#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ፎዚያ ኤልያስን ደውሎ መልዕክቱን እንደነገራት ጥዋት ወደ ሀዋሳ ለመሄድ መያዝ ያለባትን ዕቃዎች ካሰናዳች በኃላ በለሊት ለመነሳት በጊዜ መተኛት ስላለባት ወደ መኝታዋ አመራች፡፡ ግን አንድ የረሳችው ነገር ትዝ አላት፡፡ ለሰሎሞን ደውላ ትንግርት መታሰሯን ልትነግረው ይገባል፡፡ካለዛ ይቀየማል፡፡ በቤት ስልክ ደወለችለት፡፡
‹‹እሺ ሰሎሞን እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ..ምነው በምሽት ደወልሽ?››
‹‹አይ በሰላም ነው ፡፡አንተ ግን ቤት አይደለህም መሰለኝ ..የሆነ ንፋስ ነገር ይሰማኛል ፡፡››
‹‹ሆስፒታል ነኝ ባክሽ፡፡››
‹‹ምነው? ምን ትሰራለህ?››በድንጋጤ ጠየቀችው፡፡
‹‹ኤደንን አሟት ጋንዲ ነው ያለነው፡፡››
‹‹እንዴ!! ቀኗ ደረሷል እንዴ?››
‹‹ኧረ እንደኛ አቆጣጠር አንድ ወር ገደማ ይቀራታል፡፡››
‹‹ታዲያ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ ባክሽ.. ገና ምርመራ ላይ ነች... ውጤቱን አላወቅንም፡፡››
‹‹አይዞህ ምንም አትሆንም፡፡ እግዚር ይማርልህ፤ነገ እጠይቃታለሁ፤ደህና እደር፡፡››
‹‹እንዴ ..ለምን እንደፈለግሺኝ እኮ አልነገርሺኝም?››
‹‹ምንም ጉዳይ የለኝም፤ ዝም ብዬ ለሰላምታ ነው የደወልኩልህ›› አለችው... እንዲህ በችግር ላይ እያለ ስለትንግርት ነግራው ይበልጥ ልታስጨንቀው አልፈለገችም፡፡
‹‹በዚህ ሰዓት ለሰላምታ ..?አድርገሽ የማታውቂውን፤.ይልቅ ቶሎ ንገሪኝ…?ምነው ችግር አለ ?ሁሴን ደውሎ ነበር እንዴ?››
<<ችግር የለም ሁሉም ነገር ሰላም ነው፤በል ቻው፡፡››ብላ ዘጋችበት እና የስልኩን እጄታ ወደ ቦታው መልሳ ወደ መኝታዋ አመራች፡፡
ሰሎሞን ትከሻውን ቀፈፈው፡፡የሆነ ነገር እንደተከሰተ ጠረጠረ፣ ‹በሰላምማ በዚህ ሰዓት አትደውልልኝም፡፡ ቀድሜ የእሷን ጉዳይ መስማት ሲገባኝ የራሴን ችግር ስነግራት ነው ሀሳቧን የቀየረችው፡፡››ሲል አሰበ፡፡ ለማጣራት ትንግርት ጋር ደወለ …ጥሪ አይቀበልም ይላል…፡፡
መልሶ ፎዚያ ጋ ደወለ ...አታነሳም ፤ በቤቱ ስልክ ሞከረ አይነሳም፡፡ለጊዜው ሀሳቡን ሰበሰበና ሚስቱ ወደ ተኛችበት ክፍል አመራ.. እንዴት እንደሆነች ለማየት፡፡
ፎዚያ እንቅልፍ እንዲወስዳት ብትመኝም ከመገላበጥ ውጭ ሊሳካላት አልቻለም፡፡ሰባት ሰዓት ላይ ሞባይሏ ጮኸ ...ሰሎሞን መስሏት ችላ ልትለው ነበር ፡፡በተጨናበሰ ዓይኗ አጨንቁራ ስታየው ግን የውጭ ስልክ ነው ..ተስፈንጥራ አነሳችው፡፡
‹‹ሄሎ ፎዚ፡፡››ሁሴን ነበር የደወለላት፡፡
‹‹ሄሎ ሁስን..እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ፡፡ የትንግርት ስልክ አይሰራም… እስቲ አገናኚኝ?››
ደነገጠች ምን ትበለው‹‹የለችም፡፡››
‹‹የት ሄደች?››
‹‹ለስራ..ማለቴ... ከኤልያስ ጋር ሀዋሳ፡፡›› ተንተባተበችበት፡፡
‹‹ፎዚ እኔ በደንብ አውቅሻለሁ፤አንቺ ውሸት አትችይበትም...የሆነውን ንገሪኝ?››
‹‹እውነቴን ነው ሀዋሳ ነው የሄደችው፡፡››
‹‹ታዲያ ስልኳን ለምን ዘጋች?››
አመለጣት‹‹ታስራ ነው››
<<ምን!?>>
‹‹አዎ..እኔም ግራ ገብቶኛል...የሆነች አንድ ሴት በጠርሙስ ፈንክታ ነው አሉ የታሰረችው፡፡››
‹‹የምን ሴት…? በምን ተጣልተው?››
‹‹በምን እንደተጣሉ እስከአሁን አልታወቀም፡፡››
‹‹ማነች ሴትዬዋ?››
‹‹አላወቅኳትም...በቅርብ ከአሜሪካ የመጣች ዲያስፖራ ነች አሉ፡፡የሆነ የእርዳታ ድርጅት ውስጥ እንደምትሰራም ሰምቼያለው፡፡››
‹‹ስሟ ማን ነው?››
‹‹ውይ ስሟን አላውቅም?››
‹‹በይ ከአስር ደቂቃ በኃላ ደውላለሁ.. አጣርተሸ ጠብቂኝ፡፡›› ብሎ ስልኩን ዘጋው፡፡ እንዳለው በ11 ደኛው ደቂቃ ደወለ፡፡
‹‹እሺ ፎዚ ምን አገኘሽ?››
‹‹ዶ/ር ሶፊያ ይድነቃቸው ትባላለች፡፡››መረጃውን ከኤልያስ ነው ያገኘችው፡፡
‹‹ዶክተር ሶፊያ!!!?››
ይበልጥ አርበተበታት‹‹ አዎ ዶ/ር ሶፊያ… ምነው ታውቃታለህ?››
‹‹አዎ... ትንግርት ስለእሷ ነግራኛለች፡፡››
‹‹የት ነው የሚተዋወቁት?››
‹‹በጣም የሚዋደዱ ጓደኛሞች ነበሩ››አለ ፃረሞት ባረበበበት የሰለለ ድምፅ፡፡
ፎዚያ ከድንጋጤው የተነሳ መቃዠት የጀመረች መሰላት ‹‹ዶ/ር ሶፊያ እኮ ነው ያልኩህ ...፤የምን......................
‹‹ተይው ፎዚ፤ ከባድ አደጋ ላይ ነን ያለነው፤በቃ ቻው ነገ እደውልልሻለሁ›› ብሎ ስልኩን አቆረጠው፡፡
ፎዚያም እንደፈዘዘች ከድምፅ አልባው ሞባይሏ ጋር ተፋጣ ቀረች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች #subscribe እያደረጋቹ 5 ሰው #subscribe ካደረገ ቀጣዩ ክፍል ማታ 3 ሰአት ላይ ይለቀቃል ዛሬ ከተሳካ እሞክራለው !!
#Share and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ፎዚያ ኤልያስን ደውሎ መልዕክቱን እንደነገራት ጥዋት ወደ ሀዋሳ ለመሄድ መያዝ ያለባትን ዕቃዎች ካሰናዳች በኃላ በለሊት ለመነሳት በጊዜ መተኛት ስላለባት ወደ መኝታዋ አመራች፡፡ ግን አንድ የረሳችው ነገር ትዝ አላት፡፡ ለሰሎሞን ደውላ ትንግርት መታሰሯን ልትነግረው ይገባል፡፡ካለዛ ይቀየማል፡፡ በቤት ስልክ ደወለችለት፡፡
‹‹እሺ ሰሎሞን እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ..ምነው በምሽት ደወልሽ?››
‹‹አይ በሰላም ነው ፡፡አንተ ግን ቤት አይደለህም መሰለኝ ..የሆነ ንፋስ ነገር ይሰማኛል ፡፡››
‹‹ሆስፒታል ነኝ ባክሽ፡፡››
‹‹ምነው? ምን ትሰራለህ?››በድንጋጤ ጠየቀችው፡፡
‹‹ኤደንን አሟት ጋንዲ ነው ያለነው፡፡››
‹‹እንዴ!! ቀኗ ደረሷል እንዴ?››
‹‹ኧረ እንደኛ አቆጣጠር አንድ ወር ገደማ ይቀራታል፡፡››
‹‹ታዲያ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ ባክሽ.. ገና ምርመራ ላይ ነች... ውጤቱን አላወቅንም፡፡››
‹‹አይዞህ ምንም አትሆንም፡፡ እግዚር ይማርልህ፤ነገ እጠይቃታለሁ፤ደህና እደር፡፡››
‹‹እንዴ ..ለምን እንደፈለግሺኝ እኮ አልነገርሺኝም?››
‹‹ምንም ጉዳይ የለኝም፤ ዝም ብዬ ለሰላምታ ነው የደወልኩልህ›› አለችው... እንዲህ በችግር ላይ እያለ ስለትንግርት ነግራው ይበልጥ ልታስጨንቀው አልፈለገችም፡፡
‹‹በዚህ ሰዓት ለሰላምታ ..?አድርገሽ የማታውቂውን፤.ይልቅ ቶሎ ንገሪኝ…?ምነው ችግር አለ ?ሁሴን ደውሎ ነበር እንዴ?››
<<ችግር የለም ሁሉም ነገር ሰላም ነው፤በል ቻው፡፡››ብላ ዘጋችበት እና የስልኩን እጄታ ወደ ቦታው መልሳ ወደ መኝታዋ አመራች፡፡
ሰሎሞን ትከሻውን ቀፈፈው፡፡የሆነ ነገር እንደተከሰተ ጠረጠረ፣ ‹በሰላምማ በዚህ ሰዓት አትደውልልኝም፡፡ ቀድሜ የእሷን ጉዳይ መስማት ሲገባኝ የራሴን ችግር ስነግራት ነው ሀሳቧን የቀየረችው፡፡››ሲል አሰበ፡፡ ለማጣራት ትንግርት ጋር ደወለ …ጥሪ አይቀበልም ይላል…፡፡
መልሶ ፎዚያ ጋ ደወለ ...አታነሳም ፤ በቤቱ ስልክ ሞከረ አይነሳም፡፡ለጊዜው ሀሳቡን ሰበሰበና ሚስቱ ወደ ተኛችበት ክፍል አመራ.. እንዴት እንደሆነች ለማየት፡፡
ፎዚያ እንቅልፍ እንዲወስዳት ብትመኝም ከመገላበጥ ውጭ ሊሳካላት አልቻለም፡፡ሰባት ሰዓት ላይ ሞባይሏ ጮኸ ...ሰሎሞን መስሏት ችላ ልትለው ነበር ፡፡በተጨናበሰ ዓይኗ አጨንቁራ ስታየው ግን የውጭ ስልክ ነው ..ተስፈንጥራ አነሳችው፡፡
‹‹ሄሎ ፎዚ፡፡››ሁሴን ነበር የደወለላት፡፡
‹‹ሄሎ ሁስን..እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ፡፡ የትንግርት ስልክ አይሰራም… እስቲ አገናኚኝ?››
ደነገጠች ምን ትበለው‹‹የለችም፡፡››
‹‹የት ሄደች?››
‹‹ለስራ..ማለቴ... ከኤልያስ ጋር ሀዋሳ፡፡›› ተንተባተበችበት፡፡
‹‹ፎዚ እኔ በደንብ አውቅሻለሁ፤አንቺ ውሸት አትችይበትም...የሆነውን ንገሪኝ?››
‹‹እውነቴን ነው ሀዋሳ ነው የሄደችው፡፡››
‹‹ታዲያ ስልኳን ለምን ዘጋች?››
አመለጣት‹‹ታስራ ነው››
<<ምን!?>>
‹‹አዎ..እኔም ግራ ገብቶኛል...የሆነች አንድ ሴት በጠርሙስ ፈንክታ ነው አሉ የታሰረችው፡፡››
‹‹የምን ሴት…? በምን ተጣልተው?››
‹‹በምን እንደተጣሉ እስከአሁን አልታወቀም፡፡››
‹‹ማነች ሴትዬዋ?››
‹‹አላወቅኳትም...በቅርብ ከአሜሪካ የመጣች ዲያስፖራ ነች አሉ፡፡የሆነ የእርዳታ ድርጅት ውስጥ እንደምትሰራም ሰምቼያለው፡፡››
‹‹ስሟ ማን ነው?››
‹‹ውይ ስሟን አላውቅም?››
‹‹በይ ከአስር ደቂቃ በኃላ ደውላለሁ.. አጣርተሸ ጠብቂኝ፡፡›› ብሎ ስልኩን ዘጋው፡፡ እንዳለው በ11 ደኛው ደቂቃ ደወለ፡፡
‹‹እሺ ፎዚ ምን አገኘሽ?››
‹‹ዶ/ር ሶፊያ ይድነቃቸው ትባላለች፡፡››መረጃውን ከኤልያስ ነው ያገኘችው፡፡
‹‹ዶክተር ሶፊያ!!!?››
ይበልጥ አርበተበታት‹‹ አዎ ዶ/ር ሶፊያ… ምነው ታውቃታለህ?››
‹‹አዎ... ትንግርት ስለእሷ ነግራኛለች፡፡››
‹‹የት ነው የሚተዋወቁት?››
‹‹በጣም የሚዋደዱ ጓደኛሞች ነበሩ››አለ ፃረሞት ባረበበበት የሰለለ ድምፅ፡፡
ፎዚያ ከድንጋጤው የተነሳ መቃዠት የጀመረች መሰላት ‹‹ዶ/ር ሶፊያ እኮ ነው ያልኩህ ...፤የምን......................
‹‹ተይው ፎዚ፤ ከባድ አደጋ ላይ ነን ያለነው፤በቃ ቻው ነገ እደውልልሻለሁ›› ብሎ ስልኩን አቆረጠው፡፡
ፎዚያም እንደፈዘዘች ከድምፅ አልባው ሞባይሏ ጋር ተፋጣ ቀረች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች #subscribe እያደረጋቹ 5 ሰው #subscribe ካደረገ ቀጣዩ ክፍል ማታ 3 ሰአት ላይ ይለቀቃል ዛሬ ከተሳካ እሞክራለው !!
#Share and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ያታሰረችበት ክፍል ሌሎች አራት ሴቶቸ አብረዋት ታስረዋል፡፡አንድ የ18 ዓመት ወጣት ...ሁለቱ ከ25-30 የሚገመት ዕድሜ ላይ የሚገኙ ናቸው፡፡ከሁለቱ አንደኛዋ ቀጫጫ ቢጤ ስትሆን ስትታይ የቢሮ ሰራተኛ ነገር ትመስላለች.. ሌላኛዋ ግን ደልደል ያለች የተንጨፈረረ ፀጉር ያላት ወንዳወንድ ነገር ነች …አራተኛዋ 4ዐ ዓመት የሚጠጋት ገዘፍ ያለች ሴትዬ ነች፡፡ከእሷና ከልጅ እግሯ ወጣት በስተቀር ሌሎቹ እስር ሲታሰሩ ዛሬ የመጀመሪያቸው እንዳልሆነ ከሁኔታቸው መገንዘብ ይቻላል፡፡
‹‹አቦ አትቆዝሙብን ...እስቲ ወሬ አምጡ ..እናውራ፡፡ ካለዛ የእስር ቤት ተባዬች ደማችንን ሲመጡን በዝምታ ምናዳምጣቸው ከሆነ ስቃዩ ከፍተኛ ነው ሚሆንብን..፡፡ወሬ ግን ማደንዘዣ ነው ..ቀልባችን ወደ ወሬው ከላክን እነሱ ደማችንን ብቻ ነው ሚመጡት፡፡ ካለዛ
ደማችንንም ቀልባቸንንም ምጥጥ ነው የሚያደርጉት፡፡›› ቀጫጫዋ ወጣት ተናገረች
‹‹ተስማምተናል..…እስቲ ከተማሪዋ እንጀምር ..ምን አጥፍተሸ ታሰርሽ?››
‹‹ምንም?›› አለች ፈራ ተባ እያለች፡፡
‹‹ባክሽ አትሽኮርመሚ.. ዝምብለውማ አምጥተው እዚህ አያጉሩሽም... የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነሽ አይደል?››ትልቋ ሴትዬ ጠየቀቻት፡፡
‹‹አዎ... ዋናው ግቢ ነው የምማረው..የሶስተኛ አመት ተማሪ ነኝ፡፡››
‹‹የየት ሀገር ልጅ ነሽ…?››
‹‹የደብረማርቆስ፡፡››
‹‹እሺ ምን ሰርተሸ ታሰርሽ?››
‹‹ፖሊሶቹ ጭፈራ ቤት ለሊት ይዘውኝ፡፡››
‹‹አቦ አትፎግሪ.…ፋራ አረግሺን እንዴ ?››አለቻት ወንዳወንዷ ወጣት፡፡
‹‹እሱማ ዕቃ ይዘውብኝ ነው ፡፡››
‹‹የምን ዕቃ?››
‹‹ሀሽሽ ሚሉትን ዕፅ….፡፡››
‹‹ሀሽሽ !!አይ የዘንድሮ ተማሪ ስትጦዢ ይዘውሽ ነዋ?››
‹‹ወላዲቷን እኔ ነክቼውም አላውቅ ..፡፡ጓደኞቼ ናቸው ቦርሳሽ ውስጥ አስቀምጪልን ፤ የስጦታ ዕቃ ነው አሉኝ፤እውነት መስሎኝ እሺ አልኳቸው፤ከዛ ስንዝናና ስንጠጣ ቆይተን ከሰከርን በኋላ ወደ ጓሮ ይዘውኝ ሄደው ቦርሳዬን ተቀብለው ከውስጡ ያስቀመጡትን ቆንጥረው ወስደው የተቀረውን እዛው በመመለስ የራሴኑ ቦርሳ ለእኔው ካስያዙኝ በኃላ እነሱ እየተቀባበሉ ሲያጬሱ በስካር መንፈስ ናውዤ ቢሆንም በድርጊታቸው ግራ ገብቶኝ ስገረምባቸው ድንገት ከየት እንደፈለቁ
ያላወቅናቸው ፖሊሶች መጥተው ከበቡን..ከዛም አፈሱንና ሲፈትሹን እነሱ ምንም አልተገኘባቸው እኔ ቦርሳ ውስጥ ግን ተገኘ‹‹ካመጣሽበት ጠቁሚ፡፡ ››ተብዬ ይሄው ታስሬያለሁ፡፡
‹‹እና ጓደኞችሽ ምን አሉ?››ትንግርት ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንጃላቸው...ምናቀው ነገር የለም መሰለኝ ያሉት..ለዛም መሰለኝ የለቀቋቸው፡፡››
‹‹ታዲያ ምን ይሻልሻል?››
‹‹እንጃልኝ…እቤተሰቦቼ ከሰሙ በቃ ማጣፊያዬ ነው የሚያጥርብኝ... አባቴ ቀጥታ ይገድለኛል..፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ ፖሊሶቹ በዛ ሰዓት እንዴት ሊገኙ ቻሉ?›› ትንግርት ነች ግልፅ ስላልሆነላት የጠየቀችው፡፡
‹‹እሱማ ከመካከላችን ሜሪ የሚሏት የዱከም ልጅ በጣም የሚወዳትን ተማሪ ፍቅረኛዋን ችላ ብላ ትልቅ ሀብታም ሰውዬ ጋር ነበር ስትጨፍር ያመሸችው.. ልጁ መጥቶ አብራው ወደ ካምፓስ እንድትመለስ ሲለምናት ነበር..እሷ ግን አልሰማህም ነፍስያዬን ማስደሰት እፈልጋለሁ አለችው፤እያለቀሰና እየፎከረ ነበር ጥሏት የሄደው.....እሱ ይመስለኛል ለፖሊሶች የጠቆመው፡፡››
‹‹እናንተ ፖሊስ እጅ ስትወድቁ ሰውዬው አብሮችሁ ነበር?››
‹‹ነበር ግን ፖሊሶቹ ምንም አላሉትም አልፈተሸትምም..የሚያውት መሰለኝ… ሳስበው ሳስበው ዕፁን እራሱ ለእነሚሪ ያመጣላቸው እሱ ይመስለኛል፡››
‹‹በይ ነገ ይሄንን ሁሉ ለፖሊሶቹ በዝርዝር ንገሪያቸው..ሀሽሽ አለመጠቀምሽንም በምርመራ ማረጋገጥ የሚችሉ ይመስለኛል፡፡››
‹‹እስቲ እግዜር ቢረዳኝ እሞክራለሁ፡፡››ብላ መነፍረቅ ጀመረች፡ሁሉም አባበሏት..ስትረጋጋ ቀጣዩን ባለታሪክ ለማዳመጥ ተዘጋጁ፡፡ቀጣዪ ባለተራ በዕድሜ ከሁሉም አንጋፋ የሆነችው ሴትዬ ነበረች‹‹እሺ ያንቺስ ታሪክ?›› ቀጫጫዋ መጠየቅ ጀመረች፡፡
‹‹የእኔ እንኳን ከበድ ይላል..ከሁለት እስከ አምስት ዓመት ተፈርዶብኝ ወደ ወህኒ መውረዴ አይቀርም፡፡››
‹‹እንዴ !!!እራስሽ ወንጀለኛ እራስሽ ዳኛ ሆነሽ አረፍሺው ?ለማንኛውም እስኪ እንስማው?››
‹‹የባሌን እንትን የማስወገድ ሙከራ አድርጌ ነው፡፡››
‹‹እንትን ምንድነው?››ነገሩ ግራ ገብቷት ጣልቃ በመግባት ሳታስበው ጥያቄ የሰነዘረችው ትንግርት ነበረች፡፡
<< የሚመጠጠው ጀላቲ››አሾፈችባት ወንዳወንዷ፡፡
‹‹አልገባኝም?››
‹‹ባክሽ ሽሮ መብያውን ማለቷ ነው?››ቀጫጫዋ እስረኛ አስረዳቻት፡፡
‹‹በስመአብ ...!!!የባልሽን?››ተማሪዋ ጠየቀች... ሰቅጥጧት፡፡
ትንግርትም...የሴትዬዋ ጭካኔ አንዘርዝሯት‹‹ምነው አንደኛውኑ ብትገይው?››አለቻት፡፡
‹‹ጠላትን ለመበቀል ግድያ የመጨረሻው ቀሺሙ ዘዴ ነው?››መለሰች፡፡
‹‹እንዴት?››ግራ ገብቷት፡፡
‹‹ገደልኩት ማለት እኮ ገላገልኩት ማለት ነው ፤ከሞት በኃላ ፀፀት የለ.... መከራ የለ….ምን ይቀርበታል፡፡ ስለፅድቅና ኩነኔው እንደሆነ ማን እርግጠኛ መሆን ይችላል፡፡እንደውም እኔ ነኝ መከራውን የምቀበለው..እሱን የሰላም ዕንቅልፉ ወደሚያገኝበት ስፍራ ሸኝቼ እራሴን
ለዕድሜ ልክ የእስር ስቃይ አሳልፌ ሰጣለሁ..?ምን በወጣኝ፡፡እኔም እሰቃያለሁ እሱም በቁሙ እየኖረ ይሰቃይ...>>
‹‹ሰማንሽ ...እስቲ ያረግሺውን በዝርዝር አስረጂን?››
‹‹ባሌ ቀለም ቀቢ ነበረ፡፡ ከዛሬ ሁለት አመት
በፊት አንድ ፎቅ ሲቀባ ከሁለተኛ ፎቅ ላይ
መሰላል አንሸራቶት ይፈጠፈጥና የቀኝ እግሩ
ስብርብሩ ይወጣል ይታያችሁ.. እኔ እና ታናሽ
እህቴ በኪራይ ቤት እሱ በሚያመጣው ገቢ
ነበር የምንተዳደረው፡፡እሱ ስብርብሩ ወጥቶ
ቤት ሲቀር የሆነ ነገር ማድረግ የሚጠበቀው
ከእኔ ነው፡፡እራሳችንን መቀለብ ብቻ ሳይሆን
እሱንም አሳክሞ ማዳን የእኔ ኃላፊነት ስለነበር መጣር ጀመርኩ፤ብዙ ነገር ለመስራት ሞከርኩ… ሰው ቤት ፅዳት..ቀን ስራ
ያልሞከርኩት ነገር የለም ፡፡ግን ሁሉም ከልፋት
በስተቀር ለቤተሰቡ የሚበቃ ጠብ የሚል ገንዘብ ሊያስገኝልኝ አልቻለም፡፡ቀለባችንን ችዬ የቤት ኪራይ ከፍዬ ከዛ ተርፎኝ እሱን
ለማሳከም አቅም አነሰኝ…እግሩ ከህክምና እጦት የተነሳ የተነፋፋ ቆሰለ ..ትል ሁሉ ማፍራት ጀመረ፤ምን ላድርግ ?ተሳቀቅኩ፡፡ ሲቸግረኝ ሌላ ዘዴ ቀየስኩ፡፡››
‹‹ምን ዓይነት ዘዴ?››
‹‹የለሊት ስራ ... ፋብሪካ ውስጥ አገኘሁ ብዬ አስወራሁ?››
‹‹ሳታገኚ?››
‹‹ስራውንማ አግኝቼያሁ ...ግን ፋብሪካ ውስጥ አልነበረም፤ ሽርሙጥና ነበር ለመስራት የወሰንኩት፡፡››
ቀጫጫዋ በገረሜታ‹‹ባል እያለሽ?››አለቻት ፡፡
‹‹ባሌማ እኮ ….ዓይኔ እያየ የተሰባበረ እግሩ ከህክምና እጦት የተነሳ መትላት ጀመረ፤ምንበላው አጣን፣የቤት ኪራይ መክፈል አቃተን፣እህቴም ትምህርቷን ልታቋርጥ ጫፍ ደረሰች..እና ምን እንዳደርግ ትጠብቂያለሽ…?
አንዳንዴ ይህቺ አስቀያሚ ህይወት ሁሉንም በራፎች ትከረችምብሽና አዋራጅ እና አስቀያሚ የሆነውን ጭላንጭል የዕድል ቀዳዳ ብቻ ትተውልሻለች፡፡››
‹‹እሺ ቀጥይ ባክሽ፡፡››አለቻት ትንግርት ታሪኳ አጓጉቷት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ያታሰረችበት ክፍል ሌሎች አራት ሴቶቸ አብረዋት ታስረዋል፡፡አንድ የ18 ዓመት ወጣት ...ሁለቱ ከ25-30 የሚገመት ዕድሜ ላይ የሚገኙ ናቸው፡፡ከሁለቱ አንደኛዋ ቀጫጫ ቢጤ ስትሆን ስትታይ የቢሮ ሰራተኛ ነገር ትመስላለች.. ሌላኛዋ ግን ደልደል ያለች የተንጨፈረረ ፀጉር ያላት ወንዳወንድ ነገር ነች …አራተኛዋ 4ዐ ዓመት የሚጠጋት ገዘፍ ያለች ሴትዬ ነች፡፡ከእሷና ከልጅ እግሯ ወጣት በስተቀር ሌሎቹ እስር ሲታሰሩ ዛሬ የመጀመሪያቸው እንዳልሆነ ከሁኔታቸው መገንዘብ ይቻላል፡፡
‹‹አቦ አትቆዝሙብን ...እስቲ ወሬ አምጡ ..እናውራ፡፡ ካለዛ የእስር ቤት ተባዬች ደማችንን ሲመጡን በዝምታ ምናዳምጣቸው ከሆነ ስቃዩ ከፍተኛ ነው ሚሆንብን..፡፡ወሬ ግን ማደንዘዣ ነው ..ቀልባችን ወደ ወሬው ከላክን እነሱ ደማችንን ብቻ ነው ሚመጡት፡፡ ካለዛ
ደማችንንም ቀልባቸንንም ምጥጥ ነው የሚያደርጉት፡፡›› ቀጫጫዋ ወጣት ተናገረች
‹‹ተስማምተናል..…እስቲ ከተማሪዋ እንጀምር ..ምን አጥፍተሸ ታሰርሽ?››
‹‹ምንም?›› አለች ፈራ ተባ እያለች፡፡
‹‹ባክሽ አትሽኮርመሚ.. ዝምብለውማ አምጥተው እዚህ አያጉሩሽም... የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነሽ አይደል?››ትልቋ ሴትዬ ጠየቀቻት፡፡
‹‹አዎ... ዋናው ግቢ ነው የምማረው..የሶስተኛ አመት ተማሪ ነኝ፡፡››
‹‹የየት ሀገር ልጅ ነሽ…?››
‹‹የደብረማርቆስ፡፡››
‹‹እሺ ምን ሰርተሸ ታሰርሽ?››
‹‹ፖሊሶቹ ጭፈራ ቤት ለሊት ይዘውኝ፡፡››
‹‹አቦ አትፎግሪ.…ፋራ አረግሺን እንዴ ?››አለቻት ወንዳወንዷ ወጣት፡፡
‹‹እሱማ ዕቃ ይዘውብኝ ነው ፡፡››
‹‹የምን ዕቃ?››
‹‹ሀሽሽ ሚሉትን ዕፅ….፡፡››
‹‹ሀሽሽ !!አይ የዘንድሮ ተማሪ ስትጦዢ ይዘውሽ ነዋ?››
‹‹ወላዲቷን እኔ ነክቼውም አላውቅ ..፡፡ጓደኞቼ ናቸው ቦርሳሽ ውስጥ አስቀምጪልን ፤ የስጦታ ዕቃ ነው አሉኝ፤እውነት መስሎኝ እሺ አልኳቸው፤ከዛ ስንዝናና ስንጠጣ ቆይተን ከሰከርን በኋላ ወደ ጓሮ ይዘውኝ ሄደው ቦርሳዬን ተቀብለው ከውስጡ ያስቀመጡትን ቆንጥረው ወስደው የተቀረውን እዛው በመመለስ የራሴኑ ቦርሳ ለእኔው ካስያዙኝ በኃላ እነሱ እየተቀባበሉ ሲያጬሱ በስካር መንፈስ ናውዤ ቢሆንም በድርጊታቸው ግራ ገብቶኝ ስገረምባቸው ድንገት ከየት እንደፈለቁ
ያላወቅናቸው ፖሊሶች መጥተው ከበቡን..ከዛም አፈሱንና ሲፈትሹን እነሱ ምንም አልተገኘባቸው እኔ ቦርሳ ውስጥ ግን ተገኘ‹‹ካመጣሽበት ጠቁሚ፡፡ ››ተብዬ ይሄው ታስሬያለሁ፡፡
‹‹እና ጓደኞችሽ ምን አሉ?››ትንግርት ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንጃላቸው...ምናቀው ነገር የለም መሰለኝ ያሉት..ለዛም መሰለኝ የለቀቋቸው፡፡››
‹‹ታዲያ ምን ይሻልሻል?››
‹‹እንጃልኝ…እቤተሰቦቼ ከሰሙ በቃ ማጣፊያዬ ነው የሚያጥርብኝ... አባቴ ቀጥታ ይገድለኛል..፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ ፖሊሶቹ በዛ ሰዓት እንዴት ሊገኙ ቻሉ?›› ትንግርት ነች ግልፅ ስላልሆነላት የጠየቀችው፡፡
‹‹እሱማ ከመካከላችን ሜሪ የሚሏት የዱከም ልጅ በጣም የሚወዳትን ተማሪ ፍቅረኛዋን ችላ ብላ ትልቅ ሀብታም ሰውዬ ጋር ነበር ስትጨፍር ያመሸችው.. ልጁ መጥቶ አብራው ወደ ካምፓስ እንድትመለስ ሲለምናት ነበር..እሷ ግን አልሰማህም ነፍስያዬን ማስደሰት እፈልጋለሁ አለችው፤እያለቀሰና እየፎከረ ነበር ጥሏት የሄደው.....እሱ ይመስለኛል ለፖሊሶች የጠቆመው፡፡››
‹‹እናንተ ፖሊስ እጅ ስትወድቁ ሰውዬው አብሮችሁ ነበር?››
‹‹ነበር ግን ፖሊሶቹ ምንም አላሉትም አልፈተሸትምም..የሚያውት መሰለኝ… ሳስበው ሳስበው ዕፁን እራሱ ለእነሚሪ ያመጣላቸው እሱ ይመስለኛል፡››
‹‹በይ ነገ ይሄንን ሁሉ ለፖሊሶቹ በዝርዝር ንገሪያቸው..ሀሽሽ አለመጠቀምሽንም በምርመራ ማረጋገጥ የሚችሉ ይመስለኛል፡፡››
‹‹እስቲ እግዜር ቢረዳኝ እሞክራለሁ፡፡››ብላ መነፍረቅ ጀመረች፡ሁሉም አባበሏት..ስትረጋጋ ቀጣዩን ባለታሪክ ለማዳመጥ ተዘጋጁ፡፡ቀጣዪ ባለተራ በዕድሜ ከሁሉም አንጋፋ የሆነችው ሴትዬ ነበረች‹‹እሺ ያንቺስ ታሪክ?›› ቀጫጫዋ መጠየቅ ጀመረች፡፡
‹‹የእኔ እንኳን ከበድ ይላል..ከሁለት እስከ አምስት ዓመት ተፈርዶብኝ ወደ ወህኒ መውረዴ አይቀርም፡፡››
‹‹እንዴ !!!እራስሽ ወንጀለኛ እራስሽ ዳኛ ሆነሽ አረፍሺው ?ለማንኛውም እስኪ እንስማው?››
‹‹የባሌን እንትን የማስወገድ ሙከራ አድርጌ ነው፡፡››
‹‹እንትን ምንድነው?››ነገሩ ግራ ገብቷት ጣልቃ በመግባት ሳታስበው ጥያቄ የሰነዘረችው ትንግርት ነበረች፡፡
<< የሚመጠጠው ጀላቲ››አሾፈችባት ወንዳወንዷ፡፡
‹‹አልገባኝም?››
‹‹ባክሽ ሽሮ መብያውን ማለቷ ነው?››ቀጫጫዋ እስረኛ አስረዳቻት፡፡
‹‹በስመአብ ...!!!የባልሽን?››ተማሪዋ ጠየቀች... ሰቅጥጧት፡፡
ትንግርትም...የሴትዬዋ ጭካኔ አንዘርዝሯት‹‹ምነው አንደኛውኑ ብትገይው?››አለቻት፡፡
‹‹ጠላትን ለመበቀል ግድያ የመጨረሻው ቀሺሙ ዘዴ ነው?››መለሰች፡፡
‹‹እንዴት?››ግራ ገብቷት፡፡
‹‹ገደልኩት ማለት እኮ ገላገልኩት ማለት ነው ፤ከሞት በኃላ ፀፀት የለ.... መከራ የለ….ምን ይቀርበታል፡፡ ስለፅድቅና ኩነኔው እንደሆነ ማን እርግጠኛ መሆን ይችላል፡፡እንደውም እኔ ነኝ መከራውን የምቀበለው..እሱን የሰላም ዕንቅልፉ ወደሚያገኝበት ስፍራ ሸኝቼ እራሴን
ለዕድሜ ልክ የእስር ስቃይ አሳልፌ ሰጣለሁ..?ምን በወጣኝ፡፡እኔም እሰቃያለሁ እሱም በቁሙ እየኖረ ይሰቃይ...>>
‹‹ሰማንሽ ...እስቲ ያረግሺውን በዝርዝር አስረጂን?››
‹‹ባሌ ቀለም ቀቢ ነበረ፡፡ ከዛሬ ሁለት አመት
በፊት አንድ ፎቅ ሲቀባ ከሁለተኛ ፎቅ ላይ
መሰላል አንሸራቶት ይፈጠፈጥና የቀኝ እግሩ
ስብርብሩ ይወጣል ይታያችሁ.. እኔ እና ታናሽ
እህቴ በኪራይ ቤት እሱ በሚያመጣው ገቢ
ነበር የምንተዳደረው፡፡እሱ ስብርብሩ ወጥቶ
ቤት ሲቀር የሆነ ነገር ማድረግ የሚጠበቀው
ከእኔ ነው፡፡እራሳችንን መቀለብ ብቻ ሳይሆን
እሱንም አሳክሞ ማዳን የእኔ ኃላፊነት ስለነበር መጣር ጀመርኩ፤ብዙ ነገር ለመስራት ሞከርኩ… ሰው ቤት ፅዳት..ቀን ስራ
ያልሞከርኩት ነገር የለም ፡፡ግን ሁሉም ከልፋት
በስተቀር ለቤተሰቡ የሚበቃ ጠብ የሚል ገንዘብ ሊያስገኝልኝ አልቻለም፡፡ቀለባችንን ችዬ የቤት ኪራይ ከፍዬ ከዛ ተርፎኝ እሱን
ለማሳከም አቅም አነሰኝ…እግሩ ከህክምና እጦት የተነሳ የተነፋፋ ቆሰለ ..ትል ሁሉ ማፍራት ጀመረ፤ምን ላድርግ ?ተሳቀቅኩ፡፡ ሲቸግረኝ ሌላ ዘዴ ቀየስኩ፡፡››
‹‹ምን ዓይነት ዘዴ?››
‹‹የለሊት ስራ ... ፋብሪካ ውስጥ አገኘሁ ብዬ አስወራሁ?››
‹‹ሳታገኚ?››
‹‹ስራውንማ አግኝቼያሁ ...ግን ፋብሪካ ውስጥ አልነበረም፤ ሽርሙጥና ነበር ለመስራት የወሰንኩት፡፡››
ቀጫጫዋ በገረሜታ‹‹ባል እያለሽ?››አለቻት ፡፡
‹‹ባሌማ እኮ ….ዓይኔ እያየ የተሰባበረ እግሩ ከህክምና እጦት የተነሳ መትላት ጀመረ፤ምንበላው አጣን፣የቤት ኪራይ መክፈል አቃተን፣እህቴም ትምህርቷን ልታቋርጥ ጫፍ ደረሰች..እና ምን እንዳደርግ ትጠብቂያለሽ…?
አንዳንዴ ይህቺ አስቀያሚ ህይወት ሁሉንም በራፎች ትከረችምብሽና አዋራጅ እና አስቀያሚ የሆነውን ጭላንጭል የዕድል ቀዳዳ ብቻ ትተውልሻለች፡፡››
‹‹እሺ ቀጥይ ባክሽ፡፡››አለቻት ትንግርት ታሪኳ አጓጉቷት፡፡
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከ8 ሰዓት እራስን የመሳት ሂደት በኃላ ዶ/ር ሶፊያ ስትነቃ ከአንደበቷ ሾልኮ የወጣው የመጀመሪ ቃል <<ትንግርት››የሚል ነበር፡፡ በወቅቱ አጠገቧ የነበረው ታዲዬስ ነበር፡፡ ግንባሯ በቀኝ በኩል በከፊል በፋሻ ተሸፍኗል፡፡ እንደምንም ተረጋግታ ያለችበትን ሁኔታ አጣራችና በደከመ ድምፅ << ታዲ >> ብላ ተጣራች ፡፡
‹‹አቤት…ምን ፈለግሽ?››
‹‹ትን..ግር ትስ?››
‹‹ሰላም ነች..አንቺ እራስሽን አረጋጊ፡።››
‹‹ንገረኝ ..የት ነው ያለችው..?ጥራልኝ በናትህ..ላገኛት እፈልጋለው፡፡››
‹‹አሁን እኮ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ነው..ነገ ታገኚያታለሽ››
‹‹አሁን ነው የምፈልጋት.. ታዲ በፈጠረህ ደውልላት፡፡››
‹‹ሞባይል ቁጥሯ የለኝም፡፡››
‹‹እኔ ሞባይል ውስጥ አለ፡፡››
ሊነግራት ባይፈልግም ስላስጨነቀችው ምንም ማድረግ አልቻለም ‹‹ታስራለች፡፡››አላት ፡፡
‹‹ወይኔ በጌታ ..!!!ማን አሰራ..ት?››አለች... ከተኛችበት ለመነሳት ብትጣጣርም ተራራ በጭንቅላተቷ የተሸከመች ይመስል የገዛ ራሷን ማነቃነቅ እንኳን አልተቻላትም፡፡
‹‹ህግ ነዋ ያሰራት...ልትገልሽ ሁሉ ትችል ነበር.::>>
‹‹ብትገድለኝም ይገባኛል..በፍፅም መታሰር የለባትም፡፡››
‹‹እሱ ያንቺ ፍላጎት ሊሆን ይችላል…ህግ ደግሞ እንደዛ አይልም፡፡››
‹‹ወይኔ ታዲ..አሁን ምን ይሻለናል?››
‹‹ስለምኑ?››
‹‹እንድትታሰር አልፈልግም፡፡››አለችው ደግማ፡፡
‹‹እንግዲ ሲነጋ የሚሆነውን እናያላን..ክስ ልትመሰርቺባት ካልፈለግሽ ምን አልባት በሽምግልና እንጨርሳለን ብለን ልናስፈታት እንችል ይሆናል፤አሁን ግን አንቺ ገና አላገገምሽም አረፍ በይ ፡፡››
‹‹ታዲ ...አንተ ግን ለምን ወደ ቤት ሳትሄድ…? ልጆችህስ?››
‹‹እንዲህ ሆነሽ እንዴት ጥዬሽ እሄዳለሁ…? ለልጆቹም ደውዬ ነግሬያቸዋለው፤ በጣም ነው ያዘኑት ፡፡ቶሎ እንድታገግሚ መልካም ምኞታቸው እንዳደርስላቸው ጠይቀውኛል፡፡ በገዛ እንግዳ እንዲህ በመሆንሽ አዝናለሁ፡፡››
‹‹ፍፅም ማዘን የለብህም...ይሄ የማንም ስህተት አይደለም፤ ለማንኛውም አብረኸኝ
ስለሆንክ ደስ ብሎኛል... አመሰግናለሁ፡፡››አለችውና አይኖቿን በድካም ከደነቻቸው.... እሱም የጀመረውን መጽሀፍ ማንበቡን ቀጠለ፡፡
ከለሊቱ 11 ሰአት ላይ ፎዚያ ተነስታ እየለባበሰች ሳለ ከውጭ የመኪና ጡሩንባ ጩኸት ሰማች... በጣም ነው የደነገጠችው፡፡ ‹‹በዚህን ሰዓት ማን ነው የመጠው..?››ሰውነቷ ሁሉ ተንቀጠቀጠባት፡፡‹‹የምን መርዶ ይዘውብኝ መጡ...?::>>
የመኝታ ቤቷን መስኮት ከፍታ ወደውጩ ስታማትር ዘበኛው የውጩን በር እየከፈተ ነበር፡፡ከዛ መኪናዋ ወደ ውስጥ ዘልቃ ገባች .. የሰሎሞን መኪና ነች፡፡ሮጣ ወደ ውጭ ወጣች፡፡እሱ ሞተሩን አጥፍቶ ከመኪናው ከመውረዱ በፊት እሷ ስሩ ደርሳ ‹‹ምን ተፈጠረ…? ምን ሆንክ..?ኤዲስ ደህና ነች…?››
‹‹አረ ተረጋጊ .…ሁሉም ሰላም ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ምነው በዚህን ሰዓት?››
‹‹አብሬሽ ሀዋሳ ልሄድ ነው፡፡››
«ለምን?»
‹‹ለሽርሽር፡፡››አሾፈባት፡፡
‹‹ማለቴ ማን ነገረህ?››
‹‹አንቺ ብትደብቂኝም ሁሴን ደወለልኝ..ይገርማል ሀገር ውስጥ የተሰራ ታሪክ በአሜሪካ ዞሮ ስሰማው››
‹‹እኔ እኮ ኤደን አሟታል ስትለኝ ላስጨንቅህ ስላልፈለኩ ነው፡፡››
‹‹ቢሆንም መስማት ነበረብኝ..አሁን በይ ተዘጋጂና እንሂድ፡፡››
‹‹እሺ ጨርሻለሁ ...አምስት ደቂቃ ብቻ፡፡››አለችውና ወደ ውስጥ ተመልሳ ገባች፡፡
ዝዋይ ሲደርሱ ከጥዋቱ 1፡4ዐ ነበር፡፡‹‹ቁርስ እንሞክር እንዴ?››አላት ሰሎሞን፡፡
‹‹ኧረ ገና ጥዋት ነው… እንቀጥል፡፡›› አለችው..ተስማማና ነዳው፡፡
‹‹ግን ኤደን ታማ እያለ ጥለሀት ስትመጣ አልከፋትም?›› ጠየቀችው... ፎዚያ ፡፡
‹‹ከፍቷታል... ግን ምንም ማድረግ አልችልም፡፡ ሁሴን ሂድና እያት ብሎኝ ምክንያት ፈጥሬ እምቢ ልለው አልችልም፡፡ በዛ ላይ እኔ ኖርኩም አልኖርኩም ለውጥ የለውም፤ቤተሰቦቿ ዙሪያዋን ከበዋታል፡፡››
‹‹ቢሆንም.... ቤተሰብ ሌላ ባለቤት ሌላ፡፡››
‹‹ጉረኛ ...ስለባል ደግሞ ምን ታውቂያለሽ?››
‹‹ለምን አላውቅም፤ ስለባለትዳሮች ለማወቅ እኮ የግድ ባለትዳር መሆን የለብኝም፡፡››
‹‹መስሎሻል.. እኛም ሁለት ጊዜ ያገባነው እንኳን አሁንም ስለትዳር ምንም አልገባንም፡፡››
‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ባክሽ ሴቶችን ማወቅ በጣም ነው እየከበደኝ ያለው፡፡››
‹‹ይህቺ ነገር..!!!!ምነው ከኤደን ጋር ሰላም አይደላችሁም እንዴ?››
‹‹እኔ እንጃ ባክሽ.. ከባለፉት ሁለት ወራቶች ወዲህ ንጭንጯን ልቋቋመው እየከበደኝ ነው....?»
‹‹መነሻውን አታውቅም? >>
‹‹ውሀ ቀጠነ ነው…ግን ቅዳሜ እና ዕሁድን ከልጆቼ ጋር ማሳለፍ ከጀመርኩ ወዲህ ይመስለኛል ነገሩ የጀመረው፡፡››
‹‹ከልጆቼ ጋር ስትል..ወደ ድሮ ሚስትህ እየሄድክ ማለት ነው?››
‹‹ኖ..ኖ ቅዳሜ እኔ ጋር ይመጣሉ. አብረውኝ አድረው እሁድ ማታ እመልሳቸዋለሁ.. ከእናታቸው ጋር ምንም የሚያገናኘኝ ነገር የለም፡፡››
‹‹ታዲያ እሷን ምኑ ነው የደበራት?››
‹‹እኔም ያልገባኝ እሱ ነው፡፡እንግዲህ መጀመሪያም ልጆች እንዳሉኝ እያወቀች ነው ያገባችኝ...ከሚስቴ ተፋተው እንጂ ከልጆቼ አልተፋታውም፤ ምኑ ቅር እያሰኛት አንደሆነ አልገባኝም፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ...ልጆቹን መተው የሚያሳልፉት አብረዋችሁ ቤት አይደል..?››
‹‹በፊት ነበር…በኃላ ግን ቅዳሜና እሁድን መጥተው ከእኛ ጋር ሲያሳልፉ ቅር እያላት ፊቷን እያጠቆረችባቸው ስታሳቅቃቸው ..ነገርኳትና ውጭ ማለቴ ሶደሬ ፤ላንጋኖ ካልተቻለም ደግሞ እዛው አዲስ አበባ ሆቴል አብሬያቸው ማሳለፍ ጀመርኩ፡፡
በነገራችን ላይ በሳምንት ሁለቱን ቀን ከልጆቼ ጋር ማሳለፍ እንዳለብኝ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሳሰበኝ ሁሴን ነው ፤ ከመሄዱ በፊት ሊሰናታቸው ቤት ሄዶ በናፍቆት በጣም ተጎድተውና ተሳቀው ስላገኛቸው እኔም ኤደንም ባለንበት ሁኔታውን በማስረዳት አሳምኖን ሄደ፡፡እኔም ሁኔታውን መለስ ብዬ ሳስበው በጣም ነበር የፀፀተኝ ‹‹እንዴት ልጆቼን ችላ ልል እንደቻልኩ ድንቅ ነበር ያለኝ….በአጠቃላይ ሁኔታው ሁሉ እንደዛ ነው እልሻለው፡፡››
‹‹አይ ቢሆንም ተነጋገሩበት…እሷም ነገሩን መቀበል መቻል አለባት፡፡ ቅሬታም ካላት በግልፅ ትንገርህና መፍትሄ ፈልጉለት፡፡››
‹‹እስቲ እሞክራለሁ....ምን አልባት የራሷን ልጅ ስትወልድ ልጅ ማለት ምን ማለት እንደሆነ በቅጡ ስለሚገባት ያን ጊዜ ትረዳኛለች ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡››
‹‹እንድትረዳህ እመኝልሀለው...ካለበለዚያ ስታገባ ሰትትፈታ መኖርህ ነው፡፡››ብላ አሾፈችበት፡፡
‹‹እጣ ክፍሌ ከሆነ ምን አደርጋለሁ፡፡››
3 ሰዓት ሀዋሳ ደረሱ፡፡ኤልያስ ሲጠብቃቸው ስለነበረ ወዲያው ወደ ትንግርት ይዞቸው ሄደ፡፡
‹‹ተራማጆቹ ፀሀፊዎች በፖለቲካ በሚታሰሩበት ዘመን አንቺ በፈንካችነት ትቀላቀያቸዋለሽ..? ምነው ምነው?››አላት ሰሎሞን ገና ከፖሊሶቹ ፍቃድ አግኝተው ፊት ለፊት እንደተገናኙ፡፡
‹‹ምን ይደረግ ....ይህቺ ሀገር ፀሀፊ ሳይሆን ጀግና ነው ያጣችው ብዬ ነዋ!!››ብላ መለሰችለት፡፡
የሚነጋገሩት ፖሊሶቹ ጆሮ ይደርሳል... አይደርስም የሚለውን ለማጣራት ግራ ቀኙን ተገለማመጠ
‹‹ምነው ፈራህ እንዴ?››አለችው፡፡
‹‹ልጄ ለምን አልፈራ..በስህተት እንኳን አንድ ቀን እስር ቤት ባድር ፈንድቼ የምሞት ነው የሚመስለኝ፡፡››
‹‹ለመሆኑ እንዴት ነሽ…?ምን አሉሽ?›› አለቻት ፎዚያ በጭንቀትና በሀዘኔታ፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከ8 ሰዓት እራስን የመሳት ሂደት በኃላ ዶ/ር ሶፊያ ስትነቃ ከአንደበቷ ሾልኮ የወጣው የመጀመሪ ቃል <<ትንግርት››የሚል ነበር፡፡ በወቅቱ አጠገቧ የነበረው ታዲዬስ ነበር፡፡ ግንባሯ በቀኝ በኩል በከፊል በፋሻ ተሸፍኗል፡፡ እንደምንም ተረጋግታ ያለችበትን ሁኔታ አጣራችና በደከመ ድምፅ << ታዲ >> ብላ ተጣራች ፡፡
‹‹አቤት…ምን ፈለግሽ?››
‹‹ትን..ግር ትስ?››
‹‹ሰላም ነች..አንቺ እራስሽን አረጋጊ፡።››
‹‹ንገረኝ ..የት ነው ያለችው..?ጥራልኝ በናትህ..ላገኛት እፈልጋለው፡፡››
‹‹አሁን እኮ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ነው..ነገ ታገኚያታለሽ››
‹‹አሁን ነው የምፈልጋት.. ታዲ በፈጠረህ ደውልላት፡፡››
‹‹ሞባይል ቁጥሯ የለኝም፡፡››
‹‹እኔ ሞባይል ውስጥ አለ፡፡››
ሊነግራት ባይፈልግም ስላስጨነቀችው ምንም ማድረግ አልቻለም ‹‹ታስራለች፡፡››አላት ፡፡
‹‹ወይኔ በጌታ ..!!!ማን አሰራ..ት?››አለች... ከተኛችበት ለመነሳት ብትጣጣርም ተራራ በጭንቅላተቷ የተሸከመች ይመስል የገዛ ራሷን ማነቃነቅ እንኳን አልተቻላትም፡፡
‹‹ህግ ነዋ ያሰራት...ልትገልሽ ሁሉ ትችል ነበር.::>>
‹‹ብትገድለኝም ይገባኛል..በፍፅም መታሰር የለባትም፡፡››
‹‹እሱ ያንቺ ፍላጎት ሊሆን ይችላል…ህግ ደግሞ እንደዛ አይልም፡፡››
‹‹ወይኔ ታዲ..አሁን ምን ይሻለናል?››
‹‹ስለምኑ?››
‹‹እንድትታሰር አልፈልግም፡፡››አለችው ደግማ፡፡
‹‹እንግዲ ሲነጋ የሚሆነውን እናያላን..ክስ ልትመሰርቺባት ካልፈለግሽ ምን አልባት በሽምግልና እንጨርሳለን ብለን ልናስፈታት እንችል ይሆናል፤አሁን ግን አንቺ ገና አላገገምሽም አረፍ በይ ፡፡››
‹‹ታዲ ...አንተ ግን ለምን ወደ ቤት ሳትሄድ…? ልጆችህስ?››
‹‹እንዲህ ሆነሽ እንዴት ጥዬሽ እሄዳለሁ…? ለልጆቹም ደውዬ ነግሬያቸዋለው፤ በጣም ነው ያዘኑት ፡፡ቶሎ እንድታገግሚ መልካም ምኞታቸው እንዳደርስላቸው ጠይቀውኛል፡፡ በገዛ እንግዳ እንዲህ በመሆንሽ አዝናለሁ፡፡››
‹‹ፍፅም ማዘን የለብህም...ይሄ የማንም ስህተት አይደለም፤ ለማንኛውም አብረኸኝ
ስለሆንክ ደስ ብሎኛል... አመሰግናለሁ፡፡››አለችውና አይኖቿን በድካም ከደነቻቸው.... እሱም የጀመረውን መጽሀፍ ማንበቡን ቀጠለ፡፡
ከለሊቱ 11 ሰአት ላይ ፎዚያ ተነስታ እየለባበሰች ሳለ ከውጭ የመኪና ጡሩንባ ጩኸት ሰማች... በጣም ነው የደነገጠችው፡፡ ‹‹በዚህን ሰዓት ማን ነው የመጠው..?››ሰውነቷ ሁሉ ተንቀጠቀጠባት፡፡‹‹የምን መርዶ ይዘውብኝ መጡ...?::>>
የመኝታ ቤቷን መስኮት ከፍታ ወደውጩ ስታማትር ዘበኛው የውጩን በር እየከፈተ ነበር፡፡ከዛ መኪናዋ ወደ ውስጥ ዘልቃ ገባች .. የሰሎሞን መኪና ነች፡፡ሮጣ ወደ ውጭ ወጣች፡፡እሱ ሞተሩን አጥፍቶ ከመኪናው ከመውረዱ በፊት እሷ ስሩ ደርሳ ‹‹ምን ተፈጠረ…? ምን ሆንክ..?ኤዲስ ደህና ነች…?››
‹‹አረ ተረጋጊ .…ሁሉም ሰላም ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ምነው በዚህን ሰዓት?››
‹‹አብሬሽ ሀዋሳ ልሄድ ነው፡፡››
«ለምን?»
‹‹ለሽርሽር፡፡››አሾፈባት፡፡
‹‹ማለቴ ማን ነገረህ?››
‹‹አንቺ ብትደብቂኝም ሁሴን ደወለልኝ..ይገርማል ሀገር ውስጥ የተሰራ ታሪክ በአሜሪካ ዞሮ ስሰማው››
‹‹እኔ እኮ ኤደን አሟታል ስትለኝ ላስጨንቅህ ስላልፈለኩ ነው፡፡››
‹‹ቢሆንም መስማት ነበረብኝ..አሁን በይ ተዘጋጂና እንሂድ፡፡››
‹‹እሺ ጨርሻለሁ ...አምስት ደቂቃ ብቻ፡፡››አለችውና ወደ ውስጥ ተመልሳ ገባች፡፡
ዝዋይ ሲደርሱ ከጥዋቱ 1፡4ዐ ነበር፡፡‹‹ቁርስ እንሞክር እንዴ?››አላት ሰሎሞን፡፡
‹‹ኧረ ገና ጥዋት ነው… እንቀጥል፡፡›› አለችው..ተስማማና ነዳው፡፡
‹‹ግን ኤደን ታማ እያለ ጥለሀት ስትመጣ አልከፋትም?›› ጠየቀችው... ፎዚያ ፡፡
‹‹ከፍቷታል... ግን ምንም ማድረግ አልችልም፡፡ ሁሴን ሂድና እያት ብሎኝ ምክንያት ፈጥሬ እምቢ ልለው አልችልም፡፡ በዛ ላይ እኔ ኖርኩም አልኖርኩም ለውጥ የለውም፤ቤተሰቦቿ ዙሪያዋን ከበዋታል፡፡››
‹‹ቢሆንም.... ቤተሰብ ሌላ ባለቤት ሌላ፡፡››
‹‹ጉረኛ ...ስለባል ደግሞ ምን ታውቂያለሽ?››
‹‹ለምን አላውቅም፤ ስለባለትዳሮች ለማወቅ እኮ የግድ ባለትዳር መሆን የለብኝም፡፡››
‹‹መስሎሻል.. እኛም ሁለት ጊዜ ያገባነው እንኳን አሁንም ስለትዳር ምንም አልገባንም፡፡››
‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ባክሽ ሴቶችን ማወቅ በጣም ነው እየከበደኝ ያለው፡፡››
‹‹ይህቺ ነገር..!!!!ምነው ከኤደን ጋር ሰላም አይደላችሁም እንዴ?››
‹‹እኔ እንጃ ባክሽ.. ከባለፉት ሁለት ወራቶች ወዲህ ንጭንጯን ልቋቋመው እየከበደኝ ነው....?»
