አትሮኖስ
286K subscribers
119 photos
3 videos
41 files
566 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
#ሮዛ_2


#ክፍል_ስድስት(🔞)


#ከዶር_ቃልአብ_ጋር_ያደረግነው_ነገር

ዶ/ር ቃልዓብ የሐረር ሰው ነው።
መሆንም አለበት። ዶክተርነት እንደሱ ከሆነ ብቻ ይምጣብኝ
ምከንቱም በጣም ነጻ ሰው ነው። ዶክተርነቱ የሰጠው አንድ ነገር ቢኖር እንደብዙዎቹ መቆለልን ሳይሆን ነጻነትን ነው። ወላ እሱ ዶክተር ሊሉት እንኳን አይደላውም አቦ። እኔ የማውቃቸው ዶክተሮች(የበዳኝም፣ ግቢ ያስተማሩኝንም ጨምሮ ማለቴ ነው) ዶክተር ካልተባሉ ለጸብ የሚጋበዙ ናቸው።ጓደኛዬ የነበረችው ሰሚራ Introduction to Macroeconocmics"C" "ያመጣችው አስተማሪዋን በስሙ ስለጠራቸው ነው። ወዲያውኑ ነበር « ዋጋሽን ታገኚያታለሽ!» ብሎ የዛተባት። እንደዛተ።አደረገው። ዶክተር ብላ ስላልጠራቸው ብቻ። ዶክተር መሆን ከንደዚህ አይነት ጠባብነት ካላወጣ
ባፍንጫዬ ይውጣ!

ዶክተር ቃለአብ ከትምህርት ሚኒስቴር ወደላይ በሚገኙ ኪሎ ዩኒቨርስቲዎች በአንዱ የሚያስተምር
የተጨበጨበለት ፕሮፌሰር ዶክተር ነው። የቺቼንያ ሕይወት ላይ Research በሚሰራበት ወቅት የተዋወቅነው። ለሁላችንም በረዳቶቹ በኩል እንድንሞላው በሰጠን Questionaire ላይ የጻፍኩት ነገር ማመን ከብዶት በባትሪ ፈልጎ አፈላልጎ ተዋወቀኝ። መጀመርያ አካባቢ ዶክተር እያልኩ
የምጠራው። እሱ ግን ከመቼው ተግባብቶኝ እንደዚያ እንዳልጠራው እንዳደረገኝ ሳስበው ይገርመኛ።
« አቦ እናሸንና!» ሁለተኛ አንቱ ብለሽ እንዳትጠሪኝ ብሎ በአንድ ጊዜ በመሐላችን የነበረውን ግንብ
አፈረሰው።

«ኸረ ዶክተር ካንተ አይጠበቅም አልኩት እየሳቅኩ።

Shut up bitch! I am here looking for my freedom!” አለኝ።

አልከፋኝም፤ ምክንያቱም ዶክተር ያራዳ ልጅ ነው በዚያ ላይ ከእግዚያአብሔርም ጋ ጀለስ ሳይሆኑ አይቀርም። ለምን ቢባል ከሱ ጋር አስር ደቂቃ ያወራ ማንኛውም ሰው ወዲያውኑ በፍቅሩ ይነደፋልና
ነው። እንደዚህ አይነት ሰዎች ለፈጣሪ የቀረቡ ሳይሆኑ አይቀሩም ሰዎች ራሱ ዶክተር» ብለው ሲጠሩት ብሽቅ ነው የሚለው። አንድ ቀን ብላክ አስወርደን እየጠጣን (ጋባዥ እኔ ነበርኩ) ሞቅ ብሎን ሳለ ለምን ዶክተር ሲሉት እንደሚናደድ ጠየቅኩት።

«ተይ እንጂ ሮዝ! ማንም ሩዝ ነጋዴና አዝማሪ በሚጠራበት ስም ስጠራ እንዴት አይከፋኝም?!»ብሎ ቀለደ።

በሳቅ ልሞት!

ምክንያቱም ያን ሰሞን አንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ለሀብታሙም ለነጋዴዉም፣ለዘፋኙም፣ ለጎሳ
መሪውም የክብር ዶክትሬት ያደሉበት ወቅት ነበር። እና አሽሙሯ በደንብ ገብታኛለች። እውነተኛ ምክንያቱ ግን ያ እንዳልሆነ አውቃለሁ።

ብዙ ጊዜ ስናወራ በዚህ ትውልድ ደስተኛ እንዳልሆነ ለመረዳት ችያለሁ።

“በኛ ዘመን ትምህርት ዋጋ ነበራት፤ እንደናንተ ሸርሙጣ አልሆነችም ነበር፤ ገብቶሻል የምልሽ?
ለምሳሌ በጃ ጊዜ እውቀት ሸቀጥ አልሆነችም ነበር። ብር ስላለሽ ወይም ትዝታ ስላንጎራጎርሽ ማንም
አንስቶ ዶክትሬት አይሰጥሽም፤ በፍጹም። ብቸኛው መንገድ ጠንክሮ መማር ነበር። አሁን ሲ ኤም ሲ ነው ጉርድ ሾላ ለካድሬዎች የተከፈተ መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አለ፣ ስሙ ጠፋኝ።
እና ይሄን ዶክትሬት ዲግሪ እንደ ጉድ ለተማሪዎቹ እያደለው ነው»አሉ፤ አንቺም ሳያልቅብሽ ይቺን ብላክሽን ቋ አርጊና ሄደሽ ብትጠይቂያቸው ይሰጡሻል! ሙች እውነቴን ነው!”

ከዚያ ቀን በኋላ ዶክ እያልኩ እጠራው ጀመር።

ዶክ ጓደኛዬ እንጂ ደምበኛዬ የምለው ሰው አይደለም፡፡ ብንባልግም በስንት ጊዜ አንዴ ነው የሆኑ ጊዜያት አሉት፣ ከኔ ጋር ማደር የሚፈልግባቸው ጥብቅ ጊዝያት። ከዚያ ዉጭ ግን ጓደኛሞች ነን
ህይወቱ ላይ የሆነ ያልሻረ ቁስል ያለበት ይመስላል። ግን እሱ ሁሌ ጫወታና ሳቅ ዉስጥ ስለሚዋኝ ከኔ ሌላ ይህን ስሜቱን የሚረዳ ላይኖር ይችላል።

"ዶክ ግን ምንድነው ስታየኝ የርቀት ተማሪ»እመስላለሁ እንዴ?” እልኩት ደሳለኝ ሆቴል በሱዙኪው ይዞኝ እየሄደ።

«እንዴት ማለት?» አለኝ ፊቱን ፊትለፊቱ ባለው ጎዳና ላይ ተክሎ

« የርቀት ትምህርት Exam ይመስል በሴሚስተር አንዴ እየመጣህ ስጪኝ ትለኛለሃ! አይደብርህም እንዴ ጠፍተሃል እኮ?

ያን ምሸት የሳቀው ሳቅ! ትራፊክ ቢያየው “ትርፍ በመሳቅ” ብሎ ይቀጣው ነበር።

“You know what?I wish ሚስቴን ይህን ቀልድሽን በሆነ መልኩ በነገርኳት። በጣም sense of humour ያላት ናት። በዚህ ዓለም ከኔ ሌላ እንደ ጆክ የምትወደው ነገር የላትም፤ ነግሬሼላሁ አይደል?

“ኸረ ዶክ! እንዲያውም ስለ ሚስትህ ትንፍሽ ብለህ አታውቅም?”

“እውነትሽን ነው? How come? ይገርምሻል! ተማሪዎቼ ደግሞ ምን እንደሚሉኝ ታውቂያለሽ?
«ስላንተ ሚስት መስማት ሰለቸን፤ add ያደረግናት ኮርስ ሆነችብን እኮ» ነው የሚሉኝ።

ሳቅኩኝ።

እንዲያውም አስተዋውቃችኃለሁ!

“ኸረ ባክ.ህ?! ተባለንዴ…" የሹፈት ሳቅ ሳቅኩኝ።

እሱ ለካ እያሾፈ አልነረም።

No no! She is not like that! እንዲያውም በተቃራኒው She is open and funny, I am sure you two like each other more than we do! ምንም የሚያሰጋ ነገር የለም። of course ስለ ግንኙነታችን
ልታውቅ የምትችልበት ምንም መንገድ አይኖርም፡፡ ደሞ we are friends nothing else! አይደለም እንዴ ሮዝ? የቀድሞ ተማሪዬ እንደነበርሽ ቀለል አድርጌ እነግራታለሁ። that is it! I hope አሪፍ ታይም እናሳልፋለን
How about lunch? The coming Sunday. Are you free or what?"

“ዶክ አብደኻል እንዴ? ምንድነው የምትቀባጥረው?”

በሳምንቱ ዕሁድ አንጦልጡሎ ሱዙኪው ውስጥ ከተተኝ። ግሎባል ጀርባ አካባቢ ወደሚገኝ ባለ ሦስት ፎቅ ጸጥ ያለ መኖርያ ቤቱ ይዞኝ ሄደ። መርበትበት ማቆም አልቻልኩም። ላቤ ሲንቆረቆር ይሰማኛል።ብርድ ብርድ ሲለኝ መዳፎቼን ጭኖቼ ውስጥ ወሸቅኳቸው። አንድ ወንድ እንዴት አንዲት የሴክስ
ደምበኛውን ከሚስቱ ጋር ለማስተዋወቅ ይደፍራል? ከዚህ በላይ ምን እብደት ይኖራል? በዚህ ጠራራ ጸሐይ ብርድ ብርድ እያለኝ እንደሆነ ሲገባኝ የፍርሃቴ ጥልቀት ተገለጸልኝ።

“ i really hate you Doc! የእብድ ስራ ለምን ታሰራኛለህ! ማበድ ከፈለክ ብቻህን አታብድም እንዴ!?”

“የኔ ቆንጆ! ምንም ነገር የምትፈሪ አይመስለኝም ነበርኮ! ሃሃሃ! ለካንስ ሸሌዎችም ትፈራላችሁ! ይሄ
በሶሲዮሎጂ መጠናት ያለበት ጉዳይ ነው። ሮዚ! You are such a chicken ! Relax! ምንድነው እንዲህ
መፍራት። you will be fine! ደግሞ ምናባሽ ሆነሽ ነው እንደዚህ እምስ እስክትመስይ ድረስ ቆንጆ ስከርት የለበስሽው፣ ሚስቴን በቅናት ለመግደል እያሴርሽ መሆን አለበት…ሃሃ

እንደሱ ሲለኝ የለበስኳትን ሚኒ ቀሚስ ለመጀመርያ ጊዜ ጎንበስ ብዬ አየኋት፤ ደንግጬ ወደታች መጎተት ጀመርኩ። እውነትም ተራቁቻለሁ፤ ምን ነክቶኝ ነው እንደዚህ ለብሼ የወጣሁት? መኪናው
ውስጥ ስቀመጥ ነው የታወቀኝ። ሚኒ ቀሚሴ ተሰብስቦ ራቁቴን ቀርቻለሁ። ዶክ ሲያጣድፈኝ ምን ላድርግ፣ አጠገቤ ያገኘሁትን ነው የለበስኩት፤ ምናለ ከመነሳታችን በፊት ነግሮኝ በሆነና አለባበሴን በቀየርኩ!

ወደ ግሎባል ሆቴል ጫፍ ስንደርስ ለምን እንደሆነ አላውቅም ዶክ ላይ የሆነ ከወትሮው ቅንዝርነት አስተዋልኩ፤ እንደዚህ በፍላጎት ሲያየኝ ከዚህ በፊት አይቼው አላውቅም ነበር።

ግቢው ሲያምር! አበባ ሞልቶታል፤ ኤምባሲ ነው የሚመስለው። ጋራዥ ውስጥ ጭርጭስ ያለች አንደሸ
የድሮ ቮልስዋገን መኪና ቆማለች
👍8
#ሮዛ_2


#ክፍል_ሰባት(🔞)



#ሮዛ በመዘግየቱ ይቅርታችሁን አትንፈጉኝ ያው ለማዘጋጀት ጊዜ ይወስዳል አልመች ብሎኝ ነው አይደገምም ብዬ ተስፋ አድርጋለው #መልካምንባብ
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
ምንም ነገር እምቢ እንዳትይኝብሎ በለሆሳስ አንሾካሾከልኝ፤

what! ያመዋል እንዴ ይሄ ሰውዬ! ምን እያልክ ነው ዶክ ሚስትህ ጋ እኮ ነው ያመጣኸኝ

I know i know That is why i need you more እንደገና ወደ ጆሮዬ መቶ አንሾካሾከ ።

ኮቴዋን ከወደ ኪችን ሲሰማ ቶሎ ብሎ እጁን ከቂጤ ላይ አነሳና ወደ ሱሪ ኪሱ
ከተተው ቀጥሎም የሌለ የዩኒቨርስቲ የሚመስል ወሬ መቀባጠር ጀመረ።
who gave you that course? me? No way. It must be Sami Dr. Samuel yeah?!

ዶክተር ሳሙኤል መሰለኝ የሰጠን።” አልኩ በፈጣጣ « የት ሄደ ግን እሱ ሰውዬ?» is he teaching
now? አልኩ ስለማላውቀው ሰው፤
Oh no! He left the academia world and joined the dirty politics! I think he lives in
states now, establishing a new political party"

Oh really? I didn't know that Good for him" ከጀመረበት ቀጠልኩበትና ጎበዝ ተዋናይ
መሆኔን አስመሰከርኩ።

ማሪያ የትምህርት ቤት ወሬ እያወራን ሳይመስላት አልቀረም። ጣልቃ ገብታ ምን አይነት ምግብ እንደምፈልግ ጠየቀችኝ።

"What would you like to have: Roza?"

"Nothing especial, really! I am fine with anything you have!" አልኳት

እነሱ ሰላጣና ጎመን እንደሚበሉና እኔ ግን እንጀራ በወጥ የምፈልግ ከሆነ በአጭር ሰዓት ዉስጥ ልታዘጋጅልኝ እንደምትችል ተናገረች።

“በፍጹም ብዬ ተከራከርኩ። ዶክተር ቃልዓብ ለምን እንደሆነ አላውቅም ሚስቱ እንጀራና ወጥ እንድትሰራልኝ ፈልጓል። የሚስቱን ሙያ እንዳደንቅለት ፈልጎ ይሆናል ብዬ አሰብኩ። ነገሩ ሌላ እንደሆነ የገባኝ ግን ኋላ ላይ ነው፡፡

ማሪያ የባሏ ፍላጎት ገብቷት ነው መሰለኝ እንዲህ አለችው፡፡

"Honey! It seems you need to have Injera more than Roza! Don't worry l will start cooking
now. Just half an hour”ብላ የኪችን ፎጣ ለብሳ ጉድ ጉድ ማለት ጀመረት። ቃልአብ ቤቱን እንዲያዝጎበኘኝ ሀሳብ አቀረበችለት።

"Good Idea ማሬ You know how much I love you!?" አላት።

“No i don't until you come and kiss me! አለችው። ሄዶ ከንፈሯን በከንፈሩ በስሱ ቦረሽ አደረገላት ትንሽ እንደተራመደ ጎትታ በድጋሚ ከንፈሩን ጎረሰችው።ተቃቅፈው አስነኩት፤ ለምን
እንደሆነ አላውቅም ቅናት በስሱ ቁንጥጥ አደረገኝ። በሰው ሚስት መቅናቴ ግን እኔኑ ገርሞኛል።

ይዞኝ ወደ ሳሎኑ በረንዳ ወጣ። እሷ ወደ ኪችኗ ከተመች።

የተሳሳሙት ነገር ከአእምሮዬ አልወጣ አለኝ።

“አንተ! ለካ ፈረንጅ ሚስትህ ናት ያስተማረችህ።”

“ምኑን?”

“የምር በጣም ይገርመኝ ነበር ችሎታህ። ከሀበሻ ወንድ አንድ አንተን አየሁ መሳም የሚችል

“Oh see! Thank you and I am humbled! እስከዛሬ ግን ነግረሽኝ አታውቂም? ብሎ ሳቀ።

ቀጠለና ደግሞ “ሮዚ ቆንጆ! ታንኪው እሺ ዛሬ በጣም ደስ ብሎኛል።”

“ምኑ?”

እኔንጃ! ብቻ ይህን ቀን ለአመታት ጠብቄው ነበር።”

“የቱን ቀን?አልገባኝም…! እኔና አንተ ከተዋወቅን እኮ ገና አመት አልሞላንም።”
It doesn't matter!!” ብሎኝ በረንዳው ላይ በቆምንበት በሀሳብ የሆነ ቦታ ጭው ብሎ ሲሄድ አየሁት።

"ዶክ are you alright?"

"Yes i am! …ብቻ አንድ ጉዳይ ዝም ብሎ ይረብሸኛል።

"የምን ጉዳይ"

“ሮዝ Believe me its a long long-long story ብቻ ሌላ ጊዜ እነግርሻለሁ” ብሎኝ ቂጤን ቸብ አደረገውና እጄን ይዞኝ ወደ ሰገነቱ ወጣ።

ከቤታቸው ፎቅ ላይ የአዲስ አበባ አሮጌ ቤቶች ይታያሉ። የሁሉም ጣሪያ የዛገ ነው። እላያቸው ላይ ድንጋይ ተጭኖባቸዋል። ቆርቆሮዎቹ ኑሮ ከብዷቸዋል፤ እድሜ ተጭኗቸዋል። ንፋስን እግሩ ላይ ወድቀው “የዛሬን ማረን.ገንጥለህ አትውሰደን እያሉ የሚለምኑት ነው የሚመስለው። የእውነት አዲስ አበባ ከነ ዶክተር ቃለዓብ ቤት አናት ላይ ስትታይ በጣም ታስጠላለች። እየሱስም እንደዚህ ቁልቁል እያያት ከሆነ በእውነት ወስፋቱን የምትዘጋው ይመስለኛል። ወይም አዲሳባን በመፍጠሩ ተፀፅቶ ሱባኤ ገብቶ ይሆናል።

የራሴ ሀሳብ አሳቀኝ።

ስገነቱ ላይ እንደቆምን በድጋሚ እጁን አንሸራቶ ቂጤ አካባቢ በስሱ ደባበሰኝ።

ዝም አልኩት።

አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ። ደረጃው ላይ እያለን አንገቱን ወደታች በማድረግ ጮክ ብሎ «ማሬ! Is there anything I may help?» ብሎ ተናገረ!"

"No hony! Thanks! I love you! አለችው!” እሷም ጮክ ብላ።

አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ! ዛሬ የሚሰራውን አሳጥቶታል። ብቻ አንድ ነገር የፈለገ ይመስላል።

“የመኝታ ቤታችንን Terrace ላሳይሽ ብዬ ነው፤የተሻለ ቪው አለው” አለኝ።
“አትፈሩም ግን በዚህ ትልቅ ቤት ውስጥ ብቻቸሁን?” አልኩት።

ብቻችንን አይደለንም እኮ ሮዝ! በየክፍሉ አብሮን የሚኖር ጥሩ መንፈስ አለ፤ ስሙ ፍቅር ይብላዕ።

"you know what I mean ሃሃሃሃሃ"

ዶክተር ቀልዓብ ዛሬ ተለይቶብኛል። የጦዘ ዓይነት ሰው ነው የሚመስለው።እስካሁን ጣቶቹን በጣቶቼ ውስጥ ቆልፎ አልለቅ ብሎኛል። እንደ ህጻን ልጅ ነው እጄን ይዞኝ የሚንቀሳቀሰው። በዚያ ላይ
ቁና ቁና ይተነፍሳል። የሆነ ጥድፊያ ነገር ውስጥ ያለ ይመስላል።ሂል ጫማዬ በጣም ረዥም ስለሆነ እሱ በፈለገው ፍጥነት ደረጃውን ልወጣለትና ልወርድለት አልቻልኩም።

መኝታ ቤቱን በእግሩ ገፋ አድርጎ ከፈተውና ከውስጥ ገርበብ አድርጎ ዘጋው። በጣም የሚያምር
ትልቅ አልጋ አየሁ።አልጋው ከተወለድኩ ጀምሮ አይቼው የማላውቀው ነው። ክብ ቅርፅ ያለው እጅግ ሰፊ አልጋ ነው፣ ሁለት ዱካ ወንበሮችና አንድ ትንሽዬ ጠረጴዛ ይታያል። በሌላ ጥግ ከክር የተሰራ ዥዋዥዌ መጫወቻ ወንበር አለ።የመኝታ ቤታቸው ስፋቱ ከሳሎኑ እንደማይተናነስ ያወቅኩት ቲቪው የተቀመጠበትን ርቀት ሳስተውል ነው። ከአልጋቸው ጎን ከቀርከሃ የተሰራ ትንሽዬ የመጽሐፍ መደርደሪያ
ይታያል። የወለሉ ንጣፍ ንጣቱ በረዶ ላይ የመራመድ ያህል ስሜት ይሰጣል። በመኝታ ቤቱ ውስጥ ሌላ ምንም አይነት ኮተት አላየሁም።

የባለትዳር መኝታ ቤት ውስጥ ከወሲብ ደምበኛዬ ጋር እንደሆንኩ ውልብ ሲልብኝ ሰቀጠጠኝ።
የባለትዳር አልጋ አካባቢ መቆሙ ምቾት ስላልሰጠኝ ወደ ፊት ራመድ ብዬ የመኝታ ቤቱ ሰገነት ላይ ቆምኩ። እዚያ ደስ የሚል ነፋሻማ አየር እየተመገብኩ ሳለ ዶክተር ቃለአብ ከኋላዬ መጥቶ ወገቤን
በሁለት እጁ ያዘኝ። በጆሮዬ የማይሰማ ነገር አንሾኳሽከልኝ። ከዚያም አንገቴን በስሱ ይስመኝ ጀመር።
ልከላከለው ሞከርኩ…በምላሱ ጆሮዬን መላስ ሲጀምር ግን ጉልበቴ ተመናመነ።

እጆቹ ከወገቤ ተንሸራተው ቂጤን መነካካት ጀመሩ። በእጄ ተከላከልኩት። ሆኖም እጆቹ ወደ ጡቶቼ ላይ ወጥተው ያልሆነ ነገር ሲያረጉኝ አቅሜን አሳጡት። በምላሱ ቀኝ ጆሮዬን እየላሰ በሁለት
መዳፉ ሁለቱንም ጡቶቼን ጭምቅ ያደርጋቸዋል። መጮኽ ፈልጌ ትንፋሽ አጠረኝ።
👍81
#ሮዛ_2


#ክፍል_ስምንት (🔞)


እኩል ኤሜን ብለው ምግቡን ባረኩት። ገረመኝ። ሃይማኖተኛ ይሆናሉ ብዬ በፍጹም አልጠበቅኩም ነበር። “
ደግሞ እሱን ብሎ ሃይማኖተኛ!"

ማሪያ የሚገርም ሽሮ ወጥ ሰርታ ነበር። ስቀምሰው ማመን ከበደኝ። የምር ነበር በሙያዋ የተደነቅኩት።እሷ አልሰራችውም እንዳልል ቤታቸው ሰራተኛ የላቸውም፡፡ ቀደም ሲል የተሰራ ነው እንዳልል ትኩስና ለኔ ሲባል የተሰራ እንደሆነ ከዲጂታል ስቶቩ ሲወርድ አይቼዋለሁ።

Mariya. You are an amazing cook You know that!” አልኳት ጥቂት ጉርሻዎችን አከታትዬ ከጎረስኩ በኋላ

"Oh! Do you like it?"

"Of course I do. It is so yummy!

«ለምዳዋለች ባክሽ አድናቆቱን! ሁሉም ሀበሻ እዚህ በተጋበዘ ቁጥር የምትሰራው ወጥ ተአምር ሆኖበት ነው የሚሄደው። እሷም ይሄንን ስለምታውቅ ነው ካልሰራሁልሽ ብላ ሙጭጭ ያለችው።›› አለኝ ዶክ በወሬያችን ጣልቃ ገብቶ።

What did you say?”አለችው አማርኛው ሲፈጥንባት

"Nothing just telling her how people admire your cooking..."
ዶክተር ቃለአብ የተናገረው ነገር እሷን ለማንኳሰስ መስሎ ስለተሰማኝ ቅር ተሰኘሁበት። እሷ ግን ያለው ስላልገባት ነው መሰለኝ ምንም አልመሰላትም። እንዳስተዋልኩት ከሆነ አማርኛ ግጥም አድርጋ ባትሰማም መንፈሱ ይገባታል። አንዲት የዶክ ተማሪ በፍቃደኝነት እየመጣች ማታ ማታ አማርኛ
እያስተማረቻት እንደሆነ ነገረችኝ።

«አማርኛ ጎበዝነው ኢኔ። am learning everyday! Now ጎበዝ ጎበዝ ኢናገራል! »አለችኝ።

ሳቅኩኝ!

አማርኛዋ ኩልትፍትፍ ያለና እንደ ሰራችው ሽሮ የሚጣፍጥ ነበር።

ሽሮ ላጉርስሽ አልኳት።

ዶክተር ጣልቃ ገብቶ እንጀራ እንደማትወድ ነግሮ አስጠነቀቀኝ።


"Oh Really? why እንጀራ የማይወድ ሰው አለ እንዴ ?" የምሬን ነበር የተገረምኩት።ፈረጆች ከኛ በላይ እንጀራ የሚወዱ ነበር የሚመስሉኝ።

See, I think the reason goes back to my first experience of Enjera in Frankfurt. That was even before meeting kalab..right honey ?

"Yeah I guess to አላት ምግቡ ላይ እንዳቀረቀረ።

So When I see it first, I thought it is a small traditional towel or something like that.
I am sorry to say this, but that was what I honestly felt at the time. So, when I tested
it then, I realized that it is too sour to have it on everyday meal. You may hate me for
saying this, but I can't help it Roz" ብላ በትልቁ ተነፈሰች።

«ዝምበያት ባክሽ! ዝምብላ ነው የምትቀባጥረው። ዋናው ምክንያቷ ምን መሰለሽ! የመጀርያ ቀን ተሸውዳ፣ ባህላዊ ፎጣ መስሏት ጭኗ ላይ ዘርግታው ስለነበረ ነው በዚያው ጠልታው የቀረችው፤ እኔ ደሞ ሁልጊዜ ያኔ ያረገችውን እያነሳሁ ስለማስቅባት ትናደዳለች፤ በዚያው እንጀራ የሚባል ነገር አልጥምሽ አላት። እንጀራ እንደማትወድ ለሰው እንዲነገርባት አትፈልግም፤ አንቺን ስለቀረበችሽ ነው
የምትነግርሽ» አለኝ።

እንጀራ ባለመውደዱ ትንሽ ቢከፋኝም ስሜቴ እንዳይታወቅብኝ ፈገግ አልኩላት።

እሷም በፈገግታ ምላሽ ሰጠችኝ።

"So about the book ...tell her Marre, please!"

"Which book?"

This bookብሎ ቅድም ከላይብረሪ ይዤው የመጣሁትን Transgender የሚለውን መጽሐፍ
ጠቆማት።

"Oh ok..! ሚን መሰለሽ ሮዝ You may find this story very shocking .l was freshman student at ludwig maximilan University munich at the time..."

ልትነግረኝ ካሰበችው ታሪክ ይልቅ «ሚን መስላሽ!» የሚለው አማርኛዋ ገርሞኝ አሳቀኝ።አማርኛ የማይችል ሰው ይለዋል ብዬ የማልጠብቀውን ቃል ስለተናገረች ነው መሰለኝ ሳቄ መላልሶ እስቸገረ"

"So to make the long story short...A close girl friend of mine convinced me to change
a matter of chance, all our guys at the time used to cheat on us or dump us lot reason. We were so offended by all these evil creatures called men, and started hating them all ha ha ha..."

አፏን ከፍታ ስትስቅ ጥርሷ ቢጫ እንደሆነ ገና አሁን ማስተዋሌ ነው። ጥርሷ በፍጹም አያምርም።

"...We decided to change our gender, yeah! Just like that. At that time the idea of tranesgender was very popular in Germany. I talked to my dad about my Decision he was so smart. He told me to change my mind before my gender. And showed me how silly
was.Then I started cheating on guys before they cheat on me.. Guess what?, men started loving me more and wanted me even so much more when start cheating see it worked! Then I thanked my father... And I cheated and cheated and cheated on me until I met Kaleb!

