#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ሀያ(🔞)
፡
፡
#የዊንታ_ማንነት
ቦሌና አካባቢዋን የዊንታን ያህል የምታውቅ ሴት መኖሯን እጠራጠራለሁ። የቦሌ ዙርያን የሌሊት ጉድ እንደ ዊንታ የበረበረ ሰው መኖሩንም እንጃ! ለነገሩ ዊንታን የማታውቅ የዚያ አካባቢ ሸሌ አትገኝም።የአካባቢው ስትሪቶች፣ ኮድ ሶስቶች፣ የክለብና የቡና ቤት ሸሌዎች ጥሎባቸው ዊንታን አይወዷትም፣
ገና ሰፈሩን ስትረግጥ በአይናቸው ቂጥ ነው የሚመለከቷት። ለምን ቢባል ዊንታ እንደነሱ ታጥባ፣ታጥናና፣ ተኳኩላ በሸሌ ደንብ ለብሳ በየሌሊቱ ቢመለከቷትም ከወንድ ጋ ስትሄድ አየናት የምትል ሴት
ግን የለችም። ዝም ብላ በዙሪያቸው ታንዣብባለች። ሌሊቱን ሙሉ ቦሌና ዙሪያውን ታካልለዋለች።የቦሌ መድሃኒአለምና የቦሌ አትላስ ባለመኪኖች መኪናቸውን አቁመው ወይም መኪናቸው ውስጥ አስገብተው ያነጋግሯታል፣ ዋጋ ትደራደራለች፤ ግን ከባለመኪኖቹ ጋ አንድም ቀን ስትሄድ አትታይም።
የቦሌና ዙሪያው ውድ ክለቦች፣ ሆቴሎችና ቡና ቤቶች ውስጥ ገብታ የፈለገችውን ትጠጣለች፣ በወንዶች ትጋበዛለች፣ ከወንዶችና ከሴቶች ጋ እየተጫወተች አልኮል ትጠጣለች ግን ከግብዣው በኋላ ከማንም ወንድ ጋ ስትሄድ አትታይም። “ከዊንታ ጋ አንሶላ ተጋፍፌያለሁ” የሚል ወንድ በቦሌ ዙሪያ ተሰምቶ አይታወቅም። ይህ ጠባይዋ ለአካባቢው ሸሌዎች ውል አልባ እንቆቅልሽ ሆኗል። በዚህ ሁኔታዋ ግራ የተጋቡት ሸሌዎች ብዙ ነገር ያወሩባታል። ኤሚ በአንድ ወቅት ስለ ዊንታ ሳነሳባት ግንፍል ብሏት እንዲህ ብላኛለች፤
“ባክሽ እሷ ቢዝነስ የምትሰራ ሸሌ አይደለችም፤ እንደ ሸሌ አክት የምታደርግ የመንግስት ጆሮ ጠቢ ነች፤
መልክና ቁመና ሳያንሳት ቢዝነስ የማትሰራበት ሌላ ምን ምክንያት ይኖራታል ብለሽ ነው?እንደነ ኤልሳ
እኛንም እንዳታስቆጥረን ነው የምፈራው."
