#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_ሁለት
:
✍ደራሲ:-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...አቤል እና ሮዝ እድሳትበሚደረግለት አዲስ በምትከፍተው ሆቴል ውስጥ ቁጭ ብለው ስለቤተሰቦቿ እውነቱን ከውሸቱ እየደባለቀች እየነገረችው እንደነበርና እሱም ቤተሰቦቾን ለመፈለግ ወደ ዲላ እንደሚሄድ ቃል ገብቶላት እንደነበር #በክፍል_9 ታሪካችን አቅርበን ነበር ቀጣዩ👇
...አቤል ከአዲስ አበባ ከለሊቱ 12 ሰዓት ተነስቶ ስምንት ሰዓት ተኩል ሲሆን ዲላ ከተማ ደረሰ ፡፡ዲላን ከተማ ሲረግጥ ይሄ የመጀመሪያው ነው፡፡ግን ሙሉ አድራሻ እና መረጃ ይዞ ስለመጣ ብዙም አልተቸገረም፡፡ቤርጎ ይዞ ዕቃውን ካስቀመጠ ቡኃላ ቀጥታ ወደ ሮዝ እናት ቤት ነው የሄደው፡፡ ከመጠነኛ ፍለጋ ቡኃላ ቤቱን አገኘው፡፡ሰፋ ያለ ግቢ ያለው ደከምከም ያለ ይዞታ ላይ የሚገኝ የድሮ ቢላ ቤት ነው፡፡አንኳኳ …የውጪን በርፍ ሄለን ነች የከፈተችለት፡፡እንዳያት ነው ያወቃት፡፡
‹ቀጥተኛ የሮዝ ግልባጭ ነች› ሲል አሰበ፡፡ከዕድሜ መጠን ልዩነት በስተቀር አንድም ይሄ ነው የሚባል የጐላ ልዩነት የላቸውም፡፡
እጁን ለሰላምታ ዘረጋላት.. ፈራ ተባ እያለች ጨበጠችው፡፡‹‹ባልሳሳት ሄለን መሰልሺኝ››
‹‹በትክል ተመልሷል››አለችው አንተንስ ማን ልበል በሚል አስተያየት እየገመገመችው፡፡ከዚህ በፊት አይታው እንደማታውቀው እርግጠኛ ነች..ቢሆንም ስሜን ጠርቶ ሰላምታ ካቀረበልኝ የቅርብ ሰው መሆን አለበት በሚል እሳቤ‹‹ግባ ›› አለችው …አልተግደረደረም ….ተከትሎት ገባ ::የእቤቱ ውስጥ እንደውጩ ያረጀ አይደለም በጣም በጽዳት የተያዘ የዕቃዎቹ አደራደር እንከን ማይወጣለት በስርአት የተደራጀ ቤት ነው፡፡ወንበር ይዞ ተቀመጠ፡፡ከፊት ለፊቱ ተቀመጠች፡፡
‹‹እሺ አያትሽ የሉም ››ጠየቃት
‹‹እማዬን ያውቃታል ማለት ነው..?› ስትል በውስጧ አሰበች‹‹የለችም ወደ ለቅሶ መሰለኝ የሄደችው››በትህትና እንደታጠረች መለሰችለት፡፡
በማንነቱ ግራ እንደተጋባች ገባውና እራሱን ማስተዋወቅ ቀጠለ.. ሙሉ ስሙን ነገራት..ስሙ አዲሰ አልሆነባም… የሆነ ጊዜ የሆነ ቦታ ሰምታዋለች‹‹….ይቅርታ ከዚህ በፊት እንተዋወቃለን..?››በድፍረት ጠየቀችው
‹‹አይመስለኝም››
‹‹አይ ስምህን ስሰማው አዲስ አልሆነብኝም..ከሌላ ከሆነ ከማውቀው ሰው ጋር ተምታቶብኝ ይሆናል››
‹‹አይ እንደእዛ አይመስለኝም ስሜን ሰምተሸው ሊሆን ይችላል…ልብ ወለድ ታነቢያለሽ…?››
ብርግግ ብላ ደነገጠች፡፡ ‹‹አዎ አስታውስኩ ከደራሲው ጋር ስመ ሞክሼ ነህ ማለት ነው?››
‹‹አይ ሞክሼነት አይደለም… እራሱ ደራሲውን ነኝ››
‹‹ደራሲው?››
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ ….ታዲያ እንዴት ሆኖ …? በምን ምክንያት እኛ ቤት ለመምጣት ተገደድክ..መቼስ ዘመዳችሁ ነኝ ብለህ አታስጮኸኝም››
‹‹ያው ዘመዳችሁ ነኝ በይው …የእናትሽ ጓደኛ ነኝ፡፡››
‹‹ትቀልዳለህ እንዴት ሆኖ በምን መስፈርት ነው ከእማዬ ጋር ጓደኛ የምትሆነው?››
‹‹እዚህ ካሉት ከአያትሽ ጋር አይደለም ያልኩሽ..የሮዝ ጓደኛ ነኝ››
‹‹እ…..››ብላ በቅሬታ ከንፈሯን ወደኃላ ለጠጠችው
‹‹ምነው በአንዴ ፊትሽ ጨለመ…? ››
‹‹አይ እዚህ ቤት መጠራት የሌለበት ሰው ስም ነው የጠራኸው… ከአንተ የመተዋወቅ እድል በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ነኝ..ግን አንድ የማልደብቅህ ነገር ቢኖር የመጣህበት መንገድ አልተመቸኝም››
‹‹የእሷ ጓደኛ ነኝ አልኩሽ እንጂ የመጣውት እኮ ከእሷ ጋር በተያያዘ ጉዳይ አይደለም›› ዋሻት
‹‹እና ለምን እንደሆነ ልታስረዳኝ ትችላለህ?››ከመኮሳተሯ ውስጥ ሳትወጣ ጠየቀችው፡፡
‹‹ሶስተኛ መጽሀፌን እየጻፍኩ ነው፡፡የመጻፌ ታሪክ ጭብጡ ደግሞ በዚሁ በዲላ ከተማ ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው..ለዛም መረጃዎችን እንዳሰባስብ እንድታግዢኝ እርዳታሽን ለመጠየቅ ነው አመጣጤ››አላት ይሄ በፊትም ያሰበበት ዘዴ ነው፡፡
በዚህ ዘዴ ከቀረባት እና በእሷ ዘነድ አመኔታን ካተረፈ ቡኃላ.. ቀስ በቀስ ውስጧን ለማጥናት ይቀለዋል… ስለእናቷ ያላትን አመለካከት.. በመካከላቸው ያለውን ግጭት እንዴት ሊፈታ እንደሚችል ፍንጭ ያገኝ ይሆናል ..ከሁሉም በፊት ከእሷ ጋ መቀራረብና ልቧን ማግኘት ቀዳሚ ተግባሩ ነው፡፡አሁንም እያደረገ ያለው ወደ እዚያ የሚያደርሰውን መዳረሻ መንገድ ጥርጊያ እያሳመረ ነው፡፡
‹‹እንዴ ምን አይነት ነገር ነው ?እንዴትስ ልረዳው እችላለው?›› ስትል አሰበች ሄለን በውስጧ፡፡
‹‹ይሄንን እኔ የምችል አይመስለኝም፡፡ ባይሆን በዚህ ጉዳይ ላይ ብስለቱም ዕውቀቱም ያላቸው ሰዎች በከተማችን አሉ ..እነሱ እንዲረዱህ ማድረግ ትችላለህ፡፡እንደውም አንድ የማውቀው ሰው አለ ላስተዋውቅህ እችላለው..››
‹‹አይ አልፈልግም… ፍቅደኛ ካልሆንሽ በስተቀር እኔ የምፈልገው ያንቺን እገዛ ነው..ደግሞ የማትችይውን ነገር አልጠይቅሽም››
‹‹ካልክ እሺ..አንተን ማገዝ ከቻልኩ ለእኔ ክብር ነው…እንዲሁ በደረቁ አደረቅኩህ አይደል ሻይ ወይስ ቡና ላፍላ?››
‹‹አይ ምንም አልፈልግም.. አሁን ሄጄ አረፍ ልበል.. ነገ ከትምህርት ቤት ስትወጪ ደውልልሽ እና እንገናኛለን››
‹‹ኸረ ተው… እማዬን ሳታገኛት ነው የምትሄደው››
‹‹ግድ የለም ሰሞኑን እዚሁ አይደለው.. አገኛቸዋለው፡፡››ብሎ ተነሳ …በገረሜታ እንደታፈነች በራፍ ድረስ ሸኘችውና ወደቤቷ ተመለሰች፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
በሁለተኛው ቀን 11ሰዓት ላይ አንድ ካፌ ተቀጣጥረው ተገናኙ…
‹‹ይቅርታ ሄለን በቀጣይነት ልጽፈው ነው ያልኩሽ ታሪክ ዋና ገጻ ባህሪ አንቺ ነሽ››ቀጥታ ወደቁም ነገሩ ገባ
‹‹ይቅርታ አልገባኝም››መለሰችለት
‹‹ግልፅ ነው ፡፡በአንቺ እውነተኛ ታሪክ ላይ የራሴን ፈጣራ አክዬበት ና አዳብሬው ነው መጽሀፍን መጽፍ የምፈልገው››
‹‹እኔ ምን ታሪክ አለኝና ..››ብላ በመገረም ሳቀች
‹‹እሱን እኔ ነኝ የምወስነው…››
‹‹እንደፈለግክ››
‹‹እሺ ፍቃድሽን ከሰጠሸኝ አሁን እኔ እንደጋዜጠኛ ጥያቄ ጠይቅሻለው አንቺ ትመልሺልኛለሽ››
‹‹እሺ›› አለችው ከመገረም ውስጥ ሳትወጣ፡፡ጐኑ ካለው ወንበር ላይ አስቀምጦት የነበረውን ጥቁር የቆዳ ቦርሳ አንስቶ ከፈተና ከውስጡ ማስታወሻ ደብተሩን አወጣ፡፡ ቦርሳውን ወደ ቦታው መለሰው፡፡እስኪሪብቶ ከደረት ኪሱ አወጣና ተመቻቸ..የመጀመሪያ ጥያቄውን ጠየቀ
‹‹እሺ ሄለን ሙዚቃ ትወጂያለሽ?››ስለእሷ ከእናቷ በቂ መረጃ ስለሰበሰበ እንድታወራ የሚያደርጋትን መሪ ጥያቄ ለመጠየቅ ያን ያህል ከባድ አልሆነበትም…..
‹‹በጣም››በተነቃቃ ስሜት መለሰችለት…
‹‹እንዴት ሙዚቃ ልትጀምሪ ቻልሽ?››
‹‹ክረምት ክረምት አጐቴ ጋር አዲስ አባበ ስሄድ እሱ ቤት ፒያኖ ነበር ..እና እሱ ሲጫወት እያዳመጥኩ በጣም እመሰጥ ነበር..እንዲያለማምደኝ ስጠይቀው በደስታ አለማመደኝ ….ፒያኖውን መጫወት እየተለማድኩ እግረ መንገዴን መዝፈን ጀመርኩ… ከዛ በቃ ሳለውቀው ተፀናወተኝ ፡፡በትምህርት ቤትም ዝግጅት ሲኖር መድረክ ላይ ወጥቼ በመጫወት ተመልካቾቼ ስያደንቁኝና ስያጨበጨቡልኝ መበረታት ጀመርኩ እናም የወደፊት ህልሜ አደረግኩት፡፡..ግን እንዲህ አይነት ህልም እንዳልም ነፍሱን ይማረውና አጐቴ ነው ትልቁን ድርሻ የሚወስደው››
‹‹አጐትሽን ትወጂው ነበር ማለት ነው?››
‹‹ከመውደድም በላይ… አጐቴ ማለት በእናቴ ስህተት እና ክፋት ምክንያት ለማላውቀው አባቴ ምትክ ሆኖ ፍቅሩን የለገሰኝ …ሲንከባከበኝ የኖረ ለዕድገቴ ከአያቴ ቀጥሎ ትልቁን ድርሻ የያዘ …ያሳደገኝ ሰው ነው፡፡››
‹‹እዚህ እናንተ ጋር ነው አይደል የሞተው?››የሚያውቀውን እውነት በጥያቄ መልክ አቀረበላት፡፡
‹‹አዎ..አንዳንዴ እግዚያብሄር
:
#ክፍል_አስራ_ሁለት
:
✍ደራሲ:-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...አቤል እና ሮዝ እድሳትበሚደረግለት አዲስ በምትከፍተው ሆቴል ውስጥ ቁጭ ብለው ስለቤተሰቦቿ እውነቱን ከውሸቱ እየደባለቀች እየነገረችው እንደነበርና እሱም ቤተሰቦቾን ለመፈለግ ወደ ዲላ እንደሚሄድ ቃል ገብቶላት እንደነበር #በክፍል_9 ታሪካችን አቅርበን ነበር ቀጣዩ👇
...አቤል ከአዲስ አበባ ከለሊቱ 12 ሰዓት ተነስቶ ስምንት ሰዓት ተኩል ሲሆን ዲላ ከተማ ደረሰ ፡፡ዲላን ከተማ ሲረግጥ ይሄ የመጀመሪያው ነው፡፡ግን ሙሉ አድራሻ እና መረጃ ይዞ ስለመጣ ብዙም አልተቸገረም፡፡ቤርጎ ይዞ ዕቃውን ካስቀመጠ ቡኃላ ቀጥታ ወደ ሮዝ እናት ቤት ነው የሄደው፡፡ ከመጠነኛ ፍለጋ ቡኃላ ቤቱን አገኘው፡፡ሰፋ ያለ ግቢ ያለው ደከምከም ያለ ይዞታ ላይ የሚገኝ የድሮ ቢላ ቤት ነው፡፡አንኳኳ …የውጪን በርፍ ሄለን ነች የከፈተችለት፡፡እንዳያት ነው ያወቃት፡፡
‹ቀጥተኛ የሮዝ ግልባጭ ነች› ሲል አሰበ፡፡ከዕድሜ መጠን ልዩነት በስተቀር አንድም ይሄ ነው የሚባል የጐላ ልዩነት የላቸውም፡፡
እጁን ለሰላምታ ዘረጋላት.. ፈራ ተባ እያለች ጨበጠችው፡፡‹‹ባልሳሳት ሄለን መሰልሺኝ››
‹‹በትክል ተመልሷል››አለችው አንተንስ ማን ልበል በሚል አስተያየት እየገመገመችው፡፡ከዚህ በፊት አይታው እንደማታውቀው እርግጠኛ ነች..ቢሆንም ስሜን ጠርቶ ሰላምታ ካቀረበልኝ የቅርብ ሰው መሆን አለበት በሚል እሳቤ‹‹ግባ ›› አለችው …አልተግደረደረም ….ተከትሎት ገባ ::የእቤቱ ውስጥ እንደውጩ ያረጀ አይደለም በጣም በጽዳት የተያዘ የዕቃዎቹ አደራደር እንከን ማይወጣለት በስርአት የተደራጀ ቤት ነው፡፡ወንበር ይዞ ተቀመጠ፡፡ከፊት ለፊቱ ተቀመጠች፡፡
‹‹እሺ አያትሽ የሉም ››ጠየቃት
‹‹እማዬን ያውቃታል ማለት ነው..?› ስትል በውስጧ አሰበች‹‹የለችም ወደ ለቅሶ መሰለኝ የሄደችው››በትህትና እንደታጠረች መለሰችለት፡፡
በማንነቱ ግራ እንደተጋባች ገባውና እራሱን ማስተዋወቅ ቀጠለ.. ሙሉ ስሙን ነገራት..ስሙ አዲሰ አልሆነባም… የሆነ ጊዜ የሆነ ቦታ ሰምታዋለች‹‹….ይቅርታ ከዚህ በፊት እንተዋወቃለን..?››በድፍረት ጠየቀችው
‹‹አይመስለኝም››
‹‹አይ ስምህን ስሰማው አዲስ አልሆነብኝም..ከሌላ ከሆነ ከማውቀው ሰው ጋር ተምታቶብኝ ይሆናል››
‹‹አይ እንደእዛ አይመስለኝም ስሜን ሰምተሸው ሊሆን ይችላል…ልብ ወለድ ታነቢያለሽ…?››
ብርግግ ብላ ደነገጠች፡፡ ‹‹አዎ አስታውስኩ ከደራሲው ጋር ስመ ሞክሼ ነህ ማለት ነው?››
‹‹አይ ሞክሼነት አይደለም… እራሱ ደራሲውን ነኝ››
‹‹ደራሲው?››
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ ….ታዲያ እንዴት ሆኖ …? በምን ምክንያት እኛ ቤት ለመምጣት ተገደድክ..መቼስ ዘመዳችሁ ነኝ ብለህ አታስጮኸኝም››
‹‹ያው ዘመዳችሁ ነኝ በይው …የእናትሽ ጓደኛ ነኝ፡፡››
‹‹ትቀልዳለህ እንዴት ሆኖ በምን መስፈርት ነው ከእማዬ ጋር ጓደኛ የምትሆነው?››
‹‹እዚህ ካሉት ከአያትሽ ጋር አይደለም ያልኩሽ..የሮዝ ጓደኛ ነኝ››
‹‹እ…..››ብላ በቅሬታ ከንፈሯን ወደኃላ ለጠጠችው
‹‹ምነው በአንዴ ፊትሽ ጨለመ…? ››
‹‹አይ እዚህ ቤት መጠራት የሌለበት ሰው ስም ነው የጠራኸው… ከአንተ የመተዋወቅ እድል በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ነኝ..ግን አንድ የማልደብቅህ ነገር ቢኖር የመጣህበት መንገድ አልተመቸኝም››
‹‹የእሷ ጓደኛ ነኝ አልኩሽ እንጂ የመጣውት እኮ ከእሷ ጋር በተያያዘ ጉዳይ አይደለም›› ዋሻት
‹‹እና ለምን እንደሆነ ልታስረዳኝ ትችላለህ?››ከመኮሳተሯ ውስጥ ሳትወጣ ጠየቀችው፡፡
‹‹ሶስተኛ መጽሀፌን እየጻፍኩ ነው፡፡የመጻፌ ታሪክ ጭብጡ ደግሞ በዚሁ በዲላ ከተማ ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው..ለዛም መረጃዎችን እንዳሰባስብ እንድታግዢኝ እርዳታሽን ለመጠየቅ ነው አመጣጤ››አላት ይሄ በፊትም ያሰበበት ዘዴ ነው፡፡
በዚህ ዘዴ ከቀረባት እና በእሷ ዘነድ አመኔታን ካተረፈ ቡኃላ.. ቀስ በቀስ ውስጧን ለማጥናት ይቀለዋል… ስለእናቷ ያላትን አመለካከት.. በመካከላቸው ያለውን ግጭት እንዴት ሊፈታ እንደሚችል ፍንጭ ያገኝ ይሆናል ..ከሁሉም በፊት ከእሷ ጋ መቀራረብና ልቧን ማግኘት ቀዳሚ ተግባሩ ነው፡፡አሁንም እያደረገ ያለው ወደ እዚያ የሚያደርሰውን መዳረሻ መንገድ ጥርጊያ እያሳመረ ነው፡፡
‹‹እንዴ ምን አይነት ነገር ነው ?እንዴትስ ልረዳው እችላለው?›› ስትል አሰበች ሄለን በውስጧ፡፡
‹‹ይሄንን እኔ የምችል አይመስለኝም፡፡ ባይሆን በዚህ ጉዳይ ላይ ብስለቱም ዕውቀቱም ያላቸው ሰዎች በከተማችን አሉ ..እነሱ እንዲረዱህ ማድረግ ትችላለህ፡፡እንደውም አንድ የማውቀው ሰው አለ ላስተዋውቅህ እችላለው..››
‹‹አይ አልፈልግም… ፍቅደኛ ካልሆንሽ በስተቀር እኔ የምፈልገው ያንቺን እገዛ ነው..ደግሞ የማትችይውን ነገር አልጠይቅሽም››
‹‹ካልክ እሺ..አንተን ማገዝ ከቻልኩ ለእኔ ክብር ነው…እንዲሁ በደረቁ አደረቅኩህ አይደል ሻይ ወይስ ቡና ላፍላ?››
‹‹አይ ምንም አልፈልግም.. አሁን ሄጄ አረፍ ልበል.. ነገ ከትምህርት ቤት ስትወጪ ደውልልሽ እና እንገናኛለን››
‹‹ኸረ ተው… እማዬን ሳታገኛት ነው የምትሄደው››
‹‹ግድ የለም ሰሞኑን እዚሁ አይደለው.. አገኛቸዋለው፡፡››ብሎ ተነሳ …በገረሜታ እንደታፈነች በራፍ ድረስ ሸኘችውና ወደቤቷ ተመለሰች፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
በሁለተኛው ቀን 11ሰዓት ላይ አንድ ካፌ ተቀጣጥረው ተገናኙ…
‹‹ይቅርታ ሄለን በቀጣይነት ልጽፈው ነው ያልኩሽ ታሪክ ዋና ገጻ ባህሪ አንቺ ነሽ››ቀጥታ ወደቁም ነገሩ ገባ
‹‹ይቅርታ አልገባኝም››መለሰችለት
‹‹ግልፅ ነው ፡፡በአንቺ እውነተኛ ታሪክ ላይ የራሴን ፈጣራ አክዬበት ና አዳብሬው ነው መጽሀፍን መጽፍ የምፈልገው››
‹‹እኔ ምን ታሪክ አለኝና ..››ብላ በመገረም ሳቀች
‹‹እሱን እኔ ነኝ የምወስነው…››
‹‹እንደፈለግክ››
‹‹እሺ ፍቃድሽን ከሰጠሸኝ አሁን እኔ እንደጋዜጠኛ ጥያቄ ጠይቅሻለው አንቺ ትመልሺልኛለሽ››
‹‹እሺ›› አለችው ከመገረም ውስጥ ሳትወጣ፡፡ጐኑ ካለው ወንበር ላይ አስቀምጦት የነበረውን ጥቁር የቆዳ ቦርሳ አንስቶ ከፈተና ከውስጡ ማስታወሻ ደብተሩን አወጣ፡፡ ቦርሳውን ወደ ቦታው መለሰው፡፡እስኪሪብቶ ከደረት ኪሱ አወጣና ተመቻቸ..የመጀመሪያ ጥያቄውን ጠየቀ
‹‹እሺ ሄለን ሙዚቃ ትወጂያለሽ?››ስለእሷ ከእናቷ በቂ መረጃ ስለሰበሰበ እንድታወራ የሚያደርጋትን መሪ ጥያቄ ለመጠየቅ ያን ያህል ከባድ አልሆነበትም…..
‹‹በጣም››በተነቃቃ ስሜት መለሰችለት…
‹‹እንዴት ሙዚቃ ልትጀምሪ ቻልሽ?››
‹‹ክረምት ክረምት አጐቴ ጋር አዲስ አባበ ስሄድ እሱ ቤት ፒያኖ ነበር ..እና እሱ ሲጫወት እያዳመጥኩ በጣም እመሰጥ ነበር..እንዲያለማምደኝ ስጠይቀው በደስታ አለማመደኝ ….ፒያኖውን መጫወት እየተለማድኩ እግረ መንገዴን መዝፈን ጀመርኩ… ከዛ በቃ ሳለውቀው ተፀናወተኝ ፡፡በትምህርት ቤትም ዝግጅት ሲኖር መድረክ ላይ ወጥቼ በመጫወት ተመልካቾቼ ስያደንቁኝና ስያጨበጨቡልኝ መበረታት ጀመርኩ እናም የወደፊት ህልሜ አደረግኩት፡፡..ግን እንዲህ አይነት ህልም እንዳልም ነፍሱን ይማረውና አጐቴ ነው ትልቁን ድርሻ የሚወስደው››
‹‹አጐትሽን ትወጂው ነበር ማለት ነው?››
‹‹ከመውደድም በላይ… አጐቴ ማለት በእናቴ ስህተት እና ክፋት ምክንያት ለማላውቀው አባቴ ምትክ ሆኖ ፍቅሩን የለገሰኝ …ሲንከባከበኝ የኖረ ለዕድገቴ ከአያቴ ቀጥሎ ትልቁን ድርሻ የያዘ …ያሳደገኝ ሰው ነው፡፡››
‹‹እዚህ እናንተ ጋር ነው አይደል የሞተው?››የሚያውቀውን እውነት በጥያቄ መልክ አቀረበላት፡፡
‹‹አዎ..አንዳንዴ እግዚያብሄር
👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_ሶስት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...መሀሪ አደገኛ መደንዘዝ…ጥልቅ ጨለማ እና ረጅም ብስጭት ውስጥ ነው ያለው፡፡ያም ቢሆን ግን አሁን ሀሳቡ ተሰብስቧል..ዕቅዱ መስመር ይዞል..ምንም ወደኃላ የሚጐትተው… ሚጨነቅበት ….ሚሳሳለት ነገር የለ፡፡ሚኖረው ለበቀል ብቻ ነው፡፡በቀል ማለት ደግሞ የሚጠሉትን ሰው ተከታትሎ፤ አድብቶና፤ አድፍጧ መግደል ማለት አይደለም፡፡ሞት እማ ግልግል ነው..ሞትማ የዘላለም ፍጹም ፀጥታ..ረብሻ የሌለው ሰላማዊ እረፍት ማለት ነው፡፡አዎ ሞትማ እንዲህ ለሚጠሎቸው ሰዎች የሚለገስ ስጦታ አይደለም፡፡..በቀል ማለት የሚጠሉትን ሰው ተስፋ መስበር ማለት ነው…ያሉትን ነገሮች ሁሉ ተራ በተራ ነጥቆ ባዶ ማስቀረት መቻል ነው…፤ትናትናውን እንዲራገም ነገውን ፍጹም እንዳይናፍቅ ማድረግ መቻል ነው፡፡የእሱ እምነት እንዲህ ነው፡፡ በቀል ላይ ያለው አመለካት እንዲህ ይቃኛል ..ለማድረግ የወሰነውም እንደዚሁ ነው፡፡
መሀሪ አሁን በሙሉ ልቡ በቀሉ ላይ እንዲያተኩር ያደረገው የእናቱ መሞት ነው፡፡አዎ እናትዬው ምንትዋብ ይህቺን ምድር በሽንፈት ከለቀቀቻት እንሆ ዛሬ አስር ቀን አልፎታል ፡፡አሁን በዓለም ላይ ብቻውን እንደቀረ ተሰምቶታል..በሕይወት ለመቀጠል አንድ ምክንያት ብቻ ነው ያለው ..ያም በውስጡ የሚንበለበለው በቀሉ ብቻ ነው፡፡አሁን አብራው ያለችው በቤታቸው ከ10 ዓመት በላይ የኖረችው መስታወት ብቻ ነች፡፡
በዚህ ሰዓት እቤት ነው ያለው፡፡ከሳሎኑ ውስጥ በአንድ ኮርነር ተጠግቶ ካለ ደረቅ ወንበር ላይ ተቀምጧል፡፡መስታወትም ጥቁር በጥቁር እንደለበሰች በቅርብ እርቀት እዛው ሳሎን ውስጥ ኩርምት ብላ ተቀምጣለች፡፡ ከመቀመጫው ተነሳና ወደ ፍሪጁ በማምራት ጠርሙስ አነሳና ብርጭቆ ወይም መለኪያ ሳይፈልግ እንዳለ ከነጠርሙሱ በቁሙ አንደቀድቀው ፡፡በጠርሙሱ ውስጥ ያለው መጠጥ ጅን ወይም ውስኪ አይደለም….አረቄ ነው፡፡
ትኩር ብላ በትካዜ ስትታዘበው የቆየችው መስታወት ከብዙ ደቂቃዎች የዝምታ ጊዜ ቡኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተናገረች
‹‹ይሄ መጠጥ እንዴት ነው?››
‹‹ደህና ነው››አላት በደመ ነፍስ
‹‹እውነቴን እኮ ነው..በጣም እኮ እራስህን እየጐዳህ ነው..ሰዓትህን እስቲ እየው ፤ገና ከጥዋቱ 3 ሰዓት ነው..በዚህ ሰዓት ካቲካላ መጠጣት ..እኔ እንጃ››አለችው በተሰበረ ልብ፡፡ መስታወት ሁኔታዎች በጣም ነው ያስፈሯት፤ ከወራት በፊት ታውቀው የነበረው መሀሪ ዛሬ የለም… ጠፍቷል.. ፡፡ፍጹም ሌላ የማታውቀው ሰው ሆኖባታል፡፡
‹‹ብቻ ጨጓራህን እንዳይልጠው››ማስጠንቀቂያዋን ሰነዘረች
‹‹መሀሪ አዲስ እየጀማመረው እንዳለ እብድ እየጮኸና ፍርፍር እያለ ሳቀ..በጣም ሳቀ‹‹ኪ..ኪኪ..ኪ..ኪ..››
‹‹እንዴ ምን ያስቀሀል?››
‹‹ንግግርሽ ነዋ ያሳቀኝ…አረቄው ጨጓራዬን እንዳይልጠው ፈራሽ..ቀድሞኮ በሰዎች ክህደት ሙሽልቅ ብሎ ተልጧል..እስኪቆስል..ከመቁሰልም አልፎ መግል እስኪቋጥር ድረስ እነዛ ሰዎች ልጠውታል..አሁን መጠጡን የምጠጣው ቁስለቱን እንዲያደነዝዝልኝ ነው..ገባሽ››
‹‹እስከመቼ ታዲያ..?ይሄ አያያዝህ እኮ ዕድሜህን ያሳጥረዋል..በዛ ላይ ሲጋራም ማጬስ ጀምረኸል››
‹‹አይዞሽ አታስቢ ብዙ ዕድሜ አያስፈልገኝም…ሶስት እና አራት አመት ዓላማዬን ወደ ተግባተር ለመቀየር ይበቃኛል፡፡››
‹‹ከዛ ቡኃላስ?››አለችው ስለእሷ እና እሱ የወደፊት ዕጣ ፋንታ አሳስቦት
‹‹ከዛ ቡኃላማ ትርፍ ህይወት ነዋ.. ጠላቶቼን ከተበቀልኩ ቡኃላ የሚኖረኝ ቀሪ ዕድሜዬ ብዙም ማልፈልገው ትርፍ ህይወት››
‹‹ቆይ መሀሪ ቀለመወርቅ እንደሆነ የትም አታገኘውም…ሮዝንም እርሳት ሴት ብትሄድ ሴት ትተካለች፤ቀረባት እንጂ አልቀረብህም..፡፡ሁሉንም ተዋቸውና ክፋታቸውንም በደላቸውንንም ለእግዚያብሄር አሳልፈህ ስጥና ህይወትን ከእንደገና አረጋግተህ ብትቀጥል ይሻላል ብዬ አስባለው…እግዚያብሄርስ በቀል የእኔ ነው ይል የለ፡፡››
‹‹እንደዛ ማድረግ ፍጹም አልችልም፡፡የተበደልኩት እኔ ነኝ በቀሉም የእኔ ነው፡፡ከአሁን ቡኃላ እንደነገርኩሽ ምኖረው በቀሌን ወደተግባር ለመቀየር ነው..ስራዬንም የምሰራው እንደበፊቱ ወገኖቼን ለማገልገል..የከተማው ኑዋሪን ሰላም ለመጠበቅ ምናምን..ምናምን ለሚባለው ዓላማ አይደለም ..ስራዬን የምሰራው ለበቀሌ እንዲረዳኝ ብቻ ነው፡፡ኃይል እና ገንዘብ ማግኛ እንዲሆነኝ፡፡››
መሀሪ ወደ ፍሪጁ አመራና ሌላ ጠርሙስ በማውጣት መጋት ጀመረ፡፡መስታወት አሁን እንደቅድሙ አትጠጣ ብላ ልትቃወመው አልደፈረችም..አሁን ደሙ እየተንተከተከ ነው፡፡የሚያስፈራ አውሬ ሆኖል፡፡
‹‹መስታወት..››አላት ድንገት
‹‹አቤት መሀሪዬ››አለችው እንደመባነን ብላ
‹‹ያልተከፈለሽ የደሞዝ ውዝፍ ምን ያህል ነው?››
‹‹ለምን አስፈለገህ?››
‹‹ልከፍልሽ ነዋ››
‹‹ማን ደሞዜን ክፈለኝ ብሎ ጠየቀህ?››ተበሳጨች፡፡ከእሱ ገንዘብ ሳይሆን ፍቅር ነው የምትፍልገው….
‹‹ምን መሰለሽ መስቲ ..ክፈለኝ ብለሽ ባትጠይቂኝም እኔ አስቤ መጠየቅ አለብኝ..ምክንያቱም በቅርብ ይሄንን ቤት ሸጠዋለው … ይሄንን አገርም ለቃለው››
በድንጋጤ ደንዝዛ ‹‹ቤቱንስ ለምን ትሸጣለህ..?ወዴትስ ነው ሀገር የምትቀይረው?፡፡››
‹‹ቤቱን ምሸጠው መሸጥ ስላለብኝ ነው..ከቤቱ ይልቅ ብሩን ነው የምፈልገው፡፡ሀገሩንም ያው እዚህ መስራት ስለማልፈልግ ወደሌላ ቦታ እንዲያዘዋውሩኝ ጠይቄያለው፡፡ እንደሚሳካም እርግጠኛ ነኝ…ስለዚህ እያዘንኩም ቢሆን የሚገባሽን ከፍዬሽ ልለይሽ እገደዳለው፡፡››
ከዚህ በላይ ልታዳምጠው አልፈለገችም፡፡ ከተቀመጠችበት ተነስታ እየተመናቀረች ወደጓዲያ ሄደች…እንባዋ በጉንጮቾ እየተንኮለለ ነው፡፡
መሀሪም ጠርሙሱን እንደያዘ ወንበር ይዞ ተቀመጠና ተረጋግቶ መጠጣት ጀመረ፡፡መስታወት ታሳዝነዋለች ፡፡አስር አመት ከኖረችበት ቤት ፤ብዙ ተስፋ ከምታደርግበት ቤት በቀላሉ በቃሽ ስትባል ቀልል የሞራል ውድቀት አይሰማትም፡፡ ቢሆንም ምንም ሊያደርግ አይችልም ፡፡የራሱ ሞራል የተንኰታኰተበት ሰው ለሌላ ሰው ሞራል ሊጠነቀቅ አይችልም፡፡ስለዚህ ጉዳይ እያሰላሰለ ሳለ የሳሎኑ በራፍ ተንኰኰ፡፡
‹‹ማነው ?ይግቡ››አለ ከቦታው ሳይነቃነቅ፡፡
በራፉ ገፋ ተደረገና ያንኰኰው ሰው ገባ…ግራ ገባው መሀሪ‹‹ ምን አይነት ቀን ነው ዛሬ? የማይታሰብ ሰው ብቻ ነው እንዴ የሚመጣው?›› ሲል አሰበ
‹‹መግባት ይቻላል?››
‹‹ግቢ ግቢ››አላት ከፊት ለፊቱ የምትቀመጥበትን ወንበር እየጠቆማት
‹‹እሺ›› ብላ ከፊት ለፊቱ ያሳያት ቦታ ተቀመጠች
‹‹ትመጪያለሽ ብዬ አልገመትኩም..››
‹‹እናትህ በመሞቷ በጣም አዝኜለው ያው ልጅ ለቅሶ አይደርስም ስለሚባል ነው በጊዜው ያልመጣውት››
‹‹ምትገርሚ ልጅ ነሽ!!!››
‹‹ዕድሜዬ ነው እንጂ ልጅ ውስጤ ልጅ አይደለም››አለችው የሮዝ ልጅ የሆነችው ሄለን፡፡
‹‹በዛ እንኳን እኔም እስማማለው››መሀሪ መለሰላት
‹‹ግን ካሰብኩት በላይ ተጐሳቁለሀል…አሁን እንዲህ ሆነህ ፤ፊትህን አጥቁረህ ..ጺምህን አጐፍረህ የመጠጥ ጠርሙስ በእጆችህ ጨብጠህ ጠላቶቼ የምትላቸው ሰዎች ቢያዩህ በጣም ደስ ይላቸው ነበር እውነትም አሸንፈነዋል ብለው የድል ጽዋቸውን ያነሱ ነበር››ብላ እስከአሁን ያላሰበውን ሀሳብ አሳሰበችው
‹‹ግን ለቅሶ ልትደርሺኝ ነው የመጣሽው?››
‹‹አንድም ለዛ ነው..››
‹‹ሌላውስ?››
‹‹ምረዳህ ነገር ካለ ማለቴ ባለፈው እንደነገርኩህ እናቴን ለመበቀል የማግዝህ ነገር ካለ ብዬ ነው››
‹‹እናትሽን ግን ለምንድነው ምትጠያት?››
‹‹አንተ ስታያት የምትወደድ ሰው ነች ብለህ ታስባለህ?››
‹‹አይ ማለቴ አንድ እናት ለሌላ ሰው መጥፎና አረመኔ ልትሆን ትችላለች
:
#ክፍል_አስራ_ሶስት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...መሀሪ አደገኛ መደንዘዝ…ጥልቅ ጨለማ እና ረጅም ብስጭት ውስጥ ነው ያለው፡፡ያም ቢሆን ግን አሁን ሀሳቡ ተሰብስቧል..ዕቅዱ መስመር ይዞል..ምንም ወደኃላ የሚጐትተው… ሚጨነቅበት ….ሚሳሳለት ነገር የለ፡፡ሚኖረው ለበቀል ብቻ ነው፡፡በቀል ማለት ደግሞ የሚጠሉትን ሰው ተከታትሎ፤ አድብቶና፤ አድፍጧ መግደል ማለት አይደለም፡፡ሞት እማ ግልግል ነው..ሞትማ የዘላለም ፍጹም ፀጥታ..ረብሻ የሌለው ሰላማዊ እረፍት ማለት ነው፡፡አዎ ሞትማ እንዲህ ለሚጠሎቸው ሰዎች የሚለገስ ስጦታ አይደለም፡፡..በቀል ማለት የሚጠሉትን ሰው ተስፋ መስበር ማለት ነው…ያሉትን ነገሮች ሁሉ ተራ በተራ ነጥቆ ባዶ ማስቀረት መቻል ነው…፤ትናትናውን እንዲራገም ነገውን ፍጹም እንዳይናፍቅ ማድረግ መቻል ነው፡፡የእሱ እምነት እንዲህ ነው፡፡ በቀል ላይ ያለው አመለካት እንዲህ ይቃኛል ..ለማድረግ የወሰነውም እንደዚሁ ነው፡፡
መሀሪ አሁን በሙሉ ልቡ በቀሉ ላይ እንዲያተኩር ያደረገው የእናቱ መሞት ነው፡፡አዎ እናትዬው ምንትዋብ ይህቺን ምድር በሽንፈት ከለቀቀቻት እንሆ ዛሬ አስር ቀን አልፎታል ፡፡አሁን በዓለም ላይ ብቻውን እንደቀረ ተሰምቶታል..በሕይወት ለመቀጠል አንድ ምክንያት ብቻ ነው ያለው ..ያም በውስጡ የሚንበለበለው በቀሉ ብቻ ነው፡፡አሁን አብራው ያለችው በቤታቸው ከ10 ዓመት በላይ የኖረችው መስታወት ብቻ ነች፡፡
በዚህ ሰዓት እቤት ነው ያለው፡፡ከሳሎኑ ውስጥ በአንድ ኮርነር ተጠግቶ ካለ ደረቅ ወንበር ላይ ተቀምጧል፡፡መስታወትም ጥቁር በጥቁር እንደለበሰች በቅርብ እርቀት እዛው ሳሎን ውስጥ ኩርምት ብላ ተቀምጣለች፡፡ ከመቀመጫው ተነሳና ወደ ፍሪጁ በማምራት ጠርሙስ አነሳና ብርጭቆ ወይም መለኪያ ሳይፈልግ እንዳለ ከነጠርሙሱ በቁሙ አንደቀድቀው ፡፡በጠርሙሱ ውስጥ ያለው መጠጥ ጅን ወይም ውስኪ አይደለም….አረቄ ነው፡፡
ትኩር ብላ በትካዜ ስትታዘበው የቆየችው መስታወት ከብዙ ደቂቃዎች የዝምታ ጊዜ ቡኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተናገረች
‹‹ይሄ መጠጥ እንዴት ነው?››
‹‹ደህና ነው››አላት በደመ ነፍስ
‹‹እውነቴን እኮ ነው..በጣም እኮ እራስህን እየጐዳህ ነው..ሰዓትህን እስቲ እየው ፤ገና ከጥዋቱ 3 ሰዓት ነው..በዚህ ሰዓት ካቲካላ መጠጣት ..እኔ እንጃ››አለችው በተሰበረ ልብ፡፡ መስታወት ሁኔታዎች በጣም ነው ያስፈሯት፤ ከወራት በፊት ታውቀው የነበረው መሀሪ ዛሬ የለም… ጠፍቷል.. ፡፡ፍጹም ሌላ የማታውቀው ሰው ሆኖባታል፡፡
‹‹ብቻ ጨጓራህን እንዳይልጠው››ማስጠንቀቂያዋን ሰነዘረች
‹‹መሀሪ አዲስ እየጀማመረው እንዳለ እብድ እየጮኸና ፍርፍር እያለ ሳቀ..በጣም ሳቀ‹‹ኪ..ኪኪ..ኪ..ኪ..››
‹‹እንዴ ምን ያስቀሀል?››
‹‹ንግግርሽ ነዋ ያሳቀኝ…አረቄው ጨጓራዬን እንዳይልጠው ፈራሽ..ቀድሞኮ በሰዎች ክህደት ሙሽልቅ ብሎ ተልጧል..እስኪቆስል..ከመቁሰልም አልፎ መግል እስኪቋጥር ድረስ እነዛ ሰዎች ልጠውታል..አሁን መጠጡን የምጠጣው ቁስለቱን እንዲያደነዝዝልኝ ነው..ገባሽ››
‹‹እስከመቼ ታዲያ..?ይሄ አያያዝህ እኮ ዕድሜህን ያሳጥረዋል..በዛ ላይ ሲጋራም ማጬስ ጀምረኸል››
‹‹አይዞሽ አታስቢ ብዙ ዕድሜ አያስፈልገኝም…ሶስት እና አራት አመት ዓላማዬን ወደ ተግባተር ለመቀየር ይበቃኛል፡፡››
‹‹ከዛ ቡኃላስ?››አለችው ስለእሷ እና እሱ የወደፊት ዕጣ ፋንታ አሳስቦት
‹‹ከዛ ቡኃላማ ትርፍ ህይወት ነዋ.. ጠላቶቼን ከተበቀልኩ ቡኃላ የሚኖረኝ ቀሪ ዕድሜዬ ብዙም ማልፈልገው ትርፍ ህይወት››
‹‹ቆይ መሀሪ ቀለመወርቅ እንደሆነ የትም አታገኘውም…ሮዝንም እርሳት ሴት ብትሄድ ሴት ትተካለች፤ቀረባት እንጂ አልቀረብህም..፡፡ሁሉንም ተዋቸውና ክፋታቸውንም በደላቸውንንም ለእግዚያብሄር አሳልፈህ ስጥና ህይወትን ከእንደገና አረጋግተህ ብትቀጥል ይሻላል ብዬ አስባለው…እግዚያብሄርስ በቀል የእኔ ነው ይል የለ፡፡››
‹‹እንደዛ ማድረግ ፍጹም አልችልም፡፡የተበደልኩት እኔ ነኝ በቀሉም የእኔ ነው፡፡ከአሁን ቡኃላ እንደነገርኩሽ ምኖረው በቀሌን ወደተግባር ለመቀየር ነው..ስራዬንም የምሰራው እንደበፊቱ ወገኖቼን ለማገልገል..የከተማው ኑዋሪን ሰላም ለመጠበቅ ምናምን..ምናምን ለሚባለው ዓላማ አይደለም ..ስራዬን የምሰራው ለበቀሌ እንዲረዳኝ ብቻ ነው፡፡ኃይል እና ገንዘብ ማግኛ እንዲሆነኝ፡፡››
መሀሪ ወደ ፍሪጁ አመራና ሌላ ጠርሙስ በማውጣት መጋት ጀመረ፡፡መስታወት አሁን እንደቅድሙ አትጠጣ ብላ ልትቃወመው አልደፈረችም..አሁን ደሙ እየተንተከተከ ነው፡፡የሚያስፈራ አውሬ ሆኖል፡፡
‹‹መስታወት..››አላት ድንገት
‹‹አቤት መሀሪዬ››አለችው እንደመባነን ብላ
‹‹ያልተከፈለሽ የደሞዝ ውዝፍ ምን ያህል ነው?››
‹‹ለምን አስፈለገህ?››
‹‹ልከፍልሽ ነዋ››
‹‹ማን ደሞዜን ክፈለኝ ብሎ ጠየቀህ?››ተበሳጨች፡፡ከእሱ ገንዘብ ሳይሆን ፍቅር ነው የምትፍልገው….