(ዶክተር ቃለአብን በስሙ ስትጠራው ካሌብ ነው የምትለው)

ይህንን ወሬዋን እያወራችን ሳለ ዶክተር ቃልአብን በዓይኔ ቂጥ እየተከታተልኩት ነበር። ፊቱ ጨጓራ ሲመስልና የዉሸት የሚመስል ፈገግታ ሊያሳያት ሲሞክር እጅ ከፍንጅ ይዤዋለሁ። በዚህ ታሪክ ዉስጥ የሆነ ያልገባኝ ነገር እንዳለ ተረዳሁ። ብቻ በሁለቱ ግንኙነት ውስጥ፣ በሁለቱ የሚያስቀና ፍቅር ውስጥ
መብራራት ያለበት አንድ ነገር ያለ መሰለኝ።
በዚህ መሐል ማሪያ ወጥ ያነሰኝ ስለመሰላት ልታመጣልኝ ወደ ኪቾን ስትገባ በዚያው ፍጥነት
ዶክተር ቃልአብ ግራ እጁን በፍጥነት ወደ ጭኖቼ ላከው። ስነ ስርዓት እንድይዝ ብዬ በጥፍሬ ከፉኛ ባጨርኩት። እሱ እቴ ዝምብ ያረፈችበት ሁሉ አልመሰለውም። የመሐል ጣቱን ላይብረሪ ውስጥ ተርትሮት ወደ ነበረው ፓንቴ ውስጥ ላከው።ብን ብን የምትል ሚኒ ማድረጌ እደፈንለገው ገብቶ እንዲወጣ ሳይመቸው አልቀረም።የ "ባብሼን” ከንፈሮች መነካካት ሲጀምር የማሪያ ኮቴ ተሰማ።
አውጥቶ በቀኝ እጁ በያዘው ሹካ አቀርቅሮ መጉረስ ጀመረ።

Roz You are not eating enough, are you? አለችኝ። እጅግ በጣም ደነገጥኩ። እኔ የመሰለኝ፣
you are not cheating enough, are you ያለች ነበር የመሰለኝ። የሌባ ነገር።

እንደገና የፊቴን መለዋወጥ አይታ “Roz Are you alright?” አለችኝ በድጋሚ።

"Yes I am, why do you ask?...) am over stuffed see my plate? It's too clean that you may
not need to do the dishes later." አልኳት

ንግግሬ አሳቃትና እንዲህ አለችኝ… “በደንብ ቢላ! የበላ and
👍92
#ሮዛ_2


#ክፍል_ዘጠኝ(🔞)


በሁለቱ ግንኙነት ወስጥ የሆነ አንድ ያልገባኝ ነገር እንዳለ እርግጠኛ ሆንኩ።

እንዲህ እንዲህ እያልን ከማሪያ ጋር የባጥ የቆጡን ስናወራ እኔና ዶክተር ቃልአብ ከደቂቃዎች በፊት ያደረግነውን ነገር እየተረሳኝ መጣ። ሞቅ እያለን ሲመጣ ከሳሎን ባር ተነስተን ወደ ላይኛው ሰገንት
ወጣን። የቤታቸው ፎቅ ጣሪያው ሲሚንቶ ነው። በጣም የሚያምር ሰገነት አድርገው ሰርተውታል።
እዚያ ላይ ወጥተን፣ ፍራሽ ዘርግተን ብዙ ሳቅን ተጫወትን። ከማሪያ ጋር ኮከባችን ገጥሞ ነበር። በዚህ ሁሉ ጊዜ ግን የኔና የባሏ ግንኙነት ምን እንደሆነ እንድም ጊዜ ለምን እንዳልጠየቀችኝ ገርሞኛል።

እየመሸ ሲሄድ ወደቤቴ መሄድ እንዳለብኝ ነገርኳቸው።ዶክተር ቃልአብ አይኑን አሁንም ከኔሚኒስከርቴ ላይ ሊነቀል አልቻለም። በተለይ ፍራሹ ላይ ቁጭ ስል ሁሉ ነገሬ ስለተገላለጠ ተሳቀቅኩ። ይበልጥ ያስጨነቀኝ የተቀደደው ፓንቴ ቦርሳዬ ውስጥ መሆኑ ነበር። ጭኖቼን ገጥሜ ተቀመጥኩ። እሱ ግን
አይኑን አልነቅል አለኝ። ሚስቱ ሁኔታውን እንዳታስተውል ስለፈራሁ በአይኔ ተቆጣሁት። እሱ በምላሹ
ድብን አርጎ ጠቀሰኝ። ትንሽ ሞቅ ሳይለው አልቀረም። ነገሮች መልካቸውን ሳይቀይሩ ቶሎ መሄድ እንዳለብኝ አመንኩ። እስካሁንም ከቅሌት የዳንኩት በሰይጣን ትብብርና በማሪያ የዋህነት ነው። እኔና
ማሪያ ሙሉ ዋይን ስንጠጣ ስለነበር ሰውነታችን ግሏል። ሰገነቱ ላይ ያለው ንፋስ ከበድ ስለሚል ዋይኑ ብርዱን ተከላከለልን ብዙም አልተሰማንም።

መሄድ እንዳለብኝ ስነግራቸው እዚያው ማደር እችል እንደሆነ ጠየቁኝ። እናቴ ትጠብቀኛለች ብዪ ዋሸኋቸው።ከናቴ ጋር እንደምኖር ፍርጥም ብዬተናገርኩ።ዶክ ሳቁ ትን አለው ደረጃውን ወርደን ወደ ግቢው ወጣን። በኮሪደሩ ስናልፍ ዶከተር ቀለአብ «እኔ አደርሳታለሁ» ብሎ ከሰፌዱ ውስጥ የመኪና ቁልፍ ሲያነሳ ማሪያ ተቃወመች። ሀሳቡን በቁጣ ስለተቃወመችው በሁለታችን መሐል የጠረጠረችው ነገር እንዳለ አድርገን ተረዳን፤ ሁለታችንም ደነገጥን። ሆኖም እሷ የተቃወመችው ሁላችንም ስንጠጣ
ስለቆየን አልኮል ጠጥተን ማሸከርከር ተገቢ እንዳልሆነ በማመኗ ነበር። ዶክተር ቃልአብ ግን ትንሽ ነው የጠጣሁት ብሎ ተሟገታት። ሞቼ እገኛለሁ አለች። ነገሩን ለመቋጨት ተንቀሳቃሽ የሳሎን ስልኳን
አምጥታ የታክሲ ደምበኛዋን ስልክ ደውላ በፍጥነት ቤት እንዲመጣ ነገረችው።

ዶክተር ቃልአብ ለምን እኔን ካልሸኘኃት ብሎ ሙጭጭ እንዳለ ገብቶኛል። ጭኔ ውስጥ ጀምር ያልጨረሰው የቁፋሮ ፕሮጀክት አለ። እውነቱን ለመናገር እኔም በሆዴ እሱ በሸኘኝ ስል ተመኝቻለሁ።
ነግር ግን የጀመርነውን እንድንጨርስ ብዬ አልነበረም። እኔ ጣጣዬን ከጨረስኩ ቆይቻለሁ- ጭራሽ ስሜቴ ጠፍቶ ነበር፡፡ እንዲያውም ማሪያ ላይ እንደዚያ አይነት ድርጊት ማድረጌ ዉስጥ ዉስጡን
እየፀፀተኝ ነበር።ማሪያን ይበልጥ ባወራኋት ቁጥር ይበልጥ እየወደድኳት ነበር፡፡ የፍቅር ሰው ናት። እንደሷ ስለፍቅር ብቻ ብሎ የሚኖር ሰው አይቼ ማወቄንም እንጃ።

በዋናነት ዶክተር ቃልአብ አንዲሸኘኝ የፈለኩት በሁለቱ ግንኙነት ላይ አንዳች ያልገባኝ ነገር እንዳለ ስለተሰማኝና ያን ግልጽ እንዲያረግልኝ በመፈለጌ ነበር። ሆኖም እውነቱን ለመናገር ያልገባኝ ነገር
ምንእንደሆነ እኔም አልገባኝም።

እንዲያደርሰኝ የተጠራው ታክሲ መድረሱን ለማወጅ ከግቢው ዉጭ ጡሩምባውን ሲያምባረቅ በሩ
በዘበኛው ተከፈተለት። ወደ ታክሲው ተንቀሳቀስኩ። አረማመዴ አሁንም አልተስተካከለም። የሚገርም
ነገር ነው። ከዚህ ቀደም እንዲህ ሆኜ በጭራሽ አላውቅም። ረዥም ሂል ጫማ ማድረጌ ደግሞ ነገሩን አጋነብኝ መሰለኝ። እግሬ እየተብረከረከብኝ ስራመድ you see ማሬ! You and i are feeling tipsy ሃሃሃ but she is drunk! Drunk like a fish ሃሃሃ ሲል ሰማሁት።

እየሳቅኩ የታክሲውን በር ከፍቼ ገባሁ። ማሪያና ዶክተር ቃልአብ ተቃቅፈው በቆሙበት እጃቸውን አውለብልበው ሸኙኝ። የላዳ ታክሲው የኋላ ወንበር ላይ ገና ቁጭ ብዬ ወደ ግቢው ስመለከት ማሪያና ዶክተር ቃልአብ ተቃቅፈው እየተሳሳሙ ነበር። ከመቼው ከንፈራቸውን እንዳገናኙት! ደግሞ ሲሳሳሙ ወፍ እንጂ ሰው አይመስሉም። ወሲብ ለመፈጸም ተስገብግበው እንደሚሆን ገመትኩ። ቅድም ተሰምታኝ የነበረችው አይነት ስስ የሆነች ቅናት ዉስጤን ቆንጠጥ ስታደርገኝ ታወቀኝ።ለምን እንደሆነ
አላውቅም የዶክ ሚስት መሆን አምሮኝ ነበር።

#ድህረ_ታሪክ

ከሶስት ነው ከአራት ሳምንት በኋላ ዶክተር ቃልአብ «ኩል ባር» መጣ።ዝንጥ ከማለቱ የተነሳ ልዑል መስሎ ነበር። ያን ቀን እሱ ቤት ዉስጥ ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ ጉንጬን ሳመኝና ባለጌ ወንበር ላይ
ቁጭ አለ።ደብል ብላክ ለኔም ለሱም አዘዘና ትንሸ አቀርቅሮ ከጸለየ በኋላ ቺርስ!» ብሎኝ ተጎነጨው
ዶክ ሳይፀልይ ምንም ነገር ጀምሮ አያውቅም።

“ምን ሆነህ ነው ግን ያን ቀን?." አልኩት ከመጠጡ ትንሽ ከቀማመስኩለት በኋላ፤

I was expecting this question? አለኝ በግዴለሽነት ትከሻውን እየሰበቀ።”
ታሪኩ ምንም አይሰራልሽም! …የሆነ ጀርመን ሳለን የተፈጠረ ነገር ነው። lets forget that Roz! What happened
in Vegas stays in Vegas ይላሉ ፈረንጆች።” ንግግሩን ተፈጥሯዊ ባልሆነ ሳቅ ሊያጅበው ሞከረ።

"ይልቅ ሮዚ! ለመጀመርያ ጊዜ ቃልአብ ብለሽ በስሜ የጠራሽኝ ያን ቀን እንደሆነ ታውቂያለሽ?” አለኝ

እንደዚያ ጠራሁህ እንዴ?መቼ? የት፣ ምኑጋ” የምሬን ነበር። ዶክን ቃለአብ ብዬ መጥራቴን አላስታውስም

“ማሬ ወጥ ልታመጣ ኪችን ስትገባ ጠረጴዛው ላይ ተደፍተሸ አንገትሽን ቀብረሸው…you know እዛች ከፉ ቦታሽ ላይ በጥፍሬ ስቧጭርሽ.you were out of this world. ቃልአብ ቃልአብ ተው
በናትህ.ተውውው» እያልሽ አቃሰትሽ። በእንቅልፍ ልብሽ የምታወሪ ነበር የሚመስለው። አንድ ነገር ልንገርሽ? በሕይወቴ እንደዚያ ቀን ተደስቼ አላውቅም። "

አፈርኩኝ የሆነውን ነገር ሳስብ እሽኩርምምም አደረገኝ። ፊቴ ሁሉ ቀላ፤ መላ ሰውነቴን ውርርርር የሚያደርግ ስሜት ተሰማኝ።

“የራስህ ጉዳይ! ባለጌ ነህ ግን ዶክ! አልወድህም እሺ!”

ጉንጬን ሳመኝ።

“አንተ ቆይ ሚስትክን እንደዚያ እየወደድካት…” ጥያቄዬ ስለገባው አቋረጠኝ።

ዝም አልኩኝ። ዝም ብለን መጠጣት ጀመርን። ቆንጆ ቆንጆ ሙዚቃ ተከፍቶ ስለነበር ሁለታችንም በሀሳብ በየራሳችን የሀሳብ ሰረገላ ነጎድን። እኔ በበኩሌ ያን ቀን ዶክተር ቃልአብ ያረገኝን እያሰብኩ
ስገረም.…ስገረም ስገረም…። እንዴት አይነት ደስ የሚል እብደት ነበር!
ሳናውቀው ሰዓቱ ነጎደ። ሳናውቀው መጠጡ ሰውነታችን ውስጥ ስራውን መስራት ጀምሮ ነበር፡፡

ከብዙ ቆይታ በኋላ በዶክተርና በማሪያ የሚያስቀና የፍቅር ግንኙነት ውስጥ እስከዛሬ ያልተገለፀለኝን የነበረውን ጉዳይ ይተርክልኝ ጀመር።

ማሪያን ያገኛት ስፔሻላይዝ ለማድረግ ጀርመን ዩኒቨርስቲ ውስጥ ነው። እሷ የባዮኬሚስትሪ ተማሪ ነበረች። ብዙ ወንዶችን ንጹህ ፍቅር ፈልጋ ስትቀርባቸው ጎድተዋታል። ወንዶችን እስከናካቴው ከመጥላቷ የተነሳ ጾታዋን ወደ ወንድ ጾታ አስቀይራ ቀሪ ሕይወቷን ወንድ ሆና ለመኖር ከውሳኔ ጫፍ
ደርሳም ነበር። ሴት መሆን ማለት ደስታን በሌሎች ሰዎች ላይ እየፈለጉ መኖር ነው» የሚል ፍልስፍናን አዳብራ ቆይታለች። ስለዚህ ደስታን በራሷ ለማግኘት ቁልፉ ጉዳይ ሴት አለመሆን ነው ብላ በፅኑ ታምን ነበር። በዚህ ሁኔታ ሳለች ይህንን አስተሳሰቧን ድራሹን የሚያጠፉ ወንድ ህይወቷ ውስጥ ገባ፤
ዶክተር ቃልአብ።
👍42
#ሮዛ_2


#ክፍል_አስር(🔞)


#ከለብ_አሪዞና

ክለብ አሪዞና ሮማን ሕንጻ ስር የሚገኝ ቀውጢ ጭፈራ ቤት ነበር። በሩ ጠባብ ነው።ዉስጡ ግን በጣም ሰፊ ነው። ልክ እንደትዝታ “ባብሽ”።በአንድ ወቅት የትዙን “ባብሽ” ጠባብ ነው እያሉ ብዙ
ወንዶች ተዋደቁለት። እውነት ለመናገር ያን ሰሞን ከኛ ፊት ይልቅ የሷ ባብሽ ይበልጥ ዝነኛ ነበር።ዘልቀው እስኪያዩ ድረስ ነው ታድያ።

ስለሺ ዘ ጎንደር የትዙን ባብሽ ካልቀመስኩ ብሎ እሪ አለ። ተው ቢባል ምን ቢባል! በቃ እሷ ጭን ውስጥ
ቅበሩኝና ታፍኜ ልሙት አለ። እግር ስሞ፣ ደጅ ጠንቶ፣እጥፍ ከፍሎ፣ በስንት መከራ፣ከምሽታት በአንዱ ሌሊት ከፍታ ሰጠችው። አጥብባ ሰጠችው። አስነከሰችው። ስለሺ ደስ አለው። ደስታው ግን ብዙ አልዘለቀም። ዕቃው ገብቶ ጠፋ። ቢባል ቢፈለግ ከየት ይገኝ? የስለሺ ዕቃ የትዙ ባብሽ ውስጥ ገብቶ በቃ ጠፋ ጠፋ። በስንት ፍለጋ ለፖሊስ አመልክቶ ነው ያገኘው እየተባለ ተቀለደ።

በሌላ ቀን ስለሺን አግኝተነው “ምን ሆንክ?” ስንለው “ዉስጥ ገብታችሁ እኔ ያየሁትን ብታዩ እንዳሁኑ አትቀልዱም ነበር” አለን። እሱ እንደሚለው ባብሽዋ ውስጥ ሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች አሉ-
በእኩልነት እየጨፈሩ ይኖራሉ። ብቻ በትዙ “ባብሽ” ዙርያ አንድ ዓመት ተቀለደ። ትዙ ከፋት። ይሄ ክፉ ጎንደሬ! ምነው ባልሰጠሁት ኖሮ” ብላ ተጸጸተች።

በርግጥ የትዙ “ባብሽ” በተፈጥሮ ሰፊ ነው፤ እሷም ይህንንም ስለምታውቅ ነው ዮጋ የጀመረችው። ዮጋ የምታሰራት አንዲት ህንዳዊት መነኩሲት ነበረች፡፡ ሳር ቤት አካባቢ። ትዙ ደንበኞቿ እቃሽ ሰፉብን እያሉ ሲነጫነጩባት ብድግ ብላ ህንዷ ሴትዮ ጋር ሄደችና ሰላም እንኳ ሳትላት “ይቅርታ ባብሼ"

ማስጠበብ ፈልጌ ነበር” አለቻት። ህንዷ እንገቷን በአዎንታ ነቅንቃው ዮጋ ከላስ መዘገበቻት። በደንብ እንዲጠብላት ብላ Pussy Contraction and Relaxation የሚባል ኮርስ ሰጠቻት።

ኮርሱ ለትዝታ ከባድ አልነበረም። ትልቅ የሚነፉ የፕላስቲክ ኳስ በእግሮቿ መሐል አድርጋ ቁጭ ትልበትና ትንፉሽ ወደ ውስጥና ወደ ዉጭ በማስገባትና በማስወጣት የባብሽዋን ጡንቻ መቆጣጠር ተማረች። ዘዴው ለተወሰነ ጊዜ ሰራላት። በአጭሩ ቁላ ሲገባባት በባብሿ ጡንቻ ነክሳ መያዝ ቻለችበት።
ወንዱን ሁሉ አሰለፈችው። ዋጋ እየቆለለችባቸው እንኳን ብዙ ወንዶች ከሷ ባብሽ ሌላ ወይ ፍንክች አሉ። እሷ ባብሽ ውስጥ ገብተን ስንወጣ ሌላ መቃብር ቆፍራችሁ ብትቀብሩን አይቆጨንም አሉ።

ትዝታ ቢዝነስ ቆመላት። በተማረችው መሰረት ሴክስ ማድረግ ስትጀምር ቶሎ ብላ ትንፋሽዋን ስባ ትይዘዋለች። ባብሽዋ ይጠብላታል። ይህን ጊዜ ወንዶቹ እቃቸውን ታግለው ስለሚከቱባት በደስታ ማበድ ይጀምራሉ"እቃዬ ትልቀቱን መቋቋም አቅቷት ልትሞት እሪ ነው ያለችው እያሉ ለወንድ ጓደኞቻቸው ጉራቸውን ይቸረችራሉ። ብለው ብለው ደግሞ 6 ዓመት ያለመታከት በሸሌነት ያገለገለችውን ትዙን “ድንግል ናት” ብለው መማል ያምራቸዋል። ወንድ ሲባል ጉረኛና ወረኛ ነው።

ኾኖም ትዙ በዚህ ጥበብ ብዙም አልዘለቀችም። ሴክስ የጉልበት ሥራ ሆነባት። ከወንድ በተኛች ቁጥር
ትንፋሽዋን ወደ ውስጥ ስባ ማቆየት ያቅታትና ትለቀው ጀመር። በዚህን ጊዜ ባብሸዋ ወደ ተፈጥሯዊ ስፋቱ ይመለሳል። ወንዶቹ ይሄኔ መደናገጥ ጀመሩ። አንዳንዶቹ የነሱ ዕቃ የተኮማተረ እንጂ የሷ ባብሽ የሰፋ ስለማይመስላቸው አፍረው ቢዝነስ ጨምረውላት ዉልቅ ይላሉ።

እንዲህ እንዲህ እያለች ለተወሰነ ጊዜ ሸቀለች፤ ቢያንስ ለዮጋ ክላስ ያወጣችውን ብር አስመልሳለች።አይቆጫትም።

#አሪዞና

ክለብ አሪዞናም እንዲሁ ነው፤ እንደትዙ ባብሽ። በሩ ጠባብ፤ ዉስጡ ሰፊ። ደግነቱ ስፋቱ ብዙም አያስታውቅም። በመስታወት ተከፋፍሏል። ለተራ ጠጪ(open Bar)፣ ለቋሚ ደምበኛ (Customefs Bar)፣ ለልዩ ደምበኛ (VP Bar)ና ለዲፕሎማቶች (Ambassador Bar) ተብለው ክፍሎቹ
ተሸንሽነዋል። አንድ ምንም የማይከፈት ሌላ ክፍልም አለ። ሁለት እጅግ የናጠጡ ባለሐብቶች ብቻ ሲመጡ ነው የሚከፈተው። ከነሱ ሌላ ማንም ሰው እዚያ መግባት አይችልም። እነሱ በዓመት አንዴ

ወይም ሁለቴ ሊሆን ይችላል የሚመጡት። ወይም ምንም ላይመጡ ይችላሉ። ቢኾንሞ በቀን በቀን ይፀዳል በቀን በቀን ይወለወላል።

የሁሉም ክፍሎች መስታወቶች በልዩ ትዕዛዝ የተሰሩና Tinted የተደረጉ በመሆናቸው አንዱ ሌላውን ክፍል እንዲያይ አያስቻሉም። ለምሳሌ የዲፕሎማቶች ከፍል ውስጥ የሚዝናኑ ሰዎች በልዩ ደምበኛ ክፍል VIP Bar) ያሉትን ሰዎች ማየት ይችላሉ። ነገር ግን VIP Bar ያሉ ደምበኞች
Arabassador bar ማን እንዳለ ማየት አይቻሉም። ሁሉም የበታቹን ማየት ግን ይችላል የብላዩን ማየት ነው የማይችለው ደስ የሚለው ግን ሁሉም ሰው ካለበት ቁጭ ብሎ ዋናውን የዳንስ ፍሎር ቁልቁል መመልከት መቻሉ ነው።

በክለብ አሪዞና “መኝታ ቤት” የሚባል ነገር የለም። ነገር ግን ለሾርት ብቻ የሚያገለግል ምድር ቤት የሚባል ቦታ አለ። አንድ አጭር ሶፋ፣ አንድ የብረት ምሶሶ፣ አንድ ደረቅ ወንበርና አንድ ጠረጴዛ ብቻ ነው ያለው። ፍራሽም ኾነ አልጋ የለውም። ልዩ ደምበኞች ብቻ ናቸው ከዚህ ከፍል መግባት የሚፈቀድላቸው። በፈለጉት ፖዚሽን ቶሎ ጣጣቸውን ጨርሰው እንዲወጡ ነው ዲዛይን የተደረገው ዲፕሎማቶች 50 ዶላር ይከፍላሉ። ሀበሻ በየ 15 ደቂቃው የሚጨምር 500 መቶ ብር ይከፍላል። ተራ ጠጪዎች ግን ይህን አያውቁም። ስለዚህ ምድር ቤት ምን እንደሆነ አያውቁም። ምን እንደሚሰራ
አያውቁም። ቢያውቁም መግባት አይችሉም፡፡ ለነሱ አልጋ የለም!” እንላቸዋለን፤ ሲጠይቁን። ከፍሉ
በር ላይ የተጻፈውም እነሱን ለማደናገር ኾን ተብሎ ነው- Warehouse!” ይላል በትላልቅ ፊደል።

#እዮኤል_ማነው?

ትዝ ይለኛል ለዚህ ቤት እንድንሰራ መጀመርያ የመለመለን እዮኤል ነበር። አንድ ምሸት ሴቶች ብቻ ሆነን ሜሞ ፐብ በግል እየተዝናናን አስተናጋጁ ሂሳብ ተከፍሏል!” አለን። ገርሞን ስንዞር አንድ ቀይ ጎልማሳ ሰው ወደኛ ሲመለከት አየን ። መላጣ ነው። ስናየው ፈገግ አለ። ፈገግታው ደስ ይላል። ተዋወቀን ። እዮኤል እባላለሁ፤I don't know why ሴቶች ብቻቸውን ሲዝናኑ ይማርኩኛል አለ
ከዚህ በፊት አይተነው ባናውቅም ወደድነው። አብሮን ትንሽ ደነሰ። የማይከብድ፣ ጫወታ አዋቂ ይመስላል። ትንሽ ቆይቶ “Ladies night ነው መሰለኝ፤ እንዳልረብሻችሁ ተዝናኑ” ብሎን ቢዝነስ ካርዱን ሰጥቶን ወጣ። ከሜሞ ወጥተን ላዳ ውስጥ ስንገባ ቶሎ ብለን ቢዝነስ ካርዱን አየነው። ሰሙ
የስልክ አድራሻው ብቻ ነበር የተጻፈው ። ካርዱን ገልብጠን ስናየው Private Consulart to Happiness ይላል። ነገሩ በጣም አሳቀኝ። ቆይ ግን እዮኤል ማን ነው?

መጀመርያ እንደ ኡስማን ዘ ፒምፕ ዓይነት ሰው መስሎን ነበር። ሦስታችንም ማንነቱን ለማወቅ ጉጉት ስላደረብን በሌላ ቀን ደወልንለት። ያለንበት ለንደን ካፌ ድረስ መጣ። እኛ በረንዳው ላይ ቁጭ ብለን ነበር። ሰማያዊ ግራንድ ቪታራ መኪናውን ፓርክ ሲያደርግ ለየነው። ቀይ መላጣ ነው። መላጣው የችጋር ሳይሆን የምቾት ነው። ያብረቀርቃል። ምቾት ያንገላታውን መላጣ ሲያብረቀርቅ ብዙም ሰው ላይ እያንጸባርቅም መሰለኝ። የመኪናውን ቁልፍ በቄንጥ እያሽከረከረ ወደኛ ጠረጴዛ መጥቶ ወንበር
ስቦ ተቀማጠ። ለሁላችንም ኬክ በምርጫችን ጋበዘን። ስናወራ ለብዙ ዓመት አብሮን የኖረ ጓደኛችን እንጂ ሁለተኛ ቀናችን አይመስልም ነበር።

የፈለኳችሁ ለአንድ ቀላል የቢዝነስ ስራ ነው ብሎ ጀመረ።አንድ የልብ
👍72
#ሮዛ_2


#ክፍል_አስራ_አንድ(🔞)



#ሀያ_ዘጠነኛው_የሸዊት_ልደት_ለ3ኛ
#ጊዜ_ #ተከብሮ_ዋለ!

ሸዊት እድሜን እንደምትፈራው ፈጣሪን ብትፈራ መንግስተ ሰማያትን ትወርስ ነበር። ስለ ዕድሜ ሲነሳ ትበረግጋለች። ቴሌቪዥን የማታየውም አብዛኛዎቹ ዜናዎች እድሜዋን ስለሚያስታዉሷት
እንደሆነ ነግራኛለች። ለምሳሌ፡-
ባለፉት 20 ዓመታት ባስመዘገብነው ልማት…

ባለፈው 20 ዓመታት ባስመዘገብነው ልማት...

17 ዓመታት በፈጀ መራር ትግል የመጣውን ሰላምና ዲሞክራሲ..

የ5 ዓመቱ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ…

ከ5 ዓመታት በኋላ የሚደረገው ይህ ምርጫ እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ፍጹም ነጻ፣ሰላማዊና...

ቲቪውን ትዘጋዋለች።

የዛሬ ስድስት ወር መስታወት ፊት ቆማ ሊፒስቲክ እየተቀባች ነበር። በጆሮ ግንዷ ስር በኩል አንዲት
ቅንጣት ነጭ ጸጉር በመስታወት አየች። ልክ አይጥ እንዳየች ቀበጥ ቤቱን በጩኸት አናጋችው።

ሦስት ቀን ከአልጋዋ ሳትወጣ ዋለች። እኛ “ፔሬድ” ላይ ሆና መስሎን፤ አጅሪት ለካስ ሀዘን ላይ ናት። የምሯን።

እናንተ ለቅሶ ደረሳችኋት”

“ማንን?”

"ሸዊትን ነዋ"

"ውይ! ምን ነው? ምን ሆነች? ማን ሞተባት?"

"አንዲት ፀጉር"

"ምን?"

"አንዲት ፀጉር አልኩሽ እኮ!"

