#ውድ የትምህረተ ሃይማኖት እና የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን እንደምን ከረማችሁልን🙏
እንደሚታወቀው የዓውደ ምህረት እህት ቻናል የነበረው ትምህርተ ሃይማኖት የተባለው ቻናል ከሰኞ #06 -09-2010 ዓ.ም ጀምሮ #የኔታ የተባለ የአብነት ትምህርት ቤት ሆኗል:: በፊት ያስተላልፈው የተበረው መርሐ ግብራት #ማለትም
ሰኞ #ትምህርተ ሃይማኖት
ማክሰኞ #ክ .ሥነምግባር
ረቡዕ #የመ ጥናት
ሀሙስ #ነገረ ማርያም
አርብ #ሥነ ፍጥረት
እሁድ #ባሕረ ሐሳብ የተሰኙት ሲሆኑ ሁሉም መርሐ ግብራት ይዘታቸውን ሳይለቁ በፊት የዓውደ ምህረት የኮርስ መርሐ ግብራት በሚተላለፉበት ውል ጊዜ በሳምንቱ መጨረሻ በዕለተ አርብ በዓውደ ምህረት ከሚተላለፉት ኮርሶች ጋር በመሆን የሚቀጥሉ ይሆናሉ::በዚህም መሠረት #ከፊታችን አርብ ጀምሮ ዘወትር አርብ #አርብ ከምሽቱ 2:30 ጀምረን ኮረርሶቹን ካቆሙበት ክፍል የምንጀምራቸው ይሆናሉ:: በአንድ የመሆናቸው ታላቁ ሚስጢር በትምህርት ይዘታቸውና ዓላማቸው ተመሳሳይነት ስላላቸው ነው::
👉በዚሁ አገጋጣሚ ለቀደምት #የዓውደ ምህረትና #የትምህርተ ሃይማኖት ቻናል ታደዳሚወዎቻችን ሁሉንም ኮርሶች ከአንድ ቦታ የማግኘት ዕድል ስለገጠማችሁ #እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን🙏
#ዘወትር አርብ ከ#2:30 ጀምሮ
#1🎤 ነገረ ድኅነት
#2📢ነገረ ማርያም
#3🎤ነገረ ቅዱሳን
#4📢ሥነ ፍጥረት
#5🎤ትምህርተ ሃይማኖት
#6📢ሥነምግባር (አንድ ክፍል ብቻ ይቀራል)
#7🎤መ ጥናት (ሁለት ክፍል ብቻ ይቀራል )
#8📢ባሕረ ሐሳብ
❤️ ዘወትር ቅዳሜ
🧙♂እንደተለመደው #ምን እንጠይቅልዎ??? የተሰኘው መርሐ ግብራችን ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ የሚቀጥል ይሆናል🙏
❤️ዘወትር እሁድ
በቀድሞ ፕሮግራም አርብ ከተላለፉት ኮርሶች እርሶን የምንጠይቅበትና ልዮ ልዮ የመጻሕፍት ሽልማቶችን የምንሸልምበት ነበር ነገር ግን አዳዲሶች ኮርሶች ስለተጨመሩ ያን ለማድረግ ይከብዳል ሆኖም ስለዚህ ለ ተከታታይ 3ሳምንታት ምንም ዓይነት ከኮርሱ የተወጣጡ ጥያቄዎችን አንጠይቅም ::ይህን አጋጣሚ በመጠቀምም አዳዲሶቹን ኮርሶ በሚገባ አድምጠው ከሦስት ሳምንት በኃላ በምናደርገው ወርሃዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ላይ ተሳትፈው አሸንፈው" #ገድለ ተክለ #ሃይማኖት "እንዲሸለሙ ከወዲሁ ይዘጋጁ እንላለን እናመሰግናለን🙏
👉እስከዛሁ ግን በእሁድ መርሐ ግብረራችን ተጠይቀው ትከክክለኛ ምላሻቻው ያልተነገሩ ጠጥያቄዎች ስላሉ የእነርሱን ትክክለኛ መለሶች ይዘነን የምንቀርብበት ይሆናል::
ሽልማቱ በPDF format ሳይሆን በአካል ወይም በወኪሎቻችሁ አማካኝነት እንደሚሰጥ ለማሳወቅ እንወዳለን::
"መልካም የኮርስ ሳምንት"
ማንኛውንም ሀሳብ ጥቆማና አስተያየታችሁን በ @YeawedMeherte @YeawedMehert በኩል ያድርሱን
🍒ሌላውና #አስደሳቹ ነገር ከእንግዲ ወዲ በዓውደ ምህረው ምንም ዓይነት የሊንክ ጋጋታ እንደማይኖርና ከዕርዳታ ጥሪ ወይም ከቤተ ክረርስቲያናት ምረቃ ጋር የተገናኘ ማስታወቂያ ካልሆነ በቀር በሳምንት ከአንድ በላይ promotion የማንሰራ መሆኑን #በደስታ እንገልጻለን::