‹‹ምን መሰለሽ መስቲ ..ክፈለኝ ብለሽ ባትጠይቂኝም እኔ አስቤ መጠየቅ አለብኝ..ምክንያቱም በቅርብ ይሄንን ቤት ሸጠዋለው … ይሄንን አገርም ለቃለው››
በድንጋጤ ደንዝዛ ‹‹ቤቱንስ ለምን ትሸጣለህ..?ወዴትስ ነው ሀገር የምትቀይረው?፡፡››
‹‹ቤቱን ምሸጠው መሸጥ ስላለብኝ ነው..ከቤቱ ይልቅ ብሩን ነው የምፈልገው፡፡ሀገሩንም ያው እዚህ መስራት ስለማልፈልግ ወደሌላ ቦታ እንዲያዘዋውሩኝ ጠይቄያለው፡፡ እንደሚሳካም እርግጠኛ ነኝ…ስለዚህ እያዘንኩም ቢሆን የሚገባሽን ከፍዬሽ ልለይሽ እገደዳለው፡፡››
ከዚህ በላይ ልታዳምጠው አልፈለገችም፡፡ ከተቀመጠችበት ተነስታ እየተመናቀረች ወደጓዲያ ሄደች…እንባዋ በጉንጮቾ እየተንኮለለ ነው፡፡
መሀሪም ጠርሙሱን እንደያዘ ወንበር ይዞ ተቀመጠና ተረጋግቶ መጠጣት ጀመረ፡፡መስታወት ታሳዝነዋለች ፡፡አስር አመት ከኖረችበት ቤት ፤ብዙ ተስፋ ከምታደርግበት ቤት በቀላሉ በቃሽ ስትባል ቀልል የሞራል ውድቀት አይሰማትም፡፡ ቢሆንም ምንም ሊያደርግ አይችልም ፡፡የራሱ ሞራል የተንኰታኰተበት ሰው ለሌላ ሰው ሞራል ሊጠነቀቅ አይችልም፡፡ስለዚህ ጉዳይ እያሰላሰለ ሳለ የሳሎኑ በራፍ ተንኰኰ፡፡
‹‹ማነው ?ይግቡ››አለ ከቦታው ሳይነቃነቅ፡፡
በራፉ ገፋ ተደረገና ያንኰኰው ሰው ገባ…ግራ ገባው መሀሪ‹‹ ምን አይነት ቀን ነው ዛሬ? የማይታሰብ ሰው ብቻ ነው እንዴ የሚመጣው?›› ሲል አሰበ
‹‹መግባት ይቻላል?››
‹‹ግቢ ግቢ››አላት ከፊት ለፊቱ የምትቀመጥበትን ወንበር እየጠቆማት
‹‹እሺ›› ብላ ከፊት ለፊቱ ያሳያት ቦታ ተቀመጠች
‹‹ትመጪያለሽ ብዬ አልገመትኩም..››
‹‹እናትህ በመሞቷ በጣም አዝኜለው ያው ልጅ ለቅሶ አይደርስም ስለሚባል ነው በጊዜው ያልመጣውት››
‹‹ምትገርሚ ልጅ ነሽ!!!››
‹‹ዕድሜዬ ነው እንጂ ልጅ ውስጤ ልጅ አይደለም››አለችው የሮዝ ልጅ የሆነችው ሄለን፡፡
‹‹በዛ እንኳን እኔም እስማማለው››መሀሪ መለሰላት
‹‹ግን ካሰብኩት በላይ ተጐሳቁለሀል…አሁን እንዲህ ሆነህ ፤ፊትህን አጥቁረህ ..ጺምህን አጐፍረህ የመጠጥ ጠርሙስ በእጆችህ ጨብጠህ ጠላቶቼ የምትላቸው ሰዎች ቢያዩህ በጣም ደስ ይላቸው ነበር እውነትም አሸንፈነዋል ብለው የድል ጽዋቸውን ያነሱ ነበር››ብላ እስከአሁን ያላሰበውን ሀሳብ አሳሰበችው
‹‹ግን ለቅሶ ልትደርሺኝ ነው የመጣሽው?››
‹‹አንድም ለዛ ነው..››
‹‹ሌላውስ?››
‹‹ምረዳህ ነገር ካለ ማለቴ ባለፈው እንደነገርኩህ እናቴን ለመበቀል የማግዝህ ነገር ካለ ብዬ ነው››
‹‹እናትሽን ግን ለምንድነው ምትጠያት?››
‹‹አንተ ስታያት የምትወደድ ሰው ነች ብለህ ታስባለህ?››
‹‹አይ ማለቴ አንድ እናት ለሌላ ሰው መጥፎና አረመኔ ልትሆን ትችላለች
👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_አራት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...መሀሪ የዲላ ከተማ ኑዋሪነቱን ዛሬ ያበቃለታል፡፡ የመጨረሻው ቀን ነው፡፡ከፍተኛ ውጣ ውረድ ቢያሳልፍም በመጨረሻ ተሳክቶለታል፡፡ ከዲላ ወደ ዱከም ከተማ ተዘዋውሯል፡፡እርግጥ ይሄ የዝውውር ጉዳይ ከላይ እንደተገለፀው እንዲህ በቀላሉ የተሳካ አይደለም፡፡ መቶ ሺ ብር ከኪሱ አውጥቷበታል፡፡ለጉቦ፡፡ዝውውሩን ደግሞ አስቸጋሪ ያደረገው ከአንዱ የኢትዮጵያ ክልል ወደሌላው ክልል መሆኑ ነው፡፡ከደቡብ ክልል ወደ ኦሮሚያ ክልል፡፡ ለአንድ መንግስት ስራተኛ በዚህ መልኩ ከክልል ወደ ክልል መዘዋወር ልክ ከኢትዬያ ወደ ጁብቲ የመዘዋወር ያህል የማይታሰብና አስቸጋሪ ሆኖ ነበር ያገኘው፡፡፡፡እስከዛሬ አንድ ሙሉ ድፍን ሀገር መስላ ትታየው የነበረችው ኢትዬጵያ በስነ-ልቦና ብቻ ሳይሆን በተግባርም እንዲህ የተከፋፈለች ብዙ ሀገር መሆኖን የተረዳው በዚህ ዝውውር ጉዳይ ነው፡፡ከአንዱ ክልል ባለስልጣኖች ወደ ሌላው ክልል ባለስልጣኖች ሲማላለስ ይሄም ጉዳይ በጣም አስደንግጦታል፡፡ለማንኛውም ከህግና ከመብት ይልቅ ገንዘብ ኃይል አለውና በገንዘቡ ኃይል የማይታሰብ ነው ያሉትን ጉዳይ እንዲያስቡበት….አይደረግም ያሉትን ነገርም እንዲያደርጉት አስገድዷቸዋል፡፡አሁን ዱከም ገብቷል ፡፡የዱከም ከተማ ፖሊስ አዛዥ ሆኖል፡፡ ዱከምን የመረጣት ለበቅል ተልዕኮው ስትራቴጂካላዊ ቦታ ነች ብሎ ስላመነ ነው፡፡አዲስአባ የከተመችውን ሮዝን ናዝሬት አዲስ ቤት ገዝቶ አዲስ ሚስት አግብቶ እየኖረ ያለውን ቀለምወርቅንና እዛው ዲላ መደበኛ ስራውን እየሰራ ያለውን የቀድሞ ጓደኛውን ኩማንደር ደረሰን ከዱከም እየተስፈነጠረ ለማጥቃት ይመቸኛል ብሎ መርጧታል አሁን ቤቱን ሸጦ አጠናቋል፡፡ለመስታወት የሚገባትን ደሞዝ ሰጥቷት ሸኝቷታል፡፡አሁን ያስፈልጉኛ ብሎ የመረጣቸውን የግል ዕቃዎች ሸክፎ ዝግጁ ሆኖ አጠናቋል፡፡አሁን የቀርው አንድ ነገር ቢኖር ይሄ ቀን መሽቶ ሲነጋ በለሊት ዕቃውን ጭኖ ከተማውን ለቆ ወደ ዱከም መፈትለክ ብቻ ነው፡፡ከዛ ቡኃላ ወደ ዲላ የሚመለሰው ሚስጥራዊ በሆነ መልክ እራሱን ቀይሮ ኩማንደር ደረሰን ለማጥፋት ብቻ ነው፡፡ ወደ ውጭ ሊውጣ ወይስ ትንሽ እቤት ልቆይ እያለ ከራሱ ጋር በመሟገት ላይ ሳለ ሞባይሉ ጮኸ፡፡አነሳው፡፡
‹‹ኄሎ››
‹‹ሄሎ..ማን ልበል?››
‹‹እኔ ነኝ ኩማንደር ..››
‹‹ይቅርታ አላወቅኩሽም ›››
‹‹ሄለን ነኝ››
‹‹እሺ ሄለን ሰላም ነሽ?››
‹‹አለውልህ..የት ነህ?››
‹‹እቤቴ ነኝ››
‹‹ነጻነት ሆቴል ካፌ ውስጥ ነኝ ያለውት፡፡ልትመጣ ትችላለህ?››
‹‹መቼ?››
‹‹አሁን እዛ መናፈሻ ውስጥ ቁጭ ብዬ እየጠበቅኩህ ነው››
‹‹እሺ መጣው›› ብሎ ስልኩን ዘጋውና‹‹ይቺ ጉድ የጉድ ልጅ ደግሞ ምን ልትለኝ ይሆን?››እያለ በማሰላሰል እቤቱን ቆልፎ ወደ ነገረችው ካፌ አመራ፡፡ሊያገኛት፡፡እዛ ሲደርስ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ስለሆነ ጨለም እያለ ነው፡፡
‹‹ሰላም ነሽ ሄለን?››.አላት እጁን ለሰላምታ እየዘራጋ እሷም የተቋጠረ ፊቷን ሳትፈታ የዘረጋውን እጁን እየጨበጠች፡፡‹‹ሰላም ነኝ ቁጭ በል››አለችው ፡፡ተቀመጠ፡፡
‹‹ምን ሆነሻል?››
‹‹ምን ሆንኩ?››
‹‹ጥቁር በጥቁር ለብሰሻል..የተፈጠረ ችግር አለ?››
‹‹ባክህ የአያቴ ወንድም ሞቶ ነው፤ ጥቁር የለበስኩት ግን ቀጥታ ለዛ አይደለም››
‹‹ታዲያ ለምንድነው?››
‹‹የአባቴን ማንነት የማወቅ ዕድሌን ይዞብኝ ስለሞተ ለእዛ ሀዘን ነው››
‹‹አልገባኝም››
‹‹እሱ የአባቴን ማንነት እንደሚያውቅ ነግሮኝ.. ማንነቱንም በማግስቱ ሊነግረኝ ቃል ገብቶልኝ በደስታ እየፈነጠዝኩ ሳለው ነበር ለሊቱን ሞቶ ያደረው››አለችው፡፡ለእሱ ልትነግረው አልፈለገችም እንጂ አጐቷ በበሽታው እንደሞተ ሳይሆን በሮዝ እጅ እንደተገደለ ነው የምታምነው..ለዚህም ሙሉ በሙሉ እርግጠኛ ባያደርጋትም አንድ ሁለት ጠቋሚ ማስረጃዎች አሏት፡፡ይሄንን ግን ለጊዜውም ቢሆን ለዚህ ኩማደር ልትነግረው እልፈገችወም፡፡
‹‹ሲያሳዝን ..ይቅርታ ለቅሶ ስላልመጣው፡፡ አልሰማውም ነበር››አላት
‹‹ግድ የለም ››
‹‹አይዞሽ እሱ ባይነግርሽም የአባትሽን ማንነት እናትሽ በቅርብ እንደምትነግርሽ እተማመናለው››
‹‹አይ… እኔ ደግሞ ካልተገደደች በስተቀር ትነግረኛለች ብዬ አላስብም››
‹‹ታዲያ እንዴት ማስገደድ ይቻላል? እኔ ምን ልተባበርሽ ?››
‹‹አሁን ወደ እዚህ ቀጥሬያት እየመጣች ነው፡፡አብራን እንድታየን እፈልጋለው፡፡››
‹‹እንዴ መጥታለች እንዴ?እዚህ ዲላ ነው ያለችው?››
‹‹አዎ መጥታለች..እራስህን ተቆጣጥረህ እሷ ስትመጣ ሰላም ትላትና ችላ ብለህ ከእኔ ጋር ታወራለህ፡፡ እንጫወታለን››
‹‹አይ ይሄ ምን ይጠቅምሻል?››
‹‹ይጠቅመኛል…አብረን እንደዛ ስታየን ምን እንደሚሰማት ፤ምንስ እንደምታስብ ታውቃለህ ፡፡አንተ እኔን የቀረብከኝ እሷን ለመበቀል እንደሆነ ታስባለች..እርግጠኛ ነኝ በጣም ነው ስሜቷን የሚነካው..ፍራቻ ውስጥ የምትዘፈቀው፡፡››
‹‹እኔ እንጃ …ብቻ ከእሷ ጋር በአንድ ጠረጵዛ ፊት ለፊት እየተያዩ መቀመጥ የምቋቋመው ነገር አይመስለኝም››
‹‹እራስህን የግድ መቆጣጠር አለብህ…በቀል ነው አይደል የምትፈልገው..በቃ ምንም ሳትለፋ እኮ ዕድሉን እያመቻቸውልህ ነው››
‹‹እሺ እንዳልሽ..ግን አንቺ በጣም እየገረምሺኝ ነው››
‹‹እንዴት? ››
‹‹አስተሳሰብሽ ሁሉ ከእድሜሽ በላይ ነው››
‹‹አዎ አንተ ብቻ ሳትሆን ብዙ ሰዎች በተደጋጋሚ እንደዛ ይሉኛል፡፡ ስራሽ እና ንግግርሽ ትልቅ ሰው በተደጋጋሚ አስጠንቷ የላከሽ እንጂ ከውስጥሽ የመነጨ አይመስልም ..ጠቅላላ ነገረ ስራሽ ተዓማኒነት የለውም ይሉኛል..፡፡ይታይህ እኔ ስጋና ነፍስ ያለኝ ህያው ፍጡር ነኝ አይደል? ታዲያ ልክ አንድ ልብ ወለድ መጽሀፍ ውስጥ እንዳለ ገጸ ባሕሪ ተአማኒነት የለሽም ብሎ ትርጉም የሌለው ነገር መናገር ምንድነው፡፡ ››
‹‹እውነታቸውን እኮ ነው የ18 ዓመት ልጅ ብትሆኚ እንኳን አስተሳሰብሽ ይገርማል››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው፡፡ግን እኔ አብዛኛውን ዕውቀቴን ከባለፈ ህይወቴ ይዤ የመጣውት ይመስለኛል፡፡››
‹‹ከባለፈው ህይወቴ ስትይ?››በመገረም ጠየቃት፡፡
‹‹እኔ ከሁለት መቶ ወይም ሶስት መቶ አመት በፊት ሮም አካባቢ የምኖር ለፖለቲካው አለም እና ለስለላው ጥበብ በጣም ቅርብ የነበርኩ ሴት ነበርኩ፡፡አሁን ደግሞ ይሄው ዕጣ ፋንታዬ ሆኖ ዳግመኛ ኢትዮጵያ ውስጥ ዝብርቅርቅ ባለ ሁኔታ ተወልጄ እንተ ፊት ለፊት ቁጭ ብዬለው››ብላ ከአዕምሮው በላይ ስለሆነ እና ቅዠት የበዛበት ነገር ነገረችው፡፡‹‹ይህቺ ልጅ እማ ትከሻዋ ላይ ተደላድሎ የተቀመጠ ከራማ አላት፡፡እሱ ነው እንደ እዚህ የሚያስቀባዥራት›› እያለ በማሰላለሰል ላይ ሳለ
‹‹እሺ ሄለን››የሚል የሚያውቀው.. ለዓመታት ሲያፈቅረው የኖረው አሁን ደግሞ እጅግ የሚጠላው ድምጽ ከኃላው ሰማ፡፡ አልዞረም የተቀመጠበት ቦታ ስሩ ባለው የጽድ ዛፍ ጥላ በጨለማ ስለተሸፈነ መልኩ በግልጽ አይታይም እንዳቀረቀረ ጸጥ አለ.፡፡
‹‹ከሰው ጋ ነሽ እንዴ?››እያለች ወንበር ስባ ከመሀከላቸው ተቀመመጠች፡፡
‹‹ጓደኛዬ ነው ተዋወቁ››አለቻት ሄለን
ሮዝም የሄለንን ግብዣ ተቀብላ እጆን ለሰላምታ እየዘረጋች ‹‹ሮዝ እባላለው የሄለን ……››ብላ ንግግሯን ሳታገባድድ አቆመች ፡፡የምታየው ፊት ፈጽሞ ያልጠበቀችው ነው፡፡
ኩማንደር የሮዝ ከገመተው በላይ መበርገግ እና መደንዘዝ አስደሰተውና ተነቃቃ እና መተወን ጀመረ‹‹ኩማንደር መሀሪ እባላለው ሄለን ስላንቺ ብዙ ጊዜ ታወራልኛለች .በእውነት ድንቅ ልጅ ነው ያለሽ››አለና አጥብቆ እጆን እየወዘወዘ ጨበጣት፡፡
‹‹እንዴት ግን ?››አለች ሮዝ
:
#ክፍል_አስራ_አራት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...መሀሪ የዲላ ከተማ ኑዋሪነቱን ዛሬ ያበቃለታል፡፡ የመጨረሻው ቀን ነው፡፡ከፍተኛ ውጣ ውረድ ቢያሳልፍም በመጨረሻ ተሳክቶለታል፡፡ ከዲላ ወደ ዱከም ከተማ ተዘዋውሯል፡፡እርግጥ ይሄ የዝውውር ጉዳይ ከላይ እንደተገለፀው እንዲህ በቀላሉ የተሳካ አይደለም፡፡ መቶ ሺ ብር ከኪሱ አውጥቷበታል፡፡ለጉቦ፡፡ዝውውሩን ደግሞ አስቸጋሪ ያደረገው ከአንዱ የኢትዮጵያ ክልል ወደሌላው ክልል መሆኑ ነው፡፡ከደቡብ ክልል ወደ ኦሮሚያ ክልል፡፡ ለአንድ መንግስት ስራተኛ በዚህ መልኩ ከክልል ወደ ክልል መዘዋወር ልክ ከኢትዬያ ወደ ጁብቲ የመዘዋወር ያህል የማይታሰብና አስቸጋሪ ሆኖ ነበር ያገኘው፡፡፡፡እስከዛሬ አንድ ሙሉ ድፍን ሀገር መስላ ትታየው የነበረችው ኢትዬጵያ በስነ-ልቦና ብቻ ሳይሆን በተግባርም እንዲህ የተከፋፈለች ብዙ ሀገር መሆኖን የተረዳው በዚህ ዝውውር ጉዳይ ነው፡፡ከአንዱ ክልል ባለስልጣኖች ወደ ሌላው ክልል ባለስልጣኖች ሲማላለስ ይሄም ጉዳይ በጣም አስደንግጦታል፡፡ለማንኛውም ከህግና ከመብት ይልቅ ገንዘብ ኃይል አለውና በገንዘቡ ኃይል የማይታሰብ ነው ያሉትን ጉዳይ እንዲያስቡበት….አይደረግም ያሉትን ነገርም እንዲያደርጉት አስገድዷቸዋል፡፡አሁን ዱከም ገብቷል ፡፡የዱከም ከተማ ፖሊስ አዛዥ ሆኖል፡፡ ዱከምን የመረጣት ለበቅል ተልዕኮው ስትራቴጂካላዊ ቦታ ነች ብሎ ስላመነ ነው፡፡አዲስአባ የከተመችውን ሮዝን ናዝሬት አዲስ ቤት ገዝቶ አዲስ ሚስት አግብቶ እየኖረ ያለውን ቀለምወርቅንና እዛው ዲላ መደበኛ ስራውን እየሰራ ያለውን የቀድሞ ጓደኛውን ኩማንደር ደረሰን ከዱከም እየተስፈነጠረ ለማጥቃት ይመቸኛል ብሎ መርጧታል አሁን ቤቱን ሸጦ አጠናቋል፡፡ለመስታወት የሚገባትን ደሞዝ ሰጥቷት ሸኝቷታል፡፡አሁን ያስፈልጉኛ ብሎ የመረጣቸውን የግል ዕቃዎች ሸክፎ ዝግጁ ሆኖ አጠናቋል፡፡አሁን የቀርው አንድ ነገር ቢኖር ይሄ ቀን መሽቶ ሲነጋ በለሊት ዕቃውን ጭኖ ከተማውን ለቆ ወደ ዱከም መፈትለክ ብቻ ነው፡፡ከዛ ቡኃላ ወደ ዲላ የሚመለሰው ሚስጥራዊ በሆነ መልክ እራሱን ቀይሮ ኩማንደር ደረሰን ለማጥፋት ብቻ ነው፡፡ ወደ ውጭ ሊውጣ ወይስ ትንሽ እቤት ልቆይ እያለ ከራሱ ጋር በመሟገት ላይ ሳለ ሞባይሉ ጮኸ፡፡አነሳው፡፡
‹‹ኄሎ››
‹‹ሄሎ..ማን ልበል?››
‹‹እኔ ነኝ ኩማንደር ..››
‹‹ይቅርታ አላወቅኩሽም ›››
‹‹ሄለን ነኝ››
‹‹እሺ ሄለን ሰላም ነሽ?››
‹‹አለውልህ..የት ነህ?››
‹‹እቤቴ ነኝ››
‹‹ነጻነት ሆቴል ካፌ ውስጥ ነኝ ያለውት፡፡ልትመጣ ትችላለህ?››
‹‹መቼ?››
‹‹አሁን እዛ መናፈሻ ውስጥ ቁጭ ብዬ እየጠበቅኩህ ነው››
‹‹እሺ መጣው›› ብሎ ስልኩን ዘጋውና‹‹ይቺ ጉድ የጉድ ልጅ ደግሞ ምን ልትለኝ ይሆን?››እያለ በማሰላሰል እቤቱን ቆልፎ ወደ ነገረችው ካፌ አመራ፡፡ሊያገኛት፡፡እዛ ሲደርስ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ስለሆነ ጨለም እያለ ነው፡፡
‹‹ሰላም ነሽ ሄለን?››.አላት እጁን ለሰላምታ እየዘራጋ እሷም የተቋጠረ ፊቷን ሳትፈታ የዘረጋውን እጁን እየጨበጠች፡፡‹‹ሰላም ነኝ ቁጭ በል››አለችው ፡፡ተቀመጠ፡፡
‹‹ምን ሆነሻል?››
‹‹ምን ሆንኩ?››
‹‹ጥቁር በጥቁር ለብሰሻል..የተፈጠረ ችግር አለ?››
‹‹ባክህ የአያቴ ወንድም ሞቶ ነው፤ ጥቁር የለበስኩት ግን ቀጥታ ለዛ አይደለም››
‹‹ታዲያ ለምንድነው?››
‹‹የአባቴን ማንነት የማወቅ ዕድሌን ይዞብኝ ስለሞተ ለእዛ ሀዘን ነው››
‹‹አልገባኝም››
‹‹እሱ የአባቴን ማንነት እንደሚያውቅ ነግሮኝ.. ማንነቱንም በማግስቱ ሊነግረኝ ቃል ገብቶልኝ በደስታ እየፈነጠዝኩ ሳለው ነበር ለሊቱን ሞቶ ያደረው››አለችው፡፡ለእሱ ልትነግረው አልፈለገችም እንጂ አጐቷ በበሽታው እንደሞተ ሳይሆን በሮዝ እጅ እንደተገደለ ነው የምታምነው..ለዚህም ሙሉ በሙሉ እርግጠኛ ባያደርጋትም አንድ ሁለት ጠቋሚ ማስረጃዎች አሏት፡፡ይሄንን ግን ለጊዜውም ቢሆን ለዚህ ኩማደር ልትነግረው እልፈገችወም፡፡
‹‹ሲያሳዝን ..ይቅርታ ለቅሶ ስላልመጣው፡፡ አልሰማውም ነበር››አላት
‹‹ግድ የለም ››
‹‹አይዞሽ እሱ ባይነግርሽም የአባትሽን ማንነት እናትሽ በቅርብ እንደምትነግርሽ እተማመናለው››
‹‹አይ… እኔ ደግሞ ካልተገደደች በስተቀር ትነግረኛለች ብዬ አላስብም››
‹‹ታዲያ እንዴት ማስገደድ ይቻላል? እኔ ምን ልተባበርሽ ?››
‹‹አሁን ወደ እዚህ ቀጥሬያት እየመጣች ነው፡፡አብራን እንድታየን እፈልጋለው፡፡››
‹‹እንዴ መጥታለች እንዴ?እዚህ ዲላ ነው ያለችው?››
‹‹አዎ መጥታለች..እራስህን ተቆጣጥረህ እሷ ስትመጣ ሰላም ትላትና ችላ ብለህ ከእኔ ጋር ታወራለህ፡፡ እንጫወታለን››
‹‹አይ ይሄ ምን ይጠቅምሻል?››
‹‹ይጠቅመኛል…አብረን እንደዛ ስታየን ምን እንደሚሰማት ፤ምንስ እንደምታስብ ታውቃለህ ፡፡አንተ እኔን የቀረብከኝ እሷን ለመበቀል እንደሆነ ታስባለች..እርግጠኛ ነኝ በጣም ነው ስሜቷን የሚነካው..ፍራቻ ውስጥ የምትዘፈቀው፡፡››
‹‹እኔ እንጃ …ብቻ ከእሷ ጋር በአንድ ጠረጵዛ ፊት ለፊት እየተያዩ መቀመጥ የምቋቋመው ነገር አይመስለኝም››
‹‹እራስህን የግድ መቆጣጠር አለብህ…በቀል ነው አይደል የምትፈልገው..በቃ ምንም ሳትለፋ እኮ ዕድሉን እያመቻቸውልህ ነው››
‹‹እሺ እንዳልሽ..ግን አንቺ በጣም እየገረምሺኝ ነው››
‹‹እንዴት? ››
‹‹አስተሳሰብሽ ሁሉ ከእድሜሽ በላይ ነው››
‹‹አዎ አንተ ብቻ ሳትሆን ብዙ ሰዎች በተደጋጋሚ እንደዛ ይሉኛል፡፡ ስራሽ እና ንግግርሽ ትልቅ ሰው በተደጋጋሚ አስጠንቷ የላከሽ እንጂ ከውስጥሽ የመነጨ አይመስልም ..ጠቅላላ ነገረ ስራሽ ተዓማኒነት የለውም ይሉኛል..፡፡ይታይህ እኔ ስጋና ነፍስ ያለኝ ህያው ፍጡር ነኝ አይደል? ታዲያ ልክ አንድ ልብ ወለድ መጽሀፍ ውስጥ እንዳለ ገጸ ባሕሪ ተአማኒነት የለሽም ብሎ ትርጉም የሌለው ነገር መናገር ምንድነው፡፡ ››
‹‹እውነታቸውን እኮ ነው የ18 ዓመት ልጅ ብትሆኚ እንኳን አስተሳሰብሽ ይገርማል››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው፡፡ግን እኔ አብዛኛውን ዕውቀቴን ከባለፈ ህይወቴ ይዤ የመጣውት ይመስለኛል፡፡››
‹‹ከባለፈው ህይወቴ ስትይ?››በመገረም ጠየቃት፡፡
‹‹እኔ ከሁለት መቶ ወይም ሶስት መቶ አመት በፊት ሮም አካባቢ የምኖር ለፖለቲካው አለም እና ለስለላው ጥበብ በጣም ቅርብ የነበርኩ ሴት ነበርኩ፡፡አሁን ደግሞ ይሄው ዕጣ ፋንታዬ ሆኖ ዳግመኛ ኢትዮጵያ ውስጥ ዝብርቅርቅ ባለ ሁኔታ ተወልጄ እንተ ፊት ለፊት ቁጭ ብዬለው››ብላ ከአዕምሮው በላይ ስለሆነ እና ቅዠት የበዛበት ነገር ነገረችው፡፡‹‹ይህቺ ልጅ እማ ትከሻዋ ላይ ተደላድሎ የተቀመጠ ከራማ አላት፡፡እሱ ነው እንደ እዚህ የሚያስቀባዥራት›› እያለ በማሰላለሰል ላይ ሳለ
‹‹እሺ ሄለን››የሚል የሚያውቀው.. ለዓመታት ሲያፈቅረው የኖረው አሁን ደግሞ እጅግ የሚጠላው ድምጽ ከኃላው ሰማ፡፡ አልዞረም የተቀመጠበት ቦታ ስሩ ባለው የጽድ ዛፍ ጥላ በጨለማ ስለተሸፈነ መልኩ በግልጽ አይታይም እንዳቀረቀረ ጸጥ አለ.፡፡
‹‹ከሰው ጋ ነሽ እንዴ?››እያለች ወንበር ስባ ከመሀከላቸው ተቀመመጠች፡፡
‹‹ጓደኛዬ ነው ተዋወቁ››አለቻት ሄለን
ሮዝም የሄለንን ግብዣ ተቀብላ እጆን ለሰላምታ እየዘረጋች ‹‹ሮዝ እባላለው የሄለን ……››ብላ ንግግሯን ሳታገባድድ አቆመች ፡፡የምታየው ፊት ፈጽሞ ያልጠበቀችው ነው፡፡
ኩማንደር የሮዝ ከገመተው በላይ መበርገግ እና መደንዘዝ አስደሰተውና ተነቃቃ እና መተወን ጀመረ‹‹ኩማንደር መሀሪ እባላለው ሄለን ስላንቺ ብዙ ጊዜ ታወራልኛለች .በእውነት ድንቅ ልጅ ነው ያለሽ››አለና አጥብቆ እጆን እየወዘወዘ ጨበጣት፡፡
‹‹እንዴት ግን ?››አለች ሮዝ
❤2👍2
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_አምስት
:
✍ድርሰት በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...ኩማንደር መሀሪ የዱከም ከተማ ፖሊስ አዛዥ ሆኖ ስራ ከጀመረ አንድ ወር ተቆጥሯል፡፡ቀናቷቹ ሲቆጠሩ አንድ ወር አካባቢ ብቻ ይሁኑ እንጂ በተግባር ሲመነዘር ወይም ኩማደሩ የከወናቸውን ነገር ሚዛን ላይ ሲቀመጥ በጣም ብዙ ነው፡፡ከተማዋን ከተገመተው በላይ ፈጥኖ ተቆጣጥሮታል፡፡በከተማዋ ኑዋሪዎችም ስለ እሱ ማውራት በሹክሹክታም ቢሆን ጀምሯል፡፡ጨካኝነቱን፤ጉበኝነቱን እና ከተቋጠረ የማይፈታ ፊቱ መነጋሪያ ሆኖል፡፡ይህን ስለእሱ የሚነገሩትን ነገሮች ቀድሞ የሚያውቁት የዲላ ከተማ ኑዋሪዎች ቢሰሙ ሽንጣቸውን ገትረው ይሄማ የእሱ ባህሪ አይደለም ብለው እንደሚከራከሩለት የማይጠረጠር ነው፡፡ግን እውነታው አሁን ያለበት ሁኔታ ነው....የተለየ ሰው መሆኑ ነው፡፡
ዛሬ የእለት ስራውን አከናውኖ ከቢሮ ወጣና ወደ ምስራቅ ሆቴል በማምራት እራቱን በልቶ ወደ ቤቱ ጉዞ ሲጀምር ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሊሆን አስራ አምስት ደቂቃ ብቻ ነው የቀረው፡፡ቤቱ በመዘጋጃው ወደ ውስጥ በሚወስደው መንገድ 300 ሜትር ያህል ገባ ብሎ ሁለተኛው መንገድ ላይ ነው፡፡የሚኖረው ሙሉ ግቢ ለብቻው ተከራይቶ ነው፡ዘበኛ የለውም …የቤት ሰራተኛ የለው፡፡ብቸውን ይባል ብቻውን ይወጣል፡፡ወደ ቤቱ ሲቃረብ አንድ ዘመናይ ሴት የአጥሩን በራፍ ተደግፋ ስትጠብቀው ተመለከተ.. ጨለማው በላይዋ ላይ ስላጠላባት ፊቷን ማየት እና ማንነቷን መለየት አልተቻለውም፡፡በዚህ ሰዓት በራፉን የሙጥኝ ብላ የምትጠብቀው ይሄኔ ባሏ ደብድቦ ያበረራት ሴት ትሆናለች..ታዲያ ወደ ፖሊስ ጣቢያ በማቅናት ፋንታ ምን ወደ ቤቱ አስመጣት..?ምን አልባት እቤት በመምጣቷ በሀዘኔታ የተለየ የህግ ድጋፍ ያደርግልኛል ብላ አስባ ይሆን..?ይህን እና የመሳሰሉትን ሀሳቦች እያሰበ ተጠጋት …ሲጠጋት ለያት ..ሲለያት ደግሞ ደነገጠ..በጣም ደነገጠ ፡፡ከዛም አልፎ ግራ ተጋባ ፡፡ወደኃላ ይመለስ ወይስ ወደ ፊት ይቀጥል… .?፡፡ሽጉጡን ያውጣ ወይስ ትንሽ ትእግስት ያድርግ...?አንዱንም ነገር ሳይወስን ስሯ ደረሰ..ከኪሱ ቁልፉን በማውጣት ከፈተና ገባ..ከመዝጋቱ በፊት ጀርባውን ታካው ተከትላው ገባች፡፡የውጩን በራፍ ቆለፈውና ..ወደ ውስጥ በመዝለቅ የሳሎኑን በራፍን ከፍቶ..ወደ ውስጥ ገባ፡፡በራፉን ክፍት ትቶ አልፎ ወደመኝታ ቤቱ አለፈ፡፡እሷ ወደ ውስጥ ዘልቃ ገባችና ሳሎንና ባገኘችው ወንበር ተደላድላ ተቀመጠች፡፡ውስጧ ግን አሁንም ትርምስምስ እንዳለ ነው..በሽብር እና በፍራቻ መካከል የተደበላለቀ ውጥንቅጡ የወጣ ስሜት፡፡
መሀሪ ለብሶት የነበረውን የደንብ ልብሱን በቢጃማ ቀይሮ ትንሽ የጐደለለት የውስኪ ጠርሙስ ከሁለት ብርጭቆ ጋር ይዞ ብቅ አለ፡፡በሁለቱም ቀዳና አንዱን አቀብሏት የራሱን ይዞ ከፊት ለፊቷ ባለው ወንበር ተቀመጠ፡፡
‹‹መቼስ ውስኪ ቤት የከፈትሽው የውስኪ አድናቂ ስለሆንሽ ነው ብዬ ነው ውስኪ የጋበዝኩሽ››
‹‹አመሰግናለው…››አለችው እና ከሰጣት ብርጭቆ አንዴ ጠቀም አድርጋ ተጐነጨችለት፡፡
‹‹እራት እንዳልጋብዝሽ ቤቴ ውስጥ የምግብ ዘር የለም››
‹‹በልቼ ነው የመጣውት››
‹‹አይ አሪፍ ነው››
‹‹ትቀበለኛለህ ብዬ ገምቼ የነበረው በእንደዚህ አይነት ሁኔታ አልነበረም››
‹‹እንዴት ነበር የጠበቅሽው.?››
‹‹እኔ እንጃ ብቻ እቤቴን ማን አሳየሽ ብለህ የምትጮኀብኝ…ምናባሽ ልትሰሪ መጣሽ ብለህ የምታንቧርቅብኝ….ከበራፍህ ገፍትረህ የምታባርረኝ..ብዙ ብዙ መጥፎ ምላሾችን ካንተ እንደምቀበል እያሰብኩ ነው የመጣውት፡፡››
ያሰብሻቸውን ነገሮች ሁሉ ያላደረግኩት ላደርጋቸው ሳልፈልግ ቀርቼ ..ወይም ባንቺ የደረሰብኝን በደል ዘንግቼው ሳይሆን ስላልተዘጋጀውበት ነው ፡፡አመጣጥሽ ፍጹም ድንገተኛ እና ያለሰብኩበት ስለነበረ ደንግጬ ነው፡፡ግን የገረመኝ አንቺ የምትይውን ያህል የተጨነቅሽ እና ወደ እኔ መምጣት የፈራሽ ከሆነ ምን አስመጣሽ..አትቀሪም ነበር፡፡››
‹‹ቀን እጅህ ላይ ቢጥለኝ. ..ቢጨንቀኝ ነው ››
‹‹አልገባኝም… ጉዳይሽ እኔ ጋር እንድትመጪ የግድ አስገድዶሽ ቢሆን እንኳን በቀን ሰው ባለበት ቦታ ጠብቀሽ ልታነጋግሪኝ ትችይ ነበር፡፡እንዴት በዚህ ጨለማ ለዛውም ማንም በሌለበት በቤቴ ለመምጣ ደፈርሽ…?እኔ እኮ ቀን ሲገጥምልኝ ሁኔታዎች ሲመቻቹልኝ በእርግጠኝነት ልገድልሽ ወስኜ ያለው ሰው ነኝ ››
‹‹አውቃለው… እኔም ለዛው ነው በጨለማ ማንም ሳያየኝ እቤትህ ድረስ ሹልክ ብዬ የመጣውልህ››
‹‹አልገባኝም? ምነው ..እራሴን ከማጠፋ እሱ ጋር ሄጄ ያጥፋኝ ብለሽ ነው?››
‹‹አረ እኔማ በጣም መኖር እፈልጋለው….
ግን ግን..!!!››ብላ ተንደርድራ ተነሳችና ጉልበቱ ላይ ተደፋችበት ንግግሯን ቀጠለች ‹‹ ይሄው እንደፈለግክ አድርገኝ መሞት ይገባታልም ካልክ ይሄው አሁኑኑ ግደለኝ..ስጋዬን ቦዳድሰህ ጣለው..ግን እባክህ ልጄን ተውልኝ..እሷን በመጉዳት እኔን ለመበቀል አትሞክር ያ ለአንድ እናት ምን ያል አስቸጋሪና ልትቋቋመው የማትችለው ነገር እንደሆነ እባክህ ይግባህ››
‹‹ተነስተሸ ወደ ቦታሽ ተመለሺና እንነጋገር››
‹‹እንድነሳ …እኔ ላይ ያነጣጠረው የበቀል ጦርህ እሷ ላይ እንደማይሰካ ትንሽ ተስፋ ስጠኝ ››
‹‹መጀመሪያ ተነሺ …ከዛ እንደራደራለን፡፡››
‹‹እሺ በፈለከው መንገድ በህይወቴም ቢሆን እደራደርሀለው፡፡››ብላ በዝግታ ተነሳችና ወደ ቦታዎ ተመልሳ ተቀመጠች፡፡ብርጭቆዋን አነሳችና በአንዴ አጋባችው፡፡ጨምሮ ቀዳላት፡፡
‹‹እሷ ንግግሯን ቀጠለች‹‹ እባክህ ልጄን ከደበቅክበት አውጣና ስጠኝ ..እናቴ ልታብድ ነው በለቅሶ ብዛት አይኖቾ ሊጠፋ ነው..እባክ መልስልን…አባክህ …በፈጠረህ››
‹‹አይዞሽ ደህንነቷ በጣም በአስተማማኝ ሁኔታ እየተጠበቀ ነው ፡፡ደህና እንደሆነች ደግሞ ደግማ ደጋግማ ለእናትሽ እየደወለች እያናገረቻው መሰለኝ?››
‹‹ወይኔ ጌታዬ እንደፈራውት ባንተ እጅ ላይ ነች ማለት ነው ፡፡ምን አይነት ጨካኝ ነህ ?፡፡ልጄን በምን ዓይንህ አየህብኝ እኔ እያለውልህ..አንገቴን በቆንጨራ ቆራርጠህ እኮ ለውሻ መስጠት ትችል ነበር..ግንባሬን በሽጉጥ መፈርከስም ትችል ነበር..ያም ካላረካህ ሆዴን በሳንጃ ዘንጥለህ አንጀቴን ጐልጉለህ ማውጣት ትችል ነበር..ያስቀየምኩህ ፤የበደልኩህ፤እኔ..ልጄ ምኑም ውስጥ የለችበትም እኮ!!!››
‹‹ከምኑም እንደሌለችበት አውቃለው ፡፡ግን ባጋጣሚ ሲፈርድባት ካንቺ መሀጸን ወጣች…አየሽ አንድ የምትጠይውን ሰው ለመበቀል ቀጥታ ሰውዬው ላይ አካላዊም ሆነ ስነልቦናዊ ጥቃት ከማድረስ ይልቅ የዛ ሰውዬ ምርጥ የሆኑ ነገሮችን መንጠቅ ይበልጥ በቀልሽን ፍሬያማ እንደሚያደርግ ማወቅ አለብሽ››አላት ዘና ብሎ መጠጡን እየተጐነጨ፡፡
ሮዝ ፊት ለፊቱ በሽንፈት አንገቷን ደፍታ ሞራሏን አንኮታኩታ ሲያያት ውስጡ በእርካታ ተጥለቀለቀ፡፡ ይህ ሁሉ ግ በእሱ ጥረት እና ብቃት የመጣ ድል ሳይሆን በሄለን እስትራቴጂ ውጤት ነው፡፡ሄለን ከቤት እንደጠፋች ያውቃል ፡፡ምክንያቱም በየቀኑ እየደወለች የቀን ውሎዋን ትነግረዋለች ግን ያደረገችውን ሁሉ ያደረገችው በእሱ ተገዳ ወይም ታፍና ሳይሆን በራሶ ሙሉ ፍቃድና ዕቅድ ነው፡፡ቢሆንም የሮዝን ውንጀላ አልጠላውም ..እንደውም በተቃራኒው ተመችቶታል ምክንቱም እንደእዛ ማሰቧ ብቻ በእሷ ላይ የበላይነት እንዲኖረው ያግዘዋል፡፡
ሰዓቱን ተመለከተ ሶስት ሰዓት አልፎል፡፡‹‹አሁን መሸብስ ሂጂና ነገጥዋ ሁለት ሰት አካባቢ ተመልሰሽ ነይ እኔም እስከዛ ተረጋቼ ላስብበት ከልጅሽ እንድርቅ ልጅሽን እንድተውልሽ ከፈለግሽ እንደእዛ ባደርግ አገኝ የነበረውን እርካታ የሚያካክስ ነገር ካንቺ ማግኘት እፈልጋለው እንግዲህ ጥያቄው
:
#ክፍል_አስራ_አምስት
:
✍ድርሰት በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...ኩማንደር መሀሪ የዱከም ከተማ ፖሊስ አዛዥ ሆኖ ስራ ከጀመረ አንድ ወር ተቆጥሯል፡፡ቀናቷቹ ሲቆጠሩ አንድ ወር አካባቢ ብቻ ይሁኑ እንጂ በተግባር ሲመነዘር ወይም ኩማደሩ የከወናቸውን ነገር ሚዛን ላይ ሲቀመጥ በጣም ብዙ ነው፡፡ከተማዋን ከተገመተው በላይ ፈጥኖ ተቆጣጥሮታል፡፡በከተማዋ ኑዋሪዎችም ስለ እሱ ማውራት በሹክሹክታም ቢሆን ጀምሯል፡፡ጨካኝነቱን፤ጉበኝነቱን እና ከተቋጠረ የማይፈታ ፊቱ መነጋሪያ ሆኖል፡፡ይህን ስለእሱ የሚነገሩትን ነገሮች ቀድሞ የሚያውቁት የዲላ ከተማ ኑዋሪዎች ቢሰሙ ሽንጣቸውን ገትረው ይሄማ የእሱ ባህሪ አይደለም ብለው እንደሚከራከሩለት የማይጠረጠር ነው፡፡ግን እውነታው አሁን ያለበት ሁኔታ ነው....የተለየ ሰው መሆኑ ነው፡፡
ዛሬ የእለት ስራውን አከናውኖ ከቢሮ ወጣና ወደ ምስራቅ ሆቴል በማምራት እራቱን በልቶ ወደ ቤቱ ጉዞ ሲጀምር ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሊሆን አስራ አምስት ደቂቃ ብቻ ነው የቀረው፡፡ቤቱ በመዘጋጃው ወደ ውስጥ በሚወስደው መንገድ 300 ሜትር ያህል ገባ ብሎ ሁለተኛው መንገድ ላይ ነው፡፡የሚኖረው ሙሉ ግቢ ለብቻው ተከራይቶ ነው፡ዘበኛ የለውም …የቤት ሰራተኛ የለው፡፡ብቸውን ይባል ብቻውን ይወጣል፡፡ወደ ቤቱ ሲቃረብ አንድ ዘመናይ ሴት የአጥሩን በራፍ ተደግፋ ስትጠብቀው ተመለከተ.. ጨለማው በላይዋ ላይ ስላጠላባት ፊቷን ማየት እና ማንነቷን መለየት አልተቻለውም፡፡በዚህ ሰዓት በራፉን የሙጥኝ ብላ የምትጠብቀው ይሄኔ ባሏ ደብድቦ ያበረራት ሴት ትሆናለች..ታዲያ ወደ ፖሊስ ጣቢያ በማቅናት ፋንታ ምን ወደ ቤቱ አስመጣት..?ምን አልባት እቤት በመምጣቷ በሀዘኔታ የተለየ የህግ ድጋፍ ያደርግልኛል ብላ አስባ ይሆን..?ይህን እና የመሳሰሉትን ሀሳቦች እያሰበ ተጠጋት …ሲጠጋት ለያት ..ሲለያት ደግሞ ደነገጠ..በጣም ደነገጠ ፡፡ከዛም አልፎ ግራ ተጋባ ፡፡ወደኃላ ይመለስ ወይስ ወደ ፊት ይቀጥል… .?፡፡ሽጉጡን ያውጣ ወይስ ትንሽ ትእግስት ያድርግ...?አንዱንም ነገር ሳይወስን ስሯ ደረሰ..ከኪሱ ቁልፉን በማውጣት ከፈተና ገባ..ከመዝጋቱ በፊት ጀርባውን ታካው ተከትላው ገባች፡፡የውጩን በራፍ ቆለፈውና ..ወደ ውስጥ በመዝለቅ የሳሎኑን በራፍን ከፍቶ..ወደ ውስጥ ገባ፡፡በራፉን ክፍት ትቶ አልፎ ወደመኝታ ቤቱ አለፈ፡፡እሷ ወደ ውስጥ ዘልቃ ገባችና ሳሎንና ባገኘችው ወንበር ተደላድላ ተቀመጠች፡፡ውስጧ ግን አሁንም ትርምስምስ እንዳለ ነው..በሽብር እና በፍራቻ መካከል የተደበላለቀ ውጥንቅጡ የወጣ ስሜት፡፡
መሀሪ ለብሶት የነበረውን የደንብ ልብሱን በቢጃማ ቀይሮ ትንሽ የጐደለለት የውስኪ ጠርሙስ ከሁለት ብርጭቆ ጋር ይዞ ብቅ አለ፡፡በሁለቱም ቀዳና አንዱን አቀብሏት የራሱን ይዞ ከፊት ለፊቷ ባለው ወንበር ተቀመጠ፡፡
‹‹መቼስ ውስኪ ቤት የከፈትሽው የውስኪ አድናቂ ስለሆንሽ ነው ብዬ ነው ውስኪ የጋበዝኩሽ››
‹‹አመሰግናለው…››አለችው እና ከሰጣት ብርጭቆ አንዴ ጠቀም አድርጋ ተጐነጨችለት፡፡
‹‹እራት እንዳልጋብዝሽ ቤቴ ውስጥ የምግብ ዘር የለም››
‹‹በልቼ ነው የመጣውት››
‹‹አይ አሪፍ ነው››
‹‹ትቀበለኛለህ ብዬ ገምቼ የነበረው በእንደዚህ አይነት ሁኔታ አልነበረም››
‹‹እንዴት ነበር የጠበቅሽው.?››
‹‹እኔ እንጃ ብቻ እቤቴን ማን አሳየሽ ብለህ የምትጮኀብኝ…ምናባሽ ልትሰሪ መጣሽ ብለህ የምታንቧርቅብኝ….ከበራፍህ ገፍትረህ የምታባርረኝ..ብዙ ብዙ መጥፎ ምላሾችን ካንተ እንደምቀበል እያሰብኩ ነው የመጣውት፡፡››
ያሰብሻቸውን ነገሮች ሁሉ ያላደረግኩት ላደርጋቸው ሳልፈልግ ቀርቼ ..ወይም ባንቺ የደረሰብኝን በደል ዘንግቼው ሳይሆን ስላልተዘጋጀውበት ነው ፡፡አመጣጥሽ ፍጹም ድንገተኛ እና ያለሰብኩበት ስለነበረ ደንግጬ ነው፡፡ግን የገረመኝ አንቺ የምትይውን ያህል የተጨነቅሽ እና ወደ እኔ መምጣት የፈራሽ ከሆነ ምን አስመጣሽ..አትቀሪም ነበር፡፡››
‹‹ቀን እጅህ ላይ ቢጥለኝ. ..ቢጨንቀኝ ነው ››
‹‹አልገባኝም… ጉዳይሽ እኔ ጋር እንድትመጪ የግድ አስገድዶሽ ቢሆን እንኳን በቀን ሰው ባለበት ቦታ ጠብቀሽ ልታነጋግሪኝ ትችይ ነበር፡፡እንዴት በዚህ ጨለማ ለዛውም ማንም በሌለበት በቤቴ ለመምጣ ደፈርሽ…?እኔ እኮ ቀን ሲገጥምልኝ ሁኔታዎች ሲመቻቹልኝ በእርግጠኝነት ልገድልሽ ወስኜ ያለው ሰው ነኝ ››
‹‹አውቃለው… እኔም ለዛው ነው በጨለማ ማንም ሳያየኝ እቤትህ ድረስ ሹልክ ብዬ የመጣውልህ››
‹‹አልገባኝም? ምነው ..እራሴን ከማጠፋ እሱ ጋር ሄጄ ያጥፋኝ ብለሽ ነው?››
‹‹አረ እኔማ በጣም መኖር እፈልጋለው….
ግን ግን..!!!››ብላ ተንደርድራ ተነሳችና ጉልበቱ ላይ ተደፋችበት ንግግሯን ቀጠለች ‹‹ ይሄው እንደፈለግክ አድርገኝ መሞት ይገባታልም ካልክ ይሄው አሁኑኑ ግደለኝ..ስጋዬን ቦዳድሰህ ጣለው..ግን እባክህ ልጄን ተውልኝ..እሷን በመጉዳት እኔን ለመበቀል አትሞክር ያ ለአንድ እናት ምን ያል አስቸጋሪና ልትቋቋመው የማትችለው ነገር እንደሆነ እባክህ ይግባህ››
‹‹ተነስተሸ ወደ ቦታሽ ተመለሺና እንነጋገር››
‹‹እንድነሳ …እኔ ላይ ያነጣጠረው የበቀል ጦርህ እሷ ላይ እንደማይሰካ ትንሽ ተስፋ ስጠኝ ››
‹‹መጀመሪያ ተነሺ …ከዛ እንደራደራለን፡፡››
‹‹እሺ በፈለከው መንገድ በህይወቴም ቢሆን እደራደርሀለው፡፡››ብላ በዝግታ ተነሳችና ወደ ቦታዎ ተመልሳ ተቀመጠች፡፡ብርጭቆዋን አነሳችና በአንዴ አጋባችው፡፡ጨምሮ ቀዳላት፡፡
‹‹እሷ ንግግሯን ቀጠለች‹‹ እባክህ ልጄን ከደበቅክበት አውጣና ስጠኝ ..እናቴ ልታብድ ነው በለቅሶ ብዛት አይኖቾ ሊጠፋ ነው..እባክ መልስልን…አባክህ …በፈጠረህ››
‹‹አይዞሽ ደህንነቷ በጣም በአስተማማኝ ሁኔታ እየተጠበቀ ነው ፡፡ደህና እንደሆነች ደግሞ ደግማ ደጋግማ ለእናትሽ እየደወለች እያናገረቻው መሰለኝ?››
‹‹ወይኔ ጌታዬ እንደፈራውት ባንተ እጅ ላይ ነች ማለት ነው ፡፡ምን አይነት ጨካኝ ነህ ?፡፡ልጄን በምን ዓይንህ አየህብኝ እኔ እያለውልህ..አንገቴን በቆንጨራ ቆራርጠህ እኮ ለውሻ መስጠት ትችል ነበር..ግንባሬን በሽጉጥ መፈርከስም ትችል ነበር..ያም ካላረካህ ሆዴን በሳንጃ ዘንጥለህ አንጀቴን ጐልጉለህ ማውጣት ትችል ነበር..ያስቀየምኩህ ፤የበደልኩህ፤እኔ..ልጄ ምኑም ውስጥ የለችበትም እኮ!!!››
‹‹ከምኑም እንደሌለችበት አውቃለው ፡፡ግን ባጋጣሚ ሲፈርድባት ካንቺ መሀጸን ወጣች…አየሽ አንድ የምትጠይውን ሰው ለመበቀል ቀጥታ ሰውዬው ላይ አካላዊም ሆነ ስነልቦናዊ ጥቃት ከማድረስ ይልቅ የዛ ሰውዬ ምርጥ የሆኑ ነገሮችን መንጠቅ ይበልጥ በቀልሽን ፍሬያማ እንደሚያደርግ ማወቅ አለብሽ››አላት ዘና ብሎ መጠጡን እየተጐነጨ፡፡
ሮዝ ፊት ለፊቱ በሽንፈት አንገቷን ደፍታ ሞራሏን አንኮታኩታ ሲያያት ውስጡ በእርካታ ተጥለቀለቀ፡፡ ይህ ሁሉ ግ በእሱ ጥረት እና ብቃት የመጣ ድል ሳይሆን በሄለን እስትራቴጂ ውጤት ነው፡፡ሄለን ከቤት እንደጠፋች ያውቃል ፡፡ምክንያቱም በየቀኑ እየደወለች የቀን ውሎዋን ትነግረዋለች ግን ያደረገችውን ሁሉ ያደረገችው በእሱ ተገዳ ወይም ታፍና ሳይሆን በራሶ ሙሉ ፍቃድና ዕቅድ ነው፡፡ቢሆንም የሮዝን ውንጀላ አልጠላውም ..እንደውም በተቃራኒው ተመችቶታል ምክንቱም እንደእዛ ማሰቧ ብቻ በእሷ ላይ የበላይነት እንዲኖረው ያግዘዋል፡፡
ሰዓቱን ተመለከተ ሶስት ሰዓት አልፎል፡፡‹‹አሁን መሸብስ ሂጂና ነገጥዋ ሁለት ሰት አካባቢ ተመልሰሽ ነይ እኔም እስከዛ ተረጋቼ ላስብበት ከልጅሽ እንድርቅ ልጅሽን እንድተውልሽ ከፈለግሽ እንደእዛ ባደርግ አገኝ የነበረውን እርካታ የሚያካክስ ነገር ካንቺ ማግኘት እፈልጋለው እንግዲህ ጥያቄው
👍5
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_ስድስት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...ጥዋት ነጋ አልነጋ ብላ ቀድማ የደወለችው ሄለን ነች
‹‹ከእንቅልፍህ ቀሰቀስኩህ እንዴ?››
‹‹አዎ ለሊቱን ሳስብ ስላጋመስኩት አሁን ጭልጥ ያለ እንቅለልፍ ወስዶኝ ነበር›››አላት ሙሉ ለሙሉ ከእንቅልፍ አለም ለመውጣ እየታገለ፡፡
‹‹የሀሳቤን ውጤት ልንገርህ››
‹‹እየሰማውሽ ነው››
‹‹ሴትዬዋን ሁለት ነገር እንድትከውንልህ ተደራደራት››
‹‹የትኛዋ ሴትዬ?››
‹‹ስለማን ነው በዚህን ሰዓት ለማውራት የተቀጣጠርነው የድሮ ፍቅረኛህን ነዋ ››
‹‹እሺ ምን እንድታደርግልኝ ልጠይቃት፡፡››
‹‹አንድ ለእኔ ..እንድ ላንተ ፡፡ለእኔ የአባቴን ማንነት እስከ ሙሉ ታሪኩ በድምጽ ቀድታ እንድታስረክብህ..ሁለተኛው ያው አንተን የከዳችህ ከጐደኛህ ጋር ተመሳጥራ አይደል አሁን ደግሞ ከንተ ጋር ተማሳጥራ እሱን እንድታጠፋው ..እንድታጠፋው ስልህ እንድትገድለው ማለቴ አይደለም..በቃ ያለውን ነገር ሁሉ እድትሳጣው..ባዶውን እንድታሰቀረው.. ስራውንም ጭምር እንዲያጣ ..ከዛም አልፎ እንዲታሰር ብታደርገው ጥሩ ነው፡፡እሾህን በሾህ ይሉሀል ይሄ ነው፡፡››
‹‹ከዛስ?››
‹‹ከዛማ ምን ትፈልጋለህ እኔን ታስረክባታለህ..አንድ ሰው ብቻ ነው የሚቀርህ የእንጀራ አባትህን
እንዴት መበቀል እንዳብህ ብቻ ይሆናል ብቸኛ ጭንቀትህ››
‹‹ ምን ነካሽ …?እሺ እንዳልሽው ኩማደሩን እሷ ተበቀለችልኝ ..እሷንስ ?››
‹‹እሷን በእነዚህ ሁለት ጉዳዬች ተስማምታ ተግባራዊ ካደረገች..ተበቀልካት ማለት ነው..ይበቃታል፡፡››
‹‹ይበቃታል?››
‹‹አዎ ይበቃታል፡፡››
‹‹ምነው ለእናትሽ ማዘን ጀመርሽ እንዴ?››
‹‹በፊትም እኮ አባቴን አልነግር ስላለቺኝና እንደህጻን ልጅ ልይሽ ስለምትለኝ ነው የምጣላት እንጂ ልክ እንደአንተ የመረረ ጠላቴ ሆና አይደለም ፡፡ለማኛውም ቻው የደረስክበትን ደውለህ አስታውቀኝ፡፡ ››
‹‹እሺ ለማንኛውም በስልክም ቢሆን አገናኘኝ እያለችኝ ስለሆነ ስደውልልሽ ..እንደታገተ ሰው እየተወንሽ ታወሪያታለሽ››
‹‹ይመችህ››ብላ በሀሳቡ በመስማማት ስልኩን ዘጋችበት፡፡
እሱማ ከመኝታው ወጥቶ ልብሱን ለበሰና ከሮዝ ጋር ለሚያደርገው ድርድር መዘጋጀት ጀመረ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ኩማንደር መሀሪ ዛሬ ጠንከር ያለ ስራ ይጠብቀዋል፡፡ከመከላል ወደ ማጥቃት የሚሸጋገርበት ቀን ነው፡፡በተለይ ቀለም ወርቅን በተመለከተ፡፡እርግጥ ሌሎቹንም አረሳቸውም…፡፡እርስ በርስ አቋላልፎቸዋል..፡፡
ሮዝ ኩማንደር ደረሰን እንድታጠፋው በድርድር ተስማምተዋል…ተስማምተውም ግን አላመናትም፡፡ በቅርቧ የሚገኝ ሰው እንዲከታተላት አስቀምጦባታል፡፡እርግጥ አሁን እንድትከታላት የመደባበትን ልጅ በቀላሉ አላገኛትም…ሌሎች ብዙ ሰዎችን ከሞከረ ቡኃላ ነው እሷን ያገኘው..አጋጣሚው ደግሞ ያገኛት እሷ ራሷ በሮዝ ላይ ቂም የቋጠረች መሆኖ ነገሩን ቀላል አድርጎለታል፡፡ልጅቷ ሮዘ ውስኪ ቤት በአስተናጋጅነት የምትሰራ ነች፡፡ልጅቷ ሮዝን የተቀየመቻት ምታፈቅረውን ልጅ ..ሚረዳትን ልጅ…ስለተኛችባና እና ስለነጠቀቻት ነው፡፡ልጅቷ በልጁ ላይ የጠለቀ ፍቅር ነበራት ተብሎ ባይደመደምም እሱ ላይ ያላት ተስፋ ወደፊት ያገባኝ ይሆናል ብላ ስታስብ መኖሯ ግን ነገሩን እንደ ትልቅ በደል እንድትወስደው አድርጐታል፡፡ልጅቷ በተገናኙበት ወቅት ለእሱ እንዳጫወተችው ከሆነ የነገሩን መከሰት እንዳወቀች‹ ምን አልባት የእኔ መሆኑን ሳታውቅ ይሆናል አልጋዋን ያጋራችው› ብላ ተስፋ በማድረግ አናግራት ነበር ሮዝን…፡፡.ነገሩ አስደንግጧት ይቅርታ ጠይቃት ልጁን እንደምትተውላት ተስፋ በማድረግ..››ከሮዝ ያገኘችው መልስ ግን ከጠበቀችው በተቃራኒው ነው፡፡
ከትከት ብላ የሹፈት ሳቅ ከሳቀችባት ቡኃላ ‹ወንድ ማለት እኮ ፈረስ ነው፡፡ ፈረስ ደግሞ ግልቢያ የሚችል እና የመጋለብ ፍቅር ያለው ሰው ሁሉ እንዲጋልበው የተፈጠረ እንስሳ ነው..፡፡ካማለሉሽ እና ከተመኘሻቸው እኔ ምጋልባቸውን ወንዶች ሁሉ እያሳደድሽ መጋለብ ትችያለሽ››ብላ ነበር የመለሰችላት፡፡ልጅቷም ታዲያ ከመጀመሪያ ድርጊቷ ይልቅ የመለሰችላት መልስ ውስጧን አቆሰላት፡፡በወቅቱ የሰከረች አስመስላ ግንባሯን በቢራ ጠርሙስ ፈርክሳት ለመሄድ አስባ ነበር ቡሃላ ዋል አደር ስትል ሀሳቧን አስተካከለች…ለኑሮዋ ጓጓች ..የምትደጉማቸውን ቤተሰቦቾን አስቀደመች እና ሁሉንም እርግፍ አድርጋ ጥላ አንገቷን ደፍታ ስራዋን አርፋ መስራት ጀመረች..ዳሩ ግን አድብቶ የቀረባት ኩማንደር መሀሪ የተቀበረ ብሶቷን ቆስቁሶባት ተባባሪው አደረጋት..አሁን ይህቺ ልጅ ነች ሮዝ በስምምነታቸው መሰረት አየተንቀሳቀሰች መሆኑን እና ያለመሆኑን የየእለት እንቅስቃሴዋን እና ተግባሯን እየተከታተለች ሪፖርት የምታደርግላት፡፡
ቀለመወርቅንም በሰላዬች ካስከበበው ወራቶች አልፈዋል፡፡የቤት ሰራተኛው፤ ዘበኛው እና የሚስቱ ሹፌር የእሱ ጆሮዎች ናቸው፡፡እሱ ላይ ትኩረቱን ጫን ያደረገው ዋና ጠላቱ ስለሆነ ነው፡፡ እናቱን ያሳጣው፤ ንብረቱን የዘረፈው ዋና ጠላቱ..አንዱ የዘለለውን መረጃ አንዱ እንዲነግረው ነው ሰላዬቹን በእሱ ዙሪያ ማብዛቱ ..፡፡የእዛ ፍሬ ታዲያ ዛሬ ማጨድ ሊጀምር ነው፡፡ለዚህም አንድ ሳምንት ሙሉ ሲሯሯጥ ነው የከረመው..አሁን ከጥዋት ጀምሮ ሲጠብቀው የነበረው ስልክ …ተደወለለት
‹‹ሄሎ››
‹‹ሄሎ ክፍሎም››
‹‹ኩማደር አሁን ልንነሳ ነው››
‹‹ጥሩ ነው ዕቃውን እንዳልኩህ በቦታው አስቀመጥክ ? ››
‹‹አዎ አስቀምጬያለው››
‹‹በቃ ልክ ደብረዘይት ስትደርሱ ሚስኮል አድርግልኘኝ››
‹‹እሺ ኩማንደር››
‹‹መኪናዋ ባለፈው ያሳየኸኝ ነች አይደል?››
‹‹አዎ እሷው ነች፡፡ ››
እሺ በቃ ደህና ሁን ››ብሎ ስልኩን ዘጋና ዝግጅቱን ቀጠለ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ከረፋዱ አራት ሰአት ተኩል ሲሆን ስልኩ ላይ ሚስኮል ስለመጣለት ሽጉጡን ታጠቀና ቢሮውን ለቆ ከግቢው ወጥቶ በታክሲ ወደ ከደብረዘይ መውጫ ተጓዘ..ራዳር ጭፈራ ቤት ጋ ሲደርስ ወረደና መኪናዋ መጠባበቅ ጀመረ..፡፡ብዙም አላስጠበቀችውም፡፡፡፡አይጥማ ቀለም ያላት ቢታራ ስራቸው ለመድረስ 20 ሜትር ሲቀራት እንድትቆም ምልክት ሰጣት ኩማደሩ ፡፡ሹፌሩም የተደናገጠ በመምሰል አስፓልቱን ለቆ ጥጉን አስያዘ እና አቆመ
‹‹አቤት ጌታዬ ምን አጠፋው?››በመስኮቱ አንገቱን ወደውጭ አስግጐ ጠየቀው
‹‹ጥቆማ ደርሶን ነው …ሁለታችሁም ከመኪናዋ አንዴ ብትወርዱ››
ሁለቱም ወረዱ..
‹‹መኪናዋን እስክፈትሽ ባላችሁበት ቁሙ››ብሎ ለፍተሸ ወደ ሚካናዋ ውስጥ አመራ...ሴትዬ ነች ብሎ የገማታት 30 ዓመት እንኳን የማይሞላት ብስል ቀይ በጣም ቆንጆ የምትባል ወጣት ሆና ስላገኛት ተገርሞል..‹‹ይሄ ሙትቻ ሽማግሌ እንዴት አድርጐ አሳምኖ ነው ሚስቱ ሊያደርጋት የቻለው?›› ሲል በውስጡ እያልጐመጐመ ፍተሻውን ቀጠለ
‹‹ይቅርታ ጌታዬ ያጠፋነው ነገር አለ?››አለችው በሚያምር ድምጽ ቃና …የሆነ ነገር ውስጡን እርብሽብሽ አደረገው፡፡
‹‹እሱን እንግዲህ ከፍተሸ ቡሃላ ነው የምናውቀው..ጥቆማ ደርሶኝ ነው››
የምን ጥቆማ? ››
‹‹ህገ ወጥ ዕቃ በመኪናዋ ውስጥ እንዳለ..››ብሎ መፈተሹን ቀጠለ..ከመቀመጫው ስራ አንድ ጥቁር ፔስታል መዞ አወጣ ፡፡ከፈተና አየው፡፡
‹‹አዝናለው የእኔ እመቤት.. ጥቆማው ትክክል ነው…ሶስት የእጅ ቦንብ እዚህ ፔስታል ውስጥ ይታየኛል፡፡››
‹‹የእጅ ቦንብ? አይደረግም፡፡ እኔ መኪና ውስጥ የእጅ ቦንብ?››ተንደርድራ መጥታ ቀረበችውና በዓይኖ አይታ አረጋገጠች፡፡ኩማንደሩ ቦንቡ በመንገድ የሚተላፉ ሰዎችን ቀልብ እንዲሰብ ስላልፈለገ ቦንቡን ከፔስታሉ ውስጥ ለማውጣት አልፈለገም፡፡
:
#ክፍል_አስራ_ስድስት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...ጥዋት ነጋ አልነጋ ብላ ቀድማ የደወለችው ሄለን ነች
‹‹ከእንቅልፍህ ቀሰቀስኩህ እንዴ?››
‹‹አዎ ለሊቱን ሳስብ ስላጋመስኩት አሁን ጭልጥ ያለ እንቅለልፍ ወስዶኝ ነበር›››አላት ሙሉ ለሙሉ ከእንቅልፍ አለም ለመውጣ እየታገለ፡፡
‹‹የሀሳቤን ውጤት ልንገርህ››
‹‹እየሰማውሽ ነው››
‹‹ሴትዬዋን ሁለት ነገር እንድትከውንልህ ተደራደራት››
‹‹የትኛዋ ሴትዬ?››
‹‹ስለማን ነው በዚህን ሰዓት ለማውራት የተቀጣጠርነው የድሮ ፍቅረኛህን ነዋ ››
‹‹እሺ ምን እንድታደርግልኝ ልጠይቃት፡፡››
‹‹አንድ ለእኔ ..እንድ ላንተ ፡፡ለእኔ የአባቴን ማንነት እስከ ሙሉ ታሪኩ በድምጽ ቀድታ እንድታስረክብህ..ሁለተኛው ያው አንተን የከዳችህ ከጐደኛህ ጋር ተመሳጥራ አይደል አሁን ደግሞ ከንተ ጋር ተማሳጥራ እሱን እንድታጠፋው ..እንድታጠፋው ስልህ እንድትገድለው ማለቴ አይደለም..በቃ ያለውን ነገር ሁሉ እድትሳጣው..ባዶውን እንድታሰቀረው.. ስራውንም ጭምር እንዲያጣ ..ከዛም አልፎ እንዲታሰር ብታደርገው ጥሩ ነው፡፡እሾህን በሾህ ይሉሀል ይሄ ነው፡፡››
‹‹ከዛስ?››
‹‹ከዛማ ምን ትፈልጋለህ እኔን ታስረክባታለህ..አንድ ሰው ብቻ ነው የሚቀርህ የእንጀራ አባትህን
እንዴት መበቀል እንዳብህ ብቻ ይሆናል ብቸኛ ጭንቀትህ››
‹‹ ምን ነካሽ …?እሺ እንዳልሽው ኩማደሩን እሷ ተበቀለችልኝ ..እሷንስ ?››
‹‹እሷን በእነዚህ ሁለት ጉዳዬች ተስማምታ ተግባራዊ ካደረገች..ተበቀልካት ማለት ነው..ይበቃታል፡፡››
‹‹ይበቃታል?››
‹‹አዎ ይበቃታል፡፡››
‹‹ምነው ለእናትሽ ማዘን ጀመርሽ እንዴ?››
‹‹በፊትም እኮ አባቴን አልነግር ስላለቺኝና እንደህጻን ልጅ ልይሽ ስለምትለኝ ነው የምጣላት እንጂ ልክ እንደአንተ የመረረ ጠላቴ ሆና አይደለም ፡፡ለማኛውም ቻው የደረስክበትን ደውለህ አስታውቀኝ፡፡ ››
‹‹እሺ ለማንኛውም በስልክም ቢሆን አገናኘኝ እያለችኝ ስለሆነ ስደውልልሽ ..እንደታገተ ሰው እየተወንሽ ታወሪያታለሽ››
‹‹ይመችህ››ብላ በሀሳቡ በመስማማት ስልኩን ዘጋችበት፡፡
እሱማ ከመኝታው ወጥቶ ልብሱን ለበሰና ከሮዝ ጋር ለሚያደርገው ድርድር መዘጋጀት ጀመረ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ኩማንደር መሀሪ ዛሬ ጠንከር ያለ ስራ ይጠብቀዋል፡፡ከመከላል ወደ ማጥቃት የሚሸጋገርበት ቀን ነው፡፡በተለይ ቀለም ወርቅን በተመለከተ፡፡እርግጥ ሌሎቹንም አረሳቸውም…፡፡እርስ በርስ አቋላልፎቸዋል..፡፡
ሮዝ ኩማንደር ደረሰን እንድታጠፋው በድርድር ተስማምተዋል…ተስማምተውም ግን አላመናትም፡፡ በቅርቧ የሚገኝ ሰው እንዲከታተላት አስቀምጦባታል፡፡እርግጥ አሁን እንድትከታላት የመደባበትን ልጅ በቀላሉ አላገኛትም…ሌሎች ብዙ ሰዎችን ከሞከረ ቡኃላ ነው እሷን ያገኘው..አጋጣሚው ደግሞ ያገኛት እሷ ራሷ በሮዝ ላይ ቂም የቋጠረች መሆኖ ነገሩን ቀላል አድርጎለታል፡፡ልጅቷ ሮዘ ውስኪ ቤት በአስተናጋጅነት የምትሰራ ነች፡፡ልጅቷ ሮዝን የተቀየመቻት ምታፈቅረውን ልጅ ..ሚረዳትን ልጅ…ስለተኛችባና እና ስለነጠቀቻት ነው፡፡ልጅቷ በልጁ ላይ የጠለቀ ፍቅር ነበራት ተብሎ ባይደመደምም እሱ ላይ ያላት ተስፋ ወደፊት ያገባኝ ይሆናል ብላ ስታስብ መኖሯ ግን ነገሩን እንደ ትልቅ በደል እንድትወስደው አድርጐታል፡፡ልጅቷ በተገናኙበት ወቅት ለእሱ እንዳጫወተችው ከሆነ የነገሩን መከሰት እንዳወቀች‹ ምን አልባት የእኔ መሆኑን ሳታውቅ ይሆናል አልጋዋን ያጋራችው› ብላ ተስፋ በማድረግ አናግራት ነበር ሮዝን…፡፡.ነገሩ አስደንግጧት ይቅርታ ጠይቃት ልጁን እንደምትተውላት ተስፋ በማድረግ..››ከሮዝ ያገኘችው መልስ ግን ከጠበቀችው በተቃራኒው ነው፡፡
ከትከት ብላ የሹፈት ሳቅ ከሳቀችባት ቡኃላ ‹ወንድ ማለት እኮ ፈረስ ነው፡፡ ፈረስ ደግሞ ግልቢያ የሚችል እና የመጋለብ ፍቅር ያለው ሰው ሁሉ እንዲጋልበው የተፈጠረ እንስሳ ነው..፡፡ካማለሉሽ እና ከተመኘሻቸው እኔ ምጋልባቸውን ወንዶች ሁሉ እያሳደድሽ መጋለብ ትችያለሽ››ብላ ነበር የመለሰችላት፡፡ልጅቷም ታዲያ ከመጀመሪያ ድርጊቷ ይልቅ የመለሰችላት መልስ ውስጧን አቆሰላት፡፡በወቅቱ የሰከረች አስመስላ ግንባሯን በቢራ ጠርሙስ ፈርክሳት ለመሄድ አስባ ነበር ቡሃላ ዋል አደር ስትል ሀሳቧን አስተካከለች…ለኑሮዋ ጓጓች ..የምትደጉማቸውን ቤተሰቦቾን አስቀደመች እና ሁሉንም እርግፍ አድርጋ ጥላ አንገቷን ደፍታ ስራዋን አርፋ መስራት ጀመረች..ዳሩ ግን አድብቶ የቀረባት ኩማንደር መሀሪ የተቀበረ ብሶቷን ቆስቁሶባት ተባባሪው አደረጋት..አሁን ይህቺ ልጅ ነች ሮዝ በስምምነታቸው መሰረት አየተንቀሳቀሰች መሆኑን እና ያለመሆኑን የየእለት እንቅስቃሴዋን እና ተግባሯን እየተከታተለች ሪፖርት የምታደርግላት፡፡
ቀለመወርቅንም በሰላዬች ካስከበበው ወራቶች አልፈዋል፡፡የቤት ሰራተኛው፤ ዘበኛው እና የሚስቱ ሹፌር የእሱ ጆሮዎች ናቸው፡፡እሱ ላይ ትኩረቱን ጫን ያደረገው ዋና ጠላቱ ስለሆነ ነው፡፡ እናቱን ያሳጣው፤ ንብረቱን የዘረፈው ዋና ጠላቱ..አንዱ የዘለለውን መረጃ አንዱ እንዲነግረው ነው ሰላዬቹን በእሱ ዙሪያ ማብዛቱ ..፡፡የእዛ ፍሬ ታዲያ ዛሬ ማጨድ ሊጀምር ነው፡፡ለዚህም አንድ ሳምንት ሙሉ ሲሯሯጥ ነው የከረመው..አሁን ከጥዋት ጀምሮ ሲጠብቀው የነበረው ስልክ …ተደወለለት
‹‹ሄሎ››
‹‹ሄሎ ክፍሎም››
‹‹ኩማደር አሁን ልንነሳ ነው››
‹‹ጥሩ ነው ዕቃውን እንዳልኩህ በቦታው አስቀመጥክ ? ››
‹‹አዎ አስቀምጬያለው››
‹‹በቃ ልክ ደብረዘይት ስትደርሱ ሚስኮል አድርግልኘኝ››
‹‹እሺ ኩማንደር››
‹‹መኪናዋ ባለፈው ያሳየኸኝ ነች አይደል?››
‹‹አዎ እሷው ነች፡፡ ››
እሺ በቃ ደህና ሁን ››ብሎ ስልኩን ዘጋና ዝግጅቱን ቀጠለ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ከረፋዱ አራት ሰአት ተኩል ሲሆን ስልኩ ላይ ሚስኮል ስለመጣለት ሽጉጡን ታጠቀና ቢሮውን ለቆ ከግቢው ወጥቶ በታክሲ ወደ ከደብረዘይ መውጫ ተጓዘ..ራዳር ጭፈራ ቤት ጋ ሲደርስ ወረደና መኪናዋ መጠባበቅ ጀመረ..፡፡ብዙም አላስጠበቀችውም፡፡፡፡አይጥማ ቀለም ያላት ቢታራ ስራቸው ለመድረስ 20 ሜትር ሲቀራት እንድትቆም ምልክት ሰጣት ኩማደሩ ፡፡ሹፌሩም የተደናገጠ በመምሰል አስፓልቱን ለቆ ጥጉን አስያዘ እና አቆመ
‹‹አቤት ጌታዬ ምን አጠፋው?››በመስኮቱ አንገቱን ወደውጭ አስግጐ ጠየቀው
‹‹ጥቆማ ደርሶን ነው …ሁለታችሁም ከመኪናዋ አንዴ ብትወርዱ››
ሁለቱም ወረዱ..