‹‹መነሻውን አታውቅም? >>
‹‹ውሀ ቀጠነ ነው…ግን ቅዳሜ እና ዕሁድን ከልጆቼ ጋር ማሳለፍ ከጀመርኩ ወዲህ ይመስለኛል ነገሩ የጀመረው፡፡››
‹‹ከልጆቼ ጋር ስትል..ወደ ድሮ ሚስትህ እየሄድክ ማለት ነው?››
‹‹ኖ..ኖ ቅዳሜ እኔ ጋር ይመጣሉ. አብረውኝ አድረው እሁድ ማታ እመልሳቸዋለሁ.. ከእናታቸው ጋር ምንም የሚያገናኘኝ ነገር የለም፡፡››
‹‹ታዲያ እሷን ምኑ ነው የደበራት?››
‹‹እኔም ያልገባኝ እሱ ነው፡፡እንግዲህ መጀመሪያም ልጆች እንዳሉኝ እያወቀች ነው ያገባችኝ...ከሚስቴ ተፋተው እንጂ ከልጆቼ አልተፋታውም፤ ምኑ ቅር እያሰኛት አንደሆነ አልገባኝም፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ...ልጆቹን መተው የሚያሳልፉት አብረዋችሁ ቤት አይደል..?››
‹‹በፊት ነበር…በኃላ ግን ቅዳሜና እሁድን መጥተው ከእኛ ጋር ሲያሳልፉ ቅር እያላት ፊቷን እያጠቆረችባቸው ስታሳቅቃቸው ..ነገርኳትና ውጭ ማለቴ ሶደሬ ፤ላንጋኖ ካልተቻለም ደግሞ እዛው አዲስ አበባ ሆቴል አብሬያቸው ማሳለፍ ጀመርኩ፡፡
በነገራችን ላይ በሳምንት ሁለቱን ቀን ከልጆቼ ጋር ማሳለፍ እንዳለብኝ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሳሰበኝ ሁሴን ነው ፤ ከመሄዱ በፊት ሊሰናታቸው ቤት ሄዶ በናፍቆት በጣም ተጎድተውና ተሳቀው ስላገኛቸው እኔም ኤደንም ባለንበት ሁኔታውን በማስረዳት አሳምኖን ሄደ፡፡እኔም ሁኔታውን መለስ ብዬ ሳስበው በጣም ነበር የፀፀተኝ ‹‹እንዴት ልጆቼን ችላ ልል እንደቻልኩ ድንቅ ነበር ያለኝ….በአጠቃላይ ሁኔታው ሁሉ እንደዛ ነው እልሻለው፡፡››
‹‹አይ ቢሆንም ተነጋገሩበት…እሷም ነገሩን መቀበል መቻል አለባት፡፡ ቅሬታም ካላት በግልፅ ትንገርህና መፍትሄ ፈልጉለት፡፡››
‹‹እስቲ እሞክራለሁ....ምን አልባት የራሷን ልጅ ስትወልድ ልጅ ማለት ምን ማለት እንደሆነ በቅጡ ስለሚገባት ያን ጊዜ ትረዳኛለች ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡››
‹‹እንድትረዳህ እመኝልሀለው...ካለበለዚያ ስታገባ ሰትትፈታ መኖርህ ነው፡፡››ብላ አሾፈችበት፡፡
‹‹እጣ ክፍሌ ከሆነ ምን አደርጋለሁ፡፡››
3 ሰዓት ሀዋሳ ደረሱ፡፡ኤልያስ ሲጠብቃቸው ስለነበረ ወዲያው ወደ ትንግርት ይዞቸው ሄደ፡፡
‹‹ተራማጆቹ ፀሀፊዎች በፖለቲካ በሚታሰሩበት ዘመን አንቺ በፈንካችነት ትቀላቀያቸዋለሽ..? ምነው ምነው?››አላት ሰሎሞን ገና ከፖሊሶቹ ፍቃድ አግኝተው ፊት ለፊት እንደተገናኙ፡፡
‹‹ምን ይደረግ ....ይህቺ ሀገር ፀሀፊ ሳይሆን ጀግና ነው ያጣችው ብዬ ነዋ!!››ብላ መለሰችለት፡፡
የሚነጋገሩት ፖሊሶቹ ጆሮ ይደርሳል... አይደርስም የሚለውን ለማጣራት ግራ ቀኙን ተገለማመጠ
‹‹ምነው ፈራህ እንዴ?››አለችው፡፡
‹‹ልጄ ለምን አልፈራ..በስህተት እንኳን አንድ ቀን እስር ቤት ባድር ፈንድቼ የምሞት ነው የሚመስለኝ፡፡››
‹‹ለመሆኑ እንዴት ነሽ…?ምን አሉሽ?›› አለቻት ፎዚያ በጭንቀትና በሀዘኔታ፡፡
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ የተኛችበት ሆስፒታል አልጋ ላይ ሆና በኤልያስ በኩል ከትንግርት የተላከላትን ዲያሪ ማንበብ ጀመረች፡፡
ጥቅምት 25 1999ዓ.ም
የሁለተኛ አመት የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ከጀመርን አንድ ወር ሊሞላን ነው፡፡አምና ፍቅረኛ ነበረኝ፡፡ጌዲ ከኔ ጋር ነበር..አሁን ግን ብቻዬን ነኝ፡፡ቢሆንም ምርጥ የሴት ጓደኛ ማግኘት ችያለሁ፡፡ሶፊያ ትባላለች፡፡አንድ ዶርም ነው የምንጋራው፡፡እርግጥ ሌሎች አራት ልጆችም አብረውን ይኖራሉ..በአርባ ምንጭ ሙቀት አንድ ዶርም ውስጥ ስድስት ሰው ታጭቆ መኖር ይከብዳል..ቢሆንም እየኖርን ነው፡፡
ሶፊ የምትገርም ልጅ ነች…የተወለደችውም ያደገችውም አሜሪካ ነው፡፡ በዲሞሽን ወደ
ኢትዬጵያ ከተወረወረች ሶስተኛ አመቷ ነው፡፡ አንድ አመት ሃይስኩል የተቀሩትን ሁለት ዓመት እዚህ ዩኒቨርሲቲ እንዳሳለፈች አጫውታኛለች፡፡
ስለእሷ ሳስብ ሚገርመኝ የኢትዬጵያ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ውጭ ለመላክ አፈር ድሜ ይግጣሉ..የእሷ ወላጆች እሷን ባህሏን እረሳች..ፀባዮ ተበላሸ ...መረን ለቀቀች በሚል ሰበብ ወደ ኢትዬጵያ ላኳት..ልክ እንደ ፀባይ ማረሚያ..አይ ሚስኪኗ ሶፊያ፡፡
ህዳር-5 1999 ዓም
ከሶፊ ጋር ዛሬ ወደ ከተማ ወጥተን ነበር..ሲቀላ ፡፡ ዋናው የሄድንበት ምክንያት አባቷ ከአሜሪካ ዶላር ልኮላት ስለነበር ያንን ለመቀበል ነው፡፡ አንድ ሺ ዶላር ነበር የላከላት፡፡ከዛ ምሳ ጋበዘችኝ..ወይን ጠጣን…ለእሷ አንድ ሱሪ ብቻ ስትገዛ ለእኔ ሁለት ሱሪና ሁለት ቀሚስ ገዛችልኝ፡፡ግርም ነው ያለኝ፡፡ ማነው ለጓደኛው እንዲህ የሚያደርገው…?በዛ ላይ የእሷን ያህል አይሁን እንጂ እኔም ከውጭ በሚላክ ዶላር የምማር ልጅ ነኝ፤ሌላው ደግሞ አንድ ደርዘን የሚያማምሩ ፓንቶች ገዛችና ስድስቱና ለእኔ ስድስቱን ለራሷ ወሰደች፡፡በእውነት የዋህ ነች እንዳልል ለሌሎች ጓደኞቿ እንደዛ ስታደርግ አይቼት አላውቅም፡፡ብቻ እኔ ወደድኳት፡፡ጥሩ ጓደኛዬም አድርጌ ከልብ ተቀብዬታለሁ፡፡
ህዳር 29 1999 ዓ ም
የሚቀርቡን የዩኒቨርቲ የወንድ ጓደኞቻችን ከተማ ካልወጣን አሉን፡፡አስር ሆነን ወጣን.... አራት ሴት ስድስት ወንድ፡፡ከግቢ ስንወጣ እራሱ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡ከግቢ በታክሲ ሲቀላ... ከሲቀላ ደግሞ ሼቻ አመራን፡፡ በመጀመሪያ ወደ በቀለ ሞላ ሆቴል ነው ያመራነው፡፡፡
ሆቴሉን ጥለን ወደ ጓሮ አለፍንና ውጭ ወንበር ከበን በመቀመጥ እራት አዘዝን፡፡ከፍታ ቦታ ላይ ያለው የበቀለ ሞላ ሆቴል ወደ ታች የነጭ ሳርን የተንጣለለ ደን፤ በእግዜር ድልድይ የተከፈሉትን አባያና ጫሞ ሀይቅን፤ በግሩም
ሁኔታ ማየት የሚያስችል እስትራቴጂካዊ ቦታ ላይ ነው የታነፀው ..ከዛ ከዝቅታው የተፈጥሮ ሙዚዬም ወደ ላይ ሚነፍሰው ቀዝቃዛና ነፋሻማ አየርም ልብን ስውር ያደርጋል፡፡ እራታችንን በልትን ስናጠናቅቅ እና የበቀለ ሞላን ሆቴል ለቀን ስንወጣ 2፡45 ሆኖ ነበር፡፡ ቀጥሎ ሞቅ ወዳለው ጫሞ ሆቴል ነው የገባነው፡፡በተለያ አጋጣሚዋች ሶስት ቀን እዚህ ቤት መጥቼያለሁ....በተለይ ከጊዲዬን ጋር የመጣሁባቸው ሁለት ቀናት አይረሱኝም፡፡
መጠጥ መጠጣት በቢራ ነው የተጀመረው፡፡ ጨወታው፣ ተረቡ ደስ ይል ነበር፡፡ በተለይ የሶፊ ደስታ ልዩ ነበር፡፡በፊትም እኔ ስለማጣጥልባት እንጂ እንዲህ አይነት ቸበርቻቻ ነፍሷ ነው፡፡ ..አራት ሰዓት አካባቢ መቀመጫው ላይ ማንም አልነበረም፡፡ ሁሉም በሙዚቃ ምት በመታገዝ ጭፈራውን እየቀወጠው ነው፡፡አንዳንዱም መጠጡን ከቢራ ወደ አልኮል ቀይሮታል….. እየሰከረ ያለም አለ፡፡ወንዶቹ የመረጧትን እና ቀልባቸውን የተመኛት ሴት ዙሪያ ይሽከረከራሉ… ይጎነታትላሉ ...ይጀነጅናሉ፡፡
ሁለቱ ሴቶች ከሁለቱ ወንዶች ጋር ተግባብተው እየተላላሱ ነው፡ኃይሌ የሚባል የመቀሌ ልጅ እኔን እየጀነጀነኝ ነው..በጣም ያምራል..፡፡ለምን እንደሆነ አላውቅም ይሄን ልጅ ካወቅኩት ቀን ጀምሮ የሆነ ነገሩ ይመቸኛል፡፡እና እንዲሁ በሴትነቴ እግደረደራለሁ እንጂ ቀልቤ ፈቅዶታል..፡፡እሱም እየተግደረደርኩ መሆኔ ገብቶት መሰለኝ ጥረቱን አጠናከረ..ቀስ በቀስ እየደከምኩለት መጣሁ..<በቃ ዛሬ አብሬው ማደሬ ቁርጥ ነው› ስል አስቤ ነበር በውቅቱ ፡፡ ባዛ ላይ ከጌዲዬን ከተለያየው ስድስት ወር ሆኖኛል ...ስድስት ወር ሙሉ ምንም አላገኘሁም ..በጣም አምሮኛል፡፡
ሶፊያ ሶስት ወንዶች እየተሻሙባት ነው፡፡የሆነ ሙድ እየያዘችባቸው መሰለኝ፡፡እዚህኛው ላይ ትንጠለጠላለች.... ያኛውን ትጠቅሰዋለች.. ደግሞ ከዛኛው ጋር ትጎነታተላለች፡፡በመጨረሻ ጓደኛ የሆኑት ሶስቱ ወንዶች እርስ በርስ
መገለማመጥ ጀመሩ…..ስድስት ሰዓት ሲሆን
ሁላችንም በስካር ጥንብዝ ብለን ሆቴሉን ለቀን
ወደ ቤርጓችን ሄድን ፡፡አምስት ክፍል በመደዳ
ነበር የተያዘው፡፡እንዲህ እንዲሆን የወንዶቹ
ዕቅድ ነው ፡፡ዕድል የቀናቸው አራቱ ወንዶች
አንዳንድ ሴት ይዘው ይተኛሉ ምስኪኖቹ ሁለት ወንዶች የቀረችው አንድ አልጋ ላይ አብረው ያድራሉ.. በሚል ስሌት ነበር የተሰላው፡፡....
.......................
እዚህ ጋር ከደረሲው እውቅና ውጪ ቢሆንም ለአንባቢው የሚጎረብጡ ሐሳቦች የተነሱበት ክፍል ስለሆነ ቆርጬ አውጥቼዋለሁ ለምን ተቆረጠ የሚልም አይጠፋምና ከወዲሁ ይቅርታ እጠይቃለሁ
........"በየጓዲያችን ቀስ በቀስ እየገባ ያለ ነገር ሆኖ ሳለ ቃሉን አናንሳ ..ጭራሽ በጆሮችን አንስማ ማለት አግባብም አይደለም አያዋጣንምም ብዬ አምናለሁ ፡፡
ይልቅ ችግሩ በቤታችን አለ...? አዎ አለ ፡፡… አግባብ ያልሆነ እና መቅረት ያለበት አካሄድ ነው ወይ..? አዋ ነው፡፡..ስለዚህ ውስጡ ያሉትን እንዴት አግዘናቸው ከህይወቱ እንዲወጡ ማድረግ እንችላለን…?ሊገቡ ቋፍ ላይ ያሉትንስ ሳይቃጠል በቅጠል እንዴት ነው ከገደሉ አፋፍ ልንመልሳቸው የምንችለው…? መልሱ ችግሩ በመሀከላችን መኖሩን በግልፅ ስናምን..በችግሩ ላይ በግልፅ መነጋገር
መወያት እና መግባባት ስንችል ነው መፍትሄውን በእጃችን መጨበጥ የምንችለው፡፡ እራሳችንንም ከችግሩ የምናድንበት መድሀኒት ማግኘት የምንችለው ... መጪውን ትውልድንም መታደግ የምንችለው የዛን ጊዜ ነው፡፡››
ካለበለዚያ እንዲሁ በጭፍን ባህላችን አጎደፉት .... እርኩሶች ናቸው፤ ይጨፍጨፉ….ይመንጠሩ በማለት ቅንጣት ውጤት ማምጣት አንችልም፡፡እንደውም ስለዚህ ነገር ሳስብ
1980ዎቹ ቤት አካባቢ የነበረውን የኤች. አይ ቪ ጥፋት ያስታውሰኛል ፡፡የዛኔ ጊዜም ስለበሽታው በአደባባይ አውጥተን መወያየትና መፍትሔ መፈለግ ሲገባን በየጓዲያው በማንሾካሾክ ....አውሬ መጣላችሁ፣ጭራቅ መጣላችሁ እያልን ለተጠቂዎች ሲኦልን
ስንሸልማቸው..እኛም በፍርሀት ታፍነን በቁም
ስንንዘፈዘፍ ስንት እና ስንት ህይወት ረገፈ ….?
ስንቱ አፍላ ወጣት ለውይይትና ለምክክር ዝግ
በሆነው ባህላችን ምክንያት በየጓዳው ባክኖ ቀረ...?ቤት ይቁጠረው፡፡ዛሬም ከዛ ውድመት አልተማርንም፡፡መቼም እርግማን ሆኖብን አንድ ችግር የህዝባችንን እሩብ ካልጨረሰ በስተቀር መፍትሄው አይገለፅልንም፡፡
‹‹ትክክል ነህ .…እኔም ባንተ ሀሳብ እስማማለሁ፡፡›› አለችው ዶ/ር ሶፍያ፡፡
‹‹ጥሩ.. በይ አሁን ተነሺ እንውጣ፡፡››
‹‹ጨረስክ እንዴ ፕሮሰሱን?››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ የተኛችበት ሆስፒታል አልጋ ላይ ሆና በኤልያስ በኩል ከትንግርት የተላከላትን ዲያሪ ማንበብ ጀመረች፡፡
ጥቅምት 25 1999ዓ.ም
የሁለተኛ አመት የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ከጀመርን አንድ ወር ሊሞላን ነው፡፡አምና ፍቅረኛ ነበረኝ፡፡ጌዲ ከኔ ጋር ነበር..አሁን ግን ብቻዬን ነኝ፡፡ቢሆንም ምርጥ የሴት ጓደኛ ማግኘት ችያለሁ፡፡ሶፊያ ትባላለች፡፡አንድ ዶርም ነው የምንጋራው፡፡እርግጥ ሌሎች አራት ልጆችም አብረውን ይኖራሉ..በአርባ ምንጭ ሙቀት አንድ ዶርም ውስጥ ስድስት ሰው ታጭቆ መኖር ይከብዳል..ቢሆንም እየኖርን ነው፡፡
ሶፊ የምትገርም ልጅ ነች…የተወለደችውም ያደገችውም አሜሪካ ነው፡፡ በዲሞሽን ወደ
ኢትዬጵያ ከተወረወረች ሶስተኛ አመቷ ነው፡፡ አንድ አመት ሃይስኩል የተቀሩትን ሁለት ዓመት እዚህ ዩኒቨርሲቲ እንዳሳለፈች አጫውታኛለች፡፡
ስለእሷ ሳስብ ሚገርመኝ የኢትዬጵያ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ውጭ ለመላክ አፈር ድሜ ይግጣሉ..የእሷ ወላጆች እሷን ባህሏን እረሳች..ፀባዮ ተበላሸ ...መረን ለቀቀች በሚል ሰበብ ወደ ኢትዬጵያ ላኳት..ልክ እንደ ፀባይ ማረሚያ..አይ ሚስኪኗ ሶፊያ፡፡
ህዳር-5 1999 ዓም
ከሶፊ ጋር ዛሬ ወደ ከተማ ወጥተን ነበር..ሲቀላ ፡፡ ዋናው የሄድንበት ምክንያት አባቷ ከአሜሪካ ዶላር ልኮላት ስለነበር ያንን ለመቀበል ነው፡፡ አንድ ሺ ዶላር ነበር የላከላት፡፡ከዛ ምሳ ጋበዘችኝ..ወይን ጠጣን…ለእሷ አንድ ሱሪ ብቻ ስትገዛ ለእኔ ሁለት ሱሪና ሁለት ቀሚስ ገዛችልኝ፡፡ግርም ነው ያለኝ፡፡ ማነው ለጓደኛው እንዲህ የሚያደርገው…?በዛ ላይ የእሷን ያህል አይሁን እንጂ እኔም ከውጭ በሚላክ ዶላር የምማር ልጅ ነኝ፤ሌላው ደግሞ አንድ ደርዘን የሚያማምሩ ፓንቶች ገዛችና ስድስቱና ለእኔ ስድስቱን ለራሷ ወሰደች፡፡በእውነት የዋህ ነች እንዳልል ለሌሎች ጓደኞቿ እንደዛ ስታደርግ አይቼት አላውቅም፡፡ብቻ እኔ ወደድኳት፡፡ጥሩ ጓደኛዬም አድርጌ ከልብ ተቀብዬታለሁ፡፡
ህዳር 29 1999 ዓ ም
የሚቀርቡን የዩኒቨርቲ የወንድ ጓደኞቻችን ከተማ ካልወጣን አሉን፡፡አስር ሆነን ወጣን.... አራት ሴት ስድስት ወንድ፡፡ከግቢ ስንወጣ እራሱ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡ከግቢ በታክሲ ሲቀላ... ከሲቀላ ደግሞ ሼቻ አመራን፡፡ በመጀመሪያ ወደ በቀለ ሞላ ሆቴል ነው ያመራነው፡፡፡
ሆቴሉን ጥለን ወደ ጓሮ አለፍንና ውጭ ወንበር ከበን በመቀመጥ እራት አዘዝን፡፡ከፍታ ቦታ ላይ ያለው የበቀለ ሞላ ሆቴል ወደ ታች የነጭ ሳርን የተንጣለለ ደን፤ በእግዜር ድልድይ የተከፈሉትን አባያና ጫሞ ሀይቅን፤ በግሩም
ሁኔታ ማየት የሚያስችል እስትራቴጂካዊ ቦታ ላይ ነው የታነፀው ..ከዛ ከዝቅታው የተፈጥሮ ሙዚዬም ወደ ላይ ሚነፍሰው ቀዝቃዛና ነፋሻማ አየርም ልብን ስውር ያደርጋል፡፡ እራታችንን በልትን ስናጠናቅቅ እና የበቀለ ሞላን ሆቴል ለቀን ስንወጣ 2፡45 ሆኖ ነበር፡፡ ቀጥሎ ሞቅ ወዳለው ጫሞ ሆቴል ነው የገባነው፡፡በተለያ አጋጣሚዋች ሶስት ቀን እዚህ ቤት መጥቼያለሁ....በተለይ ከጊዲዬን ጋር የመጣሁባቸው ሁለት ቀናት አይረሱኝም፡፡
መጠጥ መጠጣት በቢራ ነው የተጀመረው፡፡ ጨወታው፣ ተረቡ ደስ ይል ነበር፡፡ በተለይ የሶፊ ደስታ ልዩ ነበር፡፡በፊትም እኔ ስለማጣጥልባት እንጂ እንዲህ አይነት ቸበርቻቻ ነፍሷ ነው፡፡ ..አራት ሰዓት አካባቢ መቀመጫው ላይ ማንም አልነበረም፡፡ ሁሉም በሙዚቃ ምት በመታገዝ ጭፈራውን እየቀወጠው ነው፡፡አንዳንዱም መጠጡን ከቢራ ወደ አልኮል ቀይሮታል….. እየሰከረ ያለም አለ፡፡ወንዶቹ የመረጧትን እና ቀልባቸውን የተመኛት ሴት ዙሪያ ይሽከረከራሉ… ይጎነታትላሉ ...ይጀነጅናሉ፡፡
ሁለቱ ሴቶች ከሁለቱ ወንዶች ጋር ተግባብተው እየተላላሱ ነው፡ኃይሌ የሚባል የመቀሌ ልጅ እኔን እየጀነጀነኝ ነው..በጣም ያምራል..፡፡ለምን እንደሆነ አላውቅም ይሄን ልጅ ካወቅኩት ቀን ጀምሮ የሆነ ነገሩ ይመቸኛል፡፡እና እንዲሁ በሴትነቴ እግደረደራለሁ እንጂ ቀልቤ ፈቅዶታል..፡፡እሱም እየተግደረደርኩ መሆኔ ገብቶት መሰለኝ ጥረቱን አጠናከረ..ቀስ በቀስ እየደከምኩለት መጣሁ..<በቃ ዛሬ አብሬው ማደሬ ቁርጥ ነው› ስል አስቤ ነበር በውቅቱ ፡፡ ባዛ ላይ ከጌዲዬን ከተለያየው ስድስት ወር ሆኖኛል ...ስድስት ወር ሙሉ ምንም አላገኘሁም ..በጣም አምሮኛል፡፡
ሶፊያ ሶስት ወንዶች እየተሻሙባት ነው፡፡የሆነ ሙድ እየያዘችባቸው መሰለኝ፡፡እዚህኛው ላይ ትንጠለጠላለች.... ያኛውን ትጠቅሰዋለች.. ደግሞ ከዛኛው ጋር ትጎነታተላለች፡፡በመጨረሻ ጓደኛ የሆኑት ሶስቱ ወንዶች እርስ በርስ
መገለማመጥ ጀመሩ…..ስድስት ሰዓት ሲሆን
ሁላችንም በስካር ጥንብዝ ብለን ሆቴሉን ለቀን
ወደ ቤርጓችን ሄድን ፡፡አምስት ክፍል በመደዳ
ነበር የተያዘው፡፡እንዲህ እንዲሆን የወንዶቹ
ዕቅድ ነው ፡፡ዕድል የቀናቸው አራቱ ወንዶች
አንዳንድ ሴት ይዘው ይተኛሉ ምስኪኖቹ ሁለት ወንዶች የቀረችው አንድ አልጋ ላይ አብረው ያድራሉ.. በሚል ስሌት ነበር የተሰላው፡፡....
.......................
እዚህ ጋር ከደረሲው እውቅና ውጪ ቢሆንም ለአንባቢው የሚጎረብጡ ሐሳቦች የተነሱበት ክፍል ስለሆነ ቆርጬ አውጥቼዋለሁ ለምን ተቆረጠ የሚልም አይጠፋምና ከወዲሁ ይቅርታ እጠይቃለሁ
........"በየጓዲያችን ቀስ በቀስ እየገባ ያለ ነገር ሆኖ ሳለ ቃሉን አናንሳ ..ጭራሽ በጆሮችን አንስማ ማለት አግባብም አይደለም አያዋጣንምም ብዬ አምናለሁ ፡፡
ይልቅ ችግሩ በቤታችን አለ...? አዎ አለ ፡፡… አግባብ ያልሆነ እና መቅረት ያለበት አካሄድ ነው ወይ..? አዋ ነው፡፡..ስለዚህ ውስጡ ያሉትን እንዴት አግዘናቸው ከህይወቱ እንዲወጡ ማድረግ እንችላለን…?ሊገቡ ቋፍ ላይ ያሉትንስ ሳይቃጠል በቅጠል እንዴት ነው ከገደሉ አፋፍ ልንመልሳቸው የምንችለው…? መልሱ ችግሩ በመሀከላችን መኖሩን በግልፅ ስናምን..በችግሩ ላይ በግልፅ መነጋገር
መወያት እና መግባባት ስንችል ነው መፍትሄውን በእጃችን መጨበጥ የምንችለው፡፡ እራሳችንንም ከችግሩ የምናድንበት መድሀኒት ማግኘት የምንችለው ... መጪውን ትውልድንም መታደግ የምንችለው የዛን ጊዜ ነው፡፡››
ካለበለዚያ እንዲሁ በጭፍን ባህላችን አጎደፉት .... እርኩሶች ናቸው፤ ይጨፍጨፉ….ይመንጠሩ በማለት ቅንጣት ውጤት ማምጣት አንችልም፡፡እንደውም ስለዚህ ነገር ሳስብ
1980ዎቹ ቤት አካባቢ የነበረውን የኤች. አይ ቪ ጥፋት ያስታውሰኛል ፡፡የዛኔ ጊዜም ስለበሽታው በአደባባይ አውጥተን መወያየትና መፍትሔ መፈለግ ሲገባን በየጓዲያው በማንሾካሾክ ....አውሬ መጣላችሁ፣ጭራቅ መጣላችሁ እያልን ለተጠቂዎች ሲኦልን
ስንሸልማቸው..እኛም በፍርሀት ታፍነን በቁም
ስንንዘፈዘፍ ስንት እና ስንት ህይወት ረገፈ ….?
ስንቱ አፍላ ወጣት ለውይይትና ለምክክር ዝግ
በሆነው ባህላችን ምክንያት በየጓዳው ባክኖ ቀረ...?ቤት ይቁጠረው፡፡ዛሬም ከዛ ውድመት አልተማርንም፡፡መቼም እርግማን ሆኖብን አንድ ችግር የህዝባችንን እሩብ ካልጨረሰ በስተቀር መፍትሄው አይገለፅልንም፡፡
‹‹ትክክል ነህ .…እኔም ባንተ ሀሳብ እስማማለሁ፡፡›› አለችው ዶ/ር ሶፍያ፡፡
‹‹ጥሩ.. በይ አሁን ተነሺ እንውጣ፡፡››
‹‹ጨረስክ እንዴ ፕሮሰሱን?››
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ዶ/ር ሶፊ ክስ ስላልመሰረተችባት ሰሎሞን እና ኤልያስ ተሯሩጠው ከእስር እንድትፈታ አደረጉ፡፡አሁን ስለቀጣይ እቅዳቸው ያረፉበት ፔንሲዬን ውስጥ ።ቁጭ ብለው እተመካከሩ ነው፡፡
‹‹ቀጣይ እቅዳችን እንዴት ነው?፡፡››ኤልያስ ጠየቀ፡፡ጥያቄው ለትንግርት ነው የተሰነዘረው፡፡
‹‹ሰሎሞንና ሶፊያ ወደ አዲስ አበባ ይመለሱ፤እኔና አንተ የመጣንበትን ስራ መስራት እንቀጥላለን፡፡›› ውሳኔው የትንግርት ነው፡፡
‹‹እኛ ከመሄዳችን በፊት ከልጅቷ ጋር ያለውን ነገር መጨረስ አለብን፡፡›› አለ ሰሎሞን፡፡
‹‹እንዴት አድርጋችሁ ነው የምትጨርሱት?››
‹‹እናስታርቃችኋለና፤ይቅር ተባባሉ፤ከይቅርታ በላይ ምን አለ.?››ሰሎሞን ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹እኔና እሷ በራሳችን የጀመርነውን ጊዜው ሲደርስ በራሳችን እንጨርሰዋለን፡፡ለድርድር የሚያመች ችግር አይደለም በመሀከላችን ያለው፡፡››
‹‹እኛ እኮ ኢትዮጵያዊያን ነን፤ምን አልባት ለአቅመ ሽምግልና አልደረሳችሁም ካላልሽን በስተቀር በባህላችን መሰረት በሽማግሌ የማይፈታ ምንም አይነት ችግር የለም፡፡››አላት ኤልያስ፡፡
‹‹ለሽምግልና ብቁ ናችሁ፤እንዳልከውም እኛ ኢትዬጵዊያን በሽምግልና የማይፈታ ችግር የለንም፤ክፋቱ የእኔና የእሷ ችግር ኢትዬጵያዊ አለመሆኑ ነው፡፡››
‹‹ስለዚህ የፈረንጅ ሽማግሌ ካልመጣ አሻፈረኝ እያልሽ ነው?››አላት ሰሎሞን፡፡
በዚህ መካከል የትንግርት ስልኳ ጠራ ..ከውጭ ነው፤ወደ ውጭ ወጣችና አነሳችው፡፡
‹‹ሀይ ማሬ፡፡››
‹‹አለሁ ...ተፈታሽ አይደል?በጣም ተጨንቄ ነበር፡፡››
‹‹አይዞኝ ..አሁን ሁሉ ነገር ተስተካክሏል፡፡ ተፈትቼያለሁ፡፡››
‹‹በዋስ ነው የተለቀቅሽው?››
‹‹አይደለም ..ስላልከሰሰችኝ በነፃ ነው የለቀቁኝ፡፡››
‹‹እሺ በቃ ከአምስት ቀን በኃላ እመጣለሁ፡፡››
‹‹ምን? ወዴት ነው የምትመጣው?››
‹‹ወደ ኢትዮጵያ ነዋ፡፡››
‹‹ለምን ?ትምህርቱስ ?››
‹‹ለጊዜው አቋርጬው፡፡ >>
«ለምን?»
‹‹በቃ ..በዚህ ጊዜ ከጎንሽ መሆን እፈልጋለሁ?››
‹‹አልገባኝም ሁሴን?››
‹‹በቃ ወደ አንቺ መመለስ እፈልጋለሁ፤ከትምህርቱ በላይ አንቺ ታስፈልጊኛሽ፡፡››
‹‹እኔማ አለውልህ..ትምህርትህን ጨርሰህ በመጣህ ጊዜ ታገኘኛለህ፡፡››
‹‹በዛ እርግጠኛ መሆን አልቻልኩም…<ጅብ ካለፈ..... >እንዳይሆንብኝ መምጣት ይሻለኛል፡፡››
‹‹ፈፅሞ እንዳታደርገው፡፡ይሄንን ትምህርት በጣም ትፈልገው እንደነበረ፤ የተሳካልህም ከብዙ ጥረት በኋላ መሆኑን አውቃለሁ፡፡
በምንም አይነት ሰበብ እንድታበላሸው አልፈልግም፤እኔ እኮ ትንግተርት ነኝ አትርሳ፡፡ በጣም አፍቅሬህ ነው ያገባውህ፤ላጣህም አልፈልግም፡፡››
‹‹የእኔ ፍቅር ..እንደምታፈቅሪኝ በጣም አውቃለሁ…ግን?››
‹‹ግን ምን…?››
‹‹እሷንም ከአቅም በላይ xxxx "እንደነበረ አውቃለሁ፡፡››
‹‹እና ስጋትህ ወደእሷ ትመለሳለች ብለህ ?>>
‹‹እኔ እንጃ፤ ብቻ ውስጤን ፍርሀት ፍርሀት ብሎኛል፤ስሜቴ በረህ አጠገቧ ሁን እያለኝ ነው፡፡››
‹‹እንዳታደርገው፡፡እንኳን አንተ በህይወቴ ኖረህልኝ ብቻዬን ብሆን እንኳን አልሞክረውምከጥፋቱ የማይማር ፈንጅ አምካኝ ብቻ ነው። ይባላል፤ ለማንኛውም ማታ ደውልልኝና እናወራበታለን፡፡››
‹‹ማር አትልፊ... ትኬት ሁሉ ቆርጪያለሁ፡፡››
‹‹እብድ እኮ ነህ.... በጣም የማትረባ እብድ፤በል ቻው፡፡››
‹‹ቻው አፈቅርሻለሁ፡፡››
ስልኩን ዘግታ በንዴት ጬሳ፣ደም ስሯ ተወጣጥሮ ወደክፍል ስትመለስ ሁሉም ደነገጡ‹‹ምን ሆንሽ ደግሞ ?››አለቻት ፎዚያ፡፡
‹‹ምን ሆናለሁ….ይሄ እብድ ወንድምሽ ነዋ!!››
‹‹እሱ ደግሞ ምን አረገሽ?››ጠየቃት ሰሎሞን፡፡
‹‹እመጣለሁ እያለ ነው?››
<<ለምን?»
‹‹እኔ እንጃለት?››
ሁሉም ፀጥ አለ፡፡‹‹...በቃ ሁለታችሁ ተነሱና ሂዱ..ኤልያስ አንተ ደግሞ ታዲዬስ ጋር ደውልለት እና ቀጠሮ አሲዝልን፡፡››
‹‹ደውዬለት ነበር ፤1ዐ ሰዓት ይመቸኛል ብሏል፡፡››
‹‹ጥሩ ነው፤በሉ ተነሱ እንውጣ›› ብላ ቀድማ ክፍሉን ለቃ ወጣች፤ ሶስቱም ተከተሏት፡፡
ትንግርትና ኤልያስ በትንግርት መኪና ፣ ፎዚያ እና ሰሎሞን ደግሞ በሰሎሞን መኪና ሆነው የፔኒሲዬኑን ግቢ ለቀው ወጡ፡፡ምሳ በልተው ሊለያዩ ነበር ዕቅዳቸው፤ምሳ ለመብላት የፈለጉበት ሆቴል ከመድረሳቸው በፊት የሰሎሞን ስልክ ጠራ፤ከአዲስ አበባ ነው ፡፡ የኤደን እህት ነች የደወለችለት፡፡መኪናውን ጥግ አስይዞ አቆመውና ስልኩን አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ ሂሩት ሰላም ነው?››
‹‹ሰላም አይደለም.፤ኤዲን አሞት ሆስፒታል ተመልሳለች፡፡›››
‹‹ምን ሆነች..?ማለቴ እንዴት አደረጋት?››
‹‹እኔ እንጃ ሶል፤ጠንከር ያለ ይመስለኛል ፤ኦፕራሲዬን መደረግ አለባት ብለዋል››
<<ምን>?>>
‹‹አዎ !!በአንድ ሰዓት ውስጥ ኦፕራሲዬን መደረግ አለባት እያሉ ናቸው፡፡››
‹‹ምነው ? ጽንሱ ሰላም አይደለም እንዴ? >>
‹‹እኔ እንጃ ፤ ስለእሱ ምንም አላሉኝ፤መምጣት ብትችል ?>>
<<እየመጣሁ ነው..ቻው፡፡ እስክደርስ ሁኔታውን እየተከታተልሽ ደውይልኝ፡፡›› ብሎ ስልኩን ዘጋውና መኪናውን አስነሳ፤ እነትንግርትም ከኋላው መኪናቸውን አቁመው ሲጠብቆቸው ነበር ፤መኪናውን ሲያንቀሳቅስ እነሱም አንቀሳቀሱ፡፡
‹‹ሰላም አይደለም እንዴ?››ፎዚያ ጠየቀችው ፡፡
<< አዎ ኤደንን በጣም አሞታል ነው ምትለኝ፤ ለእነ ትንግርት ደውይና ንገሪያቸው.. ምሳው ይቅርብን ፡፡››
‹‹እሺ ችግር የለም፡፡›› ብላ ሞባይሏን አወጣችና ኤልያስ ጋር ደወለችለት፡፡
‹‹ምሳው ይቅርብን ልንወጣ ነው፡፡››
‹‹ምነው ?››
‹‹ኤደን አሞታል ብለው ከአዲስ አበባ ደወሉልን ፤ በቃ ቻው እናንተ ብሉ፡፡››ብላ ተሰናበተችው፡፡
ሰሎሞን በመጨረሻ ፍጥነት እየከነፈ ሻሸመኔ ከተማ ሊገባ 3 ኪሎሜትር ያህል ሲቀረው ድንገት ወደኃላው በአስፖኪዬ ሲመለከት የትንግርትን መኪና ተመለከታት፡፡
‹‹እንዴ እነትንግርት ተከትለውናል፡፡››ብሎ ለፎዚያ እየነገራት የመኪናውን ፍጥነት ዝግ አደረገ ፎዚያም አንገቷን ወደኃላ አዞረችና ተመለከተች ‹‹እውነትም እነሱ ናቸው፡፡››
ጠበቃቸውና አንገቱን በመስኮት በማውጣት‹‹ምን እየሰራችሁ ነው?››ሲል ጠየቃቸው፡፡
‹‹ወደ አዲስ አበባ እየሄድን ነዋ››
«ለምን?»
‹‹ባክህ ቀጥል.. ኤደን ታማለች እያላችሁን እንድንቀር ትፈልጋለህ?››
‹‹ስራውስ... ?››
‹‹ይደርሳል ፤እንደውም ተረጋግተን ሌላ ጊዜ እንመለሳለን ፤ይልቅ ቀጥል ጊዜ አታባክን >> ብላው አልፍው ሄደች፡፡
‹‹አዲስ አበባ ጋንዲ ሆስፒታል ሲደርሱ ከቀኑ 11 ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡››
የኤደን እና የእሱ ጓደኞች፤የእሷ ቤተሰቦች ኮርደሩን ሞልተውታል፡፡የሁሉም ፊት ጨልሟል ፡፡የሆነ የተበላሸ ነገር እንዳለ ወዲያው ገባው፡፡
በነትንግርት እንደ ታጀበ ተንደርድሮ ወደ እህቷ ቀረበ‹‹ሂሩት ምንድነው የተፈጠረው? ኤደን ደህና ነች?››
ቃላት ከማውጣቷ በፊት እንባዋ ቀደመ..ሳግ ተናነቃት፡፡
‹‹ምን ሆነች ...?ምን ተፈጠረ ….?ንገሪኝ እንጂ?>
‹‹እሷ ደ..ህና ነች፡፡››
‹‹እና ታዲያ…?››
‹‹አዝናለሁ ሶል..…ልጁ ጠፍቶባታል፡፡››
<<ምን?>>
‹‹አዎ ሶል…፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ዶ/ር ሶፊ ክስ ስላልመሰረተችባት ሰሎሞን እና ኤልያስ ተሯሩጠው ከእስር እንድትፈታ አደረጉ፡፡አሁን ስለቀጣይ እቅዳቸው ያረፉበት ፔንሲዬን ውስጥ ።ቁጭ ብለው እተመካከሩ ነው፡፡
‹‹ቀጣይ እቅዳችን እንዴት ነው?፡፡››ኤልያስ ጠየቀ፡፡ጥያቄው ለትንግርት ነው የተሰነዘረው፡፡
‹‹ሰሎሞንና ሶፊያ ወደ አዲስ አበባ ይመለሱ፤እኔና አንተ የመጣንበትን ስራ መስራት እንቀጥላለን፡፡›› ውሳኔው የትንግርት ነው፡፡
‹‹እኛ ከመሄዳችን በፊት ከልጅቷ ጋር ያለውን ነገር መጨረስ አለብን፡፡›› አለ ሰሎሞን፡፡
‹‹እንዴት አድርጋችሁ ነው የምትጨርሱት?››
‹‹እናስታርቃችኋለና፤ይቅር ተባባሉ፤ከይቅርታ በላይ ምን አለ.?››ሰሎሞን ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹እኔና እሷ በራሳችን የጀመርነውን ጊዜው ሲደርስ በራሳችን እንጨርሰዋለን፡፡ለድርድር የሚያመች ችግር አይደለም በመሀከላችን ያለው፡፡››
‹‹እኛ እኮ ኢትዮጵያዊያን ነን፤ምን አልባት ለአቅመ ሽምግልና አልደረሳችሁም ካላልሽን በስተቀር በባህላችን መሰረት በሽማግሌ የማይፈታ ምንም አይነት ችግር የለም፡፡››አላት ኤልያስ፡፡
‹‹ለሽምግልና ብቁ ናችሁ፤እንዳልከውም እኛ ኢትዬጵዊያን በሽምግልና የማይፈታ ችግር የለንም፤ክፋቱ የእኔና የእሷ ችግር ኢትዬጵያዊ አለመሆኑ ነው፡፡››
‹‹ስለዚህ የፈረንጅ ሽማግሌ ካልመጣ አሻፈረኝ እያልሽ ነው?››አላት ሰሎሞን፡፡
በዚህ መካከል የትንግርት ስልኳ ጠራ ..ከውጭ ነው፤ወደ ውጭ ወጣችና አነሳችው፡፡
‹‹ሀይ ማሬ፡፡››
‹‹አለሁ ...ተፈታሽ አይደል?በጣም ተጨንቄ ነበር፡፡››
‹‹አይዞኝ ..አሁን ሁሉ ነገር ተስተካክሏል፡፡ ተፈትቼያለሁ፡፡››
‹‹በዋስ ነው የተለቀቅሽው?››
‹‹አይደለም ..ስላልከሰሰችኝ በነፃ ነው የለቀቁኝ፡፡››
‹‹እሺ በቃ ከአምስት ቀን በኃላ እመጣለሁ፡፡››
‹‹ምን? ወዴት ነው የምትመጣው?››
‹‹ወደ ኢትዮጵያ ነዋ፡፡››
‹‹ለምን ?ትምህርቱስ ?››
‹‹ለጊዜው አቋርጬው፡፡ >>
«ለምን?»
‹‹በቃ ..በዚህ ጊዜ ከጎንሽ መሆን እፈልጋለሁ?››
‹‹አልገባኝም ሁሴን?››
‹‹በቃ ወደ አንቺ መመለስ እፈልጋለሁ፤ከትምህርቱ በላይ አንቺ ታስፈልጊኛሽ፡፡››
‹‹እኔማ አለውልህ..ትምህርትህን ጨርሰህ በመጣህ ጊዜ ታገኘኛለህ፡፡››
‹‹በዛ እርግጠኛ መሆን አልቻልኩም…<ጅብ ካለፈ..... >እንዳይሆንብኝ መምጣት ይሻለኛል፡፡››
‹‹ፈፅሞ እንዳታደርገው፡፡ይሄንን ትምህርት በጣም ትፈልገው እንደነበረ፤ የተሳካልህም ከብዙ ጥረት በኋላ መሆኑን አውቃለሁ፡፡
በምንም አይነት ሰበብ እንድታበላሸው አልፈልግም፤እኔ እኮ ትንግተርት ነኝ አትርሳ፡፡ በጣም አፍቅሬህ ነው ያገባውህ፤ላጣህም አልፈልግም፡፡››
‹‹የእኔ ፍቅር ..እንደምታፈቅሪኝ በጣም አውቃለሁ…ግን?››
‹‹ግን ምን…?››
‹‹እሷንም ከአቅም በላይ xxxx "እንደነበረ አውቃለሁ፡፡››
‹‹እና ስጋትህ ወደእሷ ትመለሳለች ብለህ ?>>
‹‹እኔ እንጃ፤ ብቻ ውስጤን ፍርሀት ፍርሀት ብሎኛል፤ስሜቴ በረህ አጠገቧ ሁን እያለኝ ነው፡፡››
‹‹እንዳታደርገው፡፡እንኳን አንተ በህይወቴ ኖረህልኝ ብቻዬን ብሆን እንኳን አልሞክረውምከጥፋቱ የማይማር ፈንጅ አምካኝ ብቻ ነው። ይባላል፤ ለማንኛውም ማታ ደውልልኝና እናወራበታለን፡፡››
‹‹ማር አትልፊ... ትኬት ሁሉ ቆርጪያለሁ፡፡››
‹‹እብድ እኮ ነህ.... በጣም የማትረባ እብድ፤በል ቻው፡፡››
‹‹ቻው አፈቅርሻለሁ፡፡››
ስልኩን ዘግታ በንዴት ጬሳ፣ደም ስሯ ተወጣጥሮ ወደክፍል ስትመለስ ሁሉም ደነገጡ‹‹ምን ሆንሽ ደግሞ ?››አለቻት ፎዚያ፡፡
‹‹ምን ሆናለሁ….ይሄ እብድ ወንድምሽ ነዋ!!››
‹‹እሱ ደግሞ ምን አረገሽ?››ጠየቃት ሰሎሞን፡፡
‹‹እመጣለሁ እያለ ነው?››
<<ለምን?»
‹‹እኔ እንጃለት?››
ሁሉም ፀጥ አለ፡፡‹‹...በቃ ሁለታችሁ ተነሱና ሂዱ..ኤልያስ አንተ ደግሞ ታዲዬስ ጋር ደውልለት እና ቀጠሮ አሲዝልን፡፡››
‹‹ደውዬለት ነበር ፤1ዐ ሰዓት ይመቸኛል ብሏል፡፡››
‹‹ጥሩ ነው፤በሉ ተነሱ እንውጣ›› ብላ ቀድማ ክፍሉን ለቃ ወጣች፤ ሶስቱም ተከተሏት፡፡
ትንግርትና ኤልያስ በትንግርት መኪና ፣ ፎዚያ እና ሰሎሞን ደግሞ በሰሎሞን መኪና ሆነው የፔኒሲዬኑን ግቢ ለቀው ወጡ፡፡ምሳ በልተው ሊለያዩ ነበር ዕቅዳቸው፤ምሳ ለመብላት የፈለጉበት ሆቴል ከመድረሳቸው በፊት የሰሎሞን ስልክ ጠራ፤ከአዲስ አበባ ነው ፡፡ የኤደን እህት ነች የደወለችለት፡፡መኪናውን ጥግ አስይዞ አቆመውና ስልኩን አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ ሂሩት ሰላም ነው?››
‹‹ሰላም አይደለም.፤ኤዲን አሞት ሆስፒታል ተመልሳለች፡፡›››
‹‹ምን ሆነች..?ማለቴ እንዴት አደረጋት?››
‹‹እኔ እንጃ ሶል፤ጠንከር ያለ ይመስለኛል ፤ኦፕራሲዬን መደረግ አለባት ብለዋል››
<<ምን>?>>
‹‹አዎ !!በአንድ ሰዓት ውስጥ ኦፕራሲዬን መደረግ አለባት እያሉ ናቸው፡፡››
‹‹ምነው ? ጽንሱ ሰላም አይደለም እንዴ? >>
‹‹እኔ እንጃ ፤ ስለእሱ ምንም አላሉኝ፤መምጣት ብትችል ?>>
<<እየመጣሁ ነው..ቻው፡፡ እስክደርስ ሁኔታውን እየተከታተልሽ ደውይልኝ፡፡›› ብሎ ስልኩን ዘጋውና መኪናውን አስነሳ፤ እነትንግርትም ከኋላው መኪናቸውን አቁመው ሲጠብቆቸው ነበር ፤መኪናውን ሲያንቀሳቅስ እነሱም አንቀሳቀሱ፡፡
‹‹ሰላም አይደለም እንዴ?››ፎዚያ ጠየቀችው ፡፡
<< አዎ ኤደንን በጣም አሞታል ነው ምትለኝ፤ ለእነ ትንግርት ደውይና ንገሪያቸው.. ምሳው ይቅርብን ፡፡››
‹‹እሺ ችግር የለም፡፡›› ብላ ሞባይሏን አወጣችና ኤልያስ ጋር ደወለችለት፡፡
‹‹ምሳው ይቅርብን ልንወጣ ነው፡፡››
‹‹ምነው ?››
‹‹ኤደን አሞታል ብለው ከአዲስ አበባ ደወሉልን ፤ በቃ ቻው እናንተ ብሉ፡፡››ብላ ተሰናበተችው፡፡
ሰሎሞን በመጨረሻ ፍጥነት እየከነፈ ሻሸመኔ ከተማ ሊገባ 3 ኪሎሜትር ያህል ሲቀረው ድንገት ወደኃላው በአስፖኪዬ ሲመለከት የትንግርትን መኪና ተመለከታት፡፡
‹‹እንዴ እነትንግርት ተከትለውናል፡፡››ብሎ ለፎዚያ እየነገራት የመኪናውን ፍጥነት ዝግ አደረገ ፎዚያም አንገቷን ወደኃላ አዞረችና ተመለከተች ‹‹እውነትም እነሱ ናቸው፡፡››
ጠበቃቸውና አንገቱን በመስኮት በማውጣት‹‹ምን እየሰራችሁ ነው?››ሲል ጠየቃቸው፡፡
‹‹ወደ አዲስ አበባ እየሄድን ነዋ››
«ለምን?»
‹‹ባክህ ቀጥል.. ኤደን ታማለች እያላችሁን እንድንቀር ትፈልጋለህ?››
‹‹ስራውስ... ?››
‹‹ይደርሳል ፤እንደውም ተረጋግተን ሌላ ጊዜ እንመለሳለን ፤ይልቅ ቀጥል ጊዜ አታባክን >> ብላው አልፍው ሄደች፡፡
‹‹አዲስ አበባ ጋንዲ ሆስፒታል ሲደርሱ ከቀኑ 11 ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡››
የኤደን እና የእሱ ጓደኞች፤የእሷ ቤተሰቦች ኮርደሩን ሞልተውታል፡፡የሁሉም ፊት ጨልሟል ፡፡የሆነ የተበላሸ ነገር እንዳለ ወዲያው ገባው፡፡
በነትንግርት እንደ ታጀበ ተንደርድሮ ወደ እህቷ ቀረበ‹‹ሂሩት ምንድነው የተፈጠረው? ኤደን ደህና ነች?››
ቃላት ከማውጣቷ በፊት እንባዋ ቀደመ..ሳግ ተናነቃት፡፡
‹‹ምን ሆነች ...?ምን ተፈጠረ ….?ንገሪኝ እንጂ?>
‹‹እሷ ደ..ህና ነች፡፡››
‹‹እና ታዲያ…?››
‹‹አዝናለሁ ሶል..…ልጁ ጠፍቶባታል፡፡››
<<ምን?>>
‹‹አዎ ሶል…፡፡››
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ብዙ ጊዜ ተደጋግሞ እንደተገለፀው ሳባ እዚህ ስራ ውስጥ የጀመረችውም ጠልቃ ስር ድረስ የገበችውም ለአበቷ ስትል ነው…ከዛ አልፋ ሌላውን የማጥፋትና የማውደም ትግባር ላይም የተሰማራችው በአባቷ ምክንያት ነው፡፡የሚገርመው ደግሞ ያንን በወሰነችበት ጊዜ የዬኒቨርሲቲ ትምህርቷን ላለመቀጠል ወስና ነበር…. እንዴት አድርጋ ምን አይነት ስራ ሰርታ ያን የሚያህል ገንዘብ በማግኘት ልትገዛለት እንደምትች ፍፅም ፍንጭ አልነበራትም፡፡ግን ደግሞ በሙሉ እምነት ነበር ያኔ ፕላን ያደረገችው..ከዛ በአባቷና በስንዱ ጥረት ወደትምህርቷ ተመለሰች ...ተማረች …ተመረቀች… ስራ ያዘች….ሶስት አመት በማባከን እሷ ብዙ ጥረት አድርጋ ትምህርቷን ጨርሳ ዲግሪዋን ጭና ስራ ብትይዝም እንኳን ዘመናዊ ዊልቸር እና መኪና የምትገዛበት ገንዘብ ለማጠራቀም ይቅርና እራሷን ማኖር እራሱ እያቃታት ሲመጣና ከቤተሰቦቾ በተለይ ሁለት እግሮቹን አጥቶ በአሮጌ ዊልቸር እቤት ውስጥ ከቀረ አባቷ የድጎማ ብር ሲሰጣት ስትመለከት ተስፋ ወደመቁረጥና ከአመታት በፊት ለአባቷ ለማድረግ ወጥና የነበረው እቅድ የዕብደት ሀሳብ ወይም የልጅ እቅድ ነበር ብላ በመቀበል ተስፋ ለመቁረጥ በመዳደት ላይ እያለች ነበር ተአምራዊ በሆነ አጋጣሚ ከትብለጥ ጋር የተገናኘችው..ከዛ ተአምራዊ ስራ አገኘች..በስራ ሂዳቷ የፅድቅ የመሰሉ፤መቅሰፍት ላይ የሚጥሉ፤እብደት የታከለባቸው፤ወንጀል ቀመስ የሆኑ፤ከሞራል ያፈነገጡ ብቻ ውጥንቅጡ የወጣ ስራ በመሰራት በ6 መቶ ሺ ብር እጅግ ዘመና ዊልቸር ገዝታ በአባቷም ሆነ በወዳጅ ዘመድ ለአመታት ተመርቃበት ነበር....ትዝ ይላታል ተአምራዊውን የማሳጅ ስራ ከጀመረች በአንድ አመት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ለአባቷ ዘመናዊ ዊልቸር መግዛት የሚያስችላት ብር አግኝታ ነበረ… እርግጥ ዊልቸር ለመግዛት የሚሆናትን ብር ገና ስድስት ወር እንደሰራች ነበር ያገኘችው ..ግን በወቅቱ ገበያ ላይ የዋለ በኤሌክትሪክ የሚሰራ እጅግ ዘመናዊና ምቹ ሚባለውን ለመግዛት ፈለገችና ለዛ ሚሆን በቂ ብር ለማግኘት ስትል አንድ አመት መጠበቅ ግድ ሆነባት፡፡ እንደሞላለት ወዲያው ነበር ብሩን ለካምፓኒው ገቢ አድርጋ መጠበቅ የጀመረችው.. .ከዛ ውጭ ባሉ ወዳጆቾ አማካይነት በሁለት ወር ኢትየጵያ ደርሶ እጇ ገባ፡፡
በህይወቷ እንደዛን ቀን በራሷ ኮርታና ፍፅም የሆነ ደስታ ተስምቷት አያውቅም ነበር፡፡ ጨረቃ ወለል ላይ በእግሯቾ አርፋ ኮከቦቹን በእጇቸ እየዳሰሳች ምትጫወት ነበር የመሰላት፡፡
ያ ከሆነ ከሁለት አመት በኃላ በአጠቃላይ የማሳጅ ስራዋን ከጀመረች ከሶስት አመት በኃላ ደግሞ ሁለተኛዋን ህልሞን አሳካች፡፡በጣም ተደስታለች….ግን ደግሞ እየተደሰተች ያለችው በበቂ መጠን እንደሆነ እየተሰማት አልነበረም…የገዛችው መኪና የስድስት ድፍን አመት ህልሟ እና የሶስት አመት ተአምራዊ ጥረቷ ውጤት ነበር፡፡ይሄን ህልም ገና አባቷ ሆስፒታል እግሮቹ ተቆርጦ አልጋ ላይ ተኝቶ ስትመለከት ያሰበችው ሀሳብ ነበር‹‹ለአባቴ መልሼ እግሯቹን ልመልስለት ባልችልም ግን ደግሞ ከቦታ ቦታ የሚንቀሳቀስበት አንደ ዘመናዊ ዊልቸርና ዘመናዊ መኪና ገዛለታለሁ፡››ብላ የወሰነችው፡፡እና ከአመታት ልፋትና ትጋት በኃላ ሁለቱንም አሳካች፡፡
እጇ የገባውን ልዩና ዘመናዊ መኪና በትዕዘዝ ካስመጣች በኃላ አዲስ አበባ ከእንደገና ዊልቸር እንዲያስገባ ሞዲፋይ ተደርጎ እስኪሰራ፤ መቀመጫው ከእንደገና ምቹና ለማረፍ እንዲመችም ተደርጎ ሲስተካከል ፤አንድ ወር ፈጀበት… ያ ሁሉ ጊዜ ዜናው ቤተሰቦቾ ጋር እንዳይደርስ ከፍተኛ ጥንቃቄ አድርጋ ነበር፡፡
መኪናዋን ተረከበች….የደስ ደስ የሚታረድ ሁለት ሙክት በጎች ገዛችና ጫነች፡፡ ዝግጁ ሆና አደረች፡፡ከዛ እሁድ ለሊት 12 ሰዓት ላይ ነበር እራሷ እየዘወረች ወደ አሳለ ጉዞ የጀመረችው፡፡
ስትሄድ አባቷ ፊት ላይ ምታገኘውን ፈገግታ ለማየት በመጓጓት ነበር..ከእሱ አንደበት የሚወጣውን የምርቃት ናዳ ለመስማት ጓጉታ ነበር…አባትዬውም ብቻ ሳይሆን ስንድም በደስታ ስታለቅስና አቅፋት እየወዘወዘቻት ሰታመሰግናት እያሰበች ነበር…. ገና ሳትደርስ ልቧ ሞቆ እንባዋ እየተንጠባጠበባት ነበር ፡፡ የሰፈር
ሽማግሌዎች ሲመርቋትና የሰፈር ወላጆች የእኛስ ልጆች መቼ ነው እንዲህ እንደአንቺ የሚያስቡልን እያሉ እሷን እየመረቁ በልጆቻቸው ቅር ሲሰኙ… እያለመች በደስታ ስክራ ነበር፡፡ለሁለት አመት የሰራችውን ብር አጠራቅማ ይሄው 2.5 ሚሊዬን ብር የገዛቻትን ልዩ መኪና በህይወቷ ለሁለተኛ ጊዜ አባቷንም ሆነ መላውን የትውልድ ቀሄዋን ኑዋሪዎች ለማስፈንጠዝ በጉዞ ላይ ነበረች፡፡
ዴራ ላይ ስትደርስ ስልኳ ጠራ..አነሳችና አየችው.ስንዱ ነች፡፡
‹ስንድ ልብን ቀጥ ለሚያደርግ ሰርፕራይዝ ተዘጋጂ፡፡ አሁን ስልኬን አንስቼ ሰርፕራይዜን አላበላሽም›› ብላ ስልኩን ሳታነሳ ነበር ወደቦታው የመለሰችው.. ደግሞ ተደወለ….ዝም አለችው …አስር ደቂቃ ቆየና ተደገመ.አነሳችና ሙሉ በሙሉ ዘጋችው፡፡
‹‹…ባይሆን እርቦኛል… ቁርስ ሰርተሸ ብትጠብቂኝ ደስተኛ እሆናለው›› በማለት በውስጧ አጉረመረመችና የመኪናውን ፍጥነት ጨመረች…፡፡.