📢ዓውደ #ምህረት🎤
የእናንተ
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
📢 @AwediMeherit📢
📢 @AwediMeherit📢
📢📢📢📢📢📢📢📢
እንደሚታወቀው የዓውደ ምህረት እህት ቻናል የነበረው ትምህርተ ሃይማኖት የተባለው ቻናል ከሰኞ #06 -09-2010 ዓ.ም ጀምሮ #የኔታ የተባለ የአብነት ትምህርት ቤት ሆኗል:: በፊት ያስተላልፈው የተበረው መርሐ ግብራት #ማለትም
ሰኞ #ትምህርተ ሃይማኖት
ማክሰኞ #ክ .ሥነምግባር
ረቡዕ #የመ ጥናት
ሀሙስ #ነገረ ማርያም
አርብ #ሥነ ፍጥረት
እሁድ #ባሕረ ሐሳብ የተሰኙት ሲሆኑ ሁሉም መርሐ ግብራት ይዘታቸውን ሳይለቁ በፊት የዓውደ ምህረት የኮርስ መርሐ ግብራት በሚተላለፉበት ውል ጊዜ በሳምንቱ መጨረሻ በዕለተ አርብ በዓውደ ምህረት ከሚተላለፉት ኮርሶች ጋር በመሆን የሚቀጥሉ ይሆናሉ::በዚህም መሠረት #ከፊታችን አርብ ጀምሮ ዘወትር አርብ #አርብ ከምሽቱ 2:30 ጀምረን ኮረርሶቹን ካቆሙበት ክፍል የምንጀምራቸው ይሆናሉ:: በአንድ የመሆናቸው ታላቁ ሚስጢር በትምህርት ይዘታቸውና ዓላማቸው ተመሳሳይነት ስላላቸው ነው::
👉በዚሁ አገጋጣሚ ለቀደምት #የዓውደ ምህረትና #የትምህርተ ሃይማኖት ቻናል ታደዳሚወዎቻችን ሁሉንም ኮርሶች ከአንድ ቦታ የማግኘት ዕድል ስለገጠማችሁ #እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን🙏
#ዘወትር አርብ ከ#2:30 ጀምሮ
#1🎤 ነገረ ድኅነት
#2📢ነገረ ማርያም
#3🎤ነገረ ቅዱሳን
#4📢ሥነ ፍጥረት
#5🎤ትምህርተ ሃይማኖት
#6📢ሥነምግባር (አንድ ክፍል ብቻ ይቀራል)
#7🎤መ ጥናት (ሁለት ክፍል ብቻ ይቀራል )
#8📢ባሕረ ሐሳብ
❤️ ዘወትር ቅዳሜ
🧙♂እንደተለመደው #ምን እንጠይቅልዎ??? የተሰኘው መርሐ ግብራችን ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ የሚቀጥል ይሆናል🙏
❤️ዘወትር እሁድ
በቀድሞ ፕሮግራም አርብ ከተላለፉት ኮርሶች እርሶን የምንጠይቅበትና ልዮ ልዮ የመጻሕፍት ሽልማቶችን የምንሸልምበት ነበር ነገር ግን አዳዲሶች ኮርሶች ስለተጨመሩ ያን ለማድረግ ይከብዳል ሆኖም ስለዚህ ለ ተከታታይ 3ሳምንታት ምንም ዓይነት ከኮርሱ የተወጣጡ ጥያቄዎችን አንጠይቅም ::ይህን አጋጣሚ በመጠቀምም አዳዲሶቹን ኮርሶ በሚገባ አድምጠው ከሦስት ሳምንት በኃላ በምናደርገው ወርሃዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ላይ ተሳትፈው አሸንፈው" #ገድለ ተክለ #ሃይማኖት "እንዲሸለሙ ከወዲሁ ይዘጋጁ እንላለን እናመሰግናለን🙏
👉እስከዛሁ ግን በእሁድ መርሐ ግብረራችን ተጠይቀው ትከክክለኛ ምላሻቻው ያልተነገሩ ጠጥያቄዎች ስላሉ የእነርሱን ትክክለኛ መለሶች ይዘነን የምንቀርብበት ይሆናል::
ሽልማቱ በPDF format ሳይሆን በአካል ወይም በወኪሎቻችሁ አማካኝነት እንደሚሰጥ ለማሳወቅ እንወዳለን::
"መልካም የኮርስ ሳምንት"
ማንኛውንም ሀሳብ ጥቆማና አስተያየታችሁን በ @YeawedMeherte @YeawedMehert በኩል ያድርሱን
🍒ሌላውና #አስደሳቹ ነገር ከእንግዲ ወዲ በዓውደ ምህረው ምንም ዓይነት የሊንክ ጋጋታ እንደማይኖርና ከዕርዳታ ጥሪ ወይም ከቤተ ክረርስቲያናት ምረቃ ጋር የተገናኘ ማስታወቂያ ካልሆነ በቀር በሳምንት ከአንድ በላይ promotion የማንሰራ መሆኑን #በደስታ እንገልጻለን::
