#ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
....ቢልልኝና ረዳቶቻቸው በስብሰባው አዳራሽ ቀድሞው ቦታቸውን ይዘዋል ። ከዩኒቨርስቲው አስተዳደርና ትምህርት
ክፍል በአቤል ላይ የተካሔዶውን የሳይኮሉጄ ጥናት እንዲያዳምጡ
የተጋብዙ፥ እንግዶች እየተንጠባጠቡ ገቡ
ዮናታን ፈገግታ በፈገግታ ሆነው አዳራሹ መግቢያ በር ላይ ከእስክንድር ጋር ቆመው ለእንግዶቻቸው ሞቅ ያለ ሰላምታ በመስጠት ላይ ይገኛሉ። እስክንድር ከዮናታ ግዙፍ ቁመና ስር ግብቶ አንድ ፍሬ ልጅ ይመስላል። እንግዶቻቸውን
አስገብተው ከጨረሱ በኋላ እነሱም ገብተው ተቀመጡ።
ቢልልኝ ንግግሩን ለመክፈት ተነስተው ጎሮሮአቸውን ሲሰሉ አዳራሹ ጸጥ አለ ።
“ እንግዶቻችን ፡ እንኳን ደኅና መጣችሁ የዛሬው አርዕስታችን በዐይን ፍቅር የተለከፈ ወይም የተጠመደ አንድ ወጣት ነው ። የሥነ ልቦና ጥናት ክፍላችን በዚህ
ወጣት ችግር ላይ አቅሙ በፈቀደ መጠን ጥናት አድርጎ ውጤቱን ይዞ ቀርቧል ። ”
እንግዶቹ መሐል ጥናቱ የተካደበት ወጣት ማን እንደሆነ የሚያቁ ስለነበሩ፥ በስሜታቸው ውስጥ ወጣቱን የማወቅ ጉጉት ያዛቸው ። አቶ መአምርና ዶክተር አጥናፉ እንዲሁም ሌሎች ከአሁን በፊት ዮናታን የአቤልን ጐዳይ ያናገሯቸው ሰዎች ቸል ያሉት ጉዳይ አድጎ እዚህ መድረሱ ሳያስደንቃቸውም ሳያሳፍራቸዉም አልቃረም የአንድ
ተማሪ የዓይን ፍቅር ችግር፡ ክብደት ተሰጥቶት ይህን ያህል መጠናቱ አስገርሞአቸው አዳራሹ ወስጥ እንዲያው ለትዝብት የተቀመጡም አልጠፉም
በመጀመሪያ ለዚህ ተማሪ ግላዊ ችግር አትክሮትና ክብደት ሰጥተውት ሳይታክቱ ጥረት በማድረግ ለደከመለት
ለፍልስፍና መምህር ዮናታን ምስጋና እንዳቀርብ ይፈቀድልኝ ። ”
”ሞቅ ያለም” ባይሆን ድጋፉን የሚገልጽ መጠነኛ ጭባ ጨባ ሲሰማ ፥ ዮናታንም ሳያስቡት ለራሳቸው እያጨበጨቡ
ነበር ።
ዮናታን በዕውቀቱ የሚተማመኑበት ጎበዝ ተማርያቸው ሲደክም ወይም ሲሰንፍ እያዩ ቸል ቢሉት ኖሮ የአቤል ውስጣዊ ችግር ተዳፍኖ ውጤቱ ከዩኒቨርስቲው መባረር ነበር በዚህም ሆነ በሌላ ተመሳሳይ ችግር ከአሁን በፊት በርካተታ ጎበዝ ተማሪዎች በአጭር እንደ ቀሩ ጥርጥር የለውም።
በመደበኛ ተማሪነት ወደ ዩኒቨርስቲያችን ከሚገቡት መሐል አብዛኛዎቹ ወጣቶች ናቸው ። ጥሩውንና ገንቢውን ነገር በፍጥነት እንደሚቀበሉ ሁሉ ፥ ለአደጋና ለአፍራሽ ነገሮችም በቀላሉ ይጋለጣሉ። ቀዩኒቨርስቲያችን በተካሔው የሳይኮሎጂ ጥናት ወሠረት የተማሪዎች ዋነኛ ችግር፥
ሦስት ናቸው ። አንደኛ ፡ ወላጆቻቸው ችግረኞች በሆኑ ተማሪዎች ላይ የሚታየው የኢኮኖሚ ችግር ነው ። ይኸው ችግራቸው እያስገደዳቸው የዩኒቨርስቲ ትምህርታቸውን እያቋረጡ የወጡ ተማሪዎች አልጠፉም ። ሁለተኛ ፡ የማርክ ወይም የደረጃ ችግር ነው ። ማንኛውም ተማሪ አነስተኛ ውጤት ማግኘት አይፈልግም ። ነገር ግን ፉክክር እስካለ ድረስ መበላለጥ አለ ። ይህን ሐቅ መቀበል አቅቷቸው ፥ ወይም ለጥናት
የሚያደርጉት ጥረትና የሚያገኙት ውጤት አልገጣጠም እያላቸው ከራሳቸው ጋር የሚጣሉም ሞልተዋል ። ሦስተኛ
በሁለቱ ትርጉም ጾታዎች ግንኙነት ላይ የሚታየው ችግር ወይም በድፍን ፍቅር ” እየተባለ የሚጠራው ነው ።
ዛሬ ይዘን የቀረብነው በዚ በሦስተኛው ችግር የተጠመደ ወጣት አርዕስት ነው። ወደ ወጣቱ ጉዳይ ከመግባታችን በፊት ፍቅር የሚለውን ቃል ለማተት እንገደዳለን
እዚህ ላይ የማተኩረው በሁለቱ፡ ጾታዎች መካከል ዕድሜን ተከትሎ የሚመጣው ፍቅር ላይ ነው ።
“ ፍቅር በልባችን ውስጥ ታላቅ ቦታና ክብደት ያለው :ከልባችን ወጭ ግን የሚገባውን ክብደትትና አትኩሮት የነፈግነው ጉዳይ ነው ብል ማጋነን አይመስለኝም » አንድ ፈላስፋ እንዳለው ፥ ዓለምን የሚያንቀሳቅሷት ፍቅርና ረሃብ
ናቸው አንጋፋው ሳይኮሎጂስት ፎሮይድ የፍቅርን ክብደት ሲገልጽ ጥሳቻ ማለት ሞት ነው ፍቅር ደግሞ ከጥላቻ የጠነከረ ነው እናም ፍቅር ከሞት ይጠነክራል ማለት ነው” ይለዋል ። በመሠረቱ ጤናማ የሆነና ጤናማ ያልሆነ የፍቅር ዐይነት አለ ሌላው የሥነ ልቡና ጥናት ሊቅ ሆርኒ
እንደሚለው ጤናማ ያልሆነው የፍቅር ፍላጎት ጠንክሮ ሊገለጽ የሚችለው ለፍቅር ባለን ከመጠን ያለፈ ግምት ነው ።
“ ለመሆኑ ፍቅር ምንድን ነው ? ከባድ ጥያቄ ነው። አብዛኛዎቻችን ፡ፍቅር ዕውር ነው” እንላለን ። ነገር ግን ፍቅር ዕውር አይደለም። ፍቅርን በግድ ዕውር የምናደርገው እኛው ነን ። ወይም በፍቅር ላይ ዕውራኑ እኛ ነን ለማለት እደፍራለሁ ። ይህም ራሱን የቻለ ምክንያት አለን ። የባህል ኋላ ቀርነታችን ፍቅርና ወሲብን ውስጥ ውስጡን እንድናደርጋቸው እንጂ በአደባባይ እንዳንወያይባቸውም። ስለሚያፍነን ?ወይም ከልጅነታችንና ከዝቅተኛ ክፍል ጀምሮ በትምህርት
መልክ ስለማይሰጥ ይመስለኛል ዕውር የሚሆንብን ። አሁንም ሌላው ሳይኮሎጂስት አንግያል እንዲህ ይላል ። “እውነተኛ ፍቅር ዕውር አይደለም ፤ እንዲያውም ዐይናማ ነው ሌሎች የማያዩትን ያያል ። ”
“በርካታ የሥነ ልቡና ጥናት ሊቃውንት ለፍቅር በቅርጽ የተለያየ በይዘቱ ግን የተቀራረበ ትርጓሜ ሰጥተውታል ።
ይሁንና አብዛኛዎቹ “ ፍቅር መተሳሰር ነው በሚለው የተስማሙ ይመስላል ። ሆርኒ እንደሚለው ፍቅር ራስን በግብታዊነት ለሌላው የመስጠት ችሎታ ነው ። ከአብዛኛው የቀን ተቀን ገጠመኛችን እንደምንረዳው ፍቅር የመላማመድም
ውጤት ነው ።
ይህ እንግዲህ በጥቅሉ ለፍቅር ያለን ግምት ነው ።ወደ ዋናው አርዕስተ
ነገራችን ስንመጣ ፥ አቤል የተጠመደው
በዐይን ፍቅር ሆኖ እናገኘዋለን ።
ከተሳታፊዎቹ መሐል አንድ ሰው እጁን ሲያወጣ አይተው ቢልልኝ ንግግራቸውን አቋረጡ ሰውየው ይቅርታ ጠይቆ ጥያቄውን ቀጠለ “ የዐይን ፍቅር የሚለው አርዕስት እንግዳ ነው የሆነብኝ ። ደሞም ለፍቅር ከተሰጠው ሐተታ ጋር የሚጋጭ መስለኝ ። እና በመጀመሪያ ይህንን ሊያብራሪልኝ ቢችሉ።
ጠያቂዉ እጅ ነሥቶ ተቀመጠ ቢልልኝ ቀጠሉ "
“ወደያዚያ ልመጣ ነበር ። በእርግጥም የዓይን ፍቅር ለብዝዎቻችን እንግዳ አርዕስት እንደሚሆን እገምታለሁ ።
በሌላ ስያሜ ፤አስቸጋሪ በመሆኑ ነው በዚሁ ሰም መጥራት የተገደድነው። ወይነቱ የደመ ነፍስ ፍቅር ነው ። አንድን
ነገር አይቶ መወደድ ስሜት ልብ ሲደንግጥ ማንኛውም ዐይነት ፍቅር የሚጀምረው ከዐይንኮ ነው ያላዩት
ሀገር አይናፍቅም ” ይባል የለ ! አይተው ሳያልሙ መላመድ ሆነ መተባበር አይኖርም የሚወዱት ነገር ዓይን ውስጥ ከተቀረጸ በኋላ ነው መተሳሰሩ የሚቀጥለው ። ነገር ግን አይቶ በመውደድ ስሜት ልብ የደነገለጠለት ሰው ተቀራርቦ በአካልና በመንፈስ መተሳሰሩ ቀርቶ በዐይን ልማድ ላይ
ብቻ ሲወሰን ፥ ከዐይን ፍቅር የተሻለ ስያሜ እናገኝለትም።
ይህ ዐይነቱ ሁኔታ” ነው በአቤልና በወደዳት ኮረዳ መሐል የታየው በጥናታችን እንደደረስንበት
አቤል ትዕግሥት አዳነ የምትባለዋን የመጀመሪያ ዓመት ተማሪ አይቶ ልቡ ውስጥ ከቀረጻት ጀምሮ እነሆ ለአራት ወራት ያህል ያለ አንዳች የተቀራረበ ግንኙነት በዐይኑ ብቻ ወዶአታል ።
በቅርቡ ለውጡን ከተከታተሉት ሰዎች መረዳት እንደቻልነው አቤል ትዕግስትን ቀርቦ ባያነጋግራትም ፥ ቀጥተኛ
የአፍቃሪ ስሜት ይታይበት ነበረ ። በቂ ያለመብላት እንቅልፍ ማጣት ትምህርቱን መጥላትና ብቸኛ መሆን በዐይን ፍቅር ከተጠመደ ወዲህ ያሳያቸው የጸባይ ለውጦች ናቸወ፡፡ ልጅቷን ሳያያት ውሎ መደር፤ አይችልም ። ነገር ግን ይህን እይታውንም ሆነ ውስጣዊ መውደዱን ሰው እንዳያውቅበት በመጠንቀቅ ብቻውን ተሰቃያቷል ። ደረጃው ይለይ እንጂ ትዕግሥት ራሷም ከቀን በኋላ የዐይን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
....ቢልልኝና ረዳቶቻቸው በስብሰባው አዳራሽ ቀድሞው ቦታቸውን ይዘዋል ። ከዩኒቨርስቲው አስተዳደርና ትምህርት
ክፍል በአቤል ላይ የተካሔዶውን የሳይኮሉጄ ጥናት እንዲያዳምጡ
የተጋብዙ፥ እንግዶች እየተንጠባጠቡ ገቡ
ዮናታን ፈገግታ በፈገግታ ሆነው አዳራሹ መግቢያ በር ላይ ከእስክንድር ጋር ቆመው ለእንግዶቻቸው ሞቅ ያለ ሰላምታ በመስጠት ላይ ይገኛሉ። እስክንድር ከዮናታ ግዙፍ ቁመና ስር ግብቶ አንድ ፍሬ ልጅ ይመስላል። እንግዶቻቸውን
አስገብተው ከጨረሱ በኋላ እነሱም ገብተው ተቀመጡ።
ቢልልኝ ንግግሩን ለመክፈት ተነስተው ጎሮሮአቸውን ሲሰሉ አዳራሹ ጸጥ አለ ።
“ እንግዶቻችን ፡ እንኳን ደኅና መጣችሁ የዛሬው አርዕስታችን በዐይን ፍቅር የተለከፈ ወይም የተጠመደ አንድ ወጣት ነው ። የሥነ ልቦና ጥናት ክፍላችን በዚህ
ወጣት ችግር ላይ አቅሙ በፈቀደ መጠን ጥናት አድርጎ ውጤቱን ይዞ ቀርቧል ። ”
እንግዶቹ መሐል ጥናቱ የተካደበት ወጣት ማን እንደሆነ የሚያቁ ስለነበሩ፥ በስሜታቸው ውስጥ ወጣቱን የማወቅ ጉጉት ያዛቸው ። አቶ መአምርና ዶክተር አጥናፉ እንዲሁም ሌሎች ከአሁን በፊት ዮናታን የአቤልን ጐዳይ ያናገሯቸው ሰዎች ቸል ያሉት ጉዳይ አድጎ እዚህ መድረሱ ሳያስደንቃቸውም ሳያሳፍራቸዉም አልቃረም የአንድ
ተማሪ የዓይን ፍቅር ችግር፡ ክብደት ተሰጥቶት ይህን ያህል መጠናቱ አስገርሞአቸው አዳራሹ ወስጥ እንዲያው ለትዝብት የተቀመጡም አልጠፉም
በመጀመሪያ ለዚህ ተማሪ ግላዊ ችግር አትክሮትና ክብደት ሰጥተውት ሳይታክቱ ጥረት በማድረግ ለደከመለት
ለፍልስፍና መምህር ዮናታን ምስጋና እንዳቀርብ ይፈቀድልኝ ። ”
”ሞቅ ያለም” ባይሆን ድጋፉን የሚገልጽ መጠነኛ ጭባ ጨባ ሲሰማ ፥ ዮናታንም ሳያስቡት ለራሳቸው እያጨበጨቡ
ነበር ።
ዮናታን በዕውቀቱ የሚተማመኑበት ጎበዝ ተማርያቸው ሲደክም ወይም ሲሰንፍ እያዩ ቸል ቢሉት ኖሮ የአቤል ውስጣዊ ችግር ተዳፍኖ ውጤቱ ከዩኒቨርስቲው መባረር ነበር በዚህም ሆነ በሌላ ተመሳሳይ ችግር ከአሁን በፊት በርካተታ ጎበዝ ተማሪዎች በአጭር እንደ ቀሩ ጥርጥር የለውም።
በመደበኛ ተማሪነት ወደ ዩኒቨርስቲያችን ከሚገቡት መሐል አብዛኛዎቹ ወጣቶች ናቸው ። ጥሩውንና ገንቢውን ነገር በፍጥነት እንደሚቀበሉ ሁሉ ፥ ለአደጋና ለአፍራሽ ነገሮችም በቀላሉ ይጋለጣሉ። ቀዩኒቨርስቲያችን በተካሔው የሳይኮሎጂ ጥናት ወሠረት የተማሪዎች ዋነኛ ችግር፥
ሦስት ናቸው ። አንደኛ ፡ ወላጆቻቸው ችግረኞች በሆኑ ተማሪዎች ላይ የሚታየው የኢኮኖሚ ችግር ነው ። ይኸው ችግራቸው እያስገደዳቸው የዩኒቨርስቲ ትምህርታቸውን እያቋረጡ የወጡ ተማሪዎች አልጠፉም ። ሁለተኛ ፡ የማርክ ወይም የደረጃ ችግር ነው ። ማንኛውም ተማሪ አነስተኛ ውጤት ማግኘት አይፈልግም ። ነገር ግን ፉክክር እስካለ ድረስ መበላለጥ አለ ። ይህን ሐቅ መቀበል አቅቷቸው ፥ ወይም ለጥናት
የሚያደርጉት ጥረትና የሚያገኙት ውጤት አልገጣጠም እያላቸው ከራሳቸው ጋር የሚጣሉም ሞልተዋል ። ሦስተኛ
በሁለቱ ትርጉም ጾታዎች ግንኙነት ላይ የሚታየው ችግር ወይም በድፍን ፍቅር ” እየተባለ የሚጠራው ነው ።
ዛሬ ይዘን የቀረብነው በዚ በሦስተኛው ችግር የተጠመደ ወጣት አርዕስት ነው። ወደ ወጣቱ ጉዳይ ከመግባታችን በፊት ፍቅር የሚለውን ቃል ለማተት እንገደዳለን
እዚህ ላይ የማተኩረው በሁለቱ፡ ጾታዎች መካከል ዕድሜን ተከትሎ የሚመጣው ፍቅር ላይ ነው ።
“ ፍቅር በልባችን ውስጥ ታላቅ ቦታና ክብደት ያለው :ከልባችን ወጭ ግን የሚገባውን ክብደትትና አትኩሮት የነፈግነው ጉዳይ ነው ብል ማጋነን አይመስለኝም » አንድ ፈላስፋ እንዳለው ፥ ዓለምን የሚያንቀሳቅሷት ፍቅርና ረሃብ
ናቸው አንጋፋው ሳይኮሎጂስት ፎሮይድ የፍቅርን ክብደት ሲገልጽ ጥሳቻ ማለት ሞት ነው ፍቅር ደግሞ ከጥላቻ የጠነከረ ነው እናም ፍቅር ከሞት ይጠነክራል ማለት ነው” ይለዋል ። በመሠረቱ ጤናማ የሆነና ጤናማ ያልሆነ የፍቅር ዐይነት አለ ሌላው የሥነ ልቡና ጥናት ሊቅ ሆርኒ
እንደሚለው ጤናማ ያልሆነው የፍቅር ፍላጎት ጠንክሮ ሊገለጽ የሚችለው ለፍቅር ባለን ከመጠን ያለፈ ግምት ነው ።
“ ለመሆኑ ፍቅር ምንድን ነው ? ከባድ ጥያቄ ነው። አብዛኛዎቻችን ፡ፍቅር ዕውር ነው” እንላለን ። ነገር ግን ፍቅር ዕውር አይደለም። ፍቅርን በግድ ዕውር የምናደርገው እኛው ነን ። ወይም በፍቅር ላይ ዕውራኑ እኛ ነን ለማለት እደፍራለሁ ። ይህም ራሱን የቻለ ምክንያት አለን ። የባህል ኋላ ቀርነታችን ፍቅርና ወሲብን ውስጥ ውስጡን እንድናደርጋቸው እንጂ በአደባባይ እንዳንወያይባቸውም። ስለሚያፍነን ?ወይም ከልጅነታችንና ከዝቅተኛ ክፍል ጀምሮ በትምህርት
መልክ ስለማይሰጥ ይመስለኛል ዕውር የሚሆንብን ። አሁንም ሌላው ሳይኮሎጂስት አንግያል እንዲህ ይላል ። “እውነተኛ ፍቅር ዕውር አይደለም ፤ እንዲያውም ዐይናማ ነው ሌሎች የማያዩትን ያያል ። ”
“በርካታ የሥነ ልቡና ጥናት ሊቃውንት ለፍቅር በቅርጽ የተለያየ በይዘቱ ግን የተቀራረበ ትርጓሜ ሰጥተውታል ።
ይሁንና አብዛኛዎቹ “ ፍቅር መተሳሰር ነው በሚለው የተስማሙ ይመስላል ። ሆርኒ እንደሚለው ፍቅር ራስን በግብታዊነት ለሌላው የመስጠት ችሎታ ነው ። ከአብዛኛው የቀን ተቀን ገጠመኛችን እንደምንረዳው ፍቅር የመላማመድም
ውጤት ነው ።
ይህ እንግዲህ በጥቅሉ ለፍቅር ያለን ግምት ነው ።ወደ ዋናው አርዕስተ
ነገራችን ስንመጣ ፥ አቤል የተጠመደው
በዐይን ፍቅር ሆኖ እናገኘዋለን ።
ከተሳታፊዎቹ መሐል አንድ ሰው እጁን ሲያወጣ አይተው ቢልልኝ ንግግራቸውን አቋረጡ ሰውየው ይቅርታ ጠይቆ ጥያቄውን ቀጠለ “ የዐይን ፍቅር የሚለው አርዕስት እንግዳ ነው የሆነብኝ ። ደሞም ለፍቅር ከተሰጠው ሐተታ ጋር የሚጋጭ መስለኝ ። እና በመጀመሪያ ይህንን ሊያብራሪልኝ ቢችሉ።
ጠያቂዉ እጅ ነሥቶ ተቀመጠ ቢልልኝ ቀጠሉ "
“ወደያዚያ ልመጣ ነበር ። በእርግጥም የዓይን ፍቅር ለብዝዎቻችን እንግዳ አርዕስት እንደሚሆን እገምታለሁ ።
በሌላ ስያሜ ፤አስቸጋሪ በመሆኑ ነው በዚሁ ሰም መጥራት የተገደድነው። ወይነቱ የደመ ነፍስ ፍቅር ነው ። አንድን
ነገር አይቶ መወደድ ስሜት ልብ ሲደንግጥ ማንኛውም ዐይነት ፍቅር የሚጀምረው ከዐይንኮ ነው ያላዩት
ሀገር አይናፍቅም ” ይባል የለ ! አይተው ሳያልሙ መላመድ ሆነ መተባበር አይኖርም የሚወዱት ነገር ዓይን ውስጥ ከተቀረጸ በኋላ ነው መተሳሰሩ የሚቀጥለው ። ነገር ግን አይቶ በመውደድ ስሜት ልብ የደነገለጠለት ሰው ተቀራርቦ በአካልና በመንፈስ መተሳሰሩ ቀርቶ በዐይን ልማድ ላይ
ብቻ ሲወሰን ፥ ከዐይን ፍቅር የተሻለ ስያሜ እናገኝለትም።
ይህ ዐይነቱ ሁኔታ” ነው በአቤልና በወደዳት ኮረዳ መሐል የታየው በጥናታችን እንደደረስንበት
አቤል ትዕግሥት አዳነ የምትባለዋን የመጀመሪያ ዓመት ተማሪ አይቶ ልቡ ውስጥ ከቀረጻት ጀምሮ እነሆ ለአራት ወራት ያህል ያለ አንዳች የተቀራረበ ግንኙነት በዐይኑ ብቻ ወዶአታል ።
በቅርቡ ለውጡን ከተከታተሉት ሰዎች መረዳት እንደቻልነው አቤል ትዕግስትን ቀርቦ ባያነጋግራትም ፥ ቀጥተኛ
የአፍቃሪ ስሜት ይታይበት ነበረ ። በቂ ያለመብላት እንቅልፍ ማጣት ትምህርቱን መጥላትና ብቸኛ መሆን በዐይን ፍቅር ከተጠመደ ወዲህ ያሳያቸው የጸባይ ለውጦች ናቸወ፡፡ ልጅቷን ሳያያት ውሎ መደር፤ አይችልም ። ነገር ግን ይህን እይታውንም ሆነ ውስጣዊ መውደዱን ሰው እንዳያውቅበት በመጠንቀቅ ብቻውን ተሰቃያቷል ። ደረጃው ይለይ እንጂ ትዕግሥት ራሷም ከቀን በኋላ የዐይን
👍1
#የፍቅር_ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ሲዲኒ_ሼልደን
፡
፡
#ትርጉም_ብርሃኑ_በላቸው
...ከኮሪያውያን የፍል ውሃ ቦታ ወጡ እና ወደ ሱሺ ባራቸው አመሩ፡፡
ሱሺ ባር ውስጥም ተቀምጠው እየበሉ እያሉ ግሬቸን “ይህንን ቀጠርኩት
ያልሺውን የግል መርማሪሽን ከየት ነው ያገኘሽው?” ብላ ኒኪን ጠየቀቻት፡፡
ኒኪም “ከጎግል ላይ ነው:: ስለ እሱም በደንብ አድርጌ ካነበብኩኝ በኋላ
ነው የቀጠርኩት፡፡ ይልቅ ከ 10 ዓመት በፊት ለማን ተቀጥሮ ይሰራ እንደነበር እስቲ ገምቺ?”
ግሬቸንም በኒኪ ጥያቄ ከት ብላ ከሳቀች በኋላ “እኔ ይሄንን እንዴት ላውቅ እችላለሁ፡፡ በይ ንገሪኝ እስቲ”
“ለክላንሲ ቤተሰቦች ነበር። ባለፈው ምሳ ስንበላ እንዲያውም አንቺ ነሽ የነገርሺኝ፡፡ ሜክሲኮ ውስጥ ጠፋች ምናምን ብለሽ፡፡ ትዝ አለሽ?”
“አዎ ቻርሎቴ ክላንሲ። አባቷ የእሳት አደጋ ሠራተኛ ነው::”
“ልክ ነሽ ተከር ክላንሲ ይባላል፡፡ ባይገርምሽ እሷ የእኔ ታካሚ ከሆነች
አንዲት ሴት ባል ጓደኛ ጋር ግንኙነት ነበራት። የክላንሲ ወዳጅ ባንከር ሲሆን
የሚሰራው ደግሞ ሮድሪጌዝ ከሚባል የአደንዛዥ ዕፅ አምራች ባለቤት ጋር
ነው:: የአደንዛዥ ዕፁንም እዚህ ሎስ አንጀለስ ውስጥ እየሸጠ ነው ብሎ ነው
ዴሪክ ዊሊያምስ የሚባለው መርማሪዬ የነገረኝ” አለቻት ኒኪ፡፡
ግሬቸንም ጓደኛዋ በዚህ መልኩ ነግሮችን እያገናኘች ማሰቧን እና መርማሪዋ የነገራትን ሁሉ አምና በመቀበሏ እየተገረመች እያየቻት
“እሺ ከዚያስ የክላንሲን ቤተሰብ ጉዳይ ይዞ የነበረው መርማሪሽ በመጨረሻ ላይ ምን ሆነ?” ብላ ኒኪን ጠየቀቻት፡፡
“አባረሩት”
“ለምን?”