አንድ በአንድ ሄደን ለቅሶ ደረስናት። አንዲት ጸጉር ስለሞተችባ ት ጠብ እርግፍ ብለን አስተዛዘናት።
ለቀስተኛው ሁሉ መካሪ ሆነ። ግማሹ” ቀለም ተቀቢው” ሲላት፣ ግማሹ “አትነጪውም እንዴ፤ ምን
ታካብጃለሽ” ሲላት፣ ሌላዋ ተቀብላ ኤ.ኤ.ኤ…መንጨት አይታሰብም…ከነጨሽውማ ራሱን በሺ ያባዛልሻል” ስትላት፣ ነገሩ ያልተዋጠለት ደግሞ ሸዊት የሸሌ ቀበጥ ብሎ በሆዱ ሲሰድባት ብቻ
የምታደርገው ጠፍቷት ስትብሰለሰል ቤቷ ሰነበተች። እውነት ለመናገር ቤቷ ደምበኛ ለቅሶ ቤት ለመሆን ድንኳንና ንፍሮ ብቻ ነበር የጎደለው።

"ከለቅሶው” ስትነሳ ሁሉም ሰው ሸበቷን የሚያይባትና ስለሽበቷ የሚያወራ ስለመሰላት ሻሽ ማሰር ጀመረች።

አንቺ ሰለምሽ እንዴ? ምነው መጠምጠም አበዛሽ” የሚላት ሲበዛ ደግሞ ሻሽዋን አወለቀችው።
ስለእድሜዋ ማሰብ ማቆም ግን አቃታት።

እና ይህ በሆነ በስድስት ወሩ ዛሬ ሚያዚያ 18 ቀን የሸዊትን 29ኛ ዓመት ለ3ኛ ጊዜ እያከበርነው ነው።
“31 ዓመት ሞላኝ ማለት ፈርታ ነው በዚህ አቆጣጠር የቀጠለችው።

"ዶናልድ ዱርዬው"

ሲስ ራስታ እንዲህ አለ

እናንተ ስሙኝማ፡ የሸዊትን ታናሽ እህት መቼ ለታ አግኝቻት ስንት ነው ዕድሜሽ ስላት 28 አለችኝ፤
እንዴ አንቺ ሁልጊዜ 28 ነሽ እንዴ፣ የዛሬ ዓመትም ስጠይቅሽ 28 ብለሽኝ ነበር እኮ ስላት… ምን

ብትለኝ ጥሩ ነው። በየት በኩል ልለፍ፡ ሸዊት ከፊት ቆማብኝ ሃሃሃሃ....ሃሃሃ”

አዲስ ጆክ የህም? ይሄን ሰምተነዋል! ሌላ የለህም” አለችው ሸዊት። ሲስና ሸዊት ሁልጊዜም እንደተበሻሸቁ ነው የሚኖሩት። ደሞ ይዋደዳሉ። “ሲስተርሊ ብራዘርሊ” ይዋደዳሉ ። እሷ ግን ከዚያም
በላይ ነው የምትወደው ይባላል።

ልደቷን ለማከበር ሁላችንም “ሴቶች ቤት” ተሰብስበናል። የሚቅመው ይቅማል፣ የሚያጨሰው ያጨሳል፣ እኔና ሲስ ግን እንደተለመደው ከወደ ሺሻው ነን። ሪች ክልስ፣ ትምኒት፣ ትዝታ፣ ዉቢት
ከወንዶች ደግሞ ሲስ ራስታና ዶናልድ” የሚባል ዱርዬ ፈረንጅ ተገኝተዋል።

ዶናልድ የገባው የሰፈራችን ልጅ ነው። የሰፈር ልጅ ብቻም ሳይሆን ጓደኛችንም ነው። ብዙ ሰው ዶናልድ ዱርዬው እያልን ነው የሚጠራው። ይህ ስም የወጣለት ፈረንጅ ኾኖ ሳለ ነገር ግን ብዙ ጊዜው
ባልተለመደ ሁኔታ ከኛ ጋር እየቃመ ስለሚያሳልፍ ነው። ከኛ ጋር ካልሆነ ደግሞ ከጎዳና ተዳዳሪዎች ጋር ነው የሚያሳልፈው። ሁልጊዜም ነጠላ ጫማ ነው የሚያደርገው። አለባበሱ የፈረንጅ አይመስልም። አማርኛ ጽድት አድርጎ ይሰማል፣ መናገር ላይ ግን እስከዚህም ነው። ስሎቬኒያ ከምትባል አገር ነው
የመጣው።” ለ3ኛ ዲግሪ ማሟያ የማኅበረሰብ ጥናት እያካሄድኩ ነው ይላል። እኛ ግን ምንም ይስራ ምን ግድ አልነበረንም በጣም ስለቀረብነው ከሲስ ራስታ ለይተን አናየውም።

ገንዘብ ላይ ጠንቃቃ ስለሆነ ሸዊት ዶናልድ ጉራጌው እያለች ነው የምትጠራው። አንድ “ሾርት አዉጥቷት ቢዝነስ በሀበሻ ዋጋ ካልከፈልኩ ሞቼ እገኛለሁ ብሎ ድርቅ ስላለባት ነው ዶናልድ ጉራጊው እያለች የምትጠራው። ብዙ ሰው እሱን ይበልጥ የሚያውቀው ግን ዶናልድ ዱርየው” በሚለው ስሙ ነው።

ፕሮግራማችን ሞቅ ሞቅ እያለ ሲሄድ የድሮ ጓደኛችን ሀና የቢሎስ ኬክ ይዛ ገባች። ሁላችንንም ሳመችንና ከዶናልድ ጎን በነበረው ፍራሽ ቁጭ አለች። ትንፋሽዋን ሰብስባ ስታስቃ፣ ስለሞቃት ጃኬቷን እያወለቀች - "ደግሞ ይሄን ነጫጭባ ከየት አግኝታችሁት ነው?” አለችን፤ ዶናልድ አማርኛ የማይሰማ
መስሏታል።

እዚህ መስቀል ፍላወር ፊትለፊት ካለው የቆሻሻ ገንዳ ወድቆ አግኝተነው ነው” አላት ሲስ ራስታ

ፈጠን ብሎ።

ዶናልድን ጨምሮ ሁላችንም ሳቅን፡፡

Nice meeting you! ሰሜ ዶናልድ ዱርዬ ነው እኔ፤ አንቺ ማን ኢባላል” አላት። ሃና ቅጽል ስሙም አማርኛውም ከጠበቀችው በላይ አስቋት ነው መሰለኝ ያን ረዥም ሳቋን ለቀቀችው።

ሳቋ ሲበርድላት እኔ ደግሞ ሃና ዱርዬ” እባላለሁ!” ብላ እየሳቀች ተዋወቀችው። ከዚያ በኋላ ማን ያላቃቸው። እኛን ሁሉ ረስተው አፍ ለአፍ ገጥመው ማውራት ጀመሩ። አያያዛቸው ያስፈራ ነበር።

ሲስ መደርደሪያው ጋ ሄዶ ቴፑን ይጎረጉራል። ለልደት በዓል የሚኾኑ ሙዚቃዎችን እየመራረጠ ነበር።
ድንገት ሲዲ ለማስገባት ቴፑን ሲነካካው በአጋጣሚ ኤፍ ኤም ላይ “የወባ ቀን በአገራችን ለ8ኛ ጊዜ ተከብሮ ዋለ” የሚል ዜና ሰምቶ በሳቅ መንፈራፈር ጀመረ። “ምን ሆንክ ስንለው?” የሬዲዮኑን ድምጽ ከፍ አድርጎ “ስሙማ፣ ስሙ በናታችሁ ይሄን ዜና” አለን። ምንም አዲስ ነገር አልሰማንም። እንዳጋጣሚ
ዜናው አልፎ ነበር መሰለኝ ተናደደ። የሰማውን ሲነግረን ግን አጋጣሚው እኛንም በጣም አሳቀን።

ሸዊት እንኳን ደስ አለሽ! የዘንድሮውን ልደትሽን ልዩ የሚያደርገው ከወባ ትንኞች ጋር በአገር አቀፍ
ደረጃ አብረሽ ማክበርሽ ነው…ሃሃሃ…ሃሃ” እንደተለመደው ሊያበሽቃት ሞከረ። የሲስ አሳሳቅ ሰውን ለማብሸቅ በትዕዛዝ የተሰራ ነው የሚመስለው። ሁላችንንም መተረብ ነው የትርፍ ጊዜ ሥራው።

"ሂ እዛ ሞዛዛ! ሲያስጠላ! በናትህ እስኪ አትሟዘዝ! ….ቢያንስ በዛሬው ቀን አከብረኝ እስኪ ፤ ልደቴ አይደል? አላሳዝንህም ሲስ” አለችው።

“ሸዊት ቆንጆ! ምን አልኩሽ እኔ፤ ሬዴዮኑ እኮ ነው ዛሬ የወባ ቀን በመላ አገሪቱ ተከብሮ ዋለ ያለው።
እኔ ነኝ?”

ፈገግታ መገበችው። ሸዊት ሲስ ራስታን ትወደዋለች። ለነገሩ ሲስን ማን የማይወደው አለ።

29 ቁጥር ያለበት ትልቅ ሻማ አምጥተን፣ ከሱ ስር ደግሞ ሦስት ትንንሽ ሻማዎችን ለኩሰን፣ ሃና ይዛው
የመጣቸውን የቢሎስ ኬክ ቆርሰን Happy birthday to you!” ብለን ዘመርንላት። ድንገት ሸዊት

እምባዋ መጣ! ሸዊት እንዲሁ ናት። አትችልም፤ በሆነ ባልሆነው እምባ ይቀድማታል።

ቴንኪው ሲስ! ቴንኪው ጓደኞቼ። ሁላችሁንም ዉድድድድ ነው የማረጋችሁ” ብላን ዱብ ዱብ እያሉ የነበሩ እንባዎቾን ጠረገች።እሷ ስታለቅስ ሁላችንም ሆዳችን እርብሽብሽ አለብን።

ቤቱ ለአፍታ በዝምታ ተዋጠ።

“አንቺ ገገማ! በልደትሽ ቀን ይለቀሳል?.የማትረቢ! " ብሎ ሲስ ተቆጣት። እንደዚያ ሲላት ደግሞ ባሰባት።
ከተቀመጠበት ተነስቶ ሄዶ አቀፋትና እምባዋን ጠረገላት።

እንደገና ቤቱ በዝምታ ተዋጠ።

"What is going on guys? Is that some kind of Ethiopian
👍72
#ሮዛ_2


#ክፍል_አስራ_ሁለት (🔞)

አያስጠሉም በናትሽ?”

ዉቢት ሳቋን ማቆም አቃታት። እኛም በድጋሚ እሷን አጅበን ሳቅን።

ሃና ዶናልድን ጭኑ ውስጥ ገብታ ቁንጥጥ አድርጋው ስታበቃ እውነትም የሚገባህን ስም ነው የሰጡህ ዶናልድ ዱርዬ አለችውና ሳቀችበት።

ዶናልድ በኛሳቅና በሃና የፍቅር ቁንጥጫ ብርታት አግኝቶ የዕለቱ የባብሽ ጉዳዮች ተንታኝ ኾኖ አረፈው።

And Another way of telling is ...while fingering her, if one is comfortable enough to
clap inside her vagina... her pussy is really really big...if you know what I mean .yeah

ዶናልድ በድጋሚ አሳቀን። አንድ ወንድ እጁን ዉስጥ ከቶ ማጨብጨብ ከቻለ!ጉዳችን ፈላ!

እኔ ግን የሚገርመኝ ወንዶች ለምንድነው ትልቅ ቂጥና ጠባብ እምስ የምትወዱት? ሃና ጠየቀች ወደኛ አፍጥጣ፤

“እንዴ ሃና! እኛ እኮ ወንዶች አይደለንም፤ ወደኛ ለምን ታፈጫለሽከኛ ከኛ ዉስጥ የበዳሽ ሰው አለ? እዛው አጠገብሽ ሲስና ዶናልድ አሉልሽ አይደል? እነሱን አጠይቂም እንዴ? ተረባረብንባት! ደነገጠች።

በጥያቄዋ አፍራ ወደነሱ ዞረች።

ሲስና ዶናልድ መልስ ለመስጠት እርስበርስ ተያዩ።

“Ok i go first!” ብሎ ጀመረ ዶናልድ።

“ትሊክ ኪት is not popular in my place as it is in Ethiopia. ብሎ ሁላችንንም እያዳመጥነው መኾኑን ገልመጥመጥ ብሎ ካረጋገጠ በኋላ ወደ ሃና ዞሮ “…even some people find it a real turn of.." አላት። ሃኒቾ በዚህ አነጋገሩ በውስጧ ሳትፈነጥዝ አልቀረችም። ፊቷ በደስታ ሲቀላ ያየሁ መሰለኝ። ሃና “ይቺም ቂጥ ሆና ለሁለት ተከፈለች የምትባል ቂጥ ነው ያለቻት። ቂጧን ለማወፈር
ለአንድ ወር ሙሉ እራት ሁልጊዜ ሞርቶዴላ ብቻ ስትበላ አስታውሳለሁ። ለቂጥ ማስፋፊያ ፕሮጀከት
ታነስቦ የነበረው ምርቴዴላ የኋላ ኋላ ቦርጭ ሲሆንባት አቆመችው፡፡ ተስፋ ስትቆርጥ ፈረንጅ የኔን አይነት ቂጥ ነው የሚወደው ብላ መፅናናት ጀመረች ያሁኑ የዶናልድ ንግግር የልብ ልብ ሳይሰጣት አልቀረም።

but i think loving tight pussy is universal” ብሎ ዶናልድ ንግግሩን አሳረገ፤ ሲስን አግዘኝ በሚል ስሜት እየተመለከተው ነበር።

ሲስ ቀበል እድርጎ... “ምን መሰለሽ ሃና…ትምኒት ቅድም ከማልታ የመጣውን ሰውዬ እንዴት እንደዘገነናት ስትነግረን አልነበር? ለምንድነው የደበራት? ቁላው ትንሽ ስለሆነች ነው አይደል? በቃ ልክ
እንደዚያዉ እኛም እምሳችሁ የበርሜል አፍ ሲያክል ትደብሩናላችሁ እይነት finished!!!

እኔ ግን አንድን ወንድ ከልቤ ከወደድኩት የእቃው መጠን ብዙም አያስጨንቀኝም። የምሬን ነው!” የምሬን ነው አልኩ ጣልቃ ገብቼ ደግሞም የምሬን ነበር።

ሮዚዬ…እሱማ.እኮ አለ አይደል እንዴ አንዳንዱ…! ከቻይና የምታንስ እቃ ይዞ አጨዋወቱን የሚያውቅበት… ዉይይይ…ሃሃሃሃ…ማመስ የሚችል ወንድስ ይግደለኝ! ሃሃሃሃሃ ሂሂሂሂ.ሆሆሆሆ."
ሳቋን በረዥሙ ለቀቀችው።

በጁ ቢነካካኝ ድምጽ አወጣሁ እኔም እንደጊታር…." እንዳለችው ማለት እኮ ነው ። ሃሃሃሃ…ሂሂሂ…. በናታችሁ ርዕስ ቀይሩ ስሜቴ መጣ! ሃሃሃሃ….ሆሆሆ…” ሸዊት ከልብ አሳቀችን።

.እኔ ግን ይቅርታ አድርጉልኝ…የማገባው ልጅ ምንም ብወደው እቃው ትንሽ እንዲሆንብኝ አልፈልግም፤ ለምን ይዋሻል! ወንድ ልጅ ትንሽ ሲያስጨንቅ ነው እንጂ…” ትዙ በመጎምዥት አይነት
ስላወራች ሁኔታዋ ሁላችንንም አሳቀን።

“ምንድነው ደርሶ እንሰሳ መሆን ግን፤ ትልቅ ካማረሽ ፈረስ አታገቢም? ስታስጠላ! ምን ትመስላለች
በናታችሁ! ቆይ ምን ይሰራልሻል! በትርፍ ሰዓትሽ ቡና አትወቅጪበት ትልቅ ፍቅር ከሰጠሽ ትልቅ ቁላ ምን ያደርግልሻል? ሴት አሰዳቢ” ሃና ቱግ ብላ ለትዙ የመልስ ምት ሰጠች፡፡
ቤቷ በአንድ እግሯ ቆመች። ሃናና ትዙ ሊተናነቁ ምንም አልቀራቸውም። ዶናልድ ጣልቃ ገባ።
I don't know here but in my place, older women do this exercise called Kegel exercise
It enables them to control the muscle of their vagina. Anyone knows Kegel exerciser ዶናልድ ይሄን ሲናገር ሁላችንም በድጋሚ ወደ ትዝታ ዞርን።

“ምን እኔ ላይ ታፈጣላችሁ፤ ሁላችሁም ተነፉ እሺ! ከይሲ ሁላ! ያው ከሰለጠነ አገር የመጣ ፈረንጅ ነገራችሁ አይደል እምስ ማስታጠብ አዲስ ነገር አይድለም እሺ ቢገባችሁ እንዲያውም ስልጣኔ ነው፣ ሀበሻ ሲባል እንደው በሰው እምስ ካልሸናሁ ይላል! ምቀኛ ሁላ!”
ምንቅርቅር እያለች ወደ ሽንት ቤት ሽንተ ለመሄድ ተነሳች።

ሳር ቤት አካባቢ ተወመሳሳይ የሆነ የዮጋ ስልጠና መውሰዷን ስለምናውቅ ነበር ወደሷ የዞርነው። ትዙ በዚህ ምክንያት መከራዋን በላች። ኬግል የሚባል የባብሽ ስፖርት ሳትገባ ኖሮ ይሄ ሁሉ ዉርጅብኝ።
“የብልትና ብሽሽት አካባቢ ስፔሻሊስት ወይዘሪት ትዝታ እባክዎን አይመነቃቀሩብን፣ አድማጮቻችን
እኔ ያስተዋልኩት ነገር ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ ግን? እቃቸው ትንሽ እንደሆነ የሚያስቡ ዶናልድ ይህን ሲናገር ሁላችንም በድጋሚ ወደ ትዝታ ዞርን።
ከአፍታ በኋላ እንመለሳለን…ወይዘሮ ትዝታ ሸንተው ይመለሱ…ሃሃ” አላት ሲስ ራስታ።

ከትዙ ዉጭ ሁላችንም ሲስ በተናገረው ነገር ሳቅን።

እኔ ያስተዋልኩት ነገር ምን እንደሆነ ታውቃላቸ ወንዶች አልጋ ላይ እንደነሱ ታታሪ የለም። ታታሪ ንብ ነው የሚሆኑት…ማርያምን እውነቴን ነው
እንደምታውቁት ከመንግስት ቀጥሎ ብዙ የቻይና ደምበኛ ያለኝ እኔ ነኝ። እና ቻይናዎች የነሱ ትንሽ መሆኑን ስለሚያውቁ እላይሽ ላይ ወጥተው ሲጨፍሩ ድልድይ የሚሰሩ ነው የሚመስለው።…ሃሃሃሃ
ኪኪኪኪ….ሆሆሆ…” ረዥም ሳቋን ለቀቀችው፡፡

እኛም በአጭር ሳቅ አጀብናት።

“የምሬን ነው አትሳቁ.ሲርየስ። ትላልቅ እቃ ያለው ወንድ ግን አይታችሁት ከሆነ ቧንቧውን ከፍቶልሽ ነው የሚሄደው። አንቺ ነሽ ሁሉንም ነገር የምትሰሪው። ስለዚህ እኔ በበኩሌ…ቻይና ነው
ምርጫዬ!” ብላ ንግግሯን አሳረገች።
“አይሻልሽም ካንጋሮ" ሃሃሃሃሃ!!!
ለኔ ግን ሁሉም ነገር የአእምሮ ጉዳይ ነው። እኔ ከወደድኩት ስለ ቆለጡ ኪሎ ለማሰብ ጊዜ የማገኝ አይመስለኝም። እሱም እንደዚያው። ይሄን ነገር የፈጠሩት የፍቅር እጥረት የገጠማቸው ዱርዬዎች
ይመስሉኛል።" ብዬ አስታራቂ ሐሳብ ተናገርኩ።

"Rose did you call my name ?"

በንግግሬ “የፍቅር እጥረት የገጠማቸው ዱርዮዎች. ” ስላልኩ…ዱርዬ” የሚለውን ቃል ስለሰማ ነው እንዲህ የሚጠይቀኝ።

እነ ሲስ ሳቁበት! “ዱርዬ” በተባለ ቁጥር የሱ ስም የተጠራ ስለሚመስለው ዶናልድ ድንግጥ ይላል።ምስኪን ፈረንጅ።

#ሰርፕራይዝ_ፓርቲ

ያን ቀን ምሽት 5 ሰዓት አካባቢ ሸዊትን ወደ “ክለብ አሪዞና” ይዘናት ወጣን። ልክ ከቤት ከመውጣታችን በፊት ማንም ሳያየኝ ከእዮኤል ጋር በተነጋገርነው መሠረት ቴክስት አረኩለት። ልክ ወደ አሪዞና ዋናው አዳራሽ ስንገባ የቤቱ መብራት ሙሉ በሙሉ ድርግም ብሎ ጠፋ። ሲስ በስጨት ብሎ “ ይቺ ልጅ
ግድ የላትም! የሷና የወባ ልደት በተከበረ ቁጥር መብራት ይጠፋል!” ብሎ ተናገረ። ሸዊት በልደቷ ቀን መብራት በመሄዱ ከፋት። ጄኔሬተር እስኪነሳ ትንሽ ይቆያል። ሁላችንም ተነጫነጭን። እሷ መብራቱ
ሆን ተብሎ እንደጠፋ አታውቅም።

“በቃ ዛሬ ሌላ ቤት ለምን አንሄድም…” ብላ ገና ከመናገሯ አዳራሹ በላይቲንግ ሲስተም ድብልቅልቁ ወጣ
👍93
#ሮዛ_2


#ክፍል_አስራ_ሦስት


#ሲሳይ_ራስታ

የመኪናን ፍቅር ደሜ ውስጥ እንዲዋሃድ ያደረገው ማነው ቢባል "ሲሳይ ራስታ" ነው። ጓደኛዬ ሲስ ሰዓሊ ነው፤ ፀጉሩ ድሬድ ነው፣ አንደበቱ ጣፋጭ ነው፣ አእምሮው አስተዋይ ነው፣ ምላሱ ተረበኛ ነው፤ እና ደግሞ ሆዱ የዋህ ነው። ሲስ የዓለምን ሕዝብ ሁሉ ይወዳል። ኢህአዴግን ግን አይወድም። ግርም ይለኛል።

ከወንዶች ጋር እስከዚህም ነው፣ ብዙ ወንዶችን አይቀርብም፣ እነሱም እንዲሁ። ቢያንስ እንደሚቀኑበት ግን አውቃለሁ። ዉሎና አዳሩ ከኛ ከሴቶች ጋር ነው። በተለይ ከኔና ከሸዊት ጋር እጅግ ከመላመዱ የተነሳ አንድ ክፍል ውስጥ አብሮን ቁጭ ብሎ ጡት መያዣችንን እንፈታለን። በኋላ ነው ድንግጥ የምንለው። እሱ ብዙም ግድ አይሰጠውም፤ አይረበሽም። እንዲያውም «Ladies Don't worry
ስቱዲዮዬ ራቁት ሴት አጋድሜ ስስል ነው የማድረው relax! » ይለናል ድንገት ጡታችንን እንዳያይብን በመዳፋችን ስንሸፍን ካየ፣ ወይም ደግሞ የተጨነቅን ከመሰለው።

ከሲስ ጋር የሆነ ሰሞን ቅልጥ ያልን ጓደኛሞች ሆነን ነበር። የሚያውቁን ሰዎች ግን በሌላ ነገር ጠረጠሩን።
ስቱዲዮው ይዞኝ ይሄዳል፤ ከዚያ የማነበውን መጽሐፍ ይሰጠኝና እሱ ቡሩሹን ይዞ ከሐሳብ ጋር ይታገላል። ጋለሪ እራት ይጋብዘኛል፣ አሪፍ የአርት ኤግዚቢሽን ሲኖር ይወስደኛል ሺሻ ያስጨሰኛል. ከሊያንስ የጃዝ ሙዚቃ ያስኮመኩመኛል…ከሁሉም በላይ ደግሞ የማሊ ሙዚቃ እንዴት እንደምወድ
ስለሚያውቅ ታዋቂ የማሊ ዘፋኞች ኢትዮጵያ ሲመጡ ራሱ ወስዶ ያስተዋውቀኛል…።

በወር ቢያንስ አንድ ጊዜ እሱ ቤት ሄደን አንድ ከሰዓት አብረን እናሳልፋለን፤ አሪፍ አሪፍ መጽሐፍት

ይሰጠናል፤ ከአማርኛ ሁለታችንም የስብሐት አድናቂዎች ነን፡፡ ከእንግሊዝኛ ፓውሎ ኮሂሎን ይወዳል። ከስብሐት ጋር ሁልጊዜ ወስጄ አስተዋውቅሻለሁ ይለኛል፤ ግን ተሳክቶለት አያውቅም። ከሱ
ጋር ይተዋወቃሉ።ስለሱ መአት ቀልድ ነው የሚነግረኝ።ችግሩ ወሬ ቶሎ ነው የምረሳው።

አንድ ግዜ ስብሐት ታክሲ ተሳፈረ...."አለኝ

ወያላው ግን ብሽቅ ኾነበት። ሲለው አራተኛ ወንበር ላይ ሲያስቀምጠው፣ ሲለው ደግሞ ሼባው ተጠጋ እሰኪ ቅርብ ወራጅአለ!” እያለ ሲያንገላታው ጋሽ ስብሐት ነቀለ። ከዚያም ባለጌ ጣቱን አውጥቶ ወያላውን እንካ ይሄ ይግባልህ!” ይለዋል። ወያላው እንዴት በዚህ ጨርጫሳ ሽማግሌ እሰደባለሁ ብሎ
ስብሐትን ካልደበደብኩ አለ። ይህን ጊዜ ስብሐትን የሚያውቁ ተሳፋሪዎች ወያላውን… “አንተ እሱ እኮ
ስብሐት የሚባለው ደራሲ ነው፣ አታውቀውም እንዴ?” ይሉታል። ወያላው ስብሐትን በዴዜ ብዳታና እንዲሁ በብዙ የብልግና ቀልዶች በዝና ያውቀው ስለነበር ድንግጥ ብሎ… “አባባ ይቅርታ ስላላወቅኮት ነው እንዲያውም ጋቢና ይግቡ ይለዋል። ይሄኔ ስብሐት ምን ቢለው ጥሩ ነው?… "

ምን አለው?” አልኩ ተስገብግቤ

“በቃ እኔም ቅድም የሰካሁልህን ነቅዬልሀለሁ”

በሳቅ እሞታለሁ።

ሲስ ነፍሴ አወራሩ ሁሉ ስለሚያስቅ ሁሌም እንዳፍነከነከኝ ነው። ይህንኑ ቀልድ ከ10 ደቂቃ በኋላ ደግሞ ቢነግረኝ ልክ እንደ አዲስ እስቃለሁ።

ሮዝ!"

አቤት!"

".. ስብሐትን ብዙ ጊዜ አንደማገኘው ነግሬሻለሁ?”

"እኔንጃ መሰለኝ”

“እሱን የምንወድ ልጆች ሁልጊዜም ከጕልበቱ ሥር አንጠፋም። በተለይ እኔን “ጃን ትመስለኛለህ!”

ይለኝ ስለነበር እወደዋለሁ። እሱ ከራስ ተፈሪያንስ የባሰ የተቃጠለ የጃ አድናቂ ነው በነገራችን ላይ። ስለሳቸው አውርቶ አይጠግብም። እንዴ እኔና ተፌ ባሪያው ብሔራዊ ትያትር አካባቢ አንዲት ከርካሳ መፅሀፍት ቤት ቁጭ ብሎ ሊጋዜጣ ጽሑፍ ሲጽፍ አግኝተነው የነገረንን ቀልድ ልንገርሽ።

"ቀጥል የኔ ቆንጆ"

"..የሆነ የገጠር ሀይስኩል ቲቸር ነው ሊያስተምር ትምህርት ቤት ይሄዳል።ሚስቱን ቤት ትቶ ማለት ነው። ትምህርት ቤት ሲደርስ ዛሬ ቾክ ስላለቀ ትምህርት የለም!” ተባለ። ምንም ማድረግ ስላልቻለ ወደቤቱ ይመለሳል። ለካንስ ሚስቱ ወሲባም ነገር ናት። የሰፈራቸው ወጠምሻ ሲሸከሽካት አይደርስ መሰለሽ። እነሱ እቴ ስሜት ዉስጥ ሆነው ጭራሽ የአቶ ባልን መምጣት ሁሉ አላዩትም። ወጠምሻው ከላይ የቲቸሩ ሚስት ከታች ሆነው ይናጩልሻል።

ከዚያ ቲቸር ባል በንዴት ጦፈ።ጥርሱን ነክሶ ወደነሱ ተጠጋ ከዚያ ከላይ የነበረውን ወጠምሻ በርግጫ
ቂጡ ላይ ሊጨፈልቀው ብሎ ተወው።

ለምን እንደተወው ታዉቂያለሽ?”