📢ዓውደ #ምህረት🎤
የእናንተ
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
📢 @AwediMeherit📢
📢 @AwediMeherit📢
📢📢📢📢📢📢📢📢
የምዕራፍ #አንድ #ልዮ_የጥያቄና_መልስ_ውድድር
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
#ሰላም 🙏እንደምን ከረማችሁልን ውድ የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን በጉጉት ስንጠብቀው ወደ ቆየነው ወደ አጓጓጊ የ #ጥያቄና መልስ ውድድራችን እናልፋለን ::እስከ ፍጻሜው አብራችሁን እንድትቆዮ ሁላችሁንም #በእግዚአብሔር ስም ጋብዘናችዋል ::🙏
📢#የውድድሩ ሕግና ደንብ🎤
👉 በዓውደ መምህረቱ ከተላለፉት ኮርሶች ውጪ ወይም ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ አስተምህሮ ውጪ ከማናቸውም ምንጭ የተገኘ ከጥያቄው ጋር የማይገናኝ ምላሽ መስጠት መላሹን ዋጋ ቢስ ያደርገዋል::
👉 #ለመልሶቻችሁ የአንድ ሳምንት እድሜ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን ከአንድ ሳምንት በኃላ የሚላኩ ማንኛውም መልሶች ዋጋ አይኖራቸውም::
👉 #ከደረቅ ጥያቄዎች ውጪ ላሉ ጥያቄዎች መልሱን የያዙትን ፊደላት #ብቻ መላክ በቂ ነው:
👉#የሚላኩት መልሶች የየትኛው ኮርስ መልስ እንደሆነ በቅድሚያ በርዕሱ ይገለጥ #ሥነ-ፍጥረት ከሆነ ሥነ ፍጥረ #ነገረ ማርያምም ከሆነ ነገረ ማርያም #ተብሎ ይገለጽ::
👉 #አንድ ሰው የመለሰውን መልስ ለሌላው ሰው በመላክ ያለ ምንም ለውጥ መልሶ መላክ ዋጋ እንደሚያሳጣ በትዕትና ለመግለጽ እንወዳለን ::
🍇#ለሁላችንም_መልካም_ዕድል እና መልካም የመማማሪያ መድረክ እንዲሆንልን አምላከ ቅዱሳን #ቅዱስ_እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን !አሜን🙏
ዓውደ ምህረት የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
#ሰላም 🙏እንደምን ከረማችሁልን ውድ የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን በጉጉት ስንጠብቀው ወደ ቆየነው ወደ አጓጓጊ የ #ጥያቄና መልስ ውድድራችን እናልፋለን ::እስከ ፍጻሜው አብራችሁን እንድትቆዮ ሁላችሁንም #በእግዚአብሔር ስም ጋብዘናችዋል ::🙏
📢#የውድድሩ ሕግና ደንብ🎤
👉 በዓውደ መምህረቱ ከተላለፉት ኮርሶች ውጪ ወይም ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ አስተምህሮ ውጪ ከማናቸውም ምንጭ የተገኘ ከጥያቄው ጋር የማይገናኝ ምላሽ መስጠት መላሹን ዋጋ ቢስ ያደርገዋል::
👉 #ለመልሶቻችሁ የአንድ ሳምንት እድሜ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን ከአንድ ሳምንት በኃላ የሚላኩ ማንኛውም መልሶች ዋጋ አይኖራቸውም::
👉 #ከደረቅ ጥያቄዎች ውጪ ላሉ ጥያቄዎች መልሱን የያዙትን ፊደላት #ብቻ መላክ በቂ ነው:
👉#የሚላኩት መልሶች የየትኛው ኮርስ መልስ እንደሆነ በቅድሚያ በርዕሱ ይገለጥ #ሥነ-ፍጥረት ከሆነ ሥነ ፍጥረ #ነገረ ማርያምም ከሆነ ነገረ ማርያም #ተብሎ ይገለጽ::