አሰላ ከተማ ገብታ …ለእቤቷ ከ10 ደቂቃ በታች ነበር የቀራት… መነኸሪያውን ትንሸ አለፈ አለችና ወደሰፈሯ ወደሚወስደው የውስጥ ለውስጥ መንገድ ከመታጠፏ በፊት የአስፓልቱን ጠርዝ ይዛ መኪናዋን አቆመች…፡፡.
በወቅቱ ለምን እንደዛ እንዳደረገች አልገባትም ነበር….ግን የሆነ መግለፅ የማትችለው የተለየ ስሜት እየተሰማት ነበረ….አዎ እያፈናት ነበር…መተንፈስ አልቻለችም ነበር..ገቢናዋን ከፈተችና ወረደች….እርጥበት አዘሉን አየር ወደውስጥ በመሳብ አተነፋፈሷን ለማስተካከል ሞከረች…ወደመኪናዋ ኃላ ሄደችና ኮፈኑን ከፈተች….በጎቹ በጤና እና በንቃት ላይ እንዳሉ በማረጋገጥ መልሳ ዘጋችው፡፡
‹‹ምንድነው የሆንኩት…..?ለምንድነው ቤት ስደርስ እንዲህ ብርክ የያዘኝ? በቀጣይ የሚያጋጥመኝን ደስታ ለማጣጣም ለምን ፈራሁ?…››በወቅቱ እራሷን ብትጠይቅም መልስ ማግኘት አልቻለችም ነበር….ወደኃላ ተመለሺ ..ተመለሺ የሚል ስሜት ተፈታተናት…
.‹‹እንዴ እየቀወስኩ ሳይሆን አይቀርም…?››አለች…እንዲህ ያስባላት ትናንት መሽቶ እስኪነጋና ጥዋት ተነስታ ስትወጣ በማይለካ ጉጉት ነበር ስትከንፍ የነበረችው….አዲስአበባ ለቃ ስትወጣ ምነው መኪናዋ እንደፕሌን ክንፍ በኖራት አና በርሬ በደቂቃዎች ውስጥ መድረስ በቻልኩ›› ብላ እስከመመኘት ደርሳ ነበር… የዚህ አይነት ስሜት ይሰማት የጀመረው ከሀያ ደቂቃ በፊት ጀምሮ ነበር ፤.ግን ደግሞ ያፍናት የጀመረችው አሰለ ከተማ ከገባች በኃላ ነበር..ድንገት መንገድ ስታ በሀሩር ንዳድ የተሸፈነ ጭው ያለ ሰው አልባ በረሀ ውስጥ የገባች መስሎ ነው የተሰማት.. እንደምንም እራሷን አጠነከረችና መኪናዋ ውስጥ ተመልሰ ገባች…. መሪውን ተደገፈችና 10 ደቂቃ በፀጥታ አሳለፈች…ከዛ አየር ወደውስጥ እየሳበች ወደውጭ መልሳ እየተነፈሰች ለሶስት ጊዜ ያህል ተመሳሳዩን ካደረገች በኃላ መኪናዋን አንቀሰቀሰች..
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ብዙ ጊዜ ተደጋግሞ እንደተገለፀው ሳባ እዚህ ስራ ውስጥ የጀመረችውም ጠልቃ ስር ድረስ የገበችውም ለአበቷ ስትል ነው…ከዛ አልፋ ሌላውን የማጥፋትና የማውደም ትግባር ላይም የተሰማራችው በአባቷ ምክንያት ነው፡፡የሚገርመው ደግሞ ያንን በወሰነችበት ጊዜ የዬኒቨርሲቲ ትምህርቷን ላለመቀጠል ወስና ነበር…. እንዴት አድርጋ ምን አይነት ስራ ሰርታ ያን የሚያህል ገንዘብ በማግኘት ልትገዛለት እንደምትች ፍፅም ፍንጭ አልነበራትም፡፡ግን ደግሞ በሙሉ እምነት ነበር ያኔ ፕላን ያደረገችው..ከዛ በአባቷና በስንዱ ጥረት ወደትምህርቷ ተመለሰች ...ተማረች …ተመረቀች… ስራ ያዘች….ሶስት አመት በማባከን እሷ ብዙ ጥረት አድርጋ ትምህርቷን ጨርሳ ዲግሪዋን ጭና ስራ ብትይዝም እንኳን ዘመናዊ ዊልቸር እና መኪና የምትገዛበት ገንዘብ ለማጠራቀም ይቅርና እራሷን ማኖር እራሱ እያቃታት ሲመጣና ከቤተሰቦቾ በተለይ ሁለት እግሮቹን አጥቶ በአሮጌ ዊልቸር እቤት ውስጥ ከቀረ አባቷ የድጎማ ብር ሲሰጣት ስትመለከት ተስፋ ወደመቁረጥና ከአመታት በፊት ለአባቷ ለማድረግ ወጥና የነበረው እቅድ የዕብደት ሀሳብ ወይም የልጅ እቅድ ነበር ብላ በመቀበል ተስፋ ለመቁረጥ በመዳደት ላይ እያለች ነበር ተአምራዊ በሆነ አጋጣሚ ከትብለጥ ጋር የተገናኘችው..ከዛ ተአምራዊ ስራ አገኘች..በስራ ሂዳቷ የፅድቅ የመሰሉ፤መቅሰፍት ላይ የሚጥሉ፤እብደት የታከለባቸው፤ወንጀል ቀመስ የሆኑ፤ከሞራል ያፈነገጡ ብቻ ውጥንቅጡ የወጣ ስራ በመሰራት በ6 መቶ ሺ ብር እጅግ ዘመና ዊልቸር ገዝታ በአባቷም ሆነ በወዳጅ ዘመድ ለአመታት ተመርቃበት ነበር....ትዝ ይላታል ተአምራዊውን የማሳጅ ስራ ከጀመረች በአንድ አመት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ለአባቷ ዘመናዊ ዊልቸር መግዛት የሚያስችላት ብር አግኝታ ነበረ… እርግጥ ዊልቸር ለመግዛት የሚሆናትን ብር ገና ስድስት ወር እንደሰራች ነበር ያገኘችው ..ግን በወቅቱ ገበያ ላይ የዋለ በኤሌክትሪክ የሚሰራ እጅግ ዘመናዊና ምቹ ሚባለውን ለመግዛት ፈለገችና ለዛ ሚሆን በቂ ብር ለማግኘት ስትል አንድ አመት መጠበቅ ግድ ሆነባት፡፡ እንደሞላለት ወዲያው ነበር ብሩን ለካምፓኒው ገቢ አድርጋ መጠበቅ የጀመረችው.. .ከዛ ውጭ ባሉ ወዳጆቾ አማካይነት በሁለት ወር ኢትየጵያ ደርሶ እጇ ገባ፡፡
በህይወቷ እንደዛን ቀን በራሷ ኮርታና ፍፅም የሆነ ደስታ ተስምቷት አያውቅም ነበር፡፡ ጨረቃ ወለል ላይ በእግሯቾ አርፋ ኮከቦቹን በእጇቸ እየዳሰሳች ምትጫወት ነበር የመሰላት፡፡
ያ ከሆነ ከሁለት አመት በኃላ በአጠቃላይ የማሳጅ ስራዋን ከጀመረች ከሶስት አመት በኃላ ደግሞ ሁለተኛዋን ህልሞን አሳካች፡፡በጣም ተደስታለች….ግን ደግሞ እየተደሰተች ያለችው በበቂ መጠን እንደሆነ እየተሰማት አልነበረም…የገዛችው መኪና የስድስት ድፍን አመት ህልሟ እና የሶስት አመት ተአምራዊ ጥረቷ ውጤት ነበር፡፡ይሄን ህልም ገና አባቷ ሆስፒታል እግሮቹ ተቆርጦ አልጋ ላይ ተኝቶ ስትመለከት ያሰበችው ሀሳብ ነበር‹‹ለአባቴ መልሼ እግሯቹን ልመልስለት ባልችልም ግን ደግሞ ከቦታ ቦታ የሚንቀሳቀስበት አንደ ዘመናዊ ዊልቸርና ዘመናዊ መኪና ገዛለታለሁ፡››ብላ የወሰነችው፡፡እና ከአመታት ልፋትና ትጋት በኃላ ሁለቱንም አሳካች፡፡
እጇ የገባውን ልዩና ዘመናዊ መኪና በትዕዘዝ ካስመጣች በኃላ አዲስ አበባ ከእንደገና ዊልቸር እንዲያስገባ ሞዲፋይ ተደርጎ እስኪሰራ፤ መቀመጫው ከእንደገና ምቹና ለማረፍ እንዲመችም ተደርጎ ሲስተካከል ፤አንድ ወር ፈጀበት… ያ ሁሉ ጊዜ ዜናው ቤተሰቦቾ ጋር እንዳይደርስ ከፍተኛ ጥንቃቄ አድርጋ ነበር፡፡
መኪናዋን ተረከበች….የደስ ደስ የሚታረድ ሁለት ሙክት በጎች ገዛችና ጫነች፡፡ ዝግጁ ሆና አደረች፡፡ከዛ እሁድ ለሊት 12 ሰዓት ላይ ነበር እራሷ እየዘወረች ወደ አሳለ ጉዞ የጀመረችው፡፡
ስትሄድ አባቷ ፊት ላይ ምታገኘውን ፈገግታ ለማየት በመጓጓት ነበር..ከእሱ አንደበት የሚወጣውን የምርቃት ናዳ ለመስማት ጓጉታ ነበር…አባትዬውም ብቻ ሳይሆን ስንድም በደስታ ስታለቅስና አቅፋት እየወዘወዘቻት ሰታመሰግናት እያሰበች ነበር…. ገና ሳትደርስ ልቧ ሞቆ እንባዋ እየተንጠባጠበባት ነበር ፡፡ የሰፈር
ሽማግሌዎች ሲመርቋትና የሰፈር ወላጆች የእኛስ ልጆች መቼ ነው እንዲህ እንደአንቺ የሚያስቡልን እያሉ እሷን እየመረቁ በልጆቻቸው ቅር ሲሰኙ… እያለመች በደስታ ስክራ ነበር፡፡ለሁለት አመት የሰራችውን ብር አጠራቅማ ይሄው 2.5 ሚሊዬን ብር የገዛቻትን ልዩ መኪና በህይወቷ ለሁለተኛ ጊዜ አባቷንም ሆነ መላውን የትውልድ ቀሄዋን ኑዋሪዎች ለማስፈንጠዝ በጉዞ ላይ ነበረች፡፡
ዴራ ላይ ስትደርስ ስልኳ ጠራ..አነሳችና አየችው.ስንዱ ነች፡፡
‹ስንድ ልብን ቀጥ ለሚያደርግ ሰርፕራይዝ ተዘጋጂ፡፡ አሁን ስልኬን አንስቼ ሰርፕራይዜን አላበላሽም›› ብላ ስልኩን ሳታነሳ ነበር ወደቦታው የመለሰችው.. ደግሞ ተደወለ….ዝም አለችው …አስር ደቂቃ ቆየና ተደገመ.አነሳችና ሙሉ በሙሉ ዘጋችው፡፡
‹‹…ባይሆን እርቦኛል… ቁርስ ሰርተሸ ብትጠብቂኝ ደስተኛ እሆናለው›› በማለት በውስጧ አጉረመረመችና የመኪናውን ፍጥነት ጨመረች…፡፡.
አሰላ ከተማ ገብታ …ለእቤቷ ከ10 ደቂቃ በታች ነበር የቀራት… መነኸሪያውን ትንሸ አለፈ አለችና ወደሰፈሯ ወደሚወስደው የውስጥ ለውስጥ መንገድ ከመታጠፏ በፊት የአስፓልቱን ጠርዝ ይዛ መኪናዋን አቆመች…፡፡.
በወቅቱ ለምን እንደዛ እንዳደረገች አልገባትም ነበር….ግን የሆነ መግለፅ የማትችለው የተለየ ስሜት እየተሰማት ነበረ….አዎ እያፈናት ነበር…መተንፈስ አልቻለችም ነበር..ገቢናዋን ከፈተችና ወረደች….እርጥበት አዘሉን አየር ወደውስጥ በመሳብ አተነፋፈሷን ለማስተካከል ሞከረች…ወደመኪናዋ ኃላ ሄደችና ኮፈኑን ከፈተች….በጎቹ በጤና እና በንቃት ላይ እንዳሉ በማረጋገጥ መልሳ ዘጋችው፡፡
‹‹ምንድነው የሆንኩት…..?ለምንድነው ቤት ስደርስ እንዲህ ብርክ የያዘኝ? በቀጣይ የሚያጋጥመኝን ደስታ ለማጣጣም ለምን ፈራሁ?…››በወቅቱ እራሷን ብትጠይቅም መልስ ማግኘት አልቻለችም ነበር….ወደኃላ ተመለሺ ..ተመለሺ የሚል ስሜት ተፈታተናት…
.‹‹እንዴ እየቀወስኩ ሳይሆን አይቀርም…?››አለች…እንዲህ ያስባላት ትናንት መሽቶ እስኪነጋና ጥዋት ተነስታ ስትወጣ በማይለካ ጉጉት ነበር ስትከንፍ የነበረችው….አዲስአበባ ለቃ ስትወጣ ምነው መኪናዋ እንደፕሌን ክንፍ በኖራት አና በርሬ በደቂቃዎች ውስጥ መድረስ በቻልኩ›› ብላ እስከመመኘት ደርሳ ነበር… የዚህ አይነት ስሜት ይሰማት የጀመረው ከሀያ ደቂቃ በፊት ጀምሮ ነበር ፤.ግን ደግሞ ያፍናት የጀመረችው አሰለ ከተማ ከገባች በኃላ ነበር..ድንገት መንገድ ስታ በሀሩር ንዳድ የተሸፈነ ጭው ያለ ሰው አልባ በረሀ ውስጥ የገባች መስሎ ነው የተሰማት.. እንደምንም እራሷን አጠነከረችና መኪናዋ ውስጥ ተመልሰ ገባች…. መሪውን ተደገፈችና 10 ደቂቃ በፀጥታ አሳለፈች…ከዛ አየር ወደውስጥ እየሳበች ወደውጭ መልሳ እየተነፈሰች ለሶስት ጊዜ ያህል ተመሳሳዩን ካደረገች በኃላ መኪናዋን አንቀሰቀሰች..
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ ሰገን ላይ የጀመረችውን በቀል ጀምራ እስክትጨርስ አንድ ዓመት ፈጀባት።መጀመሪያ ከትብለጥ ጋር ክፉኛ እንድትጣላና ስራዋን ሙሉ በሙሉ እንድትለቅ አደረገች፡፡ ለአመታት የሠራችበት ከድህነት ማጥ ወጥታ ሚሊዬነር የሆነችበት ክፉውንም ደጉንም ያየችበት ከምትወደው የስራ ቦታ ልታስወግዳት ቻለች፡፡ ትብለጥም የምትወዳት አለቃዋ ብትሆንም በተፈጠረው ጥል እሷም ተበድያለሁ ብላ ስላሰበችና በቂ የሆነ ሀብትና ንብረት ስላፈራች በቀላሉ ለመፅናናት ችላ ነበር፡፡ በወሩ መኪናዋ ነደደች፣ከሁለት ወር በኃላ ደላሎች እስከ መቶ ሚሊዬን ብር የሚያስገኝ ማዕድን አለ ብለው ባላት ብር ሁሉ ድንጋይ ሸጠውላት የባንክ ደብተሯን ባዶ እንዲያስደርጉባት ማድረግ ቻለች...ከዛ ጤናዋ ተቃወሰ… ህይወት ስታዘቀዝቅባት የተንጣለለ ቪላ ቤቷን ሸጣ ኮንደሚኒዬም ቤት ገዝታ ገባችና በቀሪው ሚኒባስ ገዝታ በሱ ሹፌር ቀጠራ በማስራት ኑሮዋን መግፋት ጀመረች… ስድስት ወር ሳይቆይ ሙሉ በሙሉ ሚኒባሱን አሰረቀችባት እና እንድትታረድ አደረገች....ከወር በኃላ ሰገን እራሷን በገመድ አንጠልጥላ የመሞቷን ደስታ በዜና አየች።
ከዛ ትብለጥን ሆነ ማንነቷን ያሳጣትን የስራ ቦታዋን ለማውደም ማድባት ጀመረች። ያ ግን ቀላል አልሆነላትም። ከሁለት አመት በላይ መጠበቅ ነበረባት። አሁን ግን ጊዜው ደርሷል፡፡
ሳባ ትብለጥን እና ድርጅቷን በአንድ ጊዜ ለማውደም የዘየደችው ዘዴ የተለየ ነበር፡፡ ታሪኩን በጥልቀትና በዝርዝር በመፅሀፍ ማዘጋጀት፤ከዛ በሌላ ሰው ስም ማሳተምና በሰፊው እንዲሰራጭ ማድረግ ነው።
ደራሲ ጳውሎስ ከሀገር ከመውጣቱ በፊት እሷ እናቱን ልትንከባከብለትና ከመፅሀፉ የሚገኘውን ብር ልትሰጥለት እሱም በሄደበት ሀገር በምንም አይነት ሁኔታ ቢሆን ሚስጥሩን ሊጠብቅ.. ካልሆነ ግን በእናቱ ላይ ችግር ሊደርስ እንደሚችል ነግራውና በማስፈራራት ሁሉን ነገር ችላ ው ሸኘችው፡፡ከሀገር መውጣቱን ከረጋገጠች ከአንድ ሰዓት በኃላ ለአከፋፋዬች ደውላ መፅሀፉን ማከፋፈል እንዲጀምሩ ነገረቻቸው፡፤
በማግስቱ መፅሀፉ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ውር ውር ማለት ጀመረ...በሶስተኛው ቀን በአንድ የግል ጋዜጣ ላይ "ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ" በሚል ርዕስ የከተማዋ ቁጥር አንድ ሀብታሞች፤የመንግስት ሹማምንትና ታዋቂ አርቲስቶቻችን የሚመሽጉበት በማሳጅ ቤት ስም የወሲብ አገልግሎትን ጨምሮ ሀሺሽና ሌሎች ህገወጥ ስራዎች የሚካሄድበት ቦታን ፀሀፊው ለአመታት ካጠና በኋላ በተጨባጭ መረጃ በማስደገፍ በ220 ገፅ መፅሀፍ አድርጎ በማሳተም በአሁኑ ወቅት በገበያ ላይ አውሏል። በጣም የሚገርመው ግን በዚህ መፅሀፍ ላይ ታሪካቸው የተገለፁ ሰዎች እስከሚኒስቴር ደረጃ ስልጣን ያላቸው በመሆናቸው ያስገድሉኛል በሚል ፍራቻ ሀገር ለቆ መውጣቱን ማረጋገጥ ችለናል።›› በሚል የደራሲውንና የመፅሀፉን የሽፋን ስዕል ይዞ ወጣ።
ከዛ ወዲያው ዜናው ከጋዜጣው በመነሳት በፌስቡክ መንደር በሰዓታት ውሰጥ ተሠራጨ...ቲክ ቶክ መንደር ተሸጋገረ... ዪቲዩበሮች ዜናውን እየቆረጡ እየቀጠሉ አባዙት፡፡ በከተማዋ መተረማመስ ተፈጠረ....መፅሀፉ ፓለቲካዊ ይዘት አለው የሚል ወሬ በጎን ተነዛ... የማሳጅ ቤቱ ደንበኞች የነበሩ ቱጃሮች እና ባለስልጣኖች ተበላን በሚል ስሜት በየፊናቸው መፅሀፉን ከያለበት በጅምላ እያስገዙ በማሰብሰብ ከገበያ የማስወጣት ስራ ሰሩ...ሳባ ግን ለዚህ ተዘጋጅታ ነበር፡፡ከታተመው 5ሺ መፅሀፍ ኮፒ ወደገበያው እንዲለቀቅ ያደረገችው 2 ሺውን ብቻ ነበር።በከፍተኛ ጥንቃቄ በኮንትሮባንድ መልክ ከዋጋው ሁለትና ሦስት እጥፍ ቀሪው 3ሺ. ሞጃዋቹና ኃያሎቹ በማይደርሱበት መንገድ በሳምንት ውስጥ ተሰራጭቶ አለቀ...
ትብለጥ ለሳባ ደወለችላት ‹‹…ልጄ ጉድ ሆነናል››
ምንም እንዳልሰማች…እንዳአዲስ ጮኻ አዳነቀች…ወዲያው እየበረረች ከስሯ ተገኘች፡፡ ዋና አፅናኝና አማካሪዋ ሆነች፡፡
ማሳጅ ቤቱ ለጊዜው ተብሎ የተዘጋው በሶስተኛው ቀን ነበር... ባይዘጋም ወደዛ በስህተት ዝር የሚል ደንበኛ አልነበረም፡፡ እንደውም ከዛ ይልቅ እየደወለ ትብለጥ ላይ የሚጮህባትና የሚፎክርባት ደንበኛ በዛ...ጋዜጠኞችና ዩቲዩበሮች ወሬ ለማነፍነፍ ግቢውን በመክበብ ሰፈሩን አጨናነቁት..በዚህ ጊዜ ታዲያ ሳባ ከትብለጥ ጎን ሆና በዋናነት ሀዘን ላይ ከወደቁና እሷን ከሚያፅናኑ ሠዎች ግንባር ቀደሟ ሆነች... በሳምንቱ ትብለጥ ሙሉ በሙሉ መልሳ እንደማታገግም ገባትና ራሷን ለማትረፍ ወሰነች፡፡ሰራተኞቹን በጠቅላላ ከስራ አሰናብታ ንብረቷን ለጊዜው በውክልና ለዘመድ አስተላልፋ ወደውጭ ለመውጣት ዝግጅቷን ጨረሰች፡፡ ሁሉም ሰራተኞች ተራ በተራ ከስራ ለቀው ጥለዋት ቢሄዱም ሳባ ግን በውስጧ ደስታዋን እያጣጣመች በውጭ ያዘነች በማስመሰል እስከመጨረሻው ጠብታ አብራት ቆየች ። ለዛውም በእንባ እየታጠበችና በቁጭት የተንገበገበች በማስመስል። ችግሩ ከተከሰተ ከ15 ቀን በኋላ አብራት ውላ ቦሌ ድረስ ሸኘቻትና ወደቤቷ ተመለሰች።
በማግስቱ በግል ጋዜጣ ላይ ሆነ የመንግስት ሚዲያዎች ላይ ‹‹ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ›› በሚል ርዕስ አነጋጋሪ መፅሀፍ የተፃፈበት የትብለጥ ማሳጅ ቤት ባለቤት ወ/ሪት ትብለጥ ገ/ኪዳን በግብር ማጭበርበርና ደረሰኝ ባለመቁረጥ ወንጀል ተጠርጥረው ከሀገር ሊወጡ ሲሉ ከቦሌ አየር ማረፊያ ተይዘው በቁጥር ስር ውለዋል።ቤታቸውም ሲፈተሽ ህጋዊ ያልሆኑ ደረሰኞች ከነማሽናቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል…..እያለ የሚቀጥል ዜና ተበተነ።
ሳባ ማታ ትብለጥን ሸኝታት ከቦሌ ለመመለስ ፊቷን ስታዞር ፓሊሶች ወደ ውስጥ ሲገቡ እየተገፋፉ ነበር የተላለፉት..እንደዛ እንደሚሆን ታውቅ ነበር፡፡ ምክንያቱም ጥቆማውንም መረጃውንም የሠጠችው እሷ ስለሆነች።
ከዛ አዲዮስ
አንደኛውንና ጣፋጩን የህይወት ዓላማዋን ያጨለሙባትን ሁለት ሰዎች በሁለተኛው የህይወት ዓላማዋ ሰባበረቻቸው፣ወጥተው ወጥተው ከተሠቀሉበት አድማስ ሰማይ ሳጥናኤል ባቀበላት ጉልበቷ ጎትታ ሁለቱንም እንጦሮጦስ ጨምራቸዋለች... እሷም አስር አመት ስብዕናዋን ከሸጠችበት፤ማንነቷን ካሳጣት፣ያባቷን ነፍስ ካስነጠቃት ቤርሙዳ ውስጥ ልክ ከአስር አመት ቆይታ በኋላ በታምር ነፃ ወጣች..ወይም የወጣች መሰላት...ለዛውም ቤርሙዳውን ለማንም እንዳይሆን አውድማው...እንደዛ በማድረጓ እስከ 50 የሚጠጉ ሰዎች ስራ እንዳጡ ታውቃለች...ቢሆንም የመቶዎችን ጋብቻ ከመፍረስ ታድጋለች...የሺዎችን ፍቅር ከስብራት ጠግናለች....በህይወት ፍፁም ጥሩ የሚባል ነገር የለም፡፡ያ ማሳጅ ቤትም ጥሩ ተግባር ፈፅሞ አይሰራበትም ብላ አታስብም እዛ ማሳጅ ቤት እሷ ጋር መጥተው ከመንፈስ ስብራታቸው አገግመው ህይወታቸውን ያስተካከሉ......የእሷን ምክር ሰምተው ጋብቻቸውን ከመፍረስ የታደጉ ብዙ ነበሩ፤ግን ከጠቅላላው አንፃር በጣም ጥቂት ናቸው። ስለዚህ እንዲዘጋ በማድረጓ ስህተት እንዳሰራች አታምንም.. ግን ደግሞ በቀሏን እንዲህ በስኬት ከተወጣች በኋላ ደስታዋ ለምን የሳምንት እድሜ እንኳን እንዳጣ ነው ግራ የገባት?ለምን ሁሉ ነገር በፍጥነት እንዲህ አስጠላት...? ለምን ከቤቷ መውጣት ከሰው መገናኘት ሆነ መደዋወል አንገሸገሻት...?ቀጣይ ዕቅዷ ምንድነው ራሷን መቅጣት ይሆንን? ይሄንን ስታስብ ዝግንን አላት።ምክንያቱም ለአባቷ ሞት ዋና ተጠያቂ ሰገን፤ትብለጥና፤ ራሷ ነች።
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ ሰገን ላይ የጀመረችውን በቀል ጀምራ እስክትጨርስ አንድ ዓመት ፈጀባት።መጀመሪያ ከትብለጥ ጋር ክፉኛ እንድትጣላና ስራዋን ሙሉ በሙሉ እንድትለቅ አደረገች፡፡ ለአመታት የሠራችበት ከድህነት ማጥ ወጥታ ሚሊዬነር የሆነችበት ክፉውንም ደጉንም ያየችበት ከምትወደው የስራ ቦታ ልታስወግዳት ቻለች፡፡ ትብለጥም የምትወዳት አለቃዋ ብትሆንም በተፈጠረው ጥል እሷም ተበድያለሁ ብላ ስላሰበችና በቂ የሆነ ሀብትና ንብረት ስላፈራች በቀላሉ ለመፅናናት ችላ ነበር፡፡ በወሩ መኪናዋ ነደደች፣ከሁለት ወር በኃላ ደላሎች እስከ መቶ ሚሊዬን ብር የሚያስገኝ ማዕድን አለ ብለው ባላት ብር ሁሉ ድንጋይ ሸጠውላት የባንክ ደብተሯን ባዶ እንዲያስደርጉባት ማድረግ ቻለች...ከዛ ጤናዋ ተቃወሰ… ህይወት ስታዘቀዝቅባት የተንጣለለ ቪላ ቤቷን ሸጣ ኮንደሚኒዬም ቤት ገዝታ ገባችና በቀሪው ሚኒባስ ገዝታ በሱ ሹፌር ቀጠራ በማስራት ኑሮዋን መግፋት ጀመረች… ስድስት ወር ሳይቆይ ሙሉ በሙሉ ሚኒባሱን አሰረቀችባት እና እንድትታረድ አደረገች....ከወር በኃላ ሰገን እራሷን በገመድ አንጠልጥላ የመሞቷን ደስታ በዜና አየች።
ከዛ ትብለጥን ሆነ ማንነቷን ያሳጣትን የስራ ቦታዋን ለማውደም ማድባት ጀመረች። ያ ግን ቀላል አልሆነላትም። ከሁለት አመት በላይ መጠበቅ ነበረባት። አሁን ግን ጊዜው ደርሷል፡፡
ሳባ ትብለጥን እና ድርጅቷን በአንድ ጊዜ ለማውደም የዘየደችው ዘዴ የተለየ ነበር፡፡ ታሪኩን በጥልቀትና በዝርዝር በመፅሀፍ ማዘጋጀት፤ከዛ በሌላ ሰው ስም ማሳተምና በሰፊው እንዲሰራጭ ማድረግ ነው።
ደራሲ ጳውሎስ ከሀገር ከመውጣቱ በፊት እሷ እናቱን ልትንከባከብለትና ከመፅሀፉ የሚገኘውን ብር ልትሰጥለት እሱም በሄደበት ሀገር በምንም አይነት ሁኔታ ቢሆን ሚስጥሩን ሊጠብቅ.. ካልሆነ ግን በእናቱ ላይ ችግር ሊደርስ እንደሚችል ነግራውና በማስፈራራት ሁሉን ነገር ችላ ው ሸኘችው፡፡ከሀገር መውጣቱን ከረጋገጠች ከአንድ ሰዓት በኃላ ለአከፋፋዬች ደውላ መፅሀፉን ማከፋፈል እንዲጀምሩ ነገረቻቸው፡፤
በማግስቱ መፅሀፉ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ውር ውር ማለት ጀመረ...በሶስተኛው ቀን በአንድ የግል ጋዜጣ ላይ "ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ" በሚል ርዕስ የከተማዋ ቁጥር አንድ ሀብታሞች፤የመንግስት ሹማምንትና ታዋቂ አርቲስቶቻችን የሚመሽጉበት በማሳጅ ቤት ስም የወሲብ አገልግሎትን ጨምሮ ሀሺሽና ሌሎች ህገወጥ ስራዎች የሚካሄድበት ቦታን ፀሀፊው ለአመታት ካጠና በኋላ በተጨባጭ መረጃ በማስደገፍ በ220 ገፅ መፅሀፍ አድርጎ በማሳተም በአሁኑ ወቅት በገበያ ላይ አውሏል። በጣም የሚገርመው ግን በዚህ መፅሀፍ ላይ ታሪካቸው የተገለፁ ሰዎች እስከሚኒስቴር ደረጃ ስልጣን ያላቸው በመሆናቸው ያስገድሉኛል በሚል ፍራቻ ሀገር ለቆ መውጣቱን ማረጋገጥ ችለናል።›› በሚል የደራሲውንና የመፅሀፉን የሽፋን ስዕል ይዞ ወጣ።
ከዛ ወዲያው ዜናው ከጋዜጣው በመነሳት በፌስቡክ መንደር በሰዓታት ውሰጥ ተሠራጨ...ቲክ ቶክ መንደር ተሸጋገረ... ዪቲዩበሮች ዜናውን እየቆረጡ እየቀጠሉ አባዙት፡፡ በከተማዋ መተረማመስ ተፈጠረ....መፅሀፉ ፓለቲካዊ ይዘት አለው የሚል ወሬ በጎን ተነዛ... የማሳጅ ቤቱ ደንበኞች የነበሩ ቱጃሮች እና ባለስልጣኖች ተበላን በሚል ስሜት በየፊናቸው መፅሀፉን ከያለበት በጅምላ እያስገዙ በማሰብሰብ ከገበያ የማስወጣት ስራ ሰሩ...ሳባ ግን ለዚህ ተዘጋጅታ ነበር፡፡ከታተመው 5ሺ መፅሀፍ ኮፒ ወደገበያው እንዲለቀቅ ያደረገችው 2 ሺውን ብቻ ነበር።በከፍተኛ ጥንቃቄ በኮንትሮባንድ መልክ ከዋጋው ሁለትና ሦስት እጥፍ ቀሪው 3ሺ. ሞጃዋቹና ኃያሎቹ በማይደርሱበት መንገድ በሳምንት ውስጥ ተሰራጭቶ አለቀ...
ትብለጥ ለሳባ ደወለችላት ‹‹…ልጄ ጉድ ሆነናል››
ምንም እንዳልሰማች…እንዳአዲስ ጮኻ አዳነቀች…ወዲያው እየበረረች ከስሯ ተገኘች፡፡ ዋና አፅናኝና አማካሪዋ ሆነች፡፡
ማሳጅ ቤቱ ለጊዜው ተብሎ የተዘጋው በሶስተኛው ቀን ነበር... ባይዘጋም ወደዛ በስህተት ዝር የሚል ደንበኛ አልነበረም፡፡ እንደውም ከዛ ይልቅ እየደወለ ትብለጥ ላይ የሚጮህባትና የሚፎክርባት ደንበኛ በዛ...ጋዜጠኞችና ዩቲዩበሮች ወሬ ለማነፍነፍ ግቢውን በመክበብ ሰፈሩን አጨናነቁት..በዚህ ጊዜ ታዲያ ሳባ ከትብለጥ ጎን ሆና በዋናነት ሀዘን ላይ ከወደቁና እሷን ከሚያፅናኑ ሠዎች ግንባር ቀደሟ ሆነች... በሳምንቱ ትብለጥ ሙሉ በሙሉ መልሳ እንደማታገግም ገባትና ራሷን ለማትረፍ ወሰነች፡፡ሰራተኞቹን በጠቅላላ ከስራ አሰናብታ ንብረቷን ለጊዜው በውክልና ለዘመድ አስተላልፋ ወደውጭ ለመውጣት ዝግጅቷን ጨረሰች፡፡ ሁሉም ሰራተኞች ተራ በተራ ከስራ ለቀው ጥለዋት ቢሄዱም ሳባ ግን በውስጧ ደስታዋን እያጣጣመች በውጭ ያዘነች በማስመሰል እስከመጨረሻው ጠብታ አብራት ቆየች ። ለዛውም በእንባ እየታጠበችና በቁጭት የተንገበገበች በማስመስል። ችግሩ ከተከሰተ ከ15 ቀን በኋላ አብራት ውላ ቦሌ ድረስ ሸኘቻትና ወደቤቷ ተመለሰች።
በማግስቱ በግል ጋዜጣ ላይ ሆነ የመንግስት ሚዲያዎች ላይ ‹‹ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ›› በሚል ርዕስ አነጋጋሪ መፅሀፍ የተፃፈበት የትብለጥ ማሳጅ ቤት ባለቤት ወ/ሪት ትብለጥ ገ/ኪዳን በግብር ማጭበርበርና ደረሰኝ ባለመቁረጥ ወንጀል ተጠርጥረው ከሀገር ሊወጡ ሲሉ ከቦሌ አየር ማረፊያ ተይዘው በቁጥር ስር ውለዋል።ቤታቸውም ሲፈተሽ ህጋዊ ያልሆኑ ደረሰኞች ከነማሽናቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል…..እያለ የሚቀጥል ዜና ተበተነ።
ሳባ ማታ ትብለጥን ሸኝታት ከቦሌ ለመመለስ ፊቷን ስታዞር ፓሊሶች ወደ ውስጥ ሲገቡ እየተገፋፉ ነበር የተላለፉት..እንደዛ እንደሚሆን ታውቅ ነበር፡፡ ምክንያቱም ጥቆማውንም መረጃውንም የሠጠችው እሷ ስለሆነች።
ከዛ አዲዮስ
አንደኛውንና ጣፋጩን የህይወት ዓላማዋን ያጨለሙባትን ሁለት ሰዎች በሁለተኛው የህይወት ዓላማዋ ሰባበረቻቸው፣ወጥተው ወጥተው ከተሠቀሉበት አድማስ ሰማይ ሳጥናኤል ባቀበላት ጉልበቷ ጎትታ ሁለቱንም እንጦሮጦስ ጨምራቸዋለች... እሷም አስር አመት ስብዕናዋን ከሸጠችበት፤ማንነቷን ካሳጣት፣ያባቷን ነፍስ ካስነጠቃት ቤርሙዳ ውስጥ ልክ ከአስር አመት ቆይታ በኋላ በታምር ነፃ ወጣች..ወይም የወጣች መሰላት...ለዛውም ቤርሙዳውን ለማንም እንዳይሆን አውድማው...እንደዛ በማድረጓ እስከ 50 የሚጠጉ ሰዎች ስራ እንዳጡ ታውቃለች...ቢሆንም የመቶዎችን ጋብቻ ከመፍረስ ታድጋለች...የሺዎችን ፍቅር ከስብራት ጠግናለች....በህይወት ፍፁም ጥሩ የሚባል ነገር የለም፡፡ያ ማሳጅ ቤትም ጥሩ ተግባር ፈፅሞ አይሰራበትም ብላ አታስብም እዛ ማሳጅ ቤት እሷ ጋር መጥተው ከመንፈስ ስብራታቸው አገግመው ህይወታቸውን ያስተካከሉ......የእሷን ምክር ሰምተው ጋብቻቸውን ከመፍረስ የታደጉ ብዙ ነበሩ፤ግን ከጠቅላላው አንፃር በጣም ጥቂት ናቸው። ስለዚህ እንዲዘጋ በማድረጓ ስህተት እንዳሰራች አታምንም.. ግን ደግሞ በቀሏን እንዲህ በስኬት ከተወጣች በኋላ ደስታዋ ለምን የሳምንት እድሜ እንኳን እንዳጣ ነው ግራ የገባት?ለምን ሁሉ ነገር በፍጥነት እንዲህ አስጠላት...? ለምን ከቤቷ መውጣት ከሰው መገናኘት ሆነ መደዋወል አንገሸገሻት...?ቀጣይ ዕቅዷ ምንድነው ራሷን መቅጣት ይሆንን? ይሄንን ስታስብ ዝግንን አላት።ምክንያቱም ለአባቷ ሞት ዋና ተጠያቂ ሰገን፤ትብለጥና፤ ራሷ ነች።
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ቤት እንደገባች ስልኳን ከፈተችና አሰላ ስንዱ ጋር ደወለች "እንዴት ነሽ ሳባ...? ሀኪሙ ጋር ሄድሽ?" ማውራት ስለማትፈልገው ርዕስ ብታወራላትም እንደምንም እራሷን ተቆጣጥራ መለሰችላት
"አዎ ሄጄ ነበር..መድሀኒት ቀይሮ አዞልኛል.. ግን አሁን የደወልኩት አንድ ጓደኛዬ ሱባኤ ልትገባ ወደ ደብረሊባኖስ ገዳም ልትሄድ ነበር. ለተወሰነ ጊዜ በፆምና በፀሎት ብናሳልፍ ጥሩ ነው አለቺኝ"
"እና ምን አሰብሽ?"
"እኔ እንጃ ..ውስጤ ግን ሂጂ ሂጂ እያለኝ ነው፡፡"
"ብትሄጂ ጥሩ ነው ብቻ እንዳይከብድሽ ነው የምፈራው"
"ግድ የለሽም ስንድ.. እንደምንም ልሞክረው"
‹‹ታዲያ መች አሰባችሁ?"
‹‹ነገ ጠዋት"
"ስንቅ ምናምን ሳለዘጋጅልሽ?"
"ስንዱ ደግሞ ሁሉ ነገር ሱፐር ማርኬት አለ...›› "ዳቦ ቆሎ፤ኩኪስ፤በሶም እንዳትረሺ.."
"በቃ ስንዱ አታስቢ….ምን አልባት ስልክ ካልተፈቀደ ላልደውልልሽ እችላለሁ"
"እሺ የአባትሽ አምላክ ከአንቺ ጋር ይሁን...እኔም ፀልይልሻለሁ"
"ቻው ስንድ ..ለራጂ ንገሪው" ስልኩን ዘጋችው፡፡ ወዲያው ሙሉ በሙሉ አጥፍታ ኮመዲኖ መሳቢያ ውስጥ ከተተች። ተወዳጅ የእንጀራ እናቷን ስለዋሸቻት ፀፅቷታል.. ግን ምንም ማድረግ አትችልም።ላልተወሰነ ቀናተሰ ከሰው ጋር በአካል መገናኘትም ሆነ በስልክ ማውራት አትፈልግም፡፡ ለዚህም ዘዴ መዘየድ ነበረባት
..መጥሪያውን አንጣረረች፡፡ታች ምድር ቤት ኪችን ያለችው..ሰራተኛዋ አለም እየሮጠች መጣች
"ምነው ሳባ ፈለግሺኝ?" "አዎ ቁጭ በይ"
በእንደዚህ አይነት ሁኔታ አውርታት ስለማታውቅ ደነገጠች...ሽምቅቅ ብላ በራፋ አጠገብ ያለው ወንበር ላይ ተቀመጠችና የምትነግራትን ነገር ለመስማት ዝግጅ ሆና መጠበቅ ጀመረች።
"አሁን የምነግርሽን..ለልጁም ንገሪው፤ ከዛሬ ጀምሮ ማንም መጥቶ በራፍ አንኳኩቶ ቢጠይቃችሁ የለሁም ..ፀበል ሄጃለሁ.. እዚህ መኖሬን ማንም በስህተት እንኳን እንዲያውቅ አልፈልግም።ማንም እንዲረብሸኝ አልፈልግም። ጫጫታ ኳኳታ እንዳልሰማ። ስራሽን እስከአሁን እንደምትሰሪው መስራትሽን ቀጥይ፤ ግን መቶ ፐርሰንት ራስሽን ችለሽ በመሠለሽ መንገድ ነው የምትሰሪው.. በየቀኑ ደግሞ አንድ አንድ ጠርሙስ ውስኪ እዚህ ጠረጴዛ ላይ ታስቀምጪልኛለሽ... ለጊዜው መጋዘን አለ፡፡ እሱ ሲያልቅ ያው ከተለመደው ቦታ ታስመጪያለሽ...የምትፈልጊውን ነገር ከደንበኛችን ሱፐር ማርኬት ሄደሽ እያስመዘገብሽ ትወስጂያለሽ... ከእነሡ ጋር ስለተነጋገርኩ ሂሳቡን እኔ ነኝ የምዘጋው። እዛ የማይገኝ እቃ የምትፈልጊ ከሆነ እዛ ቁም ሳጥኑ የታችኛው ኪስ ውስጥ ብር አለልሽ፡፡እኔን መጠየቅ አያስፈልግሽም ..ቀጥታ የምትፈልጊውን ያህል ትወስጂያለሽ..ደሞዛችሁ ያው እንደተለመደው ከባንክ ጋር አጀስት ስላደረኩ ቀናችሁ ሲደርስ በደብተራችሁ ይገባል። ልጁ ቁርስ ምሳ ራቱን እንዳታጎይበት፡፡የሚፈልገው ነገር ካለም እንዳትከለክይው። ጨርሻለሁ በቃ ወደ ስራሽ ተመለሽ።"
"ሳባ ሰላም ነሽ ግን ?አስፈራሺኝ እኮ"
"ጨረስኩ አልኩሽ እኮ" ወደአልጋው ወጣችና ብርድልብሱን ጥቅልል ብላ ተኛች። አለምም ግራ መጋባቷን በልቧ እንደያዘች ሹክክ ብላ ወጥታ ወደ ስራዋ ተመለሠች። ከዛ በማግስቱ ጠዋት ስትመጣ የተለየች ሳባ ነበረች የጠበቀቻት፤
//////
ሳባ ክፍሏ ውስጥ ከተከተተች 35 ቀን ሞላት
ከሆስፒታል የዶክተሯ ምርመራ ክፍል ውስጥ ድንገት ከተገናኘችው ኤፍሬም የተባለ ሰው ጋር አጓጉል ነገር አድርጋ ከተመለሰችበት ቀን አንስቶ ከበፊቱ በባሰ መልኩ መኝታ ቤቷ ውስጥ ራሷን ደበቀች፡፡ ሰራተኛዋ በቀን ሁለት ጊዜ ምግብ ወደ ክፍሏ አስገብታ ከአልጋው ጎን ባለው ኮመዲኖ ላይ ታስቀምጥላትና ሹክክ ብላ ተመልሳ ትወጣለች፡፡እሷም ከቀረበላት ምግብ 20 ፐርሰንቱን ብቻ ስትጠቀም ከመጠጡ ግን እንጥፍጣፊ ጠብታ አታስተርፍም፡፡
ይህ ድባቴ እስከመቼ እንደሚዘልቅ ማብቂያው የት ጋር እንደሆነ ማንም አያውቅም፡ እሷም እያስጨነቃት አይደለም፡፡ከአስር አመት በፊት ከአዲስአባ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግ ተመርቃ ስራ ፍለጋ በየቢሮው የምትንከራተት፤ የታክሲ የሚቸግራት፤ ካፌ ግብቶ ማኪያቶ ለመጠጣት ድፍረት ያልነበራት፤ ሚስኪን ንፅህና ፤ባለብሩህ ተስፋ ወጣት ነበረች፡ዛሬ ከአስር አመት በኃላ የተንጣለለ ባለ10 ክፍል ቢላ ቤት ያላት፤ ምርጥ የተባለ ሴቶች ሁሉ አይናቸውን የሚያንከራትቱበት መኪና ምታሽከረክር ፤የባንክ ደብተሯ ላይ አስራ ምናምን ሚሊዬን ብር ያላት የ33 ዓመት አማላይ ግን ደግሞ አባቷን ጨምሮ የአራት ሰዎችን ህይወት ያመከነች ከዚህም በኃላ በአጠቃላይ የህይወት አላማው ትርጉሙም ውሉም የጠፋባት ስብርብረ ያለች ሴት ነች፡፡
በተኛችበት አልጋ ላይ ሳትነሳ እጇን ሰደደችና ኮሚዶኖ ላይ የተቀመጠ ውስኪ ጠርሙስን እንደምንም ጎትታ አነሳች፡፡ገርገጭ ገርገጭ እያደረገች ጠጣችና ክዳኑን በመከራ አሽከርክራ በመዝጋት እዛው ቅርቧ ትራሱ ስር አስቀመጠችና ወደድባቴዋ ተመለሰች፡፡
አለም እንደመጣች ወደሳባ ክፍል በመሄድ ሰላም ማደሯን ከተለመለከተች በኃላ ወደኪችን ሄዳ በተቻላት መጣን አጣፍጣ ቁርስ ሰራችና እንደጨረሰች ከዳድና በማስቀመጥ ተመልሳ ወደሳባ ክፍል ሄደች ፤ስትገባ ሳባ ተዘርራ በተኛችበት አይኖቾን ኮርኒሱ ላይ ሰክታ በሀሳብ ጠፍታ ነው ያገኘቻት ፤ቀጥታ ወደ ቁም ሳጥኑ ሄደችና ከፈተች.. ልብስ መምረጥ ጀመረች…ፎጣ፤ፓንት…ቢጃማ ከያሉበት መረጠችና አወጣች…..ወደሻወር ቤት ይዛ ገባች.የሻወሩን ሙቅ ውሀ ለኮሰችው…ገንዳውን በውሀ ሞላችው..
ከዛ ተመልሳ ወደመኝታ ቤት ገባችና ወደሳባ ተጠግታ ጎንበስ አለችና ወዝውዛ ከገባችበት ሀሳብ በግድ መነጭቃ በማውጣት ‹ሳቢ ተነሽ ሰውነትሽን ታጠቢና ልብስ ቀይሪ››አለቻት፡፡
‹‹ምን? ››
‹‹ሰውነትሽን ታጠቢ. ..ውሀውን ለኩሼልሻለሁ….ቀለል ይልሻል››
‹‹ምነው ሰውነቴ ሸተተሸ እንዴ?››
አለም ያላሰበችውን ነገር ስለተናገረቻት ደነገጠች‹‹ኸረ ሳቢ እንደዛ ለማለት ፈልጌ አይደለም››
‹‹በቃ ውጪልኝ››ሰሞኑን ከነበራት ኃይል በመቶ እጥፍ በበለጠ ኃይል አንቧረቀችባት…አለም በጣም ተከፍታ ወደሻወር ቤት ተመልሳ ገባችና የለኮሰቸችውን ውሀ አጠፋፍታ ያወጣችውን ልብስ ወደቁምሳጥኑ መልሳ ሹክክ ብላ ክፍሉን ለቃ ወጣች፡
ሳባ ልጅቷን እንዲህ ለማበሻቀጥ ምንም ፍላጎት አልነበረትም፡፡እንደዛም ስላደረገች እፍረት ተሰምቷታል..የጮኸችው በእሷ ላይ ይሁን እንጂ እውነታው ግን በራሷ ላይ ነበር ለመጮኸ የፈለገቸው፡፡በገዛ ማንነቷ ነው የተበሳጨችው፡፡
ለመሆኑ እንዲህ ከንቱ ከሆንኩ ቀድሞውንስ ለምን ተፈጠርኩ..?ለምንስ እኖራለሁ? ህይወት ምንድነው? ሞትስ..?በመኖሬ ምን አተርፋለሁ.?.በሞቴስ የማጣው ነገር አለ?ያለፈትን አንድ ወር ሙሉ በእምሮዋ ሚጉላሉ ግን ደግሞ ቁርጥ ያሉ መልሶችን ልታገኝላቸው ያልቸለች ግትልትል በህይወት ትርጉም ላይ ሚያጠነጥኑ ጥያቄዎች ናቸው፡፡
እንዲሁ በድን ሆና ተዝለፍልፋ እንደተኛች..ቀኑ ነጎደ መሸ..አራት ሰዓት ሆነ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ቤት እንደገባች ስልኳን ከፈተችና አሰላ ስንዱ ጋር ደወለች "እንዴት ነሽ ሳባ...? ሀኪሙ ጋር ሄድሽ?" ማውራት ስለማትፈልገው ርዕስ ብታወራላትም እንደምንም እራሷን ተቆጣጥራ መለሰችላት
"አዎ ሄጄ ነበር..መድሀኒት ቀይሮ አዞልኛል.. ግን አሁን የደወልኩት አንድ ጓደኛዬ ሱባኤ ልትገባ ወደ ደብረሊባኖስ ገዳም ልትሄድ ነበር. ለተወሰነ ጊዜ በፆምና በፀሎት ብናሳልፍ ጥሩ ነው አለቺኝ"
"እና ምን አሰብሽ?"
"እኔ እንጃ ..ውስጤ ግን ሂጂ ሂጂ እያለኝ ነው፡፡"
"ብትሄጂ ጥሩ ነው ብቻ እንዳይከብድሽ ነው የምፈራው"
"ግድ የለሽም ስንድ.. እንደምንም ልሞክረው"
‹‹ታዲያ መች አሰባችሁ?"
‹‹ነገ ጠዋት"
"ስንቅ ምናምን ሳለዘጋጅልሽ?"
"ስንዱ ደግሞ ሁሉ ነገር ሱፐር ማርኬት አለ...›› "ዳቦ ቆሎ፤ኩኪስ፤በሶም እንዳትረሺ.."
"በቃ ስንዱ አታስቢ….ምን አልባት ስልክ ካልተፈቀደ ላልደውልልሽ እችላለሁ"
"እሺ የአባትሽ አምላክ ከአንቺ ጋር ይሁን...እኔም ፀልይልሻለሁ"
"ቻው ስንድ ..ለራጂ ንገሪው" ስልኩን ዘጋችው፡፡ ወዲያው ሙሉ በሙሉ አጥፍታ ኮመዲኖ መሳቢያ ውስጥ ከተተች። ተወዳጅ የእንጀራ እናቷን ስለዋሸቻት ፀፅቷታል.. ግን ምንም ማድረግ አትችልም።ላልተወሰነ ቀናተሰ ከሰው ጋር በአካል መገናኘትም ሆነ በስልክ ማውራት አትፈልግም፡፡ ለዚህም ዘዴ መዘየድ ነበረባት
..መጥሪያውን አንጣረረች፡፡ታች ምድር ቤት ኪችን ያለችው..ሰራተኛዋ አለም እየሮጠች መጣች
"ምነው ሳባ ፈለግሺኝ?" "አዎ ቁጭ በይ"
በእንደዚህ አይነት ሁኔታ አውርታት ስለማታውቅ ደነገጠች...ሽምቅቅ ብላ በራፋ አጠገብ ያለው ወንበር ላይ ተቀመጠችና የምትነግራትን ነገር ለመስማት ዝግጅ ሆና መጠበቅ ጀመረች።
"አሁን የምነግርሽን..ለልጁም ንገሪው፤ ከዛሬ ጀምሮ ማንም መጥቶ በራፍ አንኳኩቶ ቢጠይቃችሁ የለሁም ..ፀበል ሄጃለሁ.. እዚህ መኖሬን ማንም በስህተት እንኳን እንዲያውቅ አልፈልግም።ማንም እንዲረብሸኝ አልፈልግም። ጫጫታ ኳኳታ እንዳልሰማ። ስራሽን እስከአሁን እንደምትሰሪው መስራትሽን ቀጥይ፤ ግን መቶ ፐርሰንት ራስሽን ችለሽ በመሠለሽ መንገድ ነው የምትሰሪው.. በየቀኑ ደግሞ አንድ አንድ ጠርሙስ ውስኪ እዚህ ጠረጴዛ ላይ ታስቀምጪልኛለሽ... ለጊዜው መጋዘን አለ፡፡ እሱ ሲያልቅ ያው ከተለመደው ቦታ ታስመጪያለሽ...የምትፈልጊውን ነገር ከደንበኛችን ሱፐር ማርኬት ሄደሽ እያስመዘገብሽ ትወስጂያለሽ... ከእነሡ ጋር ስለተነጋገርኩ ሂሳቡን እኔ ነኝ የምዘጋው። እዛ የማይገኝ እቃ የምትፈልጊ ከሆነ እዛ ቁም ሳጥኑ የታችኛው ኪስ ውስጥ ብር አለልሽ፡፡እኔን መጠየቅ አያስፈልግሽም ..ቀጥታ የምትፈልጊውን ያህል ትወስጂያለሽ..ደሞዛችሁ ያው እንደተለመደው ከባንክ ጋር አጀስት ስላደረኩ ቀናችሁ ሲደርስ በደብተራችሁ ይገባል። ልጁ ቁርስ ምሳ ራቱን እንዳታጎይበት፡፡የሚፈልገው ነገር ካለም እንዳትከለክይው። ጨርሻለሁ በቃ ወደ ስራሽ ተመለሽ።"
"ሳባ ሰላም ነሽ ግን ?አስፈራሺኝ እኮ"
"ጨረስኩ አልኩሽ እኮ" ወደአልጋው ወጣችና ብርድልብሱን ጥቅልል ብላ ተኛች። አለምም ግራ መጋባቷን በልቧ እንደያዘች ሹክክ ብላ ወጥታ ወደ ስራዋ ተመለሠች። ከዛ በማግስቱ ጠዋት ስትመጣ የተለየች ሳባ ነበረች የጠበቀቻት፤
//////
ሳባ ክፍሏ ውስጥ ከተከተተች 35 ቀን ሞላት
ከሆስፒታል የዶክተሯ ምርመራ ክፍል ውስጥ ድንገት ከተገናኘችው ኤፍሬም የተባለ ሰው ጋር አጓጉል ነገር አድርጋ ከተመለሰችበት ቀን አንስቶ ከበፊቱ በባሰ መልኩ መኝታ ቤቷ ውስጥ ራሷን ደበቀች፡፡ ሰራተኛዋ በቀን ሁለት ጊዜ ምግብ ወደ ክፍሏ አስገብታ ከአልጋው ጎን ባለው ኮመዲኖ ላይ ታስቀምጥላትና ሹክክ ብላ ተመልሳ ትወጣለች፡፡እሷም ከቀረበላት ምግብ 20 ፐርሰንቱን ብቻ ስትጠቀም ከመጠጡ ግን እንጥፍጣፊ ጠብታ አታስተርፍም፡፡
ይህ ድባቴ እስከመቼ እንደሚዘልቅ ማብቂያው የት ጋር እንደሆነ ማንም አያውቅም፡ እሷም እያስጨነቃት አይደለም፡፡ከአስር አመት በፊት ከአዲስአባ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግ ተመርቃ ስራ ፍለጋ በየቢሮው የምትንከራተት፤ የታክሲ የሚቸግራት፤ ካፌ ግብቶ ማኪያቶ ለመጠጣት ድፍረት ያልነበራት፤ ሚስኪን ንፅህና ፤ባለብሩህ ተስፋ ወጣት ነበረች፡ዛሬ ከአስር አመት በኃላ የተንጣለለ ባለ10 ክፍል ቢላ ቤት ያላት፤ ምርጥ የተባለ ሴቶች ሁሉ አይናቸውን የሚያንከራትቱበት መኪና ምታሽከረክር ፤የባንክ ደብተሯ ላይ አስራ ምናምን ሚሊዬን ብር ያላት የ33 ዓመት አማላይ ግን ደግሞ አባቷን ጨምሮ የአራት ሰዎችን ህይወት ያመከነች ከዚህም በኃላ በአጠቃላይ የህይወት አላማው ትርጉሙም ውሉም የጠፋባት ስብርብረ ያለች ሴት ነች፡፡
በተኛችበት አልጋ ላይ ሳትነሳ እጇን ሰደደችና ኮሚዶኖ ላይ የተቀመጠ ውስኪ ጠርሙስን እንደምንም ጎትታ አነሳች፡፡ገርገጭ ገርገጭ እያደረገች ጠጣችና ክዳኑን በመከራ አሽከርክራ በመዝጋት እዛው ቅርቧ ትራሱ ስር አስቀመጠችና ወደድባቴዋ ተመለሰች፡፡
አለም እንደመጣች ወደሳባ ክፍል በመሄድ ሰላም ማደሯን ከተለመለከተች በኃላ ወደኪችን ሄዳ በተቻላት መጣን አጣፍጣ ቁርስ ሰራችና እንደጨረሰች ከዳድና በማስቀመጥ ተመልሳ ወደሳባ ክፍል ሄደች ፤ስትገባ ሳባ ተዘርራ በተኛችበት አይኖቾን ኮርኒሱ ላይ ሰክታ በሀሳብ ጠፍታ ነው ያገኘቻት ፤ቀጥታ ወደ ቁም ሳጥኑ ሄደችና ከፈተች.. ልብስ መምረጥ ጀመረች…ፎጣ፤ፓንት…ቢጃማ ከያሉበት መረጠችና አወጣች…..ወደሻወር ቤት ይዛ ገባች.የሻወሩን ሙቅ ውሀ ለኮሰችው…ገንዳውን በውሀ ሞላችው..
