አትሮኖስ
280K subscribers
110 photos
3 videos
41 files
460 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
#ሰመመን


#ክፍል_አርባ_ሰባት


#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ

“ሕመሙ በአቤል ላይ ሊጠነክርበት የቻለው ፍቅሩ ከዐይን ባለማለፉ ነው የሚል ግምት አለን ። የዐይን ፍቅር
የሚጠነክርበት ምክንያት የወጭውን ወይም ያጓጓውን ክፍል ብቻ ስለሚወድ ነው ። ተቀራርቦ ውስጣዊ ገጽታዎችን የሚተያዩበት አፍላ ፍቅር የሕመም ኃይሉ ሊቀንስ ይችላል ፤ ምክንያቱም በሰዎች መልክም ሆነ ባህርይ ፍጹምነት የለምና ነው ። ለዐይን ፍቅር አቤል የመጀመሪያ ሰው ኣይደለም ። ችግራቸው አድጎ እንዲህ አደባባይ ባይወጣም የዚህ
በሽታ ምርኮኞች ጥቂት አይደሉም ። መልካሙ ተበጀ
“ ሰላምታ ኣልሰጠኋት # አላነጋገርኳት ፥ በዐይን ብቻ እያየሁ አንድ ዓመት ወደድኳት ”” እያለ የሚጫወተው ዘፈን
በብዙ ሰዎች መወደዱና በዘፈን ምርጫ ፕሮግራም በተደጋጋ መቅረቡ ችግሩ በጥቂት ሰዎች ብቻ ያልተወሰነ መሆኑን
ያስገነዝበናል ።

ቢልልኝ ንግግራቸውን አቋርጠው ለጥያቄ ፋታ ሰጡ ።ነገር ግን ሁሉም በተመሳሳይ ከማዳመጥ በቀር ለጥያቄ እጁን
ያወጣ አልተገኘም ።

“ መልካም ! ” ሲሉ ቀጠሉ ቢልልኝ ፣ “ የእቤል ፍቅር ከዐይን ያላለፈበትንና ስሜቱን ደብቆ በግሉ የሚሰቃይባቸውን ምክንያቶች በመጠኑ አይተናል ። እስቲ ደግሞ የትዕግሥት መልክ ወይም ቁመና አቤልን እንዴት ሳበው ?ወይም ትዕግሥት አቤል ዓይን ወሰጥ እንዴት ልትገባ
ቻለች ? የሚለውን ነጥብ እናያለን ። ለዚህ ጥናት እንዲረዳን የትዕግሥትን ፎቶግራፍ ወስደን ከአቤል የሕይወት ታሪክ ጋር ለማስተያየት ሞክረን ነበር ። ሆኖም ፥ በአገራችን የሥነ ልቡና ጥናት አሁን ካለበት ዝቅተኛ ደረጃና የኢኮኖሚ
ችግር አንጻር አቤል ከጎንደር ሕይወቱ ጀምሮ የተቀራረባቸው ዋና ዋና የሴት ምስሎች ማግኘት አስቸጋሪ ሆኖብናል ። በጎንደር ዉስጥ አንድ ዋርካ ሥር አዘውትረው ን ይገናኙ የነበሩ ሁለት ፍቅረኞች በአቤል የልጅነት ጭንቅላት
ውስጥ ከፍተኛውን ቦታ ይዘው ይገኛሉ ። ምናልባትም የልጅቷ መልክ ወይም ቁመና ከአሁኗ ትዕግሥት ጋር የሚመሳ
ሰልበት አለ የሚል ግምት አለን ።
አቤል አንድ ቀን አብሯት ላደረው ሴትኛ አዳሪ እንዳጫወቻት

(ይህን ስታነቡ የተሰማቹ ስሜት እኔንም ተሰምቶኛል ግን በጊዜው ችግር አልነበረውም መሰለኝ)

ከሆኔ ፥ ትዕግሥትን ከዱሮ ጀምሮ የሚያውቃት ይመስለዋል ። ነገር ግን አቤልና ትዕግሥት በተለያየ ክፍለ ሀገር ስላደጉ፡የቆየ ትውውቅ ሊኖራቸው አይችልም ።ቁም ነገሩ፡የእሷን የመሰለ መልክ ከልጅነቱ ጀምሮ ሳያስበው
ጭንቅላቱ ውስጥ ተቀርጾበታል ማስት ነው ። ፎሮይድ እንደሚለው ፍቅር የሚጀምረው በልጅነት ነው ። በልጅነታ
ችን የምናፈቅረውና የምንፈልገው ሰው በጭንቅላታችን ውስጥ ተደብቆ እድጎ ነው- በጉልምስናችን ጊዜ ምርጫችን
የሚሆነው ። የመልክ ወይም የውበት ማነጻጸሪያችንም የሚመሠረተው ባደግንበት አካባቢ ዓይን ነው ። በሀገራችን በተዘዋዋሪም ቢሆን ይህን ሐቅ የሚያንጸባርቁ አንዳንድ አባባሎች አሉ ። ለምሳሌም ፥ ባልና ሚስት ከአንድ ዉሃ ይቀዳሉ ” ሲባል በሁለቱም ውስጥ ተቀርጾ ያደገና ተግናኙ በኋላ የዳበረ ተመሳሳይ ስሜትና ምርጫ መኖሩን ያሳያል ። ሌላው ደግሞ ፡ የ እናትህን የመሰለች እስክታገኝ ሚስት አታገባም ” የሚለውም አነጋገር የሚያሳየን የውበት ማነጻጸሪያዎቻችን ከልጅነት ጀምሮ ጭንቅላታችን ውስጥ የሚቀረጹት ወላጆቻችን ወይም ሌሎች በአካባቢው
በቅርብ የምናገኛቸው ሰዎች መሆናቸውን ነው ።

“ ጀርመናዊው ፈላስፋ ሾፐንሀወር የፍቅረኛ ምርጫን በሚመለከት እንዲህ ብሎ ነበር “ ለፍቅር ምክንያት ከሚሆነው ነገር ዘጠኝ አሥረኛው በአፍቃሪው ወስጥ ያለ ነው። አንድ አሥረኛው ምናልባት በተፈቃሪው ላይ ይኖር ይህናል ። ” ይህም የሚያሳየን አንድ ሰው አፍቅሮ የሚመርጠው ራሱኑ ወይም በውስጡ ያለውን ስሜት እንጂ ከውጭ
አለመሆኑን ነው ። ለማንኛውም ይህ የአፈቃቀር ሁኔታ ለእኛ እንጂ ለአቤል ችግር የለውም ።

ዐይን አይከለከልም : አቤል አይቷል ። መውደድ አይከለከልም ፡ ያያትን ወዷል ። ነገር ግን ፥ ፍቅሩ በዐይን በመወሰኑ ማስደሰቱ ቀርቶ ትርፉ ሕመም ሆኖበታል
እና አሁን እንዴት እንርዳው ነው ጥያቄው ዮናታን አቤልን ለመርዳት በግላቸው ብዙ ጥረዋል ። ከትዕግሥት ጋር አሁን ያለበት ሁኔታ ጤናማ መልክ እንዲይዝ ለማድረግ
ከተቻለ እኛም ከመርዳት ወደኋላ አንልም ሆኖም በትምህርቱ ረገድ ለሚኖረው ችግር የአካዳሚክ ኮሚሽኑን ርዳታ
እንጠብቃለን አቤል በልጅቷ ፍቅር ከተጠመደበት ጊዜ ጀምሮ ፡ “ ትምህርቱ ላይ በጤናማ አዕምሮ ላለመቀመጡ
በርካታ ማስረጃዎች አሉ ምግብ አዳራሽ ውስጥ ከተማሪው መሐል ወድቆ ታሟል፤ በአእምሮ ንክነት ሳይኪያትሪስት ድረስ ተወስዶ ታክሟል " እኚህንና የመሳሰሉትን ማስረጃዎች በመደገፍ አቤል በዚህ ሴሚስተር የተከታትላቸው ኮርሶች ተሰርዘውለት በሚቀጥለው ዓመት እንደገና እንዲጀምራቸው የአካዳሚክ፦ ኮሚሽኑን ፈቃድ እንጠይቃለን ።

“ በእኛ በኩል ያለው ዝግጅት ይኸው ነው አስተያየትም ሆነ ጥያቄ ካለ መድረኩን ለሌሉች እለቃለሁ ። ”

ቢልልኝ ጨርሰው ከተቀመጡ በኋላ ፡ ለተወሰኑ ደቂቃዎች ያህል ከጎን ለጎን መወያየት ያለፈ ጥያቄ አልነበረም
ዮናታን ተነሥተው አሁን አቤል ያለበትን ሁኔታና ከእሳቸው ጋር ለተወሰነ ጊዜ እንዲኖር መወሰናቸውን ለስብሰባው
ገለጹ " ይህ ሁኔታ የብዙዎቹን ስሜት ለእርዳታ ገፋፍቶ ነበር ዮናታንን ተከትሎ አንድ ሌላ ሰው ለመናገር ተነሣ ።

“ ትንሽ ነገር እንድናገር ይፈቀድልኝ " በእውነት ይህ ጉዳይ አትኩሮት ተሰጥቶት ለዚህ መድረክ መቅረቡ ደስ ያሰኛል እኔ እስከማውቀው ድረስ ጎበዝ ተማሪዎቻችን
በፍቅርም ሆነ በሌላ ማኅበራዊ ችግር እየተደናቀፉ ትምህርታቸውን ሲያቋርጡ እስካሁን ዩኒቨርስቲያችን ብዙም
ትኩረት አልሰጣቸውም ። አንድ ተማሪ ያፈቀራት ልጅ ገድሎ ጓደኛውንም ለመግደል ሲፈልግ ሌላው ሲያብድ
የሥነ ልቡና ጥናት መሰሉችም ሆኑ ዩኒቨርስቲው በቸልታ ነው የተመለከቱት ። ወይም ድርጊቶች ከተከናወኑ በኋላ
ዜናውን ከማድነቁ ላይ ነው የተተኮረው ። ለመሆኑ ፡ ጎበዝ ተማሪያችን በትምህርቱ ሲደክምና ደረጃው ሲቀንስ ያገኘውን ሰጥተን ባወጣ ያውጣህ ከማለት በቀር ተማሪውን በግል ጠርተን ለማጤን ወይም ችግሩን ለማማከር የሞከርን ስንቶቻችን ነን ? ይህ ለማንም መምህር የሚከብድ ርዳታ አይደለም ። ! የሚያሳዝን ቸልተኝነት ያለብን ይመስለኛል አሁን ግን መልካም አጀማመር ነው የታየው ። እንግፋበት እላለሁ ። እኔም ማንኛውንም ዐቅሜ የሚፈቅደውን ርዳታ ለማድረግ ከጎናችሁ እቆማለሁ ። ”

ሰውየው ከኋላ ስለነበር፡ ዮናታን ዘወር ብለው በአድናቆት ተመለከቱት ። እንግዳ አልነበረም ። እዚያው ግቢ የታሪክ መምህር ነው ። “ ወይ ልብ ለልብ አለመተዋወቅ ! አሉ ዮናታን በሐሳባቸው

ቢልልኝ የሰውየው ሐሳብ የግድ እንዲናገሩ ገፋፋቸው ። መልካም ነው ። ድጋፍህን ተቀብለናል ። ሆኖም እዚህ ላይ መታወቅ ያለበት የእኛ ዓላማ የሚያተኩረው ግለሰቦችን በማስታመም ላይ ሳይሆን ችግራቸውን ወስደን አጠቃላይ መፍትሔ ከመፈለጉ ላይ ነው ። ይህ ደግሞ በዩኒቨርስቲያችን ውስጥ ብቻ ሳይሆን ፥ ከዚህ ውጭም መጠናትና መታሰብ ያለበት ነገር ነው ። የዩኒቨርስቲው አባላት ከማኅበረሰቡ የወጡ ናቸው ። ችግሩንም ይዘው የሚመጡት ከማኅበረሰቡ ነው ። ለምሳሌ ፥ በየአካባቢውና በየትምህርት ቤቱ ፍቅር በማኅበራዊ ኑሮ ክፍልነቱ ግልጽ ተደርጎ ትምህርት ቢሰጥበት ፡ ሁለቱም ጾታዎች መፋቀሪያ ጊዜያቸው ላይ ሲደርሱ እንዲህ ዐይነት ችግር አይገጥማቸውም ግልጽና ጤናማ ዜጋ ለማፍራት ከአካባቢው ከሥር ከመሠረቱ ነው
#የፍቅር_ሰመመን


#ክፍል_አርባ_ሰባት


#ድርሰት_ሲዲኒ_ሼልደን


#ትርጉም_ብርሃኑ_በላቸው


....አኔ ቤታማን እምባዋ እና የሚዘንበው ዝናብ መንገዱን እየጋረደባት መኪናዋን በደንብ እንዳታሽከረክር እያደረጋት ነው:: ግንቦት ላይ ሎስ አንጀለስ ውስጥ አይዘንብም ነበር፡፡ ግን የእሷን ስሜት ለማጀብ በሚመስል መልኩ ሰማዩም አብሯት እዬዬ እያለ ነው። አሁን እሷ ሰው ነው የሚያስፈልጋት። ውስጧ በጣም ሀዘን እና ተስፋ መቁረጥ እንደተሞላባት
ነው:: ስለዚህም ኒኪ ታስፈልጋታለች። ኒኪ የምትሰጣት አድናቆትን እና
ይቅርታን ለምዳዋለች። ልክ ሉዊስ ባሏ ያደርግላት የነበረውን ነገር ነው ኒኪ
የምታደርግላት እና ወደ ኒኪ መሄድ ይኖርባታል።

