#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
#እንደወረደ_ነውና_ለአንባቢ
#የማይመቹ_እኛ_ፀያፍ_የምንላቸው
#ቃላቶች_አሉትና_አሁንም
#በድጋሚ_እንደምናገረው
#የማይመቸው_እንዳታነቡት
#እመክራለሁ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
አማንዳ
ለጥቂት ጊዜ
ያን ሰሞን አንዲት ቆንጆ አሜሪካዊት ነበረችኝ፣ አይኗ
ሰማያዊ፣ ፀጉሯ በጣም ንፁህ ቡና አይነት፡፡ እጅግ ደስ ትላለች፣
አልጋ ውስጥ ልብ ታጠፋለች ግን በማልፈልጋት ሰአት ሆቴሌ
እየመጣች አላሰራ ስላለችኝ፤ ቤተ መፃህፍት እየሄድኩ መስራት ግድ
ሆነብኝ፡፡ ሆቴሌ ስታጣኝ ወደ ቤተ መፃህፍቱ መምጣት ጀመረች።
እሷን ለመሸሽና በዚያውም ባህራምን ለማወቅ ስል ሀበሾቹን
እጠጋቸው ጀመር ምግብ ቤት አብሬያቸው እገባለሁ፣ ካፌ
ዶርቢቴል አብሬያቸው ካርታ እጫወታለሁ ከባህራም ጋር ግን ላይ ላዩን እየቀለዱ ለመሳቅ እንጂ፣ የልብ ለመጫወት አጋጣሚ ለጊዜው አላገኘሁም። ይልቅስ ከሀበሾቹ ጋር ግንኙነት በማድረጌ «ሚስቶቻቸውን» በመጠኑ እያወቅኳቸው ሄድኩ፡፡
የነበርንበት ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ሴቶች ከወንዶቹ በጣም ይበዛሉ፡፡
ስለዚህ ለሁሉ ሴት 'ሚዳረስ ወንድ የለም....አሉ ሶስት፣ አራት፣
አምስት 'የሆኑ ወንድ 'ሚያድኑ ልጃገረዶች። ታድያ ወንዱን ቆንጆ
ቆንጆዎቹ ይዘውታል፣ ተጠምጥመውበታል። ነፃ የሆነ ወንድ አይገኝም፣ ቢገኝም ወይ የደስ ደስ የለውም፣ ወይ ጥቁር ነው። ጥቁር ደሞ ምን ቢወዱት አገሩ መመለሱ አይቀርም፡፡ ብልጥ ወይም ውብ ወይም እድለኛ ካልሆኑ፣ ፈረንሳይ ወንድ ማግኘት አይቻልም። ሳያገቡ የማርጀት ፍርሀት በወራቱ ዋሻ ሰአመታቱ ጫካ አድፍጦ
ይጠብቃል.
ጥቁሮቹ ወንዶች ገና እንደመጡ፣ በንግድነት ምክንያት ቆንጆ
ሴት ማጥመዱን ለጊዜው ስለማያውቁበት፣ የተገኘችውን እሺ ብለው ይቀበላሉ። የምትገኘው ደሞ ቆንጆ ያልሆነች ናት፣ ስለዚህ ማቆያ
ናት...
«የሀበሾቹ ሚስቶች» ጎደሎ ብጤዎች ነበሩ፡- እዚህ ቅርፅ
ይጎድሳል፣ እዚያ ድምፅ ይጎድላል፣ እዚያ ጠባይ ይጎድሳል። ብቻ፣ሉልሰገድ እንዳለኝ ሁሉም ያ ነገር ኣላቸው ለጊዜው ሀበሾቹ የፈለጉት እሱን ነው:: መልኩ፣ የደስደሱ፣ ደማምነቱ፣ ጠባዩ፣ በኋላ
ዝግ ተብሉ ይፈለጋል ከሁሉም አስቀያሚ አማንዳ ሳትሆን አትቀርም፡፡ ድብልብል
አሜሪካዊት ናት፡፡ ወፍራም አንገቷ ዙርያ ስጋው ተጣጥፏል፣ ሽንጥ
ሚሉት የላትም፣ ስትራመድ የሚንቀጠቀጠው ባቷ ረዥም ቂጥ ይመስላል። በጭራሽ ስሜት አትቀሰቅስም። ሉልሰገድ ለምን
እንደያዛት ለጊዜው ሊገባኝ አልቻለም፡፡ የቸገረው እርጉዝ ያገባል ይባላል፣ እሱ ግን አቅፏት ይዞራል። ወገቧ ዙርያ እጁ ስለማይደርስ ትከሻዋን አቅፎ እሷ ወገቡን አቅፋ ሲሄዱ አያቸዋለሁ። የአማንዳ ፈገግታ ደግና ንፁህ ነው፣ ትንንሽ አይኖቿ ንፁሀ ሰማያዊ ናቸው፣ ረዥም ፀጉሯ በጣም ንፁህ ነጭ ሆኖ፣ ጨረቃ ውስጥ ተነክሮ የወጣ ይመስላል። ግን ይህን ሁሉ ውበት ጮማዋ አፍኖ ይዞ እንደሌለ አድርጎታል። ስታያት ውፋሬዋ ነው 'ሚታይህ፣ ስታስታውሳት ጮማዋ ነው ትዝ ሚልህ
ሲልቪ ግን በጣም ቆንጆ ናት። «እጥር ምጥን» ያለች ፈረንሳዊት ሆና፣ ቡናማ ጉልህ አይኖቿ ውስጥና ውብ ሰፊ አፏ
ዙርያ እንደ ነበልባል የሚውለበለበው ፈገግታዋ ልብ ያሞቃል። ወደ ኋላ የተለቀቀው ንፁህ ጥቁር ፀጉሯ ያብለጨልጫል፣ ስትራመድ
ረዥም አንገቷን እያወዛወዘች ስለሆነ፣ ይሄ ጥቁር ሀር ፀጉሯ ዥው ዥው ይጫወታል። ከታች ደሞ አበጥ ያለው ዳሌዋ ያንኑ ያህል ይወዛወዛል። እግሯ በብዙ ጥንቃቄ የተቀረፀ ውብ ፍጥረት ነው::ፍቅርም ምኞትም የምትቀሰቅስ ወጣት ትመስላለች። ተመስገንን በጣም ትወደዋለች ሲሉ ሰምቻለሁ፡፡ ይሄ ተመስገን ፈረንሳይ አገር የተስማማው ይመስላል።
ዩኒቨርሲቲውን «ሲቴ» ይሉታል። ሲቴ ውስጥ መኝታ ቤት
ያላቸው ሀበሾች ተመስገን፣ ሉልሰገድ፣ ተካ፣ ሀይለየሱስ ናቸው፡፡
ሌሉቹ እንደኔው የሆቴል ክፍል ወይም የከተማ ቤት ተከራይተው
ይኖራሉ ቆንጆዋን አሜሪካዊት እንዳላገኝ ስፈልግ ከሉልሰገድ ወይም ከተመስገን ቁልፍ ለምኜ መኝታ ቤታቸው ቁጭ ብዬ ሰራለሁ::ሀይለየሱስ ቤት እንዳልሰራ ሰውየውን አልወደውም። ተካ ቤት
እንዳልሰራ ደሞ የተካ ቤት ይገማል። አይ ተካ! እግዜር ይይለት አንዳንዴ እንኳ እግሩን ቢታጠብና እግር ሹራቡን ቢያጥብ ምን ቸገረው ነበር? ዝም ብሎ ብቻ ጥፍሩን እየነከሰ መነጫነጭ ምን ያረግለታል?
ሉልሰገድ ወይም ተመስገን ቤት ቁጭ ብዬ ስስራ አንዳንዴ
ባህራም ይመጣል፡፡ ትንሽ እናወራና ፂሙን ተላጭቶ መልካም ስራ ብሉኝ ይወጣል። ፀጉራም ነው። እጆቹን፣ ደረቱን፣ አንገቱን፣ ፊቱን ፀጉር ወሮታል። ፂሙን ሲላጭ አይኑ፣ አፍንጫውና ጆሮው ብቻ ናቸው መላጨት የሌለባቸው:: ቢሆንም ፀጉሩ አያስቀይምም፡፡ በጣም
ንፁህ ሰው ነው።
አንዳንዴ ደሞ ቁጭ ብዬ ስሰራ ድቡልቡሏ አማንዳ ወይም
ውቢቷ ሲልቪ ይመጣሉ ወዳጃቸውን ፍለጋ፡፡ ቀስ በቀስ እነዚህን ሁለት ልጃገረዶች» እያወቅኳቸው፣ እየወደድኳቸው ሄድኩ፡፡ እነሱም ሊወዱኝ እንደጀመሩ ታወቀኝ። ስለራሳቸው ኑሮ በመጠኑ ይነግሩኝ ጀመር ..
አንዳንድ ቅዳሜ ማታ ሀበሾቹና ጓደኞቻቸው «ሱርፕሪዝ ፓርቲ»
ያደርጋሉ። «ሰርፕሪዝ ፓርቲ» ድንገተኛ ብጤ ነው። ታስቦ የታቀደ
ፓርቲ ሳይሆን፣ ጓደኛሞች ሲገናኙ «ዛሬ ምን እናርግ? ሲኒማ
እንግባ ወይስ ምን ይሻላል?» ይባባሉና ለምን ሰርፕሪዝ ፓርቲ
አናረግም?» ይላሉ፡፡ ያን እለት ማታ ፓርቲው ይደረጋል። የተገኙ
ሰዎች ይጠራሉ፣ የራሳቸውን መጠጥ ይዘው እንደሚመጡ የታወቀ ነው:: አንዱ ቤት ፓርቲው ይደረጋል። ለዚህ ጉዳይ ሀበሾቹን
ባህራም ያገለግላቸዋል
ይጀምራል፤ ወንዶቹን ይጠራል፣ ሴቶቹን ይጋብዛል፣ እዚህ ትእዛዝ
እንደ አውሎ ነፋስ በፍጥነት መዘዋወር ይጀምራል ወንዶቹን ይጠራል ሴቶቹን ይጋብዛል እዚህ ትእዛዝ እዚያ ምክር ይሰጣል፣ ከዚህ ዲስክ ከዚያ ሴት ይዋሳል፣ ፓርቲው ይጀመራል። ተሳታፊዎቹ ወንዶች ኣብዛኛዎቹ ኢትዮጵያውያንና ኢራናውያን ናቸው፣ የሁለቱ አገሮች ማህበር ይመስላል።
እንዲህ አይነት ፓርቲ ውስጥ ነበር ሉልሰገድ አማንዳን ያገኛት። ፓርቲው ውስጥ ጥቂት ሴቶች ብቻ ነበሩ፣ እነሱም ተይዘዋል፡፡ ያልተያዙ አንዲት በጣም ደቃቃ የሆነች የሩቅ ምስራቅ
ልጅና እንዲት አስቀያሚ ድቡልቡል ኣሜሪካዊት ብቻ ናቸው::ምስራቃዊቷ በጣም ደስ ትላለች፣ ግን ሉልሰገድ እሷን ይዞ አልጋ ውስጥ ሲገባ ሊታየው አልቻለም። «ዎ! ብትሞትብኝስ?» ብሎ አሰበ፡፡ ተዋት። ድቡልቡሏ አሜሪካዊት ፈፅማ ደስ አትልም፣ ግን ሙዚቃውና መጠጡ እየገፋፉ ወደሷ ወሰዱት። ተዋወቃት። ስሜ
አማንዳ ነው አለችው፣ አብረው ይደንሱ ጀመር፡፡ በእንግሊዝኛ
እያወሩ ሁለቱም በብሉይ ጠጡ፣ ሞቅ አላቸው:: ስታቅፈው
ስታናግረው በጣም ደስ እያለችው ሄደች ይስማት ጀመር
«ተው እዚህ አትሳመኝ» አለችው
«ምናለበት?» አላት ጆሮዋን እየሳመ አልችልም፡፡ ስሜቴ በጣም ይቀሰቀሳል» አለችው:: ድምፅዋ
በጣም አቆመበት።
ታድያ ምናለበት?» አለ እየተሻሻት
"ያኔ መሳም ብቻ አይበቃኝም» ብላ በሀይል ተጠጋችው::
ሉልሰገድ ቀስ ብሎ ወደ አንዱ መኝታ ክፍል ገብቶ እዚያ
ይሳሳሙ የነበሩትን ሁለት ፈረንሳዮች አስወጣቸው። (መኝታው የማን እንደሆነ እንጃ መብራቱን አጠፋ። ተመልሶ መጥቶ አማንዳን ወደዚህ ጭለማ መኝታ ቤት ወሰዳት፡፡ በሩን ቆለፈ። አልጋው ላይ አጋድሞ ይስማት ጀመር። እየሳመ፣ እያሻሽ ሙታንታዋን አስወለቃት። ጭለማ በመሆኑ አስቀያሚ መልኳ ስለማይታየውና፣አሳሳም ከማወቁም በላይ ወፍራም ገላዋ ምቹ ስለሆነ፣ እጅግ በጣም ተደሰተባት ጠግቦ ከላይዋ ሊነሳ ሲል፣ እቅፍ አደረገችውና እንዳይነሳ ከለከለችው
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
#እንደወረደ_ነውና_ለአንባቢ
#የማይመቹ_እኛ_ፀያፍ_የምንላቸው
#ቃላቶች_አሉትና_አሁንም
#በድጋሚ_እንደምናገረው
#የማይመቸው_እንዳታነቡት
#እመክራለሁ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
አማንዳ
ለጥቂት ጊዜ
ያን ሰሞን አንዲት ቆንጆ አሜሪካዊት ነበረችኝ፣ አይኗ
ሰማያዊ፣ ፀጉሯ በጣም ንፁህ ቡና አይነት፡፡ እጅግ ደስ ትላለች፣
አልጋ ውስጥ ልብ ታጠፋለች ግን በማልፈልጋት ሰአት ሆቴሌ
እየመጣች አላሰራ ስላለችኝ፤ ቤተ መፃህፍት እየሄድኩ መስራት ግድ
ሆነብኝ፡፡ ሆቴሌ ስታጣኝ ወደ ቤተ መፃህፍቱ መምጣት ጀመረች።
እሷን ለመሸሽና በዚያውም ባህራምን ለማወቅ ስል ሀበሾቹን
እጠጋቸው ጀመር ምግብ ቤት አብሬያቸው እገባለሁ፣ ካፌ
ዶርቢቴል አብሬያቸው ካርታ እጫወታለሁ ከባህራም ጋር ግን ላይ ላዩን እየቀለዱ ለመሳቅ እንጂ፣ የልብ ለመጫወት አጋጣሚ ለጊዜው አላገኘሁም። ይልቅስ ከሀበሾቹ ጋር ግንኙነት በማድረጌ «ሚስቶቻቸውን» በመጠኑ እያወቅኳቸው ሄድኩ፡፡
የነበርንበት ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ሴቶች ከወንዶቹ በጣም ይበዛሉ፡፡
ስለዚህ ለሁሉ ሴት 'ሚዳረስ ወንድ የለም....አሉ ሶስት፣ አራት፣
አምስት 'የሆኑ ወንድ 'ሚያድኑ ልጃገረዶች። ታድያ ወንዱን ቆንጆ
ቆንጆዎቹ ይዘውታል፣ ተጠምጥመውበታል። ነፃ የሆነ ወንድ አይገኝም፣ ቢገኝም ወይ የደስ ደስ የለውም፣ ወይ ጥቁር ነው። ጥቁር ደሞ ምን ቢወዱት አገሩ መመለሱ አይቀርም፡፡ ብልጥ ወይም ውብ ወይም እድለኛ ካልሆኑ፣ ፈረንሳይ ወንድ ማግኘት አይቻልም። ሳያገቡ የማርጀት ፍርሀት በወራቱ ዋሻ ሰአመታቱ ጫካ አድፍጦ
ይጠብቃል.
ጥቁሮቹ ወንዶች ገና እንደመጡ፣ በንግድነት ምክንያት ቆንጆ
ሴት ማጥመዱን ለጊዜው ስለማያውቁበት፣ የተገኘችውን እሺ ብለው ይቀበላሉ። የምትገኘው ደሞ ቆንጆ ያልሆነች ናት፣ ስለዚህ ማቆያ
ናት...
«የሀበሾቹ ሚስቶች» ጎደሎ ብጤዎች ነበሩ፡- እዚህ ቅርፅ
ይጎድሳል፣ እዚያ ድምፅ ይጎድላል፣ እዚያ ጠባይ ይጎድሳል። ብቻ፣ሉልሰገድ እንዳለኝ ሁሉም ያ ነገር ኣላቸው ለጊዜው ሀበሾቹ የፈለጉት እሱን ነው:: መልኩ፣ የደስደሱ፣ ደማምነቱ፣ ጠባዩ፣ በኋላ
ዝግ ተብሉ ይፈለጋል ከሁሉም አስቀያሚ አማንዳ ሳትሆን አትቀርም፡፡ ድብልብል
አሜሪካዊት ናት፡፡ ወፍራም አንገቷ ዙርያ ስጋው ተጣጥፏል፣ ሽንጥ
ሚሉት የላትም፣ ስትራመድ የሚንቀጠቀጠው ባቷ ረዥም ቂጥ ይመስላል። በጭራሽ ስሜት አትቀሰቅስም። ሉልሰገድ ለምን
እንደያዛት ለጊዜው ሊገባኝ አልቻለም፡፡ የቸገረው እርጉዝ ያገባል ይባላል፣ እሱ ግን አቅፏት ይዞራል። ወገቧ ዙርያ እጁ ስለማይደርስ ትከሻዋን አቅፎ እሷ ወገቡን አቅፋ ሲሄዱ አያቸዋለሁ። የአማንዳ ፈገግታ ደግና ንፁህ ነው፣ ትንንሽ አይኖቿ ንፁሀ ሰማያዊ ናቸው፣ ረዥም ፀጉሯ በጣም ንፁህ ነጭ ሆኖ፣ ጨረቃ ውስጥ ተነክሮ የወጣ ይመስላል። ግን ይህን ሁሉ ውበት ጮማዋ አፍኖ ይዞ እንደሌለ አድርጎታል። ስታያት ውፋሬዋ ነው 'ሚታይህ፣ ስታስታውሳት ጮማዋ ነው ትዝ ሚልህ
ሲልቪ ግን በጣም ቆንጆ ናት። «እጥር ምጥን» ያለች ፈረንሳዊት ሆና፣ ቡናማ ጉልህ አይኖቿ ውስጥና ውብ ሰፊ አፏ
ዙርያ እንደ ነበልባል የሚውለበለበው ፈገግታዋ ልብ ያሞቃል። ወደ ኋላ የተለቀቀው ንፁህ ጥቁር ፀጉሯ ያብለጨልጫል፣ ስትራመድ
ረዥም አንገቷን እያወዛወዘች ስለሆነ፣ ይሄ ጥቁር ሀር ፀጉሯ ዥው ዥው ይጫወታል። ከታች ደሞ አበጥ ያለው ዳሌዋ ያንኑ ያህል ይወዛወዛል። እግሯ በብዙ ጥንቃቄ የተቀረፀ ውብ ፍጥረት ነው::ፍቅርም ምኞትም የምትቀሰቅስ ወጣት ትመስላለች። ተመስገንን በጣም ትወደዋለች ሲሉ ሰምቻለሁ፡፡ ይሄ ተመስገን ፈረንሳይ አገር የተስማማው ይመስላል።
ዩኒቨርሲቲውን «ሲቴ» ይሉታል። ሲቴ ውስጥ መኝታ ቤት
ያላቸው ሀበሾች ተመስገን፣ ሉልሰገድ፣ ተካ፣ ሀይለየሱስ ናቸው፡፡
ሌሉቹ እንደኔው የሆቴል ክፍል ወይም የከተማ ቤት ተከራይተው
ይኖራሉ ቆንጆዋን አሜሪካዊት እንዳላገኝ ስፈልግ ከሉልሰገድ ወይም ከተመስገን ቁልፍ ለምኜ መኝታ ቤታቸው ቁጭ ብዬ ሰራለሁ::ሀይለየሱስ ቤት እንዳልሰራ ሰውየውን አልወደውም። ተካ ቤት
እንዳልሰራ ደሞ የተካ ቤት ይገማል። አይ ተካ! እግዜር ይይለት አንዳንዴ እንኳ እግሩን ቢታጠብና እግር ሹራቡን ቢያጥብ ምን ቸገረው ነበር? ዝም ብሎ ብቻ ጥፍሩን እየነከሰ መነጫነጭ ምን ያረግለታል?
ሉልሰገድ ወይም ተመስገን ቤት ቁጭ ብዬ ስስራ አንዳንዴ
ባህራም ይመጣል፡፡ ትንሽ እናወራና ፂሙን ተላጭቶ መልካም ስራ ብሉኝ ይወጣል። ፀጉራም ነው። እጆቹን፣ ደረቱን፣ አንገቱን፣ ፊቱን ፀጉር ወሮታል። ፂሙን ሲላጭ አይኑ፣ አፍንጫውና ጆሮው ብቻ ናቸው መላጨት የሌለባቸው:: ቢሆንም ፀጉሩ አያስቀይምም፡፡ በጣም
ንፁህ ሰው ነው።
አንዳንዴ ደሞ ቁጭ ብዬ ስሰራ ድቡልቡሏ አማንዳ ወይም
ውቢቷ ሲልቪ ይመጣሉ ወዳጃቸውን ፍለጋ፡፡ ቀስ በቀስ እነዚህን ሁለት ልጃገረዶች» እያወቅኳቸው፣ እየወደድኳቸው ሄድኩ፡፡ እነሱም ሊወዱኝ እንደጀመሩ ታወቀኝ። ስለራሳቸው ኑሮ በመጠኑ ይነግሩኝ ጀመር ..
አንዳንድ ቅዳሜ ማታ ሀበሾቹና ጓደኞቻቸው «ሱርፕሪዝ ፓርቲ»
ያደርጋሉ። «ሰርፕሪዝ ፓርቲ» ድንገተኛ ብጤ ነው። ታስቦ የታቀደ
ፓርቲ ሳይሆን፣ ጓደኛሞች ሲገናኙ «ዛሬ ምን እናርግ? ሲኒማ
እንግባ ወይስ ምን ይሻላል?» ይባባሉና ለምን ሰርፕሪዝ ፓርቲ
አናረግም?» ይላሉ፡፡ ያን እለት ማታ ፓርቲው ይደረጋል። የተገኙ
ሰዎች ይጠራሉ፣ የራሳቸውን መጠጥ ይዘው እንደሚመጡ የታወቀ ነው:: አንዱ ቤት ፓርቲው ይደረጋል። ለዚህ ጉዳይ ሀበሾቹን
ባህራም ያገለግላቸዋል
ይጀምራል፤ ወንዶቹን ይጠራል፣ ሴቶቹን ይጋብዛል፣ እዚህ ትእዛዝ
እንደ አውሎ ነፋስ በፍጥነት መዘዋወር ይጀምራል ወንዶቹን ይጠራል ሴቶቹን ይጋብዛል እዚህ ትእዛዝ እዚያ ምክር ይሰጣል፣ ከዚህ ዲስክ ከዚያ ሴት ይዋሳል፣ ፓርቲው ይጀመራል። ተሳታፊዎቹ ወንዶች ኣብዛኛዎቹ ኢትዮጵያውያንና ኢራናውያን ናቸው፣ የሁለቱ አገሮች ማህበር ይመስላል።
እንዲህ አይነት ፓርቲ ውስጥ ነበር ሉልሰገድ አማንዳን ያገኛት። ፓርቲው ውስጥ ጥቂት ሴቶች ብቻ ነበሩ፣ እነሱም ተይዘዋል፡፡ ያልተያዙ አንዲት በጣም ደቃቃ የሆነች የሩቅ ምስራቅ
ልጅና እንዲት አስቀያሚ ድቡልቡል ኣሜሪካዊት ብቻ ናቸው::ምስራቃዊቷ በጣም ደስ ትላለች፣ ግን ሉልሰገድ እሷን ይዞ አልጋ ውስጥ ሲገባ ሊታየው አልቻለም። «ዎ! ብትሞትብኝስ?» ብሎ አሰበ፡፡ ተዋት። ድቡልቡሏ አሜሪካዊት ፈፅማ ደስ አትልም፣ ግን ሙዚቃውና መጠጡ እየገፋፉ ወደሷ ወሰዱት። ተዋወቃት። ስሜ
አማንዳ ነው አለችው፣ አብረው ይደንሱ ጀመር፡፡ በእንግሊዝኛ
እያወሩ ሁለቱም በብሉይ ጠጡ፣ ሞቅ አላቸው:: ስታቅፈው
ስታናግረው በጣም ደስ እያለችው ሄደች ይስማት ጀመር
«ተው እዚህ አትሳመኝ» አለችው
«ምናለበት?» አላት ጆሮዋን እየሳመ አልችልም፡፡ ስሜቴ በጣም ይቀሰቀሳል» አለችው:: ድምፅዋ
በጣም አቆመበት።
ታድያ ምናለበት?» አለ እየተሻሻት
"ያኔ መሳም ብቻ አይበቃኝም» ብላ በሀይል ተጠጋችው::
ሉልሰገድ ቀስ ብሎ ወደ አንዱ መኝታ ክፍል ገብቶ እዚያ
ይሳሳሙ የነበሩትን ሁለት ፈረንሳዮች አስወጣቸው። (መኝታው የማን እንደሆነ እንጃ መብራቱን አጠፋ። ተመልሶ መጥቶ አማንዳን ወደዚህ ጭለማ መኝታ ቤት ወሰዳት፡፡ በሩን ቆለፈ። አልጋው ላይ አጋድሞ ይስማት ጀመር። እየሳመ፣ እያሻሽ ሙታንታዋን አስወለቃት። ጭለማ በመሆኑ አስቀያሚ መልኳ ስለማይታየውና፣አሳሳም ከማወቁም በላይ ወፍራም ገላዋ ምቹ ስለሆነ፣ እጅግ በጣም ተደሰተባት ጠግቦ ከላይዋ ሊነሳ ሲል፣ እቅፍ አደረገችውና እንዳይነሳ ከለከለችው
#ምንዱባን
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
....አልፎ አልፎ መስመሩን
የሚዘረጋው ጨረቃና ደፋ ቀና የሚሉት ከዋክብተ አካባቢው ጨርሶ ጨለማ እንዳይሆን ረድተዋል :: ስለዚህ የመሬቱን የሰማዩን ያህል አልጨለመም:: ሆኖም አካባቢው በጣም ያስፈራል፡፡.
ከጉብታውና ከተንጣለለው ሜዳ ላይ ከአንድ ቅርጸ ቢስ ዛፍ ሌላ
ምንም አልነበረም፡፡ ዛፉ መንገደኛው ከደረሰበት ሩቅ አልነበረም:: ሁናቴው ስላላማረው መንገደኛው ወደመጣበት ተመለሰ፡፡
ከምሽቱ ወደ ሁለት ሰዓት ገደማ ሆኖአል፡፡ አካባቢውን ስለማያውቅ
መንገድ እንደመራው ብቻ ዝም ብሎ ተጓዘ፡፡ የከንቲባውን ቤት እንዳለፈ ከትምህርት ቤት አካባቢ ደረሰ፡፡ ትምህርት ቤቱን አልፎ እንደ ሄደ ቤተክርስቲያን አጋጠመው:: ገና ቤተክርስቲያኑን ሲያይ እጁን ጨብጦ ዓይኑን ወደላይ አንጋጠጠ፡፡
ከቤተክርስቲያን ፊት ለፊት አንድ ማተሚያ ቤት አለ፡፡ ሰውዬው
ድካም አወራጭቶት ስለነበር ከዚህ የተሻለ ሥፍራ ሳይፈልግ ከማተሚያ ቤቱ አጠገብ ከነበረው የድንጋይ አግዳሚ መቀመጫ ላይ ተጋደመ::
ወዲያው እንደተጋደመ አንዲት አሮጊት ከቤተክርስቲያኑ ወጡ፡፡
«ወዳጄ ከዚህ ምን ታደርጋለህ?» ሲሉ ጠየቁት፡፡
«አየሽ የእኔ አዛኝ፤ መተኛቴ ነዋ!» አሊ በቁጣና በድፍረት የማይሆን
መልስ መስጠቱ ሳይታወቀው:: ክብር የሚገባቸው አዛኝዋና ደግዋ ሴት ማዳም ላ ማርኩዚ ይባላሉ::
«እንዴ! ከድንጋይ ላይ!» አሉ፤ «ሌሊቱን በሙሉ ከድንጋይ ላይ
ተኝተህ ሊነጋልህ አይችልም:: ረሃብ እንዳንገላታህና ብርድ እንዳጠቃህ ሰውነትህ ይመስክራል፡፡ የሚያስጠጋ አላገኘህም?»
«ብዙ ቤት ሞከርኩ፤ የየቤቱን ደጃፍ አንኳኳሁ::»
«እና!»
‹‹ሁሉም ሰው ከበራፌ ሂድ አለኝ::
ደግዋ ሴት የሰውዬውን ጀርባ እየመቱ፡ ከአደባባዩ ባሻገር የሚታየውንና ከጳጳሱ ቤት አጠገብ የነበረውን ቤት ጠቆሙት፡፡
«ያንን ቤት ሞክረሃል?» ሲሉ ጠየቁት::
«አዎን::»
«ከዚያ ማዶ ከሚታየው ቤት አንኳኩተሃል?»
«የለም::»
«እዚያ ሞክር እስቲ፡፡»
እናያ ደገ ጳጳስ ከተማ ወስጥ ሲዘዋወሩ በመቆየታቸው ስለደከማቸው ያን እለት ማታ ከክፍላቸው ሳይወጡ ብዙ ቆዩ:: በተጨማሪም ብዙ ስራ
ስለነበራቸው «ሥራዩን ሳልጨርስ አልነሳም» በማለት አእዚያው አመሹ::
ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሲሆን እዚያው ሥራቸው ላይ ነበሩ:: በብጣሽ ወረቀትና በማስታወሻ ደብተር ላይ ጉልበታቸውን እያስደገፉ ሲፅፉ
እንደተለመደው አልጋቸው አጠገብ ከነበረው ቡፌ ከብር የተሠራ ሣህን ለማውጣት መዳም ማግልዋር ይገባሉ:: ሴትዬዋ ከተመለሱ በኋላ ጥቂት
ቆይቶ ገበታ እንደቀረበና እህታቸው እንደሚጠብቋቸው በመገመት ጳጳሱ ወደ ምግብ ቤት ሄዱ:: ምግብ ቤቱ፡ የአራት ማዕዘን ቅርጽ ያለው ዓይነት ሆኖ የእሳት ማንደጃ አለው:: ቢፈለግ ወደ አውራ ጎዳናው የሚያስወጣ በርም አለው:: በአትክልቱ በኩል መስኮት አለ፡፡
ማዳም ማግልዋር ገበታውን ሠርተው ከጨረሱ በኋላ ጠረጴዛውን እያስተካከሉ ከመድምዋዚል ባፕቲስታን ጋር ይጫወታሉ:: ገበታው አጠገብ
ሻማ ከትንሽ ጠረጴዛ ላይ ተቀምጦ እየተቀጣጠለ ነው:: ከማንደጃው ውስጥ
የተቀጣጠለው እሳት ፍም ብዛት ስለነበረው ክፍሉ ይሞቃል፡፡ የቤታቸው በር እንዴት መቆለፍ እንዳለበት መዳም ማግልዋር ሲያወሩ ጳጳሰ ይገባሉ፡፡
ማዳም ማግልዋር ለእራት የሚሆን ሸቀጣሸቀጥ ለመግዛት ወደ ገበያ ሄደው ሳለ አንድ መግቢያ ያጣ ማጅራት መቺ ከተማ መግባቱንና ይህ ሰው
በጊዜ ከቤታቸው በማይገቡ ሰዎች ላይ አደጋ ሊያደርስ እንደሚችል ሲወራ ይሰማሉ፡፡ ሁለቱ ሴቶች ስለዚሁ ጉዳይ ሲያወሩ ጳጳስ ስለገቡ «አባታችን
መዳም ማግልግር የሚናገሩትን ይሰማሉ?» በማለት ጠየቅዋቸው::
«የምትሉት ነገር ግልጽ ባይሆንልኝም ሰምቼአለሁ» አሉ ጳጳሱ፡፡ከዚያም ፊታቸውን ወደሚነድደው እሳት በማዞርና እጆቻቸውን ከጉልበታቸው
ላይ በማሳረፍ ሠራተኛቸውን እያዩ
«ታዲያስ ፤ ምንድነው ጉዳዩ? የሚያስፈራ ነገር አለ እንዴ?» ሲሉ ጠየቁ፡፡
ይህን ጊዜ መዳም ማግልዌር ሳያስቡት ታሪኩን በማጋነን አዋሯቸው::
«ያለመጫሚያ ባዶ እግሩን የሚጓዝ ማጅራት መቺ፧ ሌባ፤ ቀማኛ ከተማ ገብቷል» አሉ፡፡ «ክዊን ላባር ሄዶ ማረፊያ ቢጠይቅ ባለቤቱ አልፈቀደለትም::
ከመሸ በኋላ ከተማ ውስጥ ሲዘዋወር ታይታል:: ስልቻውን በገመድ አስርና ተሸክሞ ይዞራል:: መልኩ ደግሞ በጣም የሚያስፈራ ነው::
«እውነትሽን ነው?» ሲሉ ጳጳሱ ጠየቁ፡፡
ጳጳሱ በታሪኩ የተመሰጡና ፍርሃትም ያደረባቸው ስለመሰላቸው
መዳም ማግልዋር ታሪካቸውን በኩራት ይቀጥላሉ:: «አዎን አባታችን፤ እውነት ነው:: ዛሬ ማታ ከተማ ውስጥ አንድ ነገር ይሆናል፡፡ ከተማው ሁሉ ይህንኑ ነው የሚያወራው:: መድምዋዜል ባፕቲስታን ደግሞ እንደምትለው...» በማለት ሴትዬዋ ንግግርዋን ስትቀጥል «እኔ» በማለት የጳጳሱ እህት ጣልቃ ገብተው «ያልኩት ነገር የለም» ይላሉ፡፡
ተቃውሞውን እንዳልሰሙ መስለው መዳም ማግልዋር ልፍለፋቸውን ቀጠሉ፡፡
«የዚህ ቤት ደህንነት ይህን ያህል አስተማማኝ አይደለም:: አባታችን
ቢፈቅዱልኝ ሄጄ ቁልፍ ለሚሠሩት ሰወዬ የድሮዎቹን መቀርቀሪያዎች
መልሰው እንዲገጥሟቸው ልንገራቸው:: መቀርቀሪያዎቹ ስላሉ በደቂቃ ይሰርዋቸዋል፡፡ ለዛሬ ማታ ብቻ እንኳን ባይሆን ለወደፊቱም ጥሩ ነው፤
በራችን ጠንካራ መቀርቀሪያ ይግባለት:: በቀላሉ የሚከፈት በር እጅግ አደገኛና አስፈሪ ነው:: አባታችን እንደሆነ ይቅርታ ቢደረግልኝ እኩለ ሌሊት
እንኳን ቢሆን ቤት ለእንግዳ፤ ይግቡ የማለት ልምድ አለብዎት:: ግን መቼም ለዚህ ፈቃድ መጠየቅ እንኳን አስፈላጊ» ሴትዮዋ አሳባቸውን ሳያጠቃልሉ በር በኃይል ይንኳኳል፡፡ «ይግቡ» አሉ ጳጳሱ፡፡
በሩ ተከፈተ:: ኣንድ ሰው ሰዎቹ ከነበሩበት ክፍል ውስጥ ገባ፡፡
ያ የምናውቀው ማደሪያ ፍለጋ ከቤት ቤት ፤ ከሥፍራ ሥፍራ
ይንከራተት የነበረው መንገደኛ ነበር፡፡ ሰውዬው በሩን መልሶ ሳይዘጋ አንድ እርምጃ ወደፊት ተራምዶ ቆም አለ፡፡ ስልቻውን በጀርባው ተሽክሞ ዱላውን
በእጁ እንደያዘ ነው:: የእሳቱ ውጋጋን ከፊቱ ላይ ሲያርፍ ሻካራውና ድካም ያጎሳቆለው ፊቱ የጭካኔ ምልክት እንዳለበት አጉልቶታል፡፡ ሆኖም ያ ስሜት ወደ ውስጥ የተቀበረ እንጂ በግልጽ የወጣ ኣልነበረም:: የመናፍስት
በአካል መታየት ነበር የሚመስለው::
ማዳም ማግልዋር ለመጮህ እንኳን አቅም አልነበራቸውም፡፡ እንደቆሙ እየተንቀጠቀጡ አፋቸውን ከፍተው ቀሩ፡፡
መድምዋዜል ባፕቲስታን ዞር ሲሉ ሰውዬው ወደ ውስጥ ሲገባ አዩ፡፡
በፍርሃት ተውጠው ከመቀመጫቸው ብድግ አሉ፡፡ ከዚያም ዝግ ብለው ወደሚነድደው እሳት ዞረው ወንድማቸውን ተመለከቱ፡፡ ፊታቸውን ሲያዞሩ ትንሽ መንፈሳቸው ተረጋጋ፡፡
ጳጳሱ ሰውዬውን በጥሞና ተመለከቱት:: ምን እንደሚፈልግ ሊጠይቁት አፋቸውን እንደከፈቱ ለመናገር እድል ሳይሰጣቸው የያዘውን ዱላ በሁለት
እጁ በመመርኮዝ ከዚያ የነበሩትን ሰዎች አንድ በአንድ ከቃኘ በኋላ ድምፁን ከፍ አድርጎ መናገር ጀመረ::
«ተመልከቱኝ! ስሜ ዣን ቫልዣ ይባላል፡፡ የተፈረደብኝ ወንጀለኛ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
....አልፎ አልፎ መስመሩን
የሚዘረጋው ጨረቃና ደፋ ቀና የሚሉት ከዋክብተ አካባቢው ጨርሶ ጨለማ እንዳይሆን ረድተዋል :: ስለዚህ የመሬቱን የሰማዩን ያህል አልጨለመም:: ሆኖም አካባቢው በጣም ያስፈራል፡፡.
ከጉብታውና ከተንጣለለው ሜዳ ላይ ከአንድ ቅርጸ ቢስ ዛፍ ሌላ
ምንም አልነበረም፡፡ ዛፉ መንገደኛው ከደረሰበት ሩቅ አልነበረም:: ሁናቴው ስላላማረው መንገደኛው ወደመጣበት ተመለሰ፡፡
ከምሽቱ ወደ ሁለት ሰዓት ገደማ ሆኖአል፡፡ አካባቢውን ስለማያውቅ
መንገድ እንደመራው ብቻ ዝም ብሎ ተጓዘ፡፡ የከንቲባውን ቤት እንዳለፈ ከትምህርት ቤት አካባቢ ደረሰ፡፡ ትምህርት ቤቱን አልፎ እንደ ሄደ ቤተክርስቲያን አጋጠመው:: ገና ቤተክርስቲያኑን ሲያይ እጁን ጨብጦ ዓይኑን ወደላይ አንጋጠጠ፡፡
ከቤተክርስቲያን ፊት ለፊት አንድ ማተሚያ ቤት አለ፡፡ ሰውዬው
ድካም አወራጭቶት ስለነበር ከዚህ የተሻለ ሥፍራ ሳይፈልግ ከማተሚያ ቤቱ አጠገብ ከነበረው የድንጋይ አግዳሚ መቀመጫ ላይ ተጋደመ::
ወዲያው እንደተጋደመ አንዲት አሮጊት ከቤተክርስቲያኑ ወጡ፡፡
«ወዳጄ ከዚህ ምን ታደርጋለህ?» ሲሉ ጠየቁት፡፡
«አየሽ የእኔ አዛኝ፤ መተኛቴ ነዋ!» አሊ በቁጣና በድፍረት የማይሆን
መልስ መስጠቱ ሳይታወቀው:: ክብር የሚገባቸው አዛኝዋና ደግዋ ሴት ማዳም ላ ማርኩዚ ይባላሉ::
«እንዴ! ከድንጋይ ላይ!» አሉ፤ «ሌሊቱን በሙሉ ከድንጋይ ላይ
ተኝተህ ሊነጋልህ አይችልም:: ረሃብ እንዳንገላታህና ብርድ እንዳጠቃህ ሰውነትህ ይመስክራል፡፡ የሚያስጠጋ አላገኘህም?»
«ብዙ ቤት ሞከርኩ፤ የየቤቱን ደጃፍ አንኳኳሁ::»
«እና!»
‹‹ሁሉም ሰው ከበራፌ ሂድ አለኝ::
ደግዋ ሴት የሰውዬውን ጀርባ እየመቱ፡ ከአደባባዩ ባሻገር የሚታየውንና ከጳጳሱ ቤት አጠገብ የነበረውን ቤት ጠቆሙት፡፡
«ያንን ቤት ሞክረሃል?» ሲሉ ጠየቁት::
«አዎን::»
«ከዚያ ማዶ ከሚታየው ቤት አንኳኩተሃል?»
«የለም::»
«እዚያ ሞክር እስቲ፡፡»
እናያ ደገ ጳጳስ ከተማ ወስጥ ሲዘዋወሩ በመቆየታቸው ስለደከማቸው ያን እለት ማታ ከክፍላቸው ሳይወጡ ብዙ ቆዩ:: በተጨማሪም ብዙ ስራ
ስለነበራቸው «ሥራዩን ሳልጨርስ አልነሳም» በማለት አእዚያው አመሹ::
ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሲሆን እዚያው ሥራቸው ላይ ነበሩ:: በብጣሽ ወረቀትና በማስታወሻ ደብተር ላይ ጉልበታቸውን እያስደገፉ ሲፅፉ
እንደተለመደው አልጋቸው አጠገብ ከነበረው ቡፌ ከብር የተሠራ ሣህን ለማውጣት መዳም ማግልዋር ይገባሉ:: ሴትዬዋ ከተመለሱ በኋላ ጥቂት
ቆይቶ ገበታ እንደቀረበና እህታቸው እንደሚጠብቋቸው በመገመት ጳጳሱ ወደ ምግብ ቤት ሄዱ:: ምግብ ቤቱ፡ የአራት ማዕዘን ቅርጽ ያለው ዓይነት ሆኖ የእሳት ማንደጃ አለው:: ቢፈለግ ወደ አውራ ጎዳናው የሚያስወጣ በርም አለው:: በአትክልቱ በኩል መስኮት አለ፡፡
ማዳም ማግልዋር ገበታውን ሠርተው ከጨረሱ በኋላ ጠረጴዛውን እያስተካከሉ ከመድምዋዚል ባፕቲስታን ጋር ይጫወታሉ:: ገበታው አጠገብ
ሻማ ከትንሽ ጠረጴዛ ላይ ተቀምጦ እየተቀጣጠለ ነው:: ከማንደጃው ውስጥ
የተቀጣጠለው እሳት ፍም ብዛት ስለነበረው ክፍሉ ይሞቃል፡፡ የቤታቸው በር እንዴት መቆለፍ እንዳለበት መዳም ማግልዋር ሲያወሩ ጳጳሰ ይገባሉ፡፡
ማዳም ማግልዋር ለእራት የሚሆን ሸቀጣሸቀጥ ለመግዛት ወደ ገበያ ሄደው ሳለ አንድ መግቢያ ያጣ ማጅራት መቺ ከተማ መግባቱንና ይህ ሰው
በጊዜ ከቤታቸው በማይገቡ ሰዎች ላይ አደጋ ሊያደርስ እንደሚችል ሲወራ ይሰማሉ፡፡ ሁለቱ ሴቶች ስለዚሁ ጉዳይ ሲያወሩ ጳጳስ ስለገቡ «አባታችን
መዳም ማግልግር የሚናገሩትን ይሰማሉ?» በማለት ጠየቅዋቸው::
«የምትሉት ነገር ግልጽ ባይሆንልኝም ሰምቼአለሁ» አሉ ጳጳሱ፡፡ከዚያም ፊታቸውን ወደሚነድደው እሳት በማዞርና እጆቻቸውን ከጉልበታቸው
ላይ በማሳረፍ ሠራተኛቸውን እያዩ
«ታዲያስ ፤ ምንድነው ጉዳዩ? የሚያስፈራ ነገር አለ እንዴ?» ሲሉ ጠየቁ፡፡
ይህን ጊዜ መዳም ማግልዌር ሳያስቡት ታሪኩን በማጋነን አዋሯቸው::
«ያለመጫሚያ ባዶ እግሩን የሚጓዝ ማጅራት መቺ፧ ሌባ፤ ቀማኛ ከተማ ገብቷል» አሉ፡፡ «ክዊን ላባር ሄዶ ማረፊያ ቢጠይቅ ባለቤቱ አልፈቀደለትም::
ከመሸ በኋላ ከተማ ውስጥ ሲዘዋወር ታይታል:: ስልቻውን በገመድ አስርና ተሸክሞ ይዞራል:: መልኩ ደግሞ በጣም የሚያስፈራ ነው::
«እውነትሽን ነው?» ሲሉ ጳጳሱ ጠየቁ፡፡
ጳጳሱ በታሪኩ የተመሰጡና ፍርሃትም ያደረባቸው ስለመሰላቸው
መዳም ማግልዋር ታሪካቸውን በኩራት ይቀጥላሉ:: «አዎን አባታችን፤ እውነት ነው:: ዛሬ ማታ ከተማ ውስጥ አንድ ነገር ይሆናል፡፡ ከተማው ሁሉ ይህንኑ ነው የሚያወራው:: መድምዋዜል ባፕቲስታን ደግሞ እንደምትለው...» በማለት ሴትዬዋ ንግግርዋን ስትቀጥል «እኔ» በማለት የጳጳሱ እህት ጣልቃ ገብተው «ያልኩት ነገር የለም» ይላሉ፡፡
ተቃውሞውን እንዳልሰሙ መስለው መዳም ማግልዋር ልፍለፋቸውን ቀጠሉ፡፡
«የዚህ ቤት ደህንነት ይህን ያህል አስተማማኝ አይደለም:: አባታችን
ቢፈቅዱልኝ ሄጄ ቁልፍ ለሚሠሩት ሰወዬ የድሮዎቹን መቀርቀሪያዎች
መልሰው እንዲገጥሟቸው ልንገራቸው:: መቀርቀሪያዎቹ ስላሉ በደቂቃ ይሰርዋቸዋል፡፡ ለዛሬ ማታ ብቻ እንኳን ባይሆን ለወደፊቱም ጥሩ ነው፤
በራችን ጠንካራ መቀርቀሪያ ይግባለት:: በቀላሉ የሚከፈት በር እጅግ አደገኛና አስፈሪ ነው:: አባታችን እንደሆነ ይቅርታ ቢደረግልኝ እኩለ ሌሊት
እንኳን ቢሆን ቤት ለእንግዳ፤ ይግቡ የማለት ልምድ አለብዎት:: ግን መቼም ለዚህ ፈቃድ መጠየቅ እንኳን አስፈላጊ» ሴትዮዋ አሳባቸውን ሳያጠቃልሉ በር በኃይል ይንኳኳል፡፡ «ይግቡ» አሉ ጳጳሱ፡፡
በሩ ተከፈተ:: ኣንድ ሰው ሰዎቹ ከነበሩበት ክፍል ውስጥ ገባ፡፡
ያ የምናውቀው ማደሪያ ፍለጋ ከቤት ቤት ፤ ከሥፍራ ሥፍራ
ይንከራተት የነበረው መንገደኛ ነበር፡፡ ሰውዬው በሩን መልሶ ሳይዘጋ አንድ እርምጃ ወደፊት ተራምዶ ቆም አለ፡፡ ስልቻውን በጀርባው ተሽክሞ ዱላውን
በእጁ እንደያዘ ነው:: የእሳቱ ውጋጋን ከፊቱ ላይ ሲያርፍ ሻካራውና ድካም ያጎሳቆለው ፊቱ የጭካኔ ምልክት እንዳለበት አጉልቶታል፡፡ ሆኖም ያ ስሜት ወደ ውስጥ የተቀበረ እንጂ በግልጽ የወጣ ኣልነበረም:: የመናፍስት
በአካል መታየት ነበር የሚመስለው::
ማዳም ማግልዋር ለመጮህ እንኳን አቅም አልነበራቸውም፡፡ እንደቆሙ እየተንቀጠቀጡ አፋቸውን ከፍተው ቀሩ፡፡
መድምዋዜል ባፕቲስታን ዞር ሲሉ ሰውዬው ወደ ውስጥ ሲገባ አዩ፡፡
በፍርሃት ተውጠው ከመቀመጫቸው ብድግ አሉ፡፡ ከዚያም ዝግ ብለው ወደሚነድደው እሳት ዞረው ወንድማቸውን ተመለከቱ፡፡ ፊታቸውን ሲያዞሩ ትንሽ መንፈሳቸው ተረጋጋ፡፡
ጳጳሱ ሰውዬውን በጥሞና ተመለከቱት:: ምን እንደሚፈልግ ሊጠይቁት አፋቸውን እንደከፈቱ ለመናገር እድል ሳይሰጣቸው የያዘውን ዱላ በሁለት
እጁ በመመርኮዝ ከዚያ የነበሩትን ሰዎች አንድ በአንድ ከቃኘ በኋላ ድምፁን ከፍ አድርጎ መናገር ጀመረ::
«ተመልከቱኝ! ስሜ ዣን ቫልዣ ይባላል፡፡ የተፈረደብኝ ወንጀለኛ
#ገረገራ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
..ማን ቢሆኑ ነዉ? ምን አገባቸዉ?
ዞር ብዬ በቁጣ ላጠናግራቸዉ አሰብሁና፣ መልሼ ተዉሁት፡፡
ካለኝ ልምድ ግን ማንነታቸዉን መገመት እችላላሁ፤ የጠላት ወገን ጆሮ ጠቢዎች ናቸው። ቢሆንም ግን ዓላማቸው አልገለጥልሽ ብሎኛል። ይኼን ጉዳይ እንዲሁ እያውጠነጠንሁ፣ እመዋ የላከችኝንም ከቤቷ አድረሼላት
ታላቁን ቤተ መንግሥት አለፍሁት። ከዚያም በታላቁ የማኅበራችን ሕንጻ ምድር ቤት በሚገኘው መኪና ማቆሚያ ደርሼ መኪናዬን አቆምሁና፣ ሰዓቴን ስመለከት መንገዱ ስድስት ደቂቃዎች ብቻ ፈጅቶብኛል። ሰባት
ኪሎ ሜትር፣ ያውም እናቴ የላከችኝን ጭምር ወደ ቤት አድርሼ፣ ያዉም በአዲስ አበባ መንገድ በስድስት ደቂቃ ብቻ? (እንኳንም እመዋ አላየችኝ
ብዬ አማትቤ፣ የቀረችኝን አንድ ደቂቃ አብቃቅቼ ወደ ዋናዉ የሲራክ፤ ማዕከል ለመግባት ተጣደፍሁ፡፡
ወደ ዐሥራ ስምንተኛው ፎቅ የሚያደርሰኝ አሳንሰር ውስጥ ጥልቅ አልሁ። አሁን ወደ ላይኛው የመጨረሻ ወለል እያቀናሁ ቢሆንም፣ የሲራክ ፯ ዋና ማዕከል የሚገኘው ግን በተቃራኒዉ ከምድር ቤቱ የመኪና
ማቆሚያም በታች ተሠውሮ ነው፡፡ በኢትዮጵያ መንግሥትም ሆነ፣ በቤተ ክርስቲያን ፊት በይፋ የሚታውቁለት የማኅበሩ ብዙ አገልግሎቶች የሚከናወኑት በዚሁ ሕንጻ ሲሆን፣ በምድር ቤት ካለው ሰፊ የመኪና ማቆሚያ እስከ ላይኛው የመጨረሻ ወለል ድረስ የሚገኙ ቢሮዎች ሁሉ፣
ለእነዚሁ አገልግሎቶች በግላጭ የተደለደሉ ናቸው። ለምሳሌ ‹ጥናትና ምርምር የሚባለው አንድ ማዕከል ብቻውን ኹለት ሙሉ ወለሎች ይዟል። ሌሎቹም እንደዚሁ። እያንዳንዷ ቢሮ ደግሞ የራሷ ስም እና ቁጥር ተሰጥቷታል፡፡
የሲራክ፮ን ህልውና ይቅርና፣ ከነጭራሹ ከሕንጻው ምድር በታች ሌሎች ወለሎች እንዳሉ የሚያውቁት እጅግ ጥቂት የራሱ የሲራክ ማዕከል አባላት እና ዋና ዋናዎቹ የማኅበሩ አመራሮች ብቻ ናቸዉ፡፡ ቀድሞ ነገር ለሕንጻዉ ንድፍ ያወጡለትም ሆነ ያሳነጹት በራሳቸዉ በአመራሮቹ
በጥብቅ ምስጢር የተመረጡ ባለሙያዎች ስለሆነ፣ ከእነሱ በቀር የሚያዉቀዉ የለም። እኔም የዚህን ጠመዝማዛ የምድር ቤት መግቢያ ዘልቀው እንዲገቡበትም ሆነ እንዲወጡበት ፈቃድ ካላቸው ጥቂቶች መካከል አንዷ በመሆኔ፣ ከምንም የሚበልጥ ዕድለኛነት መሆኑን አምናለሁ። በመሆኑም የዚህ ማዕከል ኃላፊ የሆነዉ ባልቻ፣ በአስቸኳይ እንድደርስ ወደ ጠራኝ ኮቴ አልባው የሲራክ፤ ማዕከል ለመግባት ወደ
ላይኛው ወለል ደርሼ ከአሳንሠሩ ወርጃለሁ። ከአሳንሠሩ ፊት ለፊት ትንሽ ከተራመድሁ በኋላ ወደ ግራ እጥፍ አልሁ። አሁንም ትንሽ እንደ ሄድሁ ከላይ “ ፲፰፻፴ ከታች ደግሞ “ምክረ ካህን” የሚል ቃል እንደ ነገሩ የተጻፈበት ክፍል ከፍቼ ገባሁ። ቢሮዋ መጻሕፍት በመደርደሪያዎች የታጨቁባት ክፍል ስትሆን፣ ሰዉስጥ በኩል ከበሯ አጠገብ ሁልጊዜም
ካባ የደረቡ አንድ ሽማግሌ ለይስሙላ ይቀመጡባታል። ምናልባትም ግራ የገባዉ ወይም ጥርጣሬ ያደረበት ባይተዋር ሰዉ ወደ ክፍሉ ሲያንኳኳ፣
በማያስጠረጥር ትሕትናቸዉ ከርፈድ ያደርጉና እንደሚሆን እንደሚሆን ሸንግለዉ የሚመልሱት እኒህ በሩ አጠገብ የሚቀመጡት ካህን መሳይ ባለ
ካባ ስዉዬ ናቸዉ፡፡
እጀታዉን በመያዜ ብቻ እኔ መሆኔን በአሻራዬ አውቆ የተከፈተልኝ የዚች ክፍል በር ልክ ወደ ውስጥ እንደ ዘለቅሁ በራሱ ተቆለፈ። በመቀጠል
ወደ ምዕራቡ ግድግዳ ተራመድሁና በመጻሕፍት መካከል እጄን ሰድጄ ግድግዳውን እንደ አዛኝ እናት ስደባብሰው፣ በነጭ ቀለም የደመቀዉ ልሙጥ ግድግዳ ስንጥቅ እየፈጠረ፣ እየሰረገ ሄደልኝ፡፡ ጨርሶ ጥልም ካለ በኋላ ወደ ጎን ተንሸራቶ ጠባብ በራፍ ወጣለት።
አቤት ለመጀመሪያ ጊዜ እዚህ የደረስሁ ጊዜ የተደነቅሁት፤
ወደ ዉስጠኛዉ ክፍል እንደ ዘለቅሁ፣ ይኸኛዉም በር እንደገና ወደ መጽሐፍ መደርደሪያነት ከተመለሰ በኋላ፣ ልክ እንደ መጀመሪያው ሁሉ በራሱ ተቆለፈ። ወደ ነበረበት ተመልሶ ከግድግዳዉ ጋር ለመመሳሰል
ቅጽበትም አልፈጀበት፡፡ ከዚያም ጠበብ ባለችዋ ኮሪደር ትንሽ እንደ
ተራመድሁ፣ በጨረር የታጠረ በር ላይ ደረስሁ። ዝግንትሉ የወጣ ቀይ ክር የሚመስል ኤሌክትሮናዊ ጨረር ከላይ እስከ ታች ተመሳቅሎበታል። ጨረሩ ካልጠፋ በቀር፣ በጭራሽ ማለፍ አይሞከርም። በፍጹም፡፡ ያለበዚያ
ጨረሩን ሊጥሰዉ የሞከረዉን ሁሉ አንጨርጭሮ ሕቅ የማድረግ ጭካኔ አለበት። ከፊት ለፊት ያለዉ ካሜራ ሲያየኝ ስለነበር፣ ለቅጽበት ያህል እንኳን ሳያስጠብቀኝ ጨረሩ ድርግም ብሎ ከሰመልኝ፡፡ ካሜራ መኖሩን ያወቅሁት የኋላ ኋላ ስለመኖሩ ከተነገረኝ በኋላ ነዉ እንጂ፣ በትክክል የት እንዳለ እንኳን ያኔ፣ አሁንም ድረስ አይታየኝም። ብቻ ይኼ እሱ
የሚያየኝ፣ እኔ ግን የማላየዉ ካሜራ አዉቆኝ ጨረሩን አከሰመልኝ፡፡ ከዚያም ወደ ቀኝ ታጥፌ ትንሽ እንደ ተራመድሁ፣ ባለ ኹለት ተከፋች በር አጠገብ ደረስሁ። እሱም ገና ስጠጋው ወለል ብሎ ተከፈተልኝ።
ይህንንም አልፌ አልደረስሁም ገና። ገና ወደ ታች የሚወስደኝ ሥሩ የዉስጥ ለዉስጥ አሳንሰር ይጠብቀኛል። ልክ ወደ አሳንሠሩ እንደ ገባሁ ወደ ታች ይዞኝ ተፈተለከ።
ከመኪናዬ ወርጄ፣ ከዚያ ደግሞ ያንን ሁሉ ተጠንቅቄ፣ እዚህ በምድር ቤት ከሚገኘው የሲራክ ፯ ማዕከል ለመድረስ ኹለት ደቂቃዎች ብቻ ፈጀብኝ።
ልክ እኔ እንደሆንሁት ሁሉ፣ ዕድል ብሎለት ለመጀመሪያ ጊዜ ማዕከሉን የሚጎበኝ ሰው መደንገጡ አይቀርም። ምክንያቱም መግቢያው
የመንግሥተ ሰማያት፣ ውስጡ ደግሞ ከገጠር ዳስ የማይሻል አዳራሽ ይመስልበታል። የሚከናወንበትን ተአምር እስከሚያውቅ ድረስ የታላቁ
ማኅበር መረጃ ማዕከል፣ ሲራክ፤ ይቺ ናት በቃ?› ብሎ ቢያናንቅ
አልፈርድበትም፡፡ ከፊት ለፊት ከጠፍር አልጋ በማይለዩ መጠነኛ ወንበሮች ላይ ተቀምጠዉ በየኮምፒዉተሮቻቸዉ ላይ ያፈጠጡ ጥቂት ሰዎች
ይታያሉ። ግድግዳዉ ዙሪያዉን ከወገቡ በላይ ዝርግ መከሰቻ ኖሮት ከተለያዩ ሥፍራዎች በሥዉር በተጠመዱ ካሜራዎች የሚቀርጹትን ተንቀሳቃሽ ምስል ሁሉ በመቃን በመቃን ከፋፍሎ ከስቶታል። ጠቅላይ ቤተ ክህነት ግቢዉን፣ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት ውስጠ ገጹን፣ ብሔራዊ ቤተ መዘክር ውስጡን፣ የአክሱም ጽዮንን ቅጽረ ግቢ፣ የሌሎች ታላላቅ ገዳማትን እቃ ቤቶች፣ የማኅበሩ ጥቂት ቅርንጫፎች ዙሪያ ገባቸዉን
ያለብዥታ ያስመለክታሉ። በነዚህ ሁሉ ማን እንደሚወጣና ማን
እንደሚገባ ያለማቆራረጥ ኩልል አድርገው ያሳያሉ፡፡ ምንም እንኳን ሌላ መጠባበቂያ የመረጃ ማዕከል በሌላ ቦታ እንደሚኖረዉ ብገምትም፣አብዛኛው ከወኪሎች የተሰበሰበው መረጃ ሁሉ የሚተነተነው እና ትርጉም
የሚሰጠው ግን በዚችኛዋ ክፍል ነው፡፡ በውስጧ የተለያዩ ሚናዎች
የተሰጣቸው ሃያ ሦስት የማዕከሉ አባላት በለም አእምሯቸው ቁጭ ብድግ ይሉበታል። ወጣቶች ቢበዙበትም ጥቂት ጎልማሳዎች እና በዕድሜ ጠና ያሉ ሴቶችም አሉበት፡፡
ዕረፍት በቤቱ እምበዛም አትታወቅም፡፡
ሁልጊዜም ወደዚህ ክፍል ስገባ የሚሰማኝ ስሜት አሁንም ተሰማኝ። ወኔዬ ሞቀ። ኩራት ኩራት፣ ደስ ደስ አለኝ፡፡ ልቡናዬ እንደ መሙላት፣ ነፍሴ እንደ መርካት፣ ዓይኔ እንደ መብራት አለልኝ፡፡ በሐቅ ቤት እንዳለሁ
ተሰማኝ፡፡ ከቅኑዓን ጋር እንደ ሆንሁ ታወቀኝ፡፡ ከበጎዎች ወገን መሆኔ መጣብኝ። ሁሉም በየሥራው ተጠምዶ ልብ ያለኝ ባይኖርም፣ ጎንበስ ቀና
ብዬ ለሁሉም የፍቅር ሰላምታ እያቀረብሁ የማዕከላችን የሲራክ፤ ዋና ኃላፊ የሆነዉ ባልቻ ወደሚገኝበት ቀጣይ ክፍል ተራመድሁ።
“ልጅየዋ?” ሲል ተቀበለኝ፣
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
..ማን ቢሆኑ ነዉ? ምን አገባቸዉ?