ከዛ ተመልሳ ወደመኝታ ቤት ገባችና ወደሳባ ተጠግታ ጎንበስ አለችና ወዝውዛ ከገባችበት ሀሳብ በግድ መነጭቃ በማውጣት ‹ሳቢ ተነሽ ሰውነትሽን ታጠቢና ልብስ ቀይሪ››አለቻት፡፡
‹‹ምን? ››
‹‹ሰውነትሽን ታጠቢ. ..ውሀውን ለኩሼልሻለሁ….ቀለል ይልሻል››
‹‹ምነው ሰውነቴ ሸተተሸ እንዴ?››
አለም ያላሰበችውን ነገር ስለተናገረቻት ደነገጠች‹‹ኸረ ሳቢ እንደዛ ለማለት ፈልጌ አይደለም››
‹‹በቃ ውጪልኝ››ሰሞኑን ከነበራት ኃይል በመቶ እጥፍ በበለጠ ኃይል አንቧረቀችባት…አለም በጣም ተከፍታ ወደሻወር ቤት ተመልሳ ገባችና የለኮሰቸችውን ውሀ አጠፋፍታ ያወጣችውን ልብስ ወደቁምሳጥኑ መልሳ ሹክክ ብላ ክፍሉን ለቃ ወጣች፡
ሳባ ልጅቷን እንዲህ ለማበሻቀጥ ምንም ፍላጎት አልነበረትም፡፡እንደዛም ስላደረገች እፍረት ተሰምቷታል..የጮኸችው በእሷ ላይ ይሁን እንጂ እውነታው ግን በራሷ ላይ ነበር ለመጮኸ የፈለገቸው፡፡በገዛ ማንነቷ ነው የተበሳጨችው፡፡
ለመሆኑ እንዲህ ከንቱ ከሆንኩ ቀድሞውንስ ለምን ተፈጠርኩ..?ለምንስ እኖራለሁ? ህይወት ምንድነው? ሞትስ..?በመኖሬ ምን አተርፋለሁ.?.በሞቴስ የማጣው ነገር አለ?ያለፈትን አንድ ወር ሙሉ በእምሮዋ ሚጉላሉ ግን ደግሞ ቁርጥ ያሉ መልሶችን ልታገኝላቸው ያልቸለች ግትልትል በህይወት ትርጉም ላይ ሚያጠነጥኑ ጥያቄዎች ናቸው፡፡
እንዲሁ በድን ሆና ተዝለፍልፋ እንደተኛች..ቀኑ ነጎደ መሸ..አራት ሰዓት ሆነ
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እሷ እየተንደረደረች ወደቤቷ ገባችና ፎቁን ወጣች መኝታ ቤት ገባች፡፡ የሆነ ነገር አደናቅፎት እንዳትወድቅ እንኳን መብራቱን ማብራት አልፈለገችም።በዳበሳ ከልጋዋ ላይ ወጣችና ጠርዙን ያዘች፡፡ ወደ ኮመዲኖ ተንጠራራች ቀን በጅምር ያቆመችውን የውስኪ ጠርሙስ አነሳችና ክዳኑን ከፍታ አንደቀደቀችው።
"እስኪ ይሄ ምስኪን ልጅ ምን አደረገኝ?"እራሷን እረገመች። ምነው እግሬን በሠበረው በማለቱ ወደእሱ በመሄዶ እራሷን ወቀሰች፡፡
….////…
ሳባ አሁን በዚህን ሰዓት 80ሺ ብር የተገዛ ባለ 2 ሜትር የተንጣለለ ግዙፍ አልጋ ጠርዝ ላይ ተኝታ ያቺን ከዛሬ 10 ዓመት በፊት የነበረችዋን የዋህ ንፅህ ጉጉ ተስፈኛ ወጣት አብዝታ እየናፈቀቻት ነው፡፡አሁን ያላትን ሀብትና ንብረት ሁሉ ከፍላ ይቺን ሚስኪን ወጣት ከነሙሉ ክብሯ፤ ንፅህናዋና፤ የዋህነቷ እንዲውም ከሙሉ ተስፋዋ ጋር ቢመልሱላት ዓይኗን ሳታሽ ነበር የምትስማማው፤ ግን ያንን ማድረግ እንደማይቻል ስታውቅት ተስፋ ቆርጣ ይበልጥ አንገት ያስደፋታል፡፡
ደግሞ ይህ ተስፋ መቁረጧ ጫፍ ላይ አድርሶ እርሷን እንድታጠፋ እና ካለችበት ቅዠት እንድትገላገል ቢያግዛት ደሰተኛ ትሆን ነበር፡፡ግን ህይወትን በአዲስ መንፈስ አድሳ ከድባቴ እራሷን አላቃ ከሚወቅራት እራስ ምታትና ከሚያኮረማምታት የመንፈስ መሰበር ተላቃ አዲስ ህይወት ለመጀመር የሚያስችላት አቅም ለማግኘት ሆነ እስከዛሬ ባለፈችበት የሀጥያት መንገድና የተበላሸ የህይወት መስመር የተነሳ እራሷን ተጠይፋ ከህይወት መዝገብ ላይ በፍቃዷ እራሷን ለማሰናበት የሚያስችል ብቃትና ፅናት ማግኘት አልቻለችም፡፡ያ ደግሞ በአየር ላይ አንገትን በገመድ ታንቆ እንደመንጠንጠል አይነት የሚያቃትት ስሜት ነው እንዲሰማት እያደረጋት ያለው፡፡
አሁን እንደዚህ ምስቅልቅል ባለ ህይወት ላይ ሆና ለሚያያት ሰው ምን ሆነሽ ነው
?ብለው ቢጠይቋት እንዲህ ሆኜ ነው ብላ በድፍረት አንገቷን ቀና አድርጋ የምትመልሰው ለሰሚው ሚዛን የሚደፋና ለእሷም እንዲያዝኑላት የሚያደርግ ምንም ምክንያት የላትም… ምክንያቱም ትክክለኛ ምክንያቷን(ነፍስ ገዳይነተዋን)መናገር አትችልም…ብትናገር ማረፊያዋ እስር ቤት ነው፡፡
እነዛን ሚስጥሮች የማያውቁ ሰዎች ደግሞ‹‹ባፈቀረችውና ልቧን አሳልፋ በሰጠችው ሰው የመከዳት ችግር አልገጠማትም ..የገንዘብ እጥረት ወይም ኪሳራ ፍፅም የለባትም..የሆነ ወንጀል ሰርታ የተከሰሰችበት ጉዳይ ፈፅሞ የለም..የህክምና ምርመራ አድርጋ እንዲህ አይነት ቋሚ የጤና ችግረ አለብሽ ተብሎ አልተነገራት…ታዲያ ምንድነው እንዲህ የሚሰባብራት?›› ብሎ ቢያስብና ቅብጠት ነው ብሎ ፍርድ ቢሰጥ አይገርምም፡፡
እውነታው ግን አሁን በዚህ ወቅት የሳባ መንፈሶ ተሰብሯል ፤የመኖር ጉጉቷ ተንቆሻቁሾል፤በውስጧ ምንም አይነት የደስታ ቅመም መመረት ካቆመ ሰነባብቷል፡፡ የመኖርም ሆነ የመሞት ፍላጎቷን አጥታለች፡፡ማፍቀርም ሆነ መፈቀር ሳይቀር ትርጉመ ቢስ ሆኖባታል፡፡በአጠቃላይ ስሜተ ቢስ እየሆነች ነው፡፡እንደሚታወቀው ስሜት ማለት የሠው ልጅ መንፈሳዊ ወዝ ነው። የሰው ልጅ ህይወትን ጣፍጭና ወዝ ያለው የሚያደርገው የስሜቱ ውጣ ውረድ ነው ። ሰው ሲከፍው ከላለቀሰና ሲደሰት ካልሳቀ ከፍተኛ የስሜት መሠበር እንዳለበትና ጠንካራ ህክምና እንደሚያስፈልገው በቀላሉ መገንዘብ ይቻላል።ጠንካራ ስሜት ያላቸው ሰዎች ህይወታቸው ደማቅና ከሩቅ ትኩረት የሚስብ ናቸው።ግን ደግሞ እንደነዚህ አይነት ሰዎች ሲሰበሩም በትልቁና በቀላሉ ነው፧፡ለዚህ ነው የሠውን ስሜት መስበር አስጠሊታ ሀጥያት የሚባለው።
እለቱ ማክሰኞ እኩለቀን አካባቢ ነው።ሰራተኛዋ አለም የምትሰራውን ሰርታ ወደቤት ለመሄድ ስትወጣ ቀናውን በራፍ ላይ ቁጭ ብሎ እንደወትሮው ሲያነብ አገኘችው፡፡ኮቴዋን ሲሰማ ቀና ብሎ ‹‹ልትሂጂ ነው?››አላት፡፡
‹‹አዎ ልሄድ ነው….ግን አንድ ነገር ላማክርህ ነበር፡፡›› ከመቀመጫው ተነሳና ፊት ለፊቷ ቆመ‹‹ምንድነበር?››ጠየቃት፡፡
‹‹የዚህች ልጅ ነገር በጣም አሳስቦኛል…ይሄው መኝታ ቤቷ ከተሸሸገች ሁለት ወር ሊደፍናት ነው..ምግብ አትበላ፤ መጠጣትና ..መተኛት ብቻ ነው ስራዋ…፡፡አሁንማ ሰውነቷ አልቆ አልቆ ስንጥር አክላለች..በዚሁ ከቀጠለች በጥቂት ሳምንታት ውስጥ መሞቷ አይቀርም፡››
‹‹የእሷ ነገር እኔንም አሳስቦኛል…..አንቺ ምን አሰብሽ?››
‹‹እንዴ ግራ ገባኝ ..ከቤት መውጣት እምቢ ካለች፤ ህክምናዋና ካቆረጠች፤ መብላትና መጠጣት ካቆመች..እራሷን ቀስ በቀስ እየገደለች እኮ ነው….አንድ ነገር ከሆነች ደግሞ እኔና አንተ መጠየቃችን አይቀርም.. በተለይ እኔ……በጣም አሳስቦኛል፡፡››
‹‹ቆይ ዘመዶች የሏትም እንዴ?››
‹‹አላት …አሰላ ናቸው እንጂ ዘመዶች አሏት ፡፡እሷ ግን ያለችበትን ሁኔታ ለማንም እንዳንናገር በጥብቅ ነው ያስጠነቀቀችኝ…ግን አሁን አሁን ምርጫ የለኝም..ግፋ ቢል ስራውን መልቀቅ ነው፣ እስር ቤት ከመግባት ስራዬን ባጣ ይሻለኛል…እንደምንም የእንጀራ እናቷን ስልክ አግኝቼያለሁ…ልደወልላት ነው፡፡››
‹‹እኔ የሆነ ነገር አስቤ ነበር››አላት ቀናው፡፡
‹‹ምን?››
‹‹አሁን አልነግርሽም…ግን አንድ ሳምንት ይፈጅብኛል..እንደምንም አንድ ሳምንት ጊዜ ስጪኝና ልሞክር… እስከዛ ምንም ለውጥ ካላሳየች እንዳልሺውም ትደውይላቸዋለሽ፡፡››
ለተወሰነ ደቂቃ እንደማሰብ አለችና‹‹..እሺ ካልክ…እስከዛሬ ያልሞተች መቼስ በአንድ ሳምንት ውስጥ አትሞትም ››ብላ ተሰናበተችውና ወጥታ ሄደች፡፡ቀናው ወደ ነበረበት መቀመጫ ተመልሶ ተቀመጠና ማሰላሰል ጀመረ..ምን አድርጎ ቀጣሪው ከገባችበት የመደበት ስሜት ሊያወጣት እንደሚችል አሰበ …ቢያንስ የተወሰነ ቀና ብላ ወደህክምና ክትትሏ እንድትመለስ ማድረግ እንዳለበት ወሰነና ከተቀመጠበት ተነሳ፡፡ ግቢውን ቆላለፈና አነስተኛ ምንጣፋና አንድ መፅሀፍ ይዛ ወደ ትልቁ ቤት ገባ።
የሆነ ነገር ማድረግ እንዳለበት ውስጡ እየገፋፋው ነበር የከረመው ዛሬ ደግሞ የአለም ንግግር በአፋጣኝ ወደ ተግባር እንዲሸጋገር አስገደደው…እርግጥ ከእሷ የሚያጋጥመውን መልስ ምን እንደሚሆን አያውቅም ግን ምንም ሆነ ምንም ለመጋፈጥ ወስኗል......ሳሎኑን አልፎ ወደፎቅ የሚወስደውን ደረጃ ተያያዘው... መኝታ ቤቷን ቀስ ብሎ ገፍው፡፡ አንገቱን አሰገገና ወደ ውስጥ ተመለከተ... እንደዚህ ባለ ቅርበት ካያት ብዙ ቀናት አልፈዋል....ፀጉሯ ተንጨፍርሮና እርስ በርሱ ተቆጣጥሮ አስፈሪ ሽፍታ አስመስሏታል፡፡ ሆዷ ከጀርባዋ የተጣበቀ ነው የሚመስለው ፤በጣም ከስታለች፤ አይኖቾ ኮርኒሱ ላይ እንደተሰካ ነው ወደ ውስጥ ዘልቆ ገባና መልሶ ዘጋው።በዚህ ጊዜ አይኖቾን አንከባለለችና ወደእሱ ተመለከተች
..የሆነ ነገር እንድትለው ፈልጎ ባለበት ተገትሮ ቆመ...፡፡
ምንም አላለችውም..ወደጥግ ሄደና ግድግዳውን አስጠግቶ ምንጣፉን አነጠፈ... እንደብዲስት መነኩሴ እግሩን አጣምሮ ቁጭ አለ።መፅሀፍን ከፊት ለፊቱ አስቀመጣና እጇቹን አቆላለፈ...ከዛ ልክ እንደእሷ ፀጥ አለ...ልዩነቱ የእሷ ፀጥታ በድንዛዜ ሲሆን የእሱ ፀጥታ በንቃት ነበረ...
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እሷ እየተንደረደረች ወደቤቷ ገባችና ፎቁን ወጣች መኝታ ቤት ገባች፡፡ የሆነ ነገር አደናቅፎት እንዳትወድቅ እንኳን መብራቱን ማብራት አልፈለገችም።በዳበሳ ከልጋዋ ላይ ወጣችና ጠርዙን ያዘች፡፡ ወደ ኮመዲኖ ተንጠራራች ቀን በጅምር ያቆመችውን የውስኪ ጠርሙስ አነሳችና ክዳኑን ከፍታ አንደቀደቀችው።
"እስኪ ይሄ ምስኪን ልጅ ምን አደረገኝ?"እራሷን እረገመች። ምነው እግሬን በሠበረው በማለቱ ወደእሱ በመሄዶ እራሷን ወቀሰች፡፡
….////…
ሳባ አሁን በዚህን ሰዓት 80ሺ ብር የተገዛ ባለ 2 ሜትር የተንጣለለ ግዙፍ አልጋ ጠርዝ ላይ ተኝታ ያቺን ከዛሬ 10 ዓመት በፊት የነበረችዋን የዋህ ንፅህ ጉጉ ተስፈኛ ወጣት አብዝታ እየናፈቀቻት ነው፡፡አሁን ያላትን ሀብትና ንብረት ሁሉ ከፍላ ይቺን ሚስኪን ወጣት ከነሙሉ ክብሯ፤ ንፅህናዋና፤ የዋህነቷ እንዲውም ከሙሉ ተስፋዋ ጋር ቢመልሱላት ዓይኗን ሳታሽ ነበር የምትስማማው፤ ግን ያንን ማድረግ እንደማይቻል ስታውቅት ተስፋ ቆርጣ ይበልጥ አንገት ያስደፋታል፡፡
ደግሞ ይህ ተስፋ መቁረጧ ጫፍ ላይ አድርሶ እርሷን እንድታጠፋ እና ካለችበት ቅዠት እንድትገላገል ቢያግዛት ደሰተኛ ትሆን ነበር፡፡ግን ህይወትን በአዲስ መንፈስ አድሳ ከድባቴ እራሷን አላቃ ከሚወቅራት እራስ ምታትና ከሚያኮረማምታት የመንፈስ መሰበር ተላቃ አዲስ ህይወት ለመጀመር የሚያስችላት አቅም ለማግኘት ሆነ እስከዛሬ ባለፈችበት የሀጥያት መንገድና የተበላሸ የህይወት መስመር የተነሳ እራሷን ተጠይፋ ከህይወት መዝገብ ላይ በፍቃዷ እራሷን ለማሰናበት የሚያስችል ብቃትና ፅናት ማግኘት አልቻለችም፡፡ያ ደግሞ በአየር ላይ አንገትን በገመድ ታንቆ እንደመንጠንጠል አይነት የሚያቃትት ስሜት ነው እንዲሰማት እያደረጋት ያለው፡፡
አሁን እንደዚህ ምስቅልቅል ባለ ህይወት ላይ ሆና ለሚያያት ሰው ምን ሆነሽ ነው
?ብለው ቢጠይቋት እንዲህ ሆኜ ነው ብላ በድፍረት አንገቷን ቀና አድርጋ የምትመልሰው ለሰሚው ሚዛን የሚደፋና ለእሷም እንዲያዝኑላት የሚያደርግ ምንም ምክንያት የላትም… ምክንያቱም ትክክለኛ ምክንያቷን(ነፍስ ገዳይነተዋን)መናገር አትችልም…ብትናገር ማረፊያዋ እስር ቤት ነው፡፡
እነዛን ሚስጥሮች የማያውቁ ሰዎች ደግሞ‹‹ባፈቀረችውና ልቧን አሳልፋ በሰጠችው ሰው የመከዳት ችግር አልገጠማትም ..የገንዘብ እጥረት ወይም ኪሳራ ፍፅም የለባትም..የሆነ ወንጀል ሰርታ የተከሰሰችበት ጉዳይ ፈፅሞ የለም..የህክምና ምርመራ አድርጋ እንዲህ አይነት ቋሚ የጤና ችግረ አለብሽ ተብሎ አልተነገራት…ታዲያ ምንድነው እንዲህ የሚሰባብራት?›› ብሎ ቢያስብና ቅብጠት ነው ብሎ ፍርድ ቢሰጥ አይገርምም፡፡
እውነታው ግን አሁን በዚህ ወቅት የሳባ መንፈሶ ተሰብሯል ፤የመኖር ጉጉቷ ተንቆሻቁሾል፤በውስጧ ምንም አይነት የደስታ ቅመም መመረት ካቆመ ሰነባብቷል፡፡ የመኖርም ሆነ የመሞት ፍላጎቷን አጥታለች፡፡ማፍቀርም ሆነ መፈቀር ሳይቀር ትርጉመ ቢስ ሆኖባታል፡፡በአጠቃላይ ስሜተ ቢስ እየሆነች ነው፡፡እንደሚታወቀው ስሜት ማለት የሠው ልጅ መንፈሳዊ ወዝ ነው። የሰው ልጅ ህይወትን ጣፍጭና ወዝ ያለው የሚያደርገው የስሜቱ ውጣ ውረድ ነው ። ሰው ሲከፍው ከላለቀሰና ሲደሰት ካልሳቀ ከፍተኛ የስሜት መሠበር እንዳለበትና ጠንካራ ህክምና እንደሚያስፈልገው በቀላሉ መገንዘብ ይቻላል።ጠንካራ ስሜት ያላቸው ሰዎች ህይወታቸው ደማቅና ከሩቅ ትኩረት የሚስብ ናቸው።ግን ደግሞ እንደነዚህ አይነት ሰዎች ሲሰበሩም በትልቁና በቀላሉ ነው፧፡ለዚህ ነው የሠውን ስሜት መስበር አስጠሊታ ሀጥያት የሚባለው።
እለቱ ማክሰኞ እኩለቀን አካባቢ ነው።ሰራተኛዋ አለም የምትሰራውን ሰርታ ወደቤት ለመሄድ ስትወጣ ቀናውን በራፍ ላይ ቁጭ ብሎ እንደወትሮው ሲያነብ አገኘችው፡፡ኮቴዋን ሲሰማ ቀና ብሎ ‹‹ልትሂጂ ነው?››አላት፡፡
‹‹አዎ ልሄድ ነው….ግን አንድ ነገር ላማክርህ ነበር፡፡›› ከመቀመጫው ተነሳና ፊት ለፊቷ ቆመ‹‹ምንድነበር?››ጠየቃት፡፡
‹‹የዚህች ልጅ ነገር በጣም አሳስቦኛል…ይሄው መኝታ ቤቷ ከተሸሸገች ሁለት ወር ሊደፍናት ነው..ምግብ አትበላ፤ መጠጣትና ..መተኛት ብቻ ነው ስራዋ…፡፡አሁንማ ሰውነቷ አልቆ አልቆ ስንጥር አክላለች..በዚሁ ከቀጠለች በጥቂት ሳምንታት ውስጥ መሞቷ አይቀርም፡››
‹‹የእሷ ነገር እኔንም አሳስቦኛል…..አንቺ ምን አሰብሽ?››
‹‹እንዴ ግራ ገባኝ ..ከቤት መውጣት እምቢ ካለች፤ ህክምናዋና ካቆረጠች፤ መብላትና መጠጣት ካቆመች..እራሷን ቀስ በቀስ እየገደለች እኮ ነው….አንድ ነገር ከሆነች ደግሞ እኔና አንተ መጠየቃችን አይቀርም.. በተለይ እኔ……በጣም አሳስቦኛል፡፡››
‹‹ቆይ ዘመዶች የሏትም እንዴ?››
‹‹አላት …አሰላ ናቸው እንጂ ዘመዶች አሏት ፡፡እሷ ግን ያለችበትን ሁኔታ ለማንም እንዳንናገር በጥብቅ ነው ያስጠነቀቀችኝ…ግን አሁን አሁን ምርጫ የለኝም..ግፋ ቢል ስራውን መልቀቅ ነው፣ እስር ቤት ከመግባት ስራዬን ባጣ ይሻለኛል…እንደምንም የእንጀራ እናቷን ስልክ አግኝቼያለሁ…ልደወልላት ነው፡፡››
‹‹እኔ የሆነ ነገር አስቤ ነበር››አላት ቀናው፡፡
‹‹ምን?››
‹‹አሁን አልነግርሽም…ግን አንድ ሳምንት ይፈጅብኛል..እንደምንም አንድ ሳምንት ጊዜ ስጪኝና ልሞክር… እስከዛ ምንም ለውጥ ካላሳየች እንዳልሺውም ትደውይላቸዋለሽ፡፡››
ለተወሰነ ደቂቃ እንደማሰብ አለችና‹‹..እሺ ካልክ…እስከዛሬ ያልሞተች መቼስ በአንድ ሳምንት ውስጥ አትሞትም ››ብላ ተሰናበተችውና ወጥታ ሄደች፡፡ቀናው ወደ ነበረበት መቀመጫ ተመልሶ ተቀመጠና ማሰላሰል ጀመረ..ምን አድርጎ ቀጣሪው ከገባችበት የመደበት ስሜት ሊያወጣት እንደሚችል አሰበ …ቢያንስ የተወሰነ ቀና ብላ ወደህክምና ክትትሏ እንድትመለስ ማድረግ እንዳለበት ወሰነና ከተቀመጠበት ተነሳ፡፡ ግቢውን ቆላለፈና አነስተኛ ምንጣፋና አንድ መፅሀፍ ይዛ ወደ ትልቁ ቤት ገባ።
የሆነ ነገር ማድረግ እንዳለበት ውስጡ እየገፋፋው ነበር የከረመው ዛሬ ደግሞ የአለም ንግግር በአፋጣኝ ወደ ተግባር እንዲሸጋገር አስገደደው…እርግጥ ከእሷ የሚያጋጥመውን መልስ ምን እንደሚሆን አያውቅም ግን ምንም ሆነ ምንም ለመጋፈጥ ወስኗል......ሳሎኑን አልፎ ወደፎቅ የሚወስደውን ደረጃ ተያያዘው... መኝታ ቤቷን ቀስ ብሎ ገፍው፡፡ አንገቱን አሰገገና ወደ ውስጥ ተመለከተ... እንደዚህ ባለ ቅርበት ካያት ብዙ ቀናት አልፈዋል....ፀጉሯ ተንጨፍርሮና እርስ በርሱ ተቆጣጥሮ አስፈሪ ሽፍታ አስመስሏታል፡፡ ሆዷ ከጀርባዋ የተጣበቀ ነው የሚመስለው ፤በጣም ከስታለች፤ አይኖቾ ኮርኒሱ ላይ እንደተሰካ ነው ወደ ውስጥ ዘልቆ ገባና መልሶ ዘጋው።በዚህ ጊዜ አይኖቾን አንከባለለችና ወደእሱ ተመለከተች
..የሆነ ነገር እንድትለው ፈልጎ ባለበት ተገትሮ ቆመ...፡፡
ምንም አላለችውም..ወደጥግ ሄደና ግድግዳውን አስጠግቶ ምንጣፉን አነጠፈ... እንደብዲስት መነኩሴ እግሩን አጣምሮ ቁጭ አለ።መፅሀፍን ከፊት ለፊቱ አስቀመጣና እጇቹን አቆላለፈ...ከዛ ልክ እንደእሷ ፀጥ አለ...ልዩነቱ የእሷ ፀጥታ በድንዛዜ ሲሆን የእሱ ፀጥታ በንቃት ነበረ...
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ተገለበጣና ፊቱን ወደእሷ አዞረ…‹ከደፈረኝ በኃላ እዚሁ ሲጥ አድርጎ በጨረሰኝ››ስትል ተመኘች…
እሱ ግን ማውራት ጀመረ‹‹ስሜ አይያዝልሽም አይደል…እረስተሸው ከሆነ ዛሬም መልሼ ላስታውሽ፣፣ ቀናው ይመር እባላለሁ፡፡ይገርምሻል ብዙውን ጊዜ ስምህን እረሳሁት ብለሽ ደጋግመሽ ስትጠይቂኝ በደስታ ነው የምነግርሽ..እና ሁሌ ባገኘሁሽ ቁጥር ስሜ ጠፍቶባት ብትጠይቀኝ እያልኩ አመኛለሁ…ያው ምን አልባት ካንቺ ጋ ማውራት የተለየ ስሜት ይፈጥርብኛል መሰለኝ…..ሰባ አሁን ያለሽበትን ሁኔታ በጣም እረዳዋለሁ፡፡ እንዴት አድርጌ እንደማግዝሽ ግን ስለማላውቅ ነው ዝም ብዬ ማይሽ...ምክንያቱም እኔም እንደአንቺ ቁስለኛ..እኔም እንደአንቺ በሽተኛ ነኝ፡፡እኔ የወሎ ልጅ ነኝ…ቤተሰቦቼ ገጠር ኑዋሪ ገበሬዎች ናቸው፡፡ሀይስኩል ደሴ ወ.ሮ ሰህን ነበር የተማርኩት፡፡ ከ9 ዓመት በፊት ነው ማትርክ የወሰድኩት ፡፡በወቅቱ እንደ ኢትዬጵያ ትልቁ ውጤት የእኔ ነበር….ወዲያው እስኮላር አገኘሁና ወደአሜሪካ ወጣሁ፡፡በቃ በዛን ጊዜ የነበረኝ ደስታ…በውስጤ የተፈጠረው ፈንጠዝያ አለምን በእጄ የጨበጥኩ ነበር የመሰኝ..ከአንዲት መንደር ተነስቼ የልዕለ ሀያሎ አሜሪካ ሜትሮፖሊቲያን ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ዴንቨር ተማሪ ስሆን…ይህቺን ደሀ ሀገር ተመልሼ እንደምመራና ልዕለኃያል ኃያል ላደርጋት ባልችል እንኳን ኃያል እንደማደርጋት እየፎከርኩ ወጣሁ…እዚህ ላይ አንድ አዛውንት የተናገሩትን ልጥቀስልሽ.. ወጣት ሳለሁ እኔ አስብና
እግዚያብሄርን በፀሎት ጠይቅ የነበረው ..እግዚያብሄር ሆይ አለምን ጠቅላላ የምቀይርበትና ምስቅልቅሏን የማስተካክልበት ኃይል ስጠኝ "ብዬ ነበር።ትንሽ በሰል ስል ደግሞ "ጌታ ሆይ አለምን መቀየር በጣም ከባድና ለእኔ አቅም የሚሰፋ ዕቅድ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።እስከአሁን አንድ ነጠላ ሰው እንኳን ሳልቀይር ዕድሜዬ እየነጎደ ነው።ቤተሰቤ ለእኔ በቂ ነው።ቤተሰቤን የምቀይርበት ኃይልና ጥበብ ስጠኝ"ብዬ ወደመፀለይ ተሸጋገርኩ አሁን ሳረጅ ደግሞ እቤተሰቦቼ ራሱ በጣም እንደሚበዙ ተረዳው"..እራሴን መቀየርና ማስተካከል ከቻልኩ በቂ ነው...አሁን ወደትክክለኛው መስመር ተመልሼያለሁ ..ስለዚህ ይሄንን እንዳደርግ የሚያግዘኝ ኃይልና ጥበብ ስጠኝ "ብዬ የመጨረሻ ፀሎቴን ፀለይኩ።አምላክም መለሰልኝ"አሁን የቀረህ ምንም አይነት እንጥፍጣፊ ጊዜ የለህም።ይሄንን መጠየቅ የነበረብህ ከአመታት በፊት በጉልምስና ወራትህ ላይ ነበር..አሁን ግን ረፍዶብሀል"አለኝ።እና ልጄ የእኔ እጣ እንዳያጋጥምህ ዛሬውኑ ንቃ...ፀሎትህን አስተካክል...ምኞትህን አርቅ...ብለው የመጨረሻ ምክራቸውን ለገሱ…
ሽማግሌው እንዳሉት አለም ምስቅልቅል ያለች የሚመስለን ምስቅልቅሎን የሚያስተካክል ሰው ስለጠፋ ሳይሆን እራሱን ለማስተካከል የሚጥር ሰው ጥቂት ስለሆነ እንደሆነ ለመረዳት እኔም ረጅም ጊዜ ወስዶብኛል፡፡ለማንኛውም ወደ ታሪኩ ልመለስልሽ፡፡
እዛ እንደደረስኩ ሁሉ ነገር አሪፍ ነበር…ልጅ ስለነበርኩ ሁሉን ነገር በፍጥነት ነበር አዳብት የደረኩት…ትምህርቴን እንደጨረስኩ. ወደ ሚኒሶታ ሙቭ አደረኩና ፍላይንግ ክላውድ አየር ማረፊያ አካባቢ ዋና ቢሮውን ያደረገ ኬ.ቢ ኢንተርናሽናል ኮስሞቲክ ካምፓኒ ውስጥ ስራ ያዝኩ፡፡ ወዲያው ከአንዲት አሜሪካዊት የካምፓኒ ሰራተኛ ጋር ወዲያው ፍቅር ያዘኝ…ትዝ ይለኛል…የተያየነው ሰኞ ቀን ነው…ማክሰኞ ፍቅር እንደያዘኝ ገባኝና ከስራ
መውጫችን ላይ ከስሯ ኩስ ኩስ እያልኩ ተከትዬ አዋራኋት…በሁለተኛው ቀን እራት አብረን በላን…ይሄንን ያዩ አብረውኝ ሚሰሩ ወንዶች በአድነቆት ፈዘው ሲያዩኝ ግራ ገባኝ…‹‹ምንድነው ቆንጆ ስለሆነች እሺ አትለውም ብለው እስበው ነበር ማለት ነው?››ስል ማሰላሰል ጀመርኩና በጥረቴ ገፋሁበት..ከሁለት ሳምንት በኃላ እፍ ያለ ፍቅር ውስጥ ያሉ ፍቅረኛሞች ሆን…ከአንድ ወር በኃላ የሚገርም ዜና ሰማሁ..ለካ በድፍረት የጠበስኩት የስራ ባለደረባዬን ብቻ ሳይሆን የተቀጠርኩበት ካምፓኒ ብቸኛ ልጅ እና የወደፊት ወራሽ የሆነችውን ልጅ ነው…ወንዶቹ ሁሉ በድፍረቴ ለምን እንደተደመሙ ቆይቶ ነው የገባኝ..እኔም ቀድሜ ባውቅ ያንን አይነት ድፍረት አይኖረኝም ነበር፡፡
ሳባ ከትንፋሹ ጋ ተደባልቆ የሚወጣው ሙቅ አየር ጉንጮቾ ላይ ሲያርፍ እየተሰማት በፀጥታና በተመስጦ እያዳመጠችው ነው፡፡
ካትሪና በጣም ቆንጆ፤ንፅህ ደፋር ቀጥተኛን ፤ልታይ ልታይ ማትል፤የተለየ ስብዕና ያላት ልጅ ነበረች..እኔ ግን ይሄንን ሁሉ አይቼና መዝኜ ሳይሆን ዝም ብዬ ድንገት ሳያት ድንገጥ ስላልኩባት ነው ያፈቀርኳት፡፡ የመጀመሪያ እይታ ስንተያይ ከአይኖቾ የተረጩ ብርሀን ልቤን ሰንጥቆት ስለነበረነው፡፡ከስድስት ወር በኃላ ተጋባን፡፡በሁለት አመት ውስጥ የተደራጀ ቤትና ኑሮ ኖረን..ሁሉነገር እስደሳችና የገነት ኑሮ መሰለ…ከትሪን ሌላ ካትሪንን አረገዘች፣፣በቃ በደስታ አቅሌን ልስት ደረስኩ፡፡ ወደኢትዬጵያ ተመልሶ ለዚህ ህዝብ መሲ የመሆን እቅዴ እየደበዘዘ ሙሉ በሙሉ በአሜሪካ ኑሮ እየተሰባኩ በአሜሪካኖች ስነልቦና እየተዋጥኩ ሄድኩ፡፡
ከኢትዬጵያ ጋር የሚያገናኙን ወላጆቼ ነበሩ፡፡ ለእነሱ በሶስት ወርም ሆነ በስድስት ወር ለእኔ ትንሽ የሚባል ለእነሱ ግን ህይወታቸውን ሊቀይር የሚችል አይነት ብር እልክላቸዋለሁ…በቃ
ከዛ ሱዛና ተወለደች…የእኔ ሱዛና ትንሽዬ መልአክ ነበር የምትመስለው፤እጆቾ ድንብሽብሽ ያሉ አይኖቾ የተቁለጨለጩ…አቤት ሁሉ ነገር እንዴት ፐርፌክት እንደነበረ….ሱዛና ተወልዳ ስድስት ወር ሳይሞላት የካትሪና እናት ሞተችና ወደ 5 መቶ ሚሊዬን ዶላር ሀብት ያለውን ያን ካማፓኒ ወረሰች በዛን ጊዜ ካትሪን ስራዋን ሙሉ በሙሉ ለቃ የቤት እመቤት ሆና ነበር ፡፡እዛው እቤት ሆና የእድሜ ልክ ታለንቶ የሆነው ሙዚቃ ላይ ትሰራ ስለነበረ ወደስራ ተመልሶ ካምፓኒውን የማስተዳደሩ ፍላጎት ምንም አልነበራም..በዛ ምክንያት እኔ የካማፓኒው ዋና ሰው ሆንኩ…ከዛ ካትሬን ሌላ ልጅ አረገዘችልኝ…ታዲያ የዛ ሁሉ የተትረፈረፈ የቤተሰብ ደስታ፤ የዛ ሁሉ የተትረፈረፈ ሀብት ባለቤት የሆንኩት ያ ሸራ ጫማ መግዣ ይቸግረው የነበረው?ያ በሶ እየበጠበጠ በመጠጣት ረሀቡን በማስታገስ የተማረው ቀናው ነኝ...ብዬ በመደመም ሰው ከለፋና ከጣረ.. የት ድረስ መድርስ እንደሚችል እና እድልም ለእሱ አጎብድዳ እንደምታገለግለው ላገኘሁት ሰው ሁሉ ልክ እንደሞቲቬሽናል እስፒከር በመጎረር ስተርክ የምውል በራስ መተማመኔ ጣራ የነካ ሰው ሆንኩ…..፡፡
ታዲያ ምን ሆነ ዳቢሎስ ቁጣውን በምድር ላይ አዘነበ….እግዚያብሄርም ተባባሪው ነበር…ወይንም መጀመሪያውኑ ዋናው እቅድ የራሱ የእግዚያብሄር ይሆናል፡፡ ጃንዋሪ 2020 አካባቢ ከካምፓኒው ጋር ለተያያዘ ስራ ቻይና ለአንድ ወር ቆይቼ ነበር…በወቅቱ ቻይና አዲስ ቨይረስ መከሰቱን እየተወራ ነበር.ወደአሜሪካ በተመለስኩ በቀናት ውስጥ ቨይረሱ በቻይና ምድር እየተስፋፋ መሆኑን መንግስት ግን የደበቀ መሆኑን ሀኪሞች መረጃውን እያሾለኩ ማውጣት ጀመሩ የቻይና መንግስትም አመነ፣ብዙ ሰዎች እየሞቱበት እነደሆነ ተናገረ..ከዛ ሌሎች ሀገሮችም ተዛመተ አሜሪካ ገባ ተብሎ ሶስት ቀን ሳይሞላው ካትሪን ያተኩሳት ጀመር፤ወዲያው ትንፋሽ አጠራት …ጉሮሮዋ ቆሰለ..… ዶክተራችን መጥቶ አያትና
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ተገለበጣና ፊቱን ወደእሷ አዞረ…‹ከደፈረኝ በኃላ እዚሁ ሲጥ አድርጎ በጨረሰኝ››ስትል ተመኘች…
እሱ ግን ማውራት ጀመረ‹‹ስሜ አይያዝልሽም አይደል…እረስተሸው ከሆነ ዛሬም መልሼ ላስታውሽ፣፣ ቀናው ይመር እባላለሁ፡፡ይገርምሻል ብዙውን ጊዜ ስምህን እረሳሁት ብለሽ ደጋግመሽ ስትጠይቂኝ በደስታ ነው የምነግርሽ..እና ሁሌ ባገኘሁሽ ቁጥር ስሜ ጠፍቶባት ብትጠይቀኝ እያልኩ አመኛለሁ…ያው ምን አልባት ካንቺ ጋ ማውራት የተለየ ስሜት ይፈጥርብኛል መሰለኝ…..ሰባ አሁን ያለሽበትን ሁኔታ በጣም እረዳዋለሁ፡፡ እንዴት አድርጌ እንደማግዝሽ ግን ስለማላውቅ ነው ዝም ብዬ ማይሽ...ምክንያቱም እኔም እንደአንቺ ቁስለኛ..እኔም እንደአንቺ በሽተኛ ነኝ፡፡እኔ የወሎ ልጅ ነኝ…ቤተሰቦቼ ገጠር ኑዋሪ ገበሬዎች ናቸው፡፡ሀይስኩል ደሴ ወ.ሮ ሰህን ነበር የተማርኩት፡፡ ከ9 ዓመት በፊት ነው ማትርክ የወሰድኩት ፡፡በወቅቱ እንደ ኢትዬጵያ ትልቁ ውጤት የእኔ ነበር….ወዲያው እስኮላር አገኘሁና ወደአሜሪካ ወጣሁ፡፡በቃ በዛን ጊዜ የነበረኝ ደስታ…በውስጤ የተፈጠረው ፈንጠዝያ አለምን በእጄ የጨበጥኩ ነበር የመሰኝ..ከአንዲት መንደር ተነስቼ የልዕለ ሀያሎ አሜሪካ ሜትሮፖሊቲያን ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ዴንቨር ተማሪ ስሆን…ይህቺን ደሀ ሀገር ተመልሼ እንደምመራና ልዕለኃያል ኃያል ላደርጋት ባልችል እንኳን ኃያል እንደማደርጋት እየፎከርኩ ወጣሁ…እዚህ ላይ አንድ አዛውንት የተናገሩትን ልጥቀስልሽ.. ወጣት ሳለሁ እኔ አስብና
እግዚያብሄርን በፀሎት ጠይቅ የነበረው ..እግዚያብሄር ሆይ አለምን ጠቅላላ የምቀይርበትና ምስቅልቅሏን የማስተካክልበት ኃይል ስጠኝ "ብዬ ነበር።ትንሽ በሰል ስል ደግሞ "ጌታ ሆይ አለምን መቀየር በጣም ከባድና ለእኔ አቅም የሚሰፋ ዕቅድ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።እስከአሁን አንድ ነጠላ ሰው እንኳን ሳልቀይር ዕድሜዬ እየነጎደ ነው።ቤተሰቤ ለእኔ በቂ ነው።ቤተሰቤን የምቀይርበት ኃይልና ጥበብ ስጠኝ"ብዬ ወደመፀለይ ተሸጋገርኩ አሁን ሳረጅ ደግሞ እቤተሰቦቼ ራሱ በጣም እንደሚበዙ ተረዳው"..እራሴን መቀየርና ማስተካከል ከቻልኩ በቂ ነው...አሁን ወደትክክለኛው መስመር ተመልሼያለሁ ..ስለዚህ ይሄንን እንዳደርግ የሚያግዘኝ ኃይልና ጥበብ ስጠኝ "ብዬ የመጨረሻ ፀሎቴን ፀለይኩ።አምላክም መለሰልኝ"አሁን የቀረህ ምንም አይነት እንጥፍጣፊ ጊዜ የለህም።ይሄንን መጠየቅ የነበረብህ ከአመታት በፊት በጉልምስና ወራትህ ላይ ነበር..አሁን ግን ረፍዶብሀል"አለኝ።እና ልጄ የእኔ እጣ እንዳያጋጥምህ ዛሬውኑ ንቃ...ፀሎትህን አስተካክል...ምኞትህን አርቅ...ብለው የመጨረሻ ምክራቸውን ለገሱ…
ሽማግሌው እንዳሉት አለም ምስቅልቅል ያለች የሚመስለን ምስቅልቅሎን የሚያስተካክል ሰው ስለጠፋ ሳይሆን እራሱን ለማስተካከል የሚጥር ሰው ጥቂት ስለሆነ እንደሆነ ለመረዳት እኔም ረጅም ጊዜ ወስዶብኛል፡፡ለማንኛውም ወደ ታሪኩ ልመለስልሽ፡፡
እዛ እንደደረስኩ ሁሉ ነገር አሪፍ ነበር…ልጅ ስለነበርኩ ሁሉን ነገር በፍጥነት ነበር አዳብት የደረኩት…ትምህርቴን እንደጨረስኩ. ወደ ሚኒሶታ ሙቭ አደረኩና ፍላይንግ ክላውድ አየር ማረፊያ አካባቢ ዋና ቢሮውን ያደረገ ኬ.ቢ ኢንተርናሽናል ኮስሞቲክ ካምፓኒ ውስጥ ስራ ያዝኩ፡፡ ወዲያው ከአንዲት አሜሪካዊት የካምፓኒ ሰራተኛ ጋር ወዲያው ፍቅር ያዘኝ…ትዝ ይለኛል…የተያየነው ሰኞ ቀን ነው…ማክሰኞ ፍቅር እንደያዘኝ ገባኝና ከስራ
መውጫችን ላይ ከስሯ ኩስ ኩስ እያልኩ ተከትዬ አዋራኋት…በሁለተኛው ቀን እራት አብረን በላን…ይሄንን ያዩ አብረውኝ ሚሰሩ ወንዶች በአድነቆት ፈዘው ሲያዩኝ ግራ ገባኝ…‹‹ምንድነው ቆንጆ ስለሆነች እሺ አትለውም ብለው እስበው ነበር ማለት ነው?››ስል ማሰላሰል ጀመርኩና በጥረቴ ገፋሁበት..ከሁለት ሳምንት በኃላ እፍ ያለ ፍቅር ውስጥ ያሉ ፍቅረኛሞች ሆን…ከአንድ ወር በኃላ የሚገርም ዜና ሰማሁ..ለካ በድፍረት የጠበስኩት የስራ ባለደረባዬን ብቻ ሳይሆን የተቀጠርኩበት ካምፓኒ ብቸኛ ልጅ እና የወደፊት ወራሽ የሆነችውን ልጅ ነው…ወንዶቹ ሁሉ በድፍረቴ ለምን እንደተደመሙ ቆይቶ ነው የገባኝ..እኔም ቀድሜ ባውቅ ያንን አይነት ድፍረት አይኖረኝም ነበር፡፡
ሳባ ከትንፋሹ ጋ ተደባልቆ የሚወጣው ሙቅ አየር ጉንጮቾ ላይ ሲያርፍ እየተሰማት በፀጥታና በተመስጦ እያዳመጠችው ነው፡፡
ካትሪና በጣም ቆንጆ፤ንፅህ ደፋር ቀጥተኛን ፤ልታይ ልታይ ማትል፤የተለየ ስብዕና ያላት ልጅ ነበረች..እኔ ግን ይሄንን ሁሉ አይቼና መዝኜ ሳይሆን ዝም ብዬ ድንገት ሳያት ድንገጥ ስላልኩባት ነው ያፈቀርኳት፡፡ የመጀመሪያ እይታ ስንተያይ ከአይኖቾ የተረጩ ብርሀን ልቤን ሰንጥቆት ስለነበረነው፡፡ከስድስት ወር በኃላ ተጋባን፡፡በሁለት አመት ውስጥ የተደራጀ ቤትና ኑሮ ኖረን..ሁሉነገር እስደሳችና የገነት ኑሮ መሰለ…ከትሪን ሌላ ካትሪንን አረገዘች፣፣በቃ በደስታ አቅሌን ልስት ደረስኩ፡፡ ወደኢትዬጵያ ተመልሶ ለዚህ ህዝብ መሲ የመሆን እቅዴ እየደበዘዘ ሙሉ በሙሉ በአሜሪካ ኑሮ እየተሰባኩ በአሜሪካኖች ስነልቦና እየተዋጥኩ ሄድኩ፡፡
ከኢትዬጵያ ጋር የሚያገናኙን ወላጆቼ ነበሩ፡፡ ለእነሱ በሶስት ወርም ሆነ በስድስት ወር ለእኔ ትንሽ የሚባል ለእነሱ ግን ህይወታቸውን ሊቀይር የሚችል አይነት ብር እልክላቸዋለሁ…በቃ
ከዛ ሱዛና ተወለደች…የእኔ ሱዛና ትንሽዬ መልአክ ነበር የምትመስለው፤እጆቾ ድንብሽብሽ ያሉ አይኖቾ የተቁለጨለጩ…አቤት ሁሉ ነገር እንዴት ፐርፌክት እንደነበረ….ሱዛና ተወልዳ ስድስት ወር ሳይሞላት የካትሪና እናት ሞተችና ወደ 5 መቶ ሚሊዬን ዶላር ሀብት ያለውን ያን ካማፓኒ ወረሰች በዛን ጊዜ ካትሪን ስራዋን ሙሉ በሙሉ ለቃ የቤት እመቤት ሆና ነበር ፡፡እዛው እቤት ሆና የእድሜ ልክ ታለንቶ የሆነው ሙዚቃ ላይ ትሰራ ስለነበረ ወደስራ ተመልሶ ካምፓኒውን የማስተዳደሩ ፍላጎት ምንም አልነበራም..በዛ ምክንያት እኔ የካማፓኒው ዋና ሰው ሆንኩ…ከዛ ካትሬን ሌላ ልጅ አረገዘችልኝ…ታዲያ የዛ ሁሉ የተትረፈረፈ የቤተሰብ ደስታ፤ የዛ ሁሉ የተትረፈረፈ ሀብት ባለቤት የሆንኩት ያ ሸራ ጫማ መግዣ ይቸግረው የነበረው?ያ በሶ እየበጠበጠ በመጠጣት ረሀቡን በማስታገስ የተማረው ቀናው ነኝ...ብዬ በመደመም ሰው ከለፋና ከጣረ.. የት ድረስ መድርስ እንደሚችል እና እድልም ለእሱ አጎብድዳ እንደምታገለግለው ላገኘሁት ሰው ሁሉ ልክ እንደሞቲቬሽናል እስፒከር በመጎረር ስተርክ የምውል በራስ መተማመኔ ጣራ የነካ ሰው ሆንኩ…..፡፡
ታዲያ ምን ሆነ ዳቢሎስ ቁጣውን በምድር ላይ አዘነበ….እግዚያብሄርም ተባባሪው ነበር…ወይንም መጀመሪያውኑ ዋናው እቅድ የራሱ የእግዚያብሄር ይሆናል፡፡ ጃንዋሪ 2020 አካባቢ ከካምፓኒው ጋር ለተያያዘ ስራ ቻይና ለአንድ ወር ቆይቼ ነበር…በወቅቱ ቻይና አዲስ ቨይረስ መከሰቱን እየተወራ ነበር.ወደአሜሪካ በተመለስኩ በቀናት ውስጥ ቨይረሱ በቻይና ምድር እየተስፋፋ መሆኑን መንግስት ግን የደበቀ መሆኑን ሀኪሞች መረጃውን እያሾለኩ ማውጣት ጀመሩ የቻይና መንግስትም አመነ፣ብዙ ሰዎች እየሞቱበት እነደሆነ ተናገረ..ከዛ ሌሎች ሀገሮችም ተዛመተ አሜሪካ ገባ ተብሎ ሶስት ቀን ሳይሞላው ካትሪን ያተኩሳት ጀመር፤ወዲያው ትንፋሽ አጠራት …ጉሮሮዋ ቆሰለ..… ዶክተራችን መጥቶ አያትና
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የተንታራሰችው ትራስ የሌላ ሰው ጠረን ይዞል…ደስ የሚል ተፈጥሯዊ ጠረን…እዚህ አልጋ ላይ አብሯት የተኛ ወንድ ፋሲል ብቻ ነበር ፤እሱንም ጨክና አስገድለዋለች….ትናንት ሌላ ወንድ በራሱ ፍቃድ ሰተት ብሎ ገብቶ ከጎኗ በመተኛት አስደምሟታል፡፡ማስደመም ብቻም ሳይሆን ልቧንም ሸርሽሮባታል… ሚኒዬነሩ ዘበኛዋ….ታሪኩ ራሱ ህልም ነው የሆነባት….ስለእሱ እያሰበች የመኝታ ቤቷ በራፉ ተከፈተ …አለምን ነበር የጠበቀችው….ወደውስጥ እየገባ የነበረው ግን ቀናው ነበር…የሼፎችን አይነት አለባበስ ለብሷል…በእጁ ላይ ባለ ሰፋ ያለ ትሪ ላይ ትናንሽ ሳህኖች ተደርድረው በዛ ያሉ ምግቦችን ይዘዋል፡፡
ምግቡን መኝታ ቤት የምትገኘው አነስተኛ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠና መኝታ ክፍል ውስጥ ወዳለ አነስተኛ ፍርጂ በመሄድ ውሀ አወጣ… አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ…ከዛ ከምግቡ ጠቀለለና በተኛችበት ወደአፏ አስጠጋላት… በጣም ከመደንገጧና ከመደመሟ የተነሳ ያለምንም ተቃውሞ አፏን በጠባቡም ቢሆን ከፈተች…አጎረሳት…፡፡እንደምንም አላምጣ ስትወጥ እየጠበቀ ያጎርሳታል.. በመሀከል ለራሱም አንድ ሁለቴ ይጎርሳል… እደምንም ብላ አንድ ስምንት የሚሆን ጉርሻ ጎረሰችና ከአቅሟ በላይ ሲሆንባት በቃኝ አለችው፡፡
ያ ምግብ ትብለጥን ወደ ወህኒ ልካ በክፍሏ ከተከተተች በባለፈው ሁለት ወር ውስጥ ወደሆዷ የገባ ብዛት ያለው ምግብ ነው። እሱም ለራሱ የተወሰነ ከጎራረሰ በኃላ ምግብ የተቀመጠበትን ጠረጴዛ ከአልጋው ራቅ አድርጎ አስቀመጠና የታሸገ ውሀውን በማንሳት ክዳኑን ከፈተና አቀበላት። ከትራሷ በመጠኑ ቀና ብላ የተወሰነ ጠጣችለትና መልሳ ሰጠችው።
"ሌላ የምትፈልጊው ነገር ከሌለ መሄዴ ነው? "አላት። "እስኪ ቁጭ በል"አለችው።
ጥያቄዋን ተቀብሎ ከአልጋው ጠርዝ ላይ መልሶ ተቀመጠ"ደህና ነህ አይደል..? ማለቴ ትናንት ህመምህን ለእኔ ስትል ..."
"አታስቢ ሰላም ነኝ"
"ጥሩ..ጥያቄ ብጠይቅህ ቅርይልሀል?"
"የፈለግሽውን"
" ካምፓኒው ማለቴ የባለቤትህ ነበር..አሁን ማን ወረሰው?"
"ማንም ..አሁንም የእኔ ንብረት ነው..አሁንም በጥሩ ሁኔታ እየሠራ ነው..የእሷ ስም የያዘ ካምፓኒ በመሆኑ የበለጠ እንዲያድግ ነው የምፈልገው.."