ዛሬ ማታ ነው እንግዲህ ለኒኪ ስትነግራት የነበረውን፣ ሉዊስ አይተወኝም የምትለው ነገር የተገላቢጦሽ መሆኑ የታወቃት። ባለፈው ማታ ሉዊስ ከፕሮግራሙ ላይ ሲቀር ነበር ከእሱ ጋር ያላት ግንኙነትን ማብቃት እንዳለበት ውሳኔ ላይ መድረስ የሚኖርባት።

አኔ የኒኪ ቤት ስትደርስ ዝናቡ ሀይሉን ቢቀንስም የመኪናው ጣራ ላይ
የሚያርፈው የዝናቡ ድምፅ ግን ይሰማታል። ከመኪናዋ ወርዳ የኒኪን ግቢ
ስትመለከት መኪናዋን ግቢ ውስጥ ስላገኘችው ኒኪ ቤት እንዳለች ለማወቅ
ቻለች:: ዝናቡ የእንጨት በሩን ስላረጠበው ነው መሰል በቀላሉ ቀጫጭን ጣቶቿን አሾልካ በሩን ከፈተችና ወደ ውስጥ ገባች፡፡

የኒኪ ቤት ሙሉ በሙሉ በጭለማ ተውጧል። ስለዚህም ኒኪ ተኝታ
ሊሆን ይችላል ብላ አስባ እንዳትረብሻት ብላ ልትመለስ ስትል ውስጧ እዚህ
ድረስ መጥተሻል እና ኒኪን ሳታገኚያት መመለስ የለብሽም አላት፡፡

በሩን ልታንኳኳ ስትል ግን ሀይለኛ የለቅሶ ድምፅ ሰማች፡፡ ድምፁ የሚመጣው ከጓሮ በኩል ስለሆነም አኔ እንዳትወድቅ ተጠንቅቃ በአጥሩ እና በቤቱ መሀል ባለው ክፍት ቦታ ወደ ጓሮ አመራች::

አየቻት፡፡ ወደ ኒኪ እየቀረበች ስትሄድም ኒኪ አይኗን ጨፍና እና ትንሽ
ጓሮው ጋር ስትደርስም ኒኪ ከአንድ ጃካራንዳ ዛፍ ሥር ተንበርክካ አየቻት። ወደ ኒኪ እየቀረበች ስትሄድም ኒኪ አይኗን ጨፍና እና ትንሽ ሽጉጥ ከጉሮሮዋ በኩል ወደ ላይ እንደ ደቀነች ተመለከተች እና በጣም ደነገጠች፡፡

ኒኪ እኔ ነኝ አኔ ነኝ!” ብላ ከዝናቡ ድምፅ በላይ በመጮህ ወደ ኒኪ እየሮጠች ሄደች፡፡ ኒኪም ድምፁን ሰምታ አይኗን ስትገልጥ አኔን በዝናቡ በስብሳ አጠገቧ ቆማ አየቻት፡፡

ለጥቂት ሰከንዶች ያህል ሁለቱ ዝም ብለው ሲተያዩ ከቆዩ በኋላም ኒኪ
ነይ ወደ ውስጥ ግቢ እና በዝናብ የበሰበሰውን ልብስሽን ቀይሪ” ብላት ይዛት ወደ ቤቱ ውስጥ ገባች፡፡

ከሰላሳ ደቂቃ በኋላ ኒኪ ብርድ ልብስ ለብሳ ሶፋ ላይ እንደ ህፃን ለጥ ብላለች፡፡ ዶውግ እና እሷ ልጅ ነበር ይፈልጉ የነበሩት። በመሆኑም ለመውለድ ያስችላት የነበረው ህክምና ሳይሳካለት ሲቀር ያለመውለድን እንደ ትልቅ ሀዘን ነበር የቆጠረችው፡፡ ግን በተደጋጋሚ ከደረሱባት ሀዘኖች በኋላ ትልቅ ሀዘን ምን ማለት እንደሆነ ገባት።

ምናልባት አኔ ባትመጣ ኖሮ ቃታውን ስቤ ራሴን አጠፋ ነበር? ብላ ራሷን ጠየቀች፡፡ ምናልባትም አኔ በእግዚአብሔር የተላከች መልአኳ ሆና ህይወቷን ታድጋዋለች፡፡

“ምናልባት አኔን የላከልኝ ከሞት ባሻገር የሚገኘው ዶውግ ባሌ ይሆን?'
የሚለው ሀሳብ ደግሞ ጥሩ ስሜትን ስለሰጣት ደስ አላት::

ዛሬ መሞት አትፈልግም። በፍፁም! ከዚህ በኋላ ብዙ የምታከናውናቸው ነገሮች ስላሏት ቢያንስ እነዚህን ነገሮች ካከናወነች በኋላ ምናልባት ሞቷን
ትፈልግ ይሆናል፡፡ አሁን ግን ቢያንስ ዴሪክ ያገኘውን እውነት እስክታውቅ ድረስ በህይወት መቆየት አለባት፡፡

ከኒኪ ቤት በትንሽ ርቀት ላይ ከቆመው መኪና ውስጥ የሚገኝ አንድ ሰው በጎግል መነጽሩ ወደ ኒኪ መኖሪያ ቤት ሲመለከት ቆየና መነፅሩን አውርዶ የመኪናው ዳሽ ቦርድ ላይ አስቀመጠው።

“በቅርቡ ሁሉ ነገር ይስተካከላል” ብሎም ለራሱ አጉረመረመ፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ጉድማን ከዳየርስ ሆቴል የጎጆ ቤት ማረፊያ ቁጭ ብሎ እያሰበ ይገኛል።
ወደዚህ የመጡት በዴሪክ ዊሊያምስ ሞት ግድያ ላይ የፎሬንሲክ ምርመራ
የሚያደርጉ ባለሙያዎችን ውጤት ለማወቅ ነው:: ባልደረባው ጉድማን ከሃያ
ደቂቃ በፊት የጠጣው ቡና ስላልተስማማው ለሦስተኛ ጊዜ ሽንት ቤት ገብቶ እያማጠ ነው:: ሌሊት 11 ሰዓት ላይ ኒኪ የላከችለትን ኢ ሜይል ስልኩን ከፍቶ በድጋሚ ማንበብ ጀመረ::

“ሌሊቱን በሙሉ ሳስብበት ነው ያደርኩት። አሁን ዴሪክ ዊሊያምስ በህይወት የለም። ይህንን ነገር ላንተ መንገር ሳይኖርብኝ አይቀርም፡፡ብራንዶን ግሮልሽ ትላንትና ማታ በጣም በከፍተኛ ፍርሃት እና ጭንቀት ውስጥ ሆኖ ደውሎልኝ ነበር። ስለ ግሮልሽ ዋሽቻለሁ፡፡ አዎን ብራንዶን
ግሮልሽን ከዚህ በፊት አውቀው ነበር፡፡ እሱ ከዚህ ግድያ ጋር ይያዝ አይያዝ
የማውቀው ነገር የለም” የሚል መልዕክቷ ይቀጥልና

“ምናልባት ዊሊያምስ ትክክል ከሆነና እሱ በሚገልፀው የአደንዛዥ ዕፅ
ቀለበት ውስጥ ፖሊሶች የሚገኙበት ከሆነ ጆንሰን እዚህ ነገር ውስጥ
እንደሚገኝበት አልጠራጠርም። ለምን ብትለኝ፣ እሱ የቀድሞ የፀረ አደንዛዥ
ዕፅ የፖሊስ ቡድን አባል ነበር፡፡ በዚያ ላይ ሲነየር ነው። ይህ የግድያ ወንጀል ምርመራ እንዲሰጠውም የጠየቀው እራሱ ነው:: የወንጀል ምርመራውንም ሆን ብሎ እያበላሽ እና ውንጀላውንም ወደ እኔ እያቀረበ ምርመራውን እርባና ቢስ እያደረገው ነው።”

እያለ ይቀጥላል። እርግጥ ነው በተለይ ከዊሊያምስ ሞት በኋላ የኒኪ የጭፍን ፍራቻ እና ግምት ቢጨምር አይፈረድባትም:: ስለ ጆንሰን ጉድማን
ምንም ሊያደርግ አይችልም፡፡ ምክንያቱም አብሮት የሚሰራ ባልደረባው ነው።

“ሎው ከጆንሰን ጋር እየሰራህ እስከሆነ ድረስ አደጋ ውስጥ ነህ፤ እና ራስህን ጠብቅ:: እንድትጎዳ አልፈልግም። እኔም ብሆን አደጋ ውስጥ ስላለሁ ላልተወሰነ ጊዜ ከማንኛውም የግንኙነት መስመር ውጪ ነኝ።

ኒኪ ሮበርትስ”

ይላል የላከችለት ኢ ሜይል፡፡

ለምን ያህል ጊዜ ከግንኙነት መስመር ውጪ እንደምትሆን ያለማወቁ
ጉድማንን አሳስቦታል፡፡ ኢ ሜይሏ ከደረሰው እና ካነበበው በኋላ ሁለት ጊዜ
ደውሎላታል፡፡ ኢ ሜይልም ልኮላታል ግን ስልኳ ዝግ ነበር፡፡ ጆንሰን ከመፀዳጃ ቤት ተመልሶ ቦርጫም ሆዱን እያሻሸ “ቡናው ውስጥ ምንድነው የጨመሩበት? መፀዳጃ ቤት ውስጥ እኮ ተቀምጬ ልክ በምጥ ልጅ እየወለድኩኝ ያህል ነበር የተሰማኝ” አለ፡፡
ጉድማንም አፍንጫውን እያራገበ “ምነው በጣም አብራራኸውሳ? አሁን ወደ ፎሬንሲክ መርማሪዎቹ አንሄድም?” አለው፡፡

“አንተ ዝግጁ ከሆንክ ምን ገዶኝ፡፡ መቼስ ፎሬንሲኮቹ አንድ ነገር ሳያገኙ አይቀሩም፡፡ ምክንያቱም ዊሊያምስ ቢያንስ ግማሽ የሎስ አንጀለስ ህዝብ
ጠላቱ ነው። እኔም ልገድለው ትንሽ ነበር የቀረኝ።” አለውና ተነስቶ ሲወጣ
ጉድማንም ተከተለው።

ከሎስ አንጀለስ ሃምሳ ማይል ርቀት ላይ በርሃው ውስጥ የሚገኘው የሲኞራ ማርቼስ የገጠር ሆቴል ቀለል ተደርጎ ነው የተሰራው፡፡ ምንም እንኳን ሆቴሉ በርሃ ላይ ቢሰራም የየክፍሎቹ ኮርኒስ ላይ ካለው ፋን በስተቀር ሌላ ኤየር ኮንዲሽነር አልተገጠመለትም፡፡ ያም ሆኖ የሆቴሉ ነጭ ግድግዳ እና በዙሪያው የተተከሉት የዘንባባ ዛፎች ሁሉንም የእንግዳ ማረፊያ
ክፍሎች ቀዘቅዝ ያደርጓቸዋል።

ኒኪ ወደዚህ የእንግዳ ማረፊያ የመጣችው ዊሊያምስ ከሎስ አንጀለስ ርቃ የማትታወቅበት ቦታ እንድትደበቅ ስለነገራት እና ለማረፍም ጭምር ነው::
የእንግዳ ማረፊያውን ያሳያት ዶውግ ነው። የተጋቡበትን አንደኛ ዓመት
ሲያከብሩ ነው እዚህ ይዟት የመጣው ትዝ ይላታል ቦታው
👍4
#የተወጋ_ልብ


#ክፍል_አርባ_ሰባት


#ድርሰት_በትክክል_ገና


...በአረቄና በጠላ ሽያጭ የሚተዳደሩት እማማ ወደር የለሽ ከጐረቤታቸው ከወይዘሮ አረጋሽ ጋር ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያንን ተሳልመው እየተመለሱ
ነበር፡፡ አሳዛኙ ጓንጉል ጨሌ ያጣች ሚዳቋ መስሎ አፉን ከፍቶ ድልድዩ ላይ ተቀምጧል። አላፊ አግዳሚውን በዐይኖቹ ይማፀናል። ችግሩን ጠይቀው አዝነው አንድ መፍትሄ እንዲሰጡት በአጠገቡ ሰው ካለፈ ዕይኖቹን ክርትት ክርትት ያደርጋቸዋል። ቀርቦ የሚያናግር ችግሩ ምን
እንደሆነ የሚጠይቀው ስው ግን አጣ፡፡ “አይዞህ!” የምትለው ቃል ብቻ ለሱ እንደዚያ ልቡ በሀዘን ተሰበረ ሰው ትልቅ የማፅናኛ የተስፋ ቃል ነበረች፡፡ ሌላው ሁሉ ቀርቶ ያቺ የራቀችበትን “የአይዞህ ወንድሜን” ቃል የሚለግሰውና በሃዘን ከንፈሩን የሚመጥለት አንድ ሰው እንኳን በማጣቱ
እየተንገበገበ የእንባ እጢው እስከሚደርቅ ድረስ አለቀሰ፡፡ ወይዘሮ ወደሬ ግን እንደሌላው ዝም ብለው አላለፉትም፡፡
“ውይ በሞትኩት! ይሄ ሰው ምን ነክቶት ነው እንደ ሴት ልጅ እንባ
ውን የሚያፈስው? ወይ ወንድሜ ምን አጋጥሞት ይሆን በሌሊት እዚህ ተቀምጦ እንባውን የሚረጨው?” አሉና ጠጋ አሉት። ከዚያ ሁሉ ሰው መካከል እማማ ወደሬን ጣለለት። “የኔ ወንድም ችግርህ ምንድነው?”ብሎ አንጀቱ የተቃጠለበትን ምክንያት እንዲተነፍስ ዕድል የሰጠው ሰው
አንድ ወይዘሮ ወደሬን በማግኘቱ ደስ አለው። የደረሰበትን አሳዛኝ አደጋ ተናግሮ ምንም ባያደርጉለት እንኳ ከንፈራቸውን የሚመጡለት ጠያቂ በማግኘቱ ደስ ቢለውም ሆዱ ባባና ፊቱ በሀዘን ተከፋ።