“ምክንያቱም ቻርሎቴ ከባለትዳር ጋር ግንኙነት ነበራት ብሎ ስለነገራቸው ነው፡፡ በነገራችን ላይ ቻርሎቴ ጨዋ አልነበረችም። እሷ ሜክሲኮ ላይ የሰው ትዳር ለማፍረስ ስትንቀዥቀዥ የነበረች ሴት በመሆኗ የእጇን ነው ያገኘችው። ስለዚህ አላዝንላትም” አለች ኒኪ ትንሽ ምሬት ባዘለ ድምፅ፡፡
ግሬችንም ቀና ብላ በቅሬታ እያየቻት ኒኪ ከመቼ ጀምሮ ነው ደግሞ በሰዎች ሞት ደስተኛ መሆን የጀመርሺው? መቼስ አንዲት ሴት ከባለትዳር ጋር የፍቅር ግንኙነት ስላደረገች ትሙት ብለሽ አትፈርጂም?” ብላ ጠየቀቻት፡፡
“ለምን ብዬ ነው የማልፈርደው?” ብላ በቁጣ በሚንቀለቀል አይኗ አየቻት
እንደቀልድ ስታይ አዳም ሲያቀብጣት የነበረች አንዲት ሸርሙጣ ሴት እና” የሆነ ማታ ላይ የአዳምን አይ ፓድ ስትከፍቺ እና ፎቶዎችን የራቁት ፎቶን ብታይስ ምን ይሰማሻል?”
“በእርግጥ ነገሩ ያሳቅቃል፡፡ ግንንንን...”
እሺ ልጅቷ እርጉዝ ብትሆንስ?” ብላ ኒኪ ልክ ሰይጣን እንደያዘው ሰው
ጮክ ብላ መለፍለፍ ስትጀምር ቤቱ ውስጥ ያሉ ሰዎች ዞር ዞር እያሉ ወደ
እነርሱ መመልከት ጀመሩ። “እሺ አንቺ ለባለፉት አምስት ዓመታት ያህል
ውጤት አልባ እና በጣም የሚያሳምም መውለድ የሚያስችልሽን ህክምና
እያደረግሽ እያለ ባልሽ ከጀርባሽ ሌላ ሴትን እያወጣ ቢያስርግዛትስ?” ብላ ኒኪ
አይኗ በእምባ ተሞላ፡፡ “የሆነ ማታ ላይ የባልሽ አይፖድ ላይ እርጉዝ ሆዷን
የሚያሳይ የራቁት ፎቶን በኢ ሜይል ብትልክልሽስ? በቃ ህይወትሽ በሰከንድ
ውስጥ ግልብጥብጡ ቢወጣስ!?” አለቻት።
ግሬቸን በሰማችው ነገር በጣም ደንግጣ እና ሆዷ ታውኮ ሀሞቷ ሊወጣ እየታገላት ፍጥጥ ብላ ኒኪን አየቻት እና
“ሌንካ እርጉዝ ነበረች?”
ኒኪም መልስ ሳትመልስላት ዝም ብላ አይኗን አፍጥጣ ግሬቸንን ተመለከተች፡፡
ግሬቸንም “ግን እኮ ለሁላችንም የነገርሺን ከአደጋው በፊት ስለ እሷ ስምተሽ እንደማታውቂ ነበር።”
ኒኪ ራሷን ነቅንቃ ከድንዛዜዋ ወጣች እና ዝምታዋን ቀጠለች፡፡
“በኢየሱስ ሥም! ግን አንቺ ፎቶዎችን አይተሽ ነበር ስለ እሷም ታውቂ
ነበር ኒኪ?” ብላ ግሬቸን በፍርሃት ተንቀጠቀጠች፡፡
ምናልባት በአደጋው ውስጥ ኒኪ እጇ ይኖርበት ይሆን እንዴ? ብላ
ግሬቸን አሰበች፡፡
ተነስታ ለመሄድም እያመነታች እጇን ቦርሳዋ ላይ አስቀመጠች፡፡ ይህንን
ግሬቸንን ሁኔታ ያየችው ኒኪም ዶውግን አፈቅረዋለሁ። እሱ ላይ አንዳችም ክፋ ነገር አላደርግም:: እሱ ግን በጣም ነው ልቤን የሰበረው” ብላ አዘነች፡፡
“ግን ታውቂ ነበር?”
ኒኪ ራሷን በአወንታ ነቀነቀች፡፡
“ፎቶዎችንም አይተሻል? ሌንካ እርጉዝ ነበረች?”
“አዎ” አለቻት እና “
ከመሞቱ ከወር በፊት ነው ፎቶዎቹን ያየሁት::”ካለቻት በኋላ ማልቀስ ጀመረች፡፡
ግሬቸንም ወንበሯን አስጠግታ አቀፈቻትና “ለምን አልነገርሺኝም ያን ጊዜ የኔ ቆንጆ?”
“እንዴ ይሄ እኮ የሚያሳፍር ነገር ነው እንዴት ይነገራል?”
“እና ዶውግን ዝም አልሺው?”
“አውቃለሁ ዶውግን ከቤቴ ላባርረው እችል ነበር፡፡ ግን በቃ ትዳሩን ብሎ
ይመለሳል ብዬ ዝም አልኩኝ። ምንም ነገር እንዳላየሁ ሆኜ አሳለፍኩኝ::
ታውቂ አይደል ግሬች ዶውግ እኮ ዓለሜ ነው።”
“እንዴ የተረገዘው ልጅስ?”
“አላውቅም! ነገሩ እኮ ለእኔ አዲስ ነገር ነበር። ሁሉ ነገር እኮ በጣም ነበር ግራ ያጋባኝ የነበረው። እናም በመጨረሻ ምንም ሳላወራው ሞተብኝ።
በጣም ዘግይቼ ነበር።” ብላ ኒኪ ስቅስቅ ብላ አለቀሰች።
ኒኪ አልቅሳ ከወጣላት በኋላ ለአንድ ሰዓት ያህል ሲያወሩ ቆዩ።
ግሬቸንም ለኒኪ ለምን ወደ ኒውዮርክ ሄደሽ አዲስ ህይወት አትጀምሪም?
ብላ ሀሳብ አቀረበችላት፣ እና ኒኪም እንደምታስብበት ነግራት ተለያዩ።
ኒኪ ለዓመት ያህል ውስጧን ሲያኝከው የነበረውን የሌንካን የእርግዝና
ጉዳይ ለግሬቸን ስላወራች ትንሽ ቀለል ብሏታል። መኪናዋን እያሽከረከረች
ወደ ቤቷ እየሄደች እያለችም ዴሪክ ዊሊያምስ ደወለላት።
መኪናዋን መንገድ ዳር ከሚገኝ የጃካራንዳ ዛፍ ስር አቆመች እና ስልኩን
ስፒከር ላይ አድርጋ ማውራት ጀመረች::
“ሄሎ ዴሪክ ባለፈው ለእኔ አስበህ መልዕክት ስለላክልኝ አመሰግናለሁ።
እቤት ከገባሁ በኋላ እንዳልደውልልህ...”
ኒኪ የግድ በቶሎ ዛሬ ማታ መገናኘት ይኖርብናል” አላት። ለመጀመሪያ
ጊዜ ድምፁ ውስጥ ፍርሃት እና አለመረጋጋትን ያስተዋለችው ኒኪም ምን
ሆኖ ነው እንደዚህ የፈራው? ለእኔ ነው ወይስ ለራሱ ነው የፈራው?' ብላ
“ምነው ችግር አለ እንዴ?” ብላ ጠየቀችው።
በሩሲያውያን እና በሮድሪጌዝ መካከል የሚደረገው የአደንዛዥ ዕፅ ጦርነት ቀላል አይደለም። ነገሩ እስከ ከተማው ማዘጋጃ ቤት ድረስ ይዘልቃል። መሉው የሎስ አንጀለስ ከተማ በዚህ የአደንዛዥ ዕፅ ቀለበት ውሰጥ ነው የሚገኘው።” አላት እና ስሜቱ የተረበሽ እና የፈራ መሆኑ
እየታወቀበትም ባንኮችና እና የበጎ አድራጊ ተቋማት ሁሉ የዚህን አደንዛዥ ዕፅ ገንዘብ በህግ ወጥ መንገድ ስለሚያዘዋውሩ ሁሉም የድርሻቸውን ያገኛሉ። አላት።
ኒኪም የዊሊያምስ አለመረጋጋት እና መፍራት ትንሽ አሳስቧት “እሺ ተረጋጋ። ከግድያው ጋር የሚገናኝ ነገር አግኝተሃል? ማለትም ግድያው ከእኔ ጋር ይገናኛል ?
“ምናልባት አዎን” ብሎ ሲመልስላት ኒኪ እርግጠኛ ለመሆን ብላ
“ስማቸውን ልትነግረኝ ትችላለህ?”
“አሁን በስልክ ልነግርሽ አልችልም።” ብሎ ዊሊያምስ በመቀጠልም “የሆነ ስወር ያለ ቦታ ከተገናኘን በኋላ ነው የምነግርሽ” አላት እና የሚገናኙበትን ሆቴል ተስማሙ::
“ስለ ሌንካስ ያገኘኸው ነገር አለ?” ብላ ኒኪ ጠየቀችው።
“አዎ አለ፤ የእሷም ነገር ከዚህ ጉዳይ ጋር ይያያዛል፡፡ እሱንም ስንገናኝ አወራሻለሁ።”
“በስልክ ልትነግረኝ አትችልም?” ብላ ኒኪ ተለማመጠችው፡፡ ስለ ጣውንቷ ለማወቅ ዓመት ፈጅቶባታል፤ እና ከዚህ በኋላ ለደቂቃ እንኳን መጠበቅ ስቃይ ነው የሚሆንባት
“አልችልም፡፡ አሁን ቤት ሄጄ ልብሶቼን በሻንጣ ማዘጋጀት አለብኝ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ሲዲኒ_ሼልደን
፡
፡
#ትርጉም_ብርሃኑ_በላቸው
...ከኮሪያውያን የፍል ውሃ ቦታ ወጡ እና ወደ ሱሺ ባራቸው አመሩ፡፡
ሱሺ ባር ውስጥም ተቀምጠው እየበሉ እያሉ ግሬቸን “ይህንን ቀጠርኩት
ያልሺውን የግል መርማሪሽን ከየት ነው ያገኘሽው?” ብላ ኒኪን ጠየቀቻት፡፡
ኒኪም “ከጎግል ላይ ነው:: ስለ እሱም በደንብ አድርጌ ካነበብኩኝ በኋላ
ነው የቀጠርኩት፡፡ ይልቅ ከ 10 ዓመት በፊት ለማን ተቀጥሮ ይሰራ እንደነበር እስቲ ገምቺ?”
ግሬቸንም በኒኪ ጥያቄ ከት ብላ ከሳቀች በኋላ “እኔ ይሄንን እንዴት ላውቅ እችላለሁ፡፡ በይ ንገሪኝ እስቲ”
“ለክላንሲ ቤተሰቦች ነበር። ባለፈው ምሳ ስንበላ እንዲያውም አንቺ ነሽ የነገርሺኝ፡፡ ሜክሲኮ ውስጥ ጠፋች ምናምን ብለሽ፡፡ ትዝ አለሽ?”
“አዎ ቻርሎቴ ክላንሲ። አባቷ የእሳት አደጋ ሠራተኛ ነው::”
“ልክ ነሽ ተከር ክላንሲ ይባላል፡፡ ባይገርምሽ እሷ የእኔ ታካሚ ከሆነች
አንዲት ሴት ባል ጓደኛ ጋር ግንኙነት ነበራት። የክላንሲ ወዳጅ ባንከር ሲሆን
የሚሰራው ደግሞ ሮድሪጌዝ ከሚባል የአደንዛዥ ዕፅ አምራች ባለቤት ጋር
ነው:: የአደንዛዥ ዕፁንም እዚህ ሎስ አንጀለስ ውስጥ እየሸጠ ነው ብሎ ነው
ዴሪክ ዊሊያምስ የሚባለው መርማሪዬ የነገረኝ” አለቻት ኒኪ፡፡
ግሬቸንም ጓደኛዋ በዚህ መልኩ ነግሮችን እያገናኘች ማሰቧን እና መርማሪዋ የነገራትን ሁሉ አምና በመቀበሏ እየተገረመች እያየቻት
“እሺ ከዚያስ የክላንሲን ቤተሰብ ጉዳይ ይዞ የነበረው መርማሪሽ በመጨረሻ ላይ ምን ሆነ?” ብላ ኒኪን ጠየቀቻት፡፡
“አባረሩት”
“ለምን?”
“ምክንያቱም ቻርሎቴ ከባለትዳር ጋር ግንኙነት ነበራት ብሎ ስለነገራቸው ነው፡፡ በነገራችን ላይ ቻርሎቴ ጨዋ አልነበረችም። እሷ ሜክሲኮ ላይ የሰው ትዳር ለማፍረስ ስትንቀዥቀዥ የነበረች ሴት በመሆኗ የእጇን ነው ያገኘችው። ስለዚህ አላዝንላትም” አለች ኒኪ ትንሽ ምሬት ባዘለ ድምፅ፡፡
ግሬችንም ቀና ብላ በቅሬታ እያየቻት ኒኪ ከመቼ ጀምሮ ነው ደግሞ በሰዎች ሞት ደስተኛ መሆን የጀመርሺው? መቼስ አንዲት ሴት ከባለትዳር ጋር የፍቅር ግንኙነት ስላደረገች ትሙት ብለሽ አትፈርጂም?” ብላ ጠየቀቻት፡፡
“ለምን ብዬ ነው የማልፈርደው?” ብላ በቁጣ በሚንቀለቀል አይኗ አየቻት
እንደቀልድ ስታይ አዳም ሲያቀብጣት የነበረች አንዲት ሸርሙጣ ሴት እና” የሆነ ማታ ላይ የአዳምን አይ ፓድ ስትከፍቺ እና ፎቶዎችን የራቁት ፎቶን ብታይስ ምን ይሰማሻል?”
“በእርግጥ ነገሩ ያሳቅቃል፡፡ ግንንንን...”
እሺ ልጅቷ እርጉዝ ብትሆንስ?” ብላ ኒኪ ልክ ሰይጣን እንደያዘው ሰው
ጮክ ብላ መለፍለፍ ስትጀምር ቤቱ ውስጥ ያሉ ሰዎች ዞር ዞር እያሉ ወደ
እነርሱ መመልከት ጀመሩ። “እሺ አንቺ ለባለፉት አምስት ዓመታት ያህል
ውጤት አልባ እና በጣም የሚያሳምም መውለድ የሚያስችልሽን ህክምና
እያደረግሽ እያለ ባልሽ ከጀርባሽ ሌላ ሴትን እያወጣ ቢያስርግዛትስ?” ብላ ኒኪ
አይኗ በእምባ ተሞላ፡፡ “የሆነ ማታ ላይ የባልሽ አይፖድ ላይ እርጉዝ ሆዷን
የሚያሳይ የራቁት ፎቶን በኢ ሜይል ብትልክልሽስ? በቃ ህይወትሽ በሰከንድ
ውስጥ ግልብጥብጡ ቢወጣስ!?” አለቻት።
ግሬቸን በሰማችው ነገር በጣም ደንግጣ እና ሆዷ ታውኮ ሀሞቷ ሊወጣ እየታገላት ፍጥጥ ብላ ኒኪን አየቻት እና
“ሌንካ እርጉዝ ነበረች?”
ኒኪም መልስ ሳትመልስላት ዝም ብላ አይኗን አፍጥጣ ግሬቸንን ተመለከተች፡፡
ግሬቸንም “ግን እኮ ለሁላችንም የነገርሺን ከአደጋው በፊት ስለ እሷ ስምተሽ እንደማታውቂ ነበር።”
ኒኪ ራሷን ነቅንቃ ከድንዛዜዋ ወጣች እና ዝምታዋን ቀጠለች፡፡
“በኢየሱስ ሥም! ግን አንቺ ፎቶዎችን አይተሽ ነበር ስለ እሷም ታውቂ
ነበር ኒኪ?” ብላ ግሬቸን በፍርሃት ተንቀጠቀጠች፡፡
ምናልባት በአደጋው ውስጥ ኒኪ እጇ ይኖርበት ይሆን እንዴ? ብላ
ግሬቸን አሰበች፡፡
ተነስታ ለመሄድም እያመነታች እጇን ቦርሳዋ ላይ አስቀመጠች፡፡ ይህንን
ግሬቸንን ሁኔታ ያየችው ኒኪም ዶውግን አፈቅረዋለሁ። እሱ ላይ አንዳችም ክፋ ነገር አላደርግም:: እሱ ግን በጣም ነው ልቤን የሰበረው” ብላ አዘነች፡፡
“ግን ታውቂ ነበር?”
ኒኪ ራሷን በአወንታ ነቀነቀች፡፡
“ፎቶዎችንም አይተሻል? ሌንካ እርጉዝ ነበረች?”
“አዎ” አለቻት እና “
ከመሞቱ ከወር በፊት ነው ፎቶዎቹን ያየሁት::”ካለቻት በኋላ ማልቀስ ጀመረች፡፡
ግሬቸንም ወንበሯን አስጠግታ አቀፈቻትና “ለምን አልነገርሺኝም ያን ጊዜ የኔ ቆንጆ?”
“እንዴ ይሄ እኮ የሚያሳፍር ነገር ነው እንዴት ይነገራል?”
“እና ዶውግን ዝም አልሺው?”
“አውቃለሁ ዶውግን ከቤቴ ላባርረው እችል ነበር፡፡ ግን በቃ ትዳሩን ብሎ
ይመለሳል ብዬ ዝም አልኩኝ። ምንም ነገር እንዳላየሁ ሆኜ አሳለፍኩኝ::
ታውቂ አይደል ግሬች ዶውግ እኮ ዓለሜ ነው።”
“እንዴ የተረገዘው ልጅስ?”
“አላውቅም! ነገሩ እኮ ለእኔ አዲስ ነገር ነበር። ሁሉ ነገር እኮ በጣም ነበር ግራ ያጋባኝ የነበረው። እናም በመጨረሻ ምንም ሳላወራው ሞተብኝ።
በጣም ዘግይቼ ነበር።” ብላ ኒኪ ስቅስቅ ብላ አለቀሰች።
ኒኪ አልቅሳ ከወጣላት በኋላ ለአንድ ሰዓት ያህል ሲያወሩ ቆዩ።
ግሬቸንም ለኒኪ ለምን ወደ ኒውዮርክ ሄደሽ አዲስ ህይወት አትጀምሪም?
ብላ ሀሳብ አቀረበችላት፣ እና ኒኪም እንደምታስብበት ነግራት ተለያዩ።
ኒኪ ለዓመት ያህል ውስጧን ሲያኝከው የነበረውን የሌንካን የእርግዝና
ጉዳይ ለግሬቸን ስላወራች ትንሽ ቀለል ብሏታል። መኪናዋን እያሽከረከረች
ወደ ቤቷ እየሄደች እያለችም ዴሪክ ዊሊያምስ ደወለላት።
መኪናዋን መንገድ ዳር ከሚገኝ የጃካራንዳ ዛፍ ስር አቆመች እና ስልኩን
ስፒከር ላይ አድርጋ ማውራት ጀመረች::
“ሄሎ ዴሪክ ባለፈው ለእኔ አስበህ መልዕክት ስለላክልኝ አመሰግናለሁ።
እቤት ከገባሁ በኋላ እንዳልደውልልህ...”
ኒኪ የግድ በቶሎ ዛሬ ማታ መገናኘት ይኖርብናል” አላት። ለመጀመሪያ
ጊዜ ድምፁ ውስጥ ፍርሃት እና አለመረጋጋትን ያስተዋለችው ኒኪም ምን
ሆኖ ነው እንደዚህ የፈራው? ለእኔ ነው ወይስ ለራሱ ነው የፈራው?' ብላ
“ምነው ችግር አለ እንዴ?” ብላ ጠየቀችው።
በሩሲያውያን እና በሮድሪጌዝ መካከል የሚደረገው የአደንዛዥ ዕፅ ጦርነት ቀላል አይደለም። ነገሩ እስከ ከተማው ማዘጋጃ ቤት ድረስ ይዘልቃል። መሉው የሎስ አንጀለስ ከተማ በዚህ የአደንዛዥ ዕፅ ቀለበት ውሰጥ ነው የሚገኘው።” አላት እና ስሜቱ የተረበሽ እና የፈራ መሆኑ
እየታወቀበትም ባንኮችና እና የበጎ አድራጊ ተቋማት ሁሉ የዚህን አደንዛዥ ዕፅ ገንዘብ በህግ ወጥ መንገድ ስለሚያዘዋውሩ ሁሉም የድርሻቸውን ያገኛሉ። አላት።
ኒኪም የዊሊያምስ አለመረጋጋት እና መፍራት ትንሽ አሳስቧት “እሺ ተረጋጋ። ከግድያው ጋር የሚገናኝ ነገር አግኝተሃል? ማለትም ግድያው ከእኔ ጋር ይገናኛል ?
“ምናልባት አዎን” ብሎ ሲመልስላት ኒኪ እርግጠኛ ለመሆን ብላ
“ስማቸውን ልትነግረኝ ትችላለህ?”
“አሁን በስልክ ልነግርሽ አልችልም።” ብሎ ዊሊያምስ በመቀጠልም “የሆነ ስወር ያለ ቦታ ከተገናኘን በኋላ ነው የምነግርሽ” አላት እና የሚገናኙበትን ሆቴል ተስማሙ::
“ስለ ሌንካስ ያገኘኸው ነገር አለ?” ብላ ኒኪ ጠየቀችው።
“አዎ አለ፤ የእሷም ነገር ከዚህ ጉዳይ ጋር ይያያዛል፡፡ እሱንም ስንገናኝ አወራሻለሁ።”
“በስልክ ልትነግረኝ አትችልም?” ብላ ኒኪ ተለማመጠችው፡፡ ስለ ጣውንቷ ለማወቅ ዓመት ፈጅቶባታል፤ እና ከዚህ በኋላ ለደቂቃ እንኳን መጠበቅ ስቃይ ነው የሚሆንባት
“አልችልም፡፡ አሁን ቤት ሄጄ ልብሶቼን በሻንጣ ማዘጋጀት አለብኝ
👍3😁1🤩1
#የተወጋ_ልብ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
#አዲስ_ዓለም
..የመንገዱ መብራቶች ተበላሽተው ብርሃን አይሰጡም። አካባቢው ፀጥ እረጭ ብሏል። ትናንትና ማታ እስከ ስድስት ሰዓት የነበረው ጩኸት፣ ሁካታ የሰካራሞች ልፍለፋ፣ የሴተኛ አዳሪዎች ስድብ፣ በየቀይ መብራቱ ውስጥ የነበዙ ጠጪዎች ዳንኪራና ጭፈራ ትርምሱ ሁሉ እዚህ ቦታ
የነበረ መሆኑ የሚያጠራጥር ነው፡፡ የሥጋ ቤቶቹ ብርሃን ድምቀት፣ከቡና ቤት ቡና ቤት የሚያማርጠው ጠጪ ብዛት፣ የሙዚቃው ጩኽትና የመኪናው ኳኳታ ጆሮ ሲያደነቁር እንዳላመሽ ሁሉ እንደዚህ እንደ አሁኑ እረጭ ብሎ ሲታይ በግርግርና በፀጥታ መካከል ያለውን ልዩነት
ለማሳየት ደፈጣ የያዘ ይመስል ነበር፡፡
የወዳደቀ አጥንት ለመለቃቀም የሚያነፈንፉ ውሾች ውር ውር
ይላሉ፡፡ በዚህ ሁሉ ጊዜ ውስጥ ግን ያን ሰው የማይታይበትን አካባቢ ፀጥታ በማደፍረስ የጠዋት ገበያዋን ለመላፍ የተጣደፈች ታክሲ ከእሪ በከንቱ ወደ አራት ኪሎ አቅጣጫ በረረች፡፡ በዚያው ቅጽበት ደግሞ
ቁልቁል ከፒያሳ ወደ እሪ በከንቱ እየዘለለ የሚወርድ ሰው ታዬ። መላ ሰውነቱን ሬንጅና ጥላሸት የተቀባ ፀጉሩ እዚህም እዚያም ተገምዶ እንደ ጭራሮ የቆመ፣ ጎድኖቹ ሥጋ ባልለበሰ አጥንት የገጠጡት እብዱ ምን ሽንሽ! ብቻውን በመንገዱ ግራና ቀኝ ቱር ቱር እያለ እየተሯሯጠ ሽቅብ
ይወጣል ቁልቁል ይወርዳል። ዐይኖቹ እንደ በርበሬ ቀልተው ለተመልካች ያስፈራራሉ። ከወገቡ በታች እዚህም እዚያም የተቦጫጨቀ ሱሪ መልበስ
ከተባለ ለብሷል። ቆም ይልና ድንጋይ ይፈነቅላል ያነሳውን መልሶ ይወረውረዋል። ደግሞ ወደታች ይወርዳል። ከዚያም ጉንበስ ይልና የሲጋራ ቁራጭ ለመልቀም ያነፈንፋል።እንደገና ወደ ላይ ይወጣል። የዚያ አስፈሪ
የጨለማ ንጉሥ ሁሉም በየቤቱ በተከተተበት ሰዓት እሱ እየዘለለና እየቦረቀ ብቻውን በየመንገዱ ላይ ሲሯሯጥ ምሽቱን ለብርሃን ለማስረከብ የተዘጋጀ ባለሥልጣን ይመስል ነበር።
ከለሊቱ አሥራ አንድ ሰዓት ሆኗል። ወደየጠቅላይ ግዛቱ የሚጓዙ መንገደኞች አውቶቡስ ተራ ለመድረስ በዋናው አስፋልት መንገድ ላይ ብቅ ብቅ ብለዋል። በዚያ ሰዓት በእግር የሚጓዝ መንገደኛ አንድም በራሱ የተማመነ አሊያም ከወሮበላና ከማጅራት መቺው ሰይፍ እግዚአብሔር እንዲጠብቀው በልቡ ፀሎት እያደረስ በፍርሃት የሚራመድበት እንጂ ልቡ
በድፍረት ተሞልቶ የሚንቀሳቀስበት ሰዓት አልነበረም፡፡ ለሁሉ ነገር ግድ
የለሌው ለማጅራት መቺው ለብርዱ ለፀሀዩ ለሞትም ለህይወትም ደንታ የሌለው እብዱ ምንሽንሽ ብቻ ነበር። የእሪ በከንቱን ድልድይ ተሻግሮ
ወደ አራት ኪሎ ሲያቀና አንድ ዕድሜው ከሰላሳ ስምንት እስከ አርባ አመት የሚገመት ወደ ወሎ ጠቅላይ ግዛት ለመሄድ የሚገስግስ ሰው ብቅ! አለ። ሰውዬው ምንሽንሽን ሲያየው “በስመአብ ወልድ ጌታዬ” አለና
አማተበ፡ የሰይጣን ቤት አጋፋሪ የመሰለውን እብድ ሲመለከት ከመንገዱ ፈንጠር አለና ወደ ዳር ወጣ፡፡ ካደረበት ከዘውዲቱ ሆቴል ቁልቁል ወደ እሪ በከንቱ የሚወስደውን መንገድ ሲጀምረው ዳፍንቱ በብርሃን ባለመተካቱ ልቡ ፈራ ተባ እያለ ጉዞውን ቀጠለ፡፡
የአራት ልጆች አባት የሆነው ጓንጉል ቢሆነኝ አዲስ አበባ የመጣው ያደለባቸውን ሁለት ሠንጋዎች ወልዲያ ገበያ ሸጦ ባገኘው ገንዘብ ለሚስቱና ለልጆቹ ልብስና ጫማ ለራሱ ደግሞ የፋሲካን በዓል መዋያ ልብስ
አማርጦ በርካሽ ዋጋ ገዝቶ ቀሪውን ገንዘብ ለልዩ ልዩ ችግሮች ማቃለያ ሊያደርግና በኮተቤ መምህራን ማሰልጠኛ የመጀመሪያ አመት ተማሪ የሆነችው የታናሽ እህቱን ልጅ ሊጠይቅ በዚያውም የኢትዮጵያ ዋና ከተማ የሆነችው አዲስ አበባን ሊጎበኛት ነው።
በዚሁ መሠረት ጣጣውን ጨርሶ ለአራቱ ልጆቹ ልብስ ሲያማርጥ ቆይቶ ሻንጣ ገዝቶ ከቆጣጠረና አዳሩን ዘውዲቱ ሆቴል ካደረገ በኋላ ወደ ቤተሰቦቹ ለመገስገስ ከዚያም ቤት ደርሶ ልጆቹና ሚስቱ ከበውት ሲንጫጩ የኔ ያምራል የኔ ይበልጣል እያሉ ህፃናቱ እርስ በርሳቸው ሲሟገቱ፣ሚስቱ ደግሞ የገዛላትን ቀሚስ እየላካች ረዝሞ ከሆነ ሰነፍ ልኬን እንኳን
የማታውቅ? ስትለው፣ ልኳ ከሆነ ደግሞ እሰይ የኔ አንበሳ” ብላ ስታደንቀው፣ ጉንጬን ሳም ስታደርገው በሀሳቡ እየታየው ቶሎ ሊደርስላቸው ነበር ለሊቱ አልነጋልህ ብሎት ዐይኑ ፈጥጦ ያደረውና ከለሊቱ ለአሥራ
አንድ ሰዓት ሩብ ጉዳይ ያውም የረፈደበት መስሎት ልብሱን በፍጥነት ለባብሶ የወጣው...