ዞር ብዬ በቁጣ ላጠናግራቸዉ አሰብሁና፣ መልሼ ተዉሁት፡፡
ካለኝ ልምድ ግን ማንነታቸዉን መገመት እችላላሁ፤ የጠላት ወገን ጆሮ ጠቢዎች ናቸው። ቢሆንም ግን ዓላማቸው አልገለጥልሽ ብሎኛል። ይኼን ጉዳይ እንዲሁ እያውጠነጠንሁ፣ እመዋ የላከችኝንም ከቤቷ አድረሼላት
ታላቁን ቤተ መንግሥት አለፍሁት። ከዚያም በታላቁ የማኅበራችን ሕንጻ ምድር ቤት በሚገኘው መኪና ማቆሚያ ደርሼ መኪናዬን አቆምሁና፣ ሰዓቴን ስመለከት መንገዱ ስድስት ደቂቃዎች ብቻ ፈጅቶብኛል። ሰባት
ኪሎ ሜትር፣ ያውም እናቴ የላከችኝን ጭምር ወደ ቤት አድርሼ፣ ያዉም በአዲስ አበባ መንገድ በስድስት ደቂቃ ብቻ? (እንኳንም እመዋ አላየችኝ
ብዬ አማትቤ፣ የቀረችኝን አንድ ደቂቃ አብቃቅቼ ወደ ዋናዉ የሲራክ፤ ማዕከል ለመግባት ተጣደፍሁ፡፡
ወደ ዐሥራ ስምንተኛው ፎቅ የሚያደርሰኝ አሳንሰር ውስጥ ጥልቅ አልሁ። አሁን ወደ ላይኛው የመጨረሻ ወለል እያቀናሁ ቢሆንም፣ የሲራክ ፯ ዋና ማዕከል የሚገኘው ግን በተቃራኒዉ ከምድር ቤቱ የመኪና
ማቆሚያም በታች ተሠውሮ ነው፡፡ በኢትዮጵያ መንግሥትም ሆነ፣ በቤተ ክርስቲያን ፊት በይፋ የሚታውቁለት የማኅበሩ ብዙ አገልግሎቶች የሚከናወኑት በዚሁ ሕንጻ ሲሆን፣ በምድር ቤት ካለው ሰፊ የመኪና ማቆሚያ እስከ ላይኛው የመጨረሻ ወለል ድረስ የሚገኙ ቢሮዎች ሁሉ፣
ለእነዚሁ አገልግሎቶች በግላጭ የተደለደሉ ናቸው። ለምሳሌ ‹ጥናትና ምርምር የሚባለው አንድ ማዕከል ብቻውን ኹለት ሙሉ ወለሎች ይዟል። ሌሎቹም እንደዚሁ። እያንዳንዷ ቢሮ ደግሞ የራሷ ስም እና ቁጥር ተሰጥቷታል፡፡
የሲራክ፮ን ህልውና ይቅርና፣ ከነጭራሹ ከሕንጻው ምድር በታች ሌሎች ወለሎች እንዳሉ የሚያውቁት እጅግ ጥቂት የራሱ የሲራክ ማዕከል አባላት እና ዋና ዋናዎቹ የማኅበሩ አመራሮች ብቻ ናቸዉ፡፡ ቀድሞ ነገር ለሕንጻዉ ንድፍ ያወጡለትም ሆነ ያሳነጹት በራሳቸዉ በአመራሮቹ
በጥብቅ ምስጢር የተመረጡ ባለሙያዎች ስለሆነ፣ ከእነሱ በቀር የሚያዉቀዉ የለም። እኔም የዚህን ጠመዝማዛ የምድር ቤት መግቢያ ዘልቀው እንዲገቡበትም ሆነ እንዲወጡበት ፈቃድ ካላቸው ጥቂቶች መካከል አንዷ በመሆኔ፣ ከምንም የሚበልጥ ዕድለኛነት መሆኑን አምናለሁ። በመሆኑም የዚህ ማዕከል ኃላፊ የሆነዉ ባልቻ፣ በአስቸኳይ እንድደርስ ወደ ጠራኝ ኮቴ አልባው የሲራክ፤ ማዕከል ለመግባት ወደ
ላይኛው ወለል ደርሼ ከአሳንሠሩ ወርጃለሁ። ከአሳንሠሩ ፊት ለፊት ትንሽ ከተራመድሁ በኋላ ወደ ግራ እጥፍ አልሁ። አሁንም ትንሽ እንደ ሄድሁ ከላይ “ ፲፰፻፴ ከታች ደግሞ “ምክረ ካህን” የሚል ቃል እንደ ነገሩ የተጻፈበት ክፍል ከፍቼ ገባሁ። ቢሮዋ መጻሕፍት በመደርደሪያዎች የታጨቁባት ክፍል ስትሆን፣ ሰዉስጥ በኩል ከበሯ አጠገብ ሁልጊዜም
ካባ የደረቡ አንድ ሽማግሌ ለይስሙላ ይቀመጡባታል። ምናልባትም ግራ የገባዉ ወይም ጥርጣሬ ያደረበት ባይተዋር ሰዉ ወደ ክፍሉ ሲያንኳኳ፣
በማያስጠረጥር ትሕትናቸዉ ከርፈድ ያደርጉና እንደሚሆን እንደሚሆን ሸንግለዉ የሚመልሱት እኒህ በሩ አጠገብ የሚቀመጡት ካህን መሳይ ባለ
ካባ ስዉዬ ናቸዉ፡፡
እጀታዉን በመያዜ ብቻ እኔ መሆኔን በአሻራዬ አውቆ የተከፈተልኝ የዚች ክፍል በር ልክ ወደ ውስጥ እንደ ዘለቅሁ በራሱ ተቆለፈ። በመቀጠል
ወደ ምዕራቡ ግድግዳ ተራመድሁና በመጻሕፍት መካከል እጄን ሰድጄ ግድግዳውን እንደ አዛኝ እናት ስደባብሰው፣ በነጭ ቀለም የደመቀዉ ልሙጥ ግድግዳ ስንጥቅ እየፈጠረ፣ እየሰረገ ሄደልኝ፡፡ ጨርሶ ጥልም ካለ በኋላ ወደ ጎን ተንሸራቶ ጠባብ በራፍ ወጣለት።
አቤት ለመጀመሪያ ጊዜ እዚህ የደረስሁ ጊዜ የተደነቅሁት፤
ወደ ዉስጠኛዉ ክፍል እንደ ዘለቅሁ፣ ይኸኛዉም በር እንደገና ወደ መጽሐፍ መደርደሪያነት ከተመለሰ በኋላ፣ ልክ እንደ መጀመሪያው ሁሉ በራሱ ተቆለፈ። ወደ ነበረበት ተመልሶ ከግድግዳዉ ጋር ለመመሳሰል
ቅጽበትም አልፈጀበት፡፡ ከዚያም ጠበብ ባለችዋ ኮሪደር ትንሽ እንደ
ተራመድሁ፣ በጨረር የታጠረ በር ላይ ደረስሁ። ዝግንትሉ የወጣ ቀይ ክር የሚመስል ኤሌክትሮናዊ ጨረር ከላይ እስከ ታች ተመሳቅሎበታል። ጨረሩ ካልጠፋ በቀር፣ በጭራሽ ማለፍ አይሞከርም። በፍጹም፡፡ ያለበዚያ
ጨረሩን ሊጥሰዉ የሞከረዉን ሁሉ አንጨርጭሮ ሕቅ የማድረግ ጭካኔ አለበት። ከፊት ለፊት ያለዉ ካሜራ ሲያየኝ ስለነበር፣ ለቅጽበት ያህል እንኳን ሳያስጠብቀኝ ጨረሩ ድርግም ብሎ ከሰመልኝ፡፡ ካሜራ መኖሩን ያወቅሁት የኋላ ኋላ ስለመኖሩ ከተነገረኝ በኋላ ነዉ እንጂ፣ በትክክል የት እንዳለ እንኳን ያኔ፣ አሁንም ድረስ አይታየኝም። ብቻ ይኼ እሱ
የሚያየኝ፣ እኔ ግን የማላየዉ ካሜራ አዉቆኝ ጨረሩን አከሰመልኝ፡፡ ከዚያም ወደ ቀኝ ታጥፌ ትንሽ እንደ ተራመድሁ፣ ባለ ኹለት ተከፋች በር አጠገብ ደረስሁ። እሱም ገና ስጠጋው ወለል ብሎ ተከፈተልኝ።
ይህንንም አልፌ አልደረስሁም ገና። ገና ወደ ታች የሚወስደኝ ሥሩ የዉስጥ ለዉስጥ አሳንሰር ይጠብቀኛል። ልክ ወደ አሳንሠሩ እንደ ገባሁ ወደ ታች ይዞኝ ተፈተለከ።
ከመኪናዬ ወርጄ፣ ከዚያ ደግሞ ያንን ሁሉ ተጠንቅቄ፣ እዚህ በምድር ቤት ከሚገኘው የሲራክ ፯ ማዕከል ለመድረስ ኹለት ደቂቃዎች ብቻ ፈጀብኝ።
ልክ እኔ እንደሆንሁት ሁሉ፣ ዕድል ብሎለት ለመጀመሪያ ጊዜ ማዕከሉን የሚጎበኝ ሰው መደንገጡ አይቀርም። ምክንያቱም መግቢያው
የመንግሥተ ሰማያት፣ ውስጡ ደግሞ ከገጠር ዳስ የማይሻል አዳራሽ ይመስልበታል። የሚከናወንበትን ተአምር እስከሚያውቅ ድረስ የታላቁ
ማኅበር መረጃ ማዕከል፣ ሲራክ፤ ይቺ ናት በቃ?› ብሎ ቢያናንቅ
አልፈርድበትም፡፡ ከፊት ለፊት ከጠፍር አልጋ በማይለዩ መጠነኛ ወንበሮች ላይ ተቀምጠዉ በየኮምፒዉተሮቻቸዉ ላይ ያፈጠጡ ጥቂት ሰዎች
ይታያሉ። ግድግዳዉ ዙሪያዉን ከወገቡ በላይ ዝርግ መከሰቻ ኖሮት ከተለያዩ ሥፍራዎች በሥዉር በተጠመዱ ካሜራዎች የሚቀርጹትን ተንቀሳቃሽ ምስል ሁሉ በመቃን በመቃን ከፋፍሎ ከስቶታል። ጠቅላይ ቤተ ክህነት ግቢዉን፣ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት ውስጠ ገጹን፣ ብሔራዊ ቤተ መዘክር ውስጡን፣ የአክሱም ጽዮንን ቅጽረ ግቢ፣ የሌሎች ታላላቅ ገዳማትን እቃ ቤቶች፣ የማኅበሩ ጥቂት ቅርንጫፎች ዙሪያ ገባቸዉን
ያለብዥታ ያስመለክታሉ። በነዚህ ሁሉ ማን እንደሚወጣና ማን
እንደሚገባ ያለማቆራረጥ ኩልል አድርገው ያሳያሉ፡፡ ምንም እንኳን ሌላ መጠባበቂያ የመረጃ ማዕከል በሌላ ቦታ እንደሚኖረዉ ብገምትም፣አብዛኛው ከወኪሎች የተሰበሰበው መረጃ ሁሉ የሚተነተነው እና ትርጉም
የሚሰጠው ግን በዚችኛዋ ክፍል ነው፡፡ በውስጧ የተለያዩ ሚናዎች
የተሰጣቸው ሃያ ሦስት የማዕከሉ አባላት በለም አእምሯቸው ቁጭ ብድግ ይሉበታል። ወጣቶች ቢበዙበትም ጥቂት ጎልማሳዎች እና በዕድሜ ጠና ያሉ ሴቶችም አሉበት፡፡
ዕረፍት በቤቱ እምበዛም አትታወቅም፡፡
ሁልጊዜም ወደዚህ ክፍል ስገባ የሚሰማኝ ስሜት አሁንም ተሰማኝ። ወኔዬ ሞቀ። ኩራት ኩራት፣ ደስ ደስ አለኝ፡፡ ልቡናዬ እንደ መሙላት፣ ነፍሴ እንደ መርካት፣ ዓይኔ እንደ መብራት አለልኝ፡፡ በሐቅ ቤት እንዳለሁ
ተሰማኝ፡፡ ከቅኑዓን ጋር እንደ ሆንሁ ታወቀኝ፡፡ ከበጎዎች ወገን መሆኔ መጣብኝ። ሁሉም በየሥራው ተጠምዶ ልብ ያለኝ ባይኖርም፣ ጎንበስ ቀና
ብዬ ለሁሉም የፍቅር ሰላምታ እያቀረብሁ የማዕከላችን የሲራክ፤ ዋና ኃላፊ የሆነዉ ባልቻ ወደሚገኝበት ቀጣይ ክፍል ተራመድሁ።
“ልጅየዋ?” ሲል ተቀበለኝ፣
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
« እረ እባክህ ምንም አይደለም » አለ ጌትዮው ። « ማን አለ መሰለህ ?ከልጄና
ከማርሊንግ ከመጣችው ከሚሲስ ቬን በቀር ሌላ የለብንም።ሚሲስ ቬንል ወደ ግብዣው ይዛት ለመሔድ ነበር የመጣችው። እሷም ብትሆን ከውጭ ራት አለባት ሲሉ የሰማው መስሎኛል እንደተባለው ከሌለች እኛ ብቻችንን እንበላለን እስኪ እሱን ደወል ነካ አድርገው ሚስተር ካርላይል ፡ ይህ መከረኛ እግሬ እኮ አልንቀሳቀስ አለኝ " ደውል ተደወለ። አሽከር ገባ።
« እስኪ ሚሲዝ ቬን ከኛ ጋር ራት ትበላ እንደሆነ ጠይቅ ። »
« ከውጭ ነው የሚበሉት. ...ጌታዬ ። የሚሔዱበት ሰረገላ ከደጅ እየጠበቃቸው ነው።
« መልካም ......... ሚስተር ካርላይል ፡ እንግዲህ እኛው ብቻ ነን ያለን ! አለ የቤቱ ጌታ።
ራት በአንድ ሰዓት ቀረበ ። ዊልያም ቬን በተሽከርካሪ ወንበሩ ሆኖ ወደ ምግብ
ቤት እየተገፋ ሔደ ። ከእንግዳው ጋር በአንዱ በር ሲገቡ ከፊት ለፊታቸው በነበረው በር ደግሞ ሌላ ሰው ገባ ። ለሚስተር ካርላይል የታየው ሰው ይሁን መልእክ ተጠራጠረና ልብ ብሎ ተመለከተ።
በሠዓሊዎች ሐሳብ ከሚታየው በቀር እጅግ ጥቂቶች ብቻ የታደሉት ቁንጅና
ከምንለው የላቀ መልክ ያላት ልጅ ነበረች። ከጫፉ እንደ ቀለበት ጥቅልል ጥቅል ያለው ጥቁር ጸጉሯ ከአንገቷና ከግራ ቀኝ ትከሻዋ ላይ ወርዶ ተቆልሏል ከለስላሳ የልጅ ክንዶቿ ላይ የሉል ጌጥ አስራ ውድ የሆነ ነጭ የዳንቴል ሥራ ቀሚስ ለብሳ ከፊት ለፊታቸው ብቅ ስትልበት መልአክ ትሁን ሰው ለመለየት ተጠራጠረ።
« ልጄ ናት ሚስተር ካርላይል ። እመቤት ሳቤላ ቬን» ብሎ አስተዋወቀው ። ሁሉም ከምግቡ ገበታ ዙሪያ ተቀመጡ ። ዊልያም ቬን የተለመደ የክብር ቦታውን ያዘ ። ልጅቱና ሚስተር ካርላይል ፊት ለፊት ሆነው ቁጭ አሉ ።
ሚስተር ካርላያል ለሴት ልጅ መልክ እደነግጣለሁ ብሎ አያስብም ነበር ።
የዚያች ቆንጆ ልዩ ውበት ግን ጠቅላላ መንፈሱን ማረከው ። ራሱን መቈጣጠር
እስኪሳነው ድረስ አፈዘዘው ። ከሁሉ የበለጠ ያስደሰተው ደግሞ ቅርፆ መልካም ፊቷ ወይም ትከሻዋ ላይ የተኛው ጸጉሯ ወይም የጽጌረዳ አበባ የመሰሉት ለስላሳ ጉንጮቿ ሳይሆኑ የዐይኖቿ አገላለጥ ነበር ። ከዚያ በፊት ያን የመሰለ አጋጣሚ አይቶ ስለማያውቅ ዐይኖቹን ከገጿ ላይ ሊነቅል አልቻለም ።
"ሳቤላ.... ለብሰሻል' አይደለም? » አላት አባቷ ።
« አዎን.....አባባ ። ባልቴቷን ሚሲዝ ሌቪሰን ለሻይ ብዙ እንዳይጠብቁኝ ልሔድላቸው ነው ። እሳቸው ለራሳቸው ሻያቸውን በጊዜ መጠጣት ነው የሚፈልጉ። ቢያመሹ አይወዱም ። ሚሲስ ቬንም ከዚህ ስትነሣ ዐሥራ ሁለት
ሰዓት ዐልፎ ስለነበር ለራት ሳታስጠብቃቸው አትቀርም ። »
« ብዙ እንደማታመሺ ተስፋ አለኝ ሳቤላ » አለ አባቷ ።
« እንደ ሚሲዝ ቬን ሁኔታ ነዋ አባባ እሷ ካላመሸች አላመሽም ። »
"አየ እንግዲያውስ ማምሸትሽ አይቀርም መቼም በዚ በኛ ዘመን ቆነጃጂቱ ሌሊቱን ወደ ቀን እየለወጡት ነው ። ይኸ ደግሞ ለለጋው ዕድሜያቸው ደግ አይደለም ። አንተስ ምን ይመስልሃል ሚስተር ካርላይል ? »
ሚስተር ካርላይል ቀና ብሎ ወደ እሷ ተመለከተ። ጉንጮቿ በበለጠ ደምቀው በቀላሉ የማይጠወልጉ ጽጌ ረዳዎች መስለው ታዩት ።
ራት ተበልቶ እንዳበቃ አንዲት የቤት ሠራተኛ ከሱፍ የተሠራ መደረቢያ ይዛ
ገብታ ከወጣቲቱ እመቤት ትከሻ ላይ ጣል አደረገችላት ። ልጂቱም ወደ አባቷ ቀረብ ብላ «ደኅና አምሽ ......... አባባ » አለችው
"ደና አምሺ........ የኔ ዓለም » አላት ወደሱ ሳብ አድርጎ የሚያምረው ጉንጯን ሳመና « እስኪነጋ ድረስ ውጭ መቆየትሽን እንደማልፈልግ ለሚሲዝ ቪን ንገሪያት " አንቺ ለራስሽ ገና ልጅ ነሽ እስኪ መጥሪያውን ንካው ሚስተር ካርላይል ። ልጄን ከሠረገላው ድረስ መሸኘት እንኳን አቃተኝ። »
« የእርስዎ ፈቃድ ከሆነና እመቤት ሳቤላም ወጣት ሴቶች አስተናግዶ የማያ
ውቅ እንደኔ ያለ ሰው እንዲሽኛት ከተስማማች አሳፍሪያት ብመጣ ደስ ይለኛል »አለ ትንሽ እንደ መደናገጥ ብሎ መጥሪያውን እየደወለ ።
ዊልያም ቬን አመሰገነው ። ወጣቷ እመቤትም ፈገግታ አሳየችው ። ሚስተር
ካርላይልም መብራቱ በተንጣለለበት ደረጃ እየመራ ይዟት ወረደና ከሚያምረው ምቹ ሠረገላ ውስጥ ደግፎ አስገባት ። እጅዋን ዘርግታ ሰላምታ ሰጠችውና ሠረገላው መሽከርከር ሲጀምር ካርላይልም ወደ ዊልያም ቬን ተመልሶ ገባ ።
« ታድያስ ቆንጆ ልጅ አይደለችም : ሚስተር ካርላይል ? »
« ቁንጅና የሚለው ቃል ያንሳታል ። የሷን ያህል ቆንጆ አይቼ አላውቅም ። »
« ባለፈው ሳምንት ከአንድ ግብዣ ሔዳ ነበር ። ሕዝበ አዳም አዳራሹ ውስጥ
ሲያያት ጊዜ ልዩ ስሜት ተፈጥሮ ነበር አሉ እኔማ መቼም ይህ ክፉ ቁራኛ በሽታ
ኮድኩዶ ከቤት አዋለኝና ያንን እንኳን ለማየት ሳልታደል ቀረሁ ። ልጂቱ ልቧም
እንደ መልኳ ነው ፤ እንዲህ አትምሰልህ ፤ ጥሩ ሰው ናት ። »
አባትየው የተናገረው ፡ ልጁ በመሆኗ ለማስወደድ ብሎ ሳይሆን ከልቡ ነበር ።
ሳቤላ ፡ በአስታሳሰብና በትክለ ሰውነትዋ ብቻ ሳይሆን በደግነቷም መስል አልነበራትም ።
ታርማና ተመክራ ነው ያደገችው ። ከቤት ውጭ ምንም ነገር አይታ አታውቅም ። እንደ ዘመኑ ልጆች ቅብጥብጥና ቅንጦት ወዳድ ሳትሆን ፡ ረጋ ያለች ጨዋ ልጅ ነበረች ። እናቷ በሕይወት በነበረች ጊዜ አንዳንዴ ኢስት ሊን፡ አብዛኛው ጊዜ ግን ማውንት እስቨርን ነበር የምትቀመጥ ። ከእናቷ ሞት በኋላ ከአንዲት አስተማሪ ጋር ወደ ማውንት እስቨርን ጠቅላ ገባች ። አባትየው አንድ የሟላ ትንሽ ቤት ሰጥቶ ዐልፎ ዐልፎ ያያቸው ነበር ። ሳቤላ ዐይነ አፋርና በመጠኑም ስሜት ንቁ አደብ የገዛች፡ ለሁሉ አሳቢና ተጨናቂ ነበረች ። አባቷም በጣም ስለሚወዳት መከራ ላይ ወድቃ ከሚያያት እሱ ራሱ ቢገድላት ይመርጥ ነበር ።
የወይዘሮ ሳቤላ ቬን ሠረገላ ጉዞውን ቀጥሎ ከሚስዝ ሌቪሰን መኖሪያ ቤት
አወረዳት ። ሚስዝ ሌቪሰን ጠባይዋ ልዝብ' አንደበቷ ስትር ያለ ሰማኒያ ዓመት
የሚሆናት ባልቴት ነበረች ። ሚሲዝ ቬን እንደ ተፈራው ዘግይታ ደረሰች ባልቴቷ
ለራት ብዙ ስለጠበቀች ተበሳጭታ ኖሮ ፡ ኋላ ደግሞ ሳቤላም የሻይ ሰዓት እስኪያ
ልፍ ስትቆይባት ጊዜ በመናደድ ቆቧን እንጋድዳ ደፍታ ኩፍስ ብላ ተቀምጣ አገኘቻት እውነትም እንደዚህ የመሰለ አሠራር ለአረጋውያን ጤንነትም ሆነ ጠባይ አይስማማም ።
« አስጠበቅሁዎ መሰለኝ » አለች ሳቤላ ወደ ሚስዝ ሌቪሰን እየተጠጋች ,
« ከአባባ ጋር ራት የሚበላ አንድ እንግዳ ስለ ነበረ ነው ትንሽ የቆየሁት »
« ኻያ ኣምስት ደቂቃ አሳልፈሻል » አለች ባልቴቷ ቆጣ ብላ ።
«አሁን ሻይ እንዲቀርብልኝ እፈልጋለሁ ።
ኤማ ......... ቶሎ እዘዥልኝ ። »ሚስዝ ቬን ደወለችና እንደ ታዘዘችው ተናገረች ። ይህች ወይዘሮ በመልክ በኩል እንደ ነገሩ ብትሆንም ተክለ ቁመናዋ ያማረ ፡ እና ዕቡይ ከቁመቷ መለስ ያለች የኻያ ስድስት ዓመት ቆንጆ ነበረች ። እናቷ የባልቴቷ የሚሲዝ ሌቪሰን ልጅ ነበረች ፣ ቀደም ብላ ሞታለች ። ሎርድ ( ጌታ)ዊልያም ሼን ወንድ ልጅ አልነበረውምና።ባገሩና በዘመኑ ሕግ መሠረት በወርስ ላገኘው የማወንት እስቨርንን ጉልት ማዕረግና ሀብት ሕጋዊ ወራሽ' የቅርብ ዘመዱ የሆነው ፣ ወንድ ልጅ የርሷ ባል ሬይሞንድ ቬን ብቻ ነበር ።
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
« እረ እባክህ ምንም አይደለም » አለ ጌትዮው ። « ማን አለ መሰለህ ?ከልጄና
ከማርሊንግ ከመጣችው ከሚሲስ ቬን በቀር ሌላ የለብንም።ሚሲስ ቬንል ወደ ግብዣው ይዛት ለመሔድ ነበር የመጣችው። እሷም ብትሆን ከውጭ ራት አለባት ሲሉ የሰማው መስሎኛል እንደተባለው ከሌለች እኛ ብቻችንን እንበላለን እስኪ እሱን ደወል ነካ አድርገው ሚስተር ካርላይል ፡ ይህ መከረኛ እግሬ እኮ አልንቀሳቀስ አለኝ " ደውል ተደወለ። አሽከር ገባ።
« እስኪ ሚሲዝ ቬን ከኛ ጋር ራት ትበላ እንደሆነ ጠይቅ ። »
« ከውጭ ነው የሚበሉት. ...ጌታዬ ። የሚሔዱበት ሰረገላ ከደጅ እየጠበቃቸው ነው።
« መልካም ......... ሚስተር ካርላይል ፡ እንግዲህ እኛው ብቻ ነን ያለን ! አለ የቤቱ ጌታ።
ራት በአንድ ሰዓት ቀረበ ። ዊልያም ቬን በተሽከርካሪ ወንበሩ ሆኖ ወደ ምግብ
ቤት እየተገፋ ሔደ ። ከእንግዳው ጋር በአንዱ በር ሲገቡ ከፊት ለፊታቸው በነበረው በር ደግሞ ሌላ ሰው ገባ ። ለሚስተር ካርላይል የታየው ሰው ይሁን መልእክ ተጠራጠረና ልብ ብሎ ተመለከተ።
በሠዓሊዎች ሐሳብ ከሚታየው በቀር እጅግ ጥቂቶች ብቻ የታደሉት ቁንጅና
ከምንለው የላቀ መልክ ያላት ልጅ ነበረች። ከጫፉ እንደ ቀለበት ጥቅልል ጥቅል ያለው ጥቁር ጸጉሯ ከአንገቷና ከግራ ቀኝ ትከሻዋ ላይ ወርዶ ተቆልሏል ከለስላሳ የልጅ ክንዶቿ ላይ የሉል ጌጥ አስራ ውድ የሆነ ነጭ የዳንቴል ሥራ ቀሚስ ለብሳ ከፊት ለፊታቸው ብቅ ስትልበት መልአክ ትሁን ሰው ለመለየት ተጠራጠረ።
« ልጄ ናት ሚስተር ካርላይል ። እመቤት ሳቤላ ቬን» ብሎ አስተዋወቀው ። ሁሉም ከምግቡ ገበታ ዙሪያ ተቀመጡ ። ዊልያም ቬን የተለመደ የክብር ቦታውን ያዘ ። ልጅቱና ሚስተር ካርላይል ፊት ለፊት ሆነው ቁጭ አሉ ።
ሚስተር ካርላያል ለሴት ልጅ መልክ እደነግጣለሁ ብሎ አያስብም ነበር ።
የዚያች ቆንጆ ልዩ ውበት ግን ጠቅላላ መንፈሱን ማረከው ። ራሱን መቈጣጠር
እስኪሳነው ድረስ አፈዘዘው ። ከሁሉ የበለጠ ያስደሰተው ደግሞ ቅርፆ መልካም ፊቷ ወይም ትከሻዋ ላይ የተኛው ጸጉሯ ወይም የጽጌረዳ አበባ የመሰሉት ለስላሳ ጉንጮቿ ሳይሆኑ የዐይኖቿ አገላለጥ ነበር ። ከዚያ በፊት ያን የመሰለ አጋጣሚ አይቶ ስለማያውቅ ዐይኖቹን ከገጿ ላይ ሊነቅል አልቻለም ።
"ሳቤላ.... ለብሰሻል' አይደለም? » አላት አባቷ ።
« አዎን.....አባባ ። ባልቴቷን ሚሲዝ ሌቪሰን ለሻይ ብዙ እንዳይጠብቁኝ ልሔድላቸው ነው ። እሳቸው ለራሳቸው ሻያቸውን በጊዜ መጠጣት ነው የሚፈልጉ። ቢያመሹ አይወዱም ። ሚሲስ ቬንም ከዚህ ስትነሣ ዐሥራ ሁለት
ሰዓት ዐልፎ ስለነበር ለራት ሳታስጠብቃቸው አትቀርም ። »
« ብዙ እንደማታመሺ ተስፋ አለኝ ሳቤላ » አለ አባቷ ።
« እንደ ሚሲዝ ቬን ሁኔታ ነዋ አባባ እሷ ካላመሸች አላመሽም ። »
"አየ እንግዲያውስ ማምሸትሽ አይቀርም መቼም በዚ በኛ ዘመን ቆነጃጂቱ ሌሊቱን ወደ ቀን እየለወጡት ነው ። ይኸ ደግሞ ለለጋው ዕድሜያቸው ደግ አይደለም ። አንተስ ምን ይመስልሃል ሚስተር ካርላይል ? »
ሚስተር ካርላይል ቀና ብሎ ወደ እሷ ተመለከተ። ጉንጮቿ በበለጠ ደምቀው በቀላሉ የማይጠወልጉ ጽጌ ረዳዎች መስለው ታዩት ።
ራት ተበልቶ እንዳበቃ አንዲት የቤት ሠራተኛ ከሱፍ የተሠራ መደረቢያ ይዛ
ገብታ ከወጣቲቱ እመቤት ትከሻ ላይ ጣል አደረገችላት ። ልጂቱም ወደ አባቷ ቀረብ ብላ «ደኅና አምሽ ......... አባባ » አለችው
"ደና አምሺ........ የኔ ዓለም » አላት ወደሱ ሳብ አድርጎ የሚያምረው ጉንጯን ሳመና « እስኪነጋ ድረስ ውጭ መቆየትሽን እንደማልፈልግ ለሚሲዝ ቪን ንገሪያት " አንቺ ለራስሽ ገና ልጅ ነሽ እስኪ መጥሪያውን ንካው ሚስተር ካርላይል ። ልጄን ከሠረገላው ድረስ መሸኘት እንኳን አቃተኝ። »
« የእርስዎ ፈቃድ ከሆነና እመቤት ሳቤላም ወጣት ሴቶች አስተናግዶ የማያ
ውቅ እንደኔ ያለ ሰው እንዲሽኛት ከተስማማች አሳፍሪያት ብመጣ ደስ ይለኛል »አለ ትንሽ እንደ መደናገጥ ብሎ መጥሪያውን እየደወለ ።
ዊልያም ቬን አመሰገነው ። ወጣቷ እመቤትም ፈገግታ አሳየችው ። ሚስተር
ካርላይልም መብራቱ በተንጣለለበት ደረጃ እየመራ ይዟት ወረደና ከሚያምረው ምቹ ሠረገላ ውስጥ ደግፎ አስገባት ። እጅዋን ዘርግታ ሰላምታ ሰጠችውና ሠረገላው መሽከርከር ሲጀምር ካርላይልም ወደ ዊልያም ቬን ተመልሶ ገባ ።
« ታድያስ ቆንጆ ልጅ አይደለችም : ሚስተር ካርላይል ? »
« ቁንጅና የሚለው ቃል ያንሳታል ። የሷን ያህል ቆንጆ አይቼ አላውቅም ። »
« ባለፈው ሳምንት ከአንድ ግብዣ ሔዳ ነበር ። ሕዝበ አዳም አዳራሹ ውስጥ
ሲያያት ጊዜ ልዩ ስሜት ተፈጥሮ ነበር አሉ እኔማ መቼም ይህ ክፉ ቁራኛ በሽታ
ኮድኩዶ ከቤት አዋለኝና ያንን እንኳን ለማየት ሳልታደል ቀረሁ ። ልጂቱ ልቧም
እንደ መልኳ ነው ፤ እንዲህ አትምሰልህ ፤ ጥሩ ሰው ናት ። »
አባትየው የተናገረው ፡ ልጁ በመሆኗ ለማስወደድ ብሎ ሳይሆን ከልቡ ነበር ።
ሳቤላ ፡ በአስታሳሰብና በትክለ ሰውነትዋ ብቻ ሳይሆን በደግነቷም መስል አልነበራትም ።
ታርማና ተመክራ ነው ያደገችው ። ከቤት ውጭ ምንም ነገር አይታ አታውቅም ። እንደ ዘመኑ ልጆች ቅብጥብጥና ቅንጦት ወዳድ ሳትሆን ፡ ረጋ ያለች ጨዋ ልጅ ነበረች ። እናቷ በሕይወት በነበረች ጊዜ አንዳንዴ ኢስት ሊን፡ አብዛኛው ጊዜ ግን ማውንት እስቨርን ነበር የምትቀመጥ ። ከእናቷ ሞት በኋላ ከአንዲት አስተማሪ ጋር ወደ ማውንት እስቨርን ጠቅላ ገባች ። አባትየው አንድ የሟላ ትንሽ ቤት ሰጥቶ ዐልፎ ዐልፎ ያያቸው ነበር ። ሳቤላ ዐይነ አፋርና በመጠኑም ስሜት ንቁ አደብ የገዛች፡ ለሁሉ አሳቢና ተጨናቂ ነበረች ። አባቷም በጣም ስለሚወዳት መከራ ላይ ወድቃ ከሚያያት እሱ ራሱ ቢገድላት ይመርጥ ነበር ።
የወይዘሮ ሳቤላ ቬን ሠረገላ ጉዞውን ቀጥሎ ከሚስዝ ሌቪሰን መኖሪያ ቤት
አወረዳት ። ሚስዝ ሌቪሰን ጠባይዋ ልዝብ' አንደበቷ ስትር ያለ ሰማኒያ ዓመት
የሚሆናት ባልቴት ነበረች ። ሚሲዝ ቬን እንደ ተፈራው ዘግይታ ደረሰች ባልቴቷ
ለራት ብዙ ስለጠበቀች ተበሳጭታ ኖሮ ፡ ኋላ ደግሞ ሳቤላም የሻይ ሰዓት እስኪያ
ልፍ ስትቆይባት ጊዜ በመናደድ ቆቧን እንጋድዳ ደፍታ ኩፍስ ብላ ተቀምጣ አገኘቻት እውነትም እንደዚህ የመሰለ አሠራር ለአረጋውያን ጤንነትም ሆነ ጠባይ አይስማማም ።
« አስጠበቅሁዎ መሰለኝ » አለች ሳቤላ ወደ ሚስዝ ሌቪሰን እየተጠጋች ,
« ከአባባ ጋር ራት የሚበላ አንድ እንግዳ ስለ ነበረ ነው ትንሽ የቆየሁት »
« ኻያ ኣምስት ደቂቃ አሳልፈሻል » አለች ባልቴቷ ቆጣ ብላ ።
«አሁን ሻይ እንዲቀርብልኝ እፈልጋለሁ ።
ኤማ ......... ቶሎ እዘዥልኝ ። »ሚስዝ ቬን ደወለችና እንደ ታዘዘችው ተናገረች ። ይህች ወይዘሮ በመልክ በኩል እንደ ነገሩ ብትሆንም ተክለ ቁመናዋ ያማረ ፡ እና ዕቡይ ከቁመቷ መለስ ያለች የኻያ ስድስት ዓመት ቆንጆ ነበረች ። እናቷ የባልቴቷ የሚሲዝ ሌቪሰን ልጅ ነበረች ፣ ቀደም ብላ ሞታለች ። ሎርድ ( ጌታ)ዊልያም ሼን ወንድ ልጅ አልነበረውምና።ባገሩና በዘመኑ ሕግ መሠረት በወርስ ላገኘው የማወንት እስቨርንን ጉልት ማዕረግና ሀብት ሕጋዊ ወራሽ' የቅርብ ዘመዱ የሆነው ፣ ወንድ ልጅ የርሷ ባል ሬይሞንድ ቬን ብቻ ነበር ።
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
..."ሌላም ነገር ልንገርሽ?" ሲል ጀመረ።በቅርበት እየተመለከተኝ ነው፡ “አርብ አርብ ወደ ቤት ስመጣ ላንቺም ሆነ ለወንድምሽም ምንም ስጦታዎች
ባላመጣላችሁ እንኳን… ሁለታችሁም በመምጣቴ ብቻ ተደስታችሁ እንደ እብድ እየሮጣችሁ እንደምታቅፉኝና እኔን እንጂ ስጦታዎቹን እንደማታስበልጡ አምን ነበር እናታችሁና እኔ በደርዘን የሚቆጠሩ ልጆች ቢኖሩንም እንኳን ሁልጊዜም በልቤ ውስጥ ትልቅ ቦታ እንዳለሽ የምታውቂና ጥሩ አባት በመሆኔ ትወጂኛለሽ ብዬ አስብ ነበር ለካ ተሳስቻለሁ አለ: ከዚያ መናገሩን ቆም አደረገና እንደገና በረጅሙ ተነፈሰ: ሰማያዊ አይኖቹ ደፈረሱ፡ “የእኔ
ካቲ የመጀመሪያ ሴት ልጄ በመሆኗ አሁንም ለእኔ የተለየች እንደሆነች የምታውቅ ይመስለኝ ነበር :"
በተቆጣና በተጎዳ አስተያት አየሁት ከዚያ ሳግ አነቀኝ “ግን እማዬ ሌላ ሴት ልጅ ሲኖራት ለሷም ተመሳሳይ ነገር ትላታለህ” አልኩት።
“እላታለሁ?”
“አዎና” ከመቅናቴ የተነሳ ተንሰቅስቄ ጮህኩ፡ “ትንሽና ቆንጅዬ ስለምትሆን እኔን ከምትወደኝ የበለጠ ትወዳታለህ”
“በጣም ልወዳት እችላለሁ ግን hአንቺ የበለጠ አይሆንም” አለና ክንዶቹን ዘረጋ ከዚህ የበለጠ መቋቋም አልቻልኩም: ከተጋደምኩበት ብድግ ብዬ ደረቱ
ላይ ልጥፍ አልኩና አጥብቄ አቀፍኩት። እቅፉ ውስጥ እንዳለሁ ማልቀሴን እንዳቆም አባበለኝ “አታልቅሺ ካቲ… ቅናት አይሰማሽ፡ የምወድሽ በፍጹም ከእነርሱ ባነሰ አይሆንም: ደግሞ ካቲ፣ እውነተኛ ህፃናት ከአሻንጉሊቶች
የበለጠ ደስ ይላሉ ታያለሽ ትወጃቸዋለሽ፡ እናትሽ ልትይዛቸው ከምትችላቸው በላይ ልጆች ስለሚኖሯት የአንቺን እርዳታ መፈለጓ የማይቀር ነው እኔ ቤት
በማልኖርባቸው ጊዜያት እናትሽ የሁላችንንም ህይወት ቀላል የምታደርግ ውድ ልጅ እንዳለቻት ማወቄ በራሱ ጥሩ ስሜት እንዲሰማኝ ያደርገኛል” አለኝና
ሞቃት ከንፈሮቹ በእንባ የራሰ ጉንጬ ላይ አረፉ። “ነይ አሁን ስጦታሽን ክፈቺና ውስጡ ስላለው ነገር ምን እንደምታስቢ ንገሪኝ አለ።
ስጦታውን ከመክፈቴ በፊት አይኖቹ ውስጥ ላስቀመጥኩት ሀዘን ማካካሻ ፊቱን በሙሉ በመሳም አዳረስኩትና የበለጠ ጥብቅ አድርጌ አቀፍኩት።
በሚያምረው ካርቶን ውስጥ ኢንግላንድ ውስጥ የተሰራ ብርማ ቀለም ያለው ቀ የሙዚቃ ሳጥን ነበረበት። ሙዚቃው ሲጫወት ሮዝ ቀለም ያለው ቀሚስ
የለበሰች አሻንጉሊት መስታወት ፊት እየተሸከረከረች ትደንሳለች።
“የሙዚቃ ሳጥን ብቻ ሳይሆን የጌጥ መያዣም ነው” አለና ካርቶኑ ውስጥ ከነበረች ማስቀመጫ ውስጥ ቀይ ፈርጥ ያለባት የወርቅ ቀለበት አውጥቶ
ጣቴ ላይ አጠለቀልኝ። “ገና ካርቶኑን ሳየው ልገዛልሽ እንደሚገባኝ አወቅኩ።እና በዚህ ቀለበት የኔዋን ካቲ ለዘለዓለም እንደምወዳት ቃል እገባለሁ" አለ።
አባታችን ህፃናቱ እስኪወለዱ ለመጠበቅ ለሁለት ሳምንት ያህል ቤት ነበር።ሁልጊዜ እናትና አባታችን ከባልና ሚስትነት ይልቅ ወንድምና እህት ይመስላሉ
ብላ የምትናገረው ጎረቤት የምትኖረው ወይዘሮ ቤርታ ሲምሰን ወጥ ቤት ውስጥ ሆና ምግብ እያዘጋጀችልን ነበር።
አራት ሰዓት አካባቢ አባታችን ወደምንመገብበት ክፍል እየተጣደፈ ገባና ለእኔና ለክሪስቶፈር እናታችንን ሆስፒታል ይዟት ሊሄድ እንደሆነ ነገረን
“አትጨነቁ፣ ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡ ወይዘሮ ሲምሰንን እንዳታስቸግሯት የቤት ስራዎቻችሁን ስሩ። በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ወንድሞች፣ እህቶች ወይም ደግሞ ወንድምና እህት ማግኘታችሁን ታውቃላችሁ።” አለን በማግስቱ ጠዋት አባታችን ከሆስፒታል ሲመለስ ፂሙን ሳይላጨው ልብሱም ተጨማድዶ በጣም የደከመው ቢመስልም በደስታ እየሳቀ “ገምቱ! ወንዶች
ወይስ ሴቶች?” አለን። “ወንዶች!” አለ ኳስ መጫወት የሚያስተምራቸው ወንድሞች የሚፈልገው ክሪስቶፈር፡ እኔም የምፈልገው ወንዶች እንዲሆኑ
ነው የአባቴን ፍቅር የሚነጥቁን ሴቶች ልጆች አልፈልግም:
“ወንድና ሴት ናቸው:: አለ አባታችን በኩራት: “እስከዛሬ አይቻቸው የማላውቃቸው አይነት የሚያማምሩ ፍጥረታት ናቸው: ራሳችሁ እንድታዩዋቸው ኑ ልብሶቻችሁን ልበሱና ልውሰዳችሁ ”
እንዳኮረፍኩ ነው አባታችን ህጻናቱ የተኙበት ክፍል ውስጥ እንዳሉ ማየት እንድችል ወደ መስኮቱ ከፍ አድርጎ ሲያቅፈኝ እንኳን ነርሷ ያቀፈቻቸውን ሁለት ሚጢጢ ህፃናት ለመመልከት እያመነታሁ ነበር በጣም ትንንሾች
ናቸው! ጭንቅላታቸው ከአፕል አይበልጥም: ትንንሽ እጆቻቸው በአየር ላይ ይወናጨፋሉ፤ አንደኛው ደግሞ ልክ በመርፌ እንደተወጋ አይነት ይጮሃል።
አባታችን ጉንጬን እየሳመና ጥብቅ አድርጎ እያቀፈኝ “እፎይ… እግዚአብሔር እንዴት መልካም ነው! ልክ እንደመጀመሪያዎቹ ልጆቼ እንከን የለሽ የሆኑ
ሌላ ወንድና ሌላ ሴት ልጅ ሰጠኝ።” አለ። ሁለቱንም እንደምጠላቸው አስቤ ነበር። በተለይ ኮሪ ተብሎ ከተሰየመ
ዝምተኛ ልጅ በአስር እጥፍ ጯሂ የሆነችውን ኬሪ ተብሎ ስም የወጣላትዐልወዳት እንደማልችል አስብ ነበር። ሁለቱ ከእኔ ክፍል ባሻገር ያለው ክፍብ ውስጥ ከሆኑ ፀጥ ያለ መኝታ የማይታሰብ ነው: ሆኖም ከፍ ብለው ፈገግ ማለት ሲጀምሩና እኔ ስመጣ ወይም ሳቅፋቸው አይኖቻቸው ላይ ያለውን ደስታ ስመለከት የቅናት ስሜቴን ሞቃትና ደስ የሚል የእናትነት ስሜት ሲተካው ታወቀኝ፡ የትምህርት ሰዓት እንዳለቀ እነሱን ለማየት፣ ከእነሱ ጋር ለመጫወት፣ የሽንት ጨርቃቸውን ለመቀየር፣ ጡጧቸውን ለመያዝና እነሱን
ለማቀፍ ወደቤት እጣደፍ ጀመር። እውነትም ለካ ከአሻንጉሊቶች የበለጠ ደስታ የሚሰጡ ናቸው።
እኔ ሁለቱንም ለመውደድ ልቤ ውስጥ ቦታ እንዳለኝ ሲገባኝ፣ ወላጆችም ልባቸው ውስጥ ቁጥራቸው ከሁለት በላይ ለሆኑ ልጆች የሚሆን በቂ ቦታ
እንዳላቸው ተረዳሁ
ትንሽ ጠየም ከሚለው ከአባታችን በስተቀር ሁላችንም ተመሳሳይ የሚያምር የቆዳ ቀለምና ወርቃማ ፀጉር ስላለን፣ የአባታችን የልብ ጓደኛ ጂም ጆንስተን
“የድሬስደን አሻንጉሊቶች” በሚል ቅጽል ስም ይጠራን ነበር እሱን የሰሙ ጎረቤቶቻችንም የሚጠሩን በዚህ ስም ነበር።
መንትዮቹ አራት አመት ሲሆናቸው ክሪስቶፈር አስራ አራት አመት ሞላው"እኔም አስራ ሁለተኛዬን ይዣለሁ። ለየት ያለው አርብ መጣ የአባታችን ሰላሳ ስድስተኛ አመት የልደት ቀን ነው: ድንገት ልናስገርመው ግብዣ አዘጋጅተናል። እናታችን ተጣጥባና ተቆነጃጅታ ተረት ተረት ላይ ያለችውን ልዕልት መስላለች የምግብ ቤቱ ጠረጴዛ በምግቦች ተሞልቶ አሸብርቋል።
ስጦታዎቹ ሁሉ ተደርድረዋል ለቅርብ ወዳጆቻችንና ለቤተሰብ ብቻ የተዘጋጀ ግብዣ ነበር፡
ሁላችንም አምሮብንና ተውበን አባታችን እስኪመጣ መጠበቅ ጀመርን፡አስራ አንድ ሰዓት አለፈ እየጠበቅነው ነው:: የአባታችን አረንጓዴ ካዲላክ መኪና ግን እስካሁን አልመጣም: እናታችን በጭንቀት ክፍሉ ውስጥ
እየተንጎራደደች ነው: የተጠሩት እንግዶች እያወሩ ነው አባታችን በተለምዶ አስር ሰዓት ላይ ይመጣ ነበር፡ አረ እንዲያውም አንዳንዴ ከዚያም ሁሉ ቀደም ይላል። ዛሬ ግን ያለወትሮው በጣም ዘግይቷል።
አንድ ሰዓት ሆነ፤ አባታችን እስካሁን ብቅ አላለም።
እናታችን ረጅም ሰዓት ወስዶባት ያዘጋጀቻቸው ምግቦች ማሞቂያው ውስጥ ብዙ በመቆየታቸው ምክንያት ደረቁ አንድ ሰዓት የመንትዮቹ የመኝታ ሰዓት በመሆኑ እንቅልፋችው መጥቶ እንኳን ሳያዩት ላለመተኛት አስር ጊዜ “አባባ የሚመጣው መቼ ነው?” እያሉ መጠየቅ ጀምረዋል።
እናታችን ወዲያ ወዲህ እየተመላለሰች ደጋግማ በሰፊው መስኮት ወደ ውጪ
ትመለከታለች።
ድንገት የሆነ መኪና ወደ እኛ ግቢ ሲታጠፍ ተመለከትኩና “አባታችን መጣ!” ብዬ ጮህኩ።
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
..."ሌላም ነገር ልንገርሽ?" ሲል ጀመረ።በቅርበት እየተመለከተኝ ነው፡ “አርብ አርብ ወደ ቤት ስመጣ ላንቺም ሆነ ለወንድምሽም ምንም ስጦታዎች
ባላመጣላችሁ እንኳን… ሁለታችሁም በመምጣቴ ብቻ ተደስታችሁ እንደ እብድ እየሮጣችሁ እንደምታቅፉኝና እኔን እንጂ ስጦታዎቹን እንደማታስበልጡ አምን ነበር እናታችሁና እኔ በደርዘን የሚቆጠሩ ልጆች ቢኖሩንም እንኳን ሁልጊዜም በልቤ ውስጥ ትልቅ ቦታ እንዳለሽ የምታውቂና ጥሩ አባት በመሆኔ ትወጂኛለሽ ብዬ አስብ ነበር ለካ ተሳስቻለሁ አለ: ከዚያ መናገሩን ቆም አደረገና እንደገና በረጅሙ ተነፈሰ: ሰማያዊ አይኖቹ ደፈረሱ፡ “የእኔ
ካቲ የመጀመሪያ ሴት ልጄ በመሆኗ አሁንም ለእኔ የተለየች እንደሆነች የምታውቅ ይመስለኝ ነበር :"
በተቆጣና በተጎዳ አስተያት አየሁት ከዚያ ሳግ አነቀኝ “ግን እማዬ ሌላ ሴት ልጅ ሲኖራት ለሷም ተመሳሳይ ነገር ትላታለህ” አልኩት።
“እላታለሁ?”