‹‹መኪናዋን እስክፈትሽ ባላችሁበት ቁሙ››ብሎ ለፍተሸ ወደ ሚካናዋ ውስጥ አመራ...ሴትዬ ነች ብሎ የገማታት 30 ዓመት እንኳን የማይሞላት ብስል ቀይ በጣም ቆንጆ የምትባል ወጣት ሆና ስላገኛት ተገርሞል..‹‹ይሄ ሙትቻ ሽማግሌ እንዴት አድርጐ አሳምኖ ነው ሚስቱ ሊያደርጋት የቻለው?›› ሲል በውስጡ እያልጐመጐመ ፍተሻውን ቀጠለ
‹‹ይቅርታ ጌታዬ ያጠፋነው ነገር አለ?››አለችው በሚያምር ድምጽ ቃና …የሆነ ነገር ውስጡን እርብሽብሽ አደረገው፡፡
‹‹እሱን እንግዲህ ከፍተሸ ቡሃላ ነው የምናውቀው..ጥቆማ ደርሶኝ ነው››
የምን ጥቆማ? ››
‹‹ህገ ወጥ ዕቃ በመኪናዋ ውስጥ እንዳለ..››ብሎ መፈተሹን ቀጠለ..ከመቀመጫው ስራ አንድ ጥቁር ፔስታል መዞ አወጣ ፡፡ከፈተና አየው፡፡
‹‹አዝናለው የእኔ እመቤት.. ጥቆማው ትክክል ነው…ሶስት የእጅ ቦንብ እዚህ ፔስታል ውስጥ ይታየኛል፡፡››
‹‹የእጅ ቦንብ? አይደረግም፡፡ እኔ መኪና ውስጥ የእጅ ቦንብ?››ተንደርድራ መጥታ ቀረበችውና በዓይኖ አይታ አረጋገጠች፡፡ኩማንደሩ ቦንቡ በመንገድ የሚተላፉ ሰዎችን ቀልብ እንዲሰብ ስላልፈለገ ቦንቡን ከፔስታሉ ውስጥ ለማውጣት አልፈለገም፡፡
👍4
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_ሰባት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...ኩማንደር መሀሪ እና የቀለምወርቅ ሚስት ዱከም ወርቁ ቢቂላ ሆቴል ግቢ በቆመችው መኪና ውስጥ እንደተቀመጡ ውስኪያቸውን መጋት ከጀመሩ አንድ ሰዓት ተቆጥሯል፡፡፡ሁለቱም ያለምንም ንግግር በየራሳቸው ሀሳብ ሰጥመው ብዙ ብርጭቆ መጠጣት የሚችለው ማን ነው ?የሚል ፍኩክር የገጠሙ ይመስል ሲጋቱት ነበር የቆዩት ፡፡ለመጀመሪያ ጊዜ መሀሪ መናገር ጀመረ፡፡
‹‹ስም አልተቀያየርንም አይደል…?ኩማደር መሀሪ እባላለው››አላት፡፡
‹‹እናት እባላለው….ከፊትም ከኃላም ምንም ቅጥያ የማዕረግ ስም የለኝምም ….ኖሮኝም አያውቅምም››
‹‹እንኳንም አልኖረሽ፡፡››
‹‹ኸረ በኖረኝ በተለይ እንደ አንተ አይነቱ ስልጣን፡፡››
‹‹ምን ያደርግልሻል?››
‹‹ትቀልዳህ እንዴ..?ቦታችን ይቀያየር ነበራ …እኔ አጋች አንተ ታጋች እንሆን ነበር፡፡››
‹‹እንዴ!! አሁን እኮ አጋች እና ታጋች አይደለንም….ወንጀለኛ እና ፖሊስ ነን››
‹‹እሱን እንኳን ተወው፡፡ እኔ ወንጀለኛ እንዳልሆንኩ ውስጥህ በደንብ ያውቀዋል…ብቻ ባስብ ባሰላስል ከእኔ ምን ፈልገህ እንደሆነ ማወቅ ተሳነኝ…እኔ አሁን ማደርግ የምችለው በባንክ ደብተሬ ላይ ያለውን ብር ላንተ መስጠት ነው፤ በዛ ትስማማለህ?››
‹‹ምን ያህል ብር?››
‹‹100ሺ ብር ልሰጥህ እችላለው››
‹‹ኦ 100 ሺ ብርማ አያዋጣኝም››
‹‹የንግድ ድርድርድ እኮ አደረግከው …፡፡አያዋጣኝም ስትል ትንሽ አፍህን አያደናቅፍህም እንዴ!! 5 ሳንቲም አላወጣህበትም …..››አለችው ትኩሳቱ በሚጋረፍ ኃይል በተጫነው ስሜት..አሁን ውስኪው በመላ ሰውነቷ ተሰራጭቶ ሙቀት በመላ ሰውነቷ ስለተበተነባት ድፍረት አግኝታለች….የመጠቃት ስሜትም በውስጧ እየተንቀለቀለ ነው፡፡
‹‹እንግዲህ አያዋጣኝም አልኩ አያዋጣኝም…ይልቅ መጠጡን ቶሎ ጠጣ ጠጣ አድርጊና እንሂድ››
‹‹ወዴት? ››
‹‹ወደ እውነቱ ቦታ ነዋ››
‹‹እውነት ቦታዋ የት ነው?››
‹‹ፖሊስ ጣቢያ ››
ከመኪናው ኩፈን በላይ አልፎ በአየሩ የሚበተን ተንተክታኪ ሳቋን ለቀቀችው‹‹ፖሊስ ጣቢያን ነው እውነቱ ቦታ ያልከው..በዚህ ዘመን እንኳን ከፖሊስ ጣቢያ ከእምነት ቦታዎች ራሱ እውነት እየጠፋች ይመስለኛል››ዘመኑ የስደት ዘመን የሆነው ለምን እንደሆነ ታውቃለህ? በየቦታው የኑሮ ችግር ስለላ ዶላር ፍለጋ ብቻ እንዳይመስልህ ሰው ከቦታ ቦታ… ከሀገር ሀገር የሚንከራተተው፡፡እንደ እኔ እንደ እኔ በዋናነት ሰውን እንዲሰደደድ የሚያደርገው የእውነት እጦት ነው ፡፡..ክፋቱ አፍሪካን ለቀህ ወደ አረቡ አለም ብትሰደድ ..ከአረብ አገር ወደ አውሮፓ ብትሻገር ከዛም ወደ አሜሪካ ብትዘምት..እንዲሁ እንደባከንክ ዕድሜህን ትፈጃለህ እንጂ በዚህ ዘመን እውነትን በተለይ ያልተበከለችውን ንፅሆን እና ድንግሏን እውነት የትም አታገኛትም…ምን አልባት ከክርስቶስ ዕርገት ጋር አለም በቃኝ ብላ አብራ ያረገች ይመስለኛል፡፡››
‹‹እሺ ሰማውሽ…ወደ ዋናው ቁም ነገር እንመለስና አሁን ሁለት መቶ ሺ ብር አለሽ?››
‹‹የለኝም፡፡ ግን ስልክ እንድደውል ከፈቀድክልኝ ሽማግሌው ጋር ልደውልና ብር ይዞልኝ እንዲመጣ ወይም በባንክ እንዲልክልኝ ማድረግ እችላላው፡፡››
‹‹እሺ ፈቅጄያለው ደውይ›› አላት፤ይህን ያላት ከእሷ ጋር በገንዘብ ለመደራደር ዕቅድ ኖሮት ሳይሆን ቀለም ወርቅ ጋር እንድትደውል እና እዛ የተከሰተውን ነገር እንድትሰማ ስለፈለገ ነው፡፡
‹‹አመሰግናለው..ስልኬን ሰጠኛ››
‹‹እኔ ጋር ነው ለካ…››ብሎ ከኪሱ አውጥቶ አቀበላት፡፡
‹‹እንዴ!!! እስከ አሁን እንዴት አይደወልልኝም? እያልኩ ስገረም ነበር ፡፡ለካ ጠርቅመኸው ነው…››አለችና እየተማረረች ስልኮን ከፍታ ቀለምወርቅ ጋር ደወለች፡፡ ይጠራል አይነሳም፡፡ደግማ ደወለች…አሁንም አይነሳም‹‹ይሄ ደግሞ ሙትቻ ሽማግሌ ምናባቱና ነው ስልኩን የማያነሳው…ስልኬ ተዘግተዋ ስለነበረ ማኩረፉ ይሆናል››አለችና የተሰማትን ግምት በመገመት በቤት ስልክ ደወለች፡፡
ከአራት ጥሪ ቡኃላ ሰራተኛዋ አነሳችና ‹‹ሄሎ››አለቻት
‹‹‹‹ሄሎ ቀለመወርቅ እቤት አለ እንዴ?››
‹‹ወይኔ!!! እትዬ ምነው ስልክሽ? ያንቺም የሹፌሩም ብንቀጠቅጥ ብንቀጠቅጥ እምቢ አለን እኮ››
‹‹የጠየቅኩሽን መልሺልኝ እቤት ውስጥ ቀለም ወርቅ አለ?››
‹‹ወይ እትዬ ጉድሽን አልሰማሽ››
‹‹የምን ጉድ .. ?››
‹‹ሰፈራችን ፓሪስ ከተማን መስላልሽ ነበር››
‹‹ምንድነው ምትቀባጥሪው?››
‹‹አንድ መኪና ሙሉ ፖሊስ ግቢያችንን ከበው እቤቱን ምንቅርቅር አድርገው ፈትሸው…››
እናት ትዕግስቶ አለቀ‹‹ምንድነው ሚፈትሹት?››አንቧረቀችባት፡፡
‹‹እኔ አንጃላቸው››
‹‹ምንም ሳያገኙ ወጡ አይደል? ››ጠየቀች… በጐ ነገር ተስፋ በማድረግ
‹‹አይ እትዬ …ሁለት ሻንጣ ሙሉ ቦንብ እና ደግሞ መሳሪያ››
‹‹የምን መሳሪያ? ››
‹‹የሚተኮስ ነዋ…የጦርነት መሳሪያ››
‹‹እና ምን ሆነ››
‹‹ከጋሽዬ ዕቃ ማስቀመጫ መጋዘን ውስጥ ተገኘ››
‹‹ማን ያስቀመጠው? ››
‹‹እኔ ምን አውቄ እትዬ.. ግን ጋሸ ቀለመወርቅን በካቴና እጆቻቸውን ወደኃላ ጠፍረዋቸው እየሰደቧቸው… እያዳፎቸው ..በመኪናቸው ጭነው ይዘዋቸው ሄዱ..ይሄን ልነግርሽ ብደውልልሽ..ብደውልልሽ ስልክሽ እምቢ አለኝ›››
ስልኩን ሰራተኛዋ ጆሮ ላይ ዘጋችባት እና ወደ ኩማደሩ ዞረች፡፡‹‹አንተ ቅድም የደወልከው ቤቴ እንዲበረበር ለማዘዝ ነው አይደል?››
‹‹አዎ ማድረግ ያለብኝ እንደእዛ ነበር…ስራዬን ነው የሰራት….››ቆፍጠን ብሎ መለሰላት፡፡
‹‹ግን ቦንቦቹና መስሪያዎቹ እኛ ቤት ውስጥ እንዳሉ በምን እርግጠኛ ሆንክ?››
‹‹አይ እርግጠኛ እንኳን ሆኜ አልነበረም… ስለተጠራተርኩ እንጂ››
‹‹እኮ እንዴት ልትጠራጠር ቻልክ?››
‹‹ቀላል ነው ..እዚህ የአንቺ መኪና ውስጥ ናሙናው ተገኘ ማለት አንቺ ወይም ባለቤትሽ ከነገሩ ጋር ቀጥታ ግንኙነት ይኖራችሆል ብሎ መገመት ለዛውም ለአንድ ፖሊስ ቀላል ነው ..አንቺን ሳይሽ ደግሞ በእንደዚህ አይነት ነገሮች ላይ ትሳተፊያለሽ ብዬ ለማመን ደመ ነፍሤ አልተቀበለልኝም፡፡ ስለዚህ ማጣራት አለብኝ ..፡፡አንቺ ትንሽ ጊዜ ስጠኝ ስትይኝ ያለምንም ማንገራገር ተስማምቼ እስከአሁን እዚህ ያቆየውሽ ለምን ይመስልሻል? እቤታችሁ ተፈትሾ እስኪጣራ ድረስ ነው፡፡››
‹‹ይገርማል !!! ያ ሽማግሌ ከጀርባዬ ምን እየሰራ ነበር?››ለምን እንደሆነ የማይታወቅ ጥያቄ ጠየቀች
‹‹እሱ ከሚወዱት ሰዎች ጀርባ በሚስጥር መንቀሳቀስ ልምዱ ነው››ሳያስበው መለሰላት፡፡
‹‹ማለት..? ታውቀዋለህ እንዴ ?››አለች ግራ እንደማጋባትም እንደመደንገጥም ብላ፡፡
‹‹አይ እኔማ የት አውቀዋለው..ግን አንቺም ብትሆኚ መቼስ የድሮ ታሪኩን በጥልቀት ምታውቂው አይመስለኝም …ከንቺ ጀርባ ይሄንን አይነት ሚስጥራዊ ነገር ሰርቶ ተገኘ ማለት በቀደመ ህይወቱም ደጋግሞ ተመሳሳይን በደል በሌሎች የራሱ በሆኑ ሰዎች ላይ ሲፈፅም እንደኖረ መገመቱ ብዙም አይከብድም››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው…ሚያበሳጨው እሱም በአቅሙ ሰው ማጃጃሉ እና ሰውን ዳፋ ውስጥ መክተቱ ነው፡አሁን በል መጠጡም ይብቃኝ ..ልትወስደኝ ትችላለህ››
‹‹ወደ የት ነው የምወስድሽ?››
‹‹ወደ ፖሊስ ጣቢያ ነዋ››
‹‹ምን ትሰሪያለሽ..?ጉዳይ አለሽ እንዴ?››አላት እየሳቀ
‹‹አልገባኝ››አለችው የእውነትም ግራ ተጋብታ
‹‹እኔ አልፈልግሽም አሁንም ስትንቀሳቀሺ ሌላ ፖሊስ እጅ እንዳትወድቂ ይሄ በፔስታል ያለ ቦንብ እኔው ጋር ይሁንና አስወግደዋለው..አንቺ ምንም የምታውቂው ነገር የለም ..ወደ ናዝሬት ስትመለሺ ፖሊሶቹ ጠርጥረው ጥያቄ ሊያቀርብልሽ ይችላሉ.ተረጋግቸሽ
:
#ክፍል_አስራ_ሰባት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...ኩማንደር መሀሪ እና የቀለምወርቅ ሚስት ዱከም ወርቁ ቢቂላ ሆቴል ግቢ በቆመችው መኪና ውስጥ እንደተቀመጡ ውስኪያቸውን መጋት ከጀመሩ አንድ ሰዓት ተቆጥሯል፡፡፡ሁለቱም ያለምንም ንግግር በየራሳቸው ሀሳብ ሰጥመው ብዙ ብርጭቆ መጠጣት የሚችለው ማን ነው ?የሚል ፍኩክር የገጠሙ ይመስል ሲጋቱት ነበር የቆዩት ፡፡ለመጀመሪያ ጊዜ መሀሪ መናገር ጀመረ፡፡
‹‹ስም አልተቀያየርንም አይደል…?ኩማደር መሀሪ እባላለው››አላት፡፡
‹‹እናት እባላለው….ከፊትም ከኃላም ምንም ቅጥያ የማዕረግ ስም የለኝምም ….ኖሮኝም አያውቅምም››
‹‹እንኳንም አልኖረሽ፡፡››
‹‹ኸረ በኖረኝ በተለይ እንደ አንተ አይነቱ ስልጣን፡፡››
‹‹ምን ያደርግልሻል?››
‹‹ትቀልዳህ እንዴ..?ቦታችን ይቀያየር ነበራ …እኔ አጋች አንተ ታጋች እንሆን ነበር፡፡››
‹‹እንዴ!! አሁን እኮ አጋች እና ታጋች አይደለንም….ወንጀለኛ እና ፖሊስ ነን››
‹‹እሱን እንኳን ተወው፡፡ እኔ ወንጀለኛ እንዳልሆንኩ ውስጥህ በደንብ ያውቀዋል…ብቻ ባስብ ባሰላስል ከእኔ ምን ፈልገህ እንደሆነ ማወቅ ተሳነኝ…እኔ አሁን ማደርግ የምችለው በባንክ ደብተሬ ላይ ያለውን ብር ላንተ መስጠት ነው፤ በዛ ትስማማለህ?››
‹‹ምን ያህል ብር?››
‹‹100ሺ ብር ልሰጥህ እችላለው››
‹‹ኦ 100 ሺ ብርማ አያዋጣኝም››
‹‹የንግድ ድርድርድ እኮ አደረግከው …፡፡አያዋጣኝም ስትል ትንሽ አፍህን አያደናቅፍህም እንዴ!! 5 ሳንቲም አላወጣህበትም …..››አለችው ትኩሳቱ በሚጋረፍ ኃይል በተጫነው ስሜት..አሁን ውስኪው በመላ ሰውነቷ ተሰራጭቶ ሙቀት በመላ ሰውነቷ ስለተበተነባት ድፍረት አግኝታለች….የመጠቃት ስሜትም በውስጧ እየተንቀለቀለ ነው፡፡
‹‹እንግዲህ አያዋጣኝም አልኩ አያዋጣኝም…ይልቅ መጠጡን ቶሎ ጠጣ ጠጣ አድርጊና እንሂድ››
‹‹ወዴት? ››
‹‹ወደ እውነቱ ቦታ ነዋ››
‹‹እውነት ቦታዋ የት ነው?››
‹‹ፖሊስ ጣቢያ ››
ከመኪናው ኩፈን በላይ አልፎ በአየሩ የሚበተን ተንተክታኪ ሳቋን ለቀቀችው‹‹ፖሊስ ጣቢያን ነው እውነቱ ቦታ ያልከው..በዚህ ዘመን እንኳን ከፖሊስ ጣቢያ ከእምነት ቦታዎች ራሱ እውነት እየጠፋች ይመስለኛል››ዘመኑ የስደት ዘመን የሆነው ለምን እንደሆነ ታውቃለህ? በየቦታው የኑሮ ችግር ስለላ ዶላር ፍለጋ ብቻ እንዳይመስልህ ሰው ከቦታ ቦታ… ከሀገር ሀገር የሚንከራተተው፡፡እንደ እኔ እንደ እኔ በዋናነት ሰውን እንዲሰደደድ የሚያደርገው የእውነት እጦት ነው ፡፡..ክፋቱ አፍሪካን ለቀህ ወደ አረቡ አለም ብትሰደድ ..ከአረብ አገር ወደ አውሮፓ ብትሻገር ከዛም ወደ አሜሪካ ብትዘምት..እንዲሁ እንደባከንክ ዕድሜህን ትፈጃለህ እንጂ በዚህ ዘመን እውነትን በተለይ ያልተበከለችውን ንፅሆን እና ድንግሏን እውነት የትም አታገኛትም…ምን አልባት ከክርስቶስ ዕርገት ጋር አለም በቃኝ ብላ አብራ ያረገች ይመስለኛል፡፡››
‹‹እሺ ሰማውሽ…ወደ ዋናው ቁም ነገር እንመለስና አሁን ሁለት መቶ ሺ ብር አለሽ?››
‹‹የለኝም፡፡ ግን ስልክ እንድደውል ከፈቀድክልኝ ሽማግሌው ጋር ልደውልና ብር ይዞልኝ እንዲመጣ ወይም በባንክ እንዲልክልኝ ማድረግ እችላላው፡፡››
‹‹እሺ ፈቅጄያለው ደውይ›› አላት፤ይህን ያላት ከእሷ ጋር በገንዘብ ለመደራደር ዕቅድ ኖሮት ሳይሆን ቀለም ወርቅ ጋር እንድትደውል እና እዛ የተከሰተውን ነገር እንድትሰማ ስለፈለገ ነው፡፡
‹‹አመሰግናለው..ስልኬን ሰጠኛ››
‹‹እኔ ጋር ነው ለካ…››ብሎ ከኪሱ አውጥቶ አቀበላት፡፡
‹‹እንዴ!!! እስከ አሁን እንዴት አይደወልልኝም? እያልኩ ስገረም ነበር ፡፡ለካ ጠርቅመኸው ነው…››አለችና እየተማረረች ስልኮን ከፍታ ቀለምወርቅ ጋር ደወለች፡፡ ይጠራል አይነሳም፡፡ደግማ ደወለች…አሁንም አይነሳም‹‹ይሄ ደግሞ ሙትቻ ሽማግሌ ምናባቱና ነው ስልኩን የማያነሳው…ስልኬ ተዘግተዋ ስለነበረ ማኩረፉ ይሆናል››አለችና የተሰማትን ግምት በመገመት በቤት ስልክ ደወለች፡፡
ከአራት ጥሪ ቡኃላ ሰራተኛዋ አነሳችና ‹‹ሄሎ››አለቻት
‹‹‹‹ሄሎ ቀለመወርቅ እቤት አለ እንዴ?››
‹‹ወይኔ!!! እትዬ ምነው ስልክሽ? ያንቺም የሹፌሩም ብንቀጠቅጥ ብንቀጠቅጥ እምቢ አለን እኮ››
‹‹የጠየቅኩሽን መልሺልኝ እቤት ውስጥ ቀለም ወርቅ አለ?››
‹‹ወይ እትዬ ጉድሽን አልሰማሽ››
‹‹የምን ጉድ .. ?››
‹‹ሰፈራችን ፓሪስ ከተማን መስላልሽ ነበር››
‹‹ምንድነው ምትቀባጥሪው?››
‹‹አንድ መኪና ሙሉ ፖሊስ ግቢያችንን ከበው እቤቱን ምንቅርቅር አድርገው ፈትሸው…››
እናት ትዕግስቶ አለቀ‹‹ምንድነው ሚፈትሹት?››አንቧረቀችባት፡፡
‹‹እኔ አንጃላቸው››
‹‹ምንም ሳያገኙ ወጡ አይደል? ››ጠየቀች… በጐ ነገር ተስፋ በማድረግ
‹‹አይ እትዬ …ሁለት ሻንጣ ሙሉ ቦንብ እና ደግሞ መሳሪያ››
‹‹የምን መሳሪያ? ››
‹‹የሚተኮስ ነዋ…የጦርነት መሳሪያ››
‹‹እና ምን ሆነ››
‹‹ከጋሽዬ ዕቃ ማስቀመጫ መጋዘን ውስጥ ተገኘ››
‹‹ማን ያስቀመጠው? ››
‹‹እኔ ምን አውቄ እትዬ.. ግን ጋሸ ቀለመወርቅን በካቴና እጆቻቸውን ወደኃላ ጠፍረዋቸው እየሰደቧቸው… እያዳፎቸው ..በመኪናቸው ጭነው ይዘዋቸው ሄዱ..ይሄን ልነግርሽ ብደውልልሽ..ብደውልልሽ ስልክሽ እምቢ አለኝ›››
ስልኩን ሰራተኛዋ ጆሮ ላይ ዘጋችባት እና ወደ ኩማደሩ ዞረች፡፡‹‹አንተ ቅድም የደወልከው ቤቴ እንዲበረበር ለማዘዝ ነው አይደል?››
‹‹አዎ ማድረግ ያለብኝ እንደእዛ ነበር…ስራዬን ነው የሰራት….››ቆፍጠን ብሎ መለሰላት፡፡
‹‹ግን ቦንቦቹና መስሪያዎቹ እኛ ቤት ውስጥ እንዳሉ በምን እርግጠኛ ሆንክ?››
‹‹አይ እርግጠኛ እንኳን ሆኜ አልነበረም… ስለተጠራተርኩ እንጂ››
‹‹እኮ እንዴት ልትጠራጠር ቻልክ?››
‹‹ቀላል ነው ..እዚህ የአንቺ መኪና ውስጥ ናሙናው ተገኘ ማለት አንቺ ወይም ባለቤትሽ ከነገሩ ጋር ቀጥታ ግንኙነት ይኖራችሆል ብሎ መገመት ለዛውም ለአንድ ፖሊስ ቀላል ነው ..አንቺን ሳይሽ ደግሞ በእንደዚህ አይነት ነገሮች ላይ ትሳተፊያለሽ ብዬ ለማመን ደመ ነፍሤ አልተቀበለልኝም፡፡ ስለዚህ ማጣራት አለብኝ ..፡፡አንቺ ትንሽ ጊዜ ስጠኝ ስትይኝ ያለምንም ማንገራገር ተስማምቼ እስከአሁን እዚህ ያቆየውሽ ለምን ይመስልሻል? እቤታችሁ ተፈትሾ እስኪጣራ ድረስ ነው፡፡››
‹‹ይገርማል !!! ያ ሽማግሌ ከጀርባዬ ምን እየሰራ ነበር?››ለምን እንደሆነ የማይታወቅ ጥያቄ ጠየቀች
‹‹እሱ ከሚወዱት ሰዎች ጀርባ በሚስጥር መንቀሳቀስ ልምዱ ነው››ሳያስበው መለሰላት፡፡
‹‹ማለት..? ታውቀዋለህ እንዴ ?››አለች ግራ እንደማጋባትም እንደመደንገጥም ብላ፡፡
‹‹አይ እኔማ የት አውቀዋለው..ግን አንቺም ብትሆኚ መቼስ የድሮ ታሪኩን በጥልቀት ምታውቂው አይመስለኝም …ከንቺ ጀርባ ይሄንን አይነት ሚስጥራዊ ነገር ሰርቶ ተገኘ ማለት በቀደመ ህይወቱም ደጋግሞ ተመሳሳይን በደል በሌሎች የራሱ በሆኑ ሰዎች ላይ ሲፈፅም እንደኖረ መገመቱ ብዙም አይከብድም››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው…ሚያበሳጨው እሱም በአቅሙ ሰው ማጃጃሉ እና ሰውን ዳፋ ውስጥ መክተቱ ነው፡አሁን በል መጠጡም ይብቃኝ ..ልትወስደኝ ትችላለህ››
‹‹ወደ የት ነው የምወስድሽ?››
‹‹ወደ ፖሊስ ጣቢያ ነዋ››
‹‹ምን ትሰሪያለሽ..?ጉዳይ አለሽ እንዴ?››አላት እየሳቀ
‹‹አልገባኝ››አለችው የእውነትም ግራ ተጋብታ
‹‹እኔ አልፈልግሽም አሁንም ስትንቀሳቀሺ ሌላ ፖሊስ እጅ እንዳትወድቂ ይሄ በፔስታል ያለ ቦንብ እኔው ጋር ይሁንና አስወግደዋለው..አንቺ ምንም የምታውቂው ነገር የለም ..ወደ ናዝሬት ስትመለሺ ፖሊሶቹ ጠርጥረው ጥያቄ ሊያቀርብልሽ ይችላሉ.ተረጋግቸሽ
👍3❤1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_ስምንት
:
✍ደራሲ-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
...ሮዝ ከመሀሪ በተሰጣት አስገዳጅ ትዕዛዝ ጋር መሰረት እንቅስቃሴ ጀምራለች፡፡አሁን ወደ ዲላ እየተጓዘች ነው፡፡፡ጉዞዋ ከኩማንደር ደረሰ ጋር ባላት ቀጠሮ መሰረት ፡፡ትናንትና ነበር ለጥንቃቄ ብላ በህዝብ ስልክ የደወለችለት፡፡
‹‹ሄሎ የዲላው ኩማንደር››አለችው ስልኩን እንዳነሳ፡፡
‹‹ማን ልበል››
‹‹ሮዝ እባላለው….››
‹‹ሮዝ እሮዝ››
‹‹እሮዝ ሀሺሾ›› ልበልህ
‹‹ኦ የአዲስ አበባዋ ኢንቨስተር››መለሰላት
‹‹አይ ምኑን ኢንቨስተር ሆንኩት? አረቄ ቸረርቻሪ ላለማለት አፍረህ ነው አይደል?፡፡››
‹‹አይ ዋናው አረቄ መቸርቸሩ ወይም አመድ እየሰፈሩ መሸጡ አይደለም፣የሚያስገኘው ትርፍ ነው፡፡››
‹‹እሺ ይሁንልህ ..ግን በህይወት አለህ እንዴ?››
‹‹አለውልሽ ፡፡ምን እሆናለው ብለሽ ነው?››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው…ጨካኝ ልብ ያለው ሰው ምን ይሆናል ››
‹‹ጨካኝ ልብ ስትይ››
‹‹እንዴ ቢያንስ ሶስት አራት ቀን ቢሆንም ጣፋጭ ፍቅር ሰርተናል ብዬ አምን ነበር..››
‹‹ማመን ብቻ ሳይሆን ትክክልም ነሽ ፤ የምን ጊዜውን ጣፋጭ ፍቅር የሰራውት ካንቺ ጋ በነዛ ባልሻቸው ሶስት እና አራት ቀናቶች ውስጥ ነው››
‹‹አይ ባክህ አትሸንግለኝ ፤ይሄን ያህል ትዝታው በአዕምሮህ ተቀርፆ ቢሆን ኖሮማ ቢያንስ እየደወልክ እንዴት ነው ትለኝ ነበር?››
‹‹አይ አንቺ ልጅ ….ያው ወንድ ሙጭጭ ሲልብኝ ይደብረኛል ስላልሺኝ ደበርከኝ እንዳትይኝ በመፍራቴ እኮ ነው እንጂ ሳላስብሽ ወይም ሳልናፍቅሽ ቀርቼ አይደለም.. ››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው፡፡ ሙጭጭ የሚሉትማ እዚህም ስሬ ሞልተዋል…ላሀጫቸውን እያዝረከረኩ ዙሪያዬን እየተሸከረከሩኝ ነው…ምን አልባት ልቤ አንተ ላይ ተንጠልጥሎ የቀረው ጀነን ስለላልክብኝ ሊሆን ይችላል››አለችው፡፡የውስጥ ስሜቱን ለመቀስቀስ እና ትኩረቱን ለመሳብ የተናገረችው ንግግር ነው፡፡
‹‹ኸረ በእናትሽ በዚህ ለሊት ሰውነቴን አታሙቂው ..አሁኑኑ በርሬ እንዳልመጣ…፡፡››
‹‹እሱማ ጥሩ ነበር፡፡ ግን አሁን ለተቀጠቃጠለው ስሜቴ አትደርስልኝም..ግድ የለህም ለዛሬው እንዳ አንተ ባይሆኑም ቅርቤ ያሉትን ፈረሶቼ ውስጥ አንዱን ጋልበውና ተንፈስ እላለው ፣ባይሆን ለነገ ብንገናኝ››
‹‹ነገ?››
‹‹ምነው አትፈልግም?››
‹‹ኸረ ፈልጋለው ግን ተነገ ወዲያ ጥዋት የፍርድ ቤት ቀጠሮ አለብኝ ፡፡ነገ መጥቼ ለመመለስ አልደርስም››
‹‹በቃ እኔ እመጣለው ››
‹‹አዎ አንቺ….በቃ ተዘጋጅቼ እጠብቅሻለው…እኔ ናፍቄሽ አይደለማ ምትመጪው ለጉዳይ ስለፈለግሺኝ ነው››
‹‹ምነው ከፋህ እንዴ…? በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ ብመታ ችግር አለው››
‹‹አረ የለውም ..ከቻልሽ ሶስትም መምታት ትቺያለሽ…..በደስታ አበባ ይዤ እጠብቅሻለው››
‹‹በቃ ነገ ስምንት ሰዓት ድረስ እደርሳለው ››
‹‹እሺ የእኔ ማር..መቼስ ወደ ቤርጐ እስክወስድሽን ምችል አይመስለኝም ፡፡እንደተገናኘን እዛው ህዝብ ባለበት አደባባይ ብናደርግ ደስ ይለኝ ነበር››
‹‹እኔም የቤርጐ አደለም ያማራኝ ..የመጀመሪያዋን ቀን ታስታውሳለታለህ? ››
‹‹የቷን?››
‹‹የቢሮህን ጫወታ ነዋ..እዛ ደረቅና ሰፊ ጠረጵዛህ ላይ እንድታሾረኝ ነው የምፈልገው››
‹‹በጉጉት አሁኑኑ ፀጥ እንዳልልብሽ››
‹‹ታገስ…. የነገዋን ደስታማ ሳታጣጥም መሞት የለብህም››
‹‹እሺ ጣፋጭ…ለመሆኑ የድሮ ባልሽን ወሬ ትሰሚያለሽ?››
‹‹ከየት ሰማለው ብለህ ነው?››
‹‹..ያው ቅርብሽ ነው ብዬ ነዋ›› መቼስ ከዲላ ተነስቶ ዱከም የገባው የአንቺኝ ትንፋሽ በቅርብ ሆኖ ለመማግ አስቦ ይመስለኛል››
‹‹አይ እኔስ የሚመስለኝ ከአንተ ለመራቅ አስቦ እንደሆነ ነው››
‹‹ከእኔ ጋማ ለምን ይርቃል?››
‹‹እጮኛውን ሳላማገጥክበት…ከእንደገና በስራም ስላጭበረበርከው››
‹‹እሱን እኮ አንቺና እግዚያብሄር ብቻ ናችሁ የምታውቁት እንጂ እሱ አያውቅም››
‹‹ካላወቀ ታዲያ ለምን ግንኙነታችሁን ያቀዘቀዘ እና ችላ ያለህ ይመስልሀል?››በመገረም ጠየቀችው፡፡
‹‹ያው አንቺ ልብን እንክትክት ስላደረግሺበት በዛም የተነሳ ሰው የሚባል ነገር ስላስጠላው ነዋ…››
‹‹አልሰሜን ግባ በለው››አለች እናቴ አለችው ብዙ ጊዜ ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ መሆኑ አስገርሞት፡
‹‹ምን አልሺኝ?››አለት ምን ለማለት እንደፈለገች ስላልተገለፀለት፡፡
‹‹አይ ወዲህ ነው..ለማንኝውም ደህና እደር ከዚህ በላይ ኃይልህን አታባክን ..ለነገ እንዳትቸገር››
‹‹እውነትሸን ነው የእኔ አሳቢ… አሁኑኑ ተኝቼ ረጅም ረፍት መውሰድ አለብኝ..ደህና ሁኚልኝ››ብሎ ስልኩን ዘጋው፡፡
እንግዲ በቀጠሮቸው መሰረት አሁን ይሄው ዲላ ደርሳ ወደ ቢሮው እያመራች ነው፡፡ሰዓት ከቀኑ 8.20 ሆኖል፡፡ስትደርስ ቢሮ ውስጥ ባለጉዳይ እያስተናገደ ነበር….5 ደቂቃ ያህል ከጠበቀች ቡኃላ ባለጉዳዩ ሲለቅ እሷ ተተካችና ወደ ውስጥ ገባች..፡፡ከመቀመጫው ተነስቶ በፈገገ ፊት እና በሞቀ ሰላምታ ተቀበላት እና እንድትቀመጥ ጋብዞት በራፉን ሄዶ ቀረቀረውና መጥቶ ከጐኗ ተቀመጠ
‹‹አንቺ እንዴት አምሮብሻል.!!!ይሄንን ውስኪ እየተጋትሽ ፊትሽ ማብረቅረቅ ጀመረ››
‹‹አንተም አምሮብሀል››አለችው….እንዲሁ ለማለት ያህል እንጂ በዚህ ሰዓት ስለእሱ ውበት ሀጃም የላትም፡፡
እጁን በተከሻዋ አሻግሮ አቅፎ ወደራሱ ጐተታትና‹‹ ደክሞሻል ወይስ እንዴት ነው?ብታይ በጣም ነው የተራብኩሽ…››
‹‹አልደከመኝም ግን!!!››አቅማማችበት
‹‹ግን ምን? እንደዚህ ለሊቱንም ቀኑንም ሙሉ በጉጉት ስጠብቅ ቆይቼ ግን እንዳትይኝ››
‹‹አይ እንደዛ እንኳን አልልህም…ግን ለየት በለ መልኩ እንድናደርገው ነው የምፈልገው››
አይኖቹ የወሲብ ብርሀን ረጬ‹‹በፈለግሽው መንገድ ይመቸኛል››
‹‹እንድታስገድደኝ ነው የምፈልገው››
‹‹ማለት?››
‹‹በቃ ያሰኘኝ መደፈር ነው ..ልብሴን ቀዳደህ ….ጭኖቼን በረጋደህ..እየጠፈጠፍክ..ከቻልክ ጀርባዬን እና መቀመጫዬን ሰንበር እስኪያወጣ እየጠፈጠፍክ ››
‹‹እንዴ!!ልብስሽን ከቀደድኩት ምን ለብሰሽ ትወጪያለሽ?››በገረሜታ ጠየቃት
‹‹አታስብ የእኔ ማር ቦርሳዬ ውስጥ ቅያሬ ልብስ ይዤለው››
ያለምንም ንግግር የለበሰችውን ቲሸርት መዥርጦ አወለቀባት ..ይሄንን ሲያደርግ ፀጉሯ ብትንነትን ብሎ ተንጨፈረረ.. ከላይ የለበሰውን የራሱን ልብስ በጥድፊያ አወለቀና ከወገብ በላይ ዕርቃኑን ቀረ..፡፡ከዛ ጐትቶ ከተቀመጠችበት አስነሳት …የለበሰችውን ታይት ባለ በሌላ ሃይሉ በአንደኛው ጐን ያዘና ሸርከተው እና እታች ድረስ አለያየው..የአንደኛዋን እግር እንዳለ ሲሆን አንደኛዋ ተለያይቶ ያደረገችው ቀይ ፓንት ሙሉ በሙሉ ለእይታ ተጋለጠ…ከዛ አሽከረከራት እና ጠረጵዛው ላይ አስደጋፈት ፡፡ለመታገል ሞከረች..እንዳለችው በጥፊ ደረገመት ‹‹አዎ የእኔ ጀግና ጥረት ጥሩ ነው ….. ግን አይሳካልህም ››
‹‹ቀላል ይሳካልኛል..እንደ ባሪያ ቀጥቅጬሽ እንደፈለግኩ ነው የምጫወትብሽ››አላትና ፓንቶንም በአንድ ወገን ባለበት አለያየው፡፡
መቀመጫዋን በእናዛ ሰፌድ እጆች እየደጋገመ ጠፈጠፋት፤ እሷም በላ በሌለ ኃይሎ ታገለችው..እሷ በታገለችው መጠን እሱ ደግሞ እሷን በልዩ ሁኔታ ለማስደሰት ካለው ጉጉት የተነሳ ኃይሉን እየጨመረ በጭካኔ እየቀጠቀጠ እና በግድ እያስገደደ ይገናኛት ጀመር …ባልተለመደ መልኩ ልዩ በሆነ ንዝረት ..ልክ የመጨረሻ ጡዘት ላይ ደርሶ የዘር ፍሬው ወደ ሰውነቷ ሲበትነው ታወቃት፡፡በዛን ቅጽበት ገፈተረችውን ከላዬ ላይ አላቃው ‹ኡ..ኡኡኡኡ››ብላ መብረቃዊ ጩኸቷን አሰማች..ኩማንደሩ በአንዴ እያጣጣመ ከነበረው ከእርካታ ከውስጡ በኖ በምትኩ ድንጋጤ ወረረው‹‹
:
#ክፍል_አስራ_ስምንት
:
✍ደራሲ-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
...ሮዝ ከመሀሪ በተሰጣት አስገዳጅ ትዕዛዝ ጋር መሰረት እንቅስቃሴ ጀምራለች፡፡አሁን ወደ ዲላ እየተጓዘች ነው፡፡፡ጉዞዋ ከኩማንደር ደረሰ ጋር ባላት ቀጠሮ መሰረት ፡፡ትናንትና ነበር ለጥንቃቄ ብላ በህዝብ ስልክ የደወለችለት፡፡
‹‹ሄሎ የዲላው ኩማንደር››አለችው ስልኩን እንዳነሳ፡፡
‹‹ማን ልበል››
‹‹ሮዝ እባላለው….››
‹‹ሮዝ እሮዝ››
‹‹እሮዝ ሀሺሾ›› ልበልህ
‹‹ኦ የአዲስ አበባዋ ኢንቨስተር››መለሰላት
‹‹አይ ምኑን ኢንቨስተር ሆንኩት? አረቄ ቸረርቻሪ ላለማለት አፍረህ ነው አይደል?፡፡››
‹‹አይ ዋናው አረቄ መቸርቸሩ ወይም አመድ እየሰፈሩ መሸጡ አይደለም፣የሚያስገኘው ትርፍ ነው፡፡››
‹‹እሺ ይሁንልህ ..ግን በህይወት አለህ እንዴ?››
‹‹አለውልሽ ፡፡ምን እሆናለው ብለሽ ነው?››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው…ጨካኝ ልብ ያለው ሰው ምን ይሆናል ››
‹‹ጨካኝ ልብ ስትይ››
‹‹እንዴ ቢያንስ ሶስት አራት ቀን ቢሆንም ጣፋጭ ፍቅር ሰርተናል ብዬ አምን ነበር..››
‹‹ማመን ብቻ ሳይሆን ትክክልም ነሽ ፤ የምን ጊዜውን ጣፋጭ ፍቅር የሰራውት ካንቺ ጋ በነዛ ባልሻቸው ሶስት እና አራት ቀናቶች ውስጥ ነው››
‹‹አይ ባክህ አትሸንግለኝ ፤ይሄን ያህል ትዝታው በአዕምሮህ ተቀርፆ ቢሆን ኖሮማ ቢያንስ እየደወልክ እንዴት ነው ትለኝ ነበር?››
‹‹አይ አንቺ ልጅ ….ያው ወንድ ሙጭጭ ሲልብኝ ይደብረኛል ስላልሺኝ ደበርከኝ እንዳትይኝ በመፍራቴ እኮ ነው እንጂ ሳላስብሽ ወይም ሳልናፍቅሽ ቀርቼ አይደለም.. ››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው፡፡ ሙጭጭ የሚሉትማ እዚህም ስሬ ሞልተዋል…ላሀጫቸውን እያዝረከረኩ ዙሪያዬን እየተሸከረከሩኝ ነው…ምን አልባት ልቤ አንተ ላይ ተንጠልጥሎ የቀረው ጀነን ስለላልክብኝ ሊሆን ይችላል››አለችው፡፡የውስጥ ስሜቱን ለመቀስቀስ እና ትኩረቱን ለመሳብ የተናገረችው ንግግር ነው፡፡
‹‹ኸረ በእናትሽ በዚህ ለሊት ሰውነቴን አታሙቂው ..አሁኑኑ በርሬ እንዳልመጣ…፡፡››
‹‹እሱማ ጥሩ ነበር፡፡ ግን አሁን ለተቀጠቃጠለው ስሜቴ አትደርስልኝም..ግድ የለህም ለዛሬው እንዳ አንተ ባይሆኑም ቅርቤ ያሉትን ፈረሶቼ ውስጥ አንዱን ጋልበውና ተንፈስ እላለው ፣ባይሆን ለነገ ብንገናኝ››
‹‹ነገ?››
‹‹ምነው አትፈልግም?››
‹‹ኸረ ፈልጋለው ግን ተነገ ወዲያ ጥዋት የፍርድ ቤት ቀጠሮ አለብኝ ፡፡ነገ መጥቼ ለመመለስ አልደርስም››
‹‹በቃ እኔ እመጣለው ››
‹‹አዎ አንቺ….በቃ ተዘጋጅቼ እጠብቅሻለው…እኔ ናፍቄሽ አይደለማ ምትመጪው ለጉዳይ ስለፈለግሺኝ ነው››
‹‹ምነው ከፋህ እንዴ…? በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ ብመታ ችግር አለው››
‹‹አረ የለውም ..ከቻልሽ ሶስትም መምታት ትቺያለሽ…..በደስታ አበባ ይዤ እጠብቅሻለው››
‹‹በቃ ነገ ስምንት ሰዓት ድረስ እደርሳለው ››
‹‹እሺ የእኔ ማር..መቼስ ወደ ቤርጐ እስክወስድሽን ምችል አይመስለኝም ፡፡እንደተገናኘን እዛው ህዝብ ባለበት አደባባይ ብናደርግ ደስ ይለኝ ነበር››
‹‹እኔም የቤርጐ አደለም ያማራኝ ..የመጀመሪያዋን ቀን ታስታውሳለታለህ? ››
‹‹የቷን?››
‹‹የቢሮህን ጫወታ ነዋ..እዛ ደረቅና ሰፊ ጠረጵዛህ ላይ እንድታሾረኝ ነው የምፈልገው››
‹‹በጉጉት አሁኑኑ ፀጥ እንዳልልብሽ››
‹‹ታገስ…. የነገዋን ደስታማ ሳታጣጥም መሞት የለብህም››
‹‹እሺ ጣፋጭ…ለመሆኑ የድሮ ባልሽን ወሬ ትሰሚያለሽ?››
‹‹ከየት ሰማለው ብለህ ነው?››
‹‹..ያው ቅርብሽ ነው ብዬ ነዋ›› መቼስ ከዲላ ተነስቶ ዱከም የገባው የአንቺኝ ትንፋሽ በቅርብ ሆኖ ለመማግ አስቦ ይመስለኛል››
‹‹አይ እኔስ የሚመስለኝ ከአንተ ለመራቅ አስቦ እንደሆነ ነው››
‹‹ከእኔ ጋማ ለምን ይርቃል?››
‹‹እጮኛውን ሳላማገጥክበት…ከእንደገና በስራም ስላጭበረበርከው››
‹‹እሱን እኮ አንቺና እግዚያብሄር ብቻ ናችሁ የምታውቁት እንጂ እሱ አያውቅም››
‹‹ካላወቀ ታዲያ ለምን ግንኙነታችሁን ያቀዘቀዘ እና ችላ ያለህ ይመስልሀል?››በመገረም ጠየቀችው፡፡
‹‹ያው አንቺ ልብን እንክትክት ስላደረግሺበት በዛም የተነሳ ሰው የሚባል ነገር ስላስጠላው ነዋ…››
‹‹አልሰሜን ግባ በለው››አለች እናቴ አለችው ብዙ ጊዜ ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ መሆኑ አስገርሞት፡
‹‹ምን አልሺኝ?››አለት ምን ለማለት እንደፈለገች ስላልተገለፀለት፡፡
‹‹አይ ወዲህ ነው..ለማንኝውም ደህና እደር ከዚህ በላይ ኃይልህን አታባክን ..ለነገ እንዳትቸገር››
‹‹እውነትሸን ነው የእኔ አሳቢ… አሁኑኑ ተኝቼ ረጅም ረፍት መውሰድ አለብኝ..ደህና ሁኚልኝ››ብሎ ስልኩን ዘጋው፡፡
እንግዲ በቀጠሮቸው መሰረት አሁን ይሄው ዲላ ደርሳ ወደ ቢሮው እያመራች ነው፡፡ሰዓት ከቀኑ 8.20 ሆኖል፡፡ስትደርስ ቢሮ ውስጥ ባለጉዳይ እያስተናገደ ነበር….5 ደቂቃ ያህል ከጠበቀች ቡኃላ ባለጉዳዩ ሲለቅ እሷ ተተካችና ወደ ውስጥ ገባች..፡፡ከመቀመጫው ተነስቶ በፈገገ ፊት እና በሞቀ ሰላምታ ተቀበላት እና እንድትቀመጥ ጋብዞት በራፉን ሄዶ ቀረቀረውና መጥቶ ከጐኗ ተቀመጠ
‹‹አንቺ እንዴት አምሮብሻል.!!!ይሄንን ውስኪ እየተጋትሽ ፊትሽ ማብረቅረቅ ጀመረ››
‹‹አንተም አምሮብሀል››አለችው….እንዲሁ ለማለት ያህል እንጂ በዚህ ሰዓት ስለእሱ ውበት ሀጃም የላትም፡፡
እጁን በተከሻዋ አሻግሮ አቅፎ ወደራሱ ጐተታትና‹‹ ደክሞሻል ወይስ እንዴት ነው?ብታይ በጣም ነው የተራብኩሽ…››
‹‹አልደከመኝም ግን!!!››አቅማማችበት
‹‹ግን ምን? እንደዚህ ለሊቱንም ቀኑንም ሙሉ በጉጉት ስጠብቅ ቆይቼ ግን እንዳትይኝ››
‹‹አይ እንደዛ እንኳን አልልህም…ግን ለየት በለ መልኩ እንድናደርገው ነው የምፈልገው››
አይኖቹ የወሲብ ብርሀን ረጬ‹‹በፈለግሽው መንገድ ይመቸኛል››
‹‹እንድታስገድደኝ ነው የምፈልገው››
‹‹ማለት?››
‹‹በቃ ያሰኘኝ መደፈር ነው ..ልብሴን ቀዳደህ ….ጭኖቼን በረጋደህ..እየጠፈጠፍክ..ከቻልክ ጀርባዬን እና መቀመጫዬን ሰንበር እስኪያወጣ እየጠፈጠፍክ ››
‹‹እንዴ!!ልብስሽን ከቀደድኩት ምን ለብሰሽ ትወጪያለሽ?››በገረሜታ ጠየቃት
‹‹አታስብ የእኔ ማር ቦርሳዬ ውስጥ ቅያሬ ልብስ ይዤለው››
ያለምንም ንግግር የለበሰችውን ቲሸርት መዥርጦ አወለቀባት ..ይሄንን ሲያደርግ ፀጉሯ ብትንነትን ብሎ ተንጨፈረረ.. ከላይ የለበሰውን የራሱን ልብስ በጥድፊያ አወለቀና ከወገብ በላይ ዕርቃኑን ቀረ..፡፡ከዛ ጐትቶ ከተቀመጠችበት አስነሳት …የለበሰችውን ታይት ባለ በሌላ ሃይሉ በአንደኛው ጐን ያዘና ሸርከተው እና እታች ድረስ አለያየው..የአንደኛዋን እግር እንዳለ ሲሆን አንደኛዋ ተለያይቶ ያደረገችው ቀይ ፓንት ሙሉ በሙሉ ለእይታ ተጋለጠ…ከዛ አሽከረከራት እና ጠረጵዛው ላይ አስደጋፈት ፡፡ለመታገል ሞከረች..እንዳለችው በጥፊ ደረገመት ‹‹አዎ የእኔ ጀግና ጥረት ጥሩ ነው ….. ግን አይሳካልህም ››
‹‹ቀላል ይሳካልኛል..እንደ ባሪያ ቀጥቅጬሽ እንደፈለግኩ ነው የምጫወትብሽ››አላትና ፓንቶንም በአንድ ወገን ባለበት አለያየው፡፡
መቀመጫዋን በእናዛ ሰፌድ እጆች እየደጋገመ ጠፈጠፋት፤ እሷም በላ በሌለ ኃይሎ ታገለችው..እሷ በታገለችው መጠን እሱ ደግሞ እሷን በልዩ ሁኔታ ለማስደሰት ካለው ጉጉት የተነሳ ኃይሉን እየጨመረ በጭካኔ እየቀጠቀጠ እና በግድ እያስገደደ ይገናኛት ጀመር …ባልተለመደ መልኩ ልዩ በሆነ ንዝረት ..ልክ የመጨረሻ ጡዘት ላይ ደርሶ የዘር ፍሬው ወደ ሰውነቷ ሲበትነው ታወቃት፡፡በዛን ቅጽበት ገፈተረችውን ከላዬ ላይ አላቃው ‹ኡ..ኡኡኡኡ››ብላ መብረቃዊ ጩኸቷን አሰማች..ኩማንደሩ በአንዴ እያጣጣመ ከነበረው ከእርካታ ከውስጡ በኖ በምትኩ ድንጋጤ ወረረው‹‹
👍2
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
:
✍ድርሰት በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ኩማንደር መሀሪ ቀለም ወርቅን የመበቀል እቅዱ ከከሸፈበት በኋላ ሌላ እቅድ ወጥኖ ከነበረበት ቦታ ለውጥ አድርጎ ነው ከወራት መሰወር ቡኃላ ነው ሻሸመኔ ላይ ብቅ ያለው፡፡፡ዲላ ከተማ በሚኖርበት ወቅት በዙሪያው ባሉ የቅርብ ሰዎች የጠለቀች ፀሀዩ እዚህ ሻሸመኔ ላይ ድንገት ወጥታለች..በርታለች፡፡
በፊት በሚሰራው ተመሳሳይ ስራ የፖሊስ መኮንን ሆኖ ለዛውም የከተማዋ ፖሊስ አዛዥ ሆኖ ሻሸመኔ ላይ ብቅ ካለ ወራቶች ተቆጥረዋል፡፡ መሀሪ በዚህ ወቅት በከተማዋ ኑዋሪዎች ቅፅበታዊ በሚባል ሁኔታ ስሙ ገኗል፡፡ዕውቅናውን ላየ ሰው ወራቶች ብቻ የኖረ ሳይሆን ስድስት ዓመት ያሳለፈ ነው የሚመስለው፡
በከተማዋ ያተጐናጸፈው ዕውቅና ሶስት ገፅታዎች አሉት ፡፡አንደኛ ዘወትር የተቋጠረ እና የጨለመ ፊቱ…. ሁለተኛው ወሰን አልባ ጉበኝነቱ… እናም ሶስተኛው ለሰው ልጅ ያለው ንቀት እና ጭካኔ ናቸው፡፡ ከሶስቱ መካከል ግን ጉበኝነቱ ቀደምትነቱን ይይዛል፡፡እርግጥ በኢትዬጰያ ለተንሰራፋው ስር የሰደደ ሙስኝነት የሻሸመኔ ከተማ በተለይ ከኮንትሮባንድ ጋር ተያይዞ ዋናዋ መገለጫ እና እንደ ናሙና የምትጠቀስ እንደመሆኗ መጠን እሱ ብቻ ሳይሆን መላ ባለስልጣኖች በሚያስብል ደረጃ ተክነውበታል፡፡ለዚህ መነሻ ምክንያቱም ምን አልባት ከተማዋ በንግድ እንቅስቃሴዋ በጣም የሞቀች እና የደመቀች በመሆኗ እና ከአምስት የሚበልጡ ዋና ዋና በሮች ያሏትና እሱን ተከትሎ ብዙ ሺ ሰዎች በየዕለቱ ለጉዳይ ገብተው የሚወጡባት የንግድ መዲናና ረብጣ ብር ከአንዱ ግለሰብ ወደሌላው ግለሰብ የሚሽከረከርባት ከተማ ስለሆነች ሊሆን ይችላል ብለን የራሳችንን መላ ምት ብንወስድ ብዙም አንሳሳትም፤ኩማደር መሀሪ ከወራቶች መሰወር ቡኃላ ሻሸመኔ ላይ ብቅ ያለው ግን ይሄንን አገናዝቦ ወይም የሚሰበስበው ጉቦ ዓላማው አድርጐ አልነበረም ፡፡ዋና ምክንያቱ ቀለም ወርቅ ነው፡፡ለእናቱ ህይወት እልፈት ምክንያት የሆነው የቀድሞ የእንጀራ አባቱ ቀለም ወርቅ ከገባበት እስር ቤት በገንዘብ ሀይል ወቶ አዲስ ቤት መስርቶ፤ አዲስ ሚስት አግብቶ እዚህ ሻሸመኔ ስለሚኖር ነው፡፡በቀሉን ለሁለተኛ ጊዜ ለማራመድ እንዲቀለው ስለወሰነ ነው፡፡
የሚገርመው ልክ እሱ ሻሸመኔ ከተማ በከተመበት ተመሳሳይ ወቅት ሌላ ተፅዕኖ ፈጣሪ እንግዳ ሰው በከተማዋ ተከስቷል፡፡አባ ሽፍንፍን ይባላሉ፡፡መቼስ ይህቺ ዓለም ሁል ጊዜ በተቃራኒ ኩነቶች የተወጠርች ነች..ያም ነው ሚዛኗን ጠብቃ እንድትቀጥል ያስቻላት፡፡ችግር እና ድሎት…ጨለማና ብርሀን…ክፋትና ደግነት…በቀል እና ይቅር ባይነት ወዘተ ወዲህና ወዲያ ወጥረው ያቆሟታል ፡፡እናም እኚ አባ ሽፍንፍን የኩማደር መሀሪ የበቀል መጋኛ አጠናግሮ የሚያተራምሳትን ከተማ እሷቸው ደግሞ በደግነት እና በቸርነት ቀዝቀዝ ያደርጓታል፡፡እሱ ያቀጣጠለውን የክፋት እሳት እሷቸው በበጐነት ፀበል ያዳፍኑታል፡፡
እኚ አባ ሽፍንፍን የተባሉት ቄስ ትክክለኛ ስማቸው ሌላ ነው ፡፡አባ ሽፍንፍን የተባሉት ከአለባበሳቸው በመነሳት ነው፡፡እግር ጠፍራቸው ሚደርስ ጥቁር ቀሚስ ለብሰው ፊታቸውን ሙሉ በሙሉ ዓይኖቻቸውን ብቻ አስቀርተው በሻርባቸው ይጠቀለሉና በላዩ ላይ ጥቁር የመነኩሴ ቆብ ይደፉበታል፡፡በዛም አያበቁም የተቀረችውን ለእይታ የተጋለጠች ዓይኖቻቸው አካባቢ የቀረችውን የሰውነታውን ክፍል በግዙፍ ጥቁር መነጽር ይጋርዱታል፡፡በቃ ከእሷቸው አካላት በግልጽ የሚታዩት መስቀል የሚጨብጡት የእጆቻቸው ጣቶች ብቻ ናቸው፡፡ከየት እንደመጡ ….?እንዲህ ዓይነት አለባበስ ለምን እንደሚለብሱ…. ?በፊት የት ይኖሩ እንደነበረ… ?ከመላ ምት በስተቀር ማንም በእርግጠኝነት የሚያውቅ የለም፡፡ግን የሚገርመው ሻሸመኔ መኖር በጀመሩ በወራቶችጊዜ ውስጥ የኩማደር መሀሪን ያህል ዝናን ታዋቂነትን ተጐናጽፈዋል፡፡ የእውቅናቸው መስመር ግን ለየቅል ነው..
እሷቸው የተቸገረውን ረድተው...የታረዘውን አልብሰው..የተራበውን አጉርሰው ያገኙት ዝና ነው፡፡እኚ ቄስ የገቢ ምንጫቸው ምን እንደሆነ አይታወቅም፤ ግን በርከት ያለ ብር የባንክ ደብተራቸው ውስጥ አለ፡፡አንዳንድ እናውቃለን የሚሉ ሰዎች ሲያንሾካሹኩ እንደተሰማው እኚ አባ ሽፍንፍን የተባሉ ቄስ አሜሪካ ሀገር ብዙ አመት ኖረው ጠርቀም ያለ ጥሪት አጠራቅመው ቀሪ ህይወታቸውን ቅድስት ሀገር የሚል መንፈሳዊ ስም ወደተጐናፀፈች ሀገራቸው ተመልሰው የቅድስና ስራ እየሰሩ ለማሳለፍ ወስነው እንደመጡ የሚናገሩ ግለሰቦች አሉ..የተረጋገጠ ባይሆንም
ሌላው ገራሚው ነገር ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ ኩማንደር መሀሪ እና እኚህ አባ ሽፍንፍን የተባሉ ቄስ አንድ ግዙፍ በለአንድ ፎቅ ቪላ በጋራ ተጋርተው ይኖራሉ ፡፡ እሳቸው በምድር ቤቱ ውስጥ ባሉ ክፍሎች ሲኖሩ እሱ ደግማ በላይኛው ወለል ባሉ ክፍሎች ይኖራል፡፡ግን ይህ ቤት በሁለት ግቢ ተከፍሎል እሱ ሚጠቀመው የፊት ለፊቱን ግቢ ሲሆን እሳቸው ደግሞ የጀርባውን ግቢና ነው፡፡ኩማደር መሀሪ ሻሸመኔ የከተመው ለበቀል ነው፡፡እኚ ሚስጥራዊ ቄስ ሻሸመኔ ለምን ጉዳይ እንደተገኙ አይታወቅም..?
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሁለቱም እናትና ልጅ ያለቅሳሉ…ከፊት ለፊታቸው የተቀመጠው ፖሊስ ይጠይቃቸዋል፡፡በደከመ አንደበት በተሰበረ ቃል ይመልሳሉ፡፡ሰዎቹ ሄለን እና አያቷ ናቸው፡፡ቦታው በከተማው ፖሊስ ጣቢያ ግቢ ውስጥ ነው ፡፡ተከሰው አይደለም የቀረቡት..ለመክሰስ ነው፡፡ ማያውቁትን ጠላታቸውን ለመክሰስ..