ጓንጉል ምንሽንሽን ሲያየው በድንገጤ እግሩ ተሽመደመደበት እንደዚህ አይነት አጋንንት መሳይ ሰው ሚልኪው ጥሩ አይደለም አለ በልቡ። የሰው ዘር ሳያይ ዐይኑ ያረፈው በእብዱ ላይ ነበር። እብዱ ምንሽንሽ ወደሱ እንደመጠጋት ብሎ ፊት ለፊት ሲመጣበት በድንጋጤ ወደ ግራ
በኩል እሸሻለሁ ሲል አደናቀፈው።
“ወንዱ!” አለና ፎክሮ ተንገዳገደ። እብዱ ጠጋ አለውና እጁን ዘረጋለት።
ፍራንክ እንደሚጠይቀው አወቀ። ወይ ይቺ ፍራንክ? አለ በልቡ።እብዱም፣ጤነኛውም፣አዋቂውም፣ ህፃኑም ሁሉም ይወዷታል ሲል ተገረመ::
የመጨረሻዋ የስድስት ወር ህፃን ልጁ እንኳን ወሪቀት በግራ እጁ ብር በቀኝ እጁ ይዞ ሲያስጠጋላት እጅዋ ወደ ቀኝ እጁ ነበር የሄደው። ይሄን አስታወሰና ትንሽ እንደ መሳቅ ብሎ እጁን ወደ ኪሱ ከተተና ያገኘውን ድፍን ሃያ አምስት ሣንቲም ኣውጥቶ ወረወረለት። ምንሽንሽ ሳንቲሟን
ለማንሳት ጐንበስ ሲል እሱ ደግሞ አውቶቡሱ እንዳያመልጠው በሩጫ ዳገቱን ተያያዘው፡፡
የሆነ ነገር ውልብ አለበት፡፡ የሰው ቁመና መስለው። ከግራ ወደ ቀኝ
የሮጠ ነገር ነበር፡፡
“ጅብ ነው! ጅብ መሆን አለበት። ከወዲህኛው ገደል ዘሎ ወደዚያኛው መግባቱ ነው! ልክ ነው አውሬ መሆን አለበት! አቋረጠኝ እኮ ልክ ነው ደግሞ ጠቆር ያለ ነገር ነው! ወይኔ ዛሬ እግዚአብሔር ከዚህ ጉድ ያውጣኝ እንጂ ያጋጠመኝን ሁሉ ቤት ገብቼ ለሚስቴ ነው የማጫውታት፡፡ ገና በጠዋቱ ቀንዳም ጋኔን የመሰለ እብድ ለከፈኝ እሱን ሳልፍ ደግሞ ይኸውና ጥቁር ጅብ አቋረጠኝ። እግዚአብሔር ያውቃል” እያለ በልቡ እያወራ ወደ ድልድዩ ተጠጋ፡፡ ሰግጠጥ እንደማለት
አደረገው። ድልድዩ ላይ ሲደርስ ከበደው፡፡ ገልመጥ፣ ገልመጥ አለ። ሰላም ይመስላል። ፀጥ ረጭ ብሏል። ብቅ ብቅ ብለው መታየት የጀመ ሩት ሰዎች በተለያየ አቅጣጫ ሄደዋል። በዚያ መንገድ ላይ ተፍ ተፍ የሚለው እሱ ብቻ ነበር፡፡
“ስው ሊሆን አይችልም፡፡ በዚህ ሰዓት ሰው እዚህ ድንጋይ ውስጥ እገደል ስር ምን ይሰራል? ሰው አይደለም አውሬ መሆን አለበት...” ፈራ ተባ እያለ ወደ ድልድዩ ገባ፡፡ እንደፈራው አይደለም፡፡ ምንም ነገር የለም።
ወደ ኋላው ገልመጥ ብሎ አየ፡፡ እብዱ በተሰጠው ሳንቲም ተደስቶ እየዘለለ ወደ አራት ኪሎ ሲያቀና ተመለከተው፡፡ አካባቢው ጭር.እረጭ...ያሉ የሞት ጥላ የሚያንዣብብበት መሰለ፡፡ ሁለቱን ሠንጋዎቹን ሸጦ ሸቀጣ ሸቀጥ ከሽመተበት ሌላ በኪሱ ውስጥ ሁለት መቶ አርባ ብር ቀርታዋለች፡፡
እሷንም ጥሩ ቦታ አስቀምጧታል፡፡ መጀመሪያ ከሱሪው ኪስ ከተታት፡፡ ደስ አላለውም፡፡ ወደ ኮቱ የውስጥ ኪስ ወሰዳት። አላመናትም፡፡ የአንድ ዓመት ሙሉ የልፋቱ ውጤት እነዚያ ቤት ቤት የሚያካክሉ ሠንጋዎቹ የተለወጡባት ትንሽ ነገር ብትጠፋ ሁለት ሠንጋዎች ቀለጡ ማለት ነው። በየኪሱ ሁሉ አዟዟራት። በመጨረሻ ላይ ጥሩ የማስቀመጫ ቦታ አገኘላት። በጥንቃቄ የሚደብቀበት አስተማማኝ ቦታ! ወደ ጫማው ወረደ። እንደገና እጁን መለሰው። አሁንም አሰላስለ። ፊቱ ፈካ አለ፡፡የመጨረሻውን አስተማማኝ ቦታ አገኘላት። በመታጠቂያው ዘልቆ በውስጥ ሱሪው መካከል በደንብ አድርጐ አጣጥፎ ቀረቀራት። የአሁኑ ከፍተኛ ሥጋቱ ይቺኑ እንቅልፍ ያጣባትን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
#አዲስ_ዓለም
..የመንገዱ መብራቶች ተበላሽተው ብርሃን አይሰጡም። አካባቢው ፀጥ እረጭ ብሏል። ትናንትና ማታ እስከ ስድስት ሰዓት የነበረው ጩኸት፣ ሁካታ የሰካራሞች ልፍለፋ፣ የሴተኛ አዳሪዎች ስድብ፣ በየቀይ መብራቱ ውስጥ የነበዙ ጠጪዎች ዳንኪራና ጭፈራ ትርምሱ ሁሉ እዚህ ቦታ
የነበረ መሆኑ የሚያጠራጥር ነው፡፡ የሥጋ ቤቶቹ ብርሃን ድምቀት፣ከቡና ቤት ቡና ቤት የሚያማርጠው ጠጪ ብዛት፣ የሙዚቃው ጩኽትና የመኪናው ኳኳታ ጆሮ ሲያደነቁር እንዳላመሽ ሁሉ እንደዚህ እንደ አሁኑ እረጭ ብሎ ሲታይ በግርግርና በፀጥታ መካከል ያለውን ልዩነት
ለማሳየት ደፈጣ የያዘ ይመስል ነበር፡፡
የወዳደቀ አጥንት ለመለቃቀም የሚያነፈንፉ ውሾች ውር ውር
ይላሉ፡፡ በዚህ ሁሉ ጊዜ ውስጥ ግን ያን ሰው የማይታይበትን አካባቢ ፀጥታ በማደፍረስ የጠዋት ገበያዋን ለመላፍ የተጣደፈች ታክሲ ከእሪ በከንቱ ወደ አራት ኪሎ አቅጣጫ በረረች፡፡ በዚያው ቅጽበት ደግሞ
ቁልቁል ከፒያሳ ወደ እሪ በከንቱ እየዘለለ የሚወርድ ሰው ታዬ። መላ ሰውነቱን ሬንጅና ጥላሸት የተቀባ ፀጉሩ እዚህም እዚያም ተገምዶ እንደ ጭራሮ የቆመ፣ ጎድኖቹ ሥጋ ባልለበሰ አጥንት የገጠጡት እብዱ ምን ሽንሽ! ብቻውን በመንገዱ ግራና ቀኝ ቱር ቱር እያለ እየተሯሯጠ ሽቅብ
ይወጣል ቁልቁል ይወርዳል። ዐይኖቹ እንደ በርበሬ ቀልተው ለተመልካች ያስፈራራሉ። ከወገቡ በታች እዚህም እዚያም የተቦጫጨቀ ሱሪ መልበስ
ከተባለ ለብሷል። ቆም ይልና ድንጋይ ይፈነቅላል ያነሳውን መልሶ ይወረውረዋል። ደግሞ ወደታች ይወርዳል። ከዚያም ጉንበስ ይልና የሲጋራ ቁራጭ ለመልቀም ያነፈንፋል።እንደገና ወደ ላይ ይወጣል። የዚያ አስፈሪ
የጨለማ ንጉሥ ሁሉም በየቤቱ በተከተተበት ሰዓት እሱ እየዘለለና እየቦረቀ ብቻውን በየመንገዱ ላይ ሲሯሯጥ ምሽቱን ለብርሃን ለማስረከብ የተዘጋጀ ባለሥልጣን ይመስል ነበር።
ከለሊቱ አሥራ አንድ ሰዓት ሆኗል። ወደየጠቅላይ ግዛቱ የሚጓዙ መንገደኞች አውቶቡስ ተራ ለመድረስ በዋናው አስፋልት መንገድ ላይ ብቅ ብቅ ብለዋል። በዚያ ሰዓት በእግር የሚጓዝ መንገደኛ አንድም በራሱ የተማመነ አሊያም ከወሮበላና ከማጅራት መቺው ሰይፍ እግዚአብሔር እንዲጠብቀው በልቡ ፀሎት እያደረስ በፍርሃት የሚራመድበት እንጂ ልቡ
በድፍረት ተሞልቶ የሚንቀሳቀስበት ሰዓት አልነበረም፡፡ ለሁሉ ነገር ግድ
የለሌው ለማጅራት መቺው ለብርዱ ለፀሀዩ ለሞትም ለህይወትም ደንታ የሌለው እብዱ ምንሽንሽ ብቻ ነበር። የእሪ በከንቱን ድልድይ ተሻግሮ
ወደ አራት ኪሎ ሲያቀና አንድ ዕድሜው ከሰላሳ ስምንት እስከ አርባ አመት የሚገመት ወደ ወሎ ጠቅላይ ግዛት ለመሄድ የሚገስግስ ሰው ብቅ! አለ። ሰውዬው ምንሽንሽን ሲያየው “በስመአብ ወልድ ጌታዬ” አለና
አማተበ፡ የሰይጣን ቤት አጋፋሪ የመሰለውን እብድ ሲመለከት ከመንገዱ ፈንጠር አለና ወደ ዳር ወጣ፡፡ ካደረበት ከዘውዲቱ ሆቴል ቁልቁል ወደ እሪ በከንቱ የሚወስደውን መንገድ ሲጀምረው ዳፍንቱ በብርሃን ባለመተካቱ ልቡ ፈራ ተባ እያለ ጉዞውን ቀጠለ፡፡
የአራት ልጆች አባት የሆነው ጓንጉል ቢሆነኝ አዲስ አበባ የመጣው ያደለባቸውን ሁለት ሠንጋዎች ወልዲያ ገበያ ሸጦ ባገኘው ገንዘብ ለሚስቱና ለልጆቹ ልብስና ጫማ ለራሱ ደግሞ የፋሲካን በዓል መዋያ ልብስ
አማርጦ በርካሽ ዋጋ ገዝቶ ቀሪውን ገንዘብ ለልዩ ልዩ ችግሮች ማቃለያ ሊያደርግና በኮተቤ መምህራን ማሰልጠኛ የመጀመሪያ አመት ተማሪ የሆነችው የታናሽ እህቱን ልጅ ሊጠይቅ በዚያውም የኢትዮጵያ ዋና ከተማ የሆነችው አዲስ አበባን ሊጎበኛት ነው።
በዚሁ መሠረት ጣጣውን ጨርሶ ለአራቱ ልጆቹ ልብስ ሲያማርጥ ቆይቶ ሻንጣ ገዝቶ ከቆጣጠረና አዳሩን ዘውዲቱ ሆቴል ካደረገ በኋላ ወደ ቤተሰቦቹ ለመገስገስ ከዚያም ቤት ደርሶ ልጆቹና ሚስቱ ከበውት ሲንጫጩ የኔ ያምራል የኔ ይበልጣል እያሉ ህፃናቱ እርስ በርሳቸው ሲሟገቱ፣ሚስቱ ደግሞ የገዛላትን ቀሚስ እየላካች ረዝሞ ከሆነ ሰነፍ ልኬን እንኳን
የማታውቅ? ስትለው፣ ልኳ ከሆነ ደግሞ እሰይ የኔ አንበሳ” ብላ ስታደንቀው፣ ጉንጬን ሳም ስታደርገው በሀሳቡ እየታየው ቶሎ ሊደርስላቸው ነበር ለሊቱ አልነጋልህ ብሎት ዐይኑ ፈጥጦ ያደረውና ከለሊቱ ለአሥራ
አንድ ሰዓት ሩብ ጉዳይ ያውም የረፈደበት መስሎት ልብሱን በፍጥነት ለባብሶ የወጣው...
ጓንጉል ምንሽንሽን ሲያየው በድንገጤ እግሩ ተሽመደመደበት እንደዚህ አይነት አጋንንት መሳይ ሰው ሚልኪው ጥሩ አይደለም አለ በልቡ። የሰው ዘር ሳያይ ዐይኑ ያረፈው በእብዱ ላይ ነበር። እብዱ ምንሽንሽ ወደሱ እንደመጠጋት ብሎ ፊት ለፊት ሲመጣበት በድንጋጤ ወደ ግራ
በኩል እሸሻለሁ ሲል አደናቀፈው።
“ወንዱ!” አለና ፎክሮ ተንገዳገደ። እብዱ ጠጋ አለውና እጁን ዘረጋለት።
ፍራንክ እንደሚጠይቀው አወቀ። ወይ ይቺ ፍራንክ? አለ በልቡ።እብዱም፣ጤነኛውም፣አዋቂውም፣ ህፃኑም ሁሉም ይወዷታል ሲል ተገረመ::
የመጨረሻዋ የስድስት ወር ህፃን ልጁ እንኳን ወሪቀት በግራ እጁ ብር በቀኝ እጁ ይዞ ሲያስጠጋላት እጅዋ ወደ ቀኝ እጁ ነበር የሄደው። ይሄን አስታወሰና ትንሽ እንደ መሳቅ ብሎ እጁን ወደ ኪሱ ከተተና ያገኘውን ድፍን ሃያ አምስት ሣንቲም ኣውጥቶ ወረወረለት። ምንሽንሽ ሳንቲሟን
ለማንሳት ጐንበስ ሲል እሱ ደግሞ አውቶቡሱ እንዳያመልጠው በሩጫ ዳገቱን ተያያዘው፡፡
የሆነ ነገር ውልብ አለበት፡፡ የሰው ቁመና መስለው። ከግራ ወደ ቀኝ
የሮጠ ነገር ነበር፡፡
“ጅብ ነው! ጅብ መሆን አለበት። ከወዲህኛው ገደል ዘሎ ወደዚያኛው መግባቱ ነው! ልክ ነው አውሬ መሆን አለበት! አቋረጠኝ እኮ ልክ ነው ደግሞ ጠቆር ያለ ነገር ነው! ወይኔ ዛሬ እግዚአብሔር ከዚህ ጉድ ያውጣኝ እንጂ ያጋጠመኝን ሁሉ ቤት ገብቼ ለሚስቴ ነው የማጫውታት፡፡ ገና በጠዋቱ ቀንዳም ጋኔን የመሰለ እብድ ለከፈኝ እሱን ሳልፍ ደግሞ ይኸውና ጥቁር ጅብ አቋረጠኝ። እግዚአብሔር ያውቃል” እያለ በልቡ እያወራ ወደ ድልድዩ ተጠጋ፡፡ ሰግጠጥ እንደማለት
አደረገው። ድልድዩ ላይ ሲደርስ ከበደው፡፡ ገልመጥ፣ ገልመጥ አለ። ሰላም ይመስላል። ፀጥ ረጭ ብሏል። ብቅ ብቅ ብለው መታየት የጀመ ሩት ሰዎች በተለያየ አቅጣጫ ሄደዋል። በዚያ መንገድ ላይ ተፍ ተፍ የሚለው እሱ ብቻ ነበር፡፡
“ስው ሊሆን አይችልም፡፡ በዚህ ሰዓት ሰው እዚህ ድንጋይ ውስጥ እገደል ስር ምን ይሰራል? ሰው አይደለም አውሬ መሆን አለበት...” ፈራ ተባ እያለ ወደ ድልድዩ ገባ፡፡ እንደፈራው አይደለም፡፡ ምንም ነገር የለም።
ወደ ኋላው ገልመጥ ብሎ አየ፡፡ እብዱ በተሰጠው ሳንቲም ተደስቶ እየዘለለ ወደ አራት ኪሎ ሲያቀና ተመለከተው፡፡ አካባቢው ጭር.እረጭ...ያሉ የሞት ጥላ የሚያንዣብብበት መሰለ፡፡ ሁለቱን ሠንጋዎቹን ሸጦ ሸቀጣ ሸቀጥ ከሽመተበት ሌላ በኪሱ ውስጥ ሁለት መቶ አርባ ብር ቀርታዋለች፡፡
እሷንም ጥሩ ቦታ አስቀምጧታል፡፡ መጀመሪያ ከሱሪው ኪስ ከተታት፡፡ ደስ አላለውም፡፡ ወደ ኮቱ የውስጥ ኪስ ወሰዳት። አላመናትም፡፡ የአንድ ዓመት ሙሉ የልፋቱ ውጤት እነዚያ ቤት ቤት የሚያካክሉ ሠንጋዎቹ የተለወጡባት ትንሽ ነገር ብትጠፋ ሁለት ሠንጋዎች ቀለጡ ማለት ነው። በየኪሱ ሁሉ አዟዟራት። በመጨረሻ ላይ ጥሩ የማስቀመጫ ቦታ አገኘላት። በጥንቃቄ የሚደብቀበት አስተማማኝ ቦታ! ወደ ጫማው ወረደ። እንደገና እጁን መለሰው። አሁንም አሰላስለ። ፊቱ ፈካ አለ፡፡የመጨረሻውን አስተማማኝ ቦታ አገኘላት። በመታጠቂያው ዘልቆ በውስጥ ሱሪው መካከል በደንብ አድርጐ አጣጥፎ ቀረቀራት። የአሁኑ ከፍተኛ ሥጋቱ ይቺኑ እንቅልፍ ያጣባትን
👍3
#ያልታበሱ_እንባዎች
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በአሰፋ_በቀለ_ገየሱስ
...'መወለድ ቋንቋ ነው' ይላሉ አበው ሲተርቱ፡፡ የሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ተደጋግሞ እንደታየው ሰዎች አብረው እስካልበሉና እስካልጠጡ ክፉ ደጉን በጋራ
እስካልተካፈሉ እንዲሁም እስካልተረዳዱ እስካልተደጋገፉ ድረስ የዘር ግንድና የደም ትስስርን ብቻ መሰረት በማድረግ እህቴ! ወንድሜ! አክስቴ! እቴቴ... ወዘተ መባባል ብቻ ከሆነ በርግጥም 'መወለድ' የሚለው ቃል ከቋቋነት ያለፈ ፋይዳ ሲኖረው አይታይም።
በተቃራኒው እንኳንስ መወለድ
የአንድ ወንዝ ውሃ እንኳ አብረው ሳይጠጡ ነገር ግን በአንድ ከተማ ወይም በአንድ አካባቢ አብረው በመኖራቸው ብቻ ስሜት ፍላጎታቸውና አመለካከታቸው ተገጣጥሞ ጥብቅ ቤተሰባዊ ትስስርን ሲፈጥሩ ይታያሉ ለዚህ
ደግሞ የከስቻለው፣ የበልሁ የታፈሡ የመርእድ ከልብ የመነጨ ፍቅር አይነተኛ ምስክር ነው።
ለእነዚህ የፍቅር ቤተሰቦች ትውውቅ መሰረት የሆነው የታፈሡኔ የባለቤቷ ጋብቻ ነበር፡፡ ታፈሡ በወሎ ከፍለ ሀገር በወረኢሉ አውራጃ ውስጥ
ከካቤ እስከ ጃማ ድረስ በተዘረጋው ወይናደጋማ ቦታ ላይ ከትመሰረተ ሰፊ ቤተሰብ ትወለዳለች፡፡ ባለቤቷ ደግሞ በጎጃም ክፍለ ሀገር ደጀን አካባቢ
የተወሰደ ቢሆንም አባቱ መምህር ስለነበሩ በስራ ምክንያት ብዙ በቆዩባት በመሀል ሜዳ ከተማ
ለብዙ አመታት የቆየ ነው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን
በዚያው ከተማ አጠናቆ በኋላም በተግባረእድ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤት በምህንድስና ሙያ ሰልጥኖ ትምህርቱን ሲጨርስ ለስራ ተመድቦ ወደ ደሴ ነበር የሄደው።
በዚሁ ጊዜ ተይዩ ታፈሡ እንግዳሰው የአንደኛና የመለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በወረኢሉ ልዕልት የሺመቤት ትምህርት ቤት አጠናቃ ለከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ደሴ በሚዋኘው ዝነኛው የወይዘሮ ስህን ትምህርት ቤት ለመማር ትሄዳለች፡፡ ሁለቱ በአንድ ሰፈር ያኖሩ ነበርና በዚያው ሰበብ ያተያያሉ፡ : በሃደት ይተዋወቃሉ፡፡ ቀስ በቀስ ይቀራረባሉ።የኋላ ኋላ ይዋደዱና በመጨረሻም ይጋባሉ።
ታፈሡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ጨርሳ አዲስ አበባ በሚገኘው የኮተቤ የመምህራን ትምህርት ኮሌጅ ትገባለች፡፡ ከጥቂት ወራት በኋላ ደግሞ ባለቤቷ በዝውውር ወደ ዲላ ይሄዳል፡፡ ታፈሡም የኮሌጅ ትምህርቷን ስታጠናቅት በጋብቻ ሰበብ ወደ ባለቤቷ እንድትሄድ ተደርጎ እሷም በዲላ
አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመምህርነት ትመደባለች፡፡
አስቻለው ተወልዶ ያደገው በመሀል ሜዳ ከተማ እንደ መሆኑ
የተማረውም እዚያው ነው፡፡ እሱ ልጅ በነበረበት ወቅት የታፈሡ ባለቤት በዚያ ከተማ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ሲከታተል ያውቀው ነበር፡፡ እሱ ራሱም በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በነርስነት ሙያ ሰልጥኖ ሲመረቅ ለስራ ተመድቦ ወደ ዲላ ሆስፒታል ይሄዳል፡፡ ገና ዲላ ከተማ የገባ ዕለት የታፈሡን ባለቤት መንገድ ላይ ያየዋል፡፡ ፈራ ተባ እያለ ያነጋግረዋል፡፡ የትና እንዴት እንደሚያውቀው ያስረደዋል። የታፈሱ ባለቤት የአስቻለውን ለአገሩ እንግዳ መሆን በመረዳቱ ወቸ ቤቱ ይወስደዋል። ከታፈሡ ጋር ያስተዋውቀዋል ታፈሡ ለአስቻለው ትመቸዋለች። አዘውትሮ ወደ ቤቷ እንዲመጣ ታደርገዋለች። እሱም እየተመላለሰ መጠየቁን ይቀጥላል።በዚያው እየተግባቡና እየተዋደዱ ይሄዳሉ። ታፈሡ የመጀመሪያ ልጇን ስትወልድ ክርስትናውን ለአስቻለው ትሰጠዋለች፡: አበ ልጆችም ይሆናሉ፡፡
በሌላ መንገድ ደግሞ በልሁና መርዕድ ትውውቅ እየፈጠሩ ነብር
መርዕድ ወደ እጼ ዳዊት ትምህርት ቤት ከመዛወሩ በፊት ከዲላ በስተደቡ በሚገኘው በጩጩ ገብርኤል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ ያስተምር
ነበር፡፡ በልሁ ደግሞ አዘውትሮ ወደ መስክ ስራ የሚሄደው በዚያ መስመር ስለነበር፣ በልሁ መርዕድ መምህር መሆኑን ስለሚያውቅ በአጋጠመው ጊዜ ሁሌ
ስለነበርና መርዕድም ብዙ ጊዜ ከዲላ ከተማ ወደ ስራው የሚሄደው በእግሩ ስለነበር
በልሁ መርእድ መምህር መሆኑን ስለሚያውቅ በአጋጠመዉ ጊዜ ሁሉ ለመስክ ስራ በሚጠቀምባት መኪና ላይ ያሳፍረዋል፡፡ በዚያው እየተግባቡ ይሄዳለ፡: መርዕድ በተፈጥሮው ተጫዋች በመሆኑ ለበልሁ በጣም እየተመችው
ይሄዳል ጫትም አብረው መቃም ይጀምራሉ።
በልሁና አስቻለው በከተማ ውስጥ በዓይን ይተዋወቁ ነበር፡፡ አንድ ቀን ደግሞ አስቻለው ከአንድ የዲላ ከተማ ነዋሪ ጋር ሆኖ በአንድ ቡና ቤት ውስጥ
ሻይ እየጠጡ ሳለ በልሁ ድንገት ይደርሳል፡፡ ያ ካአስቻለው ጋር የነበረ ሰው በልሁን በደንብ ያውቀው ኖሮ ቁጭ ብሎ" ሻይ እንዲጠጣ ይጋብዘዋል፡፡