መሲን ደግሞ በአንድ ወቅት እየጠጣን የድሮ ጓደኞቻችን እያነሳን ስንጥል ስለ ዊንታ የሚገርም ነገር ነገረችኝ"
ሮዝ ሙች እየቃዠሁ አይደለም፤ የሰከርኩ ከመሰለሽም ተሳስተሻል። ከዋናዎቹ ሰዎች ጋ እሌኒን ስብሰባ ስትቀመጥ ሀገዞም አይቷት ነግሮኛል እኮ ነው የምልሽ፤ እኔ በጭራሽ ዊንታ ጆሮ ጠቢ
ስለመሆኗ ተጠራጥሬ ሁሉ አላውቅም። እንዴ ቆይ አንቺ ስታስቢው በሳምንት አንድ እንኳ ቢዝነስ ሳትሰራ እያደረች እንዴት ነው እንደዚያ እየተጫጫሰች፣ እየዘነጠች ልትኖር የምትችለው…። መሲን
ጥርጣሬዋን ሳጣጥልባት ሀገዞምን ስታገኘው ስለዊንታ በደንብ እንደምታውጣጣውና እንደምትነግረኝ ቃል ገባችልኝ።ሀገዞም የዊንታ የረጅም ጊዜ ደንበኛዋ ነው።እሷም "ባሌ" እያለች ነው የምትጠራ።መርማሪ ፖሊስ ሲሆን ሌሎች ግልፅ ያልሆኑ የደህንነት ስራዎቹንም ይሰራል ብላኛለች።
እኔ በበኩሌ መሲም ኤሚም ያሉትን ነገር ሙሉ በሙሉ ለመቀበል ከብዶኛል። በርግጥ የህውሃት ታጋዮች ድሮ በትግል ወቅት እብድ፣ ለማኝና ዘበኛ ሆነው ደርግን ይሰልሉት እንደነበረ ርእሱን ከማላስታውሰው መፅሀፍ ላይ አንብቤ አውቃለሁ።በዚህ ሰላማዊ ዘመን ግን ሸሌ ጆሮ ጠቢ በየአስፋልቱ እያቆሙ የሚሰልሉ አልመስልሽ አለኝ።
ለምን እንደሆነ አላውቅም ነገሩን አጥርቼ ለማወቅ የነበረኝ ጉጉት አላስቆም አላስቀምጥ አለኝ። ያን ሰሞን ደግሞ አጋጣሚ ሆኖ በሄርሜላ የልደት በዓል ላይ ዊንታ ተጋብዛ አላገኛትም! ነገሩን እንዴት ላነሳባት እንምችል ግን አልገለጥልሽ አለኝ። ቆይተን ጨዋታው እየደመቀ…ከመጠጡ እየደጋገምንለት
ስንሄድ ሁላችንም ሞቅታ ዉስጥ ገባን። ፈጠን ብዬ ከዊንታ ጎን ተቀመጥኩና ወሬ ጀመርኩ።
“ዊንታ ግን የውነት ጠፍተሻል፣ ደግሞ ባለስልጣን ሆናለች እያሉ እያስወሩብሽ ነው አልኳት።ስቃ ምንም መልስ ሳትሰጠኝ ሌላ ሌላ ወሬ መዘባረቅ ጀመረች። አንቺ በቃ ሁልጊዜ እንዳማረብሽ
ሮዚ ምንድነው ግን ምስጢሩ?…ብላ አሳሳቀችኝ። ወሬ ለመቀየር ያደረገቸው ጥረት ይበልጥ ጥርጣሬ ቢፈጥርብኝም ከዚህ በኋላ ነገሩን ማንሳት ለራሴም አደጋ እንዳለው ሰግቼ ተውኩት።
የሚገርመው ግን ስለ ዊንታ ነገሩ ሁሉ የተዳፈነ መስሎኝ በሌላ ጫወታ ዉስጥ ተዘፍቄ እያለሁ በራሷ ጊዜ ክፍለ-ከተማው በ”ኮምዩኒቲ ፖሊሲንግ” መልምሏት ከማህበረሰብ ደህንነት አጠባበቅ ጋር የተያያዙ ልዩ ልዩ ስልጠናዎችን በተለያየ ጊዜ መውሰዷን ነገረችኝ። እኔም ይህን ስልጠና መውሰድ
ከፈለኩ ልታገናኘኝ እንደምትችል ገለጸችልኝ። ይህን ጊዜ ጥርጣሬዬ ከፍ አለ። ማን ያውቃል?