‹‹እስቲ ትዕይንቱን ከመጀመሪያው አንስተው አስረዱኝ?›› ፖሊሱ በፖሊሳዊ ግርማ ሞገሱ እንደተኮፈሰ የመጀመሪያ ጥያቄውን ሰነዘረ አሮጊቶ የተሸበሸበ ፊታቸውን ላይ ኮለል እያለ የሚወርደውን እንባቸውን በተጨማደደ እና በቆረፈደ እጃቸው ጠረግ ጠረግ በማድረግ መናገር ጀመሩ ‹‹ከትናንት ወዲያ ነው በቀኑ ኤሌክትሪክ ተቋረጠብን ..ከሰፈሩ የእኛ ቤት ብቻ ነው ተነጥሎ የተቋረጠብን፡፡ መብራት ኃይል አመለከትን …ቆይ ይቀጠልላችኃል አሉን እና ግን ሳይመጡ ዋሉ፡፡ ሲመሽ ያው ትልቁን ቤት ገርበብ አድርገን ኩሽና ሄደን በእንጨት ቡና አፍልተን ከልጄ ጋ ከጠጣን ቡሃላ ወደ ቤታችን በመግባን እራችንን ቀድመን በልተን ስለነበረ በጨለማው ዳበሳ ወደ መኝታችን ነበር ያመራነው፡፡ ሀገር አማን ነው ብለን የተለመደ እንቅልፋችንን ከተኛን ቡኃላ ባልታሰበ ሁኔታ ለሊት ላይ እላያችን ላይ ባትሪ በራብን ፡፡ ባነን ስናስተውላቸው ሁለት ጐረምሶች ናቸው፡፡
አንዱ ልጄ ላይ አንደኛው እኔ ላይ ሽጉጥ ደቅነው ነበር፡፡ ከፍራቻችን አንጻር መተንፈስ እንኳን አልቻልንም ..ወዲያው አንደኛው በጐረነነ ድምጽ ልብሳችንን በአስቸኳይ እንድንለብስ አዘዘን..በዛ በጨለማ በመርበትበት ሁለታችንም ያለውን ፈጸምን፡፡እኔ አቅሜን አውቄ አልተፍጨረጨርኩም ብቻ ለልጄ እፀልይ ነበር..::ጌታዬ በእስተእርጅና እንዳያሳቅቀኝ ..በዛ ጭንቅ ውስጥ እንኳን መማፀኔን አላቆምኩም፡፡ከዛ ቡኃላ ልጄንም እኔንም በገመድ እጆቻችንን ወደ ኃላ ጠፈሩን::ዓይኖቻንን በፍርሀት ከማቁለጭለጭ ውጭ ምንም ማድረግ አልቻልንም፡፡አንደኛው ሽጉጥ እንደደቀነ እኛን ሲጠብቀን ሌለኛው ወደ ውጭ ወጣና ባለ አስር ሊትሩን ጄሪካን ይዞ መጣ… ክዳኑን ከፈተና እቤት ውስጥ ማርከፍከፍ ጀመረ፡፡ መጀመሪያ ውሀ መስሎኝ ነበር ብኃላ ግን ምንነቱን በሽታው ወዲያው ተረዳውት ፣ጋዝ ነው..፡፡ጉዳችን ፈላ አልኩ፡፡…እመብርሀን ድረሺልን አልኩ ..በቁማችን እቤታችንን በላያችን ላይ ዘግተው ሊያነዱን ነው ስል አሰብኩ፡፡እኔ እንኳን በልቼያለውም፤ ኖሬያለውም ለጨቅላዋ ልጄ ሰጋው፡፡ቡኃለ ግን አርከፍክፎ
:
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
:
✍ድርሰት በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ኩማንደር መሀሪ ቀለም ወርቅን የመበቀል እቅዱ ከከሸፈበት በኋላ ሌላ እቅድ ወጥኖ ከነበረበት ቦታ ለውጥ አድርጎ ነው ከወራት መሰወር ቡኃላ ነው ሻሸመኔ ላይ ብቅ ያለው፡፡፡ዲላ ከተማ በሚኖርበት ወቅት በዙሪያው ባሉ የቅርብ ሰዎች የጠለቀች ፀሀዩ እዚህ ሻሸመኔ ላይ ድንገት ወጥታለች..በርታለች፡፡
በፊት በሚሰራው ተመሳሳይ ስራ የፖሊስ መኮንን ሆኖ ለዛውም የከተማዋ ፖሊስ አዛዥ ሆኖ ሻሸመኔ ላይ ብቅ ካለ ወራቶች ተቆጥረዋል፡፡ መሀሪ በዚህ ወቅት በከተማዋ ኑዋሪዎች ቅፅበታዊ በሚባል ሁኔታ ስሙ ገኗል፡፡ዕውቅናውን ላየ ሰው ወራቶች ብቻ የኖረ ሳይሆን ስድስት ዓመት ያሳለፈ ነው የሚመስለው፡
በከተማዋ ያተጐናጸፈው ዕውቅና ሶስት ገፅታዎች አሉት ፡፡አንደኛ ዘወትር የተቋጠረ እና የጨለመ ፊቱ…. ሁለተኛው ወሰን አልባ ጉበኝነቱ… እናም ሶስተኛው ለሰው ልጅ ያለው ንቀት እና ጭካኔ ናቸው፡፡ ከሶስቱ መካከል ግን ጉበኝነቱ ቀደምትነቱን ይይዛል፡፡እርግጥ በኢትዬጰያ ለተንሰራፋው ስር የሰደደ ሙስኝነት የሻሸመኔ ከተማ በተለይ ከኮንትሮባንድ ጋር ተያይዞ ዋናዋ መገለጫ እና እንደ ናሙና የምትጠቀስ እንደመሆኗ መጠን እሱ ብቻ ሳይሆን መላ ባለስልጣኖች በሚያስብል ደረጃ ተክነውበታል፡፡ለዚህ መነሻ ምክንያቱም ምን አልባት ከተማዋ በንግድ እንቅስቃሴዋ በጣም የሞቀች እና የደመቀች በመሆኗ እና ከአምስት የሚበልጡ ዋና ዋና በሮች ያሏትና እሱን ተከትሎ ብዙ ሺ ሰዎች በየዕለቱ ለጉዳይ ገብተው የሚወጡባት የንግድ መዲናና ረብጣ ብር ከአንዱ ግለሰብ ወደሌላው ግለሰብ የሚሽከረከርባት ከተማ ስለሆነች ሊሆን ይችላል ብለን የራሳችንን መላ ምት ብንወስድ ብዙም አንሳሳትም፤ኩማደር መሀሪ ከወራቶች መሰወር ቡኃላ ሻሸመኔ ላይ ብቅ ያለው ግን ይሄንን አገናዝቦ ወይም የሚሰበስበው ጉቦ ዓላማው አድርጐ አልነበረም ፡፡ዋና ምክንያቱ ቀለም ወርቅ ነው፡፡ለእናቱ ህይወት እልፈት ምክንያት የሆነው የቀድሞ የእንጀራ አባቱ ቀለም ወርቅ ከገባበት እስር ቤት በገንዘብ ሀይል ወቶ አዲስ ቤት መስርቶ፤ አዲስ ሚስት አግብቶ እዚህ ሻሸመኔ ስለሚኖር ነው፡፡በቀሉን ለሁለተኛ ጊዜ ለማራመድ እንዲቀለው ስለወሰነ ነው፡፡
የሚገርመው ልክ እሱ ሻሸመኔ ከተማ በከተመበት ተመሳሳይ ወቅት ሌላ ተፅዕኖ ፈጣሪ እንግዳ ሰው በከተማዋ ተከስቷል፡፡አባ ሽፍንፍን ይባላሉ፡፡መቼስ ይህቺ ዓለም ሁል ጊዜ በተቃራኒ ኩነቶች የተወጠርች ነች..ያም ነው ሚዛኗን ጠብቃ እንድትቀጥል ያስቻላት፡፡ችግር እና ድሎት…ጨለማና ብርሀን…ክፋትና ደግነት…በቀል እና ይቅር ባይነት ወዘተ ወዲህና ወዲያ ወጥረው ያቆሟታል ፡፡እናም እኚ አባ ሽፍንፍን የኩማደር መሀሪ የበቀል መጋኛ አጠናግሮ የሚያተራምሳትን ከተማ እሷቸው ደግሞ በደግነት እና በቸርነት ቀዝቀዝ ያደርጓታል፡፡እሱ ያቀጣጠለውን የክፋት እሳት እሷቸው በበጐነት ፀበል ያዳፍኑታል፡፡
እኚ አባ ሽፍንፍን የተባሉት ቄስ ትክክለኛ ስማቸው ሌላ ነው ፡፡አባ ሽፍንፍን የተባሉት ከአለባበሳቸው በመነሳት ነው፡፡እግር ጠፍራቸው ሚደርስ ጥቁር ቀሚስ ለብሰው ፊታቸውን ሙሉ በሙሉ ዓይኖቻቸውን ብቻ አስቀርተው በሻርባቸው ይጠቀለሉና በላዩ ላይ ጥቁር የመነኩሴ ቆብ ይደፉበታል፡፡በዛም አያበቁም የተቀረችውን ለእይታ የተጋለጠች ዓይኖቻቸው አካባቢ የቀረችውን የሰውነታውን ክፍል በግዙፍ ጥቁር መነጽር ይጋርዱታል፡፡በቃ ከእሷቸው አካላት በግልጽ የሚታዩት መስቀል የሚጨብጡት የእጆቻቸው ጣቶች ብቻ ናቸው፡፡ከየት እንደመጡ ….?እንዲህ ዓይነት አለባበስ ለምን እንደሚለብሱ…. ?በፊት የት ይኖሩ እንደነበረ… ?ከመላ ምት በስተቀር ማንም በእርግጠኝነት የሚያውቅ የለም፡፡ግን የሚገርመው ሻሸመኔ መኖር በጀመሩ በወራቶችጊዜ ውስጥ የኩማደር መሀሪን ያህል ዝናን ታዋቂነትን ተጐናጽፈዋል፡፡ የእውቅናቸው መስመር ግን ለየቅል ነው..
እሷቸው የተቸገረውን ረድተው...የታረዘውን አልብሰው..የተራበውን አጉርሰው ያገኙት ዝና ነው፡፡እኚ ቄስ የገቢ ምንጫቸው ምን እንደሆነ አይታወቅም፤ ግን በርከት ያለ ብር የባንክ ደብተራቸው ውስጥ አለ፡፡አንዳንድ እናውቃለን የሚሉ ሰዎች ሲያንሾካሹኩ እንደተሰማው እኚ አባ ሽፍንፍን የተባሉ ቄስ አሜሪካ ሀገር ብዙ አመት ኖረው ጠርቀም ያለ ጥሪት አጠራቅመው ቀሪ ህይወታቸውን ቅድስት ሀገር የሚል መንፈሳዊ ስም ወደተጐናፀፈች ሀገራቸው ተመልሰው የቅድስና ስራ እየሰሩ ለማሳለፍ ወስነው እንደመጡ የሚናገሩ ግለሰቦች አሉ..የተረጋገጠ ባይሆንም
ሌላው ገራሚው ነገር ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ ኩማንደር መሀሪ እና እኚህ አባ ሽፍንፍን የተባሉ ቄስ አንድ ግዙፍ በለአንድ ፎቅ ቪላ በጋራ ተጋርተው ይኖራሉ ፡፡ እሳቸው በምድር ቤቱ ውስጥ ባሉ ክፍሎች ሲኖሩ እሱ ደግማ በላይኛው ወለል ባሉ ክፍሎች ይኖራል፡፡ግን ይህ ቤት በሁለት ግቢ ተከፍሎል እሱ ሚጠቀመው የፊት ለፊቱን ግቢ ሲሆን እሳቸው ደግሞ የጀርባውን ግቢና ነው፡፡ኩማደር መሀሪ ሻሸመኔ የከተመው ለበቀል ነው፡፡እኚ ሚስጥራዊ ቄስ ሻሸመኔ ለምን ጉዳይ እንደተገኙ አይታወቅም..?
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሁለቱም እናትና ልጅ ያለቅሳሉ…ከፊት ለፊታቸው የተቀመጠው ፖሊስ ይጠይቃቸዋል፡፡በደከመ አንደበት በተሰበረ ቃል ይመልሳሉ፡፡ሰዎቹ ሄለን እና አያቷ ናቸው፡፡ቦታው በከተማው ፖሊስ ጣቢያ ግቢ ውስጥ ነው ፡፡ተከሰው አይደለም የቀረቡት..ለመክሰስ ነው፡፡ ማያውቁትን ጠላታቸውን ለመክሰስ..
‹‹እስቲ ትዕይንቱን ከመጀመሪያው አንስተው አስረዱኝ?›› ፖሊሱ በፖሊሳዊ ግርማ ሞገሱ እንደተኮፈሰ የመጀመሪያ ጥያቄውን ሰነዘረ አሮጊቶ የተሸበሸበ ፊታቸውን ላይ ኮለል እያለ የሚወርደውን እንባቸውን በተጨማደደ እና በቆረፈደ እጃቸው ጠረግ ጠረግ በማድረግ መናገር ጀመሩ ‹‹ከትናንት ወዲያ ነው በቀኑ ኤሌክትሪክ ተቋረጠብን ..ከሰፈሩ የእኛ ቤት ብቻ ነው ተነጥሎ የተቋረጠብን፡፡ መብራት ኃይል አመለከትን …ቆይ ይቀጠልላችኃል አሉን እና ግን ሳይመጡ ዋሉ፡፡ ሲመሽ ያው ትልቁን ቤት ገርበብ አድርገን ኩሽና ሄደን በእንጨት ቡና አፍልተን ከልጄ ጋ ከጠጣን ቡሃላ ወደ ቤታችን በመግባን እራችንን ቀድመን በልተን ስለነበረ በጨለማው ዳበሳ ወደ መኝታችን ነበር ያመራነው፡፡ ሀገር አማን ነው ብለን የተለመደ እንቅልፋችንን ከተኛን ቡኃላ ባልታሰበ ሁኔታ ለሊት ላይ እላያችን ላይ ባትሪ በራብን ፡፡ ባነን ስናስተውላቸው ሁለት ጐረምሶች ናቸው፡፡
አንዱ ልጄ ላይ አንደኛው እኔ ላይ ሽጉጥ ደቅነው ነበር፡፡ ከፍራቻችን አንጻር መተንፈስ እንኳን አልቻልንም ..ወዲያው አንደኛው በጐረነነ ድምጽ ልብሳችንን በአስቸኳይ እንድንለብስ አዘዘን..በዛ በጨለማ በመርበትበት ሁለታችንም ያለውን ፈጸምን፡፡እኔ አቅሜን አውቄ አልተፍጨረጨርኩም ብቻ ለልጄ እፀልይ ነበር..::ጌታዬ በእስተእርጅና እንዳያሳቅቀኝ ..በዛ ጭንቅ ውስጥ እንኳን መማፀኔን አላቆምኩም፡፡ከዛ ቡኃላ ልጄንም እኔንም በገመድ እጆቻችንን ወደ ኃላ ጠፈሩን::ዓይኖቻንን በፍርሀት ከማቁለጭለጭ ውጭ ምንም ማድረግ አልቻልንም፡፡አንደኛው ሽጉጥ እንደደቀነ እኛን ሲጠብቀን ሌለኛው ወደ ውጭ ወጣና ባለ አስር ሊትሩን ጄሪካን ይዞ መጣ… ክዳኑን ከፈተና እቤት ውስጥ ማርከፍከፍ ጀመረ፡፡ መጀመሪያ ውሀ መስሎኝ ነበር ብኃላ ግን ምንነቱን በሽታው ወዲያው ተረዳውት ፣ጋዝ ነው..፡፡ጉዳችን ፈላ አልኩ፡፡…እመብርሀን ድረሺልን አልኩ ..በቁማችን እቤታችንን በላያችን ላይ ዘግተው ሊያነዱን ነው ስል አሰብኩ፡፡እኔ እንኳን በልቼያለውም፤ ኖሬያለውም ለጨቅላዋ ልጄ ሰጋው፡፡ቡኃለ ግን አርከፍክፎ
👍3
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ
:
✍ድርሰት በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
፨አንቺስ ተነፈሽ እህቴ … ቁስልሽ ትንሽ ጠገገ
የልብሽ ድማት ረግቶ..ፊትሽ በእፎይታ ፈገገ
እኔ ግን በሞት ዝምታ … ውስጤን በበቀል ያነደድኩ
ራሴን ማከም አቅቶኝ …ሙሉ ደስታዬን ያወደምኩ
ባንቺ ቀናሁኝ በሳቅሽ…በታሪክሽም ተደመምኩ
ለራሴ ለሚስኪኑ ግን….እንባዬን በውስጤ አፈሰስኩ
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሰዓቱ ከምሽቱ ሁለት ሰዓትነው፤ኩማደር መሀሪ ጭላሎ ሆቴል ብቻውን ቁጭ ብሎ ውስኪውን እየተጋተ ነው፡፡እየተጋተ ብዙ ብዙ ነገር ያስባል… አስቦ ይገነባል… የገነባውን መልሶ ያፈርሳል…ማሰቡ ሲሰለቸው.. ከሀሳብ መውጣት እና ዘና ማለት አማረውና አንድ ቆንጆ ሞንዳላ ልጅ ጠራ …እንድታጫውተው፡፡
‹‹አቤት ምን ልታዘዝ?››አለችው አጠገቡ ደርሳ ወደ እሱ ጐንበስ ብላ
‹‹ቁጭ በይ ››አላት..ቁጭ አለች፡፡
ሌላዋ ጓደኛዋ ..ከኃላዋ ተከትላት መጥታ
‹‹ ምን ልታዘዝ ?››ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹ፋንታ አምጪልኝ›› አዘዘች ፡፡
ልጅቷ ትዕዛዞን ተቀብላ ሄደች፡፡‹‹ምነው ለስላሳ?አልኮል መጠጥ አትደፍሪም ማለት ነው?››ጠየቃት
‹‹ወድጄ ደፍራለው..እዚህ ቦታ እንዲህ አይነት ስራ እየሰራው እንዴት ነው አልኮል ማልደፍረው?እኔ አልኮልን ደፍራላው የአዳም የልጅ ልጆች ደግሞ እኔን ይደፍሩኛል ፡፡…መድፈር..መደፈር..ደስ አይልም ..?››ከትከት ብላ ሳቀች
‹‹አይ እኔ ያልሽው ብዙም አልገባኝም…የጠየኩሽ ፋንታ ስላዘዝሽ ብዬ ነው?››
‹‹ተይዤ ነው..በቃ ያመጡትን ያምጡ ብዬ››
‹‹እነማን ናቸው ያመጡትን የሚያመጡት››
‹‹ባለቤቶቹ ናቸዋ ..››
‹‹አልገባኝም››… የታዘዘችው ልጅ ፋንታ አምጥታ ከፍተችላትና ወደ ቦታዋ ተመለሰች፡፡
ልጅቷም የፍንታ ጠርሙሱን አነሳችና አንዴ ተጐንጭታለት ኩማደሩ ለጠየቃት ጥያቄ መልስ መመለሷን ቀጠለች
‹‹ባለቤቶቹ የእኛን አልኮል መጠጣት እንደ ግዴታ ነው የሚያስቀምጡት››
‹‹ለምን ተብሎ?››
‹‹አየህ አሁን ፋንታ አዘዝኩ..ድገሚ አትለኝም፡፡ ብትለኝም እኔ እሺ ብዬ አልደግምም፡፡ቢራ ቢሆንስ? ቢያንስ ሶስት አራት ጠርሙስ ትጋብዘኛለህ…ካልሆነም እስከ አስር ጠርሙስ ከዛም በላይ ልትጋብዘኝ ትችላለህ.. እንግዲህ ከእኔ መጠጣት ባለቤቶቹ የሚያገኙት ጥቅም ይታይህ….››
‹‹ቆይ ታዲያ ዛሬስ ምነው ..ፍቃድ ተስጥቶሽ ነው?››
‹‹አይደለም.. ጨጎራዬ ተላጠ..ትናንትና አንዱ ጉረኛ ወንድ ሙሉ ውስኪ አውርዶ ለሁለት..እኔ እና እሱ ብቻ ጨረስነው ፡፡ ..እናም ስሰቃይና ሳጐራ ነው ያደርኩት ፤ሀኪም ቤት ሄጄ ኪኒን አዘውልኝ እሱን ውጬ ነው ትንሽ ተንፈስ ያልኩት፡፡ደግሞ ባለቤቶቹ ብቻ አይደሉም እራሱ ጋባዡም ካልጠጣሽ ሞቼ እገኛለው ብሎ እንቡር ይላል..ለእኛ እንኳን የማዘን ፍላጐቱ ባይኖረው እንዴት ለገንዘቡ አያዝንም እያልኩ ሁሌ እገረማለው… ይሄኔ እኮ ለወር የሚሆን የአስቤዛ ወጪ ለሚስቱ አልሰጥም ብሎ እኮ ይሆናል እዚህ መጥቶ እኔን በውስኪ ሲያጠምቀኝ ያደረው…››
‹‹ለመሆኑ ስምሽ ማናው?››
‹‹ከደንበኞቼ ጥያቄዋች ውስጥ በጣም የሚያስጠላኝ ስምሽ ማነው የሚለው ነው?››
‹‹ለምን?››
‹‹እኔም እውነቱን አልነግርህ አንተም ቁምን ነገር ብለህ በአዕምሮህ አትይዘውም..›››
‹‹እንዴት እንዲህ ልትይ ቻልሽ?››
‹‹ከልምድ ነዋ …ከቡና ቤት ሴቶች መካከል 99 ፐርሰንቱ ትክክለኛ ስማቸውን አይናገሩም …ሌላው ደግሞ ስማችሁ ማን ነው ብለው ከሚጠይቁን ደንበኛቻችን መካከለም አብረውንም ቢያድሩ እንኳን 99 ፐርሰንቱ በማግስቱ ቢጠየቁ አያስታውሱትም››
‹‹ትገርሚያለሽ..ለማኛውም ንገሪኝ››
‹‹ከጠቀመህ ትዕግስት እባላለው››
‹‹እውነተኛውን ነው ወይስ የፌኩን ስምሽ ነው የነገርሺኝ፡፡››
‹‹አይ ትክክለኛውን ነው››
‹‹እኔ ደግሞ ኩማደር መሀሪ እባላለው››
‹‹ኩማደር መሀሪ!!!››የአሸባሪ ስም ፊቷ እንደተጠራባት በረገገች፡፡
‹‹ምነው በረገግሽ?››
‹‹በጣም ነው የማውቅህ››
‹‹ማ እኔን? የት? ››
‹‹እዚሁ ነዋ ፡፡ብዙ ሰዎች ስለአንተ ሲያወሩ ሰማለው››
‹‹ምን ምን እያሉ?››
‹‹ያው ..ብቻ ብዙ ብዙ ነገር ያወራሉ….ግን አትመስልም…››
‹‹እንዴት አትመስልም ስትይ?››ንግግሯ ግራ አጋብቶት
‹‹እንዴ ስለአንተ ሲያወሩ እኮ ስለሆነ ግዙፍ አውሬ የሚያወሩ ነው የሚመስለው..ግን እንደዛ አትመስልም፡፡ ብዙም አታስፈራም ..ትጫወታለህ››
‹‹ለማኛውም ከዛሬ ጀምሮ ያው ጓደኛ ሆነናል አይደል?››አላት
‹‹ይመቸኛል››
‹‹አሁን ልሄድ ነው፡፡››
‹‹እንኳንም አብረን እንደር አላልከኝ››አለችው…ፈገግ እያለች፡፡
‹‹ለካ እንደዛም ይባላል.?.ብልሽ ግን ምነው ፈርተሺኝ ነው? ››
‹‹አይ በፍፅም አልፈራውህም፡፡እኔ እንደውም እድሌ ሆኖ ጨካኝ የሚባሉ ሰዎች እጣ ክፍሌ ናቸው፡፡ብቻ እንደነገርኩህ በትናንትናው አዳሬ ድክምክም ስላልኩ ነው፡፡››
‹እንደዛ ከሆነ ተስማምተናል፡፡››ብሎ ሂሳቡን ከፈለና ለእሷም በእጆ ድፍን መቶ ብር እስጨብጧት ሆቴሉን ለቆ ወጣ፡፡
ሰዓቱን ሲመለከት ሶስት ሰዓት ተኩል ሆኖል፡፡ወደቤቱ ሳይሆን ወደፖሊስ ጣቢያ ነበር ያመረው፡፡እስኪሰለቸው ቢሮው ሲሰራ ቆይቶ ስምንት ሰዓት ሲሆን አረፍ ሊል ወደ ቤቱ አመራ…መኪና ስላልያዘ በእግሩ ነው እየተጓዘ የነበረው..ውስጥ ለውስጥ ያለውን ሶስተኛ መንገድ ይዞ ቀበሌ 4 ወደሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ሊደርስ 400 ሜትር ያህል ርቀት ሲቀረው..የሆነ እንቅስቃሴ ከተቃራኒው መንገድ ተመለከተ…ጐኑ የሻጠውን ሽጉጥ መዥረጥ በማድረግ በእጁ ይዞ መንገዱን በፍጥነት ለቆ ወደአጥር በመጠጋት ጨለማ ውስጥ ተከለለ፡፡አዎ አሁን በግልጽ ይታዩታል… ሁለት ጎረምሶች ናቸው፡፡ፈጠን እያሉ ግራና ቀኛቸውን እየተገለማመጡ ነው የሚጓዙት ..አንደኛው በእጁ ጥቁር ሳምሶናይት ሻንጣ ይዞል፡፡የጉዞቸው አቅጣጫ ወደ እሱ ነው፡፡እየቀረቡት ነው….እነሱ ባያዩትም እሱ በግልጽ እያያቸው ነው፡፡አምስት እርምጃ ርቀት ላይ ሲደርሱ
‹‹ባላችሁበት ቁሙ››ቆፍጠን ያለ ትዕዛዝ አሳተላለፈ፡፡ያላሰቡት ዱብዳ የገጠማቸው ሁለት ጓረምሶች ባሉበት ተገትረው ቆመው ፊታቸውን ድምጹን ወደሰሙበት አቅጣጫ መለሱት፡፡
ኩማደሩ ከተወሸቀበት ጭለማ ቀስ እያለ እየተሳበ ወጣ‹‹እጅ ወደ ላይ››
ሳምሳናይቱን መሬት ላይ አስቀምጠው ሁለቱም እጃቸውን በፍራቻ ወደላይ ሰቀሉት
‹‹እሺ በዚህ ሰዓት ከየት ወደ የት ነው?››
‹‹ጓደኞቻችን ቤት ስንቅም ቆይተን… መሽቶብን አሁን ወደ ቤታችን እየገባ ነው››መለሰ አንደኛው
‹‹እሺ …ሳምሳናይቱ ውስጥ ምንድነው ያለው?››
‹‹ምንም አይደል የስራ ዶክመንት ነው››ዋሹት
ድንገት ለሚጠይቀው ጥያቄ መልስ የሚሰጥውን ልጅ ማንነት ለየው፡፡ቢያንስ እሱ ሻሸመኔ ከገባ ጀምሮ ከሶስት ጊዜ በላይ ከስርቆት ወንጀል ጋር በተያያዘ ፖሊስ ጣቢያ አግኝቶታል፡፡
‹‹አጅሬ አወቅኩህ.. አንተው ነህ..አሁን ወደፖሊስ ጣቢያ እንሂድ ወይስ እንደራደር?››
ንግግሩ ስላልገባቸው ፈጥነው ሊመልሱለት አልቻሉም
‹‹በውድቅት ለሊት ብርድ አታስቀጥቅጡን ..ወደፖሊስ ጣቢያ ልውሰዳችሁ ወይስ እንደራደር? መልሳችሁን እየጠበቅኩ ነው?››
››እንደራደር አለ.. እስከአሁን በፀጥታ ውስጥ የነበረው ፈርጣማ ጥቁር ወጣት››
‹‹እንደዛ ከሆነ ሳምሶናይቱን አንሳና ያዘው››አንስቶ ያዘው
‹‹ፊታችሁን ዞራችሁ ቀጥሉ…››
‹‹ወዴት? ›› ጠየቀ አንደኛው
‹‹ድርድራችን ትንሽ ረዘም ያለ እና ጊዜ የሚፈጅ ነው..እዚህ ብርድ ላይ በዚህ ውድቅት ለሊት መደራር ስለማንችል ወደ እኔ ቤት እንሂድ.. አይዞችሁ ደርሰናል ቅርብ ነው››ሽጉጥ ከኃላ እንደደቀነባቸው ነበር…እሱ ቤት ደረሱ… የግቢውን አጥር በር ከፍቶ
:
#ክፍል_ሀያ
:
✍ድርሰት በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
፨አንቺስ ተነፈሽ እህቴ … ቁስልሽ ትንሽ ጠገገ
የልብሽ ድማት ረግቶ..ፊትሽ በእፎይታ ፈገገ
እኔ ግን በሞት ዝምታ … ውስጤን በበቀል ያነደድኩ
ራሴን ማከም አቅቶኝ …ሙሉ ደስታዬን ያወደምኩ
ባንቺ ቀናሁኝ በሳቅሽ…በታሪክሽም ተደመምኩ
ለራሴ ለሚስኪኑ ግን….እንባዬን በውስጤ አፈሰስኩ
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሰዓቱ ከምሽቱ ሁለት ሰዓትነው፤ኩማደር መሀሪ ጭላሎ ሆቴል ብቻውን ቁጭ ብሎ ውስኪውን እየተጋተ ነው፡፡እየተጋተ ብዙ ብዙ ነገር ያስባል… አስቦ ይገነባል… የገነባውን መልሶ ያፈርሳል…ማሰቡ ሲሰለቸው.. ከሀሳብ መውጣት እና ዘና ማለት አማረውና አንድ ቆንጆ ሞንዳላ ልጅ ጠራ …እንድታጫውተው፡፡
‹‹አቤት ምን ልታዘዝ?››አለችው አጠገቡ ደርሳ ወደ እሱ ጐንበስ ብላ
‹‹ቁጭ በይ ››አላት..ቁጭ አለች፡፡
ሌላዋ ጓደኛዋ ..ከኃላዋ ተከትላት መጥታ
‹‹ ምን ልታዘዝ ?››ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹ፋንታ አምጪልኝ›› አዘዘች ፡፡
ልጅቷ ትዕዛዞን ተቀብላ ሄደች፡፡‹‹ምነው ለስላሳ?አልኮል መጠጥ አትደፍሪም ማለት ነው?››ጠየቃት
‹‹ወድጄ ደፍራለው..እዚህ ቦታ እንዲህ አይነት ስራ እየሰራው እንዴት ነው አልኮል ማልደፍረው?እኔ አልኮልን ደፍራላው የአዳም የልጅ ልጆች ደግሞ እኔን ይደፍሩኛል ፡፡…መድፈር..መደፈር..ደስ አይልም ..?››ከትከት ብላ ሳቀች
‹‹አይ እኔ ያልሽው ብዙም አልገባኝም…የጠየኩሽ ፋንታ ስላዘዝሽ ብዬ ነው?››
‹‹ተይዤ ነው..በቃ ያመጡትን ያምጡ ብዬ››
‹‹እነማን ናቸው ያመጡትን የሚያመጡት››
‹‹ባለቤቶቹ ናቸዋ ..››
‹‹አልገባኝም››… የታዘዘችው ልጅ ፋንታ አምጥታ ከፍተችላትና ወደ ቦታዋ ተመለሰች፡፡
ልጅቷም የፍንታ ጠርሙሱን አነሳችና አንዴ ተጐንጭታለት ኩማደሩ ለጠየቃት ጥያቄ መልስ መመለሷን ቀጠለች
‹‹ባለቤቶቹ የእኛን አልኮል መጠጣት እንደ ግዴታ ነው የሚያስቀምጡት››
‹‹ለምን ተብሎ?››
‹‹አየህ አሁን ፋንታ አዘዝኩ..ድገሚ አትለኝም፡፡ ብትለኝም እኔ እሺ ብዬ አልደግምም፡፡ቢራ ቢሆንስ? ቢያንስ ሶስት አራት ጠርሙስ ትጋብዘኛለህ…ካልሆነም እስከ አስር ጠርሙስ ከዛም በላይ ልትጋብዘኝ ትችላለህ.. እንግዲህ ከእኔ መጠጣት ባለቤቶቹ የሚያገኙት ጥቅም ይታይህ….››
‹‹ቆይ ታዲያ ዛሬስ ምነው ..ፍቃድ ተስጥቶሽ ነው?››
‹‹አይደለም.. ጨጎራዬ ተላጠ..ትናንትና አንዱ ጉረኛ ወንድ ሙሉ ውስኪ አውርዶ ለሁለት..እኔ እና እሱ ብቻ ጨረስነው ፡፡ ..እናም ስሰቃይና ሳጐራ ነው ያደርኩት ፤ሀኪም ቤት ሄጄ ኪኒን አዘውልኝ እሱን ውጬ ነው ትንሽ ተንፈስ ያልኩት፡፡ደግሞ ባለቤቶቹ ብቻ አይደሉም እራሱ ጋባዡም ካልጠጣሽ ሞቼ እገኛለው ብሎ እንቡር ይላል..ለእኛ እንኳን የማዘን ፍላጐቱ ባይኖረው እንዴት ለገንዘቡ አያዝንም እያልኩ ሁሌ እገረማለው… ይሄኔ እኮ ለወር የሚሆን የአስቤዛ ወጪ ለሚስቱ አልሰጥም ብሎ እኮ ይሆናል እዚህ መጥቶ እኔን በውስኪ ሲያጠምቀኝ ያደረው…››
‹‹ለመሆኑ ስምሽ ማናው?››
‹‹ከደንበኞቼ ጥያቄዋች ውስጥ በጣም የሚያስጠላኝ ስምሽ ማነው የሚለው ነው?››
‹‹ለምን?››
‹‹እኔም እውነቱን አልነግርህ አንተም ቁምን ነገር ብለህ በአዕምሮህ አትይዘውም..›››
‹‹እንዴት እንዲህ ልትይ ቻልሽ?››
‹‹ከልምድ ነዋ …ከቡና ቤት ሴቶች መካከል 99 ፐርሰንቱ ትክክለኛ ስማቸውን አይናገሩም …ሌላው ደግሞ ስማችሁ ማን ነው ብለው ከሚጠይቁን ደንበኛቻችን መካከለም አብረውንም ቢያድሩ እንኳን 99 ፐርሰንቱ በማግስቱ ቢጠየቁ አያስታውሱትም››
‹‹ትገርሚያለሽ..ለማኛውም ንገሪኝ››
‹‹ከጠቀመህ ትዕግስት እባላለው››
‹‹እውነተኛውን ነው ወይስ የፌኩን ስምሽ ነው የነገርሺኝ፡፡››
‹‹አይ ትክክለኛውን ነው››
‹‹እኔ ደግሞ ኩማደር መሀሪ እባላለው››
‹‹ኩማደር መሀሪ!!!››የአሸባሪ ስም ፊቷ እንደተጠራባት በረገገች፡፡
‹‹ምነው በረገግሽ?››
‹‹በጣም ነው የማውቅህ››
‹‹ማ እኔን? የት? ››
‹‹እዚሁ ነዋ ፡፡ብዙ ሰዎች ስለአንተ ሲያወሩ ሰማለው››
‹‹ምን ምን እያሉ?››
‹‹ያው ..ብቻ ብዙ ብዙ ነገር ያወራሉ….ግን አትመስልም…››
‹‹እንዴት አትመስልም ስትይ?››ንግግሯ ግራ አጋብቶት
‹‹እንዴ ስለአንተ ሲያወሩ እኮ ስለሆነ ግዙፍ አውሬ የሚያወሩ ነው የሚመስለው..ግን እንደዛ አትመስልም፡፡ ብዙም አታስፈራም ..ትጫወታለህ››
‹‹ለማኛውም ከዛሬ ጀምሮ ያው ጓደኛ ሆነናል አይደል?››አላት
‹‹ይመቸኛል››
‹‹አሁን ልሄድ ነው፡፡››
‹‹እንኳንም አብረን እንደር አላልከኝ››አለችው…ፈገግ እያለች፡፡
‹‹ለካ እንደዛም ይባላል.?.ብልሽ ግን ምነው ፈርተሺኝ ነው? ››
‹‹አይ በፍፅም አልፈራውህም፡፡እኔ እንደውም እድሌ ሆኖ ጨካኝ የሚባሉ ሰዎች እጣ ክፍሌ ናቸው፡፡ብቻ እንደነገርኩህ በትናንትናው አዳሬ ድክምክም ስላልኩ ነው፡፡››
‹እንደዛ ከሆነ ተስማምተናል፡፡››ብሎ ሂሳቡን ከፈለና ለእሷም በእጆ ድፍን መቶ ብር እስጨብጧት ሆቴሉን ለቆ ወጣ፡፡
ሰዓቱን ሲመለከት ሶስት ሰዓት ተኩል ሆኖል፡፡ወደቤቱ ሳይሆን ወደፖሊስ ጣቢያ ነበር ያመረው፡፡እስኪሰለቸው ቢሮው ሲሰራ ቆይቶ ስምንት ሰዓት ሲሆን አረፍ ሊል ወደ ቤቱ አመራ…መኪና ስላልያዘ በእግሩ ነው እየተጓዘ የነበረው..ውስጥ ለውስጥ ያለውን ሶስተኛ መንገድ ይዞ ቀበሌ 4 ወደሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ሊደርስ 400 ሜትር ያህል ርቀት ሲቀረው..የሆነ እንቅስቃሴ ከተቃራኒው መንገድ ተመለከተ…ጐኑ የሻጠውን ሽጉጥ መዥረጥ በማድረግ በእጁ ይዞ መንገዱን በፍጥነት ለቆ ወደአጥር በመጠጋት ጨለማ ውስጥ ተከለለ፡፡አዎ አሁን በግልጽ ይታዩታል… ሁለት ጎረምሶች ናቸው፡፡ፈጠን እያሉ ግራና ቀኛቸውን እየተገለማመጡ ነው የሚጓዙት ..አንደኛው በእጁ ጥቁር ሳምሶናይት ሻንጣ ይዞል፡፡የጉዞቸው አቅጣጫ ወደ እሱ ነው፡፡እየቀረቡት ነው….እነሱ ባያዩትም እሱ በግልጽ እያያቸው ነው፡፡አምስት እርምጃ ርቀት ላይ ሲደርሱ
‹‹ባላችሁበት ቁሙ››ቆፍጠን ያለ ትዕዛዝ አሳተላለፈ፡፡ያላሰቡት ዱብዳ የገጠማቸው ሁለት ጓረምሶች ባሉበት ተገትረው ቆመው ፊታቸውን ድምጹን ወደሰሙበት አቅጣጫ መለሱት፡፡
ኩማደሩ ከተወሸቀበት ጭለማ ቀስ እያለ እየተሳበ ወጣ‹‹እጅ ወደ ላይ››
ሳምሳናይቱን መሬት ላይ አስቀምጠው ሁለቱም እጃቸውን በፍራቻ ወደላይ ሰቀሉት
‹‹እሺ በዚህ ሰዓት ከየት ወደ የት ነው?››
‹‹ጓደኞቻችን ቤት ስንቅም ቆይተን… መሽቶብን አሁን ወደ ቤታችን እየገባ ነው››መለሰ አንደኛው
‹‹እሺ …ሳምሳናይቱ ውስጥ ምንድነው ያለው?››
‹‹ምንም አይደል የስራ ዶክመንት ነው››ዋሹት
ድንገት ለሚጠይቀው ጥያቄ መልስ የሚሰጥውን ልጅ ማንነት ለየው፡፡ቢያንስ እሱ ሻሸመኔ ከገባ ጀምሮ ከሶስት ጊዜ በላይ ከስርቆት ወንጀል ጋር በተያያዘ ፖሊስ ጣቢያ አግኝቶታል፡፡
‹‹አጅሬ አወቅኩህ.. አንተው ነህ..አሁን ወደፖሊስ ጣቢያ እንሂድ ወይስ እንደራደር?››
ንግግሩ ስላልገባቸው ፈጥነው ሊመልሱለት አልቻሉም
‹‹በውድቅት ለሊት ብርድ አታስቀጥቅጡን ..ወደፖሊስ ጣቢያ ልውሰዳችሁ ወይስ እንደራደር? መልሳችሁን እየጠበቅኩ ነው?››
››እንደራደር አለ.. እስከአሁን በፀጥታ ውስጥ የነበረው ፈርጣማ ጥቁር ወጣት››
‹‹እንደዛ ከሆነ ሳምሶናይቱን አንሳና ያዘው››አንስቶ ያዘው
‹‹ፊታችሁን ዞራችሁ ቀጥሉ…››
‹‹ወዴት? ›› ጠየቀ አንደኛው
‹‹ድርድራችን ትንሽ ረዘም ያለ እና ጊዜ የሚፈጅ ነው..እዚህ ብርድ ላይ በዚህ ውድቅት ለሊት መደራር ስለማንችል ወደ እኔ ቤት እንሂድ.. አይዞችሁ ደርሰናል ቅርብ ነው››ሽጉጥ ከኃላ እንደደቀነባቸው ነበር…እሱ ቤት ደረሱ… የግቢውን አጥር በር ከፍቶ
👍4❤1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_አንድ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
..ኤልያስ ምላጩን ሳበው …ቀጭ የሚል ድምጽ እንጂ ዷ የሚል ፍንዳታ ወይም ጨኸት አልተሰማም ፡፡ ግራ በመጋት እራሱ ደነገጠ..ተስፋ ባለመቁረጥ ዳግመኛ ሞከረ … መልሶ ምላጩን ሳበው..አሁንም ቀጭ የሚል ተመሳሳይ ድምፅ ነው የተሰማው፡፡
በዚህ ጊዜ ግን ለኤልያስ እንቅስቃሴ ብዙም ትኩረት ሳይሰጥ ኮማንደሩ የያዘውን የውስኪ ጠርሙስ እና ብርጭቆ ጠረጵዛው ላይ አስቀመጠና ከለበሰው የቢጃማ ኪስ ውስጥ አንድ በመጠኗ በጣም አነስተኛ የሆነች ሽጉጥ አወጣና ወደ እነሱ አቅጣጫ አነጣጠረ እና ተኮሰ፡፡ ቷ..የሚል እስደንጋጭ ድምጽ አሰማች ..ሽጉጧ፡፡ ሁለቱም ግራና ቀኝ ፍንችር ብለው ወደቁ ..ሌላ ተመልካች ሰው ቢኖር ኖሮ እንዴት አድርጐ ቢተኩስ እንዴት አድርጎ ቢያነጣጥር ነው በአንድ ተኩስ እና በአንድ ጥይት ሁለቱን ያነጠፋቸው ብሎ ይገረም ነበር፡፡ኩማደሩ ግን ሽጉጡን በግራ እጁ እንደያዘ በቀኝ እጁ የውስኪውን ጠርሙስ አንስቶ በሶስቱም ብርጭቆ ላይ ቀድቶ እስኪያጠናቅቅ ሁለቱም በድንጋጤ በተጋደሙበት እንዳሉ ነበሩ፡፡
‹‹ኸረ ተነሱ ግድግዳው ለተመታው እናንተ ምን አዘረራችሁ?››
በሰመመን ሰሙትና እንደምንም ተነስተው እየተዞዞሩ እራሳቸውን በእርግጥ አለመመታቸውን ለማረጋገጥ ፈተሹ …በአንድነት ወደኃላቸው ዞረው ከጀርባቸው ያለውን ግድግዳ ተመለከቱ …ጥይቷ ግድግዳውን በስታዋለች፡፡
‹‹ቁጭ በሉ..ግን ላስጠንቅሰቃችሁ ከአሁን ቡኃላ ብታበሳጩኝ ግድግዳውን ሳይሆን ግንባራችሁን ነው የምፈረክሰው፡፡›› ፈራ ተባ እያሉ ወደመቀመጫቸው ተመለሱ፡፡ ውስኪ የተቀዳበትን ብርጭቆ አቀበላቸው እና የራሱን ይዞ ተቀመጠ፡፡
‹‹እኔ ካላወቃችሁኝ ኩማንደር መሀሪ እባላለው..የእናንተስ?››
‹‹እኔ ባርያው እባላለው ››አለው ጠቆር ያለው ፈርጣማ ወጣት፡፡
‹‹እውነተኛ ስምህ ነው የጠየቅኩህ ?››
‹‹ከማል ነው የምባለው፡፡ ግን በዚህ ስም ከነቤተሰቦቼ በስተቀር ሌላ የሚያውቀኝ ሰው የለም… ሁሉም ባሪያው ነው የሚሉኝ ››
‹‹እሺ አንተስ .. ?››አለው ወደሌለኛው ዞሮ
‹‹ኤልያስ እባላለው››
‹‹እሺ ሳምሶናይቱ ውስጥ ያለው ምንድነው?መቼስ አሁንም ፋይል ነው አትሉኝም?››
‹‹50 ሺ ብር ነው››መለሰ ባሪያው፡፡
‹‹ከየት ነው የመነተፋችሁት? ››
‹‹ከአንድ ሀብታም ነው››
‹‹50 ሺ ብር መሆኑን በምን አወቃችሁ? ቆጥራችሁታል እንዴ?››
‹‹አይ እኛ ወደ ሰራ ከመሰማራታችን በፊት ጥናት አካሂደን ነው ፡፡ይሄ ሰውዬ ትናንት ነው ይሄንን ብር ይዞት ወደ ቤቱ የገባው፡፡ደግሞ ብሩን ሰራ ሰርቶ ወይም ነግዶ ያገኘው አይደለውም ፡፡አንድ የመንግስት ፕሮጀክት ለአንድ ኮንትራክተር በተጭበረበረ ጫረታ እንዲያገኝ ስላደረገው …ከኮንትራክተሩ የተሰጠው ብር ነው፡፡››
‹‹ጥሩ ነው፡፡ ለመሆኑ ብሩን ምን ታረጉታላችሁ?››
‹‹ያው ሁሌ እንደምናደርገው… እኩል እኩል እንካፍለዋለን››ኤልያስ መለሰለት፡፡
‹‹እሺ ያ ማለት ለምሳሌ ለአንተ የደረሰህን ሃያ አምስት ሺ ብር ምን ታርገዋለህ? መቼስ ትንሽ ሚባል ገንዘብ አይደለም?››
‹‹ብዙ ብር ነው እንዴ…?አይመስለኝም፡፡ያው እኔ ሁል ጊዜ እንደማደርገው ዙሪያዬ ካሉ ጀለሶቼ ጋር እንጨፍርበታለን …ለአስራአምስት ቀንም ሆነ ለአንድ ወር ዘና እንልበታለን ››
‹‹በቃ…››
‹‹በቃ››
‹‹ሌላ ምንም ፍላጐት ወይም አላማ የለህም?››
‹‹የለኝም››
‹‹ግን እኮ እንዲህ ባለው አጋጣሚ እንዲህ ጠቀም ያለ ብር ስታገኝ ህይወትህን ለመቀየር ለምን አትጠቀምበትም..?ሁልግዜ ሌባ መሆን ይቅርና ሁል ጊዜ ፖሊስ መሆንም ይሰለቻል››
‹‹አኔ አላማዬ ሌባ ሆኜ አባቴን ማበሳጨት ብቻ ነው፡፡››
‹‹ማለት?››
‹‹ተከብሬበታለው….በሚልበት ከተማ እሱ ልጅ እኮ ሌባ ነው የሚባለውን እየሰማ እንዲሳቀቅ እና እንዲሸማቀቅ ነው ምፈልገው››ብሎ መለሰለት፡፡ገረመው ..ይሄ እንእደሱ በቀል ላይ ያለ ጓረምሳ እንደሆነ ተረዳ፡፡
‹‹አባትህ አበሳጭቶኸል ማለት ነው፡፡?››ይበልጥ እንዲያብራራለት የሰነዘረለት ጥያቄ ነው፡፡
‹‹አበሳጭቶኸል የሚለው አይገልፀውም..አባቴ በገንዘቡ የሚመካ… ሰው ጤፍ የሆነ ዲክታተር ሰው ነው..እኔ ያልኩት ብቻ ካልሆነ ብሎ ጦርነት የሚያስነሳ ..ገንዘብ ስላለው ብቻ የእሱ አመለካከት ገዢ እና ፍጹም እንደሆነ የሚያስብ ነው፡፡እኔ ደግሞ እንደሌሎቹ የቤተሰቦቻችን አባላት ያለውን ሁሉ ዝም ብዬ አልቀበለውም፡፡ያልመሰለኝን ነገር አልመሰለኝም ብዬ እመልስለታለው…ይሄ ደግሞ ያበሳጨዋል፡፡‹….ከዛ የተነሳ ልጄ አይደለህም….. እቤቴን ለቀህ ውጣ› ብሎ አባረረኝ፡፡እኔም አልተለማመጥኩትም …ወጣው፡፡ ከነባርች ጋር ተቀላቀልኩ..ይሄው ይሄንን ስራ ብቻ እየሰራው እኖራለው..እሱን እንኳን ከ5 ጊዜ በላይ ዘርፌዋለው..ከዛ ቡኃላ ሽምግሌ ቢልክብኝ ..ተመልሰህ ወደ ቤት ግባና የፈለግከወን ላድርግልህ ቢለኝ አልሰማውትም..ሊያስፈራራኝም ሊያስደበድበኝም ሞክሮ ነበር፡፡ ግን ይሄውና እኔም እንዳበሳጨውት እሱም እንደተበሳጨብኝ እና እንዳፈረብኝ እዚህቺው ከተማ ውስጥ እየተገፋፋን እንኖራለን፡፡››
‹‹ይገርማል…አንተስ ባሪያው? ››
‹‹የእኔ እንኳን የተለየ ነው››
‹‹እኮ እንዴት እንደሚለይ ንገረኝ››
‹‹ከእኔ ታሪክ አንፃር የኤልያስ ጥጋብ የሚባል ነው፡፡እናቴ እኔ እና ሶስት ወንድሞቼን ቀበሌ 8 አስፓልት ዳር በምትገኝ ባዘመመች የቀበሌ ቤት አረቄ እና ጠላ እየቸረቸረች ታሳድገን ነበር፡፡ብኃላ ግን አንዱ ሀብታም ፎቅ ሊያንጣልልበት ፈለገና ከመዘጋጃው ጋር ስለተስማማ የአካባቢው ጭርንቁስ ቤቶች ሁሉ እንዳለ ተጠራርገው እንዲፈርሱለት ስለተደረገ… የእኛም መጠለያ አብራ የመወገድ እጣ ደረሳት፡፡እኛንም ከከተማወ አውጥተው አሰፈሩን፡፡እናቴ እንዴት አድርጋ እንደምታሳድገን ግራ ገባት፡፡ያለአባት አራት ልጅ ማሳደግ በጣም ከባድ ነበር፡፡እንጀራ እየጋገረች ገባያ ድረስ እየወሰደች ኑሮችንን ለመግፋት ሞከረች …አልቻለችም..፡፡ቡኃላ ተስፋ ቆረጠች መሰለኝ በብስጭት ብዙም ሳትቆይ ድንገት በበሽታ ተመታ ወደቀች …አልተነሳችም ፡፡ሞተች፡፡
ካዛ ያው ታለቅ እኔ ስነበርኩ የወንድሞቼን ሀላፊነት ሳልወድ በግድ ባልፀና ጫንቃዬ ተረከብኩ ፡፡የቀን ስራ እየሰራው የእለት ጉርሳችንን ለማግኘት ጣርኩ..ሲጋራ እና መስቲካ እያዞኩ በመሸጥ ወንድሞቼን ለመቀለብም ሞከርኩ …ግን አርኪ አልነበርም..ቀስ በቀስ ግን በአጋጣሚ በቀረብኮቸው ጓደኞቼ ገፋፊነት ወደ እዚህ ስራ ገባው..አሪፍም ሆነልኝ ፡፡የተሸለ ቤት ተከራይቼ የተሸለ ምግብ በመመገብ ወንድሞቼን ማኖር ጀመርኩ.. ከእናቴ ሞት ብኃላ ያቆረጡትን ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ ማድረግ ቻልኩ …ምን አልባት ብታሰር ወይም በዚህ ስራ ላይ አደጋ ቢደርስብኝ ወንድሞቼ መልሰው ወደ እዛ የዘቀጠ ድህነት እንዳይመለሱ ጠርቀም ያለ ብር በባንክ ቤት ላሰቅቀምጥላቸወም ቻልኩ..››
‹‹ይገርማል….ሶስቱንም ወንድሞችህን ታስተምራለህ?››
አዎ እኔ የመማር ዕድሉን ባላገኝም እነሱን ግን በደንብ አስተምራለው፡፡ትንሹ ዘንድሮ ስምንተኛ ክፈል ማትሪክ ይወስዳል..መካከለኛው ፕሪፓራቶሪ ተማሪ ነው፡፡ሌላው ጐንደር ዩኒቨርሲቲ ሶስተኛ አመት የህክምና ተማሪ ሆኖልኛል››
‹‹እየቀለድክ ነው?››
‹‹በፍጹም..የነገርኩህ ሁሉ እውነት ነው››
‹‹ቆይ ወንድሞችህ ይሄንን ስራ እንደምትሰራ ያውቃሉ?››
‹‹አያውቁም..የአየር ባየር ንግድ እየነገድኩ እንደማኖራቸው ነው የሚያውቁት፡፡››
‹‹በጣም ይገርማል …››ብሎ ለደቂቃዎች በጸጥታ ተውጦ ካሰላሰለ ብኃላ‹‹….ከዛሬ ጀምሮ አብረን ነው የምንሰራው››አላቸው፡፡ሁለቱም እስር ቤት ነው ምከታችሁ
:
#ክፍል_ሀያ_አንድ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
..ኤልያስ ምላጩን ሳበው …ቀጭ የሚል ድምጽ እንጂ ዷ የሚል ፍንዳታ ወይም ጨኸት አልተሰማም ፡፡ ግራ በመጋት እራሱ ደነገጠ..ተስፋ ባለመቁረጥ ዳግመኛ ሞከረ … መልሶ ምላጩን ሳበው..አሁንም ቀጭ የሚል ተመሳሳይ ድምፅ ነው የተሰማው፡፡
በዚህ ጊዜ ግን ለኤልያስ እንቅስቃሴ ብዙም ትኩረት ሳይሰጥ ኮማንደሩ የያዘውን የውስኪ ጠርሙስ እና ብርጭቆ ጠረጵዛው ላይ አስቀመጠና ከለበሰው የቢጃማ ኪስ ውስጥ አንድ በመጠኗ በጣም አነስተኛ የሆነች ሽጉጥ አወጣና ወደ እነሱ አቅጣጫ አነጣጠረ እና ተኮሰ፡፡ ቷ..የሚል እስደንጋጭ ድምጽ አሰማች ..ሽጉጧ፡፡ ሁለቱም ግራና ቀኝ ፍንችር ብለው ወደቁ ..ሌላ ተመልካች ሰው ቢኖር ኖሮ እንዴት አድርጐ ቢተኩስ እንዴት አድርጎ ቢያነጣጥር ነው በአንድ ተኩስ እና በአንድ ጥይት ሁለቱን ያነጠፋቸው ብሎ ይገረም ነበር፡፡ኩማደሩ ግን ሽጉጡን በግራ እጁ እንደያዘ በቀኝ እጁ የውስኪውን ጠርሙስ አንስቶ በሶስቱም ብርጭቆ ላይ ቀድቶ እስኪያጠናቅቅ ሁለቱም በድንጋጤ በተጋደሙበት እንዳሉ ነበሩ፡፡
‹‹ኸረ ተነሱ ግድግዳው ለተመታው እናንተ ምን አዘረራችሁ?››
በሰመመን ሰሙትና እንደምንም ተነስተው እየተዞዞሩ እራሳቸውን በእርግጥ አለመመታቸውን ለማረጋገጥ ፈተሹ …በአንድነት ወደኃላቸው ዞረው ከጀርባቸው ያለውን ግድግዳ ተመለከቱ …ጥይቷ ግድግዳውን በስታዋለች፡፡
‹‹ቁጭ በሉ..ግን ላስጠንቅሰቃችሁ ከአሁን ቡኃላ ብታበሳጩኝ ግድግዳውን ሳይሆን ግንባራችሁን ነው የምፈረክሰው፡፡›› ፈራ ተባ እያሉ ወደመቀመጫቸው ተመለሱ፡፡ ውስኪ የተቀዳበትን ብርጭቆ አቀበላቸው እና የራሱን ይዞ ተቀመጠ፡፡
‹‹እኔ ካላወቃችሁኝ ኩማንደር መሀሪ እባላለው..የእናንተስ?››
‹‹እኔ ባርያው እባላለው ››አለው ጠቆር ያለው ፈርጣማ ወጣት፡፡
‹‹እውነተኛ ስምህ ነው የጠየቅኩህ ?››
‹‹ከማል ነው የምባለው፡፡ ግን በዚህ ስም ከነቤተሰቦቼ በስተቀር ሌላ የሚያውቀኝ ሰው የለም… ሁሉም ባሪያው ነው የሚሉኝ ››
‹‹እሺ አንተስ .. ?››አለው ወደሌለኛው ዞሮ
‹‹ኤልያስ እባላለው››
‹‹እሺ ሳምሶናይቱ ውስጥ ያለው ምንድነው?መቼስ አሁንም ፋይል ነው አትሉኝም?››
‹‹50 ሺ ብር ነው››መለሰ ባሪያው፡፡
‹‹ከየት ነው የመነተፋችሁት? ››
‹‹ከአንድ ሀብታም ነው››
‹‹50 ሺ ብር መሆኑን በምን አወቃችሁ? ቆጥራችሁታል እንዴ?››
‹‹አይ እኛ ወደ ሰራ ከመሰማራታችን በፊት ጥናት አካሂደን ነው ፡፡ይሄ ሰውዬ ትናንት ነው ይሄንን ብር ይዞት ወደ ቤቱ የገባው፡፡ደግሞ ብሩን ሰራ ሰርቶ ወይም ነግዶ ያገኘው አይደለውም ፡፡አንድ የመንግስት ፕሮጀክት ለአንድ ኮንትራክተር በተጭበረበረ ጫረታ እንዲያገኝ ስላደረገው …ከኮንትራክተሩ የተሰጠው ብር ነው፡፡››
‹‹ጥሩ ነው፡፡ ለመሆኑ ብሩን ምን ታረጉታላችሁ?››
‹‹ያው ሁሌ እንደምናደርገው… እኩል እኩል እንካፍለዋለን››ኤልያስ መለሰለት፡፡
‹‹እሺ ያ ማለት ለምሳሌ ለአንተ የደረሰህን ሃያ አምስት ሺ ብር ምን ታርገዋለህ? መቼስ ትንሽ ሚባል ገንዘብ አይደለም?››
‹‹ብዙ ብር ነው እንዴ…?አይመስለኝም፡፡ያው እኔ ሁል ጊዜ እንደማደርገው ዙሪያዬ ካሉ ጀለሶቼ ጋር እንጨፍርበታለን …ለአስራአምስት ቀንም ሆነ ለአንድ ወር ዘና እንልበታለን ››
‹‹በቃ…››
‹‹በቃ››
‹‹ሌላ ምንም ፍላጐት ወይም አላማ የለህም?››
‹‹የለኝም››
‹‹ግን እኮ እንዲህ ባለው አጋጣሚ እንዲህ ጠቀም ያለ ብር ስታገኝ ህይወትህን ለመቀየር ለምን አትጠቀምበትም..?ሁልግዜ ሌባ መሆን ይቅርና ሁል ጊዜ ፖሊስ መሆንም ይሰለቻል››
‹‹አኔ አላማዬ ሌባ ሆኜ አባቴን ማበሳጨት ብቻ ነው፡፡››
‹‹ማለት?››
‹‹ተከብሬበታለው….በሚልበት ከተማ እሱ ልጅ እኮ ሌባ ነው የሚባለውን እየሰማ እንዲሳቀቅ እና እንዲሸማቀቅ ነው ምፈልገው››ብሎ መለሰለት፡፡ገረመው ..ይሄ እንእደሱ በቀል ላይ ያለ ጓረምሳ እንደሆነ ተረዳ፡፡
‹‹አባትህ አበሳጭቶኸል ማለት ነው፡፡?››ይበልጥ እንዲያብራራለት የሰነዘረለት ጥያቄ ነው፡፡
‹‹አበሳጭቶኸል የሚለው አይገልፀውም..አባቴ በገንዘቡ የሚመካ… ሰው ጤፍ የሆነ ዲክታተር ሰው ነው..እኔ ያልኩት ብቻ ካልሆነ ብሎ ጦርነት የሚያስነሳ ..ገንዘብ ስላለው ብቻ የእሱ አመለካከት ገዢ እና ፍጹም እንደሆነ የሚያስብ ነው፡፡እኔ ደግሞ እንደሌሎቹ የቤተሰቦቻችን አባላት ያለውን ሁሉ ዝም ብዬ አልቀበለውም፡፡ያልመሰለኝን ነገር አልመሰለኝም ብዬ እመልስለታለው…ይሄ ደግሞ ያበሳጨዋል፡፡‹….ከዛ የተነሳ ልጄ አይደለህም….. እቤቴን ለቀህ ውጣ› ብሎ አባረረኝ፡፡እኔም አልተለማመጥኩትም …ወጣው፡፡ ከነባርች ጋር ተቀላቀልኩ..ይሄው ይሄንን ስራ ብቻ እየሰራው እኖራለው..እሱን እንኳን ከ5 ጊዜ በላይ ዘርፌዋለው..ከዛ ቡኃላ ሽምግሌ ቢልክብኝ ..ተመልሰህ ወደ ቤት ግባና የፈለግከወን ላድርግልህ ቢለኝ አልሰማውትም..ሊያስፈራራኝም ሊያስደበድበኝም ሞክሮ ነበር፡፡ ግን ይሄውና እኔም እንዳበሳጨውት እሱም እንደተበሳጨብኝ እና እንዳፈረብኝ እዚህቺው ከተማ ውስጥ እየተገፋፋን እንኖራለን፡፡››
‹‹ይገርማል…አንተስ ባሪያው? ››
‹‹የእኔ እንኳን የተለየ ነው››
‹‹እኮ እንዴት እንደሚለይ ንገረኝ››
‹‹ከእኔ ታሪክ አንፃር የኤልያስ ጥጋብ የሚባል ነው፡፡እናቴ እኔ እና ሶስት ወንድሞቼን ቀበሌ 8 አስፓልት ዳር በምትገኝ ባዘመመች የቀበሌ ቤት አረቄ እና ጠላ እየቸረቸረች ታሳድገን ነበር፡፡ብኃላ ግን አንዱ ሀብታም ፎቅ ሊያንጣልልበት ፈለገና ከመዘጋጃው ጋር ስለተስማማ የአካባቢው ጭርንቁስ ቤቶች ሁሉ እንዳለ ተጠራርገው እንዲፈርሱለት ስለተደረገ… የእኛም መጠለያ አብራ የመወገድ እጣ ደረሳት፡፡እኛንም ከከተማወ አውጥተው አሰፈሩን፡፡እናቴ እንዴት አድርጋ እንደምታሳድገን ግራ ገባት፡፡ያለአባት አራት ልጅ ማሳደግ በጣም ከባድ ነበር፡፡እንጀራ እየጋገረች ገባያ ድረስ እየወሰደች ኑሮችንን ለመግፋት ሞከረች …አልቻለችም..፡፡ቡኃላ ተስፋ ቆረጠች መሰለኝ በብስጭት ብዙም ሳትቆይ ድንገት በበሽታ ተመታ ወደቀች …አልተነሳችም ፡፡ሞተች፡፡
ካዛ ያው ታለቅ እኔ ስነበርኩ የወንድሞቼን ሀላፊነት ሳልወድ በግድ ባልፀና ጫንቃዬ ተረከብኩ ፡፡የቀን ስራ እየሰራው የእለት ጉርሳችንን ለማግኘት ጣርኩ..ሲጋራ እና መስቲካ እያዞኩ በመሸጥ ወንድሞቼን ለመቀለብም ሞከርኩ …ግን አርኪ አልነበርም..ቀስ በቀስ ግን በአጋጣሚ በቀረብኮቸው ጓደኞቼ ገፋፊነት ወደ እዚህ ስራ ገባው..አሪፍም ሆነልኝ ፡፡የተሸለ ቤት ተከራይቼ የተሸለ ምግብ በመመገብ ወንድሞቼን ማኖር ጀመርኩ.. ከእናቴ ሞት ብኃላ ያቆረጡትን ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ ማድረግ ቻልኩ …ምን አልባት ብታሰር ወይም በዚህ ስራ ላይ አደጋ ቢደርስብኝ ወንድሞቼ መልሰው ወደ እዛ የዘቀጠ ድህነት እንዳይመለሱ ጠርቀም ያለ ብር በባንክ ቤት ላሰቅቀምጥላቸወም ቻልኩ..››
‹‹ይገርማል….ሶስቱንም ወንድሞችህን ታስተምራለህ?››
አዎ እኔ የመማር ዕድሉን ባላገኝም እነሱን ግን በደንብ አስተምራለው፡፡ትንሹ ዘንድሮ ስምንተኛ ክፈል ማትሪክ ይወስዳል..መካከለኛው ፕሪፓራቶሪ ተማሪ ነው፡፡ሌላው ጐንደር ዩኒቨርሲቲ ሶስተኛ አመት የህክምና ተማሪ ሆኖልኛል››
‹‹እየቀለድክ ነው?››
‹‹በፍጹም..የነገርኩህ ሁሉ እውነት ነው››
‹‹ቆይ ወንድሞችህ ይሄንን ስራ እንደምትሰራ ያውቃሉ?››
‹‹አያውቁም..የአየር ባየር ንግድ እየነገድኩ እንደማኖራቸው ነው የሚያውቁት፡፡››
‹‹በጣም ይገርማል …››ብሎ ለደቂቃዎች በጸጥታ ተውጦ ካሰላሰለ ብኃላ‹‹….ከዛሬ ጀምሮ አብረን ነው የምንሰራው››አላቸው፡፡ሁለቱም እስር ቤት ነው ምከታችሁ
👍2
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ሄለን እና እናቷ ዲላ ከተማን ለቀው ሻሸመኔ አባ ሽፍንፍን ቤት ከከተሙ አንድ ወር አለፋቸው፡፡በነዚህ ቀናቷች ውስጥ በአባ ሽፍንፍን በሚደረግላቸው እንክብካቤ ደስተኟች ሆነዋል፡፡በተለይ ሄለን ከሲኦላዊው ጨለማ ኑሮ ወደ ገነታዊው ምቾት ኑሮ እንደመሸጋገር ቆጥራው ባጋጠማት እድል ተመስጣበታለች፡፡አሁን የጀመረችው አዲሱ ህይወቷ በጣም ተመችቷቷል….አረ ከመመቸትም በላይ ነው…ትምህርቷንም እዚሁ ሻሸመኔ ጀምራለች…አባ ልክ እንደመጣች ለእሷም ሆነ ለእናቷ ከደርዘን የበለጡ ልብሷችን ነው የገዙላቸው፡፡መቼስ ከለበሱት ልብስ በስተቀር የተቀረው ልብሶቻቸውም ሆነ መላ ንብረታቸው በእሳቱ ወድሞል ..አባ ታዲያ ከተቃጠለው ቤታቸው ጋር የወደመውን ተስፋቸውን ብቻ ሳይሆን ወደአመድእነት የተቀየረውን ቁሳቁሳቸውንም ነው መልሰው እየተኩላቸው ያለው፡፡
በተቃራኒው ለሄለን ሁሉ ነገር የተመቻትና ትክክል የሆነ ይምሰላት እንጂ የእኚህ አባ ሽፍንፍን ሁኔታ በጣም ግራ እየጋባት ነው፡፡ሁለ ነገራቸው ሚስጥር ነው..በአንድ ጎናቸው ስታስባቸው ፍፅም አለምን ችላ ብለው ለነፍሳቸው ብቻ ያደሩ ጻድቅ እና መንፈሰዊ አድባር አድርጋ ትስላቸዋለች…ለድሆች አባት ናቸው ..ለተጠቁት እና ለተበደሉት ደራሽ ናቸው…የጸሎት ክፍላቸው ውስጥ ገብተው ከመሸጉ ያለውሃ እና ምግብ ሶስት እና አራት ቀን በፀሎት ያሳልፋሉ…እኚን የመሰሉት ተግባሮቻቸው እንደ ፍጹማዊ ጻድቅ እንድታስባቸው ያስገድዳታል….