“አዎና” ከመቅናቴ የተነሳ ተንሰቅስቄ ጮህኩ፡ “ትንሽና ቆንጅዬ ስለምትሆን እኔን ከምትወደኝ የበለጠ ትወዳታለህ”
“በጣም ልወዳት እችላለሁ ግን hአንቺ የበለጠ አይሆንም” አለና ክንዶቹን ዘረጋ ከዚህ የበለጠ መቋቋም አልቻልኩም: ከተጋደምኩበት ብድግ ብዬ ደረቱ
ላይ ልጥፍ አልኩና አጥብቄ አቀፍኩት። እቅፉ ውስጥ እንዳለሁ ማልቀሴን እንዳቆም አባበለኝ “አታልቅሺ ካቲ… ቅናት አይሰማሽ፡ የምወድሽ በፍጹም ከእነርሱ ባነሰ አይሆንም: ደግሞ ካቲ፣ እውነተኛ ህፃናት ከአሻንጉሊቶች
የበለጠ ደስ ይላሉ ታያለሽ ትወጃቸዋለሽ፡ እናትሽ ልትይዛቸው ከምትችላቸው በላይ ልጆች ስለሚኖሯት የአንቺን እርዳታ መፈለጓ የማይቀር ነው እኔ ቤት
በማልኖርባቸው ጊዜያት እናትሽ የሁላችንንም ህይወት ቀላል የምታደርግ ውድ ልጅ እንዳለቻት ማወቄ በራሱ ጥሩ ስሜት እንዲሰማኝ ያደርገኛል” አለኝና
ሞቃት ከንፈሮቹ በእንባ የራሰ ጉንጬ ላይ አረፉ። “ነይ አሁን ስጦታሽን ክፈቺና ውስጡ ስላለው ነገር ምን እንደምታስቢ ንገሪኝ አለ።
ስጦታውን ከመክፈቴ በፊት አይኖቹ ውስጥ ላስቀመጥኩት ሀዘን ማካካሻ ፊቱን በሙሉ በመሳም አዳረስኩትና የበለጠ ጥብቅ አድርጌ አቀፍኩት።
በሚያምረው ካርቶን ውስጥ ኢንግላንድ ውስጥ የተሰራ ብርማ ቀለም ያለው ቀ የሙዚቃ ሳጥን ነበረበት። ሙዚቃው ሲጫወት ሮዝ ቀለም ያለው ቀሚስ
የለበሰች አሻንጉሊት መስታወት ፊት እየተሸከረከረች ትደንሳለች።
“የሙዚቃ ሳጥን ብቻ ሳይሆን የጌጥ መያዣም ነው” አለና ካርቶኑ ውስጥ ከነበረች ማስቀመጫ ውስጥ ቀይ ፈርጥ ያለባት የወርቅ ቀለበት አውጥቶ
ጣቴ ላይ አጠለቀልኝ። “ገና ካርቶኑን ሳየው ልገዛልሽ እንደሚገባኝ አወቅኩ።እና በዚህ ቀለበት የኔዋን ካቲ ለዘለዓለም እንደምወዳት ቃል እገባለሁ" አለ።
አባታችን ህፃናቱ እስኪወለዱ ለመጠበቅ ለሁለት ሳምንት ያህል ቤት ነበር።ሁልጊዜ እናትና አባታችን ከባልና ሚስትነት ይልቅ ወንድምና እህት ይመስላሉ
ብላ የምትናገረው ጎረቤት የምትኖረው ወይዘሮ ቤርታ ሲምሰን ወጥ ቤት ውስጥ ሆና ምግብ እያዘጋጀችልን ነበር።
አራት ሰዓት አካባቢ አባታችን ወደምንመገብበት ክፍል እየተጣደፈ ገባና ለእኔና ለክሪስቶፈር እናታችንን ሆስፒታል ይዟት ሊሄድ እንደሆነ ነገረን
“አትጨነቁ፣ ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡ ወይዘሮ ሲምሰንን እንዳታስቸግሯት የቤት ስራዎቻችሁን ስሩ። በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ወንድሞች፣ እህቶች ወይም ደግሞ ወንድምና እህት ማግኘታችሁን ታውቃላችሁ።” አለን በማግስቱ ጠዋት አባታችን ከሆስፒታል ሲመለስ ፂሙን ሳይላጨው ልብሱም ተጨማድዶ በጣም የደከመው ቢመስልም በደስታ እየሳቀ “ገምቱ! ወንዶች
ወይስ ሴቶች?” አለን። “ወንዶች!” አለ ኳስ መጫወት የሚያስተምራቸው ወንድሞች የሚፈልገው ክሪስቶፈር፡ እኔም የምፈልገው ወንዶች እንዲሆኑ
ነው የአባቴን ፍቅር የሚነጥቁን ሴቶች ልጆች አልፈልግም:
“ወንድና ሴት ናቸው:: አለ አባታችን በኩራት: “እስከዛሬ አይቻቸው የማላውቃቸው አይነት የሚያማምሩ ፍጥረታት ናቸው: ራሳችሁ እንድታዩዋቸው ኑ ልብሶቻችሁን ልበሱና ልውሰዳችሁ ”
እንዳኮረፍኩ ነው አባታችን ህጻናቱ የተኙበት ክፍል ውስጥ እንዳሉ ማየት እንድችል ወደ መስኮቱ ከፍ አድርጎ ሲያቅፈኝ እንኳን ነርሷ ያቀፈቻቸውን ሁለት ሚጢጢ ህፃናት ለመመልከት እያመነታሁ ነበር በጣም ትንንሾች
ናቸው! ጭንቅላታቸው ከአፕል አይበልጥም: ትንንሽ እጆቻቸው በአየር ላይ ይወናጨፋሉ፤ አንደኛው ደግሞ ልክ በመርፌ እንደተወጋ አይነት ይጮሃል።
አባታችን ጉንጬን እየሳመና ጥብቅ አድርጎ እያቀፈኝ “እፎይ… እግዚአብሔር እንዴት መልካም ነው! ልክ እንደመጀመሪያዎቹ ልጆቼ እንከን የለሽ የሆኑ
ሌላ ወንድና ሌላ ሴት ልጅ ሰጠኝ።” አለ። ሁለቱንም እንደምጠላቸው አስቤ ነበር። በተለይ ኮሪ ተብሎ ከተሰየመ
ዝምተኛ ልጅ በአስር እጥፍ ጯሂ የሆነችውን ኬሪ ተብሎ ስም የወጣላትዐልወዳት እንደማልችል አስብ ነበር። ሁለቱ ከእኔ ክፍል ባሻገር ያለው ክፍብ ውስጥ ከሆኑ ፀጥ ያለ መኝታ የማይታሰብ ነው: ሆኖም ከፍ ብለው ፈገግ ማለት ሲጀምሩና እኔ ስመጣ ወይም ሳቅፋቸው አይኖቻቸው ላይ ያለውን ደስታ ስመለከት የቅናት ስሜቴን ሞቃትና ደስ የሚል የእናትነት ስሜት ሲተካው ታወቀኝ፡ የትምህርት ሰዓት እንዳለቀ እነሱን ለማየት፣ ከእነሱ ጋር ለመጫወት፣ የሽንት ጨርቃቸውን ለመቀየር፣ ጡጧቸውን ለመያዝና እነሱን
ለማቀፍ ወደቤት እጣደፍ ጀመር። እውነትም ለካ ከአሻንጉሊቶች የበለጠ ደስታ የሚሰጡ ናቸው።
እኔ ሁለቱንም ለመውደድ ልቤ ውስጥ ቦታ እንዳለኝ ሲገባኝ፣ ወላጆችም ልባቸው ውስጥ ቁጥራቸው ከሁለት በላይ ለሆኑ ልጆች የሚሆን በቂ ቦታ
እንዳላቸው ተረዳሁ
ትንሽ ጠየም ከሚለው ከአባታችን በስተቀር ሁላችንም ተመሳሳይ የሚያምር የቆዳ ቀለምና ወርቃማ ፀጉር ስላለን፣ የአባታችን የልብ ጓደኛ ጂም ጆንስተን
“የድሬስደን አሻንጉሊቶች” በሚል ቅጽል ስም ይጠራን ነበር እሱን የሰሙ ጎረቤቶቻችንም የሚጠሩን በዚህ ስም ነበር።
መንትዮቹ አራት አመት ሲሆናቸው ክሪስቶፈር አስራ አራት አመት ሞላው"እኔም አስራ ሁለተኛዬን ይዣለሁ። ለየት ያለው አርብ መጣ የአባታችን ሰላሳ ስድስተኛ አመት የልደት ቀን ነው: ድንገት ልናስገርመው ግብዣ አዘጋጅተናል። እናታችን ተጣጥባና ተቆነጃጅታ ተረት ተረት ላይ ያለችውን ልዕልት መስላለች የምግብ ቤቱ ጠረጴዛ በምግቦች ተሞልቶ አሸብርቋል።
ስጦታዎቹ ሁሉ ተደርድረዋል ለቅርብ ወዳጆቻችንና ለቤተሰብ ብቻ የተዘጋጀ ግብዣ ነበር፡
ሁላችንም አምሮብንና ተውበን አባታችን እስኪመጣ መጠበቅ ጀመርን፡አስራ አንድ ሰዓት አለፈ እየጠበቅነው ነው:: የአባታችን አረንጓዴ ካዲላክ መኪና ግን እስካሁን አልመጣም: እናታችን በጭንቀት ክፍሉ ውስጥ
እየተንጎራደደች ነው: የተጠሩት እንግዶች እያወሩ ነው አባታችን በተለምዶ አስር ሰዓት ላይ ይመጣ ነበር፡ አረ እንዲያውም አንዳንዴ ከዚያም ሁሉ ቀደም ይላል። ዛሬ ግን ያለወትሮው በጣም ዘግይቷል።
አንድ ሰዓት ሆነ፤ አባታችን እስካሁን ብቅ አላለም።
እናታችን ረጅም ሰዓት ወስዶባት ያዘጋጀቻቸው ምግቦች ማሞቂያው ውስጥ ብዙ በመቆየታቸው ምክንያት ደረቁ አንድ ሰዓት የመንትዮቹ የመኝታ ሰዓት በመሆኑ እንቅልፋችው መጥቶ እንኳን ሳያዩት ላለመተኛት አስር ጊዜ “አባባ የሚመጣው መቼ ነው?” እያሉ መጠየቅ ጀምረዋል።
እናታችን ወዲያ ወዲህ እየተመላለሰች ደጋግማ በሰፊው መስኮት ወደ ውጪ
ትመለከታለች።
ድንገት የሆነ መኪና ወደ እኛ ግቢ ሲታጠፍ ተመለከትኩና “አባታችን መጣ!” ብዬ ጮህኩ።
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
ጦርነቱ የታወጀው የበጋው ወቅት ማብቂያ አካባቢ በአንድ ፀሃያማና ቀለል ያለ እሁድ ነበር፡፡
የጦርነቱ ዜና ሲታወጅ ማርጋሬት ኦክሰንፎርድ ቤት ውስጥ ነበረች፡፡ወደ ቤተክርስቲያን ለመሄድ ተዘጋጂ በመባሏ ጨሳለች፡፡ ከርቀት ያለማቋረጥ
የሚሰማት የቤተክርስቲያን ደወል አሰልቺ ሆኖባታል፡ የ19 ዓመት ልጅ በመሆኗ ስለሃይማኖት የራሷን ውሳኔ መወሰን ብትችልም አባቷ ከቤተክርስቲያን እንድትቀር አይፈቅዱላትም፡፡ ከዓመት በፊት ቤተክርስቲያን መሄድ
እንደማትፈልግ ነግራቸው ነበር፡፡ እሳቸው ግን ጆሮ ዳባ ልበስ ብለዋል።
‹‹በእግዚአብሔር የማላምን መሆኔን እያወቅሁ ቤተክርስቲያን መሄድ
ማስመሰል አይመስልም ወይ?›› አለቻቸው አንድ ቀን፡፡
‹‹ጅል አትሁኚ›› አሏት አባቷ ሎርድ ኦክሰንፎርድ፡
ትልቅ ስትሆን እንደማትሄድ ለእናቷ ነገረቻቸው፡፡
‹‹ባልሽ ይጨነቅበት የኔ ማር›› አሏት እናቷ፡፡ ከዚያ ቀን በኋላ ስለዚሁ ጉዳይ ተነጋግረው ባያውቁም እሁድ በመጣ ቁጥር ማርጋሬት ጥላቻዋ
ይጠነክራል፡
እህቷና ወንድሟ ከቤት ሲወጡ ሰማች። ኤልሳቤት 21 ዓመቷ ነው፡፡ ቁመቷ የብቅል አውራጅ ሲሆን መልክ አልፈጠረባትም፡፡ በልጅነታቸው እህትማማቾቹ ምስጢረኞች ስለነበሩ አይለያዩም፡፡ ካደጉ በኋላ ግን ተራራቁ፡፡
ትምህርት የተማሩት እንደሌሎች እኩዮቻቸው ትምህርት ቤት ሄደው
ሳይሆን አስተማሪ ተቀጥሮላቸው ቤት ውስጥ ነው፡ ኤልሳቤት በጉርምስና
ጊዜ የምታራምደው የወላጆቿን ግትር ልማዳዊ አስተሳሰብ ነበር፡፡
አመለካከቷ አክራሪ ሲሆን ከመኳንንት ዘር በመገኘቷ በእጅጉ ትመካለች፡
አዳዲስ ሃሳቦችና ለውጥ ጠላቶቿ ናቸው፡፡ በአንጻሩ ማርጋሬት የእሷ ተቃራኒ ናት፡ የሴቶች መብት ተሟጋችና የሶሻሊስት ፖለቲካ አቀንቃኝ
ስትሆን ጃዝ ሙዚቃ ትወዳለች፡ ኤልሳቤት ማርጋሬት ተራማጅ አስተሳሰብ በማፍቀሯ ለወላጆቿ ታማኝ አይደለችም ብላ ታምናለች፡፡ ማርጋሬት ደግሞ በእህቷ ጅልነት ትናደዳለች፡፡ በዚህ ምክንያት የልብ ወዳጆች ባለመሆናቸው ታዝናለች፡፡ የልብ ጓደኞች ደግሞ የሏትም፡፡
የእሷ ተከታይ ፔርሲ 14 ዓመቱ ነው፡፡ ተራማጅ ሃሳቦችን ወይ አይወድ ወይ አይቃወም፡፡ በተፈጥሮው ሸረኛ ነው፡፡ የማርጋሬት አመጸኝነት ባህሪ ግን ደስ ይለዋል፡፡ በአባታቸው አምባገነንነት ሁለቱም ተጎጂዎች በመሆናቸው ይተዛዘናሉ፣ ይደጋገፋሉ፡ ማርጋሬትም ለእሱ ልዩ ፍቅር አላት፡
ሎርድና ሌዲ ኦክሰንፎርድ ቀድመው ከቤት ወጥተዋል፡፡ ሎርድ
ዥንጉርጉር ክራቫት አስረዋል፡፡ እመቤቲቱ ጸጉራቸው ቀይ፣ ዓይኖቻቸው አረንጓዴ ሲሆን ፊታቸው የገረጣ ነው፡፡ ጌቶች ጥቁር ጸጉራቸው ላይ ሽበት ጣል ጣል አድርጎባቸዋል፡ ፊታቸው ደግሞ እንደ ቲማቲም የቀላ ነው።
ኤልሳቤት የአባቷን ጥቁር ጸጉርና ቅርጸ ቢስ መልክ የያዘች ስትሆን ማርጋሬት ደግሞ የእናቷን ግርጣት ወርሳለች፡ ፔርሲ መልኩ በየጊዜው ስለሚለዋወጥ የማንን መልክ እንደሚይዝ በውል አይታወቅም:
መላው ቤተሰቡ ከግቢው ወጣና በእግር ጉዞ ጀመረ፡፡ ከቤታቸው በአንድ
ኪሎ ሜትር ርቀት ከሚገኙት አብዛኛዎቹ ቤቶችና መሬቱ በሙሉ
የአባትየው ሀብት ሲሆን ይህንን ሀብት ያገኙት ያለምንም ድካም ነው፡
በአገሪቱ ያሉት ባለመሬት ቤተሰቦች በጋብቻ በመተሳሰራቸው የፈጠሩት
ርስት ይኸው ከዘር ወደ ዘር ተላልፎ በአባትየው እጅ ገብቷል፡
በመንደሩ ውስጥ ለውስጥ ተጉዘው ከድንጋይ ጥርብ የተሰራው ቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ደረሱ።
ከዚያም አባትና እናት ከፊት፣ማርጋሬትና ኤልሳቤት በመከተል ፔርሲ ደግሞ ከእነሱ ኋላ ተከታትለው
ገቡ፡ የኦክሰንፎርድን መሬት የተከራዩ ገበሬዎች በአክብሮት እጅ ነሷቸው፡
ማርጋሬት ይሄ ኋላቀር ልማድ ሲፈጸም ስታይ በእፍረት ትሽማቀቃለች፡
‹‹ሁሉም ሰው በእግዜር ፊት እኩል ነው! በይ በይ ይላታል፡፡ አንድ ቀን
ድፍረቱ ይኖራትና እዚያ ሁሉ ሰው ፊት ትናገር ይሆናል፡፡ ነገር ግን አባቷ
የሚያደርሱትን ነገር ስታስብ አስፈራት፡፡
የሰው ሁሉ አይን እየተከተላቸው ቤተክርስቲያኑ ውስጥ የቤተሰቡ መቀመጫ ጋ እንደደረሱ ፔርሲ አባቱን ‹‹ክራቫትህ ታምራለች አ
አላቸው፡፡ ማርጋሬት ይህን ስትሰማ ሳቅ አፈናት፡፡ እሷና ፔርሲ ቶሎ ቁጭ አሉና ሳቃቸው እስኪጠፋ የሚጸልዩ ለመምሰል ራሳቸውን አጎነበሱ፡
ሰባኪ ወንጌሉ ገንዘቡን በዋዛ ፈዛዛ ስላባከነውና በመጨረሻም ወደ
ቤተሰቡ ስለተመለሰው ልጅ ታሪክ አስተማሩ፡፡ ማርጋሬት ጨርጫሳው ቄስ!
በእያንዳንዱ ሰው ጭንቅላት ውስጥ ስለሚጉላላው ጦርነት ቢሰብኩ ምናለ
ስትል አሰበች፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ለሂትለር ማስጠንቀቂያ ቢልኩለትም
ሂትለር ማስጠንቀቂያውን ከምንም ባለመቁጠሩ የጦርነቱ እወጃ የማይቀር
ሆነ፡
ማርጋሬት እንደ ጦርነት የምትፈራው ነገር የለም፡፡ የእስፓኒሽ እር በእርስ ጦርነት ፍቅረኛዋን ነጥቋታል ዓመት ያለፈው ቢሆንም ትዝ ሲላት
ትሳቀቃለች፡፡ ጦርነት ለሷ አስጨናቂ ነው።
በሌላ በኩል ደግሞ ጦርነትን ትሻለች፡፡ ለብዙ ዓመታት በእስፓኒሽ
ጦርነት እንግሊዝ ያሳየችው ቦቅቧቃነት ያሳፍራታል
በሂትለርና በሙሶሊኒ
የታጠቁ ወሮበሎች የተመረጠውን ሶሻሊስት መንግስት ሲገለብጡ አገሯ ዳር ቆማ ተመልክታለች፡፡ በሺህ የሚቆጠሩ ሶሻሊስት ወጣቶች ከመላው አውሮፓ
ዲሞክራሲን ለመታገል ወደ ስፔን ዘምተዋል፡፡ ነገር ግን በቂ መሳሪያ አልነበራቸውም፡፡ በመላው ዓለም ያሉ ዲሞክራቲክ መንግሥታት ፊታቸውን ቢያዞሩባቸውም ወጣቶቹ ግን ህይወታቸውን ሰዉ፡፡ እንደማርጋሬት ያሉ ሴቶችም
አንገታቸውን በሃዘን ደፉ፤ እፍረትንም ተከናነቡ፡፡ ብሪታንያ ፋሺስቶችን
ተቃውማ ብትነሳ ማርጋሬት በአገሯ እንደገና እንደምትኮራ ተማመነች፡፡
የጦርነቱ አይቀሬነት ልቧ ውስጥ ሌላም ደስታ አጫረባት፡፡ የዚህ ነፃነት
የሌለውና የተጨናነቀው የቤተሰብ ህይወቷ ማብቂያ ይሆናል ስትል አሰበች፡
ይሄ ከጊዜ ወደ ጊዜ ለውጥ የማይታይበት ልማዳዊና ትርጉም የለሽ አኗኗሯ
አንገቷ ጋ ደርሷል፡ ከዚህ አሰልቺና ተስፋ አስቆራጭ ማህበራዊ ሕይወት
አምልጣ ወጥታ የራሷን ህይወት ለመኖር ፈልጋለች። ነገር ግን የሚሆን
የሚሆን አልመስልሽ ብሏታል፡፡ ዕድሜዋ ገና ነው ቤተሰቧን ለቃ ለመውጣት አይፈቀደላትም፡፡ ገንዘብም የላትም፡፡ ለየትኛውም የስራ ዓይነት ደግሞ ብቁ አይደለችም፡፡ ነገር ግን በጦርነት ጊዜ ሁሉ ነገር የተለየ ይሆናል ስትል አሰበች፡፡
ባለፈው ጦርነት ወቅት ሴቶች ሱሪ ታጥቀው ፋብሪካ ውስጥ እንዴት
ይሰሩ እንደነበር በአድናቆት አንብባለች፡፡ ባሁኑ ጊዜ ምድር ጦር፣ ባህር ኃይልና አየር ኃይል የሴቶች ቅርንጫፍ አላቸው፡ ማርጋሬት ምድር ጦርን
መቀላቀል ፈልጋለች፡ አንድ የምታውቀው ስራ መኪና መንዳት ብቻ ነው፡
የአባቷ ሾፌር መኪና መንዳት አስተምሯታል፡ የሞተው ፍቅረኛዋ ሞተር
ሳይክል አስነድቷታል፡ የሞተር ጀልባ መንዳት አያቅታትም፡ የምድር ጦር
መምሪያ የአምቡላንስ ሾፌሮችንና ፖስታ አመላላሽ ሞተር ሳይክል ነጂዎችን
ይፈልጋሉ፡ ዩኒፎርም ለብሳ ብረት ቆብ አድርጋ በሞተር ሳይክል ከጦር ሜዳ ወደ ጦር ሜዳ እየበረረች አገልግሎት መስጠት እንደምትችል እርግጠኛ ሆናለች፡
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
ጦርነቱ የታወጀው የበጋው ወቅት ማብቂያ አካባቢ በአንድ ፀሃያማና ቀለል ያለ እሁድ ነበር፡፡
የጦርነቱ ዜና ሲታወጅ ማርጋሬት ኦክሰንፎርድ ቤት ውስጥ ነበረች፡፡ወደ ቤተክርስቲያን ለመሄድ ተዘጋጂ በመባሏ ጨሳለች፡፡ ከርቀት ያለማቋረጥ
የሚሰማት የቤተክርስቲያን ደወል አሰልቺ ሆኖባታል፡ የ19 ዓመት ልጅ በመሆኗ ስለሃይማኖት የራሷን ውሳኔ መወሰን ብትችልም አባቷ ከቤተክርስቲያን እንድትቀር አይፈቅዱላትም፡፡ ከዓመት በፊት ቤተክርስቲያን መሄድ
እንደማትፈልግ ነግራቸው ነበር፡፡ እሳቸው ግን ጆሮ ዳባ ልበስ ብለዋል።
‹‹በእግዚአብሔር የማላምን መሆኔን እያወቅሁ ቤተክርስቲያን መሄድ
ማስመሰል አይመስልም ወይ?›› አለቻቸው አንድ ቀን፡፡
‹‹ጅል አትሁኚ›› አሏት አባቷ ሎርድ ኦክሰንፎርድ፡
ትልቅ ስትሆን እንደማትሄድ ለእናቷ ነገረቻቸው፡፡
‹‹ባልሽ ይጨነቅበት የኔ ማር›› አሏት እናቷ፡፡ ከዚያ ቀን በኋላ ስለዚሁ ጉዳይ ተነጋግረው ባያውቁም እሁድ በመጣ ቁጥር ማርጋሬት ጥላቻዋ
ይጠነክራል፡
እህቷና ወንድሟ ከቤት ሲወጡ ሰማች። ኤልሳቤት 21 ዓመቷ ነው፡፡ ቁመቷ የብቅል አውራጅ ሲሆን መልክ አልፈጠረባትም፡፡ በልጅነታቸው እህትማማቾቹ ምስጢረኞች ስለነበሩ አይለያዩም፡፡ ካደጉ በኋላ ግን ተራራቁ፡፡
ትምህርት የተማሩት እንደሌሎች እኩዮቻቸው ትምህርት ቤት ሄደው
ሳይሆን አስተማሪ ተቀጥሮላቸው ቤት ውስጥ ነው፡ ኤልሳቤት በጉርምስና
ጊዜ የምታራምደው የወላጆቿን ግትር ልማዳዊ አስተሳሰብ ነበር፡፡
አመለካከቷ አክራሪ ሲሆን ከመኳንንት ዘር በመገኘቷ በእጅጉ ትመካለች፡
አዳዲስ ሃሳቦችና ለውጥ ጠላቶቿ ናቸው፡፡ በአንጻሩ ማርጋሬት የእሷ ተቃራኒ ናት፡ የሴቶች መብት ተሟጋችና የሶሻሊስት ፖለቲካ አቀንቃኝ
ስትሆን ጃዝ ሙዚቃ ትወዳለች፡ ኤልሳቤት ማርጋሬት ተራማጅ አስተሳሰብ በማፍቀሯ ለወላጆቿ ታማኝ አይደለችም ብላ ታምናለች፡፡ ማርጋሬት ደግሞ በእህቷ ጅልነት ትናደዳለች፡፡ በዚህ ምክንያት የልብ ወዳጆች ባለመሆናቸው ታዝናለች፡፡ የልብ ጓደኞች ደግሞ የሏትም፡፡
የእሷ ተከታይ ፔርሲ 14 ዓመቱ ነው፡፡ ተራማጅ ሃሳቦችን ወይ አይወድ ወይ አይቃወም፡፡ በተፈጥሮው ሸረኛ ነው፡፡ የማርጋሬት አመጸኝነት ባህሪ ግን ደስ ይለዋል፡፡ በአባታቸው አምባገነንነት ሁለቱም ተጎጂዎች በመሆናቸው ይተዛዘናሉ፣ ይደጋገፋሉ፡ ማርጋሬትም ለእሱ ልዩ ፍቅር አላት፡
ሎርድና ሌዲ ኦክሰንፎርድ ቀድመው ከቤት ወጥተዋል፡፡ ሎርድ
ዥንጉርጉር ክራቫት አስረዋል፡፡ እመቤቲቱ ጸጉራቸው ቀይ፣ ዓይኖቻቸው አረንጓዴ ሲሆን ፊታቸው የገረጣ ነው፡፡ ጌቶች ጥቁር ጸጉራቸው ላይ ሽበት ጣል ጣል አድርጎባቸዋል፡ ፊታቸው ደግሞ እንደ ቲማቲም የቀላ ነው።
ኤልሳቤት የአባቷን ጥቁር ጸጉርና ቅርጸ ቢስ መልክ የያዘች ስትሆን ማርጋሬት ደግሞ የእናቷን ግርጣት ወርሳለች፡ ፔርሲ መልኩ በየጊዜው ስለሚለዋወጥ የማንን መልክ እንደሚይዝ በውል አይታወቅም:
መላው ቤተሰቡ ከግቢው ወጣና በእግር ጉዞ ጀመረ፡፡ ከቤታቸው በአንድ
ኪሎ ሜትር ርቀት ከሚገኙት አብዛኛዎቹ ቤቶችና መሬቱ በሙሉ
የአባትየው ሀብት ሲሆን ይህንን ሀብት ያገኙት ያለምንም ድካም ነው፡
በአገሪቱ ያሉት ባለመሬት ቤተሰቦች በጋብቻ በመተሳሰራቸው የፈጠሩት
ርስት ይኸው ከዘር ወደ ዘር ተላልፎ በአባትየው እጅ ገብቷል፡
በመንደሩ ውስጥ ለውስጥ ተጉዘው ከድንጋይ ጥርብ የተሰራው ቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ደረሱ።
ከዚያም አባትና እናት ከፊት፣ማርጋሬትና ኤልሳቤት በመከተል ፔርሲ ደግሞ ከእነሱ ኋላ ተከታትለው
ገቡ፡ የኦክሰንፎርድን መሬት የተከራዩ ገበሬዎች በአክብሮት እጅ ነሷቸው፡
ማርጋሬት ይሄ ኋላቀር ልማድ ሲፈጸም ስታይ በእፍረት ትሽማቀቃለች፡
‹‹ሁሉም ሰው በእግዜር ፊት እኩል ነው! በይ በይ ይላታል፡፡ አንድ ቀን
ድፍረቱ ይኖራትና እዚያ ሁሉ ሰው ፊት ትናገር ይሆናል፡፡ ነገር ግን አባቷ
የሚያደርሱትን ነገር ስታስብ አስፈራት፡፡
የሰው ሁሉ አይን እየተከተላቸው ቤተክርስቲያኑ ውስጥ የቤተሰቡ መቀመጫ ጋ እንደደረሱ ፔርሲ አባቱን ‹‹ክራቫትህ ታምራለች አ
አላቸው፡፡ ማርጋሬት ይህን ስትሰማ ሳቅ አፈናት፡፡ እሷና ፔርሲ ቶሎ ቁጭ አሉና ሳቃቸው እስኪጠፋ የሚጸልዩ ለመምሰል ራሳቸውን አጎነበሱ፡
ሰባኪ ወንጌሉ ገንዘቡን በዋዛ ፈዛዛ ስላባከነውና በመጨረሻም ወደ
ቤተሰቡ ስለተመለሰው ልጅ ታሪክ አስተማሩ፡፡ ማርጋሬት ጨርጫሳው ቄስ!
በእያንዳንዱ ሰው ጭንቅላት ውስጥ ስለሚጉላላው ጦርነት ቢሰብኩ ምናለ
ስትል አሰበች፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ለሂትለር ማስጠንቀቂያ ቢልኩለትም
ሂትለር ማስጠንቀቂያውን ከምንም ባለመቁጠሩ የጦርነቱ እወጃ የማይቀር
ሆነ፡
ማርጋሬት እንደ ጦርነት የምትፈራው ነገር የለም፡፡ የእስፓኒሽ እር በእርስ ጦርነት ፍቅረኛዋን ነጥቋታል ዓመት ያለፈው ቢሆንም ትዝ ሲላት
ትሳቀቃለች፡፡ ጦርነት ለሷ አስጨናቂ ነው።
በሌላ በኩል ደግሞ ጦርነትን ትሻለች፡፡ ለብዙ ዓመታት በእስፓኒሽ
ጦርነት እንግሊዝ ያሳየችው ቦቅቧቃነት ያሳፍራታል
በሂትለርና በሙሶሊኒ
የታጠቁ ወሮበሎች የተመረጠውን ሶሻሊስት መንግስት ሲገለብጡ አገሯ ዳር ቆማ ተመልክታለች፡፡ በሺህ የሚቆጠሩ ሶሻሊስት ወጣቶች ከመላው አውሮፓ
ዲሞክራሲን ለመታገል ወደ ስፔን ዘምተዋል፡፡ ነገር ግን በቂ መሳሪያ አልነበራቸውም፡፡ በመላው ዓለም ያሉ ዲሞክራቲክ መንግሥታት ፊታቸውን ቢያዞሩባቸውም ወጣቶቹ ግን ህይወታቸውን ሰዉ፡፡ እንደማርጋሬት ያሉ ሴቶችም
አንገታቸውን በሃዘን ደፉ፤ እፍረትንም ተከናነቡ፡፡ ብሪታንያ ፋሺስቶችን
ተቃውማ ብትነሳ ማርጋሬት በአገሯ እንደገና እንደምትኮራ ተማመነች፡፡
የጦርነቱ አይቀሬነት ልቧ ውስጥ ሌላም ደስታ አጫረባት፡፡ የዚህ ነፃነት
የሌለውና የተጨናነቀው የቤተሰብ ህይወቷ ማብቂያ ይሆናል ስትል አሰበች፡
ይሄ ከጊዜ ወደ ጊዜ ለውጥ የማይታይበት ልማዳዊና ትርጉም የለሽ አኗኗሯ
አንገቷ ጋ ደርሷል፡ ከዚህ አሰልቺና ተስፋ አስቆራጭ ማህበራዊ ሕይወት
አምልጣ ወጥታ የራሷን ህይወት ለመኖር ፈልጋለች። ነገር ግን የሚሆን
የሚሆን አልመስልሽ ብሏታል፡፡ ዕድሜዋ ገና ነው ቤተሰቧን ለቃ ለመውጣት አይፈቀደላትም፡፡ ገንዘብም የላትም፡፡ ለየትኛውም የስራ ዓይነት ደግሞ ብቁ አይደለችም፡፡ ነገር ግን በጦርነት ጊዜ ሁሉ ነገር የተለየ ይሆናል ስትል አሰበች፡፡
ባለፈው ጦርነት ወቅት ሴቶች ሱሪ ታጥቀው ፋብሪካ ውስጥ እንዴት
ይሰሩ እንደነበር በአድናቆት አንብባለች፡፡ ባሁኑ ጊዜ ምድር ጦር፣ ባህር ኃይልና አየር ኃይል የሴቶች ቅርንጫፍ አላቸው፡ ማርጋሬት ምድር ጦርን
መቀላቀል ፈልጋለች፡ አንድ የምታውቀው ስራ መኪና መንዳት ብቻ ነው፡
የአባቷ ሾፌር መኪና መንዳት አስተምሯታል፡ የሞተው ፍቅረኛዋ ሞተር
ሳይክል አስነድቷታል፡ የሞተር ጀልባ መንዳት አያቅታትም፡ የምድር ጦር
መምሪያ የአምቡላንስ ሾፌሮችንና ፖስታ አመላላሽ ሞተር ሳይክል ነጂዎችን
ይፈልጋሉ፡ ዩኒፎርም ለብሳ ብረት ቆብ አድርጋ በሞተር ሳይክል ከጦር ሜዳ ወደ ጦር ሜዳ እየበረረች አገልግሎት መስጠት እንደምትችል እርግጠኛ ሆናለች፡
#ከቡስካ_በስተጀርባ
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ከኢትዮጵያ ጥናትና ምርምርና ከሌሎች ተቋማት ለጥናቷ
አስፈላጊ የሆኑትን ውጤቶች ካነበበችና ከግለሰቦች ጋር ሐሳብ
ለሐሳብ ከተለዋወጠች በኋላ እግረ መንገዷን ሊረዳት የሚችል የክልሉ ተወላጅ አድራሻ፣ የጥናትና የጕዞ ፈቃድ አውጥታ ወደ
ጥናት ቦታዋ ከመጓዟ በፊት ምሽቱን በአዲስ አበባው ሒልተን እንግሊዝ ኤምባሲ ከሚሠራውና ለተወሰኑ ወራት በአዲስ አበባው
ቆይታዋ ጠረኑን ከለመደችው ጓደኛዋ ጋር እቅፉ ውስጥ ስትንቀሳቀስ
አድራ እንደገና ገላዋን ታጠበችና ልብሷን ለባብሳ ወጣች"
በአስተሳሰቧ፣ በግልጽነቷና በውበቷ የነሆለለው ስቲቭ
አለባበሷን፣ ከሰዓታት በፊት ፍቅር አመንጪ የነበረው አካሏ ተለውጦ ለሥራ መዘጋጀቷን ሲያይ እሱ ፍቅር ከፈጠረው የደስታ
ዓለም ከነበረበት ፈጽሞ ሳይንቀሳቀስ እሷ ግን ገስግሳ ወደ ገሐዱ
ዓለም በመመለሷ በፍጥነቷ ተደንቆ በተመስጦ ሲመለከታት ቆየና፣
«የኔ ቆንጆ አሁንም ታምሪያለሽ» አላት።
«ማማሬን እርሳው» አለችው።
«ለምን?»
«ከጥቂት ሰዓታት በፊት እኔም እረስቸዋለሁና።»
«የኔ ቆንጆ፣ ታዲያ ምን እንድልሽ ትፈልጊያለሽ?»
«የጉጉትን ዘዴ፣ የንስርን ማስተዋል፣ የአንበሳን ልብ፣ የኢዮብን ትዕግሥት፣ የአባትሽን ተስፋ አይቆርጤነትና አእምሮ ይስጥሽ በለኝ» ብላ፣ ጉንጩን ሳም አደረገችው"
ስቲቭ አስተያየቱን ጠለቅ አድርጎ ሲያስተውላት ቆየና፣ «አሁን አንችን የመሰለ ውብ ከእነዚያ ዘላኖች...» ሊናገር የፈለገውን ሳታስጨርሰው አፉን በአመልካች ጣቷ ከደነችው።
«ማፍቀር ያለብህ እኔን ብቻ ሳይሆን ፍላጎቴንም እንዲሆን እፈልጋለሁ" ትልቁ ውበት ደግሞ ሥራ መሆኑን አትዘንጋ» አለችውና ሌላ ቃል ሳይለዋወጡ ለቁርስ ክፍሉን ቆልፈው ወጡ"
።።።።።።።።።።።።።
ፈርጠም ያለ፣ የቀይ ሽንኩርት ቅርፅ መሳይ አፍንጫ ያለው! ዳጐስ ብሎ ቀላ ያለውን ከንፈሩን ሲገልጥ ነጫጭ ፍልጥ ጥርሶቹ የሚያማምሩና ከሸበላው ቁመናው ጋር የተስተካከለ አቋም ያለው
ከሎ ሆራ ለየት ያለ ባሕርይ ይታይበታል።
ቁጥብነቱን፣ ጅንንነቱን፣ ጥርጣሬውንና ብቸኝነት መውደዱን ያዩ ጓደኞቹ፣ «ነብሮ» ይሉታል የዩኒቨርሲቲ ጓደኞቹ" ቀልድ፣
ቧልት ከጀመሩለት እንደ ቆሰለ ጎሽ በንዴት ጦፎ ይፎገራል" ከሰው ጋር ደጋግሞ እንደ መጣላቱ ግን ኃይሉን ተማምኖ ተማቶ
አያውቅም" ሁለቴ ሦስቴ ቃጥቶ ቃጥቶ ማንም በማይገባው ቋንቋ
አኩተምትሞ ዘወር ይላል" ታዲያ ብዙዎቹ አዳልጧቸው ቀልድ ብጤ ጀማምረው በዚያ ፈርጣማ ጡንቻው በሰነዘረ ቁጥር ጠረመሰን
እያሉ አንዴ ከተሳቀቁ፣ «እርም» ብለው ይሸሹታል" ስለዚህ ምን እንደሚያበሽቀው ያለፈው ሕይወቱ ምን እንደሚመስል፣
ብቸኝነቱ ከመቼ ወዲህ እንደ ጀመረው ከፍቶ ማየት የሚችል ሰው አልተገኘም ግለቱ ስላላስቀረበ"
የተማሪን ቆብ አውላቂ መምህራን በለመዱት ቧልት «ጢብ ጢብ» ሊጫወቱበት ይዳዳቸውና እንደ ከለመዳሪ የሚነፋውን
ከንፈሩንና እሳት ተፊ ትናንሽ ዓይኖቹን ሲያዩ በተለይም
በአንቀሳቀሰው ቁጥር እንደ አሎሎ የሚንከባለለውን ጡንቻውን ሲመለከቱ! «በቸር አውለኝ» ብለው አቅጣጫቸውን ሲቀይሩ
ዓመታት ተቈጠሩ“
ከሎ ሆራ የአራተኛ ዓመት የሶሲዮሎጂ ትምህርቱን ሊያጠናቅቅ በተቃረበበት ወቅት በቀጭን ወገቧ ጂንስ ሱሪዋን በቀላል «ቲሸርት» አስተካክላ ለብሳ፣ የተጐነጐነ ረዥም ጸጕሯን ወገቧ ላይ እያላጋች፣ ቶሎ ቶሎ በመራመድ ጫማዋን ቀጭ ቋ ቀጭ ቋ እያደረገች የምትገሰግሰው ወጣት ከዩኒቨርሲቲው ፖስታ ቤት ወረድ ብሎ ከሚገኘው ኮሪደር ጫፍ ላይ ቁጭ ብሎ እግሩን እያወዛወዘ!
ጠጠር ወደሚወረውረው ጥቁር ወጣት ተጠግታ፣ «ይቅርታ ከሎ ሆራ ነህ አይደለም?» ብላ ጠየቀችው፣ በእንግሊዝኛ"
«አዎ ነኝ» አለ ከሎ፣ ከተቀመጠበት ሳይንቀሳቀስ"
«ካርለት አልፈርድ እባላለሁ" እንግሊዛዊት አንትሮፖሎጂስት
ነኝ" ስለ ሐመር ሴቶች ጥናት ለማድረግ ዓላማ አለኝ" አንተም የሐመር ተወላጅ መሆንህን ከዲፓርትመንትህ ኃላፊ ጠይቄ አረጋግጫለሁ» አለችና ንግግሯን በመግታት ትኵር ብላ ተመለከተችው
ከሎ ሆራ፣ የመርበትበት ስሜት አሳየና ከተቀመጠበት ፈጥኖ ተነሣ
ላብ ከወደግንባሩና ቅንድቡ አካባቢ ችፍፍ ችፍፍ ሲል ከንፈሩ አመድ የነሰነሱበት መሰለ።
«ሶ ለምን ፈለግሽኝ?» አላት በተቆራረጠ ድምፅ
«እንድትረዳኝ እፈልጋለሁ» አለችው፣ በዓይኗ እየመረመረችው
«እንድትረዳኝ እፈልጋለሁ?» ብሎ አባባሏን ደገመና ለትንሽ ጊዜ የመመሰጥ ሁኔታ አሳይቶ፣
«አዝናለሁ፣ ልረዳሽ አልችልም» አላት"
ካርለት፣ የከሎ ሰውነት ሲለዋወጥና ከብስጭቱ ጋር ሲታገል ያስተዋለች መሰላት ስለዚህ ወጣቱ ከሷ ያለበለዚያም ራሱ ከራሱ
ጋር ያልተግባቡት ወይንም ለእሷ ግልጽ ያልሆነላት ሌላ ምክንያት እንዳለው በመረዳቷ ተጨማሪ ጥያቄ ሳታነሣ፣ «አመሰግናለሁ“ ነገ
ግን ጊዜ ወስደህ ካሰብክበት በኋላ ሐሳብህን ከቀየርክ አይ.ኢ.ኤስ
ልታገኘኝ ትችላለህ ካለዚያም ስልክ ቁጥሬን ልሰጥህ እችላለሁ» ብላ፣ ፍጹም ልብ በሚነካ ፈገግታ የአድራሻዋን ካርድ ሰጥታው
«ደህና ሁን» እያለች፣ እጇን አውለብልባለት ሄደች"
ከሎ ሆራ ወደ መቀመጫው ሲመለስ፣ የሚሰበቀውን ወገቧንና ጀርባዋ ላይ ከብለል ከብለል የሚለውን ጉንጉን ጸጕሯን ሲመለከት
ሐሳቡ ሸፈተበት" ከዓይኑ እስክትሰወር ድረስ በመደመም ሲመለከታት ቆየና ከጥቂት ደቂቃ በፊት የነበረበትን ድንገተኛ ሁኔታ ለማስታወስ ሞከረ» «ሐመር ጥናት ውብ እንግሊዛዊት የሐሳብ
ፍጥጫ፣ የተዳፈነ እሳት ጭረት.እሳት ጫሪ አንትሮፖሎጂስት...ወጣትና ውብ...ዳሚት» አለ፣ እጆቹን ከተቀመጠበት ደረጃ
ጋር እያላተመ።
።።።።።።።።።።።።።
ልቡ የአዶከበሬ አታሞ ይመስል እየተነረተ፣ ሰውነቱ ፀሐይ እንዳቆረናው የበረሃ ባልጩት ድንጋይ እያተኮሰ፣ እንቅልፍ ሲመኝ ግን ሲነቃ፣ ዕረፍትን ሲሻ፣ ሲንጠራወዝ፣ ሲገለባበጥ፣ በሐሳብ
ሲድህና ፎቀቅ ፎቀቅ ሲል አድሮ ዋለ"
ብዙ አወጣ አወረደI ያለፈ የልጅነት መጥፎ ትዝታውንም አስታወሰ" አሁን ሊያደርግ የማይፈልገውን እንዲያደርግ ግብዣው
ቀርቦለታል" ሌላው ቀን አልፏል። ለዛሬ ሥሩ ትናንት ነው" ትናንት ደግሞ እሱ የመከራ ጽዋውን የጨለጠበት ወቅት ነው" ዳግመኛ ሬት ሊያወርድ የሚችል ጉሮሮ የለውም” ስለዚህ በትናንት ቂም ያረገዘው አእምሮው አጓርቶና ድብልቅልቁ ወጥቶ እንዲሟሟና እንዲተን
ይፈልጋል" ችግሩ እንዳሰበው ለማድረግ አቅሙ አለ ወይ ነው።
የልጅነት ጊዜው መጥፎ ትዝታ ጥርሱን አግጥጦ፣ ጥፍሩን በማሾል፣ የታባክ ይለዋል“ ይኸኔ እንደ ልጅነቱ ልጅ ይሆንና በጭንቀት እየተንቦራቸ ይርበተበታል" ሊጮህ ይፈልግና ድምፁ
አልወጣልህ ይለዋል" ትናንት ከገደል ውስጥ ወጥቷልI ዛሬ ግን ወደ
ገደል ተገፍቶ ለመግባትና ለመሞት ዝግጁ አይደለም" መሞትም አይሻም ለምን?
እንግዲህ ችግሩ ያለው በትናንትናና በዛሬ መካከል ነው" ልጅ ከነበረው ከሎና አሁን በአካልና በአእምሮ ካደገው ከሎ መካከል
አንዱ ሽሽቱን ማቆምI አለበለዚያም፣ «በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ» እንዲሉ፣ በፍርሃት ላይ የጅብን ፍርሃት እያከለ ወደ ኋላ ሳያይ የሕይወትን ሩጫ መሸምጠጥ አለበት።
ትንሹ ከሎ ማምለጥ፣ መሸሽ ይፈልጋል ከሐመር። ትልቁ ከሎ ደግሞ ልቡ ከሁለት ቦታ ተንጠልጥሎበታል" ከሎ ውሳኔው ሲከብደው ካርለት ከተወችለት ካርድ ላይ በብዕር የተጻፈውን ስልክ
ቁጥር ተመልክቶ ስልክ ደወለ" «ሔሎ ከሎ» አለችው እንደ ሕፃን
ተቁነጥንጣ።
«...ደህና ነኝ» አላት"
«ምነው ልትገልጽልኝ የምትፈልገው ጉዳይ አለ?» አለችው።
«ለመሄድ ፈቃደኛ ነኝ» አለ ከሎ።
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ከኢትዮጵያ ጥናትና ምርምርና ከሌሎች ተቋማት ለጥናቷ
አስፈላጊ የሆኑትን ውጤቶች ካነበበችና ከግለሰቦች ጋር ሐሳብ
ለሐሳብ ከተለዋወጠች በኋላ እግረ መንገዷን ሊረዳት የሚችል የክልሉ ተወላጅ አድራሻ፣ የጥናትና የጕዞ ፈቃድ አውጥታ ወደ
ጥናት ቦታዋ ከመጓዟ በፊት ምሽቱን በአዲስ አበባው ሒልተን እንግሊዝ ኤምባሲ ከሚሠራውና ለተወሰኑ ወራት በአዲስ አበባው
ቆይታዋ ጠረኑን ከለመደችው ጓደኛዋ ጋር እቅፉ ውስጥ ስትንቀሳቀስ
አድራ እንደገና ገላዋን ታጠበችና ልብሷን ለባብሳ ወጣች"
በአስተሳሰቧ፣ በግልጽነቷና በውበቷ የነሆለለው ስቲቭ
አለባበሷን፣ ከሰዓታት በፊት ፍቅር አመንጪ የነበረው አካሏ ተለውጦ ለሥራ መዘጋጀቷን ሲያይ እሱ ፍቅር ከፈጠረው የደስታ
ዓለም ከነበረበት ፈጽሞ ሳይንቀሳቀስ እሷ ግን ገስግሳ ወደ ገሐዱ
ዓለም በመመለሷ በፍጥነቷ ተደንቆ በተመስጦ ሲመለከታት ቆየና፣
«የኔ ቆንጆ አሁንም ታምሪያለሽ» አላት።
«ማማሬን እርሳው» አለችው።
«ለምን?»
«ከጥቂት ሰዓታት በፊት እኔም እረስቸዋለሁና።»
«የኔ ቆንጆ፣ ታዲያ ምን እንድልሽ ትፈልጊያለሽ?»
«የጉጉትን ዘዴ፣ የንስርን ማስተዋል፣ የአንበሳን ልብ፣ የኢዮብን ትዕግሥት፣ የአባትሽን ተስፋ አይቆርጤነትና አእምሮ ይስጥሽ በለኝ» ብላ፣ ጉንጩን ሳም አደረገችው"
ስቲቭ አስተያየቱን ጠለቅ አድርጎ ሲያስተውላት ቆየና፣ «አሁን አንችን የመሰለ ውብ ከእነዚያ ዘላኖች...» ሊናገር የፈለገውን ሳታስጨርሰው አፉን በአመልካች ጣቷ ከደነችው።
«ማፍቀር ያለብህ እኔን ብቻ ሳይሆን ፍላጎቴንም እንዲሆን እፈልጋለሁ" ትልቁ ውበት ደግሞ ሥራ መሆኑን አትዘንጋ» አለችውና ሌላ ቃል ሳይለዋወጡ ለቁርስ ክፍሉን ቆልፈው ወጡ"
።።።።።።።።።።።።።
ፈርጠም ያለ፣ የቀይ ሽንኩርት ቅርፅ መሳይ አፍንጫ ያለው! ዳጐስ ብሎ ቀላ ያለውን ከንፈሩን ሲገልጥ ነጫጭ ፍልጥ ጥርሶቹ የሚያማምሩና ከሸበላው ቁመናው ጋር የተስተካከለ አቋም ያለው
ከሎ ሆራ ለየት ያለ ባሕርይ ይታይበታል።
ቁጥብነቱን፣ ጅንንነቱን፣ ጥርጣሬውንና ብቸኝነት መውደዱን ያዩ ጓደኞቹ፣ «ነብሮ» ይሉታል የዩኒቨርሲቲ ጓደኞቹ" ቀልድ፣
ቧልት ከጀመሩለት እንደ ቆሰለ ጎሽ በንዴት ጦፎ ይፎገራል" ከሰው ጋር ደጋግሞ እንደ መጣላቱ ግን ኃይሉን ተማምኖ ተማቶ
አያውቅም" ሁለቴ ሦስቴ ቃጥቶ ቃጥቶ ማንም በማይገባው ቋንቋ
አኩተምትሞ ዘወር ይላል" ታዲያ ብዙዎቹ አዳልጧቸው ቀልድ ብጤ ጀማምረው በዚያ ፈርጣማ ጡንቻው በሰነዘረ ቁጥር ጠረመሰን
እያሉ አንዴ ከተሳቀቁ፣ «እርም» ብለው ይሸሹታል" ስለዚህ ምን እንደሚያበሽቀው ያለፈው ሕይወቱ ምን እንደሚመስል፣
ብቸኝነቱ ከመቼ ወዲህ እንደ ጀመረው ከፍቶ ማየት የሚችል ሰው አልተገኘም ግለቱ ስላላስቀረበ"
የተማሪን ቆብ አውላቂ መምህራን በለመዱት ቧልት «ጢብ ጢብ» ሊጫወቱበት ይዳዳቸውና እንደ ከለመዳሪ የሚነፋውን
ከንፈሩንና እሳት ተፊ ትናንሽ ዓይኖቹን ሲያዩ በተለይም
በአንቀሳቀሰው ቁጥር እንደ አሎሎ የሚንከባለለውን ጡንቻውን ሲመለከቱ! «በቸር አውለኝ» ብለው አቅጣጫቸውን ሲቀይሩ
ዓመታት ተቈጠሩ“
ከሎ ሆራ የአራተኛ ዓመት የሶሲዮሎጂ ትምህርቱን ሊያጠናቅቅ በተቃረበበት ወቅት በቀጭን ወገቧ ጂንስ ሱሪዋን በቀላል «ቲሸርት» አስተካክላ ለብሳ፣ የተጐነጐነ ረዥም ጸጕሯን ወገቧ ላይ እያላጋች፣ ቶሎ ቶሎ በመራመድ ጫማዋን ቀጭ ቋ ቀጭ ቋ እያደረገች የምትገሰግሰው ወጣት ከዩኒቨርሲቲው ፖስታ ቤት ወረድ ብሎ ከሚገኘው ኮሪደር ጫፍ ላይ ቁጭ ብሎ እግሩን እያወዛወዘ!
ጠጠር ወደሚወረውረው ጥቁር ወጣት ተጠግታ፣ «ይቅርታ ከሎ ሆራ ነህ አይደለም?» ብላ ጠየቀችው፣ በእንግሊዝኛ"
«አዎ ነኝ» አለ ከሎ፣ ከተቀመጠበት ሳይንቀሳቀስ"
«ካርለት አልፈርድ እባላለሁ" እንግሊዛዊት አንትሮፖሎጂስት
ነኝ" ስለ ሐመር ሴቶች ጥናት ለማድረግ ዓላማ አለኝ" አንተም የሐመር ተወላጅ መሆንህን ከዲፓርትመንትህ ኃላፊ ጠይቄ አረጋግጫለሁ» አለችና ንግግሯን በመግታት ትኵር ብላ ተመለከተችው
ከሎ ሆራ፣ የመርበትበት ስሜት አሳየና ከተቀመጠበት ፈጥኖ ተነሣ
ላብ ከወደግንባሩና ቅንድቡ አካባቢ ችፍፍ ችፍፍ ሲል ከንፈሩ አመድ የነሰነሱበት መሰለ።
«ሶ ለምን ፈለግሽኝ?» አላት በተቆራረጠ ድምፅ
«እንድትረዳኝ እፈልጋለሁ» አለችው፣ በዓይኗ እየመረመረችው
«እንድትረዳኝ እፈልጋለሁ?» ብሎ አባባሏን ደገመና ለትንሽ ጊዜ የመመሰጥ ሁኔታ አሳይቶ፣
«አዝናለሁ፣ ልረዳሽ አልችልም» አላት"
ካርለት፣ የከሎ ሰውነት ሲለዋወጥና ከብስጭቱ ጋር ሲታገል ያስተዋለች መሰላት ስለዚህ ወጣቱ ከሷ ያለበለዚያም ራሱ ከራሱ
ጋር ያልተግባቡት ወይንም ለእሷ ግልጽ ያልሆነላት ሌላ ምክንያት እንዳለው በመረዳቷ ተጨማሪ ጥያቄ ሳታነሣ፣ «አመሰግናለሁ“ ነገ
ግን ጊዜ ወስደህ ካሰብክበት በኋላ ሐሳብህን ከቀየርክ አይ.ኢ.ኤስ
ልታገኘኝ ትችላለህ ካለዚያም ስልክ ቁጥሬን ልሰጥህ እችላለሁ» ብላ፣ ፍጹም ልብ በሚነካ ፈገግታ የአድራሻዋን ካርድ ሰጥታው
«ደህና ሁን» እያለች፣ እጇን አውለብልባለት ሄደች"
ከሎ ሆራ ወደ መቀመጫው ሲመለስ፣ የሚሰበቀውን ወገቧንና ጀርባዋ ላይ ከብለል ከብለል የሚለውን ጉንጉን ጸጕሯን ሲመለከት
ሐሳቡ ሸፈተበት" ከዓይኑ እስክትሰወር ድረስ በመደመም ሲመለከታት ቆየና ከጥቂት ደቂቃ በፊት የነበረበትን ድንገተኛ ሁኔታ ለማስታወስ ሞከረ» «ሐመር ጥናት ውብ እንግሊዛዊት የሐሳብ
ፍጥጫ፣ የተዳፈነ እሳት ጭረት.እሳት ጫሪ አንትሮፖሎጂስት...ወጣትና ውብ...ዳሚት» አለ፣ እጆቹን ከተቀመጠበት ደረጃ
ጋር እያላተመ።
።።።።።።።።።።።።።
ልቡ የአዶከበሬ አታሞ ይመስል እየተነረተ፣ ሰውነቱ ፀሐይ እንዳቆረናው የበረሃ ባልጩት ድንጋይ እያተኮሰ፣ እንቅልፍ ሲመኝ ግን ሲነቃ፣ ዕረፍትን ሲሻ፣ ሲንጠራወዝ፣ ሲገለባበጥ፣ በሐሳብ
ሲድህና ፎቀቅ ፎቀቅ ሲል አድሮ ዋለ"
ብዙ አወጣ አወረደI ያለፈ የልጅነት መጥፎ ትዝታውንም አስታወሰ" አሁን ሊያደርግ የማይፈልገውን እንዲያደርግ ግብዣው
ቀርቦለታል" ሌላው ቀን አልፏል። ለዛሬ ሥሩ ትናንት ነው" ትናንት ደግሞ እሱ የመከራ ጽዋውን የጨለጠበት ወቅት ነው" ዳግመኛ ሬት ሊያወርድ የሚችል ጉሮሮ የለውም” ስለዚህ በትናንት ቂም ያረገዘው አእምሮው አጓርቶና ድብልቅልቁ ወጥቶ እንዲሟሟና እንዲተን
ይፈልጋል" ችግሩ እንዳሰበው ለማድረግ አቅሙ አለ ወይ ነው።
የልጅነት ጊዜው መጥፎ ትዝታ ጥርሱን አግጥጦ፣ ጥፍሩን በማሾል፣ የታባክ ይለዋል“ ይኸኔ እንደ ልጅነቱ ልጅ ይሆንና በጭንቀት እየተንቦራቸ ይርበተበታል" ሊጮህ ይፈልግና ድምፁ
አልወጣልህ ይለዋል" ትናንት ከገደል ውስጥ ወጥቷልI ዛሬ ግን ወደ
ገደል ተገፍቶ ለመግባትና ለመሞት ዝግጁ አይደለም" መሞትም አይሻም ለምን?
እንግዲህ ችግሩ ያለው በትናንትናና በዛሬ መካከል ነው" ልጅ ከነበረው ከሎና አሁን በአካልና በአእምሮ ካደገው ከሎ መካከል
አንዱ ሽሽቱን ማቆምI አለበለዚያም፣ «በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ» እንዲሉ፣ በፍርሃት ላይ የጅብን ፍርሃት እያከለ ወደ ኋላ ሳያይ የሕይወትን ሩጫ መሸምጠጥ አለበት።
ትንሹ ከሎ ማምለጥ፣ መሸሽ ይፈልጋል ከሐመር። ትልቁ ከሎ ደግሞ ልቡ ከሁለት ቦታ ተንጠልጥሎበታል" ከሎ ውሳኔው ሲከብደው ካርለት ከተወችለት ካርድ ላይ በብዕር የተጻፈውን ስልክ
ቁጥር ተመልክቶ ስልክ ደወለ" «ሔሎ ከሎ» አለችው እንደ ሕፃን
ተቁነጥንጣ።
«...ደህና ነኝ» አላት"
«ምነው ልትገልጽልኝ የምትፈልገው ጉዳይ አለ?» አለችው።
«ለመሄድ ፈቃደኛ ነኝ» አለ ከሎ።
#ኢቫንጋዲ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታሰ
ሰማዩ እንባውን አንዠቅዥቆ ወጣለት: ጀንበር ግን እሷ
እየነደደች ጮራዋን እንደገና በሐመር ተራሮች አሾልካ ፈነጠቀች ዳመናዎችም እንደገና ተበታትነው ለዓመፅ ምክር ይዘዋል በድጋሚ
ሰማዩን ለማስለቀስ ምድሯን ለማጨቅየት...
ወፎች እጅብ ይሉና ቁልቁል ደሞ ሽቅብ ይጎኑና ቀስ በቀስ ሰማዩ ውስጥ ገብተው ይጠፋሉ።
“እምቡዋ...እምቡዋ… የሚያማምሩትና
ቆዳቸው የሚያብለጨልጨው
እንበሶች ቃጭላቸውን እያቅጨለጨሉ ልብ
በሚበላ ልጅነትን በሚያስታውስ ዜማ ይጣራሉ: ጎይቲ የነሱን
ድምፅ ስትሰማ ተብረከረከች።
የተወለደችው ከጥጃ ጋጥ ጎን የተንቦራቸችው ከነሱ ፍግ ላይ የመቦረቂያ ዜማዋ የነሱ ድምፅ ጣፋጩ የልጃገረድነት ድሪያ
ከነሱ ፊት ... ያ ተመልሰው የማያገኙት የልጅነት ዘመን ያለፈው ከእነሱ ጋር... ጎይቲ ከእንስሳት ሁሉ ጥጆችን ከወንዶች ሁሉ ያን ልቧን እያዳመጠ የሚያባዝታትን ፈትሉ ፍቅር የሚያለብላትን
ነፍሷን በሐሴት የሚያንበሸብሻትን ደልቲን ይናፍቃል::
ሲያቀብጣት ከሐመር ቀዬ ከጭፍራው ቦታ ከተፈጥሮ
መኝታ ቤቷ ከምትንተራሰው የደልቲ ክንድ ርቃ የጨረቃና
ከዋክብት ውበት ከማይታይበት የዱር ፍሬ ለቅመው ከማይበሉበት
የእንስሳት ቡረቃ
ከማይታይበት እየሳቁ እየተጫወቱ
ቡና ከማይጠጣበት. አገር ቆይታ እንደ ውሃ የራባትን የአባቷን ባህል
ደልቲን ለማየት ቀን ተሌት አልማ ስትመጣ ሁሉንም እንደነበረ ስታገኘው ጀግናዋን አጣችው ያኔ የሐመር ጫካ የከስኬ አሸዋ
የቡስካ የአስሌ ተራራ ባዶ ሆነባት::
"...በሉ ተዉኝ! እኔማ ተናግሬያለሁ! ጀግና እድሜ
የለውም የጀግና ልብ ቶሎ ይቀየማል ጀግናም ምድሪቱን ታፈቅረዋለች መከታነቱን ትፈልገዋለች' ብዬም አልነበር!
ሳልሰናበተው አያ ደልቲ' ብዬ ስንቅ የሚሆነውን ፍቅሬን ጉያው ውስጥ ሳልወሽቅለት ፍቅሬን በአስተቃቀፌ ጥንካሬ ሳላሳየው ምርቃቱንና የፍቅር ስንቄን ሳልቀበለው ነፍሴን ባስደስታት ደረቱ
ላይ ራሴን ደገፍ ሳላደርግ! ሳብ ገፍተር በሚያደርገኝ ልቡ እንደ ቂጠማ ጎንበስ ቀና ሳልል እሱ አየሩን ሲቀዝፍ እኔ ዳሌዬን
እያሽከረከርኩ ዳንኪራ ሳልረግጥ አምሮቴ ሳይወጣልኝ የፍቅሩ
ጣዕም ዝንተ ዓለም ከጉሮሮዬ የማይጠፋውን የፍቅሬን ጌታ ላልሰናበተው.
ጎይቲን ሳግ ተናነቃት አይኖችዋን ከድና ስትከፍታቸው እንባዋ ቁልቁል ወረደ እንደ ምንጭ ውሃ ኮለል ብሎ የጠራ
እውነተኛ ፍቅር የተጠመቀ ንፁህ እንባዋ ጠይም ቆዳዋን እየሸረሸረው ቁልቁል ፈሰሰ
ጎይቲ እንደ ውቅያኖስ ከአድማስ አድማስ የተንጣለለው የፍቅር ዘመን መተንፈሻ አሳጥቶ እንደ ውጋት አስቃተታት: አይኗን
ብትከድን ምድር ምድር ሰማይ ሰማይ ብታይ ለውጥ የለም! ሁሉም ቦታ የሚታያት ጮርቃወ ፍቅሯና የፍቅር ጀግናዋ ነው:
ስለዚህ ጎይቲ መድረሻ ጠፋት:: አንበሳዋ ሐመርን ለቆ ጠፋ ጫካ ውስጥ ሆኖ ማግሣቱን አቆመ፡
“.ኧረ ተቃጠልሁ... ኧረ የት ሆኜ ልጥራህ... አያ ደልቲ
አንተ እኔን ብለህ ለአደን ስትሄድ እኔ በምን አቅሜ መንገዱን ይዤ ጢሻውን ጥሼ ጫካ ልግባ." ጎያቲ ወደ ሐመር ተራራ ወደ ቡስካ ፊቷን አዞራ ጮከች! አያ ደልቲ የት ነህ?... ጥቀሰኝ መፋቂያህን
እንደጎረስህ ጥራኝ... የፍቅር ጦርህን ሰብቀህ የተኛ አካሌን ወጋጋው..." ብላ ወደ ሰማይ አንጋጣ ተጣራች፡ ሰማዩ ግን ድምጿን ዋጠው ደልቲን ዋጠው ፍቅሯን ዋጠው….
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ከሎ ሆራ በህምታ የምትቆዝመውን ጎይቲ ሲያይ ግራ ገባውና
“ጎይቲ” አላት
"ዩ” አለችው ከንፈሯን እያሸሸች ችምችም ብለው
የሚያንፀባርቁ ጥርሶችዋን እያሳየችው።
.እውነት ይህች ፀባዬ ሸጋ ልጅ የተሸከመችው የውበት
መዓት የኔ ነው? አላት እጁን ትከሻዋ ላይ ደገፍ አድርጎ።" እሷም የእጅ ጣቶቹን በሁለት እጆችዋ እየደባበሰች ቀና ብላ የሚያንፀባርቁ
ጥርሶችዋን እያሳየችው “ይአ! አሁንማ የሰራ አካላቴ ሁሉ የአንተ ነው የኔ ጌታ!