"እና የአንተ በቅርብ አለመኖርህ ችግር አይፈጥርም"
"በፍፅም… ያ ካምፓኒ ከቤተሰብ ሲዎረስ የመጣና ከ80 ዓመት በላይ እድሜ ያለው ነው..እዛ ደግሞ እንደእኛ ሀገር አይደለም ..ነገሮች በህግና በስርዓት ስለሚመሩ በተለይ የደረጀ ድርጅት ባለቤቱ ቢኖርም ባይኖርም ልዩነቱ ያን ያህል ነው።ደግሞም እንደእቅዴ ከዛሬ 15 ቀን በፊት ተመልሼ ስራዬ ላይ የመሆን እቅድ ነበረኝ››
‹‹እና ታዲያ ለምን ሳትሄድ…?ደግሞስ እንደዛ ሚኒዬነር ሆነህ እዚህ ዘበኝነት ለምን ?አልገባኝም።››
‹‹እኔም አልገባኝም..በነገራችን ላይ እስከአሁን የካምፓኒው ወስጄ የተጠቀምኩት ብር የለም… እንደዛ ለማድረግ እቅድ የለኝም..እኔም የራሴ የሆነ የተወሰነ ብር አለኝ።ትናንት እንደነገርኩሽ እዚህ የመጣሁት ለስድስት ወር ነበር… እንደመጣሁ ለሁለት ወር ሆቴል ነበር ያረፍኩት.. ግን ሰለቸኝ። አፓርታማ ተከራይቼ ልወጣ አስብኩና ድንገት የእብደት የሚመስል ሀሳብ መጣብኝ።..ለምን መልሼ እንደድሀ አልኖርም..ምን አልባት ያ ሁሉ ቅጣት የመጣብኝ የማይገባኝ የድሎት ቆጥ ላይ ስለተንጠለጠልኩ ይሆናል ..እስኪ ለትንሽ ወራትም ቢሆን ድህነትን መልሼ ላጣጥመው ብዬ አሰብኩና ከክፍለ ሀገር ስራ ፍለጋ እንደመጣሁ ተናግሬ ቄራ አካባቢ አንድ ክፍል ቤት ተከራይቼ ገባሁ።እና በሰላም አንድ ወር ያህል እንደኖርኩ ከጎኔ ተከራይቶ የሚኖር አንድ ደላላ ነበር ሲገባ ሲወጣ ሰላም መባባል ጀመርን… ተግባባን በወሬ በወሬ ስራ አጥ መሆኔን ነገርኩት። እንደዛ የነገርኩት ስራ እንዲፈልግልኝ አልነበረም።እሱ ግን ዘበኝነት ካላስቀጠርኩህ..አሪፍ ቤት ነው ሴተ-ላጤ ነች..ካልተመቸህ ወዲያው ትለቃለህ ብሎ ድርቅ አለብኝ።ወደአሜሪካ ለመመለስ ከሶስት ወር ያነሰ ጊዜ ቢቀረኝም እንደአድቨንቸር ለምን አልወስደውም አልኩና እሺ አልኩት፡፡ አመጣና ካንቺ ጋር አስተዋወቀኝ..ስራ ጀመርኩ ..ይሄው አራተኛ ወር ልደፍን ነው።
ፈገግ አለችና ‹‹እና እንዴት ነው ስራው ተመቸህ?"ስትል ጠየቀችው፡፡
"አዎ..በጣም እንጂ ...ከመልመዴና ከመደላደሌ የተነሳ የራሴ ቤት ሁሉ እየመሠለኝ ተቸግሬለሁ።››
ዝም አለች‹‹...አመሠግናለሁ..እንዲህ እንዳወራ ስላደረከኝ አመሠግናለሁ።››
"አንቺም ዳግመኛ ለሌላ ሰው መጨነቅ እንድጀምርና ...አሁንም እስትንፋሴ ያልተቋረጠ ሰው እንደሆንኩ እንዲሰማኝ ስላደረግሺኝ በጣም አመሠግናለሁ"
‹እና አሜሪካ መሄዱንስ?›
‹‹በሁለት ወር አራዘምኩት››
‹‹ለምን እንደሆነ መጠየቅ እችላለሁ?››
‹‹ሳይሽ ባለፉት አመታት ያሳለፍኩትን መከራ ነው የምታስታውሺኝ..እንደዚህ ሆነሽ ብሄድ የሆነ ግማሽ ማንነቴን እዚሁ አንቺ መኝታ ቤት ቆልፌበት እንደሄድኩ ነው የምቆጥረው..እንደዛ ከሆነ ደግሞ ሄጄም ሰላም ማገኝ አይመስለኝም››
‹‹እና መቼም ከዚህ ካልተነሳሁስ?ምን ልታደርግ ነው?››
‹‹ሳባ በዚህች ሶስት ወር ስላንቺ እንደተረዳሁት አንቺ ደጋ ላይ በቅላ ያደገች ..ግን ንፋስ ድንገት አንገዋሎ በረሀ መሀከል የጣላት ...ያንንም መልመድና መቀበል አቅቷት የደነገጠች የፅጌረዳ አበባ ነሽ...ያቺ አበባ ባለመደችው የውሀ ጥም ጉሮሮዋ ተሰነጣጥቆ እየሟሸሸች ነው። ...ያቺን ማራኪ ፅጌረዳ አበባ በፀሀይ ንዳድ ስትነድ የህይወት ፈሳሿ ከውስጧ ተሟጦ ሲያልቅ እያየሁ በከፍተኛ ትዕግስት እና በጥልቅ ሀዘን ስታዘብ ቆይቼያለሁ።ማየት ብቻም ሳይሆን ምን አልባት ላድናት እችል ይሆን ?በሚል ተስፋ ዙሪያዋን በመኮትኮት በኮዳዬ ለክፍ ቀን ብዬ ያኖርኩትን የውሀ ጠብታ በስሯ ዙሪያ ለማንጠባጠብ በጥቂቱም ቢሆን እየሞከርኩ ነው ፡፡ስሯ ግን በራሱ ሀዘን ጨልሞ መምጠጫ ቀዳዳውን ፅልመት ስለደፈነበት የዕንቁ ያህል ዋጋ ያላቸው ህይወት አድን የውሀ ጠብታዋቼን በከንቱ የበረሀው ንዳድ በላቸው።እና እኔ ከንቱው ከዚህ በላይ እዚህ ቆይቼ የፅጌረዳዋ ቅጠሎች ከመወየብና ከመጠውለግ አልፈው እስኪረግፋ ማየት አልችልም፡፡ደግሞ በቅጠል መርገፍ ብቻ የሚያበቃ መስሎ አልታየኝም...የግንድ መሞሸሽና ሙሉ በሙሉ መፍረስ ሊያጋጥም ይችላል...እኔ ታዲያ በየትኛው ብረት ልቤ ይሄንን እስከፍፃሜው ጠብቄ ማየት እችላለሁ..አይ እኔ ለዛ የተሰራሁ አይነት ሰው አይደለሁም..
እና ለእኔ ስትይ ይህቺን ፅጌረዳ አድኚያት ...ወይ የሚበቃትን ያህል የህይወት ውሀ ያለችበት በረሀ ድረስ በመውሰድ ስሯ እስኪረሰርስ፤ሙሽሽ ብሎ የተኛው ቅጠሏ እስኪነቃና እስኪቃና አጠጪያት… ወይ ደግሞ ቀስ ብለሽ ስሯን ሳትነኪ ዙሪያዋን በመቋፈር ከነስሯ ንቀያትና ቀድሞ ወደበቀለችበትና ወዳደገችበት ስፍራ... ወደለመደችውና ወደምትናፍቀው ቀሄ በመውሰድ መልሰሽ ትከያት።...ለዛ 15 ቀን
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የተንታራሰችው ትራስ የሌላ ሰው ጠረን ይዞል…ደስ የሚል ተፈጥሯዊ ጠረን…እዚህ አልጋ ላይ አብሯት የተኛ ወንድ ፋሲል ብቻ ነበር ፤እሱንም ጨክና አስገድለዋለች….ትናንት ሌላ ወንድ በራሱ ፍቃድ ሰተት ብሎ ገብቶ ከጎኗ በመተኛት አስደምሟታል፡፡ማስደመም ብቻም ሳይሆን ልቧንም ሸርሽሮባታል… ሚኒዬነሩ ዘበኛዋ….ታሪኩ ራሱ ህልም ነው የሆነባት….ስለእሱ እያሰበች የመኝታ ቤቷ በራፉ ተከፈተ …አለምን ነበር የጠበቀችው….ወደውስጥ እየገባ የነበረው ግን ቀናው ነበር…የሼፎችን አይነት አለባበስ ለብሷል…በእጁ ላይ ባለ ሰፋ ያለ ትሪ ላይ ትናንሽ ሳህኖች ተደርድረው በዛ ያሉ ምግቦችን ይዘዋል፡፡
ምግቡን መኝታ ቤት የምትገኘው አነስተኛ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠና መኝታ ክፍል ውስጥ ወዳለ አነስተኛ ፍርጂ በመሄድ ውሀ አወጣ… አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ…ከዛ ከምግቡ ጠቀለለና በተኛችበት ወደአፏ አስጠጋላት… በጣም ከመደንገጧና ከመደመሟ የተነሳ ያለምንም ተቃውሞ አፏን በጠባቡም ቢሆን ከፈተች…አጎረሳት…፡፡እንደምንም አላምጣ ስትወጥ እየጠበቀ ያጎርሳታል.. በመሀከል ለራሱም አንድ ሁለቴ ይጎርሳል… እደምንም ብላ አንድ ስምንት የሚሆን ጉርሻ ጎረሰችና ከአቅሟ በላይ ሲሆንባት በቃኝ አለችው፡፡
ያ ምግብ ትብለጥን ወደ ወህኒ ልካ በክፍሏ ከተከተተች በባለፈው ሁለት ወር ውስጥ ወደሆዷ የገባ ብዛት ያለው ምግብ ነው። እሱም ለራሱ የተወሰነ ከጎራረሰ በኃላ ምግብ የተቀመጠበትን ጠረጴዛ ከአልጋው ራቅ አድርጎ አስቀመጠና የታሸገ ውሀውን በማንሳት ክዳኑን ከፈተና አቀበላት። ከትራሷ በመጠኑ ቀና ብላ የተወሰነ ጠጣችለትና መልሳ ሰጠችው።
"ሌላ የምትፈልጊው ነገር ከሌለ መሄዴ ነው? "አላት። "እስኪ ቁጭ በል"አለችው።
ጥያቄዋን ተቀብሎ ከአልጋው ጠርዝ ላይ መልሶ ተቀመጠ"ደህና ነህ አይደል..? ማለቴ ትናንት ህመምህን ለእኔ ስትል ..."
"አታስቢ ሰላም ነኝ"
"ጥሩ..ጥያቄ ብጠይቅህ ቅርይልሀል?"
"የፈለግሽውን"
" ካምፓኒው ማለቴ የባለቤትህ ነበር..አሁን ማን ወረሰው?"
"ማንም ..አሁንም የእኔ ንብረት ነው..አሁንም በጥሩ ሁኔታ እየሠራ ነው..የእሷ ስም የያዘ ካምፓኒ በመሆኑ የበለጠ እንዲያድግ ነው የምፈልገው.."
"እና የአንተ በቅርብ አለመኖርህ ችግር አይፈጥርም"
"በፍፅም… ያ ካምፓኒ ከቤተሰብ ሲዎረስ የመጣና ከ80 ዓመት በላይ እድሜ ያለው ነው..እዛ ደግሞ እንደእኛ ሀገር አይደለም ..ነገሮች በህግና በስርዓት ስለሚመሩ በተለይ የደረጀ ድርጅት ባለቤቱ ቢኖርም ባይኖርም ልዩነቱ ያን ያህል ነው።ደግሞም እንደእቅዴ ከዛሬ 15 ቀን በፊት ተመልሼ ስራዬ ላይ የመሆን እቅድ ነበረኝ››
‹‹እና ታዲያ ለምን ሳትሄድ…?ደግሞስ እንደዛ ሚኒዬነር ሆነህ እዚህ ዘበኝነት ለምን ?አልገባኝም።››
‹‹እኔም አልገባኝም..በነገራችን ላይ እስከአሁን የካምፓኒው ወስጄ የተጠቀምኩት ብር የለም… እንደዛ ለማድረግ እቅድ የለኝም..እኔም የራሴ የሆነ የተወሰነ ብር አለኝ።ትናንት እንደነገርኩሽ እዚህ የመጣሁት ለስድስት ወር ነበር… እንደመጣሁ ለሁለት ወር ሆቴል ነበር ያረፍኩት.. ግን ሰለቸኝ። አፓርታማ ተከራይቼ ልወጣ አስብኩና ድንገት የእብደት የሚመስል ሀሳብ መጣብኝ።..ለምን መልሼ እንደድሀ አልኖርም..ምን አልባት ያ ሁሉ ቅጣት የመጣብኝ የማይገባኝ የድሎት ቆጥ ላይ ስለተንጠለጠልኩ ይሆናል ..እስኪ ለትንሽ ወራትም ቢሆን ድህነትን መልሼ ላጣጥመው ብዬ አሰብኩና ከክፍለ ሀገር ስራ ፍለጋ እንደመጣሁ ተናግሬ ቄራ አካባቢ አንድ ክፍል ቤት ተከራይቼ ገባሁ።እና በሰላም አንድ ወር ያህል እንደኖርኩ ከጎኔ ተከራይቶ የሚኖር አንድ ደላላ ነበር ሲገባ ሲወጣ ሰላም መባባል ጀመርን… ተግባባን በወሬ በወሬ ስራ አጥ መሆኔን ነገርኩት። እንደዛ የነገርኩት ስራ እንዲፈልግልኝ አልነበረም።እሱ ግን ዘበኝነት ካላስቀጠርኩህ..አሪፍ ቤት ነው ሴተ-ላጤ ነች..ካልተመቸህ ወዲያው ትለቃለህ ብሎ ድርቅ አለብኝ።ወደአሜሪካ ለመመለስ ከሶስት ወር ያነሰ ጊዜ ቢቀረኝም እንደአድቨንቸር ለምን አልወስደውም አልኩና እሺ አልኩት፡፡ አመጣና ካንቺ ጋር አስተዋወቀኝ..ስራ ጀመርኩ ..ይሄው አራተኛ ወር ልደፍን ነው።
ፈገግ አለችና ‹‹እና እንዴት ነው ስራው ተመቸህ?"ስትል ጠየቀችው፡፡
"አዎ..በጣም እንጂ ...ከመልመዴና ከመደላደሌ የተነሳ የራሴ ቤት ሁሉ እየመሠለኝ ተቸግሬለሁ።››
ዝም አለች‹‹...አመሠግናለሁ..እንዲህ እንዳወራ ስላደረከኝ አመሠግናለሁ።››
"አንቺም ዳግመኛ ለሌላ ሰው መጨነቅ እንድጀምርና ...አሁንም እስትንፋሴ ያልተቋረጠ ሰው እንደሆንኩ እንዲሰማኝ ስላደረግሺኝ በጣም አመሠግናለሁ"
‹እና አሜሪካ መሄዱንስ?›
‹‹በሁለት ወር አራዘምኩት››
‹‹ለምን እንደሆነ መጠየቅ እችላለሁ?››
‹‹ሳይሽ ባለፉት አመታት ያሳለፍኩትን መከራ ነው የምታስታውሺኝ..እንደዚህ ሆነሽ ብሄድ የሆነ ግማሽ ማንነቴን እዚሁ አንቺ መኝታ ቤት ቆልፌበት እንደሄድኩ ነው የምቆጥረው..እንደዛ ከሆነ ደግሞ ሄጄም ሰላም ማገኝ አይመስለኝም››
‹‹እና መቼም ከዚህ ካልተነሳሁስ?ምን ልታደርግ ነው?››
‹‹ሳባ በዚህች ሶስት ወር ስላንቺ እንደተረዳሁት አንቺ ደጋ ላይ በቅላ ያደገች ..ግን ንፋስ ድንገት አንገዋሎ በረሀ መሀከል የጣላት ...ያንንም መልመድና መቀበል አቅቷት የደነገጠች የፅጌረዳ አበባ ነሽ...ያቺ አበባ ባለመደችው የውሀ ጥም ጉሮሮዋ ተሰነጣጥቆ እየሟሸሸች ነው። ...ያቺን ማራኪ ፅጌረዳ አበባ በፀሀይ ንዳድ ስትነድ የህይወት ፈሳሿ ከውስጧ ተሟጦ ሲያልቅ እያየሁ በከፍተኛ ትዕግስት እና በጥልቅ ሀዘን ስታዘብ ቆይቼያለሁ።ማየት ብቻም ሳይሆን ምን አልባት ላድናት እችል ይሆን ?በሚል ተስፋ ዙሪያዋን በመኮትኮት በኮዳዬ ለክፍ ቀን ብዬ ያኖርኩትን የውሀ ጠብታ በስሯ ዙሪያ ለማንጠባጠብ በጥቂቱም ቢሆን እየሞከርኩ ነው ፡፡ስሯ ግን በራሱ ሀዘን ጨልሞ መምጠጫ ቀዳዳውን ፅልመት ስለደፈነበት የዕንቁ ያህል ዋጋ ያላቸው ህይወት አድን የውሀ ጠብታዋቼን በከንቱ የበረሀው ንዳድ በላቸው።እና እኔ ከንቱው ከዚህ በላይ እዚህ ቆይቼ የፅጌረዳዋ ቅጠሎች ከመወየብና ከመጠውለግ አልፈው እስኪረግፋ ማየት አልችልም፡፡ደግሞ በቅጠል መርገፍ ብቻ የሚያበቃ መስሎ አልታየኝም...የግንድ መሞሸሽና ሙሉ በሙሉ መፍረስ ሊያጋጥም ይችላል...እኔ ታዲያ በየትኛው ብረት ልቤ ይሄንን እስከፍፃሜው ጠብቄ ማየት እችላለሁ..አይ እኔ ለዛ የተሰራሁ አይነት ሰው አይደለሁም..
እና ለእኔ ስትይ ይህቺን ፅጌረዳ አድኚያት ...ወይ የሚበቃትን ያህል የህይወት ውሀ ያለችበት በረሀ ድረስ በመውሰድ ስሯ እስኪረሰርስ፤ሙሽሽ ብሎ የተኛው ቅጠሏ እስኪነቃና እስኪቃና አጠጪያት… ወይ ደግሞ ቀስ ብለሽ ስሯን ሳትነኪ ዙሪያዋን በመቋፈር ከነስሯ ንቀያትና ቀድሞ ወደበቀለችበትና ወዳደገችበት ስፍራ... ወደለመደችውና ወደምትናፍቀው ቀሄ በመውሰድ መልሰሽ ትከያት።...ለዛ 15 ቀን
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ባለፋ ሶስት ወር ውስጥ ተሰምቷት የማያውቅ ደስ የሚልና የሚያፅናና ስሜት ተሰማት…..እናም ለመጀመሪያ ጊዜ ሰውነቷን ለመታጠብ ወደ ሻወር ቤት ገባች፡፡ግዙፉ መስታወት ፊት ቆማ የለበስችውን ቢጃማ በቁሟ አወለቀችና እዛው ከእግሯ በታች ወለሉ ላይ ረገጠችው…መላ እሷነቷን በፅሞና ተመለከተች…. ፀጉሯ በዛ ርዝመቱና ብዛቱ ጭብርር ብሎ ከመንግስት ተሰውሮ ዋሻ ውስጥ ለአመታት ተደብቆ የኖረ ሽፍታ አስመስሏታል፡፡ ….አማላይ የነበረው የሠውነቷ ቅርፅ አሁንም እንዳለ ቢሆንም የሰውነቷ ክብደት ግን በተጋነነ ሁኔታ መቀነሱ ወደፊት ወጥተው በጉልህ የሚታዩት አጥንቶቾና ወደ ውስጥ ጎድጉደው ጭል ጭል የሚሉ አይኖቾ ምስክር ናቸው፡፡ከሁሉም በላይ ያስደነገጣት ግን የብልት ፀጉሯ ነው…ከስራዋ ባህሪ አንጻር ለአመታት በሶስት ቀን አንዴ ስትላጭ የኖረች ሴትዬ ለወራት ችላ የተባለው የብልቷ ፀጉር በአስፈሪ ሁኔታ አድጎና ተንጨፍርሮ እርስ በርሱ ተቆጣጥሮ በመሀከል ስንጥቅ መኖሩን እራሱ በእጅ ዳብሰው ካልበረበሩት ማወቅ የማይቻልበት ደረጃ ላይ በመድረሱ አስደነገጣት….
….የቀኝ አጇን ዘረጋችና አንገቷን ጠምዝዛ ብብቷን ተመለከተች ..ተመሳሳይ ነው፡፡ በፀጉር ከመሸፈኑም በተጨማሪ ሽታ ከሩቁ ይገፋተራል፡፡ይሄ ሁኔታ ደግሞ ይበልጥ አስገረማት፡፡
‹‹ለምንድነው ግን በቁማችንም እያለን ጭምር ለጥቂት ቀናት ትኩረታችንን ከራሳችን ላይ ስናነሳ እንዲህ በፍጥነት የምንሸተው..?››ስትል ጠየቀች፡፡መልሱን ለመመለስ ግን ብዙም አላስቸገራትም፡፡ ምክንያቱም ከማሳጅ ስራዋ ጋ ተያይዞ ከወሰደቻቸው ኮርሶች አንደኛው የሰው ልጅ አመጋገብ ስርዓት በተመለከተ ነበር ፡፡ ከሺ አመታት በፊት የሞቱ ሰዎች መቃብር ተቆፍሮ ሲገኝና የጥርሳቸው ጤንነትና ጥንካሬ ሲፈተሸ አሁን ካለው የሰው ልጅ ጋር የማይነፃጸር እጅግ ንጹህና ጠንካራ እንደሆነ ተረጋግጧል፡፡ምክንያቱም ደግሞ አመጋገባችን ሆኖ ነው የተገኘው፡፡አሁን አብዛኛው ምግቦች ከኬሚካል ጋ ንክኪ ያላቸው… ስኳርነት የበዛባቸውንና ጤንነትን ሳይሆን ጥፍጥና መሰረት ያደረጉ ናቸው…ስለዚህ እነዚህ ገብተው ተፈጥአዊ ሰውነታችንን በክለዋል….በዛ ላይ ምንቀባቸው ቅባቶች የምንረጫቸው ሽቶዎች፤ የምንታጠብበት ሳሙና በጠቅላላ እንዲህ በቀናት ውስጥ በቁማቸንን እንድንሸት ዋና ምክንያቶች መሆናቸው ለመረዳት ብዙ ምርምርም አያስፈልግም፡፡ ወደመኝታ ቤቷ ተመለሰችና የቁም ሳጥኗን ኪስ ከፈተችና የፀጉር መላጫ ማሽኗንና መቀስ አውጥታ በመያዝ ወደ ሻወር ቤት ተመለሰች፡፡ምንም ማሰብ እና መጨነቅ አላስፈለጋትም፡፡ከፀጉሯ ጀመረች…..ከርዝመቱ ወጥራ ወደፊት እየያዘች…..ወገብ ላይ ትጎምደው ጀመር፡፡ ወለሉ በተንጨባረረ እና በተቆጣጠረ
ፀጉር ተሞላ፡፡ ባለከመከም ጎፈሬ ሆነች፡፡በመስታወቱ የተለየች አይነች እስከዛሬ እሷ ራሷ ማታውቃት አይነት ሳባን ተመለከተች፡፡መቀሷን አስቀመጠችና ማሽኗን አመቻቸችና ወደብልቶ ጎንስ ብላ እግሯን ፈርከክ በማድረግ ታጭደው ጀመረ…..ሁሉን ነገር ጨርሳ ሰውነቷን ታጥባና ፀድታ ከሻወር ለመውጣት ከ2 ሰዓት በላይ ነው የፈጀባት፡፡
ከዛ ወደመኝታዋ ተመልሳ የተወሰነ እረፍት አደረገች.. ከተኛበት ብንን አለችና ስልኳን አነሳች፡፡ እንዲህ አይነት ጥንካሬ እና ፍላጎት በደቂቃ ውስጥ ከየት እንዳመጣች አታወቅም፡፡ደወለች..ከሶስት ጥሪ በኃላ ተነሳ፡፡
‹‹ሄሎ ዶክተር››
‹‹ሳባ ለመሆኑ በህይወት አለሽ…?ምን ነካሽ…?ሌላ ሌላው ይቅር እሺ ህክምናሽን ግን እንዴት ታቋርጪያለሽ…ያልተመቸሽ ነገር ካለም እኮ ተነጋግረን ማስተካከል እንችል ነበር..››
‹‹ምን አልተመቻትም ብለህ አሰብክ…ያደረኩት ነገር አግባብ ነበር እንዴ?›ስትል መልሳ ጠየቀችው፡፡
‹‹እሱን ከህክምናሽ ጋር ምን አገናኘው..ምን አልባት በእኔ ህክምናውን መከታተል የሚከብድሽ ከሆነ እኮ በሀገሪቱ ያለሁት የስነ-ልቦና ሀኪም እኔ ብቻ አይደለሁም
… ተነጋግረን ሁኔታዎችን መስመር ማስያዝ እንችል ነበር››
‹‹ኖኖ ዶክተር እንደዛ አስቤ አይደለም…እኔ እንደውም አንተ ካላከምከኝ ማንም ሊያክመኝ አይችልም››አለችው፡፡
የተናገረችው ትክክል ይሁን አይን እራሷም እርግጠኛ አይደለችም…እርግጥ ከእሱ ውጭ በሌላ ሀኪም መታከም አትፈልም….ደግሞም በእሱም ቢሆን መታከሙን የምትችል መስሎ አልተሰማትም፡፡ህመሟ አካላዊ ቢሆን ችግር የለውም፡፡ ጉበቷ ወይም ኩላሊቷ ቢሆን ወይም ማህፀኗን አሟት ልብሶቾን አወላልቃ እግሮቾን አንፈርክካ መላ ሚስጥሯን ለእሱ ማሳየት ቢሆን ምንም አይመስላት ነበር፡፡…..እሱ ፊት ስትቀርብ ከኤፍሬም ጋር በገዛ ምርመራ ክፍሉ የሰራችው ነውር ነው ትዝ የሚለው የገዛ ወንድሙን ስታማግጥበት…ዝግንን አላት፡፡
‹‹እና ታዲያ ለምን እራስሽን ሰወርሽ….?እንዴት እዲህ ይጠፋል…..?ደግሞ ለህክምና ፋይል ላይ ያስመዘገብሽ መረጃ በጠቅላላ የተሳሳተ ነው….አድራሻሽን ጭምር ..አንድ ትክክል የሆነው ስልክ ቁጥርሽ ቢሆንም እሱንም ጠርቅመሽው ይሄው ስንት ወር፡፡››
ደስ አላት…ስለእሷ እንዲህ ሲጨነቅና ሲብሰለሰል መክረሙ ደብዝዞ እና ሊከስም ጫፍ ላይ ደርሶ የነበረ ተስፋዋ በጥቂቱም ቢሆን ቢል ቢል እያለ እንዲነቃቃ ተጨማሪ ነዳጅ ሆኖ ሲያነቃቃት ተሰማት፡፡
‹‹እና አሁን እንዴት ነሽ…?የት ነሽ..?ሀገር ውስጥ ነሽ?››
‹‹አዎ እዚሁ ነኝ፡፡››
‹‹እና እንዴት ነሽ?፡፡››
‹‹እኔ እንጃ ..ምን ላይ እንደሆንኩ አላውቅም…እንዴት እንደሆንኩ አላውቅም….. መኖሬን እራሱ አላውቅም….ለምን አሁን አንተ ጋ እንደደወልኩም አላውቅም….
››አለችው፡፡
ከንግግሯ አሁን ያለችበት ሁኔታ ከወራት በፊት ለመጨረሻ ጊዜ ካገኛት እጅጉኑ የከፋ እንደሆነ ወዲያው ተረዳ….ስለእሷ ሲያስብና ሲጨነቅ የከረመው ግን ከዚህም የከፋ ነገር ላይ እራሷን ትጥላለች ብሎም ጭምር ስለሰጋ ነበር…እራሱን ያጠፋ ሰው ዜና በሶሻል ሚዲያም ሆነ በሜን እስትሪም ሚዲያ ሲሰማ ደንግጦ በንቃት ዜናውን እስከመጨረሻው ለማየት ሲጥር የነበረው እሷን አስቦ ነው፡፡አሁን ግን በከፋ ሁኔታ ላይም ሆና ቢሆን በህይወት መኖሯ ብቻ አስደሰተው፡፡
‹‹አይዞሽ ይሄ በማንኛውም ሰው ላይ በሆነ ጊዜ ላይ የሚከሰት ነው..አንቺ ደግሞ ከዕድሜሽ በላይ ብዙ ነገር ያየሽና ብዙ ነገር ምታውቂ ጠንካራ ልጅ ነሽ...እኔም ደግሞ በፈለግሽኝ ጊዜና መንገድ ከጎንሽ ነኝ፡፡››
‹‹አንተ ከጎኔ መሆንህን በመስማቴ ተደስቼያለሁ…አመሰግናለሁ፡፡››
‹‹እና መች ብቅ ትያለሽ?›
‹‹እኔ እንጃ››አለችው የምትለው ግራ ገብቷት…
‹‹እኔ እንጃ ማለት ምን ማለት ነው…ህክምናው ቢቀር አንኳን ናፍቀሺኝል… ሆስፒታል መምጣት ካስጠላሽ የፈለግሺው ቦታ መገናኘት እንችላለን፡፡››
‹‹ካልክ ነገ ስንት ሰዓት ይመችሀል?››
‹‹እንቺ የሚመችሽን ሰዓት ነገሪኝ እኔ ፕሮግራሜን አሬንጅ ማድረግ እችላለሁ›› እሷን ከማግኘት የሚቀድምበት ምንም ጉዳይ የለውም፡፡
‹‹በቃ 10 ሰዓት እንገናኝ..››
ደስ አለው….‹‹እሺ የት እንገናኝ?›› ነገረችው
‹‹ችግር የለም….እንገናኛለን…››
‹‹እሺ ዶ/ር ….አመሰግናለሁ››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ባለፋ ሶስት ወር ውስጥ ተሰምቷት የማያውቅ ደስ የሚልና የሚያፅናና ስሜት ተሰማት…..እናም ለመጀመሪያ ጊዜ ሰውነቷን ለመታጠብ ወደ ሻወር ቤት ገባች፡፡ግዙፉ መስታወት ፊት ቆማ የለበስችውን ቢጃማ በቁሟ አወለቀችና እዛው ከእግሯ በታች ወለሉ ላይ ረገጠችው…መላ እሷነቷን በፅሞና ተመለከተች…. ፀጉሯ በዛ ርዝመቱና ብዛቱ ጭብርር ብሎ ከመንግስት ተሰውሮ ዋሻ ውስጥ ለአመታት ተደብቆ የኖረ ሽፍታ አስመስሏታል፡፡ ….አማላይ የነበረው የሠውነቷ ቅርፅ አሁንም እንዳለ ቢሆንም የሰውነቷ ክብደት ግን በተጋነነ ሁኔታ መቀነሱ ወደፊት ወጥተው በጉልህ የሚታዩት አጥንቶቾና ወደ ውስጥ ጎድጉደው ጭል ጭል የሚሉ አይኖቾ ምስክር ናቸው፡፡ከሁሉም በላይ ያስደነገጣት ግን የብልት ፀጉሯ ነው…ከስራዋ ባህሪ አንጻር ለአመታት በሶስት ቀን አንዴ ስትላጭ የኖረች ሴትዬ ለወራት ችላ የተባለው የብልቷ ፀጉር በአስፈሪ ሁኔታ አድጎና ተንጨፍርሮ እርስ በርሱ ተቆጣጥሮ በመሀከል ስንጥቅ መኖሩን እራሱ በእጅ ዳብሰው ካልበረበሩት ማወቅ የማይቻልበት ደረጃ ላይ በመድረሱ አስደነገጣት….
….የቀኝ አጇን ዘረጋችና አንገቷን ጠምዝዛ ብብቷን ተመለከተች ..ተመሳሳይ ነው፡፡ በፀጉር ከመሸፈኑም በተጨማሪ ሽታ ከሩቁ ይገፋተራል፡፡ይሄ ሁኔታ ደግሞ ይበልጥ አስገረማት፡፡
‹‹ለምንድነው ግን በቁማችንም እያለን ጭምር ለጥቂት ቀናት ትኩረታችንን ከራሳችን ላይ ስናነሳ እንዲህ በፍጥነት የምንሸተው..?››ስትል ጠየቀች፡፡መልሱን ለመመለስ ግን ብዙም አላስቸገራትም፡፡ ምክንያቱም ከማሳጅ ስራዋ ጋ ተያይዞ ከወሰደቻቸው ኮርሶች አንደኛው የሰው ልጅ አመጋገብ ስርዓት በተመለከተ ነበር ፡፡ ከሺ አመታት በፊት የሞቱ ሰዎች መቃብር ተቆፍሮ ሲገኝና የጥርሳቸው ጤንነትና ጥንካሬ ሲፈተሸ አሁን ካለው የሰው ልጅ ጋር የማይነፃጸር እጅግ ንጹህና ጠንካራ እንደሆነ ተረጋግጧል፡፡ምክንያቱም ደግሞ አመጋገባችን ሆኖ ነው የተገኘው፡፡አሁን አብዛኛው ምግቦች ከኬሚካል ጋ ንክኪ ያላቸው… ስኳርነት የበዛባቸውንና ጤንነትን ሳይሆን ጥፍጥና መሰረት ያደረጉ ናቸው…ስለዚህ እነዚህ ገብተው ተፈጥአዊ ሰውነታችንን በክለዋል….በዛ ላይ ምንቀባቸው ቅባቶች የምንረጫቸው ሽቶዎች፤ የምንታጠብበት ሳሙና በጠቅላላ እንዲህ በቀናት ውስጥ በቁማቸንን እንድንሸት ዋና ምክንያቶች መሆናቸው ለመረዳት ብዙ ምርምርም አያስፈልግም፡፡ ወደመኝታ ቤቷ ተመለሰችና የቁም ሳጥኗን ኪስ ከፈተችና የፀጉር መላጫ ማሽኗንና መቀስ አውጥታ በመያዝ ወደ ሻወር ቤት ተመለሰች፡፡ምንም ማሰብ እና መጨነቅ አላስፈለጋትም፡፡ከፀጉሯ ጀመረች…..ከርዝመቱ ወጥራ ወደፊት እየያዘች…..ወገብ ላይ ትጎምደው ጀመር፡፡ ወለሉ በተንጨባረረ እና በተቆጣጠረ
ፀጉር ተሞላ፡፡ ባለከመከም ጎፈሬ ሆነች፡፡በመስታወቱ የተለየች አይነች እስከዛሬ እሷ ራሷ ማታውቃት አይነት ሳባን ተመለከተች፡፡መቀሷን አስቀመጠችና ማሽኗን አመቻቸችና ወደብልቶ ጎንስ ብላ እግሯን ፈርከክ በማድረግ ታጭደው ጀመረ…..ሁሉን ነገር ጨርሳ ሰውነቷን ታጥባና ፀድታ ከሻወር ለመውጣት ከ2 ሰዓት በላይ ነው የፈጀባት፡፡
ከዛ ወደመኝታዋ ተመልሳ የተወሰነ እረፍት አደረገች.. ከተኛበት ብንን አለችና ስልኳን አነሳች፡፡ እንዲህ አይነት ጥንካሬ እና ፍላጎት በደቂቃ ውስጥ ከየት እንዳመጣች አታወቅም፡፡ደወለች..ከሶስት ጥሪ በኃላ ተነሳ፡፡
‹‹ሄሎ ዶክተር››
‹‹ሳባ ለመሆኑ በህይወት አለሽ…?ምን ነካሽ…?ሌላ ሌላው ይቅር እሺ ህክምናሽን ግን እንዴት ታቋርጪያለሽ…ያልተመቸሽ ነገር ካለም እኮ ተነጋግረን ማስተካከል እንችል ነበር..››
‹‹ምን አልተመቻትም ብለህ አሰብክ…ያደረኩት ነገር አግባብ ነበር እንዴ?›ስትል መልሳ ጠየቀችው፡፡
‹‹እሱን ከህክምናሽ ጋር ምን አገናኘው..ምን አልባት በእኔ ህክምናውን መከታተል የሚከብድሽ ከሆነ እኮ በሀገሪቱ ያለሁት የስነ-ልቦና ሀኪም እኔ ብቻ አይደለሁም
… ተነጋግረን ሁኔታዎችን መስመር ማስያዝ እንችል ነበር››
‹‹ኖኖ ዶክተር እንደዛ አስቤ አይደለም…እኔ እንደውም አንተ ካላከምከኝ ማንም ሊያክመኝ አይችልም››አለችው፡፡
የተናገረችው ትክክል ይሁን አይን እራሷም እርግጠኛ አይደለችም…እርግጥ ከእሱ ውጭ በሌላ ሀኪም መታከም አትፈልም….ደግሞም በእሱም ቢሆን መታከሙን የምትችል መስሎ አልተሰማትም፡፡ህመሟ አካላዊ ቢሆን ችግር የለውም፡፡ ጉበቷ ወይም ኩላሊቷ ቢሆን ወይም ማህፀኗን አሟት ልብሶቾን አወላልቃ እግሮቾን አንፈርክካ መላ ሚስጥሯን ለእሱ ማሳየት ቢሆን ምንም አይመስላት ነበር፡፡…..እሱ ፊት ስትቀርብ ከኤፍሬም ጋር በገዛ ምርመራ ክፍሉ የሰራችው ነውር ነው ትዝ የሚለው የገዛ ወንድሙን ስታማግጥበት…ዝግንን አላት፡፡
‹‹እና ታዲያ ለምን እራስሽን ሰወርሽ….?እንዴት እዲህ ይጠፋል…..?ደግሞ ለህክምና ፋይል ላይ ያስመዘገብሽ መረጃ በጠቅላላ የተሳሳተ ነው….አድራሻሽን ጭምር ..አንድ ትክክል የሆነው ስልክ ቁጥርሽ ቢሆንም እሱንም ጠርቅመሽው ይሄው ስንት ወር፡፡››
ደስ አላት…ስለእሷ እንዲህ ሲጨነቅና ሲብሰለሰል መክረሙ ደብዝዞ እና ሊከስም ጫፍ ላይ ደርሶ የነበረ ተስፋዋ በጥቂቱም ቢሆን ቢል ቢል እያለ እንዲነቃቃ ተጨማሪ ነዳጅ ሆኖ ሲያነቃቃት ተሰማት፡፡
‹‹እና አሁን እንዴት ነሽ…?የት ነሽ..?ሀገር ውስጥ ነሽ?››
‹‹አዎ እዚሁ ነኝ፡፡››
‹‹እና እንዴት ነሽ?፡፡››
‹‹እኔ እንጃ ..ምን ላይ እንደሆንኩ አላውቅም…እንዴት እንደሆንኩ አላውቅም….. መኖሬን እራሱ አላውቅም….ለምን አሁን አንተ ጋ እንደደወልኩም አላውቅም….
››አለችው፡፡
ከንግግሯ አሁን ያለችበት ሁኔታ ከወራት በፊት ለመጨረሻ ጊዜ ካገኛት እጅጉኑ የከፋ እንደሆነ ወዲያው ተረዳ….ስለእሷ ሲያስብና ሲጨነቅ የከረመው ግን ከዚህም የከፋ ነገር ላይ እራሷን ትጥላለች ብሎም ጭምር ስለሰጋ ነበር…እራሱን ያጠፋ ሰው ዜና በሶሻል ሚዲያም ሆነ በሜን እስትሪም ሚዲያ ሲሰማ ደንግጦ በንቃት ዜናውን እስከመጨረሻው ለማየት ሲጥር የነበረው እሷን አስቦ ነው፡፡አሁን ግን በከፋ ሁኔታ ላይም ሆና ቢሆን በህይወት መኖሯ ብቻ አስደሰተው፡፡
‹‹አይዞሽ ይሄ በማንኛውም ሰው ላይ በሆነ ጊዜ ላይ የሚከሰት ነው..አንቺ ደግሞ ከዕድሜሽ በላይ ብዙ ነገር ያየሽና ብዙ ነገር ምታውቂ ጠንካራ ልጅ ነሽ...እኔም ደግሞ በፈለግሽኝ ጊዜና መንገድ ከጎንሽ ነኝ፡፡››
‹‹አንተ ከጎኔ መሆንህን በመስማቴ ተደስቼያለሁ…አመሰግናለሁ፡፡››
‹‹እና መች ብቅ ትያለሽ?›
‹‹እኔ እንጃ››አለችው የምትለው ግራ ገብቷት…
‹‹እኔ እንጃ ማለት ምን ማለት ነው…ህክምናው ቢቀር አንኳን ናፍቀሺኝል… ሆስፒታል መምጣት ካስጠላሽ የፈለግሺው ቦታ መገናኘት እንችላለን፡፡››
‹‹ካልክ ነገ ስንት ሰዓት ይመችሀል?››
‹‹እንቺ የሚመችሽን ሰዓት ነገሪኝ እኔ ፕሮግራሜን አሬንጅ ማድረግ እችላለሁ›› እሷን ከማግኘት የሚቀድምበት ምንም ጉዳይ የለውም፡፡
‹‹በቃ 10 ሰዓት እንገናኝ..››
ደስ አለው….‹‹እሺ የት እንገናኝ?›› ነገረችው
‹‹ችግር የለም….እንገናኛለን…››
‹‹እሺ ዶ/ር ….አመሰግናለሁ››
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ለ15 ቀን ያህል በሶስት ቀን አንዴ እየተመላለሰች ህክምናዋን መከታተልና የታዘዘላትን መድሀኒት በመጠቀም ከፍተኛ ለውጥ ማምጣት ከጀመረች በኃላ... ቀናውና ሳባ እሷ መኝታ ቤት አንድ አልጋ ላይ ጎን ለጎን ተኝተው እያወሩ ነው።
‹‹እንግዲህ አሁን ጥሩ ሁኔታ ላይ ነሽ ...ቀጣይ እቅድሽ ምንድነው?›› "ቀጣይ እቅዴ አንተን ማግባት"አለችው ፍርጥ ብላ
"እውነቴን እኮ ነው"
""ወደአሰላ እመለሳለሁ...እዛ የእንጀራ እናቴ የጀመረችልኝ በጣም እስፔሻል የሆነ ስራ አለ …እሱን በሰፊው መስራት ነው የምፈልገው።››
"ምንድነው ስራው?"
"ልነግርህ አልችልም...የዛሬ ሳምንት አብረን እንሄዳለን ..የምወዳት እናቴን አስተዋውቅሀለው..ትንሹ ወንድሜም እርግጠኛ ነኝ ይወድሀል... እናም የምወዳትን እትብቴ የተቀበረባትን ከተማዬን አስጎበኝሀለው...ከዛም የምሰራውን ስራ አሳይሀለው።››
"በጣም ደስ ይለኝ ነበር...ግን እኮ የዛሬ ሳምንት የምበርበት ቀን ነው፡፡"
"ምን?"ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳችና ቁጭ አለች።
ጭራሽ ትዝ ብሏት አስባበት የማታውቀው ነገር ነው፡፡
ቅዝዝ እና ክፍት ብሏት፡፡"የእውነት ጥለኸኝ ልትሄድ ነው...?."ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹ምን ማድረግ እችላለሁ...?እሺ ብትይኝማ ወደአሜሪካ ብወስድሽ ደስ ይለኛል "
‹‹እንደዛማ ማድረግ አልችልም...ለስንድ ቃል ገብቼላታለሁ....አባቴን የሚያስደስት ስራ መስራት ነው የምፈልገው፡፡ሀገሬን ለቆ የመሄድ እቅድ የለኝም"
"ይገባኛል....ግን የእኛ ነገርስ?"
"እኳ አትሂድ ምልህ እኮ ለእኛ ብዬ ነው።...አሜሪካ ምን አለህ ?ገንዘብ ብቻ ነው ያለህ። እዚህ ለዛውም አሰላ ለመኖር ያንተ ብር አያስፈልገንም።እኔ ሁሉንም ነገር አስተካክላዎለው።ይሄንን ቤት እንሸጥና ጥሩ ብር እናገኛለን፡፡ ከዛ አሪፍ የሆነ ገቢ ሚያስገባ ድርጅት እናቋቁማለን..፡፡››
"መሄድ እኳ የምፈልገው ለገንዘብ አይደለም...የካትሪንና የሱዛና ስም ከስሞ እንዲጠፋ ስለማልፈልግ ነው።በካምፓኒው አመታዊ ትርፍ የሚንቀሳቀስ ካትሪን ኤንድ ሱዛና ፋውንዴሽን የሚባል የእርዳታ ድርጅት ለማቋቋም አስቤ ነበር።
"የሚገርምና ደስ የሚል ሀሳብ ነው።.....ግን ፍውንዴሽኑ ምን ላይ ነው የሚሰራው..?ሀሳብህ እንዴት ነው?።››
"እሱን ገና አልወሰንኩም...ይሄን አይነት ሀሳብ እራሱ ወደ አእምሮዬ የመጣው እኮ አሁን በቅርብ እዚሁ አንቺ ቤት ሆኜ ነው።"
"አትለኝም...እየቀለድክ መሆን አለበት?"
"የእውነቴን ነው፡፡ ወደ ኢትዬጰያ ስመጣ የምኖርበት የህይወት አላማ የሚኖር ከሆነ በስክነትና በመረጋጋት ውስጥ ሆኜ ለመፈለግ ነበረ...እና የዛሬ ወር አካባቢ
እዚሁ አንቺ ቤት ሆኜ ሳውጠነጥን ነው ሀሳብ የመጣልኝ። ስለዚህ ዝርዝሩን ገና አሜሪካ ከሄድኩ በኃላ ነው የተወሰኑ ጥናቶችን በማድረግ የምወስነው።"
‹‹እሺ ገባኝ ..ግን ለእኔ ስትል አንድ ነገር አድርግ...››
‹‹ጠይቂኝ".
‹‹ ..ወደአሜሪካ የመሄድ ቀንህን በአንድ ወር አራዝመው..."
የተወሰነ እንደማሰብ አለና‹‹ጥሩ እሺ አራዝመዋለሁ...እና ለአንድ ወር እንዴት አድርገሽ ልትንከባከቢኝ ነው ያሰብሽው?››
‹‹እርግጠኛ ሁን …አሪፍ የሚባል ጊዜ እንድታሳልፍ አደርጋለሁ…››
‹‹እኮ እንዴት እንዴት አድርገሽ..?››
‹‹በመጀመሪያ አሰላ ወስድሀለሁ...ከምወዳት እንጀራ እናቴና ከወንድሜ ጋር አስተዋውቅሀለው...ቀጥሎ ደሴ እንሄዳለን?"
የደሴን ድምፅ ሲሰማ ደነገጠ "ምን ..?ደሴ? ምን ለመስራት?"
"ቤተሠቦችህን ሳታይ በምንም አይነት መንገድ መሄድ የለብህም..እነሱ በአሁኑ ጊዜ በምድር ላይ የቀሩህ የቅርብህ የሆኑ ሰዎች ናቸው።እንዳልከው እነሱን ማግኘት የማትፈልገው የሚጠይቁህን ጥያቄ መመለስ ፈርተህ ብቻ አይመስለኝም?"
በገረሜታ አፍጥጦ እያያት ‹‹›.እና ለምን ይመስልሻል?"
"ዳግመኛ የእኔ የምትላቸውን ሰዎች ስትነጠቅ ላለማየት ከለህ ፍራቻ ነው። ጨለማውን እየሸሸህ ነው።በጭለማው ሰንጥቀህ ካላለፍክ ደግሞ ብርሀን የሚባል ነገር አታይም…"
"ዋው...የስነ-ልቦና ባለሞያዎችን ታስንቂ የለ እንዴ?"
"አዎ... በበሽታዬ የተነሳ ከእነሡ ጋር አመታትን አሳለፍኩ እኮ ..አሁን አሁን እንደእነሡ ማሰብ ጀምሬለሁ።"
‹‹..እሱን በደንብ እያየሁ ነው…ግን ነገሩ እንዳልሽው ቀላል አይደለም.."
‹‹ይሄውልህ ቀናው እኔ ካንተ አላውቅም… አንድ ጓደኛዬ ‹ሁሉም ድርጊቶች የአምላክን ፍቃድ ያገኙ ናቸው::››የሚል እምነት ነበረወ… ይሄ ጓደኛዬ ሀይማኖተኛ አይደለም…ማለቴ ማንኛውንም ሀይማኖት አይከተልም….ግን በእግዚያብሄር ያምናል..መንፈሳዊ ሰው እንደሆነም ይናገራል፡፡እና እሱ እኛ የሰው ልጆች የእግዚያብሄር ህልውና አንድ ቅንጣት ሴሎች ነን፡፡ከመወለዳችን በፊት የእግሩ ሴል ከሆንን ከተወለድን በኃላ ምን አልባት የእጆቹ ሴል ሆነን ሊሆን ይችላል.. ከሞትን በኃላ ደግሞ የጭንቅላቱ ወይም የፀጉሩ አንድ ቅንጣት ሴል ነው የምንሆነው…ስለዚህ ለእግዚያብሄር ከመወለዳችን በፊትም በተወለድን ጊዜም ሆነ ከሞታችን በኃላም ተመሳሳይ ዋጋ ነው ያለን… ቦታችን እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸን ካልሆነ በስተቀር ምንም የሚቀየር ነገር የለም…››
‹‹ይመስለኛል ጓደኛሽ ለማለት የፈለገው…ሞት በእግዚያብሄር ዘንድ ያለው ትርጉም እኛ እንደምናስበው አይደለም ለማለት መሰለኝ››
‹‹በትክክል….በቃ አሁን እንተኛ"
‹‹እሺ… ከመተኛታችን በፊት ግን አንድ ጥያቄ መልሺልኝ?›› "ምንድነው?"
"እናትሽ..ማለቴ እንጀራ እናትሽ ላንቺ ብላ የጀመረችውን ስራ ምንድነው?እስቲ ንገሪኝ"
"ምነው ሄደህ እስክታየው መጠበቅ አቃተህ..?እኔስ እንደሰርፕራይዝ እንዲታይልኝ ፈልጌ ነበር...ያው ከዚህ በፊት ታሪኬን ስተርክልህ ስለአባቴ አደጋ ነግሬህ ነበረ.. በመኪና አደጋ ሁለቱም እጀግሮቹን አጥቶ በዊልቸር ለአመታት ሲገፍ ኖሮ እንደሞተ...እና ድንቋ እናቴ ስንድ በተለያየ ምክንያት አደጋ ደርሷባቸው አካል ጉዳት ላይ የወደቁ ግን ደግሞ ለመታከምና ለማገገም የፋይናንስ አቅም የሌላቸውን ጉዳተኞች እቤት በመከራየት ተንከባካቢ ቀጥራ ሀኪም ቤት እያመላለሰች ትንከባከባቸዋለች ፡፡ሙሉ በሙሉ ድነው ህክምና የማይፈልጉበት ደረጃ ላይ ሲደርሱ የተሻለ ነገር ካገኙ መርቀዋትና ተሰናብተዋት ይሄዳሉ። እርግጥ ካላት አቅም አንፃር ለጊዜው አስር የሚሆኑ ሰዎችን ነው የያዘችው..እኔ አቅሜን አጠናክሬ ስሄድ እስከመቶ ሰው መቀበልና መንከባከብ ምችል ይመስለኛል..በሂደት ደግሞ ፈንድ በማፈላለግ…እያስፋፋሁት ሄዳለሁ…..ያን በማድረጌ ምን አልባት ባለፉት አስር አመታት ውስጥ የሰራዋቸውን ቆሻሻ ስራዎች እግዚያብሄር ይቅር ይለኝ ይሆናል፡፡በዛ ላይ ደግሞ ከአባቴ የሙት መንፈስ ጋር ያለኝን ቀረቤታ
አጠብቅበታለሁ…እያንዳንዱን አካል ጉዳተኛ ስንከባከብ አባቴን እንደተንከባከቡኩ ነው ሚሰማኝ..እሱም ባለበት ሰማይ ቤት ሆኖ ይደሰትብኝ ይሆናል፡፡››
‹‹የሚገርም ነው..ምን አልባት እኔና አንቺ መገናኘታችን እንዲሁ በዘፈቀደ የሆነ ነገር አይመስለኝም…የሆነ ታላቅ ህይወት ምስጢራዊ ተልዕኮ ያለው ሊሆን ይችላል፡፡››
‹‹አልገባኝም››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ለ15 ቀን ያህል በሶስት ቀን አንዴ እየተመላለሰች ህክምናዋን መከታተልና የታዘዘላትን መድሀኒት በመጠቀም ከፍተኛ ለውጥ ማምጣት ከጀመረች በኃላ... ቀናውና ሳባ እሷ መኝታ ቤት አንድ አልጋ ላይ ጎን ለጎን ተኝተው እያወሩ ነው።
‹‹እንግዲህ አሁን ጥሩ ሁኔታ ላይ ነሽ ...ቀጣይ እቅድሽ ምንድነው?›› "ቀጣይ እቅዴ አንተን ማግባት"አለችው ፍርጥ ብላ
"እውነቴን እኮ ነው"
""ወደአሰላ እመለሳለሁ...እዛ የእንጀራ እናቴ የጀመረችልኝ በጣም እስፔሻል የሆነ ስራ አለ …እሱን በሰፊው መስራት ነው የምፈልገው።››
"ምንድነው ስራው?"
"ልነግርህ አልችልም...የዛሬ ሳምንት አብረን እንሄዳለን ..የምወዳት እናቴን አስተዋውቅሀለው..ትንሹ ወንድሜም እርግጠኛ ነኝ ይወድሀል... እናም የምወዳትን እትብቴ የተቀበረባትን ከተማዬን አስጎበኝሀለው...ከዛም የምሰራውን ስራ አሳይሀለው።››
"በጣም ደስ ይለኝ ነበር...ግን እኮ የዛሬ ሳምንት የምበርበት ቀን ነው፡፡"
"ምን?"ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳችና ቁጭ አለች።
ጭራሽ ትዝ ብሏት አስባበት የማታውቀው ነገር ነው፡፡
ቅዝዝ እና ክፍት ብሏት፡፡"የእውነት ጥለኸኝ ልትሄድ ነው...?."ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹ምን ማድረግ እችላለሁ...?እሺ ብትይኝማ ወደአሜሪካ ብወስድሽ ደስ ይለኛል "
‹‹እንደዛማ ማድረግ አልችልም...ለስንድ ቃል ገብቼላታለሁ....አባቴን የሚያስደስት ስራ መስራት ነው የምፈልገው፡፡ሀገሬን ለቆ የመሄድ እቅድ የለኝም"
"ይገባኛል....ግን የእኛ ነገርስ?"
"እኳ አትሂድ ምልህ እኮ ለእኛ ብዬ ነው።...አሜሪካ ምን አለህ ?ገንዘብ ብቻ ነው ያለህ። እዚህ ለዛውም አሰላ ለመኖር ያንተ ብር አያስፈልገንም።እኔ ሁሉንም ነገር አስተካክላዎለው።ይሄንን ቤት እንሸጥና ጥሩ ብር እናገኛለን፡፡ ከዛ አሪፍ የሆነ ገቢ ሚያስገባ ድርጅት እናቋቁማለን..፡፡››
"መሄድ እኳ የምፈልገው ለገንዘብ አይደለም...የካትሪንና የሱዛና ስም ከስሞ እንዲጠፋ ስለማልፈልግ ነው።በካምፓኒው አመታዊ ትርፍ የሚንቀሳቀስ ካትሪን ኤንድ ሱዛና ፋውንዴሽን የሚባል የእርዳታ ድርጅት ለማቋቋም አስቤ ነበር።
"የሚገርምና ደስ የሚል ሀሳብ ነው።.....ግን ፍውንዴሽኑ ምን ላይ ነው የሚሰራው..?ሀሳብህ እንዴት ነው?።››
"እሱን ገና አልወሰንኩም...ይሄን አይነት ሀሳብ እራሱ ወደ አእምሮዬ የመጣው እኮ አሁን በቅርብ እዚሁ አንቺ ቤት ሆኜ ነው።"
"አትለኝም...እየቀለድክ መሆን አለበት?"
"የእውነቴን ነው፡፡ ወደ ኢትዬጰያ ስመጣ የምኖርበት የህይወት አላማ የሚኖር ከሆነ በስክነትና በመረጋጋት ውስጥ ሆኜ ለመፈለግ ነበረ...እና የዛሬ ወር አካባቢ
እዚሁ አንቺ ቤት ሆኜ ሳውጠነጥን ነው ሀሳብ የመጣልኝ። ስለዚህ ዝርዝሩን ገና አሜሪካ ከሄድኩ በኃላ ነው የተወሰኑ ጥናቶችን በማድረግ የምወስነው።"
‹‹እሺ ገባኝ ..ግን ለእኔ ስትል አንድ ነገር አድርግ...››
‹‹ጠይቂኝ".
‹‹ ..ወደአሜሪካ የመሄድ ቀንህን በአንድ ወር አራዝመው..."
የተወሰነ እንደማሰብ አለና‹‹ጥሩ እሺ አራዝመዋለሁ...እና ለአንድ ወር እንዴት አድርገሽ ልትንከባከቢኝ ነው ያሰብሽው?››
‹‹እርግጠኛ ሁን …አሪፍ የሚባል ጊዜ እንድታሳልፍ አደርጋለሁ…››
‹‹እኮ እንዴት እንዴት አድርገሽ..?››
‹‹በመጀመሪያ አሰላ ወስድሀለሁ...ከምወዳት እንጀራ እናቴና ከወንድሜ ጋር አስተዋውቅሀለው...ቀጥሎ ደሴ እንሄዳለን?"
የደሴን ድምፅ ሲሰማ ደነገጠ "ምን ..?ደሴ? ምን ለመስራት?"
"ቤተሠቦችህን ሳታይ በምንም አይነት መንገድ መሄድ የለብህም..እነሱ በአሁኑ ጊዜ በምድር ላይ የቀሩህ የቅርብህ የሆኑ ሰዎች ናቸው።እንዳልከው እነሱን ማግኘት የማትፈልገው የሚጠይቁህን ጥያቄ መመለስ ፈርተህ ብቻ አይመስለኝም?"
በገረሜታ አፍጥጦ እያያት ‹‹›.እና ለምን ይመስልሻል?"
"ዳግመኛ የእኔ የምትላቸውን ሰዎች ስትነጠቅ ላለማየት ከለህ ፍራቻ ነው። ጨለማውን እየሸሸህ ነው።በጭለማው ሰንጥቀህ ካላለፍክ ደግሞ ብርሀን የሚባል ነገር አታይም…"
"ዋው...የስነ-ልቦና ባለሞያዎችን ታስንቂ የለ እንዴ?"