👉 #አንድ ሰው የመለሰውን መልስ ለሌላው ሰው በመላክ ያለ ምንም ለውጥ መልሶ መላክ ዋጋ እንደሚያሳጣ በትዕትና ለመግለጽ እንወዳለን ::
🍇#ለሁላችንም_መልካም_ዕድል እና መልካም የመማማሪያ መድረክ እንዲሆንልን አምላከ ቅዱሳን #ቅዱስ_እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን !አሜን🙏
ዓውደ ምህረት የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
✅የተጠናቀቁ #ኮርሶች
👉#ነገረ_ድኅነት(ምዕራፍ አንድ)
👉#የመጻሕፍ ቅዱስ ጥናት
👉#ክርስቲያናዊ ምግባር
❤️ #አዲስ የሚተኩ ኮርሶች
👉 #ነገረ_ድኅነት (ምዕራፍ ሁለት)
👉 #የቤተ_ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ
👉 #ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን
#ሌሎቹ እዳሉ ይቀጥላሉ ማለት ነው
#ምን_እንጠይቅልዎ ዘወትር ቅዳሜ
👉ፍቅር
👉ንቅሳት
👉ውርጃ
👉የቅርብ ዝምድናና ትዳር
ወዘተ የመሳሰሉት #ከእናንተ_የሚመጡ_ማንኛውም_መንፈሳዊ ጥያቄዎች እንደ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ በቂ ምላሽ ይሰጥበታል::
እንዲሰጥ የምትፈልጉት ሌላ የኮርስ ዓይነት ካለ ሀሳባችሁን በ
@abenma
@abenma
ወይም
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ብትልኩልን #እግዚአብሔር ከፈቀደ ነገሮችን አስተካክለን የምንጨምርላችሁ መሆኑን #በደስታ እንገልጻለን::
👉#ነገረ_ድኅነት(ምዕራፍ አንድ)
👉#የመጻሕፍ ቅዱስ ጥናት
👉#ክርስቲያናዊ ምግባር
❤️ #አዲስ የሚተኩ ኮርሶች
👉 #ነገረ_ድኅነት (ምዕራፍ ሁለት)
👉 #የቤተ_ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ
👉 #ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን
#ሌሎቹ እዳሉ ይቀጥላሉ ማለት ነው
#ምን_እንጠይቅልዎ ዘወትር ቅዳሜ
👉ፍቅር
👉ንቅሳት
👉ውርጃ
👉የቅርብ ዝምድናና ትዳር
ወዘተ የመሳሰሉት #ከእናንተ_የሚመጡ_ማንኛውም_መንፈሳዊ ጥያቄዎች እንደ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ በቂ ምላሽ ይሰጥበታል::
እንዲሰጥ የምትፈልጉት ሌላ የኮርስ ዓይነት ካለ ሀሳባችሁን በ
@abenma
@abenma
ወይም
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ብትልኩልን #እግዚአብሔር ከፈቀደ ነገሮችን አስተካክለን የምንጨምርላችሁ መሆኑን #በደስታ እንገልጻለን::
Forwarded from ዐውደ ምሕረት (toolkit)
ነገረ ማርያም02_01.3gpp
4.6 MB
#ነገረ ማርያም ምዕራፍ ሁለት
ክፍል #አንድ
በወንድማችን #አቤኔዘር
#ይዘት
የእመቤታችን አማላጅነት በመጽሐፍ ቅዱስ
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ክፍል #አንድ
በወንድማችን #አቤኔዘር
#ይዘት
የእመቤታችን አማላጅነት በመጽሐፍ ቅዱስ
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ነገረ ማርያም 2_02.3gpp
4.9 MB
#ነገረ ማርያም
#ምዕራፍ ሁለት ክፍል ሁለት
#ወንድማችን #አቤኔዘር
#ይዘት
የእመቤታችን አማላጅነት በመጽሐፍ ቅዱስ?