ከኔ በላይ የኔ ባለቤት ነህ። ከእንግዲህ ከልቤ
የማልበው የፍቅር ወተት የአንተን ጥም ቆራጭ ነው..." ብላ ሐዘን
የተቀላቀለበት ፈገግታዋን አሳየችው።
ከሎ ሆራ! “አሁንማ የስራ አካላቴ በሙሉ የአንተ ነው..." ያለችው አባባል ከነከነው፡ ጎይቲ በዚያ የነፃነት ዘመን በሐመር
ወግና ባህል የእሱ ከመሆኗ በፊት እንደ ንብ እየዘመረች በቀሰመችው የአበባ ዘመኗ በምታደርገው ድሪያ የፍቅር ወለላ እየቀመመች
ጣፋጩን ስሜት በጋራ ልሣ በእርካታ የምትንበሽበሽበት ዘመን እሸቱን ፍቅሯን እያሸች ያቃመችው ስው ሌላ ነው። ከሎም ይህን
በሚገባ ያውቃል በሥልጣኔና በተፈጥሮ ህይወት መካከል
የተከፋፈለው ህሊናው ግን የትናንቱን ድርጊት እንዲሰረዝ አሊያም
እንዲደበቅ ይፈልጋል:
የፍርፋሪ ስልጣኔ ያስተማረው የሚፈልጉትን ለማግኘት ስሜትን በረጋግዶ እጅን መዘርጋት! ችግር ሲያጋጥም ደግሞ እጅን መሰብሰብ! ስሜት ሲያስቸግር መከተል፤ ስሜት እንደ እሳተ ገሞራ
ፈንድቶ ሲፈስ መፈርጠጥ መዋሸት ፊት ማዞር... ስሜትን ከህሊናው መስተጋብር ውጭ ማድረግን ነው ያስተማረው ከሎን።
ደ
ጎይቲ ግን ከሚካል አልባውን የከስኬን ውሃ ጠጥታ ማዳበሪያ ያልነው አፈር ያበቀለውን ማሽላ በቆሎ... በልታ ያደገች
አያት ቅድመ አያቶችዋ በተጓዙበት መንገድ በልበ ሙሉነት የምትራመድ ናትና ትናንትን በትናንትነቱ ዛሬን ደግሞ በዛሬነቱ
በሐቅ መዘከር ትመርጣለች። ስለዚህ በህሊናዋ ጓዳ የተቋጠረውን ትዝታ “አካፍይን" ካሏት ካለ ይሉኝታ እየፈታች ታሳያለች:: ሆኖ ያለፈ የደስታና የሃዘን ትውስታ በውስጧ ተከማችቶ እያስደመማት
እያስቃሰታት... እንዳልሆነ እንዳልነበረ ሁሉ የትናንትን ሁሉ የትናንትን ትውስታ በምላሷ ጫፍ ለማጥፋት መሞከር ሞቷ ነው፡፡
ቅጥፈት ነውር ነዋ! በአባቷ ባህል።
ከሎ “...አሁንማ...”ብላ የተከዘችበት ምክንያት
አልጠፋውም፡ እንደ ወይን ታሽጎ የተቀመጠና በዋለ በሰነበተ ቁጥር ጣምናው እየጨመረ የሚመጣበት የደልቲ ፍቅር እንደሆነ ያውቃል ግን እንደ አዲስ ይጠይቃታል። ያኔም
“ጎይቲ?” አላት
“ዬ!'' አለችው።
“...አሁንማ የሰራ አካላቴ በሙሉ የአንተ ነው... ያለሽኝ ድሮስ ፍቅርሽን ለማን ነበር አልበሽ የምትሰጭው?” አላት:
“ይእ! ኧረ እዩልኝ! አንተ ሰው'' ብላ ከንፈሯ እየተለጠጠ ሲሸሽ እኒያ በረዶ የመሰሉ ጥርሶችዋ ከፊት ለፊቱ ተገጠገጡና
እንደገና ተመልሰው ተሸፈኑ፡፡
አሁን ይህን እውነት አጥተኸው ነው ድሮ ፍቅርሽን የምትሰጭው?!
ያልከኝ! ድፍን ዓለም
የሚያውቀውን! የፍቅሬን እንገር በአገሬ ጫካ እንደ እንቦሳ የጋትሁት
ለአያ ደልቲ መሆኑ እውነት አሁን ጠፍቶህ ነው። እንጥፍጣፊ ሳላስቀር ፍቅሬን ሳጠባውና ጀግናዬ ግዳዩን እንደ ባልጩት ድንጋይ በለሰለሰው ጭኑ ላይ አስቀምጦኝ ሲያገሳ ነፍሴ በደስታ ትበራለች:
ከዚያ አይኑ ላይ የተሰካውን አይኔን ሳልነቅል ቁልቁል
እንሽራተታለሁ..." ብላ የጎይቲ አይኖች ቡዝዝ ሲሉ ከሉ ሆራ እሷን የራሱ ለማድረግ በሐመር ባህል መሰረት ጫካ ለጫካ ሲዞር ግራር ዛፍ ስር ደልቲና እሷ መርፌና ክር ሆነው ሲወዛወዙ ከወገቡ
በስሜት እየተናጠ ምራቁን እያንጎራጎጨ ግንድ አቅፎ የተሻሸበትን ጊዜ አስታወሰና ቅናት ውስጡን እያተራመሰው፡-
“ከተንሽራተትሽ በኋላስ?” አላት ሳያስበው፡
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታሰ
ሰማዩ እንባውን አንዠቅዥቆ ወጣለት: ጀንበር ግን እሷ
እየነደደች ጮራዋን እንደገና በሐመር ተራሮች አሾልካ ፈነጠቀች ዳመናዎችም እንደገና ተበታትነው ለዓመፅ ምክር ይዘዋል በድጋሚ
ሰማዩን ለማስለቀስ ምድሯን ለማጨቅየት...
ወፎች እጅብ ይሉና ቁልቁል ደሞ ሽቅብ ይጎኑና ቀስ በቀስ ሰማዩ ውስጥ ገብተው ይጠፋሉ።
“እምቡዋ...እምቡዋ… የሚያማምሩትና
ቆዳቸው የሚያብለጨልጨው
እንበሶች ቃጭላቸውን እያቅጨለጨሉ ልብ
በሚበላ ልጅነትን በሚያስታውስ ዜማ ይጣራሉ: ጎይቲ የነሱን
ድምፅ ስትሰማ ተብረከረከች።
የተወለደችው ከጥጃ ጋጥ ጎን የተንቦራቸችው ከነሱ ፍግ ላይ የመቦረቂያ ዜማዋ የነሱ ድምፅ ጣፋጩ የልጃገረድነት ድሪያ
ከነሱ ፊት ... ያ ተመልሰው የማያገኙት የልጅነት ዘመን ያለፈው ከእነሱ ጋር... ጎይቲ ከእንስሳት ሁሉ ጥጆችን ከወንዶች ሁሉ ያን ልቧን እያዳመጠ የሚያባዝታትን ፈትሉ ፍቅር የሚያለብላትን
ነፍሷን በሐሴት የሚያንበሸብሻትን ደልቲን ይናፍቃል::
ሲያቀብጣት ከሐመር ቀዬ ከጭፍራው ቦታ ከተፈጥሮ
መኝታ ቤቷ ከምትንተራሰው የደልቲ ክንድ ርቃ የጨረቃና
ከዋክብት ውበት ከማይታይበት የዱር ፍሬ ለቅመው ከማይበሉበት
የእንስሳት ቡረቃ
ከማይታይበት እየሳቁ እየተጫወቱ
ቡና ከማይጠጣበት. አገር ቆይታ እንደ ውሃ የራባትን የአባቷን ባህል
ደልቲን ለማየት ቀን ተሌት አልማ ስትመጣ ሁሉንም እንደነበረ ስታገኘው ጀግናዋን አጣችው ያኔ የሐመር ጫካ የከስኬ አሸዋ
የቡስካ የአስሌ ተራራ ባዶ ሆነባት::
"...በሉ ተዉኝ! እኔማ ተናግሬያለሁ! ጀግና እድሜ
የለውም የጀግና ልብ ቶሎ ይቀየማል ጀግናም ምድሪቱን ታፈቅረዋለች መከታነቱን ትፈልገዋለች' ብዬም አልነበር!
ሳልሰናበተው አያ ደልቲ' ብዬ ስንቅ የሚሆነውን ፍቅሬን ጉያው ውስጥ ሳልወሽቅለት ፍቅሬን በአስተቃቀፌ ጥንካሬ ሳላሳየው ምርቃቱንና የፍቅር ስንቄን ሳልቀበለው ነፍሴን ባስደስታት ደረቱ
ላይ ራሴን ደገፍ ሳላደርግ! ሳብ ገፍተር በሚያደርገኝ ልቡ እንደ ቂጠማ ጎንበስ ቀና ሳልል እሱ አየሩን ሲቀዝፍ እኔ ዳሌዬን
እያሽከረከርኩ ዳንኪራ ሳልረግጥ አምሮቴ ሳይወጣልኝ የፍቅሩ
ጣዕም ዝንተ ዓለም ከጉሮሮዬ የማይጠፋውን የፍቅሬን ጌታ ላልሰናበተው.
ጎይቲን ሳግ ተናነቃት አይኖችዋን ከድና ስትከፍታቸው እንባዋ ቁልቁል ወረደ እንደ ምንጭ ውሃ ኮለል ብሎ የጠራ
እውነተኛ ፍቅር የተጠመቀ ንፁህ እንባዋ ጠይም ቆዳዋን እየሸረሸረው ቁልቁል ፈሰሰ
ጎይቲ እንደ ውቅያኖስ ከአድማስ አድማስ የተንጣለለው የፍቅር ዘመን መተንፈሻ አሳጥቶ እንደ ውጋት አስቃተታት: አይኗን
ብትከድን ምድር ምድር ሰማይ ሰማይ ብታይ ለውጥ የለም! ሁሉም ቦታ የሚታያት ጮርቃወ ፍቅሯና የፍቅር ጀግናዋ ነው:
ስለዚህ ጎይቲ መድረሻ ጠፋት:: አንበሳዋ ሐመርን ለቆ ጠፋ ጫካ ውስጥ ሆኖ ማግሣቱን አቆመ፡
“.ኧረ ተቃጠልሁ... ኧረ የት ሆኜ ልጥራህ... አያ ደልቲ
አንተ እኔን ብለህ ለአደን ስትሄድ እኔ በምን አቅሜ መንገዱን ይዤ ጢሻውን ጥሼ ጫካ ልግባ." ጎያቲ ወደ ሐመር ተራራ ወደ ቡስካ ፊቷን አዞራ ጮከች! አያ ደልቲ የት ነህ?... ጥቀሰኝ መፋቂያህን
እንደጎረስህ ጥራኝ... የፍቅር ጦርህን ሰብቀህ የተኛ አካሌን ወጋጋው..." ብላ ወደ ሰማይ አንጋጣ ተጣራች፡ ሰማዩ ግን ድምጿን ዋጠው ደልቲን ዋጠው ፍቅሯን ዋጠው….
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ከሎ ሆራ በህምታ የምትቆዝመውን ጎይቲ ሲያይ ግራ ገባውና
“ጎይቲ” አላት
"ዩ” አለችው ከንፈሯን እያሸሸች ችምችም ብለው
የሚያንፀባርቁ ጥርሶችዋን እያሳየችው።
.እውነት ይህች ፀባዬ ሸጋ ልጅ የተሸከመችው የውበት
መዓት የኔ ነው? አላት እጁን ትከሻዋ ላይ ደገፍ አድርጎ።" እሷም የእጅ ጣቶቹን በሁለት እጆችዋ እየደባበሰች ቀና ብላ የሚያንፀባርቁ
ጥርሶችዋን እያሳየችው “ይአ! አሁንማ የሰራ አካላቴ ሁሉ የአንተ ነው የኔ ጌታ!
ከኔ በላይ የኔ ባለቤት ነህ። ከእንግዲህ ከልቤ
የማልበው የፍቅር ወተት የአንተን ጥም ቆራጭ ነው..." ብላ ሐዘን
የተቀላቀለበት ፈገግታዋን አሳየችው።
ከሎ ሆራ! “አሁንማ የስራ አካላቴ በሙሉ የአንተ ነው..." ያለችው አባባል ከነከነው፡ ጎይቲ በዚያ የነፃነት ዘመን በሐመር
ወግና ባህል የእሱ ከመሆኗ በፊት እንደ ንብ እየዘመረች በቀሰመችው የአበባ ዘመኗ በምታደርገው ድሪያ የፍቅር ወለላ እየቀመመች
ጣፋጩን ስሜት በጋራ ልሣ በእርካታ የምትንበሽበሽበት ዘመን እሸቱን ፍቅሯን እያሸች ያቃመችው ስው ሌላ ነው። ከሎም ይህን
በሚገባ ያውቃል በሥልጣኔና በተፈጥሮ ህይወት መካከል
የተከፋፈለው ህሊናው ግን የትናንቱን ድርጊት እንዲሰረዝ አሊያም
እንዲደበቅ ይፈልጋል:
የፍርፋሪ ስልጣኔ ያስተማረው የሚፈልጉትን ለማግኘት ስሜትን በረጋግዶ እጅን መዘርጋት! ችግር ሲያጋጥም ደግሞ እጅን መሰብሰብ! ስሜት ሲያስቸግር መከተል፤ ስሜት እንደ እሳተ ገሞራ
ፈንድቶ ሲፈስ መፈርጠጥ መዋሸት ፊት ማዞር... ስሜትን ከህሊናው መስተጋብር ውጭ ማድረግን ነው ያስተማረው ከሎን።
ደ
ጎይቲ ግን ከሚካል አልባውን የከስኬን ውሃ ጠጥታ ማዳበሪያ ያልነው አፈር ያበቀለውን ማሽላ በቆሎ... በልታ ያደገች
አያት ቅድመ አያቶችዋ በተጓዙበት መንገድ በልበ ሙሉነት የምትራመድ ናትና ትናንትን በትናንትነቱ ዛሬን ደግሞ በዛሬነቱ
በሐቅ መዘከር ትመርጣለች። ስለዚህ በህሊናዋ ጓዳ የተቋጠረውን ትዝታ “አካፍይን" ካሏት ካለ ይሉኝታ እየፈታች ታሳያለች:: ሆኖ ያለፈ የደስታና የሃዘን ትውስታ በውስጧ ተከማችቶ እያስደመማት
እያስቃሰታት... እንዳልሆነ እንዳልነበረ ሁሉ የትናንትን ሁሉ የትናንትን ትውስታ በምላሷ ጫፍ ለማጥፋት መሞከር ሞቷ ነው፡፡
ቅጥፈት ነውር ነዋ! በአባቷ ባህል።
ከሎ “...አሁንማ...”ብላ የተከዘችበት ምክንያት
አልጠፋውም፡ እንደ ወይን ታሽጎ የተቀመጠና በዋለ በሰነበተ ቁጥር ጣምናው እየጨመረ የሚመጣበት የደልቲ ፍቅር እንደሆነ ያውቃል ግን እንደ አዲስ ይጠይቃታል። ያኔም
“ጎይቲ?” አላት
“ዬ!'' አለችው።
“...አሁንማ የሰራ አካላቴ በሙሉ የአንተ ነው... ያለሽኝ ድሮስ ፍቅርሽን ለማን ነበር አልበሽ የምትሰጭው?” አላት:
“ይእ! ኧረ እዩልኝ! አንተ ሰው'' ብላ ከንፈሯ እየተለጠጠ ሲሸሽ እኒያ በረዶ የመሰሉ ጥርሶችዋ ከፊት ለፊቱ ተገጠገጡና
እንደገና ተመልሰው ተሸፈኑ፡፡
አሁን ይህን እውነት አጥተኸው ነው ድሮ ፍቅርሽን የምትሰጭው?!
ያልከኝ! ድፍን ዓለም
የሚያውቀውን! የፍቅሬን እንገር በአገሬ ጫካ እንደ እንቦሳ የጋትሁት
ለአያ ደልቲ መሆኑ እውነት አሁን ጠፍቶህ ነው። እንጥፍጣፊ ሳላስቀር ፍቅሬን ሳጠባውና ጀግናዬ ግዳዩን እንደ ባልጩት ድንጋይ በለሰለሰው ጭኑ ላይ አስቀምጦኝ ሲያገሳ ነፍሴ በደስታ ትበራለች:
ከዚያ አይኑ ላይ የተሰካውን አይኔን ሳልነቅል ቁልቁል
እንሽራተታለሁ..." ብላ የጎይቲ አይኖች ቡዝዝ ሲሉ ከሉ ሆራ እሷን የራሱ ለማድረግ በሐመር ባህል መሰረት ጫካ ለጫካ ሲዞር ግራር ዛፍ ስር ደልቲና እሷ መርፌና ክር ሆነው ሲወዛወዙ ከወገቡ
በስሜት እየተናጠ ምራቁን እያንጎራጎጨ ግንድ አቅፎ የተሻሸበትን ጊዜ አስታወሰና ቅናት ውስጡን እያተራመሰው፡-
“ከተንሽራተትሽ በኋላስ?” አላት ሳያስበው፡
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ ነበረ
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
///
እሁድ ነው በዛ ላይ ክረምት፡፡አየሩ ጨላማና ጭጋጋማ ነበር፤በዛም የተነሳ ከመኝታዬ መውጣት አልቻልኩም..ሞቆኛል ብርድልብሴን ተከናንቤ የሀሳብ ድር እያደራሁ የምኞት ሸማ እየሸመንኩ ነው፡፡እኔ እየብ ነኘ፤ማለት ስሜ እዬብ ነው፤ ህይወቴም ልክ እንደመፅሀፍ ቅዱሱ እዬብ ከምቾትና ከድሎት ህይወት በተአምራዊ ሁኔታ የተፋታ ወደ ድህነት አዘቅት ተሸቀንጥሮ የተጣለ ነው፡፡
ልዩነቱ የዛኛው እዬብ መከራ የመጣበት በሰይጣንና በእግዚያብሄር መካከል በተፈጠረ ቁማረ መሰለ ክርክር በማያውቀው ጉዳይና የእሱ ባልሆነ ስህትት የአለምን ቅጣት ሁሉ እንዲቀጣ የተደረገ ነው..በእኔ ምልከታ እሱ ላይ የተደረገበት ግፍ ነው፤ አረ እንደውም ቤተ ሙከራ ውስጥ ሳይንቲስቶች እንደሚጠቀሙበት ሚስኪን አይጥ ነው ያደረጉት፡፡
የእኔ ጉዳይ ግን እንደዛ አይደለም...እያንዳንዷን ያሳልፍኳት መከራ እያንዳንዷ የገጠመኝ ጨለማ ችግርና የብቸኝነት ስቃይ ከገዛ ራሴ ጥፋት የተመዘዙ ፤ወድጄና ፈቅጄ በምርጫዬ ወደ ህይወቴ ያመጣኋቸው የድክመቶቼ ውጤቶች ናቸው…እንደውም ሳስበው ከሚገባኝ በታች የተቀጣው ሰው ነኝ፡፡ስለዚህ ታላቄ እዮብ በማይገባው ስቃይ ተሰቃይቶ እንኳን እግዜሐብሄርን ሲያመሰግን ከኖረ እኔ ግን ከሚገባኝ በታች እየተቀጣሁ እያለሁ እንኳን ሁሉ ግዜ ከምስጋና ይልቅ ንጭንጬ ለምን አንደበቴን እንደሚቆጣጠረው ግራ ይገባኛል፡፡
ለአለፉት ሁለት አመት የዘወትር ጸሎቴ፤ ስነሰና ስተኛ መፅሀፍ ቅዱሴን ገልጬ መፅሀፈ-እዮብ ላይ ሄደና የእዬብን ምሬት ልክ ከራሴ ምናብ እንደመነጨ በመቁጠር አንበለብል ነበር ፡፡
..ያ የተወለድኩበት ቀን ይጥፋ...ያም ወንድ ልጅ ተፀነሰ የተባለበት ለሊት።ያ ቀን ጨለማ ይሁን፣ እግዚሐብሄር ከላይ አይመልከተው፣ብርሀንም አይብራበት።ጨለማና የሞት ጥላ የራሳቸው ገንዘብ ያድርጉት፣ደመናም ይረፍበት።የቀን ጨለማ ሁሉ ያስፈራው።ያን ሌሊት ጪለማ ይያዘው።በአመቶች ቀኖች መካከል ደስ አይበለው።በወሮች ውስጥ ገብቶ አይቆጠር።እንሆ ያ ሌሊት መካን ይሁን።እልልታ አይግባበት።...........ቀኑን የሚረግሙ ይርገሙት። አጥቢያ ኮከቦች ይጨልሙ፣........በመሀፀን ሳለሁ ለምን አልምትሁም?ከሆድስ በወጣሁ ጊዜ ፈጥኜ ስለ ምን አልጠፋሁም?ጉልበቾች ስለምን ተቀበሉኝ? ጡትስ ስለምን ጠባሁ።አሁን ተኝቼ ዝም ባልሁ ነበር፣አንቀላፍቼ ባረፋሁ ነበር።
አሁን ግን ይህንን የምሬት እንጉርጉሮ ማላዘን ካቆምኩ ሰነባበትኩ፤ ምክንያቱም በጥቂቱም ቢሆን ጭል ጭል የምትል ሻማ በህይወቴ የሆነ ጫፍ ላይ ተለኩሳ ማብራት የጀመረች ይመስለኛል.. ፡፡እንደነገርኳችሁ አቶ ሰሎሞን ሆቴል ስራ ካገኘሁ ከአንድ ወር በኃላ የምኖርበትንም ቤት አገኘሁ፡፡የምኖርበት ግቢ ከሆቴሉ ተያያዥ ወይም ቀጥሎ የሚገኝ ሲሆን ሰፊና በዛፎች የተሞላ ነው፡፡በግቢው ውስጥ አንድ ኪችን፤ አንድ ሳሎን እና አንድ ሻወር ቤት ያለው መለስተኛ ቢላ አለ፡፡ይሄ ቤት የፊት ለፊቱ ሳሎን ከሌሎቹ ክፍሎች ጋር የሚያገናኘው በራፍ ታሸጎል፡፡ እኔ ሳሎኑ ውስጥ እኖራለሁ፤የተቀረውን ክፍል ነጋሽ’ዩ ሙሉአለም ይኖሩበታል፡፡ለዚህ ለምኖርበት ቤት በቀጥታ ኪራይ አልከፍልም፤ በምትኩ ግን የተወሰኑ አገልግሎቶችን ለቤቱ ባለቤት እሰጣለሁ፡፡
እኚህ እቤት የሚጋሩኝ ሰውዬ ማለቴ አቶ ሙሉአለም የአለቃዬ ማለት የሆቴሉ ባለቤት የአቶ ሰሎሞን አባት ናቸው፡፡
አዛውንቱ አቶ ሙሉዓለም የሚገርም ባህሪ አላቸው ፡፡ከቤት መውጣት ካቆሙ ሶስተኛ አመታቸውን ሊጨርሱ ነው፡፡በኮሮና ሰሞን በጣም የሚወዷት የእድሜ ዘመን ባለቤታቸው በዚህ በሽታ ተይዛ ሞተችባቸው...ከዛ እሳቸውም በፍራቻ እራሳቸውን ኳረንቲን አስገቡ፡፡ ይሄ በዛን ወቅት በአለም አቀፍ ደረጃም ሆነ በሀገር ደረጃ በአዎጅ ሁሉም ዜጋ ባለበት እንቅስቃሴውን ገቶ እንዲቀመጥ ታዞ ስለነበር የእሳቸውም የተለየ አልነበረም…፡፡ግን ከወራት በኃላ አዎጁም ተነሳ ሁሉም ሰው ቀስ በቀስ ማስክ እያደረገ ከቤት መውጣት ፤ከዛም በሂደት ያለማስክስ ልክ እንደበፊቱ መተረማመስ ጀመረ፤ እሳቸው ግን ከቤታቸው ደጃፍ መውጣት አምቢኝ አሉ..፡፡ፀሀዮም ትቅርብኝ ጨረቃም አትናፍቀኝም አሉ፡፡ልክ እድሜ ልክ ተፈርዶበት ከርቸሌ እንደገባ ሰው በክፍላቸው ተከተቱ፡፡
ልጃቸው እራሱ በሳምንት አንድ ቀን መስኮታቸውን ይከፍቱና ከመስታወት ወዲያ ማዶ ሆኖ ያያቸዋል .እዛው በሶስት ሜትር ርቀት ሆነው አይን አይኑን እያዩት የሚያወሩትን ያወሩትና ይለያያሉ..ከቤታቸው ደጃፍ ለመሻገር ፍቃደኛ አይደሉም…ከማንም ሰው ጋር ለመነካካት አይፈልጉም፡፡
እና አኔ አንደኛ በቀን አንድ ጊዜ ምግብ ከሆቴል አሰራና አምጥቼ በራፍ ስር በማስቀመጥ …‹‹አያቴ ምግብ አምጠቻለሁ ያስገቡት፡፡›› እላቸዋለሁ፡
‹እሺ ዞረ በል›› ይሉኛል፡፡
‹‹እሺ ››ብዬ ዞሬ ወደ ክፍሌ ገባለሁ..እሳቸው ቀስ ብለው በራፉን ከፈት አድርገው መጋኛ እንዳያጠናግራቸው የፈሩ ይመስል ግራና ቀኛቸውን ገልመጥ ገልመጥ ያደርጉና የመመንጨቅ ያህል የምግብ ሰሀኑን በማንሳት ወደ ውስጥ ተመልሰው በመግባት በራፉን መልሰው ጠርቅመው ይዘጉታል፡፡
እና ሌላ የሚፈልጉት ነገር ካለ ይነግሩኛል…ብዙውን ጊዜ በሳምንት አንድ ጠርሙስ ውሰኪና መፅሀፍ ነው የሚጠይቁት፤ አልፎ አልፎ የራስ ምታት መድሀኒት ያዙኛል፡፡በአጠቃላይ ከውጭ የሚፈልጉት ነገር በጣም ጥቂት ቢሆንም ያንኑ ጥቂቱን ካለበት ፈልጌ የማቅረብ ኃላፊነቱ የእኔ ነው፡፡
በተጨማሪ ከስራ ሰዓት ውጭ እቤት ስሆን እኔም ሳሎኔ አልጋዬ ላይ ተኝቼ ፤እሳቸውም ወይ ተቀምጠው ውስኪቸውን እየተጎነጩ ወይ አልጋቸው ላይ ተጋድመው ይደሰኩሩልኛል ፡፡እኔም የጣሙኝንም ያላጣሙኝንም ወሬዎች በማዳነቅ እና በተመስጦ አዳምጣቸዋለሁ፡፡ አልፎ አልፎም ስለውጩ ዓለም ወቅታዊ ሁኔታ የተወሰነ ወሬዎች እነግራቸዋለሁ..ያው ድምፅን ትንሽ ከፍ አድርጎ ማውራት ይጠይቃል እንጂ ከግድግዳ ወዲህ ማዶና ወዲያ ማዶ በደንብ ለመደማመጥ ተቸግረን አናውቅም፡፡
ከእኔ በፊት ይህንን ኃላፊነት ለመወጣት መአት ሴትና ወንዶች እዚህ ቤት ገብተው ነበር፡፡ ብዙዎቹ ግን ከአንድ እና ሁለት ወር በላይ መቆየት አልቻሉም ነበር..አብዛኞቹን አቶ ሙሉ አለም አልፈላጓቸውምና እንዲለቁ ተደረጉ ፤ የተወሰኑት ደግሞ ጠቅላላ ሁኔታውና የእሳቸውን ዲስኩርና ወሬ በግድ ማድመጥ ሰልችቶቸው በራሳቸው ለቀው ይሄው ዛሬ እኔ ጋር ደረሰ..ለእኔ ግን ይሄው 11 ወር ሆኖኛል.እሳቸውም እስከዛሬ ከምስጋና ውጭ ስሞታ አቅርበውብኝ አያቀውቁም፤ እኔም ከቀን ወደቀን ከእሳቸው ጋር ያለኝ ትስስር እየጠነከረ እና እንደውም አያቴ እየመሰሉኝ መቸገሬን ስገልፅ እየተገረምኩ ነው፡፡አሁን ስገምት እንደውም ባሉካው እራሱ እየወደደኝ እና እያመነኝ የመጣበት ዋናው ምክንያት ከእሳቸው በሚያገኘው ተደራራቢ ሙገሳና ምሳጋና የተነሳ ይመስለኛል፡፡
ይሄ ሁሉ ሆኖ ግን እስከአሁን ጋሽ ሙሉአለም በአካል አይቻቸው አላውቅም…ልጃቸው እንኳን እንደሚያደርጉት በመስታወት አሻግሬ በሩቅ ለማየት እኔም ሞክሬ አላውቅም እሳቸውም አበረታተውኝ አያውቁም አንድ ቀን ጋሼ ‹‹መልኮት እኮ ናፈቀኝ ››አልኳቸው፡፡
‹‹ምነው ሳታውቀው እንዴት ሊናፍቅህ ቻለ….?
«የማያውቁት ሀገር አይናፍቅም ሲሉ አልሰማህም?››
‹‹እኔ ግን እኮ በደንብ አውቆታለሁ….እንደውም የማላውቀውን አያቴን ነው የሚመስሉኝ…..››
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
///
እሁድ ነው በዛ ላይ ክረምት፡፡አየሩ ጨላማና ጭጋጋማ ነበር፤በዛም የተነሳ ከመኝታዬ መውጣት አልቻልኩም..ሞቆኛል ብርድልብሴን ተከናንቤ የሀሳብ ድር እያደራሁ የምኞት ሸማ እየሸመንኩ ነው፡፡እኔ እየብ ነኘ፤ማለት ስሜ እዬብ ነው፤ ህይወቴም ልክ እንደመፅሀፍ ቅዱሱ እዬብ ከምቾትና ከድሎት ህይወት በተአምራዊ ሁኔታ የተፋታ ወደ ድህነት አዘቅት ተሸቀንጥሮ የተጣለ ነው፡፡
ልዩነቱ የዛኛው እዬብ መከራ የመጣበት በሰይጣንና በእግዚያብሄር መካከል በተፈጠረ ቁማረ መሰለ ክርክር በማያውቀው ጉዳይና የእሱ ባልሆነ ስህትት የአለምን ቅጣት ሁሉ እንዲቀጣ የተደረገ ነው..በእኔ ምልከታ እሱ ላይ የተደረገበት ግፍ ነው፤ አረ እንደውም ቤተ ሙከራ ውስጥ ሳይንቲስቶች እንደሚጠቀሙበት ሚስኪን አይጥ ነው ያደረጉት፡፡
የእኔ ጉዳይ ግን እንደዛ አይደለም...እያንዳንዷን ያሳልፍኳት መከራ እያንዳንዷ የገጠመኝ ጨለማ ችግርና የብቸኝነት ስቃይ ከገዛ ራሴ ጥፋት የተመዘዙ ፤ወድጄና ፈቅጄ በምርጫዬ ወደ ህይወቴ ያመጣኋቸው የድክመቶቼ ውጤቶች ናቸው…እንደውም ሳስበው ከሚገባኝ በታች የተቀጣው ሰው ነኝ፡፡ስለዚህ ታላቄ እዮብ በማይገባው ስቃይ ተሰቃይቶ እንኳን እግዜሐብሄርን ሲያመሰግን ከኖረ እኔ ግን ከሚገባኝ በታች እየተቀጣሁ እያለሁ እንኳን ሁሉ ግዜ ከምስጋና ይልቅ ንጭንጬ ለምን አንደበቴን እንደሚቆጣጠረው ግራ ይገባኛል፡፡
ለአለፉት ሁለት አመት የዘወትር ጸሎቴ፤ ስነሰና ስተኛ መፅሀፍ ቅዱሴን ገልጬ መፅሀፈ-እዮብ ላይ ሄደና የእዬብን ምሬት ልክ ከራሴ ምናብ እንደመነጨ በመቁጠር አንበለብል ነበር ፡፡
..ያ የተወለድኩበት ቀን ይጥፋ...ያም ወንድ ልጅ ተፀነሰ የተባለበት ለሊት።ያ ቀን ጨለማ ይሁን፣ እግዚሐብሄር ከላይ አይመልከተው፣ብርሀንም አይብራበት።ጨለማና የሞት ጥላ የራሳቸው ገንዘብ ያድርጉት፣ደመናም ይረፍበት።የቀን ጨለማ ሁሉ ያስፈራው።ያን ሌሊት ጪለማ ይያዘው።በአመቶች ቀኖች መካከል ደስ አይበለው።በወሮች ውስጥ ገብቶ አይቆጠር።እንሆ ያ ሌሊት መካን ይሁን።እልልታ አይግባበት።...........ቀኑን የሚረግሙ ይርገሙት። አጥቢያ ኮከቦች ይጨልሙ፣........በመሀፀን ሳለሁ ለምን አልምትሁም?ከሆድስ በወጣሁ ጊዜ ፈጥኜ ስለ ምን አልጠፋሁም?ጉልበቾች ስለምን ተቀበሉኝ? ጡትስ ስለምን ጠባሁ።አሁን ተኝቼ ዝም ባልሁ ነበር፣አንቀላፍቼ ባረፋሁ ነበር።
አሁን ግን ይህንን የምሬት እንጉርጉሮ ማላዘን ካቆምኩ ሰነባበትኩ፤ ምክንያቱም በጥቂቱም ቢሆን ጭል ጭል የምትል ሻማ በህይወቴ የሆነ ጫፍ ላይ ተለኩሳ ማብራት የጀመረች ይመስለኛል.. ፡፡እንደነገርኳችሁ አቶ ሰሎሞን ሆቴል ስራ ካገኘሁ ከአንድ ወር በኃላ የምኖርበትንም ቤት አገኘሁ፡፡የምኖርበት ግቢ ከሆቴሉ ተያያዥ ወይም ቀጥሎ የሚገኝ ሲሆን ሰፊና በዛፎች የተሞላ ነው፡፡በግቢው ውስጥ አንድ ኪችን፤ አንድ ሳሎን እና አንድ ሻወር ቤት ያለው መለስተኛ ቢላ አለ፡፡ይሄ ቤት የፊት ለፊቱ ሳሎን ከሌሎቹ ክፍሎች ጋር የሚያገናኘው በራፍ ታሸጎል፡፡ እኔ ሳሎኑ ውስጥ እኖራለሁ፤የተቀረውን ክፍል ነጋሽ’ዩ ሙሉአለም ይኖሩበታል፡፡ለዚህ ለምኖርበት ቤት በቀጥታ ኪራይ አልከፍልም፤ በምትኩ ግን የተወሰኑ አገልግሎቶችን ለቤቱ ባለቤት እሰጣለሁ፡፡
እኚህ እቤት የሚጋሩኝ ሰውዬ ማለቴ አቶ ሙሉአለም የአለቃዬ ማለት የሆቴሉ ባለቤት የአቶ ሰሎሞን አባት ናቸው፡፡
አዛውንቱ አቶ ሙሉዓለም የሚገርም ባህሪ አላቸው ፡፡ከቤት መውጣት ካቆሙ ሶስተኛ አመታቸውን ሊጨርሱ ነው፡፡በኮሮና ሰሞን በጣም የሚወዷት የእድሜ ዘመን ባለቤታቸው በዚህ በሽታ ተይዛ ሞተችባቸው...ከዛ እሳቸውም በፍራቻ እራሳቸውን ኳረንቲን አስገቡ፡፡ ይሄ በዛን ወቅት በአለም አቀፍ ደረጃም ሆነ በሀገር ደረጃ በአዎጅ ሁሉም ዜጋ ባለበት እንቅስቃሴውን ገቶ እንዲቀመጥ ታዞ ስለነበር የእሳቸውም የተለየ አልነበረም…፡፡ግን ከወራት በኃላ አዎጁም ተነሳ ሁሉም ሰው ቀስ በቀስ ማስክ እያደረገ ከቤት መውጣት ፤ከዛም በሂደት ያለማስክስ ልክ እንደበፊቱ መተረማመስ ጀመረ፤ እሳቸው ግን ከቤታቸው ደጃፍ መውጣት አምቢኝ አሉ..፡፡ፀሀዮም ትቅርብኝ ጨረቃም አትናፍቀኝም አሉ፡፡ልክ እድሜ ልክ ተፈርዶበት ከርቸሌ እንደገባ ሰው በክፍላቸው ተከተቱ፡፡
ልጃቸው እራሱ በሳምንት አንድ ቀን መስኮታቸውን ይከፍቱና ከመስታወት ወዲያ ማዶ ሆኖ ያያቸዋል .እዛው በሶስት ሜትር ርቀት ሆነው አይን አይኑን እያዩት የሚያወሩትን ያወሩትና ይለያያሉ..ከቤታቸው ደጃፍ ለመሻገር ፍቃደኛ አይደሉም…ከማንም ሰው ጋር ለመነካካት አይፈልጉም፡፡
እና አኔ አንደኛ በቀን አንድ ጊዜ ምግብ ከሆቴል አሰራና አምጥቼ በራፍ ስር በማስቀመጥ …‹‹አያቴ ምግብ አምጠቻለሁ ያስገቡት፡፡›› እላቸዋለሁ፡
‹እሺ ዞረ በል›› ይሉኛል፡፡
‹‹እሺ ››ብዬ ዞሬ ወደ ክፍሌ ገባለሁ..እሳቸው ቀስ ብለው በራፉን ከፈት አድርገው መጋኛ እንዳያጠናግራቸው የፈሩ ይመስል ግራና ቀኛቸውን ገልመጥ ገልመጥ ያደርጉና የመመንጨቅ ያህል የምግብ ሰሀኑን በማንሳት ወደ ውስጥ ተመልሰው በመግባት በራፉን መልሰው ጠርቅመው ይዘጉታል፡፡
እና ሌላ የሚፈልጉት ነገር ካለ ይነግሩኛል…ብዙውን ጊዜ በሳምንት አንድ ጠርሙስ ውሰኪና መፅሀፍ ነው የሚጠይቁት፤ አልፎ አልፎ የራስ ምታት መድሀኒት ያዙኛል፡፡በአጠቃላይ ከውጭ የሚፈልጉት ነገር በጣም ጥቂት ቢሆንም ያንኑ ጥቂቱን ካለበት ፈልጌ የማቅረብ ኃላፊነቱ የእኔ ነው፡፡
በተጨማሪ ከስራ ሰዓት ውጭ እቤት ስሆን እኔም ሳሎኔ አልጋዬ ላይ ተኝቼ ፤እሳቸውም ወይ ተቀምጠው ውስኪቸውን እየተጎነጩ ወይ አልጋቸው ላይ ተጋድመው ይደሰኩሩልኛል ፡፡እኔም የጣሙኝንም ያላጣሙኝንም ወሬዎች በማዳነቅ እና በተመስጦ አዳምጣቸዋለሁ፡፡ አልፎ አልፎም ስለውጩ ዓለም ወቅታዊ ሁኔታ የተወሰነ ወሬዎች እነግራቸዋለሁ..ያው ድምፅን ትንሽ ከፍ አድርጎ ማውራት ይጠይቃል እንጂ ከግድግዳ ወዲህ ማዶና ወዲያ ማዶ በደንብ ለመደማመጥ ተቸግረን አናውቅም፡፡
ከእኔ በፊት ይህንን ኃላፊነት ለመወጣት መአት ሴትና ወንዶች እዚህ ቤት ገብተው ነበር፡፡ ብዙዎቹ ግን ከአንድ እና ሁለት ወር በላይ መቆየት አልቻሉም ነበር..አብዛኞቹን አቶ ሙሉ አለም አልፈላጓቸውምና እንዲለቁ ተደረጉ ፤ የተወሰኑት ደግሞ ጠቅላላ ሁኔታውና የእሳቸውን ዲስኩርና ወሬ በግድ ማድመጥ ሰልችቶቸው በራሳቸው ለቀው ይሄው ዛሬ እኔ ጋር ደረሰ..ለእኔ ግን ይሄው 11 ወር ሆኖኛል.እሳቸውም እስከዛሬ ከምስጋና ውጭ ስሞታ አቅርበውብኝ አያቀውቁም፤ እኔም ከቀን ወደቀን ከእሳቸው ጋር ያለኝ ትስስር እየጠነከረ እና እንደውም አያቴ እየመሰሉኝ መቸገሬን ስገልፅ እየተገረምኩ ነው፡፡አሁን ስገምት እንደውም ባሉካው እራሱ እየወደደኝ እና እያመነኝ የመጣበት ዋናው ምክንያት ከእሳቸው በሚያገኘው ተደራራቢ ሙገሳና ምሳጋና የተነሳ ይመስለኛል፡፡
ይሄ ሁሉ ሆኖ ግን እስከአሁን ጋሽ ሙሉአለም በአካል አይቻቸው አላውቅም…ልጃቸው እንኳን እንደሚያደርጉት በመስታወት አሻግሬ በሩቅ ለማየት እኔም ሞክሬ አላውቅም እሳቸውም አበረታተውኝ አያውቁም አንድ ቀን ጋሼ ‹‹መልኮት እኮ ናፈቀኝ ››አልኳቸው፡፡
‹‹ምነው ሳታውቀው እንዴት ሊናፍቅህ ቻለ….?
«የማያውቁት ሀገር አይናፍቅም ሲሉ አልሰማህም?››
‹‹እኔ ግን እኮ በደንብ አውቆታለሁ….እንደውም የማላውቀውን አያቴን ነው የሚመስሉኝ…..››
#የዘርሲዎች_ፍቅር
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
የወሮ መንደር ሽማግሎች ከሁለቱ መንደሮች መሃል ካለችው ትንሽ ሜዳ ግማሽ ክብ ሰርተው በርኮታቸው ላይ ተቀምጠዋል" ባለ
ጴሮው፥ ሹልሹላው፥ የሰጎን ላባ ፀጉሩ ላይ የሰካው ሁሉም በተመስጦ ስብሰባው እስኪጀምር ለውይይቱ ህሊናቸውን ይሳስላሉ ህፃናት ከሽማግሎች ርቀው
እንቧይ እየተቀባበሉ
ይጫወታሉ ጋልታምቤ ከቤቱ ወደ ሜዳው በምትወስደው ቀጭን ጎዳና ሄዶ ከሽማግሎች ጋር ተቀላቀለ ሌሎችም ከያቅጣጫው እየመጡ
ተደባለቁ„
ረጅም ጦር የያዙት የመንደሩ አለቃ (ዘርሲ) ከተቀመጡበት
ተነሱና ከወገባቸው ከታጠቁት ዝናር ጩቤ አውጥተው ጎረምሶች
የያዙትን ለፍላፊ ፍየል በቁሙ ጉሮሮው ላይ ወጉትና ፍየሉ ሲወድቅ
ከደሙ ጦራቸው ላይ ከፈርሱ ደግሞ ባታቸውን ቀባ-ቀባ አድርገው
ሄድ መለስ: ሄድ መለስ ብለው ንግግር ጀመሩ
"ጥሩ ነው! ዝናቡ መጥቷል መሬቷ ሳር አብቅላለች፥
ተራሮች እንደ ልጃገረድ አጊጠዋል ድንጉላ ቢራቢሮዎች፥ ወፎች
ይበራሉ" ንቦች አበባቸውን እየቀሰሙ ወደ ቀፎቻችን ይተማሉ፥ ውሃ የጠማት ምድር እምትጠጣው አግኝታለች እኛም የምንጠጣውን ከስኬ ይሰጠናል አሸዋውን ስንጭረው ውሃ መሬቷን በጧር ስንወጋት ማሽላ እናገኛለን ዳመናውን ሰርስራ
በምትወጣው ጨረቃም ልጆቻችን ይደሰታሉ
እንግዲህ ተቀያችን: ከዚች
አባቶቻችን ካቆዩን ምድር ምን ጎደለ!" ብለው ዝም አሉ የሽማግሎች
አለቃ" እንደገና ሄድ መለስ እያሉ ሁሉንም በዐይናቸው እየቃኙ
ብዙዎቹ ተሰብሳቢዎች ዐይናቸው ያለው ሌላ ቦታ ነው ሐመር ላይ ነገር በዐይን አይገባም' ነገር የሚደመጠው በልቦና ነው፤
ልቦና ያያል ልቦና ይሰማል
ልቦና ይመራመራል ልቦና
ይወስናል" በልቦና ለማየትና ለመስማት ግን ፀጥታ ያስፈልጋል ውስጣዊ እርጋታ የሃሳብ ማዕበል የሌለበት መተራመስ የተረጋጋበት ሊሆን ይገባል" ሐመር ላይ ሽበት ብቻ
ለሽምግልና አያበቃም፤
ጀግንነት ብቻ አያስከብርም
ማህበራዊ ችግርን ለመፍታት በጥንቃቄ ውሉን ፈልጎ አግኝቶ ትብትቡን
የሚፈታ ህሊናው ቀልጣፋ ከጀግንነቱም ከፍርድ አዋቂነቱም ሁለገብ ችሎታ ያለው መሆን ያሻል ለሽምግልና ለመታጨት
"ጥሩ ነው! የአባቶቻችን መንፈስ ከእኛ ጋር አለ እንዳንራብ መከራ እንዳይበዛብን ዝንጉ እንዳንሆን የነሱ መንፈስ እንደ ዛፍ ጥላ ከለላ ይሆነናል ይሁን እንጂ በአባቶቻችን የነበረው ችግር አሁንም
አለ አሁንም የአባት ጠላት አለን አሁንም የአባት ጠላቶች እያዘናጉ የከብቶቻችንን ጅራት ሊጎትቱ የሚስቶቻችንን እጅ ሊስቡ፥ የላሞቻችንን ጡት ሊያልቡ ይፈልጋሉ ተናጋሪው ንግግራቸውን ገተው ዙሪያ ገቡን እያዩ ፀጥ አሉ የኦሞ ወንዝ ቆሞ ያውቃል? ውሃ ታግዶ ይቆማል? ያባት
ደንብም እንዲሁ ነው፤ ሁሌም ከልጅ ወደ ልጅ ግድቡ በሽማግሎች
እየተከፈተ ከላይ እየወረደ የመጣው ወደሚቀጥለው
ትውልድ እየቶንዶለዶለ
ይፈሳል" ለዚህ ነው ከስኬ ሲጫር ውሃ: የእኛ ልብ
ሲቆፈር ደግሞ ያባት ደንብና ባህል የሚፈልቀው፤ ከእኛ መሃል ልቡ ሲቆፈር የአባት ደንብና ባህል የማያፈልቅ ደረቅ ካለ ግን ከጠላት
የተወረወረብን ድንጋይ ስለሆነ አምዘግዝገን መወርወር፥ ካካባቢያችን
ማጥፋት ይኖርብናል" ተናጋሪው ሽማግሌ ንግግራቸውን ገትተው
የተናገሩትን እንደገና በህሊናቸው አጣጣሙት።
"ወንድሞቼ የአባቶቻችን መንፈስ ከእኛ ጋር ነው
የምንሰራውን እነሱ ካቆዩን ደንብ ጋር ካላመዛዘነው እንደ ዱር ጉንዳን ማን እንደቆመብን ሳይታወቅ፤ ምንነታችንም ሳይጠየቅ አውራ እንደሌለው የሚያስተባብረው እንዳጣ ንብ በየጢሻው እንበተናለን
እንጨት ቆርጠን ሳር አጭደን ለንብ ቀፎ እየሰራን: እኛ ግን ተሰርቶ የቆየንን የአባት ደንብ ደህንነቱን
በመጠበቅ ለልጅ ልጆቻችን ማስተላለፍን ዘንግተናል" ከጉንዳን: ከንብ አንሰን የአባት ደንብ እየሻርን ነው: ትብብራችን እየላላ ነው፥ ወኔያችን ተሸንቁሮ
ንፋስ እየገባው ነው." እንደገና ቃኙት ተሰብሳቢውን በዝምታ።
"አውሬ ይሁን ወፍ የማይታወቅ ጉድ በአራት እግሩ መንደራችን እየመጣ ሲቆም በሰፊው ሆዱ ሴቶቻችንን እየሸፋፈኑ
እያቀፈ ሲወስድና ሲመልስ
ሴት ልጅ ወንድ የዘራውን ማብቀል ሲሳናት እኛ አልተቃወምንም! ኧረ ተው! የተቀበልነውን የማናቀብል ጅብ አንሁን ጅብ የሚኖረውና የሚሞተውም ለሆዱ ነው የአባት ደንብ የለው ለልጄ ማለት አያውቅ አፍንጫው ጥንብ እንዳሸተተ: ሆዱ ለመብላት እንደተስገበገበ
ኖሮ ይሞታል ለልጄ ሳይል ደንብ ሳይኖረው ጥንብ እንደ አማተረ ይሞታል ለሆዱ! የተናጋሪውን ሃሳብ ከሚያዳምጡት መካከል አንዱ ሽማግሌ
የዘርሲዎች አለቃ በተናገሩ ቁጥር "ህም ህም… "አሉ በሐመር የስብሰባ ደንብ አንዱ ሲናገር ሌላው ህም ህም ካለ ልቀጥል ልናገር ማለት ስለሆነ የሽማግሎች አለቃ የንግግር እድሉንና
ተናጋሪው የሚይዘውን ጦር አቀበሉ ተረኛው ሽማግሌ ጦሩን በቀኛቸው ይዘው ከፍየሉ ፈርስ ባታቸውንና ግንባራቸው ቀባ አድርገው እየተንቀሳቀሱ ሽማግሎችን: ህፃናትን: መንደሩን: ዙሪያ
ገቡን ቃኙት ጦሩ እጃቸውን ነዘረው ስሜታቸውን በሙቀቱ አጋጋለው፤ ወኔያቸውን እንደ ብረቱ ጫፍ አጠነከረው የአያት
የአባቶቻቸው መንፈስ ከጦሩ ተነስቶ ወደ ልቦናቸው ተስለከለከ
ጥሩ ነው! የቀጋ ፍሬ ከሾላ ዛፍ የለቀመ ማነው ሾላና
ቀጋን ደባልቆ የሚበላ ግን አስተዋይ ነው ይህ ሰው የተፈጠረው ደግሞ እዚሁ እኛ ዘንድ ቡስካ ተራራ ላይ ነው ያ ሰው እሳት
አንድዶ የሚፈልጋቸውን መልካም መልካም ሰዎች በእሳት ብርሃን
ከያካባቢው ጠራቸው
እንግዲህ አያቶቻችን የባንኪሞሮን እሳት
እያዩ ከያቅጣጫው የተሰባሰቡ ናቸው እኒያን ፍሬዎች ቀጋና ሾላዎች ባንኪሞሮ ደባልቆ በሐመር ምድር በተናቸው"
አያቶቻችንና አባቶቻችን በቀሉ ከእኒያ ብሩክ ፍሬዎች ደግሞ እኛ በቅለን እህ! በተራችን እንድናፈራ ላደረጉን አባቶቻችን ውለታችን ምንድነው?" ብለው ዝም አሉ ሽማግሌው በጠየቁት ጥያቄ አንጀታቸው እየተላወሰ መልሱን ግን ፀጥታው ዋጠው"
"ወንድሞቼ የአባቶቻችን መልካም ሥራ የሚመለሰው ባህልና.ደንባቸውን በመጠበቅ ነው" ተዚህ ታፈነገጥን የሚያድነው እንሰሳ ላይ ማነጣጠር እንዳልቻለ አነር መሮጥ እንጂ የምንይዘው አይኖርም ሁሉም ያምረናል፤ አረንጓዴ ሁሉ ይበላል? ኮሽም: ዶቅማ ይሆናል?- የእኛ ህይወት የአባቶቻችንን ፈለግ በመከተል የሚመራ
ነው፤ እነሱ ያዩትን ዓለምና ደስታ ለማግኘት ከዱካቸው ዝንፍ ማለት የለብንም ተዚያ ታፈነገጥን ግን እሾህ አለ እንቅፋት አለ… ዳመና
ከሰማዩ ላይ ይጠፋል ከብትና ምድሯ ይነጥፋሉ በሽታ ይበዛል ከዚያ ያኔ ቀያችን አጥንት ሰላማችን ቆምጭሮ ሁከት
ይከመርበታል እፅዋት መብቀል ያቆማሉ፤ ባንኪሞሮ የአነደደው
እሳት ይጠፋና ጥንት እንደነበረው ቀያችንን ዳፍንት ይውጠዋል
ባዶ ይሆናል! እና ተልባችን እንምከር ወንድሞቼ!" ብለው እጃቸውን
አወራጭተው ጦሩን ስመው ዝም አሉ ሌሎች ሽማግሎችም እንዲሁ
የሚሰማቸውን ሲናገሩ ቆዩና ጥፋቶች በመጀመሪያው
ተናጋሪ ተዘረዘሩ።
በአካል ለዘለዓለም
ለተለዩን በርቲና ቃላ መደረግ የሚገባው ደንብ አልተሰራላቸውም "አሉ” እንዳንል የሉም የሉም
እንዳንል ደግሞ ደንቡን የምትጠብቀው ነፍሳቸው አንዴ በወፍ ሌላ ጊዜ በአሞራ ወይንም በንፋስ … መልክ እየመጣች ከእኛ ጋር ናት ንግግራቸውን ገተው የሽማግሎችን የመንደሯን የአካባቢውን ትንፋሽ አዳመጡና
ነጯ ሐመር ይዛው የመጣችብን ስም የለሽ: ጢስ ተፊ አውሬም እዚሁ ከእኛ ጋር እየኖረ ነው ሲበላ ባናየውም ሲጋት ግን
በዐይናችን በብረቱ አይተነዋል ከዚያ እንደ ጅብ አጉረምርሞ ዐይናችን እያዬ ግማቱን ለቆብን ይሄዳል "
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
የወሮ መንደር ሽማግሎች ከሁለቱ መንደሮች መሃል ካለችው ትንሽ ሜዳ ግማሽ ክብ ሰርተው በርኮታቸው ላይ ተቀምጠዋል" ባለ
ጴሮው፥ ሹልሹላው፥ የሰጎን ላባ ፀጉሩ ላይ የሰካው ሁሉም በተመስጦ ስብሰባው እስኪጀምር ለውይይቱ ህሊናቸውን ይሳስላሉ ህፃናት ከሽማግሎች ርቀው
እንቧይ እየተቀባበሉ
ይጫወታሉ ጋልታምቤ ከቤቱ ወደ ሜዳው በምትወስደው ቀጭን ጎዳና ሄዶ ከሽማግሎች ጋር ተቀላቀለ ሌሎችም ከያቅጣጫው እየመጡ
ተደባለቁ„
ረጅም ጦር የያዙት የመንደሩ አለቃ (ዘርሲ) ከተቀመጡበት
ተነሱና ከወገባቸው ከታጠቁት ዝናር ጩቤ አውጥተው ጎረምሶች
የያዙትን ለፍላፊ ፍየል በቁሙ ጉሮሮው ላይ ወጉትና ፍየሉ ሲወድቅ
ከደሙ ጦራቸው ላይ ከፈርሱ ደግሞ ባታቸውን ቀባ-ቀባ አድርገው
ሄድ መለስ: ሄድ መለስ ብለው ንግግር ጀመሩ
"ጥሩ ነው! ዝናቡ መጥቷል መሬቷ ሳር አብቅላለች፥
ተራሮች እንደ ልጃገረድ አጊጠዋል ድንጉላ ቢራቢሮዎች፥ ወፎች
ይበራሉ" ንቦች አበባቸውን እየቀሰሙ ወደ ቀፎቻችን ይተማሉ፥ ውሃ የጠማት ምድር እምትጠጣው አግኝታለች እኛም የምንጠጣውን ከስኬ ይሰጠናል አሸዋውን ስንጭረው ውሃ መሬቷን በጧር ስንወጋት ማሽላ እናገኛለን ዳመናውን ሰርስራ
በምትወጣው ጨረቃም ልጆቻችን ይደሰታሉ
እንግዲህ ተቀያችን: ከዚች
አባቶቻችን ካቆዩን ምድር ምን ጎደለ!" ብለው ዝም አሉ የሽማግሎች
አለቃ" እንደገና ሄድ መለስ እያሉ ሁሉንም በዐይናቸው እየቃኙ
ብዙዎቹ ተሰብሳቢዎች ዐይናቸው ያለው ሌላ ቦታ ነው ሐመር ላይ ነገር በዐይን አይገባም' ነገር የሚደመጠው በልቦና ነው፤
ልቦና ያያል ልቦና ይሰማል
ልቦና ይመራመራል ልቦና
ይወስናል" በልቦና ለማየትና ለመስማት ግን ፀጥታ ያስፈልጋል ውስጣዊ እርጋታ የሃሳብ ማዕበል የሌለበት መተራመስ የተረጋጋበት ሊሆን ይገባል" ሐመር ላይ ሽበት ብቻ
ለሽምግልና አያበቃም፤
ጀግንነት ብቻ አያስከብርም
ማህበራዊ ችግርን ለመፍታት በጥንቃቄ ውሉን ፈልጎ አግኝቶ ትብትቡን
የሚፈታ ህሊናው ቀልጣፋ ከጀግንነቱም ከፍርድ አዋቂነቱም ሁለገብ ችሎታ ያለው መሆን ያሻል ለሽምግልና ለመታጨት
"ጥሩ ነው! የአባቶቻችን መንፈስ ከእኛ ጋር አለ እንዳንራብ መከራ እንዳይበዛብን ዝንጉ እንዳንሆን የነሱ መንፈስ እንደ ዛፍ ጥላ ከለላ ይሆነናል ይሁን እንጂ በአባቶቻችን የነበረው ችግር አሁንም
አለ አሁንም የአባት ጠላት አለን አሁንም የአባት ጠላቶች እያዘናጉ የከብቶቻችንን ጅራት ሊጎትቱ የሚስቶቻችንን እጅ ሊስቡ፥ የላሞቻችንን ጡት ሊያልቡ ይፈልጋሉ ተናጋሪው ንግግራቸውን ገተው ዙሪያ ገቡን እያዩ ፀጥ አሉ የኦሞ ወንዝ ቆሞ ያውቃል? ውሃ ታግዶ ይቆማል? ያባት
ደንብም እንዲሁ ነው፤ ሁሌም ከልጅ ወደ ልጅ ግድቡ በሽማግሎች
እየተከፈተ ከላይ እየወረደ የመጣው ወደሚቀጥለው
ትውልድ እየቶንዶለዶለ
ይፈሳል" ለዚህ ነው ከስኬ ሲጫር ውሃ: የእኛ ልብ
ሲቆፈር ደግሞ ያባት ደንብና ባህል የሚፈልቀው፤ ከእኛ መሃል ልቡ ሲቆፈር የአባት ደንብና ባህል የማያፈልቅ ደረቅ ካለ ግን ከጠላት
የተወረወረብን ድንጋይ ስለሆነ አምዘግዝገን መወርወር፥ ካካባቢያችን
ማጥፋት ይኖርብናል" ተናጋሪው ሽማግሌ ንግግራቸውን ገትተው
የተናገሩትን እንደገና በህሊናቸው አጣጣሙት።
"ወንድሞቼ የአባቶቻችን መንፈስ ከእኛ ጋር ነው
የምንሰራውን እነሱ ካቆዩን ደንብ ጋር ካላመዛዘነው እንደ ዱር ጉንዳን ማን እንደቆመብን ሳይታወቅ፤ ምንነታችንም ሳይጠየቅ አውራ እንደሌለው የሚያስተባብረው እንዳጣ ንብ በየጢሻው እንበተናለን
እንጨት ቆርጠን ሳር አጭደን ለንብ ቀፎ እየሰራን: እኛ ግን ተሰርቶ የቆየንን የአባት ደንብ ደህንነቱን
በመጠበቅ ለልጅ ልጆቻችን ማስተላለፍን ዘንግተናል" ከጉንዳን: ከንብ አንሰን የአባት ደንብ እየሻርን ነው: ትብብራችን እየላላ ነው፥ ወኔያችን ተሸንቁሮ
ንፋስ እየገባው ነው." እንደገና ቃኙት ተሰብሳቢውን በዝምታ።
"አውሬ ይሁን ወፍ የማይታወቅ ጉድ በአራት እግሩ መንደራችን እየመጣ ሲቆም በሰፊው ሆዱ ሴቶቻችንን እየሸፋፈኑ
እያቀፈ ሲወስድና ሲመልስ
ሴት ልጅ ወንድ የዘራውን ማብቀል ሲሳናት እኛ አልተቃወምንም! ኧረ ተው! የተቀበልነውን የማናቀብል ጅብ አንሁን ጅብ የሚኖረውና የሚሞተውም ለሆዱ ነው የአባት ደንብ የለው ለልጄ ማለት አያውቅ አፍንጫው ጥንብ እንዳሸተተ: ሆዱ ለመብላት እንደተስገበገበ
ኖሮ ይሞታል ለልጄ ሳይል ደንብ ሳይኖረው ጥንብ እንደ አማተረ ይሞታል ለሆዱ! የተናጋሪውን ሃሳብ ከሚያዳምጡት መካከል አንዱ ሽማግሌ
የዘርሲዎች አለቃ በተናገሩ ቁጥር "ህም ህም… "አሉ በሐመር የስብሰባ ደንብ አንዱ ሲናገር ሌላው ህም ህም ካለ ልቀጥል ልናገር ማለት ስለሆነ የሽማግሎች አለቃ የንግግር እድሉንና
ተናጋሪው የሚይዘውን ጦር አቀበሉ ተረኛው ሽማግሌ ጦሩን በቀኛቸው ይዘው ከፍየሉ ፈርስ ባታቸውንና ግንባራቸው ቀባ አድርገው እየተንቀሳቀሱ ሽማግሎችን: ህፃናትን: መንደሩን: ዙሪያ
ገቡን ቃኙት ጦሩ እጃቸውን ነዘረው ስሜታቸውን በሙቀቱ አጋጋለው፤ ወኔያቸውን እንደ ብረቱ ጫፍ አጠነከረው የአያት
የአባቶቻቸው መንፈስ ከጦሩ ተነስቶ ወደ ልቦናቸው ተስለከለከ
ጥሩ ነው! የቀጋ ፍሬ ከሾላ ዛፍ የለቀመ ማነው ሾላና
ቀጋን ደባልቆ የሚበላ ግን አስተዋይ ነው ይህ ሰው የተፈጠረው ደግሞ እዚሁ እኛ ዘንድ ቡስካ ተራራ ላይ ነው ያ ሰው እሳት
አንድዶ የሚፈልጋቸውን መልካም መልካም ሰዎች በእሳት ብርሃን
ከያካባቢው ጠራቸው
እንግዲህ አያቶቻችን የባንኪሞሮን እሳት
እያዩ ከያቅጣጫው የተሰባሰቡ ናቸው እኒያን ፍሬዎች ቀጋና ሾላዎች ባንኪሞሮ ደባልቆ በሐመር ምድር በተናቸው"
አያቶቻችንና አባቶቻችን በቀሉ ከእኒያ ብሩክ ፍሬዎች ደግሞ እኛ በቅለን እህ! በተራችን እንድናፈራ ላደረጉን አባቶቻችን ውለታችን ምንድነው?" ብለው ዝም አሉ ሽማግሌው በጠየቁት ጥያቄ አንጀታቸው እየተላወሰ መልሱን ግን ፀጥታው ዋጠው"
"ወንድሞቼ የአባቶቻችን መልካም ሥራ የሚመለሰው ባህልና.ደንባቸውን በመጠበቅ ነው" ተዚህ ታፈነገጥን የሚያድነው እንሰሳ ላይ ማነጣጠር እንዳልቻለ አነር መሮጥ እንጂ የምንይዘው አይኖርም ሁሉም ያምረናል፤ አረንጓዴ ሁሉ ይበላል? ኮሽም: ዶቅማ ይሆናል?- የእኛ ህይወት የአባቶቻችንን ፈለግ በመከተል የሚመራ
ነው፤ እነሱ ያዩትን ዓለምና ደስታ ለማግኘት ከዱካቸው ዝንፍ ማለት የለብንም ተዚያ ታፈነገጥን ግን እሾህ አለ እንቅፋት አለ… ዳመና
ከሰማዩ ላይ ይጠፋል ከብትና ምድሯ ይነጥፋሉ በሽታ ይበዛል ከዚያ ያኔ ቀያችን አጥንት ሰላማችን ቆምጭሮ ሁከት
ይከመርበታል እፅዋት መብቀል ያቆማሉ፤ ባንኪሞሮ የአነደደው
እሳት ይጠፋና ጥንት እንደነበረው ቀያችንን ዳፍንት ይውጠዋል
ባዶ ይሆናል! እና ተልባችን እንምከር ወንድሞቼ!" ብለው እጃቸውን
አወራጭተው ጦሩን ስመው ዝም አሉ ሌሎች ሽማግሎችም እንዲሁ
የሚሰማቸውን ሲናገሩ ቆዩና ጥፋቶች በመጀመሪያው
ተናጋሪ ተዘረዘሩ።
በአካል ለዘለዓለም
ለተለዩን በርቲና ቃላ መደረግ የሚገባው ደንብ አልተሰራላቸውም "አሉ” እንዳንል የሉም የሉም
እንዳንል ደግሞ ደንቡን የምትጠብቀው ነፍሳቸው አንዴ በወፍ ሌላ ጊዜ በአሞራ ወይንም በንፋስ … መልክ እየመጣች ከእኛ ጋር ናት ንግግራቸውን ገተው የሽማግሎችን የመንደሯን የአካባቢውን ትንፋሽ አዳመጡና
ነጯ ሐመር ይዛው የመጣችብን ስም የለሽ: ጢስ ተፊ አውሬም እዚሁ ከእኛ ጋር እየኖረ ነው ሲበላ ባናየውም ሲጋት ግን
በዐይናችን በብረቱ አይተነዋል ከዚያ እንደ ጅብ አጉረምርሞ ዐይናችን እያዬ ግማቱን ለቆብን ይሄዳል "
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ክሊኒክ ደረሱ.. ።ከባለላዳው የወሬ ዝባዝንኬ ስለተገላገለች ደስ አለት ..።ወረዱ.. 100 ብር ከፈለው። ወደ ውስጥ ገቡና ካርድ ቆርጠው በድንገተኛ ስም ተራ ሳይጠብቁ ወደህክምና መስጫው ክፍል ገቡ።የሚፈሰው ደም እንዲቆም ተደረገ ፤ያበጠውና የተጫጫረውም የሚደረገው ተደርጎ በፍሻ ተጠቅልሎ በፕላስተር ተለባበደላት.፡፡.አምስት ቀን የሚዋጥ ኪኒኒ አሸከሟት..፡፡ዝም ብላ ፈዛ እያየችው 850 ብር ከፈለ..።ጥዋት ከቤት ስትወጣ እንደቀልድ ኪሷ ውስጥ ሸጎጥ ያደረገችው ከ2ሺ ብር በላይ አላት...ግን ለመክፈልም ሆነ ለመግደርደር ምንም አይነት ሙከራ አላደረገችም….ለምን እንዳልተግደረደረች ደግሞ እሷም መልሱን አታውቅም ፡፡ለብር ቁጠባ ወይም በስስት ምክንያት እንዳልሆነ ግን እርግጠኛ ነች፡፡
እስከአሁን ባደረገው ነገር በውስጡ እርካታ ተሰምቷታል….አዎ አሁን ቢለያት ምንም የሚፀፅተው ነገር እንደሌለ ያውቃል...ግን ይህቺን ልጅ በተመለከተ የሚሰማው ሰሜት አሁንም የተለየ ነው…‹‹ይህቺ ልጅ ሌባ አይደለችም…››ሲል አሰበ..ግን ደግሞ ስትሰርቅ እጅ ከፍንጅ ተይዛለች ለዛውም የገዛ ስልኩን… ቢሆንም ልቡ እውነት ነው ብሎ ሊቀበልለት አልቻለም…ታዲያ እውነታው ከአይኖቹ ምስክርነት ያገኘው ሀቅ ነው ወይስ ልቡ ሹክ የሚለው ትንቢት?….ይሄንን ሳያረጋግጥ እንዴት ይለያታል..?ጨነቀው…፡፡ ‹‹አሁን ስልክሽን ስጪኝ ብላት ሌላ አላማ ያለኝ ነው የሚመስላት››ከውስጡ ጋር የጀመረውን ሙግት ሳያቋርጥ."አሁን እንሂድ..."አላት፡፡
"ከተቀመጠችበት ተነሳችና በዝምታ ተከተለችው” ..ጎን ለጎን እየሄዱ ነው።በሁለቱም ፊት ላይ ጭንቀት ይነበባል.እንዲህ እንደቀልድ በአጋጣሚ እንደተገናኙ በአጋጣሚ መለያየቱን ሁለቱም የፈለጉት አይመስልም፡፡
‹‹...እንዴት ነው የምንለያየው...? ደግመንስ እንገናኛለን? ›በእሷ እምሮ ውስጥ የሚጉላሉ ጥያቄዎች ናቸው፡፡
‹‹ያወጣኸውን ብር እንድከፍልህ አድራሻህን ስጠኝ ››ልበለው እንዴ? በነዚህና መሠል ጥያቄዎች በውስጧ ስትብሰለሰል ስልኩ አንቧረቀ...ቅድም እዛ ታክሲ ውስጥ የሠማችው ምን አልባትም መቼም ልትረሳው የማትችለው አስቀያሚ ያለችውን ጥሪ ነው እየሰማች ያለችው..እሱ በዝምታ አንገቱን አቀርቅሯል፡፡
.."ምን አንገቱን ይደፍል ስልኩን አንስቶ ይሄንን ጥሪ በመስማቴ እያተቀሰቀሰብኝ ካለው የእፍረት ስሜት አይታደገኝም እንዴ?""በማለት በሆዷ እያጉረመረመች ሳለ በተመሳሳይ አቅጣጫ እየተጓዘች ያለች አንድ ወጣት.."እህት ስልክሽ እኮ እየጠራ ነው"አለቻት ወደ ጃኬት ኪሴ እየጠቆመች።
"ምን እያለች ነው?"በሚል ስሜት በርግጋ እጇን ወደኪሷ ከተተችና መዠርጣ ሳታወጣ የልጁ ስልክ ነው።እስከአሁን እሷ ጋር ምን ይሰራል?እንዴት አልመለስችለትም?...እሱስ እስከአሁን እንዴት ስልኬን መልሺ አላላትም...? በመሀከላቸው የሆነ የሚያደነዝዝ አይነት አዚም ተረጭቷል ማለት ነው፡፡ከዝምታዋ ሳትላቀቅ እጇ ላይ ያለውን የሚጠራ ስልክ ወደእሱ ዘረጋችለት... በትህትና ተቀበላትና ወደጆሮው ለጥፎ ሄሎ ከማለቱ በፊት ተዘጋበት።
ደዋዩን ማንነት ተመለከተና "ጓደኛዬ ነች በኃላ መልሼ ደውልላታለሁ..."ብሎ መልሶ ስልኩን ወደእሷ ዘረጋው፡፡
"ይሄ ልጅ ያመዋል እንዴ?"በውስጧ ነው ያማችው ፡፡
"ያንተ እኮ ነው..ምን ላድርገው?"