Community policing የምትለዋን ነገር ያመጣቻት ሆን ብላ የሚወራባትን አሉባልታዎች እውነትነት ለማለዘብ ብላ ቢሆንስ? በዚያ ላይ ቅድም "ባለስልጣን ሆነሻል አሉ” ብዬ ሸንቆጥ ስላረኳት ለዚያ
ምላሽ እንዲሆን የፈጠረቻት ብልሃት ልትሆን እንደምትችል ጠረጠርኩ።
ከዊንታ ጋር ከሄርሜላ ልደት ምሽት የነበረንን ቆይታ ጨምሮ ነገሮችን በስክነት ለማያያዝ ስሞከር በሷ ዙሪያ የሚወሩት ነገሮች ሁሉ ሙሉ በሙሉ እውነት ባይሆኑም መነሻ እውነት እንዳላቸው ተረዳሁ።
ከስንት ጊዜ በኋላ ደግሞ ለምን መሲ ጮማ ጮማ መረጃ ይዛ አትመጣም። ሀገዞም በስካር መንፈስ ሆኖ ብዙ ነገር ዘባርቆላታል ለካ። መሲ እንደምትለው ከሆነ ሀገዞም ዊንታን በጣም ነው የሚጠላት።ምክንያቱም ከዚህ በፊት ለሴክስ ጠይቋት እስኪ መጀመርያ እከከህን አራግፍ” ብላዋለች።ይሄን በራሱ
አንደበት ነው የነገረኝ አለችኝ። መሲ ከሀገዞም የሰበሰበችው ወሬ ለማመን የሚከብድና ከጠበቅኩት በላይ ዝርዝር ነገር ሆኖ አገኘሁት። አንዳንዶቹ ነገሮች እሱን ራሱ የሚያስጠይቁትና በፍጹም ለመሲ መናገር የሌለበት አይነት ነበሩ። ምናልባት በዊንታ ላይ ቂም መያዙ ምን መደበቅና ምን መናገር እንዳለበት እንኳ እንዳያውቅ ሳይጋርደው አልቀረም።
መሲ ከሀገዞም የሰማችውን ተስገብግባ እንዲህ ተረከችልኝ።
ሀገዞም እንደነገረኝ ዊንታ የመጀመሪያ ተልእኮዋ በ'ክለብ ኤግዞቲካ” ተገኝታ ከጠጪዎቹ መሀል በመገኘት የእጽ ዝውውርን፣ የውጭ ምንዛሪንና ሰዶማውያንን የተመለከቱ መረጃዎችን መሰብሰብ ነበር። ለከለብ ኤግዞቲካ ባለቤቶች ለደህንነት ስጋት የሆኑ ወንጀለኞች በአካባቢው እንዳሉና ለሚልኳት መረጃ ሰብሳቢ ሴት አስፈላጊውን ትብብር ሁሉ እንዲያደርጉላትና ሽፋን እንዲሰጧት አስቀድሞ ተነግሯቸዋል። መረጃ ሰብሳቢ የተባለችው ዊንታ መሆኗ ነው። ለነገሩ ባለቤቱቹ የታጋይ ቤተሰብ ልጆች ስለሆኑ ሁልጊዜም ተባባሪዎች ናቸው ብሎኛል።
“በዚህም መሰረት ዊንታ በክለቡ ውስጥ በአልኮል የናወዘች ሴት መስላ የውጭ ምንዛሪ አቅራቢዎቹ፣ሰዶማውያኑና እጽ አዘዋዋሪዎቹ ቦታ እየጠቀሱ ሲቀጣጠሩ ትሰልላለች። አለቆቿ የሰጧት ሁለተኛው
ተልእኮ ደግሞ በግራንድ ሌከሰስ” ሆቴል ባር ውስጥ እየተዝናና የሚገኘውን ስመ-ጥር ዲያስፖራ ተቃዋሚ ፖለቲከኛን መከታተል ነበር። ፖለቲከኛው ሞቅ ብሎት ሲደንስ አብራው ከደነሰች በኋላ
ረጅም ሰአት አልኮል እየጠጡ ሲዝናኑ ነበር። ዲያስፖራው የአዲሳባ የቤት ልጅ የጠበሰ መስሎት በሱ ቤት በደስታ ሊሞት ደርሶ ነበር» ብሎኛል ሀገዞም።_ያረፈበት ሆቴል አልጋ ድረስ አብራው በመሄድም አለቆቿ ስለፖለቲከኛውና የግንኙነት መረቦቹ የሚፈልጉትን ወቅታዊ መረጃዎች እስከ ጥግ አቀብላቸዋለች
