እና የራሱንም ይዞ ከፊት ለፊታቸው ቁጭ አለ፡፡
መጠጡ በወይን ቢጀመርም..ወደውስኪ ሲሸጋገር አንድ ሰዓት አልፈጀበትም። ስድስት ሰዓት ላይ ተኪላ ነበር ሻት እየተደረገ የነበረው ...ዳንስ ..ጭፈራው ቅውጥ ያለ ነበር፡፡ ልዩም ዛሬ እንደው የእነሱን ያህል ችሎታው እንደሌላት ብታወቅም ቁብ ሳይሰጠት ከእነሱ እኩል ስትቀውጠው አመሸች...ልዪነቱ መጠጡ ላይ እየጠጣች በማስመሰል ስትደፍው ..አንዳንዴ ወደእነሱ ስትገለብጥ በተቻለኝ መጠን የሰከረች በመምሰል ግን ሳትሰክር እራሷን ለማቆየት የተቻላትን ጣረች..እናም ተሳክቶላት ሰባት ሰዓት ሲሆን ሁለቱም በዳንስ ብዛት ውልቅልቅ ብለው በላብ ወርዝተው ከላይ የለበሱትን እያወለቁ ጥለው እሱ በነጭ ፓክ አውት እሷ ደግሞ በጥቁር ጡት ማስያዣ ነበሩ...ልዩም ያው እነሱን ለማበረታት በጡት መያዠ ብቻ ቀርታለች...በዳንሱ ሞቅታ መካከል ሁለቱንም አቅፍቸውና አንድላይ አጣብቃ ወዳራሷ ትጨምቃቸዋለች…እንደዛ ሲሆን እርስ በርስ አንዲፍተጉ እያደረገች ቅርበታቸውን እያጠናከረች ነው፡፡..አንዳንዴ ሞቅ ብሏቸው የጋለ የእርስ በርስ
👍83❤7😁5🥰3👎1🔥1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
"ሰጥሀለው መጀመሪያ ልብስህን አውልቅ ..፡፡››አለችና ጎንበስ ብላ ጫማዋን አወለቀችለት ..ከዛ የሱሪውን ቀበቶ ፈታችና ቁልፍን ከፍተች… ዚፑን ወደታች በማንሸራተት ሁለቱን እግሮቹን ከታች በመያዝ እንደምንም እየጎተተች ከላይ እየሳበች ሱሪውን ከፓንቱ ጋር አንድ ላይ ሞሽልቃ አወለቀች…..እንዲህ ጨርቅ ሆኖ እንትኑ አደባባይ መሀል የቆመ የነፃነት ሀውልት ይመስላል....‹‹ልዩ ይሄን የመሰለ ዕቃ ለሌላ አሳልፈሽ ከመስጠትሽ በፊት አንዴ ብትጠቀሚው?››የሚል ሴጣናዊ ምክር የሆነ መንፈስ በጆሮዬ ሹክ አለባት። ጆሮዋን ደፈነችና ተልዕኮዋን ላይ አተኮረች...አሁን የቀረው ፓካውቱን ማውለቅ ነው ሙሉ በሙሉ አልጋው ላይ ወጣችና እንደምንም ታግላ አወለቅችለት.. አሁን ሙሉ እርቃኑን ቀርቷል..አልጋ ላይ ቆማ ከእግር ጥፍሩ እስከ ራስ ፀጉሩ በትኩረት አይኖቾን እያመላለስች አየችው፡፡ ወንድ ልጅን እንዲህ መለመላውን በአካል ስታይ የመጀመሪያ ጊዜዋ ነው። ጥሩ የተባለ የእስፓርተኛ ሰውነት ከተመጠነ ውፍረትና ቁመት ጋር ነው ያለው ..እንዲያም ሆኖ ግን የወንድ አካላዊ ቁመና እንደሴት ማራኪ አይደለም ስትል አብሰለሰለች። ‹‹አሁን ይሄን ማሰቢ ጊዜ ነው ?››እራሷን ገሰፅችና ወደሳሎን ተመለሰች...ጊፍቲ አሁን ድረስ ሙሉ በሙሉ እጅ አልሰጠችም" አሁንም የመጠጥ ብርጮቆዋን በእጇ እንደያዘች... እያላዘነች ነው፡፡
"ቃልዬ አሁን ናልኝ...ናና ሰውነቴን ዳብሰው...ናና ከንፈሬን ምጠጠው...ናና ጡቶቼን ጭመቃቸው...ናና ጭኖቼን ገነጣጥላቸው...ናና ..››
‹‹..ቃልዬን ፈልገሽው ነው?"
"አዎ ...ቃልዬን አምጪልኝ "
"ቃልዬን እንዳመጣልሽ...መጀመሪያ የያዝሽውን መጠጥ ጠጪ"
"መጠጥ ይሄው"
በአንድ ትንፋሽ ግልብጥ አደረገችው" ይሄው ጨረስኩ በያ አምጪልኝ"
"አመጣዋለሁ ..ግን ከአመጣሁት ትሰጪዎለሽ"
"ለቃልዬ..በደንብ ነዋ ...ለዛውም እንደፈለገው፡፡"
"እንቢ አልፈልግም ካለስ?"
"አንቺ ብቻ አምጪልኝ እንጂ በግድ ነው የምሰጠው..?"
‹‹እንግዲህ ተነሽ...ቃልዬ ልብሱን አወላልቆ ዝግጅ ሆኖ እየጠበቀሽ ነው...››
የእውነት ፈጥና መቀመጫዋን ለቃ ለመነሳት ብትሞክርም መቀመጫዋን ከሶፍው መላቀቅ አልቻለችም...ክንዷን ይዛ በመጎተት አስነሳቻትና እየጎተተች ማለት ይቻላል..ወደራሳቸው መኝታ ቤት ይዛት ገባች... መድህኔን ጠቅልላ እንዳስተኛችው ተኝቷል።
"የተኛ ሰው በማየቷ "ቃልዬ ነው እንዴ?"ስትል በተኮለታተፈ እና በተሰባበረ አረፍተ ነገር ጠየቀች፡፡
‹‹አዎ ግን በመስከርሽ እንዳይበሳጭ ድምፅሽን ቀንሺ አለቻት...በሁለት እጇ አፏን ፡አፈነች...አልጋው ጫፍ አስቀመጥኳት ‹‹...አሁን ልብስሽን ላውልቅልሽ..ተስማማሽ?›› ልክ እንደ መድህኔ እንዳደረገችው እያንዳንድን በሰውነቷ ላይ ያለውን ልብስ አወለቀችላትና መለመላዋን አስቀረቻት‹‹...ፐ ቅርፅ...›› በሚል አድናቆት እየጎተተች ከውስጥ አስገባቻት …እና ወደ ጆሮዋ ጠጋ ብላ ‹‹እንግዲህ እኔ ሄድኩልሽ ..ያው ቃልዬ በደንብ ስጪው" አለቻት፡፡፡
መዲህኔ ላይ እየተጣበቀችበት‹‹ እ…ሺ ››.አለችን
መብራቱን አጠፍችና ከአልጋው ወረደች ..ተራመደችና ከክፍሉ አልወጣችም፤ እዛው መግቢያ ላይ ወዳለ ሶፍ ሄደችና ጋደም አለች...ከዛ የሚፈጠረውን ነገር መከታተል ጀመረች...
"ቃል አንተ ተኛህ እንዴ...?››ጊፍቲ ነች መድሀኔን እየወዘወዘች ያለችው፡፡
"አለው ....ልዪዬ"በሰመመን ውስጥ ሆኗ መለሰላት፡፡
"ከዛ የመተሻሸት ድምፅ ተሰማ ..ልዩ የሞባይሏን መብራት አበራችና ወደእነሱ አተኮረች ..ጊፍቲ እላዪ ላይ ወጥታበት ጎንበስ ብላ ከንፈሩን እየላሰችው ነው...ወገቧን ጨምቆ ይዞታል‹‹...ከደቂቃዎች በፊት ሁለቱም ተዝለፍልፈው እሬሳ መስለው አልነበረ እንዴ?›› ስትል በመገረም በውስጧ ጠየቀች፡፡ እንዲህ ልትል የቻለችው አንደኛው አንደኛውን ሲጨምቅና አንደኛው አንደኛውን በጥንካሬ ሲያንከባልል በማየቷ ነው....ከላይ አልብሳቸው የነበረ አልጋ ልብስም ሆነ ብርድ ልብስ ከላያቸው ተንሸራቶ ወደመሬት ወደቀ...አሁን ሁሉ ነገር በግልፅ ይታያት ጀመር...ሲተሻሹ..ሲሳሳሙ እና ሲዋሰብ በቂ የሆነ ፎቶም ቪዲዬም ቀረፀቻቸው፡፡.
ከዛ እነሱ እስኪረኩ መታገስ ከብዷት መሬት ካዝረከረኩት ልብስ ብድርብሱን ትታላቸው አልጋልብሱን ወሰደችና እሱን ተከናንባ እዛው ሶፋ ላይ ተኝች‹‹..እስቲ ሌሎች ሶስት መኝታ ክፍሎች ነበሩ ለምን እዛ ሄጄ አልተኛሁም..?››ስትል ጠየቀች…ምክንያቱን ግን አታውቀውም ነበር፡፡ወዲያው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወሰዳት… ከእንቅልፏ ባና ሰዓቷን ሳታይ 12.10 ሆኖ ነበር..አይኗን አሻሽታ አልጋውን ስትመለከት ማመን አልቻለችም… ጊፍቲ መድሀኔ ክንድ ላይ ተንተርሳ አንደኛውን እግሩን ጭኖቾ መካከል ሰንቅሮ አንደኛውን ደግሞ ከላዬ ጭኖባት ጭልጥ ያለ እንቀለፍ ውስጥ ገብተው ያንኮራፋሉ… ማንኮራፋታቸው እራሱ ተራ በተራ ስለሆነ የራሱ የሆነ ስልተ ምት አለው….ከሶፋዋ ተነሳችና ቆመች.. .መኝታው ሰላልተመቻት ሰውነቷ ድቅቅ ብሏል…ተራመደች…ወደአልጋው ተጠጋችና እሪ ብላ ጩኸቷን ለቀቀችው……በመበርግ ሁለቱም ከእንቅልፋቸው ባነኑና ከተጣበቁበት ተላቀቁ፤ አንዴ እሷን አንዴ እርስ በረስ መተያየት ጀመሩ…፡፡
እሷ እንደድንቅ ብሄራዊ ተያትር ቤት ተዋናዬች ባጠናችውና በተዘጋጀችው መሰረት መድረኩን ተቆጠጣጠረችው፡
‹‹እንዴት እንዲህ ታደርጉኛላችሁ…ሰክራለች ብላችሁ እኔን ሶፋላ ላይ አስተኝታችሁ…?መድሀኒ ይሄ ለእኔ ይገባል.?››እራሷን ነጨች..ኸረ እንባዋ ሁሉ እየረገፈ ነው..መድሀኔ ተነስቶ ከአልጋው ወረደ… መለመላውን ሁለት ሴቶች ፊት ተገተረ….ጊፍቲ አንሶላውን ሰበሰበችና እርቃኖን ሸፈነች…ፊቷ በእፍረትና ግራ በመጋባት በአንዴ ሲገረጣ እየታየ ነው..
‹‹ልዩ ተረጋጊ …ምን እንደተፈጠረ በእውነት አላውቅም..››ወላል ላይ የተበታተነውን ልብሱን መሰብሰብ ጀመረ…ከመሀከል ፓንቱን እነሳና ለበሰ..፡፡
‹‹ሁለታችሁንም ከዛሬ ጀምሮ በአይኔ ማየት አልፈልግም….ያው ከመሀከላችሁ ወጥቼለሁ....እቤቱንም ተጋብታችሁ ልትኖሩበት ትችላላችሁ፡፡››
‹‹አረ ልዩ እንደዛ አይደለም…ይሄ ስህተት ነው››ጊፍቲ ነች እራሷን እንደምንም አበረታታ መናገር የጀመረችው፡፡
‹‹ምንም ስህተት አይደለም...እንደውም አሁን ሳስበው ይሄ ጉዳይ ከእኔም ሆነ ከቃል ጀርባ ሆናችሁ ስትፈፅሙት ዛሬ የመጀመሪያችሁ አይመስለኝም.››ነገሩን አንቦረቀቀችው፡፡
እንደ እብድ እየተወራጨችና እየተራገመች መኝታ ቤቱን ለቃ ወጣች፡፡ ሊለብስ ያዘጋጀውን ሱሪ በእጁ እንዳንከረፈፈ ሊከተላት ሞከረ….አልሰማችውም፡፡ ተንደርድራ ግቢውን ለቃ ወጣችና .ወዲያው ታክሲ ውስጥ ገባችና ከአካባቢው ተሰወረች…ስልኳን አጠፋችው፡፡
ቀጥታ ወደቤቷ ነው የሄደችው…..እናቷን እንኳን በቅጡ ሰላም ሳትል ወደ ክፍሏ ገባችና ከውስጥ ቀርቅሬ አልጋዋ ላይ ወጣች፡፡ድንግርግር ያለ ስሜት ነው እየተሰማት ያለው፡፡ ያሰበችውን ያህል ደስታ አልተሰማትም…ግን ቢሆንም ያሰበችውን በእቅዷ መሰረት ፈፅማዋለች....አሁን የሚቀራት ስህተቱን ተከትሎ መድህኔና ጊፊቲ ግንኙነታቸውን በዛው እንዲቀጥሉ ማድረግ ሲሆን በቀጣይነት ደግሞ ብቻውን የሚቀረውን ቃልን ብቻዋን ወደአለችው ወደራሷ ማምጣት…አዎ የመጨረሻ ግቧ ያ ነው፡፡አሁን መተኛት ስለፈለገች በአልጋ ልብሱ ሙሉ አካሏን ሸፈነች፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
"ሰጥሀለው መጀመሪያ ልብስህን አውልቅ ..፡፡››አለችና ጎንበስ ብላ ጫማዋን አወለቀችለት ..ከዛ የሱሪውን ቀበቶ ፈታችና ቁልፍን ከፍተች… ዚፑን ወደታች በማንሸራተት ሁለቱን እግሮቹን ከታች በመያዝ እንደምንም እየጎተተች ከላይ እየሳበች ሱሪውን ከፓንቱ ጋር አንድ ላይ ሞሽልቃ አወለቀች…..እንዲህ ጨርቅ ሆኖ እንትኑ አደባባይ መሀል የቆመ የነፃነት ሀውልት ይመስላል....‹‹ልዩ ይሄን የመሰለ ዕቃ ለሌላ አሳልፈሽ ከመስጠትሽ በፊት አንዴ ብትጠቀሚው?››የሚል ሴጣናዊ ምክር የሆነ መንፈስ በጆሮዬ ሹክ አለባት። ጆሮዋን ደፈነችና ተልዕኮዋን ላይ አተኮረች...አሁን የቀረው ፓካውቱን ማውለቅ ነው ሙሉ በሙሉ አልጋው ላይ ወጣችና እንደምንም ታግላ አወለቅችለት.. አሁን ሙሉ እርቃኑን ቀርቷል..አልጋ ላይ ቆማ ከእግር ጥፍሩ እስከ ራስ ፀጉሩ በትኩረት አይኖቾን እያመላለስች አየችው፡፡ ወንድ ልጅን እንዲህ መለመላውን በአካል ስታይ የመጀመሪያ ጊዜዋ ነው። ጥሩ የተባለ የእስፓርተኛ ሰውነት ከተመጠነ ውፍረትና ቁመት ጋር ነው ያለው ..እንዲያም ሆኖ ግን የወንድ አካላዊ ቁመና እንደሴት ማራኪ አይደለም ስትል አብሰለሰለች። ‹‹አሁን ይሄን ማሰቢ ጊዜ ነው ?››እራሷን ገሰፅችና ወደሳሎን ተመለሰች...ጊፍቲ አሁን ድረስ ሙሉ በሙሉ እጅ አልሰጠችም" አሁንም የመጠጥ ብርጮቆዋን በእጇ እንደያዘች... እያላዘነች ነው፡፡
"ቃልዬ አሁን ናልኝ...ናና ሰውነቴን ዳብሰው...ናና ከንፈሬን ምጠጠው...ናና ጡቶቼን ጭመቃቸው...ናና ጭኖቼን ገነጣጥላቸው...ናና ..››
‹‹..ቃልዬን ፈልገሽው ነው?"
"አዎ ...ቃልዬን አምጪልኝ "
"ቃልዬን እንዳመጣልሽ...መጀመሪያ የያዝሽውን መጠጥ ጠጪ"
"መጠጥ ይሄው"
በአንድ ትንፋሽ ግልብጥ አደረገችው" ይሄው ጨረስኩ በያ አምጪልኝ"
"አመጣዋለሁ ..ግን ከአመጣሁት ትሰጪዎለሽ"
"ለቃልዬ..በደንብ ነዋ ...ለዛውም እንደፈለገው፡፡"
"እንቢ አልፈልግም ካለስ?"
"አንቺ ብቻ አምጪልኝ እንጂ በግድ ነው የምሰጠው..?"
‹‹እንግዲህ ተነሽ...ቃልዬ ልብሱን አወላልቆ ዝግጅ ሆኖ እየጠበቀሽ ነው...››
የእውነት ፈጥና መቀመጫዋን ለቃ ለመነሳት ብትሞክርም መቀመጫዋን ከሶፍው መላቀቅ አልቻለችም...ክንዷን ይዛ በመጎተት አስነሳቻትና እየጎተተች ማለት ይቻላል..ወደራሳቸው መኝታ ቤት ይዛት ገባች... መድህኔን ጠቅልላ እንዳስተኛችው ተኝቷል።
"የተኛ ሰው በማየቷ "ቃልዬ ነው እንዴ?"ስትል በተኮለታተፈ እና በተሰባበረ አረፍተ ነገር ጠየቀች፡፡
‹‹አዎ ግን በመስከርሽ እንዳይበሳጭ ድምፅሽን ቀንሺ አለቻት...በሁለት እጇ አፏን ፡አፈነች...አልጋው ጫፍ አስቀመጥኳት ‹‹...አሁን ልብስሽን ላውልቅልሽ..ተስማማሽ?›› ልክ እንደ መድህኔ እንዳደረገችው እያንዳንድን በሰውነቷ ላይ ያለውን ልብስ አወለቀችላትና መለመላዋን አስቀረቻት‹‹...ፐ ቅርፅ...›› በሚል አድናቆት እየጎተተች ከውስጥ አስገባቻት …እና ወደ ጆሮዋ ጠጋ ብላ ‹‹እንግዲህ እኔ ሄድኩልሽ ..ያው ቃልዬ በደንብ ስጪው" አለቻት፡፡፡
መዲህኔ ላይ እየተጣበቀችበት‹‹ እ…ሺ ››.አለችን
መብራቱን አጠፍችና ከአልጋው ወረደች ..ተራመደችና ከክፍሉ አልወጣችም፤ እዛው መግቢያ ላይ ወዳለ ሶፍ ሄደችና ጋደም አለች...ከዛ የሚፈጠረውን ነገር መከታተል ጀመረች...
"ቃል አንተ ተኛህ እንዴ...?››ጊፍቲ ነች መድሀኔን እየወዘወዘች ያለችው፡፡
"አለው ....ልዪዬ"በሰመመን ውስጥ ሆኗ መለሰላት፡፡
"ከዛ የመተሻሸት ድምፅ ተሰማ ..ልዩ የሞባይሏን መብራት አበራችና ወደእነሱ አተኮረች ..ጊፍቲ እላዪ ላይ ወጥታበት ጎንበስ ብላ ከንፈሩን እየላሰችው ነው...ወገቧን ጨምቆ ይዞታል‹‹...ከደቂቃዎች በፊት ሁለቱም ተዝለፍልፈው እሬሳ መስለው አልነበረ እንዴ?›› ስትል በመገረም በውስጧ ጠየቀች፡፡ እንዲህ ልትል የቻለችው አንደኛው አንደኛውን ሲጨምቅና አንደኛው አንደኛውን በጥንካሬ ሲያንከባልል በማየቷ ነው....ከላይ አልብሳቸው የነበረ አልጋ ልብስም ሆነ ብርድ ልብስ ከላያቸው ተንሸራቶ ወደመሬት ወደቀ...አሁን ሁሉ ነገር በግልፅ ይታያት ጀመር...ሲተሻሹ..ሲሳሳሙ እና ሲዋሰብ በቂ የሆነ ፎቶም ቪዲዬም ቀረፀቻቸው፡፡.
ከዛ እነሱ እስኪረኩ መታገስ ከብዷት መሬት ካዝረከረኩት ልብስ ብድርብሱን ትታላቸው አልጋልብሱን ወሰደችና እሱን ተከናንባ እዛው ሶፋ ላይ ተኝች‹‹..እስቲ ሌሎች ሶስት መኝታ ክፍሎች ነበሩ ለምን እዛ ሄጄ አልተኛሁም..?››ስትል ጠየቀች…ምክንያቱን ግን አታውቀውም ነበር፡፡ወዲያው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወሰዳት… ከእንቅልፏ ባና ሰዓቷን ሳታይ 12.10 ሆኖ ነበር..አይኗን አሻሽታ አልጋውን ስትመለከት ማመን አልቻለችም… ጊፍቲ መድሀኔ ክንድ ላይ ተንተርሳ አንደኛውን እግሩን ጭኖቾ መካከል ሰንቅሮ አንደኛውን ደግሞ ከላዬ ጭኖባት ጭልጥ ያለ እንቀለፍ ውስጥ ገብተው ያንኮራፋሉ… ማንኮራፋታቸው እራሱ ተራ በተራ ስለሆነ የራሱ የሆነ ስልተ ምት አለው….ከሶፋዋ ተነሳችና ቆመች.. .መኝታው ሰላልተመቻት ሰውነቷ ድቅቅ ብሏል…ተራመደች…ወደአልጋው ተጠጋችና እሪ ብላ ጩኸቷን ለቀቀችው……በመበርግ ሁለቱም ከእንቅልፋቸው ባነኑና ከተጣበቁበት ተላቀቁ፤ አንዴ እሷን አንዴ እርስ በረስ መተያየት ጀመሩ…፡፡
እሷ እንደድንቅ ብሄራዊ ተያትር ቤት ተዋናዬች ባጠናችውና በተዘጋጀችው መሰረት መድረኩን ተቆጠጣጠረችው፡
‹‹እንዴት እንዲህ ታደርጉኛላችሁ…ሰክራለች ብላችሁ እኔን ሶፋላ ላይ አስተኝታችሁ…?መድሀኒ ይሄ ለእኔ ይገባል.?››እራሷን ነጨች..ኸረ እንባዋ ሁሉ እየረገፈ ነው..መድሀኔ ተነስቶ ከአልጋው ወረደ… መለመላውን ሁለት ሴቶች ፊት ተገተረ….ጊፍቲ አንሶላውን ሰበሰበችና እርቃኖን ሸፈነች…ፊቷ በእፍረትና ግራ በመጋባት በአንዴ ሲገረጣ እየታየ ነው..
‹‹ልዩ ተረጋጊ …ምን እንደተፈጠረ በእውነት አላውቅም..››ወላል ላይ የተበታተነውን ልብሱን መሰብሰብ ጀመረ…ከመሀከል ፓንቱን እነሳና ለበሰ..፡፡
‹‹ሁለታችሁንም ከዛሬ ጀምሮ በአይኔ ማየት አልፈልግም….ያው ከመሀከላችሁ ወጥቼለሁ....እቤቱንም ተጋብታችሁ ልትኖሩበት ትችላላችሁ፡፡››
‹‹አረ ልዩ እንደዛ አይደለም…ይሄ ስህተት ነው››ጊፍቲ ነች እራሷን እንደምንም አበረታታ መናገር የጀመረችው፡፡
‹‹ምንም ስህተት አይደለም...እንደውም አሁን ሳስበው ይሄ ጉዳይ ከእኔም ሆነ ከቃል ጀርባ ሆናችሁ ስትፈፅሙት ዛሬ የመጀመሪያችሁ አይመስለኝም.››ነገሩን አንቦረቀቀችው፡፡
እንደ እብድ እየተወራጨችና እየተራገመች መኝታ ቤቱን ለቃ ወጣች፡፡ ሊለብስ ያዘጋጀውን ሱሪ በእጁ እንዳንከረፈፈ ሊከተላት ሞከረ….አልሰማችውም፡፡ ተንደርድራ ግቢውን ለቃ ወጣችና .ወዲያው ታክሲ ውስጥ ገባችና ከአካባቢው ተሰወረች…ስልኳን አጠፋችው፡፡
ቀጥታ ወደቤቷ ነው የሄደችው…..እናቷን እንኳን በቅጡ ሰላም ሳትል ወደ ክፍሏ ገባችና ከውስጥ ቀርቅሬ አልጋዋ ላይ ወጣች፡፡ድንግርግር ያለ ስሜት ነው እየተሰማት ያለው፡፡ ያሰበችውን ያህል ደስታ አልተሰማትም…ግን ቢሆንም ያሰበችውን በእቅዷ መሰረት ፈፅማዋለች....አሁን የሚቀራት ስህተቱን ተከትሎ መድህኔና ጊፊቲ ግንኙነታቸውን በዛው እንዲቀጥሉ ማድረግ ሲሆን በቀጣይነት ደግሞ ብቻውን የሚቀረውን ቃልን ብቻዋን ወደአለችው ወደራሷ ማምጣት…አዎ የመጨረሻ ግቧ ያ ነው፡፡አሁን መተኛት ስለፈለገች በአልጋ ልብሱ ሙሉ አካሏን ሸፈነች፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍132❤23🤔14👏9😱5👎3🔥3😁1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ጊፍቲ ሕይወት ቀፏታል.. ሁሉ ነገር ጭልምልም ካለባትና ክፉ በሆነ በሀይለኛ እራስ ምታት በታጀበ ድባቴ ውስጥ ከገባች ሳምንት ሞላት
…..በዚህ ሀዘን ላይ በጣላት ክስተት ማንን ተወቃሽ እንደምታደርግ አለማወቋ ነው ይበልጥ ህመሟን ያጠነከረባት…ሰው ሰውን ሲቀየምና ሲጠላ ምንም አይደል…ሰው አምላኩን ቢቀየምም ምንም አይደል(ምክንያቱም አምላክ ለምን ተቀየማችሁኝ ብሎ እልክ በመጋባት ጥበቃውን አያቋርጥም)…. ሰው ራሱን ከተቀየመና ከጠላ ግን አደገኛ ነው…እራሱን የጠላ ሰው ለምንም ነገር ደንታ አይኖረውም.. እራሱን የጠላ ሰው ነገሮችን በቀና ሁኔታ የማስተካከል ተነሳሽነቱ ዜሮ ነው…. እራሱን የጠላና የተጠየፈ ሰው አለምን እንዳለ ለማጥፋት እና ለማውደም ዝግጁ ነው፡፡ ጊፍቲም በአሁኑ ጊዜ እንደዛ ነው የሆነችው..እራሷን ነው የጠላችው..እራሷን ነው የተጠየፈችው፡፡
ጊፍቲ ከደነዘዘችበት መቀመጫ ላይ ተስፈንጥራ ተነሳችና ወደ መኝታ ክፍሏ አመራች፡፡ አልጋው ላይ በጀርባው ተዘርራ አይኗን ጣሪያዋ ላይ ተክላ ምስቅልቅል ሀሳቧቾን ታስብ ጀመር ..ደግሞም ተነሳችና ኮሞዲኖ ላይ የተቀመጠውን የውስኪ ጠርሙስ አነሳችና ከእነ ጠርሙሱ አፏ ላይ ደቅና አንደቀደቀችው………. የንዴት እና ሽንፈት አጠጣጥ ነበር፡፡እሩብ ያህሉን አጋምሳና ቀሪውን ይዛ ወደ መስኮቱ ተጠጋችና በጨለማው እየተሸነፈ ያለውን ውጭ እየቃኘች ምን ማድረግ እንዳለባት ማሰብ ቀጠለች‹‹ህይወቷን እንዴት ማስተካከል ትችላለች…?ከቃልስ ጋር እስከወዲያኛው ተለያይታ እንዴት ትችለዋለች? …. ሰውነቷ በላብ ወረዛ‹‹መሆን የለበትም በፍጹም አይደረግም ቃልዬን አጥቼ መኖር የለብኝም አዎ እራሴን ማጥፋት አለብኝ.. እናቴ ወደላችበት መቃብር እራሴን እልካለሁ ››በውሳኔዋ ረካች…. እና ከት ብላ ሳቀች..የንዴት ሳቅ…..የመበለጥ ሳቅ….የተሸናፊነት ሳቅ…ተስፋ የመቁረጥ ሳቅ..የእብደት ሳቅ ››
በዚህ ወቅት እቤቷ ተንኳኳ…ዝም ባለች ቁጠር የማንኳኳቱ ኃይል እየጨመረ ሲመጣ እንደምንም እግሯን እየገተች ሄዳ ከፈተችው…ስትከፍት ያገኘችው ሰው ግን ፍፅም ያልጠበቀችውና ስትሸሸወ የነበረ ሰው ነው፡፡
‹‹ውይ ምነው? ምን አደረኩህ?››
‹‹እኔስ ምን አደረኩሽ…?››
‹‹በራፉን ትታ ፊቷን ወደውስጥ መለሰችና እንዳመጣጧ እግሯን በመጎተት ተራምዳ መቀመጫ ይዛ ተቀመጠች.እሱም ወደውስጥ በመግባት በራፉን ዘጋና ተከትሏት ከፊት ለፊቷ ተቀመጠና ማውራት ጀመረ…
‹‹ስልክ አይሰራም…ስትረጋጊ ትደውያለሽ ወይም ወደቤት ትመጪያለሽ ብዬ ጠበቀኩ ጠበቅኩ..ሲያቅተኝ መጣሁ .
‹‹ስልኬን የዘጋሁት እኮ ሰው ማግኘት ስለማልችል ነው…በተለይ አንተን››አይኖቹን ማየት አቅቷት አንገቷን ደፍታ የቤቱን ወለል እያየች መለሰችለት፡፡
‹‹ተይ እንጂ ጊፍቲ…እራስሽን መቅጣትስ ሳያንስሽ እኔንም ለምን ትቀጪኛለሽ..በጣም እኮ ነው የናፈቅሺኝ››
‹‹ቃል አይገባህም እንዴ ?እንዴት ብዬ ነው አንተን ለማግኘት ድፍረቱ ሚኖረኝ…?በጣም እኮ ነው የቆሸሽኩት …›
‹‹ሰው ሊሰራ የማይችለውን ምን የተለየ ተአምር ስራሸ …በዛ ላይ እንደሰማሁት በወቅቱ ሁላችሁም በጣም ጠጥታችሁና እስከመጨረሻው ሰክራችሁ ነበር….ለወደፊቱ ተመሳሳይ ስህተት ላለመስራት ከክስተቱ ትምህርት መውሰድ እንጂ እንዲህ እቤት ውስጥ እራስን እስረኛ በማድረግና አምርሮ በመቆዘም የሚቀየር ነገር የለም፡፡››
‹‹አሁን ጥፋቴን ቀለል አድርጎ በማቅረብ የምትደልለኝ ይመስልሀል?››
‹‹አይ እየደልኩሽ አይደለም..የሚሰማኝን እውነት እየነገርኩሽ ነው…በውስጥሽ ያለውን ጨላማ ሀሳብ አስወግጂ
….በመሀከላችሁ ስር የሰደደ ጥላቻ መቼም ሊኖር አይችልም..እስኪ ነገሩን በራስሽ ገልብጠሸ አስቢው …አሁን አንቺ የሰራሁት የምትይውን ስህተት እኔ ሰርቼው ቢሆን ኖሮ አይንህ ላፈረ ብለሽ እስከወዲያኛው ፊትሽን ታዞሪብኝ ነበር፡፡ ምንስ ነገር ብበድልሽ አምርረሽ ልትጠይኝ ትችያለሽ.?ለዛ አቅሙ አለሽ?››
‹‹ቃል እንዲሁ አትድከም….ምንም ብትል መፅናናት አልችልም….በሰራሁት ቀሺም ስህተት ምክንያት በውስጤ የሚሰማኝ ህመምና .ህሙም ያሳደረብኝን ቁስለት ሊረዳልኝ የሚችል አንድ ሰው በዚህ አለም ላይ አይኖርም…?ከአሁን በኃላ ህመሜን ብቻዬን ስታመም እኖራለሁ..ምን አልባት የመከራዬ መግል ሽታ የእኔ የሆኑትን ሰዎች እየከረፋቸው ስለሚቸገሩ ቀስ በቀስ ከጎኔ ሊጠፉ ይችላሉ….››ንግግሯን አቋረጠችና እየተንሰቀሰቀች መነፍረቅ ጀመረች……ቃል መቀመጫውን ለቆ ተነሳና ከጎኗ ተቀመጠ...ቃላት ሳይጠቀም ወደደረቱ ጐተታትና አቀፎ ግንባሯን በመሳምና ፀጉሯን በማሻሸት ያጽናናት ጀመረ፡፡
‹‹ቃልዬ›› ለስለስ ባለ ድምጽ ጠራችው
‹‹ወዬ ጊፍቲ››
‹‹በፈጠረህ አንድ ነገር ላስቸግርህ፡፡››
‹‹ምንደነው የፈለግሺውን››አላት
በውስጡ ግን አሁን ይቅር በለኝና ዛሬውኑ እንጋባ ብትለኝ ምን መልስ እሰጣታለሁ? እያለ መሳቀቅ ጀምሮ ነበር፡
‹‹እስቲ ስደበኝ…ሸርሙጣ ነሽ፤ከዳተኛና አዋራጅ ሴት ነሽ… ብለህ ስደበኝ ..ከተቻለህም በጥፊ አጠናግረኝ…ምራቅህንም ሀክ እንትፍ ብለህ ግንባሬ ላይ በመትፋት ጥለኸኝ ሂድ..ያዛን ጊዜ ትንሽ ቀለል ይለኝ ይሆናል፡፡››በማለት ያልጠበቀውን ንግግር ተናገረች፡፡አሳዘነችው፡በውስጡም የጥፋተኝነት ስሜት ያሰቃየው ጀመር፡፡
‹‹እንደዛ መቼም እንደማላደርግ ታውቂያለሽ…አንቺ ለእኔ እኮ ፍቅረኛዬ ብቻ አይደለሽም እህቴም ጭምር ነሽ…››
‹‹ይሄው እንደገመትኩት ክፉ እኮ ነህ..ሰውን የምትቀጣበት መንገድ መራር ነው…ያንተ ቅጣት ነፍስ ላይ ነው ጠባሳ ሚጥለው፡፡››
‹‹ስለተበሳጨሽ ነው እንዲህ የምትይው…ጊዜ የውስጥን ቁስል ይፈውሳል…ለራስሽ ጊዜ ስጪና ለመረጋጋት ሞክሪ…ሰው ስለሆንሽ ሰው ሚሰራውን ነገር ነው የሰራሽው ስህተት ቢሆን እንኳን ይቅር የማይባልና የማይስተካከል ስህተት የለም፡፡››
‹‹እንዴት ..?እስኪ ንገረኝ ብልቴ ውስጥ ሲዋኝ ያደረውን ብልቱን እንዴት አድርጌ እንዳልተፈጠረ ማድረግ እችላለሁ…?ዕድሜ ልኬን ላንተ እንኳን ከመስጠት ሰስቼ ሳሽሞነሙነው የነበረውን ድንግልናዬንስ እንዴት አድርጌ ወደቦታው ልመልሰው እችላለሁ..?ነው ወይስ ሰርጀሪ ላሰራው?፡፡››
‹‹ጊፍቲ ኮ… ተይ እንጂ.. አንቺ እኮ በጣም ጠንካራ ልጅ ነሽ ፡፡ በህይወትሽ ብዙ ከዚህ በጣም የከፉ አስቸጋሪ መከራዎች አጋጠጥመውሽ በትግስትና በብልሀት አልፈሻቸዋል…አሁንም ንም ትወጪዋለሽ…ታውቂያለሽ እኔም ከጎንሽ ነኝ፡፡››
‹‹ተው ቃል ….በዚህ ልክ የህይወቴን መስመር ድብልቅልቁን የሚያወጣ መከራ ገጥሞኝ አያውቅም ወደፊትም አይገጥመኝም…ልፋ ሲልህ የማይሰራ ምክር ነው እየመከርከኝ ያለኸው...ተመልከተኝ እስኪ ክስተቱ ልቤን አድቅቆታል፤ ውስጤን በታትኖታል…፡፡አዎ ሞራሌን ተሰባብሯል …ሰባአዊነቴንም አክስሞብኛል… የሚቧጥጥ ጥፍርና..ያገጠጡ ስል ጥርሶች ያሉት የሚዘነጣጥልና የሚሸረካክት አውሬ በውስጤ እየተፈጠረ ይመስለኛል….እኔ በጣም መጥፎ ሰው ነኝ …? መጥፎነት ፈፅሞ አይግልጻውም..ፈፅሞ…››መለፍለፎን ማቆረጥ አልቻለችም፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ጊፍቲ ሕይወት ቀፏታል.. ሁሉ ነገር ጭልምልም ካለባትና ክፉ በሆነ በሀይለኛ እራስ ምታት በታጀበ ድባቴ ውስጥ ከገባች ሳምንት ሞላት
…..በዚህ ሀዘን ላይ በጣላት ክስተት ማንን ተወቃሽ እንደምታደርግ አለማወቋ ነው ይበልጥ ህመሟን ያጠነከረባት…ሰው ሰውን ሲቀየምና ሲጠላ ምንም አይደል…ሰው አምላኩን ቢቀየምም ምንም አይደል(ምክንያቱም አምላክ ለምን ተቀየማችሁኝ ብሎ እልክ በመጋባት ጥበቃውን አያቋርጥም)…. ሰው ራሱን ከተቀየመና ከጠላ ግን አደገኛ ነው…እራሱን የጠላ ሰው ለምንም ነገር ደንታ አይኖረውም.. እራሱን የጠላ ሰው ነገሮችን በቀና ሁኔታ የማስተካከል ተነሳሽነቱ ዜሮ ነው…. እራሱን የጠላና የተጠየፈ ሰው አለምን እንዳለ ለማጥፋት እና ለማውደም ዝግጁ ነው፡፡ ጊፍቲም በአሁኑ ጊዜ እንደዛ ነው የሆነችው..እራሷን ነው የጠላችው..እራሷን ነው የተጠየፈችው፡፡
ጊፍቲ ከደነዘዘችበት መቀመጫ ላይ ተስፈንጥራ ተነሳችና ወደ መኝታ ክፍሏ አመራች፡፡ አልጋው ላይ በጀርባው ተዘርራ አይኗን ጣሪያዋ ላይ ተክላ ምስቅልቅል ሀሳቧቾን ታስብ ጀመር ..ደግሞም ተነሳችና ኮሞዲኖ ላይ የተቀመጠውን የውስኪ ጠርሙስ አነሳችና ከእነ ጠርሙሱ አፏ ላይ ደቅና አንደቀደቀችው………. የንዴት እና ሽንፈት አጠጣጥ ነበር፡፡እሩብ ያህሉን አጋምሳና ቀሪውን ይዛ ወደ መስኮቱ ተጠጋችና በጨለማው እየተሸነፈ ያለውን ውጭ እየቃኘች ምን ማድረግ እንዳለባት ማሰብ ቀጠለች‹‹ህይወቷን እንዴት ማስተካከል ትችላለች…?ከቃልስ ጋር እስከወዲያኛው ተለያይታ እንዴት ትችለዋለች? …. ሰውነቷ በላብ ወረዛ‹‹መሆን የለበትም በፍጹም አይደረግም ቃልዬን አጥቼ መኖር የለብኝም አዎ እራሴን ማጥፋት አለብኝ.. እናቴ ወደላችበት መቃብር እራሴን እልካለሁ ››በውሳኔዋ ረካች…. እና ከት ብላ ሳቀች..የንዴት ሳቅ…..የመበለጥ ሳቅ….የተሸናፊነት ሳቅ…ተስፋ የመቁረጥ ሳቅ..የእብደት ሳቅ ››
በዚህ ወቅት እቤቷ ተንኳኳ…ዝም ባለች ቁጠር የማንኳኳቱ ኃይል እየጨመረ ሲመጣ እንደምንም እግሯን እየገተች ሄዳ ከፈተችው…ስትከፍት ያገኘችው ሰው ግን ፍፅም ያልጠበቀችውና ስትሸሸወ የነበረ ሰው ነው፡፡
‹‹ውይ ምነው? ምን አደረኩህ?››
‹‹እኔስ ምን አደረኩሽ…?››
‹‹በራፉን ትታ ፊቷን ወደውስጥ መለሰችና እንዳመጣጧ እግሯን በመጎተት ተራምዳ መቀመጫ ይዛ ተቀመጠች.እሱም ወደውስጥ በመግባት በራፉን ዘጋና ተከትሏት ከፊት ለፊቷ ተቀመጠና ማውራት ጀመረ…
‹‹ስልክ አይሰራም…ስትረጋጊ ትደውያለሽ ወይም ወደቤት ትመጪያለሽ ብዬ ጠበቀኩ ጠበቅኩ..ሲያቅተኝ መጣሁ .