"አላውቅም"

“ነገሩን ማባባስ ይሆናል ብሎ”

መጀመርያ ቀልዱ አልገባኝም ነበር። ቆይቶ ሲገባኝ ግን እንደ ጅል ዝም ብሎ መሳቅ ሆነ ስራዬ። ያን ቀልድ ከነገረኝ በኋላ ባለ ትዳር ከሚመስሉ ወንዶች ጋር ስወጣ ሁልጊዜም ይሄ ቀልድ ስለሚመጣብኝ ሳቅ ያመልጠኛል። ለሲስ ግን ይህን ነግሬው አላውቅም።

ሲስና እኔን ሰዎች ሲያዩን በሌላ ይጠረጥሩናል። አንድም ቀን ግን በጾታ ፈልጎኝ አያውቅም።እንዲያውም መንገድ ላይ አሪፍ ቂጥ ሲያይ እኔኑ ጎሸም አድርጎ- «ከልሚውማ ይሄን ስፖንዳ….አጃኢብ ይደልአ!? ይሄንን ሸራ ላይ ነበር መወጠር…» እያለ ይጎመዣል። ትንሽ ቅናት ቢጤ እየቆነጠጠኝም
ቢሆን እስቃለሁ።

ሲስ «ራቫ 4» አለችው። ከሚስላቸው ስዕሎች ቀጥሎ የሚወደው እሷን ነው። ከመኪናው ጋር እጅግ

ይሰደዳሉ። እጅግ ይተሳሰባሉ። ሲያይዋቸው የጫጉላ ሽርሽር ላይ ያሉ አዲስ ፍቅረኛሞች ነው የሚመስሉት። እሱ ደግሞ ድሬድ ስለሆነ መኪና ሲነዳ ያምርበታል። ይጣጣማሉ። በምድር ላይ አንድ ያለው ንብረት መኪናው ናት። ከዚያ ዉጭ የሚወዳቸው ስዕሎች ብቻ ናቸው ያሉት። እናቱንም አባቱንም በቀይ ሽብር አጥቷል። ዘመድ የሚባል ነገር የለውም። ዘመዱ መኪናው ናት።

"ራቫዋ እኮ ለሱ ካልሆነ ለማንም አትነሳም» እየተባለ ይቀለዳል።

በቁልፍ እኮ አይደለም፣ በቁላው ነው የሚያስነሳት” ትላለች ራኪ፤

እሱ መኪናዋን እንደሚንከባከባት ወላጆች ልጆቻቸውን ቢንከባከቡ ፣ እኛም ሸሌ አንሆንም ነበር ማርያምን የምሬን ነው!” ትላለች ሸዊት።

ሲስ እኮ ሴት አይበዳም፣ ራቫዋን ነው ፓርኪንግ ሎት እያስገባ አስፈንድዶ…» እያሉ ያሙታል የአሪዞና ጋርዶች፣

አኛ ጋር በንጹህ ጓደኝነት በመቀራረቡ የሚቀኑበት ወንዶች ብዙ ናቸው። እሱ ግን ግድ የለውም። በራሱ ዓለም የሚኖር እውነተኛ አርቲስት ነው።

ሜይ 5 ለዓለም የጋዜጣ ቀን ሲስ ራዲሰን ጋለሪ ውስጥ ኤግዚቢሽን አሳይቶ ነበር። ሁላችንንም ጋብዞን ነበር፤ ኾኖም ከኔ በስተቀር ማንም አልመጣለትም። ሸዊትም ራኪም ስዕል አይወዱም።
ወይም አይገባቸውም። በተለይ ከጣይቱ በኋላ እርም ብለዋል። የዛሬ ሦስት ወር አካባቢ ጣይቱ ስዕል ኤግዚቢሽን ሁላችንንም ጋብዞን ሰፍ ብለን ሄደን ምንም ሳይገባን ነበር የተመለስነው። በዚህ የተነሳ ሲስን ምድረ ሸሌ ስትሞልጨው ነው የከረመችው። «የማንም እብድ መደበርያ ነን እንዴ…» ይሉታል ከዚያ በኋላ ስዕል ሲጋብዛቸው። «እኔን የሚገርሙኝ የሚቸከቸኩት ሳይሆኑ በቁም ነገር የሚያዩቱ
ናቸው» ትላለች ሸዊት። በርግጥም የጣይቱ ቀን የአብስትራክት ስእል ብዙ ስለነበረ ሁላችንም ግራ ገብቶን ነበር።

ይሄ የራዲሰኑ ኤግዚቢሽን እንዳለቀ ሲስ ወደ ቦሌ ጫፍ ይዞኝ ሄደ፡፡ ካልዲስ ማክያቶ ልንጠጣ ነበር አካሄዳችን፡ እዚያ ስንደርስ ራቫውን የሚያቆምበት ፓርኪንግ ተቸገረ። ቦታ እስኪያገኝ ብሎ መኪና
ደርቦ ቆመ። አንድ ቀጭን ትራፊክ ማዶ ላይ ቆሞ ሲስ ደርቦ መቆሙን እያየ እንዳላየ አልፎት ሄደ።

“ሮዝ!እዪውማ ያንን ትራፊኪ…! አያሳዝንም? እነሱ ሲበሉ እሱን አስረውት አይመስልሽም? እቁብ አላስገባ
ብለውት ይሆናል ይሄኔ…ሮዝ ሙች ቀጭን ትራፊክ ሳይ አንጀቴ ይንሰፈሰፋል።
👍6
#ሮዛ_2


#ክፍል_አስራ_አራት (🔞)


ራስሽን እየተቃረንሸ አይመስልሽም? አብዛኛው ሐበሻ በእንደዚህ አይነት ያፈጠጠ ታቃርኖ ዉሰጥ ነው የሚኖረው። ዲሞክራሲ ኖረ የምለው አንቺም እኔም ዙርያችንን ሳንገላምጥ ማውራት ስንችል ነው።"

"Whatever..." አልኩት የሚያወራው ስልችት ብሎኝ።

"Anyways...” ብሎ ለደቂቃዎች በዝምታ ወደ ጎዳናው እየተመለከተ ከቆየ በኋላ እንደገና መናገር ጀመረ።

"ቅድም መኪናውን ፓርክ ስናረግ አስተውለሽ ከሆነ…ሰዎች በጣም ይመለከቱን ነበር። ለምን ይመስልሻል? በደቂቃዎች ውስጥ የወረረን የለማኝ መዓት፣ የጎረምሳ መዓት አስበሽዋል? ሰዎች እንዴት ያዩን እንደነበር አስተውለሻል? ለምን ይመስልሻል? ህዝቡ ቆርቆሮ ስለሚያከብር ነው። ሀሳብ
የሚያከብር ህዝብ ገና አልተወለደም። ጥበብ የሚገባው ህዝብ ገና አልተወለደም፡፡ ተወልዶም ከሆነ
በዚህ ትውልድ አልተወከለም። አሁን ገንዘብና ስልጣን የሚያብረከርከው ህዝብ ነው ያለን፤ ሃሳብን የማያከብር ህዝብ ደግሞ ዋጋ የለውም። መጽሐፉ "ርዕይ የሌለው ህዝብ ጠፊ ነው" የሚለው ለምን መሰለሽ

“…ቀላል ምሳሌ ልስጥሽ፤ ህዝባችን ከአንድ አምባገነን የቀበሌ ሊቀመንበርና ከአንድ አርቲስት ማንን የሚያከብር ይመስልሻል? አርቲስት ስልሽ መቼም ሆፕ ሆፕ፣ እጃቹን ከፍ ከፍ..” እያሉ የሚከትፉትን ማለቴ እንዳልሆነ ይገባሻል Artist in its true sense ማለቴ ነው።…”

አንድ የቀበሌ ሊቀመንበር የቅድሙን ትራፊክ መስሎ ይሾምና ዓመት ሳይሞላው ቦርጭ ያወጣል።
ተወደደም ተጠላ ቦርጩ የህዝብ ገንዘብ ነው። ሰውየው ቦርጩን ከየትም አላመጣውም። ቦረሸጩን ለሕዝብ ሊመለስለት ይገባ ነበር። ቦርጩን ከየት እንዳመጣው ሊጠየቅ ይገባ ነበር። ሹሙን ህዝብ አንቅሮ ይተፋዋል ስትይ በተቃራኒው ሲያሸረግድለት ታያለሽ። አርቲስትን የማያከብር ህዝብ እኮ
የትም ዓለም የለም። አርቲስት ስልሽ ይሄ በየቴሌቪዥን እየመጡ “ሳሙናው አረፋው ብርካቴው. "የሚሉትን ማለቴ አይደለም። ማለት የፈለኩት genuine አርቲስቶችን ነው።…”

“ሲስ! ዛሬ ሌላ የማላውቀው ሰው ነው የሆንክብኝ፤ አንተ ቆይ ከመች ወዲህ ነው…”

"ሮዝ listen to me.! እኔ ቲኒሹን አርቲስት እኮ ታንዛኒያ ያሉ ሰዎች የተሻለ ያከብሩኛል፤ ለሀሳቤ

ዋጋ ይሰጣሉ።ሽሊንጋቸውን ከስክሰው ስእሌን ይገዙኛል።ብዙ የአገሬ ህዝብ ግን ስእል በመሳሌ ያበድኩ ነው የሚመስላቸው። ሮዚ ተይውና ሌላውን ያሳደገችኝ ምንትዋብ በሕይወት እያለች ስንች ጊዜ መሰለሽ ለገብርኤል ስትሳል?

ምን ብላ?

ልጄን ከዚህ ቀለም ቀቢነት አውጥተህ ሰው ካረክልኝ»እያለች በየአመቱ ቁሉቢ ትመላለስ ነበር።
አይገርምሽም?

አስተናጋጇን ሂሳብ እንድታመጣልን በምልከት ነገርኳት፤

አንድ ህዝብ የስልጣኔ ደረጃ የሚለካው ደግሞ አንድም ለአርት በሚሰጠው ዋጋ ነው። እዚህ አገር የመጨረሻውን የድህነት ፎከት ከሚያኩት ሰዎች መሐል ብዙዎቹ አርቲስቶች ነበሩ። አሁን ትንሽ
እየተለወጠ ቢመጣም። አርቲስት ሲታመም ህዝብ ማሳከሚያ እንዲያዋጣ የሚለመንበት ብቸኛ አገር ኢትየጵያ ይመስለኛል። ሌላ አገር አርቲስት የራሱ ፋውንዴሽን መስርቶ ህዝብ ያሳከማል እንጂ ህዝብ አርቲስት አያሳክምም ካላመንሽ ጠይቂ!"

"ሲስ የኔ ቆንጆ! በናትህ ዝም በል! አይደከምህም?” የእውነትም የሚያወራው ነገር ስልችት ብሎኝ ነበር።

እውነተኛ አርቲስት የሚባለው እንደ አፈወርቅ ያለው ነው። አፈወርቅ እንግሊዝ ሲሄዱ ንጉሳዊያን ቤተሰቦች እንደሚቀበሉት ታውቂያለሽ? ለዚያውም ደግሰው። ታውቂያለሽ ይሄንን? እሱ የታፈረ የተከበረ አርቲስት ነው። How about here? አብዛኛው ሕዝብ አፈወርቅ የክቡር ዘበኛ ወታደር ይሁን
ጥርስ በሲባጎ የሚነቅል ባሕላዊ ሐኪም ይሁን የሚያውቅልሽ ነገር የለም። ስለ ከተሜው እኮ ነው የማወራሽ ይሄ ኮሌጅ የበጣጠሰውን እኮ ነው የምልሽ…ገበሬውማ ምናገባውና ትንሽ የሚያውቁት ሰዎች እንኳ አፈወርቅን የሚያከብሩት እንዴት መሰለሽ? ስእሉ የሚሸጥበትን ዋጋ ከግምት ዉስጥ
በማስገባት። እና ሁሉም ሰው ሰዓሊ ማወቅ አለበት እንዴ ሲስ?”

Come one Roz You are not following me ማለት ነው። እኔ ላሳይሽ የፈለኩት የሕዝቡን
"እስተሳሰብ ነው"

እንገቴን ነቀነቅኩ…

አንድ ጊዜ ሸራተን ኤግዚቢሽን ሲያሳይ አብሬው ነበርኩ። ወጣቶች በአለባበሱ ለይተውት፣ወይም በቲቪ ያዩት ስለመሰላቸው ታዋቂ ስውዬ ሳይሆን አይቀርም ብለው ፎቶ አብረውት ይነሳሉ። ገና እኮ ስዕሉን አላዩትም። ግን እያነቁት ፎቶ ይነሳሉ። አንቺ መጀመርያ አንድን ሰው ለማድነቅ ስራውን ነው አይደለም እንዴ ማወቅ ያለብሽ ? ስለ ስራው ግን ማንም ግድ አልሰጠውም። ዝም ብለው በሞባይላቸው አብረውት ፎቶ ገጭ!” ይላሉ። አፈወርቅ ምን እንዳለኝ ታውቂያለሽ? “ሲሳይ ያንተ ትውልድ ላይ ብዙ ተስፋ አታድርግ፤ ያንተ ትውልድ ከግብር ይልቅ ለመልክ የሚጨነቅ ይመስላል” አለኝ።

አየሽ! እሱ ራሱ ታዝቧቸዋል።አቤት ይሄ ህዝብ እንዴት እንዳስጠላኝ ያን ቀን። አሽቃባጭ ሁላ! ሄዶ እኮ “ከአፈወርቅ ተክሌ ጋር የተነሳሁት ፎቶ” እያለ ጉራ ነዛ ሊነዛ እኮ ነው። ስራውን ሳያውቁ መቀላወጥ እንዴት እንደሚያሳፍር። ሌሎች የባሱት ደግሞ እየተጠጉ ምን እያሉ እንደሚጠይቁት ታውቂለሽ?
ዉድ የሚሸጠው ስዕልህ የቱ ነው? ዋጋውስ ስንት ነው?» ይሉታል። ልክ እንደ ጂንስ ሱሪ። አያሳፍርም
ሮዚ! አየሽ ሎሬትን በብር ተምነው ሊያከብሩት እኮ ነው። ወደ ብር ካልመነዘሩት ሊገባቸው አይችልማ።
ህዝባችን አሁን አሁን ሁሉኑም ነገር ወደ ብር ካልመነዘረ ምንም ነገር አይገባውም። ሀሳብን በሀሳብነቱ
ፈጠራን በፈጠራነቱ ማከበር አይችልማ። ሎሬት ጥያቄው ባያስደስተውም 15 ሚሊየን ብር ተጠይቆ አልሸጥም ያለውን እናት ኢትዮጵያ የምትለዋን ስዕል አሳያቸው። አንዳንዶቹ አላመኑትም፣ በሆዳቸው “ቀዳዳ ሽማግሌ” ያሉት ይመስለኛል። አንዳንዶቹ ሲናደዱበት ሁሉ አይቻለሁ። አበሻ እኮ ወረተኛ ይበዛዋል። የእውነት! እንዴት አንድን የጥበብ ስራ በሚያስገኘው የገንዘቡ መጠን መትሮ ያከብረዋለን

ቆንጂዬዋ አስተናጋጅ ሂሳብ አሰርታልን መጣች። ገላገለችኝ!! በሆዴ አመሰገንኳት። ሲስ ዛሬ ያለወትሮው አንገሽግሾኝ ነበር።

30 ብር ከቦርሳዬ አውጥቼ የቢል መክፈያ ደብተሩ ላይ ከተትኩት። ሲስ በተቃራኒው እስክሪብቶ ከቆንጅዬዋ አስተናጋጅ ተውሶ ደረሰኙ ላይ የሆነ ያላየሁት ነገር ጽፎ ከ 30 ብሩ ጋር ሰጣት። እሱ ያወራው በነበረው ወሬ ላይ ተመስጩጬ ስለነበር ያረገውን በትክክል አልተረዳሁም ነበር።

ተነስተን ወጣን።
ማኪናውንእስነስቶ ለፓርኪንግ 2 ብር ሰጥቶ፣ በቢር ጋርደን በኩል አድርገን ወደ ቦሌ መድኃኒዓለም አቅጣጫ ተጓዝን። ሲስ የመኪናው ቴፕ የጎረሰውን የሚካያ ሙዚቃ በስሱ ከፍቶ ዘና ማለት ጀመረ። ዛሬ መንቻካ ኾኖብኛል። ስሜቱ ዘና እንዲል እፈልጋለሁ። ዘና ሲል አብሮት ያለውንም ሰው ዘና ማድረግ
እንደሚችል አውቃለሁ። ቀልድና ጫወታውን ያዘንበዋል። በተለይ ጆክ መንገር ሲችልበት፤ እንደዛሬ ግን ችክ ያለ ነገር ሲያወራ ሰምቼው አላውቅም።

አንዳንድ ሴት አለች ጥሎባት ወጥ የሚጣፍጥላት፤ አንዳንድ ወንድ አለ ጥሎበት ቀልድ የሚዋጣለት።
ሲስ እንደዚያ ነው። ፖለቲካ ካላወራ ሲስ ነፍስ ነው። 8 ጊዜ የሰማሁትን ጆክ ለዘጠነኛ ጊዜ እየነገረ ያስቀኛል ቀልዱን መጀመርያ ስሰማው እንኳን እንደዚያ የምስቅ አይመስለኝም።

ያን ቀን ቦሌ ሚሊንየም አዳራሽ ጀርባ በሰንሻይን ቪላዎች በኩል ባለው አስፋልት በመኪናው እየሄድን በግራና ቀኝ የሚራመዱ ሴቶችን ስቴፓ እያየ
👍5
#ሮዛ_2


#ክፍል_አስራ_አምስት(🔞)


#ወይ_ዝናሽ!

ሰው በርትቶ ከሥራ የትም መድረስ እንደሚችል ያረጋገጥኩት ዝናሽ በሂል ጫማ መራመድ ቻለች የተባልኩ ቀን ነው።

ወይ ዝናሽ!!

የዛሬ ሦስት ዓመት ቢጫ ዳንቴል ሹራብ በቢጫ ካኪ ቀሚስና በአረንጓዴ ሸራ ጫማ አድርጋ እዚች አሁን ያለሁባት ክፍል ዉስጥ ስትገባ እንደ ትናንት አስታውሳለሁ። ያን ቀን እንኳንም ፈንዲሻ አየበላሁ አልነበር እንጂ ትን ብሎኝ እሞት ነበር።የባላገር ባንዲራ ነበር እኮ የምትመስለው ። ትዝ ይለኛል
ከአውቶቡስ ወርዳ ጭስ ጭስ እየሸተተች ወደኛ ክፍል ስትገባ። እኛ እዚች ሴቶች ከፍል ሺሻ እያጨስን ነበር። በግራ እጇ ቢጫ ኩርቱ ፌስታል ይዛ የነበር ይመሰለኛል። ሁላችንም ስናያት እንደሞኝ አፋችንን ከፍተን ቀረን፡ እንዳንስቅ ሰው ላይ አይሳቅም፣ እንዳናለቅስ ባላገር ናት እንጂ አልሞተች። እሷ ግን እቴ
ምንም አልመሰላትም። ብቻ የሻርፕዋን ጫፍ በአፉ እየበላች በግማሽ ዐይን ታየናለች። ዐይኗ ትልቅ ነው። የቤተክርስቲያን ስዕል ነው የሚመስለው። ደግሞ የግራ ዐይኗ ከቀኝ ዐይኗ በቁመት ይበልጣል።የፊቷ ጥቁረት ከከሰል ትንሽ ጠየም ያለ ነበር። በዚያ ጥቁር ፊቷ ዉስጥ ትልልቅ ነጫጭቅ ዐይኖቿ
ሲቅበዘበዙ ስታስፈራ! ጨለማ ቤት ውስጥ ብቻችንን ቁጭ ብለን ወፍራም ጥቁር ድመት ያፈጠጠብን ያህል ፈራናት።

ይቅር ይበለኝና ከንፈሯ ከከባድ መኪና ጎማ የተሰራ ነበር የሚመስለው። ወፍራም ኾኖ ሲያስፈራ! መጀርያ አካባቢ ዉስጡ ከመነዳሪ ያለው ነበር የመሰለን። መቼስ አንድ ወንድ የሷን ከንፈር ሙሉ

በሙሉ ስሞ ለመጨረስ 7 ቀንና 7 ሌሊት የሚወስድበት ይመስለኛል። ያውም ቅዳሜና ዕሁድ ሳያርፍ ከሳማት ማለት ነው፡፡ ዝናሽ ቁመቷ ረዥም” ስለኾነ ፀጉሯ ምን አይነት እንደኾነ ለማየት አልቻልኩም
ትከሻዋ ሰፊ ነው፤ በ4 ኢንች ቴሌቪዥን የማይታይ ሰፊ ተከሻ ነው ያላት።

መጀመርያ ያየናት ቀን ሁላችንም ግራ ተጋባን። ደመቀ የፈለገ ስግብግብ ቢኾን ይቺን ልጅ "ክለብ አሪዞና" ሥራ ይቀጥራታል ብለን አላሰብንም። ግን ኢደረገው። ለምን እንዳደረገው እስካሁን ማንም አያውቅም። አንዳንዶ መተታም አባቱ በድብቅ የወለዷት የገዛ እህቱ ነች ብለው ያሙታል። በርግጥ ትከሻቸው ተመሳሳይ ነው። በመልክ ግን ሰማይና ምድር ናቸው፤ እሱ ምን ይወጣለታል፣ ከሷ አንጻር።

ሌሎች ደግሞ ደሜ ሁሉንም የቤቱን ሸሌዎች እንድትሰልል ሆን ብሎ ከአገሩ ያስመጣት ነጭ ለባሽ ናት ብለው ማስወራት ጀመሩ። ለማንኛውም ያን ቀን ዝናሽ ባኞ ቤት ገብታ ቧንቧ እንዴት እንደሚከፈት ስላልገባት ገላዋን ሳትለቀለቅ ሌሊቱ ተጋመሰ። ሳቢ ለሽንት በወጣችበት ዐይታት ቧንቧውን ከፈተችላት።ጭስ ጭስ የሚለውን ሰውነቷን እንደነገሩ ተጣጥባ ልክ እንደኛው ሰው ኾነች፡

ከዚያ በስንተኛው ቀን ሽርጥ ተገዝቶላት የቢራ ጠርሙስ ቆጣሪ ሆና ተሾመች። ቀጥላ የቢራ ብርጭቆ አለቅላቂ ኾነች። እጁን በየጊዜው ጠርሙስ ይቆርጣት ስለነበር እሷ ባጠበችው ብርጭቆ ለመጠጣት ፈራን። ያን ሰሞን በፍርሃት ቢራ በጠርሙስ ነበር የምንጠጣው።
በመጣች በስንተኛው ሳምንት ደግሞ የቢራና የለስላሳ መጠጥ ስሞችን በሄድ ዌይተሩ አማካኝነት እንድታጠና ተደርጎ አስተናጋጅ ኾነች ተባለ። አላመንም። ማንም አላመነም። ምንክያቱም ዝናሽ
አስተናጋጅ ልትሆን አትችልም። ለምን ቢባል ዝናሽ ነገር የሚገባት ከ72 ሰዓታት በኋላ ነዋ። እንዴት ነው ክለብ አሪዞናን በሚያህል ቀውጢ ቤት ውስጥ ዝናሽ አስተናጋጅ ልትሆን የምትችለው? የማይመስል ነገር ነበር።

ይሄን የምለው ስሟን ለማጥፋት ብዬ አይደለም። የዝናሽ አእምሮ “ፔንቲየም ዋን” ስለሆነ ነው። ያን የሚያከል እንስራ ጭንቅላት ይዛ እንዴት ነገር ቶሎ እንደማይገባት አይገባኝም። ሁልጊዜ እንደተሳሳተች ነው። ሁልጊዜ መደናቆር ነው። በኦቲዝም እንዳንጠረጥራት ስልክ ቁጥሯን በቃል ታውቀዋለች ትጦዛለች እንዳይባል ሲጋራ ሸተተኝ ብላ ሦስት ቀን ጸጉሯን ቂቤ የምትቀባ ንክር ባላገር ናት። እሺ ምን እንበላት? የዝናሽን በአሪዞና አስተናጋጅ መኾን እንዴት እንቀበለው? እንደገመትነውም መጀመርያ አካባቢ ትንሽ ስራው ከበዳት።

ለምሳሌ አንድ ቀን ከኾነ እስላም ደምበኛዬ ጋር ቁጭ ብለን ልትታዘዘን መጣች። እጇን ወደኋላ አጣምራ ምን ልታዘዝ?” አለችን። እኔ እሱ ስለማይጠጣ ደስ እንዲለው ብዬ ትንሿን ዉኃ አዘዝኩ።

“ለርሶስ?”

አለችው ደምበኛዬን። አንቱ ስላለችው ቅሬታ ፊቱ ላይ እየተነበበ “ቀዝቃዛ ፔፕሲ ይሁንልኝ" አላት። ምን እይነት” አለችው። በሳቅ ከወንበሩ ተፈንግሎ ወደቀ።

ቀዝቃዛ ፔፕሲ እያለሽ ምን አይነት ይባላል እንዴ ዝናሽ?” ስላት፣ “አይ ፔፕሲ ኾኖ ወይ ሚሪንዳ ወይ ኮካ ፈልጎ እንደሁ ላጣራ ብዬ ነው" አለችኝ። እሱ ፍንግል ብሎ በወደቀበት እየተንፈረፈረ ሳቀ።
እኔ ሳቄን ያኔዉኑ ማቆም ስላቃተኝ ደምበኛዬን ሸኝቼው መኝታ ቤቴ ገብቼ፣ ከውስጥ ቆልፌ፣ ደንብና ስርዓት ባለው መልኩ መሳቅ ቀጠልኩ፤ ያን ቀን ሌሊቱን ሙሉ በእንቅልፍ ልቤ ሳይቀር እየሳቅኩ ያደርኩ ይመስለኛል።

ዝናሽ ከተቀጠረች ጀምሮ መልስ ለደንበኛ በትክክል ሰጥታ አታውቅም። አንድ ምሽት እነሽፈራው ጋቦንና ማስሬ-ዘካዛንቺስ እራት ጋብዘውን አሪፍ ተዝናንተን ሂሳብ እንድታመጣ ነገር ናት። ማስሬ ፈጠን ብሎ ሂሳቡን ዘጋው። ዝናሽ ትንሽ ቆይታ መልስ ይዛለት መጣች። መልሱን ሲቆጥረው 192 ብር ከ50
ሳንቲም ነው። አንድ ሰው ስንት ብር ቢከፍል ነው 192 ብር ከ50 ሳንቲም የሚመለስለት ብለን ማሰብ ጀመርን። እስከዛሬም ይህን የሂሳብ ስሌት የደረሰበት ሰው የለም። አንስታይንን ከሞት ቀስቅሰን አሪዞና ብንጠራው ለዚህ የሂሳብ ጥያቄ መልስ አይሰጥም። ምናልባት ማስሬ ድፍን አምስት መቶ ብር ሰጥቷት ሊሆን ይችላል ብለን ጠረጠርን። ድፍን አምስት መቶ ብር የሚባል ነገር ደግሞ የለም።

ከዝናሽ የማይረሱ ገጠመኞች አንዱ ለመጀመርያ ጊዜ ቲፕ የተሰጣት ቀን የኾነችው ነው። ጎልማሳ መላጣ ሰውዬ ነበር፣ አልፎ አልፎ ክለብ አሪዞና እየመጣ ለስላሳ ይዞ ተዝናንቶ የሚሄድ። 5 ብር ቲፕ ትቶላት ሄደ። ዝናሽ ተንደርድራ ተከትላው ወጥታ “ጋሼ ገንዘብዎን ዘንግተዋል!” አለችው። ፈገግ ብሎ
ችግር የለም ቲፕ ነው” አላት። “ኸረ ስፕራይት ነው የጠጡ!” ብላው ቁጭ። ሰውየው የሰማውን ማመን አልቻለም። ቆይቶ ነው የገባው። በሳቅ ፈረሰ። ከዚያን ቀን ጀምሮ ሰውየው ቋሚ ደምበኛችን
ኾነ። ክለብ አሪዞና ሲመጣ ከዝናሽ ዉጭ ማንም እንዲታዘዘው አይፈልግም። “ብዙ ዓመት ስኖር እንደርሷ ያሳቀኝ ሰው የለም” ይላል።

ዝናሽ ከ 9 ወር በኋላ

አንድ ሕጻን እናቱ መሀፀን ዉስጥ 9 ወር እንደሚቆየው ሁሉ ዝናሽም ክለብ አሪዞና ዉስጥ በአስተናጋጅነት 9 ወራትን ቆየች። ከዚያም ጥምቀት ሲደርስ ለአንድ ሳምንት እረፍት አገሯ ደርሳ መጣች፡፡ ከዚያም የሥራ ዘርፍ ለውጥ ለማድረግ እንደወሰነች ጭምጭምታ መሰማት ጀመረ።ቢዝነስ መስራት ልትጀምር ነው ተባለ። የመስቀል ፍላወር ሴት ሁላ "ታዳኔ ጉድ!” እያለች አሽሙር ጀመረች።
እንደበግ “የሸረፈች ያልሸረፈች” እየተባለ ሴት የሚቀጠርበት ክለብ አሪዞና፣ ዲግሪም ቁንጅናም ተይዞ እንኳ ሥራ የማይገኝበት ክለብ አሪዞና፣ አንዲትን እርጥብ ባላገር ለቢዝነስ ሊቀጥር ነው ቢባል ማን ያምናል? በሳምንት አንድ ቀን ሞሮኮ ባዝ አልገባሽም ብሎ ሴት የሚያባርረው ክለብ አሪዞና፣ ገላዋን ለብ
ባለ ዉኃ እንኳ ተለቅልቃ የማታውቅ ሴት ቢዝነስ ሊያሰራ ነው ቢባል ማን ያምናል?