ምን ሆነሃል ወንድሜ? በለሊቱ እዚህ ተቀምጠህ ታለቅሳለህሳ?” ብለው ጠየቁት ፡፡ ወይዘሮ አረጋሽም ፈራ ተባ እያሉ
እየተጠራጠሩ ወይዘሮ ወደሬን ተከትለው ወደ ጓንጉል አመሩ።
“ደህናም አይደለህ እንዴ የኔ ወንድም? ምን ችግር ገጠመህ?” ሲሉ እሳቸውም አክለው ጠየቁት፡፡

ምን ደህንነት አለኝ እናቶች? ምን ደህንነት? ምን አገር? ምን ሰው
አለና ደህና እሆናለሁ?” ቁዝም አለ፡፡ ሁለቱም እርስ በርሳቸው ተያዩ። የስውዬው ሁኔታ አሳዝኗቸዋል።
የምንረዳህ ነገር ካለ የሆንከውን ብትነግረን?” አሉ ወይዘሮ ወደሬ፡፡
የለም የኔ እናቶች አትቸገሩ እሱ ያመጣብኝን ጣጣ እሱ እስኪመልስልኝ ድረስ ጉዴን ለብቻዬ እሸከመዋለሁ። እናንተን የማስቸግርበት ምክንያት
የለም፡፡ ወይኔ ጓንጉል? ወይኔ ልጆቼ? ወይ ሚስቴ?! ” ስሙን ሲናገር ወይዘሮ ወደሬ ተጠራጠሩ።

“ከየት አገር ነው የመጣኸው? የዚሁ የአዲስ አበባ ስው ነህ? ወይስ ከጠቅላይ ግዛት?” የአማርኛ አጣጣል ዘዬው እሳቸው የገመቱት አገር ሰው መሆኑን ይመሰክራል።
“ኸወሉ” አለ ጓንጉል።
“ወይኔ! እኔን አፈር ይብላኝ፡፡ የኔው አገር ስው ነሃ! አፈር ስሆን ምን
ሁነህ ነው?ለመሆኑ ወሎ እምኑ ጋ?”
“ወልዲያ!”
“ኸረገኝና እናንተ ሆዬ የኔው ሰው ነሃ! እነ አያ እገሌን እነ እገሊትን ታውቃለህ?” የቅርብና የሩቅ ዘመዶቻቸውን ስም እየጠሩ ጠየቁት።
ጭውውቱ ቀጠለ፡፡ እሳቸው የሚጠራቸውን ሰዎች በብዛት የሚያውቃቸው ነበሩ፡፡ ወይዘሮ ወደሬ በጣም ደስ አላቸው፡፡

“በል እስቲ የሆንከውን ንገረኝእማ ለካ የኔው ሰው ሁነህ ኑሯል አንጀቴን የበላኸው? በል አሁን አንድም ሳትደብቅ ንገረኝ ሌባ ነጠቀህ? ወይስ ምን ሆንክ?”

“ሌባም አይደለም እናቴ እንደዚህ አይነት ሌብነት አይቼም ሰምቼም አላውቅም፡፡ ጅቦች ናቸው የበሉኝ፡፡ ጅቦች! ህይወቴን እስከምስት ድረስ ማጅራቴን መትተው ከጣሉኝ በኋላ ተቀራምተውኝ ሄዱ። አይ እኔ? ወይ ድካሜ?”

“በል አሁን ተዚህ ተነሳና እቤት አረፍ ብለህ አዋይሃለሁ” እጁን ሳብ አደረጉት። ሳይደግስ አይጣላም፡፡ ከዚያ ሁሉ ህዝብ መካከል የአገሩን ልጅ ወይዘሮ ወደሬን አምጥቶ ለጣለለት አምላክ ምስጋና በልቡ አደረሰና አብሯቸው ማዝገም ጀመረ። ከቤት ሲደርሱ ወይዘሮ ወደሬ ያቀረቡለትን እንጀራ በበርበሬ አፍ አውጥቶ መጮህ ወደ ጀመረው ሆዱ ቁልቁል ይልከው ጀመር፡፡ በደንብ አድርጉ እስከሚጠግብ ድረስ በላ፡፡ በጣሳ የቀረበለትን ጠላ ጠጣ፡፡ “
እፎይ..” አለና የሆነውን ሁሉ ያጫውታቸው ጀመር፡፡

“አይ ልጄ? ወንድሜን! አይ አለማወቅ? በለሊቱ ገስግስህ በተከፈተ አፋቸው ውስጥ ስተት ብለህ ገባህላቸው? ለመሆኑ በስንት ሰዓት ላይዐነው እንደዚህ ጉድ ያደረጉህ?”
“እኔማ ኦቶቡስ እንዳያመልጠኝ መጣደፌ ነበር ለካ ለሊቱን ሙሉ እንቅልፌን አጥቼ ያደርኩት የነሱ ሲሳይ ለመሆን ነበር?”
“አይ የኔ ልጅ ጉድ አደረጉህ አይደለም? ለመሆኑ ምን ያክል ቀሙህ?”አሉ ወይዘሮ ወደሬ ለራሳቸው ጠላ በብርጭቆ ቀድተው በርጩማቸው
ላይ እየተቀመጡ።
“እባክዎት ልፋቴን ድካሜን ሁሉ ውሃ በላው። ሁለት ዓመት ሙሉ የቀለብኳቸው ሠንጋዎች ቀለጡ” አለና ፊቱ በንዴት ጠቆረ።
“በጥሬ ገንዘብ ሁለት መቶ አርባ ብር፡፡ ሌላውን ይተዉት። ለልጆቼ፣
ለሚስቴ፣ለራሴም የገዛኋቸው ልብሶች ከነሙሉ ሻንጣው" የአገራቸው ልጅ ጓንጉል በለሊት ተነስቶ የጩሉሌዎች ሲሳይ መሆኑ በጣም አሳዘናቸው። በተቻላቸው አቅም ሊረዱት ፈለጉ። ጓንጉል ዕድለኛ ሆነና ውሃ የሚያጠጣው ችግሩን የሚካፈልለት ሰው አገኘ፡፡
“ለመሆኑ እማማ? እንዲያው አዲስ አበባ ውስጥ ስው እንደፈለገው መውጣት መግባት አይችልም ማለት ነው? እንኳንስ በንጋቱ በጠዋቱ ይቅርና በውድቀት ጨለማ ሲሄድ ቢያድር መንግሥት ባለበት አገር
እንዴት እንደዚህ ያለው ዓይን ያወጣ ዝርፊያ ይፈፀማል? እንዴ?!
እንዴ?! እንዴ?!” ግርም፣ ድንቅ አለው፡፡

“አይ ልጀ አዲስ አበባ እንደ አገር ቤት መስሎሃል? አዲስ አበባ እኮ
ሁሉም ዓይነት ሰው የተሰበሰበበት አገር ነው። እንደኔ ለፍቶ አዳሪው
እንዳለ ሁሉ ስላቢው፣ ቡዳው፣ ቀማኛው፣ቤት ሰርሳሪው፣ ነፍሰ ገዳዩ ፣ማጅራት መቺው ምኑን ትቼ ምኑን ልንገርህ? ሁሉም አይነት የተጠረቃቀመበት የጉድ አገር ነው። በቀማኛውና በማጅራት መቺው አለመቀደም እንጂ አንዴ ከተቀደሙ ምን ማድረግ ይቻላል? እንኳንም ህይወትህ ተረፈ እንኳንም የልጆችህ አምላክ ከጉድ አወጣህ እንጂ ገድለውህስ ቢሆን ኖሮ? ማን ይይዛቸው ነበር? ገንዘብ ምንአባቱ አንተ እስካለህ
ድረስ ነገ ተነገ ወዲያ ሰርተህ ትተካዋለህ” የአሮጊቷ ምክር ልቡን መለስ አደረገው፡፡ እውነትም ማጅራቱን ብለውት እንደወደቀ በዚያው ቅርት ቢልስ? ልጆቹ ያለ አባት ሊቀሩ ትዳሩ ሊፈርስ ነበር ማለት ነው።

“ሆቸ ጉድ!” ነገ ተነገ ወዲያ እንዳሉት እሱ በህይወት እስካለ ድረስ የሚተካው ገንዘብ ነው። ወይ የፈጣሪ ሥራ ይህም አለ ለካ? በአንዱ ሲያማርሩ ይብስን አታምጣን ማስብ ትልቅ ነገር ነው ሲል ተፅናና፡፡ ዳሩ አንድ ጊዜ ቀልጦ ለቀረ ገንዘብ ሲብከነከን ምን ዋጋ አለው? በፍርድ ቤት
ተሟግቶ ነጣቂውን አስይዞ ለማስመለስ የሌቦቹ ፍንጭና ዱካ አይታወቅም፡፡ ቢያለቅስ ቢዘል ቢፈርጥ ምን ዋጋ አለው? ይህን ሁሉ ቀስ በቀስ ማስብ ማሰላሰል ጀመረ።

“አሁን ለመሳፈሪያ የሚሆን ምንም የለህም አይደል?” በሃሣቡ የሚጉላላ ችግሩን ተረድተው ሲጠይቁት ደስ አለው። የውለታቸው ነገር ከብዶት
👍2
#ያልታበሱ_እንባዎች