‹‹ስልኬን የዘጋሁት እኮ ሰው ማግኘት ስለማልችል ነው…በተለይ አንተን››አይኖቹን ማየት አቅቷት አንገቷን ደፍታ የቤቱን ወለል እያየች መለሰችለት፡፡
‹‹ተይ እንጂ ጊፍቲ…እራስሽን መቅጣትስ ሳያንስሽ እኔንም ለምን ትቀጪኛለሽ..በጣም እኮ ነው የናፈቅሺኝ››
‹‹ቃል አይገባህም እንዴ ?እንዴት ብዬ ነው አንተን ለማግኘት ድፍረቱ ሚኖረኝ…?በጣም እኮ ነው የቆሸሽኩት …›
‹‹ሰው ሊሰራ የማይችለውን ምን የተለየ ተአምር ስራሸ …በዛ ላይ እንደሰማሁት በወቅቱ ሁላችሁም በጣም ጠጥታችሁና እስከመጨረሻው ሰክራችሁ ነበር….ለወደፊቱ ተመሳሳይ ስህተት ላለመስራት ከክስተቱ ትምህርት መውሰድ እንጂ እንዲህ እቤት ውስጥ እራስን እስረኛ በማድረግና አምርሮ በመቆዘም የሚቀየር ነገር የለም፡፡››
‹‹አሁን ጥፋቴን ቀለል አድርጎ በማቅረብ የምትደልለኝ ይመስልሀል?››
‹‹አይ እየደልኩሽ አይደለም..የሚሰማኝን እውነት እየነገርኩሽ ነው…በውስጥሽ ያለውን ጨላማ ሀሳብ አስወግጂ
….በመሀከላችሁ ስር የሰደደ ጥላቻ መቼም ሊኖር አይችልም..እስኪ ነገሩን በራስሽ ገልብጠሸ አስቢው …አሁን አንቺ የሰራሁት የምትይውን ስህተት እኔ ሰርቼው ቢሆን ኖሮ አይንህ ላፈረ ብለሽ እስከወዲያኛው ፊትሽን ታዞሪብኝ ነበር፡፡ ምንስ ነገር ብበድልሽ አምርረሽ ልትጠይኝ ትችያለሽ.?ለዛ አቅሙ አለሽ?››
‹‹ቃል እንዲሁ አትድከም….ምንም ብትል መፅናናት አልችልም….በሰራሁት ቀሺም ስህተት ምክንያት በውስጤ የሚሰማኝ ህመምና .ህሙም ያሳደረብኝን ቁስለት ሊረዳልኝ የሚችል አንድ ሰው በዚህ አለም ላይ አይኖርም…?ከአሁን በኃላ ህመሜን ብቻዬን ስታመም እኖራለሁ..ምን አልባት የመከራዬ መግል ሽታ የእኔ የሆኑትን ሰዎች እየከረፋቸው ስለሚቸገሩ ቀስ በቀስ ከጎኔ ሊጠፉ ይችላሉ….››ንግግሯን አቋረጠችና እየተንሰቀሰቀች መነፍረቅ ጀመረች……ቃል መቀመጫውን ለቆ ተነሳና ከጎኗ ተቀመጠ...ቃላት ሳይጠቀም ወደደረቱ ጐተታትና አቀፎ ግንባሯን በመሳምና ፀጉሯን በማሻሸት ያጽናናት ጀመረ፡፡
‹‹ቃልዬ›› ለስለስ ባለ ድምጽ ጠራችው
‹‹ወዬ ጊፍቲ››
‹‹በፈጠረህ አንድ ነገር ላስቸግርህ፡፡››
‹‹ምንደነው የፈለግሺውን››አላት
በውስጡ ግን አሁን ይቅር በለኝና ዛሬውኑ እንጋባ ብትለኝ ምን መልስ እሰጣታለሁ? እያለ መሳቀቅ ጀምሮ ነበር፡
‹‹እስቲ ስደበኝ…ሸርሙጣ ነሽ፤ከዳተኛና አዋራጅ ሴት ነሽ… ብለህ ስደበኝ ..ከተቻለህም በጥፊ አጠናግረኝ…ምራቅህንም ሀክ እንትፍ ብለህ ግንባሬ ላይ በመትፋት ጥለኸኝ ሂድ..ያዛን ጊዜ ትንሽ ቀለል ይለኝ ይሆናል፡፡››በማለት ያልጠበቀውን ንግግር ተናገረች፡፡አሳዘነችው፡በውስጡም የጥፋተኝነት ስሜት ያሰቃየው ጀመር፡፡
‹‹እንደዛ መቼም እንደማላደርግ ታውቂያለሽ…አንቺ ለእኔ እኮ ፍቅረኛዬ ብቻ አይደለሽም እህቴም ጭምር ነሽ…››
‹‹ይሄው እንደገመትኩት ክፉ እኮ ነህ..ሰውን የምትቀጣበት መንገድ መራር ነው…ያንተ ቅጣት ነፍስ ላይ ነው ጠባሳ ሚጥለው፡፡››
‹‹ስለተበሳጨሽ ነው እንዲህ የምትይው…ጊዜ የውስጥን ቁስል ይፈውሳል…ለራስሽ ጊዜ ስጪና ለመረጋጋት ሞክሪ…ሰው ስለሆንሽ ሰው ሚሰራውን ነገር ነው የሰራሽው ስህተት ቢሆን እንኳን ይቅር የማይባልና የማይስተካከል ስህተት የለም፡፡››
‹‹እንዴት ..?እስኪ ንገረኝ ብልቴ ውስጥ ሲዋኝ ያደረውን ብልቱን እንዴት አድርጌ እንዳልተፈጠረ ማድረግ እችላለሁ…?ዕድሜ ልኬን ላንተ እንኳን ከመስጠት ሰስቼ ሳሽሞነሙነው የነበረውን ድንግልናዬንስ እንዴት አድርጌ ወደቦታው ልመልሰው እችላለሁ..?ነው ወይስ ሰርጀሪ ላሰራው?፡፡››
‹‹ጊፍቲ ኮ… ተይ እንጂ.. አንቺ እኮ በጣም ጠንካራ ልጅ ነሽ ፡፡ በህይወትሽ ብዙ ከዚህ በጣም የከፉ አስቸጋሪ መከራዎች አጋጠጥመውሽ በትግስትና በብልሀት አልፈሻቸዋል…አሁንም ንም ትወጪዋለሽ…ታውቂያለሽ እኔም ከጎንሽ ነኝ፡፡››
‹‹ተው ቃል ….በዚህ ልክ የህይወቴን መስመር ድብልቅልቁን የሚያወጣ መከራ ገጥሞኝ አያውቅም ወደፊትም አይገጥመኝም…ልፋ ሲልህ የማይሰራ ምክር ነው እየመከርከኝ ያለኸው...ተመልከተኝ እስኪ ክስተቱ ልቤን አድቅቆታል፤ ውስጤን በታትኖታል…፡፡አዎ ሞራሌን ተሰባብሯል …ሰባአዊነቴንም አክስሞብኛል… የሚቧጥጥ ጥፍርና..ያገጠጡ ስል ጥርሶች ያሉት የሚዘነጣጥልና የሚሸረካክት አውሬ በውስጤ እየተፈጠረ ይመስለኛል….እኔ በጣም መጥፎ ሰው ነኝ …? መጥፎነት ፈፅሞ አይግልጻውም..ፈፅሞ…››መለፍለፎን ማቆረጥ አልቻለችም፡፡
👍85😢12❤7🔥2👏1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከክስተቱ በኃላ መድህኔ ልዩ ቤት ድረስ አይኑን በጨው አጥቦ ሊያናግራትና ይቅርታ ሊጠይቃት መጥቶ ነበር..የመኝታ ቤቷን በራፍ ግን ልትከፍትለት አልፈቀደችም…ለእናቷም የሰርግ ዝግጅቱን እንዲያቆሙና ከመድህኔ ጋርም ፍፅም እንደማትጋባ ስትነግራቸው. መጀመሪያ በጊዜያዊ ንዴት ተገፋፍታ የተናገረችው ነው ብለው ትኩረት አልሰጡትም ነበር…ውሎ አድሮም ምንም አይነት የመርገብም ሆነ የመረጋጋት ሁኔታ ስላልታየባት እየደነገጡ ሄዱ….ከዛ ምክንያቱን እንድትነግራቸው አምርረው ጨቀጨቋት…‹‹ከጓደኛዬ ጋር ሲማግጡ አንድ አልጋ ላይ ያዝኳቸው›› ብላ እቅጩን ነገረቻቸው…ባለማመን እራሱ መድህኔ ጋር ደውለው ጠየቁት…አላደረኩትም ብሎ ሊክዳቸው አልቻለም...ከዛ እሷቸውም እጥፍ በሆነ ምሬት መድሀኔን ተቀየሙት… እሷን መጨቅጨቁንም ሆነ የሰርጉን ወሬ እርግፍ አድርገው በመተው ልጃቸው ብቻ በብስጭት አንድ ነገር እንዳትሆንባቸው በስስት መከታተላቸውን ቀጠሉ፡፡
ስለጊፍቲ ሁኔታ ደግሞ ቃል አንድ ሁለት ቀን እቤቷ ድረስ በመሄድ እንዳገኛትና ያለችበት ሁኔታ የከፋ የሚባል እንደሆነ ነገሯታል….መድሀኔና ጊፍቲም ተገናኝተው እንደማያውቁ ሲነግራት ስጋት ውስጥ ገብታለች።
‹‹በዚህ የቃል ሀዘኔታ ጊፍቲ እግሩ ላይ ወድቃ ይቅርታ ብትጠይቀው አይኑን ሳያሽ ነው ይቅር የሚላት።››ስትል ስጋት ውስጥ ነች፡፡ምን ማድረግ እንዳለባት ግራ ተጋብታለች፡፡
ጊዜ ተለዋዋጭ ነው…በተለያ ሁኔታ ውስጥ ሊለጠጥና ሊኮማተር ሊረዘምና ሊያጥር ይችላል፡፡ጊዜ በተለያዩ የሰማይ አካላት ላይ ባላቸው ፍጥነት መጠን ልክ የተለያየ መጠን አለው፡አንድ ዓመት ርዝመት በምድር ላይ እና በማርስ ላይ በጠጣም የተለያየ ነው…
በፍጥነት በሚጓዙ .የሰማይ አካላት ላይ ሰዓት ሲኮማተር ዝግ በሚሉ ብለው በሚጓዙት ላይ ደግሞ ጊዜ ይለጠጣል ወይም ይረዝማል፡፡
አልበርት አንስታይን በቴኦሪ ኦፍ ሪላቲቪቲ መሰረት የአንድ ቁስ ጉዞ ከብርሀን ፍጥነት በላይ በሚሆንበት ጊዜ ወደ ትናንና ይጓዛል የሚለውን አረጋግጧል..ይሄ ማለት የታይም ትራቭለር ሀሳብ በዚህ ስሌት የሚሰላ ነው ፡፡
ይሄን ያሰበችው ቃልን ከማግኘቷ በፊት ያሳለፈችው ጊዜ ሲቆጠር ረጅም አሰልቺ አይነት ሲሆን አሱን ካገኘች በኃላ ያሳለፈችው በሚዛኑ የቀኝና የግራ ሰሀን ላይ ቢቀመጥ የትኛው በልጦ ይገኛል? ፡፡
ከቃል ጋር እያወራች ነው..እራሱ ደውሎ ነው ከቤት እንድትወጣ ያደረጋት..ምክንያቱም በጣም ልቧ ተሰብሯል…ምክንያቱም የእሱ ጓደኛና እጮኛ የእሷን እጮኛ አማግጣባታለች...ወይንም እርስ በረሻቸው ተመጋግጠዋል….ስለዚህ አፅናኝ ትፈልጋለቸ፡፡ይሄው አሁን ቃል እያደረገ ያለውም ያንን ነው፡
‹‹ልዩ የምሬን ነው በጣም ነው ያዘንኩት ..ልብሽ እንዲሰበር ስላደረኩ ይቅርታ›› አላት አንጀት በሚበላ አሳዛኝ ንግግር፡፡
"አንተ ምን አደረክ...?እንደውም ከእኔ እኩል ተጠቂ ነህ።"
"አይ የእኔና ያንቺ አንድ አይደለም .›አላት፡፡
.‹‹ምን? የእኔ የራሴ ጥፍት ነው"ምን ለማለት እንደፈለገ ግልፅ አልሆነላትም‹ምን ማለትህ ነው?›ስትል ጠየቀችው፡፡
"ኃላፊነቴን ባለመወጣቴ ምንም ነገር ብታደርግ በእሷ ላይ ጣቴን የመቀሰር ሞራል የለኝም..ብቻ ከአንቺ እጮኛ ጋር ለምን እንዳደረገችው ነው ሊገባኝ ያልቻለው?"
"ከእኔ እጮኛ ጋር ሆነ ከሌላ ጋር ምን ለውጥ አለው ..ክህደት ያው ክህደት ነው?"
"አይ እኔ ከድታኛለች ብዬ አላስብም...ጊፍቲ መቼም እኔን ልትከዳኝ አትችልም...ግን ከእኔ የምትጠብቀውን ለዘመናት ጠብቃ ስላጣች..ያደረገችውን ማድረጓ ያንስባት እንደሆነ እንጂ አይበዛባትም፡፡"
"እና አሁን ወደአንተ መጥታ ይቅርታ የምትጠይቅህ አይመስልህም"
"ይቅርታ..."
የመደነጋገር ስሜት ታየበት..‹‹ጊፈቲና መድህኔ ተበዳይ እእጂ በዳይ እይደሉም..ይቅርታ መጠየቅ ያለብን እኔና አንቺ ነን..››በማለት በውስጡ አያሰበ በአንደበቱ ግን"አይ ይቅርታ የምጠይቃት እኔ ነኝ...... ጥፋተኛው እኔ ስለሆንኩ ላባከንኩት ጊዜዋ፤ላልከሰከስኩት ተስፋዋ፤ለሁሉም ነገር ይቅርታ እጠይቃታለሁ።"አላት፡፡
ልዩ ሰውነቷ ሁሉ በፍርሀት መንዘርዘር ጀምሯል...ያ ሁሉ ልፋቷ ያ ሁሉ ጥረቷ በዚህ ሰው አጉል የዎህነት ገደል ሊገባባት እንደሆነ ታሰባትና ውስጧ በንዴት ተቃጠለ።እንዲህማ አያደርገኝም....፡፡
"እና ይቅርታህን ከተቀበለች በኃላ እንደድሯችን እንሁን ብትልህ እሺ ትላለህ?"
"ምን አልሽ? እንደውም እንደድሯችን መሆን አንችልም ካለቺኝ ነው እሺ ማልላት...እንደዛ መቼም አይሆንም፡፡"
"እንዴ ይሄ ምን የሚሉት ግራ የተጋባ ነገር ነው...ከእኔ ባል ጋር ፍቅር ይዞት ከሆነስ ...?እሱን ለማግባት ፈልጋለሁ ብትልህስ?›› ስትል ጭርጭር በሚያደርግ የንዴት ጠየቀችው፡፡
"እሱን ማለቴ አይደለም... እንዳልሽው እሱን ታፍቅረውም ለማግባት ትሞክርም.. የእሷ የራሷ መብቷ ነው። ያንን ምርጫዋን ሆነ ውሳኔዎን አከብርላታለሁ።ግን እሺ ማልላት ጓደኝነታችንን እናበላሽ ካለቺኝ ነው።…አዎ ሲሆን ሲሆን ይቅር ብላኝ ብታገባኝ ደስ ይለኛል.ከልሆና እንዳልሺው አሱን ወዳውም ከሆነ ችግር የለም ዋናው የእሷ ምቾት ነው››አላት…ቃል ንግግሩን ሆነ ብሎ የልዩን የአሸናፊነትና የስኬት ስነልቦና ለመናድ አልሞ ነው እየሰነዘረ ያለው.. እናም ደግሞ ተሳክቶለታል..ልዩ በተሸናፊነት መንፈስ እየተናጠችና በፍርሀት ስሜት እየተንቀጠቀጠች ነው፡፡
‹‹እና አንተን ጥላ መድሀኔንም አግብታ ቢሆን እንደበፊቱ ጓደኛዋ ሆነህ የመቀጠል ፅናቱ ይኖርሀል።››
"እንደዛ ካላደረኩ እኮ መጀመሪያውኑ አልወዳትም ነበር ማለት ነው"አለትና አስደመማት።
ዝም አለች..."እኔ አሁን የመድህኔ መሳሳት የእኔ ስውር እጅ ስላለበት ይሉኝታ ይዞኝ ትንሽ ቀዝቀዝ አልኩ እንጂ ከእኔ እውቅና ውጭ ወስልቶብኝ ቢሆን ኖሮ ዘልዝዬ አልበላውም ነበር?›ስትል በውስጧ እራሷን ጠየቀች..፡፡
" እኔ ግን መቼም ቢሆን መቼም ይቅር ልለውና መልሼ እንደድሮችን ልቀበለው አልችልም።››ስትል ፍርጥም ብላ አቋሟን ለቃል ነገረችው፡
"እንደእጮኛ ተቀበይው ብዬ ላስገድድሽ አልችልም...ግን ከእዚህ በፊት እንዳጫወትሺኝ ከሆነ መድህኔ ፍቅረኛሽ ከመሆኑ በፊት የልጅነት ጓደኛሽ ነው። በጓደኝነት ህይወታችሁ ብዙ መልካም ቀናትን… ብሩህ የሆኑ ትዝታዎችን አሳልፋችኋል...እና እሱን ከውስጥሽ እስከወዲያኛው ፈንቅለሽ ስትጥይ የራስሽንም መልካም ትዝታዎችንና ወርቃማ ትናንቶችሽን ነው አብረሽ የምትደመስሼያቸው... እሱን በጎዳሽው መጠን አንቺም ተጎጂያለሽ፡፡.››
"እና ምን እያልከኝ ነው?"
ከደረት ኪሱ እስኪረሪብቶና ብጣሽ ወረቀት አወጣና ሰጣት.::ግራ በመጋባት‹‹ምን ላድርገው?››ብላ ጠየቀችው፡፡
‹‹የምነግርሽን ነገሮች ለመፃፍ ተዘጋጂ››አላት፡፡
ምን ሊለኝ ነው በሚል ጉጉት እስኪርብቶውን ወረቀቱ ላይ ቀስራ መጠባበቅ ጀመርረች፡፡
‹‹መድህኔ በህይወት ጉዞዬ ጎደኛዬ በነበርክ ጊዜ…››
ቀና ብላ አየችው..
‹‹ፃፊው…፡፡››
‹‹መድህኔ በህይወት ጉዞዬ ጎደኛዬ በነበርክ ጊዜ››ብላ ፃፈች፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከክስተቱ በኃላ መድህኔ ልዩ ቤት ድረስ አይኑን በጨው አጥቦ ሊያናግራትና ይቅርታ ሊጠይቃት መጥቶ ነበር..የመኝታ ቤቷን በራፍ ግን ልትከፍትለት አልፈቀደችም…ለእናቷም የሰርግ ዝግጅቱን እንዲያቆሙና ከመድህኔ ጋርም ፍፅም እንደማትጋባ ስትነግራቸው. መጀመሪያ በጊዜያዊ ንዴት ተገፋፍታ የተናገረችው ነው ብለው ትኩረት አልሰጡትም ነበር…ውሎ አድሮም ምንም አይነት የመርገብም ሆነ የመረጋጋት ሁኔታ ስላልታየባት እየደነገጡ ሄዱ….ከዛ ምክንያቱን እንድትነግራቸው አምርረው ጨቀጨቋት…‹‹ከጓደኛዬ ጋር ሲማግጡ አንድ አልጋ ላይ ያዝኳቸው›› ብላ እቅጩን ነገረቻቸው…ባለማመን እራሱ መድህኔ ጋር ደውለው ጠየቁት…አላደረኩትም ብሎ ሊክዳቸው አልቻለም...ከዛ እሷቸውም እጥፍ በሆነ ምሬት መድሀኔን ተቀየሙት… እሷን መጨቅጨቁንም ሆነ የሰርጉን ወሬ እርግፍ አድርገው በመተው ልጃቸው ብቻ በብስጭት አንድ ነገር እንዳትሆንባቸው በስስት መከታተላቸውን ቀጠሉ፡፡
ስለጊፍቲ ሁኔታ ደግሞ ቃል አንድ ሁለት ቀን እቤቷ ድረስ በመሄድ እንዳገኛትና ያለችበት ሁኔታ የከፋ የሚባል እንደሆነ ነገሯታል….መድሀኔና ጊፍቲም ተገናኝተው እንደማያውቁ ሲነግራት ስጋት ውስጥ ገብታለች።
‹‹በዚህ የቃል ሀዘኔታ ጊፍቲ እግሩ ላይ ወድቃ ይቅርታ ብትጠይቀው አይኑን ሳያሽ ነው ይቅር የሚላት።››ስትል ስጋት ውስጥ ነች፡፡ምን ማድረግ እንዳለባት ግራ ተጋብታለች፡፡
ጊዜ ተለዋዋጭ ነው…በተለያ ሁኔታ ውስጥ ሊለጠጥና ሊኮማተር ሊረዘምና ሊያጥር ይችላል፡፡ጊዜ በተለያዩ የሰማይ አካላት ላይ ባላቸው ፍጥነት መጠን ልክ የተለያየ መጠን አለው፡አንድ ዓመት ርዝመት በምድር ላይ እና በማርስ ላይ በጠጣም የተለያየ ነው…
በፍጥነት በሚጓዙ .የሰማይ አካላት ላይ ሰዓት ሲኮማተር ዝግ በሚሉ ብለው በሚጓዙት ላይ ደግሞ ጊዜ ይለጠጣል ወይም ይረዝማል፡፡
አልበርት አንስታይን በቴኦሪ ኦፍ ሪላቲቪቲ መሰረት የአንድ ቁስ ጉዞ ከብርሀን ፍጥነት በላይ በሚሆንበት ጊዜ ወደ ትናንና ይጓዛል የሚለውን አረጋግጧል..ይሄ ማለት የታይም ትራቭለር ሀሳብ በዚህ ስሌት የሚሰላ ነው ፡፡
ይሄን ያሰበችው ቃልን ከማግኘቷ በፊት ያሳለፈችው ጊዜ ሲቆጠር ረጅም አሰልቺ አይነት ሲሆን አሱን ካገኘች በኃላ ያሳለፈችው በሚዛኑ የቀኝና የግራ ሰሀን ላይ ቢቀመጥ የትኛው በልጦ ይገኛል? ፡፡
ከቃል ጋር እያወራች ነው..እራሱ ደውሎ ነው ከቤት እንድትወጣ ያደረጋት..ምክንያቱም በጣም ልቧ ተሰብሯል…ምክንያቱም የእሱ ጓደኛና እጮኛ የእሷን እጮኛ አማግጣባታለች...ወይንም እርስ በረሻቸው ተመጋግጠዋል….ስለዚህ አፅናኝ ትፈልጋለቸ፡፡ይሄው አሁን ቃል እያደረገ ያለውም ያንን ነው፡
‹‹ልዩ የምሬን ነው በጣም ነው ያዘንኩት ..ልብሽ እንዲሰበር ስላደረኩ ይቅርታ›› አላት አንጀት በሚበላ አሳዛኝ ንግግር፡፡
"አንተ ምን አደረክ...?እንደውም ከእኔ እኩል ተጠቂ ነህ።"
"አይ የእኔና ያንቺ አንድ አይደለም .›አላት፡፡
.‹‹ምን? የእኔ የራሴ ጥፍት ነው"ምን ለማለት እንደፈለገ ግልፅ አልሆነላትም‹ምን ማለትህ ነው?›ስትል ጠየቀችው፡፡
"ኃላፊነቴን ባለመወጣቴ ምንም ነገር ብታደርግ በእሷ ላይ ጣቴን የመቀሰር ሞራል የለኝም..ብቻ ከአንቺ እጮኛ ጋር ለምን እንዳደረገችው ነው ሊገባኝ ያልቻለው?"
"ከእኔ እጮኛ ጋር ሆነ ከሌላ ጋር ምን ለውጥ አለው ..ክህደት ያው ክህደት ነው?"
"አይ እኔ ከድታኛለች ብዬ አላስብም...ጊፍቲ መቼም እኔን ልትከዳኝ አትችልም...ግን ከእኔ የምትጠብቀውን ለዘመናት ጠብቃ ስላጣች..ያደረገችውን ማድረጓ ያንስባት እንደሆነ እንጂ አይበዛባትም፡፡"
"እና አሁን ወደአንተ መጥታ ይቅርታ የምትጠይቅህ አይመስልህም"
"ይቅርታ..."
የመደነጋገር ስሜት ታየበት..‹‹ጊፈቲና መድህኔ ተበዳይ እእጂ በዳይ እይደሉም..ይቅርታ መጠየቅ ያለብን እኔና አንቺ ነን..››በማለት በውስጡ አያሰበ በአንደበቱ ግን"አይ ይቅርታ የምጠይቃት እኔ ነኝ...... ጥፋተኛው እኔ ስለሆንኩ ላባከንኩት ጊዜዋ፤ላልከሰከስኩት ተስፋዋ፤ለሁሉም ነገር ይቅርታ እጠይቃታለሁ።"አላት፡፡
ልዩ ሰውነቷ ሁሉ በፍርሀት መንዘርዘር ጀምሯል...ያ ሁሉ ልፋቷ ያ ሁሉ ጥረቷ በዚህ ሰው አጉል የዎህነት ገደል ሊገባባት እንደሆነ ታሰባትና ውስጧ በንዴት ተቃጠለ።እንዲህማ አያደርገኝም....፡፡
"እና ይቅርታህን ከተቀበለች በኃላ እንደድሯችን እንሁን ብትልህ እሺ ትላለህ?"
"ምን አልሽ? እንደውም እንደድሯችን መሆን አንችልም ካለቺኝ ነው እሺ ማልላት...እንደዛ መቼም አይሆንም፡፡"
"እንዴ ይሄ ምን የሚሉት ግራ የተጋባ ነገር ነው...ከእኔ ባል ጋር ፍቅር ይዞት ከሆነስ ...?እሱን ለማግባት ፈልጋለሁ ብትልህስ?›› ስትል ጭርጭር በሚያደርግ የንዴት ጠየቀችው፡፡
"እሱን ማለቴ አይደለም... እንዳልሽው እሱን ታፍቅረውም ለማግባት ትሞክርም.. የእሷ የራሷ መብቷ ነው። ያንን ምርጫዋን ሆነ ውሳኔዎን አከብርላታለሁ።ግን እሺ ማልላት ጓደኝነታችንን እናበላሽ ካለቺኝ ነው።…አዎ ሲሆን ሲሆን ይቅር ብላኝ ብታገባኝ ደስ ይለኛል.ከልሆና እንዳልሺው አሱን ወዳውም ከሆነ ችግር የለም ዋናው የእሷ ምቾት ነው››አላት…ቃል ንግግሩን ሆነ ብሎ የልዩን የአሸናፊነትና የስኬት ስነልቦና ለመናድ አልሞ ነው እየሰነዘረ ያለው.. እናም ደግሞ ተሳክቶለታል..ልዩ በተሸናፊነት መንፈስ እየተናጠችና በፍርሀት ስሜት እየተንቀጠቀጠች ነው፡፡
‹‹እና አንተን ጥላ መድሀኔንም አግብታ ቢሆን እንደበፊቱ ጓደኛዋ ሆነህ የመቀጠል ፅናቱ ይኖርሀል።››
"እንደዛ ካላደረኩ እኮ መጀመሪያውኑ አልወዳትም ነበር ማለት ነው"አለትና አስደመማት።
ዝም አለች..."እኔ አሁን የመድህኔ መሳሳት የእኔ ስውር እጅ ስላለበት ይሉኝታ ይዞኝ ትንሽ ቀዝቀዝ አልኩ እንጂ ከእኔ እውቅና ውጭ ወስልቶብኝ ቢሆን ኖሮ ዘልዝዬ አልበላውም ነበር?›ስትል በውስጧ እራሷን ጠየቀች..፡፡
" እኔ ግን መቼም ቢሆን መቼም ይቅር ልለውና መልሼ እንደድሮችን ልቀበለው አልችልም።››ስትል ፍርጥም ብላ አቋሟን ለቃል ነገረችው፡
"እንደእጮኛ ተቀበይው ብዬ ላስገድድሽ አልችልም...ግን ከእዚህ በፊት እንዳጫወትሺኝ ከሆነ መድህኔ ፍቅረኛሽ ከመሆኑ በፊት የልጅነት ጓደኛሽ ነው። በጓደኝነት ህይወታችሁ ብዙ መልካም ቀናትን… ብሩህ የሆኑ ትዝታዎችን አሳልፋችኋል...እና እሱን ከውስጥሽ እስከወዲያኛው ፈንቅለሽ ስትጥይ የራስሽንም መልካም ትዝታዎችንና ወርቃማ ትናንቶችሽን ነው አብረሽ የምትደመስሼያቸው... እሱን በጎዳሽው መጠን አንቺም ተጎጂያለሽ፡፡.››
"እና ምን እያልከኝ ነው?"
ከደረት ኪሱ እስኪረሪብቶና ብጣሽ ወረቀት አወጣና ሰጣት.::ግራ በመጋባት‹‹ምን ላድርገው?››ብላ ጠየቀችው፡፡
‹‹የምነግርሽን ነገሮች ለመፃፍ ተዘጋጂ››አላት፡፡
ምን ሊለኝ ነው በሚል ጉጉት እስኪርብቶውን ወረቀቱ ላይ ቀስራ መጠባበቅ ጀመርረች፡፡
‹‹መድህኔ በህይወት ጉዞዬ ጎደኛዬ በነበርክ ጊዜ…››
ቀና ብላ አየችው..
‹‹ፃፊው…፡፡››
‹‹መድህኔ በህይወት ጉዞዬ ጎደኛዬ በነበርክ ጊዜ››ብላ ፃፈች፡
👍66❤11🥰2🤔1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ይሄን ሁሉ ወሬ ያወሩት አንድ ሬስቶራንት ገብተው እራት እየበሉ ነው።ሰዓቷን ስታይ 2:30 ሆኗል።መኪና ስለያዘች ወደቤት ለመሄድ ሰዓቱ ገና ነው..ግን መሄድ አልፈለገችም.....፡፡
"ቃልዬ ...ዛሬ አንተ ጋር ማደር እችላለሁ?"ስትል ጠየቀችወ፡፡
"ችግር የለውም ...ግን እቤት ቅር እንዳይላቸው፡፡››አላት፡፡
‹‹አይ .እሱን እኔ አስተካክላለሁ… ችግር የለውም››አለችው፡፡
ከሆነ እሺ ›አለና ተያይዘው ወደ ቃል ቤት አመሩ፡፡
እራታቸውን ውጭ ስለበሉ ቀጥታ ወደ መኝታ ቤት ነው ያመሩት።ያው እንደ ለማዳነቷ አልጋው ላይ ተቀመጠች.. ቃል ቀጥታ ወደ ቁምሳጥኑ ሄደና ከፍቶ ልብሶችን እያነሳ እየጣለ‹‹ ...የእኔን ቢጃማ ብሰጥሽ ይደብርሻል...ከታጠበ በኃላ አለበስኩትም" አለት.፡፡.
ግን.‹‹ወይ አለመተዋወቅ›አለች በውስጧ ቃል ያላወቀው እንደውም ለብሶት ሙሉ በሙሉ ጠረኑ እንደተጣበቀበት ቢሆን እርካታዋ ወሰን አልባ ይሆን እንደነበረ ነው...‹‹ምን ያደርጋል ይሄንን ግን እሱ አይረዳለኝም›ስትል በውስጧ አማረች፡፡በጣም በጥልቀት እንደሚረዳትና ግን ደግሞ አውቆ ያልተረዳት እያስመሰለ እንደሆነ ቢገባትስ ምን ትል ይሆን?፡፡
"አረ ችግር የለውም ..ስጠኝ ደስ ይለኛል"አለችው..ነጭ ቢጃማ ሱሪ ከነአላባሹ አቀበላት ...ተቀበለችና ጎኗ አስቀመጠችው"አሁን እንዴት ነው የለበስኩትን አውልቄ ይሄን የምለብሰው ...ቀሚስ ለብሼ ቢሆን እንኳን ቀላል ነው ...ግን አሁን የለበስኩት ሱሪ ነው...ቃል ፊት ሱሪዬን አውልቄ በፓንት ቆሜ ቢጃማ መልበስ...‹አይ ወደ መታጠቢያ ክፍል ልግባና እዛ ልቀይር›ብላ በማሰብ ወሰነችና...መልሳ ሀሳቧን ሰረዘችው፡፡
‹‹እዚሁ እሱ ፊት ነው መቀየር ያለብኝ...እኔ በገዛ እጮኛው ባሌን የተነጠቅኩ እና ልቤ የተሠበረ ንክ ነኝ ...ቢያንስ እሱ እንደዛ ነው የሚያውቀው እና ምንም ነገር ባደርግ በሀዘኔታ ከማየት ውጭ ምን ማለት ይችላል...?ለዛውስ እንደዚህ አይነት አጋጣሚዎች እየተጠቀምኩ ልብን ካልሸራረፍኩ እንዴት ነው ትልቁ እቅዴ ጋር የምደርሰው፡፡››በማለት እራሷን አበረታታችና ተነሳች፡፡ ቆመች፡፡ በአንድ ሜትር ርቀት ፊት ለፊቷ ነው ያለው...የጂንስ ሱሪዋን ቁልፍ ፈታ ዚፑን ወደታች ሳታንሸራትት እሱ እጅ ላይ ያለውን ሌላ ሰማያዊ ቢጃማ ይዞ ፊቱን አዙሮ ወደሚቀጥለው ክፍል ገባ....እንግዲህ ይሄ ማለት አልማችሁ ልትተኩሱ ቃታውን ስትስብ ቃ..ቃ ብቻ ብሎ ሲከሽፍባችሁ የሚሠማችሁን ስሜት በሉት።‹‹አይ ቃል አሁን የእኔን ከፊል እርቃን ላለማየት ካልሆነ በስተቀር የአንተንማ...እያንዳንድን የሠውነት አካሉን ማንም ሌላ ሰው ካየው በላይ አገላብጪ አይቼዋለሁ...እድሜ እዚህ ክፍል ለቀበርኳት ስውር ካሜራ ...የማርያም ስሞሽ ጥቁር ነጥብ ምልክት የት የት ጋር እንዳህ...በሰውነትህ ላይ ያለው ፀጉር የት ጋር እንደሚበዛ እና የት ጋር እንደሚሳሳ... የደረትህን መጠነ ስፋት እና የእንብርትህን ጉዶጓድ ጥልቀት ጭምር አውቃለሁ....እናም ይበልጥ ሚስጥራዊ ስለሆኑ የሠውነት ክፍሎቹም ርዝመትና እጥረት፤ ውፍረትና ቅጥነት በዝረዝር መናገር እችላለሁ...ቃል ግን ይሄንን ቢያውቅ ምን ይላል..." እያለች ስለራሷ የሚስጥር ጎተራነት በኩራት እያሰበች ባለችበት በዛው ደቅቃ ቃልም የእሷን እያንዳንዷን እርቃን የሰውነት ክፍሏን በተለያየ ቀን ክፍሉ ተቀምጦ ላፕቶፐ ላይ እየመጣለት ደጋሞ ያየውንና ያጠናውን በምልስት እየከለሰ በፈግታ ተሞልቶ ነበር ልብሱን እየለበሰ ያለው..
ሲጨርስ የመኝታ ቤቱን በራፍ አንኳኳ..
"ቃል ግባ ጨርሼያለሁ"አለችው፡፡ከፍቶ ገባ...ጨርሳ ከውስጥ ገብታ ተኝታ ነበር...
"ተኛሽ እንዴ?"
‹‹አዎ…ምነው?›› ምነው አባባሎ .ከመተኛቷ በፊት እንድታደርግለት ወይም እንድትሰጠው የሚፈልገው ነገር ካለ ብላ ነው፡፡
"አይ ምንም›› አለና እሱም እንደእሷው ተኛ .. በመሀከላችን የአንድ ክንድ ክፍተት ቢኖርም እሷም ወደ እሱ ዞራ እሱም ወደእሷ ዞሮ ፊት ለፊት እየተያየን ነበር የተኙት፡፡
"እንዴት ነው አሁን ተረጋጋሽ?›
‹‹ አዎ..ዕድሜ ላንተ ምንም አልል "አለችው…
‹‹ እጅሽን ስጪኝ ?››አለት.
ለምን እንደፈለገው ግራ ቢገባትም ቀኝ እጇን ሰጠችው.. በግራ እጅ ጨበጠው…‹‹ ያኛውንም›› አላት …በተመሳሳይ ሰጠችው… በሌለኛው እጅ ጨበጠው....ሰውነቷን ውርር አደረገው....ዛሬ ነገሮች መልካቸውን ሊቀይሩ ነው ስትል በውስጧ አሰበች ..ግን ወዲያው ነበር ሀሳቧ የተወላገደና የተሳሳተ መሆኑን የተረዳችው..."ከመተኛታችን በፊት በቀን ውሎችን ስላተሰጠን በጎ ነገር ሁሉ እንድናመሠግን ፈልጌ ነው"አለ
"ተኝተን?"
"ችግር የለውም …ዎናው ልባችን አለመተኛቱ ነው"
‹‹እሺ እንዳልክ ››አለችና እራሷን ዝግጅ አደረገች...አይኖቹን ጨፈነና ማነብነብ ጀመረ.. ከተወሰኑ ደቂቆች በኃላ የሚላቸውን ነገሮች በግልፅ መስማት አቁማ ነበር ... የሆነ የሚያንሳፍፍ አይነት መመሰጥ ውስጥ ገብታ እየቀዘፈች ነው። ሰውነቷ ሲላቀቅና ሲፍታታ፤ እናም ክብደት አልባ ሲሆን እየታወቀት ነው።አእምሮዋ ውስጥ የሆኑ የብርሀን ፍንጥርጣሪዎች ሲደንሱ ይሰማታል፡፡
...ቃል የምስጋና ፀሎቱን አጠናቆ እጆቾን ቢለቃቸውም እሷ ግን ቀጥላለች...አይኖቾ እንደተጨፈኑ አንደበቶም እንደተዘጋ ቢሆንም ውስጧ ግን እያነበነበ ነው።
‹‹…ቃልዬ አንተን መተዋወቄን እንደመባረክ ነው የምቆጥረው..አንተ ውስጤ ተደፍኖ የኖረውን እሳት የምታወጣልኝ የፍቅሬ ነዳጅ ነህ..አሁን እየተነፈስክ ያለኸው ትንፋሽህ ወደ ውስጤ ሰርጎ ሲገባ ኃይለኛ የኤሌክትሪክ ሞገድ በውስጤ ፈጥሮ ሲያንዘፈዝኝ ይታወቀኛል...ከንፈርህ ከንፈሬ ላይ ባይጣበቅም በጥልቀት ነፍስህ ድረስ ጠልቄ እየሳምኩህ ነው።እጆችህ እርቃን ሰውነቴ ላይ አርፈው እየዳበሱኝ ባይሆንም እኔ በፍቅርህ ቅልጥልጥ ብዬ እየተዝለፈለፍኩ ነው... ቢጃማዬንና ፓንቴን አውልቀህ ጥለህ ጭኔን ፈልቅቆ ውስጤ ለመግባት ባትሞክርም እግሮቼ ተከፋፍተው ሴትነቴ ረጥቦልህ እየቃተትኩ ነው...እንዲህ አይነት ፍቅር ማንንም አፍቅሬ አላውቅም.. እንዲህ አይነት ወሲብ ከማንም ተዋስቤ አላውቅም ...እንዲህ አይነት ስጋንም ነፍስንም በአንዴ ከፀባኦት አድርሶ የመመለስ አይነት የጦዘ እርካታ ማንም እንድረካ አድርጎኝ አያላውቅም..ወደፊትም ማድረገግ አይችልም…፡፡አንተ ግን..አንተ ግን...አንተ ግን ለስንት ጊዜ እንደደጋገመችው አታውቅም…ሰውነቷን ተርገፈገፈ..ጭው አለባት...ለአስር ደቂቃ በኃላ አይኖቾን መግለጥ ቻለች ...ቃል ርቀቱን እንደጠበቀ ጭልጥ ያለ ሠላማዊ እንቅልፍ ውስጥ ነው...እሷ ግን ምን ውስጥ ገብታ ነው የወጣችው ?የምታውቀው ነገር አልነበረም‹‹ቆይ አንድ የሚወድትን ሰው አጠገብ ተኝተው ግን ደግሞ ጫፍን ሳይነኩት በሀሳብ እያለሙ ብቻ ፍቅር መሰራት…ከዛም በተግባር የመጨረሻውን እርካታ መርካት ይቻላል እንዴ?እንዲህ አይነት ተአምር የትኛውም የፍቅር ፊልም ላይ ሆነ መፅሀፍ ሊይ አላነበብኩም….አሁን ቃል ምን አስቤ ምን እንደሰራው ቢያውቅ እንዴት ይታዘበኛል...?››ስትል ራሷን ጠየቀች…ፊቷን ከእሱ መለሰችና ጀርባዋን ሰጥታው ጥቅልል ብላ ተኛች...ደስ የሚል ሠላማዊ እንቅልፍ።
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ይሄን ሁሉ ወሬ ያወሩት አንድ ሬስቶራንት ገብተው እራት እየበሉ ነው።ሰዓቷን ስታይ 2:30 ሆኗል።መኪና ስለያዘች ወደቤት ለመሄድ ሰዓቱ ገና ነው..ግን መሄድ አልፈለገችም.....፡፡
"ቃልዬ ...ዛሬ አንተ ጋር ማደር እችላለሁ?"ስትል ጠየቀችወ፡፡
"ችግር የለውም ...ግን እቤት ቅር እንዳይላቸው፡፡››አላት፡፡
‹‹አይ .እሱን እኔ አስተካክላለሁ… ችግር የለውም››አለችው፡፡
ከሆነ እሺ ›አለና ተያይዘው ወደ ቃል ቤት አመሩ፡፡
እራታቸውን ውጭ ስለበሉ ቀጥታ ወደ መኝታ ቤት ነው ያመሩት።ያው እንደ ለማዳነቷ አልጋው ላይ ተቀመጠች.. ቃል ቀጥታ ወደ ቁምሳጥኑ ሄደና ከፍቶ ልብሶችን እያነሳ እየጣለ‹‹ ...የእኔን ቢጃማ ብሰጥሽ ይደብርሻል...ከታጠበ በኃላ አለበስኩትም" አለት.፡፡.
ግን.‹‹ወይ አለመተዋወቅ›አለች በውስጧ ቃል ያላወቀው እንደውም ለብሶት ሙሉ በሙሉ ጠረኑ እንደተጣበቀበት ቢሆን እርካታዋ ወሰን አልባ ይሆን እንደነበረ ነው...‹‹ምን ያደርጋል ይሄንን ግን እሱ አይረዳለኝም›ስትል በውስጧ አማረች፡፡በጣም በጥልቀት እንደሚረዳትና ግን ደግሞ አውቆ ያልተረዳት እያስመሰለ እንደሆነ ቢገባትስ ምን ትል ይሆን?፡፡
"አረ ችግር የለውም ..ስጠኝ ደስ ይለኛል"አለችው..ነጭ ቢጃማ ሱሪ ከነአላባሹ አቀበላት ...ተቀበለችና ጎኗ አስቀመጠችው"አሁን እንዴት ነው የለበስኩትን አውልቄ ይሄን የምለብሰው ...ቀሚስ ለብሼ ቢሆን እንኳን ቀላል ነው ...ግን አሁን የለበስኩት ሱሪ ነው...ቃል ፊት ሱሪዬን አውልቄ በፓንት ቆሜ ቢጃማ መልበስ...‹አይ ወደ መታጠቢያ ክፍል ልግባና እዛ ልቀይር›ብላ በማሰብ ወሰነችና...መልሳ ሀሳቧን ሰረዘችው፡፡
‹‹እዚሁ እሱ ፊት ነው መቀየር ያለብኝ...እኔ በገዛ እጮኛው ባሌን የተነጠቅኩ እና ልቤ የተሠበረ ንክ ነኝ ...ቢያንስ እሱ እንደዛ ነው የሚያውቀው እና ምንም ነገር ባደርግ በሀዘኔታ ከማየት ውጭ ምን ማለት ይችላል...?ለዛውስ እንደዚህ አይነት አጋጣሚዎች እየተጠቀምኩ ልብን ካልሸራረፍኩ እንዴት ነው ትልቁ እቅዴ ጋር የምደርሰው፡፡››በማለት እራሷን አበረታታችና ተነሳች፡፡ ቆመች፡፡ በአንድ ሜትር ርቀት ፊት ለፊቷ ነው ያለው...የጂንስ ሱሪዋን ቁልፍ ፈታ ዚፑን ወደታች ሳታንሸራትት እሱ እጅ ላይ ያለውን ሌላ ሰማያዊ ቢጃማ ይዞ ፊቱን አዙሮ ወደሚቀጥለው ክፍል ገባ....እንግዲህ ይሄ ማለት አልማችሁ ልትተኩሱ ቃታውን ስትስብ ቃ..ቃ ብቻ ብሎ ሲከሽፍባችሁ የሚሠማችሁን ስሜት በሉት።‹‹አይ ቃል አሁን የእኔን ከፊል እርቃን ላለማየት ካልሆነ በስተቀር የአንተንማ...እያንዳንድን የሠውነት አካሉን ማንም ሌላ ሰው ካየው በላይ አገላብጪ አይቼዋለሁ...እድሜ እዚህ ክፍል ለቀበርኳት ስውር ካሜራ ...የማርያም ስሞሽ ጥቁር ነጥብ ምልክት የት የት ጋር እንዳህ...በሰውነትህ ላይ ያለው ፀጉር የት ጋር እንደሚበዛ እና የት ጋር እንደሚሳሳ... የደረትህን መጠነ ስፋት እና የእንብርትህን ጉዶጓድ ጥልቀት ጭምር አውቃለሁ....እናም ይበልጥ ሚስጥራዊ ስለሆኑ የሠውነት ክፍሎቹም ርዝመትና እጥረት፤ ውፍረትና ቅጥነት በዝረዝር መናገር እችላለሁ...ቃል ግን ይሄንን ቢያውቅ ምን ይላል..." እያለች ስለራሷ የሚስጥር ጎተራነት በኩራት እያሰበች ባለችበት በዛው ደቅቃ ቃልም የእሷን እያንዳንዷን እርቃን የሰውነት ክፍሏን በተለያየ ቀን ክፍሉ ተቀምጦ ላፕቶፐ ላይ እየመጣለት ደጋሞ ያየውንና ያጠናውን በምልስት እየከለሰ በፈግታ ተሞልቶ ነበር ልብሱን እየለበሰ ያለው..