ነገሩ እውነት ለመሆን ሲቃረብ ባሉካው ደመቀ በሷ በኩል የኾነ መተት ነገር አስቦ ነው ተባለ። ድሮም ጥቁር ዶሮ ከነነፍሷ
👍41
#ሮዛ_2


#ክፍል_አስራ_ስድስት (🔞)


...አንድ ቀን ደፍረን ደሜን ነገርነው፡፡ “በቃ የሆነ ነገር አድርግ፤ ለሞራሏ ጥሩ አይደለም፤ በሳምንት አንድ እንኳ ወንድ ስታጣ አይደብርም…?” አልነው። ዝም ብሎ የምንለውን ከሰማን በኋላ ቆጣ ብሎ “ሁላችሁም በማያገባችሁ ገብታችሁ አትፈትፍቱ፤ አርፋችሁ ሥራችሁን ሥሩ"ብሎን ጥሎን ሄደ። ምን ያስቆጣዋል ታዲያ? አኮረፍነው።

ከዚያ አንድ ቀን ጠዋት ስንነሳ ዝናሽን አጣናት። ማታ ላይም አላየናትም፡፡ በነገታውም አላየናትም።ደነገጥን! ራሷን አጥፍታ እንዳይሆን። ቶሎ ብለን ደሜን ነገርነው። “አገሯ እናቷን ልትጠይቅ ሄዳለች፤ትመለሳለች” አለንና እየተመናቀረ ሄደ። ምን ያመናቅረዋል? ደግመን አኮረፍነው።

አንድ ሳምንት ለሚሆን ጊዜ ቆየች። ስትቆይ ግን እኛም ረሳናት። ልክ ስንረሳት ደግሞ መጣች። የት ሄዳ እንደነበር ስንጠይቃት ብዙም ምቾት አልተሰማትም። “አገሬ!" ብላን ዝም አለች። እኛም ዝም አልናት።

ከዚያን ቀን ጀምሮ ግን ማታ ማታ ንቃት ይታይባት ጀመር። ማስቲካ በቄንጥ ማኘኸ ቻለች። ሲጋራ እንደነገሩ ማጨስ ጀመረች። ኾኖም ከዚያ ወፍራም ጥቁር ከንፈሯ ጭስ ስታስወጣ በጀበና ቡና እየፈላ እንጂ ሲጋራ እያጨሰች አይመስልም ነበር። ይቅር ይበለኝ፣

ሳታስል ማጨሷ በራሱ ለኛ ዜና ስለነበር ብዙም አልቦጨቅናትም። ቀስ በቀስ ሂል ጫማ ላይ በምቾት መራመድ ችላ ነበር። “ጉድ! ዝናሽ ሰለጠነች” ተባለ።

ቀጥሎ ከአዳዲስ ወንዶች ጋር እየተሳሳቀች መጠጣት ጀመረች። የውጭ ዜጎች ሁሉ ከርሷ ጋር ሆነው
ማስካካት ጀመሩ። ይሄ እንዴት ሊሆን ይችላል ብለን ስንጠጋ ያው የምናውቃት ጌጃዋ ዝናሽ ናት።ኾኖም ወንዶች በምታወራው ነገር ይስቁላታል። ምን እያለቻቸው ይሆን እያልን መመራመር ያዝን።አንድ በአንድ ይዛቸው ወደ ምድር ቤት ትሄድና ትንሽ ቆይታ ተመልሳ ትመጣለች። ትንንሽ ጡቶቿን
እያስተካከለች። ምድር ቤት በክለብ አሪዞና ሾርት የሚፈልግ ወንድ ብቻ ለ15 ደቂቃ 500 ብር ከፍሎ
የሚገባበት ምስጢራዊ ቤት ነው። ዝናሽ ባልተጠበቀ ፍጥነት ምድር ቤቱን ቢዚ አረገችው። ጉድ! አልን።

ይባስ ብለው የምናውቃቸው ደንበኞች ሁሉ ገና ክለብ አሪዞና ገብተው የቢራ ጠርሙስ አንገት እንዳነቁ
“ዝናሽ የለችም እንዴ ዛሬ?” ብለው መጠየቅ ጀመሩ። “አዎ ዛሬ አትገባም!” ስንላቸው ዉልቅ ብለው መሄድ! ጉድ ፈላ!
እንድ ቀን ሁላችንም ተሰብስበን ሺሻ እያጨስን፤ ይቺ እንደመጣላት የምትናገረው ትምኒት አንቺ
ወንዱን ሁሉ በድግምት እንበረከክሽው እይደል? እምስሽ እኮ እንደፉክክር ቤት አልዘጋ አለ፤ ኪኪኪኪኪ አለቻት። ሁላችንም ተደምረን ሳቅን፡፡ ምክንያቱም ትምኒት የተናገረቸው ሁላችንም ስናስበው የነበረውን ነገር ነበር ዝናሽ ግን አልሳቀችም ፊቷ ሁኑ በአንዴ ልውጥውጥ አለ። ጥቁር ግንባሯ ላይ
ከአውስትራሊያ አምጥተው የተከሉትን ዛፍ የሚያከል ደም ስር መጥቶ ተጋደመ።
ያ ወፍራም ከንፈሯ ተንቀጠቀጠ ነጫጭ አይኖቿ የሆን ቀይ መብራት የሚመስል ነገር አበሩ። በተለይ ትልቁ የግራ ዐይኗ በርበሬ መሰለ። ትምኒትን ሌላ ነገር አልተናገረቻትም፣ እንዲህ ብቻ አለቻት። " የኔስ ላይዘጋ ተከፍቷል ያንቺ ግን ላይከፈት ይዘጋል ዛሬም ድረስ ቃል በቃል አስታውሳለው።


ትምኒት ደነገጠች፣ የትምኒትን መደንገጥ አይተን እኛም ደነገጥን።ከዚያን ቀን ጀምሮ ዝናሽን ፊራናት።የሆኑ ጂኒዎች እንደሚታዘዙላት እርግጠኛ ሆንን።

ጥቂት ቀናት አለፉ። ትምኒት ቂጧ ላይ ኪንታሮት ወጣባት። አልነገረችንም። ደምበኞቿ ሸሽዋት አልነገረቻንም። ብር ቸገራት። ነገረችን። ያለንን ሰጠናት። ጨረሰችውና እንደገና ጠየቀችን፤ ሰጠናት።አሁንም ሳምንት ሳይቆይ “የሰጣችሁኝ ብር እኮ አለቀ” አለችን፤ተሳቃ። “ይቺ ትምኒት ብሩን የት
ነው የምትወስደው?” ብለን ስንገረም ራሷ ነገረችን። እየተርበተበተች፤ አንገቷን ሰብራ። “ኪንታሮት የወጣብኝ ቂጤ ላይ ሳይሆን ሌላ መጥፎ ቦታ ላይ ነው፤ ከአሁን በኋላ ቢዝነስ መሥራት የምችል
አይመስለኝም።” አለችን። ክው ብለን ቀረን። የሰጠናትን ብር ሁሉ ለባሕል ሐኪም እየከፈለቸው ነው ለካ በጣም አሳዘነችን ያለንን ሁሉ አውተን ሰጠናት።ብዙ ሺ ብር ሆነላት ያላዋጣችላት ዝናሽ ብቻ ነበረች።

ከወር ከምናምን በኋላ ትምኒት ከክለብ አሪዞና ተባረረች። ምነው ሲባል “ደምበኞች ቅሬታ አቀረቡ ተባለ።በግልጽ ያቀረቡትን ቅሬታ የሚነግረን ግን ጠፉ። ትምኒት ራሷ ናት ቅሬታው ምን እንደሆነ
የነገረችን። እምስሽ ይሸታል ይሉኛል። ለኔ ግን ምንም የሚሸተኝ ነገር የለም፤ እመቤቴ ትድረስልኝ እንጂ ምን አረጋለሁ” አለች። በጣም አዘንላት። ያን ሰሞን የሰራነውን ቢዝነስ ሁሉ ሰጥተን አልቅሰን
ሸኘናት። መልከ ሳያንሳት፣ ጨዋታ ሳያንሳት እንደዚያ ሳቂታ የነበረች ልጅ በአንድ ጊዜ ቅስሟ ተሰበረ።የዝናሽ እርግማን ደረሰ ተባለ። የትምኒት “ባብሽ” ላይከፈት ተደፍኖ ቀረ።
#ዝናሽ_ተሞሸረች

ትምኒት ላይ የደረሰውን ስለምናውቅ ለጊዜውም ቢኾን ዝናሸን ተንቀጥቅጠን ተገዛንላት። ስናገኘት ፀጉርሽ ያምራል!” እንላታለን። “ቴንክስ” ትለናለች “ስ”ን ጠበቅ አርጋ። ቻፒስቲክ እንገዛላታለን፤ አሪፍ ሽቶ እንሰጣታለን። በፍርሃት ተንከባከብናት። ሁላችንም አይደለንም ታዲያ። ማሂ ለምሳሌ ከዚች ጠንቋይ ጋር አንድ ቤት ዉስጥ አልሰራም ብላ አረብ አገር ሄደች። ሌሎቻችን ግን መኖር ስላለብን ይነስም ይብዛ ተንቀጠቀጥንላት አብረናት ገበታ መቅረብ ግን ፈራን። ሺሻ አብራን ታጨሳለች።ሲጋራም እንዲሁ። ምግብ ግን ከሷ ጋር የሚበላ ጠፋ። የኾነ ቁዝሚ አሰርታበት ቢኾንስ? የኛንም "ባብሽ" እንደ ትምኒት ብታሽገውስ ሆሆ!!

የገረመን ግን ዝናሽ ገበያዎ ለአንድም ቀን እለመቀዝቀዙ ነው። ሾርት እንጂ አዳር ስትወጣ አየኋት የሚል ግን የለም። አሪዞና ምድር ቤት የሷ ግዛት ሆነ። እንዳባቷ ርስት ተመላለሰችበት። ወንድ አሰለፈችበት።በተለይ ትልልቅ ሰዎች ከሷ ዉጭ ሴት ማየት አስጠላቸው። ሀበሻ ሲባል፣ አፍሪካ ቢባል፣ ፈረንጅ
ቢባል ሽበቶ ሼባዎት ሁሉ የሷ ቋሚ ተሰላፊ ኾኑ። ግራ ግብት ብሎን ነገሩን እህህ እንዳልን ተውነው።እኔ እንደውም ለሆነ ደቂቃ የወንድ ማስክ አድርጌ ብሰልላት ስል ተመኘሁ። ወንዶቹን ምንድነው የምታስነካቸው? እንዴት ወንድ በዝናሽ ሊከየፍ ይችላል? |

ከዕለታት አንድ ቀን ደሜ የሴቶች ክፍል መጥቶ አንኳኳ። ደሜ የሴቶች ከፍል ከመጣ አንድ ከበድ ያለ ጉዳይ እንዳለ እናውቃለን። ከበድ ያለ ጉዳይ ከሌለ ሰራተኛ ይልካል ወይ ቢሮው ያስጠራናል እንጂ እሱ አይመጣም።

“ዝናሽ ልታገባ ነው አለን።

ደሜን ለጊዜው ማንም ያመነው አልነበረም። ገብቶ አረቢያን መጅሊሳችን ላይ ቁጭ ብሎ ጥቂት ተጨማሪ
መረጃዎችን ጣለልን። ባሏ የናጠጠ ሱዳናዊ ሞጃ እንደሆነ፤ ነፍሱ እስኪወጣ ድረስ እንደሚወዳት፤በስሟ ኢትዮጵያ ኢንቨስት ሊያደርግ እንዳሰበ…ብቻ ዉሸት የሚመስሉ ነገሮችን ቶሎ ቶሎ ነገረን።
የት ተገናኝተው ነው” ስንለው እዚሁ መጥቶ ነበር፤ ብታዩት እኮ ታውቁት ይኾናል፤ ወፍራም ረዥም ግዙፍ ሽማግሌ ሰውዬ ነው፤ እኔ ራሴ ይሄን ያህል ሀብታም እንደሆነ አላውቅም ነበር” አለን። “ከአንድ
ሾርት በኋላ ነው ተንበርክኮ እንድታገባው የጠየቃት” ብሎን ስልክ ሲደወልለት የጀመረውን ወሬ ሳይጨርስልን ጥሎን ወጣ።

ደሜን በወቅቱ በፍጹም አላመነውም ነበር። እሱ ግን የሚነግረን የምሩን ነበር። እሱ ራሱ በአጋጣሚው የተደነቀ ይመስላል።ደሜ ነገር ሲደንቀው አይተን ስለማናውቅ ደግሞ አመነው የሱዳናዊው
መተዳደርያ ምን እንደሆነ ግን አልነገረንም የነገረን ነገር አጭር ስለሆነብን የምንገምተው ነገር በዛ።
👍21
#ሮዛ_2


#ክፍል_አስራ_ሰባት (🔞)


#መኪናና_እኛ_ሴቶች

ሲስና እኔ ቅዳሜ ቀን አልፎ አልፎ እንደምናደርገው ከቤ ኬክ ቤት ነበርን። ወደ ቤት ከመመለሳችን በፊት “ፒኮክ” ጎራ ለማለት ወሰንን። ያው የተለመደችውን አፕሬቲቭ ለመጠጣት። ወደዚያው ለማቅናት ሲስ መኪናውን እያስነሳ እንዲህ አለኝ።

"ሮዝ"

“ወዬ ሲስ ነፍሴ!”

“ሴቶች ከሰውና ከመኪና፣ መኪና እንደሚወዱ ላሳይሽ”

“ፒሽ! ጉረኛ! እናንተ አትብሱም?”

“ማ እኛ ወንዶች?! ተሳስተሻል! ለማንኛውም ተመልከች.! ከዚህ ከቦሌ እስከ መስቀል አደባባይ
እየነዳሁ ማን ለመኪና የበለጠ እንደሚደነግጥ አይተን ብንፈርድ አይሻልም?”

“እስኪ ዝም ብለህ ንዳ ሲስ! ስትሟዘዝ አያምርብህም!”

በአማካይ ፍጥነት የቀኝ መስመሩን ይዞ መንዳት ጀመረ። ምን ሊያደርግ ነው ብዬ ስጠብቅ መኪናዉን
እየነዳ እጁን ዝም ብሎ ለሚያዩት ሰዎች ሁሉ ማውለብለብ ጀመረ። የእግረኛ መንገድ ላይ ለቆሙና

እንዲሁም በእግረኛው መንገድ ወደተቃራኒ አቅጣጫ በቡድንና በተናጥል “ዎክ” እያደረጉ ለነበሩ
ሴቶች ሰላምታ ይሰጣቸዋል። ሲያዩት ዝም ብሎ እንደሚተዋወቅ ሰው እጁን ያውለበልብላቸዋል።
ይህን ጊዜ ያልተጠበቀ ነገር ማስተዋል ጀመርኩ።

ሴቶቹ መጀመርያ በጣም ድንግጥ ይሉና ፍጥጥ ብለው ማንነቱን ለማጣራት ይሞክራሉ ዎክ
የሚያደረጉት ደግሞ ሰላምታው ከባለመኪና በመምጣቱ ነው መሰለኝ ደንግጠው ጉዟቸውን ገታ
ያደርጋሉ። በቆሙበት ግራ በመጋባት ዉስጥ ሆነው ለሰላምታው በደመነፍስ ምላሽ የሚሰጥሞ ነበሩ
ቆም ካሎት ዉስጥ ብዙዎቹ በድንጋጤ የታጀበ ፈገግታን ያሳያሉ፤ በሆዳቸው "ታዲዬ! ባለመኪና ሰላም
አለኝ” የሚሉ ይመስላሉ።ሲስ ለተንኮሉ የመኪናውን ፍጥነት ቀነስ ያደርግላቸዋል። ይሄኔ ልሂድ
አልሂድ፣ ልግባ አልግባ እያሉ ሲያመነቱ በስፖኪዬ ይመለከታቸዋል። አንዳንዶቹ ጓደኞቻቸውን ባሉበት ጥለው ወደ መኪናው ለመምጣት ይዳዳቸዋል።የማየው ነገር ሊካድ የማይችልና በጣም አሳፋሪ ነበር።

በዚህ ሁኔታ ሲሳይ 8 ወይም 9 የሚሆኑ ሴቶችን ቆሌ ከገፈፈ በኋላ ወሎ ሰፈር ጋ በዛ ያሉ ተማሪ ሴቶች
መንገድ ዳር ተሰብሰብው አየ። እየተጯጯሁ እያወሩ ነበር። በአቅራቢያው ከሚገኝ የግል ትምህርት ቤት የወጡ ተማሪዎች መሰሉኝ። ሲስ ሆን ብሎ መኪናውን ወደነርሱ ቀረብ አድርጎ አቆመው። ሁሉም የሞቀ ወሬያቸውን ትተው የሲስን መኪና እንደ ሸንኩርት በዐይናቸው መላጥ ጀመሩ። እንድጊዜ ሲስን፣ አንድ ጊዜ መኪናዋን….የእውነቴን ነው፤ እኔ እነሱን ማየት ሁሉ ስላሳፈረኝ አንገቴን ሰበርኩ። እሱም
አውቆ እንዳላያቸው ለመምሰል ቴፑን ይነካካል። እንደገና ሞተር አስነስቶ ከአጠገባቸው ዞር እስከንል
ድረስ እንዳቸውም ወደ ወሬያቸው አልተመለሱም ነበር። ፖሊስ ሲመጣ ራሱ እንደዚህ ፀጥ ረጭ አይሉም። የሚያከብሩት አስተማሪ ከፍል ቢገባ እንኳን እንዲህ አይነት ፀጥታ አይታሰብም መኪና እንዴት ይህን ያህል ሊያሸፍት ቻለ?

“ሲስ!”

“እቤት ሮዝ!”

“በቃ አምኛለሁ!”

“ጌታ ይባርክሽ! አየሽ አይደል እንዴት ሴቱ ሁሉ ለመኪና…?”

" ባታሳየኝ አላምንም ነበር ምንድ ነው ግን ትራፊክ ይመስል መኪና ላይ ይሄን ያህል መጎምዠት!?

ምን ነካን?"

"Value ሲስተማችን እየተለወጠ መምጣቱ ነው የሚያሳይሽ። ሰው ሳያውቀው ቁስ አምላኪ እየሆነ መጥቷል በተለይ ሴቶች"

"ወይኔ ጉዴ! ይኸኔ እኔም እግረኛ ስሆን እንደዚህ እንዳይሆን የምሻፍደው ሲስ ሙት መኪና ዉስጥ ሆንህ ስታየው ነው ይበልጥ የሚያሳፍረው፤ አይደል?"

ሊሆን ይችላል! አስቢው ደሞ ሮዝ! ይህ ሁሉ የሆነው አንቺ ገቢና ቁጭ ብለሽ ነው። ብቻዬን ብሆን
ሴቶቹ ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ ገምተሻል? አሁን አሁን ገብተው የሚደፍሩኝ ሁሉ እየመሰለኝ መፍራት ጀምሬለው።"

"ፒሽ አታካብድ እንግዲህ! አንተ ላይ አይደለም እኮ ድሮም የሻፈዱት! መኪናህ ላይ ነው ሲቁለጨለጩ የነበረው።

“ኖ! ማካበድ አይደለም፤ ስላየሁት ነው። ከሆኑ ዓመታት በፊት እኮ ሴት ልጅ መኪና ቆሞላት ከገባች
ሰው ሁሉ የትርፍ ሰዓት ሸሌ አድርጎ ነበር የሚስላት። ነውር ነበር! በደንብ አስታውሳለሁ፤ ሴት ልጅ
መኪና ቆሞላት ሰተት ብሎ መግባት! አይታሰብም። አይገርምሽም ብትሞት አታደርገውም። አሁን
ያ ቀርቷል። አሁን እናቶች ራሱ ልጃቸው መኪና ያለው ወንድ እንድትጠብስላቸው ስልጠና መስጠት ጀምረዋል ነው የሚባለው።”

አነጋገሩ አሳቀኝ

"ይሄን ሁሉ የምታወራው መኪና አለኝና… ለማለት ነው?”

"እና የለኝም ለማለት ነው ታዲያ? ስላለኝማ ነው ልምዴን የምነግርሽ። ሴቶች መኪና አምላኪ ሆናችኋል።
አሻሽሉ በአዲስአበባ የመኪና ቁልፍ የሴቶችን ጭን የሚከፍት ማስተርኪይ እየሆነ መጥቷል። በእውነት ይደብራል። ነገሮች በዚሁ ከቀጠሉ ፖሊስና ኅብረተሰብ ላይ የምንሰማው ዜና ምን ሊሆን እንደሚችል አስበሸዋል?

"አላሰብኩትም !"

ሁለት ወጣት ሴቶች እንድ ራስታ ጎረምሳ እስከ ጫፍ ሸኘን ብለው በማባበል ካሳመኑት በኋላ በገዛ መኪናው ውስጥ በተደጋጋሚ በማፈራረቅ ልጁን በመድፈራቸው እያንዳንዳቸው በ15 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ እንደተፈረደባቸው ጉዳዩን የያዙት መርማሪ ፖሊስ ሳጅን ገለጹ...."

ግን እኮ ሲሉ ማወቅ ያለብህ መኪና አዲስ አበባ ውስጥ በጣም ቁልፍ ጉዳይ ነው። መኪና ካለህ ወያላ
አፉን አይከፍትብህ። ተከብረህ ትኖራለህ፤ በአጭሩ አራት ጎማ ያለው ቤት ማለት እኮ ነው። ቤትህን እየነዳህ መሄድ ማለት እኮ ነው የሚሰጠውን ምቾት ግን አስበከዋል"

"ምቾቱን እኔ እየኖርኩት አይደል እንዴ ሮዝ! ለኔ ልታስረጅኝ ትሞክሪያለሽ እንዴ? ለዚህ ብለን
አይደል እንዴ ቀድመን የባነንነው? እንደምታውቂው እኔ ከስእሎቼ ሌላ ምንም ንብረትም፣ ሚስትም፣
ድስትም የለኝም፤ አንድዬ ንብረቴ መኪናዬ ናት። መኪናዬ የምትሰጠኝን ምቾት ሚስቴ የምትሰጠኝ አይመስለኝም። I think የማላገባውም ለዚህ ይመስለኛል።

"I know! Already እኮ ተነገረህ፤ “ሲስ መኪናዋን መንዳት ብቻ ሳይሆን ማታ ማታ ይበዳታል” የሚሉት ወደው አደለም።"

ሳቀ! ሲስ ከት ብሎ ሳቀ። ሲስ ያስቃል እንጂ አይስቅም። እሱ የሚስቀው አልፎ አልፎ ከስንት አንዴ ስለሆነ በሆነ አጋጣሚ ሲስቅ ፈገግታው ልብን ወከክ ያደርጋል።

ይህንኑ እያወራን ሳለ አንዲት በወንድ ደረት የተሸጎጠች ቀጭን ልጅ ቦይፍሬንዷ ክንድ ዉስጥም
ሆና ወደኛ መኪና አጮልቃ ስታይ አየኋት። ለሲስ ያየሁትን ከነገርኩት ለወሬው ብርታት ይሰጠዋል
ብዬ ዝም አልኩ። የልጅቷ ድርጊት ግን አስጠላኝ። የዉነት አስጠላኝ። ከወንድ ጋር ሆና እየሄደች
መኪና ውስጥ ያለ ሌላ ወንድ ማየት ምን ይባላል?! እኔ ባልኖር እሺ! ስታስጠላ! ሴት አሰዳቢ። በሆዴ
ረገምኳት

እግረኛ አንደሆንሽው ቆመሽ ቅሪያ ብዬ ረገምኳት።

"ሲሉ ረስቼው ግን ሳልነግርህ! ሴቶች መኪና ሲነዱ ወንዶች እንዴት እንደሚሆኑ አይተኸዋል?
ቀላቸው እኮ ነው የሚቆመው፣ እዚያው የቆሙበት መርጨት እኮ ነው የቀራቸው ለሃጫቸው ሁሉ
ተዝረክርኮ ጅል መስለው እኮ ነው የሚያዩት።…ሃሃ የሴቶች ሀጢያት ብቻ እንዳይመስልህ _!
ወንዶች " ራሴ በተናገርኩት ነገር ከት ብዬ ሳቅኩኝ

"እኔንጃ ሮዚ! እኔ እሱን ስላላየሁ መናገር አልችልም። እኔ መናገር የምችለው ያየሁትን ብቻ ነው
ያየህውነሸ ንገረኝ ካልሽኝ ደሞ እኔ ሴቶች ቆንጆ መኪና ሲያዩ እግራቸው መሃል ደጋግመው እንደሚያኩ ነው።
አንዳንድ ጊዜ መኪናው ራሱ ማርሹን ተጠቅሞ የሚበዳቸው ነው የሚመስለኝ።"

"በቃ በናትህ ተሟዘዝክ አታስጠላኝ ደሞ ሲስ ሙት መኪና በቅርብ ወራት ውስጥ ገዝቼ አሳይሃለሁ
ለማየት ያብቃህ!i mean it
👍7
እንዴት ከረማቹ ውዶቼ? ያው በ #ኢንተርኔት መቋረጥ ምክንያት ተቆራርጠን ሰነበትን ያው አሁን ተመልሰናል በዚህ በተቋረጠበት ወቅት ያው ይሄ ቻናል አንገሽግሿቹ(አስጠልቷቹ) የወጣቹ እንዳላቹ ሁሉ በከፊል ኢንተርኔት ሲለቀቅ ምነው ጠፋቹ የሚሉ የበዙ መልእክቶች ደርሰውኛል በደንብ ሲለቀቅ እንመለሳለን ብለን ዛሬ ላይ ደርሰናል ዛሬም እንደተለመደው #ሮዛ_2 በተለመደው ሰዓት ይዘን እንመጣለን ሌሎቹም ይቀጥላሉ አሁንም ግን አብሮነታችሁን እንፈልጋለን አትውጡብን ስትወጡ ይከፋናል ግን ሳትፈልጉንም እንድትቆዩ አንፈልግም ያው እንደ #ኢንተርኔት ፍቃድ አብረን እንቆያለን አሁንም ከኛ ጋር መሆናችሁን 👍 በመንካት አሳውቁን መልካም ቀን።
👍1
#ሮዛ_2


#ክፍል_አስራ_ስምንት(🔞)


የሜርሲን በምስል የተደገፈ የህይወት ገፆች እየገለጥኩ ማንበብ ጀመርኩ።

ሃይሚና ሚስጥረ የሜርሲ ግራ ቀኞች

ሜርሲ ሚስጥረና ሃይሚ የሚተዋወቁት በአንድ የግል ኮሌጅ ውስጥ ሲማሩ ነበር።የማይነጣጠሉ ጓደኛሞች ነበሩ። ሜርሲ ከመሀል ሃይሚና ሚስጥረ ግራና ቀኝ ሆነው ነው ሁልጊዜ የሚታዩት።
ሜርሲ፣ሚስጥረና ሃይሚ የሚተዋወቁት በአንድ የግል ኮሌጅ ውስጥ ሲማሩ ነበር፡፡የማይነጣጠሉ ሲቀመጡም እንደዚያ ሆነው ነው። ሁሉንም ያወቅኳቸው ወሎ ሰፈር ሙና ሺሻ ቤት ውስጥ ነበር።በየትኛው ሰአታቸው እንደሚማሩ ግራ እስኪገባኝ ድረስ ሶስቱም የሙና መቃሚያ ቋሚ ታዳሚዎች ነበሩ።በሂደት ከ ሦስቱም ጋር ነፍስ ለነፍስ ተግባባው።