"አዎ... በበሽታዬ የተነሳ ከእነሡ ጋር አመታትን አሳለፍኩ እኮ ..አሁን አሁን እንደእነሡ ማሰብ ጀምሬለሁ።"
‹‹..እሱን በደንብ እያየሁ ነው…ግን ነገሩ እንዳልሽው ቀላል አይደለም.."
‹‹ይሄውልህ ቀናው እኔ ካንተ አላውቅም… አንድ ጓደኛዬ ‹ሁሉም ድርጊቶች የአምላክን ፍቃድ ያገኙ ናቸው::››የሚል እምነት ነበረወ… ይሄ ጓደኛዬ ሀይማኖተኛ አይደለም…ማለቴ ማንኛውንም ሀይማኖት አይከተልም….ግን በእግዚያብሄር ያምናል..መንፈሳዊ ሰው እንደሆነም ይናገራል፡፡እና እሱ እኛ የሰው ልጆች የእግዚያብሄር ህልውና አንድ ቅንጣት ሴሎች ነን፡፡ከመወለዳችን በፊት የእግሩ ሴል ከሆንን ከተወለድን በኃላ ምን አልባት የእጆቹ ሴል ሆነን ሊሆን ይችላል.. ከሞትን በኃላ ደግሞ የጭንቅላቱ ወይም የፀጉሩ አንድ ቅንጣት ሴል ነው የምንሆነው…ስለዚህ ለእግዚያብሄር ከመወለዳችን በፊትም በተወለድን ጊዜም ሆነ ከሞታችን በኃላም ተመሳሳይ ዋጋ ነው ያለን… ቦታችን እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸን ካልሆነ በስተቀር ምንም የሚቀየር ነገር የለም…››
‹‹ይመስለኛል ጓደኛሽ ለማለት የፈለገው…ሞት በእግዚያብሄር ዘንድ ያለው ትርጉም እኛ እንደምናስበው አይደለም ለማለት መሰለኝ››
‹‹በትክክል….በቃ አሁን እንተኛ"
‹‹እሺ… ከመተኛታችን በፊት ግን አንድ ጥያቄ መልሺልኝ?›› "ምንድነው?"
"እናትሽ..ማለቴ እንጀራ እናትሽ ላንቺ ብላ የጀመረችውን ስራ ምንድነው?እስቲ ንገሪኝ"
"ምነው ሄደህ እስክታየው መጠበቅ አቃተህ..?እኔስ እንደሰርፕራይዝ እንዲታይልኝ ፈልጌ ነበር...ያው ከዚህ በፊት ታሪኬን ስተርክልህ ስለአባቴ አደጋ ነግሬህ ነበረ.. በመኪና አደጋ ሁለቱም እጀግሮቹን አጥቶ በዊልቸር ለአመታት ሲገፍ ኖሮ እንደሞተ...እና ድንቋ እናቴ ስንድ በተለያየ ምክንያት አደጋ ደርሷባቸው አካል ጉዳት ላይ የወደቁ ግን ደግሞ ለመታከምና ለማገገም የፋይናንስ አቅም የሌላቸውን ጉዳተኞች እቤት በመከራየት ተንከባካቢ ቀጥራ ሀኪም ቤት እያመላለሰች ትንከባከባቸዋለች ፡፡ሙሉ በሙሉ ድነው ህክምና የማይፈልጉበት ደረጃ ላይ ሲደርሱ የተሻለ ነገር ካገኙ መርቀዋትና ተሰናብተዋት ይሄዳሉ። እርግጥ ካላት አቅም አንፃር ለጊዜው አስር የሚሆኑ ሰዎችን ነው የያዘችው..እኔ አቅሜን አጠናክሬ ስሄድ እስከመቶ ሰው መቀበልና መንከባከብ ምችል ይመስለኛል..በሂደት ደግሞ ፈንድ በማፈላለግ…እያስፋፋሁት ሄዳለሁ…..ያን በማድረጌ ምን አልባት ባለፉት አስር አመታት ውስጥ የሰራዋቸውን ቆሻሻ ስራዎች እግዚያብሄር ይቅር ይለኝ ይሆናል፡፡በዛ ላይ ደግሞ ከአባቴ የሙት መንፈስ ጋር ያለኝን ቀረቤታ
አጠብቅበታለሁ…እያንዳንዱን አካል ጉዳተኛ ስንከባከብ አባቴን እንደተንከባከቡኩ ነው ሚሰማኝ..እሱም ባለበት ሰማይ ቤት ሆኖ ይደሰትብኝ ይሆናል፡፡››
‹‹የሚገርም ነው..ምን አልባት እኔና አንቺ መገናኘታችን እንዲሁ በዘፈቀደ የሆነ ነገር አይመስለኝም…የሆነ ታላቅ ህይወት ምስጢራዊ ተልዕኮ ያለው ሊሆን ይችላል፡፡››
‹‹አልገባኝም››
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ጥዋት አንድ ሰዓት ተኩል ሲል ሁሉም ከእንቅልፋቸው ተነስተው ሳሎን በረንዳ ላይ ቁርስ ለመብላት ጠረጴዛ ከበው ተቀምጠዋል፡፡
ሰሎሜ ከሰራተኛዋ ጋር ተጋግዛ ቁርስ ለመስራት 11፡30 ላይ ነበር አልጋዋን ለቃ የተነሳቸው፡፡እርግጥ ማታ ሰባት ሰዓት አካባቢ ወደመኝታዋ እንዳመራች ቀኑን ሙሉ ስትደክም ስለዋለች ወዲያው ነበር እንቅልፍ የወሰዳት…ቢሆንም ከ3 ሰዓት በላይ መተኛት አልቻለችም፡፡አስር ሰዓት ላይ ሙሉ በሙሉ ነቅታ ግን ደግሞ እዛው አልጋዋ ላይ ጀርባውን ሰጥቷት ከተኛው ባሏ ጎን በጀርባዋ ተንጋላ በመተኛት…የባጥ የቆጡን ስታብሰለስል ነበር፡፡ አንድን አውጥታ ሌላውን ስታወርድ ከቆየች በኃላ 11፡30 ሲሆን ተነስታ ወደኪችን ገባች፡፡ሰራተኛዋ ቀድማት ተነስታ ቁርስ ለመስራት ሽንኩርት ስትከታትፍ ነበር ያገኘቻት፡፡ከዛ እየተጋገዙ ሰሩና የሚፈልጉትን ቁርስ አንድ ሰዓት ላይ ጥንቅቅ አድርገው ሰርተው ጨረሱ…፡፡ወንዶቹ ተነስተው እና ተጣጥበው ጠረጴዛው ዙሪያ አስኪቀርቡ አንድ ሰዓት ተኩል ሆኖ ነበር፡፡ …ሁለት ሰዓት ላይ የቁርስ ፕሮግራሙ ሙሉ በሙሉ ተጠናቀቀ፡፡
‹‹ምድረ ስራ ፈት….እኔ እንግዲህ የመንግስት ኃላፊነት ያለብኝ ሰው ነኝ ፣ወደስራ ልሔድ ነው፡፡››አለ አለማየሁ፡፡
‹‹ስማ ሀገሪቱ እያደገች ያለችው በመንግስት ሰራተኞች ብቃትና ትጋት አይደለም እኮ…››አላዛር ነው የመለሰለት፡፡
‹‹ታዲያ በማን ነው?››
‹‹በእኛ በግል ባለሃብቶች ትጋትና ልፋት ነው፡፡›› አላዛር መለሰ፡፡
‹‹ታዲያ ምን ይሁን እያልክ ነው?››
‹‹ስራ ያለብህ አንተ ብቻ አይደለህም..እኔም ስራ አለብኝ ለማለት ነው››
‹‹አውቃለሁ…አንተ ግን አረፋፍደህ ባሰኘህ ሰዓት መግባት ትችላልህ ብዬ ነው››
‹‹አይ …ማርፈድ የስፍና ምልክት ነው ይባል የለ..አብረን እንውጣ፣ቢሮህ አድርሼህ ወደስራ ገባለሁ፡፡››
‹‹እንዴ የእኔ ቢሮ ቄራ ያንተ ቢሮ አራትኪሎ ዙሪያ ጥምዝ እኮ ነው››
‹‹ችግር የለውም…››ብሎ ከመቀመጫው ተነሳ..አለማየሁም ተከትሎት ተነሳ፡፡
‹‹እና ጥላችሁን ልትሄዱ ነው?››ሁሴን ጠየቀ
‹‹ምንም ማድረግ አንችልም..ሁለት ሁለት ተካፈልን ማለት ነው…››
‹‹ምሳ ሰዓት ትመጣላችሁ እንዴ?››ሰሎሜ ሁቱም ላይ ተራ በታራ አይኖቾን እንከባለለች ጠየቀች፡፡
እኔ እየዞርኩ ሳይቶችን የማይበት ቀን ስለሆነ ምመጣ አይመስለኝም..ምን አልባት ኩማንደር››
‹‹አይ እኔም አልችልም…ዲያስፖራው እሷ ካስደበረችህ ግን ራይድ ታክሲ ተሳፍረህ ቢሮ ድረስ ከች በል››
‹‹አንተ ፣እንዴት እንዴት ነው የምታስበኝ …?እኔ የማስደብር ሰው ነኝ?››
‹‹አይ ነገሩን ነው ያልኩት››
አላዛር‹‹በሉ ሄደናል…ማታ ተያይዘን እንመጣለን››አለና ፊቱን አዙሮ መንገዱን ቀጠለ
‹‹እሺ ሞቅ ሞቅ አድርገን እንጠብቃችኃለን››አለች ሰሎሜ ፡፡
አላዛር እና ኩማንደሩ መኪና ውስጥ ገብተው የጊቢውን በራፍ ዘበኛው ከፍቶላቸው ወጥተው ሲሄዱ ሁለቱም በትኩረት እየተመለከቷቸው ነበር፡፡?
‹‹የማየው ነገር ሁሉ ህልም ህልም እየመሰለኝ ነው››አለ ሁሴን
‹‹ምኑ?››
‹‹የአራታችን ከአመታት በኃላ እንዲህ አንድ ላይ መሰባሰብ››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው…መቼም ይሆናል ብዬ አስቤው አላውቅም ነበር….በተለይ አንተ ወደሀገር ተመልሰህ ትመጣልህ ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር››
ትኩር ብሎ እያያት‹‹ለምን?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ወደዚህ እንድትመጣ የሚያደርግ ምክንያት የለህማ››
‹‹ተሳስተሻል…አንቺ እስካለሽ ምክንያት አለኝ ማለት ነው››
ያሰበችውን መልስ ከአንደበቱ አውጥቶ እንዳይነግራት በመፍራትና ደግሞም በተመሳሳይ ጊዜ የሚለውን ለመስማት መጓጓት በሚታይበት ግራ በተጋባ ስሜት ‹‹አንቺ ስትል…ሶስታችንንም ለማለት ነው አይደል…?የልጅነት ጓደኞችህን?››
‹‹አዎ ..የአንቺ ግን በተለየ ነው…ሶስታችንም እናፈቅርሽ እንደነበር ታውቂያለሽ አይደል?››
‹‹ይሄ ነገር እውነት ነው እንዴ…?በቀደም አሌክስ እንደዚህ ሲለኝ ሙሉ በሙሉ አላመንኩትም ነበር…ዛሬ አንተ ደገምከው››
‹አይ እወነቱን ነው..ህፃን ሆነን ጀምሮ የሶስታችንም የወደፊት ምኞታንና እቅዳችን አንቺን ማግባት ነበር..››
‹‹የህፃንነት ምኞታችሁ ነዋ..ስትጎረምሱ ግን ተዋችሁት..እንደዛ ነው አይደል?››
‹‹አይ ተሳስተሻል..ስንጎረምስ እንደውም የበለጠ እያፈቀርንሽ..የበለጠ እየተራብንሽ ነው የሄድነው…፡፡››
የምትመልሰው መልስ ስለጠፋት ዝም አለች…..
‹‹ምነው ሶስታችንም እንደምናፈቅርሽ ስላወቅሽ ደበረሽ….?ማለት ከዳተኛ ጓደኞች መስለን ታየንሽ?››
‹‹አይ ..ማንኛዋም ሴት እኮ በመፈቀሯ አይደብራትም..እንደውም ኩራትና ደስታ ነው የሚሰማት…ግን ያልተዋጠልኝ የምትሉትን ያህል የምታፈቅሩኝ ከሆነ ለምን ጥላችሁኝ ተበታተናችሁ…አብሮኝ አስከመጨረሻው ከጎኔ የነበረው አላዛር ነው…እናም አፈቅርሻለው ቢለኝ የማምነው እሱን ነው፡፡››ስትል በእውነት የምታምንበትን ነገር ነገረችው፡፡
‹‹እዛ ላይ ትክክል ነሽ…የአሌክስን አላውቅም …እኔ ግን ያው እንደምታውቂው ከዩኒቨርሲቲ ልመረቅ ጥቂት ወራት ሲቀረኝ አንድ የቀረችኝ ብቸኛ ዘመድ እናቴ ሞተች..ያ በጣም ነበር ያበሳጨኝ..እና በዛ ስሜት ላይ እያለው ነበር እስኮላሩን ያገኘሁት…ያ ለእኔ ታላቅ እድል ነበር..አሻፈረኝ ብዬ የማልገፋው እድል..ምክንያቱም ምንም የሚረዳኝ ሌላ ይቅር የኮፒ ሳንቲም የሚሰጠኝ ዘመድ አልነበረኝም፡፡ለትምህርቴ ያለኝን ፍቅር ደግሞ የምታውቂው ነው…እና እድሉን ሳገኝ በደስታ ነበር የተቀበልኩት..ያንን ስቀበል አንቺን ያሳጣኛል የሚል ምንም አይነት ጥርጣሬ አልነበረኝም…መጀመሪያውኑ እኔ ከሁለቱ ጓደኞቼ በትምህርት የተሻልኩ በመሆኑ እኔን እንደምትመርጪ በእርግጠኝነት አምን ነበር..የውጭ እድል ሳገኝ ደግሞ በራስ መተማመኔ የበለጠ ጨመሮ ነበር፡፡››
‹‹ይገርማል ..ወንዶች ስትባሉ ሁላችሁም ጅሎች ናችሁ ማለት ነው?እንዴት እንደዛ ልታስብ ቻልክ… ?ከሄድክ በኃላ እኮ ለረጅም ጊዜ ግንኙነት አልነበረንም..ተመልሰህ እንደምትመጣ እንኳን አላውቅም ነበር…እንደው እንደምታፈቅረኝ አውቄ ላንተ ፍላጎት ቢኖረኝ እንኳን እንዴት ልጠብቅህ እችላለሁ?፡፡
‹‹ነይ እስኪ የሆነ ነገር ላሳይሽ?››ብሎ ከተቀመጠበት ..ተነሳ፡፡
‹‹ምንድነው?››ግራ በመጋባት ጠየቀችው፡፡
‹‹ዝም ብለሽ ተከተይኝ›› አለና እጇን ይዞ እየጎተተ ወዳረፈበት መኝታ ክፍል ወሰዳት…‹‹በገዛ ቤትሽ ልጋብዝሽ ተቀመጭ››አላት፡፡
አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
ግድግዳውን ተጠግተው ከተቀመጡ ሁለት ሻንጣዎች ወደአንደኛው ሄደና ዚፑን ከፈተው…አንድ አነስተኛ መጠን ያለው ላፕቶፕ አወጣና ወደእሷ ቀረበ ከጎና ተቀመጠና ላፕቶፑን ከፈተው…. ከዛ ኤሜል ከፈተና
‹‹አየሽ ይሄን ኤሜል››
ወደእሱ ጠጋ ብላ አየችው
salome2013@gmail.com ይላል
ግራ በመጋባት በትኩረት አየችው፡፡
‹‹ምንድነው ..?አልገባኝም››
‹‹ወደ እንግሊዝ ከሄዱክ ከተረጋጋው በኃላ ደውዬ ላገኝሽ ሞክሬ ነበር..ስልክሽ ግን አይሰራም..አላዛርን ስጠይቀው..ስልኳ ጠፍቶባታል ..አዲስ ቁጥር ደግሞ ገና አላወጣችም አለኝ፡፡ከዛ ኢሜልሽን እንዲልክልኝ የጠየቅኩት…እና ይሄንን ኤሜል ላከልኝ››
‹‹ግን እኮ ይሄ የእኔ ኢሜል አይደለም››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ጥዋት አንድ ሰዓት ተኩል ሲል ሁሉም ከእንቅልፋቸው ተነስተው ሳሎን በረንዳ ላይ ቁርስ ለመብላት ጠረጴዛ ከበው ተቀምጠዋል፡፡
ሰሎሜ ከሰራተኛዋ ጋር ተጋግዛ ቁርስ ለመስራት 11፡30 ላይ ነበር አልጋዋን ለቃ የተነሳቸው፡፡እርግጥ ማታ ሰባት ሰዓት አካባቢ ወደመኝታዋ እንዳመራች ቀኑን ሙሉ ስትደክም ስለዋለች ወዲያው ነበር እንቅልፍ የወሰዳት…ቢሆንም ከ3 ሰዓት በላይ መተኛት አልቻለችም፡፡አስር ሰዓት ላይ ሙሉ በሙሉ ነቅታ ግን ደግሞ እዛው አልጋዋ ላይ ጀርባውን ሰጥቷት ከተኛው ባሏ ጎን በጀርባዋ ተንጋላ በመተኛት…የባጥ የቆጡን ስታብሰለስል ነበር፡፡ አንድን አውጥታ ሌላውን ስታወርድ ከቆየች በኃላ 11፡30 ሲሆን ተነስታ ወደኪችን ገባች፡፡ሰራተኛዋ ቀድማት ተነስታ ቁርስ ለመስራት ሽንኩርት ስትከታትፍ ነበር ያገኘቻት፡፡ከዛ እየተጋገዙ ሰሩና የሚፈልጉትን ቁርስ አንድ ሰዓት ላይ ጥንቅቅ አድርገው ሰርተው ጨረሱ…፡፡ወንዶቹ ተነስተው እና ተጣጥበው ጠረጴዛው ዙሪያ አስኪቀርቡ አንድ ሰዓት ተኩል ሆኖ ነበር፡፡ …ሁለት ሰዓት ላይ የቁርስ ፕሮግራሙ ሙሉ በሙሉ ተጠናቀቀ፡፡
‹‹ምድረ ስራ ፈት….እኔ እንግዲህ የመንግስት ኃላፊነት ያለብኝ ሰው ነኝ ፣ወደስራ ልሔድ ነው፡፡››አለ አለማየሁ፡፡
‹‹ስማ ሀገሪቱ እያደገች ያለችው በመንግስት ሰራተኞች ብቃትና ትጋት አይደለም እኮ…››አላዛር ነው የመለሰለት፡፡
‹‹ታዲያ በማን ነው?››
‹‹በእኛ በግል ባለሃብቶች ትጋትና ልፋት ነው፡፡›› አላዛር መለሰ፡፡
‹‹ታዲያ ምን ይሁን እያልክ ነው?››
‹‹ስራ ያለብህ አንተ ብቻ አይደለህም..እኔም ስራ አለብኝ ለማለት ነው››
‹‹አውቃለሁ…አንተ ግን አረፋፍደህ ባሰኘህ ሰዓት መግባት ትችላልህ ብዬ ነው››
‹‹አይ …ማርፈድ የስፍና ምልክት ነው ይባል የለ..አብረን እንውጣ፣ቢሮህ አድርሼህ ወደስራ ገባለሁ፡፡››
‹‹እንዴ የእኔ ቢሮ ቄራ ያንተ ቢሮ አራትኪሎ ዙሪያ ጥምዝ እኮ ነው››
‹‹ችግር የለውም…››ብሎ ከመቀመጫው ተነሳ..አለማየሁም ተከትሎት ተነሳ፡፡
‹‹እና ጥላችሁን ልትሄዱ ነው?››ሁሴን ጠየቀ
‹‹ምንም ማድረግ አንችልም..ሁለት ሁለት ተካፈልን ማለት ነው…››
‹‹ምሳ ሰዓት ትመጣላችሁ እንዴ?››ሰሎሜ ሁቱም ላይ ተራ በታራ አይኖቾን እንከባለለች ጠየቀች፡፡
እኔ እየዞርኩ ሳይቶችን የማይበት ቀን ስለሆነ ምመጣ አይመስለኝም..ምን አልባት ኩማንደር››
‹‹አይ እኔም አልችልም…ዲያስፖራው እሷ ካስደበረችህ ግን ራይድ ታክሲ ተሳፍረህ ቢሮ ድረስ ከች በል››
‹‹አንተ ፣እንዴት እንዴት ነው የምታስበኝ …?እኔ የማስደብር ሰው ነኝ?››
‹‹አይ ነገሩን ነው ያልኩት››
አላዛር‹‹በሉ ሄደናል…ማታ ተያይዘን እንመጣለን››አለና ፊቱን አዙሮ መንገዱን ቀጠለ
‹‹እሺ ሞቅ ሞቅ አድርገን እንጠብቃችኃለን››አለች ሰሎሜ ፡፡
አላዛር እና ኩማንደሩ መኪና ውስጥ ገብተው የጊቢውን በራፍ ዘበኛው ከፍቶላቸው ወጥተው ሲሄዱ ሁለቱም በትኩረት እየተመለከቷቸው ነበር፡፡?
‹‹የማየው ነገር ሁሉ ህልም ህልም እየመሰለኝ ነው››አለ ሁሴን
‹‹ምኑ?››
‹‹የአራታችን ከአመታት በኃላ እንዲህ አንድ ላይ መሰባሰብ››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው…መቼም ይሆናል ብዬ አስቤው አላውቅም ነበር….በተለይ አንተ ወደሀገር ተመልሰህ ትመጣልህ ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር››
ትኩር ብሎ እያያት‹‹ለምን?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ወደዚህ እንድትመጣ የሚያደርግ ምክንያት የለህማ››
‹‹ተሳስተሻል…አንቺ እስካለሽ ምክንያት አለኝ ማለት ነው››
ያሰበችውን መልስ ከአንደበቱ አውጥቶ እንዳይነግራት በመፍራትና ደግሞም በተመሳሳይ ጊዜ የሚለውን ለመስማት መጓጓት በሚታይበት ግራ በተጋባ ስሜት ‹‹አንቺ ስትል…ሶስታችንንም ለማለት ነው አይደል…?የልጅነት ጓደኞችህን?››
‹‹አዎ ..የአንቺ ግን በተለየ ነው…ሶስታችንም እናፈቅርሽ እንደነበር ታውቂያለሽ አይደል?››
‹‹ይሄ ነገር እውነት ነው እንዴ…?በቀደም አሌክስ እንደዚህ ሲለኝ ሙሉ በሙሉ አላመንኩትም ነበር…ዛሬ አንተ ደገምከው››
‹አይ እወነቱን ነው..ህፃን ሆነን ጀምሮ የሶስታችንም የወደፊት ምኞታንና እቅዳችን አንቺን ማግባት ነበር..››
‹‹የህፃንነት ምኞታችሁ ነዋ..ስትጎረምሱ ግን ተዋችሁት..እንደዛ ነው አይደል?››
‹‹አይ ተሳስተሻል..ስንጎረምስ እንደውም የበለጠ እያፈቀርንሽ..የበለጠ እየተራብንሽ ነው የሄድነው…፡፡››
የምትመልሰው መልስ ስለጠፋት ዝም አለች…..
‹‹ምነው ሶስታችንም እንደምናፈቅርሽ ስላወቅሽ ደበረሽ….?ማለት ከዳተኛ ጓደኞች መስለን ታየንሽ?››
‹‹አይ ..ማንኛዋም ሴት እኮ በመፈቀሯ አይደብራትም..እንደውም ኩራትና ደስታ ነው የሚሰማት…ግን ያልተዋጠልኝ የምትሉትን ያህል የምታፈቅሩኝ ከሆነ ለምን ጥላችሁኝ ተበታተናችሁ…አብሮኝ አስከመጨረሻው ከጎኔ የነበረው አላዛር ነው…እናም አፈቅርሻለው ቢለኝ የማምነው እሱን ነው፡፡››ስትል በእውነት የምታምንበትን ነገር ነገረችው፡፡
‹‹እዛ ላይ ትክክል ነሽ…የአሌክስን አላውቅም …እኔ ግን ያው እንደምታውቂው ከዩኒቨርሲቲ ልመረቅ ጥቂት ወራት ሲቀረኝ አንድ የቀረችኝ ብቸኛ ዘመድ እናቴ ሞተች..ያ በጣም ነበር ያበሳጨኝ..እና በዛ ስሜት ላይ እያለው ነበር እስኮላሩን ያገኘሁት…ያ ለእኔ ታላቅ እድል ነበር..አሻፈረኝ ብዬ የማልገፋው እድል..ምክንያቱም ምንም የሚረዳኝ ሌላ ይቅር የኮፒ ሳንቲም የሚሰጠኝ ዘመድ አልነበረኝም፡፡ለትምህርቴ ያለኝን ፍቅር ደግሞ የምታውቂው ነው…እና እድሉን ሳገኝ በደስታ ነበር የተቀበልኩት..ያንን ስቀበል አንቺን ያሳጣኛል የሚል ምንም አይነት ጥርጣሬ አልነበረኝም…መጀመሪያውኑ እኔ ከሁለቱ ጓደኞቼ በትምህርት የተሻልኩ በመሆኑ እኔን እንደምትመርጪ በእርግጠኝነት አምን ነበር..የውጭ እድል ሳገኝ ደግሞ በራስ መተማመኔ የበለጠ ጨመሮ ነበር፡፡››
‹‹ይገርማል ..ወንዶች ስትባሉ ሁላችሁም ጅሎች ናችሁ ማለት ነው?እንዴት እንደዛ ልታስብ ቻልክ… ?ከሄድክ በኃላ እኮ ለረጅም ጊዜ ግንኙነት አልነበረንም..ተመልሰህ እንደምትመጣ እንኳን አላውቅም ነበር…እንደው እንደምታፈቅረኝ አውቄ ላንተ ፍላጎት ቢኖረኝ እንኳን እንዴት ልጠብቅህ እችላለሁ?፡፡
‹‹ነይ እስኪ የሆነ ነገር ላሳይሽ?››ብሎ ከተቀመጠበት ..ተነሳ፡፡
‹‹ምንድነው?››ግራ በመጋባት ጠየቀችው፡፡
‹‹ዝም ብለሽ ተከተይኝ›› አለና እጇን ይዞ እየጎተተ ወዳረፈበት መኝታ ክፍል ወሰዳት…‹‹በገዛ ቤትሽ ልጋብዝሽ ተቀመጭ››አላት፡፡
አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
ግድግዳውን ተጠግተው ከተቀመጡ ሁለት ሻንጣዎች ወደአንደኛው ሄደና ዚፑን ከፈተው…አንድ አነስተኛ መጠን ያለው ላፕቶፕ አወጣና ወደእሷ ቀረበ ከጎና ተቀመጠና ላፕቶፑን ከፈተው…. ከዛ ኤሜል ከፈተና
‹‹አየሽ ይሄን ኤሜል››
ወደእሱ ጠጋ ብላ አየችው
salome2013@gmail.com ይላል
ግራ በመጋባት በትኩረት አየችው፡፡
‹‹ምንድነው ..?አልገባኝም››
‹‹ወደ እንግሊዝ ከሄዱክ ከተረጋጋው በኃላ ደውዬ ላገኝሽ ሞክሬ ነበር..ስልክሽ ግን አይሰራም..አላዛርን ስጠይቀው..ስልኳ ጠፍቶባታል ..አዲስ ቁጥር ደግሞ ገና አላወጣችም አለኝ፡፡ከዛ ኢሜልሽን እንዲልክልኝ የጠየቅኩት…እና ይሄንን ኤሜል ላከልኝ››
‹‹ግን እኮ ይሄ የእኔ ኢሜል አይደለም››
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
==================
....‹‹አሁንማ ያንቺ እንዳልሆነ አውቄያለሁ…በወቅቱ ግን የእሷ ነው ብሎ ስለላከልኝ ..ያንቺ በመሆኑ ምንም ጥርጣሬ አልነበረኝም..እናም በየጊዜው ደብዳቤ እፅፍልሽ ነበር፡፡ከአንቺም መልስ ለማግኘት አመታትን በናፍቆት ጠብቄያለሁ፡፡
‹‹ታዲያ ኢሜሉ የእኔ እንዳልሆነ እና ምትፅፍልኝ ደብዳቤዎች እንዳልደረሱኝ እንዴት ልታውቅ ቻልክ፡፡››
‹‹ከአላዛር ጋር ከተጋባችሁ ከአንድ ወር በኃላ በዚሁ ኢሜል መልስ ፃፈልኝ..መጀመሪያ ያንቺ መስሎኝ ፈንጥዤ ነበር …ሳነበው ግን የእሱ ነበር .. እንቺ አንብቢው››አለና ከፍቶ ሰጣት ፡፡
በጣም በመገረምና ምን ብሎ እንደፃፈለት ለማወቅ በመጎጎት ላፕቶፑን ተቀበለችውና ጭኗ ላይ አስቀምጣ ማንበብ ጀመረች፡፡
የልጅነት ጎደኛዬ ሁሴን እንዴት ነህ…?.የሰው ሀገር ኑሮ እንዴት ይዞኸል?እኔ በጣም ደህና ነኝ፡፡
ይሄንን ደብዳቤ ልፅፍልህ የተነሳሁት ይቅርታ እንድታደርግልኝ ለመጠየቅ ስለፈለኩ ነው፡፡የሰራሁት ነገር አግባብ ይሁን አይሁን አላውቅም፡፡ግን ደግሞ ደጋግሜ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ብገባ ተመሳሳዩን ነው የማደርገው፡እሰክዛሬ ለሰሎሜ እንዲደርሳት ስትልካቸው የነበሩ ኢሜሎች በአጠቃላይ ለእሷ አልደረሷትም….ምክንያቱም የምትልክበት አድራሻ የእሷ ነው ብዬ ብልክልህም እውነታው ግን በእሷ ስም የከፈትኩት እኔ ነኝ..እሷ ስለዚህ የኢሜል አድራሻ ምንም የምታውቀው ነገር የለም ፡፡ወንድሜ የምትፅፍላትን ደብዳቤ እንድታነበው ኢሜሉን ልሰጣት ያልቻልኩት ላወዛግባት ስላልፈለኩ ነው፡፡አየህ አንተም ሆንክ አሌክስ እዚህ አጠገቧ የላችሁም፡፡ስለዚህ እሷን በተመለከተ ከአመታት በፊት እርስ በርስ የገባነው ቃልኪዳን ተፈፃሚ ሊሆን አይችም…ከህፃንነታችን እስከዚህን ቀን ድረስ አብሬያት በብቸኝነት መዝለቅ የቻልኩት እኔ ብቻ ነኝ..የዚህንም ፍሬ አሁን ልቆርጥ ነው፡፡በቀደም እቴቴ ጋር እሷን ለማግባት ሽማግሌ ልኬ እሺ ተብያለሁ…ምን አልባትም ይሄ የኢሜል መልዕክት በምታነብበት ጊዜ እኔና እሷ ታጋብተን ባልና ሚስት በመባል አንድ ቤት ገብተን ይሆናል፡፡ለዛ ነው አሁን እውነታውን ልነግርህ የፈለኩት፡፡ይሄንን ጉዳይ ሰሎሜ አታውቅም፡፡ከፈለክ ግን ደስ ባልህ ጊዜ ልትነግራት ትችላለህ፡፡ከአሁን በኋላ የእኔ ስለሆነችም እንዳታገኛት እንቅፋት ልሆንህ እልፈልግም…ቢያንስ ጓደኛዋ ሆኖ የመቀጠል መብት አለህ፡፡ለዛ ነው ቀጥታ ስልክ ቁጥሯን በዚህ የኢሜል መልዕክት ላይ የላኩልህ፡፡
በል ወንድሜ ቅር በተሰኘህብኝ ነገር ሁሉ ይቅርታህን ጠይቃለው….የዘላለም ጓደኛህ አላዛር ነኝ፡፡››ይላል፡፡
የምታነበውን ማመን ነው ያቃታት፡፡ምን አይነት ምላሽ ሁሉ መስጠት እንዳለባት ማወቅ አልቻለችም፡፡
‹‹እነዚህ በዚህ የኢሜል አድራሻ ላንቺ የላኳቸው መልዕክቶች አሁን ጥቅም የሌላቸው ና ጊዜያቸውም ያለፈባቸው ቢሆኑም ያንቺው ናቸው…ቢያንስ በወቅቱ ስለአንቺ ምን አስብ እንደነበረና ምን ብዬሽም እንደነበረ ያስረዳሉ….ላፕቶፑን ውሰጄና ለማንበብ ዝግጁ በምትሆኚበት ጊዜ አንብቢያቸው››› አላት፡፡
ዝም ብላ እጇ ላይ ያለውን የተከፈተ ላፕቶፕ አጥፋ ዘጋችና ከተቀመጠችበት ተነሳች….‹‹አራት ሰዓት አካባቢ ወጣ እንላለን….እስከዛ አረፍ በል….››ብላው ከእሱ መልስ ሳትጠብቅ ላፕቶፑን ይዛ ቀጥታ ክፍሉን ለቃ ወጥታ ወደ ራሷ መኝታ ክፍል አመራች…ክፍሉን ከፍታ በቁሟ ነው አልጋዋ ላይ የተዘረረችው፡፡ኢሜሎቹን አሁን ከፍታ ለማንበብ እና ሌላ አይነት ውዥንብር ውስጥ እራሷን ለመሰንቀር አልፈለገችም…ተንጠራራችና ላፕቶፑን ኮመዲኖ ላይ አስቀመጠችው፡፡
‹‹በወቅቱ ሶስትም እንደሚያፈቅሩኝ ባውቅ ኖሮ ማንኛቸውን መርጥ ነበር?››እስከዛሬ አስባ የማታውቀውን ጥያቄ እራሷን ጠየቀች፡፡
‹‹ሶስቱንም በወጣትእናታቸው ምን እንደሚመስሉ …አቋማቸውን፤ ፀባያቸውን ፣የወደፊት ተስፋቸውንና ጉድለታቸውን መዘነች…..ልቧ አልማየሁ ላይ ተንጠልጥሎ ቀረባት…ግን ያ የሆነው በምክንያት ተመዘዝኖ በልጦ ስለተገኘ አይደለም….ብቻ በማታውቀው ምክንያት አንጀቷ በተለየ ሁኔታ ከልጅነታቸው ጀምሮ ለእሱ እንደሚንሰፈሰፍ ታውቃለች…ከሶስቱም ጋር ስትሆን ደስታና ምቾት እንደሚሰማት ታውቃላች ከእሱ ጋር ስትሆን ግን የበለጠ ድልቅቅ ያለ የመዝናናት ስሜት ነው የሚሰማት፡፡በሌላ ቋንቋ ለመግለፅ…ሶስቱም ጓደኞቾ ለእሷ ቤቷ ናቸው፡፡ግን ደግሞ አላዛርና ሁሴን ሳሎኗ ሲሆኑ..አላዛር ግን ጋደም ብላ እራሷን የምታድስበት….እርቃኑዋን ሆና ልብሷን የምትቀይርበትና የምትዋዋብበት የምቾቷ መጨረሻ ምሽግ የሆነው መኝታ ቤቷ ማለት ነው…እሱን እንደዛ ነው የምታስበው….ለዛም ነው እንደሚያፈቅራት እንኳን ሳታውቅ ጥሏት በመሄዱና ለስድስት አመት ከእሷ ጋር ያለውን ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ስላቆረጠ..ክፉኛ ተቀይማው ነበረው….፡፡
አላዛር 12 ሰዓት ሲሆን ለአሌክስ ደወለለት›
‹‹ሄሎ ኮማንደር›››
‹‹ሄሎ አላዛር››
‹‹የት ነህ..ስራ ቦታ ነህ ወይስ ወጣህ?››
‹‹አይ ስራ ቦታ ነኝ….ምነው በሰላም?››
‹‹አይ ስራ ከጨረስክ መጥቼ ልውሰድህ ልልህ ነው፡፡››
‹‹ወደ የት?››
‹‹እንዴ ጥዋት ተነጋገርን አልነበር እንዴ..?ወደቤት ነዋ››
‹‹ዛሬ ቢያልፈኝ አይሻልም…?››
‹‹ኖኖ…እንደዛማ አይሆንም..አሁን ሰሎሜ ደውላልኝ አብረን እየመጣን ነው ብያታለው…ዲያስፖራውም ይጠብቀናል::››
‹‹በቃ እሺ…በቢሮ መኪና እራሴ መጣለሁ››
‹‹ለምን ..ሜክሲኮ አካባቢ ነው እኮ ያለሁት..ልምጣና አብረን እያወራን እንሄዳለን…..››
‹‹እሺ በቃ ና››አለና ስልኩን ዘጋው፡፡
‹‹ይሄ ሰውዬ ለምንድነው እንዲህ ሙጭጭ ያለብኝ?››ሢል ጠየቀ፡፡ነገረ ስራው ሁሉ ግራ እያጋባው ነው..መቼስ እንደዚህ የሚያደርገው የድሮ ጓደኛሞችን በአንድ ላይ በመሰብሰብ የድሮ ፍቅራችውን እንዲያገኙ ለማድረግ አይደለም..የሆነማ የተደበቀ ተልዕኮ አለው››ሲል አብሰለሰለ፡፡‹‹ይሄንንማ ፈልፍዬ እቅዱን ማግኘት ካልቻልኩ ምኑን ፖሊስ ሆንኩ?›› ሲል ፎከረ፡፡ከተቀመጠበት ተነሳና ከመስቀያ ላይ ጃኬቱን በማንሰት ለብሶ ከቢሮው ወጣ…የፖሊስ ጣቢያው ግቢ ውስጥ ወዲህ ወዲያ እየተንቀሳቀሰ አላዛርን መጠበቅ ጀመረ…ብዙ አላስጠበቀውም ..እንደደወለለት ፈጠን ብሎ ሄደና ገቢና ከጎኑ ተቀመጠ …ቦሌ ሚካኤል አካባቢ ወደሚገኘው መኖሪያ ቤቱ መንዳት ጀመረ….
‹‹ውሎ እንዴት ነበር?››አለማየሁ ነበር የጠየቀው፡፡
‹‹ያው እንደተለመደው ነው..አንተ ጋስ?››
‹‹እኔ ጋርም እንደዛው…››
ለተወሰነ ደቂቃ በሁለቱ መካከል ጥልቅ የሆነ ዝምታ ሰፈነ..በኋላ ግን ኩማንደሩ ዝምታው ሰበረው
‹‹ዛሬ ቤቴ ለማደር ነበር እቅዴ››
‹‹ቤት ብቻህን ምን ትሰራለህ…?አብረን ተሰብስበን ስንጫወት እናመሻለን››
‹‹እሺ እንዲህ ተሰብስበን መጫወት ለምደን በኃላስ…?
ማለት ስንበታተን…?አንተ ሚስትህን አቅፈህ በሞቀ ቤትህ ትቀራለህ..እኔ ሚስኪኑ ወደወንደላጤ ቤቴ ስመለስ በፊት ከማውቀው በተለየ ሁኔታ ቀዝቅዞ ደባሪ ሆኖ እንደሚጠብቀኝ አታውቅም?››
‹‹ሚስትህን አቅፈህ በሞቀ ቤትህ ነው ያልከው?››
‹‹አዎ …ምነው››
‹‹አሽሙር አይደለም አይደል?››
‹‹እንተ ሰው ከመቼ ወዲህ ነው እንዲህ ተጠራጣሪና የሰው ንግግር መንዛሪ የሆንከው?››
‹‹እኔን እኮ የቆሰለ ነበር በለኝ…ማንኛውም ኮሽታ ያስደነብረኛል….››
‹‹አይዞኝ….ቁስልህ በቅርብ እንደሚጠግ እርግጠኛ ነኝ፡፡››
‹‹ልሄድ ነው››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
==================
....‹‹አሁንማ ያንቺ እንዳልሆነ አውቄያለሁ…በወቅቱ ግን የእሷ ነው ብሎ ስለላከልኝ ..ያንቺ በመሆኑ ምንም ጥርጣሬ አልነበረኝም..እናም በየጊዜው ደብዳቤ እፅፍልሽ ነበር፡፡ከአንቺም መልስ ለማግኘት አመታትን በናፍቆት ጠብቄያለሁ፡፡
‹‹ታዲያ ኢሜሉ የእኔ እንዳልሆነ እና ምትፅፍልኝ ደብዳቤዎች እንዳልደረሱኝ እንዴት ልታውቅ ቻልክ፡፡››
‹‹ከአላዛር ጋር ከተጋባችሁ ከአንድ ወር በኃላ በዚሁ ኢሜል መልስ ፃፈልኝ..መጀመሪያ ያንቺ መስሎኝ ፈንጥዤ ነበር …ሳነበው ግን የእሱ ነበር .. እንቺ አንብቢው››አለና ከፍቶ ሰጣት ፡፡
በጣም በመገረምና ምን ብሎ እንደፃፈለት ለማወቅ በመጎጎት ላፕቶፑን ተቀበለችውና ጭኗ ላይ አስቀምጣ ማንበብ ጀመረች፡፡
የልጅነት ጎደኛዬ ሁሴን እንዴት ነህ…?.የሰው ሀገር ኑሮ እንዴት ይዞኸል?እኔ በጣም ደህና ነኝ፡፡
ይሄንን ደብዳቤ ልፅፍልህ የተነሳሁት ይቅርታ እንድታደርግልኝ ለመጠየቅ ስለፈለኩ ነው፡፡የሰራሁት ነገር አግባብ ይሁን አይሁን አላውቅም፡፡ግን ደግሞ ደጋግሜ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ብገባ ተመሳሳዩን ነው የማደርገው፡እሰክዛሬ ለሰሎሜ እንዲደርሳት ስትልካቸው የነበሩ ኢሜሎች በአጠቃላይ ለእሷ አልደረሷትም….ምክንያቱም የምትልክበት አድራሻ የእሷ ነው ብዬ ብልክልህም እውነታው ግን በእሷ ስም የከፈትኩት እኔ ነኝ..እሷ ስለዚህ የኢሜል አድራሻ ምንም የምታውቀው ነገር የለም ፡፡ወንድሜ የምትፅፍላትን ደብዳቤ እንድታነበው ኢሜሉን ልሰጣት ያልቻልኩት ላወዛግባት ስላልፈለኩ ነው፡፡አየህ አንተም ሆንክ አሌክስ እዚህ አጠገቧ የላችሁም፡፡ስለዚህ እሷን በተመለከተ ከአመታት በፊት እርስ በርስ የገባነው ቃልኪዳን ተፈፃሚ ሊሆን አይችም…ከህፃንነታችን እስከዚህን ቀን ድረስ አብሬያት በብቸኝነት መዝለቅ የቻልኩት እኔ ብቻ ነኝ..የዚህንም ፍሬ አሁን ልቆርጥ ነው፡፡በቀደም እቴቴ ጋር እሷን ለማግባት ሽማግሌ ልኬ እሺ ተብያለሁ…ምን አልባትም ይሄ የኢሜል መልዕክት በምታነብበት ጊዜ እኔና እሷ ታጋብተን ባልና ሚስት በመባል አንድ ቤት ገብተን ይሆናል፡፡ለዛ ነው አሁን እውነታውን ልነግርህ የፈለኩት፡፡ይሄንን ጉዳይ ሰሎሜ አታውቅም፡፡ከፈለክ ግን ደስ ባልህ ጊዜ ልትነግራት ትችላለህ፡፡ከአሁን በኋላ የእኔ ስለሆነችም እንዳታገኛት እንቅፋት ልሆንህ እልፈልግም…ቢያንስ ጓደኛዋ ሆኖ የመቀጠል መብት አለህ፡፡ለዛ ነው ቀጥታ ስልክ ቁጥሯን በዚህ የኢሜል መልዕክት ላይ የላኩልህ፡፡
በል ወንድሜ ቅር በተሰኘህብኝ ነገር ሁሉ ይቅርታህን ጠይቃለው….የዘላለም ጓደኛህ አላዛር ነኝ፡፡››ይላል፡፡
የምታነበውን ማመን ነው ያቃታት፡፡ምን አይነት ምላሽ ሁሉ መስጠት እንዳለባት ማወቅ አልቻለችም፡፡
‹‹እነዚህ በዚህ የኢሜል አድራሻ ላንቺ የላኳቸው መልዕክቶች አሁን ጥቅም የሌላቸው ና ጊዜያቸውም ያለፈባቸው ቢሆኑም ያንቺው ናቸው…ቢያንስ በወቅቱ ስለአንቺ ምን አስብ እንደነበረና ምን ብዬሽም እንደነበረ ያስረዳሉ….ላፕቶፑን ውሰጄና ለማንበብ ዝግጁ በምትሆኚበት ጊዜ አንብቢያቸው››› አላት፡፡
ዝም ብላ እጇ ላይ ያለውን የተከፈተ ላፕቶፕ አጥፋ ዘጋችና ከተቀመጠችበት ተነሳች….‹‹አራት ሰዓት አካባቢ ወጣ እንላለን….እስከዛ አረፍ በል….››ብላው ከእሱ መልስ ሳትጠብቅ ላፕቶፑን ይዛ ቀጥታ ክፍሉን ለቃ ወጥታ ወደ ራሷ መኝታ ክፍል አመራች…ክፍሉን ከፍታ በቁሟ ነው አልጋዋ ላይ የተዘረረችው፡፡ኢሜሎቹን አሁን ከፍታ ለማንበብ እና ሌላ አይነት ውዥንብር ውስጥ እራሷን ለመሰንቀር አልፈለገችም…ተንጠራራችና ላፕቶፑን ኮመዲኖ ላይ አስቀመጠችው፡፡
‹‹በወቅቱ ሶስትም እንደሚያፈቅሩኝ ባውቅ ኖሮ ማንኛቸውን መርጥ ነበር?››እስከዛሬ አስባ የማታውቀውን ጥያቄ እራሷን ጠየቀች፡፡
‹‹ሶስቱንም በወጣትእናታቸው ምን እንደሚመስሉ …አቋማቸውን፤ ፀባያቸውን ፣የወደፊት ተስፋቸውንና ጉድለታቸውን መዘነች…..ልቧ አልማየሁ ላይ ተንጠልጥሎ ቀረባት…ግን ያ የሆነው በምክንያት ተመዘዝኖ በልጦ ስለተገኘ አይደለም….ብቻ በማታውቀው ምክንያት አንጀቷ በተለየ ሁኔታ ከልጅነታቸው ጀምሮ ለእሱ እንደሚንሰፈሰፍ ታውቃለች…ከሶስቱም ጋር ስትሆን ደስታና ምቾት እንደሚሰማት ታውቃላች ከእሱ ጋር ስትሆን ግን የበለጠ ድልቅቅ ያለ የመዝናናት ስሜት ነው የሚሰማት፡፡በሌላ ቋንቋ ለመግለፅ…ሶስቱም ጓደኞቾ ለእሷ ቤቷ ናቸው፡፡ግን ደግሞ አላዛርና ሁሴን ሳሎኗ ሲሆኑ..አላዛር ግን ጋደም ብላ እራሷን የምታድስበት….እርቃኑዋን ሆና ልብሷን የምትቀይርበትና የምትዋዋብበት የምቾቷ መጨረሻ ምሽግ የሆነው መኝታ ቤቷ ማለት ነው…እሱን እንደዛ ነው የምታስበው….ለዛም ነው እንደሚያፈቅራት እንኳን ሳታውቅ ጥሏት በመሄዱና ለስድስት አመት ከእሷ ጋር ያለውን ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ስላቆረጠ..ክፉኛ ተቀይማው ነበረው….፡፡
አላዛር 12 ሰዓት ሲሆን ለአሌክስ ደወለለት›
‹‹ሄሎ ኮማንደር›››
‹‹ሄሎ አላዛር››
‹‹የት ነህ..ስራ ቦታ ነህ ወይስ ወጣህ?››
‹‹አይ ስራ ቦታ ነኝ….ምነው በሰላም?››
‹‹አይ ስራ ከጨረስክ መጥቼ ልውሰድህ ልልህ ነው፡፡››
‹‹ወደ የት?››
‹‹እንዴ ጥዋት ተነጋገርን አልነበር እንዴ..?ወደቤት ነዋ››
‹‹ዛሬ ቢያልፈኝ አይሻልም…?››
‹‹ኖኖ…እንደዛማ አይሆንም..አሁን ሰሎሜ ደውላልኝ አብረን እየመጣን ነው ብያታለው…ዲያስፖራውም ይጠብቀናል::››
‹‹በቃ እሺ…በቢሮ መኪና እራሴ መጣለሁ››
‹‹ለምን ..ሜክሲኮ አካባቢ ነው እኮ ያለሁት..ልምጣና አብረን እያወራን እንሄዳለን…..››
‹‹እሺ በቃ ና››አለና ስልኩን ዘጋው፡፡
‹‹ይሄ ሰውዬ ለምንድነው እንዲህ ሙጭጭ ያለብኝ?››ሢል ጠየቀ፡፡ነገረ ስራው ሁሉ ግራ እያጋባው ነው..መቼስ እንደዚህ የሚያደርገው የድሮ ጓደኛሞችን በአንድ ላይ በመሰብሰብ የድሮ ፍቅራችውን እንዲያገኙ ለማድረግ አይደለም..የሆነማ የተደበቀ ተልዕኮ አለው››ሲል አብሰለሰለ፡፡‹‹ይሄንንማ ፈልፍዬ እቅዱን ማግኘት ካልቻልኩ ምኑን ፖሊስ ሆንኩ?›› ሲል ፎከረ፡፡ከተቀመጠበት ተነሳና ከመስቀያ ላይ ጃኬቱን በማንሰት ለብሶ ከቢሮው ወጣ…የፖሊስ ጣቢያው ግቢ ውስጥ ወዲህ ወዲያ እየተንቀሳቀሰ አላዛርን መጠበቅ ጀመረ…ብዙ አላስጠበቀውም ..እንደደወለለት ፈጠን ብሎ ሄደና ገቢና ከጎኑ ተቀመጠ …ቦሌ ሚካኤል አካባቢ ወደሚገኘው መኖሪያ ቤቱ መንዳት ጀመረ….
‹‹ውሎ እንዴት ነበር?››አለማየሁ ነበር የጠየቀው፡፡
‹‹ያው እንደተለመደው ነው..አንተ ጋስ?››
‹‹እኔ ጋርም እንደዛው…››
ለተወሰነ ደቂቃ በሁለቱ መካከል ጥልቅ የሆነ ዝምታ ሰፈነ..በኋላ ግን ኩማንደሩ ዝምታው ሰበረው
‹‹ዛሬ ቤቴ ለማደር ነበር እቅዴ››
‹‹ቤት ብቻህን ምን ትሰራለህ…?አብረን ተሰብስበን ስንጫወት እናመሻለን››
‹‹እሺ እንዲህ ተሰብስበን መጫወት ለምደን በኃላስ…?
ማለት ስንበታተን…?አንተ ሚስትህን አቅፈህ በሞቀ ቤትህ ትቀራለህ..እኔ ሚስኪኑ ወደወንደላጤ ቤቴ ስመለስ በፊት ከማውቀው በተለየ ሁኔታ ቀዝቅዞ ደባሪ ሆኖ እንደሚጠብቀኝ አታውቅም?››
‹‹ሚስትህን አቅፈህ በሞቀ ቤትህ ነው ያልከው?››
‹‹አዎ …ምነው››
‹‹አሽሙር አይደለም አይደል?››
‹‹እንተ ሰው ከመቼ ወዲህ ነው እንዲህ ተጠራጣሪና የሰው ንግግር መንዛሪ የሆንከው?››
‹‹እኔን እኮ የቆሰለ ነበር በለኝ…ማንኛውም ኮሽታ ያስደነብረኛል….››
‹‹አይዞኝ….ቁስልህ በቅርብ እንደሚጠግ እርግጠኛ ነኝ፡፡››
‹‹ልሄድ ነው››
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
‹‹እሺ በቃ ..እንዳልክ ይሁን ….እኔ እንዳግዝህ የምትፈልገው ነገር ካለ ምንም ሳታቅማማ ንገረኝ››አለው አለማየሁ ከልብ ለአላዛር ከፍተኛ ሀዘኔታ ተሰምቶት፡፡
‹‹እሺ….ለጊዜው እኔ እስክመጣ ቤት እንድትሆን ነው የምፈልገው..ማለቴ አንተና ሁሴን እኔ ቤት እንድትሆኑ እፈልጋለው››
ኩማንደሩ‹‹ያ ግን ምንድነው የሚጠቅምህ?››ሲል በገረሜታ ጠየቀው፡፡
‹‹ሁለት ጓደኞቾ አብረዋት ከሆኑ …ምንም ሳይታወቃትና ሳይደብራት ነው ህክምናዬን ጨርሼ የምመጣው…ብቻዋን ከሆነች ግን ማብሰልሰሏና መበሳጨቷ አይቀርም…ያ እንዳይሆን አግዙኝ››
‹‹ቀላል ነው..አንተ ብቻ ተረጋግተህ ችግርህን ለመቅረፍ ሞክር ››ሲል ቃል ገባለት፡፡
‹‹እሺ ሞክራለው››እርግጠኝነት በማይነበብበት የድምፅ ቅላጼ መለሰለት፡፡
‹‹ካልተሳካም ምንም ተስፋ አትቁረጥ..አየህ ትልቁ ነገር የችግርህ መነሻ ምን እንደሆነ በግልፅ አውቀሀል..ስለዚህ ምንም ተስፋ የሚያስቆርጥ ነገር አይኖርም…እዛ ካልተሳካ እዚህ መልሰን አንሞክራለን››
‹‹አመሰግናለሁ….››
//////
አላዛር ወደቱርክ በበረረ በሁለተኛው ቀን ሰሎሜ አለማየሁና ሁሴን እራት በልተው ቢራ እየተጎነጩ እስከምሽቱ ሰባት ሰዓት ሲጫወቱና ሲሳሳቁ ከቆዩ በኋላ ፤አለማየሁ ድንገት ሞባዩሉን አወጣና ስልኩን ካየ በኃላ ‹‹ሰዎች ነገ ሰኞ ነው..እኔ ደግሞ ስራ አለብኝ….እና ጥያችሁ ልገባ ነው››አላቸው፡፡
ሰሎሜም ‹‹አረ..ሁላችንም እንተኛ..ነገም እኮ ሌላ ቀን ነው››ስትል ለቀረበው ሀሳብ ድጋፍ ሰጠችው፡፡
ሁሴንም ‹‹እንደዛ ከሆነማ እንነሳ›› አለና የቀረችውን ቢራ ጨልጦ ቀድሞ ከመቀመጫው ተነሳ…ሁለቱም ተከትለውት ተነሱ፡፡
መራመድ ሲጀምሩ እሷን ከመሀከል አደረጓት….የሁሉም መኝታ ክፍል አንደኛ ፎቅ ላይ ሚገኝ ሲሆን የፎቁን መወጣጫ እንደወጡ በተከታታይ የሁለቱ መኝታ ክፍል ይገኛል…የእሷ መኝታ ክፍል ግን የግራውን ኮሪደር ይዞ መጨረሻ ላይ ነው የሚገኘው..መለያያቸው ላይ ሲደርሱ ‹‹‹እንግዲህ ስለያችሁ በእንባ ነው..ደህና እደሩ››አለቻቸው፡፡
‹‹አይ…እንሸኝሻለን…ክፍልሽማ ሳናደርስሽ አውላላ ሜዳ ላይ ጥለንሽ ወደቤታችን ብንገባ ቀልባችን አርፎ አይተኛም››አላት አሌክስ፡፡
ሁሉም በአንድነት ተሳሳቁ‹‹አይመሽባችሁም?››ስትል ቀልዱን በቀልድ መለሰች፡፡
‹‹ግድ የለም…ከመሸብንም እዛው እናድራለን››መለሰላት ሁሴን፡፡
‹‹እንግዲያው ሸኙኝ ደስ ይለኛል፡፡››ፈቀደችላቸው፡፡
መሀከላቸው እንዳደረጎት የግራውን ኮሪደር ያዙና ወደመኝታ ቤቷ መራመድ ጀመሩ…አስራአንድ ወይም አስራሁለት እርምጃ እንደተራመዱ መኝታ ቤቷ በራፏ ላይ ደረሱ፡፡
በራፉን ገፋችና ከፈተችው፡፡
‹‹አሁን ደህና እደሪ››ሁሴን ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹አይ እዚህ ድረስ ለፍታችሁማ የሆነ ነገር ሳትቀምሱ አትሄዱም ..ግቡ››ብላ ቀድማ ገባችና የመኝታ ቤቱን በራ ወለል አድርጋ ከፍታ እንዲከተሏት ትጠብቅ ጀመር፡፡
ሁለቱ ወንዶች እርስ በርስ ተያዩ፡፡
‹‹እንዴ…ግቡ አይዟችሁ …አትፍሩኝ …መቼስ አቅም ኖሮኝ ሁለት ወንድ በአንድ ላይ አልደፍርም፡፡››
ሁለቱም በየልባቸው ሲፈልጉት የነበረ ነገር ስለሆነ ተጣብቀው እየተገፋፉ ገቡ፡፡በራፉን መልሳ ዘጋችና እየመራች ወሰደቻቸው፡፡መኝታ ቤቱ ግዙፍና ሳሎን መሳይ ነው..ከአልጋው በሶስት ሜትር ርቀት ያለ አነስተኛ ጠረጴዛን የከበቡ አራት ዘመናዊ ውብ ደረቅ ወንበሮች አለ፡፡እነሱን ከጠረጴዛው ስር እየጎተተች እንዲቀመጡ አመቻቸችላቸው፡፡ተቀመጡ፡፡
ወደኮመዲኖ ሄደችና ከስር ያለውን መሳቢያ ከፈተች፡፡ውብ ጥቁር እና አብረቅራቂ ካርቶን አወጣችና አምጥታ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠችው፡፡ሶስት ብርጭቆ አመጣችና ከፊት ለፊታቸው ደረደረች፡፡
‹‹ልብስ ልቀይር እስከዛ እራሳችሁን አስተናግዱ፡፡››
‹‹ወደ ክፍሌ ግቡ ስትይ እኮ ሻይ ወይም ቡና ልታቀርቢልን መስሎኝ ነበር፡፡››አላት ኩማንደሩ፡፡
‹‹ያው በለው…..እስኪ ካርቶኑን ክፈትና እየው .ቁርጥ ሻይ ነው የሚመስለው፡፡››.አለችና እየሳቀች ወደቁምሳጥኑ ሄዳ በመክፈት የለሊት ልብስ መራርጣ ይዛ ወደመልበሻ ክፍል ገባች፡፡
ኩማንደሩም‹‹ሰውዬ እንግዲህ ምን እናዳርጋለን እራሳችሁን እናስተናግድ፡፡›› አለና ካርቶኑን ከፍቶ የውስኪ ጠርሙሱን አወጣው፤ ክዳኑን ከፈተ፡፡ሁለቱ ብርጭቆ ውስጥ ቀዳ…አንዱን ለሁሴን አስጠጋለትና የራሱን ብርጭቆ አንስቶ ተጎነጨለትና ጣዕሙን አጣጥሞ መልሶ አስቀመጠው፡፡
‹‹ነገ ስራ ገባለው መሸብኝ ያልክ መስሎንኝ?››ሲል ጠየቀው ሁሴን፡፡
‹‹አዎ..እና ››
‹‹እናማ አሁን ወደክፍልህ ሄደህ ብትተኛ ምን ይመስልሀል?››
‹‹አንተስ?››
‹‹እኔማ ነገም ተኝቼ መዋል እችላለሁ…ከሰሎሜ ጋር አንድ ሁለት ብርጭቆ ተጎንጭቼ ወደ ክፍሌ እሄዳለው፡፡››
‹‹አይ አመሰግናለሁ…እንደውም ስላመመኝ ነገ ስራ አልገባም….››
‹‹ተው እንጂ!! አሞኛል በሚል ተልካሻ ምክንያት ከስራ ገበታ ላይ መቅረት ለዛውም እንደአንተ ሀላፊነት ላይ ላለ ሰው ሲሆን ትልቅ ሙስና ነው እኮ››
‹‹ይሁን ችግር የለውም..በሀገሪቱ ያለሁት ሙሰኛ ባለስልጣን እኔ ብቻ አይደለሁም…በዛ ላይ …የአላዛር አደራ አለብኝ…ጠብቃታለሁ፡፡››
‹‹ከምንድነው የምትጠብቃት?››
‹‹ከማንኛውም ትንኳሳ ሆነ ጥቃት…ምንም አልከኝ ምንም አይጧን ድመቱ እቅፍ ውስጥ ጥዬ አልሄድም፡፡››
‹‹የተረገምክ ነህ››አለው ፡፡
ሁለቱም ተሳሳቁ…..