#ክፍል_አርባ_ሰባት


#ድርሰት_በአሰፋ_በቀለ_ገየሱስ

....በልሁ ቅስሙ ስብር አለ ከሃምሳ አለቃ መኮንን ዳርጌ የተሰጠው ምልክትና አድራሻ ያ መናፈሻ ብቻ ነበር።ሃምሳ አለቃ እራሱ በአስመራ ከተማ ውስጥ ከዚያ መናፈሻ በስተቀር ሌላ አካባቢ ብዙም አያውቅም። የአስመራ ቆይታው አጭር ስለ ነበርጰተዘዋውሮ አላየውም።
“ምን ይሻለኛል ታዲያ የኔ ወንድም" ሲል በልሁ ጭንቅ እያለው ሹፌሩን ጠየቀው።
«እኔ እንጃ!» አለና ሾፌሩ ለአፍታ ያህል ቆየት ብሎ ወዴ በልሁ ዞር በማለት «እዚያ የሚሰራ ሰው ነበር የሚፈልጉት?» ሲል ጠየቀው
«እዚያ አዘውትሮ የሚገባ ወንድሜን ነበር፡፡»
«ታዲያ አንዱ ጋ አረፍ ብለው ያፈላልጉታ»
በልሁ ለአፍታ ያህል ፀጥ ብሎ ሲያሰላስል ቆየና እስቲ ጥሩ ማረፍያ ወደምትለው ሆቴል ውሰደኝ።አለው የበልሁ ተክለ ሰውነታዊ ገፅታና በራሱ
አንደበት 'ጥሩ ማረፊያ' በማለት በተናገረው ቃል መሰረት ጥሩ ኗሪ
እንደሆነ የገመተው ሾፈር «ወደ ኮምፒሽታቶ ያሻልዎታል» አለው፡፡
«ኮምፒሽታቶ ምንድነው?ሲል በልሁ ጠየቀው በልሁ ቃሉ የተለየ ትርጉም ካለው ብሎ በማሰብ።
መሀል ከተማ ላይ የሚገኝ ቦታ ነው ጥሩ ጥሩ ሆቴሎችም የሚገኙት በዚያው አካባቢ ነው።» አለ ሹፌሩ።
«እሺ እንሂድ!»
በእርግጥ በልሁም የገንዘብ ችግር የለበትም፡ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ከጥቂት ወራት በፊት ወላጅ አባቱ እስቲ ብትኖርበትም ብትሽጠውም ቦታ መያዝ ደግ ነውና ቤት ለመስራት ሞክር በማለት ከሰጡት በርካታ ገንዘብ ላይ ግማሽ ያህሉን በመንገድ ሻንጣው ውስጥ አድርጐ ይዞት ሄዷል።አስቻለውን በመፈለግ ሂደት ታሪካዊቷን የአሥመራ ከተማ ለማየት ይጓጓ የነበረው በልሁ ገና ከጅምሩ መንፈሱ በስጋት በመወጠሩ በሚጓዝበት
ጎዳና ግራና ቀኙ ያሉትን የከተማዋን ቦታዎች እንኳ ልብ ብሎ ሳያይ ያ ባለ ታክሲ ተጉዞ ተጉዞ ከአንድ ኣካባቢ ሲደርስ ዳር ይዞ በመቆምም «ኮምፒሽታቶ
ማለት ይህ ነው!» አለው፡፡
«ወደ አንዱ ሆቴል ጠጋ ብታደርገኝ
«ይቻላል» አለና ሾፌሩ ከመንታ መንገዱ ወደ ቀኝ ታጠፈና ኒያላ
ሆቴል» ከተባለ ሆቴል በር ላይ አደረሰው፡፡
በልሁ የታክሲ አገልግሎት ክፍያውን ከምስጋና ጋር ከፈልና የልብስ ሻንጣውን ትከሻው ላይ አንግቶ ወደ ሆቴሉ የእንግዳ መቀበያ ክፍል አመራ፡፡አልጋ ሲጠይቅ መኖሩ ተነገረው፡፡ አንድ አስተናጋጅ ከፊት ከፊት እየመራ
ወሰደውና ክፍሉን አሳየው፡፡ ከፍሉ ንፁህና ግሩም የሚባል አልጋ አለው በልሁ የክፍሉን በር ዘግቶ አልጋው ላይ አረፍ በማለት ስለገጠመኑ ችግር ያሰላስል ጀመር፡፡ ማሰቡ ግን መላ አላስገኘሰትም፡፡ ይልቁንም የባሰ ጭንቅ ጭንቅ ይለው ጀመር፡፡
በምሀል አንድ ነገር ትዝ አለውና ከዚያው ጋር በተያዘ ሌላም ነገር ቆጨው በመሠረቱ አስቻለው አካል ጉዳተኛ ነው፡፡ ብዙ መጓዝ ስለማይችል ቤት የሚከራየው በሚሰራበት አካባቢ ሊሆን ይችላል፡፡ ስራዬ መናፈሻ ውስጥ
የሚያዘወትር ከሆነም ቤቱም ሆነ መሥሪያ ቤቱ በዚያው አካባቢ ከመሆን እንደማያልፍ ገመተና ያንን ባለ ታክሲ በመናፈሻው አካባቢ ማረፊያ ወደዚያ አድርሰኝ ሳይለው በመቅረቱ ነበር ቁጭቱ፡፡ ሆኖም አሁንም ሳይዘገይ ጥሩ ሀሳብ እንደ መጣላት አስቦ ጭንቀቱ ከፈል ሲልለት ሀሳቡን ሰብሰብ አደረገና ወደ መታጠቢያ ክፍል ሊገባ ፈለገ፡፡ የሚለብሰውን ፒጃማ አዘጋጀና ሊታጠብ ገባ።
ታጥቦ አበጥሮ ሲያበቃ ምግብ አሰኘው፡! ወደ ሆቴሉ ሬስቶራንት ሄዶ ከበላ በኋላ በቀጥታ ከሆቴሉ ቅጥር ግቢ ወጣ፡፡ ሰዓቱ ከአስራ ሁለት እለፍ ብሏል፡፡ የመንገድ መብራቶች በርተዋል፡፡ ከሆቴሉ በስተግራ አቅጣጫ ተራመደና መንታውን መንገድ አቋርጦ ወደ ምዕራብ አቅጣፍ ደራመድ
ጀመር፡፡ የምሽት የአስመራ ውበት ማራኪ ነው፡፡ አየሩም ሞቅ ያለ፡፡
መብራቶቸ የደመቁ፡፡ የከተማዋ ከቀማመጥ ማራኪ፡፡ መንገዶች ንፁህና የተስተካከሉ፡: በልሁ በሁሉም የአስመራ ገፅታ እየተደሰተ በግምት እስከ ሶስት
መቶ ሜትር ከተጓዘ በኋላ በስተቀኙ በኩል አንድ በበረንዳው ላይ በርካታ ወንበሮች የተደረደሩበት፣ በሰው ብዛት ሞቅ ደመቅ ያለ ሆቴል አየና ጎራ
አለበት፡፡ ሰው አልባ የነበረች ጠረጴዛ አግኝቶ ቁጭ እንዳለ አንዲት ወፈር ያለች ጠይም ጎፈሬ አስተናጋጅ ቀረብ ኣለችውና፡-
«እንታይ ክዕዘዝ» አለችው፡፡
«ትግሪኛ አልችልም፡፡» አላት በልሁ ቀና ብሎ በፈገግታ እያያት
«ዋይ! ይቅርታ የኔ ወንድም!» ብላ አስተናጋጇ በፈገግታ ኣየት
ካደረገችው በኋላ «ምን ልታዘዝ ማለቴ እኮ ነው፡፡» አለችው::
በልሁ በልጅቷ ትህትናና ፈገግታ ደስ ብሎት እሱም ፈገግ በማለት
«ቢራ አምጪልኝ» አላት፡፡
አስተናጋጇ ቢራውን ይዛ መጥታ በብርጭቆ ሞላችለትና ከአጠገቡ ራቅ ብላ የግድግዳ ጥግ ደገፍ ብላ ቆመች፡፡ በልሁ ልጅቷ ያሳየችውን ትህትና አስታውሶ ሁኔታዋ ደስ ስላለው በልቡ ስላለው ጉዳይም ሊያወያያት ፈልገና ሊጠራት አሰበ፡፡ ነገር ግን በዚያች ቅጽበት ማጣደፉ ለሌላ ነገር ይመስላል በማለት ለጊዜው ተወት አረገው፡፡ የመጀመሪያውን ቢራ ጨርሶ ሁለተኛውን
ስታቀርብለት ግን እንደ ምንም ጨከነና፡-
«የኔ እህት ላነጋግርሽ እፈልግ ነበር!» ሲል ጠየቃት፡፡
«ምን?» አለችው አስተናጋጇ ጠጋ ብላ፡፡
«ቁጭ ማለት አትችይም?»
«እችላለሁ፡፡ብላው ቁጭ ልትል ወንበር ሳብ ስታደርግ በልሁ
ቀደማት:: እየጠጣሽ ነዋ»
አስተናጋጅዋ ሳቅ እያለች ወደ ውስጥ ገባችና ለራሷም ቢራ ይዛ
በመምጣት ከፊትለፊቱ ቁጭ አለች፡፡
«አስመራ፡ ከተማዋም ሰዎቹም በጣም ደስ ትላላችሁ» አላት በልሁ ፈገግ ብሎ እየተመለከታት፡፡
«አይደል?" አለች አስተናጋጇም እንደ መሽኮርመም እያደረጋት።
«በእውነት ታምራላችሁ፡፡»
«እናመሰግናለን::»
በልሁ አስተናጋጇን እያጫወተ ትንሽ ሳያሳስቃት ከቆየ በኋላ ወደ ዋና ጉዳዩ ተመለሰ፡፡ «አንድ ነገር ብጠይቅሽ ታውቂ ይሆን?» ሲል ጠረጴዛውን ደገፍ ብሎ ዓይን ዓይኗን እያየ ጠየቃት፡፡
«ምን?»
«እዚህ አስመራ ወስጥ 'ሰሪዬ መናፈሻ' የሚባል ሆቴል እንዳለ ሰምቻለ። የት አካባቢ ይሆን?»
«ያ የተዘጋው»
«ሲሉ ሰማሁ፤ ግን ለምን እንደተዘጋ ታውቂያለሽ?»
«ኧረ እኔም አላውቅም!» አለችና አስተናጋጇ በልሁን ለየት ባለ
እስተያየት ታየው ጀመር፡፡ በእርግጥ በልሁም የአስተያየቷ መለወጥ ገብቶታል።
«ምነው? መጠየቄ ቅር አለሽ እንዴ? ሲል ጠየቃት፡፡
«አይ እሱ እንኳ ብላ ንግግሯን ቆረጥ ስታደርገው በልሁ ጣልቃ ገባ።
«ቅር ካለሽ ጥያቄዬን አነሳለሁ፡፡» አለና ብርጭቆውን ብድግ አድርጎ ቢራውን ተጎነጨ
«የሸዋ ሰዎች እኮ አትታመኑም፡፡» ብላ አስተናጋጁ የቅንድቧ ስር
አሾልካ በልሁን አየት አደረገችው፡፡
«የሽዋ ሰው መሆኔን በምን አወቅሽ?» አላት በልሁ እንደመገረም ብሎ ለነገሩ አልተግባቡም፡ በልሁ የሸዋ ሰው ሰትለው የደብረ ብርሃን ተወላጅ
መሆኑን ያወቀች መስሎት ነው፡፡ እሷ ግን ቀደም ሲል ትግሪኛ አልችልም ስላላትና ለበርካታ የአስመራ ሰው ትግሪኛ የማይችል ሁሉ የሸዋ ሰው እንደያነ ተደርጎ ስለሚገመት ነው።
«ትግሪኛ አልችልም አላልከኝም?አለችው ፈገግ እያለች፡፡
«ትግሪኛ የማይችል ሁሉ የሸዋ ሰው ነው እንዴ» ሲል ጠየቃት
👍103👎1
#ምንዱባን


#ክፍል_አርባ_ሰባት


#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ


የልጅትዋ አድራሻ

ኮዜት ቀኑን ሙሉ እህል በአፍዋ ሳይገባ ከክፍልዋ ውስጥ ተዘግታ
ዋለች፡፡ መሄጃቸው ስለተቃረበ ያንን የነበሩበትን ትልቅ ቤት ለቅቀው ሆቴል ቤት ነበር የገቡት:: ያን እለት የዣን ቫልዥ የመብላት ፍላጎት ከመቼውም ይበልጥ ስለተከፈተ እራቱን በጊዜ እንክት አድርጎ ይበላል።
ኮዜት ከማዕዱ አልቀረበችም፡፡ እራቱን እየበላ ሳለ ሠራተኛው ከአንዴም ሁለቴ፣ ከሁለቴ ሦስቴ ብቅ ጥልቅ እያለች «ኧረ እኔ አላማረኝም፤ አገሩ ተረብሿል፧ ውጊያው ተጧጡፏል አሉ» በማለት ስታናግረው መንፈሱ
ጥቂት ይሽበራል፡፡ ሆኖም እስከዚህም ስሜት አልሰጠውም:: ኮዜትን ይዞ ወደ እንግሊዝ አገር ከሄደ ከዚያ ደስ ብሎት ሊኖር እንደሚችል ያሰላስላል።
ከነበረበት ብድግ ብሎ ነበር ወደ መስኮት፧ ከመስኮት ወደ በር በአሳብ ተውጦ ሲንቆራጠጥ አንድ ነገር አየ፡፡

ተሰቅሎ ከነበረው መስታወት አጠገብ አንድ ጽሑፍ ሳይተጣጠፍ
ከመሬት ወድቆ ስለነበር በመስታወቱ አንጸባራቂነት ከውስጥ በኩል አየው፡፡
ጽሑፉም እንዲህ ይላል፡፡

የእኔ ፍቅር! የሚገርምህ ነው፤ አባዬ አሁኑኑ እንድንሄድ ይፈልጋል፡
ዛሬ ማታ ሆም አርሜ ከተባለ ሥፍራ እንሄዳለን:: በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ከእንግሊዝ አገር እንገባለን፡፡ ኮዜት ሰኔ 4»

ዣን ቫልዣ ፈዝዞ ቀረ::
ኮዜት ሀዘን በዝቶባት ስለነበር ለማሪየስ የላከችውን ደብዳቤ ረቂቅ ጽሑፉን ከጻፈችበት ሥፍራ ረስታዋለች::

ዣን ቫልዣ ወደ መስታወቱ ጠጋ ብሎ ጽሑፉን እንደገና አነበበው::
ማመን አቃተው፡፡ ከኮዜት የተለየ መሰለው:: «ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል?» ሲል ጭንቀት ያዘው:: ጎንበስ ብሎ ጽሑፉን አነሳው:: በጣም ተረበሸ፡፡ ዓለም ጨለመችበት:: መቼስ በሕይወት ሊደርስ ከሚችል ማንኛውም
አሲቃቂ ነገር ሁሉ የወደዱትን ከማጣት ይበልጥ የሚያንገበግብ፣ የሚያሳርር
ነገር የለም:: ዣን ቫልዣ ያንን ጽሑፍ በማንበቡ ያቺን የሚወዳትንና ብቸኝነቱን የሚረሳባትን ኮዜት ያጣ መሰለው:: ከአሁን በፊት እንደጠቀስነው ዣን ቫልዣ ኮዜትን እንደ ልጅ ብቻ ኣልነበረም የሚያያት:: ኮዜት ለእርሱ
እንደ ልጅም፣ እንደ እህትም፣ እንደ እናትም ነበረች:: ሕይወትን ጠልቶ ሳለ ሕይወትን መልሶ እንዲያፈቅር ያደረገችው ኮዚት ናት:: ዣን ቫልዣ
ፍቅረኛ ወይም ሚስት አልነበረውም:: ስለዚህ የፍቅሩ ጽናት የሰፈረው ኮዜት ላይ ነበር ለማለት ይቻላል:: በአባትነቱ እርስዋም ከልብ ትወደዋለች::
ያ ፍቅር አክትሞ በሌላ የተተካ ስለመሰለው ነበር እንደዚያ እጢው ዱብ እስኪል የደነገጠው:: ሌላ ማስረጃ የሚያሻው ነገር አይደለም፡፡ ወረቀቱ ከፊቱ ላይ ነው ያለው:: «ፍቅረኛ አላት ማለት ነው ፤ መሄድዋ ነው እንግዲህ» ሲል አጉረመረመ:: የብቸኝነት ስሜት ወረረው:: «እኔን እንደጎበያ
ድንጋይ ጎልታ ልትሄድ! » ለእኔ የሚለው የራስ ወዳድነት ስሜት
ተጠናወተው:: ልቡ የተቃውሞ ኃይል አረገዘ:: ዣን ቫልዣ ይህን እያሰላሰለ ሳለ ሠሪተኛዋ እርሱ ከነበረበት ክፍል ገባች::

«ውጊያ ይካሄዳል ያለሽው የት ሰፈር ነበር? ቦታውን አውቀሽዋል?»