ሲጨርስ የመኝታ ቤቱን በራፍ አንኳኳ..
"ቃል ግባ ጨርሼያለሁ"አለችው፡፡ከፍቶ ገባ...ጨርሳ ከውስጥ ገብታ ተኝታ ነበር...
"ተኛሽ እንዴ?"
‹‹አዎ…ምነው?›› ምነው አባባሎ .ከመተኛቷ በፊት እንድታደርግለት ወይም እንድትሰጠው የሚፈልገው ነገር ካለ ብላ ነው፡፡
"አይ ምንም›› አለና እሱም እንደእሷው ተኛ .. በመሀከላችን የአንድ ክንድ ክፍተት ቢኖርም እሷም ወደ እሱ ዞራ እሱም ወደእሷ ዞሮ ፊት ለፊት እየተያየን ነበር የተኙት፡፡
"እንዴት ነው አሁን ተረጋጋሽ?›
‹‹ አዎ..ዕድሜ ላንተ ምንም አልል "አለችው…
‹‹ እጅሽን ስጪኝ ?››አለት.
ለምን እንደፈለገው ግራ ቢገባትም ቀኝ እጇን ሰጠችው.. በግራ እጅ ጨበጠው…‹‹ ያኛውንም›› አላት …በተመሳሳይ ሰጠችው… በሌለኛው እጅ ጨበጠው....ሰውነቷን ውርር አደረገው....ዛሬ ነገሮች መልካቸውን ሊቀይሩ ነው ስትል በውስጧ አሰበች ..ግን ወዲያው ነበር ሀሳቧ የተወላገደና የተሳሳተ መሆኑን የተረዳችው..."ከመተኛታችን በፊት በቀን ውሎችን ስላተሰጠን በጎ ነገር ሁሉ እንድናመሠግን ፈልጌ ነው"አለ
"ተኝተን?"
"ችግር የለውም …ዎናው ልባችን አለመተኛቱ ነው"
‹‹እሺ እንዳልክ ››አለችና እራሷን ዝግጅ አደረገች...አይኖቹን ጨፈነና ማነብነብ ጀመረ.. ከተወሰኑ ደቂቆች በኃላ የሚላቸውን ነገሮች በግልፅ መስማት አቁማ ነበር ... የሆነ የሚያንሳፍፍ አይነት መመሰጥ ውስጥ ገብታ እየቀዘፈች ነው። ሰውነቷ ሲላቀቅና ሲፍታታ፤ እናም ክብደት አልባ ሲሆን እየታወቀት ነው።አእምሮዋ ውስጥ የሆኑ የብርሀን ፍንጥርጣሪዎች ሲደንሱ ይሰማታል፡፡
...ቃል የምስጋና ፀሎቱን አጠናቆ እጆቾን ቢለቃቸውም እሷ ግን ቀጥላለች...አይኖቾ እንደተጨፈኑ አንደበቶም እንደተዘጋ ቢሆንም ውስጧ ግን እያነበነበ ነው።
‹‹…ቃልዬ አንተን መተዋወቄን እንደመባረክ ነው የምቆጥረው..አንተ ውስጤ ተደፍኖ የኖረውን እሳት የምታወጣልኝ የፍቅሬ ነዳጅ ነህ..አሁን እየተነፈስክ ያለኸው ትንፋሽህ ወደ ውስጤ ሰርጎ ሲገባ ኃይለኛ የኤሌክትሪክ ሞገድ በውስጤ ፈጥሮ ሲያንዘፈዝኝ ይታወቀኛል...ከንፈርህ ከንፈሬ ላይ ባይጣበቅም በጥልቀት ነፍስህ ድረስ ጠልቄ እየሳምኩህ ነው።እጆችህ እርቃን ሰውነቴ ላይ አርፈው እየዳበሱኝ ባይሆንም እኔ በፍቅርህ ቅልጥልጥ ብዬ እየተዝለፈለፍኩ ነው... ቢጃማዬንና ፓንቴን አውልቀህ ጥለህ ጭኔን ፈልቅቆ ውስጤ ለመግባት ባትሞክርም እግሮቼ ተከፋፍተው ሴትነቴ ረጥቦልህ እየቃተትኩ ነው...እንዲህ አይነት ፍቅር ማንንም አፍቅሬ አላውቅም.. እንዲህ አይነት ወሲብ ከማንም ተዋስቤ አላውቅም ...እንዲህ አይነት ስጋንም ነፍስንም በአንዴ ከፀባኦት አድርሶ የመመለስ አይነት የጦዘ እርካታ ማንም እንድረካ አድርጎኝ አያላውቅም..ወደፊትም ማድረገግ አይችልም…፡፡አንተ ግን..አንተ ግን...አንተ ግን ለስንት ጊዜ እንደደጋገመችው አታውቅም…ሰውነቷን ተርገፈገፈ..ጭው አለባት...ለአስር ደቂቃ በኃላ አይኖቾን መግለጥ ቻለች ...ቃል ርቀቱን እንደጠበቀ ጭልጥ ያለ ሠላማዊ እንቅልፍ ውስጥ ነው...እሷ ግን ምን ውስጥ ገብታ ነው የወጣችው ?የምታውቀው ነገር አልነበረም‹‹ቆይ አንድ የሚወድትን ሰው አጠገብ ተኝተው ግን ደግሞ ጫፍን ሳይነኩት በሀሳብ እያለሙ ብቻ ፍቅር መሰራት…ከዛም በተግባር የመጨረሻውን እርካታ መርካት ይቻላል እንዴ?እንዲህ አይነት ተአምር የትኛውም የፍቅር ፊልም ላይ ሆነ መፅሀፍ ሊይ አላነበብኩም….አሁን ቃል ምን አስቤ ምን እንደሰራው ቢያውቅ እንዴት ይታዘበኛል...?››ስትል ራሷን ጠየቀች…ፊቷን ከእሱ መለሰችና ጀርባዋን ሰጥታው ጥቅልል ብላ ተኛች...ደስ የሚል ሠላማዊ እንቅልፍ።
✨ይቀጥላል✨
👍141❤19👎5🤔3🥰2
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ልዩ ከመድህኔም ሆነ ከጊፍቲ ጋር በአካልም ሆነ በሰልክ ከተገናኘች ሁለት ወር ተቆጠረ፡፡ሰሞኑን የምርቃት ሽር ጉድ ላይ ስለሆነች ሀሳቧን ለጊዜውም ቢሆን ከእነሱ ላይ አንስታለች…
የሚቀጥለው እሁድ የምረቃ ፕሮግራም አለባት…ነገሩ በገዛ ሴራዋ ድብልቅልቅ ባታደርገው ኖሮ ቀለበቷም ጭምር የሚደረግበት ቀን ነበር፡፡በዚህ ሀሳብና ሁኔታ ላይ እያለች ነበር ትናንት ማታ ቃል ደውሎ ነገ በስድስት ሰዓት እሱ ቤት እንድትመጣ የነገራት።ምክንያቱን ስትጠይቀው ‹‹ስትመጪ ትደርሺበታለሽ›› አላት። በዚህም የተነሳ ልቧ እንደተንጠለጠለ መሽቶ ነጋ።
ሁል ጊዜ ቃል ፈልግሻለሁ ባላት ቁጥር ለምንድነው ልቧ የምትቅበዘበዘው? ሁሌ የማይገባት ጉዳይ ነው… አምስት ተኩል ሲሆን ነው አምራና ተሸቀርቅራ እቤት የደረሰችው....እቤቱ የቀጠራት የፍቅር ጥያቄ ሊጠይቃት እንደሆነ 90 ፐርሰንት እርግጠኛ ነች...እሱ ደፍሮ ባይጠይቃት እንኳን ትንሽ ፍንጭ ካሳያት እሷ ገፍታበት የውስጧን ዘክዝካ ልትነግረውና የዘላለም ፍቅረኛዋ እንዲሆን ልትጠይቀው አስባበትና ተዘጋጅታበት ነው የመጣችው፡፡ ስትደርስ ቤቱ በምግብ ሽታ ታውዷል "ስትገባ በሞቀ ፈገግታና ሠላምታ ተቀበላት የሚሰራውን ምግብ ገና ስለነበረው ታግዘው ጀመር..እየተዘጋጀ ያለው የምግብ ብዛት ግን ለሁለቱ ብቻ አልመስል አላትና ደባሪ ስጋት በእምሮዋ ሽው አለባት…እሱን ጠይቃ ለማረጋገጥ ግን አልፈለገችም፡፡ስድስት ሰዓት ሲሆን በራፍ ተቆረቆረ..‹‹ ሂጂና ክፈቺ ››አለት፡፡ የቃል የቤት አከራዮ ናቸው በሚል ግምት ቂው ቂው እያለች ሄዳ ስትበረግደው ፊቷ የተጋረጠው ሰው ያልጠበቀችው ነበር..ልክ እንደናፈቀ ሰው ተንደርድራ ልትጠመጠምባት ነበር.. ለጥቂት ነው ትውስታው በአዕምሮዋ ብልጭ ሲል እራሷን የገታችውና..እንደመመናቀር ብላ በራፋን በመልቀቅ ወደውስጥ የተመለሰችው...፡፡እሷ ካለች ቃላ ላሰበችው ነገር እንዳልጠራት አወቀችና በጣም ተከፋች….
"ማነው?"ጠየቃት ቃላ..አልመለሰቸለትም ዝም አለችው ..ቃል ግን ወዲያው ገባውና የሚሰራውን ምግብ አቋሞ ወጣ ""ጊፍቲ..እንኳን በሰላም መጣሽ" "ብሎ ተጠመጠመባት ..አገላብጦ ሳማት...ጊፍቲ ቅዝቅዝና ቅዝዝ ባለ ስሜት አፀፋዋን መለሰች ..ወስዶ ምግብ የተደረደረበት ጠረጴዛ አካባቢ አስቀመጣትና ትኩር ብሎ አያት ..ባለፈው ካያትም በላይ ጉስቁልና ጥቁርቁር ብላለች…ውስጡ አዘነ..ፊቱን አዙሮ ወደ ልዩ እየተራመደ ሳለ በራፉ ዳግመኛ ተቆረቆረ...ልዩ ባለችበት ግራ ተጋባች ‹‹ዛሬ ምንድነው .? ›ስትል አጉረመረመች….ሄዶ ከፈተው።
"ኦ መድሀኔ ...እንኳን በሰላም መጣህ… ግባ›› ሲል ልዩ ሠማች ባለችበት ሽምቅቅ ነው ያለችው፡፡
‹‹ወይ ጉዴ ጭራሽ ያን ሁሉ የለፋሁበትን ነገር ገደል ከተተው..ይሄ ልጅ ምን እየሠራ ነው? ። እንዲህ በድንገት አንድ ቤት የሠበሰበን ሊያቧቅሰን ነው ወይስ ሊያስታርቀን?ሊያስታርቀን ከሆነ በምን መልኩ።እንደድሮችን እንድንጣመር ወይስ በአዲስ አሰላለፍ...?››በደቂቃ ውስጥ አእምሮዋ ውጥርጥር አለ።
ከዛ የተሰራው ምግብ ሁሉ ጠረጴዛው ላይ ቀረበ...ሁሉም በተኳረፈ ስሜት ቢሆኑም ጠረጴዛውን ከበው ተቀመጡ.የቀረበውን ምግብ በልተው አጠናቀቁና የተበላበትን ሰሀኖች ተገጋዘው በማንሳት መልሰው በጠረጴዛው ዙሪያ ተቀመጡ።በዛ በውጥረት ውስጥ የመናገር ቅድሜያውን የወሰደው ቃል ነው።
ያው እንግዲህ ሁላችንንም እዚህ ለምን እንድንገናኝ እንደፈለኩ ታውቃላችሁ።ባታውቁም መገመት አይከብዳችሁም፡፡ በመካከላችን ደስ የማይል ነገር ተፈጥሯል። እንደድሮችን እርስ በርስ አንገናኝም፤አንደዋወልም ይሄ ከዛሬ ጀምሮ በዚህ አይነት ሁኔታ መቀጠል የለበትም።
ልዩ ጣልቃ ገባች"ቃል እነሱ በእኛ ላይ የፈፀሙት በደል እኮ መቼም ይቅርታ የሚያሰጥ አይደለም" ተንዘረዘረች.አዎ በተቻላት አቅም ነገሩን ከመጀመሩ በፊት ልታስቆም እየጣረች ነው፡፡
ቃል ግን ቀድሞውንም ይሄን ገምቶ የተዘጋጀበት ጉዳይ ስለነበር በጥንካሬ ተጋፈጣት‹‹አይ… ይቅርታ የማያሰጥ አንድም በደል የለም...ደግሞ በግንኙነት ውስጥ አንድ በአንድ ነገር ሲበድል ሌላው ደግሞ በሌላ መበደሉ አይቀሬ ነው...ስለዚህ እሱ የበደለው ይቅር እንዲባልለት እሱ ቀድሞ የጓደኛውን በደል ይቅር ማለት አለበት።ጊፉቲ አንቺ ለእኔ በጣም አስፈላጊ ሰው እንደሆንሽ ታውቂያለሽ ።ለሁለታችንም ግንኙነት ብዙ ብዙ መስዋአትነት ከፍለሻል..አንቺ በጣርሺው መጠን እኔ አልጣርኩም.. በዛም በጣም አዝናለሁ...እባክሽ በውስጥሽ ለፈጠርኩት መጥፎ ስሜት በአጠቃላይ ከልብሽ ይቅር እንድትይኝ እፈልጋለሁ"በማለት ከመቀመጫው ተነሳና በተቀመጠችበት እዛው ይዞ ጉልበቷ ላይ ተደፋ...እሷም እጇን ጭንቅላቱ ላይ አድርጋ ፀጉሩን እያሻሸች ትነፈርቅ ጀመር..
መድሀኔ እንደፈዘዘ ነው። ልዩ ግራ ገብቶታል‹‹ ምንድነበር የተፈጠረው?ማን ነው ማንን ይቅርታ መጠየቅ ያለበት.....?እኔም ተነስቼ መድሀኔ እግር ስር ልደፋ እንዴ?›እያለች ስትብሰለስል በድንገት መድሀኔ ከተቀመጠበት ተነሳና መጥቶ እግሯ ስር ድፍት አለ"እባክሽ ልዩ በተፈጠረው ነገር በጣም አፍሬለሁ።እንዴት እንደዛ እንዳደረኩ አላውቅም ።በእውነት በዛ ስካርና የእብደት ቀን ከተፈጠረው ውጭ እምልልሻለሁ በእኔና በእሷ መካከል ምንም የለም...አንቺ መስለሺኝ እሷንም ያሳሳትኳት እኔ ነኝ።በዚህም ሶስታችሁም ይቅር እንድትሉኝ እፈልጋለሁ።
"በቃ ተነስ ይቅር ብዬሀለው ....ከአሁን ጀምሮ ግን ንፅህ ጓደኛሞች ነን"አለችው ፈርጥም ብላ..ፈጥና ይቅር ያለችው ሆነ ብላ የቃልን ትኩረት ለመሳብ ስለፈለገች ነው፡፡ባለፈው ከቃል ጋር ስለዚህ ጉዳይ ሲያወሩ እንዲ እንድታደርግ ስለነገራት ምን ያህል የእሱን ቃል አክባሪ እንደሆነች እንዲያቅላት ስለፈለገች ነው
መድሀኔ ግን ከፊል በሆነው ይቅርታዋ እርካታ አልተሰማውም.በልመናው ገፈበት"እባክሽ ልዩ እኔ እኮ በጣም ነው የማፈቅርሽ በዛ ላይ የሁለታችንም ቤተሠቦች ለሠርጋችን እየተዘጋጅ እኮ ነው።ይቅር ብለሺኝ እንደበፊቱ ካልሆን ምን ልንላቸው ነው።"
"አይ እንደዛማ ፍፅም አይሆንም...እኔ ለቤተሠቦቼ አንተን እንደማላገባ ነግሬቸው ዝጎጅታቸውን አቋርጠዋል...አንተም ጊዜውና ሳይረፍድ ዛሬውኑ ለቤተሠቦችህ ንገራቸው።
"ምን ብዬ.ቀለበቱን እንኳን እንዲቀር ለማድረግ ስንት ነገር ቀባጥሬ ነው…ከእነጭራሹ ሰርጉም ጭምር ቀርቷል ብላቸው ኸረ በስመአብ?"ዘገነነው
"እሱ ያንተ ችግር ነው..."
"ቃል አረ አንድ ነገር በላት...ቆይ አንተ ጊፍቲን በፍቅረኝነት አትቀበላትም።"ሲል አንጀት በሚበላ ድምፅ ጠየቀው
ልዩ የቃልን መልስ ለመስማት አይኖቾን አፍጥጣበት በጉጉት ትጠብቅ ጀመር..የፈራችውን አይነት መልስ መለሰ"ለምን አልቀበላትም የይቅርታ ግማሽ የለውም እኮ"
በቃል ንግግር ወሽመጧ ብጥስ አለ‹‹...ምን አይነት ሀሞት የሌለው ሰው ነው...የወራት ልፋቴን በጠቅላላ ገደል ሊከተው እኮ ነው.. አሁን እሺ ምን ላድርግ?።›በውስጧ አብሰለሰለች.ሀሞትና ከርቤ ቀላቅላ እንደተጋተ ሰው .አፏን መረራት…፡፡መድህኔ ተፍለቀለቀ...ግን የልዩ ብስጭት ሆነ የመድሀኔ ደስታ ለሽርፍራፊ ሰከንድ ብቻ ነው መቆየት የቻለው።ድንገት የመብረቅ ብልጭታ በሚመስል ክስተት ታአምር መሳይ ዜና ከጊፊቲ አንደበት ዱብ አለ"አርግዤለሁ"አለች...መድህኔ በተንበረከከበት ዝርፍጥ ብ ሎ መሬት ያዘ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ልዩ ከመድህኔም ሆነ ከጊፍቲ ጋር በአካልም ሆነ በሰልክ ከተገናኘች ሁለት ወር ተቆጠረ፡፡ሰሞኑን የምርቃት ሽር ጉድ ላይ ስለሆነች ሀሳቧን ለጊዜውም ቢሆን ከእነሱ ላይ አንስታለች…
የሚቀጥለው እሁድ የምረቃ ፕሮግራም አለባት…ነገሩ በገዛ ሴራዋ ድብልቅልቅ ባታደርገው ኖሮ ቀለበቷም ጭምር የሚደረግበት ቀን ነበር፡፡በዚህ ሀሳብና ሁኔታ ላይ እያለች ነበር ትናንት ማታ ቃል ደውሎ ነገ በስድስት ሰዓት እሱ ቤት እንድትመጣ የነገራት።ምክንያቱን ስትጠይቀው ‹‹ስትመጪ ትደርሺበታለሽ›› አላት። በዚህም የተነሳ ልቧ እንደተንጠለጠለ መሽቶ ነጋ።
ሁል ጊዜ ቃል ፈልግሻለሁ ባላት ቁጥር ለምንድነው ልቧ የምትቅበዘበዘው? ሁሌ የማይገባት ጉዳይ ነው… አምስት ተኩል ሲሆን ነው አምራና ተሸቀርቅራ እቤት የደረሰችው....እቤቱ የቀጠራት የፍቅር ጥያቄ ሊጠይቃት እንደሆነ 90 ፐርሰንት እርግጠኛ ነች...እሱ ደፍሮ ባይጠይቃት እንኳን ትንሽ ፍንጭ ካሳያት እሷ ገፍታበት የውስጧን ዘክዝካ ልትነግረውና የዘላለም ፍቅረኛዋ እንዲሆን ልትጠይቀው አስባበትና ተዘጋጅታበት ነው የመጣችው፡፡ ስትደርስ ቤቱ በምግብ ሽታ ታውዷል "ስትገባ በሞቀ ፈገግታና ሠላምታ ተቀበላት የሚሰራውን ምግብ ገና ስለነበረው ታግዘው ጀመር..እየተዘጋጀ ያለው የምግብ ብዛት ግን ለሁለቱ ብቻ አልመስል አላትና ደባሪ ስጋት በእምሮዋ ሽው አለባት…እሱን ጠይቃ ለማረጋገጥ ግን አልፈለገችም፡፡ስድስት ሰዓት ሲሆን በራፍ ተቆረቆረ..‹‹ ሂጂና ክፈቺ ››አለት፡፡ የቃል የቤት አከራዮ ናቸው በሚል ግምት ቂው ቂው እያለች ሄዳ ስትበረግደው ፊቷ የተጋረጠው ሰው ያልጠበቀችው ነበር..ልክ እንደናፈቀ ሰው ተንደርድራ ልትጠመጠምባት ነበር.. ለጥቂት ነው ትውስታው በአዕምሮዋ ብልጭ ሲል እራሷን የገታችውና..እንደመመናቀር ብላ በራፋን በመልቀቅ ወደውስጥ የተመለሰችው...፡፡እሷ ካለች ቃላ ላሰበችው ነገር እንዳልጠራት አወቀችና በጣም ተከፋች….
"ማነው?"ጠየቃት ቃላ..አልመለሰቸለትም ዝም አለችው ..ቃል ግን ወዲያው ገባውና የሚሰራውን ምግብ አቋሞ ወጣ ""ጊፍቲ..እንኳን በሰላም መጣሽ" "ብሎ ተጠመጠመባት ..አገላብጦ ሳማት...ጊፍቲ ቅዝቅዝና ቅዝዝ ባለ ስሜት አፀፋዋን መለሰች ..ወስዶ ምግብ የተደረደረበት ጠረጴዛ አካባቢ አስቀመጣትና ትኩር ብሎ አያት ..ባለፈው ካያትም በላይ ጉስቁልና ጥቁርቁር ብላለች…ውስጡ አዘነ..ፊቱን አዙሮ ወደ ልዩ እየተራመደ ሳለ በራፉ ዳግመኛ ተቆረቆረ...ልዩ ባለችበት ግራ ተጋባች ‹‹ዛሬ ምንድነው .? ›ስትል አጉረመረመች….ሄዶ ከፈተው።
"ኦ መድሀኔ ...እንኳን በሰላም መጣህ… ግባ›› ሲል ልዩ ሠማች ባለችበት ሽምቅቅ ነው ያለችው፡፡
‹‹ወይ ጉዴ ጭራሽ ያን ሁሉ የለፋሁበትን ነገር ገደል ከተተው..ይሄ ልጅ ምን እየሠራ ነው? ። እንዲህ በድንገት አንድ ቤት የሠበሰበን ሊያቧቅሰን ነው ወይስ ሊያስታርቀን?ሊያስታርቀን ከሆነ በምን መልኩ።እንደድሮችን እንድንጣመር ወይስ በአዲስ አሰላለፍ...?››በደቂቃ ውስጥ አእምሮዋ ውጥርጥር አለ።
ከዛ የተሰራው ምግብ ሁሉ ጠረጴዛው ላይ ቀረበ...ሁሉም በተኳረፈ ስሜት ቢሆኑም ጠረጴዛውን ከበው ተቀመጡ.የቀረበውን ምግብ በልተው አጠናቀቁና የተበላበትን ሰሀኖች ተገጋዘው በማንሳት መልሰው በጠረጴዛው ዙሪያ ተቀመጡ።በዛ በውጥረት ውስጥ የመናገር ቅድሜያውን የወሰደው ቃል ነው።
ያው እንግዲህ ሁላችንንም እዚህ ለምን እንድንገናኝ እንደፈለኩ ታውቃላችሁ።ባታውቁም መገመት አይከብዳችሁም፡፡ በመካከላችን ደስ የማይል ነገር ተፈጥሯል። እንደድሮችን እርስ በርስ አንገናኝም፤አንደዋወልም ይሄ ከዛሬ ጀምሮ በዚህ አይነት ሁኔታ መቀጠል የለበትም።
ልዩ ጣልቃ ገባች"ቃል እነሱ በእኛ ላይ የፈፀሙት በደል እኮ መቼም ይቅርታ የሚያሰጥ አይደለም" ተንዘረዘረች.አዎ በተቻላት አቅም ነገሩን ከመጀመሩ በፊት ልታስቆም እየጣረች ነው፡፡
ቃል ግን ቀድሞውንም ይሄን ገምቶ የተዘጋጀበት ጉዳይ ስለነበር በጥንካሬ ተጋፈጣት‹‹አይ… ይቅርታ የማያሰጥ አንድም በደል የለም...ደግሞ በግንኙነት ውስጥ አንድ በአንድ ነገር ሲበድል ሌላው ደግሞ በሌላ መበደሉ አይቀሬ ነው...ስለዚህ እሱ የበደለው ይቅር እንዲባልለት እሱ ቀድሞ የጓደኛውን በደል ይቅር ማለት አለበት።ጊፉቲ አንቺ ለእኔ በጣም አስፈላጊ ሰው እንደሆንሽ ታውቂያለሽ ።ለሁለታችንም ግንኙነት ብዙ ብዙ መስዋአትነት ከፍለሻል..አንቺ በጣርሺው መጠን እኔ አልጣርኩም.. በዛም በጣም አዝናለሁ...እባክሽ በውስጥሽ ለፈጠርኩት መጥፎ ስሜት በአጠቃላይ ከልብሽ ይቅር እንድትይኝ እፈልጋለሁ"በማለት ከመቀመጫው ተነሳና በተቀመጠችበት እዛው ይዞ ጉልበቷ ላይ ተደፋ...እሷም እጇን ጭንቅላቱ ላይ አድርጋ ፀጉሩን እያሻሸች ትነፈርቅ ጀመር..
መድሀኔ እንደፈዘዘ ነው። ልዩ ግራ ገብቶታል‹‹ ምንድነበር የተፈጠረው?ማን ነው ማንን ይቅርታ መጠየቅ ያለበት.....?እኔም ተነስቼ መድሀኔ እግር ስር ልደፋ እንዴ?›እያለች ስትብሰለስል በድንገት መድሀኔ ከተቀመጠበት ተነሳና መጥቶ እግሯ ስር ድፍት አለ"እባክሽ ልዩ በተፈጠረው ነገር በጣም አፍሬለሁ።እንዴት እንደዛ እንዳደረኩ አላውቅም ።በእውነት በዛ ስካርና የእብደት ቀን ከተፈጠረው ውጭ እምልልሻለሁ በእኔና በእሷ መካከል ምንም የለም...አንቺ መስለሺኝ እሷንም ያሳሳትኳት እኔ ነኝ።በዚህም ሶስታችሁም ይቅር እንድትሉኝ እፈልጋለሁ።
"በቃ ተነስ ይቅር ብዬሀለው ....ከአሁን ጀምሮ ግን ንፅህ ጓደኛሞች ነን"አለችው ፈርጥም ብላ..ፈጥና ይቅር ያለችው ሆነ ብላ የቃልን ትኩረት ለመሳብ ስለፈለገች ነው፡፡ባለፈው ከቃል ጋር ስለዚህ ጉዳይ ሲያወሩ እንዲ እንድታደርግ ስለነገራት ምን ያህል የእሱን ቃል አክባሪ እንደሆነች እንዲያቅላት ስለፈለገች ነው
መድሀኔ ግን ከፊል በሆነው ይቅርታዋ እርካታ አልተሰማውም.በልመናው ገፈበት"እባክሽ ልዩ እኔ እኮ በጣም ነው የማፈቅርሽ በዛ ላይ የሁለታችንም ቤተሠቦች ለሠርጋችን እየተዘጋጅ እኮ ነው።ይቅር ብለሺኝ እንደበፊቱ ካልሆን ምን ልንላቸው ነው።"
"አይ እንደዛማ ፍፅም አይሆንም...እኔ ለቤተሠቦቼ አንተን እንደማላገባ ነግሬቸው ዝጎጅታቸውን አቋርጠዋል...አንተም ጊዜውና ሳይረፍድ ዛሬውኑ ለቤተሠቦችህ ንገራቸው።
"ምን ብዬ.ቀለበቱን እንኳን እንዲቀር ለማድረግ ስንት ነገር ቀባጥሬ ነው…ከእነጭራሹ ሰርጉም ጭምር ቀርቷል ብላቸው ኸረ በስመአብ?"ዘገነነው
"እሱ ያንተ ችግር ነው..."
"ቃል አረ አንድ ነገር በላት...ቆይ አንተ ጊፍቲን በፍቅረኝነት አትቀበላትም።"ሲል አንጀት በሚበላ ድምፅ ጠየቀው
ልዩ የቃልን መልስ ለመስማት አይኖቾን አፍጥጣበት በጉጉት ትጠብቅ ጀመር..የፈራችውን አይነት መልስ መለሰ"ለምን አልቀበላትም የይቅርታ ግማሽ የለውም እኮ"
በቃል ንግግር ወሽመጧ ብጥስ አለ‹‹...ምን አይነት ሀሞት የሌለው ሰው ነው...የወራት ልፋቴን በጠቅላላ ገደል ሊከተው እኮ ነው.. አሁን እሺ ምን ላድርግ?።›በውስጧ አብሰለሰለች.ሀሞትና ከርቤ ቀላቅላ እንደተጋተ ሰው .አፏን መረራት…፡፡መድህኔ ተፍለቀለቀ...ግን የልዩ ብስጭት ሆነ የመድሀኔ ደስታ ለሽርፍራፊ ሰከንድ ብቻ ነው መቆየት የቻለው።ድንገት የመብረቅ ብልጭታ በሚመስል ክስተት ታአምር መሳይ ዜና ከጊፊቲ አንደበት ዱብ አለ"አርግዤለሁ"አለች...መድህኔ በተንበረከከበት ዝርፍጥ ብ ሎ መሬት ያዘ
👍70❤2😱2😁1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሠላሳ_ሁለት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ቃል ቤት የተፈጠረው ድራማ ወር አልፎታል….በዚህ የጊዜ ክፍት ውስጥ መአት ነገሮች ተከስተዋል.ልዩ ትምህርቷን ተመርቃ ዲገግሪዋን ይዛለች…በምረቃት ፕሮግራሟ ላይ ቃል መድሀኔና ጊፍቲም ጭምር ተገኝተው ደስታዋ ተካፋይ ሆነዋል.እርግጥ ነገሩ ቀላል አልነበረም፤ በተለይ የልዩ እናት መድሀኔን ዝግጅቱ ላይ ሲመለከቱት ንዴታቸውን መቆጣጠር አቅቶቸው እንዴት ተደርጎ በማለት ሂድልኝ ሊሉት ፈልገው ነበር ፤በልዩ ግሳፄ ነው እንደምንም እራሳቸውን ተቆጣጥረው ሊያልፉት የቻሉት…፡፡በወቅቱ ልዩ ቃልን ከእናቷ ጋር ማስተዋወቅ ስለቻለች ከፍተኛ ደስታ ተስምቶታል…፡፡ሌላው ልዩና ቃል አንድ ላይ በመተጋገዝ መድህኔ እና ጊፍቲ አብረው እንዲቀጥሉ ማድረግ ችለዋል፡፡መድሀኔም እንደምንም እቤተሰቦቹን በማሳመን የጊፍቲ ሆድ ከመግፋቱ በፊት በቅርብ ለመጋባት ወስነው ዝግጅት ላይ መሆናቸውን ለእነልዩ ነግረዋቸዋል፡፡እንደውም የጊፍቲ አንደኛ ሚዜ ልዩ የመድሀኔ ደግሞ ቃል ሊሆን እንደሚችል ፍንጭ ሰጥተዋቸዋል፡፡ ያው ጓደኝነታቸውም ቃል በሚፈልገው መሰረት እንደድሮ ቀጥሏል‹‹..አሁን ይሄ ታሪክ ሙሉ ሊሆን የቀረው አንድ ነገር ብቻ ነው፡፡የእኔና የቃል ጉዳይ..እሱንም ጠብቁኝ በቅርብ ይሆናል….እስከአሁን እኔ አስቤ ያላሳከሁት ነገር የለም፡፡››ስትል ዛተች
ቀኑ ቅዳሜ ነው...ከቃል ጋር ለመገናኘት ተቀጣጥረው ነበር።
እሱ ወደሚገኝበት ቦታ እየነዳች ስለእሱ በማሰብ ትለፈልፋለች…ብቻዋን ስትለፈልፍ ለሚመለካተታ እግረኛ ከኃላ የመኪናው ወንበር ላይ ተኝቶ የሚያዳምጣት ሰው አለ ብሎ ነው የሚያስበው
‹‹ቆንጆ ነው።ቆንጆ የሚጠላ ሰው የለም። ግን ከስጋው ቁንጅና ይልቅ በነፍስ ቁንጅና ነው ቀድሜ እጅ ሰጠሁት ።እርግጥ የነፍስ ውበትን ልክ እንደስጋ ውበት በቀላሉ ለመለየት አይቻልም። ድብቅና ስውር ነው።መረጋጋትና በአስተውሎት መገምገምን ይጠይቃል። ውስጣዊ ስለሆነ በውስጣዊ አይን ብቻ ነው ሊታይና ሊረጋገጥ የሚችለው።እሱን በተመለከተ ግን የውጭ ውበቱን ዘግይቼ ና ተረጋግቼ ነው ያየሁት።ቀድሞ ውስጤ የሠረገው የነፍሱ ውበት ነው። ያሽመደመደኝ ሰባአዊነቱና የተሞረደ አስተሳሰብ ነው።እንደእሱ አይነት ሰው ይኖራል ብዬ አስቤ አላውቅም።መኖሩን ካወቅኩም በኃላ የእኔ ሰው መሆን አለበት ብዬ ቀን ከሌት ከመቃዠት ውጭ ሌላ ምንም አይነት የስጋም ሆነ የነፍስ ስራ የለኝም፡፡ ››
የተቃጠሩበት ቦታ ለመድረስ ከአንድ ፌርማታ በታች ሲቀራት መኪናዋ ድንገት ተበለሸባት፡፡እቤት ደወለችና ነገረቻቸው..ሌላ መኪና አምጥተው እስኪቀይሩላት መኪዋን ቆላለፈችና .በእግር ቃል ወደሚገኝበት ቦታ በእግሯ ወክ በማድረግ ሄዳ አገኘችው‹‹ ምሳ ልጋብዝህ ብላው እዛው አካባቢ አንድ ሬስቶራንት ይዛው ገባች..።እሷ ቁርስ ስላልበላች በጣም እርቧታል..እሱ ይራበው አይራበው አታውቅም።ግን ከረሀቡም በላይ የእሷ ዋና አላማ ከእሱ ጋር የምታሳልፈው ጊዜ በሰበብ አስባብ ማስረዘም ነው።
ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀመጠዋል ..የየምርጫችውን አዘዙ ። ሰዓቱ ስድስት ሰዓት ያልሞላ ቢሆንም በሬስቶራንቱ ውስጥ ያሉት ተስተናጋጆች እነሱ ብቻ አይደለሉም።ቢያንስ 30 ፐርሰንት የሚሆነው ወንበር በጥንድም ነጠላም ሆነው በተቀመጡ ሰዎች ተይዞል።
ከተወሰነ ጥበቃ በኃላ ምግባቸው ቀርበ፡፡
እሷ ለመገብ እጇን ወደምግቧ በመዘርጋ ላይ እያለች ቃል አንገቱን ለፀሎት ሲያቀረቅር አየችና በእፍረት በአየር ላይ ያንከረፈችውን እጆን ቀስ ብላ ወደሃላ ሳበችውና እሷም በተመሳሳይ አንገቷን ደፋች፡፡
እሱ ፀሎቱን ለእሷ በሚሰማ ነገር ግን ሌሎችን በማይረብሽ የተለሳለሰ ድምፅ ቀጠለ
‹‹እነዚህን የምግብ ግብአቶች ዘርተው ያበቀሉ ተንከባክበው ለፍሬ ያበቁ የገበሬ እጆች የተባረኩ ይሁኑ።የተመረቱትን ግብአቶች ከገበሬው በመግዛት ያለንበት ድረስ በማምጣት የሸጡልን ነጋዴዎች ምስጋናችን ይድረሳቸው።ይሄን እንጀራ ለማስገኘት ጤፍን ወደ ድቄትነት የቀየሩልን የወፍጮ ቤት ባለቤቶችና ሰራተኞች ባሉበት ምስጋናችን ይድረሳቸው ፤ ድቄቱን አብኩታና ጋግራ ይሄን የመሠለ ማራኪ እንጀራ እንድንቆርስ ላደረገችን እንጀራ ጋጋሪዎ እመቤት እናመሠግናለን።ይሄንን መአዳችን ላይ የቀረበልንን ሚስጥራዊ ውሀ እንድናገኝ ኃላፊነታቸውን በበጎነት ለተወጡ የውሀ ልማት ባለሞያዎች እናመሠግናለን።ይሄንን ምግብ በግሩም ሁኔታ እንዲበስል የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲኖር ላደረጋችሁልን የማብራት ሀይል ሰራተኛች እናመሠግናለን።በቀን ውስጥ ስለተደረገልን ሁሉ አናመሰግናለን፡፡››
ብሎ የተለመደ ገራሚ አይነት ፀሎቱን ካንበለበለ በኃላ የቀረበላቸውን መመገብ ጀመሩ
አልፎ አልፎ እያወሩ በመሀልም እየተጓራረሱ በመብላት ላይ ናቸው ።የእሷ አይኖቸ ግን በመሀል ሳትፈልግ ከጎናችው አንድ ወንበር ተሻግሮ ከሴት ጋር ካለው ጎልማሳ ሰው ላይ ይንከራተት ጀመር ‹‹..አሁን ፊት ለፊቴ ያለው ሰው ቃል ባይሆን ግንባሬን ብሎ በተቀመጥኩበት ጎልቶኝ ይሄድ ነበር?››ስትል አሰበች፡፡
ቢሆንም ግን እራሷን መግታት አልቻለችም፡፡እርግጥ ችግሯ ሰውዬው አይደለም …፡፡ከጣቱ ወርቅ አውልቆ ኪስ ወስጥ ሲከት አይታ ነው...፡፡ሰውዬው እንደዛ ያደረገው አብራው ያለችው ሴት ወደ ጠረጰዛው መጥታ ከፊት ለፊቱ ከመቀመጧ በፊት ነው።ወርቁን ከእጣቱ በችኮላ መንጭቆ በማውለቅ ጃኬት ኪስ ውስጥ እንደነገሩ ሻጥ ስላደረገው በተንቀሳቀሰ ቁጥር አይኗ ላይ በማብረቅረቅ እየተፈታተናት ስለሆነ ነው...አስሬ አይኗ ወደእሱ አየቀባዠረ የምትቅበጠበጠው።ለጥንዶቹ ምግብ ሲቀርብላቸው ሰውዬው ሊታጠብ ቀድሞ ከተቀመጠበት ተነሳና ወደ መታጠቢያ ቤት አመራ..
ልዩም ምንም ሳትናገር ድንገት ከተቀመጠችበት ተነሳችና ምግብ ስትበላበት የነበረ እጇን እንዳንከረፈፈች ከኃላው ተከተለችው... መታጠቢያ ቤት ገብቶ እጅን ሲታጠብ ከአጠገብ ያለው መታጠቢያ ስር ቆመችና ለመታጠብ እጇን ዘረጋች...ታጥቦ ጨርሷ ለመውጣት ሲራመድ እሷም መታጠቧን አቁማ ለመዞር የፈለገች መስላ ተጋጨችው...ቀድሞ ይቅርታ ጠየቃት‹‹...ችግር የለውም› ብላ አሳለፈችው...አንድ አስር እርምጃ ከተራመደ በኃላ ጠበቃችና ከኃላ ተከተለችው።ስትደርስ ወንበሩ ላይ ተደላድሎ ተቀምጦ አብራው ያላቸውን ሴት ለማጉረስ እጅን እየዘረጋ ነበር ...በፊት ለፊታቸው አልፋ ወደ ወንበሯ ሄደችና ተቀመጠች...ምግብና ሳትጠግብ ያቆመች ቢሆንም መልሳ መብላት መጀመር አልቻለችም ..እጇን ከታጠበቸ በኃላ እንዴት ብላ እጇን ትዘርጋ?
ቃል በዝምታ አቀርቅሮ ምግብን እየተመገበ ነው...ካቀረቀረበት ቀና ብሎ ሳያያት"ምነው ብይ እንጂ ››አላት፡
"አረ ጠገብኩ እኳ ...ታጥቤ ስመጣ እያየሀኝ"
"ከጠገብሽ ጥሩ ነው...እስከአሁን በልተሽ የጠገብሽው ለራስሽ ነው..ቀጥሎ ደግሞ ለእኔ ብይልኝ"አላት፡፡
አባባሉ ግራ አጋባት"እውነትህን ነው?"
"አዎ እውነቴን ነው"አለ ኮስተር ብሎ።
"እንዲህ ብለኸኝማ እምቢ አልልህም"አለችና እንደአዲስ መብላት ጀመረች።
ምግባቸውን ጨርሰው፤ እጃቸውን ታጥበው ፤ ብና አዘው እየጠጡ ነው። ምንም እያወራት አይደለም ።ሁለቱም የራሳቸው ሀሳብ እያመነዠጉ ነው።ከጎናቸው ያሉት ጥንዶች የሚበሉትን ጨረሱና ለመታጠብ ሴቲቱ ቀድማ ወደመታጠቢያ ቤት ሄደች ...እሱ ቁጭ ካለበት ሳይነሳ ፊቱ ያለውን የቢራ ጠርሙስ እያነሳ እየተጎነጨ ነው...