መሲ እንደምትለው ከሆን ዊንታ ከወንድ ጋር መኝታ ከፍል ድረስ ዘልቃ አንሶላ የምትጋፈፈው በእንደዚህ አይነት ልዩና ከባድ ተልእኮ ውቅት ብቻ ነው፡፡ ሀገዞም ለመሲ ከነገራት ተጨማሪ መረጃ እንደገባኝ ከሆነ ዊንታ ጀማሪ ጆሮ ጠቢ ሳትሆን አትቀርም።
መሲ ለባሏ ሀገዞም ይህን ስራ ዊንታ እንዴት እንደጀመረቸው ጠይቃው ነበር። ነገሩ ባልተጠበቀ ሁኔታና በአጋጣሚ እንደሆነ ነግሯታል።
" ከዚህ ቀደም ከእንድ መካከለኛው ምስራቅ ዉስጥ ከሚንቀሳቀስ አሸባሪ ቡ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ(🔞)
፡
፡
#የዊንታ_ማንነት
ቦሌና አካባቢዋን የዊንታን ያህል የምታውቅ ሴት መኖሯን እጠራጠራለሁ። የቦሌ ዙርያን የሌሊት ጉድ እንደ ዊንታ የበረበረ ሰው መኖሩንም እንጃ! ለነገሩ ዊንታን የማታውቅ የዚያ አካባቢ ሸሌ አትገኝም።የአካባቢው ስትሪቶች፣ ኮድ ሶስቶች፣ የክለብና የቡና ቤት ሸሌዎች ጥሎባቸው ዊንታን አይወዷትም፣
ገና ሰፈሩን ስትረግጥ በአይናቸው ቂጥ ነው የሚመለከቷት። ለምን ቢባል ዊንታ እንደነሱ ታጥባ፣ታጥናና፣ ተኳኩላ በሸሌ ደንብ ለብሳ በየሌሊቱ ቢመለከቷትም ከወንድ ጋ ስትሄድ አየናት የምትል ሴት
ግን የለችም። ዝም ብላ በዙሪያቸው ታንዣብባለች። ሌሊቱን ሙሉ ቦሌና ዙሪያውን ታካልለዋለች።የቦሌ መድሃኒአለምና የቦሌ አትላስ ባለመኪኖች መኪናቸውን አቁመው ወይም መኪናቸው ውስጥ አስገብተው ያነጋግሯታል፣ ዋጋ ትደራደራለች፤ ግን ከባለመኪኖቹ ጋ አንድም ቀን ስትሄድ አትታይም።
የቦሌና ዙሪያው ውድ ክለቦች፣ ሆቴሎችና ቡና ቤቶች ውስጥ ገብታ የፈለገችውን ትጠጣለች፣ በወንዶች ትጋበዛለች፣ ከወንዶችና ከሴቶች ጋ እየተጫወተች አልኮል ትጠጣለች ግን ከግብዣው በኋላ ከማንም ወንድ ጋ ስትሄድ አትታይም። “ከዊንታ ጋ አንሶላ ተጋፍፌያለሁ” የሚል ወንድ በቦሌ ዙሪያ ተሰምቶ አይታወቅም። ይህ ጠባይዋ ለአካባቢው ሸሌዎች ውል አልባ እንቆቅልሽ ሆኗል። በዚህ ሁኔታዋ ግራ የተጋቡት ሸሌዎች ብዙ ነገር ያወሩባታል። ኤሚ በአንድ ወቅት ስለ ዊንታ ሳነሳባት ግንፍል ብሏት እንዲህ ብላኛለች፤
“ባክሽ እሷ ቢዝነስ የምትሰራ ሸሌ አይደለችም፤ እንደ ሸሌ አክት የምታደርግ የመንግስት ጆሮ ጠቢ ነች፤
መልክና ቁመና ሳያንሳት ቢዝነስ የማትሰራበት ሌላ ምን ምክንያት ይኖራታል ብለሽ ነው?እንደነ ኤልሳ
እኛንም እንዳታስቆጥረን ነው የምፈራው."