ሠራተኛዋ ተገርማ «እርስዎ ከፈለጉ ምን ገድዶኝ እነግሮታለሁ» ስትል መለሰች::

«ውጊ.ያው ተጧጡፎአል ብለሽ አሁን አልነገርሽኝም እንዴ!» በማለት ቀጠለ::

«አዎን ጌታዬ!›› አለች ሠራተኛዋ ፤ ከዚያ ከማርያም ቤተ ክርስቲያን
ባሻገር ነው:: ››

ዣን ቫልዣ ከነበረበት ውጭ ወጥቶ ደንጋይ ላይ ቁጭ አለ፡፡
ጊዜው ጨልሞአል::

ውርጭ ላይ ለምን ያህል ሰዓት ተቀመጠ? እግሩን በመዘርጋትና
በማጣጠፍ ራሱን አዝናና ወይስ ኩርምት ብሎ ነው የቀረው? እንዳጎነበሰ ቀረ ወይስ ቀና አለ? አንድ ነገር ተደግፎ ነው ወይስ እንዲሁ ጉች ብሎ ነው
የተቀመጠው? ራሱ እንኳን ቢሆን ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ሊሰጥ አይችልም።

በአንድ ወቅት የኮቴ ድምፅ ስለሰማ ብቻ ቀና አለ፡፡ አንድ ልጅ ወደ እርሱ ሲመጣ ተመለከተ፡፡ ጋቭሮች መልእክቱን ለማድረስ ከቤቱ ደረሰ። ወደ ላይ እያየ የቤት ቁጥር ሲፈልግ ዣን ቫልዣ አየው:: ሆኖም ከቁጥር አላስገባውም::

«አንተ ልጅ» አለ ዣን ቫልዣ ፧

«ምን ሆነሃል?»

«የሆንኩትማ እርቦኛል» ሲል ጋቭሮች በድፍረት መለሰለት:: ምናምን ይሰጡኛል?» አለ ቀጠለና፡፡

ዣን ቫልዣ ከኪሱ አንድ መቶ ሱስ አወጣና ሰጠው::

ግን ጋቭሮች አደብ የሌለው ተቅበጥባጭ ልጅ እንደመሆኑ መጠን ገንዘቡን እንደ መቀበል ድንጋይ አነሳ፡፡ የሚሰራ የመንገድ መብራት አየ::

«አሁንም የውጭ መብራት ታበራላችሁ እንዴ?» ሲል ጋቭሮች
ጠየቀ፡፡ «በአሁኑ ጊዜ እኮ መብራት ማብራት ጥሩ አይደለም» ካለ በኋላ
ድንጋዩን ወርውሮ መብራቱን ሰበረው፡፡ አካባቢው በድንገት ጨለመ::

ዣን ቫልዣ ወደ ልጁ ተጠጋ::

«ወይ ምስኪን፣ እንዲህ የሚያስደርገው ምናልባት ረሃቡ ይሆናል። ሲል እርስ በራሱ ተነጋገረ፡፡ መቶውን ሱስ አስጨበጠው::

ጋብሮች የምንተ እፍረቱን ገንዘቡን ተቀበለ፡፡

«ሌላ መብራት እንዳልሰብር ነው» አለ እንዳቀረቀረ፡፡

«እንደ ፈለግህ ስበር፧ እኔ ምን አገባኝ» ሲል ዣን ቫልዣ መለሰለት።

«ጥሩ ሰው ነዎት!» አለ ጋቭሮች::
አምስቱን ፍራንክ ማለት አንድ መቶ ሱስ ከኪሱ ውስጥ ጨመረ።
ሰውዬውን ስለወደደው በድፍረት ጥያቄ ጠየቀው::

«የዚሁ ሰፈር ሰው ነዎት?»

«ምን ፈለግህ?»

«የቤት ቁጥር 7 የትኛው እንደሆነ ያሳዩኛል?»

«ከዚያ ምን አለህ?»

እዚህ ላይ ልጁ አመነታ:: ሰውዩውን ያስቀየመው መስለው:: ፀጉሩን በጥፍሩ ያክ ጀመር፡፡

«ብቻ» በማለት የያዘውን ደብዳቤ አሳየው::

ዣን ቫልዣ በድንገት አንድ ሀሳብ ስለመጣለት «ስጠብቀው የነበረውን ደብዳቤ አመጣህልኝ» አለው::

«ለእርስዎ?» ሲል ጋቭሮች ጠየቀ፡፡ «እርስዎ ሴት አይደሉ!»

«ደብዳቤው ለወ/ት ኮዜት ነው፤ አይደለም?»

«ኮዜት?» ሲል ጋቭሮች አጉረመረመ:: «አዎን ደብዳቤው የእርሳቸው ነው ፤ ስማቸው ግን ያስቃል፡፡»

«ይሁን ግድ የለም» አለ ዣን ቫልዣ ፤ «ደብዳቤውን እኔ እሰጣታለሁና
ለእኔ ስጠኝ፡፡»

«እንግዲያውስ ውጊያው ከሚካሄድበት ቦታ እንደመጣ እንዲነግሯት እፈልጋለሁ::»

«ጥሩ» አለ ዣን ቫልዣ::

ጋቭሮች ደብዳቤውን ከሰጠው በኋላ ለዣን ቫልዣ ወታደራዊ ሰላምታ ሰጠው::

«ደብዳቤውን በጥንቃቄ ይያዙት ፤ ከአስተዳደር ነው የመጣው::
እርስዎም ይቸኩላሉ እንዴ? ለመሆኑ ደብዳቤውን የተቀበለው ማነው እላለሁ? ስምዎን ይንገሩኛ ደብዳቤውን ለላኩት እመቤት እንድነግር» ሲል
ኩራት እየተሰማው ተናገረ፡፡
‹‹ጥያቄውን የሚያቀርቡት ቅድስት ፍንዱቄ ናቸው?» ሲል ዣን
ቫልዣ ጠየቀው::

«ቸኩያለሁ፤ ደብዳቤውን ያመጣሁት ከውጊያ ሥፍራ ነው፤ አሁንም ወደዚያው መመለሴ ነው» ብሎ መንገዱን በመቀጠል ሰፈር እንደጠፋበት ወፍ በርሮ ሄደ::

ዣን ቫልዣ ማሪየስ የጻፈውን ደብዳቤ ይዞ ወደ ውስጥ ገባ፡፡ ከክፍሉ ውስጥ ገብቶ በሩን ከዘጋ በኋላ ጥምብ እንዳገኘ አሞራ በመቸኵል ደብዳቤውን
ገለጠው:: የታየሁ እንደሆነ ብሎ በመፍራት ቀና አለና ዙሪያውን ተመለከተ፡፡
ማንም የለም:: ኮዜትና ሠራተኛዋ ተኝተዋል ሲል ግምት ወሰደ::

የሚያደርገው ነገር የሌብነት ስለሆነ ሻማ ለመለኮስ ክብሪት ሲጭር እጁ ተንቀጥቅጦበት ነበር፡፡ አሁን ግን ትንሽ መንፈሱ ስለተረጋጋ ሻማውን አቀጣጠለ፡፡ ከጠረጴዛ ላይ ክርኑን አስደግፎ ደብዳቤውን ማንበብ ጀመረ::
ማሪየስ ለኮዜት ከጻፈው ደብዳቤ ውስጥ የሚከተሉትን ቃላት ብቻ
አጤነ፡፡

«እሞታለሁ፤ ይህን ደብዳቤ ስታነቢ ነፍሴ ከአጠገብሽ ይሆናል፡፡»
👍21👏21
#ሳቤላ


#ክፍል_አርባ_ሰባት


#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ

...የነበሩበት ክፍል መዝጊያው ቤቱን ሊያፈርስ የሚችል በመሰለ ' እንደ ነጎድጎድ
በሚጮህ ድምፅ ተንኳኳ ወንጀለኛን አስሰሙ እንዲያመጡ ሕጋዊ ትእዛዝ
የያዙ የሕግ አስከባሪዎች እንኳን ከዚህ የበለጠ አስደንጋጭ ድምፅ አሰሙ ተብለው አያውቁም " ሪቻርድ ሔር ፊቱ ባንድ ጊዜ ዐመድ መሰለ » ዐይኖቹ ተጎለጎሉ ስሱ የራሱ ጸጉሩ ሽቅብ ቆመ የሥራ ካፖርቱን እየተርበተበተ አጥልቆ ባርኔጣውን ደፍቶ የውሸት ሪዙን አጥልቆ የሚገባበት ቁም ሳጥን ወይም የሚሾልክበት ቀዳዳ ለመፈለግ የክፍሉን ዙሪያ በዐይኑ ቃኘና ምንም ሲያጣ ወደ ሳሎኑ እሳት ሔደ።
አንድ እግሩን ከመከላከያው ብረት ላይ አሳረፈ እሳቱን እንዴት ሊያልፈው እንደሚችል ምንም ሳያስብ በጢስ መውጫው አድርጎ ሽቅብ ለመውጣት ፈለገ ከሚደበደበው በር አንድ የተቆጣ ድምፅ በቁልፉ ቀዳዳ ሲንረጨረጨር ሚስተር ካርላይል ረጋ ብሎ ትከሻውን ይዞ ወዶ ኋላ ሳበው "

ሪቻርድ ወንድ ወንድ ሽተት ይህን ፍራትህን ወዲያ ጣል "ከኔ ቤት ሆነህ ምንም አንደማይመጣብህ አልነግርኩህም ? አለው ሚስተር ካርላይል »

እኔ እኮ የለንደኑ ፖሊስ መኮንን ወታዶርች ጨምሮ መጥቶ አስከብቦኝ እንደ ሆነ ብዬ ነው።

እንዲያው ዝም ብለህ ነው " በል አሁን ዐርፈህ ተቀመጥ ኮርኒሊያ ናት " እሷ.. ደግም አንተን ከክፉ ለመጠበቅ የኔን ያህል ነው የምታስብልህ"

"ናት እንዴ ? አለ ከጫንቃው ከባድ ሽክም እንደ ወረደለት የቀለለው ሪቻርድ ግን በውጭ ልትመልሳት አትችልም ? አለው ጥርሶቹ አሁንም እየተንቀጫቀጩ

"እሷ ለመግባት ከወሰነች እኔ ልመልሳት አልችልም አንተማ ከወትሮ ታቃት የለም አንዴ ? እስከ ዛፌ ምንም አልተለወጠችም ያው ናት - -

ድርቅናዋ ከተነሣባት እሱ በውስጥ እሷ በውጭ ሆኖ በሩ እንደ ተዘጋ ማነጋገር
ዋጋ እንደሌለው ገባው " ስለዚህ ሚስተር ካርላይል በሩን ቀስ አድርጎ በጠባቡ
ከፍቶ ራሱ ወጣና መልሶ ዘጋው " በዚያ ቁመቷ ቁጣ ጨምራበት ወጋግራ መስላ
ቁማ አግኛት
,
ሚስ ካርላይል አጥሚት እንዲመጣላት አዝዛ ጉንፋኗን ይዛ ወደ መኝታ
ቤቷ ሔዳ ነበር " ወዲያውኑ ከራሷ በመጀመር የሌሊት ልብሷን መልበስ ቀጠለች የቀን ቆቧን አወለቀች
የሌሊቱን አጠለቀች " ይህ አስራሚ ቅርጽና መጠን…, ያለው ቆብ ቀደም ሲል ተገልጿል ቀጠለችና ስለ ራስ መጠምጠሚያዋ አሰበች " ሦስት ሜትር በሦስት ሜትር የሆነ ጨርቅ አመጣችና እንደ ምንም ብላ በሙሉ ሸፈነችው
የጨርቁ ዐይነት ለመጠምጠም አስቸጋሪ ስለነበር ስትጠመጥም ሲተረተርባት ስታውል እየተፈታ ሲሾልክባት ሥራው ብዙ ጊዜ ፈጀባት " የዚህ ሁሉ ልፋቷ ውጤት ግን በጣም የሚያስደንቅ ሆነ " ሥዕል ተነሥቶ በእንግሊዝ ቤተ መዘክር ቢቀመጥ የሚያሰኝ ነበር " ከጭንቅላቷ ላይ እንደ ፒራሚድ ቆመ " ጥምጥሟ ሁለት ጫፎች በግንባሯ ተንዘልዝለዋል "

ሚስ ካርላይል ከፎቅ ሆና ሻሿን ስትከብስ ፡ ስታፈርስ ስትቋጥር ስታሳምር
ወንድሟን ትታው ከመጣችበት ክፍል የንግግር ድምፅ ሰማች " በሁሉ ነገር ንቁ ብትሆንም ፡ በተለይ የመስማት ተሰጥኦ ነበራት " በመጀመሪያ ወንድሟ የሚያነብ
መሰላት ። ነገር ግን ወዲያው ሐሳቧን ለወጠች “ ማነው አብሮት ያለው ? አለች አጠገቧ መልስ ሰጭ ያለ ይመስል ድምጿን ከፍ አድርጋ ።

የራስ ጥምጥሟን አስተካክላ አበቃችና መጥሪያውን ስትደውለው ጆይስ ገባች

“ ከጌታሽ ጋር ማን አለ ?
" ማንም የለም እሜቴ ”
- መኖርማ አለ ሲነጋገርኮ እየሰማሁ ነው "

“ ኧረ እኔስ ማንም ያለ አልመሰለኝም " ደግሞ ግድግዳዎቹ በጣም ጥብቅ
ሆኑ ከሳሎን የተነገረ ነገር ከታችኛው ቤት እዚህ ድረስ መስማቱ ያስቸግራል ”
“እንማዲህ ያንቼ ዕውቀት እዚህ ድረስ ነው ከዚያ ክፍል ንግግር ካለ ቀጥታ
ድምፅ" አዚህ ይሰማል እኔ ከልምድ ዐውቀዋለሁ " ይልቁንስ ሒጅና ማን እንደ
ሆነ አይተሽ ነይ "

ሚስ ካርላይል'ጆይስን ልካ እሷ የቀን ልብሷን በሌሊት ልብስ የመተካት ሥራ
ዋን ቀጠለች » ከቀሚሷ ቀጥላ የሐር የውስጥ ልብሷን አወለቀች » ከዚያ ከሞቃቱ የውስጥ ጥብቆዋ ስትደርስ 'ጆይስ ተመልሳ መጣች "