፡
፡
#ክፍል_ሠላሳ_ሁለት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ቃል ቤት የተፈጠረው ድራማ ወር አልፎታል….በዚህ የጊዜ ክፍት ውስጥ መአት ነገሮች ተከስተዋል.ልዩ ትምህርቷን ተመርቃ ዲገግሪዋን ይዛለች…በምረቃት ፕሮግራሟ ላይ ቃል መድሀኔና ጊፍቲም ጭምር ተገኝተው ደስታዋ ተካፋይ ሆነዋል.እርግጥ ነገሩ ቀላል አልነበረም፤ በተለይ የልዩ እናት መድሀኔን ዝግጅቱ ላይ ሲመለከቱት ንዴታቸውን መቆጣጠር አቅቶቸው እንዴት ተደርጎ በማለት ሂድልኝ ሊሉት ፈልገው ነበር ፤በልዩ ግሳፄ ነው እንደምንም እራሳቸውን ተቆጣጥረው ሊያልፉት የቻሉት…፡፡በወቅቱ ልዩ ቃልን ከእናቷ ጋር ማስተዋወቅ ስለቻለች ከፍተኛ ደስታ ተስምቶታል…፡፡ሌላው ልዩና ቃል አንድ ላይ በመተጋገዝ መድህኔ እና ጊፍቲ አብረው እንዲቀጥሉ ማድረግ ችለዋል፡፡መድሀኔም እንደምንም እቤተሰቦቹን በማሳመን የጊፍቲ ሆድ ከመግፋቱ በፊት በቅርብ ለመጋባት ወስነው ዝግጅት ላይ መሆናቸውን ለእነልዩ ነግረዋቸዋል፡፡እንደውም የጊፍቲ አንደኛ ሚዜ ልዩ የመድሀኔ ደግሞ ቃል ሊሆን እንደሚችል ፍንጭ ሰጥተዋቸዋል፡፡ ያው ጓደኝነታቸውም ቃል በሚፈልገው መሰረት እንደድሮ ቀጥሏል‹‹..አሁን ይሄ ታሪክ ሙሉ ሊሆን የቀረው አንድ ነገር ብቻ ነው፡፡የእኔና የቃል ጉዳይ..እሱንም ጠብቁኝ በቅርብ ይሆናል….እስከአሁን እኔ አስቤ ያላሳከሁት ነገር የለም፡፡››ስትል ዛተች
ቀኑ ቅዳሜ ነው...ከቃል ጋር ለመገናኘት ተቀጣጥረው ነበር።
እሱ ወደሚገኝበት ቦታ እየነዳች ስለእሱ በማሰብ ትለፈልፋለች…ብቻዋን ስትለፈልፍ ለሚመለካተታ እግረኛ ከኃላ የመኪናው ወንበር ላይ ተኝቶ የሚያዳምጣት ሰው አለ ብሎ ነው የሚያስበው
‹‹ቆንጆ ነው።ቆንጆ የሚጠላ ሰው የለም። ግን ከስጋው ቁንጅና ይልቅ በነፍስ ቁንጅና ነው ቀድሜ እጅ ሰጠሁት ።እርግጥ የነፍስ ውበትን ልክ እንደስጋ ውበት በቀላሉ ለመለየት አይቻልም። ድብቅና ስውር ነው።መረጋጋትና በአስተውሎት መገምገምን ይጠይቃል። ውስጣዊ ስለሆነ በውስጣዊ አይን ብቻ ነው ሊታይና ሊረጋገጥ የሚችለው።እሱን በተመለከተ ግን የውጭ ውበቱን ዘግይቼ ና ተረጋግቼ ነው ያየሁት።ቀድሞ ውስጤ የሠረገው የነፍሱ ውበት ነው። ያሽመደመደኝ ሰባአዊነቱና የተሞረደ አስተሳሰብ ነው።እንደእሱ አይነት ሰው ይኖራል ብዬ አስቤ አላውቅም።መኖሩን ካወቅኩም በኃላ የእኔ ሰው መሆን አለበት ብዬ ቀን ከሌት ከመቃዠት ውጭ ሌላ ምንም አይነት የስጋም ሆነ የነፍስ ስራ የለኝም፡፡ ››
የተቃጠሩበት ቦታ ለመድረስ ከአንድ ፌርማታ በታች ሲቀራት መኪናዋ ድንገት ተበለሸባት፡፡እቤት ደወለችና ነገረቻቸው..ሌላ መኪና አምጥተው እስኪቀይሩላት መኪዋን ቆላለፈችና .በእግር ቃል ወደሚገኝበት ቦታ በእግሯ ወክ በማድረግ ሄዳ አገኘችው‹‹ ምሳ ልጋብዝህ ብላው እዛው አካባቢ አንድ ሬስቶራንት ይዛው ገባች..።እሷ ቁርስ ስላልበላች በጣም እርቧታል..እሱ ይራበው አይራበው አታውቅም።ግን ከረሀቡም በላይ የእሷ ዋና አላማ ከእሱ ጋር የምታሳልፈው ጊዜ በሰበብ አስባብ ማስረዘም ነው።
ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀመጠዋል ..የየምርጫችውን አዘዙ ። ሰዓቱ ስድስት ሰዓት ያልሞላ ቢሆንም በሬስቶራንቱ ውስጥ ያሉት ተስተናጋጆች እነሱ ብቻ አይደለሉም።ቢያንስ 30 ፐርሰንት የሚሆነው ወንበር በጥንድም ነጠላም ሆነው በተቀመጡ ሰዎች ተይዞል።
ከተወሰነ ጥበቃ በኃላ ምግባቸው ቀርበ፡፡
እሷ ለመገብ እጇን ወደምግቧ በመዘርጋ ላይ እያለች ቃል አንገቱን ለፀሎት ሲያቀረቅር አየችና በእፍረት በአየር ላይ ያንከረፈችውን እጆን ቀስ ብላ ወደሃላ ሳበችውና እሷም በተመሳሳይ አንገቷን ደፋች፡፡
እሱ ፀሎቱን ለእሷ በሚሰማ ነገር ግን ሌሎችን በማይረብሽ የተለሳለሰ ድምፅ ቀጠለ
‹‹እነዚህን የምግብ ግብአቶች ዘርተው ያበቀሉ ተንከባክበው ለፍሬ ያበቁ የገበሬ እጆች የተባረኩ ይሁኑ።የተመረቱትን ግብአቶች ከገበሬው በመግዛት ያለንበት ድረስ በማምጣት የሸጡልን ነጋዴዎች ምስጋናችን ይድረሳቸው።ይሄን እንጀራ ለማስገኘት ጤፍን ወደ ድቄትነት የቀየሩልን የወፍጮ ቤት ባለቤቶችና ሰራተኞች ባሉበት ምስጋናችን ይድረሳቸው ፤ ድቄቱን አብኩታና ጋግራ ይሄን የመሠለ ማራኪ እንጀራ እንድንቆርስ ላደረገችን እንጀራ ጋጋሪዎ እመቤት እናመሠግናለን።ይሄንን መአዳችን ላይ የቀረበልንን ሚስጥራዊ ውሀ እንድናገኝ ኃላፊነታቸውን በበጎነት ለተወጡ የውሀ ልማት ባለሞያዎች እናመሠግናለን።ይሄንን ምግብ በግሩም ሁኔታ እንዲበስል የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲኖር ላደረጋችሁልን የማብራት ሀይል ሰራተኛች እናመሠግናለን።በቀን ውስጥ ስለተደረገልን ሁሉ አናመሰግናለን፡፡››
ብሎ የተለመደ ገራሚ አይነት ፀሎቱን ካንበለበለ በኃላ የቀረበላቸውን መመገብ ጀመሩ
አልፎ አልፎ እያወሩ በመሀልም እየተጓራረሱ በመብላት ላይ ናቸው ።የእሷ አይኖቸ ግን በመሀል ሳትፈልግ ከጎናችው አንድ ወንበር ተሻግሮ ከሴት ጋር ካለው ጎልማሳ ሰው ላይ ይንከራተት ጀመር ‹‹..አሁን ፊት ለፊቴ ያለው ሰው ቃል ባይሆን ግንባሬን ብሎ በተቀመጥኩበት ጎልቶኝ ይሄድ ነበር?››ስትል አሰበች፡፡
ቢሆንም ግን እራሷን መግታት አልቻለችም፡፡እርግጥ ችግሯ ሰውዬው አይደለም …፡፡ከጣቱ ወርቅ አውልቆ ኪስ ወስጥ ሲከት አይታ ነው...፡፡ሰውዬው እንደዛ ያደረገው አብራው ያለችው ሴት ወደ ጠረጰዛው መጥታ ከፊት ለፊቱ ከመቀመጧ በፊት ነው።ወርቁን ከእጣቱ በችኮላ መንጭቆ በማውለቅ ጃኬት ኪስ ውስጥ እንደነገሩ ሻጥ ስላደረገው በተንቀሳቀሰ ቁጥር አይኗ ላይ በማብረቅረቅ እየተፈታተናት ስለሆነ ነው...አስሬ አይኗ ወደእሱ አየቀባዠረ የምትቅበጠበጠው።ለጥንዶቹ ምግብ ሲቀርብላቸው ሰውዬው ሊታጠብ ቀድሞ ከተቀመጠበት ተነሳና ወደ መታጠቢያ ቤት አመራ..
ልዩም ምንም ሳትናገር ድንገት ከተቀመጠችበት ተነሳችና ምግብ ስትበላበት የነበረ እጇን እንዳንከረፈፈች ከኃላው ተከተለችው... መታጠቢያ ቤት ገብቶ እጅን ሲታጠብ ከአጠገብ ያለው መታጠቢያ ስር ቆመችና ለመታጠብ እጇን ዘረጋች...ታጥቦ ጨርሷ ለመውጣት ሲራመድ እሷም መታጠቧን አቁማ ለመዞር የፈለገች መስላ ተጋጨችው...ቀድሞ ይቅርታ ጠየቃት‹‹...ችግር የለውም› ብላ አሳለፈችው...አንድ አስር እርምጃ ከተራመደ በኃላ ጠበቃችና ከኃላ ተከተለችው።ስትደርስ ወንበሩ ላይ ተደላድሎ ተቀምጦ አብራው ያላቸውን ሴት ለማጉረስ እጅን እየዘረጋ ነበር ...በፊት ለፊታቸው አልፋ ወደ ወንበሯ ሄደችና ተቀመጠች...ምግብና ሳትጠግብ ያቆመች ቢሆንም መልሳ መብላት መጀመር አልቻለችም ..እጇን ከታጠበቸ በኃላ እንዴት ብላ እጇን ትዘርጋ?
ቃል በዝምታ አቀርቅሮ ምግብን እየተመገበ ነው...ካቀረቀረበት ቀና ብሎ ሳያያት"ምነው ብይ እንጂ ››አላት፡
"አረ ጠገብኩ እኳ ...ታጥቤ ስመጣ እያየሀኝ"
"ከጠገብሽ ጥሩ ነው...እስከአሁን በልተሽ የጠገብሽው ለራስሽ ነው..ቀጥሎ ደግሞ ለእኔ ብይልኝ"አላት፡፡
አባባሉ ግራ አጋባት"እውነትህን ነው?"
"አዎ እውነቴን ነው"አለ ኮስተር ብሎ።
"እንዲህ ብለኸኝማ እምቢ አልልህም"አለችና እንደአዲስ መብላት ጀመረች።
ምግባቸውን ጨርሰው፤ እጃቸውን ታጥበው ፤ ብና አዘው እየጠጡ ነው። ምንም እያወራት አይደለም ።ሁለቱም የራሳቸው ሀሳብ እያመነዠጉ ነው።ከጎናቸው ያሉት ጥንዶች የሚበሉትን ጨረሱና ለመታጠብ ሴቲቱ ቀድማ ወደመታጠቢያ ቤት ሄደች ...እሱ ቁጭ ካለበት ሳይነሳ ፊቱ ያለውን የቢራ ጠርሙስ እያነሳ እየተጎነጨ ነው...
👍77❤5😁4
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ቀለበቱን ከቀረቀረችበት ኪሷ አወጣችና ቀጥታ በድፍረት ወደሰውዬው ጠረጰዛ በመሄድ ፊቱ ቅጭልጭል አድርጌ ስታስቀምጥለት አንዴ ቀለበቱን አንዴ ደግሞ እሷን አንዴ ደግሞ ሴትዬዋ ወደሄደችበት መታጠቢያ ቤት እያፈራረቀ ሲያይ ቆየና እጅን ወደ ኪሱ ሰዶ ፈተሸ..
"አልገባኝም ከየት አገኘሽው?"ሲል ጠየቃት፡፡
"ቅድም መታጠቢያ ቤት ስንጋጭ መሠለኝ ከኪስህ የወደቀው...ከወለሉ ላይ ነው ያገኘሁት...ወዲያው አምጥቼ እንዳልሰጥህ ሴትዬህን ፈራሁ…አልተሳሳትኩም ያንተ ነው አይደል?።››
"አዎ የእኔ ነው ..አመሠግናለሁ..ሲወድቅ ግን እንዴት ድምፅ ሳልሰማ?"
"ምን አልባት ቀልብህ ሴትዬህ ላይ ስለሆነ ይሆናል"አለችውና የእሱን መልስ ሳትጠብቅ ወደ ወንበራ ተመለሰች።
ልዩ በእፍረት እንደተሸማቀቀች ከእዛ ሆቴል ተያይዘው ወጡ …ከቤት ሌላ መኪና ተልኳላት ስለነበረ ቀጥታ ምንም ሳይነጋገሩ በራሷ ፍቃድ ወደእራሱ ቤት ይዛው ሄደች፡፡ ….ከዛ ሁለቱም እሱ አልጋ ላይ በመሀከላቸው መተው ያለበትን ክፍተት አስጠብቀው ጋደም በማለት ማውራት ጀመሩ….እርግጥ እራሷ ነች እንዲያወሩ የመጀመሪያውን የመነሻ ጥያቄ የጠየቀችው….
‹‹ግን ከሌባ ጋር ጎደኛ መሆን አልደበረህም?››ዝም ብላ በውስጧ ስታብሰለስል የቆየችውን ጥያቄ ድንገት የጠየቀችው፡፡
"ሰው ሁሉ እኮ ሌባ ነው"አለት
ገርሟት"እንዴት ማለት?"ስትል ጠየቀችው፡፡
"በየቀኑ አንዳችን የአንዳችንን የህይወት ኃይል ስንዘርፍ ወይንም አስገድደን ስንቀማ ነው የምንውለው"
"አሁንም አልገባኝም"
"እኔ አሁን ብጮህብሽ ባመናጭቅሽ አንቺ መላ አካልሽ ሽምቅቅ ይላል ፤ ሰውነትሽ ይንቀጠቀጣል፤እኔ ጩኸቴንና ስድቤን እየቀጠልኩ ስመጣ አንቺ እየተሸማቀቅሽ በራስ የመተማመንሽ እየወረደ ይመጣል ..ያ ማለት ኃይልሽን እየመጠጥኩና አንቺን ባዶ እያደረኩሽ ነው ማለት ነው…ከዛ ደካማና ሽቁጥቁጥ በማድረግ እኔ በራስ መተማመኔን አሳድጋለሁ ማለት ነው..አየሽ ታዲያ ይሄ እንደውም ረቂቅ ሌብነት ነው፡፡ ››
‹‹እና እቤት ሰራተኞች ላይ ስጮህና ሳንቧርቅባቸው….ሲሸማቀቁና ሲሽቆጠቆጡ..ኃይላቸውን እየሰረቅኩባቸው መሆኑ ነው፡፡››
‹‹አዎ ለዛውም የህይወት ኃይላቸውን…ሰው ተበሳጭቶ ተበሳጭቶ በመጨረሻ ምንድነው የሚሆነው..?ለመኖር ያለውን ፍላጎት ሙሉ በሙሉ ያጣል…፡፡ ያ ማለት ምን ማለት መሰለሽ...ለመኖር የሚያስፈልገው ኃይል ውስጡ የለም ማለት ነው….የት ሄደ…. በዙሪያው ባሉ በተለያዩ ሰዎች ቀስ በቀስ እየተዘረፈ እንዲሞጠጥ ተደርጎል ማለት ነው….እና ትልቁ ሌብነት የሰውን የውስጥ ሰላም ማሳጣት ነው፡፡››
‹‹እና አንተ ለዛ ነው…ለሰው አስተያየት በምትሰጥበት ጊዜ ስሜትህን አብዝተህ ለመቆጣጠር የምትጥረው…?››
‹‹አዎ በተቻለኝ መጠን ከማንም ጋር ቢሆን ሰላማዊ የሆነ፤ከጭቀቅጭቅ የፀዳ፤በቁጣ ያልታጀበ ..በእኩልነት ላይ የተመሰረት ንግግር ማድረግ ነው ምፈልገው..እንደዛ ሲሆን ማለቴ አሁን እኔና አንቺ በጓደኝነት መንፈስ ጎን ለጎን ተቀምጠን ፍትሀዊ በሆነ በእኩልነት ሚዛን ሀሳብ ስንለዋወጥ ኃይልም እንደዛው ሚዛኑን በጠበቀ መልኩ እየተለዋወጥን ነው....ማለት ከእኔ ኃይል ወደአንቺ ይሄዳልም መልሶ ወደእኔ ይመጣልም …..የሁለታችንም ኃይል በእኩልነት እያደገ ደስተኛና ጤነኛ እየሆንን እንመጣለን..እና አንቺም ሁል ጊዜ ከሰዎች ጋር ያለሽ ግንኙነት እንደዛ እንዲሆን እንድታደርጊ ነው የምፈልገው፡፡››
‹‹እሞክራለሁ..ብቻ በውስጤ ያለውን ክፉ አመል በሆነ አስማታዊ ጨረር የሚያጠፋልኝ የሆነ መላአክ ቢኖር በህይወቴ የተከማቸውን ሀጥያት አንዴ ጥርግርግ አድርጌ በማፅዳት ንጽህ የሆነ ኑሮ ነበር መኖር ምኜቴ ››አለችው…የተናገረቸው ከአንጀቷ ነው…ልክ እንደእሱ አይነት ሰው መሆን ነው የምትፈልገው…
‹‹አይዞሽ.አንቺ ብቻ ከዚህ በፊትም እንደነገርኩሽ እራስሽን ለማከም ዝግጁ ሁኚ.. የልጅነትሽ ወይም የታዳጊነት የህይወት ክፍልሽ ላይ መድሀኒቱ ቁጭ ብሎ እንደሚጠብቅሽ ይሰማኛል….ከአባትሽ ጋር ያለሽ ግንኙነት እሱን በማጣትሽ የተፈጠረብሽ የስነልቦና ክፍተት፤ከእናትሽ ጋር የነበረሽ ግንኙነት…ብቻ በደንብ አስተውለሽ አሰላስይ….ከታሪክሽ የሆነ ጥግ ለምን የስርቆት ልክፍት እንደተፀናወተሸ የሚያስረዳ ምክንያት ይገለፅልሽ ይሆናል...ከዛ ዟምክንያቱን ባወቅሽ ቀን የበሸታሽ መርዝም በራሱ ይከስማል..ትድኛለሽ፡
አይን አይኑን በስስትና በአድናቆት እያየችው፡‹‹እንደቃልህ ይሁንልኝ››አለችው ፡፡
እና በሀሳብ ቁዝዝ አለች‹‹.አሁን እኔ ቃልዬ አንተን በጣም አፈቅርሀለሁ..ካየሁህ ቀንና ሰዓት ጀምሮ አንተን ከማለም ውጭ ሌላ ሀሳብ የለኝም ..ስለዚህ ምንም እንኳን ሴት ብሆንም በድፈረት እንድታገባኝ እየጠየቅኩህ ነውሪ’ዩ ››ልትለው ነው የምትፈልገው …ግን እነዛን ቃላቶች ከአንደበቷ አላቃ ማውጣት በድፍረት ለመጠየቅ ትልቅ እንቅፋት የሆናት እሱ በግልፅ ሚያውቀውን ድክመቷና ደግሞም በየሰው ቤት ካሜራ እየተከለች የሰው ሚስጥር የማነፍነፍ ክፍ በሽታዋ ምክንያት ነው፡፡
ቃል ‹‹.ትንሽ እንተኛ እንቅልፌ መጣ›አለና ወደእሷ በመዞር እጁን ተከሻዋ ላይ ጣል አድርጎ በማቀፍ አይኑን ጨፈነ…..እሷም በተመሳሳይ ወደእሱ ዞረችና እጅን በትከሻው ላይ አዙራ አቀፈችውና ልክ እሱ እንዳደረገው አይኖቾን ጨፈነች…..ለመተኛት ፈልጋ ወይም እንቅልፍ ተጫጭኗት አይደለም…ፈፅሞ የእንቅልፍ ስሜት የለባትም…እፍረቱ እስከአሁን በደም ስራ እየተሰራጨ ነው..እና ደግሞ የመከራትም ነገር እያብሰለሰለችበትም ነው…
አባቷን ፍለጋ መንቀሳቀስ እንዳለባት ሰሞኑን ወስናለች፡፡ከዚህ በሽታዋ ለመፈወስ ምትችለው ሁለት ነገር ሳታደርግ እንደሆነ ሰሞንኑ ባደረገችው ማሰላለሰል ውሳኔ ላይ ደርሳለች፣..እንደኛው ከቃል ጋር ያለላትን ግንኙነት የሆነ መስመር ማስያዝ ስትችል..ከዛ ቀጥሎ አባቷን ፍለጋ መሰማራት ..ከዛ አባቷን በህይወት ካገኘችት ጥሩ ነው ፤ብዙ ጥያቄዎቼን ይመልስላታል..ቃል እንደሚለውም ምን አልባት የበሽታዋ መድሀኒት ከአባቷ መገኘት ጋር የተሳሰረ ሊሆን ይችላል……ስትል እምነት አድሮባታል..ሞቶም ከሆን የተንጠለጠለች ነፍሷ እርፍ ትልና ስለእሱ ማሰብ ታቆማለች፡፡
የቃልን ጉዳይ በቅርብ መቋጫ ልታበጅለት እንደሚገባ ተሰማት ‹‹….እንደውም ዝም ብዬ ከዛሬ ነገ እያልኩ ባንዛዛሁት ቁጥር ዛሬ እንደሰራሁት አይነት ሌላ ስህተት ፊቱ እሰራና ምንም ነገር ሳይል ከእጄ ሊሾልክብኝና እስከወዲያኛው ላጣው እችላለሁ…እንደውም ነገ ለምን አላደርገውም..አዎ ነገ..››ወሰነች ፡፡ውስጧ የሚጥለቀለቅ ደስታ መሰቃየት ጀመረ….ቃል ነቅቶ እጁን ከላዮ ላይ አነሳ፡፡ ከእንቅልፉ በመባነኑ በጣም ነው ደስ ያላት፡፡ውሳኔ ላይ ከደረሰችበት ደቂቃ ጀምሮ ወደቤት እስክትሄድ ቸኩላለች….ለምን ?ለነገ ለመዘጋጀት….ከአንድ ሰዓት እንቅልፍ በኃላ ሲነሳ ፈጠን ብላ ከአልጋዋ ወረደች፡፡
‹‹ልትሄጂ ነው እንዴ?››
‹‹አዎ እቤት የምሰራው ስራ አለኝ፡፡››
‹‹ልሸኝሽ ታድያ?››አላት.. አልጋውን ለቆ እየተነሳ..
‹‹አይ አልፈልግም…ቃልዬ ነገ ከሰዓት የምትሄድበት ቦታ አለ እንዴ?››ልስልስ ባለ አሳዘኝ ድምፅ ጠየቀችው፡
‹‹አይ ..ምንም ፕሮግራም የለኝም››
‹‹በቃ በጣም ለጥብቅ ጉዳይ እፈልግሀለሁ…ስድስት ሰዓት እዚህ እቤት እመጣለሁ…››
‹‹ከዛ የት ልትወስጂኝ ነው?››
‹‹የትም እዚሁ ነው ምናመሸው..ማለቴ ውለን ምናመሸው…. ነግሬሀለሁ…ስድስትሰ ሰዓት እመጣለሁ..ደግሞ እኔና አንተ ብቻ..ለጥብቅ ጉዳይ ነው የምልግህ››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ቀለበቱን ከቀረቀረችበት ኪሷ አወጣችና ቀጥታ በድፍረት ወደሰውዬው ጠረጰዛ በመሄድ ፊቱ ቅጭልጭል አድርጌ ስታስቀምጥለት አንዴ ቀለበቱን አንዴ ደግሞ እሷን አንዴ ደግሞ ሴትዬዋ ወደሄደችበት መታጠቢያ ቤት እያፈራረቀ ሲያይ ቆየና እጅን ወደ ኪሱ ሰዶ ፈተሸ..
"አልገባኝም ከየት አገኘሽው?"ሲል ጠየቃት፡፡
"ቅድም መታጠቢያ ቤት ስንጋጭ መሠለኝ ከኪስህ የወደቀው...ከወለሉ ላይ ነው ያገኘሁት...ወዲያው አምጥቼ እንዳልሰጥህ ሴትዬህን ፈራሁ…አልተሳሳትኩም ያንተ ነው አይደል?።››
"አዎ የእኔ ነው ..አመሠግናለሁ..ሲወድቅ ግን እንዴት ድምፅ ሳልሰማ?"
"ምን አልባት ቀልብህ ሴትዬህ ላይ ስለሆነ ይሆናል"አለችውና የእሱን መልስ ሳትጠብቅ ወደ ወንበራ ተመለሰች።
ልዩ በእፍረት እንደተሸማቀቀች ከእዛ ሆቴል ተያይዘው ወጡ …ከቤት ሌላ መኪና ተልኳላት ስለነበረ ቀጥታ ምንም ሳይነጋገሩ በራሷ ፍቃድ ወደእራሱ ቤት ይዛው ሄደች፡፡ ….ከዛ ሁለቱም እሱ አልጋ ላይ በመሀከላቸው መተው ያለበትን ክፍተት አስጠብቀው ጋደም በማለት ማውራት ጀመሩ….እርግጥ እራሷ ነች እንዲያወሩ የመጀመሪያውን የመነሻ ጥያቄ የጠየቀችው….
‹‹ግን ከሌባ ጋር ጎደኛ መሆን አልደበረህም?››ዝም ብላ በውስጧ ስታብሰለስል የቆየችውን ጥያቄ ድንገት የጠየቀችው፡፡
"ሰው ሁሉ እኮ ሌባ ነው"አለት
ገርሟት"እንዴት ማለት?"ስትል ጠየቀችው፡፡
"በየቀኑ አንዳችን የአንዳችንን የህይወት ኃይል ስንዘርፍ ወይንም አስገድደን ስንቀማ ነው የምንውለው"
"አሁንም አልገባኝም"
"እኔ አሁን ብጮህብሽ ባመናጭቅሽ አንቺ መላ አካልሽ ሽምቅቅ ይላል ፤ ሰውነትሽ ይንቀጠቀጣል፤እኔ ጩኸቴንና ስድቤን እየቀጠልኩ ስመጣ አንቺ እየተሸማቀቅሽ በራስ የመተማመንሽ እየወረደ ይመጣል ..ያ ማለት ኃይልሽን እየመጠጥኩና አንቺን ባዶ እያደረኩሽ ነው ማለት ነው…ከዛ ደካማና ሽቁጥቁጥ በማድረግ እኔ በራስ መተማመኔን አሳድጋለሁ ማለት ነው..አየሽ ታዲያ ይሄ እንደውም ረቂቅ ሌብነት ነው፡፡ ››
‹‹እና እቤት ሰራተኞች ላይ ስጮህና ሳንቧርቅባቸው….ሲሸማቀቁና ሲሽቆጠቆጡ..ኃይላቸውን እየሰረቅኩባቸው መሆኑ ነው፡፡››
‹‹አዎ ለዛውም የህይወት ኃይላቸውን…ሰው ተበሳጭቶ ተበሳጭቶ በመጨረሻ ምንድነው የሚሆነው..?ለመኖር ያለውን ፍላጎት ሙሉ በሙሉ ያጣል…፡፡ ያ ማለት ምን ማለት መሰለሽ...ለመኖር የሚያስፈልገው ኃይል ውስጡ የለም ማለት ነው….የት ሄደ…. በዙሪያው ባሉ በተለያዩ ሰዎች ቀስ በቀስ እየተዘረፈ እንዲሞጠጥ ተደርጎል ማለት ነው….እና ትልቁ ሌብነት የሰውን የውስጥ ሰላም ማሳጣት ነው፡፡››
‹‹እና አንተ ለዛ ነው…ለሰው አስተያየት በምትሰጥበት ጊዜ ስሜትህን አብዝተህ ለመቆጣጠር የምትጥረው…?››
‹‹አዎ በተቻለኝ መጠን ከማንም ጋር ቢሆን ሰላማዊ የሆነ፤ከጭቀቅጭቅ የፀዳ፤በቁጣ ያልታጀበ ..በእኩልነት ላይ የተመሰረት ንግግር ማድረግ ነው ምፈልገው..እንደዛ ሲሆን ማለቴ አሁን እኔና አንቺ በጓደኝነት መንፈስ ጎን ለጎን ተቀምጠን ፍትሀዊ በሆነ በእኩልነት ሚዛን ሀሳብ ስንለዋወጥ ኃይልም እንደዛው ሚዛኑን በጠበቀ መልኩ እየተለዋወጥን ነው....ማለት ከእኔ ኃይል ወደአንቺ ይሄዳልም መልሶ ወደእኔ ይመጣልም …..የሁለታችንም ኃይል በእኩልነት እያደገ ደስተኛና ጤነኛ እየሆንን እንመጣለን..እና አንቺም ሁል ጊዜ ከሰዎች ጋር ያለሽ ግንኙነት እንደዛ እንዲሆን እንድታደርጊ ነው የምፈልገው፡፡››
‹‹እሞክራለሁ..ብቻ በውስጤ ያለውን ክፉ አመል በሆነ አስማታዊ ጨረር የሚያጠፋልኝ የሆነ መላአክ ቢኖር በህይወቴ የተከማቸውን ሀጥያት አንዴ ጥርግርግ አድርጌ በማፅዳት ንጽህ የሆነ ኑሮ ነበር መኖር ምኜቴ ››አለችው…የተናገረቸው ከአንጀቷ ነው…ልክ እንደእሱ አይነት ሰው መሆን ነው የምትፈልገው…
‹‹አይዞሽ.አንቺ ብቻ ከዚህ በፊትም እንደነገርኩሽ እራስሽን ለማከም ዝግጁ ሁኚ.. የልጅነትሽ ወይም የታዳጊነት የህይወት ክፍልሽ ላይ መድሀኒቱ ቁጭ ብሎ እንደሚጠብቅሽ ይሰማኛል….ከአባትሽ ጋር ያለሽ ግንኙነት እሱን በማጣትሽ የተፈጠረብሽ የስነልቦና ክፍተት፤ከእናትሽ ጋር የነበረሽ ግንኙነት…ብቻ በደንብ አስተውለሽ አሰላስይ….ከታሪክሽ የሆነ ጥግ ለምን የስርቆት ልክፍት እንደተፀናወተሸ የሚያስረዳ ምክንያት ይገለፅልሽ ይሆናል...ከዛ ዟምክንያቱን ባወቅሽ ቀን የበሸታሽ መርዝም በራሱ ይከስማል..ትድኛለሽ፡
አይን አይኑን በስስትና በአድናቆት እያየችው፡‹‹እንደቃልህ ይሁንልኝ››አለችው ፡፡
እና በሀሳብ ቁዝዝ አለች‹‹.አሁን እኔ ቃልዬ አንተን በጣም አፈቅርሀለሁ..ካየሁህ ቀንና ሰዓት ጀምሮ አንተን ከማለም ውጭ ሌላ ሀሳብ የለኝም ..ስለዚህ ምንም እንኳን ሴት ብሆንም በድፈረት እንድታገባኝ እየጠየቅኩህ ነውሪ’ዩ ››ልትለው ነው የምትፈልገው …ግን እነዛን ቃላቶች ከአንደበቷ አላቃ ማውጣት በድፍረት ለመጠየቅ ትልቅ እንቅፋት የሆናት እሱ በግልፅ ሚያውቀውን ድክመቷና ደግሞም በየሰው ቤት ካሜራ እየተከለች የሰው ሚስጥር የማነፍነፍ ክፍ በሽታዋ ምክንያት ነው፡፡
ቃል ‹‹.ትንሽ እንተኛ እንቅልፌ መጣ›አለና ወደእሷ በመዞር እጁን ተከሻዋ ላይ ጣል አድርጎ በማቀፍ አይኑን ጨፈነ…..እሷም በተመሳሳይ ወደእሱ ዞረችና እጅን በትከሻው ላይ አዙራ አቀፈችውና ልክ እሱ እንዳደረገው አይኖቾን ጨፈነች…..ለመተኛት ፈልጋ ወይም እንቅልፍ ተጫጭኗት አይደለም…ፈፅሞ የእንቅልፍ ስሜት የለባትም…እፍረቱ እስከአሁን በደም ስራ እየተሰራጨ ነው..እና ደግሞ የመከራትም ነገር እያብሰለሰለችበትም ነው…
አባቷን ፍለጋ መንቀሳቀስ እንዳለባት ሰሞኑን ወስናለች፡፡ከዚህ በሽታዋ ለመፈወስ ምትችለው ሁለት ነገር ሳታደርግ እንደሆነ ሰሞንኑ ባደረገችው ማሰላለሰል ውሳኔ ላይ ደርሳለች፣..እንደኛው ከቃል ጋር ያለላትን ግንኙነት የሆነ መስመር ማስያዝ ስትችል..ከዛ ቀጥሎ አባቷን ፍለጋ መሰማራት ..ከዛ አባቷን በህይወት ካገኘችት ጥሩ ነው ፤ብዙ ጥያቄዎቼን ይመልስላታል..ቃል እንደሚለውም ምን አልባት የበሽታዋ መድሀኒት ከአባቷ መገኘት ጋር የተሳሰረ ሊሆን ይችላል……ስትል እምነት አድሮባታል..ሞቶም ከሆን የተንጠለጠለች ነፍሷ እርፍ ትልና ስለእሱ ማሰብ ታቆማለች፡፡
የቃልን ጉዳይ በቅርብ መቋጫ ልታበጅለት እንደሚገባ ተሰማት ‹‹….እንደውም ዝም ብዬ ከዛሬ ነገ እያልኩ ባንዛዛሁት ቁጥር ዛሬ እንደሰራሁት አይነት ሌላ ስህተት ፊቱ እሰራና ምንም ነገር ሳይል ከእጄ ሊሾልክብኝና እስከወዲያኛው ላጣው እችላለሁ…እንደውም ነገ ለምን አላደርገውም..አዎ ነገ..››ወሰነች ፡፡ውስጧ የሚጥለቀለቅ ደስታ መሰቃየት ጀመረ….ቃል ነቅቶ እጁን ከላዮ ላይ አነሳ፡፡ ከእንቅልፉ በመባነኑ በጣም ነው ደስ ያላት፡፡ውሳኔ ላይ ከደረሰችበት ደቂቃ ጀምሮ ወደቤት እስክትሄድ ቸኩላለች….ለምን ?ለነገ ለመዘጋጀት….ከአንድ ሰዓት እንቅልፍ በኃላ ሲነሳ ፈጠን ብላ ከአልጋዋ ወረደች፡፡
‹‹ልትሄጂ ነው እንዴ?››
‹‹አዎ እቤት የምሰራው ስራ አለኝ፡፡››
‹‹ልሸኝሽ ታድያ?››አላት.. አልጋውን ለቆ እየተነሳ..
‹‹አይ አልፈልግም…ቃልዬ ነገ ከሰዓት የምትሄድበት ቦታ አለ እንዴ?››ልስልስ ባለ አሳዘኝ ድምፅ ጠየቀችው፡
‹‹አይ ..ምንም ፕሮግራም የለኝም››
‹‹በቃ በጣም ለጥብቅ ጉዳይ እፈልግሀለሁ…ስድስት ሰዓት እዚህ እቤት እመጣለሁ…››
‹‹ከዛ የት ልትወስጂኝ ነው?››
‹‹የትም እዚሁ ነው ምናመሸው..ማለቴ ውለን ምናመሸው…. ነግሬሀለሁ…ስድስትሰ ሰዓት እመጣለሁ..ደግሞ እኔና አንተ ብቻ..ለጥብቅ ጉዳይ ነው የምልግህ››
👍89❤10🔥1🤩1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እቤት እንደገባች መኝታ ቤቷን ዘጋችና ትንሽ እረፍት ልትወስድ ፈልጋ ጋደም አለች፡፡ነገ ቃልን እንደምታፈቅረው ልትነግረው በመወሰኗ በውስጧ የተፈጠረባት መረበሽን ተከትሎ ኃይለኛ እራስ ምታት እያንገላታት ነው..እራሷን ለሁለት ከፍሎ ይፈልጣት ጀመር .ከመኝታዋ እንደምንም እየተንገዳደገደች ተነስታ ኮመዲኖዋን ከፈተችና የህመም መስታገሻ መድሀኒት አወጣች ሁለት ፍሬ ወስዳ ወጠች.እንዲሁ መድሀኒቱ የህመም ማስታገሻ ይባላል እንጂ ድንዛዜ ውስጥ የሚከትና የሚያንሳፍፍ ሀሺሽነት ባህሪ ያለው መድሀኒት ነው..ለአሷ ግን ይመቻታል፡፡መኝታዋ ላይ ተመቻችታ ተኛች፡፡ቀስ በቀስ ደስ የሚል ስሜት እየተሰማት መጣ..ደስ የሚሉ ሀሳቦች የአምሮዋን የፊተኛ ስፍረ መቆጣጠር ጀመሩ…እሷም በደስታ ፈቀደችላቸው..ድንገት የሆነ ቅፅበታዊ መገለጥ አይነት ነገር ሲከሰተ እየታወቃተ ነው...በአእምሮዋ የፊተኛው ሰሌዳ ላይ ብልጭ ድርግም...ብልጭ ድሮግም ማለት የጀመረው ...አባቷን በአይኖቾ ያየችበት የመጨረሻ ቀን ጓሮ ከትክልቶች መካለል ገብታ ተደብቃ ነበር..እንደዛ ያደረገችው የሚያማምር ቀለም ያላቸው አበቧች ቀልቧን ስለሳቧት ነበር...አበባ ትወዳለች...ማንም ሳያያት ሹክክ ብላ ገብታ ከየአይነቱ አንዳአንድ አበባ በመቀንጠስ ወደ ክፍሏ ይዛ በመሄድ በዛ እየተጫወቱ መደሰት ተደጋጋሚ ተግባሯ ነበር...የጊቢያቸውን አትክልተኛ የነበሩት አዛውንት ግን በስራዋ አይደሰቱም.. ሁሌ እንደተነጫነጩና ለእናቷ ስሞታ እንዳሰሙ ነበር...እናቷም ልታስቀይማቸው ስለማትፈልግ ፊታቸው ይቆጧትና ዞር ሲሉ ደግሞ የፍላጎቷን እንድታደርግ ያበረታቶት ነበር...ይህ የአበባ ፍቅሯ ዛሬም ድረስ ህያው ነው...ከመጨረሻ ጠላቷም ቢሆን የአበባ ስጦታ ከመቀበል ወደኃላ አትልም።
አዎ የመጨረሻዋ ቀን አሁን ጥርት ብሎ እየታያት ነው።ግን ውስጧ ከነበረ ለምንድነው እስከዛሬ ትዝ ሳይላት የቆየው ...?በየትኛው የአእምሮዋ ጎዳ ውስጥ ደብቃው ብትቆይ ነው?በጣም ያስገረማት ጉዳይ ነበር..በእለቱ ልክ እንደወትሯዋ እዛ የጓሮ አበባ ውስጥ ተወሽቃ አባተዋና አያቷ ከውጭ እየተጨቃጨቁ መጡና እሷ ያለችበት አካባቢ ሲደርሱ ...ቆሙ።
"ከልጄ እንድትርቅ እፈልጋለሁ…. ሁሉን ነገር ጥለህ ይሄን ሀገር እንድትለቅና ዳግመኛም ተመልሰህ እንዳትመጣ አስጠነቅቅሀለሁ"አያተዋ ናቸው በቁጣ አበቷ ላይ የሚጮሁበት፡፡
"ምን እያሉ ነው ...ልጅ አለቺኝ ኦኮ...እንዲህ እንዲያደርጉኝ አልፈቅድም››አባቷ ነው ተቃውሞውን የሚያሰማው፡፡
"እሱን ከመስረቅህ በፊት ማሰብ ነበረብህ..."
‹ስርቆት› ምትለው ቃል በደማቅ ቀለም ነበር በእምሮዋ ላይ የፃፈችው፡፡
""በቃ አንዴ ተሳስቼያለሁ...ሁለተኛ አልደግምም...ከልጄ መለየት አልፈልግም"
"የልጅ ልጄ በሌባ እጅ እንድታድግ አልፈልግም...ከአንተ ጋር አንድ ጊቢ ውስጥ ሆና በአንድ ከተማ አብሬህ መኖር አልፈልግም..አንድ ቀን ሰጥቼሀለሁ...ካለበለዚያ በማደርገው ነገር ታዝናለህ .."ብለውት ከዘራቸውን እየወዘወዙ ወደ ትልቁ ቤት ሲገብ ትዝ ይላታል።
አባቷ እዛው እቆመበት አካባቢ ያለ ጠፍጣፋ ድንጋይ ላይ ቁጭ ብሎ ልክ እሷ አሻንጉሊቶቾ ሲጠፍባት እንደምታደርገው እንባውን ሲያንጠባብ አይታለች...ከዛ ከተደበቀችበት ሹክክ ብላ ወጥታ ወደአባቷ ነበር ያመራችው...ተደብቃ የቀነጠሰችውን አበቦች ምንሞ ሳትሰስት እንዳለ ለአባቷ መስጠቷ ትዝ ይላታል። እሱም ጉያው ውስጥ ሸጉጦ በማቀፍ ጉንጮቾን አንገቷን ትናንሽ እጆቾን እየቀያየረ እና እየደጋገመ ለሳዕታት ደክሞት እዛው ክንድ ላይ እስክተኛ ሲስማት እንደነበረ ትዝ ይላታል...ስለአባቷ የተገለፀላት ትዝታ ይሄ ነው።ከእዛን ቀን በኃላ አላየችውም ...ከእንቅልፏ ስትነቃ እራሷን ያገኘችው መኝታ ቤቷ ውስጥ በስርዓት ተኝታ ነበር።ተነሳችና ‹ አባዬ› ብትል ለስራ ወጥቶል አሏት...በማግስቱ ብትጠይቅ ሩቅ መንገድ ሄዷል ተባለች...ጥያቄዋን ለወራት ብትደጋግምም ታገኝ የነበረው መልስ ግን በጣም አሰልቺ እና ተደጋጋሚ ነበር...ከዛ በህፃን አእምሮዋ አያቷ ላይ ቂም ያዘችበት...‹ሌባ ሌባ› የሚለው ከአያቷ አንደበት ወደ አባቷ የተሰነዘረው ቃል በጨቅላ አእምሮዋ እየተመላለሰ አስቸገራት ተሰቃየች? አዎ አሁን የዘመናት ችግሯ መነሻ ምክንያት ተገልፃላታል...በዛ የአባት ናፍቆት ያንገላታት በነበረበት ጨቅላ ዕድሜዋ እንደአባቷ መሆን በጣም መፈለጓ ትዝ ይላታል፤ ...እንደ አባቷ ‹‹ሌባ..››ይሄንን ደግሞ ተግባራዊ ማድረግ የጀመረችው አባቷን ለመጀመሪያ ጊዜ ሌባ እያለ ሲያወግዘው የሰማችውን አያቷ በመስረቅና ለአባቷ በመበቀል ነው።
"የነገሮች እንዲህ መገጣጠምና መቆላለፍ በጣም አስገራሚ ነው የሆነባት።ለዚህ ቃል ትልቅ ምስጋና ይገባዋል ፡፡መዳን ከፈለገች ወደ ልጅነት ጊዜዋ ተመልሳ ትዝታዎቾን እንድትቆፍር ባያሳስባት ..ምን አልባትም እኚ ነገሮች በውስጧ እንደተዳፈኑ እዛው ከስመው ይቀሩ ነበር...ግን አሁንም ያልገባት አባቷ ምን ቢሰርቅ ነው አያቷ እንደዛ ሊያስፈራሩት የቻሉት..?ደግሞስ እንደ እሷ ልክፍት ይዟት ካልሆነ የገንዘብ ችግር እንደማይኖርበት እርግጠኛ ነች?ታዲያ ለምን?የእዚህ መልስ እናቷ ጋር ነው ያለው...ግን አሁን እሷ ያልገባት እሺ ለችግሯ መነሻ የሆነ ሰበበ ምክንያቱን አወቀች፡ ግን እንዴት ነው ፈውስ እንዲሆናት ሊያግዛት የሚችለው?አልገባትም።ቢሆንም ደስ ብሏታል። ነገ ተነገ ወዲያ ደግሞ የሚገለፁላት ከፈውሷ ጋር የተገናኙ ተጨማሪ ነገሮች ሊኖሩ ይችላሉ። አዎ እናቷንና ቃልን ማናገር እንዳለባት ወሰነች፡፡ ከዛ የሚሆነውን ለማየትድምዳሜ ላይ ደረሰች።
አይገርምም ግን የአንድ ቀን ብጣቂ ገጠመኝ የረጂሙ የህይወታችንን ጉዞ ላይ ጠንካራ ተፅእኖ ማሳረፍ ይችላል።አሁን ይሄን ታሪክ እንዲ አቆላልፍና አዋስቧ ሌላ ሰው ቢነግራት ስቃ ከማለፍ ውጭ እንደቁም ነገር ወስዳ ቦታ አትሰጠውም ነበር...አሁን ግን ዋጋ የከፈለችበት የራሷ ታሪክ ስለሆነ ችላ ልትለው ፈፅሞ አትችልም። እናቷ ክፍል ገባች...ቁምሳጥናቸው አጠገብ ቁጭ ብለው በመስታወት እራሷቸውን እያዩ ፀጉሯቸውን እያበጠሩ ነበር፡፡በራፋን ከውስጥ ቆለፍችና ወንበር ይዛ ወደእሷቸው በመጠጋት ከጎነናቸው ቁጭ አለች፡፡
"እማዬ አያቴና አባቴ በምን ጉዳይ ነበር የተጣሉት?"