"እ ይቅርታ የእኔ ነው ለካ" ብሎ ኪሱ ከተተ፡፡ ሳቋ አመለጣት.... አብሯት ሳቀ...‹‹.ጥርሶቹ ያምራሉ። ›ስትል በውስጧ አሰበች፡፡
ከሆስፒታሉ ግቢ ወጥተው በአንድ አቅጣጫ እየተጓዙ ነው።ታክሲ ወደሚገኝበት እና ላዳዎች ወደሚቆሙበት ስፍራ።ሁለቱም በምን ሁኔታ ተለያይተው ወደየመዳረሻቸው እንደሚሄድ ግራ እንደገባቸው ነው፡
ምን አድርጋ እንዴት አይነት ዘዴ ፈጥራ ከእሱ ጋር ያላትን ቆይታ እንደምታራዝም እያሰበችበት ቢሆንም ምንም አይነት ዘዴ ወደምናቧ አልመጣላትም…እሱም እደዛ እያሰበ እንደሆነ ግን ተሰምቷታል..ወይንም እንዳዛ እንዲያስብ ፈልጋ ይሆናል ፡፡:
"ቤቴ ድረስ ሸኘኝ ልበለው እንዴ ?..ይሄ ደግሞ ምን አይነት ቅብጠት ነው?››ቢለኝስ፡፡
ድንገት የንዴት በሚመስል ቃና ቆጣና ኮስተር ብላ‹‹በቃ እንለያያ ..በጣም አመሰግናለሁ"አለችው..
ካቀረቀረበት ቀና አለና
"እንለያይ.. እሺ ደህና ሁኚ..." አላት፡፡
ክፈት አላት፡፡እሷ ያልገባት እሱም እንደዛ አይነት መልስ የመለሰላት አስቦበት ወይም እንደዛ ማለት ፈልጎ ሳይሆን ድንገት ከእሱ ፍቃድ ውጭ ከከንፈሩ አዳልጦት ነው፡፡ዘመናትን በሚመስል የተጎተተ ድምፅ"ደህና ሁን ...››አለችው፡
ስህተቱን ለማስተከከል ያደረገው በሚመስል ሁኔታ"ግን እኮ ላዳ ላሳፍርሽ ነበር..."አላት….አሁንም ድንገት አፉ ላይ የመጣለትን ቃል እንደወረወረ ያስታውቅበታል..ቢሆንም የምትፈልገውን ነገር ነው የተናረው..ነገር ግን ያው ሴት ነችና..እሷም እንደቢጤዎቾ መግደርደር አማረት..በመሀል ጣቷ ግንባሯን አሽት አሸት እያደረገች"አይ በታክሲ ሄዳለሁ..አንተ አትቸገር"አለችው፡፡
"ታክሲውንም ቢሆን ላሳፍርሻ ...ሰፈርሽ የት ነው?።››ሲል ጠየቃት፡፡
"ሳሪስ"
"በድንግል ማሪያም … እንዲህ ቆስለሽ ምንም ሳታርፊ ከመገናኛ ሳሪስ...?አይ እንዲማ አይሆንም..የእኔ ቤት እዚ ካሳንቺስ ነው..እንሂድና አንድ ሁለት ሰዓት አርፈሽና ተረጋግተሽ ትሄጂያለሽ።››አላት፡፡
እቤቱ ድረስ ሴት ሲጋብዝ ይሄ የመጀመሪያ ቀን ገጠመኙ ነው፡፡እቤቱ ከአንድ ሴት በስተቀር ገብታበት አታውቅም…እነድትገባበትም ፍላጎት አድሮበት ፍፅም አያውቅም …ምክንያቱም ያቺ ሴት የዘላለሙ ነች…ልዋጭም ሆነ ቅያሪ የማያስፈልጋት ብቸኛ ምርጫው….ዛሬ ግን የሚሰራቸው ነገሮች ሁሉ ከቁጥጥሩ ውጭ ናቸው..እና ከውስጡ መታገል አልፈለገም..ሊሆን ያለው ነገር እንዲሆን መፍቀድ አለብኝ››አለና ከራሱ ጋር ተማክሮ ወሰነ፡፡ግን ሁኔታውን በትዝብት ለሚከታተል ሰው ሴትን አዳኝ ብሎ እንደሚፈርጀው እርግጠኛ ነው..አረ ልጅቷ እራሷ እንደዛ ማሰቧ አይቀርም››አለ በውስጡ፡፡
እሷም ያልተጠበቀ ግብዣውን ስትሰማ ዘለሽ ሂጂና ተጠምጠሚበት የሚል ስሜት ተፈታተናት ...ግን እንዴት ብላ..?የልቧን መሻት ከግንባሯ እያነበበ የሚያወራ ነው የመሰላት...እንደዛም ሆኖ ግን አንደበቷ እንደልቧ በቀላሉ እጅ የሚሰጥ አይነት አይደለም።
"አረ አይሆንም...ከዚህ በላይ ላስቸግርህ አልፈልግም...አንተም ወደምትሄድበት ብትሄድ ነው የሚሻለው፡"
"የምሄድበትማ ለስራ ነበረ …አሁን ሰዓት አልፎል.. ብሄድም መስራት አልችልም...እኔ ቀጥታ ወደቤት ነው የምሄደው ..ካልደበረሽ አብረሺኝ ብትሄጂና እንዳልኩሽ የታዘዘልሽን ኪኒንም ውጠሽ አረፍ ብለሽ ስትረጋጊ ወደ ቤትሽ ብትሄጂ ደስ ይለኛል።››አላት፡፡
ከአሁን በኃላ ብትግደረደር ሌለ እድል እንደማይሰጣት እርግጠኛ ሰልሆነች "አረ አይደብረኝም..እሺ እንሂድ"አለችው፡፡
እየተከታተለን ያለ ሠው ቢኖር ሁለቱም ፊት ላይ የደስታ ካፊያ እንደተርከፈባቸው የፊታቸው በድንገት ማብረቅረቅ በመመልከት በቀላሉ ይረዳ ነበር፡፡ላዳ አስቆሙና ይዟት ገባ...በስድስት ደቂቃ ውስጥ እቤቱ ደረሱ።
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ክሊኒክ ደረሱ.. ።ከባለላዳው የወሬ ዝባዝንኬ ስለተገላገለች ደስ አለት ..።ወረዱ.. 100 ብር ከፈለው። ወደ ውስጥ ገቡና ካርድ ቆርጠው በድንገተኛ ስም ተራ ሳይጠብቁ ወደህክምና መስጫው ክፍል ገቡ።የሚፈሰው ደም እንዲቆም ተደረገ ፤ያበጠውና የተጫጫረውም የሚደረገው ተደርጎ በፍሻ ተጠቅልሎ በፕላስተር ተለባበደላት.፡፡.አምስት ቀን የሚዋጥ ኪኒኒ አሸከሟት..፡፡ዝም ብላ ፈዛ እያየችው 850 ብር ከፈለ..።ጥዋት ከቤት ስትወጣ እንደቀልድ ኪሷ ውስጥ ሸጎጥ ያደረገችው ከ2ሺ ብር በላይ አላት...ግን ለመክፈልም ሆነ ለመግደርደር ምንም አይነት ሙከራ አላደረገችም….ለምን እንዳልተግደረደረች ደግሞ እሷም መልሱን አታውቅም ፡፡ለብር ቁጠባ ወይም በስስት ምክንያት እንዳልሆነ ግን እርግጠኛ ነች፡፡
እስከአሁን ባደረገው ነገር በውስጡ እርካታ ተሰምቷታል….አዎ አሁን ቢለያት ምንም የሚፀፅተው ነገር እንደሌለ ያውቃል...ግን ይህቺን ልጅ በተመለከተ የሚሰማው ሰሜት አሁንም የተለየ ነው…‹‹ይህቺ ልጅ ሌባ አይደለችም…››ሲል አሰበ..ግን ደግሞ ስትሰርቅ እጅ ከፍንጅ ተይዛለች ለዛውም የገዛ ስልኩን… ቢሆንም ልቡ እውነት ነው ብሎ ሊቀበልለት አልቻለም…ታዲያ እውነታው ከአይኖቹ ምስክርነት ያገኘው ሀቅ ነው ወይስ ልቡ ሹክ የሚለው ትንቢት?….ይሄንን ሳያረጋግጥ እንዴት ይለያታል..?ጨነቀው…፡፡ ‹‹አሁን ስልክሽን ስጪኝ ብላት ሌላ አላማ ያለኝ ነው የሚመስላት››ከውስጡ ጋር የጀመረውን ሙግት ሳያቋርጥ."አሁን እንሂድ..."አላት፡፡
"ከተቀመጠችበት ተነሳችና በዝምታ ተከተለችው” ..ጎን ለጎን እየሄዱ ነው።በሁለቱም ፊት ላይ ጭንቀት ይነበባል.እንዲህ እንደቀልድ በአጋጣሚ እንደተገናኙ በአጋጣሚ መለያየቱን ሁለቱም የፈለጉት አይመስልም፡፡
‹‹...እንዴት ነው የምንለያየው...? ደግመንስ እንገናኛለን? ›በእሷ እምሮ ውስጥ የሚጉላሉ ጥያቄዎች ናቸው፡፡
‹‹ያወጣኸውን ብር እንድከፍልህ አድራሻህን ስጠኝ ››ልበለው እንዴ? በነዚህና መሠል ጥያቄዎች በውስጧ ስትብሰለሰል ስልኩ አንቧረቀ...ቅድም እዛ ታክሲ ውስጥ የሠማችው ምን አልባትም መቼም ልትረሳው የማትችለው አስቀያሚ ያለችውን ጥሪ ነው እየሰማች ያለችው..እሱ በዝምታ አንገቱን አቀርቅሯል፡፡
.."ምን አንገቱን ይደፍል ስልኩን አንስቶ ይሄንን ጥሪ በመስማቴ እያተቀሰቀሰብኝ ካለው የእፍረት ስሜት አይታደገኝም እንዴ?""በማለት በሆዷ እያጉረመረመች ሳለ በተመሳሳይ አቅጣጫ እየተጓዘች ያለች አንድ ወጣት.."እህት ስልክሽ እኮ እየጠራ ነው"አለቻት ወደ ጃኬት ኪሴ እየጠቆመች።
"ምን እያለች ነው?"በሚል ስሜት በርግጋ እጇን ወደኪሷ ከተተችና መዠርጣ ሳታወጣ የልጁ ስልክ ነው።እስከአሁን እሷ ጋር ምን ይሰራል?እንዴት አልመለስችለትም?...እሱስ እስከአሁን እንዴት ስልኬን መልሺ አላላትም...? በመሀከላቸው የሆነ የሚያደነዝዝ አይነት አዚም ተረጭቷል ማለት ነው፡፡ከዝምታዋ ሳትላቀቅ እጇ ላይ ያለውን የሚጠራ ስልክ ወደእሱ ዘረጋችለት... በትህትና ተቀበላትና ወደጆሮው ለጥፎ ሄሎ ከማለቱ በፊት ተዘጋበት።
ደዋዩን ማንነት ተመለከተና "ጓደኛዬ ነች በኃላ መልሼ ደውልላታለሁ..."ብሎ መልሶ ስልኩን ወደእሷ ዘረጋው፡፡
"ይሄ ልጅ ያመዋል እንዴ?"በውስጧ ነው ያማችው ፡፡
"ያንተ እኮ ነው..ምን ላድርገው?"
"እ ይቅርታ የእኔ ነው ለካ" ብሎ ኪሱ ከተተ፡፡ ሳቋ አመለጣት.... አብሯት ሳቀ...‹‹.ጥርሶቹ ያምራሉ። ›ስትል በውስጧ አሰበች፡፡
ከሆስፒታሉ ግቢ ወጥተው በአንድ አቅጣጫ እየተጓዙ ነው።ታክሲ ወደሚገኝበት እና ላዳዎች ወደሚቆሙበት ስፍራ።ሁለቱም በምን ሁኔታ ተለያይተው ወደየመዳረሻቸው እንደሚሄድ ግራ እንደገባቸው ነው፡
ምን አድርጋ እንዴት አይነት ዘዴ ፈጥራ ከእሱ ጋር ያላትን ቆይታ እንደምታራዝም እያሰበችበት ቢሆንም ምንም አይነት ዘዴ ወደምናቧ አልመጣላትም…እሱም እደዛ እያሰበ እንደሆነ ግን ተሰምቷታል..ወይንም እንዳዛ እንዲያስብ ፈልጋ ይሆናል ፡፡:
"ቤቴ ድረስ ሸኘኝ ልበለው እንዴ ?..ይሄ ደግሞ ምን አይነት ቅብጠት ነው?››ቢለኝስ፡፡
ድንገት የንዴት በሚመስል ቃና ቆጣና ኮስተር ብላ‹‹በቃ እንለያያ ..በጣም አመሰግናለሁ"አለችው..
ካቀረቀረበት ቀና አለና
"እንለያይ.. እሺ ደህና ሁኚ..." አላት፡፡
ክፈት አላት፡፡እሷ ያልገባት እሱም እንደዛ አይነት መልስ የመለሰላት አስቦበት ወይም እንደዛ ማለት ፈልጎ ሳይሆን ድንገት ከእሱ ፍቃድ ውጭ ከከንፈሩ አዳልጦት ነው፡፡ዘመናትን በሚመስል የተጎተተ ድምፅ"ደህና ሁን ...››አለችው፡
ስህተቱን ለማስተከከል ያደረገው በሚመስል ሁኔታ"ግን እኮ ላዳ ላሳፍርሽ ነበር..."አላት….አሁንም ድንገት አፉ ላይ የመጣለትን ቃል እንደወረወረ ያስታውቅበታል..ቢሆንም የምትፈልገውን ነገር ነው የተናረው..ነገር ግን ያው ሴት ነችና..እሷም እንደቢጤዎቾ መግደርደር አማረት..በመሀል ጣቷ ግንባሯን አሽት አሸት እያደረገች"አይ በታክሲ ሄዳለሁ..አንተ አትቸገር"አለችው፡፡
"ታክሲውንም ቢሆን ላሳፍርሻ ...ሰፈርሽ የት ነው?።››ሲል ጠየቃት፡፡
"ሳሪስ"
"በድንግል ማሪያም … እንዲህ ቆስለሽ ምንም ሳታርፊ ከመገናኛ ሳሪስ...?አይ እንዲማ አይሆንም..የእኔ ቤት እዚ ካሳንቺስ ነው..እንሂድና አንድ ሁለት ሰዓት አርፈሽና ተረጋግተሽ ትሄጂያለሽ።››አላት፡፡
እቤቱ ድረስ ሴት ሲጋብዝ ይሄ የመጀመሪያ ቀን ገጠመኙ ነው፡፡እቤቱ ከአንድ ሴት በስተቀር ገብታበት አታውቅም…እነድትገባበትም ፍላጎት አድሮበት ፍፅም አያውቅም …ምክንያቱም ያቺ ሴት የዘላለሙ ነች…ልዋጭም ሆነ ቅያሪ የማያስፈልጋት ብቸኛ ምርጫው….ዛሬ ግን የሚሰራቸው ነገሮች ሁሉ ከቁጥጥሩ ውጭ ናቸው..እና ከውስጡ መታገል አልፈለገም..ሊሆን ያለው ነገር እንዲሆን መፍቀድ አለብኝ››አለና ከራሱ ጋር ተማክሮ ወሰነ፡፡ግን ሁኔታውን በትዝብት ለሚከታተል ሰው ሴትን አዳኝ ብሎ እንደሚፈርጀው እርግጠኛ ነው..አረ ልጅቷ እራሷ እንደዛ ማሰቧ አይቀርም››አለ በውስጡ፡፡
እሷም ያልተጠበቀ ግብዣውን ስትሰማ ዘለሽ ሂጂና ተጠምጠሚበት የሚል ስሜት ተፈታተናት ...ግን እንዴት ብላ..?የልቧን መሻት ከግንባሯ እያነበበ የሚያወራ ነው የመሰላት...እንደዛም ሆኖ ግን አንደበቷ እንደልቧ በቀላሉ እጅ የሚሰጥ አይነት አይደለም።
"አረ አይሆንም...ከዚህ በላይ ላስቸግርህ አልፈልግም...አንተም ወደምትሄድበት ብትሄድ ነው የሚሻለው፡"
"የምሄድበትማ ለስራ ነበረ …አሁን ሰዓት አልፎል.. ብሄድም መስራት አልችልም...እኔ ቀጥታ ወደቤት ነው የምሄደው ..ካልደበረሽ አብረሺኝ ብትሄጂና እንዳልኩሽ የታዘዘልሽን ኪኒንም ውጠሽ አረፍ ብለሽ ስትረጋጊ ወደ ቤትሽ ብትሄጂ ደስ ይለኛል።››አላት፡፡
ከአሁን በኃላ ብትግደረደር ሌለ እድል እንደማይሰጣት እርግጠኛ ሰልሆነች "አረ አይደብረኝም..እሺ እንሂድ"አለችው፡፡
እየተከታተለን ያለ ሠው ቢኖር ሁለቱም ፊት ላይ የደስታ ካፊያ እንደተርከፈባቸው የፊታቸው በድንገት ማብረቅረቅ በመመልከት በቀላሉ ይረዳ ነበር፡፡ላዳ አስቆሙና ይዟት ገባ...በስድስት ደቂቃ ውስጥ እቤቱ ደረሱ።
✨ይቀጥላል✨
#ህያብ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ኤርሚ
"አቤት ህያብ" አለኝ ዶክተሩ ካቀረቀረበት ቀና ብሎ ካየኝ በኋላ
'ማስወረድ እፈልጋለሁ' አልኩት
"ምን" የሚል ድምፅ ሰምቼ ስዞር እናቴ ከኋላዬ ቆማለች።
"ምንድነው የምታወሪው እ... ማን ፈቅዶልሽ ነው የምታስወርጂው.... ምን ስልጣንስ ኖሮሽ ነው የእግዜርን ፍጡር የምትገይው......" ወደኔ የበለጠ እየተጠጋች የቁጣ ናዳ አወረደችብኝ። እናቴ በአካባቢው እያለች ከአንደበቴ ይህንን ቃል ማውጣት አልነበረብኝም።
.......
ከውርጃ ጋር ተያይዞ በጣም መጥፎ ትዝታ አለባት። ልጅ እያለሁ ትርሲት የምትባል የዘመዳችን ልጅ አብራን ትኖር ነበር። ታናሽም ታላቅም ስለሌለኝ እንደ እህቴ ነበር የማያት እሷም ሲበዛ ታቀብጠኝ ነበር። በትምህርቷ በጣም ጎበዝ ነበረች። ታዲያ ከጊዜ በኋላ ውጤቷ እያሽቆለቆለ መጣ። መምህሮቿ ቤታችን ድረስ መጥተው እናቴን አናገሯት እማዬ ደነገጠች..... ትርሱ ከሄደችበት ስትመለስ ቁጭ አድርጋ አወራቻት መከረቻት ግን ለውጥ አልነበረውም የባሰ ትምህርት ቤት እያለች ሌላ ቦታ እንደምትውል ተደረሰባት.... እናቴ ይህን ስትሰማ በጣም ተቆጣቻት።
......
የሆነኛው ቀን ላይ መልዕክተኛ መጥቶ ትርሲት ታማ ሆስፒታል መግባቷን ነገሩን እናቴ እየሮጠች ሄደች። ወደቤት ይዛ የተመለሰችው ግን አስከሬን ነበር።
.......
ትንሽ ካደኩ በኋላ እናቴን ጠይቄ እንደተረዳሁት ከሆነ ትርሲት ከአንድ የከተማችን ነጋዴ ጋር የፍቅር ግንኙነት ትጀምራለች። ሁሉ ነገሯን ትታ ነበር ክንፍ ያለችለት .... ግንኙነታቸው በሱ ጎትጓችነት ወደ አልጋ ላይ ጨዋታ ይሸጋገራል.... በዚህ መሀልም ትርሲት አረገዘች። ማርገዟን ስታውቅ ሁሉንም ነገር ዘርዝራ ለጓደኛዋ ከነገረቻት በኋላ ምክሯን ጠየቀቻት
"ስለሚወድሽ ያገባሻል እንዳረገዝሽለት ንገሪው" አለቻት።
በማግስቱ ወደ ፊት የሚኖራቸውን የደስታ ህይወት እያሰበች በፈገግታ የደመቀ ፊቷን ይዛ ወደ ነጋዴው ፍቅረኛዋ ጋ ሄደች። እንዳረገዘችለት ስትነግረው
" ከማናባሽ አርግዘሽ መጥተሽ ነው አረገዝኩልህ የምትይው" አላት።
ከሱ ውጪ ወንድ እንደማታውቅ ያውቃል ግን ሊሰማት አልፈለገም። ትርሲት ለሱ የሆነ ሰዓት ላይ ተጠቅሞባት እንደሚጥላት እቃ ነበረች።
አይንሽን ማዬት አልፈልግም ከነ ዲቃላሽ ገደል ግቢ ብሎ አባረራት..... ለሳምንታት ተስፋ ሳይቆርጡ እሷም ጓደኛዋም ለመኑት.... ጭራሽ አይኑን ወደ ጓደኛዋ ማዞር ጀመረ ነገሩ ሲገባቸው እሱን እርግፍ አድርገው ትተው ሌላ መፍትሄ መፈለግ ጀመሩ እናም ማስወረድ በሚለው ተስማሙ። የትርሲት ጓደኛ ቤተሰቦቿ ወደገጠሩ ስለሚርቁ ቤት ተከራይተውላት ነው ትምህርቷን የምትማረው.... እናም ለእቅዳቸው ተስማሚ የሷ ቤት ስለሆነ ትርሲት እማዬን ለፈተና ለማጥናት ጓደኛዬ ጋር ልደር ብላ አስፈቀደቻት። እማዬም ምናልባት አብረው ሲያጠኑ ውጤቷ ይሻሻላል ብላ ስላሰበች አልተቃወመቻትም።
.......
ጓደኛዋ ቤተሰቦቿ ካሉበት ገጠር ለውርጃ ይጠቀሙታል ያለችውን መድኃኒት ሰጠቻት እናም ግጥም አድርጋ ጠጣችው። ለትንሽ ጊዜ ሁሉም ሰላም ነበር ሌሊት ላይ ግን ከበድ ባለ ሁኔታ ደም ይፈሳት ጀመር። ልጁ እየወረደ ነው ብለው ስላሰቡ የሚሆነውን በዝምታ ጠበቁ..... ከሰአታት በኋላ ግን ትርሲት እየደከመች መጣች። ጓደኛዋ የአከራዮቿን ቤት አንኳኩታ እርዳታ ጠየቀች እናም ወደ ሆስፒታል ተወሰደች ግን አርፍደው ነበር። ትርሲት ብዙም ሳትቆይ አሸለበች ።
አይደለም እኔ ልጇ ማንም ላሶርድ ቢላት ኡ ኡ እንደምትል አላጣሁትም ግን.......
"እማዬ በዘመናዊ መንገድ እኮ ነው በሀኪም" አልኳት
"አይሆንም ብያለሁ አይሆንም..." ጮኸችብኝ.... ንግግራችንን ሲሰማ የነበረው ዶክተር ተነስቶ አጠገባችን መጣና አረጋግቶ ወንበር ላይ ካስቀመጠን በኋላ
"ህያብ ከማስወረድ ውጪ ሌላ አማራጭ የለም ብለሽ ታስቢያለሽ" አለኝ።
"አዎ ዶክተር መማር እፈልጋለሁ በዛ ላይ የሰው መሳቂያ ነው የምሆነው.... ማንም ተደፍራ ወለደች የሚለኝ የለም...." ንግግሬን ሳግ አቋረጠኝ
"እርሶስ ወይዘሮ ወይንሸት ምን ይላሉ"
"እኔ ቆሜ እያለሁ ልጄን ለሞት አሳልፌ አልሰጣትም በፍፁም አይሆንም" እርግጠኝነት በተሞላበት መንፈስ ተናገረች።
......
"እኔም የእናንተን ሀሳብ ልስማ ብዬ እንጂ ፅንሱ ሶስት ወር አልፎታል በዛ ላይ ልጅ ነሽ ከማስወረዱ ብትወልጂው ይሻላል ለሱም ቢሆን እድሜሽ ገና ስለሆነ ያላቋረጠ የህክምና ድጋፍ ያስፈልግሻል......" ይሄን እና የመሳሰሉትን ሲያወራ እናቴ 'እህ' እያለች አንገቷን እየነቀነቀች ትሰማዋለች።
ትቻቸው በሀሳብ ነጎድኩ ከዛስ አልኩ ለራሴ...... ከዛስ ትምህርቴ ሊቀር..... የሰፈር ሰው መጠቋቆሚያ ልሆን...... ከዛስ እ...... የወደፊት እጣ ፋንታዬስ.... እዚሁ የተወለድኩበት ሀገር በናቴ እግር ተተክቼ ፓስቲ እና ጠላ ስሸጥ ልጄን ለማሳደግ ደፋ ቀና ስል በህሊናዬ ሳልኩ።
....
"አይሆንም" አልኩ ቃል አውጥቼ.... ያልኩት መልሶ አስደነገጠኝ
"ምኑ ነው የማይሆነው ሚጣዬ.... ዶክተር ያለውን ሰምተሻል አይደል እንደዛ እናደርጋ...." ዶክተር! ዶክተር ምንድነው ያለው?...... ምንም ይበል ምን አገባኝ። ዶክተር እኮ ህልሙ ይሁንም አይሁንም ዶክተር ሆኗል አይደል.... ደግሞ እሱ ምን አለበት በሰው ቁስል ላይ እንጨት መስደድ ለሱ ቀላል ነው.... "ውለጂው" አለ አይደል? መውለዴ የሚያሳጣኝ ነገር ግን ግድም አይሰጠው.... ይቺ የአስራ ሶስት አመት ልጅ ከምታስወርድ ትውለድ ሲል ይቺ የአስራ ሶስት አመቷ ህያብ ህልሟን ትቅበረው ማለቱ እንደሆነ አልገባውም።
''ወለድኩ ማለት ህልሜ ሁላ ይቀበራል" አልኩት የመጨረሻ እድሌን ልሞክር ብዬ
"አንቺ ከምትቀበሪ ህልምሽ ቢቀበር አይሻልም" አለችኝ እናቴ.... ምንም ሳልናገር ቢሮውን ለቅቄ ወጣሁና ወደቤት መንገድ ጀመርኩ እማዬ ከኋላዬ ደረሰችብኝ። ምንም ሳንነጋገር ጎን ለጎን ትንሽ ከሄድን በኋላ
"እስኪ ሚጣዬ ሆድሽን ሸፈን አድርጊው" ብላ የለበስኩትን ፎጣ ስባ ሆዴን አለበሰችው.....
..........
እና ሁሉም ነገር እንደዚህ ሊቀጥል ነው? አይሆንም! እናቴም እኔም አንገታችንን ከምንደፋ የሆነ ሀሳብ በውስጤ መጣልኝ። እንደማደርገው እርግጠኛ ሆንኩ.....
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ኤርሚ
"አቤት ህያብ" አለኝ ዶክተሩ ካቀረቀረበት ቀና ብሎ ካየኝ በኋላ
'ማስወረድ እፈልጋለሁ' አልኩት
"ምን" የሚል ድምፅ ሰምቼ ስዞር እናቴ ከኋላዬ ቆማለች።
"ምንድነው የምታወሪው እ... ማን ፈቅዶልሽ ነው የምታስወርጂው.... ምን ስልጣንስ ኖሮሽ ነው የእግዜርን ፍጡር የምትገይው......" ወደኔ የበለጠ እየተጠጋች የቁጣ ናዳ አወረደችብኝ። እናቴ በአካባቢው እያለች ከአንደበቴ ይህንን ቃል ማውጣት አልነበረብኝም።
.......
ከውርጃ ጋር ተያይዞ በጣም መጥፎ ትዝታ አለባት። ልጅ እያለሁ ትርሲት የምትባል የዘመዳችን ልጅ አብራን ትኖር ነበር። ታናሽም ታላቅም ስለሌለኝ እንደ እህቴ ነበር የማያት እሷም ሲበዛ ታቀብጠኝ ነበር። በትምህርቷ በጣም ጎበዝ ነበረች። ታዲያ ከጊዜ በኋላ ውጤቷ እያሽቆለቆለ መጣ። መምህሮቿ ቤታችን ድረስ መጥተው እናቴን አናገሯት እማዬ ደነገጠች..... ትርሱ ከሄደችበት ስትመለስ ቁጭ አድርጋ አወራቻት መከረቻት ግን ለውጥ አልነበረውም የባሰ ትምህርት ቤት እያለች ሌላ ቦታ እንደምትውል ተደረሰባት.... እናቴ ይህን ስትሰማ በጣም ተቆጣቻት።
......
የሆነኛው ቀን ላይ መልዕክተኛ መጥቶ ትርሲት ታማ ሆስፒታል መግባቷን ነገሩን እናቴ እየሮጠች ሄደች። ወደቤት ይዛ የተመለሰችው ግን አስከሬን ነበር።
.......
ትንሽ ካደኩ በኋላ እናቴን ጠይቄ እንደተረዳሁት ከሆነ ትርሲት ከአንድ የከተማችን ነጋዴ ጋር የፍቅር ግንኙነት ትጀምራለች። ሁሉ ነገሯን ትታ ነበር ክንፍ ያለችለት .... ግንኙነታቸው በሱ ጎትጓችነት ወደ አልጋ ላይ ጨዋታ ይሸጋገራል.... በዚህ መሀልም ትርሲት አረገዘች። ማርገዟን ስታውቅ ሁሉንም ነገር ዘርዝራ ለጓደኛዋ ከነገረቻት በኋላ ምክሯን ጠየቀቻት
"ስለሚወድሽ ያገባሻል እንዳረገዝሽለት ንገሪው" አለቻት።
በማግስቱ ወደ ፊት የሚኖራቸውን የደስታ ህይወት እያሰበች በፈገግታ የደመቀ ፊቷን ይዛ ወደ ነጋዴው ፍቅረኛዋ ጋ ሄደች። እንዳረገዘችለት ስትነግረው
" ከማናባሽ አርግዘሽ መጥተሽ ነው አረገዝኩልህ የምትይው" አላት።
ከሱ ውጪ ወንድ እንደማታውቅ ያውቃል ግን ሊሰማት አልፈለገም። ትርሲት ለሱ የሆነ ሰዓት ላይ ተጠቅሞባት እንደሚጥላት እቃ ነበረች።
አይንሽን ማዬት አልፈልግም ከነ ዲቃላሽ ገደል ግቢ ብሎ አባረራት..... ለሳምንታት ተስፋ ሳይቆርጡ እሷም ጓደኛዋም ለመኑት.... ጭራሽ አይኑን ወደ ጓደኛዋ ማዞር ጀመረ ነገሩ ሲገባቸው እሱን እርግፍ አድርገው ትተው ሌላ መፍትሄ መፈለግ ጀመሩ እናም ማስወረድ በሚለው ተስማሙ። የትርሲት ጓደኛ ቤተሰቦቿ ወደገጠሩ ስለሚርቁ ቤት ተከራይተውላት ነው ትምህርቷን የምትማረው.... እናም ለእቅዳቸው ተስማሚ የሷ ቤት ስለሆነ ትርሲት እማዬን ለፈተና ለማጥናት ጓደኛዬ ጋር ልደር ብላ አስፈቀደቻት። እማዬም ምናልባት አብረው ሲያጠኑ ውጤቷ ይሻሻላል ብላ ስላሰበች አልተቃወመቻትም።
.......
ጓደኛዋ ቤተሰቦቿ ካሉበት ገጠር ለውርጃ ይጠቀሙታል ያለችውን መድኃኒት ሰጠቻት እናም ግጥም አድርጋ ጠጣችው። ለትንሽ ጊዜ ሁሉም ሰላም ነበር ሌሊት ላይ ግን ከበድ ባለ ሁኔታ ደም ይፈሳት ጀመር። ልጁ እየወረደ ነው ብለው ስላሰቡ የሚሆነውን በዝምታ ጠበቁ..... ከሰአታት በኋላ ግን ትርሲት እየደከመች መጣች። ጓደኛዋ የአከራዮቿን ቤት አንኳኩታ እርዳታ ጠየቀች እናም ወደ ሆስፒታል ተወሰደች ግን አርፍደው ነበር። ትርሲት ብዙም ሳትቆይ አሸለበች ።
አይደለም እኔ ልጇ ማንም ላሶርድ ቢላት ኡ ኡ እንደምትል አላጣሁትም ግን.......
"እማዬ በዘመናዊ መንገድ እኮ ነው በሀኪም" አልኳት
"አይሆንም ብያለሁ አይሆንም..." ጮኸችብኝ.... ንግግራችንን ሲሰማ የነበረው ዶክተር ተነስቶ አጠገባችን መጣና አረጋግቶ ወንበር ላይ ካስቀመጠን በኋላ
"ህያብ ከማስወረድ ውጪ ሌላ አማራጭ የለም ብለሽ ታስቢያለሽ" አለኝ።
"አዎ ዶክተር መማር እፈልጋለሁ በዛ ላይ የሰው መሳቂያ ነው የምሆነው.... ማንም ተደፍራ ወለደች የሚለኝ የለም...." ንግግሬን ሳግ አቋረጠኝ
"እርሶስ ወይዘሮ ወይንሸት ምን ይላሉ"
"እኔ ቆሜ እያለሁ ልጄን ለሞት አሳልፌ አልሰጣትም በፍፁም አይሆንም" እርግጠኝነት በተሞላበት መንፈስ ተናገረች።
......
"እኔም የእናንተን ሀሳብ ልስማ ብዬ እንጂ ፅንሱ ሶስት ወር አልፎታል በዛ ላይ ልጅ ነሽ ከማስወረዱ ብትወልጂው ይሻላል ለሱም ቢሆን እድሜሽ ገና ስለሆነ ያላቋረጠ የህክምና ድጋፍ ያስፈልግሻል......" ይሄን እና የመሳሰሉትን ሲያወራ እናቴ 'እህ' እያለች አንገቷን እየነቀነቀች ትሰማዋለች።
ትቻቸው በሀሳብ ነጎድኩ ከዛስ አልኩ ለራሴ...... ከዛስ ትምህርቴ ሊቀር..... የሰፈር ሰው መጠቋቆሚያ ልሆን...... ከዛስ እ...... የወደፊት እጣ ፋንታዬስ.... እዚሁ የተወለድኩበት ሀገር በናቴ እግር ተተክቼ ፓስቲ እና ጠላ ስሸጥ ልጄን ለማሳደግ ደፋ ቀና ስል በህሊናዬ ሳልኩ።
....
"አይሆንም" አልኩ ቃል አውጥቼ.... ያልኩት መልሶ አስደነገጠኝ
"ምኑ ነው የማይሆነው ሚጣዬ.... ዶክተር ያለውን ሰምተሻል አይደል እንደዛ እናደርጋ...." ዶክተር! ዶክተር ምንድነው ያለው?...... ምንም ይበል ምን አገባኝ። ዶክተር እኮ ህልሙ ይሁንም አይሁንም ዶክተር ሆኗል አይደል.... ደግሞ እሱ ምን አለበት በሰው ቁስል ላይ እንጨት መስደድ ለሱ ቀላል ነው.... "ውለጂው" አለ አይደል? መውለዴ የሚያሳጣኝ ነገር ግን ግድም አይሰጠው.... ይቺ የአስራ ሶስት አመት ልጅ ከምታስወርድ ትውለድ ሲል ይቺ የአስራ ሶስት አመቷ ህያብ ህልሟን ትቅበረው ማለቱ እንደሆነ አልገባውም።
''ወለድኩ ማለት ህልሜ ሁላ ይቀበራል" አልኩት የመጨረሻ እድሌን ልሞክር ብዬ
"አንቺ ከምትቀበሪ ህልምሽ ቢቀበር አይሻልም" አለችኝ እናቴ.... ምንም ሳልናገር ቢሮውን ለቅቄ ወጣሁና ወደቤት መንገድ ጀመርኩ እማዬ ከኋላዬ ደረሰችብኝ። ምንም ሳንነጋገር ጎን ለጎን ትንሽ ከሄድን በኋላ
"እስኪ ሚጣዬ ሆድሽን ሸፈን አድርጊው" ብላ የለበስኩትን ፎጣ ስባ ሆዴን አለበሰችው.....
..........
እና ሁሉም ነገር እንደዚህ ሊቀጥል ነው? አይሆንም! እናቴም እኔም አንገታችንን ከምንደፋ የሆነ ሀሳብ በውስጤ መጣልኝ። እንደማደርገው እርግጠኛ ሆንኩ.....
✨ይቀጥላል✨
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
እቤት ስትደርስ ሰዓቱ ገና ለአስራ ሁለት ሰዓት እሩብ ጉዳይ ነበር‹‹ሁለተኛ ሰዓት ሳላይ እና መንጋቱን ሳላረጋግጥ ንቅንቅ አልልም ..ቅዱስ ሚካኤል ነው ከመአት ያወጣኝ ፡፡››ብላ ስህተቷን ዳግመኛ ለለመድገም ለራሷ ቃል ገባች፡፡ግን ደግሞ ያለማቋረጥ ስለእሱ ከማሰብ እራሷን ማቀብ አልቻለችም‹‹ይሄ ሰው የሆነ ነገር አድረጎኝ ቢሆንስ ?››ስትል አሰበችና በፍርሀት ራደች፡፡ደግሞ የደሎ መና ኑዋሪ እንዳልሆነ እርግጠኛ ነች፡፡ምክንያቱም ከተማዋ በሁለት ቀበሌ ብቻ የተዋቀረች በመሆኗ ኑዋሪዎቹ ቢያንስ በመልክ እርስ በርሱ ይተዋወቃሉ፡፡ ያንን ወንዝ ውስጥ በግማሽ እርቃን ሆኖ ያየችውን ሰው ግን ከዚህ በፊት የትም ቦታ አይታው እንደማታውቅ እርግጠኛ ነች፡፡ የደሎ ህዝብ እርስ በርስ ከመተዋወቁ የተነሳ ለምሳሌ የጉልት ነጋዴዎች በመደዳ አስር ሆነው ቢቀመጡ ምሳ ሰዓት ሲሆን አንዱ ይቀርና ዘጠኙ ምሳ ለመብላት ወደየቤታቸው ይሄዳሉ፡፡አንዱ የሁሉንም ደንበኛ በታማኝነት ያስተናግዳል፤በታታሪነት ይሸጣል፤ የተቀበለውን ገንዘብ በተገቢው ቦታ ያስቀምጣል፡፡
ቀኑ ተገባዶ መሽቶ ወደ መኝታዋ ስትሄድ እንኳን ሀሳቧ ያዶት ወንዝ ላይ እንደተጣበቀ ነበር …ጀርባዋን የጥጥ ፍራሽ ላይ አሳርፋ በተለመደው ሰዓት ብትተኛም እንቅልፏ ሁሉ የተቆራረጠ ..ለሊቱ የረዘመና የተንቀራፈፈ ሆነባት፡፡ክፋቱ ደግሞ አያቷ በኢጣሊያንን ወረራ ለመፋለም አድዋ ዘምተው በድል ሲመለሱ ከጠላት ማርከው ለግላቸው ካስቀሩት አንዱ ብርቅዬ የእጅ ሰዓት ነበር…ይህ ሰዓት ማሰሪያው ቢበላሽም ዋና ሰዓት ቆጣሪው ግን በትክክል ያለዝንፈት ይሰራል፡፡ይህን የዘመኑ ተአምራዊ ዕቃ አያትዬው ከሞቱ በኋላም ቤተሰቡ ግድግዳ ላይ አንጠልጥለው ይጠቀሙበታል…በሬዱም ማታ ሰዓቱን ከወላጆቾ ክፍል ወደራሷ ክፍል በማዘዋወር ከራስጌዋ ሰቅላው ስለነበር በየሆነ የጊዜ ክፍት አየተነሳች ሰዓቱን ትመለከት ነበር፡፡በወቅቱ ሰዓት ሚባል ተአምራዊ ማሽን በከተማዋ ብርቅ ነበር፡፡ምን አልባትም ይህ ሰዓት በግለሰብ ደረጃ በከተማውም ያለው ብቸኛው ቅርስ ሳይሆን አይቀርም፡፡ያው በወቅቱ ማህበረሰቡ የጊዜ ልኬትን በተወሳሰበ ማሽን ሳይሆን ሲወርድ ሲዋረድ በመጣ የሰዓት አቆጣጠር ጥበብ ነበር በራስ መንገድ በመስፈር የሚገለገለው፡፡
በሬዱ ግን ዕድሜ ለጀግናው አያቴ እያለች በመሀል ከእንቅልፏ ተነስታ ሰዓቷን ታያለች…ገና 8፡20….መልሳ ለመተኛት ትሞክራለች..ብዙ ከመሰላት ቆይታ በኃላ ሰመመን ከመሰለ እንቅልፏ ትባንንና ብድግ ብላ ፋኖሷን ለኩሳ ሰዓቷን ታያለች 9፡35…‹‹ሰዓቱ ተሳስቶ ይሆን እንዴ?›› የሚል ስጋት በውስጧ ይሰነቀርና በቤታቸው ሽንቁር አጮልቃ ውጩን ትመለከታለች፡፡ ግማሿ ጨረቃ ሰማዮ አናት ላይ በስሱ ስትጓዝ ፤ ከዋክብቶች ደግሞ ሰፊው ሰማይ ላይ ተበትነው ሲደንሱ ታያለች… ወደምድር ስታይ ሁሉ ነገር ጨለማና በፀጥታ የታጠረ ይሆንባታል…ሰዓቱ እንዳልተበላሸ ውስጧን ታሳምንና መልሳ ትተኛለች..
ቆይታ ቆይታ ስትነቃ ምንም የተቀየረ ነገር አይኖረም….ከቤታቸው በአቅራቢ ካለው መስኪድ የመጀመሪያ አዛን ትሰማለች…በህይወቷ ለመጀመሪያ ጊዜ የዶሮ ማራኪ ድምፅ እና የወፎች ጥዑም ዝማሬ ይናፍቃታል….ግን ምንም የሚሰማ ነገር የለም…መልሳ ለመተኛት ትሞክራለች‹‹ሰውዬው ምን አይነት አዚም ነው ያስነካኝ?›በራሷ ጥያቄ ውስጧ ራዳ..…ተኝታ ተኝታ ስትባንን የወፎች ብስራት ዜማ ሰማች… በርግጋ ከመኝታዋ ወረደችና ሰዓቷን ተመለከተች 11፡40 ይላል.. ከዛ በላይ ታግሳ መጠበቅ አልፈለገችም..ቀስ ብላ ተነሳችና ቤተሰቦቾን እንዳትቀሰቅስ እየሰጋች ሹክክ ብላ ጄሪካኗንና ማዘያ ጨርቋን ይዛ በቀስታ በራፉን ከፍታ ወጣች…
.ያስፈራል፤ከጭለማው ጋር አይኗን እስክታለማምድ ደቂቃዎች ወስደውባት ነበር….በጭራሮ ታጥሮ በጭራሮ በር የተዘጋውን የጊቢያችውን አጥር መሸንጎሪያ አውጥታ ከፈተችና ወጣች… ግን መቀጠል አልቻለችም… ልቧ ለሁለት ተከፈለ..‹‹ሂጂ ችግር የለውም፡፡››እሯሷን ለማበረታታት ሞከረች፡፡
‹‹..አረ ተይ ሰው አግኝቶ ባይተናኮልሽ እንኳን አውሬስ ቢዘነጥልሽስ…?›ሌላ የፍራቻ ስብከት ከውስጧ በመመንጨት ይረብሻት ጀመር፡፡ ከግቢያችው መሀል ተጋድሞ የነበረው መቻል በጩኸት ያንቧርቀው ጀመር…አንድ ሀሳብ መጣላት፤ተመልሳ ወደ ጊቢ ገባችና ወደ እሱ ሄደች፡፡ቀስ ብላ በሹክሹክታ ልክ እንደልብ አውቃ ጎዳኛ መጮሁን ተወና እግሯ ስር ሽብልል ብሎ ተኛ፡፡
.‹‹አብረን እንሂድ ተነሳ…››አለችውና መንገዷን ይዛ ወደ መውጫው እርምጃዋን ቀጠለች ..ተከተላት..::
አዎ አሁን ቀለል አላት‹‹…ቢያንስ ካንተ ጋር መሄድ ይሻላል……››ብላ ውሻዋን አስከትላ ጉዞዋን ቀጠለች...ወንዙ ጋር ስትደርስ ገና ጭለማው እንደመግፈፍ እያለ ነበር፡፡መቻል ከኃላ ከኃላዋ ኩስ ኩስ እያለ ነው፡፡በዛፎቹ ላይ ያሉት ወፎች የለሊት ዝማሬያቸውን ያሰማሉ..እንደደረስች ጄሪካኗን አንከርፍፋ ለአስር የሚሆን ደቂቃ ፈዛ ወዲህና ወዲያ አይኖቾን በማንከራተት የሆነ ነገር ትፈልግ ነበር..፡፡
‹‹እንዴ ምንድነው የምፈልገው….?ጄሪካኑን ይዤያለሁ… የወንዙም ውሀ በእግሬ ላይ እያለፈ ወደ ፊት እየተመመ ነው..እና ለምን ጎንበስ ብዬ አልቀዳም ..?ለምን በብርድ እንዘፈዘፋለሁ….?›› እያለች ከራሷ ጋር ሙግት በገጠመችበት ቅፅበት ውሻዋ ማንቧረቅ ጀመረ….. ግረ ገብቷት አይኖቾን ስታቁለጨልጭ ከወንዙ መሀል ብልቅ ብሎ ወጣ…፡፡
‹‹የፈጣሪ ያለህ.!!›› ጩኸቷን ለቀቀችው...ደግነቱ የእሷ ጩኸት ከመቻል ጩኸት ስለማይበልጥ ተውጦ ቀረ…፡፡
"ዛሬም ደነገጥሽ?››
‹‹ምን አይነት ሰው ነህ…..?ቤትህ ወንዙ ውስጥ ነው እንዴ?››በመገረም ጠየቀችው፡፡
ፈገግታ የተርከፈከፈበትን አንፀባራቂ ፊቱን ወደእሷ አቅጣጫ አዙሮ‹‹አዎ …ከፈለግሽ ነይ ልብስሽን አውልቂና ግቢ ….በዛውም ቤቴን አሳይሻለሁ››አላት፡፡
‹‹ቤትህን ባየው ደስ ይለኝ ነበር… ግን ዋና አልችልም››አለችውና ለቀልድ ምላሽ ሰጠች፡፡
‹‹የደሎ ልጅ ሆነሽማ ዋና አልችልም ብትይ አላምንም…ደሎዎች እንኳን ሰዎቹ እንስሳቱም ዋናተኛ ናቸው፡፡››
‹‹ቢሆንም ይቅርብኝ ..ባይሆን ሌላ ጊዜ›› እለችና ጎንበስ ብላ ጄሪካኗን ወደ ውኃ ውስጥ ከተተቸው…መቻልም ድምፅን አጥፍቶ በሜትሮች ርቀት መሬት ላይ ለጥ ብሎ ሁለቱንም እየታዘበ ነው፡፡
‹‹እንግዲያው ቀረብሽ ››ብሎ መልሶ ወደ ውሀ ውስጥ እራሱን ደፈቀና ሙሉ በሙሉ በመስመጥ እራሱን ከእይታ ሰወረ…የሆነ ነገሯን ይዞ የሄደ ነው የመሰላት…፡፡
እንዳላት ልብሷን አወላልቃ ወንዙ ውስጥ መግባት እና አብራው መዋኘት በጣም አሰኝቷት ነበር..ግን ፈርታ ነው እምቢ ያለችው፤በዚህ ሰዓት እርቃኗን ወንዝ ውስጥ ከማታውቀው ሰው ጋር…‹‹ግን ምን ችግር አለው…?ባደረግኩት ኖሮ››ስትል ቁጭት ውስጥ ገባች…አንድን ነገር እኩል መፈለግ እና እኩል አለመፈለግ እንዴት ነው የሚቻለው፡፡በዚህ ደቂቃ በእሷ ላይ እየታየ ያለው ስሜት እንደዛ አይነት ነው...በሁለት ጫፍ ወደግራና ቀኝ በእኩል ኃይል መወጣጠር፡
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
እቤት ስትደርስ ሰዓቱ ገና ለአስራ ሁለት ሰዓት እሩብ ጉዳይ ነበር‹‹ሁለተኛ ሰዓት ሳላይ እና መንጋቱን ሳላረጋግጥ ንቅንቅ አልልም ..ቅዱስ ሚካኤል ነው ከመአት ያወጣኝ ፡፡››ብላ ስህተቷን ዳግመኛ ለለመድገም ለራሷ ቃል ገባች፡፡ግን ደግሞ ያለማቋረጥ ስለእሱ ከማሰብ እራሷን ማቀብ አልቻለችም‹‹ይሄ ሰው የሆነ ነገር አድረጎኝ ቢሆንስ ?››ስትል አሰበችና በፍርሀት ራደች፡፡ደግሞ የደሎ መና ኑዋሪ እንዳልሆነ እርግጠኛ ነች፡፡ምክንያቱም ከተማዋ በሁለት ቀበሌ ብቻ የተዋቀረች በመሆኗ ኑዋሪዎቹ ቢያንስ በመልክ እርስ በርሱ ይተዋወቃሉ፡፡ ያንን ወንዝ ውስጥ በግማሽ እርቃን ሆኖ ያየችውን ሰው ግን ከዚህ በፊት የትም ቦታ አይታው እንደማታውቅ እርግጠኛ ነች፡፡ የደሎ ህዝብ እርስ በርስ ከመተዋወቁ የተነሳ ለምሳሌ የጉልት ነጋዴዎች በመደዳ አስር ሆነው ቢቀመጡ ምሳ ሰዓት ሲሆን አንዱ ይቀርና ዘጠኙ ምሳ ለመብላት ወደየቤታቸው ይሄዳሉ፡፡አንዱ የሁሉንም ደንበኛ በታማኝነት ያስተናግዳል፤በታታሪነት ይሸጣል፤ የተቀበለውን ገንዘብ በተገቢው ቦታ ያስቀምጣል፡፡
ቀኑ ተገባዶ መሽቶ ወደ መኝታዋ ስትሄድ እንኳን ሀሳቧ ያዶት ወንዝ ላይ እንደተጣበቀ ነበር …ጀርባዋን የጥጥ ፍራሽ ላይ አሳርፋ በተለመደው ሰዓት ብትተኛም እንቅልፏ ሁሉ የተቆራረጠ ..ለሊቱ የረዘመና የተንቀራፈፈ ሆነባት፡፡ክፋቱ ደግሞ አያቷ በኢጣሊያንን ወረራ ለመፋለም አድዋ ዘምተው በድል ሲመለሱ ከጠላት ማርከው ለግላቸው ካስቀሩት አንዱ ብርቅዬ የእጅ ሰዓት ነበር…ይህ ሰዓት ማሰሪያው ቢበላሽም ዋና ሰዓት ቆጣሪው ግን በትክክል ያለዝንፈት ይሰራል፡፡ይህን የዘመኑ ተአምራዊ ዕቃ አያትዬው ከሞቱ በኋላም ቤተሰቡ ግድግዳ ላይ አንጠልጥለው ይጠቀሙበታል…በሬዱም ማታ ሰዓቱን ከወላጆቾ ክፍል ወደራሷ ክፍል በማዘዋወር ከራስጌዋ ሰቅላው ስለነበር በየሆነ የጊዜ ክፍት አየተነሳች ሰዓቱን ትመለከት ነበር፡፡በወቅቱ ሰዓት ሚባል ተአምራዊ ማሽን በከተማዋ ብርቅ ነበር፡፡ምን አልባትም ይህ ሰዓት በግለሰብ ደረጃ በከተማውም ያለው ብቸኛው ቅርስ ሳይሆን አይቀርም፡፡ያው በወቅቱ ማህበረሰቡ የጊዜ ልኬትን በተወሳሰበ ማሽን ሳይሆን ሲወርድ ሲዋረድ በመጣ የሰዓት አቆጣጠር ጥበብ ነበር በራስ መንገድ በመስፈር የሚገለገለው፡፡
በሬዱ ግን ዕድሜ ለጀግናው አያቴ እያለች በመሀል ከእንቅልፏ ተነስታ ሰዓቷን ታያለች…ገና 8፡20….መልሳ ለመተኛት ትሞክራለች..ብዙ ከመሰላት ቆይታ በኃላ ሰመመን ከመሰለ እንቅልፏ ትባንንና ብድግ ብላ ፋኖሷን ለኩሳ ሰዓቷን ታያለች 9፡35…‹‹ሰዓቱ ተሳስቶ ይሆን እንዴ?›› የሚል ስጋት በውስጧ ይሰነቀርና በቤታቸው ሽንቁር አጮልቃ ውጩን ትመለከታለች፡፡ ግማሿ ጨረቃ ሰማዮ አናት ላይ በስሱ ስትጓዝ ፤ ከዋክብቶች ደግሞ ሰፊው ሰማይ ላይ ተበትነው ሲደንሱ ታያለች… ወደምድር ስታይ ሁሉ ነገር ጨለማና በፀጥታ የታጠረ ይሆንባታል…ሰዓቱ እንዳልተበላሸ ውስጧን ታሳምንና መልሳ ትተኛለች..