በልሁም ቁጭ ይላል፡፡ ከአስቻለው ጋር የነበረው ሰው ለመሆኑ ሁለታችሁ ትተዋወቃላችሁ? ሲል ሁለቱንም ተራ በተራ እያየ ይጠይቃቸዋል፡፡ በዓይን ይሉታል። ሰውየው አስቻለውና በልሁን በቅደም ተከተል እየጠራ አንተ መንዜ፣ አንተ ቡልጌ፣ በትውልድ ስፍራ እኮ ጎረቤቶች ናችሁ ይላቸዋል፡፡
በልሁና አስቻለው ፈገግ ፈገግ በማለት እንደገና እየተጨባበጡ እንደ አዲስ የስም ትውውቅ ያደርጋሉ፡፡ ከዚያ በኋላ፤ መንገድ ላይ በተገናኙ ቁጥር ጠበቅ ያለ ሰላምታ መለዋወጥ ይቀጥላሉ፡፡
አንዳንዴም ሻይ ቡና መገባበዝ ይጀምራሉ::
ከወራት በኋላ ሁለቱን የበለጠ የሚያቀራርብ አጋጣሚ ተፈጠረ አንድ ምሽት ላይ በልሁ በአንድ ቡና ቤት ውስጥ በተለምዶ ባለጌ ወንበር ተብላ በምትጠራ መቀመጫ ላይ ቁጭ ብሎ ይጠጣል አንዳት የቡና ቤቱ አስተናጋጅ አጠገቡ ቆም እያለች ታጫውተዋለች። በቡና ቤቱ ውስጥ ቁጭ ብለው ይጠጡ የነበሩ አራት ጎረምሶች ልጅቷን እየፈለጉ በልሁን መተናኮል ይጀምራሉ በልሁ ግን ንቋቸው ዝም ብሎ ልጅቷን ያጫውታል ቆየት ብለው ከጎረምሶቹ መሀል መስከር የጀመረው አንዱ ልጅቷን በሀይል ጎትቶ ሊወስድ ወደ ልጅቷና በልሁ መራመድ ሲጀምር ድንገት አስቻለው ይደርሳል።
በልሁ ከተቀመጠበት ባለጌ ወንበር ላይ ወርዶ ጎረምሳውን ሊመታ ሲል አስቻለው ይይዘውና ወደ ጎረምሳው ዞሮ ብሎ 'አንተ እረፍ እንጂ' ይለዋል። ጎረመሳው ግን 'ምን አገባህ' ብሎ በአስቻለው ላይ ያፈጣል። አስቻለው ደግሞ ሲያስጠነቅቀው ያ ጎረምሳ ጭራሽ ይጠገዋል።በዚህ ጊዜ ጎረምሳው የተማመነባቸው ጓደኞቹ አስቻለውንና በልሁን ሊመቱ ግር ብለው ወደ እነሱ ይመጣሉ።ድብድብ ይጀመራል አስቻለውና በልሁ ከወንበር ወደ ወንበር ከጠረጴዛ ወደ ጠረጴዛ እየዘለሉ እነዚያን ጎረምሶች አመድ ያደርጓቸዋል ሁሉንም ይዘርሯቸዋል በድብድቡ ምክንያት የቡና ቤቱ ብርጭቆዎች እንዳሉ ይሾቃሉ ወንበሮች ይሰባበራሉ ይጮሀል ፖሊስ ይደርሳል በልሁና አስቻለው ታስረው ያድራሉ በፖሊስ። በፖሊስ ጣቢያ ውስጥ ሲያድሩ እንቅልፍ አልወሰዳቸውም ነበር።ሲያወሩና ሲጫወቱ ይነጋል።
ጠዋት በዋስ ሲለቀቁ ወደ አስቻሴው ቤት ነበር የሄዱት ለእንቅልፍ አረፍ ሊሉ በልሁ አስቻለው ቤት ሲገባ በቅድምያ አይኑ ያረፈው በአስቻለው አልጋ ፊት ለፊት ለጫት መቃምያ የተነጠፈች በምትመስል ፍራሽ ላይ ነበር።
ጫት ትቅማለህ እንዴ?» ሲል እስቻለውን ይጠይቀዋል፡፡
«እንደውም»
«ፍራሿ ታድያ»
«ባልቅምም ሲቃም ደስ ስለሚለኝ አንዳንዴ የስራ ባልደረቦቼ እየመጡ ይቅሙበታል።
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በአሰፋ_በቀለ_ገየሱስ
...'መወለድ ቋንቋ ነው' ይላሉ አበው ሲተርቱ፡፡ የሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ተደጋግሞ እንደታየው ሰዎች አብረው እስካልበሉና እስካልጠጡ ክፉ ደጉን በጋራ
እስካልተካፈሉ እንዲሁም እስካልተረዳዱ እስካልተደጋገፉ ድረስ የዘር ግንድና የደም ትስስርን ብቻ መሰረት በማድረግ እህቴ! ወንድሜ! አክስቴ! እቴቴ... ወዘተ መባባል ብቻ ከሆነ በርግጥም 'መወለድ' የሚለው ቃል ከቋቋነት ያለፈ ፋይዳ ሲኖረው አይታይም።
በተቃራኒው እንኳንስ መወለድ
የአንድ ወንዝ ውሃ እንኳ አብረው ሳይጠጡ ነገር ግን በአንድ ከተማ ወይም በአንድ አካባቢ አብረው በመኖራቸው ብቻ ስሜት ፍላጎታቸውና አመለካከታቸው ተገጣጥሞ ጥብቅ ቤተሰባዊ ትስስርን ሲፈጥሩ ይታያሉ ለዚህ
ደግሞ የከስቻለው፣ የበልሁ የታፈሡ የመርእድ ከልብ የመነጨ ፍቅር አይነተኛ ምስክር ነው።
ለእነዚህ የፍቅር ቤተሰቦች ትውውቅ መሰረት የሆነው የታፈሡኔ የባለቤቷ ጋብቻ ነበር፡፡ ታፈሡ በወሎ ከፍለ ሀገር በወረኢሉ አውራጃ ውስጥ
ከካቤ እስከ ጃማ ድረስ በተዘረጋው ወይናደጋማ ቦታ ላይ ከትመሰረተ ሰፊ ቤተሰብ ትወለዳለች፡፡ ባለቤቷ ደግሞ በጎጃም ክፍለ ሀገር ደጀን አካባቢ
የተወሰደ ቢሆንም አባቱ መምህር ስለነበሩ በስራ ምክንያት ብዙ በቆዩባት በመሀል ሜዳ ከተማ
ለብዙ አመታት የቆየ ነው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን
በዚያው ከተማ አጠናቆ በኋላም በተግባረእድ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤት በምህንድስና ሙያ ሰልጥኖ ትምህርቱን ሲጨርስ ለስራ ተመድቦ ወደ ደሴ ነበር የሄደው።
በዚሁ ጊዜ ተይዩ ታፈሡ እንግዳሰው የአንደኛና የመለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በወረኢሉ ልዕልት የሺመቤት ትምህርት ቤት አጠናቃ ለከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ደሴ በሚዋኘው ዝነኛው የወይዘሮ ስህን ትምህርት ቤት ለመማር ትሄዳለች፡፡ ሁለቱ በአንድ ሰፈር ያኖሩ ነበርና በዚያው ሰበብ ያተያያሉ፡ : በሃደት ይተዋወቃሉ፡፡ ቀስ በቀስ ይቀራረባሉ።የኋላ ኋላ ይዋደዱና በመጨረሻም ይጋባሉ።
ታፈሡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ጨርሳ አዲስ አበባ በሚገኘው የኮተቤ የመምህራን ትምህርት ኮሌጅ ትገባለች፡፡ ከጥቂት ወራት በኋላ ደግሞ ባለቤቷ በዝውውር ወደ ዲላ ይሄዳል፡፡ ታፈሡም የኮሌጅ ትምህርቷን ስታጠናቅት በጋብቻ ሰበብ ወደ ባለቤቷ እንድትሄድ ተደርጎ እሷም በዲላ
አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመምህርነት ትመደባለች፡፡
አስቻለው ተወልዶ ያደገው በመሀል ሜዳ ከተማ እንደ መሆኑ
የተማረውም እዚያው ነው፡፡ እሱ ልጅ በነበረበት ወቅት የታፈሡ ባለቤት በዚያ ከተማ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ሲከታተል ያውቀው ነበር፡፡ እሱ ራሱም በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በነርስነት ሙያ ሰልጥኖ ሲመረቅ ለስራ ተመድቦ ወደ ዲላ ሆስፒታል ይሄዳል፡፡ ገና ዲላ ከተማ የገባ ዕለት የታፈሡን ባለቤት መንገድ ላይ ያየዋል፡፡ ፈራ ተባ እያለ ያነጋግረዋል፡፡ የትና እንዴት እንደሚያውቀው ያስረደዋል። የታፈሱ ባለቤት የአስቻለውን ለአገሩ እንግዳ መሆን በመረዳቱ ወቸ ቤቱ ይወስደዋል። ከታፈሡ ጋር ያስተዋውቀዋል ታፈሡ ለአስቻለው ትመቸዋለች። አዘውትሮ ወደ ቤቷ እንዲመጣ ታደርገዋለች። እሱም እየተመላለሰ መጠየቁን ይቀጥላል።በዚያው እየተግባቡና እየተዋደዱ ይሄዳሉ። ታፈሡ የመጀመሪያ ልጇን ስትወልድ ክርስትናውን ለአስቻለው ትሰጠዋለች፡: አበ ልጆችም ይሆናሉ፡፡
በሌላ መንገድ ደግሞ በልሁና መርዕድ ትውውቅ እየፈጠሩ ነብር
መርዕድ ወደ እጼ ዳዊት ትምህርት ቤት ከመዛወሩ በፊት ከዲላ በስተደቡ በሚገኘው በጩጩ ገብርኤል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ ያስተምር
ነበር፡፡ በልሁ ደግሞ አዘውትሮ ወደ መስክ ስራ የሚሄደው በዚያ መስመር ስለነበር፣ በልሁ መርዕድ መምህር መሆኑን ስለሚያውቅ በአጋጠመው ጊዜ ሁሌ
ስለነበርና መርዕድም ብዙ ጊዜ ከዲላ ከተማ ወደ ስራው የሚሄደው በእግሩ ስለነበር
በልሁ መርእድ መምህር መሆኑን ስለሚያውቅ በአጋጠመዉ ጊዜ ሁሉ ለመስክ ስራ በሚጠቀምባት መኪና ላይ ያሳፍረዋል፡፡ በዚያው እየተግባቡ ይሄዳለ፡: መርዕድ በተፈጥሮው ተጫዋች በመሆኑ ለበልሁ በጣም እየተመችው
ይሄዳል ጫትም አብረው መቃም ይጀምራሉ።
በልሁና አስቻለው በከተማ ውስጥ በዓይን ይተዋወቁ ነበር፡፡ አንድ ቀን ደግሞ አስቻለው ከአንድ የዲላ ከተማ ነዋሪ ጋር ሆኖ በአንድ ቡና ቤት ውስጥ
ሻይ እየጠጡ ሳለ በልሁ ድንገት ይደርሳል፡፡ ያ ካአስቻለው ጋር የነበረ ሰው በልሁን በደንብ ያውቀው ኖሮ ቁጭ ብሎ" ሻይ እንዲጠጣ ይጋብዘዋል፡፡
በልሁም ቁጭ ይላል፡፡ ከአስቻለው ጋር የነበረው ሰው ለመሆኑ ሁለታችሁ ትተዋወቃላችሁ? ሲል ሁለቱንም ተራ በተራ እያየ ይጠይቃቸዋል፡፡ በዓይን ይሉታል። ሰውየው አስቻለውና በልሁን በቅደም ተከተል እየጠራ አንተ መንዜ፣ አንተ ቡልጌ፣ በትውልድ ስፍራ እኮ ጎረቤቶች ናችሁ ይላቸዋል፡፡
በልሁና አስቻለው ፈገግ ፈገግ በማለት እንደገና እየተጨባበጡ እንደ አዲስ የስም ትውውቅ ያደርጋሉ፡፡ ከዚያ በኋላ፤ መንገድ ላይ በተገናኙ ቁጥር ጠበቅ ያለ ሰላምታ መለዋወጥ ይቀጥላሉ፡፡
አንዳንዴም ሻይ ቡና መገባበዝ ይጀምራሉ::
ከወራት በኋላ ሁለቱን የበለጠ የሚያቀራርብ አጋጣሚ ተፈጠረ አንድ ምሽት ላይ በልሁ በአንድ ቡና ቤት ውስጥ በተለምዶ ባለጌ ወንበር ተብላ በምትጠራ መቀመጫ ላይ ቁጭ ብሎ ይጠጣል አንዳት የቡና ቤቱ አስተናጋጅ አጠገቡ ቆም እያለች ታጫውተዋለች። በቡና ቤቱ ውስጥ ቁጭ ብለው ይጠጡ የነበሩ አራት ጎረምሶች ልጅቷን እየፈለጉ በልሁን መተናኮል ይጀምራሉ በልሁ ግን ንቋቸው ዝም ብሎ ልጅቷን ያጫውታል ቆየት ብለው ከጎረምሶቹ መሀል መስከር የጀመረው አንዱ ልጅቷን በሀይል ጎትቶ ሊወስድ ወደ ልጅቷና በልሁ መራመድ ሲጀምር ድንገት አስቻለው ይደርሳል።
በልሁ ከተቀመጠበት ባለጌ ወንበር ላይ ወርዶ ጎረምሳውን ሊመታ ሲል አስቻለው ይይዘውና ወደ ጎረምሳው ዞሮ ብሎ 'አንተ እረፍ እንጂ' ይለዋል። ጎረመሳው ግን 'ምን አገባህ' ብሎ በአስቻለው ላይ ያፈጣል። አስቻለው ደግሞ ሲያስጠነቅቀው ያ ጎረምሳ ጭራሽ ይጠገዋል።በዚህ ጊዜ ጎረምሳው የተማመነባቸው ጓደኞቹ አስቻለውንና በልሁን ሊመቱ ግር ብለው ወደ እነሱ ይመጣሉ።ድብድብ ይጀመራል አስቻለውና በልሁ ከወንበር ወደ ወንበር ከጠረጴዛ ወደ ጠረጴዛ እየዘለሉ እነዚያን ጎረምሶች አመድ ያደርጓቸዋል ሁሉንም ይዘርሯቸዋል በድብድቡ ምክንያት የቡና ቤቱ ብርጭቆዎች እንዳሉ ይሾቃሉ ወንበሮች ይሰባበራሉ ይጮሀል ፖሊስ ይደርሳል በልሁና አስቻለው ታስረው ያድራሉ በፖሊስ። በፖሊስ ጣቢያ ውስጥ ሲያድሩ እንቅልፍ አልወሰዳቸውም ነበር።ሲያወሩና ሲጫወቱ ይነጋል።
ጠዋት በዋስ ሲለቀቁ ወደ አስቻሴው ቤት ነበር የሄዱት ለእንቅልፍ አረፍ ሊሉ በልሁ አስቻለው ቤት ሲገባ በቅድምያ አይኑ ያረፈው በአስቻለው አልጋ ፊት ለፊት ለጫት መቃምያ የተነጠፈች በምትመስል ፍራሽ ላይ ነበር።
ጫት ትቅማለህ እንዴ?» ሲል እስቻለውን ይጠይቀዋል፡፡
«እንደውም»
«ፍራሿ ታድያ»
«ባልቅምም ሲቃም ደስ ስለሚለኝ አንዳንዴ የስራ ባልደረቦቼ እየመጡ ይቅሙበታል።
👍8
#ምንዱባን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
....ኢንጆልራስ ጎንበስ ብሎ የራሣውን ጭንቅላት ቀና ካደረገ በኋላ ግምባሩን ሳመው፡፡
መሞቱን በመርሳት በጥንቃቄ ያልያዘው እንደሆነ የሚያምመው ይመስል ቀስ ብሎ በክርኑ ደግፎ ቀና አደረገው፡፡ የሟቹን
ኮት ካወለቀ በኋላ የሚደሙትን ቀዳዳዎች ለተመልካች አሳየ።
«ይሄ ነው ባንዲራችን!»
ነጭ አንሶላ አምጥተው የመሴይ ማብዩፍን አስከሬን ሸፈኑት:: ስድስት ሰዎች ጠብመንጃዎቻቸውን ከስር አጋድመው ሬሣውን ከዚያ ላይ ካሳረፉ በኋላ ወደ ምድር ቤት በዝግታ ወስደው ከትልቅ ጠረጴዛ ላይ አጋደሙት፡፡ ሰዎቹ በሚፈጽሙት ተግባር ቅዱስነት በመዋጥ አደገኛ ሁናቴ ውስጥ
መሆናቸውን ጨርሰው ረሱ::
አስከሬኑ ከዣቬር ከታሰረበት ግንድ አጠገብ ሲያልፍ ኢንጆልራስ
ሰላዩን አናገረው::
«የምትቀጥለው አንተ ነህ::»
በዚህ ጊዜ ብቻውን የጥበቃውን ተግባር ያከናውን የነበረው ጋብሮች ሰዎች ከምሽጉ ውስጥ ሲገቡ ውልብ አለው:: በድንገት ጩኸት ተሰማ::
‹‹ተጠንቀቁ!»
የአድማው መሪዎች በሙሉ ዘልለው ወደ ውጭ ወጡ:: የሚያባክኑት ጊዜ አልነበራቸውም:: ወታደሮች ሳንጃቸውን ወድረው ከምሽጉ ሲገቡ ተመለከቱ፡፡
ያቺ ሰዓት ወሳኝ ነበረች:: ምሽጉ በንጉሡ ወታደሮች ተወረረ::
በመጀመሪያ ዘልሎ የገባው ወታደር ከውስጥ የነበረ አንድ ሰው ግምባሩን ብሎ ጣለው:: ገዳዩ ወዲያው በጠላት ወገን ወታደር ተገደለ:: አሁንም ሌላ
ወታደር ከርፌይራክን ከመሬት ስለዘረረው እንደወደቀ «እርዱኝ» እያለ ጮኸ፡፡ በዚያው ወቅት እጅግ በጣም ግዙፍ የሆነ ወታደር ጋቭሮች ከነበረበት ክፍል ገባ፡፡ ጋቭሮች ጠብመንጃዋን ከዣቬር ወደ ወታደሩ አዙራ ለመተኮስ
ቶሎ ብላ ቃታውን ሳብ አደረገች:: ግን ምን ይሆናል ዣቬር ጠብመንጃውን ሲሰጥ ለካስ ጥይት አላጎረሰው ኖር ፀጥ አለ፡፡ ወታደሩ ከት ብሎ ሳቀ፡፡
ሳንጃውን ወድሮ ወደ ልጁ ሄደ::
ወታደሩ ልጁ ዘንድ ከመድረሱ በፊት ከኋላው ስለተመታ በአፍጢሙ ተደፋ:: ወዲያው ከርፌይራክን የመታው ወታደር ሲወድቅ ታየ፡፡ ሁለቱን
ሰዎች የገደላቸወ ማሪየስ ነበር፡፡
ማሪየስ የመጀመሪያውን ውጊያ በሩቁ ሆኖ ሰውነቱ እየተንቀጠቀጠ
ነበር ያየው:: በሁለተኛው ግን የጋብሮችን ሕይወት በመጀመሪያ ሲያድን ጓደኛውን ቀጥሎ ነው ነፃ ያወጣው፡፡ ኩርፌይራክ ከመሬት ወደቀ እንጂ አልተመታም ነበር፡፡
ወታደሮቹ ከምሽጉ ሁለት ሦስተኛ የሚሆነውን ክፍል ከቁጥጥራቸው
ሥር አውለዋል፡፡ በጣም ወደ ውስጥ ዘልቀው ለመግባት ግን አልደፈሩም:: ምናልባት አንድ ዓይነት ወጥመድ ቢኖር ብለው ተጠራጥረዋል። በዚያ !
አካባቢ ይበራ የነበረው መብራት እስከ ውስጥ ዘልቆ አያሳይም::
አንድ ወታደር ማሪየስን ለመጣል ሲያነጣጥር ድንገት ከመሀል አንድ ሰው በመግባቱ የእርሱን እጣ ሰውዬው ወሰደ:: ወዲያው በድንገት አንድ በጣም የሚጮህ ድምፅ ተሰማ::
«እጃችሁን ስጡ ፤ አለበለዚያ ምሽጉን እንዳለ እናቃጥለዋለን፡፡»
አድምኞቹ ሁሉ ድምፁ ወደ ተሰማበት አቅጣጫ ፊታቸውን አዞሩ፡፡ ማሪየስ ከየት መጣ ሳይባል ይህን ያለውን የሃምሣ አለቃ ስለጣለው ምሽጉ ከመጥፋት ዳነ፡፡
አድመኞቹ በሙሉ ማሪየስን ከበቡት:: ኩርፌይራክ ከወደቀበት ተነስቶ ከአንገቱ ላይ ተጠመጠመ
«እንዴት ያለ አጋጣሚ ነው» አለ ኮምብፌሬ::
«ጥሩ ጊዜ ደረስክ» አለ ቦስዩ ቀጠለና::
«አንተ ባትደርስ ይህን ጊዜ በሕይወት የለሁም» አለ ከርፌይራክ።
«እኔ ደግሞ ይህን ጊዜ በአፍጢሜ ተደፍቼ ነበር» አለ ጋቭሮች ቀጥሎ፡፡
ወዲያው አንድ ድርጊት በመፈጸሙ ደስታቸው በሀዘን ተለወጠ። ከመካከላቸው በጣም የሚወዱትና የሚያደንቁት አንዱ ጓደኛቸው ተሰወረ። ከቁስለኛ መካከል ፈለጉት:: ከዚያ አልነበረም:: ከሞቱት መካከል አዩት ከዚያም አልነበረም፡፡ ተማርኳል ማለት ነበር፡፡
«ወንድማችንን ወሰዱት፤ እኛ የእነርሱን መኮንን እንደያዝን ሁሉ
እነርሱም ጓደኛችንን ያዙት ማለት ነው:: በሰላዩ ላይ ስለምንወስደው
እርምጃ ወስነናል?» ሲል ኮምብፌሬ ኢንጆልራስን ጠየቀው፡፡
«አዎን» አለ ኢንጆልራስ የኮምብፌሬን ትከሻ እየነካካ፡፡ «ሆኖም የሰላዩ ደም የጓደኛችንን የዣን ጥሩቬርንን ደም አያህልም፡፡»
«እንግዲያውማ» አለ ኮምብፌራ «መሐረቤን ከጠመንጃዬ ጫፍ
አስሬ ልውጣና ሰላዩን በጓደኛችን እንዲለወጡን ልጠይቅ::»
«ስማ» ብሎ ኢንጆልራስ ሲናገር ከውጭ አንድ ድምፅ ተሰማ፡፡
የወንድ ድምፅ ነበር::
«ፈረንሣይ ለዘላለም ትኑር!»
የጓደኛቸው ድምዕ እንደሆነ አወቀ፡፡ ጥይት ተተኩሰ፡፡ ከዚያም ሁሉም ነገር እርጭ አለ::
«ጓደኛችንን ገደሉት!» አለ ኮምብፌሬ:: ኢንጆልራስ ወደ ዣቬር ዞር ብሎ «ጓደኞችህ አሁን አንተን ነው የገደሉት» አለው::
አድመኞቹ ሁሉ አሁን ከቤት ወስጥ ገብቷል:: ማሪየስም
ተከትሉኣቸው ሊገባ ሲል «መሴይ ማሪየስ» ተብሎ ስሙ ሲጠራ ሰምቶ በመደንገጥ ዞር አለ፡፡ ከሁለት ሰዓት በፊት ኮዜትን እየጠበቀ ሳለ ከአጥር ውጭ ሆኖ የጠራው ድምፅ እንደሆነ አውቋል፡፡ ማን እንደሆነ ለማወቅ
ፊቱን ቢያዞርም መለየት አልቻለም:: «እዚህ ነኝ» አለ ያው ድምፅ በጣም የደከመ በመምሰል፡፡
መሬት ለመሬት እየተንፏቀቀ የሚመጣ ሰው በሩቁ ተመለከተ፡፡
መብራት ካለበት ሲደርስ የሴት ሸሚዝ የለበሰ ሰው መሆኑን አየ:: ከስር የተቀዳደደ ሱሪ ታጥቋል፡፡ ጫማ አላጠለቀም፡፡ ይህ ፍጡር ማሪየስ ከነበረበት ሲደርስ የገረጣ ፊቱን ቀና አደረገ፡፡
«አታውቀኝም?»
«የለም»
«ኢፓኒን፡፡»
ማሪየስ ቶሎ ብሎ ወደ መሬት አጎነበሰ፡፡ እውነትም ያቺ እድለቢስ
ኢፖኒን ነበረች፡፡ እንደ ወንድ ነው የለበሰችው::
«እንዴት መጣሽ?» ከዚህ ደግሞ ምን ትሠሪያለሽ?
‹‹መሞቴ ነው» ስትል መለሰችለት::
ማሪየስ ደንግጦ «ተመትተሻል እንዴ?» ሲል ጠየቃት::
ከመሬት ብድግ ሊያደርጋት ቀኝ እጁን ከወገብዋ ስር አስገባ፡፡ ብድግ ሲያደርጋት እጅዋ ተዝለፈለፈ:: የማቃሰት ድምፅ አሰማች፡፡
«አሳመምኩሽ?»
«ትንሽ»
«ምነው እጅሽ ዛለ?» ብሎ" ሲያየው በጥይት ተመትቷል፡፡
«ቆስሎአል፧ አይደለም?»