እናቷ ጠያቄዋን እንደሰሙ ማበጠራቸውን አቁመው ፊታቸውን የሸፈነውን ፀጉሯቸውን ሰብስበው ወደኃላዋ ወረወሩና
‹‹ ምን አልሺኝ ?››አሏት በመኮሳተር
‹‹ ...አያቴ አባቴን ሌባ ነህ ብሎነው ከዚህ ቤት ያባረረው ...አባቴ ምን ሰርቆ ነው?››
"በሰማዕቱ ጊዬርጊስ ይሄን ጉድ ደግሞ ማነው የነገረሽ?
"ማንም አልነገረኝ እማዬ አስታውሼ ነው"
"አስታውሼ ማለት?"አይኖቾን አፍጥጣ፡፡
"አባዬ ከመጥፋቱ በፊት ከአያቴ ጋር ሲጨቃጨቁት ፊት ለፊት አበባ ውስጥ ተደብቄ ሰምቼያቸዋለሁ...አባቴ ከልጄ አይነጥሉኝ እያለ አባትሽን እያለቀሰ ሲለምን ነበር..አያቴ ግን ከሌባ ጋር አንድ ቤትም አንድ ከተማም አብሬ አልኖርም..ሀገር ጥለህ ጥፋልኝ ሲለው በጆሮዬ ሰምቼለሁ?እና አባቴን ያባረራችሁት ብር ስለሠረቃችሁ ነው ወይስ ወርቅ?"
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እቤት እንደገባች መኝታ ቤቷን ዘጋችና ትንሽ እረፍት ልትወስድ ፈልጋ ጋደም አለች፡፡ነገ ቃልን እንደምታፈቅረው ልትነግረው በመወሰኗ በውስጧ የተፈጠረባት መረበሽን ተከትሎ ኃይለኛ እራስ ምታት እያንገላታት ነው..እራሷን ለሁለት ከፍሎ ይፈልጣት ጀመር .ከመኝታዋ እንደምንም እየተንገዳደገደች ተነስታ ኮመዲኖዋን ከፈተችና የህመም መስታገሻ መድሀኒት አወጣች ሁለት ፍሬ ወስዳ ወጠች.እንዲሁ መድሀኒቱ የህመም ማስታገሻ ይባላል እንጂ ድንዛዜ ውስጥ የሚከትና የሚያንሳፍፍ ሀሺሽነት ባህሪ ያለው መድሀኒት ነው..ለአሷ ግን ይመቻታል፡፡መኝታዋ ላይ ተመቻችታ ተኛች፡፡ቀስ በቀስ ደስ የሚል ስሜት እየተሰማት መጣ..ደስ የሚሉ ሀሳቦች የአምሮዋን የፊተኛ ስፍረ መቆጣጠር ጀመሩ…እሷም በደስታ ፈቀደችላቸው..ድንገት የሆነ ቅፅበታዊ መገለጥ አይነት ነገር ሲከሰተ እየታወቃተ ነው...በአእምሮዋ የፊተኛው ሰሌዳ ላይ ብልጭ ድርግም...ብልጭ ድሮግም ማለት የጀመረው ...አባቷን በአይኖቾ ያየችበት የመጨረሻ ቀን ጓሮ ከትክልቶች መካለል ገብታ ተደብቃ ነበር..እንደዛ ያደረገችው የሚያማምር ቀለም ያላቸው አበቧች ቀልቧን ስለሳቧት ነበር...አበባ ትወዳለች...ማንም ሳያያት ሹክክ ብላ ገብታ ከየአይነቱ አንዳአንድ አበባ በመቀንጠስ ወደ ክፍሏ ይዛ በመሄድ በዛ እየተጫወቱ መደሰት ተደጋጋሚ ተግባሯ ነበር...የጊቢያቸውን አትክልተኛ የነበሩት አዛውንት ግን በስራዋ አይደሰቱም.. ሁሌ እንደተነጫነጩና ለእናቷ ስሞታ እንዳሰሙ ነበር...እናቷም ልታስቀይማቸው ስለማትፈልግ ፊታቸው ይቆጧትና ዞር ሲሉ ደግሞ የፍላጎቷን እንድታደርግ ያበረታቶት ነበር...ይህ የአበባ ፍቅሯ ዛሬም ድረስ ህያው ነው...ከመጨረሻ ጠላቷም ቢሆን የአበባ ስጦታ ከመቀበል ወደኃላ አትልም።
አዎ የመጨረሻዋ ቀን አሁን ጥርት ብሎ እየታያት ነው።ግን ውስጧ ከነበረ ለምንድነው እስከዛሬ ትዝ ሳይላት የቆየው ...?በየትኛው የአእምሮዋ ጎዳ ውስጥ ደብቃው ብትቆይ ነው?በጣም ያስገረማት ጉዳይ ነበር..በእለቱ ልክ እንደወትሯዋ እዛ የጓሮ አበባ ውስጥ ተወሽቃ አባተዋና አያቷ ከውጭ እየተጨቃጨቁ መጡና እሷ ያለችበት አካባቢ ሲደርሱ ...ቆሙ።
"ከልጄ እንድትርቅ እፈልጋለሁ…. ሁሉን ነገር ጥለህ ይሄን ሀገር እንድትለቅና ዳግመኛም ተመልሰህ እንዳትመጣ አስጠነቅቅሀለሁ"አያተዋ ናቸው በቁጣ አበቷ ላይ የሚጮሁበት፡፡
"ምን እያሉ ነው ...ልጅ አለቺኝ ኦኮ...እንዲህ እንዲያደርጉኝ አልፈቅድም››አባቷ ነው ተቃውሞውን የሚያሰማው፡፡
"እሱን ከመስረቅህ በፊት ማሰብ ነበረብህ..."
‹ስርቆት› ምትለው ቃል በደማቅ ቀለም ነበር በእምሮዋ ላይ የፃፈችው፡፡
""በቃ አንዴ ተሳስቼያለሁ...ሁለተኛ አልደግምም...ከልጄ መለየት አልፈልግም"
"የልጅ ልጄ በሌባ እጅ እንድታድግ አልፈልግም...ከአንተ ጋር አንድ ጊቢ ውስጥ ሆና በአንድ ከተማ አብሬህ መኖር አልፈልግም..አንድ ቀን ሰጥቼሀለሁ...ካለበለዚያ በማደርገው ነገር ታዝናለህ .."ብለውት ከዘራቸውን እየወዘወዙ ወደ ትልቁ ቤት ሲገብ ትዝ ይላታል።
አባቷ እዛው እቆመበት አካባቢ ያለ ጠፍጣፋ ድንጋይ ላይ ቁጭ ብሎ ልክ እሷ አሻንጉሊቶቾ ሲጠፍባት እንደምታደርገው እንባውን ሲያንጠባብ አይታለች...ከዛ ከተደበቀችበት ሹክክ ብላ ወጥታ ወደአባቷ ነበር ያመራችው...ተደብቃ የቀነጠሰችውን አበቦች ምንሞ ሳትሰስት እንዳለ ለአባቷ መስጠቷ ትዝ ይላታል። እሱም ጉያው ውስጥ ሸጉጦ በማቀፍ ጉንጮቾን አንገቷን ትናንሽ እጆቾን እየቀያየረ እና እየደጋገመ ለሳዕታት ደክሞት እዛው ክንድ ላይ እስክተኛ ሲስማት እንደነበረ ትዝ ይላታል...ስለአባቷ የተገለፀላት ትዝታ ይሄ ነው።ከእዛን ቀን በኃላ አላየችውም ...ከእንቅልፏ ስትነቃ እራሷን ያገኘችው መኝታ ቤቷ ውስጥ በስርዓት ተኝታ ነበር።ተነሳችና ‹ አባዬ› ብትል ለስራ ወጥቶል አሏት...በማግስቱ ብትጠይቅ ሩቅ መንገድ ሄዷል ተባለች...ጥያቄዋን ለወራት ብትደጋግምም ታገኝ የነበረው መልስ ግን በጣም አሰልቺ እና ተደጋጋሚ ነበር...ከዛ በህፃን አእምሮዋ አያቷ ላይ ቂም ያዘችበት...‹ሌባ ሌባ› የሚለው ከአያቷ አንደበት ወደ አባቷ የተሰነዘረው ቃል በጨቅላ አእምሮዋ እየተመላለሰ አስቸገራት ተሰቃየች? አዎ አሁን የዘመናት ችግሯ መነሻ ምክንያት ተገልፃላታል...በዛ የአባት ናፍቆት ያንገላታት በነበረበት ጨቅላ ዕድሜዋ እንደአባቷ መሆን በጣም መፈለጓ ትዝ ይላታል፤ ...እንደ አባቷ ‹‹ሌባ..››ይሄንን ደግሞ ተግባራዊ ማድረግ የጀመረችው አባቷን ለመጀመሪያ ጊዜ ሌባ እያለ ሲያወግዘው የሰማችውን አያቷ በመስረቅና ለአባቷ በመበቀል ነው።
"የነገሮች እንዲህ መገጣጠምና መቆላለፍ በጣም አስገራሚ ነው የሆነባት።ለዚህ ቃል ትልቅ ምስጋና ይገባዋል ፡፡መዳን ከፈለገች ወደ ልጅነት ጊዜዋ ተመልሳ ትዝታዎቾን እንድትቆፍር ባያሳስባት ..ምን አልባትም እኚ ነገሮች በውስጧ እንደተዳፈኑ እዛው ከስመው ይቀሩ ነበር...ግን አሁንም ያልገባት አባቷ ምን ቢሰርቅ ነው አያቷ እንደዛ ሊያስፈራሩት የቻሉት..?ደግሞስ እንደ እሷ ልክፍት ይዟት ካልሆነ የገንዘብ ችግር እንደማይኖርበት እርግጠኛ ነች?ታዲያ ለምን?የእዚህ መልስ እናቷ ጋር ነው ያለው...ግን አሁን እሷ ያልገባት እሺ ለችግሯ መነሻ የሆነ ሰበበ ምክንያቱን አወቀች፡ ግን እንዴት ነው ፈውስ እንዲሆናት ሊያግዛት የሚችለው?አልገባትም።ቢሆንም ደስ ብሏታል። ነገ ተነገ ወዲያ ደግሞ የሚገለፁላት ከፈውሷ ጋር የተገናኙ ተጨማሪ ነገሮች ሊኖሩ ይችላሉ። አዎ እናቷንና ቃልን ማናገር እንዳለባት ወሰነች፡፡ ከዛ የሚሆነውን ለማየትድምዳሜ ላይ ደረሰች።
አይገርምም ግን የአንድ ቀን ብጣቂ ገጠመኝ የረጂሙ የህይወታችንን ጉዞ ላይ ጠንካራ ተፅእኖ ማሳረፍ ይችላል።አሁን ይሄን ታሪክ እንዲ አቆላልፍና አዋስቧ ሌላ ሰው ቢነግራት ስቃ ከማለፍ ውጭ እንደቁም ነገር ወስዳ ቦታ አትሰጠውም ነበር...አሁን ግን ዋጋ የከፈለችበት የራሷ ታሪክ ስለሆነ ችላ ልትለው ፈፅሞ አትችልም። እናቷ ክፍል ገባች...ቁምሳጥናቸው አጠገብ ቁጭ ብለው በመስታወት እራሷቸውን እያዩ ፀጉሯቸውን እያበጠሩ ነበር፡፡በራፋን ከውስጥ ቆለፍችና ወንበር ይዛ ወደእሷቸው በመጠጋት ከጎነናቸው ቁጭ አለች፡፡
"እማዬ አያቴና አባቴ በምን ጉዳይ ነበር የተጣሉት?"
እናቷ ጠያቄዋን እንደሰሙ ማበጠራቸውን አቁመው ፊታቸውን የሸፈነውን ፀጉሯቸውን ሰብስበው ወደኃላዋ ወረወሩና
‹‹ ምን አልሺኝ ?››አሏት በመኮሳተር
‹‹ ...አያቴ አባቴን ሌባ ነህ ብሎነው ከዚህ ቤት ያባረረው ...አባቴ ምን ሰርቆ ነው?››
"በሰማዕቱ ጊዬርጊስ ይሄን ጉድ ደግሞ ማነው የነገረሽ?
"ማንም አልነገረኝ እማዬ አስታውሼ ነው"
"አስታውሼ ማለት?"አይኖቾን አፍጥጣ፡፡
"አባዬ ከመጥፋቱ በፊት ከአያቴ ጋር ሲጨቃጨቁት ፊት ለፊት አበባ ውስጥ ተደብቄ ሰምቼያቸዋለሁ...አባቴ ከልጄ አይነጥሉኝ እያለ አባትሽን እያለቀሰ ሲለምን ነበር..አያቴ ግን ከሌባ ጋር አንድ ቤትም አንድ ከተማም አብሬ አልኖርም..ሀገር ጥለህ ጥፋልኝ ሲለው በጆሮዬ ሰምቼለሁ?እና አባቴን ያባረራችሁት ብር ስለሠረቃችሁ ነው ወይስ ወርቅ?"
👍67❤10🔥2
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በቀጠሯችን መሰረት ወደቃል ቤት እየሄደች ነው።ይህ ቀጠሮ ለእሷ ልክ እንደከዚ ቀደሞቹ ቀጠሮዎች አይነት አይደለም።ቀጠሮውን ሳታሲዘው እንኳን "ለብቻህ ለረጂም ሰዓት ነው የምፈልግህ..በምንም አይነት የማይሰረዝ የሞት ቀጠሮ ነው"ነበር ያለችው።ልክ ስድስት ሰዓት እሱ ቤት ለመገናኘት ነው የተቀጣጠሩት። ሁለት ሰዓት ከቤት ወጣች፤ የውበት ሳሎን ደንበኞቾ ጋር ሄደች ...ከጥፍሯ አንስቶ ቅንድቧን ፀጉሯን እስክታስተካክልላት አራት ተኩል ሆነ...እቤት ሄዳ በሀገሪቱ አለ በተባለች ዲዛይነር በልዩ ሁኔታ ያሰፋችውን የሀገር በሀል ቀሚስ ለብሳ እሱን ደስ ያሰኘዋል ብላ ባሰችው አለባበስ ዘንጣ መኪናዋን እሱ የሚኖርበት ግቢ አስገብታ ስታቆም ሰዓቱ 6.03 ይል ነበር።የመኪናዋን ሞተር ከጠፋችና ለእለቱ ልዪ ዝግጅት ማድመቂያ ይሆን ዘንድ ይዛ የመጣችውን ቶርታ ኬክ፤ውስኪ፤ሻማዎች እና ቸኮሌቶችን ከእነ ዘንቢሉ እየተንገዳገደችም ቢሆን ይዛ ወረደችና ወደ ቃል ቤት ልትታጠፍ ስትል አሮጊቷ የቤት አከራይ ከእቤታቸው ሲወጡ ተገጣጠሙ ።
"ውይ በጌታ መጣሽ?"አሉ ከሞት የተነሳ ዘመዳቸውን ድንገት እንዳዩ አይነት ደንግጠው። የአሮጊቷ መደንገጥ ብቻ ሳይሆን እንባቸውም እየረገፈ ነው ።
" ማዘር ምን ሆኑ?"
‹‹አረ ምንም አልሆንኩ..ምነው ጠየቅሺኝ?"
"አይ እያለቀሱ ነው ብዬ ነዋ"
"እ አይ ልጄ ጭስ ነገር ነበር ..እቤት ያው ያሮጊት ነገር ታውቂ የለ"
"በሉ እሺ"ብላ መንገዷን ስትቀጥል
"ቆይ ልጄ ቁልፍ ልስጥሸ"አሏትና አስቆሟት፡፡
ውስጧን ክፍት አለው"ምነው ቃል የለም እንዴ?››ለስለስ ባለ ድምፀት ጠየቀቻቸው ።
"ቃል ነው ያልሽው ?"አሉና ወደውስጥ መግባቱን እረስተው ፍዝዝ ብለው ቆሙ፡
"እንዴ እማማ ..ችግር አለ እንዴ?"
"አረ የለም..ማለቴ ቃል ወጣ ብሎ ነው አልቆይም ብሎል"ብለዋት ወደ ውስጥ ገቡ ።
"ቃል ደግሞ በዚህ ቀን?ለዛውም እንዲህ አስጠንቅቄህ"ቃል ስሯ ሆኖ ባይሰማትም ተነጫነጨችበት ።
አሮጊቷ አምጥተው ቁልፍን ሰጧት... ነገረ ስራቸው አላማራትም‹..አይናቸውን ከዓይኔ ለምንድነው የሚያሸሹት?›ቁልፉን ተቀብላ እያልጎመጎመች ወደጓሮ ዞረችና የቃልን ቤት ከፍታ ገባች።እንደወትሮ ፅድት እንዳለ ነው።እሷ ግን ከወትሮ የተለየ የደመቀና የፈካ እንዲሆን ነበር የፈለገችው።ልቧ ላይ እንደሚንቦገቦገው አይነት የደስታ ብርሀን እቤቱም እንደዛው ይሆናል ብላ ጠብቃ ነበር.. በሚገርም ሁኔታ ግን ምን እንኳን እቤቱ በውስጧ በፈለገችው ሆኔታ ባይሸበርቅም ጠረጰዛው ግን በምትወዳቸው የምግብ አይነቶች ተሞልቶል። ሞባይሏን አወጣችና ከተለያየ አቅጣጫ አንድ ሶስት ፎቶዎች አነሳችና።‹‹እንደውም ጥሩ አጋጣሚ ነው ።እስኪመለስ አንዳንድ ነገሮችን አስተካክላለሁ› ብላ አሰበችና ወደውስጥ ዘለቀች።የቤቱን መብራት አበራችው...ሌላ አነስ ያለች ጠረጰዛ የክፍሉን አንድ ግድግዳ ተጠግታ ትታያለች።የጠረጰዛውን አቅጣጫ አስተካከለችና ያመጣችውን ኬክ መሀከል ላይ አስቀመጠችው.. የውሰኪ ጠርሙሱን አወጣችና ከጎኑ አደረገችው...ዝርግ ሰሀኖችን ፈለገችና ቸኮሌቶቾን በመዘርገፍ ቦታ ሰጠዋቸው ።
‹‹አዎ አሁን የጎደለው ሙዚቃና ቃልዬ ብቻ ነው።››አለችና ሙዚቃ ለመክፈት ወደመኝታ ቤት ገባች።ወደጂፓሱ ሄደችና ሶኬቱን ሰካችው.. እላዩ ላይ ፍላሽ ስለነበረ ከፈተችውና ድምፅን መጥና ወደሳሎን ልትመልስ ስትል አይኗ የቃልን አልጋ ላይ አረፈ..ከተነጠፈው ሰማያዊ የአልጋ ልብስ ላይ ሁለት ነጫጭ ፓስታዎች ተደራርበው ተቀምጠዎል።ለምን እንደሆነ ባይገባትም አልፋቸው መሄድ አልፈለገችም።ወደኃላ ተመለሰችና የአልጋው ጠርዝ ላይ በመቀመጥ አነሳቻቸው፡፡ ሁለቱንም በሁለት እጆቾ ይዛ ከላይ የተፃፈባቸውን አድራሻ አነበበች፡፡
አንደኛው‹‹ከቃል ለጊፋቲ የተፃፈ የስንብት ደብዳቤ ››ይላል።
‹‹የስንብት› ማለት ምን ማለት ነው?።አዎ ገባኝ መድህኔን ልታገባ ስለሆነ እየተሰናታት ነው…።በዚህ መጠን ተበሳጭቶብሻል ማለት ነው..ደግ አደረገ›› አለችና በውስጧ በስኬቶ በመኩራራት ፈነጠዘች፡፡
"እሱን ወደነበረበት አልጋ ላይ ወርወር በማድረግ ሁለተኛውን ገልብጣ፡፡ አድራሻውን ማየት ጀመረች፡፡ በተመሳሳይ ቀለም በአንዳ አይነት የፊደል አጣጣል የተፃፈ ነው፡፡ከቃል ለልዩ የተፃፈ የስንብት ደብዳቤ ይላል፡፡በዚህ ወቅት የቤቱ አየር ተበከለ ፤መተንፈስ ብቻ ሳይሆን አይኖቾን ከፍታ አካባቢዋን ሁሉ ማየት ነው ያቃታት.. ፖስታውን በሚንቀጠቀጡ እጇቾ ቀዳዳ ከፈተችው፡፡
‹ልዩ እንዲህ ያደረኩት አንቺን በአካል አግኝቶ መሰናበት ቀላል ሆኖ ስላላገኘሁት ነው።አንቺና ጊፍቲ ከአባቴ ቀጥሎ በዚህች ምድር ያላችሁኝ የቅርቤም የልቤም ሰዎች ናችሁ።ልዩ እኔ ከአሁን ወዲህ የለውም...እንደምታውቂው ነፍሴ በዚህ አለም ኳኳታና ትርምስ ደስተኛ አይደለችም።ከዚህ በላይ በውስጧ መኳተን ለእኔም ሆነ በዙሪያዬ ላሉ ሰዎች መልካም መስሎ አልታየኝም።ወደእዚህች ምድር የመጣሁበትን ምክንያት ለመመርመር ፀጥታ ወደአረበበትና በፅሞና ማሰላሰል ወደምችልበት ቦታ ማለቴ ወደገዳም አምርቼያለሁ።ነግሬሽ ባላውቅም ወደእዛ መሄድ የረጅም ጊዜ ውጥኔ ነበር...ግን ያው ይህቺ አለም የራሷ የሆነ ወጥመድ አላትና እስከአሁን ሊሳካልኝ አልቻለም ነበር።
ለማንኛውም እግዚያብሄር ነገሮች እንዲከወኑ የሚፈቅድበት የራሱ የሆነ ጊዜ አለው ...እናም ዛሬ ቀኗ ሆነችና ህልሜ ተሳካ።ካዛሬ ጀምሮ እኔ የመንፈሳዊው አለም ምልምል ወታደር ሆኜ ተመርጬለሁ።ጮርቃ የሆነውን መንፈሳዊ ህይወቴንም ጥልቀት ያለው የበሰለና ለሌላው የሚተርፍ እስኪሆን ድረስ በልምምድ ተጋለሁ ሁለት አመትም ፈጀብኝ ሀያ አመት ካልሆነም እድሜ ልክ አያስጨንቀኝም...በመንፈሳዊ ልምምድ ውስጥ ወደ ሰማያዊ ንቃት ለማደግ ምችለውን ሁሉ አደርጋለሁ።እግዚያብሄርም እንደሚያግዘኝ እተማመናለሁ። አንቺም እንደምትፀልይልኝ ጥርጥር የለኝም።እንግዲህ ልዩ የህይወት አላማዬ አስገድዶኝ በመንፈሳዊ ተልዕኮ ተገድጄ ካልሆነ በስተቀር ከምሄድበት የፅሞናና የፀጥታ ቦታ ወጥቼ ወደእናንተ የምመጣ ስለማይመስለኝ ይህ ስንብት የመጨረሻችን ነው።ግን ደግሞ በሚቀጥለው አለም በተለየ ሁኔታ እንገናኛለን የሚል የፀና እምነት አለኝ።
በስተመጨረሻ ሁለት ነገሮችን እንድታደርጊልኝ እጠይቅሻለሁ ..የመጀመሪያው ለጊፍቲ ጥሩ ጓደኛ እንድትሆኚያትና ሁለተኛው ደግሞ በተቻለሽ መጠን አባቴን እንድትጠይቂው ነው።ያው አንቺም አባት የለሽም አይደል... አባቴን ሸልሜሻለሁ።የቤቱን ዕቃ ከጊፍቲ ጋር ተማክራችሁ እንደሚሆን አድርጉት ወይ ለተቸገረ ስጡት...ብቻ እንደመሠላችሁ። በስተመጨረሻ በእጆቼ ጣቶች በጥልቅ ምስጋናና በፍፅም ፍቅር የመጨረሻ ምሳ አዘጋጅቼልሻለሁ...ጣፍጦሽ እንደምትበይው እርግጠኛ ነኝ።በይ ቻው..እስከአሁን አብረን በቆየንባቸው ጊዜያቶች ስላሳየሽኝ ደግነት፤ስለ ሰጠሸኝ ፍቅር፡ስለአጎናፀፍሽኝ ደስታ ከልቤ አመሰግናለሁ!! አመስገናለሁ!!! አመሰግናለሁ... የእግዜያብሄር መንፈስ በልብሽ ይንገስ.. .አሜን
...እራሷን ተቆጣጥራ ፌንት በልታ ወደኃላዋ ተዘርራ ሳትወድቅ ደብዳቤውን አንብባ ጨረስችው.የዛ አይነት ፅናትና ብርታት ከየት እንዳመጣቸ ለራሷም ደነቃት...ምን እየተሠማት እንደሆነ ማወቅ አልቻለችም።
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በቀጠሯችን መሰረት ወደቃል ቤት እየሄደች ነው።ይህ ቀጠሮ ለእሷ ልክ እንደከዚ ቀደሞቹ ቀጠሮዎች አይነት አይደለም።ቀጠሮውን ሳታሲዘው እንኳን "ለብቻህ ለረጂም ሰዓት ነው የምፈልግህ..በምንም አይነት የማይሰረዝ የሞት ቀጠሮ ነው"ነበር ያለችው።ልክ ስድስት ሰዓት እሱ ቤት ለመገናኘት ነው የተቀጣጠሩት። ሁለት ሰዓት ከቤት ወጣች፤ የውበት ሳሎን ደንበኞቾ ጋር ሄደች ...ከጥፍሯ አንስቶ ቅንድቧን ፀጉሯን እስክታስተካክልላት አራት ተኩል ሆነ...እቤት ሄዳ በሀገሪቱ አለ በተባለች ዲዛይነር በልዩ ሁኔታ ያሰፋችውን የሀገር በሀል ቀሚስ ለብሳ እሱን ደስ ያሰኘዋል ብላ ባሰችው አለባበስ ዘንጣ መኪናዋን እሱ የሚኖርበት ግቢ አስገብታ ስታቆም ሰዓቱ 6.03 ይል ነበር።የመኪናዋን ሞተር ከጠፋችና ለእለቱ ልዪ ዝግጅት ማድመቂያ ይሆን ዘንድ ይዛ የመጣችውን ቶርታ ኬክ፤ውስኪ፤ሻማዎች እና ቸኮሌቶችን ከእነ ዘንቢሉ እየተንገዳገደችም ቢሆን ይዛ ወረደችና ወደ ቃል ቤት ልትታጠፍ ስትል አሮጊቷ የቤት አከራይ ከእቤታቸው ሲወጡ ተገጣጠሙ ።
"ውይ በጌታ መጣሽ?"አሉ ከሞት የተነሳ ዘመዳቸውን ድንገት እንዳዩ አይነት ደንግጠው። የአሮጊቷ መደንገጥ ብቻ ሳይሆን እንባቸውም እየረገፈ ነው ።
" ማዘር ምን ሆኑ?"
‹‹አረ ምንም አልሆንኩ..ምነው ጠየቅሺኝ?"
"አይ እያለቀሱ ነው ብዬ ነዋ"
"እ አይ ልጄ ጭስ ነገር ነበር ..እቤት ያው ያሮጊት ነገር ታውቂ የለ"
"በሉ እሺ"ብላ መንገዷን ስትቀጥል
"ቆይ ልጄ ቁልፍ ልስጥሸ"አሏትና አስቆሟት፡፡
ውስጧን ክፍት አለው"ምነው ቃል የለም እንዴ?››ለስለስ ባለ ድምፀት ጠየቀቻቸው ።
"ቃል ነው ያልሽው ?"አሉና ወደውስጥ መግባቱን እረስተው ፍዝዝ ብለው ቆሙ፡
"እንዴ እማማ ..ችግር አለ እንዴ?"
"አረ የለም..ማለቴ ቃል ወጣ ብሎ ነው አልቆይም ብሎል"ብለዋት ወደ ውስጥ ገቡ ።
"ቃል ደግሞ በዚህ ቀን?ለዛውም እንዲህ አስጠንቅቄህ"ቃል ስሯ ሆኖ ባይሰማትም ተነጫነጨችበት ።
አሮጊቷ አምጥተው ቁልፍን ሰጧት... ነገረ ስራቸው አላማራትም‹..አይናቸውን ከዓይኔ ለምንድነው የሚያሸሹት?›ቁልፉን ተቀብላ እያልጎመጎመች ወደጓሮ ዞረችና የቃልን ቤት ከፍታ ገባች።እንደወትሮ ፅድት እንዳለ ነው።እሷ ግን ከወትሮ የተለየ የደመቀና የፈካ እንዲሆን ነበር የፈለገችው።ልቧ ላይ እንደሚንቦገቦገው አይነት የደስታ ብርሀን እቤቱም እንደዛው ይሆናል ብላ ጠብቃ ነበር.. በሚገርም ሁኔታ ግን ምን እንኳን እቤቱ በውስጧ በፈለገችው ሆኔታ ባይሸበርቅም ጠረጰዛው ግን በምትወዳቸው የምግብ አይነቶች ተሞልቶል። ሞባይሏን አወጣችና ከተለያየ አቅጣጫ አንድ ሶስት ፎቶዎች አነሳችና።‹‹እንደውም ጥሩ አጋጣሚ ነው ።እስኪመለስ አንዳንድ ነገሮችን አስተካክላለሁ› ብላ አሰበችና ወደውስጥ ዘለቀች።የቤቱን መብራት አበራችው...ሌላ አነስ ያለች ጠረጰዛ የክፍሉን አንድ ግድግዳ ተጠግታ ትታያለች።የጠረጰዛውን አቅጣጫ አስተካከለችና ያመጣችውን ኬክ መሀከል ላይ አስቀመጠችው.. የውሰኪ ጠርሙሱን አወጣችና ከጎኑ አደረገችው...ዝርግ ሰሀኖችን ፈለገችና ቸኮሌቶቾን በመዘርገፍ ቦታ ሰጠዋቸው ።
‹‹አዎ አሁን የጎደለው ሙዚቃና ቃልዬ ብቻ ነው።››አለችና ሙዚቃ ለመክፈት ወደመኝታ ቤት ገባች።ወደጂፓሱ ሄደችና ሶኬቱን ሰካችው.. እላዩ ላይ ፍላሽ ስለነበረ ከፈተችውና ድምፅን መጥና ወደሳሎን ልትመልስ ስትል አይኗ የቃልን አልጋ ላይ አረፈ..ከተነጠፈው ሰማያዊ የአልጋ ልብስ ላይ ሁለት ነጫጭ ፓስታዎች ተደራርበው ተቀምጠዎል።ለምን እንደሆነ ባይገባትም አልፋቸው መሄድ አልፈለገችም።ወደኃላ ተመለሰችና የአልጋው ጠርዝ ላይ በመቀመጥ አነሳቻቸው፡፡ ሁለቱንም በሁለት እጆቾ ይዛ ከላይ የተፃፈባቸውን አድራሻ አነበበች፡፡
አንደኛው‹‹ከቃል ለጊፋቲ የተፃፈ የስንብት ደብዳቤ ››ይላል።
‹‹የስንብት› ማለት ምን ማለት ነው?።አዎ ገባኝ መድህኔን ልታገባ ስለሆነ እየተሰናታት ነው…።በዚህ መጠን ተበሳጭቶብሻል ማለት ነው..ደግ አደረገ›› አለችና በውስጧ በስኬቶ በመኩራራት ፈነጠዘች፡፡
"እሱን ወደነበረበት አልጋ ላይ ወርወር በማድረግ ሁለተኛውን ገልብጣ፡፡ አድራሻውን ማየት ጀመረች፡፡ በተመሳሳይ ቀለም በአንዳ አይነት የፊደል አጣጣል የተፃፈ ነው፡፡ከቃል ለልዩ የተፃፈ የስንብት ደብዳቤ ይላል፡፡በዚህ ወቅት የቤቱ አየር ተበከለ ፤መተንፈስ ብቻ ሳይሆን አይኖቾን ከፍታ አካባቢዋን ሁሉ ማየት ነው ያቃታት.. ፖስታውን በሚንቀጠቀጡ እጇቾ ቀዳዳ ከፈተችው፡፡
‹ልዩ እንዲህ ያደረኩት አንቺን በአካል አግኝቶ መሰናበት ቀላል ሆኖ ስላላገኘሁት ነው።አንቺና ጊፍቲ ከአባቴ ቀጥሎ በዚህች ምድር ያላችሁኝ የቅርቤም የልቤም ሰዎች ናችሁ።ልዩ እኔ ከአሁን ወዲህ የለውም...እንደምታውቂው ነፍሴ በዚህ አለም ኳኳታና ትርምስ ደስተኛ አይደለችም።ከዚህ በላይ በውስጧ መኳተን ለእኔም ሆነ በዙሪያዬ ላሉ ሰዎች መልካም መስሎ አልታየኝም።ወደእዚህች ምድር የመጣሁበትን ምክንያት ለመመርመር ፀጥታ ወደአረበበትና በፅሞና ማሰላሰል ወደምችልበት ቦታ ማለቴ ወደገዳም አምርቼያለሁ።ነግሬሽ ባላውቅም ወደእዛ መሄድ የረጅም ጊዜ ውጥኔ ነበር...ግን ያው ይህቺ አለም የራሷ የሆነ ወጥመድ አላትና እስከአሁን ሊሳካልኝ አልቻለም ነበር።
ለማንኛውም እግዚያብሄር ነገሮች እንዲከወኑ የሚፈቅድበት የራሱ የሆነ ጊዜ አለው ...እናም ዛሬ ቀኗ ሆነችና ህልሜ ተሳካ።ካዛሬ ጀምሮ እኔ የመንፈሳዊው አለም ምልምል ወታደር ሆኜ ተመርጬለሁ።ጮርቃ የሆነውን መንፈሳዊ ህይወቴንም ጥልቀት ያለው የበሰለና ለሌላው የሚተርፍ እስኪሆን ድረስ በልምምድ ተጋለሁ ሁለት አመትም ፈጀብኝ ሀያ አመት ካልሆነም እድሜ ልክ አያስጨንቀኝም...በመንፈሳዊ ልምምድ ውስጥ ወደ ሰማያዊ ንቃት ለማደግ ምችለውን ሁሉ አደርጋለሁ።እግዚያብሄርም እንደሚያግዘኝ እተማመናለሁ። አንቺም እንደምትፀልይልኝ ጥርጥር የለኝም።እንግዲህ ልዩ የህይወት አላማዬ አስገድዶኝ በመንፈሳዊ ተልዕኮ ተገድጄ ካልሆነ በስተቀር ከምሄድበት የፅሞናና የፀጥታ ቦታ ወጥቼ ወደእናንተ የምመጣ ስለማይመስለኝ ይህ ስንብት የመጨረሻችን ነው።ግን ደግሞ በሚቀጥለው አለም በተለየ ሁኔታ እንገናኛለን የሚል የፀና እምነት አለኝ።
በስተመጨረሻ ሁለት ነገሮችን እንድታደርጊልኝ እጠይቅሻለሁ ..የመጀመሪያው ለጊፍቲ ጥሩ ጓደኛ እንድትሆኚያትና ሁለተኛው ደግሞ በተቻለሽ መጠን አባቴን እንድትጠይቂው ነው።ያው አንቺም አባት የለሽም አይደል... አባቴን ሸልሜሻለሁ።የቤቱን ዕቃ ከጊፍቲ ጋር ተማክራችሁ እንደሚሆን አድርጉት ወይ ለተቸገረ ስጡት...ብቻ እንደመሠላችሁ። በስተመጨረሻ በእጆቼ ጣቶች በጥልቅ ምስጋናና በፍፅም ፍቅር የመጨረሻ ምሳ አዘጋጅቼልሻለሁ...ጣፍጦሽ እንደምትበይው እርግጠኛ ነኝ።በይ ቻው..እስከአሁን አብረን በቆየንባቸው ጊዜያቶች ስላሳየሽኝ ደግነት፤ስለ ሰጠሸኝ ፍቅር፡ስለአጎናፀፍሽኝ ደስታ ከልቤ አመሰግናለሁ!! አመስገናለሁ!!! አመሰግናለሁ... የእግዜያብሄር መንፈስ በልብሽ ይንገስ.. .አሜን
...እራሷን ተቆጣጥራ ፌንት በልታ ወደኃላዋ ተዘርራ ሳትወድቅ ደብዳቤውን አንብባ ጨረስችው.የዛ አይነት ፅናትና ብርታት ከየት እንዳመጣቸ ለራሷም ደነቃት...ምን እየተሠማት እንደሆነ ማወቅ አልቻለችም።
✨ይቀጥላል✨
👍143❤20🤔11👎8🥰2😁1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
"እግዜር ይስጥህ እንኳን እቤትህ ቁጭ ብለህ ጠብቀህ ልዩ ጥዬሽ ገዳም ልገባ ነው አላልከኝ...ድፍረት ኖሮህ አይን አይኖቼን እያየህ እንደዛ ብትለኝ …የሆነ ቢላዎ ፈልጌ ልብህ ላይ ሽጪ እዚሁ ነበር የማስቀርህ...›ስትል ዛተች..ዛቻዋ ከልቧ ነበር.አድራሻው የማይታወቅ ገዳም ገብቶ ለዘላለም ከምታጣው እዚሁ በገዛ እጇ ገድላው አልቅሳ ከቀበርረችው በኃላ ምርጥ በተባለ እምነ በረድ ሀውልት አሰርታለት በየቀኑ መቃብሩ ጋር እየሄደች ሰታወራው መዋል ይሻላት ነበር፤
አእምሮውን ሳት እንዳደረገው ትኩስ እብድ በቤቱ ወዲህ ወዲያ በመዟዟር ነበር ቀበጣጥረው
ፓስታውን በእጇ ይዛ እጆቾን ከደቡብ ወደሰሜን እያወናጨፈች አንዴ መኝታ ቤት ደግሞም ሳሎን እየተመላለስች ነው‹‹....አረ እያበድኩ ነው መሰለኝ...››አለችና የሳሎኑን በራፍ በርገዳ ወጣች…
...ሮጣ አሮጌቷ ቤት በረንዳ ላይ እራሷን አገኘችው ።ለማንኳኳት እንኳን ትእግስቱ አልነበራም፡፡ በራፍን በርግዳ ገባች፡፡ አሮጊቷ ተቀምጠውበት ከነበረው ግዙፍ ሶፋ ቀልጠፍ ብለው ተነስተው ቆሙ..ልክ የሆነ ወንጀል ሰርተው በተደበቁት ድንገት ፓሊስ ቤታቸውን ከፍቶ ፊት ለፊታቸው እንደቆመ ነው ሁኔታቸው..
"ቃልዬ የት ነው?እንዴት እንዲህ ይሰራኛል?እርሶ እንደማፈቅረው አያውቁም?"
ቀስ ብለው ካሉበት ተንቀሳቅሰው ቀረቧት ፤ክንዷን ያዙና ወደራሳቸው በመጎተት እቅፋቸው ውስጥ አስገቧት። የምትፈልገው ይሄንን ነበር..መንሰቅሰቅ ጀመረች..እምባዋ ከጀርባቸው ላይ እያረፈ ወደታች ሲንኳለል ይታያታል…ቢያንስ ለ10 ደቂቃ በቆሙበት ተቃቅፈው እየተላቀሱ ቆዩ ።ከዛ አሮጊቷ ቀድሞ ደከማቸው.. እየጎተቱ ወስደው ሶፋ ላይ አስቀመጧትና ከጎኗ ተቀመጡ።
‹‹እማማ ልጆት አይደለ እንዴት ዝም ይሉታል?››
"ልጄ ወደእግዚያብሄር ቤት ልሄድ ነው ሲለኝ እንዴት ብዬ አትሂድ አይሆንም እለዎለሁ?"
"እኔስ ፍቅር አሲይዞኝ እንዴት ይሄዳል? ...እሺ አሁን ምንድነው የማደርገው ?ዛሬ እኮ አይኔን በጨው ታጦቤ ልነግረው ነበር ..እጮኛዬ እንዲሆነኝ ቀለበት ላስርለት ነበር እኮ... በመዳፏ ጨምድዳ የያዘቻቸውን ሁለት ቀለበቶች ወደ ፊትለፊት ዘርግታ እርስ በርስ በማቅጨልጨል አሳየቻቸው
"ልጄ አልሆነማ ምን ይደረግ...?እሱ የእግዚያብሄር ሙሽራ ብሆን ይሻለኛል አለ?በውሳኔው ጣልቃ መግባት ከእግዜሩም መቀያየም ነው።"አሏት ልስልስ እና ድክም ባለ ድምፀ፡፡
‹‹አልገባዎትም ...በጣም እኳ ነው ያፈቀርኩት...እንሂድ ቢለኝ ምን አለበት..?ያለምንም ማቅማማት አብሬው ሄድ ነበርእኮ"
በእንባ የተዳረሰ ፊታቸውን በከፊል ፈገግ አድሮገው"አይ ልጄ ቢጨንቅሽ እኮ ነው... ገዳም ፊልም ቤት አይደል አብረን እንግባ የሚልሽ።"
ትከሻዋ ላይ ጣል ያደረጉትን እጃቸውን መንጭቃ ወረወረችና ከተቀመጠችበት ተነሳች..."ይሄ እውነት አይደለም..ቃል አሁን መጥቶ እቤት ይጠብቀኛል ..አዎ እየጠበቀኝ ነው...›በማት ወደውጭ መራመድ ጀመረች....