ግን ደግሞ አንዳንዴ መልሳ ፍጹምነታቸው ላይ በአዕምሮዋ ጥያቄ ይጫርባታል፡፡አለማዊ ፌልሞችን አብረዋት ቁጭ ብለው ያያሉ…ሙዚቃ ስታዳምጥ አብረው ባይዘፍኑም አብረዋት ያዳምጣሉ… ያለምንም ተቃውሞ የሙዚቃ ፍቅሯን እንድታዳብር ጊታር ገዝተው ሸልመዋታል….እና እኚን የመሰሉ ሌላኛውን ገጽታቸውን ስትገመመግም ደግሞ ግራ ትጋባለች……..ባለ መንታ ባህሪ ይሆኑባታል፡፡
ሄለን አሁን ሳሎን ብቻዋን ቁጭ ብላ ፊልም እያየች ነው፡፡
‹‹ምነው አንድ ቀን እንኳን እዚህ ክፍል ቢያስገቡኝ…?››ስትል ተመኘች
አባ ቀይ ቀሚስ አድርገው ፊታቸውን በጥቁር ሻርፕ ጠምጥመው እንደተለመደው ጥቁር መነጽራቸውን ሰክተውበታል
ሄለን ከመቀመጫዋ ተነሳችና በፈካ ፊት ተቀበለቻው፡፡አባ ዘወትር ከጐኗ ባይለዩ ደስ ይላታል፡፡ግን ውድ ናቸው፡፡ከደቂቃዎች ባለፈ ለእሷ ጊዜ የላቸውም…ምንም እንኳን እንድም ነገር ሳያጐድሉባ በምቾት ቢያኖሯትም ይሄ ለእሷ ጊዜ ያለመስጠታቸው ጉዳይ አልፎ አልፎም ቢሆን ያበሳጫታል፡፡በዝግታ የሚራመዱት አባ አጠገቧ ሲደርሱ መስቀላቸውን ሊያሳልሞት ወደግንባሯ ሰደዱ እና ካሳላሞት ቡኃላ ከጎኗ ተቀመጡ፡፡እሷግን ተነሳችና ወደ ኩሽና አመራች፤ እጅ ውሃ አመጣችና አስታጠበቻቸው…ምግብ አቀረበች..አብረው እየተጐራረሱ በሉ፡፡ይሄ ለሄለን በሳምንት አንድ ቀን ወይም ሁለት ቀን የሚገኝ እድል ነው፡፡ሁለቱም እስኪጠግቡ ከተመገቡ ቡኃላ መአዱ ተነሳ… አባ በተቀመጡበት ቦታ ሳይንቀሳቀሱ ወሬ ጀመሩ
‹‹እናትሽን ዲላ ሄዱ ነው ያልሺኝ?››
‹‹አዎ አባ?›››
‹‹ይመጣሉ..ወይስ ያድራሉ?›››
‹‹ትመጣለች››
‹‹አይ ጥሩ …በይ እንግዲህ የጀመርሽውን ፊልም እይ..እኔም የሆነች ስብሰባ አለችብኝ ወደ እዛው ላምራ ›› ብለው ከመቀመጫቸው ተነሱ…
‹‹ሊሄዱ ነው?›› አለች ሄለን ቅሬታ በሚነበብበት ድምጸት
‹‹አዎ ምነው ችግር አለ እንዴ?›››እጃቸውን ትከሻዋ ላይ ጣል አድርገው በፍቅር አይን አትኩረው እየተመለከቷት ጠየቋት
‹‹አይ ምንም ችግር የለም ብቻ…››
‹‹ሄለን ልትነግሪኝ የፈለግሽው ነገር እንዳለ ያስታውቅብሻል ..ግድ የለም ንገሪኝ››
‹‹..ይሄ ጓረቤታችን ያለውን ሰውዬ ያውቁታል..?›››
‹‹የቱን ?››ግርታ ባረበበበት ስሜት ጠየቋት
‹‹ከላይኛው ፎቅ ላይ የሚኖረውን..ፖሊሱን››
‹‹ያን ያህል እንኳን አላውቀውም ምነው ጠየቅሺኝ?›››አጨንቁረው እየተመለከቷት የምትናገረውን ነገር ማዳመጥ ጀመሩ
‹‹እኔ እንጃ አዲስ አልሆነብኝም… ከዚህ በፊት የማውቀው ይመስለኛል..በዛ ላይ ሁል ጊዜ በተለይ ጥዋት ጥዋት ግቢ ውስጥ ጸሀዬን እየሞቅኩ ዘፈን ስለማመድ ድንገት በረንዳው ላይ ቆሞ ቁልቅል ወደ ታች እያየ ሲያዳምጠኝ አይና አፍራለው..
‹‹እንዴ ምን ያሳፍርሻል..ቢያዳምጥሽ ምን ችግር አለው?›››
‹‹እሱማ ምንም ችግር የለውም..ብቻ ዛሬ ጥዋት እንደበፊቱ አዳምጦ ብቻ ዝም አላለኝም….አናገረኝ››
‹‹ስዘፍን ድምጼ በጣም ቆንጆ እንደሆነ ነገረኝ…እሱም ለሙዚቃ ልዩ ፍቅር እንዳለውና ፒያኖ
እንደሚጫወት ካስረዳኝ ቡኃላ ፍቃደኛ ከሆንኩ ሊያለማምደኝ እንደሚችል ነገረኝ››
‹‹ታዲያ ምን አልሽው?››
‹‹እኔማ አስቤበት ነግርሀለው አልኩት››ብላ በዝርዝር አስረዳቻቸው
እሳቸውም ለደቂቃዎች በቆሙበት ካሰለሰሉ ቡኃላ‹‹እና ታዲያ ጥሩ ሀሳብ እኮ ነው..ያስተምርሻ፡፡ እዚሁ ደጃፍሽ እንዲህ አይነት ወርቅ እድል አግኝተሸማ መግፋት የለብሽም››በማለት ስትጨነቅ የዋለችበት ሀሳብ አቃለሉላት፡፡
‹‹ግን ማን እንደሆነ አውቀዋል አይደል..?ፓሊሱ …ኩማንደር መሀሪ የሚሉት ሰውዬ እኮ ነው..››
‹‹ይሁን ግድ የለም….በይ ደህና ሁኚ ››ብለው ግንባሯን ስመዋት በቆመችበት ጥለዋት ወጥተው ሄዱ
ከእሷቸው አገኘዋለው ያለችውን የይለፍ ፍቃድ እንዲህ በቀላሉ ማግኘቶ በጣም ነው ያስደሰታት
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
በመዲናዋ አዲስ አበባ ሳሪስ የተከፈተው ሮዝ ሆቴል በአጭር ጊዜ ውስጥ ታዋቂነትን አግኝቷል፤ገባያው ደርቷል..አብዛኛዎቹ ደንበኞቾ ዲታዎች የሚባሉ አይነቶች ናቸው፡፡ሁሉም የሮዝን ዝና ሰምተው ነው የተሰበሰቡት
‹‹አዲስ አበባ ከገባው የወሲብ ጥሜን የሚቆርጥልኝ..ረሀቤን የሚያራካልኝ ጀግና ወንድ እስከአሁን አልገጠመኝም….እዚህች ከተማ ውስጥ ወ ..ብቻ እንጂ ወንድ የለም ››ብላ አውጃለች ተብሎ ይወራባታል..አንድ ለአንዱ እያወራ እሲኪ ይህቺን ፎካሪ እንያት እየተባባሉ ይመጣሉ… በውበቷም በሳቋም ደንዝዘው እዛው ይቀራሉ..የእሷው ቤት አጫፋሪ …የእሷው ቤት አሞቂ እየሆኑ ይቀራሉ ..ከመካከላቸው ውስን የሆኑት ረጂም ምላስ ያለቸው እና ከእሽጋቸው ያልተፈቱ ብዙ እረብጣ ብሮችን ወርወር ማድረግ የሚችሉ ቱጃሮች ገላዋንም የመዳበስ ጭኖን ፈልቅቀው የመሞቅ ፍቃድ ያገኛሉ..ቀሪዎቹ ምራቃቸውን እንዳዝረከረኩ ይቀራሉ ….
አቤል ግን ደጋግሞ ሚያገኛት ..ደጋግሞ ሚያቅፋት..ደጋግሞ ሚያስተዳድራት ለስሜቷ ቅርብ የሆነ ብቸኛው ሰው መሆን ችሏል….ከንፈሯን እንዲስማት ምትፈቅድለት …እሷም የምትስመው ወዳጅ….‹ሮዝ ከማያውቁት ሰው ጋር ወይም ከማይወዱት ሰው ጋር ወሲብ መፈፀም ደስ ባያሰኝም ቀላል ነው…የልፈቀዱትን ሰው ከንፈር መምጠጥ ግን ያቅለሸልሻል››የሚል እምነት አለት፡፡
የሚገርመው አቤል ከሮዝ ጋር ባለው ግንኙነት በእሷ መንገድ እና ፕሮግራም ነው እየተጓዘ ያለው፡፡፡የምታደርጋቸውን ድርጊቷች በአጠቃላይ ያውቃቸዋል…ከሌሎች ወንዶች ጋር ምትከውነውን መዋደቅም በዝርዝር ይከታተላል ..ግን አንድም ቀን ከእሷ ጋር አንባ-ጓሮ ለመፍጠር ሞክሮ…ወይንም ማድረግ የፈለገችውን ነገር እንዳታደርግ ለማሰናካከል ሙከራ አድርጐ በፍጽም አያውቅም..ብቻ የእየ እለት እንቅስቃሴዋን በግልጽም በሚስጥርም እየተከታተላት በማስታወሻው ላይከመከተብ ተዘናግቶ አያውቅም፡፡
ዛሬ ካለውትሮዋ በጊዜ እቤቷ ገብታ ጥቅልል ብላ ተኝታለች፡፡የሆነ ውስጧ በማታውቀው ነገር እርብሽብሽ እያለባት ነው፡፡እንዲሁ ስትጨነቅ ነው የዋለችው..እርግጥ ይሄ ስሜት ከተጻናወታት ሰነባብቷል ..ሳምንታቶች አልፈዋል….ሀይለኛ የመደበት ስሜት
:
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ሄለን እና እናቷ ዲላ ከተማን ለቀው ሻሸመኔ አባ ሽፍንፍን ቤት ከከተሙ አንድ ወር አለፋቸው፡፡በነዚህ ቀናቷች ውስጥ በአባ ሽፍንፍን በሚደረግላቸው እንክብካቤ ደስተኟች ሆነዋል፡፡በተለይ ሄለን ከሲኦላዊው ጨለማ ኑሮ ወደ ገነታዊው ምቾት ኑሮ እንደመሸጋገር ቆጥራው ባጋጠማት እድል ተመስጣበታለች፡፡አሁን የጀመረችው አዲሱ ህይወቷ በጣም ተመችቷቷል….አረ ከመመቸትም በላይ ነው…ትምህርቷንም እዚሁ ሻሸመኔ ጀምራለች…አባ ልክ እንደመጣች ለእሷም ሆነ ለእናቷ ከደርዘን የበለጡ ልብሷችን ነው የገዙላቸው፡፡መቼስ ከለበሱት ልብስ በስተቀር የተቀረው ልብሶቻቸውም ሆነ መላ ንብረታቸው በእሳቱ ወድሞል ..አባ ታዲያ ከተቃጠለው ቤታቸው ጋር የወደመውን ተስፋቸውን ብቻ ሳይሆን ወደአመድእነት የተቀየረውን ቁሳቁሳቸውንም ነው መልሰው እየተኩላቸው ያለው፡፡
በተቃራኒው ለሄለን ሁሉ ነገር የተመቻትና ትክክል የሆነ ይምሰላት እንጂ የእኚህ አባ ሽፍንፍን ሁኔታ በጣም ግራ እየጋባት ነው፡፡ሁለ ነገራቸው ሚስጥር ነው..በአንድ ጎናቸው ስታስባቸው ፍፅም አለምን ችላ ብለው ለነፍሳቸው ብቻ ያደሩ ጻድቅ እና መንፈሰዊ አድባር አድርጋ ትስላቸዋለች…ለድሆች አባት ናቸው ..ለተጠቁት እና ለተበደሉት ደራሽ ናቸው…የጸሎት ክፍላቸው ውስጥ ገብተው ከመሸጉ ያለውሃ እና ምግብ ሶስት እና አራት ቀን በፀሎት ያሳልፋሉ…እኚን የመሰሉት ተግባሮቻቸው እንደ ፍጹማዊ ጻድቅ እንድታስባቸው ያስገድዳታል….
ግን ደግሞ አንዳንዴ መልሳ ፍጹምነታቸው ላይ በአዕምሮዋ ጥያቄ ይጫርባታል፡፡አለማዊ ፌልሞችን አብረዋት ቁጭ ብለው ያያሉ…ሙዚቃ ስታዳምጥ አብረው ባይዘፍኑም አብረዋት ያዳምጣሉ… ያለምንም ተቃውሞ የሙዚቃ ፍቅሯን እንድታዳብር ጊታር ገዝተው ሸልመዋታል….እና እኚን የመሰሉ ሌላኛውን ገጽታቸውን ስትገመመግም ደግሞ ግራ ትጋባለች……..ባለ መንታ ባህሪ ይሆኑባታል፡፡
ሄለን አሁን ሳሎን ብቻዋን ቁጭ ብላ ፊልም እያየች ነው፡፡
‹‹ምነው አንድ ቀን እንኳን እዚህ ክፍል ቢያስገቡኝ…?››ስትል ተመኘች
አባ ቀይ ቀሚስ አድርገው ፊታቸውን በጥቁር ሻርፕ ጠምጥመው እንደተለመደው ጥቁር መነጽራቸውን ሰክተውበታል
ሄለን ከመቀመጫዋ ተነሳችና በፈካ ፊት ተቀበለቻው፡፡አባ ዘወትር ከጐኗ ባይለዩ ደስ ይላታል፡፡ግን ውድ ናቸው፡፡ከደቂቃዎች ባለፈ ለእሷ ጊዜ የላቸውም…ምንም እንኳን እንድም ነገር ሳያጐድሉባ በምቾት ቢያኖሯትም ይሄ ለእሷ ጊዜ ያለመስጠታቸው ጉዳይ አልፎ አልፎም ቢሆን ያበሳጫታል፡፡በዝግታ የሚራመዱት አባ አጠገቧ ሲደርሱ መስቀላቸውን ሊያሳልሞት ወደግንባሯ ሰደዱ እና ካሳላሞት ቡኃላ ከጎኗ ተቀመጡ፡፡እሷግን ተነሳችና ወደ ኩሽና አመራች፤ እጅ ውሃ አመጣችና አስታጠበቻቸው…ምግብ አቀረበች..አብረው እየተጐራረሱ በሉ፡፡ይሄ ለሄለን በሳምንት አንድ ቀን ወይም ሁለት ቀን የሚገኝ እድል ነው፡፡ሁለቱም እስኪጠግቡ ከተመገቡ ቡኃላ መአዱ ተነሳ… አባ በተቀመጡበት ቦታ ሳይንቀሳቀሱ ወሬ ጀመሩ
‹‹እናትሽን ዲላ ሄዱ ነው ያልሺኝ?››
‹‹አዎ አባ?›››
‹‹ይመጣሉ..ወይስ ያድራሉ?›››
‹‹ትመጣለች››
‹‹አይ ጥሩ …በይ እንግዲህ የጀመርሽውን ፊልም እይ..እኔም የሆነች ስብሰባ አለችብኝ ወደ እዛው ላምራ ›› ብለው ከመቀመጫቸው ተነሱ…
‹‹ሊሄዱ ነው?›› አለች ሄለን ቅሬታ በሚነበብበት ድምጸት
‹‹አዎ ምነው ችግር አለ እንዴ?›››እጃቸውን ትከሻዋ ላይ ጣል አድርገው በፍቅር አይን አትኩረው እየተመለከቷት ጠየቋት
‹‹አይ ምንም ችግር የለም ብቻ…››
‹‹ሄለን ልትነግሪኝ የፈለግሽው ነገር እንዳለ ያስታውቅብሻል ..ግድ የለም ንገሪኝ››
‹‹..ይሄ ጓረቤታችን ያለውን ሰውዬ ያውቁታል..?›››
‹‹የቱን ?››ግርታ ባረበበበት ስሜት ጠየቋት
‹‹ከላይኛው ፎቅ ላይ የሚኖረውን..ፖሊሱን››
‹‹ያን ያህል እንኳን አላውቀውም ምነው ጠየቅሺኝ?›››አጨንቁረው እየተመለከቷት የምትናገረውን ነገር ማዳመጥ ጀመሩ
‹‹እኔ እንጃ አዲስ አልሆነብኝም… ከዚህ በፊት የማውቀው ይመስለኛል..በዛ ላይ ሁል ጊዜ በተለይ ጥዋት ጥዋት ግቢ ውስጥ ጸሀዬን እየሞቅኩ ዘፈን ስለማመድ ድንገት በረንዳው ላይ ቆሞ ቁልቅል ወደ ታች እያየ ሲያዳምጠኝ አይና አፍራለው..
‹‹እንዴ ምን ያሳፍርሻል..ቢያዳምጥሽ ምን ችግር አለው?›››
‹‹እሱማ ምንም ችግር የለውም..ብቻ ዛሬ ጥዋት እንደበፊቱ አዳምጦ ብቻ ዝም አላለኝም….አናገረኝ››
‹‹ስዘፍን ድምጼ በጣም ቆንጆ እንደሆነ ነገረኝ…እሱም ለሙዚቃ ልዩ ፍቅር እንዳለውና ፒያኖ
እንደሚጫወት ካስረዳኝ ቡኃላ ፍቃደኛ ከሆንኩ ሊያለማምደኝ እንደሚችል ነገረኝ››
‹‹ታዲያ ምን አልሽው?››
‹‹እኔማ አስቤበት ነግርሀለው አልኩት››ብላ በዝርዝር አስረዳቻቸው
እሳቸውም ለደቂቃዎች በቆሙበት ካሰለሰሉ ቡኃላ‹‹እና ታዲያ ጥሩ ሀሳብ እኮ ነው..ያስተምርሻ፡፡ እዚሁ ደጃፍሽ እንዲህ አይነት ወርቅ እድል አግኝተሸማ መግፋት የለብሽም››በማለት ስትጨነቅ የዋለችበት ሀሳብ አቃለሉላት፡፡
‹‹ግን ማን እንደሆነ አውቀዋል አይደል..?ፓሊሱ …ኩማንደር መሀሪ የሚሉት ሰውዬ እኮ ነው..››
‹‹ይሁን ግድ የለም….በይ ደህና ሁኚ ››ብለው ግንባሯን ስመዋት በቆመችበት ጥለዋት ወጥተው ሄዱ
ከእሷቸው አገኘዋለው ያለችውን የይለፍ ፍቃድ እንዲህ በቀላሉ ማግኘቶ በጣም ነው ያስደሰታት
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
በመዲናዋ አዲስ አበባ ሳሪስ የተከፈተው ሮዝ ሆቴል በአጭር ጊዜ ውስጥ ታዋቂነትን አግኝቷል፤ገባያው ደርቷል..አብዛኛዎቹ ደንበኞቾ ዲታዎች የሚባሉ አይነቶች ናቸው፡፡ሁሉም የሮዝን ዝና ሰምተው ነው የተሰበሰቡት
‹‹አዲስ አበባ ከገባው የወሲብ ጥሜን የሚቆርጥልኝ..ረሀቤን የሚያራካልኝ ጀግና ወንድ እስከአሁን አልገጠመኝም….እዚህች ከተማ ውስጥ ወ ..ብቻ እንጂ ወንድ የለም ››ብላ አውጃለች ተብሎ ይወራባታል..አንድ ለአንዱ እያወራ እሲኪ ይህቺን ፎካሪ እንያት እየተባባሉ ይመጣሉ… በውበቷም በሳቋም ደንዝዘው እዛው ይቀራሉ..የእሷው ቤት አጫፋሪ …የእሷው ቤት አሞቂ እየሆኑ ይቀራሉ ..ከመካከላቸው ውስን የሆኑት ረጂም ምላስ ያለቸው እና ከእሽጋቸው ያልተፈቱ ብዙ እረብጣ ብሮችን ወርወር ማድረግ የሚችሉ ቱጃሮች ገላዋንም የመዳበስ ጭኖን ፈልቅቀው የመሞቅ ፍቃድ ያገኛሉ..ቀሪዎቹ ምራቃቸውን እንዳዝረከረኩ ይቀራሉ ….
አቤል ግን ደጋግሞ ሚያገኛት ..ደጋግሞ ሚያቅፋት..ደጋግሞ ሚያስተዳድራት ለስሜቷ ቅርብ የሆነ ብቸኛው ሰው መሆን ችሏል….ከንፈሯን እንዲስማት ምትፈቅድለት …እሷም የምትስመው ወዳጅ….‹ሮዝ ከማያውቁት ሰው ጋር ወይም ከማይወዱት ሰው ጋር ወሲብ መፈፀም ደስ ባያሰኝም ቀላል ነው…የልፈቀዱትን ሰው ከንፈር መምጠጥ ግን ያቅለሸልሻል››የሚል እምነት አለት፡፡
የሚገርመው አቤል ከሮዝ ጋር ባለው ግንኙነት በእሷ መንገድ እና ፕሮግራም ነው እየተጓዘ ያለው፡፡፡የምታደርጋቸውን ድርጊቷች በአጠቃላይ ያውቃቸዋል…ከሌሎች ወንዶች ጋር ምትከውነውን መዋደቅም በዝርዝር ይከታተላል ..ግን አንድም ቀን ከእሷ ጋር አንባ-ጓሮ ለመፍጠር ሞክሮ…ወይንም ማድረግ የፈለገችውን ነገር እንዳታደርግ ለማሰናካከል ሙከራ አድርጐ በፍጽም አያውቅም..ብቻ የእየ እለት እንቅስቃሴዋን በግልጽም በሚስጥርም እየተከታተላት በማስታወሻው ላይከመከተብ ተዘናግቶ አያውቅም፡፡
ዛሬ ካለውትሮዋ በጊዜ እቤቷ ገብታ ጥቅልል ብላ ተኝታለች፡፡የሆነ ውስጧ በማታውቀው ነገር እርብሽብሽ እያለባት ነው፡፡እንዲሁ ስትጨነቅ ነው የዋለችው..እርግጥ ይሄ ስሜት ከተጻናወታት ሰነባብቷል ..ሳምንታቶች አልፈዋል….ሀይለኛ የመደበት ስሜት
❤2👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ህይወት ወራጅ ወንዝ ነው-ክንውኑ ያስደምማል
ምንም ቋሚ ነገር የለም -ሁሉም ይጐርፋል…ይተማል
ተነባብሮ ተደራርቦ- ይፈናጠቃል ይፈሳል
በአጋጣሚ ያጣብቃል-ሳይታሰብ ያላቅቃል
ህይወት ወራጅ ወንዝ ነው -ድንገት ይጠባል… ይሰፋል
መዋኘት መፍሰስ የቻለን- ከአድማስ ባሻገር ያደርሳል
ተንፈራግጦ የታገለን -ከግንድ ያጋጫል ያጠፋል
ህይወት ወራጅ ወንዝ ነው- ነፍስ ይሰጣል…ነፍስ ይነጥቃል፡፡
--------------------------------------------------------------
‹‹ደከመሽ አይደል ?ብዙ ሰዓት እኮ ሰራን››አላት ከጐኗ ተነስቶ ፊት ለፊቷ በመቀመጥ
‹‹አረ አልደከመኝም አምስት ደቂቃም የቆየን አልመሰለኝም››በደስታ በተፍለቀለቀ እና በሚያበራ ፈገግታ መለሰችለት….
ኩማደር መሀሪ ለሄለን በገባላት ቃል መሰረት ፒያኖ ያሰለጥናት ከጀመረ ሳምንት አለፈው..በየቀኑ ከአንድ ሰዓት እስከ አንድ ሰዓት ተኩል… አንዳንዴም እስከ ሁለት ሰዓት በራሱ በተዘጋ የወንደላጤ ቤት ውስጥ ያሳልፍሉ..ሰዓቱ ደግሞ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ያለው ወደ ምሽቱ አካባቢ የተጠጋው ሰዓት ነው የመረጠጡት
ሄለን በመጀመሪያዎቹ ቀናት የኩማደርን ማንነት እና የት እንደምታውቀው ስለምታዉቅ ደንግጣ እና ግራ ተጋብታ ነበር…አዎ ዲላ ይኖር እንደነበረ እና ከሮዝ ጋር ግንኙነት እንደነበረው እሷንም ፍለጋ እቤት ድረስ መጥቶ በነበረበት ሰዓት አግኝታውዋለች በዚህም የተነሳ ያቀረበላትን ጥያቄ ለመቀበል እና ላለመቀበል ከራሷ ጋር ብዙ ተታግላ ነበር..ቡኃላ ግን እስኪ ልሞክረው ብላ ጀመረች..ዋል አደር ስትል ግን ጭራሽ ነገሩን እየዘነጋችው መጣች…አቀራረቡ …ለእሷ የሚያደርገው እንክብካቤ ልክ ተወዳጅ ታላቅ ወንድሞ መስሎ እንዲታያት ማድረግ ችሎል፡፡በአጠቃላይ ስሜቷን ተቆጣጥሯል ፡፡
…ኩማንደር መሀሪ ደግሞ እስከአሁን ብዙ ነገር እያነሳ ከእሷ ጋር ማውራት ቢችልም ስለዲላ ትንፍሽ ብሎላት አያውቅም…ስለእሷ ባሰበ ቁጥር ግራ ይጋባል..በጣም ታሳዝነዋለች…ከክፉ መሀፀን በቅላ….ክፉ እጅ ላይ ወደቀች…ምንም ማድረግ አይችልም..ይሄ በአለም ያለ ነባራዊ ሁኔታ እና በየእለቱ የሚከሰት ተግባር ነው..በዚህን አይነት ጊዜ ለሀጥአን መቀጣጫ ታስቦ የዘነበ መአት ጻድቃኖችን መለብለቡ አይቀርም…..
አብረው ፒያኖ ከመለማመድ ውጭ ስለእናቷ አውርተው አያውቁም ስለእሷ ብታወራ ጥሩ ስሜት እንደማይሰማው ታውቃለች ሄለን ብዙ ነገር ይቀርብኛል ብላም ታስባለች በጋራ እንኳን አቅድውት ስለነበረው ሄለን ስለአባቷ ጉዳይ በራሷ ድምፅ ቀድታ ለሷ እንዲያሰማት አቅደው ነበር ስለሱ እንኳን አንስታ ማውራት አልፈለገችም
ሙዚቃ መለማመዱ ብቻ አይደለም የሚቀርባት…ለአባትነት የቀረበው ወንድምነቱ ይቀርባታል..በጣም ለምዳዋለች…ሰው እንዴት በሳምንት እንዲህ ሰውን ይለምዳል..?ለራሷም እየገረማት ነው…
‹‹ትኩስ ሀይል አይደለሽ…መች በቀላሉ ትደክሚያለሽ››አላት
አልመለሰችለትም..እንደማፈር ብላ አንገቷን አቀረቀረች..
ለደቂቃዎች ዝም ተባባሉ…ዝም ሲል ተፈራዋለች….‹‹ምነው ዝም አልክ?››
‹‹ኦ ይቅርታ በሀሳብ እኮ ጭልጥ አልኩ..ስለአባ ሽፍንፍን እያሰብኩ ነበር››
‹‹ስለእሷቸው ምን የሚያሳስብ ጉዳይ አለ? ምነው የሚያሳስር ወንጀል አገኘህባቸው እንዴ?››
‹‹በፍጹም ….ፃድቅ ናቸው ይባሉ የለ እንዴ .. ?እንዴት ወንጃል ላገኝባቸው እችላለው..?ደግሞስ ወንጀል አገኘውባቸው ብልስ እንደ መላአክ የሚያያቸው የሻሸመኔ ኑዋሪ የሚያምነኝ ይመስልሻል…?ሰላማዊ ሰልፍ ነው የሚወጡብኝ፡፡ ››
‹‹እና ሌላ ስለእሷቸው ምን አሳሰበህ?››
‹‹ብዙ ብዙ ነገር ነዋ..ለመሆኑ አሁን ወደ እኔ ስትመጪ እቤት ነበሩ?››
‹‹አዎ …ትናንት ፀሎት ቤታቸው ገብተው እንደጠረቀሙ ናቸው››
‹‹ለዚህን ያህል ረጂም ጊዜ ይፀልያሉ ማለት ነው?››
‹‹ሁለት ቀን ምን አላት …?ሶስት እና አራት ቀን ነው የሚቆዩት ….እንዴት ሰው ለዚህ ሁሉ ቀን ያለምግብ እና መጠጥ ብቻውን ቤት ዘግተው ማሳለፍ ይችላል?ለእኔም በጣም የሚገርም ተአምር ነው፡፡በቃ የከተማ መናኝ በላቸው››
‹‹አንቺስ አብረሻቸው አትፀልይም?››
‹‹አረ በፍጹም …ወደ ጸሎት ክፍላቸው ሲያስገቡኝ አይደል?››ብላ አይኗን ወደ ኩማንደሩ አንድ የተዘጋ ክፍል ወረወረች…ይህቺ ክፍል ልክ እንደ አባ የፀሎት ክፍል ሁሌ በመጣች ቁጥር ተቆልፎ ነው የምታገኘው..ደግሞ ይህቺ ዝግ ክፍል እታች ምድር ላይ ከሚገኘው የአባ ፀሎት ቤት ጋር በትይዩ አቅጣጫ መገኘቱ ግርምት ይፈጥርባታል…
‹‹ጥሩ ነው…ግን አሁን አሁን እየወደድኮቸው መጥቼያለው መሰለኝ››
ከት ብላ ሳቀችና ‹‹እንዴ …በፊት ትጠላቸው ነበር እንዴ?››
‹‹እንደ እሱ ማለቴ እንኳን አይደለም…በፊት ስለእሷ
ስለእሳቸው ፍቅርም ሆነ ጥላቻ በውስጤ አልነበረም..አሁን ግን..››
‹‹እሺ አሁን እንዴት ልትወዳቸው ቻልክ?››
‹‹ባንቺ ምክንያት ነዋ..እሷ
እሳቸው ወደ እዚህ ባያመጡሽ ከእኔ ጋር አንገናኘም ነበር…››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው››አለችው እንደመተከዝ ብላ
‹‹ይገርምሻል ሄለን አንዳንዴ ሳስበው በውሳኔዬ ላይ ጥርጣሬ ያድርብኛል››
‹‹በየትኛው ውሳኔህ?››
‹‹አንቺን ፒያኖ ላሰልጥንሽ ብዬ መጀመሬን….››ብሩህ የነበረው የሄለን የፊት ገጽታ በአንዴ ጭላሼት ለበሰ
‹‹እሱ እንኳን ትክክል ነህ… እኔም በጣም እራስ ወዳድ እንደሆንኩ እየተሰማኝ ነው….. ጊዜህን በጣም እየተሸማውብህ ነው..››
‹‹ኖ..ኖ እንደእዛ ማለቴ አይደለም…ካንቺ ጋር ማሳልፋት እያንዳዶ ደቂቃ ለስጋዬም ሆነ ለመንፈሴ ምን ያህል መነቃቃት እና ደስታ እንደሚፈጥርብኝ መገመት አትቺይም…አነቺ እዚህ ቤት ስትገቢ እናቴ እንደመጣችነው መስሎ ነው ሚሰማኝ››
ድፍርስ ብሎ የነበረው ስሜቷ በሰኮንዶች ውስጥ መልሶ አንሰራራ‹‹እና ታዲያ ውሳኔህ ላይ እንዴት ጥርጣሬ ሊያድርብህ ቻለ?››
‹‹አየሽ..ፍቅር ያስፈራኛል…አባቴን እና እናቴን በሞት ከተነጠቅኩ ብኃላ ሌላ ሰው የእኔ ነው ብዬ መቅረብ እና መልመድ ፈራለው…ምክንያም ከመልመድ ውስጥ ፍቅር ተፈልፍሎ መውጣቱ አይቀርም….ያንን ፍቅር ደግሞ በሆነ አጋጣሚ መልሶ የማጣት ዕጣ ቢያጋጥመኝ ዳግም መቋቋም የምችል አይመስለኝም..በዚህ የተነሳ ከእናቴ ሞት ጀምሮ ላለፉት ሶስት አመታት ሰውን ስሸሽ እና በራሴ የብቸኝነት ዋሻ ውስጥ ስወሸቅ ነው የከረምኩት፤ አሁን ግን በዚህች አንድ ሳምንት ውስጥ በጣም እየለመድኩሽ መሆኑን ሳስብ እየፈራው ነው…ማታ ሸኝቼሽ በማግስቱ የመለማመጃ ሰዓታችን ደርሷ እስክትመጪ ጊዜው በጣም ይረዝምብኝ ጀምሯል….››በማለት ከእሱ አንደበት እሰማዋለው ብላ ያላሰበችውን ..የጉርምስና ልቧን በአንዴ የሚደረማምስ የማላውቀው አባቴ አንድ ቀን መጥቶ ይነግረኛል ብላ በተስፋ ትጠብቀው የነበረውን የሚያቀልጥ የፍቅር እና የመፈለግ ዜና የሚያበስሩ ቃላቶችን ለአንድ ሳምንት የተወዋወቀችው ይሄ ኩማደር አበሰራት..ውስጦ በደስታ እረሰረሰ..እንባዋም በአይኖቾ ከፍቃዷ ውጭ ተነኮለለ…
‹‹ኩማደር..ከዚህ በፊት ስለደረሰብህ ሀዘን እና ብቸኝነት በእውነት በጣም አዝናለው..ፍቅርን ማጣት ምን ማለት እንደሆነና በልብ ውስጥ ምን አይነት ሽንቁር እንደሚፈጥር በደንብ አውቃለው..እኔም ሙሉ የቤተሰብ ፍቅር አግኝቼ አይደለም እየኖርኩ ያለውት ..ግን አሁን ያልከው ፍቅርን የመፍራት አባዜህ እኔን ፒያኖ ከማሰልጠን ጋር ምን እንዳቆራኘው አሁንም አልገባኝም?››ጠየቀችው ይበልጥ ሚያመሞቅ ንግግር ከእሱ መስማት ፈልጋ…
‹‹አየሽ ሄለን ይሄ ፒያኖ ልምዳችን ለሶስት ወር ወይም ለአራት
:
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ህይወት ወራጅ ወንዝ ነው-ክንውኑ ያስደምማል
ምንም ቋሚ ነገር የለም -ሁሉም ይጐርፋል…ይተማል
ተነባብሮ ተደራርቦ- ይፈናጠቃል ይፈሳል
በአጋጣሚ ያጣብቃል-ሳይታሰብ ያላቅቃል
ህይወት ወራጅ ወንዝ ነው -ድንገት ይጠባል… ይሰፋል
መዋኘት መፍሰስ የቻለን- ከአድማስ ባሻገር ያደርሳል
ተንፈራግጦ የታገለን -ከግንድ ያጋጫል ያጠፋል
ህይወት ወራጅ ወንዝ ነው- ነፍስ ይሰጣል…ነፍስ ይነጥቃል፡፡
--------------------------------------------------------------
‹‹ደከመሽ አይደል ?ብዙ ሰዓት እኮ ሰራን››አላት ከጐኗ ተነስቶ ፊት ለፊቷ በመቀመጥ
‹‹አረ አልደከመኝም አምስት ደቂቃም የቆየን አልመሰለኝም››በደስታ በተፍለቀለቀ እና በሚያበራ ፈገግታ መለሰችለት….
ኩማደር መሀሪ ለሄለን በገባላት ቃል መሰረት ፒያኖ ያሰለጥናት ከጀመረ ሳምንት አለፈው..በየቀኑ ከአንድ ሰዓት እስከ አንድ ሰዓት ተኩል… አንዳንዴም እስከ ሁለት ሰዓት በራሱ በተዘጋ የወንደላጤ ቤት ውስጥ ያሳልፍሉ..ሰዓቱ ደግሞ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ያለው ወደ ምሽቱ አካባቢ የተጠጋው ሰዓት ነው የመረጠጡት
ሄለን በመጀመሪያዎቹ ቀናት የኩማደርን ማንነት እና የት እንደምታውቀው ስለምታዉቅ ደንግጣ እና ግራ ተጋብታ ነበር…አዎ ዲላ ይኖር እንደነበረ እና ከሮዝ ጋር ግንኙነት እንደነበረው እሷንም ፍለጋ እቤት ድረስ መጥቶ በነበረበት ሰዓት አግኝታውዋለች በዚህም የተነሳ ያቀረበላትን ጥያቄ ለመቀበል እና ላለመቀበል ከራሷ ጋር ብዙ ተታግላ ነበር..ቡኃላ ግን እስኪ ልሞክረው ብላ ጀመረች..ዋል አደር ስትል ግን ጭራሽ ነገሩን እየዘነጋችው መጣች…አቀራረቡ …ለእሷ የሚያደርገው እንክብካቤ ልክ ተወዳጅ ታላቅ ወንድሞ መስሎ እንዲታያት ማድረግ ችሎል፡፡በአጠቃላይ ስሜቷን ተቆጣጥሯል ፡፡
…ኩማንደር መሀሪ ደግሞ እስከአሁን ብዙ ነገር እያነሳ ከእሷ ጋር ማውራት ቢችልም ስለዲላ ትንፍሽ ብሎላት አያውቅም…ስለእሷ ባሰበ ቁጥር ግራ ይጋባል..በጣም ታሳዝነዋለች…ከክፉ መሀፀን በቅላ….ክፉ እጅ ላይ ወደቀች…ምንም ማድረግ አይችልም..ይሄ በአለም ያለ ነባራዊ ሁኔታ እና በየእለቱ የሚከሰት ተግባር ነው..በዚህን አይነት ጊዜ ለሀጥአን መቀጣጫ ታስቦ የዘነበ መአት ጻድቃኖችን መለብለቡ አይቀርም…..
አብረው ፒያኖ ከመለማመድ ውጭ ስለእናቷ አውርተው አያውቁም ስለእሷ ብታወራ ጥሩ ስሜት እንደማይሰማው ታውቃለች ሄለን ብዙ ነገር ይቀርብኛል ብላም ታስባለች በጋራ እንኳን አቅድውት ስለነበረው ሄለን ስለአባቷ ጉዳይ በራሷ ድምፅ ቀድታ ለሷ እንዲያሰማት አቅደው ነበር ስለሱ እንኳን አንስታ ማውራት አልፈለገችም
ሙዚቃ መለማመዱ ብቻ አይደለም የሚቀርባት…ለአባትነት የቀረበው ወንድምነቱ ይቀርባታል..በጣም ለምዳዋለች…ሰው እንዴት በሳምንት እንዲህ ሰውን ይለምዳል..?ለራሷም እየገረማት ነው…
‹‹ትኩስ ሀይል አይደለሽ…መች በቀላሉ ትደክሚያለሽ››አላት
አልመለሰችለትም..እንደማፈር ብላ አንገቷን አቀረቀረች..
ለደቂቃዎች ዝም ተባባሉ…ዝም ሲል ተፈራዋለች….‹‹ምነው ዝም አልክ?››
‹‹ኦ ይቅርታ በሀሳብ እኮ ጭልጥ አልኩ..ስለአባ ሽፍንፍን እያሰብኩ ነበር››
‹‹ስለእሷቸው ምን የሚያሳስብ ጉዳይ አለ? ምነው የሚያሳስር ወንጀል አገኘህባቸው እንዴ?››
‹‹በፍጹም ….ፃድቅ ናቸው ይባሉ የለ እንዴ .. ?እንዴት ወንጃል ላገኝባቸው እችላለው..?ደግሞስ ወንጀል አገኘውባቸው ብልስ እንደ መላአክ የሚያያቸው የሻሸመኔ ኑዋሪ የሚያምነኝ ይመስልሻል…?ሰላማዊ ሰልፍ ነው የሚወጡብኝ፡፡ ››
‹‹እና ሌላ ስለእሷቸው ምን አሳሰበህ?››
‹‹ብዙ ብዙ ነገር ነዋ..ለመሆኑ አሁን ወደ እኔ ስትመጪ እቤት ነበሩ?››
‹‹አዎ …ትናንት ፀሎት ቤታቸው ገብተው እንደጠረቀሙ ናቸው››
‹‹ለዚህን ያህል ረጂም ጊዜ ይፀልያሉ ማለት ነው?››
‹‹ሁለት ቀን ምን አላት …?ሶስት እና አራት ቀን ነው የሚቆዩት ….እንዴት ሰው ለዚህ ሁሉ ቀን ያለምግብ እና መጠጥ ብቻውን ቤት ዘግተው ማሳለፍ ይችላል?ለእኔም በጣም የሚገርም ተአምር ነው፡፡በቃ የከተማ መናኝ በላቸው››
‹‹አንቺስ አብረሻቸው አትፀልይም?››
‹‹አረ በፍጹም …ወደ ጸሎት ክፍላቸው ሲያስገቡኝ አይደል?››ብላ አይኗን ወደ ኩማንደሩ አንድ የተዘጋ ክፍል ወረወረች…ይህቺ ክፍል ልክ እንደ አባ የፀሎት ክፍል ሁሌ በመጣች ቁጥር ተቆልፎ ነው የምታገኘው..ደግሞ ይህቺ ዝግ ክፍል እታች ምድር ላይ ከሚገኘው የአባ ፀሎት ቤት ጋር በትይዩ አቅጣጫ መገኘቱ ግርምት ይፈጥርባታል…
‹‹ጥሩ ነው…ግን አሁን አሁን እየወደድኮቸው መጥቼያለው መሰለኝ››
ከት ብላ ሳቀችና ‹‹እንዴ …በፊት ትጠላቸው ነበር እንዴ?››
‹‹እንደ እሱ ማለቴ እንኳን አይደለም…በፊት ስለእሷ
ስለእሳቸው ፍቅርም ሆነ ጥላቻ በውስጤ አልነበረም..አሁን ግን..››
‹‹እሺ አሁን እንዴት ልትወዳቸው ቻልክ?››
‹‹ባንቺ ምክንያት ነዋ..እሷ
እሳቸው ወደ እዚህ ባያመጡሽ ከእኔ ጋር አንገናኘም ነበር…››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው››አለችው እንደመተከዝ ብላ
‹‹ይገርምሻል ሄለን አንዳንዴ ሳስበው በውሳኔዬ ላይ ጥርጣሬ ያድርብኛል››
‹‹በየትኛው ውሳኔህ?››
‹‹አንቺን ፒያኖ ላሰልጥንሽ ብዬ መጀመሬን….››ብሩህ የነበረው የሄለን የፊት ገጽታ በአንዴ ጭላሼት ለበሰ
‹‹እሱ እንኳን ትክክል ነህ… እኔም በጣም እራስ ወዳድ እንደሆንኩ እየተሰማኝ ነው….. ጊዜህን በጣም እየተሸማውብህ ነው..››
‹‹ኖ..ኖ እንደእዛ ማለቴ አይደለም…ካንቺ ጋር ማሳልፋት እያንዳዶ ደቂቃ ለስጋዬም ሆነ ለመንፈሴ ምን ያህል መነቃቃት እና ደስታ እንደሚፈጥርብኝ መገመት አትቺይም…አነቺ እዚህ ቤት ስትገቢ እናቴ እንደመጣችነው መስሎ ነው ሚሰማኝ››
ድፍርስ ብሎ የነበረው ስሜቷ በሰኮንዶች ውስጥ መልሶ አንሰራራ‹‹እና ታዲያ ውሳኔህ ላይ እንዴት ጥርጣሬ ሊያድርብህ ቻለ?››
‹‹አየሽ..ፍቅር ያስፈራኛል…አባቴን እና እናቴን በሞት ከተነጠቅኩ ብኃላ ሌላ ሰው የእኔ ነው ብዬ መቅረብ እና መልመድ ፈራለው…ምክንያም ከመልመድ ውስጥ ፍቅር ተፈልፍሎ መውጣቱ አይቀርም….ያንን ፍቅር ደግሞ በሆነ አጋጣሚ መልሶ የማጣት ዕጣ ቢያጋጥመኝ ዳግም መቋቋም የምችል አይመስለኝም..በዚህ የተነሳ ከእናቴ ሞት ጀምሮ ላለፉት ሶስት አመታት ሰውን ስሸሽ እና በራሴ የብቸኝነት ዋሻ ውስጥ ስወሸቅ ነው የከረምኩት፤ አሁን ግን በዚህች አንድ ሳምንት ውስጥ በጣም እየለመድኩሽ መሆኑን ሳስብ እየፈራው ነው…ማታ ሸኝቼሽ በማግስቱ የመለማመጃ ሰዓታችን ደርሷ እስክትመጪ ጊዜው በጣም ይረዝምብኝ ጀምሯል….››በማለት ከእሱ አንደበት እሰማዋለው ብላ ያላሰበችውን ..የጉርምስና ልቧን በአንዴ የሚደረማምስ የማላውቀው አባቴ አንድ ቀን መጥቶ ይነግረኛል ብላ በተስፋ ትጠብቀው የነበረውን የሚያቀልጥ የፍቅር እና የመፈለግ ዜና የሚያበስሩ ቃላቶችን ለአንድ ሳምንት የተወዋወቀችው ይሄ ኩማደር አበሰራት..ውስጦ በደስታ እረሰረሰ..እንባዋም በአይኖቾ ከፍቃዷ ውጭ ተነኮለለ…
‹‹ኩማደር..ከዚህ በፊት ስለደረሰብህ ሀዘን እና ብቸኝነት በእውነት በጣም አዝናለው..ፍቅርን ማጣት ምን ማለት እንደሆነና በልብ ውስጥ ምን አይነት ሽንቁር እንደሚፈጥር በደንብ አውቃለው..እኔም ሙሉ የቤተሰብ ፍቅር አግኝቼ አይደለም እየኖርኩ ያለውት ..ግን አሁን ያልከው ፍቅርን የመፍራት አባዜህ እኔን ፒያኖ ከማሰልጠን ጋር ምን እንዳቆራኘው አሁንም አልገባኝም?››ጠየቀችው ይበልጥ ሚያመሞቅ ንግግር ከእሱ መስማት ፈልጋ…
‹‹አየሽ ሄለን ይሄ ፒያኖ ልምዳችን ለሶስት ወር ወይም ለአራት
👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_አራት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...አቤል ያገኘውን እድል ባለማመን በጥድፊያ ነበር ወደ ሮዝ የሄደው..ኩምሽሽ ብላ መኪና ውስጥ እንደተቀመጠች ነበር ያገገኛት
‹‹ቆየውብሽ አይደል?››
‹‹የምዕተ ዓመት ያህል ነዋ…በዛ ላይ ሄለን ከግቢው ወጥታ በዛች ቀጭን መንገድ ወደ ጀርባ በኩል ስትሄድ ሳያት ምን ተፈጠረ ብዬ ነፍሴ ልትወጣ ነበር….ስልክህን ስደውልልህ ደግሞ አታነሳም››አለችው ስልችት እንዳላት በሚያሳብቅ እና እንባ በተናነቀው ስሜት
‹‹በይ አሁን እንግባ››
‹‹ወዴት ነው የምንገባው?››
‹‹ወደ ውስጥ ነዋ..አንቺ እኚ ቄስ እግዚያብሄር የባረካቸው ናቸው …ገና አብራርቼ እንኳን ስለመጣንበት ጉዳይ ሳልነግራቸው ነው የተረዱኝ…እንደውም አንቺን እዚህ ውጭ አስቀምጪ ይህን ያህል በመቆየቴ በጣም ነው የገሰጹኝ…እሷን ብቻ ይዘኸት ና …እርቁን ለእኔ ተወው ብለውኛል››
‹‹እውነትህን ነው?›› በጉጉት እና በተስፋ ጠየቀችው
‹‹አዎ ተነሽ እንግባ…ለመሆኑ እማዬ ሰላም ነች››
‹‹ሰላም ናቸው… አሁን ልታያቸው አይደል?››
‹‹ወይ አቤልዬ በጣም ነው የፈራውት… ሽንቴ ሁሉ ሊያመልጠኝ ነው››አለች መኪናውን ለቃ ወደ ውጭ እየወጣች
‹‹አይዞሽ ጠንከር በይ›› ብሎ ስትንገዳገድ ደገፋና የመኪናውን በራፍ ዘግቶ እና ቆልፎ ይዞት ወደ አባ ሽፍንፍን ቤት ተጓዘ ..ልክ እቤት ደርሰው የሳሎንን በራፍ አልፋው ወደ ውስጥ እደገቡ እናትዬው በተቀመጡበት ቀና ብለው ሲያዩት እና ልጃቸው ሮዝ መሆኖን ሲያውቁ‹‹ወይኔ ጉዴ!!!›› ብለው ጩኹ….ጩኸታቸው ሮዝን ብቻ ሳይሆን ሌሎችንም አስደነገጠ.
‹‹ግቡ.. ግቡ ››በማለት አባ አቤል እና ሮዝ ተረጋግተው ወደውስጥ እንዲገቡ አበረታቶቸው…
‹‹እማዬ›› አለች ሮዝ ወደውስጥ በዝግታ እየመጣች
‹‹እማዬ አትበይኝ አንቺ ጉድ!! ››አሏት በተቀመጡበት ደንግጠው አፋቸውን በእጃቸው እንደያዙ
‹‹እማ ባክሽ ናፍቀሺኛል …በጣም ናፍቀሺኛል..››አለቻቸው…እናትዬው ፀጥ እንዳሉ ነው… እንባቸው በጉንጫቸው ላይ ተንኳለለ.. ሮዝ ተንደርድራ ወደተቀመጡበት ሄደችና እግራቸው ላይ ተዘረገፈች
‹‹እባክሽ እማ..እኔስ ማን አለኝ? ይቅር በይኝ ..እንደድሮሽ እንደልጅነቴ ተቆጥተሺኝ ና ገርፈሺኝ መልሰሽ አባበብይኝ…እማ ጠረንሽ ናፍቆኛል..እማ ትንፋሽሽ ርቦኛል…››አባ ሽፍንፍን በተቀመጡበት አቤል እንደቆመ ሁኔታውን እየተከታተሉ ነው፡፡
እናትዬው ዝም እንዳሉ ነው….. የሚያደርጉት ግራ ገብቷቸዋል…በዚህ ጊዜ አባ ሽፍንፍን መስቀላቸውን ከኪሳቸውን አወጡና ቆሙ ‹‹እንግዲህ ሰው ሆኖ ለዛውም ልጅ ሆኖ የማያጠፋ የለም…በቃ ይቅር በሏት ››ሲሉ መሸምገላቸውን ጀመሩ
‹‹አባ እርሶ እኮ ስለእሷ ሁሉንም አያውቁም››
‹‹ግድ የለም ሁሉንም ማወቅ አያስፈልገኝም..ግን እርግጠኛ ነኝ ከይቅርታ በላይ የሆነ በደል የለም..በዛ ላይ እናት በልጆ ላይ አትጨክንም..››
‹‹እርሱማ እንዴት ብዬ ጨክናለው?››
‹‹እግዜር ያክብሮት ..እመብርሀን እድሜ ትስጦት›› አባ መረቁ
‹‹በይ ተነሽ ››አሏት እናቷ ጭንቅላቷን እያሻሹ…
‹‹ይቅር አልሺኝ እማ..በቃ ታረቅን?››ባለማን እና በመነፍረቅ ጠየቀች
‹‹ተነሺ አልኩሽ እኮ…››ብለው ተከሻውና አነሱ እና ቀና እንድትል አደረጐትና በስስት እና በናፍቆት ጉንጯን ለመሳም ወደ እሷ በተሳቡበት ደቂቃ ሄለን ለፒያኖ ልምምድ የቀረውን ኩማደሩን ጥበቃ አሰልችቶት በመመለስ የሳሎኑን በራፍ ከፍታ ገባች..ፊት ለፊቷ የሚከወነውን ነገር ስታይ በድንዛዜ ሀውልት ሆና ነው የቋመችው፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሮዝ እና አቤል ሻሸመኔ አባ ሽፍንፍን ቤት ከከተሙ ሶስት ቀን አልፎቸዋል…በእነዚህ ቀናቶች ውስጥ የሮዝ ስሜት ግምሽ ደስታ ግማሽ ሀዘን….ግማሽ ሳቅ ግማሽ ለቅሶ ሁኖ ነው የሰነበተው፡፡ይህ የሆነበት ምክንያት ባላሰበችው ፍጥነት ከእናቷ ይቅርታን አግኝታ የውስጥ ሰላም ብታገኝም…ልጇ ሄለን ግን እስከአሁን አሻፈረኝ እንዳለቻት ነው፡፡በዚህ ክስተት አንድ እውነት ገብቷታል…እናትነት እና ልጅነት መካከል ያለውን ልዩነት…እናትነት የፍቅር ጥግ መግለጫ ነው..እናትነት የይቅር ባይነት የመጨረሻ ማሳያ ነው…ለዚህ ነው ከእናቷ የተመኘችውን ይቅርታ በቀላሉ ያገኘችው..፡፡ከልጇ ግን ቀላል አልሆነላትም..እናት በመሆን እና ልጅ በመሆን መካከል ያለው ልዩነት ይህ ነው
አሁን ሰኣቱ ከጥዋቱ 2 ሰዓት አካባቢ ነው ፡፡ቤተሰቡ በአንድ ጠረጵዛ ዙሪያ ከበው ቁርስ እየበሉ ነው፡፡አባ ሽፍንፍን፤ ሮዝ ፤እናቶ እና አቤል…ሄለንም ጠረጳዛውን ከባ አብራቸው ባትቀመጥም ሳሎን ውስጥ ግን አለች …የቁርስ ሰሀኗን ለብቻዋ ይዛ ሳሎኑ ጥግ ካለ አንድ ኩርሲ ላይ ቁጭ ብላ በፀጥታ እየበላች ነው..ይሄንን ያደረገችው ለሮዝ አልፈልግሽም የሚል መልዕክት ለማስተላለፍ ነው..ቁርሱ እንደተጠናቀቀ ልብሷን ቀይራ ወደውጭ ስትወጣ..አያቶ ወደ ማድቤት አቀኑ…በዚህን ጊዜ ሶስቱ ብቻ ቀሩ..ሮዝ አባ ተነስተው ጥለዋት ከመሄዳቸው በፊት በውስጦ ሚተረማመሰውን ነገር መጠየቅ ጀመረች
‹‹አባ››
‹‹አቤት ልጄ››
‹‹እንደው እርሷም ጨከኑብኝ እኮ?››አለቻቸው
‹‹ምነው ልጄ ?ምን አደረግኩሽ..ሳለውቅ ምን አጠፋው?››
‹‹አይ አጥፍተወ አይደለም..ከእናቴ ስላስታረቁኝ እና የሷን ይቅርታ እዳገኝ ስላደረጉኝ ምን ያህል እንደተደሰትኩና የውስጥ ሰላሜም እንደተመለሰልኝ ልነግሮት አልችልም..ሄለን ላይ ግን ዝም አሉኝ››
‹‹አይ ልጄ መች ዝም አልኩ? አሻፈረኝ አለች እኮ…የአባቴን ማንነት ካልነገረቺኝ እናቴ ነች ብዬ ከእሷ ጋር ምነጋገርበት ጉዳይ የለኝም አለችኝ››
‹‹አይ አባ …እርሶም እኮ አልተጫኗትም?››
‹‹እንዴት እጫናታለው ብለሽ ነው…?እሷ ታዳጊ ወጣት እኮ ነች …ወጣቶችን ደግሞ በፀባይ በማግባባት እንጂ በመጫን እና በማስፈራራት የሆነ ነገር እንዲፈጽሙ ማድረግ ደግ አይደለም…አየሽ ልጄ አሁን በግድ ታረቂያት ብዬ በሳገድዳት እርቃችሁ ከልብ የመነጨ ስለማይሆን የእውነት አይሆንም …የእውነት ካልሆነ ደግሞ ዛላቂ አይሆንም ማለት ነው…እንደምታይው ደግሞ ሄለን ለእኔም በጣም የምወዳት ልጄ ነች…በምንም ነገር ልጫናት አልፈልግም..››ሲሉ ብዙም እንደማይረዶት እንቅጩን ነገሯት፡፡
‹‹እና ምን ይሻለኛል?››ጠየቀች አሁንም ተስፋ ባለመቁረጥ
‹‹የሚሻልሽ ጥያቄዋን መመለስ ብቻ ነው…ለማንኛውም አስቢበት አሁን ልለያችሁ ነው››ብለው የመጨረሻ ምክራቸውን በመስጠት ተለይተዋቸው ወደ ጸሎት ክፍላቸው ገብተው በራፍን ከውስጥ ቀረቀሩት…. ሳሎን ውስጥ አቤል እና ሮዝ ብቻ ቀሩ
‹‹አቤል ምን ይሻለኛል?››አለችው ወደ ክፉ ቀን ጓደኛዋ ዞራ….