ቆይታ ቆይታ ስትነቃ ምንም የተቀየረ ነገር አይኖረም….ከቤታቸው በአቅራቢ ካለው መስኪድ የመጀመሪያ አዛን ትሰማለች…በህይወቷ ለመጀመሪያ ጊዜ የዶሮ ማራኪ ድምፅ እና የወፎች ጥዑም ዝማሬ ይናፍቃታል….ግን ምንም የሚሰማ ነገር የለም…መልሳ ለመተኛት ትሞክራለች‹‹ሰውዬው ምን አይነት አዚም ነው ያስነካኝ?›በራሷ ጥያቄ ውስጧ ራዳ..…ተኝታ ተኝታ ስትባንን የወፎች ብስራት ዜማ ሰማች… በርግጋ ከመኝታዋ ወረደችና ሰዓቷን ተመለከተች 11፡40 ይላል.. ከዛ በላይ ታግሳ መጠበቅ አልፈለገችም..ቀስ ብላ ተነሳችና ቤተሰቦቾን እንዳትቀሰቅስ እየሰጋች ሹክክ ብላ ጄሪካኗንና ማዘያ ጨርቋን ይዛ በቀስታ በራፉን ከፍታ ወጣች…
.ያስፈራል፤ከጭለማው ጋር አይኗን እስክታለማምድ ደቂቃዎች ወስደውባት ነበር….በጭራሮ ታጥሮ በጭራሮ በር የተዘጋውን የጊቢያችውን አጥር መሸንጎሪያ አውጥታ ከፈተችና ወጣች… ግን መቀጠል አልቻለችም… ልቧ ለሁለት ተከፈለ..‹‹ሂጂ ችግር የለውም፡፡››እሯሷን ለማበረታታት ሞከረች፡፡
‹‹..አረ ተይ ሰው አግኝቶ ባይተናኮልሽ እንኳን አውሬስ ቢዘነጥልሽስ…?›ሌላ የፍራቻ ስብከት ከውስጧ በመመንጨት ይረብሻት ጀመር፡፡ ከግቢያችው መሀል ተጋድሞ የነበረው መቻል በጩኸት ያንቧርቀው ጀመር…አንድ ሀሳብ መጣላት፤ተመልሳ ወደ ጊቢ ገባችና ወደ እሱ ሄደች፡፡ቀስ ብላ በሹክሹክታ ልክ እንደልብ አውቃ ጎዳኛ መጮሁን ተወና እግሯ ስር ሽብልል ብሎ ተኛ፡፡
.‹‹አብረን እንሂድ ተነሳ…››አለችውና መንገዷን ይዛ ወደ መውጫው እርምጃዋን ቀጠለች ..ተከተላት..::
አዎ አሁን ቀለል አላት‹‹…ቢያንስ ካንተ ጋር መሄድ ይሻላል……››ብላ ውሻዋን አስከትላ ጉዞዋን ቀጠለች...ወንዙ ጋር ስትደርስ ገና ጭለማው እንደመግፈፍ እያለ ነበር፡፡መቻል ከኃላ ከኃላዋ ኩስ ኩስ እያለ ነው፡፡በዛፎቹ ላይ ያሉት ወፎች የለሊት ዝማሬያቸውን ያሰማሉ..እንደደረስች ጄሪካኗን አንከርፍፋ ለአስር የሚሆን ደቂቃ ፈዛ ወዲህና ወዲያ አይኖቾን በማንከራተት የሆነ ነገር ትፈልግ ነበር..፡፡
‹‹እንዴ ምንድነው የምፈልገው….?ጄሪካኑን ይዤያለሁ… የወንዙም ውሀ በእግሬ ላይ እያለፈ ወደ ፊት እየተመመ ነው..እና ለምን ጎንበስ ብዬ አልቀዳም ..?ለምን በብርድ እንዘፈዘፋለሁ….?›› እያለች ከራሷ ጋር ሙግት በገጠመችበት ቅፅበት ውሻዋ ማንቧረቅ ጀመረ….. ግረ ገብቷት አይኖቾን ስታቁለጨልጭ ከወንዙ መሀል ብልቅ ብሎ ወጣ…፡፡
‹‹የፈጣሪ ያለህ.!!›› ጩኸቷን ለቀቀችው...ደግነቱ የእሷ ጩኸት ከመቻል ጩኸት ስለማይበልጥ ተውጦ ቀረ…፡፡
"ዛሬም ደነገጥሽ?››
‹‹ምን አይነት ሰው ነህ…..?ቤትህ ወንዙ ውስጥ ነው እንዴ?››በመገረም ጠየቀችው፡፡
ፈገግታ የተርከፈከፈበትን አንፀባራቂ ፊቱን ወደእሷ አቅጣጫ አዙሮ‹‹አዎ …ከፈለግሽ ነይ ልብስሽን አውልቂና ግቢ ….በዛውም ቤቴን አሳይሻለሁ››አላት፡፡
‹‹ቤትህን ባየው ደስ ይለኝ ነበር… ግን ዋና አልችልም››አለችውና ለቀልድ ምላሽ ሰጠች፡፡
‹‹የደሎ ልጅ ሆነሽማ ዋና አልችልም ብትይ አላምንም…ደሎዎች እንኳን ሰዎቹ እንስሳቱም ዋናተኛ ናቸው፡፡››
‹‹ቢሆንም ይቅርብኝ ..ባይሆን ሌላ ጊዜ›› እለችና ጎንበስ ብላ ጄሪካኗን ወደ ውኃ ውስጥ ከተተቸው…መቻልም ድምፅን አጥፍቶ በሜትሮች ርቀት መሬት ላይ ለጥ ብሎ ሁለቱንም እየታዘበ ነው፡፡
‹‹እንግዲያው ቀረብሽ ››ብሎ መልሶ ወደ ውሀ ውስጥ እራሱን ደፈቀና ሙሉ በሙሉ በመስመጥ እራሱን ከእይታ ሰወረ…የሆነ ነገሯን ይዞ የሄደ ነው የመሰላት…፡፡
እንዳላት ልብሷን አወላልቃ ወንዙ ውስጥ መግባት እና አብራው መዋኘት በጣም አሰኝቷት ነበር..ግን ፈርታ ነው እምቢ ያለችው፤በዚህ ሰዓት እርቃኗን ወንዝ ውስጥ ከማታውቀው ሰው ጋር…‹‹ግን ምን ችግር አለው…?ባደረግኩት ኖሮ››ስትል ቁጭት ውስጥ ገባች…አንድን ነገር እኩል መፈለግ እና እኩል አለመፈለግ እንዴት ነው የሚቻለው፡፡በዚህ ደቂቃ በእሷ ላይ እየታየ ያለው ስሜት እንደዛ አይነት ነው...በሁለት ጫፍ ወደግራና ቀኝ በእኩል ኃይል መወጣጠር፡
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
...ሁሴን ፊቱ የተቀመጠውን የውስኪ ብርጭቆ በማንሳት አንዴ ጠቀም አድርጎ ከተጎነጨለት በኃላ መልስ መስጠት ቀጠለ፡፡...
‹‹እርግጥ እኔ በእግዚአብሔር አምናለሁ፡፡ የእኔ እግዚአብሔር ግን በየትኛውም ሀይማኖት ውስጥ እስካሁን አላገኘሁትም፡፡ የእኔ እግዚአብሔር ፍፁም የተለየ ነው፡፡››!
«ለምሳሌ...?>>
‹‹ለምሳሌ ሁሉም ሀይማኖቶች ማለት በሚቻልበት ደረጃ በሲኦልና ገነት ያምናሉ፡፡ ይሄንን ፅንሰ ሀሳብ የእኔ አዕምሮ ደግሞ ፈፅሞ ሊቀበለው አይችልም፡፡እግዚአብሔር ፈጥሮናል ብለን የምናስብ ከሆነ እኛ በዚህች ምድር ላይ ለምንፈፅመው ሥህተት ኃላፊነቱን ብቻችንን መውሰድ ያለብን አይመስለኝም፡፡
የሥህተታችን ዋና ምንጩ አፈጣጠራችን (የተሠራንበት ንጥረ ነገር) ነው ብዬ አምናለሁ....እኛ አሁን የሆነውን የሆነው በእግዚአብሔር ፍቃድና ምርጫ ነው፡፡ ስለዚህ አፈጣጠራችን ለስህተቶች ተጋላጭ እንደሚያደርገን ገና ከመፈጠራችን በፊት ዲዛይኑን የሠራው እግዚአብሔር በደምብ ያውቃል ብዬ አስባለሁ፡፡ ይሄ እውነት ከሆነ ደግሞ የተሳሳተውን ለማጥቃት ሲኦልን መገንባት ለምን አስፈለገ? አለዚያማ እግዚአብሔር የእነ ሂትለር ግልባጭ ነው ማለት ይሆናል፡፡ ሂትለር አይሁዶችን አይሁድ ስለሆኑ ብቻ እየሠበሠበ ጨፈጨፋቸው፣ ቆራረጣቸው፣ አቃጠላቸው፡የሚገርመው ግን እውነታውን ማንም እንደሚገነዘበው አንድም ሰው በፍቃዱ አይሁዳዊ ወይም ጀርመናዊ ሆኖ መወለድ አይችልም፡፡
ሌላው አንድ ምሳሌ ልጨምርልህ ወሲብን ሁሉም ሀይማኖቶች በደቦ ያወግዙታል፤ከጥንት ባህላዊ ሀይማኖቶች በስተቀር ማለቴ ነው፡፡ እስቲ ተመልከት እያንዳንዳችን እኮ የወሲብ ውጤቶች ነን፡፡ አንዲት ሴት አሥር ዓመት ገዳም ሲሞላት ጡቶቿ እንዲያጎጠጉጡላት፣ብልቷ ላይ ፀጉር እንዲበቅልላት፣ የወር አበባዋ ምንጭ እንዲፈልቅላት በየእለቱ በናፍቆትና በጉጉት ታልማለች፡፡ ለምን ይመስልሃል ?በቶሎ ደርሳ እንደ እናቷና እንደ ታላላቅ እህቶቿ አንድ ጎረምሳ አፍቅራ ወሲብ የሚባለውን ተዓምር ለማየት ነው... ወንድዬውም እንደዛው፡፡
የምንበላው ቆንጆ ለመሆን፣ለማደግ፣ብሎም ለመኖር ነው፤የምንማረው በህብረተሠብ ዘንድ ተቀባይነት ለማግኝት፣ የተሻለ ተመራጭ ሠው ለመሆን ነው፤የዚህ ሁሉ ውጣ ውረድ የመጨረሻ ግብ ግን በተቃራኒ ፆታ ተመራጭ ሆኖ ፣በወሲብ እርካታ ተደስቶ፣ የዝርያችንን ቀጣይነት አረጋግጦ ፣ በህይወት ውስጥ የድርሻን ለመወጣት ነው... እና ይሄ የህይወት አንኳር ቅመም የሆነው ወሲብ ሀይማኖት መሆን ሲገባው እንዴት ሀጥያት ነው ተብሎ ይፈረጃል?››
‹‹ወዴት..…? ወዴት ...?የትኛውም ሀይማኖት እኮ ወሲብን ስርአት ይበጅለት ይላል እንጂ አያወግዝም፡፡ሚስት አግብተህ ከሚስትህ ጋር እንደፈለክ ወሲብ ማድረግ የሚከለክልህ ሀይማኖት ያለ አይመስለኝም››
‹‹እሱ ነው ማይገባኝ፡፡ድሮ አንድ ወጣት 17 እና 18 ዓመት ሲሞላው አባትዬው ሁለት ጥማድ መሬት ከሁለት በሬ ጋር ይሸልመውና የ13 ወይም የ14 ዓመት እንጭጭ ልጃገረድ ፈልጎ በመዳር ከጣጣው ይገላግለው ነበር፡፡ ወደዚህ ዘመን ነገሩን አምጥተን ስንመለከተው
ግን አንድ ወጣት ሚስት ለማግባት ከማሰቡ በፊት ቀድሞ ኑሮውን በራሱ ተጣጥሮ ማሸነፍ አለበት፡፡ ምክንያቱም አይደለም በከተማ በገጠር እንኳን አባት ከእሱ ተርፎት ለልጁ ቆርሶ የሚሰጠው መሬት ስለማይኖር በቀላሉ ጎጆ መቀለስ የማይታሰብበት ዘመን ላይ ነው ያለነው፡፡ ስለዚህ ለማግባት የግድ ከእሱ አልፎ ለሚስቱ የሚበቃ የገቢ ምንጭ ሊኖረው ያስፈልጋል፡፡ያንን እስኪያሟላ ዕድሜው ቢያንስ በቀላሉ ከ3ዐ በላይ ይሆናል፡፡ይሄ ልጅ እንግዲህ ለአቅመ ወሲብ ከደረሰ ስንት ዓመት አለፈው ብለህ ስታሰላ 14 እና 15 ዓመት ይሆናል ፡፡ ታዲያ ይሄን ሁሉ ዓመት በዘመኑ እንዲህ የተበተኑትን ቆነጃጅት እየተመለከተና እየጎመዠ እስከ ጋብቻ ታቅቦ ለመቆየት የሚያስችል ጥንካሬ በውስጡ የሚኖረው ይመስልሀል? ተፈጥሮስ ትፈቅድለታለች
‹‹እንዴ !!ፍቅረኛ እኮ መያዝ ይችላል፡፡››
‹‹ይችላል... ግን እኮ ብዙዎቹ ሀይማኖቶች ከጋብቻ በፊት ወሲብ ክልክል ነው ይላሉ ፡፡››
‹‹ባክህ አንተ የምትለው አታጣም .. በቃ.. በቃ አሁን ጨዋታ ቀይር፤ሙሽሮቹ እየገቡ ነው፡፡››በማለት የጫወታውን አቅጣጫ ቀየረው፡፡
የሠሎሞንን ንግግር ተከትሎ ሁሴን ፊቱን ወደ
ጓሮ በር አሽከረከረ፡፡ ፀጉረ ረጅም፣ባጭሩ የከረከመች፣ ዊግ የከመረች፣ሱሪ ያረገች፣ቀሚስ የለበሰች፣ ሊፒስቲክ የተለቀለቀች ፣ቅንድቧን የመለጠች፣ ቀጭን፣ወፍራም፤ከየዓይነቱ ለናሙና ተመርጠው የቀረቡ ይመስል በሠልፍ ተንጋግተው ገቡ…ከአስር ይበልጣሉ፤ከመሀከላቸው አንዷ ትንግርት ነች፡፡
የቁመቷ መመዘዝና የመልኳ ቅላት ከሌሎቹ ጎልታ እንድትታይ አድርጓታል፡፡ ትንግርት የሁሴን ቋሚ ደንበኛ ነች፡፡ ከሁለት ዓመት በላይ እውቂያ አላቸው፡፡ ስታሰኘው እቤቱ ይዟት በመሄድ ሲኖረው ይከፍላታል... ከሌለውም ደግሞ ትዘለዋለች፡፡ ትመቸዋለች... ይመቻታል፡፡
‹‹ሥጋዋ ነው እንጂ ነፍሷ ንፁህ ነው፡፡›› ይላል፡፡ ጠንካራ ንግግሯና የአስተሳሰብ ብስለቷ ዘወትር ያስደምመዋል፡፡ በወሲብ ችሎታዋ የዛለ ስጋውንም ሆነ የተጨናነቀች ነፍሱን እኩል ስለምታረግብለት እስከአሁን እንዳይለያት አስሮ ያቆየው ተጨማሪ ሠንሠለት ሆኖበታል... እየተውረገረገች የተቀመጡበት ድረስ መጥታ ሁለቱንም ሠላም አለቻቸው ፡፡
ሠሎሞን በተቀመጠበት አንጋጦ እያየ‹‹ዛሬ ደግሞ ይበልጥ አምሮብሻል፡፡›› ሲል አስተያየቱን ሠነዘረ፡፡
‹‹የእናንተ የባለትዳሮች አስተያየት እኮ ከወንደላጤው በላይ ውስጥ ድረስ ዘልቆ ልብን ይሰረስራል፡፡››
<እንዴት?>>
‹‹እያንዳንዷ ፊት ለፊታችሁ የተከሠተችን ሴት የምታወዳድሩት እቤታችሁ ውስጥ ከምትገኘው ሚስታችሁ ጋር ስለሆነ በጥልቀት ነው የምትመረምሩት፡፡ ወንደላጤው ደግሞ በአእምሮው ውስጥ ከቀበራት ሴት ጋር ነው የሚያወዳድረው፤ በአእምሮው ውስጥ የሳላትን ደግሞ እንደአስፈላጊነቱ ሊያስተካክላት ስለሚችል መመርመሩ ላይ ብዙም ጊዜውን አያባክንም፤ገረፍ ገረፍ አርጎ ውሳኔውን ይወስናል... ወይ ይከተላታል ካልሆነም አልፏት ይጓዛል፤እናንተ ግን ውይ! ..ደም ትመጣላችሁ…ለማንኛውም መጣሁ፡፡›› ብላቸው እንደአመጣጧ እየተውረገረገች ጥላቸው ሄደች፡፡
‹‹ይህቺ ልጅን ግን ደህንነቶች አንተን ለመሠለል እዚህ ያስቀመጧት ሠላይ ትመስለኛለች፡፡››
‹‹ደህንነቶች ለምንድነው እኔን የሚሠልሉት?›› ሁሴን ጠይም ፊቱን ይበልጥ በማጥቆር ሠፊ ግንባሩን አጨማዶ ጠየቀው፡፡
‹‹ምን አውቃለሁ፤እዛ ጋዜጣህ ላይ ፖለቲካ ነገር ፅፈህ ጀርባህን ሊያጠኑህ ይሆናላ፡፡››
‹‹ሠውዬ እኔ የጥበብ አምድ አዘጋጅ እንጂ የፖለቲካ አምድ አዘጋጅ አይደለሁም፡፡››
‹‹እሱን እንኳን ተወው፡፡ ፖለቲካ አምድ ላይ እንደውም ደረቅ ትችትና የሚሻክር ተቃውሞ ነው የሚፃፈው…ማለት ሁሉ ነገር በግልፅ ነው የሚቀመጠው፡፡ ይሄ ደግሞ የደህንነቶችን ሥራ ያቀልላቸዋል፡፡ የፀሀፊው እምነትና አመለካከት ምን እንደሚመስልና የየትኛው ፖለቲካ ድርጅት ደጋፊ ወይም አባል እንደሆን ? ለመለየት ብር ከስክሶ ሠላይ መመደብ አያስፈልጋቸውም፡፡ በቃ አንዱ የፖለቲካ ኤክስፐርታቸው ቢሮው ቁጭ ብሎ ይተነትንላቸዋል፡፡ ያንተ አምድ ግን በቅኔያዊ አሽሙር የተጀቦነ፣በሰምና ወርቅ የሚተነተን ፍቺ ያለው ሚስጥራው መርዝ ነው፡፡በዛች ባንተ ደንበኛ ስም የሚታተሙ አጫጭር ልብ ወለዶችና ግጥሞች እንኳን ብንመለከት ለዚህ ማስረጃ ይሆናል፡፡››
ሁሴን ተንገሸገሸ‹‹ተወኝ ባክህ ስለ እሷ አታንሳብኝ፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
...ሁሴን ፊቱ የተቀመጠውን የውስኪ ብርጭቆ በማንሳት አንዴ ጠቀም አድርጎ ከተጎነጨለት በኃላ መልስ መስጠት ቀጠለ፡፡...
‹‹እርግጥ እኔ በእግዚአብሔር አምናለሁ፡፡ የእኔ እግዚአብሔር ግን በየትኛውም ሀይማኖት ውስጥ እስካሁን አላገኘሁትም፡፡ የእኔ እግዚአብሔር ፍፁም የተለየ ነው፡፡››!
«ለምሳሌ...?>>
‹‹ለምሳሌ ሁሉም ሀይማኖቶች ማለት በሚቻልበት ደረጃ በሲኦልና ገነት ያምናሉ፡፡ ይሄንን ፅንሰ ሀሳብ የእኔ አዕምሮ ደግሞ ፈፅሞ ሊቀበለው አይችልም፡፡እግዚአብሔር ፈጥሮናል ብለን የምናስብ ከሆነ እኛ በዚህች ምድር ላይ ለምንፈፅመው ሥህተት ኃላፊነቱን ብቻችንን መውሰድ ያለብን አይመስለኝም፡፡
የሥህተታችን ዋና ምንጩ አፈጣጠራችን (የተሠራንበት ንጥረ ነገር) ነው ብዬ አምናለሁ....እኛ አሁን የሆነውን የሆነው በእግዚአብሔር ፍቃድና ምርጫ ነው፡፡ ስለዚህ አፈጣጠራችን ለስህተቶች ተጋላጭ እንደሚያደርገን ገና ከመፈጠራችን በፊት ዲዛይኑን የሠራው እግዚአብሔር በደምብ ያውቃል ብዬ አስባለሁ፡፡ ይሄ እውነት ከሆነ ደግሞ የተሳሳተውን ለማጥቃት ሲኦልን መገንባት ለምን አስፈለገ? አለዚያማ እግዚአብሔር የእነ ሂትለር ግልባጭ ነው ማለት ይሆናል፡፡ ሂትለር አይሁዶችን አይሁድ ስለሆኑ ብቻ እየሠበሠበ ጨፈጨፋቸው፣ ቆራረጣቸው፣ አቃጠላቸው፡የሚገርመው ግን እውነታውን ማንም እንደሚገነዘበው አንድም ሰው በፍቃዱ አይሁዳዊ ወይም ጀርመናዊ ሆኖ መወለድ አይችልም፡፡
ሌላው አንድ ምሳሌ ልጨምርልህ ወሲብን ሁሉም ሀይማኖቶች በደቦ ያወግዙታል፤ከጥንት ባህላዊ ሀይማኖቶች በስተቀር ማለቴ ነው፡፡ እስቲ ተመልከት እያንዳንዳችን እኮ የወሲብ ውጤቶች ነን፡፡ አንዲት ሴት አሥር ዓመት ገዳም ሲሞላት ጡቶቿ እንዲያጎጠጉጡላት፣ብልቷ ላይ ፀጉር እንዲበቅልላት፣ የወር አበባዋ ምንጭ እንዲፈልቅላት በየእለቱ በናፍቆትና በጉጉት ታልማለች፡፡ ለምን ይመስልሃል ?በቶሎ ደርሳ እንደ እናቷና እንደ ታላላቅ እህቶቿ አንድ ጎረምሳ አፍቅራ ወሲብ የሚባለውን ተዓምር ለማየት ነው... ወንድዬውም እንደዛው፡፡
የምንበላው ቆንጆ ለመሆን፣ለማደግ፣ብሎም ለመኖር ነው፤የምንማረው በህብረተሠብ ዘንድ ተቀባይነት ለማግኝት፣ የተሻለ ተመራጭ ሠው ለመሆን ነው፤የዚህ ሁሉ ውጣ ውረድ የመጨረሻ ግብ ግን በተቃራኒ ፆታ ተመራጭ ሆኖ ፣በወሲብ እርካታ ተደስቶ፣ የዝርያችንን ቀጣይነት አረጋግጦ ፣ በህይወት ውስጥ የድርሻን ለመወጣት ነው... እና ይሄ የህይወት አንኳር ቅመም የሆነው ወሲብ ሀይማኖት መሆን ሲገባው እንዴት ሀጥያት ነው ተብሎ ይፈረጃል?››
‹‹ወዴት..…? ወዴት ...?የትኛውም ሀይማኖት እኮ ወሲብን ስርአት ይበጅለት ይላል እንጂ አያወግዝም፡፡ሚስት አግብተህ ከሚስትህ ጋር እንደፈለክ ወሲብ ማድረግ የሚከለክልህ ሀይማኖት ያለ አይመስለኝም››
‹‹እሱ ነው ማይገባኝ፡፡ድሮ አንድ ወጣት 17 እና 18 ዓመት ሲሞላው አባትዬው ሁለት ጥማድ መሬት ከሁለት በሬ ጋር ይሸልመውና የ13 ወይም የ14 ዓመት እንጭጭ ልጃገረድ ፈልጎ በመዳር ከጣጣው ይገላግለው ነበር፡፡ ወደዚህ ዘመን ነገሩን አምጥተን ስንመለከተው
ግን አንድ ወጣት ሚስት ለማግባት ከማሰቡ በፊት ቀድሞ ኑሮውን በራሱ ተጣጥሮ ማሸነፍ አለበት፡፡ ምክንያቱም አይደለም በከተማ በገጠር እንኳን አባት ከእሱ ተርፎት ለልጁ ቆርሶ የሚሰጠው መሬት ስለማይኖር በቀላሉ ጎጆ መቀለስ የማይታሰብበት ዘመን ላይ ነው ያለነው፡፡ ስለዚህ ለማግባት የግድ ከእሱ አልፎ ለሚስቱ የሚበቃ የገቢ ምንጭ ሊኖረው ያስፈልጋል፡፡ያንን እስኪያሟላ ዕድሜው ቢያንስ በቀላሉ ከ3ዐ በላይ ይሆናል፡፡ይሄ ልጅ እንግዲህ ለአቅመ ወሲብ ከደረሰ ስንት ዓመት አለፈው ብለህ ስታሰላ 14 እና 15 ዓመት ይሆናል ፡፡ ታዲያ ይሄን ሁሉ ዓመት በዘመኑ እንዲህ የተበተኑትን ቆነጃጅት እየተመለከተና እየጎመዠ እስከ ጋብቻ ታቅቦ ለመቆየት የሚያስችል ጥንካሬ በውስጡ የሚኖረው ይመስልሀል? ተፈጥሮስ ትፈቅድለታለች
‹‹እንዴ !!ፍቅረኛ እኮ መያዝ ይችላል፡፡››
‹‹ይችላል... ግን እኮ ብዙዎቹ ሀይማኖቶች ከጋብቻ በፊት ወሲብ ክልክል ነው ይላሉ ፡፡››
‹‹ባክህ አንተ የምትለው አታጣም .. በቃ.. በቃ አሁን ጨዋታ ቀይር፤ሙሽሮቹ እየገቡ ነው፡፡››በማለት የጫወታውን አቅጣጫ ቀየረው፡፡
የሠሎሞንን ንግግር ተከትሎ ሁሴን ፊቱን ወደ
ጓሮ በር አሽከረከረ፡፡ ፀጉረ ረጅም፣ባጭሩ የከረከመች፣ ዊግ የከመረች፣ሱሪ ያረገች፣ቀሚስ የለበሰች፣ ሊፒስቲክ የተለቀለቀች ፣ቅንድቧን የመለጠች፣ ቀጭን፣ወፍራም፤ከየዓይነቱ ለናሙና ተመርጠው የቀረቡ ይመስል በሠልፍ ተንጋግተው ገቡ…ከአስር ይበልጣሉ፤ከመሀከላቸው አንዷ ትንግርት ነች፡፡
የቁመቷ መመዘዝና የመልኳ ቅላት ከሌሎቹ ጎልታ እንድትታይ አድርጓታል፡፡ ትንግርት የሁሴን ቋሚ ደንበኛ ነች፡፡ ከሁለት ዓመት በላይ እውቂያ አላቸው፡፡ ስታሰኘው እቤቱ ይዟት በመሄድ ሲኖረው ይከፍላታል... ከሌለውም ደግሞ ትዘለዋለች፡፡ ትመቸዋለች... ይመቻታል፡፡
‹‹ሥጋዋ ነው እንጂ ነፍሷ ንፁህ ነው፡፡›› ይላል፡፡ ጠንካራ ንግግሯና የአስተሳሰብ ብስለቷ ዘወትር ያስደምመዋል፡፡ በወሲብ ችሎታዋ የዛለ ስጋውንም ሆነ የተጨናነቀች ነፍሱን እኩል ስለምታረግብለት እስከአሁን እንዳይለያት አስሮ ያቆየው ተጨማሪ ሠንሠለት ሆኖበታል... እየተውረገረገች የተቀመጡበት ድረስ መጥታ ሁለቱንም ሠላም አለቻቸው ፡፡
ሠሎሞን በተቀመጠበት አንጋጦ እያየ‹‹ዛሬ ደግሞ ይበልጥ አምሮብሻል፡፡›› ሲል አስተያየቱን ሠነዘረ፡፡
‹‹የእናንተ የባለትዳሮች አስተያየት እኮ ከወንደላጤው በላይ ውስጥ ድረስ ዘልቆ ልብን ይሰረስራል፡፡››
<እንዴት?>>
‹‹እያንዳንዷ ፊት ለፊታችሁ የተከሠተችን ሴት የምታወዳድሩት እቤታችሁ ውስጥ ከምትገኘው ሚስታችሁ ጋር ስለሆነ በጥልቀት ነው የምትመረምሩት፡፡ ወንደላጤው ደግሞ በአእምሮው ውስጥ ከቀበራት ሴት ጋር ነው የሚያወዳድረው፤ በአእምሮው ውስጥ የሳላትን ደግሞ እንደአስፈላጊነቱ ሊያስተካክላት ስለሚችል መመርመሩ ላይ ብዙም ጊዜውን አያባክንም፤ገረፍ ገረፍ አርጎ ውሳኔውን ይወስናል... ወይ ይከተላታል ካልሆነም አልፏት ይጓዛል፤እናንተ ግን ውይ! ..ደም ትመጣላችሁ…ለማንኛውም መጣሁ፡፡›› ብላቸው እንደአመጣጧ እየተውረገረገች ጥላቸው ሄደች፡፡
‹‹ይህቺ ልጅን ግን ደህንነቶች አንተን ለመሠለል እዚህ ያስቀመጧት ሠላይ ትመስለኛለች፡፡››
‹‹ደህንነቶች ለምንድነው እኔን የሚሠልሉት?›› ሁሴን ጠይም ፊቱን ይበልጥ በማጥቆር ሠፊ ግንባሩን አጨማዶ ጠየቀው፡፡
‹‹ምን አውቃለሁ፤እዛ ጋዜጣህ ላይ ፖለቲካ ነገር ፅፈህ ጀርባህን ሊያጠኑህ ይሆናላ፡፡››
‹‹ሠውዬ እኔ የጥበብ አምድ አዘጋጅ እንጂ የፖለቲካ አምድ አዘጋጅ አይደለሁም፡፡››
‹‹እሱን እንኳን ተወው፡፡ ፖለቲካ አምድ ላይ እንደውም ደረቅ ትችትና የሚሻክር ተቃውሞ ነው የሚፃፈው…ማለት ሁሉ ነገር በግልፅ ነው የሚቀመጠው፡፡ ይሄ ደግሞ የደህንነቶችን ሥራ ያቀልላቸዋል፡፡ የፀሀፊው እምነትና አመለካከት ምን እንደሚመስልና የየትኛው ፖለቲካ ድርጅት ደጋፊ ወይም አባል እንደሆን ? ለመለየት ብር ከስክሶ ሠላይ መመደብ አያስፈልጋቸውም፡፡ በቃ አንዱ የፖለቲካ ኤክስፐርታቸው ቢሮው ቁጭ ብሎ ይተነትንላቸዋል፡፡ ያንተ አምድ ግን በቅኔያዊ አሽሙር የተጀቦነ፣በሰምና ወርቅ የሚተነተን ፍቺ ያለው ሚስጥራው መርዝ ነው፡፡በዛች ባንተ ደንበኛ ስም የሚታተሙ አጫጭር ልብ ወለዶችና ግጥሞች እንኳን ብንመለከት ለዚህ ማስረጃ ይሆናል፡፡››
ሁሴን ተንገሸገሸ‹‹ተወኝ ባክህ ስለ እሷ አታንሳብኝ፡፡››
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ስልኳን ዘግታ ወደጳውሎስ ተመለሰችና ቁጭ አለች‹‹ወደቢሾፍቱ መቼ መንቀሳቀስ ትችላለህ?››
‹‹በቃ… ነገም ቢሆን መሄድ እችላለሁ…እናቴን መሰናበት ካልሆነ ሌላ የሚያቆየኝ ጉዳይ የለኝም፡፡››
‹‹ጥሩ …ነገ ጠዋት ሁሉ ነገር ዝግጁ አድርጎ የሆነ ሰው ይደውልልሀል ፡፡ መኪና ይይዛል…እሱም አብሮህ ነው እዛ የሚቀመጠው…የሚያስፈልግህን ነገር ሁሉ የሚያመቻቸው እሱ ነው….አንተ መቶ ፐርሰንት ትኩረትህን ስራህ ላይ ብቻ እንድታደርግ ነው የምፈልገው፡፡ ማንኛውም የምትፈልገው ነገር ሲኖር ለእሱ መንገር ብቻ ነው የሚጠበቅብህ..እሱ ያሟላልሀል፡፡ ….እንደቅድሚያ ክፍያ 50 ሺ ብር ጠዋት በእሱ በኩል እልክልሀለው፡፡የተወሰነውን ቀንሰህ ለእናትህ መስጠትና ምርቃት ማግኘት ትችላለህ፡፡እዛ ያለው ሙሉ ወጪህ የሚሸፈነው በእኔ ነው፡፡››
‹‹ከሁለት ወር ቀድሜ ከጨረስኩስ..?››
‹‹ተጫማሪ ቦነስ ይኖርሀል ማለት ነው፡፡››
‹‹ተስማምቼያለሁ.. አሁን መሄድ እችላለሁ…?፡፡››
‹‹አዎ …ምስጢራዊነቱ ላይ ግን ተጠንቀቅ… ህይወትህን ሊያሳጣህ ከዛም አልፎ…ጦሱም ለእናትህ ሊተርፍ ይችላል›› ብላ ጨብጣ ሸኘችውና..ጋርደኑን ለቃ ወደቤት ገባች፡፡ቀጥታ ፎቅ ላይ ወደሚገኘው የተንጣለለ መኝታ ክፍሏ ነው ያመራችው፡፡ በጣም ደስ ብሏታል፡፡ይህ ጉዳይ ሀሳብ ሆኗት ለወራት ሲያስጨንቃት ነበር ፤ እንዲህ መስመር በመያዙ ፈነጠዘች..ይህ መፅሀፍ ለእሷ የኒኩሊየር ቦንብን ያህል ዋጋ አለው፡፡እናም አሁን የተደሰተችው መደሰት ልክ አንድ የአሸባሪ ቡድን መሪ የኒኩሊየር አረር በእጁ ሲገባ የሚሰማውን አይነት ስሜት ነው የተሰማት፡፡
ቀጥታ ወደ ሻወር ቤት ሄደችና ፈጣን የሆነ ሻወር ወሰደች፡፡ ወደቁም ሳጥኗ ሄደችና ፓንቷንና ጡት ማሳያዣዋን ብቻ ለበሰችና ጋዋኗን ደርባበት አልጋዋ ጠርዝ ላይ በመቀመጥ ፋሲልን መጠበቅ ጀመረች..አሁን ለዚህ በውስጧ ለሚፈሰው ደስታ ቺርስ ብላ የምትጋብዘው አንድ ነገር አስፈልጓታል፡፡
ፋሲል ስለእቅዱ እያሰላሰለ ተንደርድሮ ቤቷ ሲደርስ ሳሎኑ ባዶ ነው፡፡ ተንደርድሮ ወደፎቅ ወጣ፡፡መኝታ ቤት ገባ፡፡በጋዋን ግማሽ እርቃኗን ሸፍና ግማሹን አጋልጣ አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ ብላለች፡፡ገና አልፎ ወደ ውስጥ እንደገባ ነው ከጭኗ የተነሳው ነፀብራቅ አይኖቹ ላይ የተመሰገው፡፡
ሁኔታዋን ሲያይ ፈራት…የመጣበትን እቅድ ማሳካት እንደማይችል ውስጡ ጠረጠረ.. እሷ ለወሬ ሳይሆን ለወሲብ ዝግጁ ሆና ነበር የጠበቀችው ፡፡ከረሜላ እንዲገዛለት እናትዬውን በልምምጥ እንደሚጠይቅ ህጻን ልጅ ለንቦጩን ጥሎ‹‹አንድ ነገር ላስቸግርሽ ነበር››አላት፡፡
‹‹የእኔ ማር ያንተ ወሬ ይደርሳል….እንደምታየው አሁን ተርቤያለሁ..ቅድሚያ መቅደም ያለበትን ነገር ብናስቀድም..››
‹‹ችግር የለውም..ግን ያልኩሽን እሺ እንደምትይኝ ቃል ግቢልኝ›› ለነገሩ ብዙም ትኩረት ባለመስጠት‹‹ቃል ገብቼልሀለሁ››አለችው..፡፡
ግንባሩን በማነቃነቅ እሱም መስማማቱን አረጋገጠላት…
‹‹ግን ቁጥር 5 ነው የምፈልገው››አለችው፡፡
ገባው…ሁለቱ የሚግባቡበት ኮድ ነው ፡፡12 ዓይነት በመሰቃየት የምትረካበት ዘዴዎች አሉ፡፡እያንዳንዱን ዘዴ በቁጥር ስያሜያቸው ለይታ አስጠንታዋለች.. አሳውቃዋለች፡፡
እጇን ይዞ ከተቀመጠችበት የአልጋው ጠርዝ አነሳት፡የለበሰችውን ጋዋን በቀላሉ ካላዯ ላይ አነሳና እዛው ወለል ላይ ተዋት፡፡፡ከፊት ለፊቱ ግድግዳ የላይኛው ኮርነር ላይ ግድግዳው ውስጥ ከተቀበረ ብረት አንድ ላይ በተያያዘ ጠንካራ ሰንሰለት እጆቿን ለየብቻ አሰራቸው፡፡በተመሳሳይ መልኩ ከወለሉ ጋር አንድ ላይ ተጣብቆ ከተሰራ ሰንሰለት ጋር እግሮቾን አለያይቶ አሰራቸው፡፡በአጠቃላይ ስትታይ ወዲህና ወዲያ ተበለቃቅጣ የ x ምልክት ሰራች፡፡ከወደ ጥግ የሚገኝ ኮመዲኖውን ከፈተና አብረቅራቂ ሳንጃ እና የተወለወለ የፈረስ መግረፊያ አለንጋ አወጣ፡፡ ቀረባትና ሳንጃውን በቅርብ ርቀት ከሚገኘው ደረቅ ወንበር ላይ አስቀመጠው፡፡አለንጋውን አስተካከለና ባለ በሌለ ኃይሉ መቀመጫዋን ለመጠጣት..ደገማት..በጀርባዋ ዞረ..ፍጥነቱም ኃይሉም እየጨመረ ሲመጣ ፊቷ እየተቀያየረ..ድምፅ እያወጣች መጣች፡፡
ይሄንን የወሲብ አይነት ልክ እንደጥሩ ነገር የወረሰችው በምትሰራው የማሳጅ ስራዋ ደንበኛዋ ከሆነ ከአመታት በፊት የሀገሪቱ ትልቅ ባለስልጣን ከነበረ አንድ ሰው ነው፡፡ይሄ ባለስልጣን ለሶስት አመት ያህል የምትሰራበት ማሳጅ ቤት ደንበኛ ሆኖ በወር ሁለት ቀን ይጎበኛት ነበር፡፡
በሚመጣበት ጊዜ በሁለት ጋርዶች ተከቦ አንድ ሻንጣ የማሰቃያ ብረታ ብረቶችንና መግረፊያ አለንጋዎችን በመያዝ ነበር፡፡ከዛ በሚሰቀጥጥ አይነት ሁኔታ እንድታሰቃየው፤ እንድትገርፈውና አንዳንዴም በስለት ቆዳውን እንድትሰነጣጥቀው ያስገድዳት ነበር..ማስገደዱ ግን በማሳፈራራት ሳይሆን በገንዘብ ኃይል የሚከወን ነበር፡፡ለአገልግሎቷ በአንድ ቀን ሀያና ሰላሳ ሺ ብር ነበር የሚከፍላት፡፡ከዛም በላይ አሁን የምትኖርበትን ባለአንድ ፎቅ የተንጣለለ ቪላ ቤት የሰራችበትን 250 ካሬ መሬት በነፃ ከማዘጋጃ ያሰጣት
እሱ ነው፡፡በዛ የተነሳ በሚፈልገው መጠን መጨረሻ ጠብታ ድረስ በስቃዩ ደስታ አግኝቶ እንዲረካ የተቻላትን ጥረት ታደርግ ነበር..በሂደት ግን ለራሷ ቆይ ልሞክረው ብላ በመጠኑ ስትሞክረው .ከዛ ትንሽ ስትጨምርበት….ሙሉ በሙሉ የባህሪው ተጋሪ ሆነች፡፡ልክ እንደ ሀሺሽ ሱስ ተፀናወታት፡፡እሱ በመሰቃየቱ ብቻ የሚረካ ግለሰብ ነበር.እሷ ደግሞ በማሰቃየትም. በመሰቃየትም የምትረካ ሴት ሆና እርፍ አለች..ከመምህሩ ደቀመዝሙሩ ይባል የለ….እንግዲህ ይሄ ሰው በአሁኑ ጊዜ በፖለቲካ ልዩነት ምክንያት ስልጣኑንም ለቆ ከሀገርም ስለተሰደደ ሙሉ በሙሉ ግንኙነታቸው ቢቋረጥም ውርሱን ግን አጠንክራ አስቀጥላለች፡፡ከእሱ ጋር ያላት ግንኙነት ከተቋረጠ በኋላ ሁለት ወንዶችን በማደን የስሜቷ አገልጋይ እንዲሆኑ አሰልጥና ልትጠቀምባቸው ሞክራ ነበር ግን ብዙም ሳይዘልቅ ከሽፎባታል… በመጨረሻ በሆነ አጋጣሚ ፋሲልን አገኘችና ተሳካላት.ይሄው አመት አለፋቸው፡
ፋሲል ስራውን ቀጥሏል፡፡
‹‹ኸረ የእኔ ጌታ ይቅር በለኝ..››
‹‹ይቅርታ አይገባሽም››
‹‹ተው እንጂ አትጨክንብኝ››
‹‹ከጥፋትሽ መማር አለብሽ..ሀጥያትሽ እንዲሰረይልሽ መቀጣት ይገባሻል››
‹‹እሺ የእኔ ፍቅር…እንዳልክ››
የተቆራረጠና በጣር የተሞላው ምልልስ በግርፊያው እንደታጀበ ቀጥሏል..ግርፊያው ከመብዛቱ የተነሳ ክንዶቹ እየዛሉ መጡበት፡፡
‹‹እሺ የእኔ ጌታ ሁለተኛ አልመለስበትም…አይለመደኝም››
‹‹ሁል ጊዜ እንዲሁ ነሽ..አትታረሚም››
‹‹በቃኝ አልኩ እኮ.. አይለመደኝም.. ተቃጠልኩልህ… ሞትኩልህ… ተንገበገብኩልህ›› በዚህ ጊዜ አለንጋውን ወደ ወለል ወረወረና ሳንጃውን አነሳ..በደንብ ተጠጋት.. ሳንጃውን በደረቷ አሻግሮ በሁለት ጡቶቾ መካከል ሰቅስቆ አስገባው
‹‹ከዚህ ከፍ ያለ ቅጣት ነው ሚያስፈልግሽ››
‹‹ኸረ ይቅር በለኝ የእኔ ጌታ››
ሳንጃውን አጠነከረ …በፍራቻ ተርበተበተች፡፡ወደ ታች ገፋው የለበሰችው የጡት ማስያዣ ማንገቻን ተራ በተራ ሸርክቶ በተነው....የጡት ማስያዣ ከገላዋ ተፋቶ ወደ ወለሉ ወደቀ፡፡መቃተቷን ቀጥላለች..በወጥመድ የተያዘች አይጥ መስላለች፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ስልኳን ዘግታ ወደጳውሎስ ተመለሰችና ቁጭ አለች‹‹ወደቢሾፍቱ መቼ መንቀሳቀስ ትችላለህ?››
‹‹በቃ… ነገም ቢሆን መሄድ እችላለሁ…እናቴን መሰናበት ካልሆነ ሌላ የሚያቆየኝ ጉዳይ የለኝም፡፡››
‹‹ጥሩ …ነገ ጠዋት ሁሉ ነገር ዝግጁ አድርጎ የሆነ ሰው ይደውልልሀል ፡፡ መኪና ይይዛል…እሱም አብሮህ ነው እዛ የሚቀመጠው…የሚያስፈልግህን ነገር ሁሉ የሚያመቻቸው እሱ ነው….አንተ መቶ ፐርሰንት ትኩረትህን ስራህ ላይ ብቻ እንድታደርግ ነው የምፈልገው፡፡ ማንኛውም የምትፈልገው ነገር ሲኖር ለእሱ መንገር ብቻ ነው የሚጠበቅብህ..እሱ ያሟላልሀል፡፡ ….እንደቅድሚያ ክፍያ 50 ሺ ብር ጠዋት በእሱ በኩል እልክልሀለው፡፡የተወሰነውን ቀንሰህ ለእናትህ መስጠትና ምርቃት ማግኘት ትችላለህ፡፡እዛ ያለው ሙሉ ወጪህ የሚሸፈነው በእኔ ነው፡፡››
‹‹ከሁለት ወር ቀድሜ ከጨረስኩስ..?››
‹‹ተጫማሪ ቦነስ ይኖርሀል ማለት ነው፡፡››
‹‹ተስማምቼያለሁ.. አሁን መሄድ እችላለሁ…?፡፡››
‹‹አዎ …ምስጢራዊነቱ ላይ ግን ተጠንቀቅ… ህይወትህን ሊያሳጣህ ከዛም አልፎ…ጦሱም ለእናትህ ሊተርፍ ይችላል›› ብላ ጨብጣ ሸኘችውና..ጋርደኑን ለቃ ወደቤት ገባች፡፡ቀጥታ ፎቅ ላይ ወደሚገኘው የተንጣለለ መኝታ ክፍሏ ነው ያመራችው፡፡ በጣም ደስ ብሏታል፡፡ይህ ጉዳይ ሀሳብ ሆኗት ለወራት ሲያስጨንቃት ነበር ፤ እንዲህ መስመር በመያዙ ፈነጠዘች..ይህ መፅሀፍ ለእሷ የኒኩሊየር ቦንብን ያህል ዋጋ አለው፡፡እናም አሁን የተደሰተችው መደሰት ልክ አንድ የአሸባሪ ቡድን መሪ የኒኩሊየር አረር በእጁ ሲገባ የሚሰማውን አይነት ስሜት ነው የተሰማት፡፡
ቀጥታ ወደ ሻወር ቤት ሄደችና ፈጣን የሆነ ሻወር ወሰደች፡፡ ወደቁም ሳጥኗ ሄደችና ፓንቷንና ጡት ማሳያዣዋን ብቻ ለበሰችና ጋዋኗን ደርባበት አልጋዋ ጠርዝ ላይ በመቀመጥ ፋሲልን መጠበቅ ጀመረች..አሁን ለዚህ በውስጧ ለሚፈሰው ደስታ ቺርስ ብላ የምትጋብዘው አንድ ነገር አስፈልጓታል፡፡
ፋሲል ስለእቅዱ እያሰላሰለ ተንደርድሮ ቤቷ ሲደርስ ሳሎኑ ባዶ ነው፡፡ ተንደርድሮ ወደፎቅ ወጣ፡፡መኝታ ቤት ገባ፡፡በጋዋን ግማሽ እርቃኗን ሸፍና ግማሹን አጋልጣ አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ ብላለች፡፡ገና አልፎ ወደ ውስጥ እንደገባ ነው ከጭኗ የተነሳው ነፀብራቅ አይኖቹ ላይ የተመሰገው፡፡
ሁኔታዋን ሲያይ ፈራት…የመጣበትን እቅድ ማሳካት እንደማይችል ውስጡ ጠረጠረ.. እሷ ለወሬ ሳይሆን ለወሲብ ዝግጁ ሆና ነበር የጠበቀችው ፡፡ከረሜላ እንዲገዛለት እናትዬውን በልምምጥ እንደሚጠይቅ ህጻን ልጅ ለንቦጩን ጥሎ‹‹አንድ ነገር ላስቸግርሽ ነበር››አላት፡፡
‹‹የእኔ ማር ያንተ ወሬ ይደርሳል….እንደምታየው አሁን ተርቤያለሁ..ቅድሚያ መቅደም ያለበትን ነገር ብናስቀድም..››
‹‹ችግር የለውም..ግን ያልኩሽን እሺ እንደምትይኝ ቃል ግቢልኝ›› ለነገሩ ብዙም ትኩረት ባለመስጠት‹‹ቃል ገብቼልሀለሁ››አለችው..፡፡
ግንባሩን በማነቃነቅ እሱም መስማማቱን አረጋገጠላት…
‹‹ግን ቁጥር 5 ነው የምፈልገው››አለችው፡፡
ገባው…ሁለቱ የሚግባቡበት ኮድ ነው ፡፡12 ዓይነት በመሰቃየት የምትረካበት ዘዴዎች አሉ፡፡እያንዳንዱን ዘዴ በቁጥር ስያሜያቸው ለይታ አስጠንታዋለች.. አሳውቃዋለች፡፡
እጇን ይዞ ከተቀመጠችበት የአልጋው ጠርዝ አነሳት፡የለበሰችውን ጋዋን በቀላሉ ካላዯ ላይ አነሳና እዛው ወለል ላይ ተዋት፡፡፡ከፊት ለፊቱ ግድግዳ የላይኛው ኮርነር ላይ ግድግዳው ውስጥ ከተቀበረ ብረት አንድ ላይ በተያያዘ ጠንካራ ሰንሰለት እጆቿን ለየብቻ አሰራቸው፡፡በተመሳሳይ መልኩ ከወለሉ ጋር አንድ ላይ ተጣብቆ ከተሰራ ሰንሰለት ጋር እግሮቾን አለያይቶ አሰራቸው፡፡በአጠቃላይ ስትታይ ወዲህና ወዲያ ተበለቃቅጣ የ x ምልክት ሰራች፡፡ከወደ ጥግ የሚገኝ ኮመዲኖውን ከፈተና አብረቅራቂ ሳንጃ እና የተወለወለ የፈረስ መግረፊያ አለንጋ አወጣ፡፡ ቀረባትና ሳንጃውን በቅርብ ርቀት ከሚገኘው ደረቅ ወንበር ላይ አስቀመጠው፡፡አለንጋውን አስተካከለና ባለ በሌለ ኃይሉ መቀመጫዋን ለመጠጣት..ደገማት..በጀርባዋ ዞረ..ፍጥነቱም ኃይሉም እየጨመረ ሲመጣ ፊቷ እየተቀያየረ..ድምፅ እያወጣች መጣች፡፡
ይሄንን የወሲብ አይነት ልክ እንደጥሩ ነገር የወረሰችው በምትሰራው የማሳጅ ስራዋ ደንበኛዋ ከሆነ ከአመታት በፊት የሀገሪቱ ትልቅ ባለስልጣን ከነበረ አንድ ሰው ነው፡፡ይሄ ባለስልጣን ለሶስት አመት ያህል የምትሰራበት ማሳጅ ቤት ደንበኛ ሆኖ በወር ሁለት ቀን ይጎበኛት ነበር፡፡
በሚመጣበት ጊዜ በሁለት ጋርዶች ተከቦ አንድ ሻንጣ የማሰቃያ ብረታ ብረቶችንና መግረፊያ አለንጋዎችን በመያዝ ነበር፡፡ከዛ በሚሰቀጥጥ አይነት ሁኔታ እንድታሰቃየው፤ እንድትገርፈውና አንዳንዴም በስለት ቆዳውን እንድትሰነጣጥቀው ያስገድዳት ነበር..ማስገደዱ ግን በማሳፈራራት ሳይሆን በገንዘብ ኃይል የሚከወን ነበር፡፡ለአገልግሎቷ በአንድ ቀን ሀያና ሰላሳ ሺ ብር ነበር የሚከፍላት፡፡ከዛም በላይ አሁን የምትኖርበትን ባለአንድ ፎቅ የተንጣለለ ቪላ ቤት የሰራችበትን 250 ካሬ መሬት በነፃ ከማዘጋጃ ያሰጣት
እሱ ነው፡፡በዛ የተነሳ በሚፈልገው መጠን መጨረሻ ጠብታ ድረስ በስቃዩ ደስታ አግኝቶ እንዲረካ የተቻላትን ጥረት ታደርግ ነበር..በሂደት ግን ለራሷ ቆይ ልሞክረው ብላ በመጠኑ ስትሞክረው .ከዛ ትንሽ ስትጨምርበት….ሙሉ በሙሉ የባህሪው ተጋሪ ሆነች፡፡ልክ እንደ ሀሺሽ ሱስ ተፀናወታት፡፡እሱ በመሰቃየቱ ብቻ የሚረካ ግለሰብ ነበር.እሷ ደግሞ በማሰቃየትም. በመሰቃየትም የምትረካ ሴት ሆና እርፍ አለች..ከመምህሩ ደቀመዝሙሩ ይባል የለ….እንግዲህ ይሄ ሰው በአሁኑ ጊዜ በፖለቲካ ልዩነት ምክንያት ስልጣኑንም ለቆ ከሀገርም ስለተሰደደ ሙሉ በሙሉ ግንኙነታቸው ቢቋረጥም ውርሱን ግን አጠንክራ አስቀጥላለች፡፡ከእሱ ጋር ያላት ግንኙነት ከተቋረጠ በኋላ ሁለት ወንዶችን በማደን የስሜቷ አገልጋይ እንዲሆኑ አሰልጥና ልትጠቀምባቸው ሞክራ ነበር ግን ብዙም ሳይዘልቅ ከሽፎባታል… በመጨረሻ በሆነ አጋጣሚ ፋሲልን አገኘችና ተሳካላት.ይሄው አመት አለፋቸው፡
ፋሲል ስራውን ቀጥሏል፡፡
‹‹ኸረ የእኔ ጌታ ይቅር በለኝ..››
‹‹ይቅርታ አይገባሽም››
‹‹ተው እንጂ አትጨክንብኝ››
‹‹ከጥፋትሽ መማር አለብሽ..ሀጥያትሽ እንዲሰረይልሽ መቀጣት ይገባሻል››
‹‹እሺ የእኔ ፍቅር…እንዳልክ››
የተቆራረጠና በጣር የተሞላው ምልልስ በግርፊያው እንደታጀበ ቀጥሏል..ግርፊያው ከመብዛቱ የተነሳ ክንዶቹ እየዛሉ መጡበት፡፡
‹‹እሺ የእኔ ጌታ ሁለተኛ አልመለስበትም…አይለመደኝም››
‹‹ሁል ጊዜ እንዲሁ ነሽ..አትታረሚም››
‹‹በቃኝ አልኩ እኮ.. አይለመደኝም.. ተቃጠልኩልህ… ሞትኩልህ… ተንገበገብኩልህ›› በዚህ ጊዜ አለንጋውን ወደ ወለል ወረወረና ሳንጃውን አነሳ..በደንብ ተጠጋት.. ሳንጃውን በደረቷ አሻግሮ በሁለት ጡቶቾ መካከል ሰቅስቆ አስገባው
‹‹ከዚህ ከፍ ያለ ቅጣት ነው ሚያስፈልግሽ››
‹‹ኸረ ይቅር በለኝ የእኔ ጌታ››
ሳንጃውን አጠነከረ …በፍራቻ ተርበተበተች፡፡ወደ ታች ገፋው የለበሰችው የጡት ማስያዣ ማንገቻን ተራ በተራ ሸርክቶ በተነው....የጡት ማስያዣ ከገላዋ ተፋቶ ወደ ወለሉ ወደቀ፡፡መቃተቷን ቀጥላለች..በወጥመድ የተያዘች አይጥ መስላለች፡፡
#ጉዞ_በፀሎት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በፀሎት በእንባዋ እና ሜካፕ ቅልቅል የተበላሸውን ፊቷን በሳሙና ታጠበችና አፀዳችው….መልሶ ሜካፕ መጠቀም ሳያስፈልጋት ቀጥታ ወደሳሎን ሄደች፡፡ከላይ ከአንደኛ ፎቅ እስቴሩን ተጠቅማ ወደታች ስትወርድ በመጀመሪያ አይኗ የገቡት እናትና አባቷ ነበሩ… ጎን ለጎን ተጣብቀውና እጅ ለእጅ ተቆላልፈው…በየመቀመጫው እየተዞዞሩ እንግዶቹን ያዋራሉ፡፡‹‹እንኳን ሰላም መጣችሁ›› እያሉ የውሸት የተጠና ሳቅ ይስቃሉ፡፡ከአስር ደቂቃ በፊት እንደዛ በፀያፍ ቃላት ሲጠዛጠዙ ላያቸው ሰው አሁን በእንደዚህ አይነት ቅርበት መጣበቅ ይችላል ብሎ ማንም ሊያስብ አይችልም፡፡
‹‹ሰላም ተስፋዬ እና ሰላሞን ቦጋለ እንኳን የእናንተን ገፀ ባህሪ ቢሰጣቸው በዚህ ልክ አስመስለው መጫወት መቻላቸውን በጣም እጠራጠራለሁ፡፡››እያለች ወደታች ወርዳ መድረኩ ላይ ወደተዘጋጀላት የክብር ቦታ ሄዳ ተቀመጠች፡፡ወዲያው እሷን ብለው የመጡ የሰፈርና የዩኒቨርሲቲ ጓደኞቾ ዙሪያዋን ከበቧት..እሷም ወላጆቾን እንደአርአያ ወስዳ የውስጧን ብስጭትና ንዴት በሆዷ ቀብራ አንድ ልደቷ እየተከበራላት እንዳለ ደስተኛ ቀበጥ የሞጃ ልጅ በፈንጠዝያና በፌሽታ ልደቷን ማክበሩ ላይ ትኩረቷን አደረገች….፡፡
ከመቀመጫዋ ተነሳችና ከእናቷ ጋር ደነሰች…ከዛ ከአባቷም ጋር ደነሰች…እናም በሁለቱ መሀከል ሆና ለሶስት ሆነው እንዲደነስ አደረገች….ይሄ እንቅስቃሴያቸው እያንዳንዱ ዳንሳቸውና የእርስ በርስ መተቃቀፋቸው በፕሮፌሽናል ቪዲዬ ማን እየተቀረፀና ፎቶም እየተነሳ መሆኑን ታውቃለች….ለዛም ነው እንደዛ እያደረገች ያለችው‹‹ልጄ እስከዛሬ ከነበረው ልደትሽ ሁሉ ይሄ ልዩ ነው…ይሄው ሀያ አንድ አመት ሙሉ ያንቺን ልደት ሳከብር አንድ ቀን አብሬሽ እንድደንስ ጋብዘሺን አታውቂም ነበር….ዛሬ ግን…››ለሶስት ሆነው እጅ ለእጅ ተያይዘው በመደነስ ላይ ሳሉ ነበር አባቷ ስሜታዊ ሆኖ የተናገረው፡፡
እናትዬውም ወዲያው ነበር የራሷን ሀሳብ ያስቀመጠችው‹‹አባትሽ እውነቱን ነው….እኔም ብሆን ከልጄ ጋር የመደነሱን እድል ሳገኝ ይሄ የመጀመሪያ ቀኔ ነው…በጣም ደስ ብሎኛል፡፡››
‹‹እርስ በርሳችሁስ?››ስትል ሁለቱንም ያስደነገጠ ጥያቄ ጠየቀቻችው፡፡
‹‹ማለ…ት?››እናትዬው በተለጠጠ ንግግር ጠየቀቻት፡፡
‹‹አንቺና አባዬ እንዲህ እጅ ለእጅ ተያይዛችሁ ከደነሳችሁ ምን ያህል አመት ሆናችሁ?››ጥያቄውን አፍታታ ደገመችው፡፡
‹‹እኔ እንጃ ልጄ እኔ አላስታውሰውም…..ምን አልባት አንቺ ከመወለድሽ በፊት ይመስለኛል››አባትዬው መለሰ፡፡
‹‹አያችሁ..ልጅ ወላጆቹ የሚያወሩትን ሳይሆን የሚያደርጉትን ነው ኮርጆ ደግሞ የሚያደርገው..እናንተ በዚህ መልክ ስትደንሱ አይቼ ስለማላውቅ ነው እኔም ላደርገው ያልቻልኩት…ፍቅርን በተመለከተ ጥሩ አርአያዎቼ አልነበራችሁም ማለት ነው..አዎ እውነቱ እንደዛ መሰለኝ፡፡››
‹‹አይ ያ እውነት አይደለም፡፡ልጄ እኛ በጣም እኮ ነው የምንወድሽ፡፡››
‹‹እሱ አይደለም ጥያቄው..እናንተስ እርስ በርስ እንዴት ናችሁ…..?ከመሀከላችሁ ማንኛችሁ ናችሁ የታመማችሁት….?ምናችሁን ነው የሚያማችሁ….?እንዴት ነው ይሄን ሁሉ አመታት እርስ በርስ መጠላላት የማይደክማችሁ…..?እንዴት አንዳችሁ እንኳን አትሸነፉም….?ለማንኛውም እኔ ማውራቱ ደከመኝ …ይብቃን…..ከአሁን ወዲህ ልደት ብዬ ስለማልደግስ የዛሬው የመጨረሻችን ነው፡፡››
‹‹የመጨረሻ ማለት?››አሁንም ልጃቸሁን እንደአምስት አመት ህጻን የሚያዩት አባቷ ኮስተር ብለው ጠየቁ፡፡
‹‹አባዬ አትኮሳተር ፡፡አሁን ሀያ አንድ አመት ሞላኝ…እራሴን ችዬ ከቤት መውጪያ ጊዜዬ ከመድረሱም በላይ እያለፈብኝ ነው…በእናነተ ላይ መንጠልጠልና መደገፍ ይበቃኛል…ከነገ ጀምሮ ጋርዶችህ እንዲከተሉኝ አልፈልግም….በሹፌርም አልንቀሳቀስም…..በአጠቃላይ እንደምርኮኛ ወፍ ለዘመናት ካስቀመጥከኝ ጎጆ በሩን ሰብሬ ወጣላሁ ..ክንፌን በሰፊው ዘርግቼ በሰፊው ሰማይ ላይ ባሻኝ አቅጣጫ በራለሁ..አንተም ልታስቆመኝ ያለህ ኃይል በሙሉ በቂ አይሆንም፡፡››.