ለነገሩ ሙና ቪላ ውስጥ የማይመጣ አይነት ሰው አልነበረም፤ አርቲስቱ፣ ነጋዴው፣ ፓይለቱ፣ጋዜጠኛው፣ ባለስልጣኑ፣ ካድሬው፣ ፓስተሩ፣ ደህንነቱ፣ ተቃዋሚው፣ ምሁሩ፣ የኤን.ጂኦ ሰራተኛው፣ዲያስፖራው፣ ኢንቬስተሩ፣ የባንክ ሰራተኛው፣ አርኪቴከቱ፣ መሀንዲሱ፣ ኮንትራክተሩ፣ ሴቱ፣ ወንዱ። የጋራ ጨዋታና የሀሳብ ሙግት የሚፈልገው ሰፊው ሳሎን ውስጥ ገብቶ አረቢያን መጅሊሱ ላይ በመቀመጥ ጀማውን ይቀላቀላል።

መነጠልንና ብቸኝነትን የመረጠውም ፕራይቬት ሰርቪስ ክፍሎቹ ውስጥ በር ዘግቶ ከግል ሀሳቡ ጋ እየተጫወተ ይቅማል፣ ሺሻውን ያጨሳል። ሙና ከቀናት በፊት ቦታ ሪዘርቭ የሚያስደርጉ በርካታ ቪአይፒ ደምበኞ አሏት። ወንዶቹ በተለያየ ቴክኒከና ብልሀት በዋናነት ሙና፣ ሜርሲና እኔ ላይ ወጥመዳቸውን ይጥላሉ። በሀሳብ ሙግቱና ፍጭቱ ወቅት ሁሉም ተከራካሪ የሙና “ፓርላማ”ን
አብላጫ ታዳሚ (በተለይ ቆነጃጅቱን) በንግግሩና በሀሳቡ ለመማረክ ይውተረተራል።
በሙግቱ ወቅት ጌቾን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሰማ ታዳሚ ኢህአዴግ የቀናት እድሜ እንደቀረው ያስባል።ጌቾ ተርዚናውን ወጥሮ “ጌታቸው ምን አለ በሉኝ የኢህአዴግ ይህን ወር አይሻገርም። ህወሃትና ብአዴን መሀል ንፋስ ገብቷል” ይላል። ጌቾን ለበርካታ አመታት የሚያውቁት የሙና ፓርላማ ታዳሚዎች ግን በሀሳቡ ይሳለቁበታል። በተለይ ብዙ ማውራት የማይወደው ኡመር አስመጪው በአንድ ወቅት ጌቾን የተናገረው ነገር አይረሳኝም።

"አይ ጌቾ ብረት እኮ ነሽ፤ ህውሃትን በየእለቱ እየመረቀንሽ ስርአተ ቀብሯን ስትፈፅሚ ስንት ዘመን ተቆጠረ፤ ህወሀት ይኸው አስራ ምናምን አመት እንዳሸችን አለች። አንቺም ይኸው ህውሀትን እንደ
ሾላ ፍሬ ከመንበሯ ስታረግፊያ ስንትና ስንት አመታቹ። ጌቾ አንተ ጫቱም ሲጋራውም ተደማምሮ መሞትህ አይቀርም፤ ህውሃት ግን የአገዛዝ ከንዷን እያፈረጠመች እንጂ እየከሰመች አላየናትም። የህወሀትን ፍጻሜ ከመተንበይ ያንተን ሞት መተንበይ ነው የሚቀለኝ…” ብሎታል። ከዚች ቀን በኋላ
ጌቾና ኡመር ተነጋግረው አያውቁም። ጌቾ ግን አሁንም የሚናገረው የህውሃትን ፍጻሜ እንደተቃረበ ነው።
ፖለቲካ ማውራት የማይሰለቸው እሱን አየሁ። ሙና ቤት ሲመጣ ሁልጊዜ የቆዩ ምኒሊክ፣ ሳተናው፣ሰይፈ ነበልባል የሚባሉ ጋዜጦችን በብብቱ ዉስጥ ይዞ ነው። ከነሱ ጋዜጦች ትንሽ ያነብና ፖለቲካውን ያንበለብለዋል። ደግሞ ደኅንነቶች ሙና ቪላ ዉስጥ እንደማይጠፉ እያወቀ ነው እንዲህ ምርር ያለ ፖለቲካ የሚያወራው። እኔን የሚገርመኝ ግን ጫት ቤት ከሚመጣ ለምን ጫካ እንደማይገባ ነው።” ትል ነበረ ሚስጥረ።

ሜርሲና ገዝሸም ለመጀመሪያ ጊዜ የተገናኙትና ፍቅራቸውን የጠነሰሱት በዚህ የሙና ፓርላማ ውስጥ ነበር። በቅርበት ለመነጋገር ረጅም ጊዜ ወስዶባቸዋል። ሜርሲ ፊት አትሰጠውም ነበር። ሜርሲ፣ሃይሚና ሚስጥረ ተጣብቀው የተወለዱ ነው የሚመስሉት። በፍጹም አይለያዩም። ሜርሲ በሙና
ቪላም ይሁን በምሸት መዝናኛ ስፍራዎች ለሚለክፉት ወንዶች ልቧን ከፍታ ፊት ለመስጠት የሚስጥረን ይሁንታ በቅድሚያ ማግኘት ይኖርባታል። ሜርሲ፣ሃይሚና ሚስጥረ በአሁኑ ጊዜ የማያቸውን ሴቶች ባህሪ በደንብ ይወክሉልኛል። መልክ፣ጭንቅላትና ገንዘብ በአንድ ሴት ላይ አንድ ላይ ስለማይገኙ አሁን አሁን ጓደኛሞች የሚሆኑ ሴቶች እርስበርስ ለመደጋገፍ አንድ ቆንጆ፣ አንድ ህብታምና አንድ ጎበዝ
ሆነው የሚወዳጁ ይመስለኛል።
ለምሳሌ ሃይሚን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያያት ወንድ ሁለት ጊዜ ያማትባል። አንዴ ተደንቆ፣ አንዴ ደግሞ ደንግጦ መጀመሪያ ከኋላ ሲያያት የወገቧ ቅጥነት፣ የዳሌዋ ስፋት፣ የመቀመጫዋ ትልቅነት ግርምትን ፈጥሮበት ያማትባል። ከአፍታ በኋላ ደግሞ የፊቷ ፉንጋነት አስደንግጦት ያማትባል። ይህ እንዳለ ሆኖ ግን ሃይሚ ሳቂታና ተጫዋች ስለሆነች ትንሽ ትልቅ ሳትል ከሁሉም ወንዶች ጋ በፍጥነት ትግባባለች፡፡
ቤተሰቦቿም እንደ ሚስጥረና ሜርሲ ድሆች ይመስሉኝም። ከነሱ ሳንቲም በመያዝ የተሻለቸው ሃይሚ ናት። ከአስር ደቂቃ በፊት ያግኛትን ወንድ ረጅም አመታት የሚያውቃት እንዲመስለው የማድረጉን ክህሎት ተክናበታለች።

ሚስጥረ ቆንጆም መልኩ ጥፉም የማትባል አይነት ሴት ናት። የሚስጥረ ትልቁ ሀይሏ ግን እውቀቷና
ለህይወት ያላት በሳል አመለካከት ነው።ለሜርሲና ሃይሚ የከበዳቸውን ትምህርት የምታስጠናቸውና
አሳይመንት የምትሰራላቸው እሷ ናት። እሷ የምታቀርበውን ማንኛውንም ሀሳብ ሜርሲና ሃይሚ ያለማንገራገር ይቀበሉታል። ጋባዣቸውንና የሚያዝናናቸውን ወንድ ሁሉ መርጣ የምታጸድቅላቸው አሷ ናት።

ሜሪሲ ማንም ባያት ቅጽበት በአድናቆትና በድንጋጤ ክው የሚልላት እንከን-የለሽ ውብ ሴት ናት።
በሙና ቪላም ሆነ በሚሄዱበት ስፍራ ሁሉ ሜርሲን ለመጥበስ ዘረ አዳም ከአጠገቧ የማይለዩትን ሀይሚና ሚስጥረን በድልድይነት ለመጠቀም ይገደዳል። ነዳጅ ለአረቦቹ የሀብትና የቅንጦት ምንጭ
የሆነውን ያህል የሜርሲ ምትሀታዊ ውበትም ለሚስጥረና ለሀይሚ ጋባዥን በየሄዱበት የሚያሰልፍ ሲሳይ ሆኗል። ወንዱ የሜርሲን ትኩረት ለማግኘት ሲል ሶስቱንም ያለስስትና ያለመታከት ይጋብዛል።

በወንዶቹ በኩል ሜርሲን ለማግኘት በየእለቱ የነበረው ፍልሚያና ትንቅንቅ እየበረታ እንጂ እየቀነሰ የሚሄድ አልነበረም። ብልህዋና ባለብሩህ አእምሮዋ ሚስጥረ በረቀቀ መንገድ የዘየደችው ቀመር ሰርቶላታል። ጋባዦቻቸው በጥቂት ሰአታት ውስጥ ለሶስቱም ሺዎችን ያለምንም ስስት እንዲያፈሱ ሆነዋል። ሜርሲ በሰልፍ ለሚጋደሉባት ጋባዥ ወንዶች የፍቅርና የወሲብ ጥያቄ እሺም እምቢም
ሳትል የምትቆይበትን የሚስጥር ቁልፍ የለገሰቻትም ሚስጥረ ናት። ወንዱ ሜርሲን የማግኘት የተስፋ ጭላንጭሉ ሳይከስም ልቡ ተንጠልጥሎ ብሩን ይረጫል። ሚስጥረና ሀይሚ ለሁለተኛ ጊዜ ለጋበዛቸው ወንድ ሁሉ የሜርሲ ልብ ወደሱ እያጋደለ እንደሆነ በረቀቀ የትወና ጥበብ ፍንጭ በመስጠት ኢንቨስትመንቱን በእጥፍ እንዲያሳድግ በሾርኔ ይጠቁሙታል።
የሜርሲን ቆዳ ለማካበድና ፍልሚያው የዋዛ እንዳልሆነ ለማሳየት ሶስቱም ጋባዣቸውን ውድ ቤቶቹ በመውረድ ኪሱን ያርዱታል። ውድ ውድ ምግብ፣ ውድ የአልኮል መጠጦች፣ አሪፍ አሪፍ ቄንጠኛ አልባሳት፣ ውድ ውድ ሽቶዎች፣ ቄንጠኛ የጸጉር አፈሻሽን፣ ማኒክዩር፣ ፔዲክዩር፣ ሳውና ባዝ፣ስቲም ባዝ፣ሞረኮ ባዝ.የሶስቱ ተዘውታሪ የህይወት ዘይቤዎች ነበሩ። ከኮሌጅ የሚተርፋቸውን ሰዓት በወንዶች በኩል በሚመጣ በመምነሽነሽ ነበር የሚያሳልፉት።

ገዝሽ በሜርሲ ፍቅር ጀዘበ

ገዝሽ ግን እድለኛ ነበር። ከዚህ ሁሉ ፍልሚያና ኢንቨስትመንት በኋላ እንደሌሎቹ እድለ ቢስ ወንዶች
ከፍልሚያ ሜዳው በባዶ አልተሰናበተም። ሜርሲ እልህ ውስጥ ከታው ነበር። “ገንዘብ፣ መልክና እውቀት ሳያንሰኝ እንዴት አንዲት የኮሌጅ ተማሪ እንዲህ ትንቀባረርብኛለች? “ ብሎ ለሙና ቤት ታዳሚ ተናረገ። በሙና ፓርላማ ቀርቦ ለራሱ ቃል ገባ። ሜርሲን የግሉ
👍52
#ሮዛ_2


#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ (🔞)


#ኤርሚ_ጂግሎ

ዕሁድ ጠዋት…። ማንንም ማግኘት የማልፈልግበት የግል ክፍለ ጊዜዬ ናት። አልጋዬ ላይ ጋደም ብዬ ስሞኑን የጀመርኳትን መጽሐፍ እያነበብኩ ነበር። አብሮ አደጌ ፌሩዝ ናት ከለንደን የላከችልኝን። “fifty Shades of Grey” ይላል ርዕሱ፡፡ አንድ ክርስትያን ግሬይ የተባለ የ27 አመት ወጣት ቢልዬነር
የሚመራውን ድብቅ የፈንጠዝያ አለም የሚተርክ መጽሐፍ ነው። ዋናው ባለታሪክ በወሲብ ወቅት ሴቶችን በማሰቃየት እርካታን የሚያገኝ ካዲስት ነው። ፌሩዝ «ብዙ ሚሊዮን ፈረንጅ በሸሚያ ያነበበው
ነው ሲባል ሰምቻለሁ፤ እኔ እንደምታውቂው ማንበብ አልወድም፣ አንቺ መጽሐፍ ማንበብ ስለምትወጂ
ነው የላኩልሽ» ብላኛለች። ምን አይነት መጽሐፍ ቢሆን ነው ብዬ ነበር የጀመርኩት።
ከጀመርኩት በኋላ ግን ታሪኩ ለማቆም ቸገረኝ፡፡

ሞባይሌ ስታቃጭል ያቆምኩበትን ገጽ ከአናቱ ላይ አጥፌ ከአልጋዬ በመውረድ ስልኬን ቻርጅ ወደ ሰካሁበት ቡፌ አመራሁ። ስልኬን ማጥፋት ረስቼ እንጂ እሁድ ጠዋት ማንንም ባላናግር ደስ ይለኝ ነበር።

የሞባይሌን ስከሪኔ "Ermi Gigolo” እንደደወለ ነገረኝ። ፈገግ አልኩኝ። እንደዚያ ብዬ ስሙን ሴቭ ማድረጌ ልክ አልነበረም።
ጂግሎ(Gigolo) የሚለው ቃል ኤርሚያስን የሚገልፅ ቢሆንም ስልኬ ላይ በዚያ ስም ሴቭ ማድረጌ ትክክል እንዳልሆነ ታውቆኛል። ጂግሎ ማለት በእንግሊዝኛ ከሴቶች ገንዘብ ተቀብሎ የወሲብ አገልግሎት የሚሰጥ ወንድን የሚወክል ቃል ነው።ስለዚህ ኤርሚን ይገልፀዋል።ሆኖም ይሄ ደዋዮቼን በቀላሉ ለማስታወስ በሞባይሌ ላይ ከዋና ስማቸው አጠገብ የማሰፍረው ቅጽል ከዚህ በፊት ብዙ መዘዝ አምጥቶብኛል

ለምሳሌ አንድ ምሽት ዳንኤል ከሚባል የብስኩት ፋብሪካ ያለው ወዳጄ ጋ እየተዝናናሁ ሳለ ሽንቴ መጣ ተነስቼ ባዝ ሩም ሄደኩ። ለካንስ ሞባይሌን እዚያው ጠረጴዛው ላይ ረስቼው ነበር። ከመጸዳጃ ቤት ስመለስ ዳኒ እሳት ለብሶና እሳት ጎርሶ ጠበቀኝ። የሚያስጠላ የስድብ ናዳም አወረደብኝ። መፃዳጃ ቤት
በሄድኩበት ቅጽበት ለካ የኔን ስልከ አንስቶ የራሱን ቁጥር ሲደውል እኔ የሱን ስልክ ሴቭ አድርጌዋለሁ።ሴቭ ማድረጌ አልነበረም ችግሩ። ሴቭ ያደረኩት «ዳኒ ቦርጮ ብዬ ነበር።

እኔ ምን ላድርግ ታዲያ! ሺ ዳንኤል ነው የማውቀው። “ዳኒ ኮንትራክተር” ፣ዳኒ አርቲስቱ” ኢምፖርተር”፣“ዳኒ ካናዳ"፣"ዳኒ ቦርጮ፣"ዳኒ ዲዛይነር”፣”ዳኒ ሸፋዳ”፣” ዳኒ ሾርት”፣ “ዳኒ ቆለጥ፣ "ዳኒ ፓስተር"

ዳኒ የበገነበት ምክንያት ከቁጣውና ከስድቡ በኋላ ግልጽ ሆነልኝ፤

“ብሽቅ ሸርሙጣ ነሽ! ያ ሁሉ እንክብካቤ እያረኩልሽ ከኔ “ቦርጩ” ብቻ ነው ትዝ የሚልሸ? ይሄ ለኔ ያለሽን መራር ጥላቻ ያሳየኛል። ድሮም ከሸሌ ምን ይጠበቃል! እናንተ ከልብ የሚወዳችሁና
የሚንከባከባችሁት አትወዱም…አንቺ ደህና ሰው ትመስይኝ ነበር፤ የሸሌና የሰይጣን ደህና የለውም "እውነተሸ ነው።"

በንዴት ስልኬን ከመሬት አጋጭቶ ሊሰብረው ሁሉ ቃጥቶ ነበር። ስኮሳተርበት ነው የተወው።

ኤርሚ ጂግሎም ስሙን ምን ብዬ ስልኬ ላይ ሴቭ እንዳደረግኩት ቢያውቅ ምን ሊሆን እንደሚችል ስገምት ዘገነነኝ። ነገ ማታ በመኪናው ከክለብ አሪዞና ፒክ እንደሚያደርገኝ ከተነጋገርን በኋላ ስልኩን ዘግቼ ወዲያው ስሙን ቀየርኩት። Ermi Stud ብዬ ሴቭ አደረኩት። ከgigolo ይልቅ Stud ቢባል ያኮራዋል እንጂ አያሸማቅቀውም።

ኤርሚ ጂግሎ ከምሽቱ 2:00 ሰዓት ላይ ከክለብ አሪዞና ይዞኝ ወደ ዮድ የባሕል ምግብ ቤት ወሰደኝ።
ዬድ አሪፍ ክትፎ ከበላን በኋላ ከክለብ ክለብ እየገባን፣ እየጠጣን፣ እየጨፈርን አሪፍ የማይረሳ ምሽት አሳለፍን

ኤርሚ ደም ግፊት ካለባት ሹገር ማሚ ወዳጁ ኑኑሻ ጋ ዱባይ አንድ ዓመት ቆይቶ መመለሱ ነበር።ከኑኑሻ ጋር የተዋወቁት ኤርሚ ጀንግል ጂም ፊትነስ ሴንተር ውስጥ ኤሮቢክስ በሚሰራበት ወቅት ነበር ኑኑሻ የዱባይን መሬት ለመጀመሪያ ጊዜ ከረገጡ የሀበሻ ሴቶች ኣንዷ እንደነበረች ነግራዋለች።
ሃብታም ነጋዴ ናት። እኔና ኤርሚ ጂግሎን ለመጀመሪያ ጊዜ ያስተዋወቀን ደግሞ ኡስማን ዘ ፒምፕ ነበር።

ኤርሚ ጂግሎ ፈረንጆቹ 'six pack የሚሉት የሚያምር የሆድ ቅርጽ አለው። ፈርጣማና ጡንቸኛ ሰውነቱ ከቁመናው ጋር ተደማምሮ የትኛዋንም ሴት ያፈዛል። አብረን በትዝናናንባት በዚያ ምሽት እንኳ
ብዙ ሴቶች ከቦይፍሬንዶቻቸው እቅፍ ዉስጥ ሆነው ኤርሚ ጂግሎን በስርቆሽ ሲያዩት ነበር።

ኤርሚን በአካል ሳላውቀው በፊት መጀመርያ ያወቅኩት በፎቶ ነው። አትላስ ኡስማን ዘ ፒምፕ የትራቭል ኤጀንሲ ቢሮ ዉስጥ ቁጭ ብዬ ኡስማንን እየጠበቅኩ እያለ ሼልፍ ላይ የሚያምር ካታሎግና
አልበም ተቀምጠው አየሁ። መዝዤ ስገልጠው ኤርሚ ጂግሎ የአልበሙን ግማሽ ሞልቶታል።በተለያዩ ፓንቶት፣ በቁምጣ፣ ጥብቅ በሚያደርግ ቦዲ፣ ወንድነቱጋ አበጥ ያለ ነገር እንዳለ በሚያሳብቅ የወንድ ታይት፣ ገጠር ውስጥ በሬ ጠምዶ ሲያርስ፣ ፈረስ ሲጋልብ.የሌለው አይነት ፎቶ…ያልተነሳው
አይነት አነሳስ የለም። መአት ፎቶ ነው ያለው። በሌላኛው አልበም ደግሞ የብዙ ሴቶችን ፎቶ የያዘ ካታሎግ ተመለከትኩ። እሱን ትቼ የኤርሚ ጂግሎን ካታሎግ በድጋሚ እያየሁ ሳለ ኡስማን ዘ ኪንግ
በሩን በርግዶ ገባ። ሰርቆ እንደተያዘ ሌባ ክው አልኩኝ። ምን እንዳስደነገጠኝ ገርሞኛል። ኡስማንም ድንጋጤዬ ገርሞት ምን እያረኩ እንደነበር ጠየቀኝ። ኤርሚ ጂግሎ ሞፈርና ቀንበር ተሸክሞ የሚያምር ገበሬ መስሎ ደረቱን አጋልጦ የተነሳውን እጅግ የሚያምር ፎቶ አሳየሁት። ኡስማን ነገሩ ገብቶት መሳቅ
ጀመረ። ምንድነው ሮዚ! በቆንጆ ወንድ ፎቶ ሴጋ መምታት ጀመርሽ ማለት ነው…” ብሎ የማያባራ ሳቅ ሳቀብኝ፣ በጣም ሳቀብኝ። ሲስቅብኝ ደግሞ ይበልጥ ተሸማቀቅኩ።

ፎቶው ላይ ስለተመለከትኩት ልጅ ጠየቅኩት። አጠር አድርጎ አብራራልኝ።

“ ኤርሚያስ ይባላል…ቱሪስት ሴት ክላይንቶቻችን ጠይም የሐበሻ ወንድ ካልወለድክ ብለው
እስጨነቁኝ፡፡ ጥያቄው ሲበረታብኝ ኤርሚያስን በስንት አደን አገኘሁት፡፡ እንደምታይው ጠይምነነቱና
ቁመናው ይማርካቸዋል ወንዶቻችሁ ጡንቻቸው ደቃቃ ነው» እያሉ ብዙ የመለመልኳቸውን
ወንደች አጣጥለውብኝ ነበር። ኤርሚያስ ነው በመጨረሻ የገላገለኝ…” አለኝ፡፡

ከዚያ በፊት እንደዚያ አይነት ነገር እዚህ እግር ዉስጥ ሰምቼ አላውቅ ስለነበር በጣም ተገረምኩ ኡስማንን አፍጥጬ ስመለከተው ሌላ ነገር የፈለኩ መስሎት
"ችግር የለውም ሮዚ፤ አንድ ምሽት እንዲቸገርልሽ ማድረግ እንችላለን” አለኝ። “ሂድ እዛ ሞዛዛ፣ አስቀያሚ” ብዬው ልወጣ ስል እጄን ይዞ
እስቀመጠኝ። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ኡስማን በኤርሚ ጉዳይ እንደሳቀብኝ ነው። “እኔ ቢሮ ዉስጥ በኤርሚ ፎቶ ሮዛ ምን ስታደርግ እንደያዝኳት ነገርኳችሁ?” እያለ ለነራኪ አሳልፎ ሰጠኝ። መሳቂያ አደረገኝ ።ራኪ እንኳን ይሄን ጮማ ወሬ አገኝታ....።

ከስንት ጊዜ በኋላ ኡስማን ደውሎ ጊዮን ቀጠረኝ። አብሮት መልአክ የመሰለ ጠይም ወንዳ ወንድ ልጅ
ተቀምጧል። ጥቁር መነጽር በማድረጉ ግን በደንብ አለየሁትም ነበር። ጠጋ ብዬ ሳየው ልቤ ቀጥ ልትል ምንም አልቀራት። ይህን ልጅ የት ነው የማውቀው ብዬ ስጨነቅ "ሮዝ ኤርሚያስ ይባላል...ተዋወቁ" አለኝ እየጠቀሰኝ። አሁን ማን መሆኑ መጣልኝ። ካታሎጎ ላይ ያየሁት ሰው ነው። ኤርሚ ጂግሎ።

ኤርሚን ሰኡስማን ያስተዋወቀችው ደግሞ ሳቢ ናት። ሳቢ ከኡስማን ወፎች ሲኒየሯ ናት። አንድም ቀን ያለማቋረጥ ኤሮቢክስ ስፖርት የምትሰራ ንቁና ታታሪ ሴት ጥሪ ብባል ከሷ ሌላ የማውቀው የለም የማውቃቸው ሰዎች ሁሉ ጀምረ
👍51😁1
#ሮዛ_2


#ክፍል_ሀያ(🔞)


#የዊንታ_ማንነት

ቦሌና አካባቢዋን የዊንታን ያህል የምታውቅ ሴት መኖሯን እጠራጠራለሁ። የቦሌ ዙርያን የሌሊት ጉድ እንደ ዊንታ የበረበረ ሰው መኖሩንም እንጃ! ለነገሩ ዊንታን የማታውቅ የዚያ አካባቢ ሸሌ አትገኝም።የአካባቢው ስትሪቶች፣ ኮድ ሶስቶች፣ የክለብና የቡና ቤት ሸሌዎች ጥሎባቸው ዊንታን አይወዷትም፣
ገና ሰፈሩን ስትረግጥ በአይናቸው ቂጥ ነው የሚመለከቷት። ለምን ቢባል ዊንታ እንደነሱ ታጥባ፣ታጥናና፣ ተኳኩላ በሸሌ ደንብ ለብሳ በየሌሊቱ ቢመለከቷትም ከወንድ ጋ ስትሄድ አየናት የምትል ሴት
ግን የለችም። ዝም ብላ በዙሪያቸው ታንዣብባለች። ሌሊቱን ሙሉ ቦሌና ዙሪያውን ታካልለዋለች።የቦሌ መድሃኒአለምና የቦሌ አትላስ ባለመኪኖች መኪናቸውን አቁመው ወይም መኪናቸው ውስጥ አስገብተው ያነጋግሯታል፣ ዋጋ ትደራደራለች፤ ግን ከባለመኪኖቹ ጋ አንድም ቀን ስትሄድ አትታይም።

የቦሌና ዙሪያው ውድ ክለቦች፣ ሆቴሎችና ቡና ቤቶች ውስጥ ገብታ የፈለገችውን ትጠጣለች፣ በወንዶች ትጋበዛለች፣ ከወንዶችና ከሴቶች ጋ እየተጫወተች አልኮል ትጠጣለች ግን ከግብዣው በኋላ ከማንም ወንድ ጋ ስትሄድ አትታይም። “ከዊንታ ጋ አንሶላ ተጋፍፌያለሁ” የሚል ወንድ በቦሌ ዙሪያ ተሰምቶ አይታወቅም። ይህ ጠባይዋ ለአካባቢው ሸሌዎች ውል አልባ እንቆቅልሽ ሆኗል። በዚህ ሁኔታዋ ግራ የተጋቡት ሸሌዎች ብዙ ነገር ያወሩባታል። ኤሚ በአንድ ወቅት ስለ ዊንታ ሳነሳባት ግንፍል ብሏት እንዲህ ብላኛለች፤

“ባክሽ እሷ ቢዝነስ የምትሰራ ሸሌ አይደለችም፤ እንደ ሸሌ አክት የምታደርግ የመንግስት ጆሮ ጠቢ ነች፤
መልክና ቁመና ሳያንሳት ቢዝነስ የማትሰራበት ሌላ ምን ምክንያት ይኖራታል ብለሽ ነው?እንደነ ኤልሳ
እኛንም እንዳታስቆጥረን ነው የምፈራው."