«አዎን፡፡»
«ማን መታሽ?»
«ከጥቂት ጊዜ በፊት ጠብመንጃ ተደቅኖብህ ልትመታ ስትል አንድ
ሰው ከመሀል መግባቱ ትዝ ይልሃል?»
«አዎን፣ አስታውሳለሁ::»
የእኔ እጅ ነው ጣልቃ የገባው::
የማሪየስ ልብ ከሁለት የተሰነጠቀ መሰለው:: ነገሩ አልገባውም::
ምነው እንደዚያ አደረግሽ! ምስኪን! ብቻ ቁስሉ ለክፉ አይሰጥሽም።
ለማንኛውም ከውስጥ አስገብቼ ላስተኛሽ፡፡»
እጄ ብቻ እኮ አይደለም የተመታው:: ጥይቱ በእጄ አልፎ ከብብቴ ጥቂት ዝቅ ብሉ ወደ ወገቤ በመግባቱ ቀስፎ ይዞኛል» አለች በኃይል ለመተንፈስ እየታገለች::
«ስለዚህ ወደ ውስጥ መግባቱ ዋጋ የለውም:: አሁን ብቻ ከአጠገቤ ቁጭ ብለህ አጫውተኝ፡፡ ጨዋታህ ከሐኪም እርዳታ ይበልጥብኛል፡፡»
ትእዛዝዋን ተቀብሎ እግሩን በመዘርጋት ከአጠገብዋ ቁጭ አለ።
ጭንቅላትዋን ከጉልበቱ ላይ አሳረፈች:: ቀና ብላ ሳታየው «እፎይ ተመስገን እንዴት ይመቻል? ምን ዓይነት ደግ ሰው ነህ! በቃ! ሕመሙ ተቀነሰልኝ
ስትል ቀባጠረች፣::
ከዚያም ለጥቂት ጊዜ ፀጥ አለች:: ቀስ ብላ ፊትዋን ወደ ማሪየስ
አዙራ ቀና ብላ አየችው::
«አስቀያሚ ናት ነው ያልከው፤ አይደል? » ንግግርዋን በማቆም ጥቂት ዝም ካለች በኋላ እንደገና ቀጠለች::
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
....ኢንጆልራስ ጎንበስ ብሎ የራሣውን ጭንቅላት ቀና ካደረገ በኋላ ግምባሩን ሳመው፡፡
መሞቱን በመርሳት በጥንቃቄ ያልያዘው እንደሆነ የሚያምመው ይመስል ቀስ ብሎ በክርኑ ደግፎ ቀና አደረገው፡፡ የሟቹን
ኮት ካወለቀ በኋላ የሚደሙትን ቀዳዳዎች ለተመልካች አሳየ።
«ይሄ ነው ባንዲራችን!»
ነጭ አንሶላ አምጥተው የመሴይ ማብዩፍን አስከሬን ሸፈኑት:: ስድስት ሰዎች ጠብመንጃዎቻቸውን ከስር አጋድመው ሬሣውን ከዚያ ላይ ካሳረፉ በኋላ ወደ ምድር ቤት በዝግታ ወስደው ከትልቅ ጠረጴዛ ላይ አጋደሙት፡፡ ሰዎቹ በሚፈጽሙት ተግባር ቅዱስነት በመዋጥ አደገኛ ሁናቴ ውስጥ
መሆናቸውን ጨርሰው ረሱ::
አስከሬኑ ከዣቬር ከታሰረበት ግንድ አጠገብ ሲያልፍ ኢንጆልራስ
ሰላዩን አናገረው::
«የምትቀጥለው አንተ ነህ::»
በዚህ ጊዜ ብቻውን የጥበቃውን ተግባር ያከናውን የነበረው ጋብሮች ሰዎች ከምሽጉ ውስጥ ሲገቡ ውልብ አለው:: በድንገት ጩኸት ተሰማ::
‹‹ተጠንቀቁ!»
የአድማው መሪዎች በሙሉ ዘልለው ወደ ውጭ ወጡ:: የሚያባክኑት ጊዜ አልነበራቸውም:: ወታደሮች ሳንጃቸውን ወድረው ከምሽጉ ሲገቡ ተመለከቱ፡፡
ያቺ ሰዓት ወሳኝ ነበረች:: ምሽጉ በንጉሡ ወታደሮች ተወረረ::
በመጀመሪያ ዘልሎ የገባው ወታደር ከውስጥ የነበረ አንድ ሰው ግምባሩን ብሎ ጣለው:: ገዳዩ ወዲያው በጠላት ወገን ወታደር ተገደለ:: አሁንም ሌላ
ወታደር ከርፌይራክን ከመሬት ስለዘረረው እንደወደቀ «እርዱኝ» እያለ ጮኸ፡፡ በዚያው ወቅት እጅግ በጣም ግዙፍ የሆነ ወታደር ጋቭሮች ከነበረበት ክፍል ገባ፡፡ ጋቭሮች ጠብመንጃዋን ከዣቬር ወደ ወታደሩ አዙራ ለመተኮስ
ቶሎ ብላ ቃታውን ሳብ አደረገች:: ግን ምን ይሆናል ዣቬር ጠብመንጃውን ሲሰጥ ለካስ ጥይት አላጎረሰው ኖር ፀጥ አለ፡፡ ወታደሩ ከት ብሎ ሳቀ፡፡
ሳንጃውን ወድሮ ወደ ልጁ ሄደ::
ወታደሩ ልጁ ዘንድ ከመድረሱ በፊት ከኋላው ስለተመታ በአፍጢሙ ተደፋ:: ወዲያው ከርፌይራክን የመታው ወታደር ሲወድቅ ታየ፡፡ ሁለቱን
ሰዎች የገደላቸወ ማሪየስ ነበር፡፡
ማሪየስ የመጀመሪያውን ውጊያ በሩቁ ሆኖ ሰውነቱ እየተንቀጠቀጠ
ነበር ያየው:: በሁለተኛው ግን የጋብሮችን ሕይወት በመጀመሪያ ሲያድን ጓደኛውን ቀጥሎ ነው ነፃ ያወጣው፡፡ ኩርፌይራክ ከመሬት ወደቀ እንጂ አልተመታም ነበር፡፡
ወታደሮቹ ከምሽጉ ሁለት ሦስተኛ የሚሆነውን ክፍል ከቁጥጥራቸው
ሥር አውለዋል፡፡ በጣም ወደ ውስጥ ዘልቀው ለመግባት ግን አልደፈሩም:: ምናልባት አንድ ዓይነት ወጥመድ ቢኖር ብለው ተጠራጥረዋል። በዚያ !
አካባቢ ይበራ የነበረው መብራት እስከ ውስጥ ዘልቆ አያሳይም::
አንድ ወታደር ማሪየስን ለመጣል ሲያነጣጥር ድንገት ከመሀል አንድ ሰው በመግባቱ የእርሱን እጣ ሰውዬው ወሰደ:: ወዲያው በድንገት አንድ በጣም የሚጮህ ድምፅ ተሰማ::
«እጃችሁን ስጡ ፤ አለበለዚያ ምሽጉን እንዳለ እናቃጥለዋለን፡፡»
አድምኞቹ ሁሉ ድምፁ ወደ ተሰማበት አቅጣጫ ፊታቸውን አዞሩ፡፡ ማሪየስ ከየት መጣ ሳይባል ይህን ያለውን የሃምሣ አለቃ ስለጣለው ምሽጉ ከመጥፋት ዳነ፡፡
አድመኞቹ በሙሉ ማሪየስን ከበቡት:: ኩርፌይራክ ከወደቀበት ተነስቶ ከአንገቱ ላይ ተጠመጠመ
«እንዴት ያለ አጋጣሚ ነው» አለ ኮምብፌሬ::
«ጥሩ ጊዜ ደረስክ» አለ ቦስዩ ቀጠለና::
«አንተ ባትደርስ ይህን ጊዜ በሕይወት የለሁም» አለ ከርፌይራክ።
«እኔ ደግሞ ይህን ጊዜ በአፍጢሜ ተደፍቼ ነበር» አለ ጋቭሮች ቀጥሎ፡፡
ወዲያው አንድ ድርጊት በመፈጸሙ ደስታቸው በሀዘን ተለወጠ። ከመካከላቸው በጣም የሚወዱትና የሚያደንቁት አንዱ ጓደኛቸው ተሰወረ። ከቁስለኛ መካከል ፈለጉት:: ከዚያ አልነበረም:: ከሞቱት መካከል አዩት ከዚያም አልነበረም፡፡ ተማርኳል ማለት ነበር፡፡
«ወንድማችንን ወሰዱት፤ እኛ የእነርሱን መኮንን እንደያዝን ሁሉ
እነርሱም ጓደኛችንን ያዙት ማለት ነው:: በሰላዩ ላይ ስለምንወስደው
እርምጃ ወስነናል?» ሲል ኮምብፌሬ ኢንጆልራስን ጠየቀው፡፡
«አዎን» አለ ኢንጆልራስ የኮምብፌሬን ትከሻ እየነካካ፡፡ «ሆኖም የሰላዩ ደም የጓደኛችንን የዣን ጥሩቬርንን ደም አያህልም፡፡»
«እንግዲያውማ» አለ ኮምብፌራ «መሐረቤን ከጠመንጃዬ ጫፍ
አስሬ ልውጣና ሰላዩን በጓደኛችን እንዲለወጡን ልጠይቅ::»
«ስማ» ብሎ ኢንጆልራስ ሲናገር ከውጭ አንድ ድምፅ ተሰማ፡፡
የወንድ ድምፅ ነበር::
«ፈረንሣይ ለዘላለም ትኑር!»
የጓደኛቸው ድምዕ እንደሆነ አወቀ፡፡ ጥይት ተተኩሰ፡፡ ከዚያም ሁሉም ነገር እርጭ አለ::
«ጓደኛችንን ገደሉት!» አለ ኮምብፌሬ:: ኢንጆልራስ ወደ ዣቬር ዞር ብሎ «ጓደኞችህ አሁን አንተን ነው የገደሉት» አለው::
አድመኞቹ ሁሉ አሁን ከቤት ወስጥ ገብቷል:: ማሪየስም
ተከትሉኣቸው ሊገባ ሲል «መሴይ ማሪየስ» ተብሎ ስሙ ሲጠራ ሰምቶ በመደንገጥ ዞር አለ፡፡ ከሁለት ሰዓት በፊት ኮዜትን እየጠበቀ ሳለ ከአጥር ውጭ ሆኖ የጠራው ድምፅ እንደሆነ አውቋል፡፡ ማን እንደሆነ ለማወቅ
ፊቱን ቢያዞርም መለየት አልቻለም:: «እዚህ ነኝ» አለ ያው ድምፅ በጣም የደከመ በመምሰል፡፡
መሬት ለመሬት እየተንፏቀቀ የሚመጣ ሰው በሩቁ ተመለከተ፡፡
መብራት ካለበት ሲደርስ የሴት ሸሚዝ የለበሰ ሰው መሆኑን አየ:: ከስር የተቀዳደደ ሱሪ ታጥቋል፡፡ ጫማ አላጠለቀም፡፡ ይህ ፍጡር ማሪየስ ከነበረበት ሲደርስ የገረጣ ፊቱን ቀና አደረገ፡፡
«አታውቀኝም?»
«የለም»
«ኢፓኒን፡፡»
ማሪየስ ቶሎ ብሎ ወደ መሬት አጎነበሰ፡፡ እውነትም ያቺ እድለቢስ
ኢፖኒን ነበረች፡፡ እንደ ወንድ ነው የለበሰችው::
«እንዴት መጣሽ?» ከዚህ ደግሞ ምን ትሠሪያለሽ?
‹‹መሞቴ ነው» ስትል መለሰችለት::
ማሪየስ ደንግጦ «ተመትተሻል እንዴ?» ሲል ጠየቃት::
ከመሬት ብድግ ሊያደርጋት ቀኝ እጁን ከወገብዋ ስር አስገባ፡፡ ብድግ ሲያደርጋት እጅዋ ተዝለፈለፈ:: የማቃሰት ድምፅ አሰማች፡፡
«አሳመምኩሽ?»
«ትንሽ»
«ምነው እጅሽ ዛለ?» ብሎ" ሲያየው በጥይት ተመትቷል፡፡
«ቆስሎአል፧ አይደለም?»
«አዎን፡፡»
«ማን መታሽ?»
«ከጥቂት ጊዜ በፊት ጠብመንጃ ተደቅኖብህ ልትመታ ስትል አንድ
ሰው ከመሀል መግባቱ ትዝ ይልሃል?»
«አዎን፣ አስታውሳለሁ::»
የእኔ እጅ ነው ጣልቃ የገባው::
የማሪየስ ልብ ከሁለት የተሰነጠቀ መሰለው:: ነገሩ አልገባውም::
ምነው እንደዚያ አደረግሽ! ምስኪን! ብቻ ቁስሉ ለክፉ አይሰጥሽም።
ለማንኛውም ከውስጥ አስገብቼ ላስተኛሽ፡፡»
እጄ ብቻ እኮ አይደለም የተመታው:: ጥይቱ በእጄ አልፎ ከብብቴ ጥቂት ዝቅ ብሉ ወደ ወገቤ በመግባቱ ቀስፎ ይዞኛል» አለች በኃይል ለመተንፈስ እየታገለች::
«ስለዚህ ወደ ውስጥ መግባቱ ዋጋ የለውም:: አሁን ብቻ ከአጠገቤ ቁጭ ብለህ አጫውተኝ፡፡ ጨዋታህ ከሐኪም እርዳታ ይበልጥብኛል፡፡»
ትእዛዝዋን ተቀብሎ እግሩን በመዘርጋት ከአጠገብዋ ቁጭ አለ።
ጭንቅላትዋን ከጉልበቱ ላይ አሳረፈች:: ቀና ብላ ሳታየው «እፎይ ተመስገን እንዴት ይመቻል? ምን ዓይነት ደግ ሰው ነህ! በቃ! ሕመሙ ተቀነሰልኝ
ስትል ቀባጠረች፣::
ከዚያም ለጥቂት ጊዜ ፀጥ አለች:: ቀስ ብላ ፊትዋን ወደ ማሪየስ
አዙራ ቀና ብላ አየችው::
«አስቀያሚ ናት ነው ያልከው፤ አይደል? » ንግግርዋን በማቆም ጥቂት ዝም ካለች በኋላ እንደገና ቀጠለች::
👍19
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
..ወሩ ጥር ሰዓቱ ማታ ነው ከደጅ ያለው ብርድ ነፍስ ያወጣል ሚስተር ካርላይል እና እህቱ ኢስት ሊን ውስጥ ከምቹ ሳሎን ተቀምጠዋል ቤት ሙስጥ ያለው ሁኔታ ከውጭው የተለየ ነው የሚንቀለቀለው እሳት ብርሃኑ ከሚያምረው ምንጣፍ ላይ ያንጸባርቃል ። ወንበርና ጠረጴዛ የመሳሰሉ የቤት ዕቃዎች እጅግ ባማረና የቀንዲሉ ብርሃን ክፍሉን በሙሉ ቦግ አድርጎታል ይህ ሁሉ
አንድ ቦታ ላይ ሲታይ ቅንጦት ለመባል ባይበቃም የቤት ሰላም ገጽታ አለው ። በደጅ ግን በብዛት የሚወርደው በረዶ አየሩን ጥቅጥቅ አድርጎ ስላ
አጨለመው አንድ ሰው ከአንድ ሜትር የራቀ ማየት አይችልም ሚስተር ካርላይል በድንክ ፈረሶች በሚሳበው ሠረገላው ነው ወደቤት የመጣው " የተጓዘበት መንገድ አጭር ቢሆንም ከላዩ ላይ በረዶ ተቆልሎበት ስለነበር ልጁ ሉሲ ወደ ነጭነት ተለወጠ እያለች ነበር የገባው እየሣቀችበት ነበር የገባው አሁን ሰዓቱ መሽቷል
"ልጆቹ ተኝተዋል " አስተማሪያቸውም ከራሷ ሳሎን ገብታ ተቀምጣለች "
ቤቱ ጸጥ ብሏል ሚስተር ካርላይል አንድ ወርኃዊ መጽሔት በተመስጦ ያነባል
ሚስ ካርላይል ጉሮሮዋ እየታፈነ አፍንጫዋ እየተነፋነፈ ከእሳት ዳር ተቀምጣ ታጉረመርማለች "
ሚስ ካርላይል'ክብራቸውን ለበሽታ ሰጥተው ከማያውቁት ልበ ብርቱ ወይዛዝርት አንዷ ነበረች » በርግጥ ጠበቅ ያለ በሽታ ከያዛት መሸነፏ አይቀርም " በተረፈ ሌላውን ሰው ሁሉ የሚያጠቁት እንደ ራስ ምታት ከባድ ጉንፋንና የጉሮሮ መቁሰል የመሳሰሉ ጥቃቅን ሕመሞች ነክተዋት አያውቁም እንደዚህ ተከብራ የኖረች እመቤት ራስዋን ሲከብዳት ደረቷ ሲቆሳስል ድምጿ ሲዘጋ ባጭሩ በሕይወቷ
ለመጀመሪያ ጊዜ ጉንፋን ሲይዛት ምን ያህል እንደምትረበሽ ለመገመት አያዳግትም "
“ ያ ቢራ ነው”ኮ እንደዚህ ጉድ የሠራኝ ” ስትለው ሚስተር ካርላይል ከሚያነብበት ቀና ብሎ አያት "
“ አዎ ቢራው !” አለች እንደገና ኮስተር ብላ ። አርኪባልድ ... ጨረቃ
ናት ጉንፋን ያሲያዘችኝ ያልኩህ ይመስል እንደዚህ አፍጠህ አትየኛ » "
“ ታድያ አልቦሽ ሳለ በርከት አድርገሽ ባንድ ጊዜ ካልጠጣሽ ቢራ እንዴት
ጉንፋን ሊያስይዝሽ ይችላል ? ”
ዕድሜ ልክህን ሕፃን እንደ ሆንክ መቅረትህ ነው ኮ ... አርኪባልድ ብዙ ቢራ መቸ ጠጥቸ ዐውቃለሁ ? በመጨረሻ የተረፉት ሁለት በርሜሎች ያፈሳሉ መባላቸውን አልስማህም ?
"እናሳ ?
ከሠራተኞች ያገጣጠም ጉድለት መሆኑን ወዲያው ዐወቅሁት ዛሬ ጧት
ከቁርስ በኋላ ከሚሞቁት ክፍሎች ወጥቸ ወደ ቤቱ ራሴ ወርጄ ተመለከትኩ ክፍሉ በራሱ የበረዶ ቤት ይመስል ነበር ኻያ ደቂ ሙሉ ከዚያ ውስጥ ስለ ቆየሁ ጉንፋን ያዘኝ።"
ሚስተር ካርይል አልመለስላትም ፒተር የሚሰራውን የሚያውቅ ስለ
ሆነ በነሱ ሥራ ጣልቃ መግባት አልነረብሽም ቢላት ኖሮ መዓቷን ታወርድበት ነበር » አሁን እሷ ስትጨነቅበት አፍንጫዋን ሲዘጋት ጉሮሮዋን ሲፍቃት ወንበሯን ወደ አሳቱ ስታስጠጋ መልሳ ስታሸሽ እጆችዋን ስታፋትግ እግሮችዋን ስታወራጭ ሚስተር ካርላይል ዝም ብሎ ያነብ ነበር "
“ስንት ሰዓት ሆነ ? ” አለችው
ሚስተር ካርላይል ስዓቱን አይቶ ከምሽቱ ሶስት መሆኑን ነገራት
“ እንግዲያውስ እስከ ዛሬ ይህን የበሽተኞች ምግብ ደኅና ሳልቀምስ የኖርኩትን ያህል አንድ ሣህን ሾርባ ልጠጣና ልተኛ።
"ጥሩ ነው ( ይበጅሽ ይሆናል " አላትና ሚስተር ካርላይል ንባቡን ቀጠለ „
ከዚያ በኋላ አምስት ደቂቃ ያህል ተቀምጣ ወጣች እሱም ማንበቡን ቀጥሎ አንድ ሁለት ጊዜ ከገለበጠ በኋላ መጽሔቱን ከጠረጴዛው ላይ ጥሎ ብድግ ብሎ ተንጠራራ
የሳሎኑን አሳት ቆስቁሶ አቀጣጠለና ከምድጃው ዳር ትንሽ ቆም አለ " ከደጅ
በረዶው መጣሉን አላቆመ እንደሆነ ለማየት ወደ መስኮቱ ሔዶ መጋረጃውን ገለጥ አድርጎ ቢመለከት • ከመጨለሙ የተነሣ ምንም ነገር ማየት አልቻለም " የአየሩን ሁኔታ ማወቅ ስላልቻለ መስኮቱን ከፈተውና አንገቱን ወደውጭ አውጥቶ ተመለከተ"
በረዶው በኃይልና በብዛት ይወርድ ነበር " ሚስተር ካርላይል የአንድ ሰው
እጅ እጁን ሲነካው ፊቱንም ከሌላው ሰው ፊት ጋር እስኪላተም ድረስ ተጠግቶ
ድንገት ድቅን ሲልበት ክው ብሎ ደነገጠ "
“ልግባ ሚስተር ካርላይል ስለ ነፍስ ! ብቻህን መሆንህን አይቻለሁ
ሙቻለሁ ደግሞ ነገሩን አላውቅም ተሸሽጎ ያሳለፈኝ ሰው ያለም መስሎኛል "
የተናገረው ድምፅ የማን መሆኑን ቢያውቅም ለጊዜው የደመ ነፍሱን ወደ ኋላ ሸሸት አለ ። ስውየው ደግሞ ተከተለው " ያን የመሰለ ዱቄት በረዶ እየጣለ ብዙ ሰዓት በእግሩ ተጉዞ ስለ መጣ ባርኔጣው ልብሱ ቅንድቡ የውሸት ሪዙ ሳይቀር ንድፍ ጥጥ የተቆለለበት ይመስል ነበር " ገና እንደ ገባ በሩን እንዲቆልፍለት ጠየቀው
ሚስተር ካርላይል ' መስኮቱን ዘግቶ መጋረጃውን ሳበውና ከውጭ ወደ ሳሎን
የሚያስገባውን ከሳሎን ወደሚቀጥለው ክፍል የሚያሳልፈውን ሁለቱ በሮች
ቆለፈ " ሪቻርድ የደረበውን ልብስ ባርኔጣውንና የውሸት ጢሙን አውልቆ በሮዶውን አራገፈ "
“ ሪቻርድ” አለው ሚስተር ካርላይል “ በጣም አስደነገጥከኝ " ወዲህ በመ
ምጣትህ በጣም ተሳስተሃል
“ አስቸኳይ ማሳሰቢያ ደረሰኝና ” አለ ሪቻርድ ' ከቅዝቃዜው የተነሣ እየተንቀጠቀጠ ' ከለንደን እስከዚህ መንገድ እያሳበርኩ ነው የመጣሁ አሁንም ቢሆን እያሳደዱኝ ነው " ያ የተረገመ ቶርን የላካቸው ፖሊሶች አሁንም ይከተሉኛል
ሚስተር ካርላይል ወደ ቁም ሳጥኑ ምልስ ብሎ አንድ ብርጭቆ ብራንዲ ቀዳለትና
ጠጣ . . . ሪቻርድ ጠጣ ያሞቅሃል " አለው።
‹ ኧረ እኔስ በትኩስ ውሃ ቢሰጠኝ "
“ ትኩስ ወሃ እንዴት አድርጌ ላስመጣልህ እችላለሁ ? በል ይኸን ጠጣው ግን
ምነው እንደዚህ መንቀጥቀጥህ?