ይሄ ንግግር በሁለቱም ወላጆች ላይ መብረቃዊ ድንጋጤ ነው ያስከተለው‹‹ልጄ እንዲህ አይነት ቀልድ ከመቼ ወዲህ ነው መቃላለድ የጀመርነው..?ይሄ እቤት ዘመንሽን ሁሉ የምትኖሪበት ያንቺ የእድሜ ልክ ቤተመንግስት ነው…እዚሁ አግብተሸ እዚሁ ወልደሽ እዚሁ ነው የምታረጂው..ይሄን ምን ጊዜም ከአእምሮሽ እንዳታወጪው፡፡››
‹‹አባዬ… እናንተም መቼም ቢሆን ይህቺን ቀን ከአእምሮችሁ አታውጧት….››
‹‹እሺ ልጄ አሁን ለእንዲህ አይነት ጭቅጭቅ ጊዜው አይደለም… በድጋሚ መልካም ልደት..››
‹‹አመሰግናለው ..››ብላ
ሁለቱንም በየተራ ጉንጫቸውን ሳመችና ልርገፍ እያለ የሚታናነቃትን እንባዋን እንደምንም ከትራ ወደመቀመጫዋ ተመሰችና ከጓደኞቾ ጋር ተቀላቀለች፡፡፡
የልደት ዝግጅቱ ከምሽቱ 2 ሰዓት ላይ የጀመረ ሲሆን እሰከአራት ሰዓት ያለው ዝግጅት ለሁሉም የሚሆን ሰከን ያለ ሙዚቃ ያለበት የምግብና የመጠት መስተንግዶ ጨምሮ… የተረጋጋ የእርስ በርስ ጫወታ… የኬክ ቆረሳና.. የሻማ ማጥፋት ስርአት …የስጦታ ዝግጅት የተደረገበትና የተለመደ አይነት ነበር…ከአራት ሰዓት በኃላ ግን ጠና ጠና ያሉት ሰዎች አባትና እናቷንም ጨምሮ ግዙፍንና የተንጣለለውን ሳሎን ለወጣቶቹ ለቀው በመሰናበት ሄዱ፡፡የዝግጅቱ አጠቃላይ ሁኔታ ተቀየረ..ሙዚቃዎቹ የፈጠኑና የሚያስጨፍሩ ሆኑ፤ መጠጡ የጠነከረና አስካሪ እየሆነ ሄደ….ይሄም ሆኖ ግን በፀሎትን የሚጠብቁ ሁለት ጋርዶች የሳሎንን የግራና ቀኝ በራፍ ይዘው በተጠንቀቅ እንደቆሙ ነው፡፡እሷም በአይነ ቁራኛ እያየቻቸው ነው…በየሆነ ደቂቃ ልዩነት መጠጥ እንዲወስዱላቸው ለአስተናጋጆቹ መልዕክት ማስተላፏን ፈፅሞ አትረሳም…..መጀመሪያ ስራ ላይ ስለሆኑ መጠጥ እንደማይጠጡ በመናገር መልሰው ነበር..በኃላ ግን እራሷ ሄዳ ‹‹በልደቴ ቀንማ ቢያንስ አንድ ጠርሙስ መጠጣት አለባችሁ ››ብላ እንዲቀበል አስገደደቻቸውና ተቀበሏት…በአንድ ብቻ ግን አላቆሙም፤ አራትና አምስት መደጋገም ቻሉ..፡፡ሰዓቱ እኩለ ለሊት አልፎ ሰባት ሰዓት አካባቢ ሲሆን ሰክሮ ሚለፋደደው በዛ….በፀሎት ግን ከመጀመሪያም ጀምሮ እየጠጣች አልነበረም ….ዛሬ የምትጠጣበት ቀን እንዳልሆነ ከመጀመሪያውኑ ነው የወሰነችው…እንደምንም ጋርዶቹን በጥንቃቄ እያየች…እየተሹለከለከች የፎቁን ደረጃ ተያያዘችውና ወደላይ ወደመኝታ ቤቷ አመራች…ከፍታ ገባች እና መልሳ ከውስጥ ቆለፈችው፡፡
የለበሰችውን ቀሚስ በፍጥነት አወለቀችና ቅድም አዘጋጅታ የነበረውን ጅንስ ሱሪ ለበሰች…፡፡ወርቃማ አርቴፊሻል ፀጉሯን አወለቀችና ጥቁር ሆኖ ከኃላ ረጅም ከፊት አጭር ሆኖ ከፊል ግንባሯን ሚሸፍን ሌላ ፀጉር አጠለቀችና ከላይ ኮፍያ ያለው ጥቁር ጃኬት ደረበችበት፡፡ አይኗ ላይ ጥቁር መነፅር ሰካችና መስኮቱን ከፈተች…፡፡
…መለስተኛ የቆዳ ሻንጣዋን ከአልጋዋ ላይ አነሳችና በጀርባዋ አንጠለጠለችው… አዎ በጀርባ የሚገኘውን የአደጋ ጊዜ መውጫ ተጠቅማ ወደ ምድር መውረድ ጀመረች፡፡ይሄንን መወጣጫ ልጅ እያለች ጀምሮ በጣም ትፈራዋለች፡፡ መጀመሪያ ቀኝ እግሯን አስቀደመች
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በፀሎት በእንባዋ እና ሜካፕ ቅልቅል የተበላሸውን ፊቷን በሳሙና ታጠበችና አፀዳችው….መልሶ ሜካፕ መጠቀም ሳያስፈልጋት ቀጥታ ወደሳሎን ሄደች፡፡ከላይ ከአንደኛ ፎቅ እስቴሩን ተጠቅማ ወደታች ስትወርድ በመጀመሪያ አይኗ የገቡት እናትና አባቷ ነበሩ… ጎን ለጎን ተጣብቀውና እጅ ለእጅ ተቆላልፈው…በየመቀመጫው እየተዞዞሩ እንግዶቹን ያዋራሉ፡፡‹‹እንኳን ሰላም መጣችሁ›› እያሉ የውሸት የተጠና ሳቅ ይስቃሉ፡፡ከአስር ደቂቃ በፊት እንደዛ በፀያፍ ቃላት ሲጠዛጠዙ ላያቸው ሰው አሁን በእንደዚህ አይነት ቅርበት መጣበቅ ይችላል ብሎ ማንም ሊያስብ አይችልም፡፡
‹‹ሰላም ተስፋዬ እና ሰላሞን ቦጋለ እንኳን የእናንተን ገፀ ባህሪ ቢሰጣቸው በዚህ ልክ አስመስለው መጫወት መቻላቸውን በጣም እጠራጠራለሁ፡፡››እያለች ወደታች ወርዳ መድረኩ ላይ ወደተዘጋጀላት የክብር ቦታ ሄዳ ተቀመጠች፡፡ወዲያው እሷን ብለው የመጡ የሰፈርና የዩኒቨርሲቲ ጓደኞቾ ዙሪያዋን ከበቧት..እሷም ወላጆቾን እንደአርአያ ወስዳ የውስጧን ብስጭትና ንዴት በሆዷ ቀብራ አንድ ልደቷ እየተከበራላት እንዳለ ደስተኛ ቀበጥ የሞጃ ልጅ በፈንጠዝያና በፌሽታ ልደቷን ማክበሩ ላይ ትኩረቷን አደረገች….፡፡
ከመቀመጫዋ ተነሳችና ከእናቷ ጋር ደነሰች…ከዛ ከአባቷም ጋር ደነሰች…እናም በሁለቱ መሀከል ሆና ለሶስት ሆነው እንዲደነስ አደረገች….ይሄ እንቅስቃሴያቸው እያንዳንዱ ዳንሳቸውና የእርስ በርስ መተቃቀፋቸው በፕሮፌሽናል ቪዲዬ ማን እየተቀረፀና ፎቶም እየተነሳ መሆኑን ታውቃለች….ለዛም ነው እንደዛ እያደረገች ያለችው‹‹ልጄ እስከዛሬ ከነበረው ልደትሽ ሁሉ ይሄ ልዩ ነው…ይሄው ሀያ አንድ አመት ሙሉ ያንቺን ልደት ሳከብር አንድ ቀን አብሬሽ እንድደንስ ጋብዘሺን አታውቂም ነበር….ዛሬ ግን…››ለሶስት ሆነው እጅ ለእጅ ተያይዘው በመደነስ ላይ ሳሉ ነበር አባቷ ስሜታዊ ሆኖ የተናገረው፡፡
እናትዬውም ወዲያው ነበር የራሷን ሀሳብ ያስቀመጠችው‹‹አባትሽ እውነቱን ነው….እኔም ብሆን ከልጄ ጋር የመደነሱን እድል ሳገኝ ይሄ የመጀመሪያ ቀኔ ነው…በጣም ደስ ብሎኛል፡፡››
‹‹እርስ በርሳችሁስ?››ስትል ሁለቱንም ያስደነገጠ ጥያቄ ጠየቀቻችው፡፡
‹‹ማለ…ት?››እናትዬው በተለጠጠ ንግግር ጠየቀቻት፡፡
‹‹አንቺና አባዬ እንዲህ እጅ ለእጅ ተያይዛችሁ ከደነሳችሁ ምን ያህል አመት ሆናችሁ?››ጥያቄውን አፍታታ ደገመችው፡፡
‹‹እኔ እንጃ ልጄ እኔ አላስታውሰውም…..ምን አልባት አንቺ ከመወለድሽ በፊት ይመስለኛል››አባትዬው መለሰ፡፡
‹‹አያችሁ..ልጅ ወላጆቹ የሚያወሩትን ሳይሆን የሚያደርጉትን ነው ኮርጆ ደግሞ የሚያደርገው..እናንተ በዚህ መልክ ስትደንሱ አይቼ ስለማላውቅ ነው እኔም ላደርገው ያልቻልኩት…ፍቅርን በተመለከተ ጥሩ አርአያዎቼ አልነበራችሁም ማለት ነው..አዎ እውነቱ እንደዛ መሰለኝ፡፡››
‹‹አይ ያ እውነት አይደለም፡፡ልጄ እኛ በጣም እኮ ነው የምንወድሽ፡፡››
‹‹እሱ አይደለም ጥያቄው..እናንተስ እርስ በርስ እንዴት ናችሁ…..?ከመሀከላችሁ ማንኛችሁ ናችሁ የታመማችሁት….?ምናችሁን ነው የሚያማችሁ….?እንዴት ነው ይሄን ሁሉ አመታት እርስ በርስ መጠላላት የማይደክማችሁ…..?እንዴት አንዳችሁ እንኳን አትሸነፉም….?ለማንኛውም እኔ ማውራቱ ደከመኝ …ይብቃን…..ከአሁን ወዲህ ልደት ብዬ ስለማልደግስ የዛሬው የመጨረሻችን ነው፡፡››
‹‹የመጨረሻ ማለት?››አሁንም ልጃቸሁን እንደአምስት አመት ህጻን የሚያዩት አባቷ ኮስተር ብለው ጠየቁ፡፡
‹‹አባዬ አትኮሳተር ፡፡አሁን ሀያ አንድ አመት ሞላኝ…እራሴን ችዬ ከቤት መውጪያ ጊዜዬ ከመድረሱም በላይ እያለፈብኝ ነው…በእናነተ ላይ መንጠልጠልና መደገፍ ይበቃኛል…ከነገ ጀምሮ ጋርዶችህ እንዲከተሉኝ አልፈልግም….በሹፌርም አልንቀሳቀስም…..በአጠቃላይ እንደምርኮኛ ወፍ ለዘመናት ካስቀመጥከኝ ጎጆ በሩን ሰብሬ ወጣላሁ ..ክንፌን በሰፊው ዘርግቼ በሰፊው ሰማይ ላይ ባሻኝ አቅጣጫ በራለሁ..አንተም ልታስቆመኝ ያለህ ኃይል በሙሉ በቂ አይሆንም፡፡››.
ይሄ ንግግር በሁለቱም ወላጆች ላይ መብረቃዊ ድንጋጤ ነው ያስከተለው‹‹ልጄ እንዲህ አይነት ቀልድ ከመቼ ወዲህ ነው መቃላለድ የጀመርነው..?ይሄ እቤት ዘመንሽን ሁሉ የምትኖሪበት ያንቺ የእድሜ ልክ ቤተመንግስት ነው…እዚሁ አግብተሸ እዚሁ ወልደሽ እዚሁ ነው የምታረጂው..ይሄን ምን ጊዜም ከአእምሮሽ እንዳታወጪው፡፡››
‹‹አባዬ… እናንተም መቼም ቢሆን ይህቺን ቀን ከአእምሮችሁ አታውጧት….››
‹‹እሺ ልጄ አሁን ለእንዲህ አይነት ጭቅጭቅ ጊዜው አይደለም… በድጋሚ መልካም ልደት..››
‹‹አመሰግናለው ..››ብላ
ሁለቱንም በየተራ ጉንጫቸውን ሳመችና ልርገፍ እያለ የሚታናነቃትን እንባዋን እንደምንም ከትራ ወደመቀመጫዋ ተመሰችና ከጓደኞቾ ጋር ተቀላቀለች፡፡፡
የልደት ዝግጅቱ ከምሽቱ 2 ሰዓት ላይ የጀመረ ሲሆን እሰከአራት ሰዓት ያለው ዝግጅት ለሁሉም የሚሆን ሰከን ያለ ሙዚቃ ያለበት የምግብና የመጠት መስተንግዶ ጨምሮ… የተረጋጋ የእርስ በርስ ጫወታ… የኬክ ቆረሳና.. የሻማ ማጥፋት ስርአት …የስጦታ ዝግጅት የተደረገበትና የተለመደ አይነት ነበር…ከአራት ሰዓት በኃላ ግን ጠና ጠና ያሉት ሰዎች አባትና እናቷንም ጨምሮ ግዙፍንና የተንጣለለውን ሳሎን ለወጣቶቹ ለቀው በመሰናበት ሄዱ፡፡የዝግጅቱ አጠቃላይ ሁኔታ ተቀየረ..ሙዚቃዎቹ የፈጠኑና የሚያስጨፍሩ ሆኑ፤ መጠጡ የጠነከረና አስካሪ እየሆነ ሄደ….ይሄም ሆኖ ግን በፀሎትን የሚጠብቁ ሁለት ጋርዶች የሳሎንን የግራና ቀኝ በራፍ ይዘው በተጠንቀቅ እንደቆሙ ነው፡፡እሷም በአይነ ቁራኛ እያየቻቸው ነው…በየሆነ ደቂቃ ልዩነት መጠጥ እንዲወስዱላቸው ለአስተናጋጆቹ መልዕክት ማስተላፏን ፈፅሞ አትረሳም…..መጀመሪያ ስራ ላይ ስለሆኑ መጠጥ እንደማይጠጡ በመናገር መልሰው ነበር..በኃላ ግን እራሷ ሄዳ ‹‹በልደቴ ቀንማ ቢያንስ አንድ ጠርሙስ መጠጣት አለባችሁ ››ብላ እንዲቀበል አስገደደቻቸውና ተቀበሏት…በአንድ ብቻ ግን አላቆሙም፤ አራትና አምስት መደጋገም ቻሉ..፡፡ሰዓቱ እኩለ ለሊት አልፎ ሰባት ሰዓት አካባቢ ሲሆን ሰክሮ ሚለፋደደው በዛ….በፀሎት ግን ከመጀመሪያም ጀምሮ እየጠጣች አልነበረም ….ዛሬ የምትጠጣበት ቀን እንዳልሆነ ከመጀመሪያውኑ ነው የወሰነችው…እንደምንም ጋርዶቹን በጥንቃቄ እያየች…እየተሹለከለከች የፎቁን ደረጃ ተያያዘችውና ወደላይ ወደመኝታ ቤቷ አመራች…ከፍታ ገባች እና መልሳ ከውስጥ ቆለፈችው፡፡
የለበሰችውን ቀሚስ በፍጥነት አወለቀችና ቅድም አዘጋጅታ የነበረውን ጅንስ ሱሪ ለበሰች…፡፡ወርቃማ አርቴፊሻል ፀጉሯን አወለቀችና ጥቁር ሆኖ ከኃላ ረጅም ከፊት አጭር ሆኖ ከፊል ግንባሯን ሚሸፍን ሌላ ፀጉር አጠለቀችና ከላይ ኮፍያ ያለው ጥቁር ጃኬት ደረበችበት፡፡ አይኗ ላይ ጥቁር መነፅር ሰካችና መስኮቱን ከፈተች…፡፡
…መለስተኛ የቆዳ ሻንጣዋን ከአልጋዋ ላይ አነሳችና በጀርባዋ አንጠለጠለችው… አዎ በጀርባ የሚገኘውን የአደጋ ጊዜ መውጫ ተጠቅማ ወደ ምድር መውረድ ጀመረች፡፡ይሄንን መወጣጫ ልጅ እያለች ጀምሮ በጣም ትፈራዋለች፡፡ መጀመሪያ ቀኝ እግሯን አስቀደመች
#ወይ_አጋጣሚ(አጭር ልብወለድ)
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርስት_በዘሪሁን
==========================
ቢሆንም ቅንዝሬ ያው ቅንዝር ነውና ጆሮው የተደፈነ ነው፤የእኔ እና የእሷን ምክንያት አያዳምጥም ፡፡ስለዚህ እመክረው እመክረውና…ከዛም ደግሞ እለምነው እለምነው እና በቃ ከአቅሜ በላይ ሲሆን እንደነርኳችሁ በወር አንዴ በደሞዝ ሰሞን ወደ አብረቅራቂ መብራት ወደሚንቦገባግባቸው የለሊት ቤቶች ጐራ እላለሁ ፡፡ እንደዛም ሆኖ ግን ልቤ ለሀይሚ እንዳላዘነ ነው፡፡ዛሬ ግን እፎይ ልገላገል ነው ፡፡ሀይሚ እቤት ለመምጣት ከስድስት አታካች ወራቶች ጭቅጭቅ በኋላ ተስማምታለች፡፡ከቀኑ 8 ሰዓት ነው የምትመጣው፡፡እኔ ግን ከእንቅልፍ የባነንኩት ከለሊቱ 8 ሰዓት ነው፡፡ለዝግጅት፡፡እውነቴን ነው እኮ ፡፡ገና እቤት ማዘጋጀት አለ፣ዕቃ ማጣጠብ አለ፣አልጋ በስርአት ማንጠፍ አለ፣ለፍቅራችን ማጀቢያ ሙዚቃ መምረጥ አለ፣ደግሞ እኔም እንድደፍራት እሷም እንድትደፈርልኝ የሚያግዝ መጠጥ ማዘጋጀት አለ፣አረ ስንቱ….፡፡
ደግሞ አይገርማችሁም ዛሬ ሀይሚ ቤት ልትመጣ ትናንትና ቂጣሟን ማግኘቴ….፡፡ ማግኘቴ ብቻ ሳይሆን እቤቷ ድረስ መከተሌ..ከዛም አልፎ ስልክ ቁጥሯን መቀበሌ..፡፡አሁን ልደውልላት እንዴ….? የሚል ሀሳብ መጣብኝ ፡፡መልሼ ሀሳቤን ውድቅ አደረግኩት ::ለሀይሚ ያለኝን ታማኝነት ዝቅ ማድረግ ነው:: አይደለም መደወል …ቢቻል በምናቤ ተንጠልጥሎ አልወርድ ያለኝን የቂጧን ምስል አሽቀንጥሬ መጣል ብችል ደስ ይለኝ ነበር፡፡እንደቀጠሯችን ምንም ሳታረፍድ ከቀኑ 9 ሰዓት ሀይሚ መጣች..ያው አንድ ሰዓት ዘገየች ማለት አረፈደች ተብሎ መደምደም የለባትም ብዬ ነው፡፡ አለባበሷን ልግለጽላችሁ፣ቡትስ ጫማ፣ጥብቅ ያለ ጅንስ ሱሪ፣በሱሪው ላይ ቁርጭምጭሚቷ ጋር የሚጠጋ ቀሚስ፣በቀሚሱ ውስጥ ደግሞ ሱሪዋ በቀበቶ የተጠፈረ መሆኑን በሚታየው የቀበቶ ቅርፅ ማወቅ ይቻላል፣ከላይ ደግሞ ግብዳ ሹራብ ደርባለች፡፡
ጉንጯን እያገላበጥኩ እየሳምኩ ቢሆንም አይኖቼን ግን ሰማዩ ላይ አንጋጥጬ እያንከራተትኩ ነው፡፡ሀሞቴ ፍስስ ነው ያለው፡፡አሁን እሺ ብላ እንድናደርግ ፍቃዱን ብትሰጠኝ ..ይሄን ጫማዋን ፈትቼ እስካወልቅ አንድ ሰዓት፣ሱሪዋን እስካወልቅ ሌላ አንድ ሰዓት፣ምን አልባት ከሱሪዋ ስር ታይት፣ከታይቱ ስር ደግሞ ሁለት ወይም ሶስት ፓንት ታጥቃ ሊሆን ይችላል..? ታዲያ መሽቶ ነጋ ማለት አይደል?፡፡
ወደ ቤት ዘልቃ ቁጭ አለች፡፡ቁጭ አባባሏ እራሱ ሲያበሳጭ፡፡ ከጓዲያ ወጥቶ ማጅራቷን አንቆ የሚውጣት ዳይኖሰር ያለ ይመስል በራፉ ጥግ የሚገኝ ኩርሲ ላይ ተቀመጠች፡፡ፈርጥጣ ለመውጣት እንዲያመቻት ይመስለኛል፡፡ ደግሞ እሷ ብቻ ሳትሆን እኔም አበሳጫለሁ ፤ ምን አለበት ከመምጣቷ በፊት እቤቴ ያሉትን መቀመጫቸው ሁሉ ሰብስቤ ጓዲያ አስገብቼ ቢሆን ኖሮ ምርጫ ስታጣ አልጋ ላይ መቀመጧ አይቀርም ነበር፡፡
‹‹ሀይሚ ..ምነው በራፍ ላይ….. ?አልጋው አይሻልሽም…?››
‹‹አይ መጣለሁ ብዬህ እንዳልቀር ነው እንጂ …እሄዳለሁ፡፡››
‹‹ወዴት?››
‹‹ወደቤት ነዋ…እናቴ ስራ አዛኝ ነበር ….ተደብቄ ነው የመጣሁት››ብላኝ እርፍ፡፡
ይታያችሁ ሰው አሁን ይህቺን ያፈቅራል...?ከለሊቱ 8 ሰዓት እስከ ቀኑ 9 ሰዓት ፍዳዬን ስበላ ቆይቼ እሷ ግን ገና መጥታ ሳትጨርስ ልሄድ ነው ትላለች፡፡ቀኑን ሙሉ እሷን እያሰበ ሲወጣጠር የዋለውን እንትኔ ወዲያው ልፍስፍስ ብሎ ሲሸበለል ይታወቀኛል፡፡ችላ አልኳት እና ወደ ጓዲያ ገብቼ የሰራሁትን ምግብ በማምጣት ጠረጴዛ ላይ ደረደርኩት፡፡ ወይኑንም አወጣሁ..አሁን የምግብ ጠረጰዛው አልጋውን ተጠግቶ ስለሚገኝ ምርጫ የላትም መጥታ አልጋው ላይ ከጐኔ መቀመጧ አይቀርም ፡፡
‹‹ሀይሚ ነይ ምሳ እንብላ ፣እርቦኛል..እስከአሁን እኮ አንቺን ስጠብቅ አልበላሁም፡፡››
‹‹እኔ እኮ በልቼያለሁ፡፡››አቤት ወሽመጥ ስትቆርጥ፡፡
‹‹ባክሽ አታበሳጪኝ..በስንት ጣጣ መጥተሸ ደግሞ..?›› ተኮሳተርኩ፡፡ እንደመደንገጥ አለችና መጣች፡፡ እንዴት መጣች አትሉኝም…? ኩርሲዋን ይዛ በመምጣት ከአልጋው ራቅ ብላ ተቀመጠች፡፡ ምርጫ አልነበረኝም፤ እጇን አስታጠብኳት ፤ወይኑን ስቀዳ‹‹ለእኔ እንዳትቀዳልኝ››አለችኝ እየተንዘረዘረች፡፡ መርዝ ልቀዳላት የተዘጋጀው አስመሰለችው፡፡
‹‹አንድ ብርጭቆ ብቻ››ተለማመጥኳት፡፡
‹‹አንድ መለኪያም አልጠጣም..እንድበላ ከፈለክ በውሃ ቀይርልኝ…›› ለወራት ተጨንቆ የቀየሰው የጦርነት እስትራቴጂ ፍርክስክሱ እንደወጣበት የጦር ጄኔራል ሞራሌ ድቅቅ አለበኝ፡፡ለንቦጬን ጣልኩ …ያለችውን አደርግኩ፡፡
እየተጐራረስን በፀጥታ በልተን ጨረስን፡፡እኔ የእሷንም ፋንታ የምጠጣ ይመስል እንደውሃ እጋተው ጀመር ፡፡ እንደጨረስን የተበላበትን ዕቃ አነሳሳሁ..እጇን አስታጠብኳት እና እኔም ታጥቤ ወደ ቦታዬ ተመለስኩ፡፡
ልክ ምሳዋን ለመብላት የመጣች ይመስል…‹‹ልሂድ በቃ፡፡›› አለችኝ፡፡
‹‹ቆይ ማውራት አለብን፡፡››
‹‹ምንድነው የምናወራው?››
‹‹ስለፍቅራችን ነዋ፡፡ ››
እንደመደንገጥ ብላ‹‹ፍቅራችን ምን ሆነ ?››አለችኝ፡፡
‹‹እስከአሁን ምንም አልሆነ …ካላወራንበት እና መፍትሄ ካላበጀንለት ግን መሆኑ አይቀርም.››ወይኑን በደረቁ እየለጋሁት ስለሆነ በድፍረት የመናገር ወኔዬ ሙሉ ነው፡፡
‹‹እሺ ፈጠን በልና እናውራበት››
‹‹ታፈቅሪኛለሽ?››
ግራ በመጋባት‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ታፈቅሪኛለሽ ወይ?››ደግሜ ጠየቅኳት፡፡
‹‹በጣም አፈቅርሀለሁ፡፡››
‹‹ካፈቀርሺኝ …ዛሬ ፍቅር እንድንሰራ እፈልጋለሁ፡፡››
‹‹ፍቅር እየሰራን አይደል እንዴ?››
‹‹እንደ እሱ አይደለም..ልብስሽን አወላልቀሽ..እኔም ልብሴን አውልቄ… እዚህ አልጋ ላይ ወጥተን ምናምን ማለቴ ነው… በጣም አምሮኛል…ስንት ወር ነው የምሰቃየው…?››ብሶቴን ተረተርኩት፡፡
‹‹እሱማ አይሆንም፡፡››
‹‹ለምን አይሆንም?››
‹‹አፈቅርሀለሁ… ግን ጊዜው አሁን አይደለም…ገና 18 ዓመት እኮ አልሞላኝም፡፡ በዛ ላይ የሃይእስኩል ትምህርቴንም አልጨረስኩም፡፡››
‹‹ስንት ዓመትሽ ነው?››
‹‹17 ዓመት ከ11 ወር…››
‹‹እና ታዲያ ሰው ለሚወደው እንኳን አንድ ወር ይቅርና አንድ ዓመትስ ቢያጭበረብር ምን አለበት?››
‹‹እንደ እናቴ መሆን አልፈልግም፡፡››
‹‹እንዴት እንደ እናትሽ?››
‹‹እሷም 10ኛ ክፍል እያለች ነው እኔን ያረገዘችው፡፡በዛ የተነሳ ትምህርቷን አቋርጣ ብዙ ስቃይ ተሰቃይታለች፡፡ ብዙ ብዙ መከራ ካሳለፍን በኋላ ነው በቅርቡ ህይወታችን የተስተካከለው፡፡››
‹‹እኔ እኮ ብታረግዢም አፈቅርሻለሁ..ማለቴ አገባሻለሁ፡፡››
‹‹አባቴም እሷን እንደዛ ነበር የሚላት…፡፡የእውነት እንዳረገዘች ስትነግረው ግን የራስሽ ጉዳይ ነበር ያላት፡፡››
‹‹እሺ በቃ በኮንዶም እንጠቀም..ህይወት ትረስት፣ሴንሴሽን፣ሜምበርስ ኦንሊ… የፈለግሽው አይነት አለ፡፡››
‹‹እንዴ ዲኬት ነው እንዴ የምትሰራው…? ይሄ ሁሉ ኮንደም ምን ልታደርግ ሰበሰብከው…?››ያላሰብኩትን መስቀለኛ ጥያቄ ጠየቀችኝ፡፡
‹‹ባክሽ አንድ ዲኬት የሚሰራ ጓደኛዬ ነው አምጥቶ ለማንኛውም እያለ ቤቴ የሚያስቀምጠው፡፡››
‹‹ጥሩ…. ግን ድንግል ነኝ… ድንግልናዬን ደግሞ በኮንደም አላስወስደውም፡፡››
‹‹እኔ እኮ ድንግልናውን አልፈልገውም..፡፡››
‹‹……እና አውልቄ ላስቀምጠውና ተጠቅመህ ከጨረስክ በኃላ መልሼ ላጥልቀው?››ንግግሯ ከማበሳጨትም አልፎ አሳቀኝ፡፡
‹‹እና ምንድነው መፍትሄው?››
‹‹ምታፈቅርኝ ከሆነ ጠብቀኝ?››
‹‹እሱማ አፈቅርሻለሁ፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርስት_በዘሪሁን
==========================
ቢሆንም ቅንዝሬ ያው ቅንዝር ነውና ጆሮው የተደፈነ ነው፤የእኔ እና የእሷን ምክንያት አያዳምጥም ፡፡ስለዚህ እመክረው እመክረውና…ከዛም ደግሞ እለምነው እለምነው እና በቃ ከአቅሜ በላይ ሲሆን እንደነርኳችሁ በወር አንዴ በደሞዝ ሰሞን ወደ አብረቅራቂ መብራት ወደሚንቦገባግባቸው የለሊት ቤቶች ጐራ እላለሁ ፡፡ እንደዛም ሆኖ ግን ልቤ ለሀይሚ እንዳላዘነ ነው፡፡ዛሬ ግን እፎይ ልገላገል ነው ፡፡ሀይሚ እቤት ለመምጣት ከስድስት አታካች ወራቶች ጭቅጭቅ በኋላ ተስማምታለች፡፡ከቀኑ 8 ሰዓት ነው የምትመጣው፡፡እኔ ግን ከእንቅልፍ የባነንኩት ከለሊቱ 8 ሰዓት ነው፡፡ለዝግጅት፡፡እውነቴን ነው እኮ ፡፡ገና እቤት ማዘጋጀት አለ፣ዕቃ ማጣጠብ አለ፣አልጋ በስርአት ማንጠፍ አለ፣ለፍቅራችን ማጀቢያ ሙዚቃ መምረጥ አለ፣ደግሞ እኔም እንድደፍራት እሷም እንድትደፈርልኝ የሚያግዝ መጠጥ ማዘጋጀት አለ፣አረ ስንቱ….፡፡
ደግሞ አይገርማችሁም ዛሬ ሀይሚ ቤት ልትመጣ ትናንትና ቂጣሟን ማግኘቴ….፡፡ ማግኘቴ ብቻ ሳይሆን እቤቷ ድረስ መከተሌ..ከዛም አልፎ ስልክ ቁጥሯን መቀበሌ..፡፡አሁን ልደውልላት እንዴ….? የሚል ሀሳብ መጣብኝ ፡፡መልሼ ሀሳቤን ውድቅ አደረግኩት ::ለሀይሚ ያለኝን ታማኝነት ዝቅ ማድረግ ነው:: አይደለም መደወል …ቢቻል በምናቤ ተንጠልጥሎ አልወርድ ያለኝን የቂጧን ምስል አሽቀንጥሬ መጣል ብችል ደስ ይለኝ ነበር፡፡እንደቀጠሯችን ምንም ሳታረፍድ ከቀኑ 9 ሰዓት ሀይሚ መጣች..ያው አንድ ሰዓት ዘገየች ማለት አረፈደች ተብሎ መደምደም የለባትም ብዬ ነው፡፡ አለባበሷን ልግለጽላችሁ፣ቡትስ ጫማ፣ጥብቅ ያለ ጅንስ ሱሪ፣በሱሪው ላይ ቁርጭምጭሚቷ ጋር የሚጠጋ ቀሚስ፣በቀሚሱ ውስጥ ደግሞ ሱሪዋ በቀበቶ የተጠፈረ መሆኑን በሚታየው የቀበቶ ቅርፅ ማወቅ ይቻላል፣ከላይ ደግሞ ግብዳ ሹራብ ደርባለች፡፡
ጉንጯን እያገላበጥኩ እየሳምኩ ቢሆንም አይኖቼን ግን ሰማዩ ላይ አንጋጥጬ እያንከራተትኩ ነው፡፡ሀሞቴ ፍስስ ነው ያለው፡፡አሁን እሺ ብላ እንድናደርግ ፍቃዱን ብትሰጠኝ ..ይሄን ጫማዋን ፈትቼ እስካወልቅ አንድ ሰዓት፣ሱሪዋን እስካወልቅ ሌላ አንድ ሰዓት፣ምን አልባት ከሱሪዋ ስር ታይት፣ከታይቱ ስር ደግሞ ሁለት ወይም ሶስት ፓንት ታጥቃ ሊሆን ይችላል..? ታዲያ መሽቶ ነጋ ማለት አይደል?፡፡
ወደ ቤት ዘልቃ ቁጭ አለች፡፡ቁጭ አባባሏ እራሱ ሲያበሳጭ፡፡ ከጓዲያ ወጥቶ ማጅራቷን አንቆ የሚውጣት ዳይኖሰር ያለ ይመስል በራፉ ጥግ የሚገኝ ኩርሲ ላይ ተቀመጠች፡፡ፈርጥጣ ለመውጣት እንዲያመቻት ይመስለኛል፡፡ ደግሞ እሷ ብቻ ሳትሆን እኔም አበሳጫለሁ ፤ ምን አለበት ከመምጣቷ በፊት እቤቴ ያሉትን መቀመጫቸው ሁሉ ሰብስቤ ጓዲያ አስገብቼ ቢሆን ኖሮ ምርጫ ስታጣ አልጋ ላይ መቀመጧ አይቀርም ነበር፡፡
‹‹ሀይሚ ..ምነው በራፍ ላይ….. ?አልጋው አይሻልሽም…?››
‹‹አይ መጣለሁ ብዬህ እንዳልቀር ነው እንጂ …እሄዳለሁ፡፡››
‹‹ወዴት?››
‹‹ወደቤት ነዋ…እናቴ ስራ አዛኝ ነበር ….ተደብቄ ነው የመጣሁት››ብላኝ እርፍ፡፡
ይታያችሁ ሰው አሁን ይህቺን ያፈቅራል...?ከለሊቱ 8 ሰዓት እስከ ቀኑ 9 ሰዓት ፍዳዬን ስበላ ቆይቼ እሷ ግን ገና መጥታ ሳትጨርስ ልሄድ ነው ትላለች፡፡ቀኑን ሙሉ እሷን እያሰበ ሲወጣጠር የዋለውን እንትኔ ወዲያው ልፍስፍስ ብሎ ሲሸበለል ይታወቀኛል፡፡ችላ አልኳት እና ወደ ጓዲያ ገብቼ የሰራሁትን ምግብ በማምጣት ጠረጴዛ ላይ ደረደርኩት፡፡ ወይኑንም አወጣሁ..አሁን የምግብ ጠረጰዛው አልጋውን ተጠግቶ ስለሚገኝ ምርጫ የላትም መጥታ አልጋው ላይ ከጐኔ መቀመጧ አይቀርም ፡፡
‹‹ሀይሚ ነይ ምሳ እንብላ ፣እርቦኛል..እስከአሁን እኮ አንቺን ስጠብቅ አልበላሁም፡፡››
‹‹እኔ እኮ በልቼያለሁ፡፡››አቤት ወሽመጥ ስትቆርጥ፡፡
‹‹ባክሽ አታበሳጪኝ..በስንት ጣጣ መጥተሸ ደግሞ..?›› ተኮሳተርኩ፡፡ እንደመደንገጥ አለችና መጣች፡፡ እንዴት መጣች አትሉኝም…? ኩርሲዋን ይዛ በመምጣት ከአልጋው ራቅ ብላ ተቀመጠች፡፡ ምርጫ አልነበረኝም፤ እጇን አስታጠብኳት ፤ወይኑን ስቀዳ‹‹ለእኔ እንዳትቀዳልኝ››አለችኝ እየተንዘረዘረች፡፡ መርዝ ልቀዳላት የተዘጋጀው አስመሰለችው፡፡
‹‹አንድ ብርጭቆ ብቻ››ተለማመጥኳት፡፡
‹‹አንድ መለኪያም አልጠጣም..እንድበላ ከፈለክ በውሃ ቀይርልኝ…›› ለወራት ተጨንቆ የቀየሰው የጦርነት እስትራቴጂ ፍርክስክሱ እንደወጣበት የጦር ጄኔራል ሞራሌ ድቅቅ አለበኝ፡፡ለንቦጬን ጣልኩ …ያለችውን አደርግኩ፡፡
እየተጐራረስን በፀጥታ በልተን ጨረስን፡፡እኔ የእሷንም ፋንታ የምጠጣ ይመስል እንደውሃ እጋተው ጀመር ፡፡ እንደጨረስን የተበላበትን ዕቃ አነሳሳሁ..እጇን አስታጠብኳት እና እኔም ታጥቤ ወደ ቦታዬ ተመለስኩ፡፡
ልክ ምሳዋን ለመብላት የመጣች ይመስል…‹‹ልሂድ በቃ፡፡›› አለችኝ፡፡
‹‹ቆይ ማውራት አለብን፡፡››
‹‹ምንድነው የምናወራው?››
‹‹ስለፍቅራችን ነዋ፡፡ ››
እንደመደንገጥ ብላ‹‹ፍቅራችን ምን ሆነ ?››አለችኝ፡፡
‹‹እስከአሁን ምንም አልሆነ …ካላወራንበት እና መፍትሄ ካላበጀንለት ግን መሆኑ አይቀርም.››ወይኑን በደረቁ እየለጋሁት ስለሆነ በድፍረት የመናገር ወኔዬ ሙሉ ነው፡፡
‹‹እሺ ፈጠን በልና እናውራበት››
‹‹ታፈቅሪኛለሽ?››
ግራ በመጋባት‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ታፈቅሪኛለሽ ወይ?››ደግሜ ጠየቅኳት፡፡
‹‹በጣም አፈቅርሀለሁ፡፡››
‹‹ካፈቀርሺኝ …ዛሬ ፍቅር እንድንሰራ እፈልጋለሁ፡፡››
‹‹ፍቅር እየሰራን አይደል እንዴ?››
‹‹እንደ እሱ አይደለም..ልብስሽን አወላልቀሽ..እኔም ልብሴን አውልቄ… እዚህ አልጋ ላይ ወጥተን ምናምን ማለቴ ነው… በጣም አምሮኛል…ስንት ወር ነው የምሰቃየው…?››ብሶቴን ተረተርኩት፡፡
‹‹እሱማ አይሆንም፡፡››
‹‹ለምን አይሆንም?››
‹‹አፈቅርሀለሁ… ግን ጊዜው አሁን አይደለም…ገና 18 ዓመት እኮ አልሞላኝም፡፡ በዛ ላይ የሃይእስኩል ትምህርቴንም አልጨረስኩም፡፡››
‹‹ስንት ዓመትሽ ነው?››
‹‹17 ዓመት ከ11 ወር…››
‹‹እና ታዲያ ሰው ለሚወደው እንኳን አንድ ወር ይቅርና አንድ ዓመትስ ቢያጭበረብር ምን አለበት?››
‹‹እንደ እናቴ መሆን አልፈልግም፡፡››
‹‹እንዴት እንደ እናትሽ?››
‹‹እሷም 10ኛ ክፍል እያለች ነው እኔን ያረገዘችው፡፡በዛ የተነሳ ትምህርቷን አቋርጣ ብዙ ስቃይ ተሰቃይታለች፡፡ ብዙ ብዙ መከራ ካሳለፍን በኋላ ነው በቅርቡ ህይወታችን የተስተካከለው፡፡››
‹‹እኔ እኮ ብታረግዢም አፈቅርሻለሁ..ማለቴ አገባሻለሁ፡፡››
‹‹አባቴም እሷን እንደዛ ነበር የሚላት…፡፡የእውነት እንዳረገዘች ስትነግረው ግን የራስሽ ጉዳይ ነበር ያላት፡፡››
‹‹እሺ በቃ በኮንዶም እንጠቀም..ህይወት ትረስት፣ሴንሴሽን፣ሜምበርስ ኦንሊ… የፈለግሽው አይነት አለ፡፡››
‹‹እንዴ ዲኬት ነው እንዴ የምትሰራው…? ይሄ ሁሉ ኮንደም ምን ልታደርግ ሰበሰብከው…?››ያላሰብኩትን መስቀለኛ ጥያቄ ጠየቀችኝ፡፡
‹‹ባክሽ አንድ ዲኬት የሚሰራ ጓደኛዬ ነው አምጥቶ ለማንኛውም እያለ ቤቴ የሚያስቀምጠው፡፡››
‹‹ጥሩ…. ግን ድንግል ነኝ… ድንግልናዬን ደግሞ በኮንደም አላስወስደውም፡፡››
‹‹እኔ እኮ ድንግልናውን አልፈልገውም..፡፡››
‹‹……እና አውልቄ ላስቀምጠውና ተጠቅመህ ከጨረስክ በኃላ መልሼ ላጥልቀው?››ንግግሯ ከማበሳጨትም አልፎ አሳቀኝ፡፡
‹‹እና ምንድነው መፍትሄው?››
‹‹ምታፈቅርኝ ከሆነ ጠብቀኝ?››
‹‹እሱማ አፈቅርሻለሁ፡፡››
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
ቄስ አሻግሬ
ሔደውልኝ ይሆን? ዛሬ ደግሞ ማርያም ናት፡፡ ቅዳሴ ይኖርባቸው ይሆን? ለነገሩ ቅዳሴ እንኳን ከሰዓት ነው፡፡ ቀኑ ዕሮብ አይደለም ምናልባት ጠዋት ሄደውልኝ ይሆናል፡፡ ለማንኛውም እኔም ማህበር ስላለኝ እዛው ቤተ ክርስቲያን አገኛቸዋለሁ፡፡ ከማህበር ስንወጣ እጠይቃቸዋለሁ፡፡ ብሎ ከሰው ጋር ባይይሆንም ከራሱ ሃሳብ ጋር የተናገረው ነበር፡፡ አቶ ለማ ሽፈራው፡፡
ከቅዳሴ የመውጫ ሰዓት ስለደረሰ ጋቢውን ለባብሶ ተነሳ፡፡ ወደ ጉራንባ ማርያም ቤተክርስቲያን ጉዞውን ቀጠለ፡፡
ቄስ አሻግሬ አማላጅነቱ ሙሉ በሙሉ ተሳክቷል ባይባልም በተወሰነ መልኩ ተስፋ የሚሰጥ መልስ በማግኘታቸው ተደስተዋል፡፡ ወደ ቤታቸው ከተመለሱ በኋላ ከሰዓት ቅዳሴ ስለነበረባቸው ብዙም ሳይቆዩ ተነስተው ወደ ጉራንባ ማርያም ቤተክርስቲያን ጉዞዋቸውን አቀኑ፡፡
አቶ ለማ ከቅዳሴ ሲወጡ ደረሰ፡፡ ቄስ አሻግሬን ለማናገር ከማህበር በኋላ ሊመሽ ስለሚችል ዛቲ እንደቀመሱ ማናገር እንዳለበት አሰበ፡፡ ከዛቲ እንደተበተኑ ካህናት ከቅዳሴ ወጥተው ወደ ተቀመጡበት ቦታ ሔደ፡፡
"ሰላም ዋሉ ቄስ አሻግሬ” ፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ሰላም ዋልህ?፡፡ ለማ" ብለው አጠፌታ መልስ ሰጥተውት መስቀል አሳለሙት፡፡ "ዛሬ ማርያም መጥተህ ኖሯል፡፡ መሃበር አለህ ለካስ" አሉ፡፡
"አዎ፤ ማህበር አለኝ"፡፡ ብሎ በቀጥታ ለማናገር ወደ ፈለገው ጉዳይ ገባ፡፡ "እንዴው እዛ ጉዳይ ጋር ሔደውልኝ ነበር ?"፡፡
"አዎ፤ ሔጀ ነበር፡፡ ያው! መቼም በአንዴ እሽ እንደማይባል አንተም ታውቃለህ፡፡ ለማንኛውም ለዛሬ አስራ አምስት ቀን ቀጥረውኛል፡፡ ቁርጡ ያኔ ይታወቃል" ::
"ቀጠሮ መስጠታቸውም ጥሩ ተስፋ ነው፡፡ እና እርሶንም በጣም አመሰግናለሁ"፡፡ ብሎ የማህበር ሰዓት ስለደረሰባቸው ወደየ ማህበራቸው ገቡ፡፡
አቶ ለማ ከማህበሩ እንደወጣ ወደ ቤቱ እየሔደ ፤ እንዴው እሽ ባለኝ፡፡ ልጅቷ ጎበዝ ተማሪ እና ጨዋ እንደሆነች መቼም አገር ነው የሚያወራላት፡፡ ፀባይዋም ቢሆን ምንም አይወጣላትም ሲሉ ሰምቻለሁ፡፡ እንዴው በተሳካልኝ፡፡ ሰዎች ስለእድላዊት መልካምነት ሲያወሩ የሰማውን ሁሉ በሃሳቡ እየደጋገመ እና እያወራ ሳይታወቀው እቤቱ ደረሰ፡፡
"ምነው ዛሬ ደግሞ አመሸህ? ማህበሩ ቶሎ አላለቀም እንዴ?" አለ አበበ ላባቱ፡፡
"አዎ፤ ዛሬ ደግሞ ቶሎ ወደ ማህበር አልገቡም ነበር፡፡ ማህበረተኛውም የት እንደ ሄደ እንጃ ፤ጠላውም አላልቅ ብሎን እኔም ይመሽብኛል ብየነው ፤ ሳያልቅ ትቸው ነው የመጣሁት"፡፡
ከዛቲ መልስ ቄስ አሻግሬንም አግኝቻቸው ነበር፡፡ እቄስ መልካሙ ጋር እንደ ሔዱልኝ እና የድጋሜ ቀጠሮውም ለዛሬ አስራ አምስት ቀን እንደቀጠሯቸው ነገሩኝ" አለው፡፡
አበበ ለእድላዊት አማላጅ እንደላከለት ሲነግረው በጣም ወደር የሌለው ደስታ ተሰማው፡፡ ለማግባት የሚያስፈልገውን ነገር ማሟላት እንዳለበት በመወሰን የጀመረውን የቤት ስራ ለመጨረስ እየተጣደፈ ነው፡፡
እድላዊት ግን እሽ ትበለውም አትበለውም ባያውቅም ማድረግ የሚችለውን ሁሉ እያደረገ ባለበት ሰዓት በህሊናው አንድ ሃሳብ ያቃጭልበታል ?