መሲን ደግሞ በአንድ ወቅት እየጠጣን የድሮ ጓደኞቻችን እያነሳን ስንጥል ስለ ዊንታ የሚገርም ነገር ነገረችኝ"
ሮዝ ሙች እየቃዠሁ አይደለም፤ የሰከርኩ ከመሰለሽም ተሳስተሻል። ከዋናዎቹ ሰዎች ጋ እሌኒን ስብሰባ ስትቀመጥ ሀገዞም አይቷት ነግሮኛል እኮ ነው የምልሽ፤ እኔ በጭራሽ ዊንታ ጆሮ ጠቢ
ስለመሆኗ ተጠራጥሬ ሁሉ አላውቅም። እንዴ ቆይ አንቺ ስታስቢው በሳምንት አንድ እንኳ ቢዝነስ ሳትሰራ እያደረች እንዴት ነው እንደዚያ እየተጫጫሰች፣ እየዘነጠች ልትኖር የምትችለው…። መሲን
ጥርጣሬዋን ሳጣጥልባት ሀገዞምን ስታገኘው ስለዊንታ በደንብ እንደምታውጣጣውና እንደምትነግረኝ ቃል ገባችልኝ።ሀገዞም የዊንታ የረጅም ጊዜ ደንበኛዋ ነው።እሷም "ባሌ" እያለች ነው የምትጠራ።መርማሪ ፖሊስ ሲሆን ሌሎች ግልፅ ያልሆኑ የደህንነት ስራዎቹንም ይሰራል ብላኛለች።
እኔ በበኩሌ መሲም ኤሚም ያሉትን ነገር ሙሉ በሙሉ ለመቀበል ከብዶኛል። በርግጥ የህውሃት ታጋዮች ድሮ በትግል ወቅት እብድ፣ ለማኝና ዘበኛ ሆነው ደርግን ይሰልሉት እንደነበረ ርእሱን ከማላስታውሰው መፅሀፍ ላይ አንብቤ አውቃለሁ።በዚህ ሰላማዊ ዘመን ግን ሸሌ ጆሮ ጠቢ በየአስፋልቱ እያቆሙ የሚሰልሉ አልመስልሽ አለኝ።
ለምን እንደሆነ አላውቅም ነገሩን አጥርቼ ለማወቅ የነበረኝ ጉጉት አላስቆም አላስቀምጥ አለኝ። ያን ሰሞን ደግሞ አጋጣሚ ሆኖ በሄርሜላ የልደት በዓል ላይ ዊንታ ተጋብዛ አላገኛትም! ነገሩን እንዴት ላነሳባት እንምችል ግን አልገለጥልሽ አለኝ። ቆይተን ጨዋታው እየደመቀ…ከመጠጡ እየደጋገምንለት
ስንሄድ ሁላችንም ሞቅታ ዉስጥ ገባን። ፈጠን ብዬ ከዊንታ ጎን ተቀመጥኩና ወሬ ጀመርኩ።
“ዊንታ ግን የውነት ጠፍተሻል፣ ደግሞ ባለስልጣን ሆናለች እያሉ እያስወሩብሽ ነው አልኳት።ስቃ ምንም መልስ ሳትሰጠኝ ሌላ ሌላ ወሬ መዘባረቅ ጀመረች። አንቺ በቃ ሁልጊዜ እንዳማረብሽ
ሮዚ ምንድነው ግን ምስጢሩ?…ብላ አሳሳቀችኝ። ወሬ ለመቀየር ያደረገቸው ጥረት ይበልጥ ጥርጣሬ ቢፈጥርብኝም ከዚህ በኋላ ነገሩን ማንሳት ለራሴም አደጋ እንዳለው ሰግቼ ተውኩት።
የሚገርመው ግን ስለ ዊንታ ነገሩ ሁሉ የተዳፈነ መስሎኝ በሌላ ጫወታ ዉስጥ ተዘፍቄ እያለሁ በራሷ ጊዜ ክፍለ-ከተማው በ”ኮምዩኒቲ ፖሊሲንግ” መልምሏት ከማህበረሰብ ደህንነት አጠባበቅ ጋር የተያያዙ ልዩ ልዩ ስልጠናዎችን በተለያየ ጊዜ መውሰዷን ነገረችኝ። እኔም ይህን ስልጠና መውሰድ
ከፈለኩ ልታገናኘኝ እንደምትችል ገለጸችልኝ። ይህን ጊዜ ጥርጣሬዬ ከፍ አለ። ማን ያውቃል?