“ ጠንካራ የተባለውን ሰው ለማንቀጥቀጥ ኮ በዚያ ቀዝቃዛ በረዶ ውስጥ ጥቂት ሰዓት መቆየት ይበቃል ከአንድ አንድ ቦታማ በረዶው በጣም ተቆልሎ እግር እየዋጠ እንደ ልብ አያስኬድም ። እንደ ቀንድ አውጣ እየተጐተትክ እንድትጓዝ ያስገድድሃል አሁን እንደ መጣሁ የዛሬ ሁለት ሳምንት ዌስት ኤንድ ላይ ካላው የሠረገላ ተራ ሔጄ ካንድ ነጅ ጋር ስነጋገር ዝናብ ማካፋት ጀመረ " በዚህ ጊዜ አንድ መኮንንና አንዲት ወይዘሮ ሲያልፉ እኔ ለራሴ ልብ ብዬ አላስተዋልኳቸውም እሱ ግን ኧረ እኔስ ነገሩ ቀፈፈኝ በሠረገላ ብንሔድ ይሻላል የኔ ፍቅር '' ሲላት ሰማሁት ሳወጋው የነበረው ሠረገላ ነጂ ይህን ሲሰማ በሩን ከፈተላትና ሴትዮይቱ
ገባች መቼም ልጂቱ ስታምር ሌላ ነገር ናት " እኔ ደግሞ እሷን አይቸ ሰውየውን ልብ ብዬ ለማየት ፊቴን ሳዞር ማንን እንዳየሁ ታውቃለህ ? .... ቶርንን " '
“ እውነት ? ”
ያን ጊዜ በጨረቃ ልሳሳት እንደምችል አስበህ ነበር " በቀን ግን ልሳሳት አልችልም " ዐይኔን ሞልቸ ፊቱን ስመለከተው 0መድ ለበሰ እኔም ምናልባት እንደሱ ሁኘ ይሆናል " አልታወቀኝም " "
“ አለባበሱ ጥሩ ነበር ? '
ያለባበሱ ነገርማ ምኑ ይጠየቃል " ከዚያ በኋላ ሠረገላው ሲንቀሳቀስ በስተኋላ ተንጠላጥዩ ተሳፈርኩ ። ነጂው ልጆቹ የገቡ መሰለውና ከነአለንጋው ወደኔ
በኩል ፊቱን ሲመልስ ምልክት ሰጠሁት " ብዙ መንገድ ሳንሔድ አንድ ቦታ ላይ ሠረገላው ገና ሊቆም ሲል ወረድኩና ስመለከተው ጊዜ አሁንም ፊቱ 0መድ እንደመሰለ ነበር የሚኖረው እዚያ ሳይሆን አይቀርም በማለት የገባበትን ቤት ልብ ብዬ አስተዋልኩት ”
“ ለምንድነው ያላስያዝከው
ሪቻርድ ” አለ ሚስተር ካርላይል "
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
..ወሩ ጥር ሰዓቱ ማታ ነው ከደጅ ያለው ብርድ ነፍስ ያወጣል ሚስተር ካርላይል እና እህቱ ኢስት ሊን ውስጥ ከምቹ ሳሎን ተቀምጠዋል ቤት ሙስጥ ያለው ሁኔታ ከውጭው የተለየ ነው የሚንቀለቀለው እሳት ብርሃኑ ከሚያምረው ምንጣፍ ላይ ያንጸባርቃል ። ወንበርና ጠረጴዛ የመሳሰሉ የቤት ዕቃዎች እጅግ ባማረና የቀንዲሉ ብርሃን ክፍሉን በሙሉ ቦግ አድርጎታል ይህ ሁሉ
አንድ ቦታ ላይ ሲታይ ቅንጦት ለመባል ባይበቃም የቤት ሰላም ገጽታ አለው ። በደጅ ግን በብዛት የሚወርደው በረዶ አየሩን ጥቅጥቅ አድርጎ ስላ
አጨለመው አንድ ሰው ከአንድ ሜትር የራቀ ማየት አይችልም ሚስተር ካርላይል በድንክ ፈረሶች በሚሳበው ሠረገላው ነው ወደቤት የመጣው " የተጓዘበት መንገድ አጭር ቢሆንም ከላዩ ላይ በረዶ ተቆልሎበት ስለነበር ልጁ ሉሲ ወደ ነጭነት ተለወጠ እያለች ነበር የገባው እየሣቀችበት ነበር የገባው አሁን ሰዓቱ መሽቷል
"ልጆቹ ተኝተዋል " አስተማሪያቸውም ከራሷ ሳሎን ገብታ ተቀምጣለች "
ቤቱ ጸጥ ብሏል ሚስተር ካርላይል አንድ ወርኃዊ መጽሔት በተመስጦ ያነባል
ሚስ ካርላይል ጉሮሮዋ እየታፈነ አፍንጫዋ እየተነፋነፈ ከእሳት ዳር ተቀምጣ ታጉረመርማለች "
ሚስ ካርላይል'ክብራቸውን ለበሽታ ሰጥተው ከማያውቁት ልበ ብርቱ ወይዛዝርት አንዷ ነበረች » በርግጥ ጠበቅ ያለ በሽታ ከያዛት መሸነፏ አይቀርም " በተረፈ ሌላውን ሰው ሁሉ የሚያጠቁት እንደ ራስ ምታት ከባድ ጉንፋንና የጉሮሮ መቁሰል የመሳሰሉ ጥቃቅን ሕመሞች ነክተዋት አያውቁም እንደዚህ ተከብራ የኖረች እመቤት ራስዋን ሲከብዳት ደረቷ ሲቆሳስል ድምጿ ሲዘጋ ባጭሩ በሕይወቷ
ለመጀመሪያ ጊዜ ጉንፋን ሲይዛት ምን ያህል እንደምትረበሽ ለመገመት አያዳግትም "
“ ያ ቢራ ነው”ኮ እንደዚህ ጉድ የሠራኝ ” ስትለው ሚስተር ካርላይል ከሚያነብበት ቀና ብሎ አያት "
“ አዎ ቢራው !” አለች እንደገና ኮስተር ብላ ። አርኪባልድ ... ጨረቃ
ናት ጉንፋን ያሲያዘችኝ ያልኩህ ይመስል እንደዚህ አፍጠህ አትየኛ » "
“ ታድያ አልቦሽ ሳለ በርከት አድርገሽ ባንድ ጊዜ ካልጠጣሽ ቢራ እንዴት
ጉንፋን ሊያስይዝሽ ይችላል ? ”
ዕድሜ ልክህን ሕፃን እንደ ሆንክ መቅረትህ ነው ኮ ... አርኪባልድ ብዙ ቢራ መቸ ጠጥቸ ዐውቃለሁ ? በመጨረሻ የተረፉት ሁለት በርሜሎች ያፈሳሉ መባላቸውን አልስማህም ?
"እናሳ ?
ከሠራተኞች ያገጣጠም ጉድለት መሆኑን ወዲያው ዐወቅሁት ዛሬ ጧት
ከቁርስ በኋላ ከሚሞቁት ክፍሎች ወጥቸ ወደ ቤቱ ራሴ ወርጄ ተመለከትኩ ክፍሉ በራሱ የበረዶ ቤት ይመስል ነበር ኻያ ደቂ ሙሉ ከዚያ ውስጥ ስለ ቆየሁ ጉንፋን ያዘኝ።"
ሚስተር ካርይል አልመለስላትም ፒተር የሚሰራውን የሚያውቅ ስለ
ሆነ በነሱ ሥራ ጣልቃ መግባት አልነረብሽም ቢላት ኖሮ መዓቷን ታወርድበት ነበር » አሁን እሷ ስትጨነቅበት አፍንጫዋን ሲዘጋት ጉሮሮዋን ሲፍቃት ወንበሯን ወደ አሳቱ ስታስጠጋ መልሳ ስታሸሽ እጆችዋን ስታፋትግ እግሮችዋን ስታወራጭ ሚስተር ካርላይል ዝም ብሎ ያነብ ነበር "
“ስንት ሰዓት ሆነ ? ” አለችው
ሚስተር ካርላይል ስዓቱን አይቶ ከምሽቱ ሶስት መሆኑን ነገራት
“ እንግዲያውስ እስከ ዛሬ ይህን የበሽተኞች ምግብ ደኅና ሳልቀምስ የኖርኩትን ያህል አንድ ሣህን ሾርባ ልጠጣና ልተኛ።
"ጥሩ ነው ( ይበጅሽ ይሆናል " አላትና ሚስተር ካርላይል ንባቡን ቀጠለ „
ከዚያ በኋላ አምስት ደቂቃ ያህል ተቀምጣ ወጣች እሱም ማንበቡን ቀጥሎ አንድ ሁለት ጊዜ ከገለበጠ በኋላ መጽሔቱን ከጠረጴዛው ላይ ጥሎ ብድግ ብሎ ተንጠራራ
የሳሎኑን አሳት ቆስቁሶ አቀጣጠለና ከምድጃው ዳር ትንሽ ቆም አለ " ከደጅ
በረዶው መጣሉን አላቆመ እንደሆነ ለማየት ወደ መስኮቱ ሔዶ መጋረጃውን ገለጥ አድርጎ ቢመለከት • ከመጨለሙ የተነሣ ምንም ነገር ማየት አልቻለም " የአየሩን ሁኔታ ማወቅ ስላልቻለ መስኮቱን ከፈተውና አንገቱን ወደውጭ አውጥቶ ተመለከተ"
በረዶው በኃይልና በብዛት ይወርድ ነበር " ሚስተር ካርላይል የአንድ ሰው
እጅ እጁን ሲነካው ፊቱንም ከሌላው ሰው ፊት ጋር እስኪላተም ድረስ ተጠግቶ
ድንገት ድቅን ሲልበት ክው ብሎ ደነገጠ "
“ልግባ ሚስተር ካርላይል ስለ ነፍስ ! ብቻህን መሆንህን አይቻለሁ
ሙቻለሁ ደግሞ ነገሩን አላውቅም ተሸሽጎ ያሳለፈኝ ሰው ያለም መስሎኛል "
የተናገረው ድምፅ የማን መሆኑን ቢያውቅም ለጊዜው የደመ ነፍሱን ወደ ኋላ ሸሸት አለ ። ስውየው ደግሞ ተከተለው " ያን የመሰለ ዱቄት በረዶ እየጣለ ብዙ ሰዓት በእግሩ ተጉዞ ስለ መጣ ባርኔጣው ልብሱ ቅንድቡ የውሸት ሪዙ ሳይቀር ንድፍ ጥጥ የተቆለለበት ይመስል ነበር " ገና እንደ ገባ በሩን እንዲቆልፍለት ጠየቀው
ሚስተር ካርላይል ' መስኮቱን ዘግቶ መጋረጃውን ሳበውና ከውጭ ወደ ሳሎን
የሚያስገባውን ከሳሎን ወደሚቀጥለው ክፍል የሚያሳልፈውን ሁለቱ በሮች
ቆለፈ " ሪቻርድ የደረበውን ልብስ ባርኔጣውንና የውሸት ጢሙን አውልቆ በሮዶውን አራገፈ "
“ ሪቻርድ” አለው ሚስተር ካርላይል “ በጣም አስደነገጥከኝ " ወዲህ በመ
ምጣትህ በጣም ተሳስተሃል
“ አስቸኳይ ማሳሰቢያ ደረሰኝና ” አለ ሪቻርድ ' ከቅዝቃዜው የተነሣ እየተንቀጠቀጠ ' ከለንደን እስከዚህ መንገድ እያሳበርኩ ነው የመጣሁ አሁንም ቢሆን እያሳደዱኝ ነው " ያ የተረገመ ቶርን የላካቸው ፖሊሶች አሁንም ይከተሉኛል
ሚስተር ካርላይል ወደ ቁም ሳጥኑ ምልስ ብሎ አንድ ብርጭቆ ብራንዲ ቀዳለትና
ጠጣ . . . ሪቻርድ ጠጣ ያሞቅሃል " አለው።
‹ ኧረ እኔስ በትኩስ ውሃ ቢሰጠኝ "
“ ትኩስ ወሃ እንዴት አድርጌ ላስመጣልህ እችላለሁ ? በል ይኸን ጠጣው ግን
ምነው እንደዚህ መንቀጥቀጥህ?
“ ጠንካራ የተባለውን ሰው ለማንቀጥቀጥ ኮ በዚያ ቀዝቃዛ በረዶ ውስጥ ጥቂት ሰዓት መቆየት ይበቃል ከአንድ አንድ ቦታማ በረዶው በጣም ተቆልሎ እግር እየዋጠ እንደ ልብ አያስኬድም ። እንደ ቀንድ አውጣ እየተጐተትክ እንድትጓዝ ያስገድድሃል አሁን እንደ መጣሁ የዛሬ ሁለት ሳምንት ዌስት ኤንድ ላይ ካላው የሠረገላ ተራ ሔጄ ካንድ ነጅ ጋር ስነጋገር ዝናብ ማካፋት ጀመረ " በዚህ ጊዜ አንድ መኮንንና አንዲት ወይዘሮ ሲያልፉ እኔ ለራሴ ልብ ብዬ አላስተዋልኳቸውም እሱ ግን ኧረ እኔስ ነገሩ ቀፈፈኝ በሠረገላ ብንሔድ ይሻላል የኔ ፍቅር '' ሲላት ሰማሁት ሳወጋው የነበረው ሠረገላ ነጂ ይህን ሲሰማ በሩን ከፈተላትና ሴትዮይቱ
ገባች መቼም ልጂቱ ስታምር ሌላ ነገር ናት " እኔ ደግሞ እሷን አይቸ ሰውየውን ልብ ብዬ ለማየት ፊቴን ሳዞር ማንን እንዳየሁ ታውቃለህ ? .... ቶርንን " '
“ እውነት ? ”
ያን ጊዜ በጨረቃ ልሳሳት እንደምችል አስበህ ነበር " በቀን ግን ልሳሳት አልችልም " ዐይኔን ሞልቸ ፊቱን ስመለከተው 0መድ ለበሰ እኔም ምናልባት እንደሱ ሁኘ ይሆናል " አልታወቀኝም " "
“ አለባበሱ ጥሩ ነበር ? '
ያለባበሱ ነገርማ ምኑ ይጠየቃል " ከዚያ በኋላ ሠረገላው ሲንቀሳቀስ በስተኋላ ተንጠላጥዩ ተሳፈርኩ ። ነጂው ልጆቹ የገቡ መሰለውና ከነአለንጋው ወደኔ
በኩል ፊቱን ሲመልስ ምልክት ሰጠሁት " ብዙ መንገድ ሳንሔድ አንድ ቦታ ላይ ሠረገላው ገና ሊቆም ሲል ወረድኩና ስመለከተው ጊዜ አሁንም ፊቱ 0መድ እንደመሰለ ነበር የሚኖረው እዚያ ሳይሆን አይቀርም በማለት የገባበትን ቤት ልብ ብዬ አስተዋልኩት ”
“ ለምንድነው ያላስያዝከው
ሪቻርድ ” አለ ሚስተር ካርላይል "
👍12
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
መጋዘኑ ውስጥ አምጥቶ ሲወረውራት ክርኗና ጉልበቷ በመጎዳቱ ቁስሉ ጠዘጠዛት፡፡ ‹‹አንተ አሳማ!›› ብላ ፒተርን በሌለበት ተሳደበች፡፡
ጫማዋን አጠለቀችና ቦርሳዋን አንስታ ዙሪያውን ቃኘች። ሌላ በር አገኘችና ለመክፈት ብትሞክርም በጥብቅ የተዘጋ በመሆኑ መክፈት አልቻለችም::
ቤቱ ከባህር ዳርቻው የራቀ ቢሆንም የአይሮፕላኑ ተሳፋሪዎች ወይም
ሌላ ሰው በዚያ በኩል ሊያልፍ ይችላል፡፡ ናንሲም ጉሮሮዋ እስኪሰነጠቅ
‹‹የሰው ያለህ!›› ስትል ጮኸች፡
ጉሮሮዋ ደርቆ ድምጿ እንዳይዘጋ በየአንድ ደቂቃ ልዩነት አንድ ጊዜ
መጣራቷን ቀጠለች፡
ሁለቱም በሮች በወፍራም እንጨት የተሰሩና ግጥም ያሉ በመሆናቸው
ዲጂኖ ወይም ሌላ ብታገኝ ሰብራ ወይም ፈልቅቃ ትከፍተው ነበር፡፡
ምናልባትም አንድ የሆነ የእጅ መሳሪያ አገኝ ብላ አካባቢውን ቃኘች፡፡ የቤቱ
ባለቤት ዕቃውን በስርዓት የሚይዝ ኖሮ የእጅ መሳሪያዎቹን መጋዘኑ ውስጥ አልተዋቸውም፡፡ መጋዘኑ ውስጥ አንድም የሚታይ የአትክልት መኮትኮቻም ሆነ አካፋና ዶማ የለም፡፡
እንደገና ‹‹የሰው ያለህ!›› መልስ የለም፡፡
ቁጭ ብላ መተከዝ ሆነ ያላት አማራጭ፡ ኮቷን ይዛ በመምጣቷ ብርዱ
ብዙም አላስቸገራትም፡፡ መጣራቱን ባታቆምም ጊዜ እያለፈ ሲሄድ ተስፋዋ
እየተሟጠጠ ሄደ፡ ይሄን ጊዜ ተሳፋሪዎቹ አይሮፕላኑ ላይ እንደገና እየገቡ
ይሆናል፡፡ ጥቂት ቆይቶ እሷን ጥሎ ይበራል፡፡
በአሁኑ ሰዓት እያስጨነቃት ያለው ኩባንያውን ማጣቱ አይደለም፡፡አይበለውና ለሳምንት ያህል ሰው ወደ መጋዘኑ ዝር ባይል ምን ይውጣታል፡ እዚሁ ልትሞት አይደል፡፡ ይህም ጭንቀት ላይ ስለጣላት ያለማቋረጥ
ጩኸቷን አስነካችው፡፡
ጥረቷ ሁሉ አለመሳካቱን ስታውቅ ዝም ብላ ቁጭ አለች፡፡ ፒተር ክፉ
ሰው ቢሆንም ነፍሰ ገዳይ ስላልሆነ እዚህ እንድሞት አይተወኝም ብላ ገመተች፡፡ ሼዲያክ ፖሊስ መምሪያ ስልክ ደውሎ ከመጋዘኑ እንዲያወጧት ይነግራቸው ይሆናል፡፡ ነገር ግን ከቦርድ ስብሰባው በፊት
አይነግራቸውም፡፡ ያለችበት ቦታ የማያሰጋ ቢሆንም ስጋት መፍጠሩ አልቀረም፡ ፒተር ካሰበችው በላይ ጨካኝ ቢሆንስ! ቢረሳትስ? ቢያመውስ?
ወይም የሆነ አደጋ ቢገጥመውስ? ታዲያ ከዚህ ማጥ ውስጥ የሚያወጣት
መቼም ማነው?
የአይሮፕላኑ ሞተሮች ሲያስገመግሙ ስትሰማ የነበራት ተስፋ ሁሉ ጨለመ የገዛ ወንድሟ ለክፉ እንደዳረጋት መርቪንም ሊደርስላት እንደማይችል አወቀች፡፡ መርቪን ይህን ጊዜ አይሮፕላኑ ውስጥ ቁጭ ብሎ የአይሮፕላኑን መነሳት እየጠበቀ ይሆናል፡፡ አይሮፕላኑ ውስጥ ሲያጣት ‹ምን ሆና ይሆን?› ማለቱ ባይቀርም በመጨረሻ የተለያዩት ‹‹አንተ ጅል!›› ብላ ሰድባው ስለሆነ ከእሷ ጋር አብቅቷል ብሎ ያስብ ይሆናል፡፡እንግሊዝ አገር ተከትለሽኝ ነይ ማለቱ ብልግናውን ያሳያል፡ ሆኖም
ማንም ወንድ ይህን ስለሚል መናደድ አልነበረባትም፡፡ የተለያዩት በጥል ስለሆነ ካሁን በኋላ እንደማታገኘው ተገነዘበች፡፡ ‹‹ኩባንያዬንም ተነጠቅሁ፣
መርቪንንም ተነጠቅሁ፣ በረሃብም እሞታለሁ›› ስትል አላዘነች፡፡
ጉንጯ ላይ የፈሰሰውን እንባ በእጅጌዋ ጠረገች፡፡ ከእዚህ ችግር ለመውጣት ወገቧን ጠበቅ ማድረግ እንዳለባት ተገነዘበች፡፡ ከዚህ መውጪያ መንገድ መኖር አለበት፡፡ በዙሪያዋ በሩን ለመስበር የሚጠቅም አንዳች መሳሪያ ካለ ቃኘች፡ ግድግዳውን በጥፍሮቻቸው ፍቀው ከእስር ያመለጡ እስረኞች እንዳሉ አስታወሰች፡፡ እሷ ደግሞ የዓመታት ጊዜ
የላትም፡፡ ከጥፍር የጠነከረ መሳሪያ ያስፈልጋታል፡፡ ቦርሳዋን ፈታተሸች፡፡
ከዝሆን ጥርስ የተሰራ ማበጠሪያ፣ ሊፒስቲክ፣ መሃረብ፣ የባንክ ቼክ ቡክ፣
ገንዘብ፣ ከወርቅ የተሰራ ብዕር አላት፡፡ ሁሉም በር ለመክፈት አይጠቅሙም
የለበሰችውን ልብስ ተመለከተች፡፡ ቀበቶ ታጥቃለች: የቀበቶ ማያያዣው
ምናልባት በሩን ለመቦርቦር ሊጠቅም ይችል ይሆናል፡ ቡርቦራው ረጅም ጊዜ
ሊወስድ ይችላል ነገር ግን ከዚህ ሌላ አማራጭ የለም፡፡
ወደ በሩ አመራች፡፡ በሩ ከወፍራም እንጨት የተሰራ ነው፡፡ በሩን በሙሉ መቦርቦር አይኖርባትም፡፡ የተወሰነ ጥልቀት ከቦረቦረች ሊሰበር ይችላል፡፡ እንደገና ለእርዳታ ተጣራች፡፡ የሚሰማ የለም፡፡ቀበቶዋን ስትፈታ ቀሚሷ ወለቀ፡ ከዚያም ቀሚሷን አጠፈችና
አስቀመጠችው፡ የሚያያት ሰው ባይኖርም የሚያምር ፓንት አድርጋለች፡፡
በአራት ማዕዘን ቅርጽ ቦረቦረች፡ የቀበቶው ማያያዣ ጠንካራ ባለመሆኑ
ተጣመመ: ቢሆንም ቡርቦራዋን ቀጠለች፡፡ በመሃል በመሃል የድረሱልኝ
ጥሪዋን ታሰማለች፡፡ በትዕግስት ስትፈቀፍቅ የእንጨት ፍግፋጊ መሬቱ ላይ መርገፍ ጀመረ፡፡ እንጨቱ ለስለስ ያለ ነው፡፡ አየሩ እርጥበት ስላለው
ቡርቦራዋን በተስፋ ቀጠለች፡፡ ስትቦረቡር የቀበቶው ማያያዣ እየወለቀ
ያስቸግራታል፡፡ እያነሳች ትቀጥላለች፡፡ አምስት ስድስት ጊዜ እየወደቀ
እያነሳች ብትቦረቡርም ስራው ፈቀቅ አልል ሲላት ለቅሶዋን ለቀቀችው፡
በሲቃ በሩንም በጡጫ ደበደበች፡፡
ከውጨው ድምጽ ተሰማ፡፡ ‹‹ሰው አለ እዚህ›› አለ ድምጹ፡፡
ድምጹን ስትሰማ በሩን መደብደቧን አቆመች፡፡ በትክክል ድምጽ
ሰምታለች፡፡ ‹‹የሰው ያለህ! ከዚህ አውጡኝ›› አለች፡፡
‹‹ናንሲ አንቺ ነሽ?››
ናንሲ ልቧ በደስታ ዘለለ፡፡ የሰማችው ድምጽ የእንግሊዛውያን ቅላጼ
ያለው ነው፡፡ ድምጹንም አወቀችውና ‹‹መርቪን! ተመስገን አምላኬ!›› አለች፡፡
‹‹አንቺን ያልፈለግሁበት ቦታ የለም፡፡ እዚህ ምን ትሰሪያለሽ?››
‹‹ከዚህ ማጥ አውጣኝ መርቪኔ››
መርቪን በሩን ነቀነቀው፡፡ ‹‹ተዘግቷል!›› አላት
‹‹በጎን በኩል ና››
‹‹መጣሁ››
‹‹መርቪን?!››
‹‹በሩ ተቀርቅሯል፡፡ ትንሽ ጠብቂኝ›› አለ መርቪን፡፡
‹‹በፓንትና በስቶኪንግ ብቻ መሆኗ ትዝ አላትና ገላዋን በኮቷ ሸፈነች፡
ጥቂት ደቂቃ ቆይቶ በሩ ወለል ብሎ ተከፈተ፡፡ ሮጣ መርቪን ደረት ላይ
ተለጠፈች፡፡ ‹‹እዚህ ሞቼ እቀር ነበር›› አለችና ለቅሶዋን ለቀቀችው::
መርቪንም ደረቱ ላይ እንደተለጠፈች ጸጉሯን እያሻሽ ‹‹አይዞሽ
አይዞሽ!›› አላት፡፡
‹‹ፒተር ነው እዚህ የዘጋብኝ›› አለች ዓይኗ እምባ አቆርዝዞ::
‹‹ይሄ ወንድምሽ የሆነ በድብቅ የሚሰራው ነገር ሳይኖር አይቀርም፡፡
ወንድምሽ ርጉም ሰው ነው፡፡››
በአሁኗ ደቂቃ ናንሲ ስለወንድሟ ሳይሆን ስለመርቪን ነው
የምታስበው፡፡ በእምባ በተንቆረዘዙ ዓይኖቿ መላ አካላቱን ቃኘችና ጊዜ
ሳታጠፋ ፊቱን አገላብጣ ሳመችው፡፡ ለጠቀችና ከንፈሮቹን በስሜት
ጨመጨመቻቸው፡ በዚህ ጊዜ የወሲብ ፍላጎቷ በእጅጉ ተነሳሳ፡፡ እሱም
አላሳፈራትም፡፡ እጆቹን ሰደደና ደረቱ ውስጥ ከቶ እቅፍ አደረጋት፡ እሷም
የእሱን ገላ ስለተራበች ከእቅፉ ውስጥ መውጣት አልፈለገችም፡: እጆቹን ወደ
ቂጧ ሲሰድ ፓንቷን ነካና ደንገጥ ብሎ አቆመ:
‹‹ቀሚስሽ የት ሄደ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹በሩን ለመፈግፈግ ብዬ ቀበቶዬን ፈትቼው ስለነበር ቀሚሴም ያለቀበቶ
ወገቤ ላይ መቆም ስላልቻለ አሽቀንጥሬ ጣልኩት›› አለች እየሳቀች፡፡
‹‹እንዴት ጥሩ አጋጣሚ ነው›› አለና እጁን ሰዶ ቂጧንና ጭኗን መደባበስ ያዘ፡፡ በዚህ ጊዜ ብልቱ ቆሞ ሆዷን ሲነካካት ታወቃት፡ እሷም ሱሪው ውስጥ እጇን ከታ ብልቱን ታሻሸው ጀመር፡
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
መጋዘኑ ውስጥ አምጥቶ ሲወረውራት ክርኗና ጉልበቷ በመጎዳቱ ቁስሉ ጠዘጠዛት፡፡ ‹‹አንተ አሳማ!›› ብላ ፒተርን በሌለበት ተሳደበች፡፡
ጫማዋን አጠለቀችና ቦርሳዋን አንስታ ዙሪያውን ቃኘች። ሌላ በር አገኘችና ለመክፈት ብትሞክርም በጥብቅ የተዘጋ በመሆኑ መክፈት አልቻለችም::
ቤቱ ከባህር ዳርቻው የራቀ ቢሆንም የአይሮፕላኑ ተሳፋሪዎች ወይም
ሌላ ሰው በዚያ በኩል ሊያልፍ ይችላል፡፡ ናንሲም ጉሮሮዋ እስኪሰነጠቅ
‹‹የሰው ያለህ!›› ስትል ጮኸች፡
ጉሮሮዋ ደርቆ ድምጿ እንዳይዘጋ በየአንድ ደቂቃ ልዩነት አንድ ጊዜ
መጣራቷን ቀጠለች፡
ሁለቱም በሮች በወፍራም እንጨት የተሰሩና ግጥም ያሉ በመሆናቸው
ዲጂኖ ወይም ሌላ ብታገኝ ሰብራ ወይም ፈልቅቃ ትከፍተው ነበር፡፡
ምናልባትም አንድ የሆነ የእጅ መሳሪያ አገኝ ብላ አካባቢውን ቃኘች፡፡ የቤቱ
ባለቤት ዕቃውን በስርዓት የሚይዝ ኖሮ የእጅ መሳሪያዎቹን መጋዘኑ ውስጥ አልተዋቸውም፡፡ መጋዘኑ ውስጥ አንድም የሚታይ የአትክልት መኮትኮቻም ሆነ አካፋና ዶማ የለም፡፡
እንደገና ‹‹የሰው ያለህ!›› መልስ የለም፡፡
ቁጭ ብላ መተከዝ ሆነ ያላት አማራጭ፡ ኮቷን ይዛ በመምጣቷ ብርዱ
ብዙም አላስቸገራትም፡፡ መጣራቱን ባታቆምም ጊዜ እያለፈ ሲሄድ ተስፋዋ
እየተሟጠጠ ሄደ፡ ይሄን ጊዜ ተሳፋሪዎቹ አይሮፕላኑ ላይ እንደገና እየገቡ
ይሆናል፡፡ ጥቂት ቆይቶ እሷን ጥሎ ይበራል፡፡
በአሁኑ ሰዓት እያስጨነቃት ያለው ኩባንያውን ማጣቱ አይደለም፡፡አይበለውና ለሳምንት ያህል ሰው ወደ መጋዘኑ ዝር ባይል ምን ይውጣታል፡ እዚሁ ልትሞት አይደል፡፡ ይህም ጭንቀት ላይ ስለጣላት ያለማቋረጥ
ጩኸቷን አስነካችው፡፡
ጥረቷ ሁሉ አለመሳካቱን ስታውቅ ዝም ብላ ቁጭ አለች፡፡ ፒተር ክፉ
ሰው ቢሆንም ነፍሰ ገዳይ ስላልሆነ እዚህ እንድሞት አይተወኝም ብላ ገመተች፡፡ ሼዲያክ ፖሊስ መምሪያ ስልክ ደውሎ ከመጋዘኑ እንዲያወጧት ይነግራቸው ይሆናል፡፡ ነገር ግን ከቦርድ ስብሰባው በፊት
አይነግራቸውም፡፡ ያለችበት ቦታ የማያሰጋ ቢሆንም ስጋት መፍጠሩ አልቀረም፡ ፒተር ካሰበችው በላይ ጨካኝ ቢሆንስ! ቢረሳትስ? ቢያመውስ?