ተመስገን
ሊነጋጋ ሲል የወሰደው እንቅልፍ ተጫጭኖት ቶሎ አልተነሳም፡፡ ለትምህርት ከሚነሳበት ሰዓት አርፍዶ ነው የተነሳው፡፡ የእድላዊት ባል ማግባት እና ከትምህርት መቅረት እውነት ሆኖ ቀረ ማለት ነው?፡፡ እውነት ባይሆንማ ኖሮ ሳትቀሰቅሰኝ ባልቀረች ነበር፡፡ ከራሱ ጋር እያወራ ከመኝታው ተነሳ፡፡ ሽንት ቤት ተፀዳድቶ ተመለሰ፡፡
እናቱን ከቤት ሲወጡ እበር ላይ አገኛቸው፡፡ እንደማይተዋወቅ ሰው የእግዚአብሔር ሰላምታ ሳይለዋወጡ ተላለፉ፡፡ የቤተሰቦቹ ድርጊት እና እርህራሔ የሌለው ውሳኔ ያስከፋው ተመስገን ለማነጋገር አይደለም የሚጨክን አንጀት እና አቅም ቢኖረው ቤተሰቦቹን በደበደባቸው ነበር፡፡
ወደ እድላዊት መኝታ ቤት አመራ፡፡ የቤቱ በር ከውስጥ የተዘጋ መስሎ ገርበብ ብሏል፡፡ እስካሁን ያልተነሳችው አሟት ቢሆን ነው፡፡ የቤቱን በር አንኳኳው፡፡ መልስ የሚሰጥ አላገኘም፡፡ ደጋግሞ በሩን ተመለከተ፡፡ ከነጋ የተከፈተ አይመስልም፡፡
ደግሞ ለማንኳኳት ሰውነቱን ከነከነው፡፡ ውስጡ ፍራት ፍራት ተሰማው፡፡ እጆቹም ተንቀጠቀጡ፡፡ የሚሆነው ሁሉ ጠፋበት፡፡ ከውስጥ አልተዘጋ ይሆን እንዴ? ተጠራጠረ፡፡ በሩን ማንኳኳቱን ትቶ የሞት ሞቱን ገፋው፡፡ መዝጊያው ከውስጥ ምንም የያዘው ነገር ባለመኖሩ ተከፈተ፡፡ በፍርሃት ወደ ውስጥ ገባ፡፡
ከአልጋ በስተቀር እድላዊት አይደለችም ፤ የእድላዊት ልብስ እንኳን አላገኘም ነበር፡፡ የህሊና ፀሎት እንደሚያደርስ ሰው ቆሞ የስልክ እንጨት መሰለ፡፡ ደቂቃዎች አልፈው ከወሰደው የድንጋጤ ሰመመን ባነነ፡፡ በቀጥታ ወደ እናት አባቱ ቤት ሄደ፡፡ እድላዊትን የት ሄደች ? ብሎ እናቱን ጠየቀ፡፡
ወ/ሮ አሰገደች የሚናገሩት ፣ የሚያነሱት ፣ የሚቧጥጡት አጡ፡፡ የት ሔደች? የለችም መኝታዋ ላይ ፤ እንደፎከረችው አደረገችው ማለት ነው፡፡ ወይ ጉዴ! እያሉ ከተመስገን መልስ ሳይጠብቁ ኡኡታቸውን አቀለጡት፡፡
የአካባቢው ሰውና ጎረቤቱ ምን ደረሰባቸው? ምን አጋጥሟቸው ይሆን?፡፡ እየተሯሯጡ ግቢው ሰው በሰው አጥለቀለቁት፡፡ታዲያ የሰው መዓት ቢሰበሰብ እና እሪ እየተባለ ቢጮህም እድላዊት ልትገኝ አልቻለችም፡፡ ኡኡታ
ሰምተው ከመጡት ሰዎች መካከል ወ/ሮ ስንዱ "የት ትሔዳለች ፤ ከዚህ በፊት ከቤት ወጥታ አታውቅም፡፡
ወደ ዘመዶቿ ሔዳ ይሆናል፡፡ ሰው ልኮ ማጠያየቅ ነው" አሉ፡፡
ወ/ሮ አሰገደችን ለማረጋጋት ቢሞክሩም ወ/ሮ አሰገደች ግን የሚረጋጉ አይደለም፤ ጨርቃቸውን ጥለው የሚያብዱ ነበር የሚመስሉት፡፡
ቄስ መልካሙ በድንጋጤ የተነሳ የሚጮኸውን ጩኸት የራሳቸው ችግር አይደለም፤ ለተመለከታቸው ሰው ከነጭራሹም ጩኸቱን የሰሙት አይመስልም ነበር፡፡
ጎረቤት የሆኑት አቶ ማን ችሎት ማን ያዝልሃል፡፡ ቄስ መልካሙን ለማነጋገር እና የተፈጠረውን ለመጠየቅ ቢሞክሩም ቄስ መልካሙ አይናቸውን ከማቁለጭለጭ ውጭ መልስ የሚባል ለመመለስ አይደለም ከነጭራሹም ለመናገር አቅቷቸው ነበር፡፡ ተመስገን ከእናት አባቱ የተሻለ ቢሆንም ሰው የሚጠይቀውን ጥያቄ ግን እሱም መመለስ አልቻለም፡፡
የተሰባሰቡት ሰዎች ሁሉ የሚያደርጉት ጠፋቸው፡፡ ከመካከላቸው አንድ ሰው መኮንን ሃይሌ የሚባል ተነሳ
"አሁን ሁላችንም አብሮ ማጃበሩን እና ማልቀሱ ዋጋ ያለው አይመስለኝም፡፡ እነሱን አረጋግተን መላ ብንፈልግ የሚሻል ይመስለኛል፡፡ ብሎ ሃሳብ ሰነዘረ፡፡ የተሰበሰበው ሰው በሃሳቡ ተስማምቶ ወሮ አሰገደችንና ባለቤታቸውን አረጋግተው እድላዊትን ፍለጋ በየ አቅጣጫው ሁሉም ሰው ተበታተነ፡፡
እድላዊት ግን በዘመዶቿ ቤት አይደለም በዱር በገደሉም ልትገኝ አልቻለችም፡፡ ከጠፋችበት ቀን አንስቶ አየናት፡፡ በዚህ አልፋለች የሚል አይደለም የበላት ጅብ እንኳን ሊጮህ አልቻለም፡፡
ቄስ መልካሙ በልጃቸው መጥፋት ጥልቅ ሃዘን ተሰማቸው፡፡ እድላዊት ትሙት ትኑር ሳያውቁ "አይ! አንተ ሰማይ እና ምድርን የፈጠርህ ጌታ እንደዚህ በቁሜ እንዳዋረደችኝ እና እንዳሰቃየችኝ በቁሟ የሚያዋርድ ይስጣት፡፡ የፈጠሯትን ልጅ አምርረው ረገሟት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
ቄስ አሻግሬ
ሔደውልኝ ይሆን? ዛሬ ደግሞ ማርያም ናት፡፡ ቅዳሴ ይኖርባቸው ይሆን? ለነገሩ ቅዳሴ እንኳን ከሰዓት ነው፡፡ ቀኑ ዕሮብ አይደለም ምናልባት ጠዋት ሄደውልኝ ይሆናል፡፡ ለማንኛውም እኔም ማህበር ስላለኝ እዛው ቤተ ክርስቲያን አገኛቸዋለሁ፡፡ ከማህበር ስንወጣ እጠይቃቸዋለሁ፡፡ ብሎ ከሰው ጋር ባይይሆንም ከራሱ ሃሳብ ጋር የተናገረው ነበር፡፡ አቶ ለማ ሽፈራው፡፡
ከቅዳሴ የመውጫ ሰዓት ስለደረሰ ጋቢውን ለባብሶ ተነሳ፡፡ ወደ ጉራንባ ማርያም ቤተክርስቲያን ጉዞውን ቀጠለ፡፡
ቄስ አሻግሬ አማላጅነቱ ሙሉ በሙሉ ተሳክቷል ባይባልም በተወሰነ መልኩ ተስፋ የሚሰጥ መልስ በማግኘታቸው ተደስተዋል፡፡ ወደ ቤታቸው ከተመለሱ በኋላ ከሰዓት ቅዳሴ ስለነበረባቸው ብዙም ሳይቆዩ ተነስተው ወደ ጉራንባ ማርያም ቤተክርስቲያን ጉዞዋቸውን አቀኑ፡፡
አቶ ለማ ከቅዳሴ ሲወጡ ደረሰ፡፡ ቄስ አሻግሬን ለማናገር ከማህበር በኋላ ሊመሽ ስለሚችል ዛቲ እንደቀመሱ ማናገር እንዳለበት አሰበ፡፡ ከዛቲ እንደተበተኑ ካህናት ከቅዳሴ ወጥተው ወደ ተቀመጡበት ቦታ ሔደ፡፡
"ሰላም ዋሉ ቄስ አሻግሬ” ፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ሰላም ዋልህ?፡፡ ለማ" ብለው አጠፌታ መልስ ሰጥተውት መስቀል አሳለሙት፡፡ "ዛሬ ማርያም መጥተህ ኖሯል፡፡ መሃበር አለህ ለካስ" አሉ፡፡
"አዎ፤ ማህበር አለኝ"፡፡ ብሎ በቀጥታ ለማናገር ወደ ፈለገው ጉዳይ ገባ፡፡ "እንዴው እዛ ጉዳይ ጋር ሔደውልኝ ነበር ?"፡፡
"አዎ፤ ሔጀ ነበር፡፡ ያው! መቼም በአንዴ እሽ እንደማይባል አንተም ታውቃለህ፡፡ ለማንኛውም ለዛሬ አስራ አምስት ቀን ቀጥረውኛል፡፡ ቁርጡ ያኔ ይታወቃል" ::
"ቀጠሮ መስጠታቸውም ጥሩ ተስፋ ነው፡፡ እና እርሶንም በጣም አመሰግናለሁ"፡፡ ብሎ የማህበር ሰዓት ስለደረሰባቸው ወደየ ማህበራቸው ገቡ፡፡
አቶ ለማ ከማህበሩ እንደወጣ ወደ ቤቱ እየሔደ ፤ እንዴው እሽ ባለኝ፡፡ ልጅቷ ጎበዝ ተማሪ እና ጨዋ እንደሆነች መቼም አገር ነው የሚያወራላት፡፡ ፀባይዋም ቢሆን ምንም አይወጣላትም ሲሉ ሰምቻለሁ፡፡ እንዴው በተሳካልኝ፡፡ ሰዎች ስለእድላዊት መልካምነት ሲያወሩ የሰማውን ሁሉ በሃሳቡ እየደጋገመ እና እያወራ ሳይታወቀው እቤቱ ደረሰ፡፡
"ምነው ዛሬ ደግሞ አመሸህ? ማህበሩ ቶሎ አላለቀም እንዴ?" አለ አበበ ላባቱ፡፡
"አዎ፤ ዛሬ ደግሞ ቶሎ ወደ ማህበር አልገቡም ነበር፡፡ ማህበረተኛውም የት እንደ ሄደ እንጃ ፤ጠላውም አላልቅ ብሎን እኔም ይመሽብኛል ብየነው ፤ ሳያልቅ ትቸው ነው የመጣሁት"፡፡
ከዛቲ መልስ ቄስ አሻግሬንም አግኝቻቸው ነበር፡፡ እቄስ መልካሙ ጋር እንደ ሔዱልኝ እና የድጋሜ ቀጠሮውም ለዛሬ አስራ አምስት ቀን እንደቀጠሯቸው ነገሩኝ" አለው፡፡
አበበ ለእድላዊት አማላጅ እንደላከለት ሲነግረው በጣም ወደር የሌለው ደስታ ተሰማው፡፡ ለማግባት የሚያስፈልገውን ነገር ማሟላት እንዳለበት በመወሰን የጀመረውን የቤት ስራ ለመጨረስ እየተጣደፈ ነው፡፡
እድላዊት ግን እሽ ትበለውም አትበለውም ባያውቅም ማድረግ የሚችለውን ሁሉ እያደረገ ባለበት ሰዓት በህሊናው አንድ ሃሳብ ያቃጭልበታል ?
ተመስገን
ሊነጋጋ ሲል የወሰደው እንቅልፍ ተጫጭኖት ቶሎ አልተነሳም፡፡ ለትምህርት ከሚነሳበት ሰዓት አርፍዶ ነው የተነሳው፡፡ የእድላዊት ባል ማግባት እና ከትምህርት መቅረት እውነት ሆኖ ቀረ ማለት ነው?፡፡ እውነት ባይሆንማ ኖሮ ሳትቀሰቅሰኝ ባልቀረች ነበር፡፡ ከራሱ ጋር እያወራ ከመኝታው ተነሳ፡፡ ሽንት ቤት ተፀዳድቶ ተመለሰ፡፡
እናቱን ከቤት ሲወጡ እበር ላይ አገኛቸው፡፡ እንደማይተዋወቅ ሰው የእግዚአብሔር ሰላምታ ሳይለዋወጡ ተላለፉ፡፡ የቤተሰቦቹ ድርጊት እና እርህራሔ የሌለው ውሳኔ ያስከፋው ተመስገን ለማነጋገር አይደለም የሚጨክን አንጀት እና አቅም ቢኖረው ቤተሰቦቹን በደበደባቸው ነበር፡፡
ወደ እድላዊት መኝታ ቤት አመራ፡፡ የቤቱ በር ከውስጥ የተዘጋ መስሎ ገርበብ ብሏል፡፡ እስካሁን ያልተነሳችው አሟት ቢሆን ነው፡፡ የቤቱን በር አንኳኳው፡፡ መልስ የሚሰጥ አላገኘም፡፡ ደጋግሞ በሩን ተመለከተ፡፡ ከነጋ የተከፈተ አይመስልም፡፡
ደግሞ ለማንኳኳት ሰውነቱን ከነከነው፡፡ ውስጡ ፍራት ፍራት ተሰማው፡፡ እጆቹም ተንቀጠቀጡ፡፡ የሚሆነው ሁሉ ጠፋበት፡፡ ከውስጥ አልተዘጋ ይሆን እንዴ? ተጠራጠረ፡፡ በሩን ማንኳኳቱን ትቶ የሞት ሞቱን ገፋው፡፡ መዝጊያው ከውስጥ ምንም የያዘው ነገር ባለመኖሩ ተከፈተ፡፡ በፍርሃት ወደ ውስጥ ገባ፡፡
ከአልጋ በስተቀር እድላዊት አይደለችም ፤ የእድላዊት ልብስ እንኳን አላገኘም ነበር፡፡ የህሊና ፀሎት እንደሚያደርስ ሰው ቆሞ የስልክ እንጨት መሰለ፡፡ ደቂቃዎች አልፈው ከወሰደው የድንጋጤ ሰመመን ባነነ፡፡ በቀጥታ ወደ እናት አባቱ ቤት ሄደ፡፡ እድላዊትን የት ሄደች ? ብሎ እናቱን ጠየቀ፡፡
ወ/ሮ አሰገደች የሚናገሩት ፣ የሚያነሱት ፣ የሚቧጥጡት አጡ፡፡ የት ሔደች? የለችም መኝታዋ ላይ ፤ እንደፎከረችው አደረገችው ማለት ነው፡፡ ወይ ጉዴ! እያሉ ከተመስገን መልስ ሳይጠብቁ ኡኡታቸውን አቀለጡት፡፡
የአካባቢው ሰውና ጎረቤቱ ምን ደረሰባቸው? ምን አጋጥሟቸው ይሆን?፡፡ እየተሯሯጡ ግቢው ሰው በሰው አጥለቀለቁት፡፡ታዲያ የሰው መዓት ቢሰበሰብ እና እሪ እየተባለ ቢጮህም እድላዊት ልትገኝ አልቻለችም፡፡ ኡኡታ
ሰምተው ከመጡት ሰዎች መካከል ወ/ሮ ስንዱ "የት ትሔዳለች ፤ ከዚህ በፊት ከቤት ወጥታ አታውቅም፡፡
ወደ ዘመዶቿ ሔዳ ይሆናል፡፡ ሰው ልኮ ማጠያየቅ ነው" አሉ፡፡
ወ/ሮ አሰገደችን ለማረጋጋት ቢሞክሩም ወ/ሮ አሰገደች ግን የሚረጋጉ አይደለም፤ ጨርቃቸውን ጥለው የሚያብዱ ነበር የሚመስሉት፡፡
ቄስ መልካሙ በድንጋጤ የተነሳ የሚጮኸውን ጩኸት የራሳቸው ችግር አይደለም፤ ለተመለከታቸው ሰው ከነጭራሹም ጩኸቱን የሰሙት አይመስልም ነበር፡፡
ጎረቤት የሆኑት አቶ ማን ችሎት ማን ያዝልሃል፡፡ ቄስ መልካሙን ለማነጋገር እና የተፈጠረውን ለመጠየቅ ቢሞክሩም ቄስ መልካሙ አይናቸውን ከማቁለጭለጭ ውጭ መልስ የሚባል ለመመለስ አይደለም ከነጭራሹም ለመናገር አቅቷቸው ነበር፡፡ ተመስገን ከእናት አባቱ የተሻለ ቢሆንም ሰው የሚጠይቀውን ጥያቄ ግን እሱም መመለስ አልቻለም፡፡
የተሰባሰቡት ሰዎች ሁሉ የሚያደርጉት ጠፋቸው፡፡ ከመካከላቸው አንድ ሰው መኮንን ሃይሌ የሚባል ተነሳ
"አሁን ሁላችንም አብሮ ማጃበሩን እና ማልቀሱ ዋጋ ያለው አይመስለኝም፡፡ እነሱን አረጋግተን መላ ብንፈልግ የሚሻል ይመስለኛል፡፡ ብሎ ሃሳብ ሰነዘረ፡፡ የተሰበሰበው ሰው በሃሳቡ ተስማምቶ ወሮ አሰገደችንና ባለቤታቸውን አረጋግተው እድላዊትን ፍለጋ በየ አቅጣጫው ሁሉም ሰው ተበታተነ፡፡
እድላዊት ግን በዘመዶቿ ቤት አይደለም በዱር በገደሉም ልትገኝ አልቻለችም፡፡ ከጠፋችበት ቀን አንስቶ አየናት፡፡ በዚህ አልፋለች የሚል አይደለም የበላት ጅብ እንኳን ሊጮህ አልቻለም፡፡
ቄስ መልካሙ በልጃቸው መጥፋት ጥልቅ ሃዘን ተሰማቸው፡፡ እድላዊት ትሙት ትኑር ሳያውቁ "አይ! አንተ ሰማይ እና ምድርን የፈጠርህ ጌታ እንደዚህ በቁሜ እንዳዋረደችኝ እና እንዳሰቃየችኝ በቁሟ የሚያዋርድ ይስጣት፡፡ የፈጠሯትን ልጅ አምርረው ረገሟት፡፡
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
አላዛር አስራሁለተኛ ክፍል ተማሪና ነጋዴ እያለ ነው፡፡ በቀኑ በድካም የዛለ ሰውነቱን ለማሳረፍ ወደአልጋው የሚሄድበት ሰዓት ነው፡፡ ከምሽቱ አራት ሰዓት ሆኗል፡፡ቢሆንም ግን ከመተኛቱ በፊት የእለቱን ሂሳብ ቆጥሮና ወጪና ገቢውን መዝግቦ ማጠናቀቅ አለበት..ይሄ ሁል ጊዜ ወደአልጋው ከመሄዱ በፊት መስራት ያለበት የግዴታ ስራው ነው..ግን መዝግቦ ከመጨረሱ በፊት ስልኩ ጠራ፡፡የማያውቀው ቁጥር ቢሆንም ከስራ ጋር የተገናኘ ይሆናል በሚል ግምት አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ›
‹‹ሄሎ …አላዛርን ፈልጌ ነበር››ሳግ የተናነቀው የሴት ድምፅ ነው፡፡ግራ ገባው…፡፡በዛ ሰዓት እያለቀሰች እሱ ጋር የምትደውል ሴት ማን ነች..ለመገመት አንኳን አልቻለም፡፡
‹‹አዎ አላዛር ነኝ፡፡ ማን ልበል?››
‹‹በዚህ ምሽት ስለደወልኩልህ ይቅርታ፡፡አስካለ እባላለሁ፡፡››
አስካለ የሚባል ስም ያላት ሴት ቢያስብ ሊመጣለት አልቻለም፡‹‹ይቅርታ አስካለ… አላወቅኩሽም፡፡››
‹‹አታውቀኝም..የአባትህ ባለቤት ነኝ፡፡ ›
‹‹የአባትህ ባለቤት?››
‹‹አዎ ››
ሊገባው አልቻለም፡፡በመጀመሪያ ስለአባቱ ምንም ነገር መስማት አይፈልግም፡፡.ከዛም አልፎ አባቱ ባለቤት እንዳለው አሁን ገና መስማቱ ነው፡፡ከሁሉም በላይ ደግሞ ይህቺ የአባትህ ባለቤት ነኝ የምትል ሴት ለምን እንደደወለችለት መገመት አለመቻሉ ነው፡፡
‹‹እና በሰላም ነው?››
‹‹እኔ እንጃ፣አባት ምን ጠጥተው እንደመጡ አልውቅም…. እራሳቸውን ስተው አረፋ እየደፈቁ ነው፡፡እኔ ለአካባቢውም ለሀገሩም እንግዳ ነኝ፡፡ምን እንደማደርጋቸው አላወቅኩም፡፡ እጄ ላይ እንዳይሞቱ ፈርቼለሁ፡፡እባክህ አንድ ነገር አድርግ››አለችው፡፡
‹‹ለመሆኑ ቁጥሬን እንዴት አገኘሽው?››
‹‹ከአባትህ ማስታወሻ ደብተር ላይ ነው ፡፡ልጄ አላዛር ተብሎ ተመዝግቧል፡፡ ከዛ ላይ ነው ያገኘሁት፡፡››
ግርም አለው…አንደኛ አባቱ አላዛር የሚባል ልጅ እንዳለው የሚያውቅ አይመስለውም ነበር…ቢያውቅ እንኳን በቁም ነገር የእሱን ስልክ ቁጥር በማፈላለግ በማሳታወሻው መዝግቦ ያስቀምጣል የሚል ቅንጣት ጥርጠሬ እንኳን አልነበረውም፡፡
‹‹እሺ ምን አልከኝ…?በፈጣሪ..ቢያንስ ለእኔ ስትል እርዳኝ፡፡›› ልስልስ እና እንስፍስፍ በሆነ የድምፅ ቃና ተማጸነችው፡፡
አረፋ እየደፈቁ ነው ከተባሉት አባቱ በላይ በሲቃ የምትንሰቀሰቀው የማያውቃት እንጀራ እናቱ አሳዘነችው፡፡ ‹‹እሺ በቃ መጣሁ….እቤቱ ከጠፋኝ ደውልልሻለው… ወጥተሸ ትቀበይኛለሽ፡፡››
‹‹እሺ አመሰግናለው..እባክህ ቶሎ በል፡፡››
ስልኩን ዘጋና ጃኬት ደርቦ ከመሳቢያ ውስጥ ብር አንስቶ ወደኪሱ ጨምሮ ወጣ….መጀመሪያ ጓደኞቹ ጋር ደወለ፡፡
‹‹አሌክስ ተኝተሀል እንዴ?››
በሻከረና በተዳከመ ድምፅ‹‹አዎ!! ምነው በሰላም ነው?››ሲል መለሰለት፡፡
‹የሆነ ችግር አጋጥሞኛል…አንድ ቦታ አብረኸኝ እንድትሄድ ነበር..፡፡››
አለማየሁ ከመኝታ ተነስቶ ልብሱን እየለበሰ‹‹ምነው በሰላም?››ሲል ጠየቀው፡፡
‹‹ፍጠን …ስትመጣ ነግርሀለው…››ብሎ ስልኩን ዘጋና የሚያውቀው ባለ ላዳ ጋር ደወለ..፡፡ላዳው መጥቶ ውስጥ ገብቶ ሲጠብቅ አለማየሁ ሰሎሜን አስከትሎ መጣ፡፡
‹‹እንዴ !!አንተን ና አልኩህ እንጂ እሷን ይዘህ ና ብየሀለው?››
‹‹ምንድነው ችግርችሁ? የሴት ጉዳይ ነው እንዴ…? ልመለስላችሁ?››አለች ሰሎሜ… በኩርፊያ፡፡
‹‹አረ አይደለም..በዚህ ለሊት በመንገላታትሽ አሳዝነሺኝ ነው››አላት፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ እሱም ጓደኛህ እኔም ጓደኛህ…..እሱ ካስፈለገህ እኔም አስፈልግሀለው ማለት ነው፡፡››
‹‹እሺ ግቡ››
ከኃላ ከፍተው ገቡ..ላዳዋ ልትንቀሳቀስ ስትል አለማየሁ‹‹ቆይ ሁሴንም ደውዬለት መጣሁ ብሏል.. ትንሽ እንጠብቀው››
አላዛር በሰማው ነገር ተበሳጨ‹‹እንዴ ማን ንገረው አለህ…?አሁን ሳምንቱን ሙሉ እንዳላጠና አዘናጋችሁኝ እያለ ሲነጫነች ነው የሚከርመው፡፡››
‹‹ባንነገርው ደግሞ‹እኔስ ጓደኛችሁ አይደለሁም ወይ?› ብሎ ሳምንት ያኮርፈናል››ሲል አለማየሁ መለሰለት፡፡
ሰሎሜ ‹‹እሱ እኮ….››ብላ ሀሳቧን ልትናገር ስትል ሁሴን ደርሶ የኃላዋን የላዳ በራፍ ከፍቶ ተቀላቀላቸው….ላዳዋ ተንቀሳቀሰች፡፡
እነዚህ አራት ጓደኛሞች ከአንድ መሀፀን እንደወጡ መንታ ልጆች ናቸው፡፡በክፉውም ቀን ሆነ በደጉ አብረው ናቸው፡፡
የአራቱ ጓደኝነት መነሻ ምክንያቱ አንድ ሰፈር ውስጥ ተፋፍጎ ከተሰራ ቤት ስለተወለዱ ብቻ አልነበረም፡፡የአራቱም እናቶች ቡና የሚጠራሩ የአንድ ክለብ ተጫዋች አይነት ስለሆኑ ነበር…አንዳችው ቤት ቡና ተፈልቶ ሁሉም እናቶች ሲጠሩ ሁሉም የየራሳቸውን ልጆች ይዘው ይመጣሉ…ከዛ ሁሉም ከእናታቸው እቅፍ ውስጥ እየሾለኩ እርስ በርስ የመጫወት ሙከራ ያደርጋሉ…ያ ደግሞ በተለየ መልኩ ከጮርቃነታችው ጀምሮ በተለየ ሁኔታ እንዲቀራረብ አደረጋቸው፡፡ የእናቶቻቸውን ጡት ሳይጥሉ የጀመረ ጓደኝነት …የእናቶቻችውን መሰባሰብ ሳይጠብቁ በራሳቸው ተጠራርተው በአንዳቸው ቤት በረንዳ ወይም በሆነ ብጣቂ ሜደ መጫወት ተጀመረ…፡፡
ከዛ ትምህርት ቤት የገቡትም አንድ ላይ በአንድ ወቅት ነበር፡፡ሌላው ይቅር አንዳንድ የማይዳረሱ መፅሀፎች አንድ ለሶስት ወይም ለአራት ሲሰጥ ሳይነናጋገሩ ነው የሚቧደኑት፡፡ከመሀከላችን አንድ ሰው ሲጠቃም አንድ ላይ ድንገት አጥቂውን ይወሩታል፡፡ማንም ቢሆን በቁመትም ሆነ በውፍረት ከእነሱ ቢበልጥ እንኳን አራት ሆነው አንደአንድ ለመፋለም ሲከቡት ይፈራል፡፡በዚህም ምክንያት ማንም እነሱን ለመጋፈጥ ድፈረቱ አይኖረውም፡፡
እንዳዛም ሆኖ በህብረት ከሌላው ሰው ጋር ከሚጣሉበት ይልቅ እርስ በርሳችው የሚጣሉበት ጊዜ በብዙ እጥፍ ይበልጥ እንደነበረ ትዝ ይለዋል፡፡የጥላችው 90 ፐርሰንት ምክንያት ግን ሰሎሜ ነች፡፡በመሀከላቸው ያላችው አንድ ብቸኛ ሴት ሁላችውም በሆነ መንገድ ከሌላቸው የተሻሉ ሆነው በሆነ መጠን ወደእራሳቸው የበለጠ እንድታጋድል ስለሚፈልጉ ሁሉ ጊዜ የጥቅም ግጭት በመሀከላችው ይፈጠር ነበር፤እና ሁሉንም እኩል በመቆጣት ጥላችውን አቁመው በስምምነት እንዲከቧት የምታስገድዳቸው እሷው ነች፡፡ሰሎሜ በዛ የጓደኝነት ክበብ ውስጥ ልክ እንደንግስት ንብ አይነት ነበረች፡፡
ንግስት ንብ ትውልድ ከማስቀጠል በተጨማሪ ፌርሞን የተባለ ኬሚካል ታመነጫለች፡፡ፌርሞን ሚስጥራዊ ኃይል ያለው ንጥረ ነገር ሲሆን በአንድ ቀፎ ውስጥ በጋራ የሚኖሩ ንቦችን የውል እና የጋራ ባህሪን በበላይነት ለመቆጣጠር የሚረዳ ረቂቅ ኬሚካል ነው፡በዛ ኬሚካል አማካይነት ንግስቲቱ በዙሪያዋ ያሉትን እሰከ60 ሺ የሚቆጠሩ የንብ መንጋዎችን ሰጥ ለጥ አድርጋ ትመራለች ፤ ትቆጣጠራለች፡፡ፌርሞን ለንግስቲቱ የአገዘዛ እና የኃይል ምንጭ ከመሆኑም በተጨማሪ በመስክ ስራ ላይ ካሉ ንቦች ጋር መልዕክት የምትለዋወጥበት የመገናኛ አውታር ጭምርም ነው፡፡በተጨማሪ ፌርሞን በአንድ ቀፎ ውስጥ በህብረት ለሚኖሩ ንቦች እንደመታወቂያ ወረቀት ሆኖም ያገለግላል፡፡በአንዷ ንግስት የሚተዳደረው የንብ መንጋ ከሌላው ጋር ይለያል..ያ ማለት አንድ ንብ ከሌላ ቀፎ መጥቶ የተሳሳተ ቀፎ ውስትጥ ገብቶ ከሌሎች 60 ሺ ንቦች ጋር ቢቀላቀል ሰርጎ ገብ መሆኑን በቀላሉ ይለያል ማለት ነው፡፡
እንግዴህ ሰሎሜም ልክ እንደንግስቲቱ ንብ ሶስቱንም የምትቆጣጠርበት እና እንደፈለገች የምታዝበት የራሷ የሆነ ሚስጥራዊ መንገድ ነበራት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
አላዛር አስራሁለተኛ ክፍል ተማሪና ነጋዴ እያለ ነው፡፡ በቀኑ በድካም የዛለ ሰውነቱን ለማሳረፍ ወደአልጋው የሚሄድበት ሰዓት ነው፡፡ ከምሽቱ አራት ሰዓት ሆኗል፡፡ቢሆንም ግን ከመተኛቱ በፊት የእለቱን ሂሳብ ቆጥሮና ወጪና ገቢውን መዝግቦ ማጠናቀቅ አለበት..ይሄ ሁል ጊዜ ወደአልጋው ከመሄዱ በፊት መስራት ያለበት የግዴታ ስራው ነው..ግን መዝግቦ ከመጨረሱ በፊት ስልኩ ጠራ፡፡የማያውቀው ቁጥር ቢሆንም ከስራ ጋር የተገናኘ ይሆናል በሚል ግምት አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ›
‹‹ሄሎ …አላዛርን ፈልጌ ነበር››ሳግ የተናነቀው የሴት ድምፅ ነው፡፡ግራ ገባው…፡፡በዛ ሰዓት እያለቀሰች እሱ ጋር የምትደውል ሴት ማን ነች..ለመገመት አንኳን አልቻለም፡፡
‹‹አዎ አላዛር ነኝ፡፡ ማን ልበል?››
‹‹በዚህ ምሽት ስለደወልኩልህ ይቅርታ፡፡አስካለ እባላለሁ፡፡››
አስካለ የሚባል ስም ያላት ሴት ቢያስብ ሊመጣለት አልቻለም፡‹‹ይቅርታ አስካለ… አላወቅኩሽም፡፡››
‹‹አታውቀኝም..የአባትህ ባለቤት ነኝ፡፡ ›
‹‹የአባትህ ባለቤት?››
‹‹አዎ ››
ሊገባው አልቻለም፡፡በመጀመሪያ ስለአባቱ ምንም ነገር መስማት አይፈልግም፡፡.ከዛም አልፎ አባቱ ባለቤት እንዳለው አሁን ገና መስማቱ ነው፡፡ከሁሉም በላይ ደግሞ ይህቺ የአባትህ ባለቤት ነኝ የምትል ሴት ለምን እንደደወለችለት መገመት አለመቻሉ ነው፡፡
‹‹እና በሰላም ነው?››
‹‹እኔ እንጃ፣አባት ምን ጠጥተው እንደመጡ አልውቅም…. እራሳቸውን ስተው አረፋ እየደፈቁ ነው፡፡እኔ ለአካባቢውም ለሀገሩም እንግዳ ነኝ፡፡ምን እንደማደርጋቸው አላወቅኩም፡፡ እጄ ላይ እንዳይሞቱ ፈርቼለሁ፡፡እባክህ አንድ ነገር አድርግ››አለችው፡፡
‹‹ለመሆኑ ቁጥሬን እንዴት አገኘሽው?››
‹‹ከአባትህ ማስታወሻ ደብተር ላይ ነው ፡፡ልጄ አላዛር ተብሎ ተመዝግቧል፡፡ ከዛ ላይ ነው ያገኘሁት፡፡››
ግርም አለው…አንደኛ አባቱ አላዛር የሚባል ልጅ እንዳለው የሚያውቅ አይመስለውም ነበር…ቢያውቅ እንኳን በቁም ነገር የእሱን ስልክ ቁጥር በማፈላለግ በማሳታወሻው መዝግቦ ያስቀምጣል የሚል ቅንጣት ጥርጠሬ እንኳን አልነበረውም፡፡
‹‹እሺ ምን አልከኝ…?በፈጣሪ..ቢያንስ ለእኔ ስትል እርዳኝ፡፡›› ልስልስ እና እንስፍስፍ በሆነ የድምፅ ቃና ተማጸነችው፡፡
አረፋ እየደፈቁ ነው ከተባሉት አባቱ በላይ በሲቃ የምትንሰቀሰቀው የማያውቃት እንጀራ እናቱ አሳዘነችው፡፡ ‹‹እሺ በቃ መጣሁ….እቤቱ ከጠፋኝ ደውልልሻለው… ወጥተሸ ትቀበይኛለሽ፡፡››
‹‹እሺ አመሰግናለው..እባክህ ቶሎ በል፡፡››
ስልኩን ዘጋና ጃኬት ደርቦ ከመሳቢያ ውስጥ ብር አንስቶ ወደኪሱ ጨምሮ ወጣ….መጀመሪያ ጓደኞቹ ጋር ደወለ፡፡
‹‹አሌክስ ተኝተሀል እንዴ?››
በሻከረና በተዳከመ ድምፅ‹‹አዎ!! ምነው በሰላም ነው?››ሲል መለሰለት፡፡
‹የሆነ ችግር አጋጥሞኛል…አንድ ቦታ አብረኸኝ እንድትሄድ ነበር..፡፡››
አለማየሁ ከመኝታ ተነስቶ ልብሱን እየለበሰ‹‹ምነው በሰላም?››ሲል ጠየቀው፡፡
‹‹ፍጠን …ስትመጣ ነግርሀለው…››ብሎ ስልኩን ዘጋና የሚያውቀው ባለ ላዳ ጋር ደወለ..፡፡ላዳው መጥቶ ውስጥ ገብቶ ሲጠብቅ አለማየሁ ሰሎሜን አስከትሎ መጣ፡፡
‹‹እንዴ !!አንተን ና አልኩህ እንጂ እሷን ይዘህ ና ብየሀለው?››
‹‹ምንድነው ችግርችሁ? የሴት ጉዳይ ነው እንዴ…? ልመለስላችሁ?››አለች ሰሎሜ… በኩርፊያ፡፡
‹‹አረ አይደለም..በዚህ ለሊት በመንገላታትሽ አሳዝነሺኝ ነው››አላት፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ እሱም ጓደኛህ እኔም ጓደኛህ…..እሱ ካስፈለገህ እኔም አስፈልግሀለው ማለት ነው፡፡››
‹‹እሺ ግቡ››
ከኃላ ከፍተው ገቡ..ላዳዋ ልትንቀሳቀስ ስትል አለማየሁ‹‹ቆይ ሁሴንም ደውዬለት መጣሁ ብሏል.. ትንሽ እንጠብቀው››
አላዛር በሰማው ነገር ተበሳጨ‹‹እንዴ ማን ንገረው አለህ…?አሁን ሳምንቱን ሙሉ እንዳላጠና አዘናጋችሁኝ እያለ ሲነጫነች ነው የሚከርመው፡፡››
‹‹ባንነገርው ደግሞ‹እኔስ ጓደኛችሁ አይደለሁም ወይ?› ብሎ ሳምንት ያኮርፈናል››ሲል አለማየሁ መለሰለት፡፡
ሰሎሜ ‹‹እሱ እኮ….››ብላ ሀሳቧን ልትናገር ስትል ሁሴን ደርሶ የኃላዋን የላዳ በራፍ ከፍቶ ተቀላቀላቸው….ላዳዋ ተንቀሳቀሰች፡፡
እነዚህ አራት ጓደኛሞች ከአንድ መሀፀን እንደወጡ መንታ ልጆች ናቸው፡፡በክፉውም ቀን ሆነ በደጉ አብረው ናቸው፡፡
የአራቱ ጓደኝነት መነሻ ምክንያቱ አንድ ሰፈር ውስጥ ተፋፍጎ ከተሰራ ቤት ስለተወለዱ ብቻ አልነበረም፡፡የአራቱም እናቶች ቡና የሚጠራሩ የአንድ ክለብ ተጫዋች አይነት ስለሆኑ ነበር…አንዳችው ቤት ቡና ተፈልቶ ሁሉም እናቶች ሲጠሩ ሁሉም የየራሳቸውን ልጆች ይዘው ይመጣሉ…ከዛ ሁሉም ከእናታቸው እቅፍ ውስጥ እየሾለኩ እርስ በርስ የመጫወት ሙከራ ያደርጋሉ…ያ ደግሞ በተለየ መልኩ ከጮርቃነታችው ጀምሮ በተለየ ሁኔታ እንዲቀራረብ አደረጋቸው፡፡ የእናቶቻቸውን ጡት ሳይጥሉ የጀመረ ጓደኝነት …የእናቶቻችውን መሰባሰብ ሳይጠብቁ በራሳቸው ተጠራርተው በአንዳቸው ቤት በረንዳ ወይም በሆነ ብጣቂ ሜደ መጫወት ተጀመረ…፡፡
ከዛ ትምህርት ቤት የገቡትም አንድ ላይ በአንድ ወቅት ነበር፡፡ሌላው ይቅር አንዳንድ የማይዳረሱ መፅሀፎች አንድ ለሶስት ወይም ለአራት ሲሰጥ ሳይነናጋገሩ ነው የሚቧደኑት፡፡ከመሀከላችን አንድ ሰው ሲጠቃም አንድ ላይ ድንገት አጥቂውን ይወሩታል፡፡ማንም ቢሆን በቁመትም ሆነ በውፍረት ከእነሱ ቢበልጥ እንኳን አራት ሆነው አንደአንድ ለመፋለም ሲከቡት ይፈራል፡፡በዚህም ምክንያት ማንም እነሱን ለመጋፈጥ ድፈረቱ አይኖረውም፡፡
እንዳዛም ሆኖ በህብረት ከሌላው ሰው ጋር ከሚጣሉበት ይልቅ እርስ በርሳችው የሚጣሉበት ጊዜ በብዙ እጥፍ ይበልጥ እንደነበረ ትዝ ይለዋል፡፡የጥላችው 90 ፐርሰንት ምክንያት ግን ሰሎሜ ነች፡፡በመሀከላቸው ያላችው አንድ ብቸኛ ሴት ሁላችውም በሆነ መንገድ ከሌላቸው የተሻሉ ሆነው በሆነ መጠን ወደእራሳቸው የበለጠ እንድታጋድል ስለሚፈልጉ ሁሉ ጊዜ የጥቅም ግጭት በመሀከላችው ይፈጠር ነበር፤እና ሁሉንም እኩል በመቆጣት ጥላችውን አቁመው በስምምነት እንዲከቧት የምታስገድዳቸው እሷው ነች፡፡ሰሎሜ በዛ የጓደኝነት ክበብ ውስጥ ልክ እንደንግስት ንብ አይነት ነበረች፡፡
ንግስት ንብ ትውልድ ከማስቀጠል በተጨማሪ ፌርሞን የተባለ ኬሚካል ታመነጫለች፡፡ፌርሞን ሚስጥራዊ ኃይል ያለው ንጥረ ነገር ሲሆን በአንድ ቀፎ ውስጥ በጋራ የሚኖሩ ንቦችን የውል እና የጋራ ባህሪን በበላይነት ለመቆጣጠር የሚረዳ ረቂቅ ኬሚካል ነው፡በዛ ኬሚካል አማካይነት ንግስቲቱ በዙሪያዋ ያሉትን እሰከ60 ሺ የሚቆጠሩ የንብ መንጋዎችን ሰጥ ለጥ አድርጋ ትመራለች ፤ ትቆጣጠራለች፡፡ፌርሞን ለንግስቲቱ የአገዘዛ እና የኃይል ምንጭ ከመሆኑም በተጨማሪ በመስክ ስራ ላይ ካሉ ንቦች ጋር መልዕክት የምትለዋወጥበት የመገናኛ አውታር ጭምርም ነው፡፡በተጨማሪ ፌርሞን በአንድ ቀፎ ውስጥ በህብረት ለሚኖሩ ንቦች እንደመታወቂያ ወረቀት ሆኖም ያገለግላል፡፡በአንዷ ንግስት የሚተዳደረው የንብ መንጋ ከሌላው ጋር ይለያል..ያ ማለት አንድ ንብ ከሌላ ቀፎ መጥቶ የተሳሳተ ቀፎ ውስትጥ ገብቶ ከሌሎች 60 ሺ ንቦች ጋር ቢቀላቀል ሰርጎ ገብ መሆኑን በቀላሉ ይለያል ማለት ነው፡፡
እንግዴህ ሰሎሜም ልክ እንደንግስቲቱ ንብ ሶስቱንም የምትቆጣጠርበት እና እንደፈለገች የምታዝበት የራሷ የሆነ ሚስጥራዊ መንገድ ነበራት፡፡
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
////
ፀአዳ የ21 ዓመት አዋቂ ሴት ነች፡፡አገላለጹ ይጋጫል አይደል?የ22 አመት ወጣት ሆኖ አወቂ ሴት ነች ሲባል ፡፡አዎ እሷ የ15 አመት እና የ9 ኛ ክፍል ተማሪ እያለች ድብን ያለ ፍቅር ያዟት ነበር፡፡በ16 ዓመት የልደት በአሏ በሚከበርት ቀን በወቅቱ የ19 ዓመት ጎረምሳና የ11 ክፍል ተማሪ ለነበረው የልቧ ሰው በፍደኝነት ድንግልናዋን አስረከበች፡፡ከሁለት ወር በኃላ ማርገዟን አወቀች… ነገረችው፡፡ከሳምንት በኃላ እሷን ሳይሰነበታት.. ደግሞ ሳይስማት…ደግሞ ቀሚስሽን ላውልቅ ፤ ጡትሽን ልጥባ ሳይላት እሷንም ሆነ ከተማዋን ጥሎ ውትድርና ተቀጥሮ ሄደ…ያንን የመሰለ አስቀያሚ ዜና የሰሚ ሰሚ ከሰው ነው የሰማችው፡፡ያንን የሰማች ቀን ሰማይ ምድሩ ነበር የዞረባት፡ያልጠና ጮርቃ ልቧ ስንጥቅጥቅ አለ….ደነዘዘች…… ፡፡በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ማርገዞን አወቀች…ሰማይ ምድሩ ዞረባት…እና በወቅቱ ሁለት ምርጫ ነበር የታያት ..አንድም በሆነ ዘዴ መርዝ በመጠጠት ወይም በገመድ ተንጠልጥሎ ብቻ በሆነ ዘዴ እራሷን ማጥፋት ሲሆን ፤ ሁለተኛው ደግሞ ብን ብላ ሀገሯን ጥላ ወደማታውቀው ሀገር ሄዳ ህይወት እንዳደረጋቻት መሆን፡፡
….በምን አሳማኝ ምክንያት እንደሆነ ባታውቅም ሁለተኛውን መረጠችና ከተወለደችበትና ቤተሰብ ዘመድ አዝማድ ከሚኖርበት ዶዶላ ከተማ በአንድ አነስተኛ ሻንጣ ልብሷና እና ይጠቅሙኛል ያለችውን ዶክመንት ይዛ ወደአዳማ የሚሄድ መኪና ውስጥ ተሳፈረች፡፡እንግዲህ የህይወት ዘመን ባለውለታዋን የሆነውን ሚካኤልን የተዋወቀችው እዛ መኪና ላይ ነበር፡፡በወቅቱ አጋጣሚ ሆኖ ጎን ለጎን ነበር የተቀመጡት፡፡የተወሰኑ ቃላቶች እየተለዋወጡ ከተግባቡ በኃላ ድንገት ወዳልታሰበ ቁምነገር ያለው ውይይት ውስጥ ገቡ፡፡
‹‹አዳማ ነው የምትሄጂው ወይስ ወደአዲስ አበባ ታልፊያለሽ?
››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አላውቅም…››ስትል በደፈናው መለሰችለት፡፡
‹‹አልገባኝም››
‹‹እኔ እንጃ ..ከተመቸኝ አዳማ እቀራለው…ከለበለዚያ ወደአዲስ አበባ ሄዳለው…እድል እንዳደረገቺኝ ነው የምሆነው››
‹‹ማለት …ቤተሰብ ጋር ነው የምትሄጂው?››ጥያቄውን አሻሽሎ ጠየቃት፡፡
‹‹አይደለም…ስራ ፍለጋ ነው የምሄደው››
‹‹ስራ ፍለጋ….ምን አይነት ስራ?››
‹‹የተገኘውን ስራ፡፡››
‹‹ምነው… ቤተሰቦችሽ የት ናቸው?››
‹‹ዶዶላ ነበር የሚኖሩት …ማለት እናቴ ና እኔ ብቻ ነበር..አሁን እናቴ ስለሞተች ብቻዬን ቀረው…እናቴ የሞተችበት ሀገር ደግሞ ተረጋግቼ መኖር አልቻልኩም..ስለዚህ የእድሌን ልሞክር ብዬ ዝም ብዬ ነው እየተጓዝኩ ያለሁት….››ንግግሯን ተከትሎ ከአይኖቾ እንባዋ እየተንከባለለ ፊቷን በማጠብ ወደታች ይወርድ ጀመር፡
የሚካኤል አይኖቸ እንባ አቀረሩ‹‹በጣም አዝናለሁ….አይዞሽ እሺ››
‹‹አረ ችግር የለውም…መኖር ካቃተኝ መሞት አያቅተኝም››ስትል የበለጠ አስደንገጭ ነገር ነገረችው፡፡እሱ ደግሞ እራስን ማጥፋትን በተመለከት እህቱንና እናቱን በቅርብ ያጣ ሰው ስለነበር በቀላሉ ነው ስሜቱ የተነካው፡፡እና በተቻለው መጠን ሊረዳት ወዲያው ነው በውስጡ ውሳኔውን የወሰነው፡፡
‹ኸረ በፍጽም እንደዛ አታስቢ…ቆይ ትምህርት ተምረሻል?››
‹‹አዎ ግን.. ገና ዘጠነኛ ክፍል ነኝ››
‹‹እንግዲያው ለአንቺ የሚሆን ስራ አለኝ››በማለት ያልጠበቀችውን የሚያስፈነጥዝ የምስራች አበሰራት፡፡ማመን አልቻለችም‹‹እየቀለድክብኝ አይደለም አይደል?››
‹‹አይ እውነቴን ነው…አዳማ ላይ ቡቲክ አለኝ…ፍቅረኛዬ ነች የምትሰራው..ግን በቅርብ ትምህርት ስለምትጀምር የሚረዳት ሰው ያስፈልጋታል…እና ሰው ለመቅጠር እያፈላለግን ነበር››
‹‹በጣም ደስ ይለኝ ነበር…ግን ምንም አይነት ተያዥ እኮ የለኝም..ያለኝ መታወቂያ እንኳን የትምህርት ቤት ብቻ ነው››ስትል ስጋቷን ያለምንም መሸፋፈን በግልፅ ነገረችው፡፡
‹‹ችግር የለውም..እኔ ዋስ እሆንሻለው››ሲል ከስጋቷ ገላገላት፡፡
እንባዋን መገደብ ስላልቻለች ለሁለተኛ ጊዜ ማለቀስ ጀመረች..ያሁኑ ለቅሶ ግን የደስታ ነበር፡፡
‹‹ኸረ አታልቅሺ..በፈጣሪ እኔ ሰው ሲያለቅስ ማየት አልፈልግም››ብሎ ከኪሱ ሶፍት አወጣና አቀበላት…..ተቀበለችና ፊቷን ጠረረገችበት፡፡
እንዳለው አዳማ እንደወረዱ ቀጥታ ይዟት ወደ ቤት ሄደ… ወስዶ ከፍቅረኛው ጋር አስተዋወቃት፡፡በመሰራት ላይ ካለው ጅምር ቤቱ አንድ ክፍል ቤት አስተካከለና ዕቃ አሟልቶ አስረከባት፡፡ሰው ሳይሆን መላአክ መስሎ ተሰማት፡፡እሱም ብቻ ሳይሆን ፍቅረኛው አዲስ አለምም በልዩ ሁኔታ እንደጓደኛ ብቻ ሳይሆን እንደታናሽ እህት ተቀብላ ወደደቻት….በዚህም ፀአዳ ለረጅም ወራቷች ስታማርረው የነበረውን ፈጣሪዋን ይቅርታ ጠይቃ ማመስገን ጀመረች፡፡
በዚህ ሁኔታ ነው ሚካኤል እና ፀአዳ የተዋወቁት..፣ከዛ ብዙም ሳትቆይ ከቤተሰብ ጠፍታ የመጣችበትን ትክክለኛ ምክንያት ለሚካኤል እና ለፍቅረኛው ለአዲስአለም ነገረቻቸው…እንደዛ ያደረገችው ሆዷ እየገፋ ሲሄድ የግድ መጋለጧ የማይቀር መሆኑን ስለተገነዘበች ነው፡፡
ከዛ ልጇን በእጇቸው ላይ ወልዳ ከእሷ እኩል እየተንከባከቡ አሳድጉላት፡፡ዛሬ ላይ እነሱም አንድ ቤት ተጠቃለው መኖር ከጀመሩ አራት አመት ያለፋቸውና የሶስት አመት ልጅ ያላቸው ሲሆን በተለያየ ምክንያት በዚህ ወር ይሁን… በሚቀጥለው አመት እያሉ ሲያዘዋወሩት የነበረው ሰርጋቸውን ለመደገስ አሁን ቀን ተቆርጦ በጀት ተመድቦለት እንቅስቃሴ ላይ ይገኛሉ፡፡
እና ፀአዳም ይሄንን የወዳጆቾን ሰርግ ልዩ እና በህይወት ዘመናቸው ሙሉ የሚያስታውሱት እንዲሆን ትፈልጋለች፡፡ለዛ ነው ምንም ነገር እንዳይጎድል ለወራት ቀንና ለሊት እንቅልፍ አጥታ ስትለፋ የሰነበተችው ፡አሁን አንድ ነገር ብቻ ይቀራታል፡፡በዚህ ሰርግ ላይ ለሚካኤል ብቸኛ ዘመድ የሆነውን አንድ ወንድሙን እንደምንም አሳምና ሰርጉ ላይ እንዲገኝ በማድረግ ሰርፕራይዝ በማድረግ ደስታውን ሙሉ ልታደርግለት እቅድ አውጥታለች፡፡ሚካኤል ለረጅም ጊዜ አውርቶትና አግኝቶት የማያውቀው ወንድሙ ዘሚካኤል በሆነ ተአምር በሠርጋቸው ላይ እንዲገኝ ለማድረግ ከልቧ ቆርጣ ተነስታለች።
ይህንን ሀሳብ በአእምሮዋ ስታሰላስልና ስትዘጋጅበት ከወር በላይ ነው የቆየችው፡፡በጣም በብዙ ጥረትና በብዙ ድካም መውጫ መግቢያውን ፕሮግራሞቹንና ልምዶቹን ስታጠና ነበር ሰነበተችው፡፡በቋሚነት በሚኖርበት አዲስአበባ እሱን ለማግኘት ፈተና ነው፡፡ በትክክል እንዴት እሱ በሀሳቧ እንዲስማማ ለማድረግ እንደምትችል እስካአሁን ድረስ በትክክል አላወቀችም።ምክንያቱም ዘሚካኤል እንደማንኛውም ሰው በቀላሉ አግኝተውት የሚያናግሩትና የሚያሳምኑት አይነት ሰው አይደለም፡፡እሱ ሚሊዬኖች የሚያብዱለት ከሀገሪቱ ዝነኛ ድምጻዊያን መካከል ከዋናዎቹ አንደኛው ነው፡፡በዛው ልክ ፕሮግራሞቹ የተጣበቡ..አጃቢዎች የበዙ ሰው ነው፡ቢሆንም ይሄንን ማድረግ አለባት፡፡ይሄ ለምትወዳቸው ና የእድሜ ዘመን ባለውለታዋ ለሆኑት ባልና ሚስቶች እንደስጦታ አድርጋ ልታቀርብላቸው ያሳበችው ትልቅ ስጦታ ነው፡፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
////
ፀአዳ የ21 ዓመት አዋቂ ሴት ነች፡፡አገላለጹ ይጋጫል አይደል?የ22 አመት ወጣት ሆኖ አወቂ ሴት ነች ሲባል ፡፡አዎ እሷ የ15 አመት እና የ9 ኛ ክፍል ተማሪ እያለች ድብን ያለ ፍቅር ያዟት ነበር፡፡በ16 ዓመት የልደት በአሏ በሚከበርት ቀን በወቅቱ የ19 ዓመት ጎረምሳና የ11 ክፍል ተማሪ ለነበረው የልቧ ሰው በፍደኝነት ድንግልናዋን አስረከበች፡፡ከሁለት ወር በኃላ ማርገዟን አወቀች… ነገረችው፡፡ከሳምንት በኃላ እሷን ሳይሰነበታት.. ደግሞ ሳይስማት…ደግሞ ቀሚስሽን ላውልቅ ፤ ጡትሽን ልጥባ ሳይላት እሷንም ሆነ ከተማዋን ጥሎ ውትድርና ተቀጥሮ ሄደ…ያንን የመሰለ አስቀያሚ ዜና የሰሚ ሰሚ ከሰው ነው የሰማችው፡፡ያንን የሰማች ቀን ሰማይ ምድሩ ነበር የዞረባት፡ያልጠና ጮርቃ ልቧ ስንጥቅጥቅ አለ….ደነዘዘች…… ፡፡በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ማርገዞን አወቀች…ሰማይ ምድሩ ዞረባት…እና በወቅቱ ሁለት ምርጫ ነበር የታያት ..አንድም በሆነ ዘዴ መርዝ በመጠጠት ወይም በገመድ ተንጠልጥሎ ብቻ በሆነ ዘዴ እራሷን ማጥፋት ሲሆን ፤ ሁለተኛው ደግሞ ብን ብላ ሀገሯን ጥላ ወደማታውቀው ሀገር ሄዳ ህይወት እንዳደረጋቻት መሆን፡፡
….በምን አሳማኝ ምክንያት እንደሆነ ባታውቅም ሁለተኛውን መረጠችና ከተወለደችበትና ቤተሰብ ዘመድ አዝማድ ከሚኖርበት ዶዶላ ከተማ በአንድ አነስተኛ ሻንጣ ልብሷና እና ይጠቅሙኛል ያለችውን ዶክመንት ይዛ ወደአዳማ የሚሄድ መኪና ውስጥ ተሳፈረች፡፡እንግዲህ የህይወት ዘመን ባለውለታዋን የሆነውን ሚካኤልን የተዋወቀችው እዛ መኪና ላይ ነበር፡፡በወቅቱ አጋጣሚ ሆኖ ጎን ለጎን ነበር የተቀመጡት፡፡የተወሰኑ ቃላቶች እየተለዋወጡ ከተግባቡ በኃላ ድንገት ወዳልታሰበ ቁምነገር ያለው ውይይት ውስጥ ገቡ፡፡
‹‹አዳማ ነው የምትሄጂው ወይስ ወደአዲስ አበባ ታልፊያለሽ?
››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አላውቅም…››ስትል በደፈናው መለሰችለት፡፡
‹‹አልገባኝም››
‹‹እኔ እንጃ ..ከተመቸኝ አዳማ እቀራለው…ከለበለዚያ ወደአዲስ አበባ ሄዳለው…እድል እንዳደረገቺኝ ነው የምሆነው››
‹‹ማለት …ቤተሰብ ጋር ነው የምትሄጂው?››ጥያቄውን አሻሽሎ ጠየቃት፡፡
‹‹አይደለም…ስራ ፍለጋ ነው የምሄደው››
‹‹ስራ ፍለጋ….ምን አይነት ስራ?››
‹‹የተገኘውን ስራ፡፡››
‹‹ምነው… ቤተሰቦችሽ የት ናቸው?››
‹‹ዶዶላ ነበር የሚኖሩት …ማለት እናቴ ና እኔ ብቻ ነበር..አሁን እናቴ ስለሞተች ብቻዬን ቀረው…እናቴ የሞተችበት ሀገር ደግሞ ተረጋግቼ መኖር አልቻልኩም..ስለዚህ የእድሌን ልሞክር ብዬ ዝም ብዬ ነው እየተጓዝኩ ያለሁት….››ንግግሯን ተከትሎ ከአይኖቾ እንባዋ እየተንከባለለ ፊቷን በማጠብ ወደታች ይወርድ ጀመር፡
የሚካኤል አይኖቸ እንባ አቀረሩ‹‹በጣም አዝናለሁ….አይዞሽ እሺ››
‹‹አረ ችግር የለውም…መኖር ካቃተኝ መሞት አያቅተኝም››ስትል የበለጠ አስደንገጭ ነገር ነገረችው፡፡እሱ ደግሞ እራስን ማጥፋትን በተመለከት እህቱንና እናቱን በቅርብ ያጣ ሰው ስለነበር በቀላሉ ነው ስሜቱ የተነካው፡፡እና በተቻለው መጠን ሊረዳት ወዲያው ነው በውስጡ ውሳኔውን የወሰነው፡፡
‹ኸረ በፍጽም እንደዛ አታስቢ…ቆይ ትምህርት ተምረሻል?››
‹‹አዎ ግን.. ገና ዘጠነኛ ክፍል ነኝ››
‹‹እንግዲያው ለአንቺ የሚሆን ስራ አለኝ››በማለት ያልጠበቀችውን የሚያስፈነጥዝ የምስራች አበሰራት፡፡ማመን አልቻለችም‹‹እየቀለድክብኝ አይደለም አይደል?››
‹‹አይ እውነቴን ነው…አዳማ ላይ ቡቲክ አለኝ…ፍቅረኛዬ ነች የምትሰራው..ግን በቅርብ ትምህርት ስለምትጀምር የሚረዳት ሰው ያስፈልጋታል…እና ሰው ለመቅጠር እያፈላለግን ነበር››
‹‹በጣም ደስ ይለኝ ነበር…ግን ምንም አይነት ተያዥ እኮ የለኝም..ያለኝ መታወቂያ እንኳን የትምህርት ቤት ብቻ ነው››ስትል ስጋቷን ያለምንም መሸፋፈን በግልፅ ነገረችው፡፡
‹‹ችግር የለውም..እኔ ዋስ እሆንሻለው››ሲል ከስጋቷ ገላገላት፡፡
እንባዋን መገደብ ስላልቻለች ለሁለተኛ ጊዜ ማለቀስ ጀመረች..ያሁኑ ለቅሶ ግን የደስታ ነበር፡፡
‹‹ኸረ አታልቅሺ..በፈጣሪ እኔ ሰው ሲያለቅስ ማየት አልፈልግም››ብሎ ከኪሱ ሶፍት አወጣና አቀበላት…..ተቀበለችና ፊቷን ጠረረገችበት፡፡
እንዳለው አዳማ እንደወረዱ ቀጥታ ይዟት ወደ ቤት ሄደ… ወስዶ ከፍቅረኛው ጋር አስተዋወቃት፡፡በመሰራት ላይ ካለው ጅምር ቤቱ አንድ ክፍል ቤት አስተካከለና ዕቃ አሟልቶ አስረከባት፡፡ሰው ሳይሆን መላአክ መስሎ ተሰማት፡፡እሱም ብቻ ሳይሆን ፍቅረኛው አዲስ አለምም በልዩ ሁኔታ እንደጓደኛ ብቻ ሳይሆን እንደታናሽ እህት ተቀብላ ወደደቻት….በዚህም ፀአዳ ለረጅም ወራቷች ስታማርረው የነበረውን ፈጣሪዋን ይቅርታ ጠይቃ ማመስገን ጀመረች፡፡
በዚህ ሁኔታ ነው ሚካኤል እና ፀአዳ የተዋወቁት..፣ከዛ ብዙም ሳትቆይ ከቤተሰብ ጠፍታ የመጣችበትን ትክክለኛ ምክንያት ለሚካኤል እና ለፍቅረኛው ለአዲስአለም ነገረቻቸው…እንደዛ ያደረገችው ሆዷ እየገፋ ሲሄድ የግድ መጋለጧ የማይቀር መሆኑን ስለተገነዘበች ነው፡፡
ከዛ ልጇን በእጇቸው ላይ ወልዳ ከእሷ እኩል እየተንከባከቡ አሳድጉላት፡፡ዛሬ ላይ እነሱም አንድ ቤት ተጠቃለው መኖር ከጀመሩ አራት አመት ያለፋቸውና የሶስት አመት ልጅ ያላቸው ሲሆን በተለያየ ምክንያት በዚህ ወር ይሁን… በሚቀጥለው አመት እያሉ ሲያዘዋወሩት የነበረው ሰርጋቸውን ለመደገስ አሁን ቀን ተቆርጦ በጀት ተመድቦለት እንቅስቃሴ ላይ ይገኛሉ፡፡
እና ፀአዳም ይሄንን የወዳጆቾን ሰርግ ልዩ እና በህይወት ዘመናቸው ሙሉ የሚያስታውሱት እንዲሆን ትፈልጋለች፡፡ለዛ ነው ምንም ነገር እንዳይጎድል ለወራት ቀንና ለሊት እንቅልፍ አጥታ ስትለፋ የሰነበተችው ፡አሁን አንድ ነገር ብቻ ይቀራታል፡፡በዚህ ሰርግ ላይ ለሚካኤል ብቸኛ ዘመድ የሆነውን አንድ ወንድሙን እንደምንም አሳምና ሰርጉ ላይ እንዲገኝ በማድረግ ሰርፕራይዝ በማድረግ ደስታውን ሙሉ ልታደርግለት እቅድ አውጥታለች፡፡ሚካኤል ለረጅም ጊዜ አውርቶትና አግኝቶት የማያውቀው ወንድሙ ዘሚካኤል በሆነ ተአምር በሠርጋቸው ላይ እንዲገኝ ለማድረግ ከልቧ ቆርጣ ተነስታለች።
ይህንን ሀሳብ በአእምሮዋ ስታሰላስልና ስትዘጋጅበት ከወር በላይ ነው የቆየችው፡፡በጣም በብዙ ጥረትና በብዙ ድካም መውጫ መግቢያውን ፕሮግራሞቹንና ልምዶቹን ስታጠና ነበር ሰነበተችው፡፡በቋሚነት በሚኖርበት አዲስአበባ እሱን ለማግኘት ፈተና ነው፡፡ በትክክል እንዴት እሱ በሀሳቧ እንዲስማማ ለማድረግ እንደምትችል እስካአሁን ድረስ በትክክል አላወቀችም።ምክንያቱም ዘሚካኤል እንደማንኛውም ሰው በቀላሉ አግኝተውት የሚያናግሩትና የሚያሳምኑት አይነት ሰው አይደለም፡፡እሱ ሚሊዬኖች የሚያብዱለት ከሀገሪቱ ዝነኛ ድምጻዊያን መካከል ከዋናዎቹ አንደኛው ነው፡፡በዛው ልክ ፕሮግራሞቹ የተጣበቡ..አጃቢዎች የበዙ ሰው ነው፡ቢሆንም ይሄንን ማድረግ አለባት፡፡ይሄ ለምትወዳቸው ና የእድሜ ዘመን ባለውለታዋ ለሆኑት ባልና ሚስቶች እንደስጦታ አድርጋ ልታቀርብላቸው ያሳበችው ትልቅ ስጦታ ነው፡፡፡