‹‹አይ ልጄ እግዚያብሄር ይሁንሽ ከማለት ውጭ ምን አረጋለሁ? "አሉ አልመለሰችላቸውም.. ተንደርድራ ቃል ቤት ደረስች …ሙሉ በሙሉ ተበርግዶ እንደተከፈተ ነበር።
‹‹አዎ ቃል ተመልሶ መጥቶል..ቃልዬ አልጋው ላይ ጋደም ብሎ እየጠበቀኝ ነው።አዎ እኔሞ አብሬው ከጎኑ እተኛለሁ...እቅፍ አድርጌው ከንፈሩን ስማለሁ ...እና የፈለገውን ነገር ቢጠይቀኝ በደስታ እሺ እለዋለሁ ...እናም ደግሞ ይሄንን ቀለበት ጣቱ ላይ አጠልቅለትና የዘላለም ባሌ እንዲሆን እጠይቀዋለሁ..እርግጠኛ ነኝ እሱም እሺ ብሎ ሌለኛውን ቀለበት ጣቴ ላይ ያጠልቅልኛል።›› ...ይሄን ሁሉ እየለፈለፈች የሳሎኑ በራፍ ጋር ቆማ የሚብረከረከውን ጉልበቷን ባለመተማመን ጉበኑን ጨምድዳ ይዛ ወደ ውስጥ ባዶውንና ኦናውን ሳሎን አያየች ነው...መቀባጠሯን ሳታቋርጥ ወደ ውሰጥ ገባችሁ ልብን በሚቆራርጥ ፍራቻና አጥንትን በሚከታትፍ ሰቃይ የመኝታ ቤቱን በራፍ ገፋ አደርጋ በመክፈት አይኖቾን ወደውስጥ ላከች ..ሁሉ ነገር ጥላው እንደወጣችው ነው ...ቃል የለም...ወደ ሳሎን ተመለሰች...ቃል ሰርቶላት የደረደራቸው ምግቦች አጠገብ ተቀመጠች።እጆን ወደምግብ ዘረጋች...ልክ ምግብ ለሳምንት በልቶ እንደማያውቅ ሰው (እርግጥ ቃልን ለማግኘት ስትቆነጃጅ ጊዜ ስላላገኘች ከነጋ ምግብ አልበላችም።)እየተስገበገበች መብላት ጀመረች።ሲበቃት ደረቷ ጠቅላላ በወጥ አጨመላልቃዋለችሁ ...የሀገር ባህል ቀሚስ ላይ ወጥ ነክትቶ... ይባስ ብላ በወጥ የተጨማለቀ አጇን ጠረገችበት 27 ሺ ብር የወጣበት ልብስ ግማሽ ቀን እንኳን ሳይለበስ ድራሹ ጠፋ...‹‹የት አባቱ ቃልዬም ጠፋቶል እንኳን ልብስ ›አለችና የውስኪ ጠርሙሱንና አንድ ብርጭቆ ይዛ መሬት ያዘች።እዛው ሳሎን የቀኝ ግድግዳውን ተደግፋ በላይ በላይ እየቀዳች መጋት ቀጠለች...ሩብ ያህሉን እንዳጋመሰች ጊፍቲ ትዝ አለቻት።ተንበርክካ በእንፉቅቅ እየሄደች ስልኳን ካስቀመተችበት አነሳችና ከፈተችው …በርከት ያሉ የተደወሉ ስልኮችና ሚሴጆች አሉ...ምን ያህል እንደደነዘዘቸ ማስረጃው ይሄ ሁሉ ተደውሎ ስልኩ ሲንጫረር አለመስማቷ ነው...ከሙዚቃው ጋር ደርባ ስትሰማ የቆየችው ሙዚቃ መስሏት ይሆናል..አሁንም ቢሆን ማን እንደደወለላት ለማየት ደንታ አልነበራም።ስልኳን ፈለገችና ደወለችላት… አነሳችው፡፡
"ሄሎ ልዩ "
‹‹አቤት››
‹‹ እቤተ እንድትመጪ እፈልጋለሁ›
‹‹የት ቤት ነው የምመጣው..?ምን ሆነሻል?››
‹‹ቃል እቤት ነይ..…አሁኑኑ››
‹ልዩ ምን ሆነሻል ቃል ሰላም አይደለም?››
‹‹አለም ተገለባብጧል ..የገሀነም በሮች ተከፍተዋል….ምትመጪ እንደሆነ ነይ››ጆሮዋ ላይ ጠረቀመችባ፡፡ሰከንድ ሳትቆይ ጊፍቲ መልሳ ደወለችላት.. ስልኳን ሙሉ በሙሉ አጠፋችው፡፡ ውስኪዬን እየተጋተች ሀሳቦን ወደመቃዠቱ ገባች …..
ገዳም ገባ አሉኝ -ደብረሊባኖስ
ነፍስ እየገደሉ- ይማራል ወይ ነፍስ?
ነፍስ እየገደሉ -ከተማረ ነፍስ
እኔም ያው ሞትኩልህ....አንተም ተቀደስ።
የትና መቼ እንደሰማችው የማታውቀው ዘፈን ግጠም ከነዜማው በአእምሮዋ እያንቃጨለ አስቸገራት፡፡
የሠው ልጅ 70 ትሪሊዬን ከሚሆኑ ህውሶች ተዋቅሮ የተገነባ ፍጡር ነው ።በአሁኑ ጊዜ የአለም ህዝብ ቁጥር 7ቢሊዬን ገደማ ነው። .ይሄ ሁሉ ህዝብ አንድ ላይ ተጨፍልቆ ከአጥናፍ አለም አንፃር ከህዋስ ያለፈ ቦታ የለውም።ግን ደግሞ ታአምር የሚያሰኘው አንድ ነጠላ ሰው አጥናፍ አለምን የሚያስስ ሰፊና ጥልቅ የሆነ ከመጠኑ ቢሊዬን ጊዜ በላይ የሚገዝፍ በአዕምሮው ማሽንነት የሚፈጠረ ተስፍፊና ተስፈንጣሪ ምናብ ባለቤት ነው።ሰው...ገራሚ ፍጡር ነው።ለዚህም ነው መሠለኝ ሩሚ "አፅናፍ አለም በሙሉ በውስጥህ ስላለ ብቸኝነት ፈፅሞ አይሰማህ "ያለው።ከዝንት አለም ውስጥ ተመዘን ወጥተን ወደህይወት ለመምጣት በእናትህ ቅድስ ማህፀን ውስጥ ገብተን ተብላልተንና በቅርፅና በመጠን ተስተካክለን መውጣት የግድ ይላል።ይሄ ብቸኛው መንገድ ነው።እንደ ሙሀመድ ነብይ..እንደ እየሱስ የእግዚያብሄር ልጅ ፤እንደ ቡድሀ ታላቅ መንፈሳዊ መገለጥ ላይ የደረስንና የበራልን ብንሆንም እንኳን ሌላ መንገድ የለም። ሌላው ደግም በዚህ ምድር ቆይታ ላይ ሳለን አነዳንዶቻችን በእግዜያብሄር መንግስት እናምናለን?በዛም አሻግረን ወደ ገነትስ መግባት እንሻለን?ከዚህ በሚቃረን መልኩ ግን ከሞት መዳፍ ለማምለጥ ሰንጥርና ስንለፋ ይታያል?ሞት ማለት እኮ በሚመጣው አለም ወደሚጠብቀህ የዘላለም መኖሪያ ሾልከህ ምትሄድበት ብቸኛው በራፍ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
"እግዜር ይስጥህ እንኳን እቤትህ ቁጭ ብለህ ጠብቀህ ልዩ ጥዬሽ ገዳም ልገባ ነው አላልከኝ...ድፍረት ኖሮህ አይን አይኖቼን እያየህ እንደዛ ብትለኝ …የሆነ ቢላዎ ፈልጌ ልብህ ላይ ሽጪ እዚሁ ነበር የማስቀርህ...›ስትል ዛተች..ዛቻዋ ከልቧ ነበር.አድራሻው የማይታወቅ ገዳም ገብቶ ለዘላለም ከምታጣው እዚሁ በገዛ እጇ ገድላው አልቅሳ ከቀበርረችው በኃላ ምርጥ በተባለ እምነ በረድ ሀውልት አሰርታለት በየቀኑ መቃብሩ ጋር እየሄደች ሰታወራው መዋል ይሻላት ነበር፤
አእምሮውን ሳት እንዳደረገው ትኩስ እብድ በቤቱ ወዲህ ወዲያ በመዟዟር ነበር ቀበጣጥረው
ፓስታውን በእጇ ይዛ እጆቾን ከደቡብ ወደሰሜን እያወናጨፈች አንዴ መኝታ ቤት ደግሞም ሳሎን እየተመላለስች ነው‹‹....አረ እያበድኩ ነው መሰለኝ...››አለችና የሳሎኑን በራፍ በርገዳ ወጣች…
...ሮጣ አሮጌቷ ቤት በረንዳ ላይ እራሷን አገኘችው ።ለማንኳኳት እንኳን ትእግስቱ አልነበራም፡፡ በራፍን በርግዳ ገባች፡፡ አሮጊቷ ተቀምጠውበት ከነበረው ግዙፍ ሶፋ ቀልጠፍ ብለው ተነስተው ቆሙ..ልክ የሆነ ወንጀል ሰርተው በተደበቁት ድንገት ፓሊስ ቤታቸውን ከፍቶ ፊት ለፊታቸው እንደቆመ ነው ሁኔታቸው..
"ቃልዬ የት ነው?እንዴት እንዲህ ይሰራኛል?እርሶ እንደማፈቅረው አያውቁም?"
ቀስ ብለው ካሉበት ተንቀሳቅሰው ቀረቧት ፤ክንዷን ያዙና ወደራሳቸው በመጎተት እቅፋቸው ውስጥ አስገቧት። የምትፈልገው ይሄንን ነበር..መንሰቅሰቅ ጀመረች..እምባዋ ከጀርባቸው ላይ እያረፈ ወደታች ሲንኳለል ይታያታል…ቢያንስ ለ10 ደቂቃ በቆሙበት ተቃቅፈው እየተላቀሱ ቆዩ ።ከዛ አሮጊቷ ቀድሞ ደከማቸው.. እየጎተቱ ወስደው ሶፋ ላይ አስቀመጧትና ከጎኗ ተቀመጡ።
‹‹እማማ ልጆት አይደለ እንዴት ዝም ይሉታል?››
"ልጄ ወደእግዚያብሄር ቤት ልሄድ ነው ሲለኝ እንዴት ብዬ አትሂድ አይሆንም እለዎለሁ?"
"እኔስ ፍቅር አሲይዞኝ እንዴት ይሄዳል? ...እሺ አሁን ምንድነው የማደርገው ?ዛሬ እኮ አይኔን በጨው ታጦቤ ልነግረው ነበር ..እጮኛዬ እንዲሆነኝ ቀለበት ላስርለት ነበር እኮ... በመዳፏ ጨምድዳ የያዘቻቸውን ሁለት ቀለበቶች ወደ ፊትለፊት ዘርግታ እርስ በርስ በማቅጨልጨል አሳየቻቸው
"ልጄ አልሆነማ ምን ይደረግ...?እሱ የእግዚያብሄር ሙሽራ ብሆን ይሻለኛል አለ?በውሳኔው ጣልቃ መግባት ከእግዜሩም መቀያየም ነው።"አሏት ልስልስ እና ድክም ባለ ድምፀ፡፡
‹‹አልገባዎትም ...በጣም እኳ ነው ያፈቀርኩት...እንሂድ ቢለኝ ምን አለበት..?ያለምንም ማቅማማት አብሬው ሄድ ነበርእኮ"
በእንባ የተዳረሰ ፊታቸውን በከፊል ፈገግ አድሮገው"አይ ልጄ ቢጨንቅሽ እኮ ነው... ገዳም ፊልም ቤት አይደል አብረን እንግባ የሚልሽ።"
ትከሻዋ ላይ ጣል ያደረጉትን እጃቸውን መንጭቃ ወረወረችና ከተቀመጠችበት ተነሳች..."ይሄ እውነት አይደለም..ቃል አሁን መጥቶ እቤት ይጠብቀኛል ..አዎ እየጠበቀኝ ነው...›በማት ወደውጭ መራመድ ጀመረች....
‹‹አይ ልጄ እግዚያብሄር ይሁንሽ ከማለት ውጭ ምን አረጋለሁ? "አሉ አልመለሰችላቸውም.. ተንደርድራ ቃል ቤት ደረስች …ሙሉ በሙሉ ተበርግዶ እንደተከፈተ ነበር።
‹‹አዎ ቃል ተመልሶ መጥቶል..ቃልዬ አልጋው ላይ ጋደም ብሎ እየጠበቀኝ ነው።አዎ እኔሞ አብሬው ከጎኑ እተኛለሁ...እቅፍ አድርጌው ከንፈሩን ስማለሁ ...እና የፈለገውን ነገር ቢጠይቀኝ በደስታ እሺ እለዋለሁ ...እናም ደግሞ ይሄንን ቀለበት ጣቱ ላይ አጠልቅለትና የዘላለም ባሌ እንዲሆን እጠይቀዋለሁ..እርግጠኛ ነኝ እሱም እሺ ብሎ ሌለኛውን ቀለበት ጣቴ ላይ ያጠልቅልኛል።›› ...ይሄን ሁሉ እየለፈለፈች የሳሎኑ በራፍ ጋር ቆማ የሚብረከረከውን ጉልበቷን ባለመተማመን ጉበኑን ጨምድዳ ይዛ ወደ ውስጥ ባዶውንና ኦናውን ሳሎን አያየች ነው...መቀባጠሯን ሳታቋርጥ ወደ ውሰጥ ገባችሁ ልብን በሚቆራርጥ ፍራቻና አጥንትን በሚከታትፍ ሰቃይ የመኝታ ቤቱን በራፍ ገፋ አደርጋ በመክፈት አይኖቾን ወደውስጥ ላከች ..ሁሉ ነገር ጥላው እንደወጣችው ነው ...ቃል የለም...ወደ ሳሎን ተመለሰች...ቃል ሰርቶላት የደረደራቸው ምግቦች አጠገብ ተቀመጠች።እጆን ወደምግብ ዘረጋች...ልክ ምግብ ለሳምንት በልቶ እንደማያውቅ ሰው (እርግጥ ቃልን ለማግኘት ስትቆነጃጅ ጊዜ ስላላገኘች ከነጋ ምግብ አልበላችም።)እየተስገበገበች መብላት ጀመረች።ሲበቃት ደረቷ ጠቅላላ በወጥ አጨመላልቃዋለችሁ ...የሀገር ባህል ቀሚስ ላይ ወጥ ነክትቶ... ይባስ ብላ በወጥ የተጨማለቀ አጇን ጠረገችበት 27 ሺ ብር የወጣበት ልብስ ግማሽ ቀን እንኳን ሳይለበስ ድራሹ ጠፋ...‹‹የት አባቱ ቃልዬም ጠፋቶል እንኳን ልብስ ›አለችና የውስኪ ጠርሙሱንና አንድ ብርጭቆ ይዛ መሬት ያዘች።እዛው ሳሎን የቀኝ ግድግዳውን ተደግፋ በላይ በላይ እየቀዳች መጋት ቀጠለች...ሩብ ያህሉን እንዳጋመሰች ጊፍቲ ትዝ አለቻት።ተንበርክካ በእንፉቅቅ እየሄደች ስልኳን ካስቀመተችበት አነሳችና ከፈተችው …በርከት ያሉ የተደወሉ ስልኮችና ሚሴጆች አሉ...ምን ያህል እንደደነዘዘቸ ማስረጃው ይሄ ሁሉ ተደውሎ ስልኩ ሲንጫረር አለመስማቷ ነው...ከሙዚቃው ጋር ደርባ ስትሰማ የቆየችው ሙዚቃ መስሏት ይሆናል..አሁንም ቢሆን ማን እንደደወለላት ለማየት ደንታ አልነበራም።ስልኳን ፈለገችና ደወለችላት… አነሳችው፡፡
"ሄሎ ልዩ "
‹‹አቤት››
‹‹ እቤተ እንድትመጪ እፈልጋለሁ›
‹‹የት ቤት ነው የምመጣው..?ምን ሆነሻል?››
‹‹ቃል እቤት ነይ..…አሁኑኑ››
‹ልዩ ምን ሆነሻል ቃል ሰላም አይደለም?››
‹‹አለም ተገለባብጧል ..የገሀነም በሮች ተከፍተዋል….ምትመጪ እንደሆነ ነይ››ጆሮዋ ላይ ጠረቀመችባ፡፡ሰከንድ ሳትቆይ ጊፍቲ መልሳ ደወለችላት.. ስልኳን ሙሉ በሙሉ አጠፋችው፡፡ ውስኪዬን እየተጋተች ሀሳቦን ወደመቃዠቱ ገባች …..
ገዳም ገባ አሉኝ -ደብረሊባኖስ
ነፍስ እየገደሉ- ይማራል ወይ ነፍስ?
ነፍስ እየገደሉ -ከተማረ ነፍስ
እኔም ያው ሞትኩልህ....አንተም ተቀደስ።
የትና መቼ እንደሰማችው የማታውቀው ዘፈን ግጠም ከነዜማው በአእምሮዋ እያንቃጨለ አስቸገራት፡፡
የሠው ልጅ 70 ትሪሊዬን ከሚሆኑ ህውሶች ተዋቅሮ የተገነባ ፍጡር ነው ።በአሁኑ ጊዜ የአለም ህዝብ ቁጥር 7ቢሊዬን ገደማ ነው። .ይሄ ሁሉ ህዝብ አንድ ላይ ተጨፍልቆ ከአጥናፍ አለም አንፃር ከህዋስ ያለፈ ቦታ የለውም።ግን ደግሞ ታአምር የሚያሰኘው አንድ ነጠላ ሰው አጥናፍ አለምን የሚያስስ ሰፊና ጥልቅ የሆነ ከመጠኑ ቢሊዬን ጊዜ በላይ የሚገዝፍ በአዕምሮው ማሽንነት የሚፈጠረ ተስፍፊና ተስፈንጣሪ ምናብ ባለቤት ነው።ሰው...ገራሚ ፍጡር ነው።ለዚህም ነው መሠለኝ ሩሚ "አፅናፍ አለም በሙሉ በውስጥህ ስላለ ብቸኝነት ፈፅሞ አይሰማህ "ያለው።ከዝንት አለም ውስጥ ተመዘን ወጥተን ወደህይወት ለመምጣት በእናትህ ቅድስ ማህፀን ውስጥ ገብተን ተብላልተንና በቅርፅና በመጠን ተስተካክለን መውጣት የግድ ይላል።ይሄ ብቸኛው መንገድ ነው።እንደ ሙሀመድ ነብይ..እንደ እየሱስ የእግዚያብሄር ልጅ ፤እንደ ቡድሀ ታላቅ መንፈሳዊ መገለጥ ላይ የደረስንና የበራልን ብንሆንም እንኳን ሌላ መንገድ የለም። ሌላው ደግም በዚህ ምድር ቆይታ ላይ ሳለን አነዳንዶቻችን በእግዜያብሄር መንግስት እናምናለን?በዛም አሻግረን ወደ ገነትስ መግባት እንሻለን?ከዚህ በሚቃረን መልኩ ግን ከሞት መዳፍ ለማምለጥ ሰንጥርና ስንለፋ ይታያል?ሞት ማለት እኮ በሚመጣው አለም ወደሚጠብቀህ የዘላለም መኖሪያ ሾልከህ ምትሄድበት ብቸኛው በራፍ
👍80❤11👏4🤔2🥰1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹ከምን ያህል የጊዜ ደንዛዜ ውስጥ እንደቆየች አታውቅም .የሳሎኑ በራፍ ተበርግዶ ሲከፈት ነው ከሀሳቧ ውስጥ በመከራ የወጣችው…ጊፍቲ ከፊት መድህኔ ከኋላ እያለከለኩ ተከታትለው ገቡ
በመጠጥ ተዳክሞ በተቆላለፈ አንደበቷ ‹‹ነይ እንጂ ኑ ብያለሁ››አለቻት..ያልጠበቀችን እና ከነመፈጠሩም ጭሩሱኑ ረስታው የነበረውን መድሀኔን ስታየው ብሶቷ በእጥፍ ጨመረባት፡
ጊፊቲም በራሷ ድንጋጤ ላይ ስለሆነች እሷ የምትለውን እየሰማቻት አይደለም..ጥያቄዋን አዥጎደጎደችው‹‹እንዴ ምን ተፈጥሮ ነው…?ቃልዬ የት አለ….?አመመው እንዴ….?››ተንደርድራ አልፋ የመኝታ ቤቱን በራፍ ከፈተችና ወደ ውስጥ አየች… ባዶ መሆኑን ስታይ ወደ ልዩ ተመለሰችና‹‹…ልዩ ንገሪኝ እንጂ…ተጣልታችሁ ነው….?አሁን እሱ የት ሄደ?››
ዝም ብላ አየቻት..ሆዷ ወደፊት እየገፋ ነው…በሶስት ወር ፣‹‹እንዲህ ያስታውቃል እንዴ…?››ስትል አሰበች ግራ ከመጋባቷ የተነሳ የማያሳስበው እያሳሰበት ነው፡፡መድህኔ እጁን በደረቱ ላይ አጣጥፎ ግራ በማጋባት ዝምብሎ ቁልቁል እያየት ነው፡፡አሳዝናዋለች.በጣም ነው ያሳዘነችው..ስሯ ተንበርክኮ ወደደረቱ አስጠግቶ እቅፍ አድርጎ ቢያፅናናት ደስ ይለዋል.ግን እንደዛ ማድረግ አይችልም…
‹‹ልዩ አረ በፈጠረሽ …አናግሪኝ በጭንቀት ልፈነዳልሽ ነው?››አለች ጊፊቲ
‹‹ቃል ከዛሬ ጀምሮ የለም››
‹‹የለም ማለት ምን ማለት ነው?››
‹‹መልሱ መኝታ ቤት ግቢና አልጋው ላይ አለልሽ››
ከተንበረከከችበት ተነስታ ተንደርድራ ወደመኝታ ቤት ስትገባ መድህኔ ‹‹ልጄን…›› አለ .አንድ ነገር እንዳይሆንበት የተሳቀቀ በሚመስል ሰውነቱን አሸማቆና ፊቱን አጨማዶ‹‹አረ ማሬ ቀስ በይ..ቀስ…..››
ፖስታውን በእጇ እያገላበጠች ተመልሳ መጣች፡፡‹‹የመጨረሻ ስንብት ማለት ምን ማለት ነው? ››ተንዘረዘረችባት
‹‹ወይዘሮ ጊፍቲ ብታነቢው እኮ የምትፈልጊውን መልስ ከውስጡ ታገኚያለሽ..››
ከፈተችውና ማንበብ እንደጀመረች እንደማዞር አደረጋት ፡፡ ተንገዳገደች….ተንደርድሮ ሄደና ክንዷን ያዛት …መድህኔ የልዩ የድሮ ፍቅር …ቃልን የማታገኝ መስሏት ለሌላ ሴት አሳልፋ የሸለመችው የልጅነት ጓደኛዋ …የረጅም ዘመን ፍቅረኛዋ… እየጎተተ ወሰዳትና ወንበር ላይ አስቀመጣት፡፡ ለማንኛውም ብሎ ልክ እንደባለስልጣን ጋርድ ከጎኗ በተጠንቀቅ ቆመ ..እንደምንም ብላ ማንበቧን ቀጠለች…ልዩም መጠጧን እየሳበች እየተከታተለቻት ነው፡፡ ጨረሰችና ደብዳቤውን ወደመሬት ጣለችው›
‹‹አንብቤያለሁ ግን ምንም አልገባኝም››
‹‹እኔም እኮ አልገባኝ ብሎ ነው የጠራሁሽ..አንቺ ምን አልባት የልጅነት ጓደኛው ስለሆንሽ ጠባዩንና ድርጊቱን ከኔ በተሻላ ትረጂያለሽ ብዬ ስለማስብ እንድታስረጂኝ ነበረ …አንቺ ግን መልሰሽ እኔን እየጠየቅሽ ነው፡፡››
‹‹ቀስ ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳችና እየተጎተተች ሄዳ ከልዩ ጎን ተዘረፈጠች…..የውስኪውን ጠርሙስ አንስታ ልትጋተው ወደላይ ስታነሳ..ልክ አንደ እግር ኳስ በረኛ ካለበት ተንደረድሮ ሸርተቴ በመግባት ከእጇ ላይ ቀለበው…
‹‹ምን ነካሽ..?እርጉዝ እኮ ነሸ››
‹‹ይቅርታ መድህኔ …ግራ ስለተጋባሁ ነው..እንዴት ነው ቃል ህይወቱን ጥሎ፤ ስራውን ጥሎ፤ አባቱን ጥሎ፤ እኛን ጥሎ ገዳም የገባው…ገዳም መግባት ማለት ምን ማለት ነው…?››የመለሰላት የለም…..
መድህኔ ከሁለቱም ፊት ለፊት ቆሞ በጭንቀት እያፈራረቀ እያየቸው ነው..ምን እየተሰማው እንደሆን ልቡ ውስጥ ገብታ ማንበብ ብትችል ደስ ይለታል ..የድሮ ፍቅረኛውና የአሁኑ እጮኛው ሌላ ወንድ ጥሎን ገዳም ገባ በሚል ሰበብ ስብብርብር ብለው እንዲህ ሲነፈርቁ….በጣም ከባድ ነው……፡፡
‹‹የእኔ ፍቅር በቃ አንተ ወደስራህ ሂድ…..››
‹‹እንዴ እንዲህ ጥያችሁ እንዴት…..››
‹‹ግድ የለህም ..ሂድ ..እኛ ምንም አንሆንም…››
‹‹እውነቷን ነው እንደውም ብቻችንን ብትተወን ውለታ እንደዋልክልን ነው የምቆጥረው…›.አለችው
‹‹በቃ..የሆነች አጭር ስብሰባ አለቺብኝ..እሷን እንደጨረስኩ ተመልሼ እመጣና ወሰድችሓለው…፡፡
‹‹ሚስትህን መጥተህ መውሰድ ትችላለህ ..እኔ ግን የማድረው እዚህ ነው….ባይሆን ለእማዬ ደውለህ የሆነ ምክንያት ስጣትና እንደማድር ንገርልኝ››
እኔም እሷን ጥያት ስለማልሄድ ..ለዛሬ ተወን..ከፈለግንህ እንደውልልሀለን…› አለችው…››ጊፍቲ
‹‹ካላችሁ እሺ…ስልክሽ ግን እንዳይዘጋ….ቻው›› ቅር እያለው ወጥቶ ሄደ
የእግሩ ኮቴ መራቁን አረጋግጠው ሁለቱም የተነጋሩ ይመስል እርስ በርስ ተቃቀፍና እየነፈረቁ ማልቀስ ቀጠሉ….ልክ የጋራ ቅርብ ዘመዳችው ሞቶ ተረድተው ነው የሚመስለው….
‹‹በጣም አፍቅሬው ነበር እኮ……››አለቻት
‹‹አዎ ጠርጥሬ ነበር…በጣም አዝናለሁ››
‹‹እሺ አሁንም ምን ይሻለኛል….?እንዴት ነው የማደርገው?››
‹‹እኔ አላውቅም የእኔ ማር..እኔም ያለእሱ ምክርና ማበረታቻ ህይወትን መኖር አለመድኩበትም…እንዴትም እንደሚዘለቅ አላውቅም….››>
ማኒቲሱ የሚባል ነፍሳት አለ፡፡ የፌንጣ ዝርያ ነው፡፡የፍቅር ታሪካቸው በጣም ልብ ሰባሪ ነወ፡፡ ሴቷ ወንድ ዙሪያውን በመሽከርከር ስትደንስና ክንፎቾን እያማታች ስታማልልው የወንዱ ስሜቱ ቀስ በቀስ ተነቃቅቶ በፈቅር ቅልጥልጥ ይላል..ከዛ እራሱን ከግንድና ካገኘው ጠንካራ ነገር ጋር ደጋግሞ ባማጋጨት ከሌላው ሰውነቱ በመለየት ቀንጥሶ ይጥለዋል..ምክንያም እንደዛ ሲያደርግ ብቻ ነው ከእሷ ጋር ወሲባዊ ተራክቦ በማድረግ ከውጥረቱ መርካት ሚችለው…..እና እንዳሰበው ከፍቅር መቅደስ ገብቶ ወሲባዊ መዝምር ዘምሮ …ፍፅማዊ እርካታ ይረካል..ግን ወደህይወት መመለስ አይችልም….ዳግመኛ የተቀነጠሰ አንገቱን ለብቻው ከተዘረረ ሰውነቱ ጋ የማጣበቅ ምንም አይነት ተፈጥሮአዊ ችሎታ የለውም..በዚህም ምክንያት የህይወት ፍፃሜው ይሆናል፡፡
‹‹እና ምን ማለት ነው?››
እኔም እንደዛ ሆኜለሁ…እንደሴቷ ሳይሆን እንደወንዱ…ቃልን አገኛለሁ ብዬ በክንዱ እቅፍ ውስጥ ለአንድ ቀን እንኳን ለመግባትን በፍቅር ትንፋሹን ለመማግ ቋምጬ አንገቴን ከሌላው ሰውነቴ ቀንጥሼ ጥያለሁ..ግን የሚገርመው እንደ ፌንጣው እንኳን የአንድ ቅፅበት እድል አላገኘሁም…ከእነ ፍቅር አምሮቴ ሕይወቴ አከተመላት…ይህ ከበደል ሁሉ የከረፋ በደል ነው፡፡ይቅርታ ማያሰጥ ሀጥያት ነው የፈፀመብኝ››
‹‹ተይ ተይ ከእግዚያብሄር ጋር ለምን ታላትሚዋለሽ..››አለቻት ለቃል በመቆርቆር
‹‹እና ከሰይጣን ጋር ላድርገው..የሄደው እግዚያብሄርን ብሎ አይደል…?ታዲያ እግዚያብሄር ከእኔ ጋር የጀመረውን ጉዳይ አያውቅም ..እሱን ለማግኘት በመቋመጥ አንገቴን ከአከላቴ ቀንጥሼ መጣሌን አላየም..ተው ግዴለህም እዛው ቆይላት አይለውም ነበር፡፡››
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹ከምን ያህል የጊዜ ደንዛዜ ውስጥ እንደቆየች አታውቅም .የሳሎኑ በራፍ ተበርግዶ ሲከፈት ነው ከሀሳቧ ውስጥ በመከራ የወጣችው…ጊፍቲ ከፊት መድህኔ ከኋላ እያለከለኩ ተከታትለው ገቡ
በመጠጥ ተዳክሞ በተቆላለፈ አንደበቷ ‹‹ነይ እንጂ ኑ ብያለሁ››አለቻት..ያልጠበቀችን እና ከነመፈጠሩም ጭሩሱኑ ረስታው የነበረውን መድሀኔን ስታየው ብሶቷ በእጥፍ ጨመረባት፡
ጊፊቲም በራሷ ድንጋጤ ላይ ስለሆነች እሷ የምትለውን እየሰማቻት አይደለም..ጥያቄዋን አዥጎደጎደችው‹‹እንዴ ምን ተፈጥሮ ነው…?ቃልዬ የት አለ….?አመመው እንዴ….?››ተንደርድራ አልፋ የመኝታ ቤቱን በራፍ ከፈተችና ወደ ውስጥ አየች… ባዶ መሆኑን ስታይ ወደ ልዩ ተመለሰችና‹‹…ልዩ ንገሪኝ እንጂ…ተጣልታችሁ ነው….?አሁን እሱ የት ሄደ?››
ዝም ብላ አየቻት..ሆዷ ወደፊት እየገፋ ነው…በሶስት ወር ፣‹‹እንዲህ ያስታውቃል እንዴ…?››ስትል አሰበች ግራ ከመጋባቷ የተነሳ የማያሳስበው እያሳሰበት ነው፡፡መድህኔ እጁን በደረቱ ላይ አጣጥፎ ግራ በማጋባት ዝምብሎ ቁልቁል እያየት ነው፡፡አሳዝናዋለች.በጣም ነው ያሳዘነችው..ስሯ ተንበርክኮ ወደደረቱ አስጠግቶ እቅፍ አድርጎ ቢያፅናናት ደስ ይለዋል.ግን እንደዛ ማድረግ አይችልም…
‹‹ልዩ አረ በፈጠረሽ …አናግሪኝ በጭንቀት ልፈነዳልሽ ነው?››አለች ጊፊቲ
‹‹ቃል ከዛሬ ጀምሮ የለም››
‹‹የለም ማለት ምን ማለት ነው?››
‹‹መልሱ መኝታ ቤት ግቢና አልጋው ላይ አለልሽ››
ከተንበረከከችበት ተነስታ ተንደርድራ ወደመኝታ ቤት ስትገባ መድህኔ ‹‹ልጄን…›› አለ .አንድ ነገር እንዳይሆንበት የተሳቀቀ በሚመስል ሰውነቱን አሸማቆና ፊቱን አጨማዶ‹‹አረ ማሬ ቀስ በይ..ቀስ…..››
ፖስታውን በእጇ እያገላበጠች ተመልሳ መጣች፡፡‹‹የመጨረሻ ስንብት ማለት ምን ማለት ነው? ››ተንዘረዘረችባት
‹‹ወይዘሮ ጊፍቲ ብታነቢው እኮ የምትፈልጊውን መልስ ከውስጡ ታገኚያለሽ..››
ከፈተችውና ማንበብ እንደጀመረች እንደማዞር አደረጋት ፡፡ ተንገዳገደች….ተንደርድሮ ሄደና ክንዷን ያዛት …መድህኔ የልዩ የድሮ ፍቅር …ቃልን የማታገኝ መስሏት ለሌላ ሴት አሳልፋ የሸለመችው የልጅነት ጓደኛዋ …የረጅም ዘመን ፍቅረኛዋ… እየጎተተ ወሰዳትና ወንበር ላይ አስቀመጣት፡፡ ለማንኛውም ብሎ ልክ እንደባለስልጣን ጋርድ ከጎኗ በተጠንቀቅ ቆመ ..እንደምንም ብላ ማንበቧን ቀጠለች…ልዩም መጠጧን እየሳበች እየተከታተለቻት ነው፡፡ ጨረሰችና ደብዳቤውን ወደመሬት ጣለችው›
‹‹አንብቤያለሁ ግን ምንም አልገባኝም››
‹‹እኔም እኮ አልገባኝ ብሎ ነው የጠራሁሽ..አንቺ ምን አልባት የልጅነት ጓደኛው ስለሆንሽ ጠባዩንና ድርጊቱን ከኔ በተሻላ ትረጂያለሽ ብዬ ስለማስብ እንድታስረጂኝ ነበረ …አንቺ ግን መልሰሽ እኔን እየጠየቅሽ ነው፡፡››
‹‹ቀስ ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳችና እየተጎተተች ሄዳ ከልዩ ጎን ተዘረፈጠች…..የውስኪውን ጠርሙስ አንስታ ልትጋተው ወደላይ ስታነሳ..ልክ አንደ እግር ኳስ በረኛ ካለበት ተንደረድሮ ሸርተቴ በመግባት ከእጇ ላይ ቀለበው…
‹‹ምን ነካሽ..?እርጉዝ እኮ ነሸ››
‹‹ይቅርታ መድህኔ …ግራ ስለተጋባሁ ነው..እንዴት ነው ቃል ህይወቱን ጥሎ፤ ስራውን ጥሎ፤ አባቱን ጥሎ፤ እኛን ጥሎ ገዳም የገባው…ገዳም መግባት ማለት ምን ማለት ነው…?››የመለሰላት የለም…..
መድህኔ ከሁለቱም ፊት ለፊት ቆሞ በጭንቀት እያፈራረቀ እያየቸው ነው..ምን እየተሰማው እንደሆን ልቡ ውስጥ ገብታ ማንበብ ብትችል ደስ ይለታል ..የድሮ ፍቅረኛውና የአሁኑ እጮኛው ሌላ ወንድ ጥሎን ገዳም ገባ በሚል ሰበብ ስብብርብር ብለው እንዲህ ሲነፈርቁ….በጣም ከባድ ነው……፡፡
‹‹የእኔ ፍቅር በቃ አንተ ወደስራህ ሂድ…..››
‹‹እንዴ እንዲህ ጥያችሁ እንዴት…..››
‹‹ግድ የለህም ..ሂድ ..እኛ ምንም አንሆንም…››
‹‹እውነቷን ነው እንደውም ብቻችንን ብትተወን ውለታ እንደዋልክልን ነው የምቆጥረው…›.አለችው
‹‹በቃ..የሆነች አጭር ስብሰባ አለቺብኝ..እሷን እንደጨረስኩ ተመልሼ እመጣና ወሰድችሓለው…፡፡
‹‹ሚስትህን መጥተህ መውሰድ ትችላለህ ..እኔ ግን የማድረው እዚህ ነው….ባይሆን ለእማዬ ደውለህ የሆነ ምክንያት ስጣትና እንደማድር ንገርልኝ››
እኔም እሷን ጥያት ስለማልሄድ ..ለዛሬ ተወን..ከፈለግንህ እንደውልልሀለን…› አለችው…››ጊፍቲ
‹‹ካላችሁ እሺ…ስልክሽ ግን እንዳይዘጋ….ቻው›› ቅር እያለው ወጥቶ ሄደ
የእግሩ ኮቴ መራቁን አረጋግጠው ሁለቱም የተነጋሩ ይመስል እርስ በርስ ተቃቀፍና እየነፈረቁ ማልቀስ ቀጠሉ….ልክ የጋራ ቅርብ ዘመዳችው ሞቶ ተረድተው ነው የሚመስለው….
‹‹በጣም አፍቅሬው ነበር እኮ……››አለቻት
‹‹አዎ ጠርጥሬ ነበር…በጣም አዝናለሁ››
‹‹እሺ አሁንም ምን ይሻለኛል….?እንዴት ነው የማደርገው?››
‹‹እኔ አላውቅም የእኔ ማር..እኔም ያለእሱ ምክርና ማበረታቻ ህይወትን መኖር አለመድኩበትም…እንዴትም እንደሚዘለቅ አላውቅም….››>
ማኒቲሱ የሚባል ነፍሳት አለ፡፡ የፌንጣ ዝርያ ነው፡፡የፍቅር ታሪካቸው በጣም ልብ ሰባሪ ነወ፡፡ ሴቷ ወንድ ዙሪያውን በመሽከርከር ስትደንስና ክንፎቾን እያማታች ስታማልልው የወንዱ ስሜቱ ቀስ በቀስ ተነቃቅቶ በፈቅር ቅልጥልጥ ይላል..ከዛ እራሱን ከግንድና ካገኘው ጠንካራ ነገር ጋር ደጋግሞ ባማጋጨት ከሌላው ሰውነቱ በመለየት ቀንጥሶ ይጥለዋል..ምክንያም እንደዛ ሲያደርግ ብቻ ነው ከእሷ ጋር ወሲባዊ ተራክቦ በማድረግ ከውጥረቱ መርካት ሚችለው…..እና እንዳሰበው ከፍቅር መቅደስ ገብቶ ወሲባዊ መዝምር ዘምሮ …ፍፅማዊ እርካታ ይረካል..ግን ወደህይወት መመለስ አይችልም….ዳግመኛ የተቀነጠሰ አንገቱን ለብቻው ከተዘረረ ሰውነቱ ጋ የማጣበቅ ምንም አይነት ተፈጥሮአዊ ችሎታ የለውም..በዚህም ምክንያት የህይወት ፍፃሜው ይሆናል፡፡
‹‹እና ምን ማለት ነው?››
እኔም እንደዛ ሆኜለሁ…እንደሴቷ ሳይሆን እንደወንዱ…ቃልን አገኛለሁ ብዬ በክንዱ እቅፍ ውስጥ ለአንድ ቀን እንኳን ለመግባትን በፍቅር ትንፋሹን ለመማግ ቋምጬ አንገቴን ከሌላው ሰውነቴ ቀንጥሼ ጥያለሁ..ግን የሚገርመው እንደ ፌንጣው እንኳን የአንድ ቅፅበት እድል አላገኘሁም…ከእነ ፍቅር አምሮቴ ሕይወቴ አከተመላት…ይህ ከበደል ሁሉ የከረፋ በደል ነው፡፡ይቅርታ ማያሰጥ ሀጥያት ነው የፈፀመብኝ››
‹‹ተይ ተይ ከእግዚያብሄር ጋር ለምን ታላትሚዋለሽ..››አለቻት ለቃል በመቆርቆር
‹‹እና ከሰይጣን ጋር ላድርገው..የሄደው እግዚያብሄርን ብሎ አይደል…?ታዲያ እግዚያብሄር ከእኔ ጋር የጀመረውን ጉዳይ አያውቅም ..እሱን ለማግኘት በመቋመጥ አንገቴን ከአከላቴ ቀንጥሼ መጣሌን አላየም..ተው ግዴለህም እዛው ቆይላት አይለውም ነበር፡፡››
✨ይቀጥላል✨
👍102😢36😁9❤5👎3🥰3
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ይገርማል እሱ በማንኛውም አእምሮዋ በሚያመርታቸው ሀሳቦች ውስጥ የሆነ ቦታ ፈልጎ ተሸንቅሮ ሲወጣ ነው የምታየው....ስለሰማይም ታስብ ስለምድር…ስለእግዚያብሄር ይሁን ስለሰይጣን እሱ አለበት….፡፡.ደግሞ በሀሳቧ ብቻ አይደለም በህልሟም ጭምር እንጂ…..ህልሟ እኮ ስለ ምንም ሊሆን ይችላል ብቻ እሱ አለበት…ለምሳሌ እሷ እናቷ መኝታ ቤት አልጋዋ ላይ ወጥታ ፀጉሯን ስትዳብሳት በህልሟ ብታይ እሱም ወይ በመስኮት ተደብቆ ሲያያት..ወይ ደግሞ እራሱን ወደቢራቢሮ ቀይሮ ክንፉን እያማታ መጥቶ ግንባራ ላይ ሲያርፍ ታየዋለች፡፡ይሄ ሁሌ ለራሷም ሳታስበው ግርም ይላታል፡፡እንዴት የሆነ ቦታ ላይ አትረሳውም…እንዴት የሆነ ሀሳብ አሰናድታ አጣጥፋ ስትጨርስ ድንገት ከሆነ ቦታ ተስፈንጥሮ መጥቶ ከላይ በቀላሉ ይደረባል…?ይሄ እንግዲህ በዚህ ከተማ በዚህ ቤት ውስጥ ሲኖር ነበር..አሁንስ ሁሉን ነገር ጣጥሎ ከሄደ በኃላ…….ምንድነው የምትሆነው?የቀንም ሆነ የሌት ህልሟ እንደሆነ ይቀጥላል? ከቀጠለስ እንዴት ልትቋቋመው ትችላለች?
እጇን ዘረጋችና አጠገቧ የተኛችውን የጊፊቲ ሆድ ላይ በቀስታ አሳረፈች…ጊፍቲም ከትራሷ ገልበጥ አለችና ፊቷን ወደእሷ ዞራ በሀዘኔታ አየቻት፡፡
‹‹ምን አለ እኔም እንደአንቺ ለቃልዬ አርግዤ ቢሆን…ማለት ልጅ አስረግዞኝ ጥሎልኝ ቢሄድ?››
‹‹እኔም አንድ ነገር ልንገርሽ…››
‹‹ምንድነው ንገሪኝ››
‹የቃልዬን እስከ ወዲያኛው ጥሎኝ መሄድን ስሰማ ወደውስጤ ከመጣው የፀፀት ሀሳብ አንዱ ምን አለ ይሄ የፀነስኩት ልጅ የቃልዬ በሆነ የሚል ነበር..እርግጥ መድህኔ በጣም ጥሩ ኃላፊነት የሚሰማው መልካም አባት እንደሚሆን አውቃለሁ…እሱን ስላገኘሁም እራሴን እንደእድለኛ ነው የምቆጥረው…የልጅነት ህልሜንና የዘመናት ፍላጎቴን ሁሉ ሊያሞላልኝ የሚችል ሰው ነው…ግን መድህኔን የማፈቅርበት ጥልቀት የኩሬ ያህል ሲሆን የቃልዬ ግን ውቅያኖስ አይነት ነው..እና ለዛ ነው እንደዛ ልመኝ የቻልኩት››
ዝም ብዬ ፈዛ አየቻት..ይሄን የተናገረችው ከቀናቶች በፊት በሰላሙ ጊዜ ቢሆን ኖሮ በርግጠኝነት ልዩ አንገቷን ፈጥርቃት ልትገላት ሁሉ ትችል ነበር..አሁን ግን ያንን ማድረጉም ብቻ ሳይሆን እንደዛ አይነት ስሜት ማስተናገዱም ጥቅም አልባ እንደሆነ ተረድታለች....በዛ ለይ በመንፈስም ሆነ በስጋዋ ደንዝዛለች…
‹‹ግን ከቃልዬ ይሄን ሁሉ አመት ሳታረግዤ እንዴት በዚህች በጥቂት ወራት ከመድህኔ ልታረግዢ ቻልሽ?፡፡››
‹‹ከቀል ጋር በትንፋሽ ነው ማረግዘው?…››
‹‹ማለት….?››
‹‹እኔና ቃል እኮ ወሲብ ፈፅመን አናውቅም››
‹‹ማለት…ብዙ ቀን እኮ እሱ ጋር አድረሽ እንደወጣሽ… ሲያደክመኝ እንዳደረ ምናምን እያልሽ ስትጎሪርብኝ ነበር››
‹‹ፈርቼሽ ነዋ…..ቃልዬን እንዳትመኚውና እንዳትቀሚኝ ..ተስፋ ላስቆርጥሽ ብዬ ነው…ማለት ከአመታት በፊት አብሬው ብዙ ጊዜ አድር ነበር..በኃላ ግን ዝም ብሎ ማደሩ ስቃይ ስለሆነብኝ ወስኜ አቆምኩ…..››
‹‹አረ የምን ጉድ ነው..ቆይ ለምን…..?››
‹‹ምነው ገረመሽ..አንቺስ ከመድህኔ ጋር ለምን;?››
‹‹እኔ እንጃ ብቻ የእናንተን በጣም ደጋግሜ ስላመነዠግኩት ነው መሰለኝ አልተዋጠልኝም…››
‹‹መድህኔን ስለወደድኩት..ወይም ቃልዬ ሀብታም ስላልሆነ ይመስልሻል ከቃልዬ ጋር አቋርጬ ከመድህኔ ጋር የሆንኩት ነው ወይስ አንቺ ስላለስፈራራሺኝ…?››
‹‹እና ለምንድነው?››
‹‹ሳላውቅ ድንገት ከመድህኔ ጋር ተሳሳትኩና ወሲብ ፈፀምኩ..ድንግልናዬን አስረከብኩት ….ወደቃልዬ ጋር እንዴት ልመሰለስ .. ?ሌላ ሰው ቢሆን ችግር የለውም ቃልዬ ግን?