‹‹እኔም ግራገብቶኛል ..ግን እኮ አባ ያሉት ነገር እውነታቸውን ነው››
‹‹እኔስ እውነታቸውን አይደለም መች አልኩህ….እውነታቸውን ነው እሺ ምን ላድርግ?››እየጮኸች ከመቀመጫዋ ተነሳች እና ሳሎኑን ለቃ ወደ በረንዳው አመራች
…አቤልም መቀመጫውን ለቆ ተከተላት‹‹እሺ ምን ይሻላል?እኔም እኮ የውስጥ ጭንቀትሽን ሳልረዳ ቀርቼ ሳይሆን ቢጨንቀኝ እና ሌላ ዘዴ አልታየህ ቢለኝ ››
‹‹አውቃለው ለእኔ ስትል እየተጨነቅክ እንደሆነ አውቃለው.. ስለጮህኩብህ ይቅርታ››ብላው በረንዳውን ለቃ ደረጃውን ወረደች እና ግቢ ውስጥ ወዳለች ወደ አንድ የዛፍ ጥላ በመሄድ መሬት ሳር ላይ ተቀመጠች ..አቤልም ያደረገችውን ከማድረግ ውጭ ለጊዜው ሌላ ምርጫ ስላልነበረው ተከተላት እና ሄዶ ስሯ ተቀመጠ…ሁለቱም በዝምታ ተውጠው ውስጣቸው ስለሚብላላው ነገር በየግላቸው ማሰላሰል ጀመሩ….በዚህ ቅጽበት ግን ያልጠበቁት ተፍለቅላቂ ሳቅ ከአካባቢው ተሰማ
:
#ክፍል_ሀያ_አራት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...አቤል ያገኘውን እድል ባለማመን በጥድፊያ ነበር ወደ ሮዝ የሄደው..ኩምሽሽ ብላ መኪና ውስጥ እንደተቀመጠች ነበር ያገገኛት
‹‹ቆየውብሽ አይደል?››
‹‹የምዕተ ዓመት ያህል ነዋ…በዛ ላይ ሄለን ከግቢው ወጥታ በዛች ቀጭን መንገድ ወደ ጀርባ በኩል ስትሄድ ሳያት ምን ተፈጠረ ብዬ ነፍሴ ልትወጣ ነበር….ስልክህን ስደውልልህ ደግሞ አታነሳም››አለችው ስልችት እንዳላት በሚያሳብቅ እና እንባ በተናነቀው ስሜት
‹‹በይ አሁን እንግባ››
‹‹ወዴት ነው የምንገባው?››
‹‹ወደ ውስጥ ነዋ..አንቺ እኚ ቄስ እግዚያብሄር የባረካቸው ናቸው …ገና አብራርቼ እንኳን ስለመጣንበት ጉዳይ ሳልነግራቸው ነው የተረዱኝ…እንደውም አንቺን እዚህ ውጭ አስቀምጪ ይህን ያህል በመቆየቴ በጣም ነው የገሰጹኝ…እሷን ብቻ ይዘኸት ና …እርቁን ለእኔ ተወው ብለውኛል››
‹‹እውነትህን ነው?›› በጉጉት እና በተስፋ ጠየቀችው
‹‹አዎ ተነሽ እንግባ…ለመሆኑ እማዬ ሰላም ነች››
‹‹ሰላም ናቸው… አሁን ልታያቸው አይደል?››
‹‹ወይ አቤልዬ በጣም ነው የፈራውት… ሽንቴ ሁሉ ሊያመልጠኝ ነው››አለች መኪናውን ለቃ ወደ ውጭ እየወጣች
‹‹አይዞሽ ጠንከር በይ›› ብሎ ስትንገዳገድ ደገፋና የመኪናውን በራፍ ዘግቶ እና ቆልፎ ይዞት ወደ አባ ሽፍንፍን ቤት ተጓዘ ..ልክ እቤት ደርሰው የሳሎንን በራፍ አልፋው ወደ ውስጥ እደገቡ እናትዬው በተቀመጡበት ቀና ብለው ሲያዩት እና ልጃቸው ሮዝ መሆኖን ሲያውቁ‹‹ወይኔ ጉዴ!!!›› ብለው ጩኹ….ጩኸታቸው ሮዝን ብቻ ሳይሆን ሌሎችንም አስደነገጠ.
‹‹ግቡ.. ግቡ ››በማለት አባ አቤል እና ሮዝ ተረጋግተው ወደውስጥ እንዲገቡ አበረታቶቸው…
‹‹እማዬ›› አለች ሮዝ ወደውስጥ በዝግታ እየመጣች
‹‹እማዬ አትበይኝ አንቺ ጉድ!! ››አሏት በተቀመጡበት ደንግጠው አፋቸውን በእጃቸው እንደያዙ
‹‹እማ ባክሽ ናፍቀሺኛል …በጣም ናፍቀሺኛል..››አለቻቸው…እናትዬው ፀጥ እንዳሉ ነው… እንባቸው በጉንጫቸው ላይ ተንኳለለ.. ሮዝ ተንደርድራ ወደተቀመጡበት ሄደችና እግራቸው ላይ ተዘረገፈች
‹‹እባክሽ እማ..እኔስ ማን አለኝ? ይቅር በይኝ ..እንደድሮሽ እንደልጅነቴ ተቆጥተሺኝ ና ገርፈሺኝ መልሰሽ አባበብይኝ…እማ ጠረንሽ ናፍቆኛል..እማ ትንፋሽሽ ርቦኛል…››አባ ሽፍንፍን በተቀመጡበት አቤል እንደቆመ ሁኔታውን እየተከታተሉ ነው፡፡
እናትዬው ዝም እንዳሉ ነው….. የሚያደርጉት ግራ ገብቷቸዋል…በዚህ ጊዜ አባ ሽፍንፍን መስቀላቸውን ከኪሳቸውን አወጡና ቆሙ ‹‹እንግዲህ ሰው ሆኖ ለዛውም ልጅ ሆኖ የማያጠፋ የለም…በቃ ይቅር በሏት ››ሲሉ መሸምገላቸውን ጀመሩ
‹‹አባ እርሶ እኮ ስለእሷ ሁሉንም አያውቁም››
‹‹ግድ የለም ሁሉንም ማወቅ አያስፈልገኝም..ግን እርግጠኛ ነኝ ከይቅርታ በላይ የሆነ በደል የለም..በዛ ላይ እናት በልጆ ላይ አትጨክንም..››
‹‹እርሱማ እንዴት ብዬ ጨክናለው?››
‹‹እግዜር ያክብሮት ..እመብርሀን እድሜ ትስጦት›› አባ መረቁ
‹‹በይ ተነሽ ››አሏት እናቷ ጭንቅላቷን እያሻሹ…
‹‹ይቅር አልሺኝ እማ..በቃ ታረቅን?››ባለማን እና በመነፍረቅ ጠየቀች
‹‹ተነሺ አልኩሽ እኮ…››ብለው ተከሻውና አነሱ እና ቀና እንድትል አደረጐትና በስስት እና በናፍቆት ጉንጯን ለመሳም ወደ እሷ በተሳቡበት ደቂቃ ሄለን ለፒያኖ ልምምድ የቀረውን ኩማደሩን ጥበቃ አሰልችቶት በመመለስ የሳሎኑን በራፍ ከፍታ ገባች..ፊት ለፊቷ የሚከወነውን ነገር ስታይ በድንዛዜ ሀውልት ሆና ነው የቋመችው፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሮዝ እና አቤል ሻሸመኔ አባ ሽፍንፍን ቤት ከከተሙ ሶስት ቀን አልፎቸዋል…በእነዚህ ቀናቶች ውስጥ የሮዝ ስሜት ግምሽ ደስታ ግማሽ ሀዘን….ግማሽ ሳቅ ግማሽ ለቅሶ ሁኖ ነው የሰነበተው፡፡ይህ የሆነበት ምክንያት ባላሰበችው ፍጥነት ከእናቷ ይቅርታን አግኝታ የውስጥ ሰላም ብታገኝም…ልጇ ሄለን ግን እስከአሁን አሻፈረኝ እንዳለቻት ነው፡፡በዚህ ክስተት አንድ እውነት ገብቷታል…እናትነት እና ልጅነት መካከል ያለውን ልዩነት…እናትነት የፍቅር ጥግ መግለጫ ነው..እናትነት የይቅር ባይነት የመጨረሻ ማሳያ ነው…ለዚህ ነው ከእናቷ የተመኘችውን ይቅርታ በቀላሉ ያገኘችው..፡፡ከልጇ ግን ቀላል አልሆነላትም..እናት በመሆን እና ልጅ በመሆን መካከል ያለው ልዩነት ይህ ነው
አሁን ሰኣቱ ከጥዋቱ 2 ሰዓት አካባቢ ነው ፡፡ቤተሰቡ በአንድ ጠረጵዛ ዙሪያ ከበው ቁርስ እየበሉ ነው፡፡አባ ሽፍንፍን፤ ሮዝ ፤እናቶ እና አቤል…ሄለንም ጠረጳዛውን ከባ አብራቸው ባትቀመጥም ሳሎን ውስጥ ግን አለች …የቁርስ ሰሀኗን ለብቻዋ ይዛ ሳሎኑ ጥግ ካለ አንድ ኩርሲ ላይ ቁጭ ብላ በፀጥታ እየበላች ነው..ይሄንን ያደረገችው ለሮዝ አልፈልግሽም የሚል መልዕክት ለማስተላለፍ ነው..ቁርሱ እንደተጠናቀቀ ልብሷን ቀይራ ወደውጭ ስትወጣ..አያቶ ወደ ማድቤት አቀኑ…በዚህን ጊዜ ሶስቱ ብቻ ቀሩ..ሮዝ አባ ተነስተው ጥለዋት ከመሄዳቸው በፊት በውስጦ ሚተረማመሰውን ነገር መጠየቅ ጀመረች
‹‹አባ››
‹‹አቤት ልጄ››
‹‹እንደው እርሷም ጨከኑብኝ እኮ?››አለቻቸው
‹‹ምነው ልጄ ?ምን አደረግኩሽ..ሳለውቅ ምን አጠፋው?››
‹‹አይ አጥፍተወ አይደለም..ከእናቴ ስላስታረቁኝ እና የሷን ይቅርታ እዳገኝ ስላደረጉኝ ምን ያህል እንደተደሰትኩና የውስጥ ሰላሜም እንደተመለሰልኝ ልነግሮት አልችልም..ሄለን ላይ ግን ዝም አሉኝ››
‹‹አይ ልጄ መች ዝም አልኩ? አሻፈረኝ አለች እኮ…የአባቴን ማንነት ካልነገረቺኝ እናቴ ነች ብዬ ከእሷ ጋር ምነጋገርበት ጉዳይ የለኝም አለችኝ››
‹‹አይ አባ …እርሶም እኮ አልተጫኗትም?››
‹‹እንዴት እጫናታለው ብለሽ ነው…?እሷ ታዳጊ ወጣት እኮ ነች …ወጣቶችን ደግሞ በፀባይ በማግባባት እንጂ በመጫን እና በማስፈራራት የሆነ ነገር እንዲፈጽሙ ማድረግ ደግ አይደለም…አየሽ ልጄ አሁን በግድ ታረቂያት ብዬ በሳገድዳት እርቃችሁ ከልብ የመነጨ ስለማይሆን የእውነት አይሆንም …የእውነት ካልሆነ ደግሞ ዛላቂ አይሆንም ማለት ነው…እንደምታይው ደግሞ ሄለን ለእኔም በጣም የምወዳት ልጄ ነች…በምንም ነገር ልጫናት አልፈልግም..››ሲሉ ብዙም እንደማይረዶት እንቅጩን ነገሯት፡፡
‹‹እና ምን ይሻለኛል?››ጠየቀች አሁንም ተስፋ ባለመቁረጥ
‹‹የሚሻልሽ ጥያቄዋን መመለስ ብቻ ነው…ለማንኛውም አስቢበት አሁን ልለያችሁ ነው››ብለው የመጨረሻ ምክራቸውን በመስጠት ተለይተዋቸው ወደ ጸሎት ክፍላቸው ገብተው በራፍን ከውስጥ ቀረቀሩት…. ሳሎን ውስጥ አቤል እና ሮዝ ብቻ ቀሩ
‹‹አቤል ምን ይሻለኛል?››አለችው ወደ ክፉ ቀን ጓደኛዋ ዞራ….
‹‹እኔም ግራገብቶኛል ..ግን እኮ አባ ያሉት ነገር እውነታቸውን ነው››
‹‹እኔስ እውነታቸውን አይደለም መች አልኩህ….እውነታቸውን ነው እሺ ምን ላድርግ?››እየጮኸች ከመቀመጫዋ ተነሳች እና ሳሎኑን ለቃ ወደ በረንዳው አመራች
…አቤልም መቀመጫውን ለቆ ተከተላት‹‹እሺ ምን ይሻላል?እኔም እኮ የውስጥ ጭንቀትሽን ሳልረዳ ቀርቼ ሳይሆን ቢጨንቀኝ እና ሌላ ዘዴ አልታየህ ቢለኝ ››
‹‹አውቃለው ለእኔ ስትል እየተጨነቅክ እንደሆነ አውቃለው.. ስለጮህኩብህ ይቅርታ››ብላው በረንዳውን ለቃ ደረጃውን ወረደች እና ግቢ ውስጥ ወዳለች ወደ አንድ የዛፍ ጥላ በመሄድ መሬት ሳር ላይ ተቀመጠች ..አቤልም ያደረገችውን ከማድረግ ውጭ ለጊዜው ሌላ ምርጫ ስላልነበረው ተከተላት እና ሄዶ ስሯ ተቀመጠ…ሁለቱም በዝምታ ተውጠው ውስጣቸው ስለሚብላላው ነገር በየግላቸው ማሰላሰል ጀመሩ….በዚህ ቅጽበት ግን ያልጠበቁት ተፍለቅላቂ ሳቅ ከአካባቢው ተሰማ
👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_አምስት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
ለዘመን ለፍቼ…
ውጤት ለመጨበጥ፣ጥቂት ሲቀረኝ
ሚስጥራዊው አምላክ…..
ወደ ኃላ ስቦ፣ባዶ አስቀረኝ፡፡
እኔም መች የዋዛ፣መች ተስፋ ቆርጬ
ከአንዱ ጀመርኩኝ፣በእልክ ተመስጬ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ለጨረቃዋ ከፊል ምግባሯን አስረክባ ፀሀዮ ወደማደሪያዋ ኮብልላለች፡፡ቀኑ ቢጨልምም ጭላሎ ሆቴል ግን በሰውሰራሽ ብርሀን ደምቋል፡፡በውስጡ ከወዲያ ወዲህ የሚተረማመሱ ኮማሪቶች ቤቱን ሞልተውታል፡፡መቀመጫዎች በሙሉ በጠጩዎች ተይዘዋል፡ዲጄው ሞቅ ያሉ ሀገርኛ ሙዚቃዎችን በተከታታይ እየለቀቀ ነው፡፡እድምተኞቹ ግን ግማሾቹ ከሙዚቃው ምት ጋር ከወዲህ ወዲያ እየተውረገረጉ ይጨፍራሉ… ገሚሱ ደግሞ በየራሳቸው ጫወታ እና ሀሳብ ተጠምደዋል፡፡
ከወደ አንድ ጥግ የተቀመጡ ሶስት ሰዎችም መጠጣቸውን እየተጐነጩ በሀሳብ ሰምጠው የተኮራረፉ ጣውንታሞች መስለዋል፡፡በተለይ ሁለቱ ፊታቸው ተጨማዶ ና ዓይኖቻቸው ፈጠው ይታያሉ…ሶስተኛው ግን ምንም አንኳን በሀሳብ ቢዋጥም ፊቱ ላይ የሚነበበው ግን የእርጋታ እና የአሸናፊነት እርካታ ነው፡፡ይህ ሰው ኩማደር መሀሪ ነው፡፡ሁለቱ ደግሞ የዛሬዋ ጐዶሎ ቀን ከእሱ እጅ ላይ የጣላቸው የከተማዋ ሞጃዎች አቶ ዳዊት ይግዛው እና ገመዳ ነገኦ ናቸው፡፡
እንግዲህ በሌሎች መሰል ጓደኞቻቸው እንዲህ አደረጋቸው ተብሎ ሲወራና ሲነገር የሰሙትን ዛሬ የእነሱ ዕጣ ሆኖ በራሳቸው ሊከሰት ነው፡፡በተለይ ገመዳ ነገኦ ይሄ ገጠመኝ የሞት ያህል ነው የሆነባቸው.. ምክንያቱም ለዚህ ውድቀታቸው የገዛ ልጃቸው ተባባሪ ሆኖ ሲያዩ…የገዛ አብራካቸው ክፋይ ለውድቀታቸው ቋምጦ ወደ መቀመቅ ሲጐትታቸው መታዘብ…የሞት ሞት ነው የሆነባቸው፡፡
እኚ ሁለት ሀብታሞች ኮንትሮባንድ ከኬንያ ጭነው በከተማው ሰንጥቀው ወደመሀል ሀገር ሊያስተላልፉ ሲሉ ነው እጅ ከፍንጅ የያዛቸው፡፡አሁን ኮንትሮባንድ የተጫነባቸው መኪኖች እዚሁ ሆቴል ግቢ ውስጥ ተገትረው በራሱ ሰዎች በኤልያስ እና በባሪያው እየተጠበቁ ነው፡፡እሱ ደግሞ እንሆ ከባለቤቶቹ ጋር በአንድ ጠረጵዛ ዙሪያ ተቀምጦ መጠጡን እየኮመኮመ ነው፡፡
‹‹ተጫወቱ እንጂ …መጀመሪያውኑም እኮ እንደእዚህ አይነት ስራ ስትሰሩ አንድ ቀን እንደዚህ አይነት ችግር ላይ እንደሚጥል መቼስ ከልምድ ታውቁታላችሁ….እንግዲህ ምን ይደረጋል፡፡ የመጣውን ችግር እንደአመጣጡ መወጣት ነው››ሲል አላገጠባቸው፡፡
ከሁለቱ ጠና ያሉት አቶ ገመዳ ነገኦ መናገር ጀመሩ ፤ ከዚህ ቅሌት እንዴትም ብለው በየትኛውም መስዋዕትነት መውጣት አለባቸው…ካለበለዚያ በተከበሩበት ሀገር መዋረዳቸው ነው…እሳቸው እኮ የእዚህች ከተማ የተከበሩ ኢንቨስተር፤መንግስት የሚኮራባቸው ልምታዊ ባለሀብት ናቸው…..ታዲያ ይሄንን በስንት ረብጣ ብር እና ጥረት የገነቡትን ክብራቸውን በአንዴ ገደል ሲገባ ምን ይባላል ?፡፡ ወዳጀቻቸው የሆኑ እና ከእሳቸው ጋ በክብር በየአደባባዩ እና በየስብሰባው የሚታዩት እነዛ የመንግስት ትላልቅ ባለስልጣኖች ምን ያህል ያፍሩባቸዋል ….?ባለስልጣኖቹ እንኳን ምን ያፍሩባቸዋል..አብዛኞቹ ያው እንደእሳቸው ማፈሪያዎች ናቸው…‹‹ይሄውልህ ልጄ መቼስ ሰው ሆኖ የማይሳሳት የለም… እኛም ተሳስተናል…››
አቋረጣቸው…‹‹በቃ ምንም አይነት ዝባዝንኪ ዲስኩር አልፈልግም፡፡አሁን ያልኮችሁ መተከዛችሁን አቁሙና ዘና ብላችሁ ጠጡ ብቻ ነው››ቆሌያቸውን ነው የገፈፈው፡፡‹‹ታዲያ ለምን እዚህ አመጣን…. ?ቀጥታ ፖሊስ ጣቢያ አይወስደንም ነበር?›› ሲሉ ሁለቱም በውስጣቸው ማብሰልሰላቸውን ቀጠሉ..
ኩማንደር ችላ ብሎቸው መጠጡን መምጠጥ ጀመረ…ሲጋራ አወጣና ለኩሶ እያጬሰ ስለእነሱ እያሰበ ዘነ ማለቱን ቀጠለ‹‹አዎ የስንቱን ልብ እንዳቃጠላችሁ አሁን በተራችሁ ልባችሁን እንደ እዚህ ሲጋራ አቃጥለዋለው›.›ሲል በውስጡ ዛተባቸው፡፡
ኩማደር ስለ እነዚህ ከጐኑ ስለተቀመጡት ሁለት ግለሰቦች ታሪክ በደንብ ያውቃል፡፡አዎ ሁለቱም በአባ ሽፍንፍን አማካይነት በተቋቋመው የጐዳና ተዳዳሪዎች ማቋቋሚያ ማህበር ውስጥ በህዝበ ክርስቲያኑ ተመርጠው ኮሚቴ ከሆኑ አንስቶ ይከታተላቸው ነበር፡፡ሌላው ግሞ እነሱ ላይ ትኩረት እንዲያደርግ የገፋፋው ጉዳይ አንደኛው የእሱ አጋር የሆነው የኤልያስ አባትነው፤አንደኛው የእንጀራ አባቱ የወርቅአለማው የልብ ጓደኛ በመሆኑ ነው፡፡
ኩማደር ብርጭቆ ውስጥ ያለውን የመጨረሻውን መጠጥ ጨልጦ ባዶ ካደረገ ቡኃላ አስተናጋጇን ቢል እንድታመጣ አዘዛት..ብዙም አላስጠበቀቻቸው፡፡ እየተውረገረገች ቢሉን ይዛ መጥታ አቀበለችው…ሁለቱም ሂሳቡን ሊከፍሉ እጃቸውን ኪሳቸው ውስጥ በመክተት እኔ ልክፈል እኔ በማለት እርስ በራሳቸው ሲከራከሩ ‹‹ጉቦ መሆኑ ነው?››ሲል አሸማቀቃቸው እና እራሱ ከፍሎ ቀድሞቸው ወጣ ፡፡እየተሸቆጠቆጡ ተከተሉት፡፡ወደ መኖሪያ ቤቱ ነው ይዞቸው የሄደው፡፡እንደደረሰ የወንደላጤ ቤቱን ከፍቶ ገባ ..ተከትለውት ገቡ፡፡ የውስኪ ጠርሙስን ከባታው አነሳ እና ለሁለቱም ቀድቶላቸው ለራሱም ከያዘ ቡኃላ ከፊት ለፊታቸው ተቀመጠ፡፡ በማስተዋል ሲመለከታቸው በጣም እንደተረበሹ እና ግራ እንደተጋቡ ነው ተረዳ ..ይህም በመሆኑ ተደሰተ ፡፡
‹‹በነገራችን ላይ ጉዳያችሁ በህግ ይለቅላችሁ ወይስ እዚሁ እንደራደር?››ሲል አስደንጋጭ ግን በልባቸው ሲመኙት የቆዩትን ጉዳይ በጥያቄ መልክ አቀረበላቸው፡፡
‹‹እንዴት ግልፅ አልሆነልንም?››ጠየቁት አቶ ዳዊት
‹‹ንግግሬ አጭር እና ግልጽ ነው ..እኔ በምለው ተስማምታችሁ ..የማዛችሁን አድርጋችሁ ነጻ መውጣት ትፈልጋላችሁ ወይንስ በትክክለኛው መንገድ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄዳችሁ በሀገሪቷ ህግ መደኘት ነው የምትፈልጉት?››
‹‹አረ ቅበረን..አንተው እንደፈለግክ አድርገን?››ለእሱ መማረካቸውን በመሽቆጥቆጥ አበሰሩት
‹‹አንግዲያው ጥሩ እንጀምራ…››
‹‹አሺ እንዳልክ ››ተርበተበቱ
‹‹ይሄ አሁን የጫናችሁት ኮንትሮባንድ ዋናችሁ ስንት ብር ነው?››
‹‹ሁለት ሚሊዬን ብር አካባቢ ነው››መለሱለት አቶ ዳዊት
‹‹ሲሸጥስ?››
‹‹አራት ሚሊዬን አካባቢ ያወጣል››
‹‹አንድ ሚሊዬን ለእኔ ትከፍላላችሁ››
‹‹አረ እሺ..እሺ››ሁለቱም በአንድ ቃል በደስታ ተስማሙ……..
‹‹እሱ ብቻ አይደለም››በማለት ከስጋት ተንፈስ ያለውን መንፈሳቸውን መልሶ ደግሞ ምን ሊለን ይሆን በሚል ስጋት እንዲወጠሩ አደረጋቸው
‹‹እሺ ሌላ ምን እንታዘዝ?››በለዘበ ድምጽ ጠየቁት ገመዳ ነገኦ
‹‹ወርቅአለማው ጓደኛችሁ ነው አይደል?››
‹‹አዎ ከእኔ ይልቅ ግን ከእሱ ጋር ወዳጆች ናቸው››አሁንም መልሱን የሰጡት አቶ ገመዳ ናቸው፡፡
‹‹ለምጠይቃችሁ ጥያቄ እውነቱን እንድትነግሩኝ ነው ምፈልገው..እሱ ከእናንተ ጋር ይሄንን ስራ አይሰራም እንዴ?››
‹‹ይሰራ ነበር..አሁን ግን እርም ብሎ ካቆመ አንድ ወር አለፈው..ሶስታችንም አንድ ላይ ነበር ይብቃን… አምላክ የያዝነውን ያስበላን ብለን ለማቆም የተስማማነው..ብኃላ እሱ በቃሉ ሲፀና እኔ እና እሱ ግን ይሄው እግዜር ተዋረዱ ሲለን መሰለኝ ቆይ ይህቺን የመጨረሻ ስንል…ቆይ አንዴ ስንል ይሄው ለዚህ ተዳረግን››ሲሉ በፀፀት አንገታቸውን አቀርቅረው አብራተው ያስረዱት አቶ ዳዊት ናቸው ..
የነገሩት ነገር ግን ኩማንደሩን የሚያስደስተው አልነበረም…..ለሁለተኛ ጊዜ በእዚህ ቀለም ወርቅ በሚባል ሰውዬ መበለጡን ሲገነዘብ ውስጡ እርር ድብን አለ…አሁን እፊቱ ቁጭ ብለው ምህረቱን በሚማፀኑት ሰዎች ቦታ እሱን ማየት ነበር የሚፈልገው…ኮንትሮባንድ ሲያመላልስ እጅ ከፍንጅ ይዞት ባዶ ሊያስቀረው ዕቅዱ ነበር..ግን አሁን የሚሰማው ዜና ሀሳቡ እንደተኮላሸበት የሚያረጋግጥ መርዶ
:
#ክፍል_ሀያ_አምስት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
ለዘመን ለፍቼ…
ውጤት ለመጨበጥ፣ጥቂት ሲቀረኝ
ሚስጥራዊው አምላክ…..
ወደ ኃላ ስቦ፣ባዶ አስቀረኝ፡፡
እኔም መች የዋዛ፣መች ተስፋ ቆርጬ
ከአንዱ ጀመርኩኝ፣በእልክ ተመስጬ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ለጨረቃዋ ከፊል ምግባሯን አስረክባ ፀሀዮ ወደማደሪያዋ ኮብልላለች፡፡ቀኑ ቢጨልምም ጭላሎ ሆቴል ግን በሰውሰራሽ ብርሀን ደምቋል፡፡በውስጡ ከወዲያ ወዲህ የሚተረማመሱ ኮማሪቶች ቤቱን ሞልተውታል፡፡መቀመጫዎች በሙሉ በጠጩዎች ተይዘዋል፡ዲጄው ሞቅ ያሉ ሀገርኛ ሙዚቃዎችን በተከታታይ እየለቀቀ ነው፡፡እድምተኞቹ ግን ግማሾቹ ከሙዚቃው ምት ጋር ከወዲህ ወዲያ እየተውረገረጉ ይጨፍራሉ… ገሚሱ ደግሞ በየራሳቸው ጫወታ እና ሀሳብ ተጠምደዋል፡፡
ከወደ አንድ ጥግ የተቀመጡ ሶስት ሰዎችም መጠጣቸውን እየተጐነጩ በሀሳብ ሰምጠው የተኮራረፉ ጣውንታሞች መስለዋል፡፡በተለይ ሁለቱ ፊታቸው ተጨማዶ ና ዓይኖቻቸው ፈጠው ይታያሉ…ሶስተኛው ግን ምንም አንኳን በሀሳብ ቢዋጥም ፊቱ ላይ የሚነበበው ግን የእርጋታ እና የአሸናፊነት እርካታ ነው፡፡ይህ ሰው ኩማደር መሀሪ ነው፡፡ሁለቱ ደግሞ የዛሬዋ ጐዶሎ ቀን ከእሱ እጅ ላይ የጣላቸው የከተማዋ ሞጃዎች አቶ ዳዊት ይግዛው እና ገመዳ ነገኦ ናቸው፡፡
እንግዲህ በሌሎች መሰል ጓደኞቻቸው እንዲህ አደረጋቸው ተብሎ ሲወራና ሲነገር የሰሙትን ዛሬ የእነሱ ዕጣ ሆኖ በራሳቸው ሊከሰት ነው፡፡በተለይ ገመዳ ነገኦ ይሄ ገጠመኝ የሞት ያህል ነው የሆነባቸው.. ምክንያቱም ለዚህ ውድቀታቸው የገዛ ልጃቸው ተባባሪ ሆኖ ሲያዩ…የገዛ አብራካቸው ክፋይ ለውድቀታቸው ቋምጦ ወደ መቀመቅ ሲጐትታቸው መታዘብ…የሞት ሞት ነው የሆነባቸው፡፡
እኚ ሁለት ሀብታሞች ኮንትሮባንድ ከኬንያ ጭነው በከተማው ሰንጥቀው ወደመሀል ሀገር ሊያስተላልፉ ሲሉ ነው እጅ ከፍንጅ የያዛቸው፡፡አሁን ኮንትሮባንድ የተጫነባቸው መኪኖች እዚሁ ሆቴል ግቢ ውስጥ ተገትረው በራሱ ሰዎች በኤልያስ እና በባሪያው እየተጠበቁ ነው፡፡እሱ ደግሞ እንሆ ከባለቤቶቹ ጋር በአንድ ጠረጵዛ ዙሪያ ተቀምጦ መጠጡን እየኮመኮመ ነው፡፡
‹‹ተጫወቱ እንጂ …መጀመሪያውኑም እኮ እንደእዚህ አይነት ስራ ስትሰሩ አንድ ቀን እንደዚህ አይነት ችግር ላይ እንደሚጥል መቼስ ከልምድ ታውቁታላችሁ….እንግዲህ ምን ይደረጋል፡፡ የመጣውን ችግር እንደአመጣጡ መወጣት ነው››ሲል አላገጠባቸው፡፡
ከሁለቱ ጠና ያሉት አቶ ገመዳ ነገኦ መናገር ጀመሩ ፤ ከዚህ ቅሌት እንዴትም ብለው በየትኛውም መስዋዕትነት መውጣት አለባቸው…ካለበለዚያ በተከበሩበት ሀገር መዋረዳቸው ነው…እሳቸው እኮ የእዚህች ከተማ የተከበሩ ኢንቨስተር፤መንግስት የሚኮራባቸው ልምታዊ ባለሀብት ናቸው…..ታዲያ ይሄንን በስንት ረብጣ ብር እና ጥረት የገነቡትን ክብራቸውን በአንዴ ገደል ሲገባ ምን ይባላል ?፡፡ ወዳጀቻቸው የሆኑ እና ከእሳቸው ጋ በክብር በየአደባባዩ እና በየስብሰባው የሚታዩት እነዛ የመንግስት ትላልቅ ባለስልጣኖች ምን ያህል ያፍሩባቸዋል ….?ባለስልጣኖቹ እንኳን ምን ያፍሩባቸዋል..አብዛኞቹ ያው እንደእሳቸው ማፈሪያዎች ናቸው…‹‹ይሄውልህ ልጄ መቼስ ሰው ሆኖ የማይሳሳት የለም… እኛም ተሳስተናል…››
አቋረጣቸው…‹‹በቃ ምንም አይነት ዝባዝንኪ ዲስኩር አልፈልግም፡፡አሁን ያልኮችሁ መተከዛችሁን አቁሙና ዘና ብላችሁ ጠጡ ብቻ ነው››ቆሌያቸውን ነው የገፈፈው፡፡‹‹ታዲያ ለምን እዚህ አመጣን…. ?ቀጥታ ፖሊስ ጣቢያ አይወስደንም ነበር?›› ሲሉ ሁለቱም በውስጣቸው ማብሰልሰላቸውን ቀጠሉ..
ኩማንደር ችላ ብሎቸው መጠጡን መምጠጥ ጀመረ…ሲጋራ አወጣና ለኩሶ እያጬሰ ስለእነሱ እያሰበ ዘነ ማለቱን ቀጠለ‹‹አዎ የስንቱን ልብ እንዳቃጠላችሁ አሁን በተራችሁ ልባችሁን እንደ እዚህ ሲጋራ አቃጥለዋለው›.›ሲል በውስጡ ዛተባቸው፡፡
ኩማደር ስለ እነዚህ ከጐኑ ስለተቀመጡት ሁለት ግለሰቦች ታሪክ በደንብ ያውቃል፡፡አዎ ሁለቱም በአባ ሽፍንፍን አማካይነት በተቋቋመው የጐዳና ተዳዳሪዎች ማቋቋሚያ ማህበር ውስጥ በህዝበ ክርስቲያኑ ተመርጠው ኮሚቴ ከሆኑ አንስቶ ይከታተላቸው ነበር፡፡ሌላው ግሞ እነሱ ላይ ትኩረት እንዲያደርግ የገፋፋው ጉዳይ አንደኛው የእሱ አጋር የሆነው የኤልያስ አባትነው፤አንደኛው የእንጀራ አባቱ የወርቅአለማው የልብ ጓደኛ በመሆኑ ነው፡፡
ኩማደር ብርጭቆ ውስጥ ያለውን የመጨረሻውን መጠጥ ጨልጦ ባዶ ካደረገ ቡኃላ አስተናጋጇን ቢል እንድታመጣ አዘዛት..ብዙም አላስጠበቀቻቸው፡፡ እየተውረገረገች ቢሉን ይዛ መጥታ አቀበለችው…ሁለቱም ሂሳቡን ሊከፍሉ እጃቸውን ኪሳቸው ውስጥ በመክተት እኔ ልክፈል እኔ በማለት እርስ በራሳቸው ሲከራከሩ ‹‹ጉቦ መሆኑ ነው?››ሲል አሸማቀቃቸው እና እራሱ ከፍሎ ቀድሞቸው ወጣ ፡፡እየተሸቆጠቆጡ ተከተሉት፡፡ወደ መኖሪያ ቤቱ ነው ይዞቸው የሄደው፡፡እንደደረሰ የወንደላጤ ቤቱን ከፍቶ ገባ ..ተከትለውት ገቡ፡፡ የውስኪ ጠርሙስን ከባታው አነሳ እና ለሁለቱም ቀድቶላቸው ለራሱም ከያዘ ቡኃላ ከፊት ለፊታቸው ተቀመጠ፡፡ በማስተዋል ሲመለከታቸው በጣም እንደተረበሹ እና ግራ እንደተጋቡ ነው ተረዳ ..ይህም በመሆኑ ተደሰተ ፡፡
‹‹በነገራችን ላይ ጉዳያችሁ በህግ ይለቅላችሁ ወይስ እዚሁ እንደራደር?››ሲል አስደንጋጭ ግን በልባቸው ሲመኙት የቆዩትን ጉዳይ በጥያቄ መልክ አቀረበላቸው፡፡
‹‹እንዴት ግልፅ አልሆነልንም?››ጠየቁት አቶ ዳዊት
‹‹ንግግሬ አጭር እና ግልጽ ነው ..እኔ በምለው ተስማምታችሁ ..የማዛችሁን አድርጋችሁ ነጻ መውጣት ትፈልጋላችሁ ወይንስ በትክክለኛው መንገድ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄዳችሁ በሀገሪቷ ህግ መደኘት ነው የምትፈልጉት?››
‹‹አረ ቅበረን..አንተው እንደፈለግክ አድርገን?››ለእሱ መማረካቸውን በመሽቆጥቆጥ አበሰሩት
‹‹አንግዲያው ጥሩ እንጀምራ…››
‹‹አሺ እንዳልክ ››ተርበተበቱ
‹‹ይሄ አሁን የጫናችሁት ኮንትሮባንድ ዋናችሁ ስንት ብር ነው?››
‹‹ሁለት ሚሊዬን ብር አካባቢ ነው››መለሱለት አቶ ዳዊት
‹‹ሲሸጥስ?››
‹‹አራት ሚሊዬን አካባቢ ያወጣል››
‹‹አንድ ሚሊዬን ለእኔ ትከፍላላችሁ››
‹‹አረ እሺ..እሺ››ሁለቱም በአንድ ቃል በደስታ ተስማሙ……..
‹‹እሱ ብቻ አይደለም››በማለት ከስጋት ተንፈስ ያለውን መንፈሳቸውን መልሶ ደግሞ ምን ሊለን ይሆን በሚል ስጋት እንዲወጠሩ አደረጋቸው
‹‹እሺ ሌላ ምን እንታዘዝ?››በለዘበ ድምጽ ጠየቁት ገመዳ ነገኦ
‹‹ወርቅአለማው ጓደኛችሁ ነው አይደል?››
‹‹አዎ ከእኔ ይልቅ ግን ከእሱ ጋር ወዳጆች ናቸው››አሁንም መልሱን የሰጡት አቶ ገመዳ ናቸው፡፡
‹‹ለምጠይቃችሁ ጥያቄ እውነቱን እንድትነግሩኝ ነው ምፈልገው..እሱ ከእናንተ ጋር ይሄንን ስራ አይሰራም እንዴ?››
‹‹ይሰራ ነበር..አሁን ግን እርም ብሎ ካቆመ አንድ ወር አለፈው..ሶስታችንም አንድ ላይ ነበር ይብቃን… አምላክ የያዝነውን ያስበላን ብለን ለማቆም የተስማማነው..ብኃላ እሱ በቃሉ ሲፀና እኔ እና እሱ ግን ይሄው እግዜር ተዋረዱ ሲለን መሰለኝ ቆይ ይህቺን የመጨረሻ ስንል…ቆይ አንዴ ስንል ይሄው ለዚህ ተዳረግን››ሲሉ በፀፀት አንገታቸውን አቀርቅረው አብራተው ያስረዱት አቶ ዳዊት ናቸው ..
የነገሩት ነገር ግን ኩማንደሩን የሚያስደስተው አልነበረም…..ለሁለተኛ ጊዜ በእዚህ ቀለም ወርቅ በሚባል ሰውዬ መበለጡን ሲገነዘብ ውስጡ እርር ድብን አለ…አሁን እፊቱ ቁጭ ብለው ምህረቱን በሚማፀኑት ሰዎች ቦታ እሱን ማየት ነበር የሚፈልገው…ኮንትሮባንድ ሲያመላልስ እጅ ከፍንጅ ይዞት ባዶ ሊያስቀረው ዕቅዱ ነበር..ግን አሁን የሚሰማው ዜና ሀሳቡ እንደተኮላሸበት የሚያረጋግጥ መርዶ
👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...አባ ሽፍንንፍን በአይጣማዋ ቪታራ መኪናቸው እራሳቸው እየነዱ ወደ ስብሰባ ስፍራ እያመሩ ነው፡፡በእለቱ የስብሰባ አጀንዳ በእሳቸው አነሳሽነት የተቋቋመውን የጓዳና ተዳዳሪዎች ማቋቋሚያ ድርጅትን ስራ እንቀስቃሴን ለመገምገም እና ቀጠይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ነው፡፡የስብሰባው ቦታ በጽ/ቤቱ ውስጥ ነው፡፡ጽ/ቤቱ የሚገኘው ዜሮ ሶስት ቀበሌ ከጤና ጣቢያው በስተጀርባ በኩል ሲሆን ቤቱ በፊት የተሰራው ለመኖሪያ ቤትነት ነበር… ማህበሩ ሲቋቋም ተከራየውና ቢሮው አደረገው፡፡ ውጭ በሩ ላይ በጥቁር ቀለም ድርብ ጽሁፍ <የሻሻመኔ ከተማ የጐዳና ኑዋሪ ወገኖች ማቋቋሚያ በጐ አድራጐት ድርጅት> ይላል፡፡
አባ ልክ በሰዓቱ ነበር ስብሰባው ቦታ ላይ የደረሱት..ዘበኛው ቶሎ ብሎ በራፉን ከፈተላቸው….ወደ ውስጥ ዘልቀው ገቡና መኪናቸውን ጥግ አስይዘው በማቆም ሞተሩን አጥፍተው ወረዱ ..በተለመደው የእርጋታ እርምጃቸው ወደ ስብሰባው አዳራሽ ዘለቁ…የአባን መስቀል ለመሳለም እና ለእሳቸው ያላቸውን አክብሮት ለመግለጽ ሁሉም ከመቀመጫቸው ተነሱ ፡፡አባም በፈገግታ እና መንፈሳዊ የአባትነት ጸጋ በተጐናጸፈ ድባብ ሁሉንም አሳልመው ወደመሀል ወንበራቸው በመሄድ ተቀመጡ
…..አባ ተደላድለው ከተቀመጡ ቡኃላ የስራ ባለደረቦቻቸውን በማስተዋል ይመለከቷቸው ነበር ፡፡በዚህ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ አራት ወንዶች እና አንድ ሴት አለች፡፡ከፊት ለፊታቸው ወርቅ አለማው ይታያል..ዳለቻ ቀለም ያለው ሙሉ ሱፍ ለብሶ የፓርላማ ተወካይ መስሏል…ግን መረጋጋት አይነበብበትም…ምን ግዜም እኚ ቄስ ባሉበት አካባቢ ሲገኝ ይጨንቀዋል፡፡የሆነ የውስጥ ሀጥያቱን የሚያነቡበት ይመስለዋል፡፡ከጐኑ የተቀመጠችው ጸባየ ሸጋዋ እና ባለ ጥሩ ስነ-ምግባር ባለቤት የሆነችው ወ/ሮ ይርገዱ ነች፡፡በጣም ምትሽቀረቀር እና ለውበቷ አብዝታ ምትጨነቅ ሴት አይደለችም..ግን ደግሞ ለእራሷ የሚመጥናት አለባበስ ከመልበስ አትቦዝንም.. የዛሬውም አለባበሶ እንደዛው ነው፡፡ከጐኗ አቶ ገመዳ ነገኦ..ከሙሉ ግርማ ሞገሳቸው እና መጀነናቸው ጋር ተኮፍሰዋል…ቀጥሎ አቶ ዳዊት ሽበት የወረረው ጸጉራቸውን እየዳበሱ አቀርቅረው የስብሰባውን መጀመር ይጠባቃሉ….
አባ ሽፍንፍን ስለ ስብሰባው አጀንዳ አጠር ያለች ማብራሪያ እና መግቢያ ንግግር ካደረጉ ቡኃላ እድሉን ለተሰብሳቢዎች ሰጡ ..
በመጀመሪያ ወርቅ አለማው ነበር የስራ ድርሻውን አስመልክቷ እስከአሁን በእሱ በኩል ስለተከወኑ ስራዎች ሪፖርት ማቅረብ የጀመረው
ወርቅአለማው የመሀበሩ ገንዘብ ያዥ ነው፡፡
ጀመረ……
‹‹እንግዲህ እስከአሁን እርዳታ እንዲያደርጉልን ከጠየቅናቸው ድርጅቶች እና ግለሰብ ከሆኑ ምዕመናን መሰብሰብ የቻልነውን የገንዘብ መጠን ሪፖርት አደርጋለው…በመጀመሪያ አንድ የሆላንደ ግብረ ሰናይ ድርጅት 100 ሺ ዶላር ሰጥቶናል..አንድ በህፃናት ላይ ከሚሰራ አገር በቀል ድርጀት ደግሞ የአንድ ሚሊዬን ብር እርዳታ ማግኘት ችለናል..ከግለሰብ ምዕመናኖች ደግሞ በተለያየ ጊዜ የተሰበሰበ ወደ ሁለት መቶ ሃምሳ ሁለት ሺ ብር ማግኘት ችለናል…ሌላው የእዚሁ ኮሚቴ አባል ከሆኑት ውስጥ አባታችን በግላቸው መቶ ሺ ብር..አቶ ዳዊት 50 ሺ ብር አቶ ገመዳ 50 ሺ ብር ወይዘሮ ይርገዱ 75 ሺ ብር..የራሴን መግለጽ ካስፈለገ 50 ሺ ብር በአጠቃላይ እስከአሁን በአካውንታችን መግባት የቻለው ብር 3 ሚሊዬን 577 ሺ ብር ማግኘት ችለናል..ቃል የተገባልን ደግሞ ከሁለት ሚሊዬን ብር በላይ ነው…በጣም አስደሳቹ እና የሚገርመው ደግሞ የማህበራችን ዝና በሀገራችን ባሉ በተለያዩ ከተሞች በዚህ አጭር ቀናቶች ውስጥ መናኘቱ ነው፡፡ብዙዎቹ እንዲያውም ለምሳሌ እንደ ሀዋሳ እና ዝዋይ ያሉ ኑዋሪዎች በከተማቸው ቅርንጫፍ ቢሮ እንድንከፍት ሁሉ ጠይቀውናል››አመሰግናለው ብሎ ንግግሩን አጠናቀቀ…
ወይዘሮ ይርገዱ ተረከበችውና ንግግሮን ቀጠለች‹‹ያው እኔ እንድሰራው የተሰጠኝ ከሞላ ጐደል ጥሩ እየሄደልኝ ነው…ማህበራን እስከ አሁን አሁን አቶ ወርቅአለማው ከጠቀሳቸው ድርጅቶች ሌላ ከሶስት የውጭ አገር እና ከሁለት የሀገር ውስጥ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር በአካልም ቢሮቸው ድረስ በመሄድና በኢንተርኔት ግንኙነት ፈጥረን ነበር ሁሉም በጐ ምላሽ ነው የሰጡን… ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ እርግጠኛውን መልስ እንደሚሰጡን እና ከገንዘብ መጠኑ ጋር እደሚገልጹልን ነግረውናል…ቃላቸውንም እንደሚያከብሩ እተማመናለው..፡፡እንግዲህ በዚህ ሁኔታ ሌሎችን ማነጋገር እና ማግባባቱን ስራ እንቀጥላለን››አመሰግናለው
ቀጠሉ አዛውንቱ አቶ ዳዊት‹‹በእኔ በኩል የተሰጠኝን ስራ ቢያንስ የመጀመሪያውን ምዕራፍ ማስኬድ ችያለው..ከተሰጡኝ ሀላፊነቶች ውስጥ አንደኛው…ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ለጐዳና ልጆቹ የሚሆን የሞያ ማሰልጠኛ ተቋም ለማቋቋም እና ለመኖሪያ ቦታም ጭምር የሚሆናቸው ህንፃ ለመገንት የሚሆን ቦታ በስንት ጫቅጭቅም ቢሆን የከተማዋ መዘጋጃ ከከተማዋ ወጣ ቢልም ሰፋ ያለ መሬት አስረክቦናል..በሌላ በኩል ደግሞ በቦታው ላይ የሚገነቡ ህንጻዎችን ዲዛይን አንድ የኮንሰልታንት ድርጅት በነጻ እየሰራልን ይገኛል…ለጊዜው ግን አሁን መጩው ጊዜ የክረምት ወቅት በመሆኑ በጣም አጣዳፊ የሆነውን የመጠለያውን ጉዳይ 50 የሚሆኑ ሰርቢስ ቤቶችን ለመስራት በተወሰነው መሰረት ከአንድ ህንጻ ተቋራጭ ጋር ተስማምተናል…በሚቀጥለው ሳምንት የቁፋሮ ስራ እደሚጀምር እርግጠኛ ነኝ››አመሰግናለው
ቀጥሎ የአቶ ገመዳ ተራ ነበር…በተሰጣቸው የስራ ድርሻ ላይ ሪፖርት ሊያቀርብ ማስታወሻቸውን ገለጥ ገለጥ አድገው ለመናገር ጉሮራቸውን እያፀዳዱ ሳለ….የቢሮው በራፍ ተንኳኳ ..እና ተከፈተ…ዘበኛው ነበር..አልፎ ገባና ወደ አባ በመጠጋት በጆሮቸው ሹክ አላቸው‹‹ግባ በለው …ይግባ››አሉት
ዘበኛው እንዳመጣጡ ተመልሶ ወጣና ሌላ ሰው ላከ…የመጣው ሰው በእጁ ጥቁር ሳምሶናይት ይዞል..የዚህ ሰው መምጣት ከቤቱ አንድ ሰው በጣም አስደንግጦል…አቶ ገመዳ….አሁን ፊት ለፊታው የሚያዩት ልጃቸውም ጠላታቸውም የሆነውን ኤልያስን ነው..ምን ሊሰራ እንደመጣ ምንም ሊገምቱ እና ሊገለጽላቸው አልቻለም…‹‹ደግሞ የያዘው ምንድነው?››ግራ ተጋቡ..መቼስ ከእሱ መልካም ነገር አይጠበቅም…እሳቸውን የተመለከተ ምን መአት ይዞባቸው እንደመጣ እስኪሰሙ ነው የቸኮሉት፡፡
‹‹አቤት ወንድሜ ምን እንታዘዝ?››ዝግ ባለ እና በተረጋ ድምጽ ጠየቁት አባ
‹‹አባ ….ኩማደር መሀሪ ልኮኝ ነው.. ለአላማችሁ ማስፈጸሚያ ትንሽ ቢጠቅማችሁ ይህቺን ብር አስረክብልኝ ብሎኝ ነው…እሱ ስብሰባ ላይ ስለሆነ በአካል መጥቶ ማስረከብ አልቻለም››ይህ ንግር ደግሞ የመርዶ ያህል ያስደነገጠው አቶ ዘላለምን ሳይሆነ ቀለምወርቅን ነው
‹‹ኩማደር የቱ?›› እራሱን መቆጣጠር በተሳነው ስሜት ጠየቀ ወርቅ አለማው
‹‹ኩማንደር መሀሪ አልኩ እኮ.. የፖሊስ አዛዡ››በእርጋታ መለሰ ኤልያስ
‹‹እንዴት ሆኖ?››ድጋሚ ጥያቄ አቶ ወርቅአለማው
‹‹ምን ማለት ነው አቶ ወርቅ አለማው..?ነው ወይስ እኛ ማናውቀው ችግር አለ?››ጠየቁት አባ በጥቁር መነጽራቸው ውስጥ አጨንቁረው እያዩት
‹‹ኸረ በፍጹም..ምንም አላውቅም እንዲሁ ገርሞኝ ነው እንጂ..››
‹‹እኮ ምኑ ገረመህ …ከኩማንደሩ ጋ እውቂያ አላችሁ እንዴ?››ጥያቄያቸውን አላቆረጡም አባ
‹‹አረ በዝና እና በስም ብቻ ነው የማውቀው…እንዲሁ አንድ የመንግስት ቅጥረኛ እንዲህ የማህበራችን አላማ ገብቶት ቢሮችን ድረስ መጥቶ ሲለግሰን በማየቴ ተደስቼ ነው…››በማለት ከውስጥ የተሰማውን ስሜት ሸመጠጠ
‹‹ትክክል ነህ
:
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...አባ ሽፍንንፍን በአይጣማዋ ቪታራ መኪናቸው እራሳቸው እየነዱ ወደ ስብሰባ ስፍራ እያመሩ ነው፡፡በእለቱ የስብሰባ አጀንዳ በእሳቸው አነሳሽነት የተቋቋመውን የጓዳና ተዳዳሪዎች ማቋቋሚያ ድርጅትን ስራ እንቀስቃሴን ለመገምገም እና ቀጠይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ነው፡፡የስብሰባው ቦታ በጽ/ቤቱ ውስጥ ነው፡፡ጽ/ቤቱ የሚገኘው ዜሮ ሶስት ቀበሌ ከጤና ጣቢያው በስተጀርባ በኩል ሲሆን ቤቱ በፊት የተሰራው ለመኖሪያ ቤትነት ነበር… ማህበሩ ሲቋቋም ተከራየውና ቢሮው አደረገው፡፡ ውጭ በሩ ላይ በጥቁር ቀለም ድርብ ጽሁፍ <የሻሻመኔ ከተማ የጐዳና ኑዋሪ ወገኖች ማቋቋሚያ በጐ አድራጐት ድርጅት> ይላል፡፡
አባ ልክ በሰዓቱ ነበር ስብሰባው ቦታ ላይ የደረሱት..ዘበኛው ቶሎ ብሎ በራፉን ከፈተላቸው….ወደ ውስጥ ዘልቀው ገቡና መኪናቸውን ጥግ አስይዘው በማቆም ሞተሩን አጥፍተው ወረዱ ..በተለመደው የእርጋታ እርምጃቸው ወደ ስብሰባው አዳራሽ ዘለቁ…የአባን መስቀል ለመሳለም እና ለእሳቸው ያላቸውን አክብሮት ለመግለጽ ሁሉም ከመቀመጫቸው ተነሱ ፡፡አባም በፈገግታ እና መንፈሳዊ የአባትነት ጸጋ በተጐናጸፈ ድባብ ሁሉንም አሳልመው ወደመሀል ወንበራቸው በመሄድ ተቀመጡ
…..አባ ተደላድለው ከተቀመጡ ቡኃላ የስራ ባለደረቦቻቸውን በማስተዋል ይመለከቷቸው ነበር ፡፡በዚህ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ አራት ወንዶች እና አንድ ሴት አለች፡፡ከፊት ለፊታቸው ወርቅ አለማው ይታያል..ዳለቻ ቀለም ያለው ሙሉ ሱፍ ለብሶ የፓርላማ ተወካይ መስሏል…ግን መረጋጋት አይነበብበትም…ምን ግዜም እኚ ቄስ ባሉበት አካባቢ ሲገኝ ይጨንቀዋል፡፡የሆነ የውስጥ ሀጥያቱን የሚያነቡበት ይመስለዋል፡፡ከጐኑ የተቀመጠችው ጸባየ ሸጋዋ እና ባለ ጥሩ ስነ-ምግባር ባለቤት የሆነችው ወ/ሮ ይርገዱ ነች፡፡በጣም ምትሽቀረቀር እና ለውበቷ አብዝታ ምትጨነቅ ሴት አይደለችም..ግን ደግሞ ለእራሷ የሚመጥናት አለባበስ ከመልበስ አትቦዝንም.. የዛሬውም አለባበሶ እንደዛው ነው፡፡ከጐኗ አቶ ገመዳ ነገኦ..ከሙሉ ግርማ ሞገሳቸው እና መጀነናቸው ጋር ተኮፍሰዋል…ቀጥሎ አቶ ዳዊት ሽበት የወረረው ጸጉራቸውን እየዳበሱ አቀርቅረው የስብሰባውን መጀመር ይጠባቃሉ….
አባ ሽፍንፍን ስለ ስብሰባው አጀንዳ አጠር ያለች ማብራሪያ እና መግቢያ ንግግር ካደረጉ ቡኃላ እድሉን ለተሰብሳቢዎች ሰጡ ..
በመጀመሪያ ወርቅ አለማው ነበር የስራ ድርሻውን አስመልክቷ እስከአሁን በእሱ በኩል ስለተከወኑ ስራዎች ሪፖርት ማቅረብ የጀመረው
ወርቅአለማው የመሀበሩ ገንዘብ ያዥ ነው፡፡
ጀመረ……
‹‹እንግዲህ እስከአሁን እርዳታ እንዲያደርጉልን ከጠየቅናቸው ድርጅቶች እና ግለሰብ ከሆኑ ምዕመናን መሰብሰብ የቻልነውን የገንዘብ መጠን ሪፖርት አደርጋለው…በመጀመሪያ አንድ የሆላንደ ግብረ ሰናይ ድርጅት 100 ሺ ዶላር ሰጥቶናል..አንድ በህፃናት ላይ ከሚሰራ አገር በቀል ድርጀት ደግሞ የአንድ ሚሊዬን ብር እርዳታ ማግኘት ችለናል..ከግለሰብ ምዕመናኖች ደግሞ በተለያየ ጊዜ የተሰበሰበ ወደ ሁለት መቶ ሃምሳ ሁለት ሺ ብር ማግኘት ችለናል…ሌላው የእዚሁ ኮሚቴ አባል ከሆኑት ውስጥ አባታችን በግላቸው መቶ ሺ ብር..አቶ ዳዊት 50 ሺ ብር አቶ ገመዳ 50 ሺ ብር ወይዘሮ ይርገዱ 75 ሺ ብር..የራሴን መግለጽ ካስፈለገ 50 ሺ ብር በአጠቃላይ እስከአሁን በአካውንታችን መግባት የቻለው ብር 3 ሚሊዬን 577 ሺ ብር ማግኘት ችለናል..ቃል የተገባልን ደግሞ ከሁለት ሚሊዬን ብር በላይ ነው…በጣም አስደሳቹ እና የሚገርመው ደግሞ የማህበራችን ዝና በሀገራችን ባሉ በተለያዩ ከተሞች በዚህ አጭር ቀናቶች ውስጥ መናኘቱ ነው፡፡ብዙዎቹ እንዲያውም ለምሳሌ እንደ ሀዋሳ እና ዝዋይ ያሉ ኑዋሪዎች በከተማቸው ቅርንጫፍ ቢሮ እንድንከፍት ሁሉ ጠይቀውናል››አመሰግናለው ብሎ ንግግሩን አጠናቀቀ…
ወይዘሮ ይርገዱ ተረከበችውና ንግግሮን ቀጠለች‹‹ያው እኔ እንድሰራው የተሰጠኝ ከሞላ ጐደል ጥሩ እየሄደልኝ ነው…ማህበራን እስከ አሁን አሁን አቶ ወርቅአለማው ከጠቀሳቸው ድርጅቶች ሌላ ከሶስት የውጭ አገር እና ከሁለት የሀገር ውስጥ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር በአካልም ቢሮቸው ድረስ በመሄድና በኢንተርኔት ግንኙነት ፈጥረን ነበር ሁሉም በጐ ምላሽ ነው የሰጡን… ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ እርግጠኛውን መልስ እንደሚሰጡን እና ከገንዘብ መጠኑ ጋር እደሚገልጹልን ነግረውናል…ቃላቸውንም እንደሚያከብሩ እተማመናለው..፡፡እንግዲህ በዚህ ሁኔታ ሌሎችን ማነጋገር እና ማግባባቱን ስራ እንቀጥላለን››አመሰግናለው
ቀጠሉ አዛውንቱ አቶ ዳዊት‹‹በእኔ በኩል የተሰጠኝን ስራ ቢያንስ የመጀመሪያውን ምዕራፍ ማስኬድ ችያለው..ከተሰጡኝ ሀላፊነቶች ውስጥ አንደኛው…ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ለጐዳና ልጆቹ የሚሆን የሞያ ማሰልጠኛ ተቋም ለማቋቋም እና ለመኖሪያ ቦታም ጭምር የሚሆናቸው ህንፃ ለመገንት የሚሆን ቦታ በስንት ጫቅጭቅም ቢሆን የከተማዋ መዘጋጃ ከከተማዋ ወጣ ቢልም ሰፋ ያለ መሬት አስረክቦናል..በሌላ በኩል ደግሞ በቦታው ላይ የሚገነቡ ህንጻዎችን ዲዛይን አንድ የኮንሰልታንት ድርጅት በነጻ እየሰራልን ይገኛል…ለጊዜው ግን አሁን መጩው ጊዜ የክረምት ወቅት በመሆኑ በጣም አጣዳፊ የሆነውን የመጠለያውን ጉዳይ 50 የሚሆኑ ሰርቢስ ቤቶችን ለመስራት በተወሰነው መሰረት ከአንድ ህንጻ ተቋራጭ ጋር ተስማምተናል…በሚቀጥለው ሳምንት የቁፋሮ ስራ እደሚጀምር እርግጠኛ ነኝ››አመሰግናለው
ቀጥሎ የአቶ ገመዳ ተራ ነበር…በተሰጣቸው የስራ ድርሻ ላይ ሪፖርት ሊያቀርብ ማስታወሻቸውን ገለጥ ገለጥ አድገው ለመናገር ጉሮራቸውን እያፀዳዱ ሳለ….የቢሮው በራፍ ተንኳኳ ..እና ተከፈተ…ዘበኛው ነበር..አልፎ ገባና ወደ አባ በመጠጋት በጆሮቸው ሹክ አላቸው‹‹ግባ በለው …ይግባ››አሉት
ዘበኛው እንዳመጣጡ ተመልሶ ወጣና ሌላ ሰው ላከ…የመጣው ሰው በእጁ ጥቁር ሳምሶናይት ይዞል..የዚህ ሰው መምጣት ከቤቱ አንድ ሰው በጣም አስደንግጦል…አቶ ገመዳ….አሁን ፊት ለፊታው የሚያዩት ልጃቸውም ጠላታቸውም የሆነውን ኤልያስን ነው..ምን ሊሰራ እንደመጣ ምንም ሊገምቱ እና ሊገለጽላቸው አልቻለም…‹‹ደግሞ የያዘው ምንድነው?››ግራ ተጋቡ..መቼስ ከእሱ መልካም ነገር አይጠበቅም…እሳቸውን የተመለከተ ምን መአት ይዞባቸው እንደመጣ እስኪሰሙ ነው የቸኮሉት፡፡
‹‹አቤት ወንድሜ ምን እንታዘዝ?››ዝግ ባለ እና በተረጋ ድምጽ ጠየቁት አባ
‹‹አባ ….ኩማደር መሀሪ ልኮኝ ነው.. ለአላማችሁ ማስፈጸሚያ ትንሽ ቢጠቅማችሁ ይህቺን ብር አስረክብልኝ ብሎኝ ነው…እሱ ስብሰባ ላይ ስለሆነ በአካል መጥቶ ማስረከብ አልቻለም››ይህ ንግር ደግሞ የመርዶ ያህል ያስደነገጠው አቶ ዘላለምን ሳይሆነ ቀለምወርቅን ነው
‹‹ኩማደር የቱ?›› እራሱን መቆጣጠር በተሳነው ስሜት ጠየቀ ወርቅ አለማው
‹‹ኩማንደር መሀሪ አልኩ እኮ.. የፖሊስ አዛዡ››በእርጋታ መለሰ ኤልያስ
‹‹እንዴት ሆኖ?››ድጋሚ ጥያቄ አቶ ወርቅአለማው
‹‹ምን ማለት ነው አቶ ወርቅ አለማው..?ነው ወይስ እኛ ማናውቀው ችግር አለ?››ጠየቁት አባ በጥቁር መነጽራቸው ውስጥ አጨንቁረው እያዩት
‹‹ኸረ በፍጹም..ምንም አላውቅም እንዲሁ ገርሞኝ ነው እንጂ..››
‹‹እኮ ምኑ ገረመህ …ከኩማንደሩ ጋ እውቂያ አላችሁ እንዴ?››ጥያቄያቸውን አላቆረጡም አባ
‹‹አረ በዝና እና በስም ብቻ ነው የማውቀው…እንዲሁ አንድ የመንግስት ቅጥረኛ እንዲህ የማህበራችን አላማ ገብቶት ቢሮችን ድረስ መጥቶ ሲለግሰን በማየቴ ተደስቼ ነው…››በማለት ከውስጥ የተሰማውን ስሜት ሸመጠጠ
‹‹ትክክል ነህ
👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
*የፍትህ ሚዛን መዛነፍ …የእምነት መጓደል ሸክሙ
ደስታን በቁም መዘረፍ…ያለው ሰቆቃ ህመሙ
የተገረዘ ተስፋ…ኑሮው ነገር ዓለሙ፡፡
በቀል ላጨለመው ልብ …ጥቁር ነው የህይወት ቀለሙ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
...አልያስ እና ባሪያው ናቸው…ሁለቱም በዚህን ሰዓት ወደ እሱ ቤት አመጣጣቸው የተልኮቸውን ሪፖርት ሊያቀርቡለት መሆኑን ያውቃል…ሁለቱንም የተለያየ ተልዕኮ ሰጥቶ አሳማርቶቸው ነበር….አሪፍ የምስራችም ይዘውለት እንደመጡ ውስጡ እየነገረው ነው…
‹‹እሺ እንዴት ናችሁ ?››በፍቅር እና በፈገግታ እየተቀበላቸው ጠየቃቸው
‹‹ሁሉም ነገር ሰላም ነው..አንተስ?››ኤልያስ መለሰለት
‹‹ሰላም ነኝ..ይሄውና የጥዋቷን ፀሀይን በፍቅር እየሞቅኮት ነው?››
‹‹አሪፍ ነው ደስ ትላለች..››ባሪያው ነው የተናገረው
‹‹ኑ ወደ ውስጥ እንግባ››በማለት ቀድሞቸው ወደ ቤት ዘለቀ እና ወንበር ይዞ ተቀመጠ..እነሱም ከፊት ለፊቱ ባለው ወንበር ጐን ለጐን ተቀመጡ…
‹‹እሺ ኤልያስ እንዴት ነበር ለሊቱ?››
የሚገርም ሁኔታ ነው የገጠመን…. ልክ ዘጠኝ ሰዓት ሲል ነበር የተሰማራነው..በተነጋገርነው መሰረት ከእኔ ውጭ ሌሎች ሁለት ልጆች ይዤ ነበር የሄድኩት… በኃላ በኩል አጥር ዘለን ነበር የገባነው…ሁለቱን አጋሮቼን ወጭ ጥዬ ወደቤቱ ተጠጋው..የውስጥ መብራት እንደበራ ነው…በያዝኮቸው ማስተር ቁልፎች ተጠቅሜ ቁልፉን ለመክፈት ስሞክር እሯሱ ተከፈተልኝ..ደስ አላለኝም፡፡ፈተና የሌለው ነገር ድሮም አይደላኝ…ወደውስጥ ዘልቄ ገባው..በጓሮ በኩል ባለው በራፍ ስለገባው ቀድሜ ኮሪደር ላይ ነው ያረፍኩት..እንደጠረጠርኩት ውስጥ መልካም ነገር አልገጠመኝም ..ከወደ ሳሎን ድምፅ ይሰማል… ጭቅጭቅ ፡፡ ተጠጋውና ከሳሎኑ ቀጥሎ ባለ አንድ ጨለማ ክፍል ውስጥ በመግባት እራሴን ሸሽጌ ጆሮዬን ግድግዳ ላይ ለጥፌ ማዳመጥ ጀመርኩ……..