“ እና እውነት ነው
እማማ ጌቶች ከሰው ጋር ይነጋገራሉ " ነገር ግን በሩ
ስለ ተቆለፈና ጌቶችም ሥራ ስለ ያዙ እንዳልገባ ነግረውኝ ተመልሼ መጣሁ” አለቻት
ሚስ ካርላይል ለአንጐሏ ምግብ አገኘች » በዚያ ሰዓት ማንም የውጭ እንግዳ ሊመጣ እንደማይችል በገዛ ግምቷ አረጋግጣ ከቤተሰቡ ውስጥ ማን ሊሆን እንደሚ
ችል ጥቂት አሰበች » ከሚስተር ካርላይል ጋር ቤት ዘግታ ለማውጋት የምትደፍር ያቺ የልጆች አስተማሪ ሚስ ማኒንግ ናት ብላ ደመደመች » ልጂቱ መልከኛ ስለ ነበረች
እንግዲህ የሚስ ካርላይልን መተኛት አይታ ተሠርቃ በመግባት የምትጫወት
ሚስ ካርላይል ከሚስተር ካርይል ጋር እንዳትቃረብ ትጠባበቃት ነበር ። አሁን
መሰላት በር የሚዘጋበት ምክንያት ሊኖር እንደማይችል እያውጠነጠነች
ወደ ሳሎን ወረደች "

“ከዚህ ክፍል አብሮህ ያለ ማነው ? አለችው ቆጣ ብላ

“ አንድ ለሥራ ጉዳይ የመጣ እንግዳ ነው ” አላትና ፈጥኖም " ኮርኒሊያ
መግባት አትችይም ” አላት

ሣቋ መጣባት „ “ መግባት አትችይም ? ! "

“ በውነቱ ባትገቢ ይሻላል ፤ እባክሽ ተመለሽ ፤እዚህ ቁመሽ ጉንፋንሽን ታጠነክሪዋለሽ ።

የለም በሥራህ አለማፈርህን ለማወቅ እፈልጋለሁ አንተ ያገባህ ሰው ነህ ልጆች ከቤት አሉህ አንተ እንደዚሀ ካለው ቅሌት ውስጥ ትገባለህ ብዬ አልጠረ
ጥርም ። ከራሴ ይልቅ አንተን አብልጬ አምን ነበር

ሚስተር ካርላይል ዐይኑን አፍጦ ቀረ ።

“ዘወር በልልኝ አሁን አስወጣታለሁ ከዚህ ቤት ወጥታ ደግሞ ነገ እየዞረች ትለምናለች ። ሁለት ደፋሮች እግሬ ከመውጣቱ መቸም ሔዳለች ብላችሁ ቤት
ዘግታችሁ መቀመጥ ! አሁን ወግድልኝ ዘወርበል አርኪባልድ እገባለሁ ! ”

ሚስተር ካርላይል ደግሞ እንደዚህ ሣቁ መጥቶበት አያውቅም ። እኅቴ
ደግሞ ሁኔታውን አይታ የበለጠ ስትናደድ አስተማሪይቱ ከግራጫዉ ሳሎን ወጥታ የግድግዳ ሰዓት ተመልክታ ተመልሳ ስትገባ አየቻት ።

“ እንዴ እዚያ ናትሳ ! እኔኮ ካንተ ጋር ያለች መሰለኝ ”
ሚስ ማኒንግ እኔ ዘንድ ነች ብለሽ ነው ! ? ይህ ነው በአእምሮሽ ሲመላለስብሽ
የነበረው ሐሳብ ? እውነትም ጉንፋኑ አእምሮሽን ጋርዶታል
ግድ የለም ያም ሆነ ይህ ያለውን ሰው ገብቸ አያለሁ ” አለችው

ምን ቸገረኝ ግድ ልግባ ካልሽ ግቢ » ግን ኀዘን እንጂ ደስታ እንደማታዬ
አስቀድሚ ላስጠንቅቅሽ " ከውስጥ ያለችው ሴት አይደለችም " ወንድ ነው ተፈልጎ እንዲያዝ የተበየነበት ! ካሁን አሁን ፖሊሶች ተከታትለው መጡብኝ እያለ የሚርበተበት አዳኝ እንዳሳደደው አጋዘን እየተሳደዶ በመስኮት ዘሎ የገባ ሰው ነው ከውስጥ ያለው ማን መሆኑን ዐወቅሽው ?”

አሁን ደግሞ አፍጥጦ መቆሙ የሚስ ካርይል ተራ ሆነ

ያንቺው ዘመድ ሪቻርድ ሔር ነው " በዚህ ነፍስ የሚያወጣ አስጨናቂ ሌሊት የሚጠጋበት ጣራ የሚገባበት በር የለም ዝም ብላ ስትተክዝ ቆየችና በሩን እንዲከፍት ምልክት ሰጠች

መቸም እንደዚህ ሆነሽ ለብሰሽ የምትገቢ አይመስለኝም

“ለምን በልጅነቱ ዐስር ጊዜ ስገርፈው ለነበረው ለሪቻርድ ሔር ነው ደሞ
የምጨነቅለት ? አለባበሱ እንኳን እሱም ከኔ አይሻልም እሱ ወደዚህ መምጣቱ ግን ፍጹም ዕብደት ነው
👍141
#ጠላፊዎቹ


#ክፍል_አርባ_ሰባት


#በኬንፎሌት


#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ


ከሼዲያክ ወደ ቤይ ኦፍ ፈንዲ

አይሮፕላኑ ከካናዳ ወደ ኒውዮርክ ሲያቀና ማርጋሬት በጭንቀት ተወጥራለች ሄሪን ምን ዋጠው?› እያለች ታስባለች፡፡

ፖሊሶች ሄሪ በሃሰት ፓስፖርት እንደሚጓዝ አውቀዋል፡፡ ተሳፋሪዎቹም
ይህን ነው የተገነዘቡት፡ ፖሊሶቹ እንዴት እንደደረሱበት አልገባት ብሏታል ከያዙት ምን እንደሚያደርጉት ነው ያልታወቀው:: ምናልባትም ወደ እንግሊዝ አገር ይመልሱትና ጌጣጌጦቹን በመስረቁ እስር ቤት ይወረውሩት ይሆናል፤ ወይም ወደ ጦር ሰራዊት ውስጥ ይጨምሩታል። ታዲያ እንዴት ልታገኘው ነው?

እስካሁን እንዳልያዙት ግን አውቃለች፡፡ ለመጨረሻ ጊዜ ያየችው ሼዲያክ ላይ አይሮፕላኑ ሲያርፍ ወደ መታጠቢያ ቤት ሲገባ ነው፡ ታዲያ ያኔ ይሆን ያቀደው? ችግር እንደደረሰበት አውቋል ማለት ነው፡፡
ፖሊሶቹ አይሮፕላኑን በሙሉ ቢያስሱም አላገኙትም፡፡ አይሮፕላኑ ሲያርፍ ሾልኮ ጠፍቷል ማለት ነው:: ታዲያ የት ሄደ? ምናልባትም
ከአይሮፕላኑ ወርዶ ጫካ ጫካውን እያሳበረና ሊፍት እየጠየቀ ሄዶ ይሆናል፡
ታዲያ ከዚህ በኋላ በዓይነ ስጋ ታየው ይሆን?

በዚህ ተስፋ መቁረጥ እንደሌለባት ተገንዝባለች፡፡ ሄሪን በማጣቷ ብትጎዳም ናንሲ አለችላት፡፡

አባቷ  ዓላማዋን ከማሳካት አያግዷትም፡ ለራሳቸው  ሁሉ ነገር የጠመመባቸውና ስደተኛ ስለሆኑ የማስገደድ ኃይላቸው ተዳክሟል፡ ሆኖም እንደ ቆሰለ አውሬ እንደገና አገርሽቶባቸው ዓላማዋን የሚያሰናክል ነገር ያደርጉ ይሆናል፡፡
አይሮፕላኑ ሽቅብ መጎኑን ጨርሶ የመቀመጫ ቀበቶዋን ፈትታ ናንሲን ለማነጋገር ሄደች።

አስተናጋጁ ለምሳ ጠረጴዛ እያዘጋጀ ነው፡፡ አባቷ ቦታቸው ላይ ቁጭ
ብለዋል ኦሊስ ፊልድ ከፍራንክ ጎርደን ጋር በካቴና ተጠፍሮ ቁጭ ብሏል፡
ማርጋሬት ወደ ሙሽሮቹ ክፍል ሄዳ ደጋግማ አንኳክታ ምላሽ ስታጣ በሩን
ከፈተች፤ ማንም የለም፡፡

በድንጋጤ ክው አለች፡፡

ምናልባትም ናንሲ መታጠቢያ ክፍል ውስጥ እየተቆነጃጀች ይሆናል፡
መርቪን ላቭሴይ የት ሄደ? ወደ መታጠቢያ ክፍል የሄደ ከሆነ ታየው ነበር ክፍሉ ውስጥ አንድ ቦታ ተደብቀው እንደሆን ቃኘች፡፡ ነገር ግን ምንም መደበቂያ የለም፡፡

የናንሲ ወንድም ፒተርና ጓደኛው የሙሽሮቹ ክፍል አጠገብ ተቀምጠዋል፡ ‹‹ሚስስ ሌኔሃን የት ነች?›› ስትል ጠየቀችው ፒተርን

‹‹ሼዲያክ ላይ ነው የወረደችው››

‹‹ምን አልክ?›› ስትል ጠየቀችው ‹‹አንተ እንዴት አወቅህ?››

‹‹ነግራኛለች››

‹‹ለምን ግን?›› ስትል ጠየቀችው ‹‹ለምንድነው የወረደችው?››

ፒተር የተሰደበ ያህል ተሰማው፡ ‹‹እኔ እንጃ›› ሲል መለሰላት፡ ‹‹ወደ ኒውዮርክ እንደማልሄድ ለፓይለቱ ንገርልኝ ነው ያለችኝ›› አላት ፊቱን አኮሳትሮ፡፡

ማርጋሬት ፒተርን በጥያቄ ማጣደፍ ነውር መሆኑን ብታውቅም አጥብቃ መጠየቁን አላቋረጠችም:፡ ‹‹ናንሲ የት ሄደች?››

ፒተር በዚህ ጊዜ አጠገቡ ያለውን ጋዜጣ አነሳና ‹‹እኔ የማውቀው ነገር የለም›› ሲል መልስ ሰጥቷት ማንበቡን ቀጠለ

ማርጋሬት ሆድ ባሳት፡ ናንሲ እንዴት እንዲህ ታደርጋለች አለች ምን ያህል በእሷ ላይ ተስፋዋን እንደጣለች ታውቃለች፡ ሆኖም
ነገር ሳይገጥማት ከመንገዷ አልተስተጎለችም መልእክት ትታ ይሆናል።

ከአስተያየቱ የነገራት ውሽቱን እንደሆነ ጠረጠረች ማርጋሬት እንደ ፖሊስ ስለመረመረችው ደስ አላለውም፡፡ በደመነፍስ ‹‹እውነቱን አይደለም
የነገርከኝ›› ስትል አፈጠጠችበት፡፡ አባባሏ ትክክል ባይሆንም ምላሹን ግን ትጠብቃለች፡፡

ፒተር ፊቱ በንዴት ቲማቲም መስሏል፡ ‹‹እንደ አባትሽ ጋጠወጥ ነሽ ከፊቴ ጥፊ!›› አላት፡

የፒተር ስድብ አንገቷን አስደፋት። ያባትሽን መጥፎ ባህሪ ይዘሻል ከሚል ስድብ በላይ የምትጠላው ነገር የለም፡፡ ምንም ሳትተነፍስ ውልቅ ብላ ሄደች፤ በዓይኗ እንባ እንደሞላ አልፋ ስትሄድ ውቧን የመርቪንን ሚስት ዳያና ላቭስሌይን አየቻት። አይሮፕላኑ ውስጥ ያለው ተጓዥ በሙሉ ባሏን
ከድታ ከፍቅረኛዋ ጋር ስለኮበለለችው ሚስትና መልሶ በእጁ ለማስገባት አገር አቋርጦ ስለተከተላት ባሏና ቦታ አጥቶ ባሏ ከሞተባት ሴት ጋር በሙሽሮች ክፍል ውስጥ ለመዳበል የመገደዱን ወሬ በደስታ እየተቀባበለ ሲያወጋ ነው የሰነበተው፡፡ ማርጋሬት ባሏና ናንሲ የት እንደገቡ ዳያና ታውቅ እንደሆን መጠየቅ ፈለገች፡፡ በርግጥ ይህን ጥያቄ መጠየቅ የሚያሳፍር ቢሆንም መጥፋታቸው አሳስቧታል፡፡ ዳያና አጠገብ ተቀመጠችና ‹‹ይቅርታ መርቪንና ናንሲ የት እንደገቡ ታውቂ ይሆን?›› ስትል ጠየቀቻት፡ ዳያና ጥያቄው አስገርሟት ‹‹ምን ሆኑ? በሙሽሮች ክፍል ውስጥ የሉም እንዴ?››