‹‹ቃል ምን ይልሻል..?ምንም አይልሽም እኮ ነበር አንደውም በግልፅ ነበር ይቅርታ የጠየቀሽ፡››
‹‹አውቃለሁ ..ችግሩም እሱ ነው….እኔ በአእምሮው ካለሁበት ቦታ ተንሸራትቼ ወርጄያለሁ.ቃልዬ...የወርቅ ካባ አድርጎ በብር የተለበጠ ጫማ ተጫምቶ ወደቤቴ ሲመጣ ውስጤ በሀሤት ትደንሳለች ...ድንግልናዬን በክብር ልሰጠው ለዘመናት ጎጉቼያለሁ ።.እሱ ፍጽም ድንግል እንደሆነ አውቃለሁ.....ማወራሽ ስለስጋዊ ድንግልና አይደለም….ለዛ ግድ የለኝም...ልብ ከቆሻሻ ሀሳብ ጋር ያልተዋሰበ ንፅህ ፤ከክደትና ከማጭበርበር ጋር ያልተጋደመ ክብር ነው ።ለዚህም ማረጋገጫው እስሬ ሆኖ ሲያወራኝ ልቤ ውስጥ ብርሀን ሲፍለቀለቅ ይታወቅኛል….የሆነ አካሉ የሰውነቴን ጫፍ ሲነካው ነፍሴ ድረስ የሚዘልቅ ደስታ ይሰማኛል……ድንገት አግኝቼው ሰላም ሊለኝ ከንፈሩ ጉንጬን በስሱ ሲነካው እንኳን .....ከልቤ የፍቅር ደም ሲንጠባጠብ ይሰማኛል ...
‹‹ከዚህ በፊት ስለእሱ ምን እንደሚሰማኝ ነግሬሽ ነበር …? የእኔን ስሜት እኮ ነው እየነገርሺኝ ያለሽው…››
‹‹አየሽልኝ..ቃልዬ ማለት እንዲህ ነው..ሁለት ሴቶችን ጫፋቸውን ሳይነካ በተመሳሳይ የእብደት በሚመስል ስሜት አንዲያፈቅሩት ማድረግ የሚችል የተለየ ሰው ነው፡፡እሱ ለእኔ መስታወቴ ነው.. ፊት ለፊቴ ተቀምጦ በተመስጦ ሳየው በጥልቀት ርቄ ሄዳለሁ…. እያንዳንዷን የልጅነት ጊዜዬን በምልስት አስታውሳለሁ… ሀዘኔንና ደስታዬን መልሼ አጣጥማለሁ…. እንዴት እንደተሰራው…? የት ጋር ማደግ እንደጀመርኩና? የት ጋር ደግሞ እንደተሰበርኩ? ሁሉ እንዳስታውስ ያደርገኛል…እናም በዛ ምክንያት ቃልዬን ሳገኝ ነፍሴ ሀሴት ታርጋለች…ውስጤ ይፍነከነካል..፡፡ግን ይሄ ስሜት ሁሌ አይደለም የሚያስደስተኝ ..አንዳንዴ ትናንቴ ፈፅሞ የሚያስጠላኝ ጊዜ አለ..አንገቴን ወደኃላ አዙሬ አይኖቼን ትናንቴ ላይ ተክዬ ማሰላሰል የሚያስከትልብኝን ህመም መቋቋም አቅም በማጣበት ጊዜ እሱን ለማግኘት ከራሴ ጋር ትግል እገባለሁ …ምክንያት ፈጥሬ እሸሸዋለሁ….
ግን የሰዓታ ክፍተት እንኳን መቆየት ተስኖኝ ግራ ይሁን ቀኝ ልቤ ላይ ብቻ በማለውቀው ቦታ በሆነ የልቤ ክፍል ብቸኝነት ይለበልበኛል…መለብለብ ብቻም ሳይሆን እብጠትና ጥዝጣዜም አለው…ግን ደግሞ መቻል እስከምችል ደረስ እችለዋለሁ…ለአንድ ወይም ለሁለት ቀን..ከዛ መተንፈስ ሲያቅተኝና ከአቅሜ በላይ ሲሆን ያለምን ማቅማማት ወደ አለበት በርሬ እሄዳለሁ ፡፡ፊቱ እገተራለሁ…የተጨማደደ ፊቱ በደስታ ፀደል ሲፈካ…ተከርችሞ የነበረ ጥርሶቹ ተፈልቅቀው መሳቅ ሲጀምሩ አይና እደሰታለሁ....ተንደርድሬ ሄጄ እንጠለጠልበታለሁ….ያለምንም ቅሬታና ወቀሳ ወደላይ አንጠልጥሎ ልክ እንደእርግብ በአየር ላይ ያንሳፍፈኛል…..እና አሁን ያ የልጅነተ መስታወቴ ነው የተሰነጣጠቀዉ… የትዝታ ድልድዬ ነው ተንዶ የተሰበረው…..ወደትናንቴ ለመሻገር በጣም ይከብደኛል….ግማሽ ሆኜያለሁ
‹እውነትሽን ነው…..አሁን ሳስበው ቢነካንስ ኖሮ…ማለቴ ያው ነካክቶን ጥሎን ሂዶ ቢሆንስ..?››
‹‹እሰከ መጨረሻ ያበቃልን ነበራ…››ብላ መለሰችላት፡፡
‹‹እኔ እኮ አሁንም እስከመጨረሻው ነው ያበቃልኝ…›
‹‹ቆይ ግን ወደ ወሬሽ ልመልስሽና..ቃልዬንም እኮ ከዚህ በፊት ማለቴ አንቺ ከመድሀኔ ጋር ተገናኝተሸ ከመጀመርሽ በፊት ስለሁለታችሁ ግንኙነት ጠይቄው ነበር…››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ይገርማል እሱ በማንኛውም አእምሮዋ በሚያመርታቸው ሀሳቦች ውስጥ የሆነ ቦታ ፈልጎ ተሸንቅሮ ሲወጣ ነው የምታየው....ስለሰማይም ታስብ ስለምድር…ስለእግዚያብሄር ይሁን ስለሰይጣን እሱ አለበት….፡፡.ደግሞ በሀሳቧ ብቻ አይደለም በህልሟም ጭምር እንጂ…..ህልሟ እኮ ስለ ምንም ሊሆን ይችላል ብቻ እሱ አለበት…ለምሳሌ እሷ እናቷ መኝታ ቤት አልጋዋ ላይ ወጥታ ፀጉሯን ስትዳብሳት በህልሟ ብታይ እሱም ወይ በመስኮት ተደብቆ ሲያያት..ወይ ደግሞ እራሱን ወደቢራቢሮ ቀይሮ ክንፉን እያማታ መጥቶ ግንባራ ላይ ሲያርፍ ታየዋለች፡፡ይሄ ሁሌ ለራሷም ሳታስበው ግርም ይላታል፡፡እንዴት የሆነ ቦታ ላይ አትረሳውም…እንዴት የሆነ ሀሳብ አሰናድታ አጣጥፋ ስትጨርስ ድንገት ከሆነ ቦታ ተስፈንጥሮ መጥቶ ከላይ በቀላሉ ይደረባል…?ይሄ እንግዲህ በዚህ ከተማ በዚህ ቤት ውስጥ ሲኖር ነበር..አሁንስ ሁሉን ነገር ጣጥሎ ከሄደ በኃላ…….ምንድነው የምትሆነው?የቀንም ሆነ የሌት ህልሟ እንደሆነ ይቀጥላል? ከቀጠለስ እንዴት ልትቋቋመው ትችላለች?
እጇን ዘረጋችና አጠገቧ የተኛችውን የጊፊቲ ሆድ ላይ በቀስታ አሳረፈች…ጊፍቲም ከትራሷ ገልበጥ አለችና ፊቷን ወደእሷ ዞራ በሀዘኔታ አየቻት፡፡
‹‹ምን አለ እኔም እንደአንቺ ለቃልዬ አርግዤ ቢሆን…ማለት ልጅ አስረግዞኝ ጥሎልኝ ቢሄድ?››
‹‹እኔም አንድ ነገር ልንገርሽ…››
‹‹ምንድነው ንገሪኝ››
‹የቃልዬን እስከ ወዲያኛው ጥሎኝ መሄድን ስሰማ ወደውስጤ ከመጣው የፀፀት ሀሳብ አንዱ ምን አለ ይሄ የፀነስኩት ልጅ የቃልዬ በሆነ የሚል ነበር..እርግጥ መድህኔ በጣም ጥሩ ኃላፊነት የሚሰማው መልካም አባት እንደሚሆን አውቃለሁ…እሱን ስላገኘሁም እራሴን እንደእድለኛ ነው የምቆጥረው…የልጅነት ህልሜንና የዘመናት ፍላጎቴን ሁሉ ሊያሞላልኝ የሚችል ሰው ነው…ግን መድህኔን የማፈቅርበት ጥልቀት የኩሬ ያህል ሲሆን የቃልዬ ግን ውቅያኖስ አይነት ነው..እና ለዛ ነው እንደዛ ልመኝ የቻልኩት››
ዝም ብዬ ፈዛ አየቻት..ይሄን የተናገረችው ከቀናቶች በፊት በሰላሙ ጊዜ ቢሆን ኖሮ በርግጠኝነት ልዩ አንገቷን ፈጥርቃት ልትገላት ሁሉ ትችል ነበር..አሁን ግን ያንን ማድረጉም ብቻ ሳይሆን እንደዛ አይነት ስሜት ማስተናገዱም ጥቅም አልባ እንደሆነ ተረድታለች....በዛ ለይ በመንፈስም ሆነ በስጋዋ ደንዝዛለች…
‹‹ግን ከቃልዬ ይሄን ሁሉ አመት ሳታረግዤ እንዴት በዚህች በጥቂት ወራት ከመድህኔ ልታረግዢ ቻልሽ?፡፡››
‹‹ከቀል ጋር በትንፋሽ ነው ማረግዘው?…››
‹‹ማለት….?››
‹‹እኔና ቃል እኮ ወሲብ ፈፅመን አናውቅም››
‹‹ማለት…ብዙ ቀን እኮ እሱ ጋር አድረሽ እንደወጣሽ… ሲያደክመኝ እንዳደረ ምናምን እያልሽ ስትጎሪርብኝ ነበር››
‹‹ፈርቼሽ ነዋ…..ቃልዬን እንዳትመኚውና እንዳትቀሚኝ ..ተስፋ ላስቆርጥሽ ብዬ ነው…ማለት ከአመታት በፊት አብሬው ብዙ ጊዜ አድር ነበር..በኃላ ግን ዝም ብሎ ማደሩ ስቃይ ስለሆነብኝ ወስኜ አቆምኩ…..››
‹‹አረ የምን ጉድ ነው..ቆይ ለምን…..?››
‹‹ምነው ገረመሽ..አንቺስ ከመድህኔ ጋር ለምን;?››
‹‹እኔ እንጃ ብቻ የእናንተን በጣም ደጋግሜ ስላመነዠግኩት ነው መሰለኝ አልተዋጠልኝም…››
‹‹መድህኔን ስለወደድኩት..ወይም ቃልዬ ሀብታም ስላልሆነ ይመስልሻል ከቃልዬ ጋር አቋርጬ ከመድህኔ ጋር የሆንኩት ነው ወይስ አንቺ ስላለስፈራራሺኝ…?››
‹‹እና ለምንድነው?››
‹‹ሳላውቅ ድንገት ከመድህኔ ጋር ተሳሳትኩና ወሲብ ፈፀምኩ..ድንግልናዬን አስረከብኩት ….ወደቃልዬ ጋር እንዴት ልመሰለስ .. ?ሌላ ሰው ቢሆን ችግር የለውም ቃልዬ ግን?
‹‹ቃል ምን ይልሻል..?ምንም አይልሽም እኮ ነበር አንደውም በግልፅ ነበር ይቅርታ የጠየቀሽ፡››
‹‹አውቃለሁ ..ችግሩም እሱ ነው….እኔ በአእምሮው ካለሁበት ቦታ ተንሸራትቼ ወርጄያለሁ.ቃልዬ...የወርቅ ካባ አድርጎ በብር የተለበጠ ጫማ ተጫምቶ ወደቤቴ ሲመጣ ውስጤ በሀሤት ትደንሳለች ...ድንግልናዬን በክብር ልሰጠው ለዘመናት ጎጉቼያለሁ ።.እሱ ፍጽም ድንግል እንደሆነ አውቃለሁ.....ማወራሽ ስለስጋዊ ድንግልና አይደለም….ለዛ ግድ የለኝም...ልብ ከቆሻሻ ሀሳብ ጋር ያልተዋሰበ ንፅህ ፤ከክደትና ከማጭበርበር ጋር ያልተጋደመ ክብር ነው ።ለዚህም ማረጋገጫው እስሬ ሆኖ ሲያወራኝ ልቤ ውስጥ ብርሀን ሲፍለቀለቅ ይታወቅኛል….የሆነ አካሉ የሰውነቴን ጫፍ ሲነካው ነፍሴ ድረስ የሚዘልቅ ደስታ ይሰማኛል……ድንገት አግኝቼው ሰላም ሊለኝ ከንፈሩ ጉንጬን በስሱ ሲነካው እንኳን .....ከልቤ የፍቅር ደም ሲንጠባጠብ ይሰማኛል ...
‹‹ከዚህ በፊት ስለእሱ ምን እንደሚሰማኝ ነግሬሽ ነበር …? የእኔን ስሜት እኮ ነው እየነገርሺኝ ያለሽው…››
‹‹አየሽልኝ..ቃልዬ ማለት እንዲህ ነው..ሁለት ሴቶችን ጫፋቸውን ሳይነካ በተመሳሳይ የእብደት በሚመስል ስሜት አንዲያፈቅሩት ማድረግ የሚችል የተለየ ሰው ነው፡፡እሱ ለእኔ መስታወቴ ነው.. ፊት ለፊቴ ተቀምጦ በተመስጦ ሳየው በጥልቀት ርቄ ሄዳለሁ…. እያንዳንዷን የልጅነት ጊዜዬን በምልስት አስታውሳለሁ… ሀዘኔንና ደስታዬን መልሼ አጣጥማለሁ…. እንዴት እንደተሰራው…? የት ጋር ማደግ እንደጀመርኩና? የት ጋር ደግሞ እንደተሰበርኩ? ሁሉ እንዳስታውስ ያደርገኛል…እናም በዛ ምክንያት ቃልዬን ሳገኝ ነፍሴ ሀሴት ታርጋለች…ውስጤ ይፍነከነካል..፡፡ግን ይሄ ስሜት ሁሌ አይደለም የሚያስደስተኝ ..አንዳንዴ ትናንቴ ፈፅሞ የሚያስጠላኝ ጊዜ አለ..አንገቴን ወደኃላ አዙሬ አይኖቼን ትናንቴ ላይ ተክዬ ማሰላሰል የሚያስከትልብኝን ህመም መቋቋም አቅም በማጣበት ጊዜ እሱን ለማግኘት ከራሴ ጋር ትግል እገባለሁ …ምክንያት ፈጥሬ እሸሸዋለሁ….
ግን የሰዓታ ክፍተት እንኳን መቆየት ተስኖኝ ግራ ይሁን ቀኝ ልቤ ላይ ብቻ በማለውቀው ቦታ በሆነ የልቤ ክፍል ብቸኝነት ይለበልበኛል…መለብለብ ብቻም ሳይሆን እብጠትና ጥዝጣዜም አለው…ግን ደግሞ መቻል እስከምችል ደረስ እችለዋለሁ…ለአንድ ወይም ለሁለት ቀን..ከዛ መተንፈስ ሲያቅተኝና ከአቅሜ በላይ ሲሆን ያለምን ማቅማማት ወደ አለበት በርሬ እሄዳለሁ ፡፡ፊቱ እገተራለሁ…የተጨማደደ ፊቱ በደስታ ፀደል ሲፈካ…ተከርችሞ የነበረ ጥርሶቹ ተፈልቅቀው መሳቅ ሲጀምሩ አይና እደሰታለሁ....ተንደርድሬ ሄጄ እንጠለጠልበታለሁ….ያለምንም ቅሬታና ወቀሳ ወደላይ አንጠልጥሎ ልክ እንደእርግብ በአየር ላይ ያንሳፍፈኛል…..እና አሁን ያ የልጅነተ መስታወቴ ነው የተሰነጣጠቀዉ… የትዝታ ድልድዬ ነው ተንዶ የተሰበረው…..ወደትናንቴ ለመሻገር በጣም ይከብደኛል….ግማሽ ሆኜያለሁ
‹እውነትሽን ነው…..አሁን ሳስበው ቢነካንስ ኖሮ…ማለቴ ያው ነካክቶን ጥሎን ሂዶ ቢሆንስ..?››
‹‹እሰከ መጨረሻ ያበቃልን ነበራ…››ብላ መለሰችላት፡፡
‹‹እኔ እኮ አሁንም እስከመጨረሻው ነው ያበቃልኝ…›
‹‹ቆይ ግን ወደ ወሬሽ ልመልስሽና..ቃልዬንም እኮ ከዚህ በፊት ማለቴ አንቺ ከመድሀኔ ጋር ተገናኝተሸ ከመጀመርሽ በፊት ስለሁለታችሁ ግንኙነት ጠይቄው ነበር…››
👍88❤10😁1
#ባል_አስይዞ_ቁማር››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ክረምቱ ሲመጣ ሰውነቷ ይሸማቀቃል።ዝናብ ትወዳለች ግን ነጎድጓድና መብረቅ ያስፈራታል። በሰማዩ ላይ ቀስተደመና ሲነጠፍ ልቧ ላይ የተጠመጠመ ኒሻን ይመስለትና ትፈነጥዛለች፡፡ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለሙ ከኢትዬጰያ መቀነት ጋር መመሳሰሉ ሁሌ እንዳስደመማት ነው።እርግጥ ሳታድግ የቀሰት ደመና የተሸመነባቸው ቀለሞች ሶስት ብቻ ሳይሆኑ ሰባት እንደሆኑ ማወቅ ችላለች።ግን ደግሞ ማወቅና ማመን ይለያያል...ዛሬም አይኖቾን አንጋጣ ቀስተደመናውን ሳታይ በትክክል ወደውስጧ ደምቀው በመግባት የሚውለበለብት እነዛው በልጅነቷ የምታውቃቸው ሶስቱ ቀለማት ብቻ ናቸው።አረንጓዴ ቢጫ ቀይ..."አንዴ አትለከፍ"ትላለች አክስቴ አዎ ልክፍት ነው።››አለች
በማግስቱ ጥዋት መድህኔ መጥቶ ጊፍቲን ወሰዳት….ስራ ስለምትገባ ቅያሪ ልብስና ለሁለቱም የሚሆን ቆንጆ ቁርስ አሰርቶ ነበር ይዞ የመጣው….ልክ የእሷ እንዳልነበረና ከዚህ በፊት እንደማታውቀው ወንድ አይነት ትክ ብላ አየችው…አሳዛኝና እንስፍስፍ ወንድ ሆኖ ነው ያገኘችው...እንስፍስፍ ያለችው አፍቃሪ ላለማለት ጎርብጦት ነው….‹‹አሁን ጊፊቲን ካገኘ በኃላ ተቀይሮ ነው ወይስ በፊትም ከእኔ ጋር እያለ እንዲህ ነበር ..?››በወፍ በረር ወደኃላ መለስ ብላ ለእሷ የሚያደርግላትን እንክብካቤዎች ለማስታወስ ሞከረችና ሽምቅቅ ብላ ቶሎ ተመለሰች‹‹…ከእሱ ምንም የተለወጠ ነገር የለም ልዩነቱ እኔ መሆኔና ጊፊት መሆኗ ላይ ነው…እሷ ከእሱ የሚሰጣትን ፍቅርና እንክብካቤ በትህትና እና በምስጋና ተቀብላ በፈገግታ ምላሽ ስትሰጥ እኔ ግን በወቅቱ አደርግ የነበረው በብስጭት በመግፋትና በተቃውሞ ነበር ሞራሉን የምሰብረው….እንደውም አሁን መጠየቅ ያለብኝ ያን ሁሉ ጊዜ እንዴት ታግሶኝ ኖረ….?. ›ስትል ድምዳሜ ላይ ደረሰች፡፡
ልብሷን ቀየረችና ካመጣው ቁርስ አንድ ሁለቴ ጎርሳ ጉንጩን ሳመችውና ስትወጣ መድህኔ ደግሞ ወደልዩ ዞሮ‹‹…እንዴት ነው ግፍቲን ቢሮ ካደረስኮት በኃላ መጥቼ ወደቤት ልውሰድሽ እንዴ.?.››ሲል ጠየቃት
‹‹አይ አልፈልግም..አላየህም እንዴ .?.መኪናዬ እኮ እዚህ ግቢ ውስጥ ነች…››
‹‹እንዴ..ለመንዳትም አቅም የለሽ ..መጥቶ ይውሰድሽ››ጊፍቲ መሀከል ገባች…‹‹.ይቺ ልጅ በፊት ሳገኛት እንደገመትኮት አይነት አይደለችም..ቀናና ጥሩ ሰው ነች..አሁን ሌላ ሴት ብትሆን እኮ ጭራሽ እንዲህ ስላለ ፍቅረኛዋን በግልምጫ ነበር የምታደባየው..መልሳ ብትወስድብኝስ በሚል ስጋት እራሷ ደንብራ አካባቢዋ ያለውን ሰዎች ሁሉ ታስደነብር ነበር…››ስትል አብሰለሰለች
አይ ..አልፈለግም..እኔ በአሰኘኝ ሰዓት መንዳት እችላለሁ..ደግሞ ብሔድም ከሰዓት ነው››
‹‹እሺ በቃ ቁረሱን ተነሺና ብይ..እና ከፈለግሺኝ ደውይልኝ››አለና ቤቱን ዘግተውላት ተያይዘው ሄዱ ፡እሷም መልሳ እራሷን ትራስ ውስጥ ቀበረችና ወደትካዜዋ ገባች..እራሷን ትራስ ውስጥ ስትከት የቃልን ጠረን በአፍንጫዋ እየተሹለከለከ ወደመላ ሰውነቷ በደምስሯ አማካይነት ተሰራጨና የንዝረት ስሜት በሰውነቷ ለቀቀባት፣
//
በሶስተኛ ቀን እናቷ መድሀኔ እየመራት ያለችበት ድረስ መጣች....ስታያት እንባዎን መቆጣጠር ነው ያቃታት....፡፡
"ምነው መድህኔ ..ምነው ልጄ እንዲህ እስክትሆን እንደው ሁሉ ነገር ቢቀር እህትህ አይደለች?"በማለት ወቀሰችው፡
"እትይ...ከገባችበት ነገር እንድትወጣ በተቻለኝ አቅም ያልጣርኩ ይመስልሻል...?..ሰሞኑን ስራ እንኳን በቅጡ መስራት አልቻልኩም...በቀን ከሶስት ጊዜ በላይ እየተመላለስኩ ለምናታለሁ..ግን ያው እንደምታይው ነች"አለ ..ጥረቱና ልፋቱ መና ስለቀረበት ቅር እንዳለው በሚያሳብቅ የምሬት ንግግር
የልዩ እናትም ከጠንካራ ንግግሯ መለስ አለችና"ልጄ የቻልከውን እንደምትሞክር አውቃለሁ ..የምናገረውን አትይብኝ ደንግጬ ነው"አለችው
"ችግር የለም ይገባኛል....አሁን እናንተ አውሩ ...እዚሁ አካባቢ ነኝ… ስትጨርሺ ደውይልኝ።"ብሎ እናትና ልጅን አፋጦ ወጥቶ ሄደ...እንደዚህ ያደረገው በነፃነት እንዲያወሩ በማሰብ እንደሆነ ሁለቱም ገብቷቸዋል ።ልዩ ግን ምንም የምታወራበት ጉልበት የላትም...ለዛውም ከእናቷ ጋር"
"ልጄ በራሴ አፍሬያለሁ...እኔ እኮ እራሴን እንደዘመናዊና ግልፅ እናት ነበር የምቆጥረው ..ግን ተመልከቺ ልጄ በዚህ ልክ የምታፈቅረው ሰው ኖሮ እንኳን አላውቅም...."
"እማዬ እሱ የእኔ ጥፍት ስለሆነ አትዘኚ..."አለቻት።
‹‹አይ ልጄ ...ለነገሩ ተይው አሁን ነገሮች ከተበለሻሹ በኃላ ብናወራው ምን ፋይዳ አለው....?..አሁን ይበቃሻል ማልቀሱም ማዘኑም በገዛ ቤት ያምራል...ልጄ ወደ ቤታችን እንሂድ"አለቻት ፈራ ተባ እያለች...ልዩ ምንም አላለቻትም… የውስጧን ጥንካሬ አሰባስባ ቀስ ብላ ተነሳችና እግሯን እየጎተተች ወደ መኝታ ቤት ስትራመድ ውስጥ ገብታ በራሷ ላይ ልትቆልፍ መስሏት የሰጋችው እናት"ወዴት እየሄድሽ ነው ልጄ?"ስትል ጠየቀቻት፡፡
"መጣሁ… የማሳይሽ ነገር አለ›› በማለት ወደ ውስጥ ገባችና ማንጠልጠያ ላይ ከተንጠለጠለው ቦርሳዋ ውስጥ እጇን ሰዳ የምትፈልገውን እቃ ያዘችና ወደሳሎን ተመለሰች..."
እናቷ ፊት ለፊት አስቀመጠቻት ...እናቷ ደንግጣ አንዴ እሷን አንዴ ጠረጰዛው ላይ ያለውን ዕቃ በማፈራረቅ ታየው ጀመር… ‹እማ ..በቀደም ለት ዝግጅት አለብኝ ብዬ እንደዛ ለግማሽ ቀን አምሬና ተሽቀርቅሬ እነዚህን ሁለት ቀለበቶች ገዝቼ ወደ እዚህ ቤት የመጣሁት ለቃልዬ ቀለበት ላስርለት ነበር..፡፡.በድፍረት እንዳፈቀርኩት ነግሬው እንዲያገባኝ ልጠይቀው ነበር...ስደርስ ግን ሁሉን ነገር ጣጥሎ ገዳም እንደገባ የሚገልፅ ደብዳቤ ጥሎልኝ ሄዷል...ይሄ ሁሉ የእኔ ጥፍት ነው ። አረባም ፡፡››
"ምን አጠፋሽ የእኔ ማር....?.."
‹‹ምን ይሄን ሁሉ ጊዜ አዘገየሸ...ከ15 ቀን በፊት ላደርገው እችል ነበር እኮ...ከወር በፊትም ባደርገው ጥሩ ነበር"
"ልጄ እንደው ቢጨንቅሽ ነው...ይሄ እንደሚመጣ በምን ልታውቂ ትቺያለሽ....?.."
"ደግሞ የዛሬ ሳምንት በጣም አበሳጭቼዋለሁ..››
"ምን አድርገሽ ልታበሳጪው ትቺያለሽ?"
‹‹ሰርቄ ነዋ...ሆቴል ልጋብዝህ ብዬ ወስጄ ሰረቅኩ...በእፍረት አንገቱን ደፍቶ የሠረቅሽውን መልሺ አለኝ .....እኔም መለስኩ ..ከዛ ሲመክረኝ ዋለ ..በማግስቱ ይቅርታም ልጠይቀው እንደማፈቅረውም ልነግረው ቀጥሬው በሰዓቱ ብገኝ እንዳልኩሽ ሆነ...ዳሩ ሌባን ማን ማፍቀር ይፈልጋል?"
"ልጄ አሁን እኮ ባለፈ ነገር ዝም ብለሽ ነው የምትጨናነቂው... እንዳልኩሽ ተነሽና ወደቤታችን እንሂድ፤ከዛ በእርጋታ እንደ እናትና ልጅ አናውራ። የሚስተካከለውን እናስተካክላለን"
"የምለውን አልሰማሽም እንዴ እማዬ?"
"ምን አልሽ?"
"እሱ ሸሽቶ ቢሄድም እኔ እኳ አግብቼዋለሁ ....ከተቀመችበት ተንጠራራችና ቀለበቶቹን አነሳች የራሷን ቀለበት አጠለቀች
"...እማዬ ደግሰሽ ባትድሪኝም እኔ አግብቼያለሁ...እና እዚሁ ሆኜ መጥቶ ይሄን ቀለበት እስኪያጠልቅ እጠብቀዋለሁ።"
"ምን ነካሽ...?በግልፅ እኳ መቼም ላይመለስ አንደኛውን ወደ ገዳም እንደገባ ነግሮሻል?..እና ምንድነው የምትጠብቂው ?እስከመቼስ ነው የምትጠብቂው?"
"እማዬ ልቤ ተመልሶ እንደሚመጣ እየነገረኝ ነው...ከሁለት አመትም ሆነ ከሀያ አመት በኃላ አንድ ቀን ተመልሷ ይመጣል...እና እዚሁ ቤት ሆኜ እጠብቀዋለሁ።››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ክረምቱ ሲመጣ ሰውነቷ ይሸማቀቃል።ዝናብ ትወዳለች ግን ነጎድጓድና መብረቅ ያስፈራታል። በሰማዩ ላይ ቀስተደመና ሲነጠፍ ልቧ ላይ የተጠመጠመ ኒሻን ይመስለትና ትፈነጥዛለች፡፡ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለሙ ከኢትዬጰያ መቀነት ጋር መመሳሰሉ ሁሌ እንዳስደመማት ነው።እርግጥ ሳታድግ የቀሰት ደመና የተሸመነባቸው ቀለሞች ሶስት ብቻ ሳይሆኑ ሰባት እንደሆኑ ማወቅ ችላለች።ግን ደግሞ ማወቅና ማመን ይለያያል...ዛሬም አይኖቾን አንጋጣ ቀስተደመናውን ሳታይ በትክክል ወደውስጧ ደምቀው በመግባት የሚውለበለብት እነዛው በልጅነቷ የምታውቃቸው ሶስቱ ቀለማት ብቻ ናቸው።አረንጓዴ ቢጫ ቀይ..."አንዴ አትለከፍ"ትላለች አክስቴ አዎ ልክፍት ነው።››አለች
በማግስቱ ጥዋት መድህኔ መጥቶ ጊፍቲን ወሰዳት….ስራ ስለምትገባ ቅያሪ ልብስና ለሁለቱም የሚሆን ቆንጆ ቁርስ አሰርቶ ነበር ይዞ የመጣው….ልክ የእሷ እንዳልነበረና ከዚህ በፊት እንደማታውቀው ወንድ አይነት ትክ ብላ አየችው…አሳዛኝና እንስፍስፍ ወንድ ሆኖ ነው ያገኘችው...እንስፍስፍ ያለችው አፍቃሪ ላለማለት ጎርብጦት ነው….‹‹አሁን ጊፊቲን ካገኘ በኃላ ተቀይሮ ነው ወይስ በፊትም ከእኔ ጋር እያለ እንዲህ ነበር ..?››በወፍ በረር ወደኃላ መለስ ብላ ለእሷ የሚያደርግላትን እንክብካቤዎች ለማስታወስ ሞከረችና ሽምቅቅ ብላ ቶሎ ተመለሰች‹‹…ከእሱ ምንም የተለወጠ ነገር የለም ልዩነቱ እኔ መሆኔና ጊፊት መሆኗ ላይ ነው…እሷ ከእሱ የሚሰጣትን ፍቅርና እንክብካቤ በትህትና እና በምስጋና ተቀብላ በፈገግታ ምላሽ ስትሰጥ እኔ ግን በወቅቱ አደርግ የነበረው በብስጭት በመግፋትና በተቃውሞ ነበር ሞራሉን የምሰብረው….እንደውም አሁን መጠየቅ ያለብኝ ያን ሁሉ ጊዜ እንዴት ታግሶኝ ኖረ….?. ›ስትል ድምዳሜ ላይ ደረሰች፡፡
ልብሷን ቀየረችና ካመጣው ቁርስ አንድ ሁለቴ ጎርሳ ጉንጩን ሳመችውና ስትወጣ መድህኔ ደግሞ ወደልዩ ዞሮ‹‹…እንዴት ነው ግፍቲን ቢሮ ካደረስኮት በኃላ መጥቼ ወደቤት ልውሰድሽ እንዴ.?.››ሲል ጠየቃት
‹‹አይ አልፈልግም..አላየህም እንዴ .?.መኪናዬ እኮ እዚህ ግቢ ውስጥ ነች…››
‹‹እንዴ..ለመንዳትም አቅም የለሽ ..መጥቶ ይውሰድሽ››ጊፍቲ መሀከል ገባች…‹‹.ይቺ ልጅ በፊት ሳገኛት እንደገመትኮት አይነት አይደለችም..ቀናና ጥሩ ሰው ነች..አሁን ሌላ ሴት ብትሆን እኮ ጭራሽ እንዲህ ስላለ ፍቅረኛዋን በግልምጫ ነበር የምታደባየው..መልሳ ብትወስድብኝስ በሚል ስጋት እራሷ ደንብራ አካባቢዋ ያለውን ሰዎች ሁሉ ታስደነብር ነበር…››ስትል አብሰለሰለች
አይ ..አልፈለግም..እኔ በአሰኘኝ ሰዓት መንዳት እችላለሁ..ደግሞ ብሔድም ከሰዓት ነው››
‹‹እሺ በቃ ቁረሱን ተነሺና ብይ..እና ከፈለግሺኝ ደውይልኝ››አለና ቤቱን ዘግተውላት ተያይዘው ሄዱ ፡እሷም መልሳ እራሷን ትራስ ውስጥ ቀበረችና ወደትካዜዋ ገባች..እራሷን ትራስ ውስጥ ስትከት የቃልን ጠረን በአፍንጫዋ እየተሹለከለከ ወደመላ ሰውነቷ በደምስሯ አማካይነት ተሰራጨና የንዝረት ስሜት በሰውነቷ ለቀቀባት፣
//
በሶስተኛ ቀን እናቷ መድሀኔ እየመራት ያለችበት ድረስ መጣች....ስታያት እንባዎን መቆጣጠር ነው ያቃታት....፡፡
"ምነው መድህኔ ..ምነው ልጄ እንዲህ እስክትሆን እንደው ሁሉ ነገር ቢቀር እህትህ አይደለች?"በማለት ወቀሰችው፡
"እትይ...ከገባችበት ነገር እንድትወጣ በተቻለኝ አቅም ያልጣርኩ ይመስልሻል...?..ሰሞኑን ስራ እንኳን በቅጡ መስራት አልቻልኩም...በቀን ከሶስት ጊዜ በላይ እየተመላለስኩ ለምናታለሁ..ግን ያው እንደምታይው ነች"አለ ..ጥረቱና ልፋቱ መና ስለቀረበት ቅር እንዳለው በሚያሳብቅ የምሬት ንግግር
የልዩ እናትም ከጠንካራ ንግግሯ መለስ አለችና"ልጄ የቻልከውን እንደምትሞክር አውቃለሁ ..የምናገረውን አትይብኝ ደንግጬ ነው"አለችው
"ችግር የለም ይገባኛል....አሁን እናንተ አውሩ ...እዚሁ አካባቢ ነኝ… ስትጨርሺ ደውይልኝ።"ብሎ እናትና ልጅን አፋጦ ወጥቶ ሄደ...እንደዚህ ያደረገው በነፃነት እንዲያወሩ በማሰብ እንደሆነ ሁለቱም ገብቷቸዋል ።ልዩ ግን ምንም የምታወራበት ጉልበት የላትም...ለዛውም ከእናቷ ጋር"
"ልጄ በራሴ አፍሬያለሁ...እኔ እኮ እራሴን እንደዘመናዊና ግልፅ እናት ነበር የምቆጥረው ..ግን ተመልከቺ ልጄ በዚህ ልክ የምታፈቅረው ሰው ኖሮ እንኳን አላውቅም...."
"እማዬ እሱ የእኔ ጥፍት ስለሆነ አትዘኚ..."አለቻት።
‹‹አይ ልጄ ...ለነገሩ ተይው አሁን ነገሮች ከተበለሻሹ በኃላ ብናወራው ምን ፋይዳ አለው....?..አሁን ይበቃሻል ማልቀሱም ማዘኑም በገዛ ቤት ያምራል...ልጄ ወደ ቤታችን እንሂድ"አለቻት ፈራ ተባ እያለች...ልዩ ምንም አላለቻትም… የውስጧን ጥንካሬ አሰባስባ ቀስ ብላ ተነሳችና እግሯን እየጎተተች ወደ መኝታ ቤት ስትራመድ ውስጥ ገብታ በራሷ ላይ ልትቆልፍ መስሏት የሰጋችው እናት"ወዴት እየሄድሽ ነው ልጄ?"ስትል ጠየቀቻት፡፡
"መጣሁ… የማሳይሽ ነገር አለ›› በማለት ወደ ውስጥ ገባችና ማንጠልጠያ ላይ ከተንጠለጠለው ቦርሳዋ ውስጥ እጇን ሰዳ የምትፈልገውን እቃ ያዘችና ወደሳሎን ተመለሰች..."
እናቷ ፊት ለፊት አስቀመጠቻት ...እናቷ ደንግጣ አንዴ እሷን አንዴ ጠረጰዛው ላይ ያለውን ዕቃ በማፈራረቅ ታየው ጀመር… ‹እማ ..በቀደም ለት ዝግጅት አለብኝ ብዬ እንደዛ ለግማሽ ቀን አምሬና ተሽቀርቅሬ እነዚህን ሁለት ቀለበቶች ገዝቼ ወደ እዚህ ቤት የመጣሁት ለቃልዬ ቀለበት ላስርለት ነበር..፡፡.በድፍረት እንዳፈቀርኩት ነግሬው እንዲያገባኝ ልጠይቀው ነበር...ስደርስ ግን ሁሉን ነገር ጣጥሎ ገዳም እንደገባ የሚገልፅ ደብዳቤ ጥሎልኝ ሄዷል...ይሄ ሁሉ የእኔ ጥፍት ነው ። አረባም ፡፡››
"ምን አጠፋሽ የእኔ ማር....?.."
‹‹ምን ይሄን ሁሉ ጊዜ አዘገየሸ...ከ15 ቀን በፊት ላደርገው እችል ነበር እኮ...ከወር በፊትም ባደርገው ጥሩ ነበር"
"ልጄ እንደው ቢጨንቅሽ ነው...ይሄ እንደሚመጣ በምን ልታውቂ ትቺያለሽ....?.."
"ደግሞ የዛሬ ሳምንት በጣም አበሳጭቼዋለሁ..››
"ምን አድርገሽ ልታበሳጪው ትቺያለሽ?"
‹‹ሰርቄ ነዋ...ሆቴል ልጋብዝህ ብዬ ወስጄ ሰረቅኩ...በእፍረት አንገቱን ደፍቶ የሠረቅሽውን መልሺ አለኝ .....እኔም መለስኩ ..ከዛ ሲመክረኝ ዋለ ..በማግስቱ ይቅርታም ልጠይቀው እንደማፈቅረውም ልነግረው ቀጥሬው በሰዓቱ ብገኝ እንዳልኩሽ ሆነ...ዳሩ ሌባን ማን ማፍቀር ይፈልጋል?"
"ልጄ አሁን እኮ ባለፈ ነገር ዝም ብለሽ ነው የምትጨናነቂው... እንዳልኩሽ ተነሽና ወደቤታችን እንሂድ፤ከዛ በእርጋታ እንደ እናትና ልጅ አናውራ። የሚስተካከለውን እናስተካክላለን"
"የምለውን አልሰማሽም እንዴ እማዬ?"
"ምን አልሽ?"
"እሱ ሸሽቶ ቢሄድም እኔ እኳ አግብቼዋለሁ ....ከተቀመችበት ተንጠራራችና ቀለበቶቹን አነሳች የራሷን ቀለበት አጠለቀች
"...እማዬ ደግሰሽ ባትድሪኝም እኔ አግብቼያለሁ...እና እዚሁ ሆኜ መጥቶ ይሄን ቀለበት እስኪያጠልቅ እጠብቀዋለሁ።"
"ምን ነካሽ...?በግልፅ እኳ መቼም ላይመለስ አንደኛውን ወደ ገዳም እንደገባ ነግሮሻል?..እና ምንድነው የምትጠብቂው ?እስከመቼስ ነው የምትጠብቂው?"
"እማዬ ልቤ ተመልሶ እንደሚመጣ እየነገረኝ ነው...ከሁለት አመትም ሆነ ከሀያ አመት በኃላ አንድ ቀን ተመልሷ ይመጣል...እና እዚሁ ቤት ሆኜ እጠብቀዋለሁ።››
👍82❤7🥰5😁5
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_አርባ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ያልተኖረበት የአንድ ወር ቅድመ ክፍያ ቃል ከፍሎ የሄደ ቢሆንም እሷ የስድስት ወር ተጨማሪ ቅድመ ክፍያ ከፈለች...ይሄንን ቅድመ ክፍያ ቃል ሲኖርበት ለነበረ ክፍል ብቻ ሳይሆን ከዛ ቀጥሎ ለነበረች አንድ ክፍል ቤትም ጭምር ነው የከፈለችው። ክፍሏን እንደአዲስ ቀለም አስቀባችው.....ሙሉ እቃ ፤ አልጋ፤አነስተኛ ፍሪጅ፤ቴሌቪዠን አንድ ጠረጰዛና ሁለት ወንበሮች አስገባችበት ...እንዲህ ያደረገችው የቃልን አባት ከመቄዶንያ አስወጥታ እቤት በማምጣት እራሷ ልትንከባከባቸው ስለወሰነች ነው።አዎ ይሄንን ዕቅድ ካቀደችበት እለት አንስቶ በውስጧ ደስታ እየተሠማትና ከድብርቷም በመጠኑም ቢሆን እየተላቀቀች ነው።
አሁን ሙሉ በሙሉ ዝግጅቷን ስላጠናቀቀች ወደሜቅዶኒያ ሄዳ አባትዬውን የምታመጣበት ቀን ነው።ከመውጣቷ በፊት በሞባይሏ ያዘጋጀችውን ቤት ፎቶ ደጋግማ አነሳችው...ለመምጣት አሻፈረኝ እንዳይሏት ምን ያህል ተጨንቃ እንዳዘጋጀችላቸው በምን ያህል መጠን ቁርጠኛ መሆኗን እሳቸውን ለማሳመን እንዲያግዛት አስባ ነው።በዛ ላይ በማሳመኑ ስራ ቀላል እንዲሆንላት ከእሷ በላይ የሚያውቋትንና ከልጃቸው ባልተናነሰ ያሳደጓትን ጊፍቲን ይዛ ነው የምትሄደው።
የራሷን መኪና እየነዳች እግረ መንገዷን ጊፍቲን ካለችበት አንስታ መቂዶኒያ ደረስን.... መኪናዋን አቁማ ከጊፍቲ ጋር ጎን ለጎን በዝግታ እርምጃ(ያው እርጉዝ ስለሆነች)ወደ ቃል አባት ያሉበት አካባቢ ሲደርስ ያልተለመደ ግርግር ነገር ገጠማቸው...ጊፍቲን ወደኃላ ተወችና ፈጠን ፈጠን እያለች ወደፊት ተጓዘች.... ደረሰች፡፡ ከአስር የሚበልጡ ሰዎች በቦታው ይተረማመሳሉ...አንዳንዶቹ ከንፈራቸውን ይመጣሉ...የሆነ ቀፋፊ ስሜት ሳትፈልግ በግድ ወደ ሰውነቷ ሲሰርግ ታወቃት..ወደ አንድን አዛውንት ተጠጋችና"አባባ ምን ተፈጥሮ ነው?"ስትል ጠየቀቻቸው፡፡
"ያው ሰው ከንቱ አይደል?አንድ ጓደኛችን ሞቶ ነው"
"ወይ እግዚያብሄር ነፋሱን ይማር."አልኩኝ፡፡
‹‹ወዬኔ ጋሽ ሞገስ...በቃ ሞተ "እያለች አንድ ሴት በስሯ አለፈች፡፡
"ጋሽ ሞገስ? ይሄን ስም የት ነው የማውቀው? ስትል እራሷን ጠየቀች ተምታባት..በዚህ ጊዜ ከኃላዋ ቀርታ የነበረችው ጊፈቲ ስሯ ደርሳ ነበር.."