በዚህ ጊዜ ሰሎሜ ውብ የሆነ ስስ ሀመራዊ ቀለም ያለው ቢጃማ ቀሚስ ለብሳ ከመልበሻ ክፍል ወጥታ ወደእነሱ ስትመጣ ተመለከቱ፡፡ሁለቱም መሳሳቃቸውን አቁመው አፋቸውን በመክፈት አይኖቻቸውን ተከሉባት፡፡የለበሰችው ቢጃማ ስስ ስለሆነ የሰውነቷን ቅርፅ እና ከውስጥ የለበሰችውን ፓንት ሳይቀር በግልፅ ያሳያል፡፡
የተነጋገሩትን ሳትሰማ ፈገግታቸው ተጋብቶባት እሷም እየፈገገች ‹‹ምንድነው እንዲህ የሚያሳስቃችሁ?››ስትል ጠየቀቻቸው፡፡
ኩማንደሩ‹‹የሻይ ግብዣሽ አስደስቶን ነው…ነይ ቁጭ በይ፡፡›› በማለት ከተቀመጠበት ተነሳና ወንበር ሳበላት፡፡ ተቀመጠች..ባዶውን ብርጭቆ ወደእሷ አስጠጋና ከውስኪው ቀዳላት፡፡
‹‹እኔም ልጠጣ እንዴ?››
‹‹መጠጣት ፈልገሽ አይደል..ሶስት ብርጭቆ ያመጣሽው?››
‹‹አሁን እራሱ እኮ ሰክሬለሁ….ይሄንን ስጨምርበት ደግሞ..››
‹‹አንቺማ ስከሪ….የገዛ ክፍልሽ ነው ያለሽው..ምን አሰጋሽ?››
‹‹እናንተም ሳትሰጉ ጠጡ..እንደምታዩት አልጋው ሰፊ ነው…አንግዳ በአጉል ሰዓት ከቤታችን አናባርርም፡፡››
አለማየሁ ከአንደበቷ ነጥቆ‹‹በአንድ አፍ….››አላት፡፡
‹‹..ችግር የለውም …ዘና ብላች ጠጡ!!››
‹‹ምን እደሚገርመኝ ታዊቂያለሽ?››ሲል ድንገት ጠየቃት፡፡
‹‹ምንድነው የሚገርምህ?››
‹‹በፊት እኮ መጠጥ በጣም ነበር የምትጠይው..ሽታው እራሱ ያምሽ ነበር..አሁን ግን ይሄው ከእኛ እኩል ትቀመቅሚያለሽ?››
‹‹አዎ…እኔም ገርሞኝ በውስጤ ሳማሽ ነበር››ሁሴን የአለማየሁን አስተያየት ደግፎ ተናገረ፡፡
‹‹አይ የወንደላጤ ነገር!››ስትል በሽሙጥ መለሰችላቸው፡፡
‹‹እንዴ ይሄ ደግሞ ከወንደላጤና ከትባለትዳር ጋር ምን አገናኘው?፡››
‹‹አንድ ሰው ከትዳር በፊትና ከትዳር በኃላ በብዙ ነገር የተለያየ ሰው ነው የሚሆነው…ከለውጦቹ ውስጥ አንድ.. ባልትዳር የሆነ ሰው ወይ ጠጪ ወይ ፈላስፋ ወይ ደግሞ ወፈፌ የመሆን እድሉ ሰፊ ነው፡፡››
‹‹እና አታግቡ እያልሺኝ ነው፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
‹‹እሺ በቃ ..እንዳልክ ይሁን ….እኔ እንዳግዝህ የምትፈልገው ነገር ካለ ምንም ሳታቅማማ ንገረኝ››አለው አለማየሁ ከልብ ለአላዛር ከፍተኛ ሀዘኔታ ተሰምቶት፡፡
‹‹እሺ….ለጊዜው እኔ እስክመጣ ቤት እንድትሆን ነው የምፈልገው..ማለቴ አንተና ሁሴን እኔ ቤት እንድትሆኑ እፈልጋለው››
ኩማንደሩ‹‹ያ ግን ምንድነው የሚጠቅምህ?››ሲል በገረሜታ ጠየቀው፡፡
‹‹ሁለት ጓደኞቾ አብረዋት ከሆኑ …ምንም ሳይታወቃትና ሳይደብራት ነው ህክምናዬን ጨርሼ የምመጣው…ብቻዋን ከሆነች ግን ማብሰልሰሏና መበሳጨቷ አይቀርም…ያ እንዳይሆን አግዙኝ››
‹‹ቀላል ነው..አንተ ብቻ ተረጋግተህ ችግርህን ለመቅረፍ ሞክር ››ሲል ቃል ገባለት፡፡
‹‹እሺ ሞክራለው››እርግጠኝነት በማይነበብበት የድምፅ ቅላጼ መለሰለት፡፡
‹‹ካልተሳካም ምንም ተስፋ አትቁረጥ..አየህ ትልቁ ነገር የችግርህ መነሻ ምን እንደሆነ በግልፅ አውቀሀል..ስለዚህ ምንም ተስፋ የሚያስቆርጥ ነገር አይኖርም…እዛ ካልተሳካ እዚህ መልሰን አንሞክራለን››
‹‹አመሰግናለሁ….››
//////
አላዛር ወደቱርክ በበረረ በሁለተኛው ቀን ሰሎሜ አለማየሁና ሁሴን እራት በልተው ቢራ እየተጎነጩ እስከምሽቱ ሰባት ሰዓት ሲጫወቱና ሲሳሳቁ ከቆዩ በኋላ ፤አለማየሁ ድንገት ሞባዩሉን አወጣና ስልኩን ካየ በኃላ ‹‹ሰዎች ነገ ሰኞ ነው..እኔ ደግሞ ስራ አለብኝ….እና ጥያችሁ ልገባ ነው››አላቸው፡፡
ሰሎሜም ‹‹አረ..ሁላችንም እንተኛ..ነገም እኮ ሌላ ቀን ነው››ስትል ለቀረበው ሀሳብ ድጋፍ ሰጠችው፡፡
ሁሴንም ‹‹እንደዛ ከሆነማ እንነሳ›› አለና የቀረችውን ቢራ ጨልጦ ቀድሞ ከመቀመጫው ተነሳ…ሁለቱም ተከትለውት ተነሱ፡፡
መራመድ ሲጀምሩ እሷን ከመሀከል አደረጓት….የሁሉም መኝታ ክፍል አንደኛ ፎቅ ላይ ሚገኝ ሲሆን የፎቁን መወጣጫ እንደወጡ በተከታታይ የሁለቱ መኝታ ክፍል ይገኛል…የእሷ መኝታ ክፍል ግን የግራውን ኮሪደር ይዞ መጨረሻ ላይ ነው የሚገኘው..መለያያቸው ላይ ሲደርሱ ‹‹‹እንግዲህ ስለያችሁ በእንባ ነው..ደህና እደሩ››አለቻቸው፡፡
‹‹አይ…እንሸኝሻለን…ክፍልሽማ ሳናደርስሽ አውላላ ሜዳ ላይ ጥለንሽ ወደቤታችን ብንገባ ቀልባችን አርፎ አይተኛም››አላት አሌክስ፡፡
ሁሉም በአንድነት ተሳሳቁ‹‹አይመሽባችሁም?››ስትል ቀልዱን በቀልድ መለሰች፡፡
‹‹ግድ የለም…ከመሸብንም እዛው እናድራለን››መለሰላት ሁሴን፡፡
‹‹እንግዲያው ሸኙኝ ደስ ይለኛል፡፡››ፈቀደችላቸው፡፡
መሀከላቸው እንዳደረጎት የግራውን ኮሪደር ያዙና ወደመኝታ ቤቷ መራመድ ጀመሩ…አስራአንድ ወይም አስራሁለት እርምጃ እንደተራመዱ መኝታ ቤቷ በራፏ ላይ ደረሱ፡፡
በራፉን ገፋችና ከፈተችው፡፡
‹‹አሁን ደህና እደሪ››ሁሴን ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹አይ እዚህ ድረስ ለፍታችሁማ የሆነ ነገር ሳትቀምሱ አትሄዱም ..ግቡ››ብላ ቀድማ ገባችና የመኝታ ቤቱን በራ ወለል አድርጋ ከፍታ እንዲከተሏት ትጠብቅ ጀመር፡፡
ሁለቱ ወንዶች እርስ በርስ ተያዩ፡፡
‹‹እንዴ…ግቡ አይዟችሁ …አትፍሩኝ …መቼስ አቅም ኖሮኝ ሁለት ወንድ በአንድ ላይ አልደፍርም፡፡››
ሁለቱም በየልባቸው ሲፈልጉት የነበረ ነገር ስለሆነ ተጣብቀው እየተገፋፉ ገቡ፡፡በራፉን መልሳ ዘጋችና እየመራች ወሰደቻቸው፡፡መኝታ ቤቱ ግዙፍና ሳሎን መሳይ ነው..ከአልጋው በሶስት ሜትር ርቀት ያለ አነስተኛ ጠረጴዛን የከበቡ አራት ዘመናዊ ውብ ደረቅ ወንበሮች አለ፡፡እነሱን ከጠረጴዛው ስር እየጎተተች እንዲቀመጡ አመቻቸችላቸው፡፡ተቀመጡ፡፡
ወደኮመዲኖ ሄደችና ከስር ያለውን መሳቢያ ከፈተች፡፡ውብ ጥቁር እና አብረቅራቂ ካርቶን አወጣችና አምጥታ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠችው፡፡ሶስት ብርጭቆ አመጣችና ከፊት ለፊታቸው ደረደረች፡፡
‹‹ልብስ ልቀይር እስከዛ እራሳችሁን አስተናግዱ፡፡››
‹‹ወደ ክፍሌ ግቡ ስትይ እኮ ሻይ ወይም ቡና ልታቀርቢልን መስሎኝ ነበር፡፡››አላት ኩማንደሩ፡፡
‹‹ያው በለው…..እስኪ ካርቶኑን ክፈትና እየው .ቁርጥ ሻይ ነው የሚመስለው፡፡››.አለችና እየሳቀች ወደቁምሳጥኑ ሄዳ በመክፈት የለሊት ልብስ መራርጣ ይዛ ወደመልበሻ ክፍል ገባች፡፡
ኩማንደሩም‹‹ሰውዬ እንግዲህ ምን እናዳርጋለን እራሳችሁን እናስተናግድ፡፡›› አለና ካርቶኑን ከፍቶ የውስኪ ጠርሙሱን አወጣው፤ ክዳኑን ከፈተ፡፡ሁለቱ ብርጭቆ ውስጥ ቀዳ…አንዱን ለሁሴን አስጠጋለትና የራሱን ብርጭቆ አንስቶ ተጎነጨለትና ጣዕሙን አጣጥሞ መልሶ አስቀመጠው፡፡
‹‹ነገ ስራ ገባለው መሸብኝ ያልክ መስሎንኝ?››ሲል ጠየቀው ሁሴን፡፡
‹‹አዎ..እና ››
‹‹እናማ አሁን ወደክፍልህ ሄደህ ብትተኛ ምን ይመስልሀል?››
‹‹አንተስ?››
‹‹እኔማ ነገም ተኝቼ መዋል እችላለሁ…ከሰሎሜ ጋር አንድ ሁለት ብርጭቆ ተጎንጭቼ ወደ ክፍሌ እሄዳለው፡፡››
‹‹አይ አመሰግናለሁ…እንደውም ስላመመኝ ነገ ስራ አልገባም….››
‹‹ተው እንጂ!! አሞኛል በሚል ተልካሻ ምክንያት ከስራ ገበታ ላይ መቅረት ለዛውም እንደአንተ ሀላፊነት ላይ ላለ ሰው ሲሆን ትልቅ ሙስና ነው እኮ››
‹‹ይሁን ችግር የለውም..በሀገሪቱ ያለሁት ሙሰኛ ባለስልጣን እኔ ብቻ አይደለሁም…በዛ ላይ …የአላዛር አደራ አለብኝ…ጠብቃታለሁ፡፡››
‹‹ከምንድነው የምትጠብቃት?››
‹‹ከማንኛውም ትንኳሳ ሆነ ጥቃት…ምንም አልከኝ ምንም አይጧን ድመቱ እቅፍ ውስጥ ጥዬ አልሄድም፡፡››
‹‹የተረገምክ ነህ››አለው ፡፡
ሁለቱም ተሳሳቁ…..
በዚህ ጊዜ ሰሎሜ ውብ የሆነ ስስ ሀመራዊ ቀለም ያለው ቢጃማ ቀሚስ ለብሳ ከመልበሻ ክፍል ወጥታ ወደእነሱ ስትመጣ ተመለከቱ፡፡ሁለቱም መሳሳቃቸውን አቁመው አፋቸውን በመክፈት አይኖቻቸውን ተከሉባት፡፡የለበሰችው ቢጃማ ስስ ስለሆነ የሰውነቷን ቅርፅ እና ከውስጥ የለበሰችውን ፓንት ሳይቀር በግልፅ ያሳያል፡፡
የተነጋገሩትን ሳትሰማ ፈገግታቸው ተጋብቶባት እሷም እየፈገገች ‹‹ምንድነው እንዲህ የሚያሳስቃችሁ?››ስትል ጠየቀቻቸው፡፡
ኩማንደሩ‹‹የሻይ ግብዣሽ አስደስቶን ነው…ነይ ቁጭ በይ፡፡›› በማለት ከተቀመጠበት ተነሳና ወንበር ሳበላት፡፡ ተቀመጠች..ባዶውን ብርጭቆ ወደእሷ አስጠጋና ከውስኪው ቀዳላት፡፡
‹‹እኔም ልጠጣ እንዴ?››
‹‹መጠጣት ፈልገሽ አይደል..ሶስት ብርጭቆ ያመጣሽው?››
‹‹አሁን እራሱ እኮ ሰክሬለሁ….ይሄንን ስጨምርበት ደግሞ..››
‹‹አንቺማ ስከሪ….የገዛ ክፍልሽ ነው ያለሽው..ምን አሰጋሽ?››
‹‹እናንተም ሳትሰጉ ጠጡ..እንደምታዩት አልጋው ሰፊ ነው…አንግዳ በአጉል ሰዓት ከቤታችን አናባርርም፡፡››
አለማየሁ ከአንደበቷ ነጥቆ‹‹በአንድ አፍ….››አላት፡፡
‹‹..ችግር የለውም …ዘና ብላች ጠጡ!!››
‹‹ምን እደሚገርመኝ ታዊቂያለሽ?››ሲል ድንገት ጠየቃት፡፡
‹‹ምንድነው የሚገርምህ?››
‹‹በፊት እኮ መጠጥ በጣም ነበር የምትጠይው..ሽታው እራሱ ያምሽ ነበር..አሁን ግን ይሄው ከእኛ እኩል ትቀመቅሚያለሽ?››
‹‹አዎ…እኔም ገርሞኝ በውስጤ ሳማሽ ነበር››ሁሴን የአለማየሁን አስተያየት ደግፎ ተናገረ፡፡
‹‹አይ የወንደላጤ ነገር!››ስትል በሽሙጥ መለሰችላቸው፡፡
‹‹እንዴ ይሄ ደግሞ ከወንደላጤና ከትባለትዳር ጋር ምን አገናኘው?፡››
‹‹አንድ ሰው ከትዳር በፊትና ከትዳር በኃላ በብዙ ነገር የተለያየ ሰው ነው የሚሆነው…ከለውጦቹ ውስጥ አንድ.. ባልትዳር የሆነ ሰው ወይ ጠጪ ወይ ፈላስፋ ወይ ደግሞ ወፈፌ የመሆን እድሉ ሰፊ ነው፡፡››
‹‹እና አታግቡ እያልሺኝ ነው፡፡››
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ኩማንደሩ ቢሮ ቁጭ ብሎ እያሰበ ነው…የሚያስበው አዲስ ነገር አይደለም፡፡እድሜ ልኩን ሲያስበው ስለኖረው ነገር ነው..ስለ ሰሎሜ፡፡
ጥዋት ላይ አላዛር ከቱርክ ደውሎለት ነበር፡፡ምንም የሚያስደስት ነገር አልነገረውም፡፡ለዛም ነው ቀኑን ሙሉ ሲጨፈግገው የዋለው፡፡
‹‹አሌክሶ እድሜ ለአንተ ሳልፈወስ አልቀርም››የሚለው ንግግሩ ደጋሞ በጆሮዎቹ ላይ እያንቃጨለበት ነው፡፡
‹‹ሳልፈወስ አልቀርም ነው.ወይስ ተፈውሼለው?››
‹‹በቃ ተፈውሼለሁ ማለት ይቻላል..እርግጥ ቀሪ የአንድ ሳምንት ክትትል አለኝ….ከዛ በኋላ በእልልታ ወደሀገሬ እመለሳለሁ..አዎ እርግጠኛ ነኝ ድኜ እመለሳለሁ››
‹‹በጣም ደስ የሚል ዜና ነው የምትነግረኝ…እንኳን ደስ ያለህ››
‹‹እንኳን አብሮ ደስ ያለን…እንደውም ምን እንደአሰብኩ ታውቃልህ..የእውነትም ድኜ ከሆነ ..አንተና ሁሴን እንደአዲስ ደግሳችሁ ትድሩኛላችሁ፡፡››
‹‹ማለት?››
‹‹የመጀመሪያው ሰርጌ የእናንተ ምርቃት ስለሌለበት ጎዶሎ ነበር..አሁን ግን ሙሉ እንዲሆን እፈልጋለው..መልሳችሁ ከእንደገና ትድሩኛላችሁ››
‹‹አንተን የሚያስደስትህ ከሆነ እናደረርገዋለን..ለመሆኑ ዜናውን ለሰሎሜ ነገርካት፡››
‹‹እንዴት ምን ነካህ …?ለዚህ ጉዳይ እዚህ እንደመጣሁ እኳ ከአንተ ውጭ ማንም ሰው አያውቅም…እንዴት ልነግራት እችላለው…?
ከሳምንት በኃላ ስመጣ በህይወቷ አይታ የማታውቀውን ትልቅ ሰርፕራይዝ ነው የማደርጋት››
‹‹ደስ የሚል ነገር ነው..በቃ የምትመጣበትን ትክክለኛ ቀን ደውለህ አሳውቀኝ››
‹‹እሺ አሳውቅሀለው..ደህና ሁን››
በዚህ ሁኔታ ነበር የስልክ ንግግራቸው የተቋጨው፡፡የአላዛር የምስራችና ፈንጠዝያ ለእሱ ሀዘንና የውስጥ ቅዝቃዜ ነው የፈጠረበት፡፡
‹‹እሺ አሁን ምን ላድርግ?››እራሱን ጠየቀ፡፡አእምሮው‹‹ በህይወትህ ለሁለተኛ ጊዜማ አትሸነፍ…ለፍቅርህ ታገል…አላዛር ከችግሩ ተላቆ መጥቶ ከሰሎሜ ጋር የነበረውን ስንጥቅ ሙሉ በሙሉ ከመድፈኑ በፊት ተንቀሰቀስና የሆነ ነገር አድርግ…ስንጥቁን አስፋውና ሸለቆ ይሁን …ንጠቀውና የራስህ አድርጋት››ይለዋል..፡፡ልቡ ደግሞ ‹‹ተው እንጂ ..አላዛር እኮ ለአንተ በህይወት ውስጥ ከተከሰቱ በጣም መልካም ሰዎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ደግሞ ከዚህ በፊትም የእንጀራ አባቱን ሚስት በማማገጥ አባቱ ገዳይ እንዲሆን ምክንያት ሆነሀል…ለዚህ የስንፈተወሲብ ችግር የተጋለጠበት ዋናው ምክንያትም አንተ ከሰራሀው ስህተት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ከበቂ በላይ ጎድተሀዋል..አሁን ደግሞ ሚስቱን ከነጠቅከው ምንድነው የሚሆነው…?በዛ ላይ ለእሷስ ቢሆን አሁን ከእሱ በላይ የተሻለ ባል እሆናታለው ብለህ ታስባለህ…?.በመንግስት ደሞዝ ምን አይነት የተመቻቸ ኑሮ ልታኖራት ነው?የምትወዳት ከሆነ ባለችበት ተዋት››እያለ ይሞግተዋል፡፡
የስልኩ ድምፅ ነው ከሀሳቡ ውስጥ መዞ ያወጣው..አየው ሰሎሜ ነች..ፈጠን ብሎ አነሳው፡››
‹‹ሀይ ቢራቢሮዋ››
‹‹አለሁልህ…..እየመጣህ ነው?››
‹‹አይ ቢሮ ነኝ…ምነው?››
‹‹ለመድኳችሁ መሰለኝ ደበረኝ…ትቆያለህ እንዴ?››
‹‹አይ ..ጨርሼለው፡፡ በቃ መጣሁ….ምነው ግን ሁሴን የለም እንዴ?›
‹‹ፕሮጀክቱን በተመለከተ የሚያገኛቸው ሰዎች ስላሉ ቡራዩ ሄዶል፡፡››
‹‹እሱናማ አውቃለሁ እስከአሁን አልተመለሰም እንዴ.?.››
‹‹አይ አሁን ደውሎ ስላልጨረስኩ አድራለሁ ብሎኛል…ለዛ ነው የደወልኩልህ››
‹‹በቃ መጣሁ››ስልኩን ዘጋውና ከተቀመጠበት ተነሳ…ቢሮውን ቆልፎ ወጣ..ሞትሩን አስነሳና ወደሰሎሜ መብረር ጀመረ…
‹‹ዛሬ .የመጨረሻ እድሌ ነው….የሆነ ነገር ማድረግ አለብኝ››ሲል በውስጡ ወሰነ…ሲደርስ በረንዳ ላይ ቁጭ ብላ ስልኳን እየጎረጎረች ነበር…ስታየው ተነሳችና ጉንጩን አገላብጣ በመሳም ተቀበለችው፡፡
ሊቀመጥ ሲል…‹‹ወደውስጥ እንግባ ..ውጩ ይቀዘቅዛል…እ ››የሚል ሀሳብ አቀረበች፡፡
‹‹እሺ…››አለና ተከተላት…
ሳሎን መሀል እንደደረሱ ‹‹መክሰስ ላቅርብ ..እስከዛ እጅህን ታጠብ››አለችው፡፡
‹‹ምነው ልጅቷ አታቀርብም እንዴ››
‹‹ዛሬ የረፍት ቀኗ ነው…ብቻዬን ስለሆንኩ እኮ ነው የደወልኩልህ››
ልዩ አይነት ደስታ በውስጡ ሲፈስ ታወቀው….እሷም እኔ ያሰብኩትን አስባ ይሆን እንዴ?››ሲል አሰበና እየፈገገ ወደመታጠቢያ ክፍል ሄደ…ታጥቦ ሲመለስ የምግብ ጠረጴዛው በምግብ ደምቆ ነበር…
‹‹የሚጠጣ ምን ይሁንልህ?›
‹‹ወይን ቢሆን ደስ ይለኛል….አንቺ ከጠጣሽ ማለት ነው?››
‹‹እኔ እንኳን ድክምክም እያለኝ ነው..ቢቀርብኝ››
‹‹እንደዛ ከሆነ አልጠጣም››
‹‹ችክ ያልክ ሰው እኮ ነህ..በቃ ትንሽ ጠጣለሁ..ብላ ሔደችና ወይንና መጠጫ ብርጭቆ አምጥታ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠች፡፡፡አነሳና ክዳኑን ከፍቶ ለሁለቱም ቀዳ…ከፊት ለፊቱ ተቀመጠችና እራት መብላት ጀመሩ….
‹‹ይሄ ግዙፍ የተንጣለለ ቤት ለብቻ ያስፈራል አይደል?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አረ እንደውም ብዙ ጊዜ ብቻዬን ስሆን ደስ ነበር የሚለኝ..ዛሬ ግን ምን እንደነካኝ አላውቅም ፍርሀት ፍርሀት ይለኛል››
‹‹አይ ምንም ፍራሀት የለም…ናፍቆት ነው››
‹‹ባልሽን ናፍቀሻል እያልከኝ ነው?››
‹‹አይ እኔን ናፍቀሺኝ ነው እልኩሽ ነው››
‹‹ሂድ ጉረኛ….ምን ስለሆንኩ ነው የምትናፍቀኝ?››
‹‹የዘመናት አፍቃሪሽ ስለሆንኩ ነዋ…›
‹‹ታዲያ አፍቃሪዬ ነህ አንጂ አፍቃሪህ አይደለውም ….ልትናፍቀኝ ትችላለህ እንጂ አኔ አልናፍቅህም፡፡››
‹‹ተይ ተይ ..አይኖችሽ ግን እንደዛ አይደለም የሚሉት፡፡››
ከት ብላ ሳቀችና‹‹‹አንተ እያሽኮረመምከኝ እኮ ነው››
ፈራ ተባ እያለ‹‹ሳሎኑ ለሁለት ሰው በጣም ይበዛል…ወደላይ ሄደን ብንጠጣ አይሻልም›› የሚል ሀሳብ አቀረበላት፡፡
‹‹ውይ አንተንም በርዶሀል ማለት ነው…እኔን ብቻ መስሎኝ ኮ ነበር…ተነስ እንሂድ››ብላ ቀድማ ተነሳች…ደስ አለውና ጠርሙሱን ያዘ….‹‹ብርጭቆቹን ልያዛቸው››
‹‹ተዋቸው..እዛ ሌላ አለ›››አለችና ቀድማ ከፊት ለፊቱ መራመድ ጀመረች...በደስታ እየተፍለቀለቀ ተከተላት..‹‹ዛሬ በቃ እድል ሙሉ በሙሉ ፊቷን ወደእኔ አዙራለች…››ሲል አሰበ‹‹አሌክስ ዛሬ ይሄን ወርቃማ እድልህን ተጠቅመህ የሆነ ነገር ካላደረክ በቃ ለዘላለም ሰሎሜን እርሳት››ሲል እራሱን አስጠነቀቀ፡፡ቀጥታ ወደራሷ ክፍል ነው የሄደችው…ልክ እንደህጋዊ ባሏ ያለምንም ማቅማማት ተከተላት..ከፋታ ስትገባ ተከትሎት ገባ..አልጋው ጠርዝ ላይ ስትቀመጥ ጠረጴዛውን ወደእሷ አስጠጋ…ይዞ የመጣውን የወይን ጠርሙስ አስቀመጠ…ብርጭቆውን ካለበት አመጣና ለሁለቱም ቀዳና ወንበሩን አንሸራተተና ወደእሷ በማስጠጋት ተቀመጠ፡፡የፈለገው አልጋው ላይ ከጎኗ በመቀመጥ ሰውነቷን መነካካት ነበር…ግን ደግሞ ያንን ለማድረግ ለጊዜው ድፍረቱን አላገኘም…
ቀለል ያሉ ጫወታዎችን እያወሩ የድሮ ትዝታዎችን እያነሱ እየተጫወቱ ሰዓቱ ገፋ…
‹‹እንቅልፌ መጣ መሰለኝ ››አለችው፡፡
‹‹እና ወደክፍልህ ሂድልኝ እያልሽ ነው››
‹‹ለምን? ከፈለክ እዚህ ማደር ትችላለህ››
በመልሷ ደነገጠ‹‹እርግጠኛ ነሽ?››ሲል መልሷ ጠየቃት፡፡
‹‹ምነው እራስህን አታምነውም እንዴ?››
‹‹አረ አምነዋለው››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ኩማንደሩ ቢሮ ቁጭ ብሎ እያሰበ ነው…የሚያስበው አዲስ ነገር አይደለም፡፡እድሜ ልኩን ሲያስበው ስለኖረው ነገር ነው..ስለ ሰሎሜ፡፡
ጥዋት ላይ አላዛር ከቱርክ ደውሎለት ነበር፡፡ምንም የሚያስደስት ነገር አልነገረውም፡፡ለዛም ነው ቀኑን ሙሉ ሲጨፈግገው የዋለው፡፡
‹‹አሌክሶ እድሜ ለአንተ ሳልፈወስ አልቀርም››የሚለው ንግግሩ ደጋሞ በጆሮዎቹ ላይ እያንቃጨለበት ነው፡፡
‹‹ሳልፈወስ አልቀርም ነው.ወይስ ተፈውሼለው?››
‹‹በቃ ተፈውሼለሁ ማለት ይቻላል..እርግጥ ቀሪ የአንድ ሳምንት ክትትል አለኝ….ከዛ በኋላ በእልልታ ወደሀገሬ እመለሳለሁ..አዎ እርግጠኛ ነኝ ድኜ እመለሳለሁ››
‹‹በጣም ደስ የሚል ዜና ነው የምትነግረኝ…እንኳን ደስ ያለህ››
‹‹እንኳን አብሮ ደስ ያለን…እንደውም ምን እንደአሰብኩ ታውቃልህ..የእውነትም ድኜ ከሆነ ..አንተና ሁሴን እንደአዲስ ደግሳችሁ ትድሩኛላችሁ፡፡››
‹‹ማለት?››
‹‹የመጀመሪያው ሰርጌ የእናንተ ምርቃት ስለሌለበት ጎዶሎ ነበር..አሁን ግን ሙሉ እንዲሆን እፈልጋለው..መልሳችሁ ከእንደገና ትድሩኛላችሁ››
‹‹አንተን የሚያስደስትህ ከሆነ እናደረርገዋለን..ለመሆኑ ዜናውን ለሰሎሜ ነገርካት፡››
‹‹እንዴት ምን ነካህ …?ለዚህ ጉዳይ እዚህ እንደመጣሁ እኳ ከአንተ ውጭ ማንም ሰው አያውቅም…እንዴት ልነግራት እችላለው…?
ከሳምንት በኃላ ስመጣ በህይወቷ አይታ የማታውቀውን ትልቅ ሰርፕራይዝ ነው የማደርጋት››
‹‹ደስ የሚል ነገር ነው..በቃ የምትመጣበትን ትክክለኛ ቀን ደውለህ አሳውቀኝ››
‹‹እሺ አሳውቅሀለው..ደህና ሁን››
በዚህ ሁኔታ ነበር የስልክ ንግግራቸው የተቋጨው፡፡የአላዛር የምስራችና ፈንጠዝያ ለእሱ ሀዘንና የውስጥ ቅዝቃዜ ነው የፈጠረበት፡፡
‹‹እሺ አሁን ምን ላድርግ?››እራሱን ጠየቀ፡፡አእምሮው‹‹ በህይወትህ ለሁለተኛ ጊዜማ አትሸነፍ…ለፍቅርህ ታገል…አላዛር ከችግሩ ተላቆ መጥቶ ከሰሎሜ ጋር የነበረውን ስንጥቅ ሙሉ በሙሉ ከመድፈኑ በፊት ተንቀሰቀስና የሆነ ነገር አድርግ…ስንጥቁን አስፋውና ሸለቆ ይሁን …ንጠቀውና የራስህ አድርጋት››ይለዋል..፡፡ልቡ ደግሞ ‹‹ተው እንጂ ..አላዛር እኮ ለአንተ በህይወት ውስጥ ከተከሰቱ በጣም መልካም ሰዎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ደግሞ ከዚህ በፊትም የእንጀራ አባቱን ሚስት በማማገጥ አባቱ ገዳይ እንዲሆን ምክንያት ሆነሀል…ለዚህ የስንፈተወሲብ ችግር የተጋለጠበት ዋናው ምክንያትም አንተ ከሰራሀው ስህተት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ከበቂ በላይ ጎድተሀዋል..አሁን ደግሞ ሚስቱን ከነጠቅከው ምንድነው የሚሆነው…?በዛ ላይ ለእሷስ ቢሆን አሁን ከእሱ በላይ የተሻለ ባል እሆናታለው ብለህ ታስባለህ…?.በመንግስት ደሞዝ ምን አይነት የተመቻቸ ኑሮ ልታኖራት ነው?የምትወዳት ከሆነ ባለችበት ተዋት››እያለ ይሞግተዋል፡፡
የስልኩ ድምፅ ነው ከሀሳቡ ውስጥ መዞ ያወጣው..አየው ሰሎሜ ነች..ፈጠን ብሎ አነሳው፡››
‹‹ሀይ ቢራቢሮዋ››
‹‹አለሁልህ…..እየመጣህ ነው?››
‹‹አይ ቢሮ ነኝ…ምነው?››
‹‹ለመድኳችሁ መሰለኝ ደበረኝ…ትቆያለህ እንዴ?››
‹‹አይ ..ጨርሼለው፡፡ በቃ መጣሁ….ምነው ግን ሁሴን የለም እንዴ?›
‹‹ፕሮጀክቱን በተመለከተ የሚያገኛቸው ሰዎች ስላሉ ቡራዩ ሄዶል፡፡››
‹‹እሱናማ አውቃለሁ እስከአሁን አልተመለሰም እንዴ.?.››
‹‹አይ አሁን ደውሎ ስላልጨረስኩ አድራለሁ ብሎኛል…ለዛ ነው የደወልኩልህ››
‹‹በቃ መጣሁ››ስልኩን ዘጋውና ከተቀመጠበት ተነሳ…ቢሮውን ቆልፎ ወጣ..ሞትሩን አስነሳና ወደሰሎሜ መብረር ጀመረ…
‹‹ዛሬ .የመጨረሻ እድሌ ነው….የሆነ ነገር ማድረግ አለብኝ››ሲል በውስጡ ወሰነ…ሲደርስ በረንዳ ላይ ቁጭ ብላ ስልኳን እየጎረጎረች ነበር…ስታየው ተነሳችና ጉንጩን አገላብጣ በመሳም ተቀበለችው፡፡
ሊቀመጥ ሲል…‹‹ወደውስጥ እንግባ ..ውጩ ይቀዘቅዛል…እ ››የሚል ሀሳብ አቀረበች፡፡
‹‹እሺ…››አለና ተከተላት…
ሳሎን መሀል እንደደረሱ ‹‹መክሰስ ላቅርብ ..እስከዛ እጅህን ታጠብ››አለችው፡፡
‹‹ምነው ልጅቷ አታቀርብም እንዴ››
‹‹ዛሬ የረፍት ቀኗ ነው…ብቻዬን ስለሆንኩ እኮ ነው የደወልኩልህ››
ልዩ አይነት ደስታ በውስጡ ሲፈስ ታወቀው….እሷም እኔ ያሰብኩትን አስባ ይሆን እንዴ?››ሲል አሰበና እየፈገገ ወደመታጠቢያ ክፍል ሄደ…ታጥቦ ሲመለስ የምግብ ጠረጴዛው በምግብ ደምቆ ነበር…
‹‹የሚጠጣ ምን ይሁንልህ?›
‹‹ወይን ቢሆን ደስ ይለኛል….አንቺ ከጠጣሽ ማለት ነው?››
‹‹እኔ እንኳን ድክምክም እያለኝ ነው..ቢቀርብኝ››
‹‹እንደዛ ከሆነ አልጠጣም››
‹‹ችክ ያልክ ሰው እኮ ነህ..በቃ ትንሽ ጠጣለሁ..ብላ ሔደችና ወይንና መጠጫ ብርጭቆ አምጥታ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠች፡፡፡አነሳና ክዳኑን ከፍቶ ለሁለቱም ቀዳ…ከፊት ለፊቱ ተቀመጠችና እራት መብላት ጀመሩ….
‹‹ይሄ ግዙፍ የተንጣለለ ቤት ለብቻ ያስፈራል አይደል?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አረ እንደውም ብዙ ጊዜ ብቻዬን ስሆን ደስ ነበር የሚለኝ..ዛሬ ግን ምን እንደነካኝ አላውቅም ፍርሀት ፍርሀት ይለኛል››
‹‹አይ ምንም ፍራሀት የለም…ናፍቆት ነው››
‹‹ባልሽን ናፍቀሻል እያልከኝ ነው?››
‹‹አይ እኔን ናፍቀሺኝ ነው እልኩሽ ነው››
‹‹ሂድ ጉረኛ….ምን ስለሆንኩ ነው የምትናፍቀኝ?››
‹‹የዘመናት አፍቃሪሽ ስለሆንኩ ነዋ…›
‹‹ታዲያ አፍቃሪዬ ነህ አንጂ አፍቃሪህ አይደለውም ….ልትናፍቀኝ ትችላለህ እንጂ አኔ አልናፍቅህም፡፡››
‹‹ተይ ተይ ..አይኖችሽ ግን እንደዛ አይደለም የሚሉት፡፡››
ከት ብላ ሳቀችና‹‹‹አንተ እያሽኮረመምከኝ እኮ ነው››
ፈራ ተባ እያለ‹‹ሳሎኑ ለሁለት ሰው በጣም ይበዛል…ወደላይ ሄደን ብንጠጣ አይሻልም›› የሚል ሀሳብ አቀረበላት፡፡
‹‹ውይ አንተንም በርዶሀል ማለት ነው…እኔን ብቻ መስሎኝ ኮ ነበር…ተነስ እንሂድ››ብላ ቀድማ ተነሳች…ደስ አለውና ጠርሙሱን ያዘ….‹‹ብርጭቆቹን ልያዛቸው››
‹‹ተዋቸው..እዛ ሌላ አለ›››አለችና ቀድማ ከፊት ለፊቱ መራመድ ጀመረች...በደስታ እየተፍለቀለቀ ተከተላት..‹‹ዛሬ በቃ እድል ሙሉ በሙሉ ፊቷን ወደእኔ አዙራለች…››ሲል አሰበ‹‹አሌክስ ዛሬ ይሄን ወርቃማ እድልህን ተጠቅመህ የሆነ ነገር ካላደረክ በቃ ለዘላለም ሰሎሜን እርሳት››ሲል እራሱን አስጠነቀቀ፡፡ቀጥታ ወደራሷ ክፍል ነው የሄደችው…ልክ እንደህጋዊ ባሏ ያለምንም ማቅማማት ተከተላት..ከፋታ ስትገባ ተከትሎት ገባ..አልጋው ጠርዝ ላይ ስትቀመጥ ጠረጴዛውን ወደእሷ አስጠጋ…ይዞ የመጣውን የወይን ጠርሙስ አስቀመጠ…ብርጭቆውን ካለበት አመጣና ለሁለቱም ቀዳና ወንበሩን አንሸራተተና ወደእሷ በማስጠጋት ተቀመጠ፡፡የፈለገው አልጋው ላይ ከጎኗ በመቀመጥ ሰውነቷን መነካካት ነበር…ግን ደግሞ ያንን ለማድረግ ለጊዜው ድፍረቱን አላገኘም…
ቀለል ያሉ ጫወታዎችን እያወሩ የድሮ ትዝታዎችን እያነሱ እየተጫወቱ ሰዓቱ ገፋ…
‹‹እንቅልፌ መጣ መሰለኝ ››አለችው፡፡
‹‹እና ወደክፍልህ ሂድልኝ እያልሽ ነው››
‹‹ለምን? ከፈለክ እዚህ ማደር ትችላለህ››
በመልሷ ደነገጠ‹‹እርግጠኛ ነሽ?››ሲል መልሷ ጠየቃት፡፡
‹‹ምነው እራስህን አታምነውም እንዴ?››
‹‹አረ አምነዋለው››
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ኩማንደር ሆስፒታል በረንዳ ላይ ከወዲህ ወዲያ ሲንገዋለል አንዴ እናቷን እቴቴን ሲያፅናና..ቆይቶ ደግሞ ያለመደበትን ፀሎት ለመፀለይ ሲሞክር…ሰለሰሎሜ መጥፎም ሆነ ጥሩ ዜና ሳይሰማ ነጋ፡፡አንድ ሰዓት ነበር ከዶክተሩ አሰቃቂውን መርዶ የሰማው…፡፡‹‹ሰሎሜ የደም ካንሰር በሽተኛ ነች፡፡ለጊዜው ኬሞትራፒ እንዲደረግላት የተወሰነ ሲሆን በቅርብ የአጥንት መቅኔ ንቅለ ተከላ ማድረግ ስለሚያስፈልጋት ዘመዶቾ በአፋጣኝ መጠራት አለባቸው››…ተባለ፡፡
ህመሟ ከፍተኛ ደረጃ ስለደረሰ በቅርብ ቀናቶች ውስጥ ቀዶ ጥገናው ካልተደረገ ህይወቷን ልናጣት እንችላለን የሚል ዜና ነገረው፡፡
‹‹ዶክተር እስኪ የመቅኔ ንቅለ ተከላ ማለት ምን ማለት ነው? እስኪ ትንሽ አስረዳኝ?››ሲል ከፍራቻ ቆፈን ራሱን ሳያላቅቅ ጠየቀው፡፡
‹‹መቅኔ ማለት የደም ህዋሳትን ለማምረት የሚጠቅም በአጥንቶች መሃከል የሚገኝ ዘለግላጋ የሰውነት ክፍል ሲሆን ነጭ የደም ሴሎችን፤ቀይ የደም ሴሎችን እንዲሁም ለደም መርጋት የሚያገለግሉትን የፕላትሌት ንጥረ ነገሮች ለማምረት ይረዳል፡፡እነዚህ ንጥረ ነገሮች አንዴ ከተመረቱ በኋላ ከሰውነት ውጪ ለረጅም ጊዜ የማይቆዩ ሲሆን ይህንንም ለማገዝ እና ሰውነታችን ጤነኛ እድገት እንዲኖረው በመቅኔ አማካኝነት ቶሎ ቶሎ ይመረታሉ ፡፡ከሰውነት በሽታን የመከላከል ስርዓት መታወክ ጋር የተያያዙ ችግሮች የሚመጡት መቅኔ ከሚያመርተው ግድፈት ያለባቸው የደም ህዋሳት ወይም ያልበለጸጉ የደም ህዋሳት ወይም ደግሞ አነስተኛ የደም ህዋሳት መመረት የተነሳ ነው:: ይህም የአዳዲስ የደም ህዋሳት ከቁጥጥር ውጪ ተመርተው በደም ስር ውስጥ እንዲከማቹ በማድረግ ሌሎች ህዋሳትንም ያውካሉ ፡፡ ይህንን ጤነኛ ያልሆነ ሁኔታ ለማከም ልክ አሁን ለሰሎሜ እያደረግን እንዳለነው የኬሞቴራፒ እንዲሁም የጨረር ህክምና ይደረጋል ፡፡በዚህ ህክምና ወቅት ግን ሌሎች በመቅኔ ውስጥ የሚገኙ ጤነኛ የሆኑ የሰውነት ህዋሶችም ሊጎዱ ይችላሉ፡፡የመቅኔ ንቅለ ህክምና ግን ግድፈት ያለባቸው የደም ህዋሳት እና መቅኔ እንዲወገዱ በማድረግና በጤነኛ መቅኔ በመተካት ሀኪሙ የመፈወስ አቅሙ ጠንከር ያለ የኬሞቴራፒ እና የጨረር ህክምናን መጠቀም እንዲችል ያስችለዋል፡፡ ምንም እንኳን የመቅኔ ንቅለ ተከላ ህክምና በሽታው ተመልሶ ላለመምጣቱ ማረጋገጫ ባይሆንም ታካሚው የመዳን እድሉን ከፍ በማድረግ እንዲሁም ከህመም ነጻ ሆኖ የሚቆይበትን ጊዜ ከፍ ያደርገዋል ፡፡ይህ ህክምና ከሌላ ሰው (ለጋሽ ) ወይም ደግሞ ከራሱ ከታማሚው ሊከናወን ይችላል፡፡አለማየሁ የዶክተሩን ማብራሪያ በፅሞና ሲያዳምጥ ከቆየ በኃላ‹‹መቅኔውን ማንኛውም ሰው መለገስ ይችላል?››ሲል ሌላ ጥያቄ ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ ማንኛውም ሰው መለገስ ይችላል…ግን ደግሞ ቀላል አይደለም ….የሚወሰደው መቅኔ ውጤታማ እንዲሆን ከታካሚዋ ጋር ቢያንስ ከ50 ፐርሰንት በላይ የሚመሳሰል መሆን አለበት፡፡ይሄንን ማግኘት ብዙውን ጊዜ አስቸጋሪ ነው፡፡ለዛም ነው ወላጆች ወይ እህትና ወንድም የተሻለ የመለገስ እድል አላቸው የሚባለው፡፡እንደዛም ሆኖ ግን አንዳንድ ጊዜ ከአራትና አምስት ወንድሞች አንደኛውም ለመለገስ ብቁ ላይሆን ይችላል፡፡››
የዶክተሩ ገለፃ አለማየሁን የበለጠ ስጋት ውስጥ ጣለው፡፡‹‹አንዴ!! እቴቴ መለገስ ካልቻለች ምንድነው የሚውጥን?››ሲል እራሱን ጠየቀና ሰውነቱ በስጋት ሽምቅቅ አለ፡፡
‹‹ዶክተር..ምንአልባት የሚለግሳት ሰው ከጠፋ ከራሷ መውሰድ ይቻላል ብለሀል፡፡››
‹‹አዎ ብያለው ..አጠቃላይ ሁኔታው እንደዛ ነው፡፡ያ ግን አሁን ሰሎሜ ባለችበት ሁኔታ ለመተግበር ቀላል አይመስለኝም ..እርግጥ ተጨማሪ ዲቴል ምርመራዎች ማድረግ ይገባናል…ቢሆንም ግን ምን አልባትም የማይቻል ሊሆን ይችላል፡፡ስለዚህ አሁን ተሯሩጣችሁ ለጋሽ መፈለጉ ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባችኋል››ሲል ምክር ሰጠው፡፡አለማየሁ ቀስ ብሎ ከተቀመጠበት ተነሳና ዶክተሩን ተሰናብቶ ወጣ፡፡ቀጥታ ወደሰሎሜ እናት ነው የሄደው፡፡አንገቱን ደፍቶ እየተቅለሰለሰ ዜናውን ነገራት..እንደእብድ እየጮኸች የሆስፒታል ግቢ አመሰችው፡፡
ከሁሴን ጋር በመሆን እንደምንም አረጋጓትና ምረመራውን እንድታደርግ ተደረገ፡፡ቢሆንም ግን ካለባት የጤና ችግር አንፃር ከእሷ መውሰድ እንደማይችሉ ተነገራት..ሌላ ዘመድ አባት ወንድም ወይም እህት ይፈለግ ተባለ፡፡፡፡
አለማየሁ ሆነ ሁሴን ይሄንን ዜና ሲሰሙ ሁሉ ነገር ነው ጭልም ያለባቸው…‹‹ሰሎሜ ወንድምም ሆነ እህት እንደሌላት ያውቃሉ..አባቷንም ቢሆን ለዘመናት መኖር አለመኖሩ የማይታወቅ አባት በሰዓታት ውስጥ ከየት ተፈልጎ ሊገኝ ይችላል?፡፡
አለማየሁ ሁሴንን ከሰሎሜ ጎን እንዲሆን አዘዘውና ምርጫ ስለሌለው ጉዳዩን ለእቴቴ ነግሯት እሷን ይዞ ወደካፌ ወሰደና ከጎኗ ተቀመጠ፡፡
‹‹ልጄ እንዴት ነች…ንቅለ ተከላው መቼ ነው የሚደረግላት?››ስትል በስጋት ጠየቀችው፡
‹‹እቴቴ እንጃ ..አንቺ ካለብሽ በሽታ የተነሳ ለእሷ መለገስ አትችይም ብለዋል…››
በድንጋጤ አይኖቾን አፍጥጣ ‹‹እንዴት ታዲያ ምን ይሻላል?››
‹‹እኔም ግራ ገብቷኛል››ስል ግራ በመጋባት ውስጥ ሆኖ መለሰ፡፡
‹‹የሆነ መፍትሄማ መኖር አለበት?››
‹‹ወላጆች ወይም ወንድምና እህቶች ካሏት በአስቸኳይ አምጡ ነው ያሉን፡፡››ከዶክተሩ የተነገረውን ነገር ቀጥታ ተናገረ፡፡
እቴቴ በድንገት ንቁ ሆና‹‹ወንድምና እህት ነው ያልከው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አዎ እቴቴ ወንድምና እህት››ደገመላት፡፡
‹‹ሂድና ወንድሟ ነኝ በላቸውና ..ይመርምሩህ››አለችው፡፡
‹‹እንዴ እቴቴ…ምን ማለትሽ ነው?፡፡››
‹‹ታምነኛለህ አይደል?››
‹‹በደንብ ነው ማምንሽን እቴቴ…በደንብ አምንሻለሁ››
‹‹እንግዲያው አሁኑኑ ተነሳና ወንድሟ ነኝ በላቸው፡፡››
መከራከርም እሺ ለማለትም ግራ ተጋባ..ትኩር ብሎ ሲያየት ኩስትርትር እንዳለች ነው…‹‹ሴትዮዋ ከድንጋጤ የተነሳ እያበደች ይሆን እንዴ? ››ሲል እራሱን ጠየቀና ቀስ ብሎ ተነሳና እሷን እዛው ካፌ ትቶ ወደ ዶክተሩ ቢሮ እግሩን እየጎተተ ሄደ ..፡፡ያለችውን ከማድረግ ውጭ ምንም ሌላ የመጣለት መፍትሄ የለም…እንዳለችው ወንድሟ ነኝ ብሎ ነገራችው…ወዲያው አፈጥነው ሙሉ ምርመራ አደረጉለት…ውጤቷቹ ሁሉ ተሰብስበው ስኪመጡ ከስምንት ሰዓት በላይ ፈጅቷ ነበር…እሱ ጊዜ ማባከን አድርጎ ነው የወሰደው…እቴቴ ፊት ላይ ግን ትልቅ ተስፋ ይነበብ ነበር..ውጤት ደርሶ ወደ ዶክተሩ ቢሮ ተጠሩ…የተነገራቸው ዜና እናትዬውን በእልልታ ያሰከረ ኩማንደሩን እንዴት በሚለው ጥያቄ ያደነዘዘ ነበር፡፡እርግጥ አንዳንዴ ዘመድ ያልሆነ ሰውም ተመሳሳይ አይነት መቅኔ ሊኖረው እንደሚችል ዶክተሩ በደንብ አስረድቶታል፡፡፡ያ ግን እንዲህ በቀላሉ የሚሳካ አይደለም፡፡አልተዋጠለትም፡፡
‹‹በሉ ነገ ጥዋት ተዘጋጅ…..ኦፕራሲዬኑን ጥዋት እናካሂዳለን››ተባለ..እቴቴ አለማየሁን እጁን እየጎተተች ወጣችና ‹‹የሆነ ቦታ ደርሰን እንምጣ ››አለችው፡፡
‹‹የት እቴቴ?››
‹‹ምን ቸገረህ …ተከተለኝ››አለችው ቆፈጠን ብላ፡፡
‹‹ሰሎሜን ትተን?››
‹‹ምንም .. እነሁሴን አሉ አይደል…እነሱ ያዮታል..ደግሞም አንቆይም››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ኩማንደር ሆስፒታል በረንዳ ላይ ከወዲህ ወዲያ ሲንገዋለል አንዴ እናቷን እቴቴን ሲያፅናና..ቆይቶ ደግሞ ያለመደበትን ፀሎት ለመፀለይ ሲሞክር…ሰለሰሎሜ መጥፎም ሆነ ጥሩ ዜና ሳይሰማ ነጋ፡፡አንድ ሰዓት ነበር ከዶክተሩ አሰቃቂውን መርዶ የሰማው…፡፡‹‹ሰሎሜ የደም ካንሰር በሽተኛ ነች፡፡ለጊዜው ኬሞትራፒ እንዲደረግላት የተወሰነ ሲሆን በቅርብ የአጥንት መቅኔ ንቅለ ተከላ ማድረግ ስለሚያስፈልጋት ዘመዶቾ በአፋጣኝ መጠራት አለባቸው››…ተባለ፡፡
ህመሟ ከፍተኛ ደረጃ ስለደረሰ በቅርብ ቀናቶች ውስጥ ቀዶ ጥገናው ካልተደረገ ህይወቷን ልናጣት እንችላለን የሚል ዜና ነገረው፡፡
‹‹ዶክተር እስኪ የመቅኔ ንቅለ ተከላ ማለት ምን ማለት ነው? እስኪ ትንሽ አስረዳኝ?››ሲል ከፍራቻ ቆፈን ራሱን ሳያላቅቅ ጠየቀው፡፡
‹‹መቅኔ ማለት የደም ህዋሳትን ለማምረት የሚጠቅም በአጥንቶች መሃከል የሚገኝ ዘለግላጋ የሰውነት ክፍል ሲሆን ነጭ የደም ሴሎችን፤ቀይ የደም ሴሎችን እንዲሁም ለደም መርጋት የሚያገለግሉትን የፕላትሌት ንጥረ ነገሮች ለማምረት ይረዳል፡፡እነዚህ ንጥረ ነገሮች አንዴ ከተመረቱ በኋላ ከሰውነት ውጪ ለረጅም ጊዜ የማይቆዩ ሲሆን ይህንንም ለማገዝ እና ሰውነታችን ጤነኛ እድገት እንዲኖረው በመቅኔ አማካኝነት ቶሎ ቶሎ ይመረታሉ ፡፡ከሰውነት በሽታን የመከላከል ስርዓት መታወክ ጋር የተያያዙ ችግሮች የሚመጡት መቅኔ ከሚያመርተው ግድፈት ያለባቸው የደም ህዋሳት ወይም ያልበለጸጉ የደም ህዋሳት ወይም ደግሞ አነስተኛ የደም ህዋሳት መመረት የተነሳ ነው:: ይህም የአዳዲስ የደም ህዋሳት ከቁጥጥር ውጪ ተመርተው በደም ስር ውስጥ እንዲከማቹ በማድረግ ሌሎች ህዋሳትንም ያውካሉ ፡፡ ይህንን ጤነኛ ያልሆነ ሁኔታ ለማከም ልክ አሁን ለሰሎሜ እያደረግን እንዳለነው የኬሞቴራፒ እንዲሁም የጨረር ህክምና ይደረጋል ፡፡በዚህ ህክምና ወቅት ግን ሌሎች በመቅኔ ውስጥ የሚገኙ ጤነኛ የሆኑ የሰውነት ህዋሶችም ሊጎዱ ይችላሉ፡፡የመቅኔ ንቅለ ህክምና ግን ግድፈት ያለባቸው የደም ህዋሳት እና መቅኔ እንዲወገዱ በማድረግና በጤነኛ መቅኔ በመተካት ሀኪሙ የመፈወስ አቅሙ ጠንከር ያለ የኬሞቴራፒ እና የጨረር ህክምናን መጠቀም እንዲችል ያስችለዋል፡፡ ምንም እንኳን የመቅኔ ንቅለ ተከላ ህክምና በሽታው ተመልሶ ላለመምጣቱ ማረጋገጫ ባይሆንም ታካሚው የመዳን እድሉን ከፍ በማድረግ እንዲሁም ከህመም ነጻ ሆኖ የሚቆይበትን ጊዜ ከፍ ያደርገዋል ፡፡ይህ ህክምና ከሌላ ሰው (ለጋሽ ) ወይም ደግሞ ከራሱ ከታማሚው ሊከናወን ይችላል፡፡አለማየሁ የዶክተሩን ማብራሪያ በፅሞና ሲያዳምጥ ከቆየ በኃላ‹‹መቅኔውን ማንኛውም ሰው መለገስ ይችላል?››ሲል ሌላ ጥያቄ ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ ማንኛውም ሰው መለገስ ይችላል…ግን ደግሞ ቀላል አይደለም ….የሚወሰደው መቅኔ ውጤታማ እንዲሆን ከታካሚዋ ጋር ቢያንስ ከ50 ፐርሰንት በላይ የሚመሳሰል መሆን አለበት፡፡ይሄንን ማግኘት ብዙውን ጊዜ አስቸጋሪ ነው፡፡ለዛም ነው ወላጆች ወይ እህትና ወንድም የተሻለ የመለገስ እድል አላቸው የሚባለው፡፡እንደዛም ሆኖ ግን አንዳንድ ጊዜ ከአራትና አምስት ወንድሞች አንደኛውም ለመለገስ ብቁ ላይሆን ይችላል፡፡››