Community policing የምትለዋን ነገር ያመጣቻት ሆን ብላ የሚወራባትን አሉባልታዎች እውነትነት ለማለዘብ ብላ ቢሆንስ? በዚያ ላይ ቅድም "ባለስልጣን ሆነሻል አሉ” ብዬ ሸንቆጥ ስላረኳት ለዚያ
ምላሽ እንዲሆን የፈጠረቻት ብልሃት ልትሆን እንደምትችል ጠረጠርኩ።
ከዊንታ ጋር ከሄርሜላ ልደት ምሽት የነበረንን ቆይታ ጨምሮ ነገሮችን በስክነት ለማያያዝ ስሞከር በሷ ዙሪያ የሚወሩት ነገሮች ሁሉ ሙሉ በሙሉ እውነት ባይሆኑም መነሻ እውነት እንዳላቸው ተረዳሁ።
ከስንት ጊዜ በኋላ ደግሞ ለምን መሲ ጮማ ጮማ መረጃ ይዛ አትመጣም። ሀገዞም በስካር መንፈስ ሆኖ ብዙ ነገር ዘባርቆላታል ለካ። መሲ እንደምትለው ከሆነ ሀገዞም ዊንታን በጣም ነው የሚጠላት።ምክንያቱም ከዚህ በፊት ለሴክስ ጠይቋት እስኪ መጀመርያ እከከህን አራግፍ” ብላዋለች።ይሄን በራሱ
አንደበት ነው የነገረኝ አለችኝ። መሲ ከሀገዞም የሰበሰበችው ወሬ ለማመን የሚከብድና ከጠበቅኩት በላይ ዝርዝር ነገር ሆኖ አገኘሁት። አንዳንዶቹ ነገሮች እሱን ራሱ የሚያስጠይቁትና በፍጹም ለመሲ መናገር የሌለበት አይነት ነበሩ። ምናልባት በዊንታ ላይ ቂም መያዙ ምን መደበቅና ምን መናገር እንዳለበት እንኳ እንዳያውቅ ሳይጋርደው አልቀረም።
መሲ ከሀገዞም የሰማችውን ተስገብግባ እንዲህ ተረከችልኝ።
ሀገዞም እንደነገረኝ ዊንታ የመጀመሪያ ተልእኮዋ በ'ክለብ ኤግዞቲካ” ተገኝታ ከጠጪዎቹ መሀል በመገኘት የእጽ ዝውውርን፣ የውጭ ምንዛሪንና ሰዶማውያንን የተመለከቱ መረጃዎችን መሰብሰብ ነበር። ለከለብ ኤግዞቲካ ባለቤቶች ለደህንነት ስጋት የሆኑ ወንጀለኞች በአካባቢው እንዳሉና ለሚልኳት መረጃ ሰብሳቢ ሴት አስፈላጊውን ትብብር ሁሉ እንዲያደርጉላትና ሽፋን እንዲሰጧት አስቀድሞ ተነግሯቸዋል። መረጃ ሰብሳቢ የተባለችው ዊንታ መሆኗ ነው። ለነገሩ ባለቤቱቹ የታጋይ ቤተሰብ ልጆች ስለሆኑ ሁልጊዜም ተባባሪዎች ናቸው ብሎኛል።
“በዚህም መሰረት ዊንታ በክለቡ ውስጥ በአልኮል የናወዘች ሴት መስላ የውጭ ምንዛሪ አቅራቢዎቹ፣ሰዶማውያኑና እጽ አዘዋዋሪዎቹ ቦታ እየጠቀሱ ሲቀጣጠሩ ትሰልላለች። አለቆቿ የሰጧት ሁለተኛው
ተልእኮ ደግሞ በግራንድ ሌከሰስ” ሆቴል ባር ውስጥ እየተዝናና የሚገኘውን ስመ-ጥር ዲያስፖራ ተቃዋሚ ፖለቲከኛን መከታተል ነበር። ፖለቲከኛው ሞቅ ብሎት ሲደንስ አብራው ከደነሰች በኋላ
ረጅም ሰአት አልኮል እየጠጡ ሲዝናኑ ነበር። ዲያስፖራው የአዲሳባ የቤት ልጅ የጠበሰ መስሎት በሱ ቤት በደስታ ሊሞት ደርሶ ነበር» ብሎኛል ሀገዞም።_ያረፈበት ሆቴል አልጋ ድረስ አብራው በመሄድም አለቆቿ ስለፖለቲከኛውና የግንኙነት መረቦቹ የሚፈልጉትን ወቅታዊ መረጃዎች እስከ ጥግ አቀብላቸዋለች
መሲ እንደምትለው ከሆን ዊንታ ከወንድ ጋር መኝታ ከፍል ድረስ ዘልቃ አንሶላ የምትጋፈፈው በእንደዚህ አይነት ልዩና ከባድ ተልእኮ ውቅት ብቻ ነው፡፡ ሀገዞም ለመሲ ከነገራት ተጨማሪ መረጃ እንደገባኝ ከሆነ ዊንታ ጀማሪ ጆሮ ጠቢ ሳትሆን አትቀርም።
መሲ ለባሏ ሀገዞም ይህን ስራ ዊንታ እንዴት እንደጀመረቸው ጠይቃው ነበር። ነገሩ ባልተጠበቀ ሁኔታና በአጋጣሚ እንደሆነ ነግሯታል።
" ከዚህ ቀደም ከእንድ መካከለኛው ምስራቅ ዉስጥ ከሚንቀሳቀስ አሸባሪ ቡ