መሲን ደግሞ በአንድ ወቅት እየጠጣን የድሮ ጓደኞቻችን እያነሳን ስንጥል ስለ ዊንታ የሚገርም ነገር ነገረችኝ"
ሮዝ ሙች እየቃዠሁ አይደለም፤ የሰከርኩ ከመሰለሽም ተሳስተሻል። ከዋናዎቹ ሰዎች ጋ እሌኒን ስብሰባ ስትቀመጥ ሀገዞም አይቷት ነግሮኛል እኮ ነው የምልሽ፤ እኔ በጭራሽ ዊንታ ጆሮ ጠቢ
ስለመሆኗ ተጠራጥሬ ሁሉ አላውቅም። እንዴ ቆይ አንቺ ስታስቢው በሳምንት አንድ እንኳ ቢዝነስ ሳትሰራ እያደረች እንዴት ነው እንደዚያ እየተጫጫሰች፣ እየዘነጠች ልትኖር የምትችለው…። መሲን
ጥርጣሬዋን ሳጣጥልባት ሀገዞምን ስታገኘው ስለዊንታ በደንብ እንደምታውጣጣውና እንደምትነግረኝ ቃል ገባችልኝ።ሀገዞም የዊንታ የረጅም ጊዜ ደንበኛዋ ነው።እሷም "ባሌ" እያለች ነው የምትጠራ።መርማሪ ፖሊስ ሲሆን ሌሎች ግልፅ ያልሆኑ የደህንነት ስራዎቹንም ይሰራል ብላኛለች።

እኔ በበኩሌ መሲም ኤሚም ያሉትን ነገር ሙሉ በሙሉ ለመቀበል ከብዶኛል። በርግጥ የህውሃት ታጋዮች ድሮ በትግል ወቅት እብድ፣ ለማኝና ዘበኛ ሆነው ደርግን ይሰልሉት እንደነበረ ርእሱን ከማላስታውሰው መፅሀፍ ላይ አንብቤ አውቃለሁ።በዚህ ሰላማዊ ዘመን ግን ሸሌ ጆሮ ጠቢ በየአስፋልቱ እያቆሙ የሚሰልሉ አልመስልሽ አለኝ።

ለምን እንደሆነ አላውቅም ነገሩን አጥርቼ ለማወቅ የነበረኝ ጉጉት አላስቆም አላስቀምጥ አለኝ። ያን ሰሞን ደግሞ አጋጣሚ ሆኖ በሄርሜላ የልደት በዓል ላይ ዊንታ ተጋብዛ አላገኛትም! ነገሩን እንዴት ላነሳባት እንምችል ግን አልገለጥልሽ አለኝ። ቆይተን ጨዋታው እየደመቀ…ከመጠጡ እየደጋገምንለት
ስንሄድ ሁላችንም ሞቅታ ዉስጥ ገባን። ፈጠን ብዬ ከዊንታ ጎን ተቀመጥኩና ወሬ ጀመርኩ።

“ዊንታ ግን የውነት ጠፍተሻል፣ ደግሞ ባለስልጣን ሆናለች እያሉ እያስወሩብሽ ነው አልኳት።ስቃ ምንም መልስ ሳትሰጠኝ ሌላ ሌላ ወሬ መዘባረቅ ጀመረች። አንቺ በቃ ሁልጊዜ እንዳማረብሽ
ሮዚ ምንድነው ግን ምስጢሩ?…ብላ አሳሳቀችኝ። ወሬ ለመቀየር ያደረገቸው ጥረት ይበልጥ ጥርጣሬ ቢፈጥርብኝም ከዚህ በኋላ ነገሩን ማንሳት ለራሴም አደጋ እንዳለው ሰግቼ ተውኩት።

የሚገርመው ግን ስለ ዊንታ ነገሩ ሁሉ የተዳፈነ መስሎኝ በሌላ ጫወታ ዉስጥ ተዘፍቄ እያለሁ በራሷ ጊዜ ክፍለ-ከተማው በ”ኮምዩኒቲ ፖሊሲንግ” መልምሏት ከማህበረሰብ ደህንነት አጠባበቅ ጋር የተያያዙ ልዩ ልዩ ስልጠናዎችን በተለያየ ጊዜ መውሰዷን ነገረችኝ። እኔም ይህን ስልጠና መውሰድ
ከፈለኩ ልታገናኘኝ እንደምትችል ገለጸችልኝ። ይህን ጊዜ ጥርጣሬዬ ከፍ አለ። ማን ያውቃል?
Community policing የምትለዋን ነገር ያመጣቻት ሆን ብላ የሚወራባትን አሉባልታዎች እውነትነት ለማለዘብ ብላ ቢሆንስ? በዚያ ላይ ቅድም "ባለስልጣን ሆነሻል አሉ” ብዬ ሸንቆጥ ስላረኳት ለዚያ
ምላሽ እንዲሆን የፈጠረቻት ብልሃት ልትሆን እንደምትችል ጠረጠርኩ።

ከዊንታ ጋር ከሄርሜላ ልደት ምሽት የነበረንን ቆይታ ጨምሮ ነገሮችን በስክነት ለማያያዝ ስሞከር በሷ ዙሪያ የሚወሩት ነገሮች ሁሉ ሙሉ በሙሉ እውነት ባይሆኑም መነሻ እውነት እንዳላቸው ተረዳሁ።

ከስንት ጊዜ በኋላ ደግሞ ለምን መሲ ጮማ ጮማ መረጃ ይዛ አትመጣም። ሀገዞም በስካር መንፈስ ሆኖ ብዙ ነገር ዘባርቆላታል ለካ። መሲ እንደምትለው ከሆነ ሀገዞም ዊንታን በጣም ነው የሚጠላት።ምክንያቱም ከዚህ በፊት ለሴክስ ጠይቋት እስኪ መጀመርያ እከከህን አራግፍ” ብላዋለች።ይሄን በራሱ
አንደበት ነው የነገረኝ አለችኝ። መሲ ከሀገዞም የሰበሰበችው ወሬ ለማመን የሚከብድና ከጠበቅኩት በላይ ዝርዝር ነገር ሆኖ አገኘሁት። አንዳንዶቹ ነገሮች እሱን ራሱ የሚያስጠይቁትና በፍጹም ለመሲ መናገር የሌለበት አይነት ነበሩ። ምናልባት በዊንታ ላይ ቂም መያዙ ምን መደበቅና ምን መናገር እንዳለበት እንኳ እንዳያውቅ ሳይጋርደው አልቀረም።

መሲ ከሀገዞም የሰማችውን ተስገብግባ እንዲህ ተረከችልኝ።

ሀገዞም እንደነገረኝ ዊንታ የመጀመሪያ ተልእኮዋ በ'ክለብ ኤግዞቲካ” ተገኝታ ከጠጪዎቹ መሀል በመገኘት የእጽ ዝውውርን፣ የውጭ ምንዛሪንና ሰዶማውያንን የተመለከቱ መረጃዎችን መሰብሰብ ነበር። ለከለብ ኤግዞቲካ ባለቤቶች ለደህንነት ስጋት የሆኑ ወንጀለኞች በአካባቢው እንዳሉና ለሚልኳት መረጃ ሰብሳቢ ሴት አስፈላጊውን ትብብር ሁሉ እንዲያደርጉላትና ሽፋን እንዲሰጧት አስቀድሞ ተነግሯቸዋል። መረጃ ሰብሳቢ የተባለችው ዊንታ መሆኗ ነው። ለነገሩ ባለቤቱቹ የታጋይ ቤተሰብ ልጆች ስለሆኑ ሁልጊዜም ተባባሪዎች ናቸው ብሎኛል።

“በዚህም መሰረት ዊንታ በክለቡ ውስጥ በአልኮል የናወዘች ሴት መስላ የውጭ ምንዛሪ አቅራቢዎቹ፣ሰዶማውያኑና እጽ አዘዋዋሪዎቹ ቦታ እየጠቀሱ ሲቀጣጠሩ ትሰልላለች። አለቆቿ የሰጧት ሁለተኛው
ተልእኮ ደግሞ በግራንድ ሌከሰስ” ሆቴል ባር ውስጥ እየተዝናና የሚገኘውን ስመ-ጥር ዲያስፖራ ተቃዋሚ ፖለቲከኛን መከታተል ነበር። ፖለቲከኛው ሞቅ ብሎት ሲደንስ አብራው ከደነሰች በኋላ
ረጅም ሰአት አልኮል እየጠጡ ሲዝናኑ ነበር። ዲያስፖራው የአዲሳባ የቤት ልጅ የጠበሰ መስሎት በሱ ቤት በደስታ ሊሞት ደርሶ ነበር» ብሎኛል ሀገዞም።_ያረፈበት ሆቴል አልጋ ድረስ አብራው በመሄድም አለቆቿ ስለፖለቲከኛውና የግንኙነት መረቦቹ የሚፈልጉትን ወቅታዊ መረጃዎች እስከ ጥግ አቀብላቸዋለች

መሲ እንደምትለው ከሆን ዊንታ ከወንድ ጋር መኝታ ከፍል ድረስ ዘልቃ አንሶላ የምትጋፈፈው በእንደዚህ አይነት ልዩና ከባድ ተልእኮ ውቅት ብቻ ነው፡፡ ሀገዞም ለመሲ ከነገራት ተጨማሪ መረጃ እንደገባኝ ከሆነ ዊንታ ጀማሪ ጆሮ ጠቢ ሳትሆን አትቀርም።

መሲ ለባሏ ሀገዞም ይህን ስራ ዊንታ እንዴት እንደጀመረቸው ጠይቃው ነበር። ነገሩ ባልተጠበቀ ሁኔታና በአጋጣሚ እንደሆነ ነግሯታል።

" ከዚህ ቀደም ከእንድ መካከለኛው ምስራቅ ዉስጥ ከሚንቀሳቀስ አሸባሪ ቡ
#ሮዛ_2


#ክፍል_ሀያ_አንድ(🔞)


#ቺቺንያዊው_ፍቅሮቭስኪ


እግር ጥሎኝ ጆሲ ባር ገብቼ ስዝናና ሄለን ፒንክን አገኘኋት። ሄለን አሁንም ኩል ክለብ ውስጥ እንደምትሰራ ነገረችኝ። ማርቲ እዚሁ አዲሳባ መሆኗን እስክትነግረኝ ድረስ እንደሌሎቹ ጓደኞቻችን ዱባይ የገባች መስሎኝ ነበር። ከሄለን ጋር እየጠጣን የሆድ የሆዳችንን ተጫወትን። ሁለታችንም መጀመሪያ ስለተዋወቅንባት ቺቺንያ አንስተን ብዙ የጋራ ትዝታዎቻችንን አነሳን-ጣልን። ሄለን ፒንክ ጥቂት የድሮ ወዳጆቻችን አሁንም እዚያው ቺቺንያ እንዳሉ ስትነግረኝ ዛሬውኑ ሄደን እንድንጠይቃቸው
በሞቅታ ሀሳብ አቀረብኩ። እውነትም ሞቅ ብሎኝ ነበር። ሄለን ፒንከ አላቅማማችም።

ከሌሊቱ 8፡00 ሰዓት ሲል ጆሲ ባርን ለቀን ጥቂት የድሮ ወዳጆቻችንን ለማግኘት ወደ ቺቺንያ አመራን።
እንዲሁ ሳንተኛ ሌሊቱ ይነጋታል እንጂ ሄለንን ብዙ ክለቦች ልወስዳት እዚያው ጆሲ ባር ውስጥ እያለን አስቀድሜ ለራሴ ቃል ገብቼ ነበር። ምን ጣጣ አለው?! ሲነጋ እኔ አፓርታማ ሙሉ ቀን ተጋድመን
እንውላለን ብዬ አሰብኩ። የዛሬን አያድርገውና ሄለን ፒንክ ባለውለታዬ ነበረች። ሁላችንም በራሳችን
የህይወት ሀዲድ ላይ ፋታ አጥተን ስንጣደፍ በተለያየ ወቅት መልካም የዋሉልንን እንረሳለን።

ሰአቱ ገና ስለነበር እዚያው ቺቺንያ ትልቁ ክለብ ዉስጥ ገብተን በዲጄ ሙዚቃ ወለሉ ላይ በዳንስ እየሾርን ስንጠጣ እስከ ሌሊቱ 9፡30 ቆየን። እንደ ጆሲ ባር ሁሉ እዚህም የከለቡን ለፍዳዳ ወንዶች
ለከፋ እና ጅንጀና እንዲሁም የአብረን እንዝናና ጥያቄ መቋቋም ነበረብን ወንዶች መለፋደድ ከጀመሩ ደግሞ ቶሎ አይፋቱም፡ እምቢ ሲባሉ ይብስባቸዋል። እንደዉሻ ከቂጣችን ስር መርመስመስ ጀመሩ።በዚህን ጊዜ ክለቡን ጥለንላቸው ከትልቁ የቺቺንያ ክለብ ወጥተን ወደ ትንሿ ቪቪያን Tብ አመራን።ከዋናው የቺቺንያ አስፋልት የተወሰኑ ሜትሮችን ገባ ብሎ ነው የሚገኘው፡ ገና እግራችን ከመግባቱ ብሌን በጩህት ተቀበለችን።

"ሮዛ!!! እኔ አላምንም፤ በአገሩ አለሽ? ማርቲ ነግራሻለች? ብዙ ጊዜ ያለሽበትን ሁኔታ እጠይቃት ነበር፤ ከሄሊ ጋር እንኳን አልፎ አልፎ እንገናኛለን፤ ሄሊ ፒንክ እንዳንቺ አልረሳትንም ፤ እየመጣች ትጠይቀናለች ወይ ሮዚና እንዳጠፋፍሽ ግን አላማረብሽም ጥፍጥፍ..."

ብሌን ከባንኮኒው ውስጥ ወጥታ በደስታ ተጠመጠመችብኝ፤ ለደቂቃዎች አለቀቀችኝም። ከብሌን ጋር በጣም ነበር የምንዋደደው። ብሌን አልተለወጠችም፤ ውበትዋ፣ ፍልቅልቅነቷ፣ ሸንቃጣነቷ፣
ተጫዋችነቷና ማራኪ ለዛዋ አሁንም እንዳለ ነው። በህይወቷ ውስጥ የቱንም ያህል ሀዘን፣ ስቃይና መከራ ሲደርስ ብሌን እንደ አይሁዶቹ ቀልድ ፈጥራ ትዝናናበታለች። ይሄ የብሌን ልዩ ተሰጥኦ ነው። ምንም ቢደርስባት ሁሌም ሳቂታ፣ ቀልደኛና ተጫዋች ስለሆነች ሀዘን ለቅጽበት እንኳን ነክቷት የሚያውቅ አይመስልም።

እኔና ሄለንን በአሪፉ ለማስተናገድ ሽር ጉድ ስታበዛ አስቆምናት፡ ብሌን አሁንም ድረስ ያልተወጋና ንጹህ ውስኪ ከሚሸጡ እጅግ ጥቂት ታማኝ የቺቺንያ የባርና የፐብ ባለቤቶች ቀዳሚዋ ነች።

ከብሌን ባሻገር ባንኮኒው አጠገብ አንገቱን ደፍቶ በፍጹም ተመስጦ ጠርሙስ ጎርደን ጂን ወደ ሚጠጣው
ጎልማሳ ማተረች። በቪቪያን ፐብ ውስጥ ከሱ ሌላ ሰው የለም። ጂኑ አልቆ የጠርሙሱ ቂጥ ላይ ሊደርስ
ትንሽ ይቀረዋል፤

“ፍቅሮቭስኪን ልሸኝና ፐቤን ዘግተን ቤቴ እወስዳችኋለሁ፣ አሪፍ ኮንዶሚንየም ገዝቼያለሁ ደሞ።ሄልዬን አሳይቻታለሁ፤ ሮዝ ግን ዛሬ ትመርቂልኛለሽ እሺ!”

ብሌን ጉንጩን በለስላሳ መዳፏ መታ አድርጋኝ ያን ደማቅ ፈገግታዋን ለገሰችኝ፤ ፈገግታዋ አለም ሁሉ በጨለማ ቢዋጥ ለመላው አለም ብርሃን የመለገስ ሃይልና ጉልበት አለው። አይ ብሌን! ሁሌም
ፍልቅልቅ ናት። ግራና ቀኝ ከጉንጮቿ መሀል የተሰደሩት ዲምፕሎቿ በምትስቅበት ወቅት ፈገግታዋን
አድምቀውት የልእልት ገጽታን ያላብሷታል። ከበፊት ጀምሮ ከምትሀታዊ ፈገግታዋ ጀርባ አንድ ከባድ ሀዘን ወይም የማይሽር የህይውት ቁሰል እንዳለ ባስብም ያን ደፍሬ ሳልጠይቃት ነበር ከበርካታ አመታት በፊት ቺቺንያን የለቀቅኩት። በጨዋታ በጨዋታ እድርጌም ቢሆን ከደማቅ ፈገግታዋ አድማስ ማዶ የተደበቀውን የህይወት ስንክሳር ባውቅ ደስተኛ ነኝ። ከአንዳንድ ዝነኛ ኮሜድያን ህይወት ጀርባ ስፍር ቁጥር የሌለው ሀዘንና መከራ እንዳለ ሁሉ፣ የብሌን ውብ ምትሀታዊ ፈገግታ ምናልባትም በህይወት የደረስነባትን አንዳች ከባድ ስብራት መሸፈኛ ጭምብል ሊሆን ይችላል። በፊት የማውቀው ባህሪዋ አሁንም እንዳለ ነው።

ሰብለን ከቀልድና ጨዋታዋ ሌላ ልብ አንጠልጣይ የትርጉም ልቦለድ መጻህፍት መለያዎቿ ነበሩ።መጽሐፍ በማንበብ ከጓደኞቼ ብቸኛዋ ሳትሆን አትቀርም። ነገር ግን ልብ አንጠልጣይ ካልሆነ
አታነብም። የሳንድራ ብራውንን፣ የጃኪ ኮሊንስን፣ የኤሪካ ዮንግን፣ የዳኔላ ስቲልን፣ የአጋታ ክሪስቲን፣የሲድኒ ሼልደንንና የኬን ፎሌትን ስራዎች እንደዉስኪ አንጠፍጥፋ ነው የምትጠጣቸው።

ብሌን ከመደርደሪያው ላይ ሙሉ ሬድ ሌብል አውርዳ ለኔና ለሄለን ከዚያም ለሷ በብርጭቆ ቀዳች።ብርጭቆዎቻችንን አጋጭተን እየጠጣን መጨዋወቱን ቀጠልን። ደሞ ለጨዋታ! ብሌን ጋ ቀልድ፣
ጨዋታና ሳቅ በሽ ነው።

ብሌን እንደገና ወደ ጎልማሳው ጠጪ ማተረች፤

“ሮዝ! አላወቅሽውም እንዴ?”

ጎልማሳውን ገና አሁን ነበር በሙሉ አይኔ የተመለከትኩት። ፊቱን እንደ ሃምሌ ደመና አጨፍግጎታል፣ዝምታው የመርግ ያህል ይከብዳል። በራሱ አለም ውስጥ ነው ያለው። ባዶ ሊሆን ጥቂት የቀረው
የጎርደን ጠርሙሱ ላይ አፍጥጧል። ከገባንበት ቅጽበት ጀምሮ እይታውን ከጠርሙሱ ላይ አላነሳም።
በዙሪያው ያለውን ትእይንት ከነመኖሩም እስኪረሳ ድረስ በራሱ የሀሳብና የትካዜ አለም ተሳፍሮ ሩቅ የነጎደ ይመስላል።

አውቅኩት፤ ብረት አስመጪው ፍቅረዝጊ ነው። ተክለሀይማኖት አካባቢ ትልቅ መጋዘን እንዳለው ይወራ ነበር። አመታቱ የቱንም ያህል ቢረዝሙ ድሮ የሚያውቁት ሰው መሰረታዊ ገጽታ አይጠፋም።
ካልሰከረ እሱም እንደሚያውቀኝ እርግጠኛ ነኝ።

"ፍቅረዝጊ ነው አይደል ብሌን?"

ብሌን እንደ ድሮ አስካካች

ሮዝ ሰፈራችንን ከለቀቅሽ ብዙ ጊዜ ስለሆነሽ የስሙን ለውጥ አላወቅሽም ማለት ነው፡፡ ፍቅረዝጊን
| 'ፍቅሮቭስኪ' ብለን የቺቺንያን የክብር ዜግነት ሰጥተነዋል እኮ። ላለፉት አስር አመታት ዊከ ኤንዶችን ከቺቺንያ ርቆ አያውቅም፤-በተለይ ከዚህ ከቪቪያን ፐብ። በርካታ የቺቺንያ ቆነጃጅት በተገኙበትና ድል ባለ ድግስ ነበር የቺቺንያ ዜግነቱን ያቀዳጀነው”

የማስካካቱና በሳቅ የመንከትከቱ ተራ የኔ ተራ ሆነ። እንዲህ እንዲህ እያለ ጨዋታችን ደራ። ድንገት ብሌን ያልጠበቀችውን ጥያቄ አስከተልኩ፤

“የኔ ውብ! ትዳር መሰረትሽ?”

ብሌን እንደገና በሳቅ ተንከተከተች፤

“አይ ሮዝ፤ አላወቅሽም እንዴ?! ትዳር ማለት እኮ ሾርት ወይም አዳር ገብቶ እንደመውጣት ሆኗል።ባለትዳሮቹ ራሱ ሚስታቸውን እያስተኙ እኛ ጋር አይደል እንዴ የሚያመሹት? ለአንድ ለስድስት ወር ያህል ሞክሬው ነበር-ባል ተብዬው አስካሉ የተባለች ሰራተኛዬን በገዛ አልጋዬ ላይ ሲያንከባልል እጅ ከፍንጅ ይዤው በቀይ ካርድ አሰናበትኩት…” ጣሪያው እስኪሰነጠቅ በራሷ ንግግር ሳቀች።

ሶስታችንም በሞቅታ ውስጥ ነን፤ ብሌንን በሳቅ አጀብናት። ሆኖም የፍቅሮቭስኪ ጎርናና ብሶተኛ ድምጽ ከሳቅና ከጨዋታችን መለሰን። ፍቅሮቭስኪ ከባድ ሀዘን ባረበበበት ጨፍጋጋ ፊቱ ሶስታችንንም በየተራ ገረመመን።ቡናማ ኮቱን በንዴት መሬት ላይ ወረወረው። ባንኮኒውን በግዙፍ ቡጢው በተደጋጋሚ
ነረተው። ጨርቁን ሊጥል ቅጽበት የቀረው
👍2
#ሮዛ_2


#ክፍል_ሀያ_ሁለት(🔞)


#ቪላ_ኖቫ

ወይንሸት ወሬ ስታወራ አፍ ታስከፍታለች። ያየሁትን ፊልም ስትተርክልኝ ምንም ሳልሰለች እንደ አዲስ እሰማታለሁ። ግርም ነው የምትለኝ። አዳምቃ ስታወራ ትንሽ ታጋንናለች እንጂ ነፍስ ናት። ማንኛውንም ወሬ ስታወራ ልክ አሁን እንደሆነ፣ ወይም ትናንት እንደተከሰተ አድርጋ ነው። ስለ ቪላ ኖቫ ህይወቷ
አንድ ከሰአት ሙሉ ሺሻ ቤት ቁጭ አድርጋ የተረከችልኝን ነገር መቼም አልረሳውም። ያንኑ ቀን ምሽት
ነበር እንደወረደ ማስታወሻዬ ላይ ያሰፈርኩት። ወይኒና ቪላ ኖቫ።

ወይኒና ቪላ ኖቫ

"ሮዛ! "ታምኛለሽ? የኮሌጅ ትምህርቴን ካቋረጥኩ 6 አመት አለፈ። ተማሪዎች በተመረቁ ቁጥር እደነግጣለሁ፤ እንኳን ደስ አላችሁ» የሚለው መዝሙር ይረብሸኛል። ይሄኔ እኮ አሪፍ ስራ ይዤ
ጨዋ የቢሮ ሰራተኛ እሆን ነበር። ቢዝነስ ከጀመርኩ 5 አመታት ተቆጠሩ ማለት ነው አይደል? ወይኔ ጉዴ ጊዜው እንዴት እንደሚሮጥ.…!

ሽርሙጥናን በድብቅ ያስጀመሩኝ ጓደኞቼ አብዛኞቹ የሉም። ሀበሻ ደንበኞቻቸውን በአረብ እና በነጭ ተከተው ሁሉም ዱባይ ከትመዋል። እኔ ግን የዚህች አገር ቋሚ ንቅሳት ሆኛለሁ። ጓደኞቼ ይሄኔ
ከሰማይ ጠቀሶቹ የዱባይ ሆቴሎች፣ ክለቦችና የስርቆሽ ቪላዎች ዉስጥ ቢዝነሳቸውን አጡፈውታል።

ኪኪ፣ ሜሪና ኤልሲ በየሳምንቱ በፌስቡከ ላይ የሚለጥፏቸውን ፎቶዎችን አያለሁ። አምሮባቸዋል፤ወፍረውና ቢጫ ሆነው እነሱ ራሱ አረብ መስለዋል። ያን የአረብ መንዲ፣ ኩብዝና ፈጠራ በየእለቱ
እስኪሰለቻቸው እያግበሰበሱ እንዴት አይስማማቸው?

ሮዚ ሙች ቤተሰቦቼ አሁን የምሰራውን ስራ ቢያውቁ ምን ይውጣቸዋል?›› ብዬ ሳስብ ዛፍ ላይ ታናቂ ታንቂ ይለኛል አምስት አመት ሙሉ ስዋሻቸው ኖሬያለሁ እኔ የነገርኳቸውን አምነው በአንድ
የውጭ ድርጅት ወስጥ በደህና ደሞዝ ተቀጥሬ እየሰራሁ እንደሆነ ነው የሚያውቁት። በእርግጥ በአካል
እስካላገኙኝና እጅ ከፍንጅ እስኪይዙኝ ድረስ አይጠረጥሩም፡፡ በየጊዜው የምልከላቸው ገንዘብ ያን
እንዲጠረጥሩ ሊያደርግም፡፡ አራት ታናሽ ወንድሞቼን ያሻቸውን እያለበሰኩ እንቀባርሬ የማስተምረው እኔ ነኝ፡፡ ሁለቱ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሆነዋል፡፡ በህይወቴ የሚያረካኝ ምንም ነገር ባይኖርም ዩኒቨርስቲ የገቡትን ታናናሾቼን ሳስብ ግን እጽናናለሁ፡፡ የመጀመሪያ ታናሼ ሲቪል ምህንድስና የሱ ታናሽ ደግሞ የህክምና ትምህርትን ያጠናሉ። ኮንትራክተርና ዶክተር ሊሆኑ እንደሚችሉ ሳስብ በደስታ እምባዬ ይመጣል። ገላዬን ሸጬ እንደማስተራቸው ቢያውቁ ምን ይሰማቸው ይሆን ? ብዬ ሳስብ ግን
እበረግጋለሁ። ስሜቴ ይረበሻል፣ ሞራሌ ይሰበራል፣ እንቅልፍ አጥቼ ስብሰለሰል አድራለሁ።

ስለ ቪላ ኖቫ ገፅታ

ሮዚ! ቪላ ኖቫን አታውቂውም አይደል? እድለኛ አይደለሽም። ቪላ ኖቫ ሳትሰሪ አዲስአበባን አውቃታለሁ እንዳትይ ደሞ። ቪላ ኖቫ ሁሉን አይነት አገልግሎት የሚሰጥ ሳርቤት ገብሬል የሚገኝ
ቪላ ነው። በቪላ ኖቫ ውስጥ ደምበኛ ፈልጎ የሚያጣው አንድም አገልግሎት አይኖርም። ቪላ ኖቫን ሚሊዮን ብር አየርባየር የሚያንቀሳቅሱ፣ ሳይታሰብ ባንድ ጊዜ በአቋራጭ ሞጃ የሆኑ “ስፓይደርማን ሃብታሞች"ያዘወትሩታል። ሺህ ብሮች እንደ ሳንቲምና እንደ ጉርሻ የሚታዩበት ሰፊ ቅጥር ነው፤ ቪላ ኖቫ።

በዉስጡ የከፍተኛ መደብ መቃሚያና ሺሻ ቤት አለው። መስቀል ፍላወር ጋዜቦ አካባቢ ካለው ጫት መሸጫ ውጭ የትም አይቼው የማላውቀው እስሩ 1200 ብር የሚሸጥ ጫት በቪላ ኖቫ ውስጥ ይገኛል። ጫቱ እስካሁን እንደነ ኮሎምቢያ፣ ቆቦ ፣ በለጬ፣ ገለምሶ፣ አወዳይ፣ ቁርጮ፣ አቡ ምስማር
ወንዶ፣ ባህርዳርና ጉራጌ ጫቶች መደበኛ መጠሪያ ስም አላገኘም። የምርቃና ከፍታው ለየት ያለ ስለሆነ እንፈራዋለን፣ ደፍረን ቅመነው አናውቅም። እንኳን ይህን ከሄሮይንና ኮኬይን የማይተናነስ ከባድ ስም የለሽ ዕጽ ቀርቶ ሊና ጓደኛዬ አንዴ ዋናውን የኮሎምቢያ ጫት ቅማ በምርቃና የሰራችውን በአይኔ
በብረቱ ስለታዘብኩ ኮሎምቢያ እንኳን ቅሜ አላውቅም፡፡ ሊና ሙሉ ከሰአቱን እሱን ጫት ቅማ አይደል እንዴ ማታውን "ይሄ ቤት በፕላን አልተሰራም” ብላ የቤቷን ግድግዳ ለማፍረስ ስትታገል ያደረቸው!(ተያይዘን ሳቅን)

በያንዳንዱ የቪላ ኖቫ የመቃሚያ ክፍል ውስጥ በአለም ዙሪያ የሚገኙ ውድ የአልኮል መጠጦችን የያዘ ፍሪጅ አለ። ሁሉም ክፍሎች ሙቅና ቀዝቃዛ ሻወር፣ ንጹህ የመቃሚያ ልብሶች፣ ሙሉ24 ሰአት ከመላው አለም የሚገኙ የዲሽ ፕሮግራሞችን የሚያስኮመኩሙ ባለ 41-ኢንች ፍላት ስክሪን ቴሌቪዥኖች፣ ውድ የአረቢያን መጅሊሶች፣ ሺሻ ማጨሺያዎች አሏቸው። የቪላ ኖቫ ደምበኛ ለአንድ ቡሪ ሺሻ 300 ብር
ይከፍላል፡፡ ሁሉም የቪላ ኖቫ ክፍሎች ለመንፈስ የደስታ ስሜትን በሚለግሱ ውብ የፋርስ ምንጣፎች ደምቀዋል። የቪላ ኖቫ ደመበኛ ቺቺንያ ውስጥ እንደሚገኙ ቪላዎች ከሳሎኑ የሚለቀቀውን ሙዚቃ በየከፍላቸው በሚገኘው ማስተጋቢያ በግድ እንዲያደምጡ አይደረጉም። በየክፍላቸው ውስጥ ጂ-ፓስ
ስላለ ፍላሽ ሜሞሪያቸውን ሰከተው የመረጡትን ሙዚቃ መኮምኮም ይችላሉ። በየከፍሉ ውስጥ
ደምበኞች ምንም ነገር ሲፈልጉ ወደ ሪሴፕሽን ደውለው የሚያዙበት ፊክስድ ላይን ስልክ አለ። በስልኩ ደረት ላይ ባለሶስት ዲጂት የሪሴፕሽን ስልክ በጉልህ ጥቁር ቀለም ተጽፏል።

የቪላው ምድር ቤት ስፊና ማራኪ ባር አለው። በባሩ ወስጥ ቆነጃጅቱ አለን። የቪላ ኖቫ ደምበኛ ምርቃና ወይም የአልኮል ሞቅታ ላይ ሆኖ ሴት ቢያሰኘው ወደ ሪሴፕሽኗ ስልክ መምታት ብቻ ነው
የሚጠበቅበት። ደመበኛው ኪሱን ይጭነቀው እንጂ ከሶስት እስከ ግማሽ ደርዘን ሴቶች ወደ ክፍሉ ቢያዝም ይችላል። ደምበኛውን የሚያነሆልለው የሚካኤላ ውብ ድምጽ ይቀበለዋል፤ “Your wish is our command. The girls will be in your room in just a few moments. Thank you for calling!"