ወይም የሆነ አደጋ ቢገጥመውስ? ታዲያ ከዚህ ማጥ ውስጥ የሚያወጣት
መቼም ማነው?
የአይሮፕላኑ ሞተሮች ሲያስገመግሙ ስትሰማ የነበራት ተስፋ ሁሉ ጨለመ የገዛ ወንድሟ ለክፉ እንደዳረጋት መርቪንም ሊደርስላት እንደማይችል አወቀች፡፡ መርቪን ይህን ጊዜ አይሮፕላኑ ውስጥ ቁጭ ብሎ የአይሮፕላኑን መነሳት እየጠበቀ ይሆናል፡፡ አይሮፕላኑ ውስጥ ሲያጣት ‹ምን ሆና ይሆን?› ማለቱ ባይቀርም በመጨረሻ የተለያዩት ‹‹አንተ ጅል!›› ብላ ሰድባው ስለሆነ ከእሷ ጋር አብቅቷል ብሎ ያስብ ይሆናል፡፡እንግሊዝ አገር ተከትለሽኝ ነይ ማለቱ ብልግናውን ያሳያል፡ ሆኖም
ማንም ወንድ ይህን ስለሚል መናደድ አልነበረባትም፡፡ የተለያዩት በጥል ስለሆነ ካሁን በኋላ እንደማታገኘው ተገነዘበች፡፡ ‹‹ኩባንያዬንም ተነጠቅሁ፣
መርቪንንም ተነጠቅሁ፣ በረሃብም እሞታለሁ›› ስትል አላዘነች፡፡
ጉንጯ ላይ የፈሰሰውን እንባ በእጅጌዋ ጠረገች፡፡ ከእዚህ ችግር ለመውጣት ወገቧን ጠበቅ ማድረግ እንዳለባት ተገነዘበች፡፡ ከዚህ መውጪያ መንገድ መኖር አለበት፡፡ በዙሪያዋ በሩን ለመስበር የሚጠቅም አንዳች መሳሪያ ካለ ቃኘች፡ ግድግዳውን በጥፍሮቻቸው ፍቀው ከእስር ያመለጡ እስረኞች እንዳሉ አስታወሰች፡፡ እሷ ደግሞ የዓመታት ጊዜ
የላትም፡፡ ከጥፍር የጠነከረ መሳሪያ ያስፈልጋታል፡፡ ቦርሳዋን ፈታተሸች፡፡
ከዝሆን ጥርስ የተሰራ ማበጠሪያ፣ ሊፒስቲክ፣ መሃረብ፣ የባንክ ቼክ ቡክ፣
ገንዘብ፣ ከወርቅ የተሰራ ብዕር አላት፡፡ ሁሉም በር ለመክፈት አይጠቅሙም
የለበሰችውን ልብስ ተመለከተች፡፡ ቀበቶ ታጥቃለች: የቀበቶ ማያያዣው
ምናልባት በሩን ለመቦርቦር ሊጠቅም ይችል ይሆናል፡ ቡርቦራው ረጅም ጊዜ
ሊወስድ ይችላል ነገር ግን ከዚህ ሌላ አማራጭ የለም፡፡
ወደ በሩ አመራች፡፡ በሩ ከወፍራም እንጨት የተሰራ ነው፡፡ በሩን በሙሉ መቦርቦር አይኖርባትም፡፡ የተወሰነ ጥልቀት ከቦረቦረች ሊሰበር ይችላል፡፡ እንደገና ለእርዳታ ተጣራች፡፡ የሚሰማ የለም፡፡ቀበቶዋን ስትፈታ ቀሚሷ ወለቀ፡ ከዚያም ቀሚሷን አጠፈችና
አስቀመጠችው፡ የሚያያት ሰው ባይኖርም የሚያምር ፓንት አድርጋለች፡፡
በአራት ማዕዘን ቅርጽ ቦረቦረች፡ የቀበቶው ማያያዣ ጠንካራ ባለመሆኑ
ተጣመመ: ቢሆንም ቡርቦራዋን ቀጠለች፡፡ በመሃል በመሃል የድረሱልኝ
ጥሪዋን ታሰማለች፡፡ በትዕግስት ስትፈቀፍቅ የእንጨት ፍግፋጊ መሬቱ ላይ መርገፍ ጀመረ፡፡ እንጨቱ ለስለስ ያለ ነው፡፡ አየሩ እርጥበት ስላለው
ቡርቦራዋን በተስፋ ቀጠለች፡፡ ስትቦረቡር የቀበቶው ማያያዣ እየወለቀ
ያስቸግራታል፡፡ እያነሳች ትቀጥላለች፡፡ አምስት ስድስት ጊዜ እየወደቀ
እያነሳች ብትቦረቡርም ስራው ፈቀቅ አልል ሲላት ለቅሶዋን ለቀቀችው፡
በሲቃ በሩንም በጡጫ ደበደበች፡፡
ከውጨው ድምጽ ተሰማ፡፡ ‹‹ሰው አለ እዚህ›› አለ ድምጹ፡፡
ድምጹን ስትሰማ በሩን መደብደቧን አቆመች፡፡ በትክክል ድምጽ
ሰምታለች፡፡ ‹‹የሰው ያለህ! ከዚህ አውጡኝ›› አለች፡፡
‹‹ናንሲ አንቺ ነሽ?››
ናንሲ ልቧ በደስታ ዘለለ፡፡ የሰማችው ድምጽ የእንግሊዛውያን ቅላጼ
ያለው ነው፡፡ ድምጹንም አወቀችውና ‹‹መርቪን! ተመስገን አምላኬ!›› አለች፡፡
‹‹አንቺን ያልፈለግሁበት ቦታ የለም፡፡ እዚህ ምን ትሰሪያለሽ?››
‹‹ከዚህ ማጥ አውጣኝ መርቪኔ››
መርቪን በሩን ነቀነቀው፡፡ ‹‹ተዘግቷል!›› አላት
‹‹በጎን በኩል ና››
‹‹መጣሁ››
‹‹መርቪን?!››
‹‹በሩ ተቀርቅሯል፡፡ ትንሽ ጠብቂኝ›› አለ መርቪን፡፡
‹‹በፓንትና በስቶኪንግ ብቻ መሆኗ ትዝ አላትና ገላዋን በኮቷ ሸፈነች፡
ጥቂት ደቂቃ ቆይቶ በሩ ወለል ብሎ ተከፈተ፡፡ ሮጣ መርቪን ደረት ላይ
ተለጠፈች፡፡ ‹‹እዚህ ሞቼ እቀር ነበር›› አለችና ለቅሶዋን ለቀቀችው::
መርቪንም ደረቱ ላይ እንደተለጠፈች ጸጉሯን እያሻሽ ‹‹አይዞሽ
አይዞሽ!›› አላት፡፡
‹‹ፒተር ነው እዚህ የዘጋብኝ›› አለች ዓይኗ እምባ አቆርዝዞ::
‹‹ይሄ ወንድምሽ የሆነ በድብቅ የሚሰራው ነገር ሳይኖር አይቀርም፡፡
ወንድምሽ ርጉም ሰው ነው፡፡››
በአሁኗ ደቂቃ ናንሲ ስለወንድሟ ሳይሆን ስለመርቪን ነው
የምታስበው፡፡ በእምባ በተንቆረዘዙ ዓይኖቿ መላ አካላቱን ቃኘችና ጊዜ
ሳታጠፋ ፊቱን አገላብጣ ሳመችው፡፡ ለጠቀችና ከንፈሮቹን በስሜት
ጨመጨመቻቸው፡ በዚህ ጊዜ የወሲብ ፍላጎቷ በእጅጉ ተነሳሳ፡፡ እሱም
አላሳፈራትም፡፡ እጆቹን ሰደደና ደረቱ ውስጥ ከቶ እቅፍ አደረጋት፡ እሷም
የእሱን ገላ ስለተራበች ከእቅፉ ውስጥ መውጣት አልፈለገችም፡: እጆቹን ወደ
ቂጧ ሲሰድ ፓንቷን ነካና ደንገጥ ብሎ አቆመ:
‹‹ቀሚስሽ የት ሄደ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹በሩን ለመፈግፈግ ብዬ ቀበቶዬን ፈትቼው ስለነበር ቀሚሴም ያለቀበቶ
ወገቤ ላይ መቆም ስላልቻለ አሽቀንጥሬ ጣልኩት›› አለች እየሳቀች፡፡
‹‹እንዴት ጥሩ አጋጣሚ ነው›› አለና እጁን ሰዶ ቂጧንና ጭኗን መደባበስ ያዘ፡፡ በዚህ ጊዜ ብልቱ ቆሞ ሆዷን ሲነካካት ታወቃት፡ እሷም ሱሪው ውስጥ እጇን ከታ ብልቱን ታሻሸው ጀመር፡
👍19❤1🥰1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹የአባትሽ ዘመዶች ነው ያልከው….?››
‹‹አዎ የአባትሽ ወገኖች … ይሄንን ተክል በምድር ላይ እንዲበቅል አድርገው ሲበትኑት ለመድሀኒትነት እንዲሆን አስበው አይደለም…››
‹‹እና ለምድነው….?››
‹‹አንቺን ለማግኘት….››ብሎ ጭራሽ ግራ አጋባት
‹‹እንዴት አድርገው ነው እኔን የሚያገኑኝ…….?ደግሞ የት ናቸው….?››
‹‹የት እንዳሉማ ታውቂለሽ….››
‹‹እና እንዴት ነው የሚያገኙኝ ….?››
‹‹ልክ ያቺን ተክል ስትቀነጥሺ ቀጥታ መልእክቱ እነሱ ጋር ይደርሳል››
‹‹እወነትህን ነው….?››ውስጧ ፈነጠዘች..አባቷ የማግኘት ምኞት ሳታስበው አዘለላት..የእናቷን እውነት የማረጋጋጥ ፍላጎት…
‹‹እና አሪፍ ነዋ..ያለሁበትን ካወቁ ይመጣሉ አይደለ..….?አባቴም ይመጣል አይደል….?››ጠየቀችው
‹‹አይ አባትሽ በጥብቅ እስር ላይ ስላላ መምጣት አይችልም.. ወደዚህ ምድር በመጣ ጊዜ ሳይፈቀድለት ከሰው ጋር በፍቅር በመቆራኘትና አንቺን ስለወለደ ይሄው ባንቺ እድሜ ሙሉ እንደታሰረ ነው››አንጀቷ ተላወሰ..በምድር ላይ ታስሮ ቢሆን ኖሮ የፈጀውን ያህል ይፍጅ እንጂ መንግስትንም ገልብጣ ቢሆን አባቷን ታስፈታው ነበር
‹‹እና ታዲያ ዘመዶቹም ቢሆን ይምጡ ምን ችግር አለው….?››
‹‹ሚመጡት አንቺን ለመውሰድ ነው››
ደስ አለት..ደነገጠችም ‹‹ወዴየት ነው የሚወስድኝ….?››
‹‹ወደራሳቸው አለም….››
‹‹እኔ መሄድ ካልፈለኩስ….?››
‹‹ፈለግሽም አልፈለግሽም ይወስዱሻል …ምንም አይነት ምደራዊ ኃይል አንቺን ከመውሰድ አያግዳቸውም….››
ለአምስት ደቂቃ በትካዜ ውስጥ ገባች…ሌላ አለም የማየት ፍላጎት… አባቷን እና ዘመዶቹን የማወቅ ፍላጎት..ደግሞ ይህቺን ምድርስ….?
‹‹ቆይ ሄጄ ሁሉን ነገር ካየሁ በኃላ ተመልሼ ወደምድር መምጣት አልችልም….?››
‹‹አይመስለኝም… ብትመለሺም እንደዚህ ሆነሽ አይደለም…ሙሉ በሙሉ ተቀይረሽ.. ሙሉ በሙሉ እነሱን ሆነሽ..የእነሱን ተልዕኮ ለማስፈፀም ነው ሚሆነው.ያ በእነሱ ፍቃድ ላይ የተመሰረተ ነው.ከፈለጉ እስከወዲያኛው ዳግመኛ ምድርን ላትረግጪ ትችያለሽ፡፡››
‹‹በቃ ይሁን.. ለእኛም እዛ መኖር ይሻለናል..የተለየ ዓለም እኮ አሪፍ ነው..ይቺን ዓለም እንደሆነ በተቻለ መጠን በርብረናታል…ምን ይቀርብናል….?››
‹‹እና ወሰንሽ››
‹‹አዎ ባክህ እንደውም አሪፍ እድል ነው››
እንግዲያው ተዘጋጂ… ከአምስት ደቂቃ በኃላ ሄደሽ መቀንጠስ ትችያለሽ..ከቀነጠስሽ በኃላ ግን አንድ ሳምንት ብቻ ነው በምድር የመቆየት እድል የሚኖርሽ… ልክ የዛሬ ሳምንት በዚህን ሰዓት ካለሽበት ቦታ መጥተው ይዘውሽ ይፈተለካሉ››
‹‹አንድ ሰምንት..አንድ ሳምንት ፈጠነ..ግን ቢሆንም ቀላል ቀን አይደለም….ብዙ ነገር እንሰራበታለን…እናቴን ሄደን እንሰናበታለን..የልጅነት ጎደኞቼን እሰናበታለሁ… አሪፍ ነው..አንድ ሳምንት ይበቃናል..››አለችና ወደተክሏ ተራመደች..
ደረሰችና ልክ ድፍን 6 ሰዓት ሲሆን ከብሳናው ዛፍ ቅርንጫፎች መካከል እጇን ዘረጋችውና ጨበጠችው… ቀነጥሰዋለሁ ስትል በእጇ ሟሞና እንደቅባት ተሙለጭልጮ ወደሰውነቷ ሲገባ ታወቀት… ደነገጠች የቀነጠስችው መስሏት ነበር… እጇ ላይ ግን ምንም ነገር የለም… እጇ የተለየ ቀለም እያመጣ ነው ..ሀመራዊ እሳት መሰል ቀለም… በመላ ሰውነቷ እየተራወጣ ከተዳረሰ በኃላ አንዘርዝሮና አንቀጥቅጦት በአፏ የቴንስ መጫወቻ የምታክል ድብልብል እሳት ብልቅ ብሎ በመውጣት እንደሮኬት ተተኩሶ ወደሰማይ ተምዘገዘገ ..እያየችው አየሩን ሰንጥቆ ተሰወረ..ግራ ጋባት …እንደምንም ለመረጋጋት እየሞከረች ወደንሰሯ አዕምሮ ተመለስችና ‹‹ምን እየሆነ ነው….?››ጠየቀችው
‹‹በቃ ጨርሰናል እንሄድ››
‹‹እንዴ መቀንጠስ አልቻልኩም እኮ ..እጄ ላይ ምንም የለም….?››
‹‹እጅሽ ላይ ምን ያደርግልሻል …ተክሉ እኮ በመላ ሰውነትሽ ገብቶ ተዋሀደሽ..አሁን መዳኒቱ ተክሉ ሳይሆን አንቺ ራስሽ ነሽ..በዚህ የሳምንት ጊዚ ውስጥ የፈለግሽውን ማዳንም የፈለከግሽውን መግደልም ትችያለሽ..››
‹‹ደስ ሲል ››
‹‹ደስ አይልም…››አለና ከመጣ ጀምሮ ተዘፍዝፎበት ከነበረው ቋጥኝ ላይ ክንፉን አርገፍግፎ ተነሳን ማጅራቷን ይዞ ወደሰማይ ተምዘገዘገ ….ወደጀርባዋ ዞረና ተጣበቀባት… ወደ አዲስአባ ተመልሰው እቤታችን ሲደርሱ ከምሽቱ 8 ሰዓት አልፎ ነበር… …
‹‹ወይኔ ድክም ብሎኛል..ግን መድሀኒቱን ስላገኘን ከአባቴ ወገኖችም ጋር ልንገናኝ ስለሆነ ደስ ብሎኛል…አንተስ ደስ አላላህም….?››ለመተኛት ወደ አልጋዋ እያመራች ነበር ምትናገረው
‹‹በጣም ከፍቶኛል››አላት ንስሯ
ደነገጠች‹‹ለምን….?››
‹‹ከንቺ ጋር የምኖረው ..በህይወትም የምቆየው ለሳምንት ብቻ ስለሆነ››
በህይወቷ እንደዚህ አይነት ድንጋጤ ደንግጣ አታውቅም.‹‹.እንዴ የእኔ ንስር ሟች ፍጡር ነው እንዴ…….?›ብላ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰበችብት ጊዜ ነው
‹‹ጥዬህ የምሄድ መስሎህ ነው..አብረን እኮ ነው የምንሄደው››
‹‹ይዘሺኝ መሄድ አትቺይም››
‹‹ለምን….?››
‹‹እኔ መጀመሪያም ከዛ ነው የመጣሁት…ለአባትሽ ብዬ እና አሁን ተመልሼ ለመሄድ ፍፅም አይፈቀድልኝም፡፡››
‹‹በቃ ይቀራላ ..እስከዛሬ ካንተ ጋር እንጂ ከእነሱ ጋር አልኖርኩ.. ምን ያደርጉልናል እነሱ መቅረት ይችላሉ››
‹‹እሱማ ጊዜው አለፈ..ቅድም ከአፍሽ የወጣችው እሳት አነሱ ጋር መልዕክት ይዛ የምትሄድ ነች…ወደድሽም ጠላሽም አንቺን ይወስዱሻል..እኔ ደግሞ ካለአንቺ ህይወት የለኝም …ተነጥለሺኝ እንደሄድሽ ወዲያው በዛኑ ሰዓት እሞታለሁ..››
‹‹እንዴ እሞታለሁ ማለት ምን ማለት ነው….?ይሄንን ታዲያ ተክሉን ከመቀንጠሴ በፊት ለምን አልነገርከኝም….?››
‹‹ውሳኔሽ በእኔ ላይ እንዲመሰረት ስላልፈለኩ ››
‹‹ያምሀል እንዴ . ….?.ካንተ ሚበልጥብኝ ነገር አለ…….?
ህይወቴ እኮ ነህ..››አበደች ጮህች ፕሮፌሰሩ ከእንቅልፋቸው ባነው በራፏን እስኪያንኮኩ ድረስ ግቢውን አተረማመችው …፡፡
✨ይቀጥላል….✨
#አደራ በዛውም YouTube ቻናሌን subscribe እያደረጋቹ እያደረጋቹ አይደለም አያስከፍልም እባካቹ እያረጋቹ ለሚለቀቁት ታሪኮች እንደክፍያ ቁጠሩት👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉንም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://tttttt.me/atronosee
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹የአባትሽ ዘመዶች ነው ያልከው….?››
‹‹አዎ የአባትሽ ወገኖች … ይሄንን ተክል በምድር ላይ እንዲበቅል አድርገው ሲበትኑት ለመድሀኒትነት እንዲሆን አስበው አይደለም…››
‹‹እና ለምድነው….?››
‹‹አንቺን ለማግኘት….››ብሎ ጭራሽ ግራ አጋባት
‹‹እንዴት አድርገው ነው እኔን የሚያገኑኝ…….?ደግሞ የት ናቸው….?››
‹‹የት እንዳሉማ ታውቂለሽ….››
‹‹እና እንዴት ነው የሚያገኙኝ ….?››
‹‹ልክ ያቺን ተክል ስትቀነጥሺ ቀጥታ መልእክቱ እነሱ ጋር ይደርሳል››
‹‹እወነትህን ነው….?››ውስጧ ፈነጠዘች..አባቷ የማግኘት ምኞት ሳታስበው አዘለላት..የእናቷን እውነት የማረጋጋጥ ፍላጎት…
‹‹እና አሪፍ ነዋ..ያለሁበትን ካወቁ ይመጣሉ አይደለ..….?አባቴም ይመጣል አይደል….?››ጠየቀችው
‹‹አይ አባትሽ በጥብቅ እስር ላይ ስላላ መምጣት አይችልም.. ወደዚህ ምድር በመጣ ጊዜ ሳይፈቀድለት ከሰው ጋር በፍቅር በመቆራኘትና አንቺን ስለወለደ ይሄው ባንቺ እድሜ ሙሉ እንደታሰረ ነው››አንጀቷ ተላወሰ..በምድር ላይ ታስሮ ቢሆን ኖሮ የፈጀውን ያህል ይፍጅ እንጂ መንግስትንም ገልብጣ ቢሆን አባቷን ታስፈታው ነበር
‹‹እና ታዲያ ዘመዶቹም ቢሆን ይምጡ ምን ችግር አለው….?››
‹‹ሚመጡት አንቺን ለመውሰድ ነው››
ደስ አለት..ደነገጠችም ‹‹ወዴየት ነው የሚወስድኝ….?››
‹‹ወደራሳቸው አለም….››
‹‹እኔ መሄድ ካልፈለኩስ….?››
‹‹ፈለግሽም አልፈለግሽም ይወስዱሻል …ምንም አይነት ምደራዊ ኃይል አንቺን ከመውሰድ አያግዳቸውም….››
ለአምስት ደቂቃ በትካዜ ውስጥ ገባች…ሌላ አለም የማየት ፍላጎት… አባቷን እና ዘመዶቹን የማወቅ ፍላጎት..ደግሞ ይህቺን ምድርስ….?
‹‹ቆይ ሄጄ ሁሉን ነገር ካየሁ በኃላ ተመልሼ ወደምድር መምጣት አልችልም….?››
‹‹አይመስለኝም… ብትመለሺም እንደዚህ ሆነሽ አይደለም…ሙሉ በሙሉ ተቀይረሽ.. ሙሉ በሙሉ እነሱን ሆነሽ..የእነሱን ተልዕኮ ለማስፈፀም ነው ሚሆነው.ያ በእነሱ ፍቃድ ላይ የተመሰረተ ነው.ከፈለጉ እስከወዲያኛው ዳግመኛ ምድርን ላትረግጪ ትችያለሽ፡፡››
‹‹በቃ ይሁን.. ለእኛም እዛ መኖር ይሻለናል..የተለየ ዓለም እኮ አሪፍ ነው..ይቺን ዓለም እንደሆነ በተቻለ መጠን በርብረናታል…ምን ይቀርብናል….?››
‹‹እና ወሰንሽ››
‹‹አዎ ባክህ እንደውም አሪፍ እድል ነው››
እንግዲያው ተዘጋጂ… ከአምስት ደቂቃ በኃላ ሄደሽ መቀንጠስ ትችያለሽ..ከቀነጠስሽ በኃላ ግን አንድ ሳምንት ብቻ ነው በምድር የመቆየት እድል የሚኖርሽ… ልክ የዛሬ ሳምንት በዚህን ሰዓት ካለሽበት ቦታ መጥተው ይዘውሽ ይፈተለካሉ››
‹‹አንድ ሰምንት..አንድ ሳምንት ፈጠነ..ግን ቢሆንም ቀላል ቀን አይደለም….ብዙ ነገር እንሰራበታለን…እናቴን ሄደን እንሰናበታለን..የልጅነት ጎደኞቼን እሰናበታለሁ… አሪፍ ነው..አንድ ሳምንት ይበቃናል..››አለችና ወደተክሏ ተራመደች..
ደረሰችና ልክ ድፍን 6 ሰዓት ሲሆን ከብሳናው ዛፍ ቅርንጫፎች መካከል እጇን ዘረጋችውና ጨበጠችው… ቀነጥሰዋለሁ ስትል በእጇ ሟሞና እንደቅባት ተሙለጭልጮ ወደሰውነቷ ሲገባ ታወቀት… ደነገጠች የቀነጠስችው መስሏት ነበር… እጇ ላይ ግን ምንም ነገር የለም… እጇ የተለየ ቀለም እያመጣ ነው ..ሀመራዊ እሳት መሰል ቀለም… በመላ ሰውነቷ እየተራወጣ ከተዳረሰ በኃላ አንዘርዝሮና አንቀጥቅጦት በአፏ የቴንስ መጫወቻ የምታክል ድብልብል እሳት ብልቅ ብሎ በመውጣት እንደሮኬት ተተኩሶ ወደሰማይ ተምዘገዘገ ..እያየችው አየሩን ሰንጥቆ ተሰወረ..ግራ ጋባት …እንደምንም ለመረጋጋት እየሞከረች ወደንሰሯ አዕምሮ ተመለስችና ‹‹ምን እየሆነ ነው….?››ጠየቀችው
‹‹በቃ ጨርሰናል እንሄድ››
‹‹እንዴ መቀንጠስ አልቻልኩም እኮ ..እጄ ላይ ምንም የለም….?››
‹‹እጅሽ ላይ ምን ያደርግልሻል …ተክሉ እኮ በመላ ሰውነትሽ ገብቶ ተዋሀደሽ..አሁን መዳኒቱ ተክሉ ሳይሆን አንቺ ራስሽ ነሽ..በዚህ የሳምንት ጊዚ ውስጥ የፈለግሽውን ማዳንም የፈለከግሽውን መግደልም ትችያለሽ..››
‹‹ደስ ሲል ››
‹‹ደስ አይልም…››አለና ከመጣ ጀምሮ ተዘፍዝፎበት ከነበረው ቋጥኝ ላይ ክንፉን አርገፍግፎ ተነሳን ማጅራቷን ይዞ ወደሰማይ ተምዘገዘገ ….ወደጀርባዋ ዞረና ተጣበቀባት… ወደ አዲስአባ ተመልሰው እቤታችን ሲደርሱ ከምሽቱ 8 ሰዓት አልፎ ነበር… …
‹‹ወይኔ ድክም ብሎኛል..ግን መድሀኒቱን ስላገኘን ከአባቴ ወገኖችም ጋር ልንገናኝ ስለሆነ ደስ ብሎኛል…አንተስ ደስ አላላህም….?››ለመተኛት ወደ አልጋዋ እያመራች ነበር ምትናገረው
‹‹በጣም ከፍቶኛል››አላት ንስሯ
ደነገጠች‹‹ለምን….?››
‹‹ከንቺ ጋር የምኖረው ..በህይወትም የምቆየው ለሳምንት ብቻ ስለሆነ››
በህይወቷ እንደዚህ አይነት ድንጋጤ ደንግጣ አታውቅም.‹‹.እንዴ የእኔ ንስር ሟች ፍጡር ነው እንዴ…….?›ብላ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰበችብት ጊዜ ነው
‹‹ጥዬህ የምሄድ መስሎህ ነው..አብረን እኮ ነው የምንሄደው››
‹‹ይዘሺኝ መሄድ አትቺይም››
‹‹ለምን….?››
‹‹እኔ መጀመሪያም ከዛ ነው የመጣሁት…ለአባትሽ ብዬ እና አሁን ተመልሼ ለመሄድ ፍፅም አይፈቀድልኝም፡፡››
‹‹በቃ ይቀራላ ..እስከዛሬ ካንተ ጋር እንጂ ከእነሱ ጋር አልኖርኩ.. ምን ያደርጉልናል እነሱ መቅረት ይችላሉ››
‹‹እሱማ ጊዜው አለፈ..ቅድም ከአፍሽ የወጣችው እሳት አነሱ ጋር መልዕክት ይዛ የምትሄድ ነች…ወደድሽም ጠላሽም አንቺን ይወስዱሻል..እኔ ደግሞ ካለአንቺ ህይወት የለኝም …ተነጥለሺኝ እንደሄድሽ ወዲያው በዛኑ ሰዓት እሞታለሁ..››
‹‹እንዴ እሞታለሁ ማለት ምን ማለት ነው….?ይሄንን ታዲያ ተክሉን ከመቀንጠሴ በፊት ለምን አልነገርከኝም….?››
‹‹ውሳኔሽ በእኔ ላይ እንዲመሰረት ስላልፈለኩ ››
‹‹ያምሀል እንዴ . ….?.ካንተ ሚበልጥብኝ ነገር አለ…….?