‹‹አንቺ አውሬ አመንዝራ ከገዛ ጓደኛዬ ጋ በገዛ አልጋዬ ትወድቂያለሽ?›››ወርቅአለማው ያንቧርቃል
‹‹አረ በፍጹም ምንም አላደረግኩም››ትመልሳለች
‹‹ታዲያ ከለሊቱ ስድስት ሰዓት እቤቴ ምን አባቱ ይሰራል?››
‹‹በጊዜ እኮ ነው የመጣው ..አንተን እየጠበቀ ነበር››
‹‹አረ ባክሽ እኔን እየጠበቀ..አንቺም ውጭ የማድር መስሎሽ ደውለሽ ጠርተሺው ነው…ደግሞ የእኔን መኪና እያየ እንዴት ተስፈንጥሮ እንደተፈተለከ ይገርማል…እሱን ግድ የለም እሰራለታለው››ይለፈልፋል
‹‹አረ ቀለም …ተረጋጋ››
‹‹ጭራሽ ልረጋጋ..ምን አገኘው ብዬ ልረጋጋ .. ?ከለሊቱ ስድስት ሰዓት ወንድ ከቤቴ ሲወጣ ደረስኩ …የመኝታ ቤቴ አልጋ ምስቅልቅሉ ወጥቷል…ፓንትሽ ወለሉ ላይ ወድቆ ነው ያገኘውት …አየሽ አልመጣም አድራለው ብዬ ተሰናብቼሽ የወጣውት እውነቴን መሰለሽ..?የሰሞኑ ሁኔታሽ ስላላማረኝ ተጠራጥሬሽ ነው…ትክክል ነበርኩ… ይሄ ሁሉ ሆኖ ምንም አላደረግኩም ትይኛለሽ? ››
‹‹እሺ ከመሰለህም ይቅር በላኝ በቃ››
‹‹ላንቺ የሚሆን ምንም ምህረት የለኝም …አንቺ አይደለሽም ማንም በእኔ ላይ አሻጥር ለመስራት የሞከረ ሰው መጨረሻው መቃብር ነው…በቀል ለእኔ ቀለቤ ነው …የእርካታዬም ምንጭ ነው …አጥፊዎቼን ቀድሜ ማጥፋት የአሸናፊነት እርካታ ያጐናፅፈኛል..ስለዚህ አንቺንም አሁኑኑ አጠፋሻለው››ይሄንን ሁሉ አስጨናቂ እና አሸባሪ ንግረግር እያዳመጥኩ ቢሆንም ፈጽሞ ግን ያለውን ያደርጋል ብዬ አልገመትኩም ነበር…እንጂማ ቢያንስ አንድ ነገር አደርግ ነበር..ከደቂቃዎች ቡኃላ ሚሰቀጥጥ የጣር ድምፅ ጆሮዬን ሰንጥቆ ገባ .. ‹‹.ዋጋሽ ይህ ነው… ለዘላለሙ በሰላም አንቀላፊ››የሚል ንግግር ሰማው..የሆነ ነገር እንዳደረጋት ገመትኩ፡፡ የማደርገው ግራ ገባኝ፡፡
ወዲያው መኝታ ቤቱ ተከፈተ እና ወርቅአለማው ወጣ.. እቤቱን ለቆ ወደውጭ ነው የወጣው ፡፡ ቀስ ብዬ ከተወሸቅኩበት በመውጣት ወደ መኝታ ቤት በፍጥነት ገብቼ የሄድኩበትን ተለወኮዬን ለመወጣት ገንዘብ ያለበትን ሳምሶናይት ይዤ ወደ ሳሎኑ ስወጣ ሴትዬዋ ሳሎን መሀል ወለል ላይ ተዘርራ አየዋት…የሽንኩርት መክተፊያ ቢላዋ ልቧ ላይ ተሰክቷባት ዙሪያ በደም ተጥለቅልቋል .…እራሴን ሁሉ መቋጣጠር አቅቶኝ ነበር.. በያዝኩት ሽጉጥ ግንባሩን ላፈርሰውም አሰብኩ..ግን ምን ላድርግ ያተን ተልዕኮ አጉል ማደረግ እና እራሴንም ማጋለጥ ይሆናል ብዬ በማሰብ እደምንም እራሴን አረጋጋው….በጓሮ በር ተመልሼ ወጣውና ጨለማ ውስጥ ተሸሽጌ እሱን ምን እንደሚሰራ መቃኘት ጀመርኩ…ጓደኞቼም ጠብቁኝ ካልኮቸው ቦታ የሉም… እርግጠኛ ነኝ ቀለምወርቅ ከቤት ሲወጣ ሲያዩት እንዳያያቸው ተሸሽገው እንደሆነ ገመትኩ..ትክል ነበርኩ…፡፡ቀለም ወርቅ ሽማጊሌውን ዘበኛ አንገት በለበሱት ፎጣ አንቆ እያንፈራፈራቸው ነው‹‹አንተ ሙትቻ ሽማጊሌ….ከእጄ እየበላህ ከእጄ እየጠጣህ የዛች ሻርሙጣ ተባባሪ ትሆናለህ?››
‹‹አረ ጌታዬ የሚሉትን ምኑንም አላውቅ››በታፈነ እና በሚርገበገብ የልመና ድምጽ መለሱለት
‹‹አትዋሸኝ..ለምትወረውርልህ ፍርፋሪ ነው አይደል የከደሀኝ..?ለከርስህ ብለህ..?ከርሳም ሙትቻ ሽማጊሌ››ወዝውዞ ወዝውዞ በጣር እስኪቃትቱ ጠብቆ ሲዝለፈለፉለት ለቀቃቸው..መሬት ላይ ዝርግፍ ብለው ተዘረሩ… እየተራገመ እና እየለፈለፈ ወደቤት ተመልሶ ገባ እኔም ልጆቼን ከያሉበት ሰባስቤ ግቢውን ለቀን ወጣን..፡፡
በሰላም ወደቤት ብገባም የሰላም እንቅልፍ ሊወስደኝ ግን ፈፅሞ አልቻለም እዛ ሳሎን ተዘርራ በደም ተጨማልቃ ያየዋት ሚስቱ በህልሜ እየመጣች ስታቃዠኝ ነበር..አለስችል ሲለኝ ወደ እዚህ ከመምጣቴ በፊት እስኪ ሁኔታውን ልይ ብዬ ከባርች ጋር በዛ በኩል ነበር የመጣነው..ይገርምሀል ድንኳን ተጥሎል ህዝቡ ከያለበት ተገልብጦል ..አቶ ወርቅ አለማው ያዙኝ ልቀቁኝ እያለ ለቅሶውን ‹‹ሚስቴ ሚስቴ ..አካሌ ሚስቴ… ጉድ አደረግሺኝ›› እያለ ያስነካዋል…በጣም ነው የገረመኝ…ሰው ለካ ህይወቱ በድራማ እና በማስመሰል የተሞላ ነው..እየተገረምን ወደ አዚህ መጣን እልሀለው..ብሎ ከለሊት ጀምሮ እሱ ጋር እስኪመጣ ድረስ ያጋጠመው ዘግናኝ ታሪክ በዝርዝር ነገረው…
ይህንን ታሪክ ኩማደር ሲሰማ ይሰቀጥጠዋል ብሎ ጠብቆ ነበር.. በተቃራኒው ተፍለቅላቂ ፊት ነው ያሳየው..ይሄም አልያስን በጣም አስገረመው…‹‹ይሄ ሰው እኔ ከማስበው በላይ አረመኔ ነው ማለት ነው›› ሲል በውስጡ አብሰለሰለ…የኩማንደር ደስታ ግን የመነጨው ከሰዎቹ ስቃይ እና ሞት ሳይሆን ያን ተከትሎ ቀለም ወርቅን እንዴት እንደሚበቀለው ሲታሰበው ነው..በቃ ቀለም ወርቅን ለማጥፋት ጊዜው እንደቀረበች ሲገለጽለት ነው የፈነጠዘው፡፡
‹‹ጥሩ ነው እኔም ለቅሶ ደርሰዋለው..የሚስቱ ቀብር ላይም እገኛለው
አሁን ተነሱ ለእዚህ በድል ለታጀበ ብስራታችሁ ቆንጆ ቁርስ ልጋብዘዛችሁ..ልብሴን ቀይሬ እስክመጣ አንድ አምስት ደቂቃ በትዕግስት ጠብቁኝ ››ብሏቸው ወደመኝታ ቤቱ ገባ…
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሰዓቱ ከምሽቱ 11 ሰዓት አካባቢ ላይ ነው፡፡ ፀሐይ ወደ ማደሪያዋ እየገሰገሰች ባለችበት ሰዓት ኩማደር መሀሪ ወደ ድሮ የእንጀራ አባቱ ቤት እየሄደ ነው፡፡በዚህ አስራአምስት ቀን ውስጥ ወደ እሱ ቤት ሲሄደ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ነው፡፡ከአስራአምስት ቀን በፊት ለቀብር ነበር የሄደው....መቼስ ያንን ቀብር ከአንጀቱ አስቦበት ሊያጽናናው እንዳልሆነ እሱም ሆነ ወርቃለማው በደንብ ያውቃሉ.የሄደበት ዋና አላማ በስነልቦና ሊጫነው እና ሊያበሳጨው ስለፈለገ ነው….ዛሬ ደግሞ ለሌላ ብርቱ ጉዳይ ነው አካሄዱ..ደርሶ የውጩን በራፍን አንኳኳ..
ከሶስት ደቂቃ
:
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
*የፍትህ ሚዛን መዛነፍ …የእምነት መጓደል ሸክሙ
ደስታን በቁም መዘረፍ…ያለው ሰቆቃ ህመሙ
የተገረዘ ተስፋ…ኑሮው ነገር ዓለሙ፡፡
በቀል ላጨለመው ልብ …ጥቁር ነው የህይወት ቀለሙ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
...አልያስ እና ባሪያው ናቸው…ሁለቱም በዚህን ሰዓት ወደ እሱ ቤት አመጣጣቸው የተልኮቸውን ሪፖርት ሊያቀርቡለት መሆኑን ያውቃል…ሁለቱንም የተለያየ ተልዕኮ ሰጥቶ አሳማርቶቸው ነበር….አሪፍ የምስራችም ይዘውለት እንደመጡ ውስጡ እየነገረው ነው…
‹‹እሺ እንዴት ናችሁ ?››በፍቅር እና በፈገግታ እየተቀበላቸው ጠየቃቸው
‹‹ሁሉም ነገር ሰላም ነው..አንተስ?››ኤልያስ መለሰለት
‹‹ሰላም ነኝ..ይሄውና የጥዋቷን ፀሀይን በፍቅር እየሞቅኮት ነው?››
‹‹አሪፍ ነው ደስ ትላለች..››ባሪያው ነው የተናገረው
‹‹ኑ ወደ ውስጥ እንግባ››በማለት ቀድሞቸው ወደ ቤት ዘለቀ እና ወንበር ይዞ ተቀመጠ..እነሱም ከፊት ለፊቱ ባለው ወንበር ጐን ለጐን ተቀመጡ…
‹‹እሺ ኤልያስ እንዴት ነበር ለሊቱ?››
የሚገርም ሁኔታ ነው የገጠመን…. ልክ ዘጠኝ ሰዓት ሲል ነበር የተሰማራነው..በተነጋገርነው መሰረት ከእኔ ውጭ ሌሎች ሁለት ልጆች ይዤ ነበር የሄድኩት… በኃላ በኩል አጥር ዘለን ነበር የገባነው…ሁለቱን አጋሮቼን ወጭ ጥዬ ወደቤቱ ተጠጋው..የውስጥ መብራት እንደበራ ነው…በያዝኮቸው ማስተር ቁልፎች ተጠቅሜ ቁልፉን ለመክፈት ስሞክር እሯሱ ተከፈተልኝ..ደስ አላለኝም፡፡ፈተና የሌለው ነገር ድሮም አይደላኝ…ወደውስጥ ዘልቄ ገባው..በጓሮ በኩል ባለው በራፍ ስለገባው ቀድሜ ኮሪደር ላይ ነው ያረፍኩት..እንደጠረጠርኩት ውስጥ መልካም ነገር አልገጠመኝም ..ከወደ ሳሎን ድምፅ ይሰማል… ጭቅጭቅ ፡፡ ተጠጋውና ከሳሎኑ ቀጥሎ ባለ አንድ ጨለማ ክፍል ውስጥ በመግባት እራሴን ሸሽጌ ጆሮዬን ግድግዳ ላይ ለጥፌ ማዳመጥ ጀመርኩ……..
‹‹አንቺ አውሬ አመንዝራ ከገዛ ጓደኛዬ ጋ በገዛ አልጋዬ ትወድቂያለሽ?›››ወርቅአለማው ያንቧርቃል
‹‹አረ በፍጹም ምንም አላደረግኩም››ትመልሳለች
‹‹ታዲያ ከለሊቱ ስድስት ሰዓት እቤቴ ምን አባቱ ይሰራል?››
‹‹በጊዜ እኮ ነው የመጣው ..አንተን እየጠበቀ ነበር››
‹‹አረ ባክሽ እኔን እየጠበቀ..አንቺም ውጭ የማድር መስሎሽ ደውለሽ ጠርተሺው ነው…ደግሞ የእኔን መኪና እያየ እንዴት ተስፈንጥሮ እንደተፈተለከ ይገርማል…እሱን ግድ የለም እሰራለታለው››ይለፈልፋል
‹‹አረ ቀለም …ተረጋጋ››
‹‹ጭራሽ ልረጋጋ..ምን አገኘው ብዬ ልረጋጋ .. ?ከለሊቱ ስድስት ሰዓት ወንድ ከቤቴ ሲወጣ ደረስኩ …የመኝታ ቤቴ አልጋ ምስቅልቅሉ ወጥቷል…ፓንትሽ ወለሉ ላይ ወድቆ ነው ያገኘውት …አየሽ አልመጣም አድራለው ብዬ ተሰናብቼሽ የወጣውት እውነቴን መሰለሽ..?የሰሞኑ ሁኔታሽ ስላላማረኝ ተጠራጥሬሽ ነው…ትክክል ነበርኩ… ይሄ ሁሉ ሆኖ ምንም አላደረግኩም ትይኛለሽ? ››
‹‹እሺ ከመሰለህም ይቅር በላኝ በቃ››
‹‹ላንቺ የሚሆን ምንም ምህረት የለኝም …አንቺ አይደለሽም ማንም በእኔ ላይ አሻጥር ለመስራት የሞከረ ሰው መጨረሻው መቃብር ነው…በቀል ለእኔ ቀለቤ ነው …የእርካታዬም ምንጭ ነው …አጥፊዎቼን ቀድሜ ማጥፋት የአሸናፊነት እርካታ ያጐናፅፈኛል..ስለዚህ አንቺንም አሁኑኑ አጠፋሻለው››ይሄንን ሁሉ አስጨናቂ እና አሸባሪ ንግረግር እያዳመጥኩ ቢሆንም ፈጽሞ ግን ያለውን ያደርጋል ብዬ አልገመትኩም ነበር…እንጂማ ቢያንስ አንድ ነገር አደርግ ነበር..ከደቂቃዎች ቡኃላ ሚሰቀጥጥ የጣር ድምፅ ጆሮዬን ሰንጥቆ ገባ .. ‹‹.ዋጋሽ ይህ ነው… ለዘላለሙ በሰላም አንቀላፊ››የሚል ንግግር ሰማው..የሆነ ነገር እንዳደረጋት ገመትኩ፡፡ የማደርገው ግራ ገባኝ፡፡
ወዲያው መኝታ ቤቱ ተከፈተ እና ወርቅአለማው ወጣ.. እቤቱን ለቆ ወደውጭ ነው የወጣው ፡፡ ቀስ ብዬ ከተወሸቅኩበት በመውጣት ወደ መኝታ ቤት በፍጥነት ገብቼ የሄድኩበትን ተለወኮዬን ለመወጣት ገንዘብ ያለበትን ሳምሶናይት ይዤ ወደ ሳሎኑ ስወጣ ሴትዬዋ ሳሎን መሀል ወለል ላይ ተዘርራ አየዋት…የሽንኩርት መክተፊያ ቢላዋ ልቧ ላይ ተሰክቷባት ዙሪያ በደም ተጥለቅልቋል .…እራሴን ሁሉ መቋጣጠር አቅቶኝ ነበር.. በያዝኩት ሽጉጥ ግንባሩን ላፈርሰውም አሰብኩ..ግን ምን ላድርግ ያተን ተልዕኮ አጉል ማደረግ እና እራሴንም ማጋለጥ ይሆናል ብዬ በማሰብ እደምንም እራሴን አረጋጋው….በጓሮ በር ተመልሼ ወጣውና ጨለማ ውስጥ ተሸሽጌ እሱን ምን እንደሚሰራ መቃኘት ጀመርኩ…ጓደኞቼም ጠብቁኝ ካልኮቸው ቦታ የሉም… እርግጠኛ ነኝ ቀለምወርቅ ከቤት ሲወጣ ሲያዩት እንዳያያቸው ተሸሽገው እንደሆነ ገመትኩ..ትክል ነበርኩ…፡፡ቀለም ወርቅ ሽማጊሌውን ዘበኛ አንገት በለበሱት ፎጣ አንቆ እያንፈራፈራቸው ነው‹‹አንተ ሙትቻ ሽማጊሌ….ከእጄ እየበላህ ከእጄ እየጠጣህ የዛች ሻርሙጣ ተባባሪ ትሆናለህ?››
‹‹አረ ጌታዬ የሚሉትን ምኑንም አላውቅ››በታፈነ እና በሚርገበገብ የልመና ድምጽ መለሱለት
‹‹አትዋሸኝ..ለምትወረውርልህ ፍርፋሪ ነው አይደል የከደሀኝ..?ለከርስህ ብለህ..?ከርሳም ሙትቻ ሽማጊሌ››ወዝውዞ ወዝውዞ በጣር እስኪቃትቱ ጠብቆ ሲዝለፈለፉለት ለቀቃቸው..መሬት ላይ ዝርግፍ ብለው ተዘረሩ… እየተራገመ እና እየለፈለፈ ወደቤት ተመልሶ ገባ እኔም ልጆቼን ከያሉበት ሰባስቤ ግቢውን ለቀን ወጣን..፡፡
በሰላም ወደቤት ብገባም የሰላም እንቅልፍ ሊወስደኝ ግን ፈፅሞ አልቻለም እዛ ሳሎን ተዘርራ በደም ተጨማልቃ ያየዋት ሚስቱ በህልሜ እየመጣች ስታቃዠኝ ነበር..አለስችል ሲለኝ ወደ እዚህ ከመምጣቴ በፊት እስኪ ሁኔታውን ልይ ብዬ ከባርች ጋር በዛ በኩል ነበር የመጣነው..ይገርምሀል ድንኳን ተጥሎል ህዝቡ ከያለበት ተገልብጦል ..አቶ ወርቅ አለማው ያዙኝ ልቀቁኝ እያለ ለቅሶውን ‹‹ሚስቴ ሚስቴ ..አካሌ ሚስቴ… ጉድ አደረግሺኝ›› እያለ ያስነካዋል…በጣም ነው የገረመኝ…ሰው ለካ ህይወቱ በድራማ እና በማስመሰል የተሞላ ነው..እየተገረምን ወደ አዚህ መጣን እልሀለው..ብሎ ከለሊት ጀምሮ እሱ ጋር እስኪመጣ ድረስ ያጋጠመው ዘግናኝ ታሪክ በዝርዝር ነገረው…
ይህንን ታሪክ ኩማደር ሲሰማ ይሰቀጥጠዋል ብሎ ጠብቆ ነበር.. በተቃራኒው ተፍለቅላቂ ፊት ነው ያሳየው..ይሄም አልያስን በጣም አስገረመው…‹‹ይሄ ሰው እኔ ከማስበው በላይ አረመኔ ነው ማለት ነው›› ሲል በውስጡ አብሰለሰለ…የኩማንደር ደስታ ግን የመነጨው ከሰዎቹ ስቃይ እና ሞት ሳይሆን ያን ተከትሎ ቀለም ወርቅን እንዴት እንደሚበቀለው ሲታሰበው ነው..በቃ ቀለም ወርቅን ለማጥፋት ጊዜው እንደቀረበች ሲገለጽለት ነው የፈነጠዘው፡፡
‹‹ጥሩ ነው እኔም ለቅሶ ደርሰዋለው..የሚስቱ ቀብር ላይም እገኛለው
አሁን ተነሱ ለእዚህ በድል ለታጀበ ብስራታችሁ ቆንጆ ቁርስ ልጋብዘዛችሁ..ልብሴን ቀይሬ እስክመጣ አንድ አምስት ደቂቃ በትዕግስት ጠብቁኝ ››ብሏቸው ወደመኝታ ቤቱ ገባ…
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሰዓቱ ከምሽቱ 11 ሰዓት አካባቢ ላይ ነው፡፡ ፀሐይ ወደ ማደሪያዋ እየገሰገሰች ባለችበት ሰዓት ኩማደር መሀሪ ወደ ድሮ የእንጀራ አባቱ ቤት እየሄደ ነው፡፡በዚህ አስራአምስት ቀን ውስጥ ወደ እሱ ቤት ሲሄደ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ነው፡፡ከአስራአምስት ቀን በፊት ለቀብር ነበር የሄደው....መቼስ ያንን ቀብር ከአንጀቱ አስቦበት ሊያጽናናው እንዳልሆነ እሱም ሆነ ወርቃለማው በደንብ ያውቃሉ.የሄደበት ዋና አላማ በስነልቦና ሊጫነው እና ሊያበሳጨው ስለፈለገ ነው….ዛሬ ደግሞ ለሌላ ብርቱ ጉዳይ ነው አካሄዱ..ደርሶ የውጩን በራፍን አንኳኳ..
ከሶስት ደቂቃ
👍4
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...‹‹ደህና ዋልሽ?››አላት
‹‹ዴና››መለሰችለት በአጭሩ..
‹‹የቤቱ ባለቤት ይኖራል?››
‹‹ማ ጋሺዬ ኖ?››አማርኛ ስለሚቸግራት ብዙ ለማውራት አትደፍርም
‹‹አዎ››
‹‹ግቢ ››በማለት እንዲገባ ጋበዘችው..ገባ፡፡በሩን ዘግታ ከኃላ ተከተለችው፡፡ሳሎኑን ዘልቆ ሲገባ ተደመመ..እጅግ የተዋበ እና የተንጣለለ ቤተ-መንግስት መሳይ ሳሎን ነው እየተመለከተ ያለው፡፡ ባለፈው የመጣ ጊዜ ወደ ሳሎኑ የመዝለቅ ዕድል አልገጠመውም ነበር .....ከድንኳን ነበር የተመለሰው..እንዲሁ የቤቱን ውጫዊ ይዞታ ሲመለከተው አሪፍ የሚባል ቤት እንደሆነ መገመት ከባድ አልነበረም ግን ውስጡን አሁን ሲያየው ከግምቱ በላይ ነው የሆነበት…
‹‹ጥሪልኝ እስቲ…›› አላት ዝምብላ ቆማ አፍጥጣ የምታየውን ሰራተኛ..እንደመባነን አለችና ወደፎቁ መወጣጫ በረረች…ከሁለት ደቂቃ ቡኃላ ቀለምወርቅ መጣ ...የእንግዳውን ማንነት ሲያውቅ ግን ስቅጥጥ አለው‹‹ይሄ ከይሲ ምን ሊፈጥር መጣ?››ሲል እራሱን ጠየቀ፡፡መኝታ ቤቱ ያለችው ሽጉጥ ትዝ አለችው..እንደምንም እራሱን ተቆጣጣረ እና ወደ እሱ በእርጋታ ተራምዶ ሰላምታ ሰጥቶት ከቅርቡ ካገኘው ወንበር ላይ ተቀመጥ….ኩማንደሩ ግን እንደቆመ ስለቀረ
‹‹ ተቀመጥ እንጂ.. ›› አለው ፈራ ተባ እያለ.
‹‹ አይ በቤቱ ጥራት እኮ ተደምሜ መቆሜንም ዘነጋውት››አለው
ወርቅ አለማው ያለውን እንዳልሰማ ሆኖ ››ሻይ ወይስ ቡና?››ሲል ጠየቀው
‹‹ቡና ካለይመረጣል››
መለሰለት…..ወርቅአለማው ሰራተኛውን ጠራና ሁለት ቡና እንድታመጣላቸው አዘዛት
‹‹እሺ ሰላም ነህ››ሲል ጠየቀው ወርቅ አለማው…. እወነት የእሱ ሰለም መሆን አሳስቦት ሳይሆን እንዲሁ የሚያወራው ስለጠፋበት ነበር ያንን ጥያቄ የጠየቀው ፡፡
‹‹አዎ ሰላም ነኝ ››በአጭሩ መለሰለት፡፡የታዘዘው ቡና መጣና ለሁለቱም ቀረበላቸው…. ሁለቱም ያለንግግር ትኩሱን ቡና መጠጣት ጀመሩ….. ወርቅ አለማው ጨነቀው እና መናገር ጀመረ
‹‹…እሺ ኩማደር..››
ቀና ቡሎ ዓይኑ ውስጥ ትክ ብሎ ተመለከተው ..አስተያቱ ይበልጥ አስበረገገው..የድሮ ሚስቱን መንፈስ እሱ ላይ ያየው መሰለው፡፡አሁን ኩማንደሩ መናገር ጀመረ ‹‹ወርቅአለማው ባለፈው መጥቼ ነበር …ግርግሩ ትንሽ አስቸጋሪ ስለነበር ሳላናግርህ ነው የሄድኩት…በዛ ላይ ሀዘን ላይ ስለነበርክ ትንሽ ጊዜ ልስጥህ ብዬ ነው፡፡ ለመሆኑ ባለቤትህ ብዙ ታማ ነው የሞተችው?››
አንገቱን ወደ መሬት በማቀርቀር አይኖቹን ወለሉ ላይ ተክሎ እየተቅለሰለሰ ‹‹እሱ እንኳን በጣም ታማ ነበር ለማለት አይቻልም..ብቻ አልፎ አልፎ የጤና መታወክ ያጋጥማት ነበር…..ግን እንዲህ በአንድ ቀን ለሊት አጣታለው ብዬ አስቤ አላውቅም.. ..ምን ይደረጋል እግዚያብሄር ቀማኝ፡፡››
‹‹ኩማንደር ከመቀመጫው ተነስቶ ሳሎን ውስጥ እየተንጐራደደ ተንከትክቶ መሳቅ ጀመረ ቀለምወርቅ ደነገጠ..ምን የተሳሳተ ነገር ከአንደበቱ እንዳመለጠው ሊገለጽለት አልቻለም ፡፡
‹‹ቆይ እግዚያብሄር ቀማኝ እንጂ ነው ያልከው?››
‹‹አዎ መቼስ ሚሰጥም ሚነሳም እሱ ነው›› አለ በሚንቀጠቀጥ ድምጽ.. ኩማናንደር የጀመሩትን ርዕስ ድንገት ቀይሮ ሌላ ርዕስ ውስጥ ገባ
‹‹አንድ ኢንፎርሜሽን ሰምቼ ነበር …ሞች ሚስትህ በሞተችበት ቀን አንድ ዕቃ ተሰርቆብህ ነበር አሉ ..ስለ እሱ ጉዳይ እስቲ ትንሽ ብታስረዳኝ?››
‹‹ኸረ ውሸት ነው ....ኸረ በፍጹም፡፡ ..በእለቱ ከሚስቴ ነፍስ ውጭ ምንም አልተሰረቅኩም››በመርበትበት መለሰለት፡፡
‹‹የእርዳታ ድርጅቱ በእለቱ ግምሽ ሚሊዬን ብር ተረክበህ ወደ ቤትህ ይዘህ ገብተህ ነበር?››ግራ ተጋባ... ግን እጅ መስጠት እንደሌለበት እራሱን በውስጡ አሳመነ.. እና ኮስተር አለ ‹‹በወቅቱ እንዳጋጣመሚ ሆኖ በጥሬ ብር ነበር እርዳታውን የተረከብነው ..ይሄን ደግሞ አንተም በደንብ ታውቃለህ ምክንያቱም ገንዘቡን የለገስከው አንተ ነህ…ጊዜውም መሽቷ ስለነበረ ባንክ ቤት ዝግ ነበር ወደ ቤቴ ይዤ መጣው… በዛው ለሊት ያ መጥፎ አጋጣሚ በሚስቴ ላይ ደረሰ ስለዚህ በማግስቱም ወደ ባንክ ሄጄ ማስገባት አልቻኩም፡፡አሁን ከአራት ቀን በፊት ግን አስገብቼዋለው… ይሄንንም ማወቅ ከፈለግክ ደግሞ ንግድ ባንክ ጐራ ብለህ ማረጋገጥ ትችላለህ..››
‹‹አውቃለው ያስገባኸው ግን በአዋሽ ባንክ ካለህ አካውንት ላይ ወጪ አድርገህ ነው ..ተሳሳትኩ ?›› ወርቅ አለማው ከእስከ አሁን ካለው በበለጠ ሁኔታ ደነገጠ ‹‹መረጃውን ከየት አገኘ.?ለማንም አልተነፈስኩም››ደነገጠ ወርቅ አለማው..ምን ማድረግ እንዳለበት እንኳን አስቦ መወሰን አልተቻለም ይህ የድሮ ሚስቱ ብቸኛ ልጅ በውስጡ ክፉኛ ቂም እንደቋጠረበት በእርግጠኝነት ያውቃል…አድፍጦ አንድ ቀን ባገኘው አጋጣሚ ሊበቀለው ጥረት እንደሚያደርግም ይጠብቅ ነበር …እንዲህ በፍጥነት ይሆናል ብሎ ግን አላሰበም ነበር፡፡
ኩማደር መሀሪ መንጐራደዱን አቋርጦ ወደመቀመጫው ተመለሰና ተረጋግቶ ተቀመጠ..‹‹በጣም ይገርማል ...ይሄ እግዜር አንተን በስንቱ ነው የሚበድልህ? ያን ሁሉ ብር ተሰረቅክ… ሚስትህን ከሌላ ወንድ ጋር ተኝታለች ብለህ ስለጠረጠርካት .. እግዝብሄር ባንተ ልቦና አድሮ በቅናት ተነሳስቶ የሚያብረቀርቅ ጩቤ በልቧ ውስጥ ሸቀሸቀባት..ይገርማል!!
…››አላገጠበት
ሶፋው ላይ ያለው ወርቅ አለማው ባለበት ሰውነቱ ሁሉ ደነዘዘበት …አይኖቹ ከጉድጎዳቸው በገዛ ፍቃዳቸው ተጐልጉለው በመውጣት ፊት ለፊት ፈጠጡ
ኩማደንደሩ‹ ብረትን ማጣመም እንደጋለ ነው› በሚለው መርህ መሰረት በድል አድራጊነት መንፈስ ዘና ብሎ ንግግሩን ቀጠለ‹‹ሌላው ሽማግሌው ዘበኛህንም በገዛ ፎጣው አንቆ የገደለው እግዜር ይሆን..?አይ ይሄ እግዜር ጭካኔው…›.የኩማደሩ የሽሙጥ ንግግር ለወርቅ አለማው ከሚቆጣጠረው በላይ ሆነበት..
‹‹ምንድነው የምትቀባጥረው?››አንቧረቀበት
‹‹የምታውቀውን እና ያደረግከውን ነገር እየነገርኩህ ነው..››
‹‹አጉል መዘባረቅ አይሆንብህም ታዲያ?››
‹‹ነው ብለህ ነው?››
‹‹እሺ አሁን እቤቱን ለቀህልኝ ልትወጣ ትችላለህ?››
‹‹ይሻልሀል..ክህደቱ ያዋጣኸል?ማታምንልኝ ከሆነ አሁን እንዳልከው እቤትህን ለቅቄ ሄድልሀለው..ግን ነገ በማለዳው ፖሊስ ይዤ እመጣና የሚስትህን ቀብር ተቆፍሮ እንዲወጣ እና አስከሬኖ እንዲመረመር አደርጋለው…›
‹‹አትችልም..ይሄንን የሚወስነው ፍርድ ቤት ነው…›
‹‹እርግጠኛ ነኝ የምትለውን ፍቃዱን በቀላሉ ማግኘት እንደምችል ምትረዳ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ምንድነው ከእኔ የምትፈልገው?››
‹‹እንድንስማማ››
‹‹ምንድነው የምንስማማው?››
‹‹..መጀመሪያ ገድለሀታል ወይስ አልገደልካትም?››
‹‹ገድያታለው››ከአሁን ወዲህ መንፈራገጡ ለመላላጥ ብቻ ካልሆነ ምንም እንደማይረባው ስላወቀ እጅ ሰጠ …
‹‹ሸማግሌውንስ?››
‹‹እሱም ተባባሪዋ ስለሆነ ገድዬዋለው››
‹‹ከገደልከው ቡኃላ እሬስውን እንዴት አደረግከው?››
‹‹ሁለቱም በምግባር አንድ ስለሆኑ አንድ ጉድጐድ ውስጥ ነው የከተትኮቸው..››
‹‹እሺ ጥሩ ነው አሁን ወደ ድርድራችን መግባት እንችላለን››አለው ኩማንደር በእርጋታ እየተመለከተው..
‹‹በምንድነው ምንስማማው?››
‹‹በብር››አጭር መልስ
ሳይወድ በግዱ መስማማት አለበት በብርም ከማረው ተመስገን ነው.‹‹እሺ እንዳልክ.. ስንት ልክፈልህ?››
‹‹አምስት ሚሊዬን››፥
‹‹ምን?››በድንጋጤ ጭንቅላቱን ያዘ
‹‹ምን ያስደነግጥሀል.ያው የራሴን ብር ነው መልሼ ስጠኝ ያልኩህ የዘረፍከኝን የእናቴን ነፍስ ልትመልስልኝ ባትችልም.. የዘረፍከንን ብር ግን ልትመልስልኝ የግድ ይላል...>>
:
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...‹‹ደህና ዋልሽ?››አላት
‹‹ዴና››መለሰችለት በአጭሩ..
‹‹የቤቱ ባለቤት ይኖራል?››
‹‹ማ ጋሺዬ ኖ?››አማርኛ ስለሚቸግራት ብዙ ለማውራት አትደፍርም
‹‹አዎ››
‹‹ግቢ ››በማለት እንዲገባ ጋበዘችው..ገባ፡፡በሩን ዘግታ ከኃላ ተከተለችው፡፡ሳሎኑን ዘልቆ ሲገባ ተደመመ..እጅግ የተዋበ እና የተንጣለለ ቤተ-መንግስት መሳይ ሳሎን ነው እየተመለከተ ያለው፡፡ ባለፈው የመጣ ጊዜ ወደ ሳሎኑ የመዝለቅ ዕድል አልገጠመውም ነበር .....ከድንኳን ነበር የተመለሰው..እንዲሁ የቤቱን ውጫዊ ይዞታ ሲመለከተው አሪፍ የሚባል ቤት እንደሆነ መገመት ከባድ አልነበረም ግን ውስጡን አሁን ሲያየው ከግምቱ በላይ ነው የሆነበት…
‹‹ጥሪልኝ እስቲ…›› አላት ዝምብላ ቆማ አፍጥጣ የምታየውን ሰራተኛ..እንደመባነን አለችና ወደፎቁ መወጣጫ በረረች…ከሁለት ደቂቃ ቡኃላ ቀለምወርቅ መጣ ...የእንግዳውን ማንነት ሲያውቅ ግን ስቅጥጥ አለው‹‹ይሄ ከይሲ ምን ሊፈጥር መጣ?››ሲል እራሱን ጠየቀ፡፡መኝታ ቤቱ ያለችው ሽጉጥ ትዝ አለችው..እንደምንም እራሱን ተቆጣጣረ እና ወደ እሱ በእርጋታ ተራምዶ ሰላምታ ሰጥቶት ከቅርቡ ካገኘው ወንበር ላይ ተቀመጥ….ኩማንደሩ ግን እንደቆመ ስለቀረ
‹‹ ተቀመጥ እንጂ.. ›› አለው ፈራ ተባ እያለ.
‹‹ አይ በቤቱ ጥራት እኮ ተደምሜ መቆሜንም ዘነጋውት››አለው
ወርቅ አለማው ያለውን እንዳልሰማ ሆኖ ››ሻይ ወይስ ቡና?››ሲል ጠየቀው
‹‹ቡና ካለይመረጣል››
መለሰለት…..ወርቅአለማው ሰራተኛውን ጠራና ሁለት ቡና እንድታመጣላቸው አዘዛት
‹‹እሺ ሰላም ነህ››ሲል ጠየቀው ወርቅ አለማው…. እወነት የእሱ ሰለም መሆን አሳስቦት ሳይሆን እንዲሁ የሚያወራው ስለጠፋበት ነበር ያንን ጥያቄ የጠየቀው ፡፡
‹‹አዎ ሰላም ነኝ ››በአጭሩ መለሰለት፡፡የታዘዘው ቡና መጣና ለሁለቱም ቀረበላቸው…. ሁለቱም ያለንግግር ትኩሱን ቡና መጠጣት ጀመሩ….. ወርቅ አለማው ጨነቀው እና መናገር ጀመረ
‹‹…እሺ ኩማደር..››
ቀና ቡሎ ዓይኑ ውስጥ ትክ ብሎ ተመለከተው ..አስተያቱ ይበልጥ አስበረገገው..የድሮ ሚስቱን መንፈስ እሱ ላይ ያየው መሰለው፡፡አሁን ኩማንደሩ መናገር ጀመረ ‹‹ወርቅአለማው ባለፈው መጥቼ ነበር …ግርግሩ ትንሽ አስቸጋሪ ስለነበር ሳላናግርህ ነው የሄድኩት…በዛ ላይ ሀዘን ላይ ስለነበርክ ትንሽ ጊዜ ልስጥህ ብዬ ነው፡፡ ለመሆኑ ባለቤትህ ብዙ ታማ ነው የሞተችው?››
አንገቱን ወደ መሬት በማቀርቀር አይኖቹን ወለሉ ላይ ተክሎ እየተቅለሰለሰ ‹‹እሱ እንኳን በጣም ታማ ነበር ለማለት አይቻልም..ብቻ አልፎ አልፎ የጤና መታወክ ያጋጥማት ነበር…..ግን እንዲህ በአንድ ቀን ለሊት አጣታለው ብዬ አስቤ አላውቅም.. ..ምን ይደረጋል እግዚያብሄር ቀማኝ፡፡››
‹‹ኩማንደር ከመቀመጫው ተነስቶ ሳሎን ውስጥ እየተንጐራደደ ተንከትክቶ መሳቅ ጀመረ ቀለምወርቅ ደነገጠ..ምን የተሳሳተ ነገር ከአንደበቱ እንዳመለጠው ሊገለጽለት አልቻለም ፡፡
‹‹ቆይ እግዚያብሄር ቀማኝ እንጂ ነው ያልከው?››
‹‹አዎ መቼስ ሚሰጥም ሚነሳም እሱ ነው›› አለ በሚንቀጠቀጥ ድምጽ.. ኩማናንደር የጀመሩትን ርዕስ ድንገት ቀይሮ ሌላ ርዕስ ውስጥ ገባ
‹‹አንድ ኢንፎርሜሽን ሰምቼ ነበር …ሞች ሚስትህ በሞተችበት ቀን አንድ ዕቃ ተሰርቆብህ ነበር አሉ ..ስለ እሱ ጉዳይ እስቲ ትንሽ ብታስረዳኝ?››
‹‹ኸረ ውሸት ነው ....ኸረ በፍጹም፡፡ ..በእለቱ ከሚስቴ ነፍስ ውጭ ምንም አልተሰረቅኩም››በመርበትበት መለሰለት፡፡
‹‹የእርዳታ ድርጅቱ በእለቱ ግምሽ ሚሊዬን ብር ተረክበህ ወደ ቤትህ ይዘህ ገብተህ ነበር?››ግራ ተጋባ... ግን እጅ መስጠት እንደሌለበት እራሱን በውስጡ አሳመነ.. እና ኮስተር አለ ‹‹በወቅቱ እንዳጋጣመሚ ሆኖ በጥሬ ብር ነበር እርዳታውን የተረከብነው ..ይሄን ደግሞ አንተም በደንብ ታውቃለህ ምክንያቱም ገንዘቡን የለገስከው አንተ ነህ…ጊዜውም መሽቷ ስለነበረ ባንክ ቤት ዝግ ነበር ወደ ቤቴ ይዤ መጣው… በዛው ለሊት ያ መጥፎ አጋጣሚ በሚስቴ ላይ ደረሰ ስለዚህ በማግስቱም ወደ ባንክ ሄጄ ማስገባት አልቻኩም፡፡አሁን ከአራት ቀን በፊት ግን አስገብቼዋለው… ይሄንንም ማወቅ ከፈለግክ ደግሞ ንግድ ባንክ ጐራ ብለህ ማረጋገጥ ትችላለህ..››
‹‹አውቃለው ያስገባኸው ግን በአዋሽ ባንክ ካለህ አካውንት ላይ ወጪ አድርገህ ነው ..ተሳሳትኩ ?›› ወርቅ አለማው ከእስከ አሁን ካለው በበለጠ ሁኔታ ደነገጠ ‹‹መረጃውን ከየት አገኘ.?ለማንም አልተነፈስኩም››ደነገጠ ወርቅ አለማው..ምን ማድረግ እንዳለበት እንኳን አስቦ መወሰን አልተቻለም ይህ የድሮ ሚስቱ ብቸኛ ልጅ በውስጡ ክፉኛ ቂም እንደቋጠረበት በእርግጠኝነት ያውቃል…አድፍጦ አንድ ቀን ባገኘው አጋጣሚ ሊበቀለው ጥረት እንደሚያደርግም ይጠብቅ ነበር …እንዲህ በፍጥነት ይሆናል ብሎ ግን አላሰበም ነበር፡፡
ኩማደር መሀሪ መንጐራደዱን አቋርጦ ወደመቀመጫው ተመለሰና ተረጋግቶ ተቀመጠ..‹‹በጣም ይገርማል ...ይሄ እግዜር አንተን በስንቱ ነው የሚበድልህ? ያን ሁሉ ብር ተሰረቅክ… ሚስትህን ከሌላ ወንድ ጋር ተኝታለች ብለህ ስለጠረጠርካት .. እግዝብሄር ባንተ ልቦና አድሮ በቅናት ተነሳስቶ የሚያብረቀርቅ ጩቤ በልቧ ውስጥ ሸቀሸቀባት..ይገርማል!!
…››አላገጠበት
ሶፋው ላይ ያለው ወርቅ አለማው ባለበት ሰውነቱ ሁሉ ደነዘዘበት …አይኖቹ ከጉድጎዳቸው በገዛ ፍቃዳቸው ተጐልጉለው በመውጣት ፊት ለፊት ፈጠጡ
ኩማደንደሩ‹ ብረትን ማጣመም እንደጋለ ነው› በሚለው መርህ መሰረት በድል አድራጊነት መንፈስ ዘና ብሎ ንግግሩን ቀጠለ‹‹ሌላው ሽማግሌው ዘበኛህንም በገዛ ፎጣው አንቆ የገደለው እግዜር ይሆን..?አይ ይሄ እግዜር ጭካኔው…›.የኩማደሩ የሽሙጥ ንግግር ለወርቅ አለማው ከሚቆጣጠረው በላይ ሆነበት..
‹‹ምንድነው የምትቀባጥረው?››አንቧረቀበት
‹‹የምታውቀውን እና ያደረግከውን ነገር እየነገርኩህ ነው..››
‹‹አጉል መዘባረቅ አይሆንብህም ታዲያ?››
‹‹ነው ብለህ ነው?››
‹‹እሺ አሁን እቤቱን ለቀህልኝ ልትወጣ ትችላለህ?››
‹‹ይሻልሀል..ክህደቱ ያዋጣኸል?ማታምንልኝ ከሆነ አሁን እንዳልከው እቤትህን ለቅቄ ሄድልሀለው..ግን ነገ በማለዳው ፖሊስ ይዤ እመጣና የሚስትህን ቀብር ተቆፍሮ እንዲወጣ እና አስከሬኖ እንዲመረመር አደርጋለው…›
‹‹አትችልም..ይሄንን የሚወስነው ፍርድ ቤት ነው…›
‹‹እርግጠኛ ነኝ የምትለውን ፍቃዱን በቀላሉ ማግኘት እንደምችል ምትረዳ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ምንድነው ከእኔ የምትፈልገው?››
‹‹እንድንስማማ››
‹‹ምንድነው የምንስማማው?››
‹‹..መጀመሪያ ገድለሀታል ወይስ አልገደልካትም?››
‹‹ገድያታለው››ከአሁን ወዲህ መንፈራገጡ ለመላላጥ ብቻ ካልሆነ ምንም እንደማይረባው ስላወቀ እጅ ሰጠ …
‹‹ሸማግሌውንስ?››
‹‹እሱም ተባባሪዋ ስለሆነ ገድዬዋለው››
‹‹ከገደልከው ቡኃላ እሬስውን እንዴት አደረግከው?››
‹‹ሁለቱም በምግባር አንድ ስለሆኑ አንድ ጉድጐድ ውስጥ ነው የከተትኮቸው..››
‹‹እሺ ጥሩ ነው አሁን ወደ ድርድራችን መግባት እንችላለን››አለው ኩማንደር በእርጋታ እየተመለከተው..
‹‹በምንድነው ምንስማማው?››
‹‹በብር››አጭር መልስ
ሳይወድ በግዱ መስማማት አለበት በብርም ከማረው ተመስገን ነው.‹‹እሺ እንዳልክ.. ስንት ልክፈልህ?››
‹‹አምስት ሚሊዬን››፥
‹‹ምን?››በድንጋጤ ጭንቅላቱን ያዘ
‹‹ምን ያስደነግጥሀል.ያው የራሴን ብር ነው መልሼ ስጠኝ ያልኩህ የዘረፍከኝን የእናቴን ነፍስ ልትመልስልኝ ባትችልም.. የዘረፍከንን ብር ግን ልትመልስልኝ የግድ ይላል...>>
👍4
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...‹‹አረ ቁጭ በል ..ከጨከንክ ምን አድረጋለው እከፍልሀለው››
‹‹ተመልሶ ቁጭ አለ..እሺ ቅድሚያ ለስራ ማስኬጃ 25 ሺ ብር እፈልጋለው፡፡ሌላው ስራው ሲጠናቀቅ››
‹‹እሺ ››አለና ቀለም ወርቅ ምንም ሌላ ትርፍ ነገር ሳይናገር ከለበሰው ግዙፍ የውስጥ ጃኬት ውስጥ ወንድአፍራሽ የጠየቀውን ቅድሚያ ክፍያ አውጥቶ ሰጠውና በአንድ ሳማንት ጊዜ ውስጥ መጨረሻውን ውጤት እፈልጋለው››ብሎት ተነሳ
‹‹ግድ የለም በሶስት ቀን ለማጠናቀቅ እሞክራለው››
‹‹ይቅናህ››
ብሎት የሆቴሉን ግቢ ለቆ ወጣ
ወንድ አፍራሽ አስተናጋጆን ጠራትና‹‹ሁለት ክትፎ አንድ ጥብስ እና ሶስት ጃንቦ ሲል አዘዛት››አሁን ግራ እደተጋባች ትዛዙን ልታስተላልፍ ወደ ውስጥ ሄደች እሱ ሞባይሉን አወጣና ደወለ
‹‹ሄሎ ኤልያስ››
‹‹ሄሎ ወንድ››
‹‹የት ነህ?››ጠየቀው ወንድ አፍራሽ
‹‹ሸዋ በር››
‹‹እኔም እዛው አካባቢ እኮ ነኝ ለአሪፍ ሽቀላ እፈልግህ ነበር..የእኛ ሆቴል ብቅ ማለት ትችላለህ? ››
‹‹መቼ ?››
‹‹አሁን እዛው ነኝ ››
‹‹እሺ..መጣው››
ስልኩ ከተዘጋ ከ10 ደቂቃ ቡኃላ ኤልያስ መጣለት በሞቀ ሰላምታ ተቀበለው ወዲያው አስተናጋጆ የታዘዘችውን ምግብ ይዛ መጣች…በልተው እንዳጠናቀቁ ኩማንደር የተባለውን የፖሊስ አዛዥ ለመግደል ከተባበረው 30 ሺ ብር እንደሚከፍለው ነገረው..ኤልያስ በሰማው ያልተጠበቅ አስደንጋጭ ዜና ውስጡ እየተንቀጠቀጠ ቢሆንም በላይ ገጽታወ ግን ምንም የስሜት መለዋወጥ ሳይንፀባረቅበት ወንድ አፍራሽም ልክፈልህ ባለው የዋጋ መጠን ሳይከራከር በሀሳቡ ተስማማ..ከነገ ጀምሮ ስራቸውን እንደሚጀምሩ ተስማምተው ለዚህም ማረጋገጫ ኤልያስ 5 ሺ ብር ቀብዲ ተቀብሎ ማታ ሊገናኙና በዝርዝር ጉዳዬች ላይ ሊነጋሩ ተስማምተው ተለያዩ …ኤልያስ ቀጥታ ከወንድ አፍራሽ እንደተለየ..ለኩማደሩ ነበር የደወለው
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ወንድአፍራሽ እና ኤልያስ በቀጠሮቸው መሰረት ተገናኝተዋል፡፡አሁን ሰዓቱ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ነው፡፡ የሚገኙት ከበቀለ ሞላ ሆቴል በቀኝ በኩል መቶ ሜትር ያህል ርቀት ላይ በሚገኘው ትንሳኤ ሆቴል ነው፡፡ይሄንን ሆቴል የመረጡበት ምክንያት ዋናው ለኩማንደሩ ቤት ብዙም ስለማይርቅ ነው… ሌላው ደግሞ ወንድ አፍራሽ ቀልቡ ያረፈባት አዲስ ገቢ ልጅ አሁን ያሉበት ሆቴል ውስጥ ስላለች ነው፡፡ሰሞኑን እጁ አጥሮት ነው እንጂ ከጅሏት ነበር፡፡እና አሁን ሁለቱም እዛ ነው ያሉት አንድ ጥግ ይዘው መጠጡን እያወራረዱ ከሰዓታት ቡኃላ ስላለባቸው ተልዕኮ ይወያያሉ፡፡
‹‹ግን አሁን እቤቱ እንዳለ አጣርተህልኛል አይደል?››ወንድአፍራሽ ነው ጠያቂው
‹‹አዎ ባዘዝከኝ መሰረት በቤቱ አካባቢ አድፍጬ ስከታተለው ነበር…ሁለት ሰዓት አካባቢ ነው ወደቤቱ የገባው.››
‹‹ከገባ ቡኃላ እንደማይወጣ በምን አወቅክ?››
‹‹ሁለት ሰዓት ተኩል አካባቢ የለሊት ቢጃማ ለብሶ ስሊፐር ጫማ አድርጎ ከቤቱ በመውጣት ሰፈር ወዳለች አንድ ኪወክስ ሄዶ ሲጋራ በመግዛት ወደቤቱ በመመለስ እቤቱን ዘግቷል..እርግጠኛ ነኝ ተመልሶ የመውጣት ሀሳብ ቢኖረው ኑሮ እንደዛ አይነት አለባበስ አይለብስም ነበር››
‹‹አሪፍ ሰላይ ነሽ..ለዚህ ቅልጥፍናሽ እኮ ነው አንቺን የመረጥኩት››ሲል አደነቀው..‹‹በል አሁን ሰዓቱ እስኪደርስ ዘና እንበል…ሰባት ሰዓት ሲሆን እንንቀሳቀሳለን እስከ ስምንት ሰዓት ሁሉን ነገር ፈጽመን በድል እንመለሳለን››
‹‹እርግጠኛ ነህ ግን ይሳካልናል?››እልያስ ነው የወንድአፍራሽን የውስጥ ጥንካሬ ለመገምገም የጠየቀው
‹‹አትጠራጠር..እንኳን አንተን ከጐን አሰልፌ ይቅርና እኔ ብቻዬን ብሆን እንኳን ለእሱ አላንስም…ያው እንደማንኛውም ሰው እሱም ሰው እኮ ነው….በጣም ገዝፎ የሚታየን እና አስፈሪ የሚሆንብን ከእነ ማዕረጉ ስለምናስበው እኮ ነው…እኛ ደግሞ እሱን ምናገኝበት ሰአት ወድቅት ለሊት ነው..በዛ ሰዓት ደግሞ ህዝብም እንቅልፍ ላይ መንግስትም ደግሞ በማሸለብ ላይ ሰለሚገኙ ማዕረግ አይሰራም››
ሲል ለመፈላሰፍ ሞከረ
‹‹እንደአፍህ ይሁንልህ..እኔ ግን ትንሽም ቢሆን ፈርቼያለው››አለው ኤልያስ
‹‹መፍራትህ ጥሩ ነው….ከመጠን ያላለፈ ፍርሀት ጥንቃቄን ይወልዳል…ጥንቃቄ ደግሞ የድል በር የምንከፍትበትን ቁልፍ ያስጨብጠናል›..ትል ነበር አያቴ…እና እንኳንም ፈራህ.. እኔም ፍርቼለው..አሁን ግን ዘና በል ጠጣ፤ ጨፍር፤ ተዳራ ከዛ ድፍረት ታገኛለህ ››ብሎ አደፋፈረውና በእጁ ምልክት ሰሞኑን ሲከጅላት የሰነበታትን ልጅ ጠራት..እየተውረገረገችም እየተንዘረዘረችም ወደእሱ ቀረበች
‹‹የእኔ ቆንጆ ተቀመጪ›› አላት ወንድአፍራሽ…
በተቀመጠበት አንዴ ሸምድዳ በመመልከት ገመገመችውና ተቀመጠች…የምትጠጣውን አዘዘች
‹‹በጣም ውብ ነሽ›› አላት ወደጆሮዋ ተጠግቶ
‹‹አንተም ሸበላ ነህ››አለችው ሙዚቃዊ ለዛ በላው ድምጽ ..ደስ አለው ..ወደዳት
‹‹ለዛሬም ቢሆን ላገባሽ እፈልጋለው››
‹‹የምታስርልኝ ቀለበት ከተስማማኝ ችግር የለውም፡፡››
‹‹አረ አስርልሻለው…ሰሞኑን በብር ቀለበት ነው አይደል ይዘውሽ የሚያድሩት ዛሬ እኔ የወርቅ ቀለበት ነው ማጠልቅልሽ››
‹‹እንደዛ ከሆነ እኔም ገነታዊ የሆነ ለሊት እንደምታሳልፍ ዋስትና እሰጥሀለው››አለችው በፈገግታ
በቃ ወደዳት…ሲያያት በመልኳ ከተማረከው በላይ አሁን ቀርቦ ሲያወራት በድምጾ እና በብልጠታዊው ንግግሯ ተማረከ
ወንድአፍራሽ ወደ ኤልያስ ዞረና
‹‹ሰዓት ስንት ሆነ ?››ሲል ጠየቀው
‹‹ሰባት ሰአት እስኪሆን ጠጣ ጨፍር ፤ዘና በል››አለው ኤልያስ..ወንድ አፍራሽም የኤልያስን ምክር ሰምቶ የልጅቷን እጅ እየጐተተ ወደ ዳንሱ ሜዳ ይዞት ሄደ..አብሮት ሊጨፍር
በዚህን ጊዜ ኤልያስ ሽንቱን እንደሚሸና በጐሮ በኩል ወደውጭ ወጣና ለኩማንደሩ ደወለለት››
‹‹እሺ ኩማንደር ሰላም ነው?››
‹‹ሰላም ነው››
‹‹ዝግጅታችሁን አጠናቀቃችሁ?››
‹‹አዎ የእናንተን መምጣት ነው በናፍቆት እየጠበቅን ያለነው››
‹‹እንግዲያው በቃ ከአንድ ሰዓት ቡኃላ እንመጣለን ››
‹‹እሺ እስከዛው ቻው››
‹‹ቻው››ስልኩን ዘጋ ና ወደ ውስጥ ተመለሰ..