‹‹ጭራሽ አይሮፕላኑ ውስጥ የሉም፡፡ እኛ ስንሳፈር እነሱ ቀርተዋል››

‹‹እውነት?›› ዳያና ደነገጠች አጠፋፋቸውም እንቆቅልሽ ሆኖባታል፡
‹‹እንዴት ሊሆን ይችላል? አይሮፕላኑ አመለጣቸው እንዴ?››

‹‹የናንሲ ወንድም ጉዞውን ለማቋረጥ ወስነዋል ቢልም አላመንኩትም›› አለች ማርጋሬት፡፡

ሁለቱም ለኔ የነገሩኝ ነገር የለም›› አለች ዳያና፡፡ ‹‹ብቻ ክፉ ነገር.አይድረስባቸው::››

‹‹ምን ማለትሽ ነው ማርዬ?›› ሲል ጠየቃት ፍቅረኛዋ፡፡

‹‹ክፉ አይንካቸው ነው ያልኩት?››

ማርጋሬትም የዳያናን ሃሳብ መቀበሏን ራሷን በመነቅነቅ ገለጸች፡

‹‹ወንድምየውን ግን አላመንኩትም፡፡ የተናገረው ውሸት ይመስለኛል››

ማርክም ቀበል አደረገና ‹‹እኔም ይመስለኛል፡፡ አሁን አየር ላይ ስለሆንን የሚሆነውን ከመጠበቅ በስተቀር ማድረግ የምንችለው ነገር የለም››
‹‹ከዚህ በኋላ የሚያደርገው ነገር አያገባኝም›› አለች ዳያና መናደዷ በግልጽ እየታወቀባት፡፡ ‹‹የአምስት ዓመት ባሌ ስለሆነ ግን ክፉ እንዲያገኘው አልፈልግም፤ ያስጨነቀኝ ደግሞ ይኸው ነው››

‹‹አሜሪካ ስንደርስ ከእሱ መልእክት እናገኝ ይሆናል›› አለ ማርክ በማስተዛዘን አይነት፡፡

‹‹እስቲ እሱ ይሁነና›› አለች ዳያና፡፡

አስተናጋጁ የማርጋሬትን ክንድ ነካ አደረገና ‹‹ክብርት ማርጋሬት ምሳ ደርሷል፧ ቤተሰቦችሽ ለመብል ተሰይመዋል›› አላት

‹‹አመሰግናለሁ›› አለች ማርጋሬት ‹የምግብ አፒታይቴ ተዘግቷል፡፡››

ማርጋሬት ለመሄድ ስትነሳ ዳያና ‹‹ከናንሲ ጋር ወዳጅ ናችሁ?›› ስትል ጠየቀቻት፡፡
በፋብሪካዋ ውስጥ ስራ ልትቀጥረኝ ቃል ገብታልኝ ነበር›› አለች ማርጋሬት በምሬት፡፡ ከንፈሯን እንደነከሰች ዞራ ሄደች፡፡

እናትና አባቷ እንዲሁም እንዲሁም ፔርሲ የመጀመርያው ዙር ምግብ
ቀርቦላቸዋል፡ ማርጋሬትም እንደተቀመጠች ‹‹ይቅርታ አባባ ስለዘገየሁ››
አለች፡፡ የቀረበላትንም ምግብ ትቆነጣጥራለች፡ አልቅሽ አልቅሽ አላት፡ ሄሪና
ናንሲ ሳይነግሯት እብስ ብለዋል፡ አሁን የሚረዳት የለም፡ እንደ እህቷ
ኤልሳቤት ለመኮብለል አስባ ነበር አሁን ግን ሁሉ ነገር ተበላሽቶባታል፡

ሁለተኛው ዙር ምግብ ቀረበ፡፡ ሾርባ ነው፡፡ ሾርባውን አንድ ጊዜ ፉት
አደረገችና ተወችው: ድካምና ንዴት በአንድ ላይ ተሰማት አሟታል፡ የምግብ ፍላጎቷ ተዘግቷል፡ ምቹው አይሮፕላን እስር ቤት
ሆኖባታል፡ ለሃያ ሰባት ሰዓት ስለበረሩ ጉዞው ሰልችቷቸዋል፡ እናቷ
👍22
#ተአምራተ_ኬድሮን


#ክፍል_አርባ_ሰባት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///

ለሊቱ ያለእንቅልፍ ነው ያለፈው….የጣር ለሊት…የስቃይ ለሊት…፡፡ደግነቱ ፕሮፌሰሩ ለሊቱን ሙሉ አብረዋት ነው ያሳለፍት…..ይሁን እንጂ እሷ ባዘነች መጠን አብረዋት እያዘኑ ነበር ብሎ በእርግጠኝነት መናገር አይቻልም..ግን በታታሪት ሲያዳምጧት እና ደረቅ አልኳል ሲያጣጧት ነበር..  ወፎች የለሊቱን መንጋት የምስራች ሊያበስሩ ሲንጫጩ ድምጻቸው የተሰማው…
ሁለት ጠርሙስ ብላክ ሌብል  ጠርሙስ ጨርሰዋል..እሷ አንድ ጠርሙስ ከግማሹን ሳትጨርስ አልቀርም፡፡በንዴት፤ በስጋትና በብስጭት ያወራችው ወሬ ቢቀረብ እና ወደ መጻሀፍ ቢገለበጥ አንድ ደለብ ያለ መጽሀፍ ይወጣዋል፡፡

‹‹ፕሮፌሰር ምን አቀበጠኝና ተክሉን ቀነጠስኩ..….?ምን ቅብጥ አደረገኝ….?››

‹‹እንደነገርሺኝ እኮ ሙሉ በሙሉ ሚያመጣውን መዘዝ አልተረዳሽም ነበር››

‹‹እኮ ረጋ ብዬ ጊዜ ወስጄ ማሰብ ነበረብኝ…ንስሬ እንኳን ሊነግረኝ ባይፈልግ…ጎትጉቼ ሙሉውን  መዘዝ መረዳት ነበረብኝ፡፡››

‹‹ግን እርግጠኛ ነሽ ..እንደዚህ ያለ ንስርሽ ለመሄድ እንደምትገደጂ ብታውቂ ኖሮ ተክሏን ከመቀንጠስ ትታቀቢ ነበር….?››

‹‹ይቀልዳሉ እንዴ ፕሮፌሰር..ጭርሽ ለማሰብ እንኳን አልሞክርም…እንዴ ንስሬን ጥዬ እንኳን የማላውቃቸው ..ምን አይነት ፍጡር እንደሆኑ እንኳን እርግጠኛ ወዳልሆንኩባቸው..ይመቹኝ አይመቹኝ  መገመት ወደማልችላቸው  የአባቴ ዘመዶች ይቅርና እግዚያብሄርም ቢጠራኝ  ንስሬን ጥዬ በፍቃደኝነት  ለመሄድ አልፈልግም››

‹‹በቃ ተረጋጊ..ያው በሞትም መለየት እኮ አለ››አሏት ፕሮፈሰሩ …በእሳቸው ቤት እሷን የሚያጽናና ቃል መናገራቸው ነው፡፡

‹‹አይ ፕሮፌሰር …ይቀልዱብኛል አይደል?ይሄም እኮ ያው ሞት  ነው…ሞት ማለት የራስ ከሆኑ ሰዎችና ከሚኖሩበት ዓለም ለዘላለም ተለይቶ በስጋ ወደመሬት ውስጥ መግባት በነፍስ ደግሞ ወደማይታወቅ አለም መጓዝ ማለት አይደል…?አሁን እኔም ከሳምንት በኃላ የሚገጥመኝ  ደግሞ በስጋም በነፍስም ከዚህች ምድርም ሆነ  የእኔ ከሆኑት ሰዎች ሁሉ  ተለይቼ ለዘላለም ወደማይታወቅ አለም በስጋም በነፍስም መጓዝ ነው…ታዲያ ይሄ እንደውም ሙሉ ሞት አይደለም..….?ማንም ሰው ስናፍቀው እንኳን መቃብሬ ጋር ሄዶ በማልቀስ ወይም አበባ በማኖር ሊያጽናና ዕድሉ አይኖረውም …. ነፍሴንም ስጋዬንም ይዤ ነው የምሄደው…››

‹‹እሱስ እውነትሽን ነው››

‹‹አዎ ዋናው ችግር  ግን ይሄ አይደለም..ዋናው ንስሬን ጥዬ መሄድ ያለመፈለጌ ነው..እሱን..››ንግግሯን አቋረጧት፡፡  
‹‹እኔ እኮ በህይወት እስካለሁ ድረስ ልንከባከብልሽ እችላለሁ፡፡››

‹‹አይ አይችሉም… እርሶ የሚችሉት በስርዓት የቀብር ሰርዓቱን ማስፈፀም ብቻ ነው››

‹‹አልገባኝም..››አሏት ደንግጠው፡፡
‹‹እኔ  ጥዬው በሄድኩ ቀን እሱም እደሚሞት ነግሮኛል››

‹‹እንዴት ሆኖ ነው የሚሞተው….?››
‹‹እኔ እንጃ ግን  እኔን ከወሰዱኝ በኃላ ለአንድ ቀንም እንኳን በህይወት መኖር እንደማይችል እርግጠኛ ሆኖ ነግሮኛል››

‹‹አይዞሽ ሳምንት እኮ ብዙ ቀን ነው..የሆነ መውጫ መንገድ ልናገኝ እንችላለን..በተለይ ንስርሽ መላ ሚያጣ አይመስለኝም››

‹‹እኔ እንጃ …. እንደዛ ተስፋ አላደርግም …››

‹‹አይዞሽ…ደግሞ ይሄ ጉዳይን እንደመስዋዕትነት ቁጠሪው..ህይወት ለማትረፍ ነው እዚህ ወጥመድ ውስጥ የገባሽው››

‹‹መስዋዕት አሉኝ….መስዋዕትነትማ እንዲህ በቀልድ አይገለጽም..እኔ ከመስዋዕትነት ይልቅ ክስረት ነው የሚሰማኝ…መስዋዕትነት እኮ ለአንድ ክብር አለማ አቅዶና አስቦ ሕይወትንም ጭምር መስጠት ማለት ነው…ህይወትንም ጭምር ቢሆን አጥቶ ሌላውን ለማኖር ቀድሞም አምኖና ወስኖ መተግበር ማለት ነው…

‹‹ልክ እንደ አርበኞቻችን ማለትሽ ነው….?››

‹‹አዎ እንደውም ዛሬ ለሀገር መስዋዕትነት ስለከፈሉ ሰዎች ምስጋና የምናቀርብበት ቀን አይደል…ሀገር ከምትደፈር የእኔ ህይወት ትቀጠፍ ብለው…ለልጆችና ለልጅ ልጆቻችን ባርነትን ከምናወርስ እኛ ዛሬ ደማችንን እረጭተን አጥንታችንን በትነን ነጻነትና ኩራትን እናወርሳቸው ብለው ታሪክ እንደሰሩት አባቶቻችን   ነው መስዋዕትነት….ልክ እንደ በላይ ዘለቀ፡፡ ከገዛ አብራክ ልጅ ይልቅ ሀገርን ወይም ህዝብን ማስቀደም ማለት ነው…ለሀገር ክብር እና ለወገን መድህን ሆኖ መውደቅ ማለት ነው…ከስኬት በኃላም ላደረጉት ነገር የተለየ ክብር እና ሹመት አለመፈለግ ማለት ነው..ለሚወዱት ነገር ያለንን ነገር ሁሉ ህይወትንም ጭምር በነፃ መስጠት ማለት ነው….
እንደዛአይነት መስዋዕትነት ሚስጥሩ ከባድ ነው….ከድል በኃላ የበላይን ይሄንን ለሀገሩ በነፃ የሰጠውን መስዋዕትነት  ሸፍጠኞቹ እና ባንዳዎቹ አልወደዱለትም ነበር..ምክንያም ስለእሱ ዝናና ታሪክ ሲሰሙ የእነሱን ሆዳምነት እና  ትንሽነታቸውን በየጊዜው ስለሚያሳብቅባቸው ከንጉሱ አላትመው በአደባባይ እንዲሰቀል አደረጉት..ከጠላት በክብር የተረፈች ነፍሱ በገዛ ህዝቦቹ ምቀኝነት እና ክፍት ተነጠቀች…ይሄ ነው መስዋዕትነትን መራር የሚያደርገው…ለዚህ ነው መስዋዕትነት የሚለው ቃል ሚያስጠላኝ፡፡

‹‹ትክክል ነሽ ልጄ…ይሄ የበላይ  ታሪክ የእንግሊዞች ቢሆን፤ይሄ የበላይ  ታሪክ የአሜሪካኖች ቢሆን  ኖሮ አንድ ሺ ፊልም እና አስር ሺ መጽሀፍ ተጽፎበት ነበር…?ስንት መንገድ እና ስንት ዩኒቨርሲቲ በስሙ ተሰይሞለት ነበር…?››
እኚህ  ለሊቱን ከፕሮፌሰሩ ጋር በመጠጥ እያወራረድ በእሷ ለቅሷ ታጅበው  ሲያወሩ ከነበሩት ነጥቦች ጥቂቶቹ  ነበሩ..….