"ምን ተፈጠረ ?"ስትል ጠየቀቻት፡
"ሰው ሞቶ ነው?ጋሽ ሞገስ የሚባሉ ሰውዬ ናቸው አሉ"ነገረቻት
"ሞገስ?ሞገስ ማን?"አደነጋገጧ አስፈሪ ነበር፡፡
‹‹ምነው ታውቂያቸዋለሽ እንዴ?››
"የቃልዬ አባት...."
ዠው አለባት...‹‹የተምታታብኝ ለካ ለዛ ነው?"አለች፡፡
‹‹ምንድነው እየሆነ ያለው? ማነው የነካሽው ሁሉ ወድያው ይብነን ወይ ይክሰም ብሎ የረገመኝ?።ስትል አማረረች
""""
ከጊፍቲ ጋር ሆነው የቃልና አባት ቀብር በተገቢው መንገድ አስፈፀሙ....ቅልብጭ ያለች የእብነበረድ ሀውልትም አሰራችላቸው። እሳቸው ከሞቱ በኋላ በፊት የሚሰማት ሀዘን ብቻ አይደለም እየተሰማት ያለው ።ጉልበት የማጣትና ተስፋ የመቁረጥ ሰሜት ጭምር ውስጧን እያወደመው ነው። አሁን በዚህ ሰአት እሳቸው ሀውልት ጋር ቁጭ ብላ እየተከዘች ነው፡፡
ፊት ለፊቷ ዝርፍፍ ያለች የብሳና ዛፍ ትታታለች ...የበጋው ንዳድ እሷን ብቻ ሳይሆን ዛፏንም የጎዳት መሰላት።ቅርንጫፎቾ የተሸከሞቸው አብዛኛው ቅጠሎች ወይበዎል።አረንጎዴ ቀለማቸው ተመጦ ወደ ቢጫነት እያዘገሙ ነው።ድንገት ከወደ ምዕራብ በኩል ብዛት ያላቸውና ከእሷና ከዛፉ በተቃራኒው በውበት ያሸበረቁ ወፎች ተንጋግተው መጥተው ሰፈሩበት ...ግማሽ የሚሆነው ቅጠሉ እየተቀነጠሰ ወደ መሬት ረገፈ...፡፡አዘነች ውስጧ እስኪሰበር ድረስ አዘነች..፡፡ያዘነችው ለዛፉ በማዘን አይደለም ለራሷ እንጂ...የእሷም ለዘመናት የገነባችው ተስፋዋ ድንገት መጥቶ ህይወቷን በነቀነቀው መከራ ልክ እንደዚህች ዛፍ ቅጠሎች ነው እርግፍ ያለው።እርግጥ ዛፍ ከጥቂጥ ሳምንታት በኃላ ክረምት ገብቶ ዝናብን ሲያርከፈክፍለት በደስታ ከድርቀቱ አገግሞ እንደሚለመልም መወየብ ታሪክ ሆኖ አረንጓዴ እንደሚለብስ ታውቃለች .‹‹.የእኔስ ዝናብ መቼ ይሆን አስገምግሞ መጥቶ የሚያርሰኝ እና ከድርቀቴ የሚፈውሰኝ።›ስትል ጠየቀች…
ሰው ግን በሚሊዬን ህያዋን መካከል እየኖረ ሚሊዬን ህያዋንን በመንገድ ላይ እየገፈተሩና እየገላመጡ መጥቶ እንዲህ በድን ድንጋይ ላይ ቁጭ ብሎ ከበድን ጋር ማውራት.?››ስትል በራሷ ድርጊት ተደመመች፡፡
"ያው የቃል አባት ስለሆኑ የእኔም አባት ኗት...ደግሞ ያው አባትም የለኝም። ምን አልባትም እንደእርሶ የሞተ ይመስለኛል..እንደዛ ከሆነም የሁለታችሁንም ነፍስ አምላክ ይማራት።››ትንፋሽ ወስዳ ጉሮሮዋን በምራቋ ካረጠበች በኃላ ንግግሯን አራዘመች፡፡
<<እና ይሄውሏት ቃል ጥሎኝ ከጠፍ በኃላ ለቀናት ሳዝንና ስጨነቅ ከርሜ ነበር እና ድንገት ስለእርሶ ትዝ ሲለኝ ውስጤ ተስፋ ሰነቀ...የፈለገ በእኔም ሆነ በጠቅላላ አለሙ ቢጨክን በአባቱ አይጨክንም ስል አሰበኩ፡፡በእርሶ ላጠምደው ወሰንኩ። ያው ያውቁ የለ እኛ ሴቶች ያፈቀርነውን ወንድ የራሳችን ለማድረግ የተለያዩ ስውር ዘዴዎችን እንጠቀማለን...ለምሳሌ የምናፈቅረው ወንድ አልጨበጥ ብሎ ካስቸገረን ሌሎች ወንዶች እየፈለጉንና እየተከተሉን እንደሆነ እንዲያውቅ እናደርጋለን...ቅናት ውስጥ ገብቶ ከመቀደሜ በፊት ልቅደም እንዲል እኮ ነው ።ወይም ደግሞ የተሳሳትን በማስመሰል ልጅ እናረግዝና ውሳኔው ከባድ እንዲሆንበት እናደርጋለን ….አዎ በፍቅር ጉዳይ ሴቶች ቁማርተኞች ነን፡፡
እንደሚያውቁት እኔ ደግሞ ቃልዬ አብሮኝ ስለሌለና የት እንዳለም ስለማላውቅ እንደዛ ማድረግ አልችልም..ስለዚህ የነበሩኝ ብቸኛ የመጫወቻ ካርዴ እርሶ ነበሩ ። ወደቤታችን ማለቴ ወደቃል ቤት ልወስዶት ለቀናት ለፍቼ ብዙ ብዙ ነገር አዘጋጅቼ ያማረች ክፍል አዘጋጅቼሎት ነበር...የምትንከባከቦትም ወጣት ነርስ ቀጥሬሎት ነበር..እናም ደግሞ እስከመጨረሻው ድረስ ልንከባከቧት አልሜና ወስኜ ነበር...ከአሁን በኃላ አስርና ሀያ አመት ይኖራሉ የሚል ግምት ነበረኝ...እና በዛ የጊዜ ርዝመት ውስጥ ቃል አንድ ቀን እርሷን ለማየት ሲል ብቻ ተመልሰሶ ሊመጣ ስለሚችል አንድ ላይ ሲያገኘን ይደሰታል..እናም ምን አልባት ዳግመኛ ጥሎኝ ለመሄድ ልቡ አሻፈረኝ ትላለች የሚል ምኞት ሰንቄ ነበር ...እንደው ያ ባይሆን እንኳን አንድ ቀን ተመልሶ ይመጣል እያልኩ ነፍሴን በተስፋ ሞልቼ ህይወቴን በጥበቃ ለማስቀጠል ወስኜ ነበረ...ግን ምን አልባት የልቤን ሀሳብ አማልዕክቱ ሰምተው መጥተው ሹክ ብለዎት መሠለኝ የሀሳቤ ተባባሪ ላለመሆን ሞተው ጠበቁኝ። ግድ የለም አሁን በሁሉ ነገር ተስፋ ቆርጬያለሁ...እሱን ለመጠበቅ ያለኝን እቅድም እርግፍ አድርጌ ትቼዋለሁ..ግን ህይወቴን እንዴት እንደምቀጥል ምንም አላውቅም..?መቼ መሳቅና መቼ ደግሞ ማልቀስ እንዳለብኝ ግራ ገብቶኛል...በሉ ደህና ይሁኑ...አልፎ አልፎ ብቅ ብዬ አዬዎታለሁ።ቃልዬ አደራ ብሎኛል።
ልፍለፍዋን ጨርሳ ከመቃብሩ ድንጋይ ላይ ተነሳች፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አርባ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ያልተኖረበት የአንድ ወር ቅድመ ክፍያ ቃል ከፍሎ የሄደ ቢሆንም እሷ የስድስት ወር ተጨማሪ ቅድመ ክፍያ ከፈለች...ይሄንን ቅድመ ክፍያ ቃል ሲኖርበት ለነበረ ክፍል ብቻ ሳይሆን ከዛ ቀጥሎ ለነበረች አንድ ክፍል ቤትም ጭምር ነው የከፈለችው። ክፍሏን እንደአዲስ ቀለም አስቀባችው.....ሙሉ እቃ ፤ አልጋ፤አነስተኛ ፍሪጅ፤ቴሌቪዠን አንድ ጠረጰዛና ሁለት ወንበሮች አስገባችበት ...እንዲህ ያደረገችው የቃልን አባት ከመቄዶንያ አስወጥታ እቤት በማምጣት እራሷ ልትንከባከባቸው ስለወሰነች ነው።አዎ ይሄንን ዕቅድ ካቀደችበት እለት አንስቶ በውስጧ ደስታ እየተሠማትና ከድብርቷም በመጠኑም ቢሆን እየተላቀቀች ነው።
አሁን ሙሉ በሙሉ ዝግጅቷን ስላጠናቀቀች ወደሜቅዶኒያ ሄዳ አባትዬውን የምታመጣበት ቀን ነው።ከመውጣቷ በፊት በሞባይሏ ያዘጋጀችውን ቤት ፎቶ ደጋግማ አነሳችው...ለመምጣት አሻፈረኝ እንዳይሏት ምን ያህል ተጨንቃ እንዳዘጋጀችላቸው በምን ያህል መጠን ቁርጠኛ መሆኗን እሳቸውን ለማሳመን እንዲያግዛት አስባ ነው።በዛ ላይ በማሳመኑ ስራ ቀላል እንዲሆንላት ከእሷ በላይ የሚያውቋትንና ከልጃቸው ባልተናነሰ ያሳደጓትን ጊፍቲን ይዛ ነው የምትሄደው።
የራሷን መኪና እየነዳች እግረ መንገዷን ጊፍቲን ካለችበት አንስታ መቂዶኒያ ደረስን.... መኪናዋን አቁማ ከጊፍቲ ጋር ጎን ለጎን በዝግታ እርምጃ(ያው እርጉዝ ስለሆነች)ወደ ቃል አባት ያሉበት አካባቢ ሲደርስ ያልተለመደ ግርግር ነገር ገጠማቸው...ጊፍቲን ወደኃላ ተወችና ፈጠን ፈጠን እያለች ወደፊት ተጓዘች.... ደረሰች፡፡ ከአስር የሚበልጡ ሰዎች በቦታው ይተረማመሳሉ...አንዳንዶቹ ከንፈራቸውን ይመጣሉ...የሆነ ቀፋፊ ስሜት ሳትፈልግ በግድ ወደ ሰውነቷ ሲሰርግ ታወቃት..ወደ አንድን አዛውንት ተጠጋችና"አባባ ምን ተፈጥሮ ነው?"ስትል ጠየቀቻቸው፡፡
"ያው ሰው ከንቱ አይደል?አንድ ጓደኛችን ሞቶ ነው"
"ወይ እግዚያብሄር ነፋሱን ይማር."አልኩኝ፡፡
‹‹ወዬኔ ጋሽ ሞገስ...በቃ ሞተ "እያለች አንድ ሴት በስሯ አለፈች፡፡
"ጋሽ ሞገስ? ይሄን ስም የት ነው የማውቀው? ስትል እራሷን ጠየቀች ተምታባት..በዚህ ጊዜ ከኃላዋ ቀርታ የነበረችው ጊፈቲ ስሯ ደርሳ ነበር.."
"ምን ተፈጠረ ?"ስትል ጠየቀቻት፡
"ሰው ሞቶ ነው?ጋሽ ሞገስ የሚባሉ ሰውዬ ናቸው አሉ"ነገረቻት
"ሞገስ?ሞገስ ማን?"አደነጋገጧ አስፈሪ ነበር፡፡
‹‹ምነው ታውቂያቸዋለሽ እንዴ?››
"የቃልዬ አባት...."
ዠው አለባት...‹‹የተምታታብኝ ለካ ለዛ ነው?"አለች፡፡
‹‹ምንድነው እየሆነ ያለው? ማነው የነካሽው ሁሉ ወድያው ይብነን ወይ ይክሰም ብሎ የረገመኝ?።ስትል አማረረች
""""
ከጊፍቲ ጋር ሆነው የቃልና አባት ቀብር በተገቢው መንገድ አስፈፀሙ....ቅልብጭ ያለች የእብነበረድ ሀውልትም አሰራችላቸው። እሳቸው ከሞቱ በኋላ በፊት የሚሰማት ሀዘን ብቻ አይደለም እየተሰማት ያለው ።ጉልበት የማጣትና ተስፋ የመቁረጥ ሰሜት ጭምር ውስጧን እያወደመው ነው። አሁን በዚህ ሰአት እሳቸው ሀውልት ጋር ቁጭ ብላ እየተከዘች ነው፡፡
ፊት ለፊቷ ዝርፍፍ ያለች የብሳና ዛፍ ትታታለች ...የበጋው ንዳድ እሷን ብቻ ሳይሆን ዛፏንም የጎዳት መሰላት።ቅርንጫፎቾ የተሸከሞቸው አብዛኛው ቅጠሎች ወይበዎል።አረንጎዴ ቀለማቸው ተመጦ ወደ ቢጫነት እያዘገሙ ነው።ድንገት ከወደ ምዕራብ በኩል ብዛት ያላቸውና ከእሷና ከዛፉ በተቃራኒው በውበት ያሸበረቁ ወፎች ተንጋግተው መጥተው ሰፈሩበት ...ግማሽ የሚሆነው ቅጠሉ እየተቀነጠሰ ወደ መሬት ረገፈ...፡፡አዘነች ውስጧ እስኪሰበር ድረስ አዘነች..፡፡ያዘነችው ለዛፉ በማዘን አይደለም ለራሷ እንጂ...የእሷም ለዘመናት የገነባችው ተስፋዋ ድንገት መጥቶ ህይወቷን በነቀነቀው መከራ ልክ እንደዚህች ዛፍ ቅጠሎች ነው እርግፍ ያለው።እርግጥ ዛፍ ከጥቂጥ ሳምንታት በኃላ ክረምት ገብቶ ዝናብን ሲያርከፈክፍለት በደስታ ከድርቀቱ አገግሞ እንደሚለመልም መወየብ ታሪክ ሆኖ አረንጓዴ እንደሚለብስ ታውቃለች .‹‹.የእኔስ ዝናብ መቼ ይሆን አስገምግሞ መጥቶ የሚያርሰኝ እና ከድርቀቴ የሚፈውሰኝ።›ስትል ጠየቀች…
ሰው ግን በሚሊዬን ህያዋን መካከል እየኖረ ሚሊዬን ህያዋንን በመንገድ ላይ እየገፈተሩና እየገላመጡ መጥቶ እንዲህ በድን ድንጋይ ላይ ቁጭ ብሎ ከበድን ጋር ማውራት.?››ስትል በራሷ ድርጊት ተደመመች፡፡
"ያው የቃል አባት ስለሆኑ የእኔም አባት ኗት...ደግሞ ያው አባትም የለኝም። ምን አልባትም እንደእርሶ የሞተ ይመስለኛል..እንደዛ ከሆነም የሁለታችሁንም ነፍስ አምላክ ይማራት።››ትንፋሽ ወስዳ ጉሮሮዋን በምራቋ ካረጠበች በኃላ ንግግሯን አራዘመች፡፡
<<እና ይሄውሏት ቃል ጥሎኝ ከጠፍ በኃላ ለቀናት ሳዝንና ስጨነቅ ከርሜ ነበር እና ድንገት ስለእርሶ ትዝ ሲለኝ ውስጤ ተስፋ ሰነቀ...የፈለገ በእኔም ሆነ በጠቅላላ አለሙ ቢጨክን በአባቱ አይጨክንም ስል አሰበኩ፡፡በእርሶ ላጠምደው ወሰንኩ። ያው ያውቁ የለ እኛ ሴቶች ያፈቀርነውን ወንድ የራሳችን ለማድረግ የተለያዩ ስውር ዘዴዎችን እንጠቀማለን...ለምሳሌ የምናፈቅረው ወንድ አልጨበጥ ብሎ ካስቸገረን ሌሎች ወንዶች እየፈለጉንና እየተከተሉን እንደሆነ እንዲያውቅ እናደርጋለን...ቅናት ውስጥ ገብቶ ከመቀደሜ በፊት ልቅደም እንዲል እኮ ነው ።ወይም ደግሞ የተሳሳትን በማስመሰል ልጅ እናረግዝና ውሳኔው ከባድ እንዲሆንበት እናደርጋለን ….አዎ በፍቅር ጉዳይ ሴቶች ቁማርተኞች ነን፡፡
እንደሚያውቁት እኔ ደግሞ ቃልዬ አብሮኝ ስለሌለና የት እንዳለም ስለማላውቅ እንደዛ ማድረግ አልችልም..ስለዚህ የነበሩኝ ብቸኛ የመጫወቻ ካርዴ እርሶ ነበሩ ። ወደቤታችን ማለቴ ወደቃል ቤት ልወስዶት ለቀናት ለፍቼ ብዙ ብዙ ነገር አዘጋጅቼ ያማረች ክፍል አዘጋጅቼሎት ነበር...የምትንከባከቦትም ወጣት ነርስ ቀጥሬሎት ነበር..እናም ደግሞ እስከመጨረሻው ድረስ ልንከባከቧት አልሜና ወስኜ ነበር...ከአሁን በኃላ አስርና ሀያ አመት ይኖራሉ የሚል ግምት ነበረኝ...እና በዛ የጊዜ ርዝመት ውስጥ ቃል አንድ ቀን እርሷን ለማየት ሲል ብቻ ተመልሰሶ ሊመጣ ስለሚችል አንድ ላይ ሲያገኘን ይደሰታል..እናም ምን አልባት ዳግመኛ ጥሎኝ ለመሄድ ልቡ አሻፈረኝ ትላለች የሚል ምኞት ሰንቄ ነበር ...እንደው ያ ባይሆን እንኳን አንድ ቀን ተመልሶ ይመጣል እያልኩ ነፍሴን በተስፋ ሞልቼ ህይወቴን በጥበቃ ለማስቀጠል ወስኜ ነበረ...ግን ምን አልባት የልቤን ሀሳብ አማልዕክቱ ሰምተው መጥተው ሹክ ብለዎት መሠለኝ የሀሳቤ ተባባሪ ላለመሆን ሞተው ጠበቁኝ። ግድ የለም አሁን በሁሉ ነገር ተስፋ ቆርጬያለሁ...እሱን ለመጠበቅ ያለኝን እቅድም እርግፍ አድርጌ ትቼዋለሁ..ግን ህይወቴን እንዴት እንደምቀጥል ምንም አላውቅም..?መቼ መሳቅና መቼ ደግሞ ማልቀስ እንዳለብኝ ግራ ገብቶኛል...በሉ ደህና ይሁኑ...አልፎ አልፎ ብቅ ብዬ አዬዎታለሁ።ቃልዬ አደራ ብሎኛል።
ልፍለፍዋን ጨርሳ ከመቃብሩ ድንጋይ ላይ ተነሳች፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍114❤16👎1🔥1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ጎነኛው መቃብር ስር አንድ ሰው እንደሀውልት ተገትሮ ቆሟል...እዛ ያለ ይመስላል እንጂ በድኑ ብቻ እንዳለ ያስታውቃል። ሀዘኑ ሀዘኗን ቀሰበሰባት። ምኑ ይሆን የሞተበት"የማወቅ ጉጉት አደረባት።አንገቷን አሰገገችና ሀውልቱ ላይ የተፃፈውን ፁሁፍ አነበበች ወ/ሮ ቅድስት ሀምሳሉ 1980 ፡፡ 2015ዓ.ም ይላል።እድሜዋን በአእምሮዋ አሰላችው ።የሰውዬው እድሜ ገመተች ..አርባ አመት ቢሆነው ነው በቃ ፍቅረኛው ወይም ሚስቱ ነች ስትል አሰበች።እንዲህ ካሠበች በኋላ ለሰውዬው ያላት ሀዘኔታ ጨመረ፡፡
ለማታውቀው ሰው በዚህ መጠን ሰታዝን ይሄ የመጀመሪያ ገጠመኞ ነው። ምን አልባት እሷ ገና ለገና ፍቅረኛ እንዲሆናት የፈለገችው ሰው ጥሏት ስለተሠወረ እንዲህ እንቅሽቅሽ ካለች እሱ ደግሞ ፍቅረኛው ወይም ሚስቱ ለዘላለም ጥላው ሞታ ከምድር በታች አፈር ለብሳ ስትቀበር እንዴት ሊያዝን እንደሚችል አሰላችና ሰቀጠጣት...?ያው ለእሱ እያዘነች ቢመስላትም በተዘዋዋሪ ለራሷ እያዘነች ነው። ወደኋላ ተመለሰችና ለቃል አባት አምጥታ ሀውልቱ ላይ ካስቀመጥቻቸው አምስት የፅጌረዳ ዝንጣፊዎች መካከል ሁለቱን አነሳች ‹‹ይቅርታ በሚቀጥለው ስመጣ የእነዚህንም ፋንታ ይዤ መጣለሁ... ብድር ነው›› በማለት...ወደሰውዬው ሄደች.. አጠገቡ ቆመች...ከደቂቃዋች በኃላ ዞር ብሎ አያት አየችው. ።
ጎንበስ አለችና አበባውን በሀውልቱ መሀከል ላይ አስቀመጠችው...፡፡ይደሰታል ..ያመሰግነኛል ብላ ስትጠብቅ በቅፅበታዊ ንዴት አይኖቹን አጉረጠረጠባት... ፊቱ በአንዴ ደም ለበሰ...አይኑ ውስጥ የሚንቀለቀል ከገሀነም እሳት የረገፈ ፍም ነው ያየችው..በዚህ መጠን ሰው አስፈርቷትም አስደንግጧትም አያወቅም....፡፡ጎንበስ አለና ያስቀመጠችውን አበባች አነሳና ብጥቅጥቅ አድርጓ ቆራረጣቸው፤ ተበታትነው መሬት ከመርገፍ የዳኑትን ወደ አፍ ከቶ እያኘከና እየበጣጠቀ መትፍት ጀመረ…፡፡አንድ አምስት እርምጃ ወደ ኃላ ሸሸት አለችው...
‹‹እሷ አበባ ፈፅሞ አይገባትም.››."አሁን ይሄን መቃብር ብንከፍተው ስጋዋን እንዳለነው የምናገኘው..አፈር አይበላትም߹ ከበላትም ለአፈሩ አውዳሚ አሲድ ነው የምትሆንበት ፤ምስጦችም አይበሏትም ከበሏትም ሰውነታቸው ተመርዞ ያልቃሉ"አላትና ጥሏት ሄደ...በህይወቷ በሞተ ሰው ላይ ሲሰነዘር የሰማችው በጣም መራርና አስከፊው ወቀሳ ነው ፡፡በመሄዱ እፎይ አለች ..እዛ ከእሷና እሱ ውጭ ሰው በሌለበት የቀብር ስፍራ ሲጥ አድርጎ የሚገላግላት መስሏት በፍራቻ መንቀጥቀጥ ጀምራ ነበር ።አይ የሠው ልጅ ከደቂቃዎች በፊት ለመኖር ያላት ጉጉት ተሟጦ አልቋል ስትል ነበር ..አሁን ደግሞ ህይወቷ ላይ ጥቃት እንዳይደርስ እየሠጋች ነው።እራሷን አረጋጋችና ኩስ ኩስ እያለች ከኋላ ተከተለችው፡፡
ከመቃብር ቅጥር ጊቢ ወጥቶ አስፓልት ጠርዝ ላይ ሲደርስ እርምጃዋን ከእሱ እርምጃ ጋር ማስተካከል ቻለች....ዝም ብሎ መራመድን ቀጥሏል"ማኪያቶ ልጋብዝህ›› አለችው ..ሀሳብ ድንገት ነው የመጣላት፡፡
"አይ ማኪያቶ አልወድም...አሁን ጂን ነው ምጠጣው"
‹‹ጥሩ ሀሳብ ነው.. እንደውም እኔም እሱን ብጠጣ ጥሩ ይመስለኛል።››
"ጥሩ"
"መኪናዬን ግን ፊታችን ያለው ሆቴል ነው ያቆምኩት… እዛ ብንጠጣ ቅር ይልሀል..?."ዝም ብሎ አቅጣጫውን ወደነገረችው ሆቴል አስተካከለ።ያ ማለት በሀሳቧ መስማማቱን ማሳያ አድራጋ ወሰደችውና ተከተለችው፡፡እንደዛው ጎን ለጎን እየተራመዱ ምንም ሳያነጋገሩ ሆቴል ደረሱ.. በፅድ ተክሎች የተከበች ከለል ያለች ቦታ መርጠው ተቀመጡ የሚቀመጡበትንም ቦታ የመረጠችው እሷ ነች..)እሱ ለመጠጡ እንጂ ለቦታው ግድም ያለው አይመስልም፡፡
"ስለደረሰብህ ሀዘን በጣም አዝናለሁ››አለችው ፈራ ተባ እያለች፡፡
የእሷን አስተያየት ችላ አለና"አባትሽ ናቸው?"ሲል ጠየቃት…ደነገጠች
"ምን? ማን?"
"ቀብሩን ነው ያልኩሽ"
"እ...የእጮኛዬ አባት ናቸው...ማለቴ የፍቅረኛዬ... ማለቴ የማፈቀረው ልጅ አባት"
"በአንድ ፅኚ እንጂ..የምን መወነባበድ ነው?"
"ወድጄ ይመስልሀል"
"የት ነው"
"ማ ?"
"እሱ...የምታፈቅሪው ልጅ"
"ገዳም ገባ"
መልሷን ከሰማ በኃላ ያዝንልኝና ያፅናናኛል ብላ ስትጠብቅ
‹‹ተገላገለ" ብሎ እርፍ።
"እንዴት እንደዛ ልትል ቻልክ?"
"ያው አንድ ቀን ልቡን ሰብረሺው ስቃይ ውስጥ ከሚገባ እንዲ በደህናው ጊዜ ገዳም መግባቱ ይሻለዋል"
"እንዴት ልቡን ልሰበር እችላለሁ ከራሴ በላይ እኮ ነው የማፈቅረው"
"እዛ የተኛችው ማለት ቅድም አበባ የሠጠሻት ሴትም ከአመታት በፊት እንዲሁ አንቺ ያልሺውን ቃል መቁጠር ከምችለው ጊዜ በላይ ብላኝ ነበር"
"ታዲያ ምን ተፈጠረ?"
"ያው እንዳልኩሽ ነዋ የልብ መሠበር"
"ሁሉም ታሪኮች ፍፃሜያቸው እንደምታስበው አይደሉም"
"ናቸው..ቆይ አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ?"
"ጠይቀኝ"
"አሁን ጥሎሽ ገዳም ከገባው ልጅ በፊት ፍቅረኛ ነበረሽ"
"አዎ ነበረኝ"
"ታፈቅሪው ነበር?"
"በወቅቱ አዎ አፈቅረው ነበር"
"ጥሩ ...እንደምታፈቅሪውስ ነግረሽው አታውቂም"
"በወቅቱማ እንዴት አልነግረው ...ፍቅረኛዬ ነበር...እንደማፈቅረው ብዙ ጊዜ ነግሬው አውቃለሁ።"
"በቃ መልሴ ተመልሶልኛል"
ድንግርግሯ ወጣ ።ምን ለማለት እንደፈለገ ምንም አልገባትም።
‹‹የምኑ መልስ?"
"ያው መጨረሻውን አየሽው߹ ከዛ ፍቅረኛሽ ጋር አሁን አብረሽ የለሽም...የሌላ ወንድ ፍቅር ፍለጋ በየመቃብር ሀውልቱ ትዞሪያለሽ ߹ያ ፍቅረኛሽ ግን ምን እየተሠማው እንደሆነ ምን ያህል እንዳዘነ ?በምን ያህል መጠን እየናፈቅሽው እንደሆነ ?ምንም ትዝ ብሎሽ አያውቅም አይደል?።"
ለወንዶች ያለው ውግንናና ለሴቶች ያለው ጥላቻ ጠርዝ የወጣ ነው ብላ ስላሰበች አበሳጫት።
"ምን እያልክ ነው..?ቺት ስላረገብኝ እኮ ነው የተለያየነው"
"እ እንደዛ ነው?" አለና ጅኑን አንስቶ ተጋተው
‹‹ምነው? በቂ ምክንያት አይደለም?"
"ለወንድ አዎ .ለሴት ግን አይደለም"
"አልገባኝም?
"ሴት መጀመሪያውኑ ለመለየት አቀባብለ እየጠበቀች ካልሆነ በስተቀር ፍቅረኛዋ ችት ስላደረገባት ብቻ አታባርረውም"
ዝም አለች። ይሄ የአስፈሪው እንግዳ ሰው ንግግር ለሌሎች ሴቶች ይስራ አይስራ ባታውቅም እሷን በተመለከተ ዝንፈት የለበትም...እናም ገፍታ ልትከራከረው አቅም አላገኘችም።ለተወሰነ ደቂቆች በዝምታ እያሰላሠለች ጅኑን መሳብ ጀመረች።ድንዝዝ እንዲላት ፈልጋለች። ለዛሬም ቢሆን እንኳን ሁሉን ነገር መርሳት።
"እስቲ ስለራስህ ንገረኝ...ስለእሷ...አበሳጭታህ ስለሞተችው ሴት"
‹‹እርግጠኛ ነሽ መስማት ትፈልጊያሽ?››
‹‹አዎ በደንብ›› አለችና ለመስማት አቆብቆበች….አቀማመጧን አስተካከለች…ማውራት ጀመረ
‹‹የሶስት አመት ፍቅረኛና የአራት አመት ባለቤቴ ነች፡፡ከባለጉዳይ ጋር ስዳረቅ እና ከሀለቃዬ ጋር ስጨቃጨቅ ቆይቼ በድካም ውልቅልቅ ብዬ ወደ ቤቴ ስመጣ በገዛ አልጋዬ ላይ ከገዛ ጓደኛዬ ጋር ተኝታ ደረስኩ።ከመተኛቷ በላይ ያበሳጨኝ ከእኔ ጋር ስትተኛ ሰምቼው የማላውቀውን በደስታ የመቃተት ድምፅ መስማቴ ነው። የወሲብ ፊልም አክተሮች እራሱ እሷ እያለከለከች እንዳለው አያለከልኩም። ለማንኛውም በአፍላ ስሜት ነቅናቂ ሙዚቃ በታጀበ ተራክቦ ላይ እያሉ ደረስኩባቸው።
እሱ በመስኮት ዘሎ ፈረጠጠ..እሷን ያዝኳት..።
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ጎነኛው መቃብር ስር አንድ ሰው እንደሀውልት ተገትሮ ቆሟል...እዛ ያለ ይመስላል እንጂ በድኑ ብቻ እንዳለ ያስታውቃል። ሀዘኑ ሀዘኗን ቀሰበሰባት። ምኑ ይሆን የሞተበት"የማወቅ ጉጉት አደረባት።አንገቷን አሰገገችና ሀውልቱ ላይ የተፃፈውን ፁሁፍ አነበበች ወ/ሮ ቅድስት ሀምሳሉ 1980 ፡፡ 2015ዓ.ም ይላል።እድሜዋን በአእምሮዋ አሰላችው ።የሰውዬው እድሜ ገመተች ..አርባ አመት ቢሆነው ነው በቃ ፍቅረኛው ወይም ሚስቱ ነች ስትል አሰበች።እንዲህ ካሠበች በኋላ ለሰውዬው ያላት ሀዘኔታ ጨመረ፡፡
ለማታውቀው ሰው በዚህ መጠን ሰታዝን ይሄ የመጀመሪያ ገጠመኞ ነው። ምን አልባት እሷ ገና ለገና ፍቅረኛ እንዲሆናት የፈለገችው ሰው ጥሏት ስለተሠወረ እንዲህ እንቅሽቅሽ ካለች እሱ ደግሞ ፍቅረኛው ወይም ሚስቱ ለዘላለም ጥላው ሞታ ከምድር በታች አፈር ለብሳ ስትቀበር እንዴት ሊያዝን እንደሚችል አሰላችና ሰቀጠጣት...?ያው ለእሱ እያዘነች ቢመስላትም በተዘዋዋሪ ለራሷ እያዘነች ነው። ወደኋላ ተመለሰችና ለቃል አባት አምጥታ ሀውልቱ ላይ ካስቀመጥቻቸው አምስት የፅጌረዳ ዝንጣፊዎች መካከል ሁለቱን አነሳች ‹‹ይቅርታ በሚቀጥለው ስመጣ የእነዚህንም ፋንታ ይዤ መጣለሁ... ብድር ነው›› በማለት...ወደሰውዬው ሄደች.. አጠገቡ ቆመች...ከደቂቃዋች በኃላ ዞር ብሎ አያት አየችው. ።
ጎንበስ አለችና አበባውን በሀውልቱ መሀከል ላይ አስቀመጠችው...፡፡ይደሰታል ..ያመሰግነኛል ብላ ስትጠብቅ በቅፅበታዊ ንዴት አይኖቹን አጉረጠረጠባት... ፊቱ በአንዴ ደም ለበሰ...አይኑ ውስጥ የሚንቀለቀል ከገሀነም እሳት የረገፈ ፍም ነው ያየችው..በዚህ መጠን ሰው አስፈርቷትም አስደንግጧትም አያወቅም....፡፡ጎንበስ አለና ያስቀመጠችውን አበባች አነሳና ብጥቅጥቅ አድርጓ ቆራረጣቸው፤ ተበታትነው መሬት ከመርገፍ የዳኑትን ወደ አፍ ከቶ እያኘከና እየበጣጠቀ መትፍት ጀመረ…፡፡አንድ አምስት እርምጃ ወደ ኃላ ሸሸት አለችው...
‹‹እሷ አበባ ፈፅሞ አይገባትም.››."አሁን ይሄን መቃብር ብንከፍተው ስጋዋን እንዳለነው የምናገኘው..አፈር አይበላትም߹ ከበላትም ለአፈሩ አውዳሚ አሲድ ነው የምትሆንበት ፤ምስጦችም አይበሏትም ከበሏትም ሰውነታቸው ተመርዞ ያልቃሉ"አላትና ጥሏት ሄደ...በህይወቷ በሞተ ሰው ላይ ሲሰነዘር የሰማችው በጣም መራርና አስከፊው ወቀሳ ነው ፡፡በመሄዱ እፎይ አለች ..እዛ ከእሷና እሱ ውጭ ሰው በሌለበት የቀብር ስፍራ ሲጥ አድርጎ የሚገላግላት መስሏት በፍራቻ መንቀጥቀጥ ጀምራ ነበር ።አይ የሠው ልጅ ከደቂቃዎች በፊት ለመኖር ያላት ጉጉት ተሟጦ አልቋል ስትል ነበር ..አሁን ደግሞ ህይወቷ ላይ ጥቃት እንዳይደርስ እየሠጋች ነው።እራሷን አረጋጋችና ኩስ ኩስ እያለች ከኋላ ተከተለችው፡፡
ከመቃብር ቅጥር ጊቢ ወጥቶ አስፓልት ጠርዝ ላይ ሲደርስ እርምጃዋን ከእሱ እርምጃ ጋር ማስተካከል ቻለች....ዝም ብሎ መራመድን ቀጥሏል"ማኪያቶ ልጋብዝህ›› አለችው ..ሀሳብ ድንገት ነው የመጣላት፡፡
"አይ ማኪያቶ አልወድም...አሁን ጂን ነው ምጠጣው"
‹‹ጥሩ ሀሳብ ነው.. እንደውም እኔም እሱን ብጠጣ ጥሩ ይመስለኛል።››
"ጥሩ"
"መኪናዬን ግን ፊታችን ያለው ሆቴል ነው ያቆምኩት… እዛ ብንጠጣ ቅር ይልሀል..?."ዝም ብሎ አቅጣጫውን ወደነገረችው ሆቴል አስተካከለ።ያ ማለት በሀሳቧ መስማማቱን ማሳያ አድራጋ ወሰደችውና ተከተለችው፡፡እንደዛው ጎን ለጎን እየተራመዱ ምንም ሳያነጋገሩ ሆቴል ደረሱ.. በፅድ ተክሎች የተከበች ከለል ያለች ቦታ መርጠው ተቀመጡ የሚቀመጡበትንም ቦታ የመረጠችው እሷ ነች..)እሱ ለመጠጡ እንጂ ለቦታው ግድም ያለው አይመስልም፡፡
"ስለደረሰብህ ሀዘን በጣም አዝናለሁ››አለችው ፈራ ተባ እያለች፡፡
የእሷን አስተያየት ችላ አለና"አባትሽ ናቸው?"ሲል ጠየቃት…ደነገጠች
"ምን? ማን?"
"ቀብሩን ነው ያልኩሽ"
"እ...የእጮኛዬ አባት ናቸው...ማለቴ የፍቅረኛዬ... ማለቴ የማፈቀረው ልጅ አባት"
"በአንድ ፅኚ እንጂ..የምን መወነባበድ ነው?"
"ወድጄ ይመስልሀል"
"የት ነው"
"ማ ?"
"እሱ...የምታፈቅሪው ልጅ"
"ገዳም ገባ"
መልሷን ከሰማ በኃላ ያዝንልኝና ያፅናናኛል ብላ ስትጠብቅ
‹‹ተገላገለ" ብሎ እርፍ።
"እንዴት እንደዛ ልትል ቻልክ?"
"ያው አንድ ቀን ልቡን ሰብረሺው ስቃይ ውስጥ ከሚገባ እንዲ በደህናው ጊዜ ገዳም መግባቱ ይሻለዋል"
"እንዴት ልቡን ልሰበር እችላለሁ ከራሴ በላይ እኮ ነው የማፈቅረው"
"እዛ የተኛችው ማለት ቅድም አበባ የሠጠሻት ሴትም ከአመታት በፊት እንዲሁ አንቺ ያልሺውን ቃል መቁጠር ከምችለው ጊዜ በላይ ብላኝ ነበር"
"ታዲያ ምን ተፈጠረ?"
"ያው እንዳልኩሽ ነዋ የልብ መሠበር"
"ሁሉም ታሪኮች ፍፃሜያቸው እንደምታስበው አይደሉም"
"ናቸው..ቆይ አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ?"
"ጠይቀኝ"
"አሁን ጥሎሽ ገዳም ከገባው ልጅ በፊት ፍቅረኛ ነበረሽ"
"አዎ ነበረኝ"
"ታፈቅሪው ነበር?"
"በወቅቱ አዎ አፈቅረው ነበር"
"ጥሩ ...እንደምታፈቅሪውስ ነግረሽው አታውቂም"
"በወቅቱማ እንዴት አልነግረው ...ፍቅረኛዬ ነበር...እንደማፈቅረው ብዙ ጊዜ ነግሬው አውቃለሁ።"
"በቃ መልሴ ተመልሶልኛል"
ድንግርግሯ ወጣ ።ምን ለማለት እንደፈለገ ምንም አልገባትም።
‹‹የምኑ መልስ?"
"ያው መጨረሻውን አየሽው߹ ከዛ ፍቅረኛሽ ጋር አሁን አብረሽ የለሽም...የሌላ ወንድ ፍቅር ፍለጋ በየመቃብር ሀውልቱ ትዞሪያለሽ ߹ያ ፍቅረኛሽ ግን ምን እየተሠማው እንደሆነ ምን ያህል እንዳዘነ ?በምን ያህል መጠን እየናፈቅሽው እንደሆነ ?ምንም ትዝ ብሎሽ አያውቅም አይደል?።"
ለወንዶች ያለው ውግንናና ለሴቶች ያለው ጥላቻ ጠርዝ የወጣ ነው ብላ ስላሰበች አበሳጫት።
"ምን እያልክ ነው..?ቺት ስላረገብኝ እኮ ነው የተለያየነው"
"እ እንደዛ ነው?" አለና ጅኑን አንስቶ ተጋተው
‹‹ምነው? በቂ ምክንያት አይደለም?"
"ለወንድ አዎ .ለሴት ግን አይደለም"
"አልገባኝም?
"ሴት መጀመሪያውኑ ለመለየት አቀባብለ እየጠበቀች ካልሆነ በስተቀር ፍቅረኛዋ ችት ስላደረገባት ብቻ አታባርረውም"
ዝም አለች። ይሄ የአስፈሪው እንግዳ ሰው ንግግር ለሌሎች ሴቶች ይስራ አይስራ ባታውቅም እሷን በተመለከተ ዝንፈት የለበትም...እናም ገፍታ ልትከራከረው አቅም አላገኘችም።ለተወሰነ ደቂቆች በዝምታ እያሰላሠለች ጅኑን መሳብ ጀመረች።ድንዝዝ እንዲላት ፈልጋለች። ለዛሬም ቢሆን እንኳን ሁሉን ነገር መርሳት።
"እስቲ ስለራስህ ንገረኝ...ስለእሷ...አበሳጭታህ ስለሞተችው ሴት"
‹‹እርግጠኛ ነሽ መስማት ትፈልጊያሽ?››
‹‹አዎ በደንብ›› አለችና ለመስማት አቆብቆበች….አቀማመጧን አስተካከለች…ማውራት ጀመረ
‹‹የሶስት አመት ፍቅረኛና የአራት አመት ባለቤቴ ነች፡፡ከባለጉዳይ ጋር ስዳረቅ እና ከሀለቃዬ ጋር ስጨቃጨቅ ቆይቼ በድካም ውልቅልቅ ብዬ ወደ ቤቴ ስመጣ በገዛ አልጋዬ ላይ ከገዛ ጓደኛዬ ጋር ተኝታ ደረስኩ።ከመተኛቷ በላይ ያበሳጨኝ ከእኔ ጋር ስትተኛ ሰምቼው የማላውቀውን በደስታ የመቃተት ድምፅ መስማቴ ነው። የወሲብ ፊልም አክተሮች እራሱ እሷ እያለከለከች እንዳለው አያለከልኩም። ለማንኛውም በአፍላ ስሜት ነቅናቂ ሙዚቃ በታጀበ ተራክቦ ላይ እያሉ ደረስኩባቸው።
እሱ በመስኮት ዘሎ ፈረጠጠ..እሷን ያዝኳት..።
👍83❤6😁2👏1