አማርኛዋ ራሱ ቅንጦት የተጫነው እንግሊዝኛ ነው የሚመስለው፤ ሚካኤላ ጎላ ጎላ ያሉ አይኖች ያሏትና
የሞዴል ተከለ-ቁመና ያላት ሴት ናት፤ ያለ ቱፒስ እትለብስም፤ የእግሯን ውብት አሳምራ ስለምታውቀው እጅግ አጭር ቀሚሶችን ነው የምታዘወትረው። ሚካኤል ከብራንድምርቶች ጋር ክፉኛ በፍቅር የወደቀች ሴት ናት። የምትቀያይራቸው መነጽሮች፣ የጸጉር ቅባቶችዋ፣ የቆዳ ቅባቶችዋ፣ ሽቶዎችዋ ፣ሸሚዞችዋ፣ ሙሉ ልብሶቿ፣ ጫማዎቿ፣ ሴክሲ ስልኮቿ...ሁሉም ዝነኛ ብራንድ ናቸው። ዶልቼ ጋባና ነፍሷ ነው።

“ሮዚ አይሆንም” እና “የለም” የሚሉት ቃላት በቪላ ኖቫ መዝገበ በቃላት ውስጥ ጭራሽ እንዳይኖሩ የተቻላትን ሁሉ አድርጋለች። ብርቱ የብቸኝነት ስሜት የሚሰማቸው ደምበኞች ብዙ ሴቶችን አዘው ክፍላቸውን ሲያደምቁ ብዙ ጊዜ ታዝቤያለሁ ድንገት የደምበኞቹ የሴት ፍላጎት በዝቶ የቪላው ሴቶች ቢያንሱ እንኳን ተደውሎላቸው በግል መኪናቸውና በኮንትራት ታክሲ ከተፍ የሚሉ በርካታ ለአይን የሚያሳሱ የኮሌጅ ሴቶች አሉ። Escort service ነው የሚባለው።ሚካኤል ናት የነገረችኝ ውጭ ሃገር የተለመደ ነው ብላኛለች።በኛ አገር እሷ ናት የጀመረችው

ቪላ ኖቫ ማሳጅ ደረጃውን ጠብቆ ይሰጣል። ወደ ክፍሉ ከመግባቱ በፊት ወይም ከገባ በኋላ ሰውነቱን በመታሸት ዘና ለማለት የሚፈልግ ደምበኛ አንደኛ ፎቅ ላይ ባሉት ቄንጠኛ ክፍሎች ገብቶ በቆነጃጅት ከስዊዲሽ እስከ አሮማ ማሳጅ ያሉትን አገልግሎቶች አንድ ላይ ይሰጣሉ

የቪላ ኖቫ አንደርግራውድ ቁማር ቤት ነው ትንሹ የቁማር መደብ 5000 ብር ነው። ቁማርተኞቹ ሽጉጥ ከታጠቁ ወደ ሰፊው ቁማር ቤት ከመግባታቸው በፊት በራፍ ላይ ቀልሀዎቹን
👍4
ር ምን መሰለሽ? እኚህ ኣዘውንት ሳቢ ላይ ፈታ ያሉ ናቸው ከላይ ከጠቀስኳቸው ትእዛዞቻቸው አንዱን ባሟላሁ ቁጥር 850 ብር ይለቁብኛል። ከፍያቸው ከዚህ ጨምሮም ቀንሶም
አያውቅም። እኚህ አዛውንት ለምንድነው ወሲብ የማይፈጽሙት? እያልኩ አስብ ነበር፡፡ ይህ ጥያቄ ለረጀም ጊዜ አዛውንቱን ባየሁ ቁጥር ሲያብሰለሰለኝ ቆይቷል አንድ ቀን የመጣ ይምጣ በሚል ጠየቅኳቸው።

በጥያቄዬ ምንም እልተገረሙም፡-

"ውይ የኔ ልጅ! ምን ነክቶሻል! እግዜሩስ ምን ይለኛል?! ከእግዜሩ መጣላት አልፈልግም። ስድስት
ለወግ ማእረግ የበቁ ልጆችን የሰጠችኝና ከቤት የማትወጣ ታማኝ ሚስት አለችኝ። አርባኛ አመት የትዳር ጥምረታችንን ልጆቻችንና ዘመድ አዝማድ በተገኙበት በድምቀት ድል ባለ ድግስ ዘከረናል።
በአክሊል ነው የተጋባነው። ቃል ኪዳኔን አፍርሼ ከሌላ ሴት ጋር ሩካቤ ስጋ ብፈጽም የእግዜሩን ቁጣና እርግማን እፈራለሁ። በንጹህዋ ሚስቴ ላይ ያን አይነት ውስልትና መሞከር ተይውና በፍጹም አላስበውም”

#የፓንት_ፖለቲካ


አንድ ቅዳሜ ከሰአት ከሲሳይ ራስተረ ጋር "ፒኮክ" መኪና ውስጥ ቁጭ ብለን አፕሬቲቭ እየጠጣን አንድ ካልሲ አዟሪ መጣ።ሲስ ሎተሪ ሻጭ፣ማስቲካ አዟሪ ኮንደም ቸርቻሪ ጋር ማውራት ሲወድ።"ምን ይሰራልሃል"ለምን ታደርቃቸዋለሁ፣ሰርተው ይብሉበት እንጂ" ስለው“ሮዚና ምን መሰለሽ… የድሮ
ነገስታት “አዝማሪ ምን አለ?” ይሉ ነበር። በኛ ዘመን የሕዝብ ብሶትን ለመለካት ከነዚህ ቸርቻሪዎች የተሻለ ቴርሞ ሜትር አይኖርም።ለዚህ ነው እህ ብዬ የምሰማቸው” ብሎ ያሾፍብኛል።

ይኸው ፒኮክ ፓርኪንግ መኪናችን ውስጥ ሆነን ሲስ ከአንድ ካልሲ አዘዋሪ ቆምጬ ጋር ይዳረቃል።

“ና እስኪ ጠጋ በል!”

“አቤት ጋሼ ምን ላሳይዎት፤ ካልሲ ላሳይዎት? ሸጋ ሸጋ ካልሲዎች አሉኝ.ፓንቶችም አሉኝ

“የየት አገር ልጅ ነህ”

“ማ! እኔ

ታዲያ ሌላ ሰው አለ እንዴ?

“ጎዣም"

“ባህር ዳር ነው?

እይ ከባህር ዳር እንኳ ትንሽ ወጣ ትላለች፣ ፍኖተ ሰላምን ያውቋታል ጋሼ”

“አላውቃትም፤ ስስም ነው የማውቃት፤ አንተ ባህርዳርን ታውቃታለህ?”

አዎ እንዴት አላውቃት ጌታው! አንድ ሁለት ጊዜ ሄጃለሁ፤ ሸጋ አገር ናት”

እኔ ምልህ! የዛ አገር ሴቶች ፓንት እንደማያደርጉ ታውቃለህ?”

ኧረ ጌታው እኔ በምን አውቄ፣ ገልጠው አያሳዩኝ ነገር." ልጁ ራሱ በተናገረው ነገር ሳቀ።

“ቆይ እሺ እዛ አገር ሴቶች ፓንት ገዝተውህ ያውቃሉ?”

ኧረ ጌታው እኔ እዛ አልነገድኩም፣ ኧረግ የሚያውቁኝ ዘመዶች አሉኝ እያልከዎ፤ ቤተሰቤን ለምን አዋርዳለሁ ጌታው?”

“ሥራ አይደለም እንዴ? ምን ችግር አለው?”

“ኧረግ ችግርማ ቢኖረው እይ እዚያ ማልነግድ፤ ምን ብዬ ነው በአገሬ ሙታንታ ምቸረችር? ምንስ ቢቸግር…”

“ለማንኛውም ጎዣም ብዙ ሴቶች ፓንት ማድረግ ትተዋል፤ ይሄን ታውቃለህ?

ኧረ እኔ አላውቅም? ግና ምነው አሉ ጌታው?”

“በል እንግዲያውስ እኔ ልንገርህ፤ ቅንጅት የተሸነፈ ጊዜ ነው የጎዣም ወጣት ወንድነቱ የተሸነፈ፣ ከ97 በኋላ ለፖለቲካም ለሴትም ያለው ስሜቱ አብሮ ነው የሞተ። ከዚያን ቀን ጀምሮ በከተማው አንሶላ የተጋፈፈ የለም ነው የሚባል።”

“እሱስ እውነት ነው ጌታው፤”
“ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጫት በባህርዳር ከድሬዳዋ ባልተናነሰ ይቃማል። ይሄን ታውቃለህ?

“ልክ ነው ጌታው"

"ታዲያ ሴቶቹን ማን ዞር ብሎ ይያቸው፤”

"አህ! ኧረ እኔን አያናግሩኝ ጌታው! እኔ የነሱን ጉዳይ የት አውቄ!"

እወቃ ካላወቅክ፤ እየነገርኩህ አይደል? እንድታውቅ እኮ ነው የምነግርህ። አሁን አንዲት የጎዣም ሴት አግኝተህ ብትጠይቃት ትነግርሀለች። ፓንት አታደርግም። ከአገሩ ጉብል ይልቅ የብስክሌት ኮርቻ የተሻለ ያስደስታታል። ከ97 በኋላ ብስክሌት ላይ መፈናጠጥ የተሻለ ሆኗል ይሉሀል። ሳትደብቅ
ትነግርሃለች።”

“ኧረ ጉደኛ ኖት ጋሼ! ዉስጠ-ወይራ ነው የሚናገሩ ጋሼ! ኧረግኝ! ተናግረው አያናግሩኝ ጌታው!”

“አሁን ግን ገባህ? ለምን ፓንት እንደማያደርጉ?”

አንገቱን በአዎንታ ነቀነቀና ዙርያ ገባውን መቃኘት ጀመረ።

አየህ ይሄ መንግስት ስንቱን ጉድ እንዳረገ! ስንቱን ያለ ፓንት እንዳስቀረ… "

ኧረ ጌታው እኔን ፖለቲካ አያናግሩኝ፣ ፓንት የሚገዙኝ ከሆነ ይግዙኝ."
ሲሳይ ሳቁ መጥቶበት እንደምንም ተቆጣጠረውና…።

እሺ ለሷ የሚሆን ሸጋ ፓንት አለህ? ሚስቴ ናት! እንደምታየው ቂጧ ትልቅ ነው፤ ከፈለክ እዚሁ ትለካዋለች።” አለው ወደኔ እያመላከተው።

“ልጁ አፍሮ አቀረቀረና ኧረ ጌታው የሴት ፓንት አልይዝም፣ እነሱ ባደባባይ መች ይገዙንና!”

“ግን እንዲሁ ስታያት አሁን ፓንት ያረገች ይመስለሃል? ገምት እስቲ”
ልጁ ሙሉ በሙሉ አፍሮ መሽኮርመም ጀመረ። ቀና ብሎ እኔን ማየት እንኳ አልቻለም።

ሁላችንም ሳቅን።

እሺ የወንድ ፓንት አለህ?ለኔ የሚኾን?”

“ሞልቶ ጌታው፣ ይኸው ይምረጡ!” ከፌስታሉ እያወጣ የፓንት መዓት ዘረገፈለት።

ለምን እንደሆነ አላውቅም የወንድ ፓንት ዉስጤ የሆነ የሚዝለገለግ ነገር ያለው ስለሚመስለኝ ተዘርግፎ ሳየው ይቀፈኛል።

አንተ እውነት ከጎጃም ነኝ የምትል ከኾነ ይሄን ጥያቄ መልስና ነው የምገዛህ”

እሺ ይጠይቁኝ ጌታው፤ ፖለቲካ ካልሆነ ምን ገዶኝ!”

“ኖ! ኖ! ፖለቲካ አይደለም። የአማርኛ ጥያቄ ነው የምጠይቅህ! ፓንት በአማርኛ ምንድነው የሚባል?”
እኛ እንግዲህ ሙታንታ ነው የምንል። አዋቂ ስንሆን ነው እይ ልጅ ሆነንማ ማን አስታጥቆን ጌታው”

“ሙታንታ አይደለም፤ ተሳስተኻል”
እና ምንድነው ጋሼ? ካወቁት እርስዎ ይንገሩና"

«ማኅደረ ቆለጥ» ነው የሚባል”
ልጁ የያዘውን ፌስታል ጥሎ በሳቅ ወደቀ፤ እኔም ሳቄን መቆጣጠር አልቻልኩም። ሲስም እኛን አጅቦ
ሳቀ።

ግማሽ ደርዘን ካልሲ ገዝቶ፣ በተጨማሪም 10 ብር ሸልሞ ሸኘው። በደስታ እየተፍለቀለቀ ጉዞ ሲጀምር
ሲስ እንደገና ጠርቶት ወደሱ ሲዞር በሩቁ የ "V" ምልከት አሳየው። ልጁም ጣቱን ሸሸግ አድርጎ ምላሽ ሰጠ።

ልጁ ሥራ ከጀመረ እንደዚህ ተደስቶ የሚያውቅ አይመስለኝም።


💫ይቀጥላል💫

#ሮዛ_2 ነገ ይጠናቀቃል ሌላ አዲስ ረጅም ድርሰት እንድንጀምር ገንቢም ይሁን የትችት አስተያየታችሁን ስጡን ማስተካከል ያለብንን እናስተካክላለን መልካም ጎናችንንም እናዳብራለን ከዛሬ ጀምሮ አስተያየት እየሰጣቹ መስጠጠት ካልቻላችሁ 👍 እየተጫናቹ።

Like 👍 እና #Share ማድረግ እንዳይረሳ

#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇

rozachichinia@gmail.com

ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍52
#ሮዛ_2


#ክፍል_ሀያ_ሶስት( 🔞)
(የመጨረሻ ክፍል)


#የሰው_ ልጅ_ዓለምን_ አትርፎ #ነፍሱን_ቢበድል....

ቤይሩት፣ ራፊቅ ሀሪሪ አየር መንገድ

አርብ ሌሊት

በምድር ላይ እጅግ ከምጠላቸው ሕዝቦች መሀል እገኛለሁ፤ ሊባኖስ ቤይሩት አየር መንገድ ውስጥ፤
ወደ አቡዳቢ ለመብረር። አየርመንገዱ በአረቦች ታፍኗል። አረብ አረብ ይሸታል። የተቀቡት ሽቶ አልተስማማኝም፤ እነሱን እንዲህ በጅምላ ማየት ራሱ ያቅለሸልሻል። አመመኝ።

ክትፎ የሚወድ ሰው ጣባውን ሲከፍተው የሚዝለገለጉ ትላትሎች ታጭቀው ቢያይ ሊሰማው የሚችለው ስሜት እኔ አረቦችን እንዲህ ብዙ ሆነው በማየቴ ተሰምቶኛል። አዲስ አበባ በተናጥል አገኛቸው ስለነበር
ለነሱ ያለኝ የጥላቻ ስሜት የዛሬውን ያህል አልበረታብኝም ነበር። አሁን አንድ ሙሉ ተርሚናል በሺ በሚቆጠሩ አረቦች ተሞልቶ ብመለከት ምግብ አልረጋ አለኝ። አመመኝ።

ከአረቦቹ መሀል ብዙ መልካምና ደጋግ ሊኖሩ እንደሚችሉ እረዳለሁ፤ የበርካታ ሺህ ወገኖቼ ህይወት በነሱ ላይ እንደተመሰረተም አውቃለሁ፤ ወላጅ አልባ ህጻናት የሚያሳድጉ ደጋግ አረቦች ብዙ አሉ፤ ይህንንም አልከድም። በሀገሬም ሆነ በሀገራቸው ከወገኖቼ ጋ ፍቅር መስርተው የወለዱና የከበዱ አረቦች
እንዳሉም አልክድም።ለወደዱት ሰው ቤት ንብረታቸውን በሙሉ የሚሰጡ፣ ሀበሻ ሰራተኞቻቸው ሲታመሙ ሚሊዮን ብር ከስከሰው ያሳከሙ አረቦች እንዳሉም ከዚያ የተመለሱ ጓደኞቼ ሲያወሩ
ሰምቻለሁ። እርግጥ ነው፤ የትኛውም ህዝብ ሰናይና እኩይ ሰዎች አሉት፤ አረቦቹም ከዚያ የተለዩ እንዳልሆኑ ጠንቅቄ አውቀዋለሁ።ይህን ሁሉ እየተረዳሁ ግን ለአረቦች ስር የሰደደ ጥላቻ ደሜ ዉስጥ ገብቷል፤ ምን ላድርግ?

ህሊናዬን በብርቱ ከፈተነ ማሰላሰልና መብሰልሰል በኋላ የህይወቴ ቀጣዩ ምእራፍ በአረብ ምድር እንዲሆን ወሰንኩ። በተባበሩት ኢምሬትስ ርእሰ መዲና አቡዳቢ ሬስቶራንትና የውበት ሳሎን ያላትን የአብሮ አደጌን የቢዝነስ አጋርነት ግብዣ ለአመታት አሻፈረኝ ብልም ሰሞኑን ውሳኔዬን ከብዙ የአእምሮ
ጂምናስቲከ በኋላ ቀየርኩ፤ ከዚህ በኋላ እንዴትም ብዬ የህይወት አቅጣጫዬን መለወጥ እንዳለብኝ ተሰምቶኛል።

#ተርሚናሉ_ዉስጥ
.
አረብ ወንዶች ያለመጠን የተርከፈከፉት ሽቶ ራሴ ላይ ወጣ። ተርሚናሉ ዉስጥ እየተዝለገለጉ ወዲያ ወዲህ ሲሉ ሆዴ ታወከ። መታጠቢያ ቤት ሄጄ ፊቴን በቀዝቃዛ ዉኃ ነከርኩ። ትንሽ ሻል ያለ
ስሜት ሲሰማኝ በወርቅ የተለበጠ ከሚመስል አግዳሚ ወንበር ላይ አንድ ጥግ ይዤ አረፍ አልኩኝ።
ለጊዜው በዙርያዬ የሚሆነውን ከማየት ዉጭ ሌላ እድል አልነበረኝም። አይኔን ብጨፍንም አረቦችን አያለሁ። አይኔን ብገልጥም አረቦችን አያለሁ። አማራጭ አልነበረኝም። ለካንስ አይንን መጨፈን ማየት የሚፈልጉትን ከማየት አይጋርድም። ዳያሪዬን ከእጅ ቦርሳዬ ዉስጥ ብታቀፈውም አእምሮዬ ባልተለመደ ሁኔታ ደንዝዞብኛል። በአየር መንገዱ አግዳሚ ቁጭ ብዬ ወጪ ወራጁን ስሜት አልባ ሆኜ አያለሁ።
የአረብ ጎታታ ወንዶች፣ በዚያ በሚዝለገለግ ነጭ ቀሚሳቸው ዉስጥ ሆነው አውሮፕላን ለመሳፈር እንደ
ግመል ይጎተታሉ። የቀሚሳቸው መጎተት ላያንስ በሩዝ የተወደረ ከርሳቸውን ይጎትታሉ፤ የከርሳቸው ሳያንስ ኩንታል ሻንጣቸውን ይጎትታሉ። የሻንጣቸው ሳያንስ ነጠላ ጫማቸውን ይጎትታሉ፤ የነጠላ ጫማቸው ሳያንስ ከረፈፍ ሚስቶቻቸውን ይጎትታሉ፣ የሚስቶቻቸው ሳያንስ ያልተቆነጠጡ አስራ ምናምን ልጆቻቸውን ይጎትታሉ። አራት ሚስቶቻቸውን እየነዱም ቢሆን አምስተኛ ሴት ከማየት አይመለሱም። ከአንድም ሁለት ሦስት አጁዛ አረቦች ከወዲያኛው የተርሚናሉ ሬስቶራንት ሆነው

እየሰረቁ ሲመለከቱኝ ዐይቻለሁ፡፡

በድጋሚ መታጠቢያ ቤት ሄጄ ተመለስኩ። ዛሬ ምግብ አልረጋ ብሎኛል።

ቀልቤ አይወዳቸውም። በተለይ እንዲህ ነጭ ቆብ በነጭ ቀሚስ ለብሰው ሳያቸው፣ በነጭ ኩባያ ወተት ከአናታቸው እየፈሰሰባቸው ስለሚመስለኝ የዝንብ አየር ማረፍያዎች እንጂ ሰዎች ሆነው አይታዩኝም።ሰው ነጭ ለብሶም ንፁህ ሆኖ ካልታየኝ መቼስ የሆነ ችግር አለበት ማለት ነው። ለምንድነው ፈጣሪ እኛን
ድሐ እነሱን ሐብታም ያረገው? እግዜር ምናቸው ማርኮት ይሆን አሻዋቸውን የባረከው? በረሃቸውን ያረጠበው?!

“የአረብ ጥላቻ የተፈጠረብኝ መቼ ነው?” ብዬ ለማስታወስ ሞከርኩ። ትዝ የሚለኝ ነገር የለም። ምናልባት ኡስማን ዘ ፒምፕ ስለሚጠላቸው እሱ ሳያውቀው አጋብቶብኝ ይሆን? አይደለም። ኡስማንን
ሳላውቀው በፊት አረብ የሚባል ፍጥረት ያስጠላኝ ነበር። ልጅ እያለሁ የጀመረኝ ይመስለኛል። አያቴ በነበረችበት ሰፈር። ባደኩበት ሰፈር፣ በነእማማ ዙበይዳ ሰፈር።

ልጅ እያለሁ ለተወሰነ ጊዜ ሴት አያቴ ታሳድገኝ ነበር። በሰፈራችን የምንወዳቸው፣ እማማ ዙበይዳ
የሚባሉ ሴት ነበሩ። የሆኑ ደርባባ አሮጊት ሴትዬ። ሰው ዝም ብሎ ይወዳቸው ነበር። ጎመን መንገድ ላይ ይሸጣሉ። በክረምት ደግሞ በቆሎ ይሸጣሉ። እማማ ዙበይዳን ሰፈሩ ሁሉ ለምን ይወዳቸው እንደነበር ግን በትክክል አላውቅም። እኔም እወዳቸው ነበር። ለምን እንደነበር ግን አላውቅም። “ነይ እስቲ አንቺ
ጎራዳ!" እያሉ ግንባሬን ይስሙኝ እንደነበር ብቻ ነው ትዝ የሚለኝ።

እማማ ዙበይዳ ባልም ዘመድም የላቸውም። በምድር ላይ ያለቻቸው ፋጤ ቀጮ ናት። የሳቸው ብቸኛ ልጅ ፉጤ ቀጮ ጅዳ ሄደች ተባለ። ሰፈሩ ሁሉ እማማ ዙበይዳ በቃ ሻሩ፣ አሁን ወርቅ በወርቅ ሊሆኑ ነው ብሎ ተነበየ። እሳቸውን ያገኘ ሰው ሁሉ “ፋጤ ቀጮ ጅዳ ነው አይደል የሄደችው?”፣
ትደውላለች”፣ “ደህና ናት ታዲያ፣ “አሁን ለመድኩ አለችፖ፣ ግህም፣ “በርቺ በሏት እንግዲህ!
ይለመዳል.ይለመዳል”፣ “ዋናው መበርታት ነውታዲያ”፣ “እ!” እያለ ከእማማ ዙበይዳ የበቆሎ እሸት
ወይ ጎመን ገዝቷቸው ያልፋል። በበጋ ጎመን በከረምት የበቆሎ እሸት በመሸጥ ነበር የሚተዳደሩት።
በዚያ ሁሉ የሰፈር ሰው ሳይታክቱ በዚያ እናታዊ ፈገግታቸው ታጅበው ስለ ልጃቸው ደኅንነት ምላሽ ይሰጣሉ። “እላሙዲሊላ አላሂ ወላሂ ደህና ናት!ዱዋ አርጉላት." ይላሉ፤ መልሰው መላልሰው።

ሲኖሩ ሲኖሩ.…የሆነ ጊዜ ላይ ልጃቸው ስልክ ደውላ አለቀሰች ተባለ። “ምን ሆንሽ” ሲሏት አትናገርም
ሲኖሩ ሲኖሩ…የሆነ ጊዜ ላይ ደግሞ መደወል አቆመች ተባለ። ደህንነቷን የሚነግራቸው ጠፋ። ጎመን ወይ
በቆሎ ለሚገዛቸው የሰፈር ሰው ሁሉ “አረብ አገር ስልክ ማድረግ ታውቅበታለህ?” እያሉ ይጠይቃሉ።
የተማረ የሚመስል ወጣት ሲመለከቱ ደግሞ “ልጄ! እስኪ ባክህ የጅዳ ስልክ ቁጥር ጽፈህ አምጣልኝ? ልጄ ናፈቀችኝ ይሉታል። የሷ ስልክ ቁጥር ግን የላቸውም። አንዳንድ ሰው ነገሩን ሊያስረዳቸው ሞከረ።ኾኖም ሊገባቸው አልቻለም። የሰፈሩን ሰው መሄጃ መቀመጫ አሳጡት። እርስዎ ስልኳን ፈልገው ያምጡ! እኛ እንደውልሎታለን” ሲባሉ እኔ ቁጥሯን ከየት አዉቄ” ነው መልሳቸው። እሷ ካልደወለች
እሳቸው ወደየት ብለው ይደውላሉ? አድራሻዋ አይታወቅ ነገር።

የሰፈሩ ሰው በሙሉ እማማ ዙበይዳ ሲያዝኑ አይቶ አዘነ። እማማ ዙበይዳ የደግነት ምሳሌ ነበሩ። ፋጤ
ቀጮ እጅግ ስትናፍቃቸው ግን ሰው ሰላም ሳይሉ ማለፍ ሁሉ ጀመሩ። የሚሸጡት ጎመን ጠወለገ።
ወዲያው ደግሞ ወገባቸው ጎበጠ። ከመቼው በእድሜያቸው ላይ ምዕተ ዓመት እንደጨመሩ። ሰው የልጁ ናፍቆት እንደ ኤድስ አመንምኖ ሊገድለው እንደሚችል ያየሁት በእማማ ዙበይዳ ነው።

ከ5 ዓመታት በኋላ ልጃቸው ፋጤ መጣች ተባለ። በዊልቸር ላይ ሆና። በጣም ከመወፍሯ የተነሳ ዊልቸሩ ጠበባት። ፋጤ ቀጮ ትባል የነበረችው የሆነች ሲንቢሮ በረሮ ስለበረች ነበር።ታዲያ ለምን ወፈረች? ተስማምቷት ነበር ማለት ነው?
👍4