አሁን ሰዕቱ ከማለዳ 12፡45 ይላል…ፕሮፈሰሩ በመጠጥ እና በእሷ ወሬ ተዳክመው ይመስላል እዛው የተቀመጡበት ሶፋ ላይ ደገፍ እንደሉ እንቅልፍ ይዞቸው ጭልጥ ብሏል….ንስሯ ያለው መኝታ ቤት ውሰጥ ነው ከእሷ በላይ ትካዜና ቁዘማ ውስጥ ነው…ልትነካካው አልፈለገችም
እየተንገዳገደች እቤቱን ለቃ ወጣችና ወደ መኪና ማቆሚያ አመራች…‹‹ከጠጡ አይንዱ›› የሚለውን የትራፊኮችን ዋና ምክር አዘል መመሪያ ከቁብም ሳትቆጥር መኪናዋን አስነሳችና ግቢው ለቃ ተፈተለከች..ቀጥታ ወደመላኩ ቤት ነው ያመራችው…
እንደደረሰች ወደጊቢው አጥር አስጠጋችና መንገድ እንዳይዘጋ አስተካክላ መኪናዋን ካቆመች በኃላ ሞተሩን በማጥፋት ከመኪናዋ ወረደችና  የግቢውን በራፍ መጥሪያ በሰከንድ ሽርፋራፊ ውስጥ  ደጋግማ አንጣረረችው ፡፡ከጠበቀችው በፈጠነ  ሁኔታ ተከፈተላተት..ከእንቅልፉ የባነነ እና በአንድ እጁ አይኖቹን እያሻሸ በሌላ እጁ የበራፍን እጄታ ይዞ ‹‹ምን ፈለግሽ….? ›› የሚላት ሰው ስትጠብቅ .. ንቁ እንቅልፍ በዓይኑ እንዳልዞረ የሚያስታውቅ..አይ እንደውም እያለቀሰ የነበረ ከዚህ በፊትም ያየችት ዘበኛ ከፈተላትና…ምንም ነገር ሳይጠይቃት እንድትገባ መንገዱን ዞር ብሎ ለቀቀለት …አልፋ ገባችና መንገዷን ቀጠለች ..በፍጥነት ዘግቷ ከኃላዋ ተከተላት፡፡

‹‹ዛሬ ምን አይነት ቀን ነው…….?ሰው ሁሉ ሲያለቅስ እንቅልፍ አጥቶ የሚያድርበት ቀን ነው እንዴ….?››ከዘበኛው ሁኔታ ተነስታ ውስጧን እየጠየቀች ነው…  እራሷን ለመቆጣጠር በዚህ በተወለካከፈ እርምጃ አንድ ነገር አደናቅፏኝ እንዳትደፋ  እየፈራች ስትራመድ ዘበኛው በታፈነ ድምጽ መናገር ጀመረ

‹‹ጋሼ ደውለውልሽ ነው….?››

‹‹አዎ›› አለችው….ምንም ሳታስብበት

‹‹አይ ቢጨንቃቸው እኮ ነው ..በቃ እኮ 10 ደቂቃም ዕድሜ አይራቸውም …አብቅቶላቸዋል…››

‹‹ማን ነው ያበቃለት ….?››ደንግጣ
👍9410🔥1
#ትንግርት


#ክፍል_አርባ_ሰባት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


ሁሴን ልክ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ጊዮን ደርሶ ለዶ/ር ሶፊያ ሲደውልላት ቀድማው ተገኝታ ነበር፡፡ያለችበትን ቦታ ጠቆመችውና ወደዛው አመራ፡፡በጣም በፈካ ፈገግታ እና በደመቀ የወዳጅነት መንፈስ ነበር የተቀበለችው:: እሱም በተመሳሳይ ስሜት ሰላምታውን መለሰላትና ከፊት ለፊቷ ወንበር ስቦ ተቀመጠ፡፡እሷ ቀድማ አዛ ስለነበር እሱም የሚፈልገውን አዘዘና ወደ ጨዋታቸው ገቡ፡፡ለማውራት ቅድሚያውን የወሰደችው ዶ/ር ሶፊያ ነበረች፡፡

‹‹አቶ ሁሴን…..ግርማ ሞገስህ በጣም የሚማርክ ዓይነት ሰው ሆነህ ነው ያገኘውህ:: ከትንግርት በፊት ተገናኝተን ቢሆን ኖሮ አልምርህም ነበር፡፡›› አለችው በፈገግታ እንደተሞላች፡፡

‹‹ኧረ እንኳንም አላገኘሺኝ፡፡››አላት እንደመደንገጥ ብሎ..የጨዋታ ርእስ አከፋፈቷ ከገመተው በተቃራኒው ስለሆነበት ተገርሞባታል፡፡

‹‹ምነው? ያንተ ታይፕ አይደለሁም እንዴ?››

‹‹እንደዛው በይው….እኔ ትንግርትን ባላገኝ ቆሜ የምቀር አይነት ሰው ነበርኩ፡፡››

<ታድላ!!!>>

<<እኔ ነኝ የታደልኩት፡፡እሷ እኔንም ባታገኝ ብዙ ከእኔ የተሻለ ሰው በርግጠኝነት ታገኛለች..እኔ እሷን ባላገኝ ኖሮ ሌላ አማራጭ አልነበረኝም፡፡››

‹‹እንደዛ እንኳን ብዬ ማመን ይከብደኛል፡፡››

‹‹አይክበድሽ..የማወራሽ ስለ ሴት አይደለም፤ መንፈሴን ሰርስራ ስለምትረዳኝ፣የውስጥ ፍላጎቴን ገና ወደ ውጭ ወጥቶ በቃላት ከመመንዘሩ በፊት አንብባ ስለምትፈፅምልኝ አይነት ሴት ነው የማወራሽ ፤እንጂማ ሴት ከሆነ ከተማው ሙሉ ሴት ነው፤ወንድም እንደዛው፡፡››

‹‹እሱስ እውነትህን ነው...ትንግርት እንኳን አሁን በአዕምሮም በዕድሜም በስላ ይቅርና ድሮም
አፍላ ወጣት ሆና ከእኔ ጋር እያለንም ልዩ ሰው ነበረች..ሰው ከእሷ ጋር መኖር ለምዶ ከሌላ ሰው ጋር ለመግባባት በጣም ነው የሚከብደው... ይሄውና እኔ እስከዛሬ ድረስ የእዛ ችግር ተጠቂ እንደሆንኩ ነው፤ሁል ግዜ ለሆነ ግንኙነት የምቀርበው ሰው ውስጥ እሷን ነው የምፈልገው..እሷ ታደርግልኝ የነበረውን እንዲያደርግልኝ፣እሷ ትፈልገኝ በነበረው መጠን እንዲፈልገኝ ነው ምኞቴ ...ግን አይሳካልኝም፡፡››

ቀስ በቀስ ወደሚፈልገው ርእስ መጣችለት‹‹ግን አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ?››

‹‹የፈለግከውን፡፡››

‹‹ ትንግርትን ትወጃት ነበር?..››

‹‹ትወጃት ነበር ትለኛለህ እንዴ..?ፍቅር መቼስ ረቂቅ መንፈስ ነው፤ .ይሄን ያህል ነው ተብሎ በመጠን አይገለጽም…እንዴትም ብዬ ላስረዳህ…?ከውቅያኖስ በጠለቀ እና ከሰማይ በራቀ በማይተመን መጠን ነው የምወዳት፡፡ >>

‹‹ታዲያ ለምን ጥለሻት ወደ መጣሽበት አሜሪካ ተመልሰሽ ሄድሽ?››

‹‹ተገድጄ፡፡››

‹‹ማነው ያስገደደሽ ?››

‹‹አንድ አፍቅርሻለው የሚል እብድ፡፡››

‹‹አልገባኝም››

‹‹ በእኔ ፍቅር እብድ እስኪል ቆሻሻ ፍቅር የያዘው ሰው ነበር... በተወሰነ መልኩ ልጁን ትንግርትም ታውቀው ነበር ፡፡ካሌብ ይባላል..፡፡... ታዲያ ይሄ ልጅ ሲከታተለኝ ሲለማመጠኝ እና መግቢያ መውጪያዬን ሲከታተል ከሁለት ዓመት በላይ ከቆየ በኃላ እኔና ትንግርት ጓደኛሞች እንደሆን ይደርስበታል..እኔን ከእሷ ነጥሎ ለራሱ ለማድረግ ባለ በሌለ ኃይል መፋለም ቀጠለ፡፡››

‹‹እንዴት ሊደርስበት ቻለ ?>>

‹‹እሱ ለእኔም እስከዛሬ ጥያቄ እንደሆነብኝ ነው ?ከዛ ቀጥታ ወደ እኔ መጣና አናገረኝ..ወይ ተያት ወይ እገድላታለሁ ..››ብሎ አለኝ ...ንቄ ችላ አልኩት፡፡

‹‹እሱ ግን ዙሩን አከረረው….ሀብታም ስለሆነ የገንዘብ ችግር የለበትም...በየሄደችበት የሚከታተሏት ሁለት ወጠምሻ ጓረምሶች ቀጠረባት፡፡በየቀኑ ሙሉ እንቅስቃሴዋን ፣የት እንደዋለች... ? ምሳዋን ምን እንደበላች… ?በምን ሰዓት ጭር ያለ ቦታ እንደነበረች…?እዛጋ ልትገደል ትችል እንደ ነበር፡፡››በየቀኑ አዋዋሏን በተመለከተ ሙሉ ሪፖርት ያቀርብልኝ ጀመር ... ግራ ገባኝ፡፡

ለትንግርት እንዳልነግራት ጭራሽ ማስበርገግ ይሆናል ብዬ ሰጋሁ....በቃ ጉዳዩን ወደ ህግ መውሰዱ የተሻለ ውጤት ያመጣል ብዬ አመንኩና ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄድኩ፤…ግን ተሳስቼ ነበር ..የሰማኝም ሰው አልነበረ፡፡ መረጃሽ ምንድነው.. ?ምስክር አለሽ ወይ ? ጭራሽ እኔኑ ሲያዋክቡኝ ተውኩት፡፡ይገርምሀል

ለካ እሱ ቀድሞውኑም በደንብ ተዘጋጅቶበት የአካባቢውን ፖሊሶቹ ሁሉ በእጁ አድርጎ ነበር፡፡

የመጨረሻ ውሳኔዬ ላይ ያደረሰኝ ጉዳይ ምን እንደሆነ ታውቃለህ ? የእኔም የትንግርትም የጋራ ጓደኛ የሆነች ልጅ ታገባ ስለነበር ሁለታችንም ሚዜ ሆነን በልጅቷ ተመርጠን ነበር፡፡ እሷ አንደኛ ሚዜ እኔ ሁለተኛ ሚዜ ..ሰርጉ የት ነበር መሰለህ ?ዲላ ...ከሰውዬው ለሶስት ቀንም ቢሆን በመገላገሌ እንደ እረፍት ቆጥሬው ነበር፡፡ካለስጋትና መሳቀቅ የማሳልፋቸው ሶስት የሰላም ቀኖች እንደሚሆኑ ተስፋ አድርጌ ከትንግርቴ ጋር ወደ ዲላ አመራን፡፡ ልክ የሠርጉ እለት ማታ እኛም ሆንን ሙሉ ሠርገኛው ጭፈራ ላይ እያለ አንድ ጠንካራ ክንድ ጀርባዬን ጨምድዶ ነቀነቀኝ ...ዞር ስል የማላውቀው ሰው ነበር ...ግራ በመጋባት አፍጥጬ ስመለከተው‹‹ሰው ይፈልግሻል

››አለኝ፡፡

‹‹ማን….?ምን አይነት ሰው..? >>

በጣቱ አቅጣጫውን ጠቆመኝ…ሰርግ ቤቱ ግቢ ውስጥ ሆኖ ግን ደግሞ ጨለም ወዳለ ቦታ ተወሽቆ ወደ ነበር አንድ ሰው... ልሂድ አልሂድ በሚል መንታ ስሜት በሚዋልል ግማሽ ልቤ እግሬን እየጐተትኩ ሄድኩ…ስደርስ ማን ቢሆን ጥሩ ነው ?ካሌብ ፡፡ከአዳማ ዲላ ድረስ ተከትሎኝ መጥቷል…፡፡ አቤት የደነገጥኩት ድንጋጤ....ሰውዬው ጤነኛ እንዳልሆነ ለመጀመሪያ ጊዜ ለማሰብ ተገደድኩ፡፡››

‹‹ምነው ?ምን ልታደርግ መጣህ ?››የሞት ሞቴን ጠየቅኩት፡፡

‹‹የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ልሰጥሽ ነው የመጣሁት››

‹‹የምን ማስጠንቀቂያ ....የአንተን ማስጠንቀቂያ እኮ ከመቶ ጊዜ በላይ ሰማሁህ ..የቀረም ካለ ከሁለት ቀን በኃላ እዛው አዳማ እመጣልሀለው ..ምን አስቸኮለህ..…?››

‹‹አይ.. አይ... እንደተለመደው አይነት ቃላዊ ማስጠንቀቂያ አይደለም ....ተግባራዊ ነው››

‹‹ሰርግ ቤቱን በቦንብ ልታፈነዳና ልታጠፋን ነው ?>>

‹‹አይደለም... ያቺ ከእናንተ ጋር ሶስተኛ ሚዜ የሆነችውን ልጅ ማነው ስሟ ? >>

‹‹እሷ ደግሞ እዚህ ውስጥ ምን ጥልቅ አደረጋት…ሳራ ትባላለች ?>>

‹‹አዎ ሳራ... ነፍሷን እግዜር ይቀባላት እና ነገ ከጥዋቱ ሁለት ሰዓት ከዘገየ ደግሞ ስድስት ሰዓት ድረስ ትሞታለች፡፡››

ምን ማለት ነው... ?ደግሞ የሰውን መሞቻ ቀን የምትተነብይ ነብይ ሆንክ እንዴ ?››

‹‹አይደለም.... ባንቺ እንቢተኝነት ምክንያት የተሰዋች የአብረሀም በግ ነች…መቼስ በጣም እወድሽ የለ፤ ያንቺዋን ትንግርትን ከመግደሌ በፊት መግደል እንደምችልም እንድታውቂ ቅድሚያ ምልክት ይሆንሽ ዘንድ ያልኩሽን ልጅ ከ12-16 ሰዓት የጊዜ ሂደት ውስጥ የሚገድል መርዝ ተሰጥቷታል፡፡››

‹‹አንተ ጨካኝ አታደርገውም…..አሁን እዚህ ጮኼ ላሲዝህ?››
👍666