ወንድአፍራሽ አሁንም ከልጅቷ ጋር በደስታ እየተፍነከነከ እና እየደነሰ ነው..ከደቂቃዎች ቡኃላ ሰው ሊገል ለፊልሚያ የሚሰማራ ሳይሆን ወደሰርግ ቤት ለመጨፈር ለመሄድ ቀጠሮ ያለው ይመስል ነበር..ወደ ልጅቷ ጆሮ ጠጋ ብሎ ‹‹ዛሬ በእውነት ውድ ቀን ነች›› አላት
እየተፍለቀለቀች‹‹እንዴት?››ስትል ጠየቀችው
‹‹በቃ በሁሉ ነገር ጣፋጭ ነሻ..በጣም ወድጄሻለው..ዛሬ አብረን ነው የምናድረው››
‹‹ይመቸኛል ..የት ነው አልጋ የያዝከው?››
‹‹አልያዝኩም እዚህ አልጋ የለም እንዴ?››
‹‹ብር ስጠኝና ጠይቄ ልምጣ››
‹‹እሺ ቆንጆ አለና ኪሱ ገብቶ አልጋ ለመከራየት ይበቃል ያለውን ብር አውጥቷ ሰጣት..ብሩን ተቀበለችውና ከእቅፉ ሹልክ ብላ በጓሮ በር ወጥታ ሄደች …እሱም ከደናሾቹ መካከል ወጣና ወደ ኤልያስ ሄደ
‹‹ወፍህስ…ወደሌላው በረረችብህ እንዴ?›› ጠየቀው ኤልያስ
‹‹አረ በደንብ አጥምጄያታለው ዛሬ ከእኔው ጋ ነች… አልጋ ልትከራይ ነው የሄዳለች››
‹‹እንዴ ሀሳብህን ቀየርክ እንዴ?››ግራ በመጋት ጠየቀው
‹‹የምኑን ሀሳብ?››
‹‹ሰውዬው ጋር የመሄዱን ነዋ››
‹‹አንተ ደግሞ እንዴት ቀይራለው .. ?ምን ግዜም እኮ ለስራ ቅድሚያ መስጠት የግድ ነው››
‹‹ታዲያ አልጋ ልትከራይ ሄደች ስትለኝ ምን ልበል?››
‹‹እሱማ እውነቴን ነው አየህ ሄደን ስራችንን አጠናቀን ስንመጣ ..ይታይህ ከዚህች የመሰለች ልጅ ጋር ዘና ብል ያንስብኛል
:
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...‹‹አረ ቁጭ በል ..ከጨከንክ ምን አድረጋለው እከፍልሀለው››
‹‹ተመልሶ ቁጭ አለ..እሺ ቅድሚያ ለስራ ማስኬጃ 25 ሺ ብር እፈልጋለው፡፡ሌላው ስራው ሲጠናቀቅ››
‹‹እሺ ››አለና ቀለም ወርቅ ምንም ሌላ ትርፍ ነገር ሳይናገር ከለበሰው ግዙፍ የውስጥ ጃኬት ውስጥ ወንድአፍራሽ የጠየቀውን ቅድሚያ ክፍያ አውጥቶ ሰጠውና በአንድ ሳማንት ጊዜ ውስጥ መጨረሻውን ውጤት እፈልጋለው››ብሎት ተነሳ
‹‹ግድ የለም በሶስት ቀን ለማጠናቀቅ እሞክራለው››
‹‹ይቅናህ››
ብሎት የሆቴሉን ግቢ ለቆ ወጣ
ወንድ አፍራሽ አስተናጋጆን ጠራትና‹‹ሁለት ክትፎ አንድ ጥብስ እና ሶስት ጃንቦ ሲል አዘዛት››አሁን ግራ እደተጋባች ትዛዙን ልታስተላልፍ ወደ ውስጥ ሄደች እሱ ሞባይሉን አወጣና ደወለ
‹‹ሄሎ ኤልያስ››
‹‹ሄሎ ወንድ››
‹‹የት ነህ?››ጠየቀው ወንድ አፍራሽ
‹‹ሸዋ በር››
‹‹እኔም እዛው አካባቢ እኮ ነኝ ለአሪፍ ሽቀላ እፈልግህ ነበር..የእኛ ሆቴል ብቅ ማለት ትችላለህ? ››
‹‹መቼ ?››
‹‹አሁን እዛው ነኝ ››
‹‹እሺ..መጣው››
ስልኩ ከተዘጋ ከ10 ደቂቃ ቡኃላ ኤልያስ መጣለት በሞቀ ሰላምታ ተቀበለው ወዲያው አስተናጋጆ የታዘዘችውን ምግብ ይዛ መጣች…በልተው እንዳጠናቀቁ ኩማንደር የተባለውን የፖሊስ አዛዥ ለመግደል ከተባበረው 30 ሺ ብር እንደሚከፍለው ነገረው..ኤልያስ በሰማው ያልተጠበቅ አስደንጋጭ ዜና ውስጡ እየተንቀጠቀጠ ቢሆንም በላይ ገጽታወ ግን ምንም የስሜት መለዋወጥ ሳይንፀባረቅበት ወንድ አፍራሽም ልክፈልህ ባለው የዋጋ መጠን ሳይከራከር በሀሳቡ ተስማማ..ከነገ ጀምሮ ስራቸውን እንደሚጀምሩ ተስማምተው ለዚህም ማረጋገጫ ኤልያስ 5 ሺ ብር ቀብዲ ተቀብሎ ማታ ሊገናኙና በዝርዝር ጉዳዬች ላይ ሊነጋሩ ተስማምተው ተለያዩ …ኤልያስ ቀጥታ ከወንድ አፍራሽ እንደተለየ..ለኩማደሩ ነበር የደወለው
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ወንድአፍራሽ እና ኤልያስ በቀጠሮቸው መሰረት ተገናኝተዋል፡፡አሁን ሰዓቱ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ነው፡፡ የሚገኙት ከበቀለ ሞላ ሆቴል በቀኝ በኩል መቶ ሜትር ያህል ርቀት ላይ በሚገኘው ትንሳኤ ሆቴል ነው፡፡ይሄንን ሆቴል የመረጡበት ምክንያት ዋናው ለኩማንደሩ ቤት ብዙም ስለማይርቅ ነው… ሌላው ደግሞ ወንድ አፍራሽ ቀልቡ ያረፈባት አዲስ ገቢ ልጅ አሁን ያሉበት ሆቴል ውስጥ ስላለች ነው፡፡ሰሞኑን እጁ አጥሮት ነው እንጂ ከጅሏት ነበር፡፡እና አሁን ሁለቱም እዛ ነው ያሉት አንድ ጥግ ይዘው መጠጡን እያወራረዱ ከሰዓታት ቡኃላ ስላለባቸው ተልዕኮ ይወያያሉ፡፡
‹‹ግን አሁን እቤቱ እንዳለ አጣርተህልኛል አይደል?››ወንድአፍራሽ ነው ጠያቂው
‹‹አዎ ባዘዝከኝ መሰረት በቤቱ አካባቢ አድፍጬ ስከታተለው ነበር…ሁለት ሰዓት አካባቢ ነው ወደቤቱ የገባው.››
‹‹ከገባ ቡኃላ እንደማይወጣ በምን አወቅክ?››
‹‹ሁለት ሰዓት ተኩል አካባቢ የለሊት ቢጃማ ለብሶ ስሊፐር ጫማ አድርጎ ከቤቱ በመውጣት ሰፈር ወዳለች አንድ ኪወክስ ሄዶ ሲጋራ በመግዛት ወደቤቱ በመመለስ እቤቱን ዘግቷል..እርግጠኛ ነኝ ተመልሶ የመውጣት ሀሳብ ቢኖረው ኑሮ እንደዛ አይነት አለባበስ አይለብስም ነበር››
‹‹አሪፍ ሰላይ ነሽ..ለዚህ ቅልጥፍናሽ እኮ ነው አንቺን የመረጥኩት››ሲል አደነቀው..‹‹በል አሁን ሰዓቱ እስኪደርስ ዘና እንበል…ሰባት ሰዓት ሲሆን እንንቀሳቀሳለን እስከ ስምንት ሰዓት ሁሉን ነገር ፈጽመን በድል እንመለሳለን››
‹‹እርግጠኛ ነህ ግን ይሳካልናል?››እልያስ ነው የወንድአፍራሽን የውስጥ ጥንካሬ ለመገምገም የጠየቀው
‹‹አትጠራጠር..እንኳን አንተን ከጐን አሰልፌ ይቅርና እኔ ብቻዬን ብሆን እንኳን ለእሱ አላንስም…ያው እንደማንኛውም ሰው እሱም ሰው እኮ ነው….በጣም ገዝፎ የሚታየን እና አስፈሪ የሚሆንብን ከእነ ማዕረጉ ስለምናስበው እኮ ነው…እኛ ደግሞ እሱን ምናገኝበት ሰአት ወድቅት ለሊት ነው..በዛ ሰዓት ደግሞ ህዝብም እንቅልፍ ላይ መንግስትም ደግሞ በማሸለብ ላይ ሰለሚገኙ ማዕረግ አይሰራም››
ሲል ለመፈላሰፍ ሞከረ
‹‹እንደአፍህ ይሁንልህ..እኔ ግን ትንሽም ቢሆን ፈርቼያለው››አለው ኤልያስ
‹‹መፍራትህ ጥሩ ነው….ከመጠን ያላለፈ ፍርሀት ጥንቃቄን ይወልዳል…ጥንቃቄ ደግሞ የድል በር የምንከፍትበትን ቁልፍ ያስጨብጠናል›..ትል ነበር አያቴ…እና እንኳንም ፈራህ.. እኔም ፍርቼለው..አሁን ግን ዘና በል ጠጣ፤ ጨፍር፤ ተዳራ ከዛ ድፍረት ታገኛለህ ››ብሎ አደፋፈረውና በእጁ ምልክት ሰሞኑን ሲከጅላት የሰነበታትን ልጅ ጠራት..እየተውረገረገችም እየተንዘረዘረችም ወደእሱ ቀረበች
‹‹የእኔ ቆንጆ ተቀመጪ›› አላት ወንድአፍራሽ…
በተቀመጠበት አንዴ ሸምድዳ በመመልከት ገመገመችውና ተቀመጠች…የምትጠጣውን አዘዘች
‹‹በጣም ውብ ነሽ›› አላት ወደጆሮዋ ተጠግቶ
‹‹አንተም ሸበላ ነህ››አለችው ሙዚቃዊ ለዛ በላው ድምጽ ..ደስ አለው ..ወደዳት
‹‹ለዛሬም ቢሆን ላገባሽ እፈልጋለው››
‹‹የምታስርልኝ ቀለበት ከተስማማኝ ችግር የለውም፡፡››
‹‹አረ አስርልሻለው…ሰሞኑን በብር ቀለበት ነው አይደል ይዘውሽ የሚያድሩት ዛሬ እኔ የወርቅ ቀለበት ነው ማጠልቅልሽ››
‹‹እንደዛ ከሆነ እኔም ገነታዊ የሆነ ለሊት እንደምታሳልፍ ዋስትና እሰጥሀለው››አለችው በፈገግታ
በቃ ወደዳት…ሲያያት በመልኳ ከተማረከው በላይ አሁን ቀርቦ ሲያወራት በድምጾ እና በብልጠታዊው ንግግሯ ተማረከ
ወንድአፍራሽ ወደ ኤልያስ ዞረና
‹‹ሰዓት ስንት ሆነ ?››ሲል ጠየቀው
‹‹ሰባት ሰአት እስኪሆን ጠጣ ጨፍር ፤ዘና በል››አለው ኤልያስ..ወንድ አፍራሽም የኤልያስን ምክር ሰምቶ የልጅቷን እጅ እየጐተተ ወደ ዳንሱ ሜዳ ይዞት ሄደ..አብሮት ሊጨፍር
በዚህን ጊዜ ኤልያስ ሽንቱን እንደሚሸና በጐሮ በኩል ወደውጭ ወጣና ለኩማንደሩ ደወለለት››
‹‹እሺ ኩማንደር ሰላም ነው?››
‹‹ሰላም ነው››
‹‹ዝግጅታችሁን አጠናቀቃችሁ?››
‹‹አዎ የእናንተን መምጣት ነው በናፍቆት እየጠበቅን ያለነው››
‹‹እንግዲያው በቃ ከአንድ ሰዓት ቡኃላ እንመጣለን ››
‹‹እሺ እስከዛው ቻው››
‹‹ቻው››ስልኩን ዘጋ ና ወደ ውስጥ ተመለሰ..
ወንድአፍራሽ አሁንም ከልጅቷ ጋር በደስታ እየተፍነከነከ እና እየደነሰ ነው..ከደቂቃዎች ቡኃላ ሰው ሊገል ለፊልሚያ የሚሰማራ ሳይሆን ወደሰርግ ቤት ለመጨፈር ለመሄድ ቀጠሮ ያለው ይመስል ነበር..ወደ ልጅቷ ጆሮ ጠጋ ብሎ ‹‹ዛሬ በእውነት ውድ ቀን ነች›› አላት
እየተፍለቀለቀች‹‹እንዴት?››ስትል ጠየቀችው
‹‹በቃ በሁሉ ነገር ጣፋጭ ነሻ..በጣም ወድጄሻለው..ዛሬ አብረን ነው የምናድረው››
‹‹ይመቸኛል ..የት ነው አልጋ የያዝከው?››
‹‹አልያዝኩም እዚህ አልጋ የለም እንዴ?››
‹‹ብር ስጠኝና ጠይቄ ልምጣ››
‹‹እሺ ቆንጆ አለና ኪሱ ገብቶ አልጋ ለመከራየት ይበቃል ያለውን ብር አውጥቷ ሰጣት..ብሩን ተቀበለችውና ከእቅፉ ሹልክ ብላ በጓሮ በር ወጥታ ሄደች …እሱም ከደናሾቹ መካከል ወጣና ወደ ኤልያስ ሄደ
‹‹ወፍህስ…ወደሌላው በረረችብህ እንዴ?›› ጠየቀው ኤልያስ
‹‹አረ በደንብ አጥምጄያታለው ዛሬ ከእኔው ጋ ነች… አልጋ ልትከራይ ነው የሄዳለች››
‹‹እንዴ ሀሳብህን ቀየርክ እንዴ?››ግራ በመጋት ጠየቀው
‹‹የምኑን ሀሳብ?››
‹‹ሰውዬው ጋር የመሄዱን ነዋ››
‹‹አንተ ደግሞ እንዴት ቀይራለው .. ?ምን ግዜም እኮ ለስራ ቅድሚያ መስጠት የግድ ነው››
‹‹ታዲያ አልጋ ልትከራይ ሄደች ስትለኝ ምን ልበል?››
‹‹እሱማ እውነቴን ነው አየህ ሄደን ስራችንን አጠናቀን ስንመጣ ..ይታይህ ከዚህች የመሰለች ልጅ ጋር ዘና ብል ያንስብኛል
👍3
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሰላሳ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ወርቅአለማው ሳይወድ በግድ 8 ሚሊዬን ብሩን ለኩማደሩ በዛሬው ቀን ለማስረከብ ተዘጋጅቷል…አዎ ምርጫ የለውም.…ግን ብሩን ማስረከብ ማለት እንዲሁ ከናጠጠ ኑሮው ወደ ድህነት መንደር ያሽቀነጥረዋል የሚለው አገላለጽ ብቻ አይገልፀውም..ይሄንን ሀብት ያፈራው በብዙ ፈተና እና መከራ ነው…ብዙ ሰው ከድቶ …ብዙ ሰው ገድሎ ከህሊናውም ከአምላኩም ተቀያሞ ያካበተውን ገንዘብ ነው፡፡ …አሁን በዚህ ወቅት ቀለምወርቅ ለመኖር ያለው ፍላጐት ተንጠፍጥፎ አልቆ ጥቂት ጠብታ ብቻነች የቀረችው….ሰሞኑን እቤቱን ዘግቶ ብቻውን ደረቅ አልኮል ሲጋት ነው የሚውለው … የሚያድረው፡፡ዛሬ ቀጠሮው ስምንት ሰዓት ላይ ነው…ስምንት ሰዓት ላይ በተቃጠሩት ቦታ በሚስጥር ይሄድና ያስረክበዋል…ከዛ ቡኃላ ምን እደሚያደርግ ምንም የሚያውቀው ነገር የለም…መኖር ከቻለ ይኖራል….መኖር ከደከመው ደግሞ እራሱን ያጠፋል…ወይም ሁሉም ነገር በቃኝ ብሎ ንሰሀ ገብቶ ወደ አንዱ ገዳም በመግባት መልኩሶ ቀሪ ህይወቱን በፃም እና በፀሎት ያሳልፋል…መቼስ አንዳንዴ ስንሸነፍ ወይም ስንሰበር አይደል ፊታችንን ወደፈጣሪ ማዞር የምንጀምረው ‹‹እሁድ የትንሳኤ እና የሰላም ቀን ነች..ምነው ለእኔ ሲሆን የውድቀቴ እና የመክሰሚያ እለት ሆነች›› ሲል ከራሱ ጋር አጉረመረመ
ኮማንደር መሀሪ በዛሬው እለት ሌላም አንድ ሰው ለብርቱ ጉዳይ ቀጥሮል እሳቸውም አባ ሽፍንፍን በመሰረቱት የበጎ አድራጎት ድርጅት ውስጥ በታማኝነትና ከልብ የሚሰሩትን ወይዘሮ አረገዱን ነው ይሄም ደሞ ግልፅ ነው ወረቅአለማው ያለውን ገንዘብ ጠቅላላ በመረከብ ራቁቱን ያስቀረዋል..አዎ ዋናው የኩማንደሩ ሀሳብ ከድሮ የእንጀራ አባቱ በሚቀበለው ገንዘብ ለመፈንጠዝ እና ሀብታም ለመሆን አይደለም..እንደውም ብሩን ተቀብሎት ቢያቃጥለው እንኳን ግድ የለውም…ዋናው ዓላማው እሱን ወደነበረበት የድህነት አዘቅት በመመለስ መበቀል ብቻ ነው እና ከሱ የሚቀበለውን ገንዘብ ሙሉ በሙሉ ለአባ ሽፍንፍን ድርጅት መለገስ አስቧል እናም ለዚ ነው የወይዘሮ አረገዱ የዛሬ ቀጠሮ
ቀለም ወርቅ ከዘይዘሮ አረገዱ ጋር ተመሳሳይ በሆነ ሁኔታ ተቃጥረዋል እሱም ከቀጠሮ ሰአት ቀደም ብሎ በመኪናው በሁለት ሻንጣ የተሞላ ብር አጭቆ በቀጠሮው ቦታ ቀደም ብሎ ነው የተገኘው ኮማንደር ሰአት ባይጠብቅና ወዲያው ተረክቦት እፎይ ብሎ ድህነቱን አሜን ብሎ ተቀብሎ ስለቀሪ ህይወቱ ቢጨነቅ ነው ሚሻለው
የማይደርስ የለም ሰአቱ ደረሰ ኮማንደር መሀሪ ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ ነው ነገሮችን የሚያስኬደው ከአንድ ቀን ቀደም ብሎ ነው አብዛኛውን ስራ የጨረሰው ለአባ ሽፍንፍን የበጎ አድራጎት ድርጅት በቋሚነት የገንዘብ ድጋፍ በሚያደርጉት በአንዱ ድርጅት ስም 8 ሚሊዎን ብር ድጋፍ እንደሚገኝና ይሄንንም እንዲያስጨርሱ በአባ ሽፍንፍን መራጭነት ወይዘሮ አረገዱ ተወክለው ነው የተላኩት
ቀለም ወርቅ ያለውን ሙሉ አስረክቦ ወደ ኦና ቤቱ በመጓዝ ላይ ይገኛል ይሄ ቤት ለጊዜው ብሎ የተከራየው ኦና ቤት ነው በዚ ቤት ምን ያሆል ጊዜ እንደሚቆይ እሱም አያውቀውም
ኮማንደር ለረጅም ጊዜ በተለያዩ ሙከራዎች ከጁ እያመለጠ እችን ቀን በጉጉት ሲጠብቃት የነበረች ቀን ነች የእንጀራ አባቱን ባዶ አስቀርቶታል በሀሳቡ የእናቱን ሀሳብ ያሳካ ያህል ነው የተሰማው ደስ የሚል በቀል።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
አባ ሽፍንፍን ቤተክርስቲያን ቆይተው ቅዳሴ አስቀድሰው ወደቤታቸው እየተመለሱ ነው፡፡ በቤት መኪናቸው ናቸው..እራሳቸው ናቸው እየሾፈሩ ያሉት..በውስጣቸው ግን ብዙ ሀሳብ እየተተረማመሰ ነው..የዛሬዋ ቀን ብዙ በጣም ብዙ ነገሮችን ያከናወኑባት ቀን ነች…ለዓመታት የዘሩትን ዘር ያጨዱበት ውብ ቀን…ይሄንን እያሰቡ ጐጐቲ ድልድይ ጋር እንደደረሱ ያላሰቡት ነገር ገጠማቸው.. ልክ ድልድዩን ተሻግረው ሃያ ሜትር ያህል ሳይጓዙ የመኪናቸው መሪ አልታዘዝ አላቸው ..አስባልቱን እንደምንም ለቀቁና ፍሬን ይዘው ለማቆም ሞከሩ… ግን ተሳክቶላቸው ከማቆማቸው በፊት አንድ እግረኛ ላይ ወጡ… በቃ ሄዱበት እና ፊትለፊት ካገኙት አንድ የግንብ አጥር ጋር ተላትመው ቆሙ…. ወዲያው አካባቢው ድብልቅልቁ ወጣ.. ድሮም ሰው የማያጣው አካባቢ ሰላማዊ ሰልፍ የሚካሄድበት ቦታ መሰለ..፡፡ አምፑላንስ ቢደርስም የተገጨው ሰው እስትንፋሱ ወዲው ነበረ የተቋረጠችው…የሞቹ ማንነት እንደታወቀ ዘመዶቹ በቅርብ አካባቢ ስለነበሩ በአንዴ ሰፈሩን አጥለቀለቁት…በጣም ተሰሚና በአካባቢው በሀይለኝነታቸው የሚታወቁ ቤተሰቦች ናቸው…ደግነቱ በወቅቱ ፖሊስ በአካባቢው ደርሶ ስለነበረ ደንዝዘውና ፈዘው የነበሩትን አባሽፍንፍንን ቶሎ ብለው ከግርግሩ መካከል በማውጣት ወደ ፖሊስ ጣቢያ ይዘዋቸው ሄዱና ማረፊያ ቤት እንዲቆዩ አደረጓቸው… ይህም ክስተት እንደ ሰደድ እሳት በአንዴ ተሰራጭቶ በከተማዋ የዕለቱ መነጋገሪያ ሆነ …
ሄለንም ሆነች አያቷ ወሬውን እንደ ሰሙ ነበር እየበረሩ ፖሊስ ጣቢያ የደረሱት ግን በወቅቱ ምንም ማድረግ አልቻሉም መረጃዎች አጠናቅረው በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ እና ምን አልባት ፖሊስ ፍርድ ቤቱ የዋስ መብታቸውን ሊያከብርላቸው እንደሚችል ተነግሮቸው ወደ ቤት ተመለሱ….ቤት እንደተመለሱ ሮዝ ከአዲስ አበባ ተመልሳ ቤት ቁጭ ብላ ነበር የጠበቀቻቸው ሮዝ ከአቤል ጋር ወደ አዲስ አባባ ሄዳ ነበር ይህም በኮማንደር ትዛዝ ነበር አዲስአበባ እግሯ እንደረገጠ ነበር ሆቴሏን የዘጋችው መዝጋት ብቻም አይደለም ዕቃዎቾንም ነው የሸጠችው …ይሄን ያደረገችው በእሷ ፍቃድ አይደለም…በመሀሪ ትዕዛዝ እንጂ፡፡ ሄለንን እንዲተውላት.. እንዳይጐዳባት ነው፡፡ ለዛ ስትል ኩማደሩ እንዳዘዛት እያደረገች ነው… በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ሆቴሏን ዘግታ ያላትን ሁሉ ሸጣ ብሩን አምጥታ ለእናቷ እንድታስረክብ አስጠንቅቆታል....የሆነውን ስትሰማ በጣም ነው የደነገጠችው…ግን ቀጥታ አባን ለመጠየቅ ፖሊስ ጣቢያ ከመሄዶ በፊት አንድ የምትሄድበት ቦታ አላት… አዎ ኩማደር መሀሪን አግኝታ በቀጣይ ከእሷ ምን እንደሚፈልግ ማወቅ አለባት ልጆን ከጥቃት ለመከላለከል እራስሽን አጥፊ ቢላት ራሱ ከማድረግ ወደኃላ አትልም አዲስአበባ ሳለች ደውሎላት ዛሬ ሰባት ሰዓት ላይ ቀጥሯታል.. አሁን ደግሞ 6 ሰዓት ሆኖል …እና መሄድ አለባት ደግሞ የቀጠሮ ሰዓቶን አርፍዳ ደርሳ ልታበሳጨው አትፈልግም..
ከሰባት ሰዓት እስከ አስራሁለት ሰዓት አንድ ቦታ ተጐልታ ኩማንደሩን ስትጠብቀው ነው የዋለችው….ሊመጣና ሊያገኛት ግን አልቻለም፡፡ በዛ ላይ ስልኩም ጥሪ አይቀበልም…አውቆ እሷን በሀሳብ ለማሰቃየት ሆነ ብሎ እንደእዛ እንዳደረገ እርግጠኛ ነች…ይሄኔ ተሸሽጐ ቀኑን ሙሉ ሲመለከታት እና ሲደሰትባት እንደዋለ ጠርጥራለች ይሄም በጣም አንጀቷን አድብኗታል…
ሄለን አባ ሽፍንፍንን ለመጠየቅ ከፖሊስ ጣቢያ እንደተመለሰች የመጣለት አንድ አሳብ በአስቸኳይ ኩማደር መሀሪን መፈለግ ነው… አዎ እሱ ብዙ ሊረዳት የሚችላቸው ጉዳዬች አሉ ቶሎ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ማድረግ ይችላል የዋስ መብታቸው እንዲጠበቅ እና ውጭ ሆነው ክሳቸውን እንዲከታተሉ ሊረዳት ይችላል… በዛ ላይ ከወንጀል ነጻ ሆነው እንዲወጡ የሚያደርግ ጐበዝ ጠበቃ ሊያገኝላቸው ይችላል. ስለዚህ ቅድሚያ እሱን ማግኘት እንዳለበት ወሰነች..ክፋቱ ግን ስልኩ ጥሪ አይቀበልም እቤቱ ሄደች እንደተቆለፈ ነው በእሁድ ቀን ስራ እንደሌለበት ብታውቅም ምን አልባት ለአስቸኳይ ስራ ተፈልጐ ገብቶ እንደሆነ ብላ ቢሮው ድረስ ሄዳ ጠይቃ ነበር ..ከነጋ እንዳልገባና
:
#ክፍል_ሰላሳ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ወርቅአለማው ሳይወድ በግድ 8 ሚሊዬን ብሩን ለኩማደሩ በዛሬው ቀን ለማስረከብ ተዘጋጅቷል…አዎ ምርጫ የለውም.…ግን ብሩን ማስረከብ ማለት እንዲሁ ከናጠጠ ኑሮው ወደ ድህነት መንደር ያሽቀነጥረዋል የሚለው አገላለጽ ብቻ አይገልፀውም..ይሄንን ሀብት ያፈራው በብዙ ፈተና እና መከራ ነው…ብዙ ሰው ከድቶ …ብዙ ሰው ገድሎ ከህሊናውም ከአምላኩም ተቀያሞ ያካበተውን ገንዘብ ነው፡፡ …አሁን በዚህ ወቅት ቀለምወርቅ ለመኖር ያለው ፍላጐት ተንጠፍጥፎ አልቆ ጥቂት ጠብታ ብቻነች የቀረችው….ሰሞኑን እቤቱን ዘግቶ ብቻውን ደረቅ አልኮል ሲጋት ነው የሚውለው … የሚያድረው፡፡ዛሬ ቀጠሮው ስምንት ሰዓት ላይ ነው…ስምንት ሰዓት ላይ በተቃጠሩት ቦታ በሚስጥር ይሄድና ያስረክበዋል…ከዛ ቡኃላ ምን እደሚያደርግ ምንም የሚያውቀው ነገር የለም…መኖር ከቻለ ይኖራል….መኖር ከደከመው ደግሞ እራሱን ያጠፋል…ወይም ሁሉም ነገር በቃኝ ብሎ ንሰሀ ገብቶ ወደ አንዱ ገዳም በመግባት መልኩሶ ቀሪ ህይወቱን በፃም እና በፀሎት ያሳልፋል…መቼስ አንዳንዴ ስንሸነፍ ወይም ስንሰበር አይደል ፊታችንን ወደፈጣሪ ማዞር የምንጀምረው ‹‹እሁድ የትንሳኤ እና የሰላም ቀን ነች..ምነው ለእኔ ሲሆን የውድቀቴ እና የመክሰሚያ እለት ሆነች›› ሲል ከራሱ ጋር አጉረመረመ
ኮማንደር መሀሪ በዛሬው እለት ሌላም አንድ ሰው ለብርቱ ጉዳይ ቀጥሮል እሳቸውም አባ ሽፍንፍን በመሰረቱት የበጎ አድራጎት ድርጅት ውስጥ በታማኝነትና ከልብ የሚሰሩትን ወይዘሮ አረገዱን ነው ይሄም ደሞ ግልፅ ነው ወረቅአለማው ያለውን ገንዘብ ጠቅላላ በመረከብ ራቁቱን ያስቀረዋል..አዎ ዋናው የኩማንደሩ ሀሳብ ከድሮ የእንጀራ አባቱ በሚቀበለው ገንዘብ ለመፈንጠዝ እና ሀብታም ለመሆን አይደለም..እንደውም ብሩን ተቀብሎት ቢያቃጥለው እንኳን ግድ የለውም…ዋናው ዓላማው እሱን ወደነበረበት የድህነት አዘቅት በመመለስ መበቀል ብቻ ነው እና ከሱ የሚቀበለውን ገንዘብ ሙሉ በሙሉ ለአባ ሽፍንፍን ድርጅት መለገስ አስቧል እናም ለዚ ነው የወይዘሮ አረገዱ የዛሬ ቀጠሮ
ቀለም ወርቅ ከዘይዘሮ አረገዱ ጋር ተመሳሳይ በሆነ ሁኔታ ተቃጥረዋል እሱም ከቀጠሮ ሰአት ቀደም ብሎ በመኪናው በሁለት ሻንጣ የተሞላ ብር አጭቆ በቀጠሮው ቦታ ቀደም ብሎ ነው የተገኘው ኮማንደር ሰአት ባይጠብቅና ወዲያው ተረክቦት እፎይ ብሎ ድህነቱን አሜን ብሎ ተቀብሎ ስለቀሪ ህይወቱ ቢጨነቅ ነው ሚሻለው
የማይደርስ የለም ሰአቱ ደረሰ ኮማንደር መሀሪ ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ ነው ነገሮችን የሚያስኬደው ከአንድ ቀን ቀደም ብሎ ነው አብዛኛውን ስራ የጨረሰው ለአባ ሽፍንፍን የበጎ አድራጎት ድርጅት በቋሚነት የገንዘብ ድጋፍ በሚያደርጉት በአንዱ ድርጅት ስም 8 ሚሊዎን ብር ድጋፍ እንደሚገኝና ይሄንንም እንዲያስጨርሱ በአባ ሽፍንፍን መራጭነት ወይዘሮ አረገዱ ተወክለው ነው የተላኩት
ቀለም ወርቅ ያለውን ሙሉ አስረክቦ ወደ ኦና ቤቱ በመጓዝ ላይ ይገኛል ይሄ ቤት ለጊዜው ብሎ የተከራየው ኦና ቤት ነው በዚ ቤት ምን ያሆል ጊዜ እንደሚቆይ እሱም አያውቀውም
ኮማንደር ለረጅም ጊዜ በተለያዩ ሙከራዎች ከጁ እያመለጠ እችን ቀን በጉጉት ሲጠብቃት የነበረች ቀን ነች የእንጀራ አባቱን ባዶ አስቀርቶታል በሀሳቡ የእናቱን ሀሳብ ያሳካ ያህል ነው የተሰማው ደስ የሚል በቀል።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
አባ ሽፍንፍን ቤተክርስቲያን ቆይተው ቅዳሴ አስቀድሰው ወደቤታቸው እየተመለሱ ነው፡፡ በቤት መኪናቸው ናቸው..እራሳቸው ናቸው እየሾፈሩ ያሉት..በውስጣቸው ግን ብዙ ሀሳብ እየተተረማመሰ ነው..የዛሬዋ ቀን ብዙ በጣም ብዙ ነገሮችን ያከናወኑባት ቀን ነች…ለዓመታት የዘሩትን ዘር ያጨዱበት ውብ ቀን…ይሄንን እያሰቡ ጐጐቲ ድልድይ ጋር እንደደረሱ ያላሰቡት ነገር ገጠማቸው.. ልክ ድልድዩን ተሻግረው ሃያ ሜትር ያህል ሳይጓዙ የመኪናቸው መሪ አልታዘዝ አላቸው ..አስባልቱን እንደምንም ለቀቁና ፍሬን ይዘው ለማቆም ሞከሩ… ግን ተሳክቶላቸው ከማቆማቸው በፊት አንድ እግረኛ ላይ ወጡ… በቃ ሄዱበት እና ፊትለፊት ካገኙት አንድ የግንብ አጥር ጋር ተላትመው ቆሙ…. ወዲያው አካባቢው ድብልቅልቁ ወጣ.. ድሮም ሰው የማያጣው አካባቢ ሰላማዊ ሰልፍ የሚካሄድበት ቦታ መሰለ..፡፡ አምፑላንስ ቢደርስም የተገጨው ሰው እስትንፋሱ ወዲው ነበረ የተቋረጠችው…የሞቹ ማንነት እንደታወቀ ዘመዶቹ በቅርብ አካባቢ ስለነበሩ በአንዴ ሰፈሩን አጥለቀለቁት…በጣም ተሰሚና በአካባቢው በሀይለኝነታቸው የሚታወቁ ቤተሰቦች ናቸው…ደግነቱ በወቅቱ ፖሊስ በአካባቢው ደርሶ ስለነበረ ደንዝዘውና ፈዘው የነበሩትን አባሽፍንፍንን ቶሎ ብለው ከግርግሩ መካከል በማውጣት ወደ ፖሊስ ጣቢያ ይዘዋቸው ሄዱና ማረፊያ ቤት እንዲቆዩ አደረጓቸው… ይህም ክስተት እንደ ሰደድ እሳት በአንዴ ተሰራጭቶ በከተማዋ የዕለቱ መነጋገሪያ ሆነ …
ሄለንም ሆነች አያቷ ወሬውን እንደ ሰሙ ነበር እየበረሩ ፖሊስ ጣቢያ የደረሱት ግን በወቅቱ ምንም ማድረግ አልቻሉም መረጃዎች አጠናቅረው በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ እና ምን አልባት ፖሊስ ፍርድ ቤቱ የዋስ መብታቸውን ሊያከብርላቸው እንደሚችል ተነግሮቸው ወደ ቤት ተመለሱ….ቤት እንደተመለሱ ሮዝ ከአዲስ አበባ ተመልሳ ቤት ቁጭ ብላ ነበር የጠበቀቻቸው ሮዝ ከአቤል ጋር ወደ አዲስ አባባ ሄዳ ነበር ይህም በኮማንደር ትዛዝ ነበር አዲስአበባ እግሯ እንደረገጠ ነበር ሆቴሏን የዘጋችው መዝጋት ብቻም አይደለም ዕቃዎቾንም ነው የሸጠችው …ይሄን ያደረገችው በእሷ ፍቃድ አይደለም…በመሀሪ ትዕዛዝ እንጂ፡፡ ሄለንን እንዲተውላት.. እንዳይጐዳባት ነው፡፡ ለዛ ስትል ኩማደሩ እንዳዘዛት እያደረገች ነው… በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ሆቴሏን ዘግታ ያላትን ሁሉ ሸጣ ብሩን አምጥታ ለእናቷ እንድታስረክብ አስጠንቅቆታል....የሆነውን ስትሰማ በጣም ነው የደነገጠችው…ግን ቀጥታ አባን ለመጠየቅ ፖሊስ ጣቢያ ከመሄዶ በፊት አንድ የምትሄድበት ቦታ አላት… አዎ ኩማደር መሀሪን አግኝታ በቀጣይ ከእሷ ምን እንደሚፈልግ ማወቅ አለባት ልጆን ከጥቃት ለመከላለከል እራስሽን አጥፊ ቢላት ራሱ ከማድረግ ወደኃላ አትልም አዲስአበባ ሳለች ደውሎላት ዛሬ ሰባት ሰዓት ላይ ቀጥሯታል.. አሁን ደግሞ 6 ሰዓት ሆኖል …እና መሄድ አለባት ደግሞ የቀጠሮ ሰዓቶን አርፍዳ ደርሳ ልታበሳጨው አትፈልግም..
ከሰባት ሰዓት እስከ አስራሁለት ሰዓት አንድ ቦታ ተጐልታ ኩማንደሩን ስትጠብቀው ነው የዋለችው….ሊመጣና ሊያገኛት ግን አልቻለም፡፡ በዛ ላይ ስልኩም ጥሪ አይቀበልም…አውቆ እሷን በሀሳብ ለማሰቃየት ሆነ ብሎ እንደእዛ እንዳደረገ እርግጠኛ ነች…ይሄኔ ተሸሽጐ ቀኑን ሙሉ ሲመለከታት እና ሲደሰትባት እንደዋለ ጠርጥራለች ይሄም በጣም አንጀቷን አድብኗታል…
ሄለን አባ ሽፍንፍንን ለመጠየቅ ከፖሊስ ጣቢያ እንደተመለሰች የመጣለት አንድ አሳብ በአስቸኳይ ኩማደር መሀሪን መፈለግ ነው… አዎ እሱ ብዙ ሊረዳት የሚችላቸው ጉዳዬች አሉ ቶሎ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ማድረግ ይችላል የዋስ መብታቸው እንዲጠበቅ እና ውጭ ሆነው ክሳቸውን እንዲከታተሉ ሊረዳት ይችላል… በዛ ላይ ከወንጀል ነጻ ሆነው እንዲወጡ የሚያደርግ ጐበዝ ጠበቃ ሊያገኝላቸው ይችላል. ስለዚህ ቅድሚያ እሱን ማግኘት እንዳለበት ወሰነች..ክፋቱ ግን ስልኩ ጥሪ አይቀበልም እቤቱ ሄደች እንደተቆለፈ ነው በእሁድ ቀን ስራ እንደሌለበት ብታውቅም ምን አልባት ለአስቸኳይ ስራ ተፈልጐ ገብቶ እንደሆነ ብላ ቢሮው ድረስ ሄዳ ጠይቃ ነበር ..ከነጋ እንዳልገባና
👍2❤1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ ( #የመጨረሻ_ክፍል )
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
ከአንደኛው መጽሀፍ መሀል ያየቻቸው ሁለት ፎቶዎች ግን ተስፈንጥራ አልጋዋን ለቃ ወለሉ ላይ እንድትቆም አደረጋት…፡፡.ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ ነው..የምታየውን ማመን አልቻለችም..የኮማንዳሩና የወላጅ እናቷ ፎቶ ነው…አንዱ ፎቶ ሁለቱም በዋና ልብስ ሆነው ሙሉ በሙሉ አቅፎት መዋኛ ገንዳ ውስጥ ሆነው የተነሱት ነው…ሌላው ደግሞ ከንፈር ለከንፈር እየተሳሳሙ…… ይሄን ያህል ሄደዋል ብላ አታስብም ነበር ..ስልኮን አነሳችና ደወለች..እሮዝ ጋር ነው..ተነሳ..?
‹‹አሁኑኑ እፈልግሻለው››
‹‹ምነው ልጄ ምን ሆንሺብኝ..?››
‹‹መቀባጠሩን ተይና በአስቸኮይ ኩማደሩ ቤት ነይ››ስልኩን ጠረቀመችው
ሮዝ የለበሰችውን የለሊት ቢጃማ እንኳን ለመቀየር ጊዜ ማባከን አልፈለገችም…ብን ብላ ነው ግቢውን ለቃ ወደኩማንደሩ ቤት የበረረችው ..ልጄን… ልጄን ምን አደረክብኝ....?የሳሎኑን በር በርግዳ ከፈተችና ወደውስጥ ገባች…
‹‹ምን አደረገብኝ ..?ምነ ሆንሺብኝ ..?ተንደርድራ ልትጠመጠምባት ስትል ገፍትራ ከላዬ አራቀቻት….››
‹‹ይሄ የመቼ ፎቶ ነው....?››ሄለን ነች ጠያቂዋ
‹‹የቱ..? እኔጃ..››ግራ ተጋብታ መለሰች
በእጇ የያዘችውን ፎቶ ወረወረችላት .ደረቷ ላይ አርፎ ወደመሬት ወደቀ… ጎንበስ ብላ አነሳችውና ተመለከተችው..
‹‹እሺ መንም አልጀመርንም ብለሽኝ አልነበር..?››ሄለን ነች በሽሙጥ የጠየቀቻት
‹‹ያው ድሮ እኮ ነው…ግን ከተለያየን ብዙ አመት አልፎናል..?››
‹‹በቀደምለታ የመጣሽው እንታረቅ ልትይው ነበር....?››
‹‹አረበፍጽም ..ስንለያይ ተጣልተን ስለነበረ ቂም ይዞብኛል..አንቺን በማጥቃት እንዳይቀለኝ ስለፈራው ከአንቺ እንዲርቅ ልለምነው ነው…››
‹‹ኦኬ አሁን በጣም ገባኝ….ለመሆኑ ኩማደሩን እንደማፈቅረው ታቂያለሽ..?››
‹‹አታደርጊውም ልጄ..እኔ በህይወት እያለው አታደርጊውም››
‹‹አትጠራጠሪ አደርገዋለው..እንደውም ማግባት ሁሉ የምፈልገው እሱን ነው››
‹‹አረ ተይ ልጄ…እራስሽን ወጥመድ ውስጥ ለምን ትከቺያለሽ....?እሱ እኮ ውስጡ በቀል እንጂ ፍቅር የለበትም…..››
እሱ እኔን አይመለከተኝም…እንደውም እኔም አንቺን ለመበቀል ስለምፈልግ ጥሩ አጋጣሚ ነው…ለመሆኑ ምን ያል ብትበድይው ነው .. ..?ለነገሩ አንቺ አይደለሽ ምንም ብታደርጊው አይደንቀኝም….ለማንኛመው ከዛሬ ጀምሮ በመሀከላችን እንዳትገቢ ልነግርሽ ነው..አሁን የድሮ ፎቶሽን ይዘሽ ወጭልኝ…;››
‹‹በፈጠረሽ ልጄ›› እግሯ ላይ ተደፋች..
‹‹ምንም ብታርጊ ሀሳቤን አታስቀይሪኝም…ምን አልባት በአንድ ነገር..››
‹‹ምንድነው ልጄ …የፈለግሽውን ጠይቂኝ..ከዚህ ሰይጣን ራቂለኝ እንጂ ያልሺኝን ሁሉ አደርጋለው››
‹‹ያው የእኔን ጥያቄ ታውቂያለሽ… ተመሳሳይና የማይቀየር ነው…የአባቴን ማንነት ከነገርሺኝ እተወዋለው…››
‹‹አባቴን....?››ከተደፋችበት ተነሳችና መቀመጫ ይዛ ተቀመጠች
‹‹አዎ ንገሪኝ..ከእሱ እንድርቅ ከፈለግሽ ንገሪኝ››
‹‹እሺ ቁጭ በይ….ነግርሻለው››
ሁለቱም ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀመጡ
‹‹እንግዲያው ንገሪኝ ካልሽ ምርጫ የለኝም ነግርሻለው….ግን ለምትሰሚው ነገር እራስሽን አዘጋጂ››
‹‹ግድ የለሽም መግቢያውን ተይና ወደዋናው ታሪክ በቀጥታ ግቢልኝ››
‹‹ይሄውልሽ ልጄ ግማሽ ዕድሜዬን ይሄንን ታሪክ ለሌላ ሰው ይቅርና ለእኔው ለእራሴው ለመናገር ስሸሸው የኖርኩትን ነገር ነው፡፡ይሄው ዛሬ ሳልወድ በግድ ለመናገር ተገድጄያለው፡፡እስከዛሬ ነገሩን ሚስጥር አድርጌው የኖርኩት ለእናቴ ስል ነበር..አሁን ደግሞ ለመናገር የተገደድኩት ለአንቺ ለልጄ ስል ነው..ከእናቴ ስሜትና ደህንነት ይልቅ የልጄን ስሜት እና ደህንነት አስቀድሜ ነው..መቼስ አናቴ ልጅ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ስለምታውቅ ይቅር ትለኛለች ብዬ አስባለው፡፡
ማንኛውም የሰው ልጅ በትዝታ ፈረስ ፊቱን ወደ ኃላው አዙሮ ትናንትናውን ሲያይ መዝለል የሚፈልገው ወይም አለማሰብ የሚመኘው ወይም ምነው ባልኖርኩት ኖሮ ብሎ የሚጠየፈው በጊዜዎች ክፍተት መሀከል የተከወነ ጨለማ ታሪክ ይኖረዋል፡፡የእኔን የተለየ የሚያደርገው ግን ያለፈ ህይወቴ ውስጥ የተከሰተው ጠባሳ አይደለም መሰረዝ እንዲደበዝዝ ማድረግ እንኳን የማይቻል ስለሆነ ዕድለኛ አይደለውም፡፡
ልጄ አንቺ ለእኔ ማለት የበደሌ ምልክት፤ የክስረቴ ትርፍ ነሽ፡፡ሰው ህይወቱን የሚያሳጣው …ማንነትን የሚያወድመው ነገር ከስሮ በዛው ልክ ህይወቱን የሚያለመልምለት እና ለመኖሩ ምክንያት የሆነ ነገር ያተርፋል…እኔ ማለት እንዲያ ነኝ..የነገ ተስፋዬን፤ለመኖር የሚረዳኝን ሞራሌን፤ማንነቴን አጥቼ በምትኩ ግን አንቺን አገኘው፡፡
‹‹አረ የምትይው ነገር ምንም እየገባኝ አይደለም…››መለሰችላት ሄለን
‹‹የእኔ ህይወት ለእኔም ለእራሴ ብዙ ጊዜ አይገባኝም፡፡ግን ቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ልግባ፡፡አንቺን የወለድኩሽ ተደፍሬ ነው፡፡መቼ? ገና 15 ዓመት ሳይሞላኝ፡፡ማን የደፈረኝ ይመስልሻል..?የምትወጂው አጓቴ ነው፡፡ላስተምርሽ ብሎ ከእናቴ በአደራ ተቀብሎ አዲሳባ ወስዶ ደፈረኝ ..አስረገዘኝ …››
‹አጎቴ!!!!.. አጎቴ ማለት የማዬ ወንድም … አንቺን››
‹‹አዎ አጎቴ እኔን …ያ ማለት ደግሞ አንቺ የእሱ ልጅ ነሽ… አባትሽ ነው፡፡
‹‹እኔ አላምንም…››ሄለን ምትሆነው ምትናገረው ነገር ጠፋት
‹‹ልጄ ነፍስ ካወቅሽበት ጊዜ አንስቶ አባቴ ማን ነው ?ብለሽ ስትጠይቂኝ..የተለያየ ሰበብ እየፈጠርኩ ልነግርሽ ያልቻልኩት ነገሩ ለሰሚውም ግራ ሰለሆነብኝ ነው፡፡ ልጄ እስቲ አስቢው በገዛ አጐቴ ተደፍሬ አንቺን እንደወለድኩሽ ስትሰሚ በአንቺ ሰነ-ልቦና ላይ የሚያደርሰውን መረበሽና ተፅዕኖ በምን ማረጋገጥ እችላለው? እንደእኔ ስብርብር ብትይብኝስ.?.ከሁሉም በላይ ደግሞ ይሄ ጉዳይ እናቴ ጆሮ ይሄ ዜና ቢደርስስ ?የገዛ መንትያ ወንድሟ ከመሀጸኖ ፈልቅቃ አምጣ የወለደቻትን እና አደራ አሳድግልኝ ብላ ያስረከበቻትን ጨቅላ ልጆን በድልዱም ቢላዎ ገዝግዞ እንዳረዳት እና ህይወቷን እንዳበከተባት ብትረዳ በድንጋጤ ህይወቷ ባያልፍ እንኳን ጨርቋን ጥላ ማበዶ ይቀራል ብለሽ ታስቢያለሽ…?.ለዚህ ነው ከአንቺ ጋር ስጋጭ እና ስጣላ የኖርኩት፡፡ ለዚህ ነው እራሴን እንደ ጥፋጠኛ አስቆጥሬ ስባልግ እና ስንዘላዘል በገዛ ስህተቴ እደወለድኩሽ እዲታሰብ አድርጌ ግማሽ ዕድሜዬን እንደጋጠወጥ እና እንደ አለሌ ሸርሙጣ እየታሰብኩ በመኖር እራሴን ያሰቃየውት...እርግጥ አልዋሽም ሸርሙጣ የሚለው ስም አይገባኝም አልልሽም..በደንብ ይገባኛል..፡፡ግን በሽታ ሆኖብኝ ነው፡፡ከመደፈሬ ጋር የተፀናወተኝ እኔ እራሴ የምጠየፈው እና የምፀፀትበት ክፉ በሽታዬ ነው፡፡
ልጄ እንግዲህ እውነቱ ይሄ ነው፡፡አባትሽ የምትወጂው አጐትሽ ነው..ከአሁን ቡኃላስ እሱን መውደድሽን ትቀጥያለሽ…?እንግዲህ እሱ የአንቺ ጉዳይ ነው፡፡እኔን ግን ካጠፋውት በላይ ስቀጣ የኖርኩ ሚስኪን እናት ነኝና እባክሽ ይቅር በይኝ እና ቀሪ ህይወቴን ትንሽም ቢሆን ተስፋ እንዲኖራት እርጂኝ፡፡ከእዚህ ሰውዬ ራቂ..እሱን በጣም በድዬዋለው….ሊያገባኝ ሲዘጋጅ ነው ጥዬው ወደአዲስ አበባ የገባውት ..ስለዚህ ለአመታት ሊበቀልኝ ሲጥር እደነበረ አውቃለው..እና ልጄ ….
…ሄለን ከተቀመጠችበት ተነስታ ተንደርድራ ነው እግሯ ላይ የተደፋችባት….‹‹እማዬ የምትችይ ከሆነ ይቅር በይኝ..ባክሽ ይቅር በይኝ››እየነፈረቀች ተማፀነቻት
ሮዝ ከገባችበት መደንዘዝ ውስጥ እንደምንም ነቃችና እሷም ተከትላት ቁጢጥ በማለት ልጆን ከተደፋችበት አንስታት አቀፈቻት… አገላብጣ ሳመቻት ‹‹ልጄ ….ልጄ
:
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ ( #የመጨረሻ_ክፍል )
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
ከአንደኛው መጽሀፍ መሀል ያየቻቸው ሁለት ፎቶዎች ግን ተስፈንጥራ አልጋዋን ለቃ ወለሉ ላይ እንድትቆም አደረጋት…፡፡.ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ ነው..የምታየውን ማመን አልቻለችም..የኮማንዳሩና የወላጅ እናቷ ፎቶ ነው…አንዱ ፎቶ ሁለቱም በዋና ልብስ ሆነው ሙሉ በሙሉ አቅፎት መዋኛ ገንዳ ውስጥ ሆነው የተነሱት ነው…ሌላው ደግሞ ከንፈር ለከንፈር እየተሳሳሙ…… ይሄን ያህል ሄደዋል ብላ አታስብም ነበር ..ስልኮን አነሳችና ደወለች..እሮዝ ጋር ነው..ተነሳ..?
‹‹አሁኑኑ እፈልግሻለው››
‹‹ምነው ልጄ ምን ሆንሺብኝ..?››
‹‹መቀባጠሩን ተይና በአስቸኮይ ኩማደሩ ቤት ነይ››ስልኩን ጠረቀመችው
ሮዝ የለበሰችውን የለሊት ቢጃማ እንኳን ለመቀየር ጊዜ ማባከን አልፈለገችም…ብን ብላ ነው ግቢውን ለቃ ወደኩማንደሩ ቤት የበረረችው ..ልጄን… ልጄን ምን አደረክብኝ....?የሳሎኑን በር በርግዳ ከፈተችና ወደውስጥ ገባች…
‹‹ምን አደረገብኝ ..?ምነ ሆንሺብኝ ..?ተንደርድራ ልትጠመጠምባት ስትል ገፍትራ ከላዬ አራቀቻት….››
‹‹ይሄ የመቼ ፎቶ ነው....?››ሄለን ነች ጠያቂዋ
‹‹የቱ..? እኔጃ..››ግራ ተጋብታ መለሰች
በእጇ የያዘችውን ፎቶ ወረወረችላት .ደረቷ ላይ አርፎ ወደመሬት ወደቀ… ጎንበስ ብላ አነሳችውና ተመለከተችው..
‹‹እሺ መንም አልጀመርንም ብለሽኝ አልነበር..?››ሄለን ነች በሽሙጥ የጠየቀቻት
‹‹ያው ድሮ እኮ ነው…ግን ከተለያየን ብዙ አመት አልፎናል..?››
‹‹በቀደምለታ የመጣሽው እንታረቅ ልትይው ነበር....?››
‹‹አረበፍጽም ..ስንለያይ ተጣልተን ስለነበረ ቂም ይዞብኛል..አንቺን በማጥቃት እንዳይቀለኝ ስለፈራው ከአንቺ እንዲርቅ ልለምነው ነው…››
‹‹ኦኬ አሁን በጣም ገባኝ….ለመሆኑ ኩማደሩን እንደማፈቅረው ታቂያለሽ..?››
‹‹አታደርጊውም ልጄ..እኔ በህይወት እያለው አታደርጊውም››
‹‹አትጠራጠሪ አደርገዋለው..እንደውም ማግባት ሁሉ የምፈልገው እሱን ነው››
‹‹አረ ተይ ልጄ…እራስሽን ወጥመድ ውስጥ ለምን ትከቺያለሽ....?እሱ እኮ ውስጡ በቀል እንጂ ፍቅር የለበትም…..››
እሱ እኔን አይመለከተኝም…እንደውም እኔም አንቺን ለመበቀል ስለምፈልግ ጥሩ አጋጣሚ ነው…ለመሆኑ ምን ያል ብትበድይው ነው .. ..?ለነገሩ አንቺ አይደለሽ ምንም ብታደርጊው አይደንቀኝም….ለማንኛመው ከዛሬ ጀምሮ በመሀከላችን እንዳትገቢ ልነግርሽ ነው..አሁን የድሮ ፎቶሽን ይዘሽ ወጭልኝ…;››
‹‹በፈጠረሽ ልጄ›› እግሯ ላይ ተደፋች..
‹‹ምንም ብታርጊ ሀሳቤን አታስቀይሪኝም…ምን አልባት በአንድ ነገር..››
‹‹ምንድነው ልጄ …የፈለግሽውን ጠይቂኝ..ከዚህ ሰይጣን ራቂለኝ እንጂ ያልሺኝን ሁሉ አደርጋለው››
‹‹ያው የእኔን ጥያቄ ታውቂያለሽ… ተመሳሳይና የማይቀየር ነው…የአባቴን ማንነት ከነገርሺኝ እተወዋለው…››
‹‹አባቴን....?››ከተደፋችበት ተነሳችና መቀመጫ ይዛ ተቀመጠች
‹‹አዎ ንገሪኝ..ከእሱ እንድርቅ ከፈለግሽ ንገሪኝ››
‹‹እሺ ቁጭ በይ….ነግርሻለው››
ሁለቱም ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀመጡ
‹‹እንግዲያው ንገሪኝ ካልሽ ምርጫ የለኝም ነግርሻለው….ግን ለምትሰሚው ነገር እራስሽን አዘጋጂ››
‹‹ግድ የለሽም መግቢያውን ተይና ወደዋናው ታሪክ በቀጥታ ግቢልኝ››
‹‹ይሄውልሽ ልጄ ግማሽ ዕድሜዬን ይሄንን ታሪክ ለሌላ ሰው ይቅርና ለእኔው ለእራሴው ለመናገር ስሸሸው የኖርኩትን ነገር ነው፡፡ይሄው ዛሬ ሳልወድ በግድ ለመናገር ተገድጄያለው፡፡እስከዛሬ ነገሩን ሚስጥር አድርጌው የኖርኩት ለእናቴ ስል ነበር..አሁን ደግሞ ለመናገር የተገደድኩት ለአንቺ ለልጄ ስል ነው..ከእናቴ ስሜትና ደህንነት ይልቅ የልጄን ስሜት እና ደህንነት አስቀድሜ ነው..መቼስ አናቴ ልጅ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ስለምታውቅ ይቅር ትለኛለች ብዬ አስባለው፡፡
ማንኛውም የሰው ልጅ በትዝታ ፈረስ ፊቱን ወደ ኃላው አዙሮ ትናንትናውን ሲያይ መዝለል የሚፈልገው ወይም አለማሰብ የሚመኘው ወይም ምነው ባልኖርኩት ኖሮ ብሎ የሚጠየፈው በጊዜዎች ክፍተት መሀከል የተከወነ ጨለማ ታሪክ ይኖረዋል፡፡የእኔን የተለየ የሚያደርገው ግን ያለፈ ህይወቴ ውስጥ የተከሰተው ጠባሳ አይደለም መሰረዝ እንዲደበዝዝ ማድረግ እንኳን የማይቻል ስለሆነ ዕድለኛ አይደለውም፡፡
ልጄ አንቺ ለእኔ ማለት የበደሌ ምልክት፤ የክስረቴ ትርፍ ነሽ፡፡ሰው ህይወቱን የሚያሳጣው …ማንነትን የሚያወድመው ነገር ከስሮ በዛው ልክ ህይወቱን የሚያለመልምለት እና ለመኖሩ ምክንያት የሆነ ነገር ያተርፋል…እኔ ማለት እንዲያ ነኝ..የነገ ተስፋዬን፤ለመኖር የሚረዳኝን ሞራሌን፤ማንነቴን አጥቼ በምትኩ ግን አንቺን አገኘው፡፡
‹‹አረ የምትይው ነገር ምንም እየገባኝ አይደለም…››መለሰችላት ሄለን
‹‹የእኔ ህይወት ለእኔም ለእራሴ ብዙ ጊዜ አይገባኝም፡፡ግን ቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ልግባ፡፡አንቺን የወለድኩሽ ተደፍሬ ነው፡፡መቼ? ገና 15 ዓመት ሳይሞላኝ፡፡ማን የደፈረኝ ይመስልሻል..?የምትወጂው አጓቴ ነው፡፡ላስተምርሽ ብሎ ከእናቴ በአደራ ተቀብሎ አዲሳባ ወስዶ ደፈረኝ ..አስረገዘኝ …››
‹አጎቴ!!!!.. አጎቴ ማለት የማዬ ወንድም … አንቺን››
‹‹አዎ አጎቴ እኔን …ያ ማለት ደግሞ አንቺ የእሱ ልጅ ነሽ… አባትሽ ነው፡፡
‹‹እኔ አላምንም…››ሄለን ምትሆነው ምትናገረው ነገር ጠፋት
‹‹ልጄ ነፍስ ካወቅሽበት ጊዜ አንስቶ አባቴ ማን ነው ?ብለሽ ስትጠይቂኝ..የተለያየ ሰበብ እየፈጠርኩ ልነግርሽ ያልቻልኩት ነገሩ ለሰሚውም ግራ ሰለሆነብኝ ነው፡፡ ልጄ እስቲ አስቢው በገዛ አጐቴ ተደፍሬ አንቺን እንደወለድኩሽ ስትሰሚ በአንቺ ሰነ-ልቦና ላይ የሚያደርሰውን መረበሽና ተፅዕኖ በምን ማረጋገጥ እችላለው? እንደእኔ ስብርብር ብትይብኝስ.?.ከሁሉም በላይ ደግሞ ይሄ ጉዳይ እናቴ ጆሮ ይሄ ዜና ቢደርስስ ?የገዛ መንትያ ወንድሟ ከመሀጸኖ ፈልቅቃ አምጣ የወለደቻትን እና አደራ አሳድግልኝ ብላ ያስረከበቻትን ጨቅላ ልጆን በድልዱም ቢላዎ ገዝግዞ እንዳረዳት እና ህይወቷን እንዳበከተባት ብትረዳ በድንጋጤ ህይወቷ ባያልፍ እንኳን ጨርቋን ጥላ ማበዶ ይቀራል ብለሽ ታስቢያለሽ…?.ለዚህ ነው ከአንቺ ጋር ስጋጭ እና ስጣላ የኖርኩት፡፡ ለዚህ ነው እራሴን እንደ ጥፋጠኛ አስቆጥሬ ስባልግ እና ስንዘላዘል በገዛ ስህተቴ እደወለድኩሽ እዲታሰብ አድርጌ ግማሽ ዕድሜዬን እንደጋጠወጥ እና እንደ አለሌ ሸርሙጣ እየታሰብኩ በመኖር እራሴን ያሰቃየውት...እርግጥ አልዋሽም ሸርሙጣ የሚለው ስም አይገባኝም አልልሽም..በደንብ ይገባኛል..፡፡ግን በሽታ ሆኖብኝ ነው፡፡ከመደፈሬ ጋር የተፀናወተኝ እኔ እራሴ የምጠየፈው እና የምፀፀትበት ክፉ በሽታዬ ነው፡፡
ልጄ እንግዲህ እውነቱ ይሄ ነው፡፡አባትሽ የምትወጂው አጐትሽ ነው..ከአሁን ቡኃላስ እሱን መውደድሽን ትቀጥያለሽ…?እንግዲህ እሱ የአንቺ ጉዳይ ነው፡፡እኔን ግን ካጠፋውት በላይ ስቀጣ የኖርኩ ሚስኪን እናት ነኝና እባክሽ ይቅር በይኝ እና ቀሪ ህይወቴን ትንሽም ቢሆን ተስፋ እንዲኖራት እርጂኝ፡፡ከእዚህ ሰውዬ ራቂ..እሱን በጣም በድዬዋለው….ሊያገባኝ ሲዘጋጅ ነው ጥዬው ወደአዲስ አበባ የገባውት ..ስለዚህ ለአመታት ሊበቀልኝ ሲጥር እደነበረ አውቃለው..እና ልጄ ….
…ሄለን ከተቀመጠችበት ተነስታ ተንደርድራ ነው እግሯ ላይ የተደፋችባት….‹‹እማዬ የምትችይ ከሆነ ይቅር በይኝ..ባክሽ ይቅር በይኝ››እየነፈረቀች ተማፀነቻት
ሮዝ ከገባችበት መደንዘዝ ውስጥ እንደምንም ነቃችና እሷም ተከትላት ቁጢጥ በማለት ልጆን ከተደፋችበት አንስታት አቀፈቻት… አገላብጣ ሳመቻት ‹‹ልጄ ….ልጄ