ህይወቴ እኮ ነህ..››አበደች ጮህች ፕሮፌሰሩ ከእንቅልፋቸው ባነው በራፏን እስኪያንኮኩ ድረስ ግቢውን አተረማመችው …፡፡
✨ይቀጥላል….✨
#አደራ በዛውም YouTube ቻናሌን subscribe እያደረጋቹ እያደረጋቹ አይደለም አያስከፍልም እባካቹ እያረጋቹ ለሚለቀቁት ታሪኮች እንደክፍያ ቁጠሩት👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉንም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://tttttt.me/atronosee
👍111😢31❤20🔥5👏5🥰4
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከሆቴል ይዟት ሲወጣ ሰዓቱ ከምሽቱ 3፡55 ሆኖ ነበር፡፡‹‹ፂ በጣም እኮ ጨልሞል... በዛ ላይ የከተማው መብራት እንዳለ ጠፍቷል የግድ ቤትሽ ድረስ ልሸኝሽ ይገባል፡፡››
‹‹መብራት ባይጠፋ ኖሮስ ?››
‹‹መብራት ባይጠፋማ ነፃነት ሆቴል ድረስ ከሸኘሁሽ ከዛ ወዲያ ቅርብ ስለሆነ እንቺም ወደ ቤትሽ እኔም ወደቤቴ እንበታተን ነበር››
‹‹ተው እንጂ ?እያሾፍክብኝ ነው አይደል?››
‹‹ለምን አሾፍብሻለሁ?››
‹‹ጨልሞል መብራት ጠፍቷል ..ያ ታዲያ ለእኔ ምኔ ነው..?ሁለቱም አይመለከቱኝም እኮ፡፡ ስትተኙ ተኝቼ ስትነሱ የምነሳው እኮ መቼስ ህይወቴም ስራዬም ከዓይናማዎቹ ጋር ነዋና ሰዓቴን ከእናንተ ሰዓት ጋር አስተካክዬ ልጠቀም ብዬ ነው እንጂ፤ ቀን በምትሉበት ሰዓት ተኝቼ በማታው ብሰራ ለእኔ ለውጥ የለውም፡፡ቀንና ለሊት የጨለማ እና የብርሀን መፈራረቅ ነው አይደል በእኔ ህይወት ሁለቱም አይፈራረቁም ጭርሱኑ የሉም…››
‹‹አይ የእኔ ነገር ..!!አንቺ እኮ ሁል ጊዜ በመንፈስ ብቻ ሳይሆን በአካልም ሙሉ መስለሽ ስለምትታይኝ ነው..በዛ ላይ ካለወትሮዬ አራት ቢራ መጠጣቴን አትዘንጊ፡፡››
‹‹ሰክሬያለሁ ለማለት ነው?››
‹‹ያው እንደዛው በይው››
እያወሩ ፅዮን ቤት በራፍ ጋር ደረሱ፤የቤቷን መክፈቻ ቁልፍ ከቦርሳዋ በርብራ አወጣችና በመክፈት ወደውስጥ አልፋ ከገባች በኃላ ‹‹ግባ እንጂ >> አለችው፡፡
‹‹እንዴት ልግባ?››
‹‹እኔ እንደገባሁት ነዋ…ምን እንደህንዶቹ ፀሎት ተደርጎልህ ግንባርህን ቀለም ካላስነኩህ ደጃፉን አታልፍም?››
‹‹እሱን አላልኩም እኔ እንዳንቺ በጨለማ የመጓዝ ችሎታ የለኝም..፡፡››
‹‹ወይኔ ወይኔ…አለችና ወደ ኋላ ተመልሳ በራፉ አቅራቢያ ኮርነር ላይ የሚገኘውን ማብሪያ ማጥፊያ በዳበሳ ተጫነችው፡፡››
‹‹ይሄው ግባ››
‹‹ባክሽ አሁንም አልበራም.. እውነትም ዛሬ ሰክሬያለሁ መሰለኝ መብራት እንደጠፋ ቅድም ስነግርሽ ቆይቼ አሁን ደግሞ መብራት ውለጂ ማለቴ...፡፡››
‹‹ግዴለህም ቆይ እንደ ፓውዛ ያበራል ብለው የሚያደንቁት ባትሪ አለኝ፡፡›› ብላ ወደ ውስጥ ዘለቀችና ባትሪውን አበራችለት... እውነትም ፓውዛ እንዳለችው ቤቱን በብርሀን ሞላው፡፡ከዛ እሱም ወደ ውስጥ ገባ፡፡
ክፍሉ አንድ ክፍል ቢሆንም የመለስተኛ ሳሎን ያህል ስፋት ኖሮት በዕቃ የተሞላ ነው፡፡
‹‹የሚመችህ ቦታ ቁጭ በል››አለችውና ወደ ቁም ሳጥኑ በማምራት ከፈተችው፡፡እሱ ከአልጋው ፊት ለፊት ካለው ደረቅ ወንበር ላይ ቁጭ አለ፡፡
ፅዮን ከከፈተችው ቁም ሳጥን ቢጃማ ሱሪና ሹራብ አወጣች..ቀሚሷን ሳታወልቅ በፊት ቀድማ ቢጃማ ሱሪውን ለበሰች፤ከዛ ቀሚሷን አወለቀች.... በዚህን ጊዜ ግማሽ አካሏ ለእይታ ተጋለጠ...ጡት ማስያዣያም አላደረገች፡፡ የቢጃማ ሹራቧን አነሳችና ለመልበስ ጭንቅላቷን አስገብታ ወደ ታች እየሳበች‹‹ምነው አፍጥጠህ አየኸኝ?›› አለችው፡፡
ደነገጠ‹‹ምን አልሺኝ?››
‹‹ዓይንህ ሰውነቴን አቃጠለኝ፡፡››
‹‹መቼም ወንድ ነው... ወንዶች ደግሞ የሴት ዕርቃን ፊት ለፊታቸው ከተጋረጠ ማፍጠጣቸው አይቀሬ ነው ብለሽ ነው አይደል?››
‹‹እና እያየሁሽ አይደለም እያልከኝ ነው?››
‹‹ከጠረጴዛሽ ላይ አልበም አግኝቼ እሱን እያየሁ ነው››አላት፡፡ እውነታው ልክ እሱ እንደሚለው ቢሆንም በጎሪጥ እየሰረቀ አንድ ሁለቴ ግማሽ እርቃን ገላዋን አላያትም ማለት ግን አይደለም፡፡
‹‹እሺ ይሁንልህ ሻይ ወይስ ቡና ላፍላ ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም… ቤትሽን እኮ ልይልሽ ብዬ ነው ወደ ውስጥ የዘለቅኩት ባይሆን ሌላ ቀን እመጣለሁ... አሁን ልሂድ››
‹‹ስንት ሰዓት ነው?››
<<4:25>>
መሽቷል እኮ ለልጆቹ ትርንጎ አለች አይደለም?
(ትርንጐ ልጆቹን እንድትንከባከብ የታዲዬስ ቤተስብ የተቀላቀለች ወጣት ልጅ ነች) >>
‹‹ብትኖርስ…? እዚህ ነው የማድረው?››
‹‹አዎ፡፡ ምን አለበት..?አልጋው እንደሆነ እንደምታየው ባለ ሜትር ከሰማንያ ነው፡፡››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው..እንግዲያው ለትርንጎ ደውዬ ልንገራታ.. ታውቂያለሽ ስልክ አልያዝኩም ያንቺን ስልክ ልጠቀም?››
‹‹ቦርሳዬ ውስጥ አለልህ ፤ተጠቀም፡፡››
ከተቀመጠበት ተነሳና ቦርሳውን ከጠረጴዛው አንስቶ ያለችበት ቦታ ድረስ ወስዶ ሰጣት፡፡
‹‹ምነው?››
አውጪና ስጪኛ..የሴት ቦርሳ በርብሮ ዕቃ ከማግኘት ከሙሉ መጋዘን ውስጥ የሆነ ዕቃ ፈልጐ ማግኘት ይቀላል..ግምሽ ንብረታችሁን እኮ በቦርሳችሁ ነው ይዛችሁ የምትዞሩት፡፡››
‹‹ለካ እንዲህ ነገረኛ ነህ?››አለችና አውጥታ ሰጠችው፡፡ ደውሎ እንደማይመጣ ተናግሮ ስልኩን ዘጋና ወደ መቀመጫው ተመልሶ ቁጭ እንዳለ መብራቱ መጣ፡፡
‹‹እሺ አሁንስ ማደርህ ተረጋግጧል .. ቡና ነው ሻይ?>>
‹‹እኔ ምንም አልፈልግ..መተኛት ብቻ፡፡››
‹‹የእኔ ቢጃማ ይሆንህ ይሆን?
‹‹ቅር ካላለሽ እኔ ቢጃማ ለብሼ መተኛት አልወድም... እንቅልፍም አይወስደኝም፡፡››
‹‹በፓንት ብቻ ነው ሁሌ የምትተኛው?››
‹‹ኧረ እኔ ፓንት የሚባል ኖሮኝ አያውቅም?››
ከትከት ብላ ሳቀችበት‹‹እያሻፍክብኝ ነው አይደል?››
‹‹የእውነቴን ነው ... ሰውዬውም በሰፊ ሱሪ ውስጥ በነፃነት ሲጨፍር ነው የሚውለው... ለዛሬው ግን አይዞሽ አትስጊ አንሶላውን ተጠቅልዬ እተኛለሁ››
‹‹ኧረ ያንተ ነገር ገርሞኝ ነው እንጂ ለእኔ ችግር የለውም፡፡››
ልብሱን ሙሉ በሙሉ አወለቀና መላ መላውን ወደ አልጋው ሲራመድ
‹‹አንተ በጣም ትልቅ ነው አለችው›› ደነገጠና በሁለት እጁ አፈፍ አድርጎ ሸፈነው...ትዝ ሲለው
መልሶ ለቀቀውና በሳቅ ፈረሰ፡፡
‹‹በጣም ተንኮለኛ ነሽ ..የእውነት ያየሺኝ እኮ ነው የመሰለኝ››ብሏት ወደ አልጋው ሄዶ ከውስጥ ገብቶ ተኛ ..እንዳለውም አንሶላውን ተጠቅልሎ አንደኛውን ጠርዝ ይዞ ነበር የተኛው፡፡እሷም ከደቂቃዎች በኃላ ተከተለችው ፤በመካላቸው የ5ዐ ሴ.ሜትር ክፍተት ነበር
‹‹መብራቱን ላጥፋው?››ጠየቃት፡፡
‹‹መብራት መጥቷል እንዴ ?››
‹‹አዎ መጥቷል?››
‹‹እንደፈለግክ፡፡››
‹‹አይ አንቺ የቱ ይሻልሻል?››
‹‹አንተ ልጅ ዛሬ ምን ነክቶሀል? መብራቱ እኮ ለአንተ ሲል ነው የበራው፡፡››
‹‹እውነትም የሆነ የነካኝ ነገር አለ፡፡›› አለና ተንጠራርቶ አጠፋው፤ ፊቱን አዙሮ ተኛ፤እሷም
ፊቷን ወደ እሱ አዙራ ክፍተቱን እንደጠበቀች
ከ1ዐ ደቂቃዎች ዝምታ በኃላ‹‹ታዲያ..እንቅልፍ ወሰደህ እንዴ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አልወሰደኝም››መለሰላት፡፡
‹‹ማውራት ትፈልጋለህ?››
‹‹አዎ እስቲ አውሪኝ ..ዛሬ ቢራው ነው መሰለኝ የወሬ አፒታይቴን ክፍትፍት አድርጎልኛል››
‹‹ወሬ አይደለም ጥያቄ ልጠይቅህ ነው?››
‹‹ጠይቂኝ››
‹‹ታዲ የዛሬው ፕሮግራም እኮ በዕቅዳችን መሰረት አይደለም የተፈፀመው፡፡የተገናኘነው የሁለታችን ጉዳይ ለማውራት ነበር፤ ጊዜው ያለፈው ግን በእኔ ያለፈ ታሪክ ትረካ ነው፡፡››
‹‹እና ጥያቄሽ ምንድነው?››
‹‹ጓደኛ አለህ እንዴ? ማለቴ የፍቅር ጓደኛ?››
‹‹እኔ እንጃ››
‹‹እኔ እንጃ ማለት እኮ አለኝምም የለኝምም የሚል አሻሚ መልስ ነው፡፡››
‹‹አዎ እንደዛው ነው፡፡››
‹‹እሺ ያለችውን ታፈቅራታለህ?››
‹‹ይመስለኛል ያለፉትን 1ዐ ዓመታት ያለመሳለቻቸት አብረን አሳልፈናል…ከእሷ ውጭ ማንም ሴት ጋር ሄጄ አላውቅም፤ባላፈቅራት ኖሮ እንደዛ አላደርግም የሚል ግምት አለኝ፡፡››
‹‹ትክክል ነህ... እሷስ ታፈቅርሀለች?››
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከሆቴል ይዟት ሲወጣ ሰዓቱ ከምሽቱ 3፡55 ሆኖ ነበር፡፡‹‹ፂ በጣም እኮ ጨልሞል... በዛ ላይ የከተማው መብራት እንዳለ ጠፍቷል የግድ ቤትሽ ድረስ ልሸኝሽ ይገባል፡፡››
‹‹መብራት ባይጠፋ ኖሮስ ?››
‹‹መብራት ባይጠፋማ ነፃነት ሆቴል ድረስ ከሸኘሁሽ ከዛ ወዲያ ቅርብ ስለሆነ እንቺም ወደ ቤትሽ እኔም ወደቤቴ እንበታተን ነበር››
‹‹ተው እንጂ ?እያሾፍክብኝ ነው አይደል?››
‹‹ለምን አሾፍብሻለሁ?››
‹‹ጨልሞል መብራት ጠፍቷል ..ያ ታዲያ ለእኔ ምኔ ነው..?ሁለቱም አይመለከቱኝም እኮ፡፡ ስትተኙ ተኝቼ ስትነሱ የምነሳው እኮ መቼስ ህይወቴም ስራዬም ከዓይናማዎቹ ጋር ነዋና ሰዓቴን ከእናንተ ሰዓት ጋር አስተካክዬ ልጠቀም ብዬ ነው እንጂ፤ ቀን በምትሉበት ሰዓት ተኝቼ በማታው ብሰራ ለእኔ ለውጥ የለውም፡፡ቀንና ለሊት የጨለማ እና የብርሀን መፈራረቅ ነው አይደል በእኔ ህይወት ሁለቱም አይፈራረቁም ጭርሱኑ የሉም…››
‹‹አይ የእኔ ነገር ..!!አንቺ እኮ ሁል ጊዜ በመንፈስ ብቻ ሳይሆን በአካልም ሙሉ መስለሽ ስለምትታይኝ ነው..በዛ ላይ ካለወትሮዬ አራት ቢራ መጠጣቴን አትዘንጊ፡፡››
‹‹ሰክሬያለሁ ለማለት ነው?››
‹‹ያው እንደዛው በይው››
እያወሩ ፅዮን ቤት በራፍ ጋር ደረሱ፤የቤቷን መክፈቻ ቁልፍ ከቦርሳዋ በርብራ አወጣችና በመክፈት ወደውስጥ አልፋ ከገባች በኃላ ‹‹ግባ እንጂ >> አለችው፡፡
‹‹እንዴት ልግባ?››
‹‹እኔ እንደገባሁት ነዋ…ምን እንደህንዶቹ ፀሎት ተደርጎልህ ግንባርህን ቀለም ካላስነኩህ ደጃፉን አታልፍም?››
‹‹እሱን አላልኩም እኔ እንዳንቺ በጨለማ የመጓዝ ችሎታ የለኝም..፡፡››
‹‹ወይኔ ወይኔ…አለችና ወደ ኋላ ተመልሳ በራፉ አቅራቢያ ኮርነር ላይ የሚገኘውን ማብሪያ ማጥፊያ በዳበሳ ተጫነችው፡፡››
‹‹ይሄው ግባ››
‹‹ባክሽ አሁንም አልበራም.. እውነትም ዛሬ ሰክሬያለሁ መሰለኝ መብራት እንደጠፋ ቅድም ስነግርሽ ቆይቼ አሁን ደግሞ መብራት ውለጂ ማለቴ...፡፡››
‹‹ግዴለህም ቆይ እንደ ፓውዛ ያበራል ብለው የሚያደንቁት ባትሪ አለኝ፡፡›› ብላ ወደ ውስጥ ዘለቀችና ባትሪውን አበራችለት... እውነትም ፓውዛ እንዳለችው ቤቱን በብርሀን ሞላው፡፡ከዛ እሱም ወደ ውስጥ ገባ፡፡
ክፍሉ አንድ ክፍል ቢሆንም የመለስተኛ ሳሎን ያህል ስፋት ኖሮት በዕቃ የተሞላ ነው፡፡
‹‹የሚመችህ ቦታ ቁጭ በል››አለችውና ወደ ቁም ሳጥኑ በማምራት ከፈተችው፡፡እሱ ከአልጋው ፊት ለፊት ካለው ደረቅ ወንበር ላይ ቁጭ አለ፡፡
ፅዮን ከከፈተችው ቁም ሳጥን ቢጃማ ሱሪና ሹራብ አወጣች..ቀሚሷን ሳታወልቅ በፊት ቀድማ ቢጃማ ሱሪውን ለበሰች፤ከዛ ቀሚሷን አወለቀች.... በዚህን ጊዜ ግማሽ አካሏ ለእይታ ተጋለጠ...ጡት ማስያዣያም አላደረገች፡፡ የቢጃማ ሹራቧን አነሳችና ለመልበስ ጭንቅላቷን አስገብታ ወደ ታች እየሳበች‹‹ምነው አፍጥጠህ አየኸኝ?›› አለችው፡፡
ደነገጠ‹‹ምን አልሺኝ?››
‹‹ዓይንህ ሰውነቴን አቃጠለኝ፡፡››
‹‹መቼም ወንድ ነው... ወንዶች ደግሞ የሴት ዕርቃን ፊት ለፊታቸው ከተጋረጠ ማፍጠጣቸው አይቀሬ ነው ብለሽ ነው አይደል?››
‹‹እና እያየሁሽ አይደለም እያልከኝ ነው?››
‹‹ከጠረጴዛሽ ላይ አልበም አግኝቼ እሱን እያየሁ ነው››አላት፡፡ እውነታው ልክ እሱ እንደሚለው ቢሆንም በጎሪጥ እየሰረቀ አንድ ሁለቴ ግማሽ እርቃን ገላዋን አላያትም ማለት ግን አይደለም፡፡
‹‹እሺ ይሁንልህ ሻይ ወይስ ቡና ላፍላ ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም… ቤትሽን እኮ ልይልሽ ብዬ ነው ወደ ውስጥ የዘለቅኩት ባይሆን ሌላ ቀን እመጣለሁ... አሁን ልሂድ››
‹‹ስንት ሰዓት ነው?››
<<4:25>>
መሽቷል እኮ ለልጆቹ ትርንጎ አለች አይደለም?
(ትርንጐ ልጆቹን እንድትንከባከብ የታዲዬስ ቤተስብ የተቀላቀለች ወጣት ልጅ ነች) >>
‹‹ብትኖርስ…? እዚህ ነው የማድረው?››
‹‹አዎ፡፡ ምን አለበት..?አልጋው እንደሆነ እንደምታየው ባለ ሜትር ከሰማንያ ነው፡፡››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው..እንግዲያው ለትርንጎ ደውዬ ልንገራታ.. ታውቂያለሽ ስልክ አልያዝኩም ያንቺን ስልክ ልጠቀም?››
‹‹ቦርሳዬ ውስጥ አለልህ ፤ተጠቀም፡፡››
ከተቀመጠበት ተነሳና ቦርሳውን ከጠረጴዛው አንስቶ ያለችበት ቦታ ድረስ ወስዶ ሰጣት፡፡
‹‹ምነው?››
አውጪና ስጪኛ..የሴት ቦርሳ በርብሮ ዕቃ ከማግኘት ከሙሉ መጋዘን ውስጥ የሆነ ዕቃ ፈልጐ ማግኘት ይቀላል..ግምሽ ንብረታችሁን እኮ በቦርሳችሁ ነው ይዛችሁ የምትዞሩት፡፡››
‹‹ለካ እንዲህ ነገረኛ ነህ?››አለችና አውጥታ ሰጠችው፡፡ ደውሎ እንደማይመጣ ተናግሮ ስልኩን ዘጋና ወደ መቀመጫው ተመልሶ ቁጭ እንዳለ መብራቱ መጣ፡፡
‹‹እሺ አሁንስ ማደርህ ተረጋግጧል .. ቡና ነው ሻይ?>>
‹‹እኔ ምንም አልፈልግ..መተኛት ብቻ፡፡››
‹‹የእኔ ቢጃማ ይሆንህ ይሆን?
‹‹ቅር ካላለሽ እኔ ቢጃማ ለብሼ መተኛት አልወድም... እንቅልፍም አይወስደኝም፡፡››
‹‹በፓንት ብቻ ነው ሁሌ የምትተኛው?››
‹‹ኧረ እኔ ፓንት የሚባል ኖሮኝ አያውቅም?››
ከትከት ብላ ሳቀችበት‹‹እያሻፍክብኝ ነው አይደል?››
‹‹የእውነቴን ነው ... ሰውዬውም በሰፊ ሱሪ ውስጥ በነፃነት ሲጨፍር ነው የሚውለው... ለዛሬው ግን አይዞሽ አትስጊ አንሶላውን ተጠቅልዬ እተኛለሁ››
‹‹ኧረ ያንተ ነገር ገርሞኝ ነው እንጂ ለእኔ ችግር የለውም፡፡››
ልብሱን ሙሉ በሙሉ አወለቀና መላ መላውን ወደ አልጋው ሲራመድ
‹‹አንተ በጣም ትልቅ ነው አለችው›› ደነገጠና በሁለት እጁ አፈፍ አድርጎ ሸፈነው...ትዝ ሲለው
መልሶ ለቀቀውና በሳቅ ፈረሰ፡፡
‹‹በጣም ተንኮለኛ ነሽ ..የእውነት ያየሺኝ እኮ ነው የመሰለኝ››ብሏት ወደ አልጋው ሄዶ ከውስጥ ገብቶ ተኛ ..እንዳለውም አንሶላውን ተጠቅልሎ አንደኛውን ጠርዝ ይዞ ነበር የተኛው፡፡እሷም ከደቂቃዎች በኃላ ተከተለችው ፤በመካላቸው የ5ዐ ሴ.ሜትር ክፍተት ነበር
‹‹መብራቱን ላጥፋው?››ጠየቃት፡፡
‹‹መብራት መጥቷል እንዴ ?››
‹‹አዎ መጥቷል?››
‹‹እንደፈለግክ፡፡››
‹‹አይ አንቺ የቱ ይሻልሻል?››
‹‹አንተ ልጅ ዛሬ ምን ነክቶሀል? መብራቱ እኮ ለአንተ ሲል ነው የበራው፡፡››
‹‹እውነትም የሆነ የነካኝ ነገር አለ፡፡›› አለና ተንጠራርቶ አጠፋው፤ ፊቱን አዙሮ ተኛ፤እሷም
ፊቷን ወደ እሱ አዙራ ክፍተቱን እንደጠበቀች
ከ1ዐ ደቂቃዎች ዝምታ በኃላ‹‹ታዲያ..እንቅልፍ ወሰደህ እንዴ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አልወሰደኝም››መለሰላት፡፡
‹‹ማውራት ትፈልጋለህ?››
‹‹አዎ እስቲ አውሪኝ ..ዛሬ ቢራው ነው መሰለኝ የወሬ አፒታይቴን ክፍትፍት አድርጎልኛል››
‹‹ወሬ አይደለም ጥያቄ ልጠይቅህ ነው?››
‹‹ጠይቂኝ››
‹‹ታዲ የዛሬው ፕሮግራም እኮ በዕቅዳችን መሰረት አይደለም የተፈፀመው፡፡የተገናኘነው የሁለታችን ጉዳይ ለማውራት ነበር፤ ጊዜው ያለፈው ግን በእኔ ያለፈ ታሪክ ትረካ ነው፡፡››
‹‹እና ጥያቄሽ ምንድነው?››
‹‹ጓደኛ አለህ እንዴ? ማለቴ የፍቅር ጓደኛ?››
‹‹እኔ እንጃ››
‹‹እኔ እንጃ ማለት እኮ አለኝምም የለኝምም የሚል አሻሚ መልስ ነው፡፡››
‹‹አዎ እንደዛው ነው፡፡››
‹‹እሺ ያለችውን ታፈቅራታለህ?››
‹‹ይመስለኛል ያለፉትን 1ዐ ዓመታት ያለመሳለቻቸት አብረን አሳልፈናል…ከእሷ ውጭ ማንም ሴት ጋር ሄጄ አላውቅም፤ባላፈቅራት ኖሮ እንደዛ አላደርግም የሚል ግምት አለኝ፡፡››
‹‹ትክክል ነህ... እሷስ ታፈቅርሀለች?››
👍94❤9👎3👏3