የዶክተሩ ገለፃ አለማየሁን የበለጠ ስጋት ውስጥ ጣለው፡፡‹‹አንዴ!! እቴቴ መለገስ ካልቻለች ምንድነው የሚውጥን?››ሲል እራሱን ጠየቀና ሰውነቱ በስጋት ሽምቅቅ አለ፡፡
‹‹ዶክተር..ምንአልባት የሚለግሳት ሰው ከጠፋ ከራሷ መውሰድ ይቻላል ብለሀል፡፡››
‹‹አዎ ብያለው ..አጠቃላይ ሁኔታው እንደዛ ነው፡፡ያ ግን አሁን ሰሎሜ ባለችበት ሁኔታ ለመተግበር ቀላል አይመስለኝም ..እርግጥ ተጨማሪ ዲቴል ምርመራዎች ማድረግ ይገባናል…ቢሆንም ግን ምን አልባትም የማይቻል ሊሆን ይችላል፡፡ስለዚህ አሁን ተሯሩጣችሁ ለጋሽ መፈለጉ ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባችኋል››ሲል ምክር ሰጠው፡፡አለማየሁ ቀስ ብሎ ከተቀመጠበት ተነሳና ዶክተሩን ተሰናብቶ ወጣ፡፡ቀጥታ ወደሰሎሜ እናት ነው የሄደው፡፡አንገቱን ደፍቶ እየተቅለሰለሰ ዜናውን ነገራት..እንደእብድ እየጮኸች የሆስፒታል ግቢ አመሰችው፡፡
ከሁሴን ጋር በመሆን እንደምንም አረጋጓትና ምረመራውን እንድታደርግ ተደረገ፡፡ቢሆንም ግን ካለባት የጤና ችግር አንፃር ከእሷ መውሰድ እንደማይችሉ ተነገራት..ሌላ ዘመድ አባት ወንድም ወይም እህት ይፈለግ ተባለ፡፡፡፡
አለማየሁ ሆነ ሁሴን ይሄንን ዜና ሲሰሙ ሁሉ ነገር ነው ጭልም ያለባቸው…‹‹ሰሎሜ ወንድምም ሆነ እህት እንደሌላት ያውቃሉ..አባቷንም ቢሆን ለዘመናት መኖር አለመኖሩ የማይታወቅ አባት በሰዓታት ውስጥ ከየት ተፈልጎ ሊገኝ ይችላል?፡፡
አለማየሁ ሁሴንን ከሰሎሜ ጎን እንዲሆን አዘዘውና ምርጫ ስለሌለው ጉዳዩን ለእቴቴ ነግሯት እሷን ይዞ ወደካፌ ወሰደና ከጎኗ ተቀመጠ፡፡
‹‹ልጄ እንዴት ነች…ንቅለ ተከላው መቼ ነው የሚደረግላት?››ስትል በስጋት ጠየቀችው፡
‹‹እቴቴ እንጃ ..አንቺ ካለብሽ በሽታ የተነሳ ለእሷ መለገስ አትችይም ብለዋል…››
በድንጋጤ አይኖቾን አፍጥጣ ‹‹እንዴት ታዲያ ምን ይሻላል?››
‹‹እኔም ግራ ገብቷኛል››ስል ግራ በመጋባት ውስጥ ሆኖ መለሰ፡፡
‹‹የሆነ መፍትሄማ መኖር አለበት?››
‹‹ወላጆች ወይም ወንድምና እህቶች ካሏት በአስቸኳይ አምጡ ነው ያሉን፡፡››ከዶክተሩ የተነገረውን ነገር ቀጥታ ተናገረ፡፡
እቴቴ በድንገት ንቁ ሆና‹‹ወንድምና እህት ነው ያልከው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አዎ እቴቴ ወንድምና እህት››ደገመላት፡፡
‹‹ሂድና ወንድሟ ነኝ በላቸውና ..ይመርምሩህ››አለችው፡፡
‹‹እንዴ እቴቴ…ምን ማለትሽ ነው?፡፡››
‹‹ታምነኛለህ አይደል?››
‹‹በደንብ ነው ማምንሽን እቴቴ…በደንብ አምንሻለሁ››
‹‹እንግዲያው አሁኑኑ ተነሳና ወንድሟ ነኝ በላቸው፡፡››
መከራከርም እሺ ለማለትም ግራ ተጋባ..ትኩር ብሎ ሲያየት ኩስትርትር እንዳለች ነው…‹‹ሴትዮዋ ከድንጋጤ የተነሳ እያበደች ይሆን እንዴ? ››ሲል እራሱን ጠየቀና ቀስ ብሎ ተነሳና እሷን እዛው ካፌ ትቶ ወደ ዶክተሩ ቢሮ እግሩን እየጎተተ ሄደ ..፡፡ያለችውን ከማድረግ ውጭ ምንም ሌላ የመጣለት መፍትሄ የለም…እንዳለችው ወንድሟ ነኝ ብሎ ነገራችው…ወዲያው አፈጥነው ሙሉ ምርመራ አደረጉለት…ውጤቷቹ ሁሉ ተሰብስበው ስኪመጡ ከስምንት ሰዓት በላይ ፈጅቷ ነበር…እሱ ጊዜ ማባከን አድርጎ ነው የወሰደው…እቴቴ ፊት ላይ ግን ትልቅ ተስፋ ይነበብ ነበር..ውጤት ደርሶ ወደ ዶክተሩ ቢሮ ተጠሩ…የተነገራቸው ዜና እናትዬውን በእልልታ ያሰከረ ኩማንደሩን እንዴት በሚለው ጥያቄ ያደነዘዘ ነበር፡፡እርግጥ አንዳንዴ ዘመድ ያልሆነ ሰውም ተመሳሳይ አይነት መቅኔ ሊኖረው እንደሚችል ዶክተሩ በደንብ አስረድቶታል፡፡፡ያ ግን እንዲህ በቀላሉ የሚሳካ አይደለም፡፡አልተዋጠለትም፡፡
‹‹በሉ ነገ ጥዋት ተዘጋጅ…..ኦፕራሲዬኑን ጥዋት እናካሂዳለን››ተባለ..እቴቴ አለማየሁን እጁን እየጎተተች ወጣችና ‹‹የሆነ ቦታ ደርሰን እንምጣ ››አለችው፡፡
‹‹የት እቴቴ?››
‹‹ምን ቸገረህ …ተከተለኝ››አለችው ቆፈጠን ብላ፡፡
‹‹ሰሎሜን ትተን?››
‹‹ምንም .. እነሁሴን አሉ አይደል…እነሱ ያዮታል..ደግሞም አንቆይም››
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
===================
የሰሎሜ ህክምናው በሰላም ተጠናቆ ወደ ቤት ተመልሳለች፡፡እናትዬው ብቻ ሳትሆን ሁሴን እና አለማየሁም ከስሯ ሳይለዩ ልክ ልጅ ሆነው ታማ ሆስፒታል በገባች ጊዜ እንዳደረጉት በትኩረትና በሙሉ ጥረት ሲንከባበከቦት ነበር የከረሙት፡፡በዛ ምክንያት የማገገም ፍጥነቷ ተአምር የሚባል ነበር፡፡
አሁን ሁለቱ ጓደኛሞች አለማየሁ እና ሁሴን በዛሬው ቀን ከውጭ የሚመጣውን ጓደኛቸውን ሊቀበሉ ቦሌ ኢንተርናሽናል አየር ማረፊያ በመጠባበቅ ላይ ናቸው፡፡አላዛር ሰሎሜ ለመቅኔ ንቅለ ተከላ የሚያደርስ ህመም ታማ እንደነበረ አልሰማም፡፡ ኬሞትራፒ እክምና ላይ እያለች ይሁን ከዛ ወጥታ ኮማ ውስጥ ገብታ ሳለ በስልክ እንድታናግረው በሚጠይቅበት ጊዜ ኃይለኛ ጉንፋን ይዟት ድምፆ ተዘግቷል ብለው ሸውደውታል፡፡እንደዛ ያደረጉት የሄደበትን ጉዳይ ያለምንም እንቅፋት እንዲያጠናቅቅ ስለፈለጉ ነው፡፡ይሄ ውሳኔ የአለማየሁ ነው፡፡ሌሎቹንም ያሳመናቸው እሱ ነው፡፡
‹‹ተሳክቶለት የሚመጣ ይመስልሀል?››ሁሴን ነው ፈራ ተባ እያለ አለማየሁን የጠየቀው፡፡
‹‹ይመስለኛል..በስልክ ሳወራው እሱም ሙሉ በሙሉ እንደዳነ እርግጠኛ ነው››ሲል መለሰለት፡፡
‹‹ደስ ይላል ….እርግጠኛ ነኝ አሁን አንተም ሙሉ በሙሉ እንዲሳካለት ነው የምትፈልገው››በማለት የሚያስገርም ነገር ነገረው፡፡
‹‹ማለት ?››
‹‹ያው አሁን ወንድሟ መሆንህን አውቀሀል…ከትዳሯ መፍረስ ምንም ምታተርፈው ነገር የለም…እንደውም በተቃራኒው ታዝናለህ››
‹‹በፊትስ ቢሆን ምን አተርፍ ነበር?››
‹‹ባክህ ምን ያደባብቅሀል፡፡ እድሜ ልካችንን እኮ እርስ በርስ እንተዋወቃለን….ባይሳካለት ያንን ክፍተት ተጠቅመህ የሆነ ነገር ለማድረግ አሰፍስፈህ በመጠባበቅ ላይ ነበርክ….››ብሎ የሚያምንበትን ነገር ያለምንም ይኑኝታ ፍርጥ አድርጎ ተናገረ፡፡
አለማየሁም ያልገባው በመምሰል‹‹የሆነ ነገር ማለት?››ሲል ተጨማሪ ማብራሪያ ጠየቀው፡፡
‹‹ከአላዛር ልታፋታትና እራስህ ልታገባት…ተሳሳትኩ?ደግሞ ይሄንን አቋምህን ቀጥታ ለእሱም ነግረሀዋል…››
‹‹እሱ ነው እንደዛ ብሎ የነገረህ?››
‹‹ማን እንደነገረኝ ማወቁ ምን ያደርግልሀል..?ብቻ እንደዛ ለማድረግ እቅድ እንደነበረህ አውቃለው››
‹‹አሀ..አሁን አንተም እኔ ማድረግ አቅጄ እንደነበረው ለማድረግ እያሰብክ ነው ማለት ነው?››ሲል በገረሜታ ጠየቀው፡፡
‹‹መጀመሪያ ያንተን መልስልኝ››
‹‹አሁን እዚህ ጉዳይ ላይ ማውራት ምን ይረባል?››
‹‹በጣም ይረባል…አሁን አንተ ወንድሟ ስለሆንክ ስለእሷ ወደፊት መጨነቅና ማሰብህ የሚጠበቅብህ ሁኔታ ላይ ነው ያለኸው…ከአላዘር ጋር ካልተሳካላትና የሚፋቱ ከሆነ እኔን እንድታገባኝ ታግዘኛለህ…?.››
‹‹ይሄ ሁሉ ዙሪያ ጥምዝ ….ይሄን ለማለት ነው?››
‹‹አዎ…ታውቃለህ ልክ አንተ ታፈቅራት በነበረው መጠን አፈቅራታለው…እሷ ለሁላችንም የእድሜ ልክ ህልማችን ነች፡፡እሱ እድሉን ተጠቅሟል…ካልሆነለት ቀጣይ የእኔ እድል ነው፡፡እኔ ደግሞ በምንም አይነት ተአምር እድሌን ማባከን አልፈልግም…ቀሪ ዘመኗን እንደሳቀች እንድትኖር ነው የማደርጋት፡፡››
አለማየሁ ምን ሊመልስለት እንደሚገባ መወሰን አልቻለም..ዝም ብሎ ትካዜ ውስጥ ገባ….ሁሴን እየተናገረው ያለው ነገር ደረቅና የሚያሳቅቅ አይነት ቢሆንም ግን ደግሞ እሱም ወንድሟ መሆኑን ከማወቁ በፊት ለማድረግ ሲያስብ እና ሲመኘው የነበረ ነገር ነው አሁን እሱ እያወራ ያለው፡፡እሱ ሲያደርገው ትክክል ሌላ ሲያደርገው ደግሞ አፀያፊ የሚሆንበት ምንም ምክንያት የለም፡፡ደግሞም ለእሱም ቢሆን የአላዛር ህክምና የማይሳካለት ከሆነ እህቱ ከዚህ በላይ ከእሱ ጋር እየተሰቃየችና እየተሳቀቀች እንድትቀጥል አይፈቅድም…ከአላዛር ከተለያየች ደግሞ ከሁሴን የተሻለ ሰው ታገኛለች ቡሎ አያስብም…ወደደም ጠላም በእሱ ሀሳብ ተስማምቶ ሊረዳው ግድ ነው፡፡
‹‹ጥሩ …ባልከው ነገር እስማማለሁ..፡፡በመጀመሪያ ግን የአላዛር ውጤት በግልፅ ከመታወቁ በፊት ምንም አይነት እንቅስቃሴ አታደርግም፡፡እሱ በግማሽ እንኳን ለውጥ አሳይቶ ከመጣ ሙሉ በሙሉ እንዲያገግም እንረዳዋለን እንጂ ተስፋውን ለማጨለም ምንም አይነት አሻጥር አንሰራም፡፡››
‹‹እስማማለሁ…ሰሎሜን አፈቅራታለሁ ስልህ እኮ የእውነት ነው የማፈቅራት…ደግሞ እሷን ብቻ ሳይሆን እሱንም በጣም የምወደው ወንድሜ ነው፡፡ የመጀመሪያ ምርጫዬ በመሀከላቸው ያለው ችግር ተቀርፎ ትዳራቸውን አጣፍጠው መኖር እንዲቀጥሉ ነው…..፡፡ትዳሩ እንደማይቀጥል እርግጠኛ እስክሆን ድርስ ምንም አይነት እንቅስቃሴ አላደርግም..ለዛ ቃል ገባልሀለው፡፡››
‹‹ጥሩ ..ሌላው…ነገሮች የማይሆኑ ሆነው..እሷን የማግባቱ እድል ያንተ ከሆነ ከውጭ ጓዝህን ጠቅልለህ ትመጣለህ…ይዣት ልሂድ የምትል ከሆነ ..አልስማማም›
‹‹የእሷ ፍላጎት ከሀገር ውጭ ሄዶ መኖር ከሆነስ?››
‹‹ነገርኩ እኮ…ከአሁን በኃላ ከእህቴ ተለይቼ መኖር አልችልም…እዚሁ በቅርቤ እንድትሆን ነው የምፈልገው፡፡››
‹‹.ጥሩ …ለእኔ ችግር የለውም ..እሷን እስከአገኘሁ ድረስ የትም ብኖር ደስተኛ ነኝ፡፡››
ስምምነታቸውን አገባደው ወደ ግል ትካዜያቸው ተመልሰው ገቡ..የአላዛርን መምጣት ሲያዩ ነበር ከትካዜያቸው ባነው የተንቀሳቀሱት፡፡የሞቀ ሰላምታ ከተለዋወጡ በኃላ…ወደመኪና ይዘውት እየሄዱ ሳለ አላዛር ‹‹ሰሎሜስ…?አብራችሁ ትመጣለች ብዬ ነበር?››ሲል ቅሬታውን አሰማ፡፡
አለማየሁ ፈጠን አለና ‹‹አልቻለችም…አንተን በደመቀ ቤት ለመቀበል ሽር ጉድ እያለች ነው፡፡››የሚል የውሸት ምክንያት ነገረው፡
‹‹እኔን ለመቀበል የምን ሽርጉድ ያስፈልጋል…?አንድ ወር ብቻ እኮ ነው የቆየሁት››እያለ በመነጫነጭ መኪና ውስጥ ገባ፡፡በአለማየሁ ሹፌርነት ወደቤት ጉዞ ጀመሩ…፡፡
አላዛር እቤት ሲደርሱ ሰሎሜን አግኝቶ ናፍቆቱን ለመወጣት ባለው ጉጉት ቀጥታ ተንደርድሮ ወደሳሎን ነው የገባው ፡፡እቴቴና ሰራተኞቹ የምግብ ጠረጴዛው ላይ ምግብን ለመደርደር ሽር ጉድ እያሉ ነው… ሰሎሜን ማየት አልቻለም፡፡ውስጡን ፋራቻ ወረረው፡፡ ግን ወዲያው ሶፋው ላይ ጋቢ ለብሳ ተኝታ ተመለከታት፡፡ተንደረደረና ስሯ ደርሶ ተንበረከከ‹‹እንዴ የእኔ ፍቅር እስከዛሬ እያመመሽ ነው እንዴ?››ብሎ ተጠመጠመባት፡፡
‹‹ቀስ ቀስ…ሰውነቷ ገና በቅጡ አላገገመም››ሲሉ እናትዬው አስጠነቀቁት፡፡
‹‹ማለት››
‹‹የመቅኔ ንቅለተከላ ተደርጎላት ነበር..?››እናትዬው ነች ተናጋሪዋ
አላዛር ሚስቱን አፍጥጦ ተመለከታት፡፡ሰሎሜም ‹‹ትንሽ አሞኝ ነበር..››ስትል ጠቅላላ ሁኔታውን በአጭሩ አስረዳችው፡፡
‹‹ማለት ..?እንዴት ይሄ ሁሉ ሲሆን እኔ ሳልሰማ…?ለምን ልትደብቁኝ ፈለጋችሁ?የሆነ ነገር ሆናስ ቢሆን ?››ወደኃላ ዞሮ ጓደኞቹ ላይ አፈጠጠባቸው፡፡…ዘራፍ አለ ..ተንሰቅስቆ አለቀሰ..
‹‹ምንም አታስብ አሁን እኮ ሙሉ በሙሉ ድኜለሁ…እየን እስኪ በጣም እኮ ደህና ነኝ፡፡.ስራ ሁሉ እኮ መስራት እችላለው…እነእማዬ ትንሽ አገግሚ ስላሉኝ እኔም ትንሽ ልሞላቀቅ ብዬ ነው ተኝቼ የጠበቅኩህ፡፡››ስትል አፅናናችው፡፡ከብዙ ምክርና ተግሳፅ በኋላ እንደምንም ተረጋጋ፡፡ሁሉም በተደረደረው ምግብ ጠረጴዛ ከበው ተቀመጡ፡፡እየተሳሳቁና እየተጎራረሱ አሪፍ እራት በሉ፡፡ሁሉም ከምግብ ጠረጴዛው ወደ ሶፋው ተሸጋግረው በመደዳ በመቀመጥ ከሰሎሜ በስተቀር ሁሉም የሚፈልገውን መጠጥ እየተጎነጨ ለሌላ ዙር ጫወታ ዝጉጁ ሆኑ.፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
===================
የሰሎሜ ህክምናው በሰላም ተጠናቆ ወደ ቤት ተመልሳለች፡፡እናትዬው ብቻ ሳትሆን ሁሴን እና አለማየሁም ከስሯ ሳይለዩ ልክ ልጅ ሆነው ታማ ሆስፒታል በገባች ጊዜ እንዳደረጉት በትኩረትና በሙሉ ጥረት ሲንከባበከቦት ነበር የከረሙት፡፡በዛ ምክንያት የማገገም ፍጥነቷ ተአምር የሚባል ነበር፡፡
አሁን ሁለቱ ጓደኛሞች አለማየሁ እና ሁሴን በዛሬው ቀን ከውጭ የሚመጣውን ጓደኛቸውን ሊቀበሉ ቦሌ ኢንተርናሽናል አየር ማረፊያ በመጠባበቅ ላይ ናቸው፡፡አላዛር ሰሎሜ ለመቅኔ ንቅለ ተከላ የሚያደርስ ህመም ታማ እንደነበረ አልሰማም፡፡ ኬሞትራፒ እክምና ላይ እያለች ይሁን ከዛ ወጥታ ኮማ ውስጥ ገብታ ሳለ በስልክ እንድታናግረው በሚጠይቅበት ጊዜ ኃይለኛ ጉንፋን ይዟት ድምፆ ተዘግቷል ብለው ሸውደውታል፡፡እንደዛ ያደረጉት የሄደበትን ጉዳይ ያለምንም እንቅፋት እንዲያጠናቅቅ ስለፈለጉ ነው፡፡ይሄ ውሳኔ የአለማየሁ ነው፡፡ሌሎቹንም ያሳመናቸው እሱ ነው፡፡
‹‹ተሳክቶለት የሚመጣ ይመስልሀል?››ሁሴን ነው ፈራ ተባ እያለ አለማየሁን የጠየቀው፡፡
‹‹ይመስለኛል..በስልክ ሳወራው እሱም ሙሉ በሙሉ እንደዳነ እርግጠኛ ነው››ሲል መለሰለት፡፡
‹‹ደስ ይላል ….እርግጠኛ ነኝ አሁን አንተም ሙሉ በሙሉ እንዲሳካለት ነው የምትፈልገው››በማለት የሚያስገርም ነገር ነገረው፡፡
‹‹ማለት ?››
‹‹ያው አሁን ወንድሟ መሆንህን አውቀሀል…ከትዳሯ መፍረስ ምንም ምታተርፈው ነገር የለም…እንደውም በተቃራኒው ታዝናለህ››
‹‹በፊትስ ቢሆን ምን አተርፍ ነበር?››
‹‹ባክህ ምን ያደባብቅሀል፡፡ እድሜ ልካችንን እኮ እርስ በርስ እንተዋወቃለን….ባይሳካለት ያንን ክፍተት ተጠቅመህ የሆነ ነገር ለማድረግ አሰፍስፈህ በመጠባበቅ ላይ ነበርክ….››ብሎ የሚያምንበትን ነገር ያለምንም ይኑኝታ ፍርጥ አድርጎ ተናገረ፡፡
አለማየሁም ያልገባው በመምሰል‹‹የሆነ ነገር ማለት?››ሲል ተጨማሪ ማብራሪያ ጠየቀው፡፡
‹‹ከአላዛር ልታፋታትና እራስህ ልታገባት…ተሳሳትኩ?ደግሞ ይሄንን አቋምህን ቀጥታ ለእሱም ነግረሀዋል…››
‹‹እሱ ነው እንደዛ ብሎ የነገረህ?››
‹‹ማን እንደነገረኝ ማወቁ ምን ያደርግልሀል..?ብቻ እንደዛ ለማድረግ እቅድ እንደነበረህ አውቃለው››
‹‹አሀ..አሁን አንተም እኔ ማድረግ አቅጄ እንደነበረው ለማድረግ እያሰብክ ነው ማለት ነው?››ሲል በገረሜታ ጠየቀው፡፡
‹‹መጀመሪያ ያንተን መልስልኝ››
‹‹አሁን እዚህ ጉዳይ ላይ ማውራት ምን ይረባል?››
‹‹በጣም ይረባል…አሁን አንተ ወንድሟ ስለሆንክ ስለእሷ ወደፊት መጨነቅና ማሰብህ የሚጠበቅብህ ሁኔታ ላይ ነው ያለኸው…ከአላዘር ጋር ካልተሳካላትና የሚፋቱ ከሆነ እኔን እንድታገባኝ ታግዘኛለህ…?.››
‹‹ይሄ ሁሉ ዙሪያ ጥምዝ ….ይሄን ለማለት ነው?››
‹‹አዎ…ታውቃለህ ልክ አንተ ታፈቅራት በነበረው መጠን አፈቅራታለው…እሷ ለሁላችንም የእድሜ ልክ ህልማችን ነች፡፡እሱ እድሉን ተጠቅሟል…ካልሆነለት ቀጣይ የእኔ እድል ነው፡፡እኔ ደግሞ በምንም አይነት ተአምር እድሌን ማባከን አልፈልግም…ቀሪ ዘመኗን እንደሳቀች እንድትኖር ነው የማደርጋት፡፡››
አለማየሁ ምን ሊመልስለት እንደሚገባ መወሰን አልቻለም..ዝም ብሎ ትካዜ ውስጥ ገባ….ሁሴን እየተናገረው ያለው ነገር ደረቅና የሚያሳቅቅ አይነት ቢሆንም ግን ደግሞ እሱም ወንድሟ መሆኑን ከማወቁ በፊት ለማድረግ ሲያስብ እና ሲመኘው የነበረ ነገር ነው አሁን እሱ እያወራ ያለው፡፡እሱ ሲያደርገው ትክክል ሌላ ሲያደርገው ደግሞ አፀያፊ የሚሆንበት ምንም ምክንያት የለም፡፡ደግሞም ለእሱም ቢሆን የአላዛር ህክምና የማይሳካለት ከሆነ እህቱ ከዚህ በላይ ከእሱ ጋር እየተሰቃየችና እየተሳቀቀች እንድትቀጥል አይፈቅድም…ከአላዛር ከተለያየች ደግሞ ከሁሴን የተሻለ ሰው ታገኛለች ቡሎ አያስብም…ወደደም ጠላም በእሱ ሀሳብ ተስማምቶ ሊረዳው ግድ ነው፡፡
‹‹ጥሩ …ባልከው ነገር እስማማለሁ..፡፡በመጀመሪያ ግን የአላዛር ውጤት በግልፅ ከመታወቁ በፊት ምንም አይነት እንቅስቃሴ አታደርግም፡፡እሱ በግማሽ እንኳን ለውጥ አሳይቶ ከመጣ ሙሉ በሙሉ እንዲያገግም እንረዳዋለን እንጂ ተስፋውን ለማጨለም ምንም አይነት አሻጥር አንሰራም፡፡››
‹‹እስማማለሁ…ሰሎሜን አፈቅራታለሁ ስልህ እኮ የእውነት ነው የማፈቅራት…ደግሞ እሷን ብቻ ሳይሆን እሱንም በጣም የምወደው ወንድሜ ነው፡፡ የመጀመሪያ ምርጫዬ በመሀከላቸው ያለው ችግር ተቀርፎ ትዳራቸውን አጣፍጠው መኖር እንዲቀጥሉ ነው…..፡፡ትዳሩ እንደማይቀጥል እርግጠኛ እስክሆን ድርስ ምንም አይነት እንቅስቃሴ አላደርግም..ለዛ ቃል ገባልሀለው፡፡››
‹‹ጥሩ ..ሌላው…ነገሮች የማይሆኑ ሆነው..እሷን የማግባቱ እድል ያንተ ከሆነ ከውጭ ጓዝህን ጠቅልለህ ትመጣለህ…ይዣት ልሂድ የምትል ከሆነ ..አልስማማም›
‹‹የእሷ ፍላጎት ከሀገር ውጭ ሄዶ መኖር ከሆነስ?››
‹‹ነገርኩ እኮ…ከአሁን በኃላ ከእህቴ ተለይቼ መኖር አልችልም…እዚሁ በቅርቤ እንድትሆን ነው የምፈልገው፡፡››
‹‹.ጥሩ …ለእኔ ችግር የለውም ..እሷን እስከአገኘሁ ድረስ የትም ብኖር ደስተኛ ነኝ፡፡››
ስምምነታቸውን አገባደው ወደ ግል ትካዜያቸው ተመልሰው ገቡ..የአላዛርን መምጣት ሲያዩ ነበር ከትካዜያቸው ባነው የተንቀሳቀሱት፡፡የሞቀ ሰላምታ ከተለዋወጡ በኃላ…ወደመኪና ይዘውት እየሄዱ ሳለ አላዛር ‹‹ሰሎሜስ…?አብራችሁ ትመጣለች ብዬ ነበር?››ሲል ቅሬታውን አሰማ፡፡
አለማየሁ ፈጠን አለና ‹‹አልቻለችም…አንተን በደመቀ ቤት ለመቀበል ሽር ጉድ እያለች ነው፡፡››የሚል የውሸት ምክንያት ነገረው፡
‹‹እኔን ለመቀበል የምን ሽርጉድ ያስፈልጋል…?አንድ ወር ብቻ እኮ ነው የቆየሁት››እያለ በመነጫነጭ መኪና ውስጥ ገባ፡፡በአለማየሁ ሹፌርነት ወደቤት ጉዞ ጀመሩ…፡፡
አላዛር እቤት ሲደርሱ ሰሎሜን አግኝቶ ናፍቆቱን ለመወጣት ባለው ጉጉት ቀጥታ ተንደርድሮ ወደሳሎን ነው የገባው ፡፡እቴቴና ሰራተኞቹ የምግብ ጠረጴዛው ላይ ምግብን ለመደርደር ሽር ጉድ እያሉ ነው… ሰሎሜን ማየት አልቻለም፡፡ውስጡን ፋራቻ ወረረው፡፡ ግን ወዲያው ሶፋው ላይ ጋቢ ለብሳ ተኝታ ተመለከታት፡፡ተንደረደረና ስሯ ደርሶ ተንበረከከ‹‹እንዴ የእኔ ፍቅር እስከዛሬ እያመመሽ ነው እንዴ?››ብሎ ተጠመጠመባት፡፡
‹‹ቀስ ቀስ…ሰውነቷ ገና በቅጡ አላገገመም››ሲሉ እናትዬው አስጠነቀቁት፡፡
‹‹ማለት››
‹‹የመቅኔ ንቅለተከላ ተደርጎላት ነበር..?››እናትዬው ነች ተናጋሪዋ
አላዛር ሚስቱን አፍጥጦ ተመለከታት፡፡ሰሎሜም ‹‹ትንሽ አሞኝ ነበር..››ስትል ጠቅላላ ሁኔታውን በአጭሩ አስረዳችው፡፡
‹‹ማለት ..?እንዴት ይሄ ሁሉ ሲሆን እኔ ሳልሰማ…?ለምን ልትደብቁኝ ፈለጋችሁ?የሆነ ነገር ሆናስ ቢሆን ?››ወደኃላ ዞሮ ጓደኞቹ ላይ አፈጠጠባቸው፡፡…ዘራፍ አለ ..ተንሰቅስቆ አለቀሰ..
‹‹ምንም አታስብ አሁን እኮ ሙሉ በሙሉ ድኜለሁ…እየን እስኪ በጣም እኮ ደህና ነኝ፡፡.ስራ ሁሉ እኮ መስራት እችላለው…እነእማዬ ትንሽ አገግሚ ስላሉኝ እኔም ትንሽ ልሞላቀቅ ብዬ ነው ተኝቼ የጠበቅኩህ፡፡››ስትል አፅናናችው፡፡ከብዙ ምክርና ተግሳፅ በኋላ እንደምንም ተረጋጋ፡፡ሁሉም በተደረደረው ምግብ ጠረጴዛ ከበው ተቀመጡ፡፡እየተሳሳቁና እየተጎራረሱ አሪፍ እራት በሉ፡፡ሁሉም ከምግብ ጠረጴዛው ወደ ሶፋው ተሸጋግረው በመደዳ በመቀመጥ ከሰሎሜ በስተቀር ሁሉም የሚፈልገውን መጠጥ እየተጎነጨ ለሌላ ዙር ጫወታ ዝጉጁ ሆኑ.፡፡
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
=====================
ቤቱ ቅልጥ ያለ ድግስ ላይ ነው፡፡ግቢ ውስጥ ግዙፍና ዘመናዊ ድንኳን ተደኩኖ በዲኮር አሸብርቋል፡፡በዝግጅቱ የሰሎሜ ፤ የእቴቴ የአላዛር እና የአለማየሁ አንድም ወዳጅና የስራ ባለደረቦች አልቀረም…ከ500 በላይ ሰው ነው የተጠራው፡፡እርግጥ ይሄ ድግስ እንዲደገስ ቀጠሮ የተያዘለት ሰሎሜ አለማየሁ ወንድሟ መሆኑን ከሰማች ከሳምንት በኃላ ነበር፡፡ግን ባልተጠበቀ ፕሮግራም ዜናው ከተሳማ ከሦስት ቀን በኃላ አለማየው ለአጭር ጊዜ ስለልጠና ወደ ተባበሩት አረብ ኤሜሪት እንዲሄድ በመስሪያ ቤቱ ስለታዘዘ ድግሱ በሁለት ወር እንዲራዘም ተደርጓል፡፡
ይሄ ድግስ በዋናነት ሰሎሜ አለማየሁ ወንድሟ መሆኑን በማወቋ እና ዘመናት ለማወቅ ስታልመው የነበረው የአባቷን ማንነት በማወቋ የተፈጠረባትን ፈንጠዝያ ለማክበር ነበር..ሌላው ለህይወቷ በጣም አስጊ የሆነውን በሽታ ታክማ መዳን በመቻሏም ለተንከባከቧት ሰዎች ሆነ ለፈጣሪ ምስጋና ለማቅረብ ነው፡፡ለሌላው ሶስተኛ ነገር ደግሞ ትዳር በያዘችባቸው ሶስት አመቷ ውስጥ ስትሰቃይበት የነበረችው ከአላዛር ላይ ተከስቶ የነበረው ስንፈተ ወሲብ ሙሉ በሙሉ ተወግዶ ልክ እንደአዲስ ሙሽራ ቀንና ለሊት ሳይለዩ በፊት ያበከኑትን ጊዜ ማካካስ በሚመስል መልኩ እልካቸውን እየተወጡበት ስለሆነ በዛ ጉዳይ የተፈጠረባቸውን ደስታ በይፋ ለማክበር ነው፡፡ያም መሆኑ ለሁለቱም ከፍተኛ ደስታና አዲስ የህይወት እርካታ አጎናፅፏቸዋል፡፡ከሁለቱም ልብ እየተበተነ ያለ ደስታ በዙሪያቸው ያለውን ሰው ላይ ሁሉ የሚጋባ አይነት ሆኗል፡፡ይሄም ድግሱ ደማቅና ሰፊ እንዲሆን አንዱ ምክንያት ነው፡፡
ድግሱ ለሁለት ወር በመራዘሙ ምክንያት ሌላም ሊከበር የሚገባው ተደራራቢ ምክንያትና በረከት ተፈጥሮል፡፡
ድግሱ ላይ የታደሙት 500 ያህል የቅርብ ሰዎች ምሳ ከበሉ በኃላ ሰሎሜ የተፍለቀለቀ ፊቷን በፈገግታ አጅባ ወደመድረኩ ወጣች፡፡
ማይኩን ድግሱን በሙዚቃ እያደመቀ ካለው ዲጄ ተቀብላ ማውራት ጀመረች፡፡
‹‹ወዳጆቼ ዘመዶቼ ይሄ ድግስን አስመልክቶ ጥቂት ነገር መናገር እፈልጋለው፡፡››ስትል ሁሉም የምትለውን ነገር ለመስማት የእርስ በርስ ወሬያቸውን አቁመው ትኩረታቸውን ወደእሷ አዞሩ….ንግግሯን ቀጠለች፡፡
‹‹ንግግሬን ከመጀመሬ በፊት ..እናቴ እቴቴ ..ባለቤቴ አላዛር….ወንድሜ አለማየሁ….ጓደኛዬ ሁሴን ..ሁላችሁም ወደዚህ መድረክ ኑና ከጎኔ ያለው የፊት ፊት መቀመጫ ላይ እንድትቀመጡ እፈልጋለው፡፡የሚል ጥያቄ አቀረበች፡፡
ሁሉም እየተያያዙ መጡና ፊታቸውን ወደእድምተኞች አዙረው መድረክ ላይ በተዘጋጀው መቀመጫ ላይ ተቀመጡ፡፡
ሰሎሜ ንግግሯን ቀጠለች‹‹እንግዲህ እነዚህ አራት ሰዎች ወደእዚህ ምድር ከመጣሁበት ከመጀመሪያዋ ቀን ጀምሮ ከጎኔ ነበሩ…ሰሎሜ ሰሎሜ እንድትሆን ሁሉም የየራሳቸውን ድርሻ ተወጥተዋል፡፡እኔ ማለት የእነሱ ውጤት ነኝ፡፡እናቴ እቴቴ … ከልጅነቴ ጀምሮ ያለአባት በጀግንነት አሳድጋኛለች፡፡ላደረግሺልኝ ነገር ሁሉ በጣም አመሰግናለሁ፡፡በጣም ነው የምወድሽ፡፡
በህይወቴ ሁለት ጊዜ በከባድ በሽታ ሆስፒታል ገብቻለሁ፡፡ልጅ ሆኜ በታመምኩ ጊዜ ለህክምናው 70 ሺ ብር ተጠይቆ ነበር፡፡በወቅቱ እናቴ የነበራት ከ7ሺ ብር የማይበልጥ ብር ነበር፡፡ቀሪውን ብር በትምህርት ቤትና በየመንደሩ እየዞሩ ለምነው ያሳከሙኝ..እንዚህ ከፊት ለፊት ተቀምጠው የምታዬቸው የልጅነት ሶስቱ ጓደኞቼ ናቸው፡፡ከሶስት ወር በፊትም ተመሳሳይ አይነት ፈታኝ ህመም አሞኝ ነበር፡፡ ከአካሉ አካል ቆርሶ በመስጠት ደግመኛ ዛሬን እንደዚህ ከፊት ለፊታችሁ እንድቆም ያደረገኝ ወንድሜ አለማየሁ ነው፡፡ይሄም ዝግጅት እንዲጋጅ አንዱ እና ዋነኛው ምክንያት ‹‹ወንድሜም ስለሆንክ…ከህመሜም እንድፈወስ ስላደረከኝ››አመሰግናለው ለማለት ነው፡፡
ሌላው የዕድሜ ልክ ጓደኛዬ ሁሴን በሁለቱም የህይወቴ ጨለማ ቀናቶች ከጎኔ ስለነበርክ አንተንም በጣም አመስገናለሁ፡፡በጣም እንደምትወደኝ አውቃለው….እኔም በጣም እወድሀለው….እናም ከሶስት ቀን በኃላ ተመልሰህ ወደውጭ እንደምትሄድ ስለማውቅ ዳግመኛ ሙሉ ጓዝህን ጠቅልለህ ወደሀገር እስክትመለስ እና አብረሀን መኖር አስክትጀምር ድረስ ይሄ እንደሽኝት ፕሮግራም እንዲታይልኝ እፈልጋለው፡፡
ከፍተኛ የሞቀ ጭብጨባ ተከተላት…ትንፋሽ ወሰደችና ንግግሯን ካቆመችበት ቀጠለች፡፡
ሌላው የእድሜ ልክ ጓደኛዬ እና አንድም አመት ቢሆን ከስሬ ተለይቶኝ የማያውቀው መከራዬንም ሆነ ደስታዬን አብሮኝ ያሳለፈው የምወደው ባለቤቴ አላዛር ..ስለተንከባከብከኝ. .ለአስቸጋሪው ፀባዬ ጠቅላላ ትዕግስት አድርገህ ተስፋ ሳትቆርጥብኝ እስከአሁን አብሬህ እንድኖር ሚስትህ እንድሆን ስላደረከኝ አመሰግናለው..ለዚህም ድንቅ አበርክቶትህ ከእኔ ከሚስትህ በዚህ ሁሉ ወዳጅ ዘመድ ፊት አንድ ስጦታ ላበረክትልህ እፈልጋለው፡፡››አለችና ንግግሯን ገታ አደረገች…አላዛር ግራ ተጋባ..ሌሎችም የሽልማቱን ምንነት ለማወቅ ጉጉት አሳዩ፡፡
‹‹ውድ ባለቤቴ ወደእኔ ና››ስትል ጠየቀችው፡፡
ከተቀመጠበት ተነሳና ወደእሷ ቀረበ….በእጆ የያዘችውን ፖስታ አቀበለችው፡፡ምን እንደሚያደርገው ግራ ገብቷት ዝም ብሎ እያገላበጠ ያየው ጀመር፡፡
ሁሴን እና አለማየሁ‹‹ይከፈት ይከፈት››አሉ..ሌሎችም እድምተኞች ተከተሏቸው፡፡አላዛር ምርጫ ስላሌለው በቀስታ ፖስታውን ሸረከተው፡፡አንድ ነጠላ ወረቀት ነው ውስጡ ያለው፡፡ አወጣውና ተመለከተው ፡፡ ምንም አልገባውም‹‹ምንድነው ፍቅር?››ሲል እሷኑ መልሶ ጠየቃት፡፡
‹‹አንብበዋ››አለችው፡፡
‹‹እንድምንም ትክረቱን ሰብስቦ ማንበብ ጀመረ…አይኑ ፈጠጠ…‹‹ምንድነው ፍቅር..? የማየው ነገር እውነት ነው…?››ሲል ባለማመን ጠየቃት፡፡ተንደረደረና ተጠጋት፡፡ዝቅ ብሎ ጉልበቷ አካባቢ በእጆቹ ያዛትና ወደላይ አንስቶ አሽከረከራት፡፡ሰው ሁሉ ሽልማቱ ምን ቢሆን ነው በሚል ጥያቄ ራሱን እየጠየቀ መወዛገብን ቀጠለ፡፡እንደምንም እንዲያወርዳት ካደረገች በኃላ ጠረጴዛ ላይ ያለውን ማይክሮፎኑን ወደአፈዋ አስጠጋችና ‹አዎ እውነት ነው..ውድ ባለቤቴ ሽልማትህ ልጅ ነው..እኔ ሚስትህ የሁለት ወር እርጉዝ ነኝ፡፡››በማለት ለእሱ ብቻ ሳይሆን ለመላ ታዳሚው የምስራቹን አበሰረች፡፡መጀመሪያ እልልታዋን ያቀለጠችው እናቷ እቴቴ ነች….ከዛ ሙሉ ዱንኳኑ በእልልታና በጭብጨባ ተደበላለቀ፡፡.አለማየሁም ሆነ ሁሴን ከመጠን በላይ ተደሰቱና ተንደርድረው ባልና ሙስቶቹ ላይ ተጠመጠሙባቸው፡፡ከዚህ በፊት ተደርጎ የማያውቅ ልዩ አይነት ዝግጅት ሆኖ አለፈ…፡፡
እንግዶቹ ከተሸኙ በኋላ ቤተሰቡ ድግሱንና ፈንጠዝያውን ቀጠሉበት፡፡ሁሴን ወደመጣበት እንግሊዝ ተመልሶ እስኪሄድ ድረስ ከዛ ቤት የሄደ ሰው አልነበረም፡፡.እቴቴ ለአመታት ቃል በገባችው መሰረት ብቸኛ ልጆን በእርግዝና ወቅቷ ለመንከባከብና ከወለደችም በኃላ የልጅ ልጆን ለማሳደግ ስትል የራሷን ቤት ዘግታ ሙሉ በሙሉ ባልና ሚስቱ ጋር ተጠቃላ ገባች፡፡አለማሁም ከእንግዳ ክፍሎቹ ውስጥ አንዱ ክፍል ተመርጧ የእሱ ቆሚ ክፍል ሆኖ እንዲደራጅ ተደረገና ቢያንስ በሳምንት ሶስት እና አራት ቀን እየመጣ እነሱ ጋር ማደር ጀመረ፡፡እሱ እንቢ ብሎ እንጂ እነሱማ ቢያንስ የራስህን ሴት አግኝተህ ሚስት እስክታገባ ሙሉ በሙሉ የተከራየኸውን ቤት ልቀቅና እዚሁ እኛ ጋር ተጠቃለህ ግባ ና እንደቤተሰብ አንድ ላይ እንኑር ብለውት ነበር፡፡እሱ ግን ሙሉ በሙሉ በሚለው ሊስማማ አልቻለም፡፡በአጠቃላይ እንደዛ የጭቅጭቅ መናኸሪያ ሆኖ ቀዝቅዞ የነበረው ቤት አሁን ደምቆና በቤተሰብ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
=====================
ቤቱ ቅልጥ ያለ ድግስ ላይ ነው፡፡ግቢ ውስጥ ግዙፍና ዘመናዊ ድንኳን ተደኩኖ በዲኮር አሸብርቋል፡፡በዝግጅቱ የሰሎሜ ፤ የእቴቴ የአላዛር እና የአለማየሁ አንድም ወዳጅና የስራ ባለደረቦች አልቀረም…ከ500 በላይ ሰው ነው የተጠራው፡፡እርግጥ ይሄ ድግስ እንዲደገስ ቀጠሮ የተያዘለት ሰሎሜ አለማየሁ ወንድሟ መሆኑን ከሰማች ከሳምንት በኃላ ነበር፡፡ግን ባልተጠበቀ ፕሮግራም ዜናው ከተሳማ ከሦስት ቀን በኃላ አለማየው ለአጭር ጊዜ ስለልጠና ወደ ተባበሩት አረብ ኤሜሪት እንዲሄድ በመስሪያ ቤቱ ስለታዘዘ ድግሱ በሁለት ወር እንዲራዘም ተደርጓል፡፡
ይሄ ድግስ በዋናነት ሰሎሜ አለማየሁ ወንድሟ መሆኑን በማወቋ እና ዘመናት ለማወቅ ስታልመው የነበረው የአባቷን ማንነት በማወቋ የተፈጠረባትን ፈንጠዝያ ለማክበር ነበር..ሌላው ለህይወቷ በጣም አስጊ የሆነውን በሽታ ታክማ መዳን በመቻሏም ለተንከባከቧት ሰዎች ሆነ ለፈጣሪ ምስጋና ለማቅረብ ነው፡፡ለሌላው ሶስተኛ ነገር ደግሞ ትዳር በያዘችባቸው ሶስት አመቷ ውስጥ ስትሰቃይበት የነበረችው ከአላዛር ላይ ተከስቶ የነበረው ስንፈተ ወሲብ ሙሉ በሙሉ ተወግዶ ልክ እንደአዲስ ሙሽራ ቀንና ለሊት ሳይለዩ በፊት ያበከኑትን ጊዜ ማካካስ በሚመስል መልኩ እልካቸውን እየተወጡበት ስለሆነ በዛ ጉዳይ የተፈጠረባቸውን ደስታ በይፋ ለማክበር ነው፡፡ያም መሆኑ ለሁለቱም ከፍተኛ ደስታና አዲስ የህይወት እርካታ አጎናፅፏቸዋል፡፡ከሁለቱም ልብ እየተበተነ ያለ ደስታ በዙሪያቸው ያለውን ሰው ላይ ሁሉ የሚጋባ አይነት ሆኗል፡፡ይሄም ድግሱ ደማቅና ሰፊ እንዲሆን አንዱ ምክንያት ነው፡፡
ድግሱ ለሁለት ወር በመራዘሙ ምክንያት ሌላም ሊከበር የሚገባው ተደራራቢ ምክንያትና በረከት ተፈጥሮል፡፡
ድግሱ ላይ የታደሙት 500 ያህል የቅርብ ሰዎች ምሳ ከበሉ በኃላ ሰሎሜ የተፍለቀለቀ ፊቷን በፈገግታ አጅባ ወደመድረኩ ወጣች፡፡
ማይኩን ድግሱን በሙዚቃ እያደመቀ ካለው ዲጄ ተቀብላ ማውራት ጀመረች፡፡
‹‹ወዳጆቼ ዘመዶቼ ይሄ ድግስን አስመልክቶ ጥቂት ነገር መናገር እፈልጋለው፡፡››ስትል ሁሉም የምትለውን ነገር ለመስማት የእርስ በርስ ወሬያቸውን አቁመው ትኩረታቸውን ወደእሷ አዞሩ….ንግግሯን ቀጠለች፡፡
‹‹ንግግሬን ከመጀመሬ በፊት ..እናቴ እቴቴ ..ባለቤቴ አላዛር….ወንድሜ አለማየሁ….ጓደኛዬ ሁሴን ..ሁላችሁም ወደዚህ መድረክ ኑና ከጎኔ ያለው የፊት ፊት መቀመጫ ላይ እንድትቀመጡ እፈልጋለው፡፡የሚል ጥያቄ አቀረበች፡፡
ሁሉም እየተያያዙ መጡና ፊታቸውን ወደእድምተኞች አዙረው መድረክ ላይ በተዘጋጀው መቀመጫ ላይ ተቀመጡ፡፡
ሰሎሜ ንግግሯን ቀጠለች‹‹እንግዲህ እነዚህ አራት ሰዎች ወደእዚህ ምድር ከመጣሁበት ከመጀመሪያዋ ቀን ጀምሮ ከጎኔ ነበሩ…ሰሎሜ ሰሎሜ እንድትሆን ሁሉም የየራሳቸውን ድርሻ ተወጥተዋል፡፡እኔ ማለት የእነሱ ውጤት ነኝ፡፡እናቴ እቴቴ … ከልጅነቴ ጀምሮ ያለአባት በጀግንነት አሳድጋኛለች፡፡ላደረግሺልኝ ነገር ሁሉ በጣም አመሰግናለሁ፡፡በጣም ነው የምወድሽ፡፡
በህይወቴ ሁለት ጊዜ በከባድ በሽታ ሆስፒታል ገብቻለሁ፡፡ልጅ ሆኜ በታመምኩ ጊዜ ለህክምናው 70 ሺ ብር ተጠይቆ ነበር፡፡በወቅቱ እናቴ የነበራት ከ7ሺ ብር የማይበልጥ ብር ነበር፡፡ቀሪውን ብር በትምህርት ቤትና በየመንደሩ እየዞሩ ለምነው ያሳከሙኝ..እንዚህ ከፊት ለፊት ተቀምጠው የምታዬቸው የልጅነት ሶስቱ ጓደኞቼ ናቸው፡፡ከሶስት ወር በፊትም ተመሳሳይ አይነት ፈታኝ ህመም አሞኝ ነበር፡፡ ከአካሉ አካል ቆርሶ በመስጠት ደግመኛ ዛሬን እንደዚህ ከፊት ለፊታችሁ እንድቆም ያደረገኝ ወንድሜ አለማየሁ ነው፡፡ይሄም ዝግጅት እንዲጋጅ አንዱ እና ዋነኛው ምክንያት ‹‹ወንድሜም ስለሆንክ…ከህመሜም እንድፈወስ ስላደረከኝ››አመሰግናለው ለማለት ነው፡፡
ሌላው የዕድሜ ልክ ጓደኛዬ ሁሴን በሁለቱም የህይወቴ ጨለማ ቀናቶች ከጎኔ ስለነበርክ አንተንም በጣም አመስገናለሁ፡፡በጣም እንደምትወደኝ አውቃለው….እኔም በጣም እወድሀለው….እናም ከሶስት ቀን በኃላ ተመልሰህ ወደውጭ እንደምትሄድ ስለማውቅ ዳግመኛ ሙሉ ጓዝህን ጠቅልለህ ወደሀገር እስክትመለስ እና አብረሀን መኖር አስክትጀምር ድረስ ይሄ እንደሽኝት ፕሮግራም እንዲታይልኝ እፈልጋለው፡፡
ከፍተኛ የሞቀ ጭብጨባ ተከተላት…ትንፋሽ ወሰደችና ንግግሯን ካቆመችበት ቀጠለች፡፡
ሌላው የእድሜ ልክ ጓደኛዬ እና አንድም አመት ቢሆን ከስሬ ተለይቶኝ የማያውቀው መከራዬንም ሆነ ደስታዬን አብሮኝ ያሳለፈው የምወደው ባለቤቴ አላዛር ..ስለተንከባከብከኝ. .ለአስቸጋሪው ፀባዬ ጠቅላላ ትዕግስት አድርገህ ተስፋ ሳትቆርጥብኝ እስከአሁን አብሬህ እንድኖር ሚስትህ እንድሆን ስላደረከኝ አመሰግናለው..ለዚህም ድንቅ አበርክቶትህ ከእኔ ከሚስትህ በዚህ ሁሉ ወዳጅ ዘመድ ፊት አንድ ስጦታ ላበረክትልህ እፈልጋለው፡፡››አለችና ንግግሯን ገታ አደረገች…አላዛር ግራ ተጋባ..ሌሎችም የሽልማቱን ምንነት ለማወቅ ጉጉት አሳዩ፡፡
‹‹ውድ ባለቤቴ ወደእኔ ና››ስትል ጠየቀችው፡፡
ከተቀመጠበት ተነሳና ወደእሷ ቀረበ….በእጆ የያዘችውን ፖስታ አቀበለችው፡፡ምን እንደሚያደርገው ግራ ገብቷት ዝም ብሎ እያገላበጠ ያየው ጀመር፡፡
ሁሴን እና አለማየሁ‹‹ይከፈት ይከፈት››አሉ..ሌሎችም እድምተኞች ተከተሏቸው፡፡አላዛር ምርጫ ስላሌለው በቀስታ ፖስታውን ሸረከተው፡፡አንድ ነጠላ ወረቀት ነው ውስጡ ያለው፡፡ አወጣውና ተመለከተው ፡፡ ምንም አልገባውም‹‹ምንድነው ፍቅር?››ሲል እሷኑ መልሶ ጠየቃት፡፡
‹‹አንብበዋ››አለችው፡፡
‹‹እንድምንም ትክረቱን ሰብስቦ ማንበብ ጀመረ…አይኑ ፈጠጠ…‹‹ምንድነው ፍቅር..? የማየው ነገር እውነት ነው…?››ሲል ባለማመን ጠየቃት፡፡ተንደረደረና ተጠጋት፡፡ዝቅ ብሎ ጉልበቷ አካባቢ በእጆቹ ያዛትና ወደላይ አንስቶ አሽከረከራት፡፡ሰው ሁሉ ሽልማቱ ምን ቢሆን ነው በሚል ጥያቄ ራሱን እየጠየቀ መወዛገብን ቀጠለ፡፡እንደምንም እንዲያወርዳት ካደረገች በኃላ ጠረጴዛ ላይ ያለውን ማይክሮፎኑን ወደአፈዋ አስጠጋችና ‹አዎ እውነት ነው..ውድ ባለቤቴ ሽልማትህ ልጅ ነው..እኔ ሚስትህ የሁለት ወር እርጉዝ ነኝ፡፡››በማለት ለእሱ ብቻ ሳይሆን ለመላ ታዳሚው የምስራቹን አበሰረች፡፡መጀመሪያ እልልታዋን ያቀለጠችው እናቷ እቴቴ ነች….ከዛ ሙሉ ዱንኳኑ በእልልታና በጭብጨባ ተደበላለቀ፡፡.አለማየሁም ሆነ ሁሴን ከመጠን በላይ ተደሰቱና ተንደርድረው ባልና ሙስቶቹ ላይ ተጠመጠሙባቸው፡፡ከዚህ በፊት ተደርጎ የማያውቅ ልዩ አይነት ዝግጅት ሆኖ አለፈ…፡፡
እንግዶቹ ከተሸኙ በኋላ ቤተሰቡ ድግሱንና ፈንጠዝያውን ቀጠሉበት፡፡ሁሴን ወደመጣበት እንግሊዝ ተመልሶ እስኪሄድ ድረስ ከዛ ቤት የሄደ ሰው አልነበረም፡፡.እቴቴ ለአመታት ቃል በገባችው መሰረት ብቸኛ ልጆን በእርግዝና ወቅቷ ለመንከባከብና ከወለደችም በኃላ የልጅ ልጆን ለማሳደግ ስትል የራሷን ቤት ዘግታ ሙሉ በሙሉ ባልና ሚስቱ ጋር ተጠቃላ ገባች፡፡አለማሁም ከእንግዳ ክፍሎቹ ውስጥ አንዱ ክፍል ተመርጧ የእሱ ቆሚ ክፍል ሆኖ እንዲደራጅ ተደረገና ቢያንስ በሳምንት ሶስት እና አራት ቀን እየመጣ እነሱ ጋር ማደር ጀመረ፡፡እሱ እንቢ ብሎ እንጂ እነሱማ ቢያንስ የራስህን ሴት አግኝተህ ሚስት እስክታገባ ሙሉ በሙሉ የተከራየኸውን ቤት ልቀቅና እዚሁ እኛ ጋር ተጠቃለህ ግባ ና እንደቤተሰብ አንድ ላይ እንኑር ብለውት ነበር፡፡እሱ ግን ሙሉ በሙሉ በሚለው ሊስማማ አልቻለም፡፡በአጠቃላይ እንደዛ የጭቅጭቅ መናኸሪያ ሆኖ ቀዝቅዞ የነበረው ቤት አሁን ደምቆና በቤተሰብ