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ምዕራፍ ሁለት ክፍል ሁለት
#ወንድማችን #አቤኔዘር
#ይዘት
የእመቤታችን አማላጅነት በመጽሐፍ ቅዱስ?
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ነገረ ማርያም02_3.3gpp
4.8 MB
#ነገረ ማርያም
#ምዕራፍ ሁለት ክፍል ሦስት
#ወንድማችን #አቤኔዘር
#ይዘት
የእመቤታችን ክብር በመጽሐፍ ቅዱስ?
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ምዕራፍ ሁለት ክፍል ሦስት
#ወንድማችን #አቤኔዘር
#ይዘት
የእመቤታችን ክብር በመጽሐፍ ቅዱስ?
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ነገረ ማርያም02_04.3gpp
4.5 MB
#ነገረ ማርያም
#ምዕራፍ ሁለት ክፍል አራት
#ወንድማችን #አቤኔዘር
#ይዘት
የእመቤታችን ዕረፍት፣ ትንሳኤ እና እርገት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ምዕራፍ ሁለት ክፍል አራት
#ወንድማችን #አቤኔዘር
#ይዘት
የእመቤታችን ዕረፍት፣ ትንሳኤ እና እርገት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Audio
#ነገረ ማርያም
#ምዕራፍ ሁለት ክፍል አምስት
#ወንድማችን #አቤኔዘር
#ይዘት
#የእመቤታችን ትንሳኤ እና እርገት ማረጋገጫዎች
#የእመቤታችን ቃልኪዳን
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ምዕራፍ ሁለት ክፍል አምስት
#ወንድማችን #አቤኔዘር
#ይዘት
#የእመቤታችን ትንሳኤ እና እርገት ማረጋገጫዎች
#የእመቤታችን ቃልኪዳን
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Audio
#ነገረ_ታቦት
ታቦት ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች የተሰጠ ምላሽ
#በወንድማችን #ኢዮብ_ክንፈ
👇👇👇👇👇👇
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👆👆👆👆👆🖕
-------+++++++------------
እንድትከታተሉት የምንጋብዞ መንፈሳዊ ቻናል
ስንክሳር.... @senkesar
ታቦት ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች የተሰጠ ምላሽ
#በወንድማችን #ኢዮብ_ክንፈ
👇👇👇👇👇👇
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👆👆👆👆👆🖕
-------+++++++------------
እንድትከታተሉት የምንጋብዞ መንፈሳዊ ቻናል
ስንክሳር.... @senkesar
#ነገረ_ሥላሴ
ክፍል አንድ
ሥላሴ የቃሉ ትርጉም ሠለሰ ሦስት አደረገ ከሚለው የግዕዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም ሦስትነት ማለት ነው። ነገረ ሥላሴ ልዩ ሦስትነት በመባል ይታወቃል። ልዩ ያሰኘው ምንድን ነው ቢሉ በሦስትነት ውስጥ ፍጹም አንድነት ስላለ ነው። ሥላሴ ሦስት ብቻ አይደሉም። አንድም ናቸው እንጂ። አንድነታቸው ሦስትነታቸውን አይከፍለውም። ሥላሴ አንድም ብቻ አይደሉም። ሦስትም ናቸው እንጂ። ሦስትነታቸው ደግሞ አንድነታቸውን አይጠቀልለውም አይጠቀልለውም። ሥላሴ በአንድ ቅጽፈት አንድም ሦስትም ናቸው። ይህ ከሌሎች አንድ አልያም ሦስት ከሆኑ ነገሮች ሁሉ ይለያቸዋልና ልዩ ሦስትነት ይባላሉ። አንድን ነገር አንድ ነው ካልን ፈጽሞ ሦስት ሊሆን አይችልም። እንደዚሁም ሦስት የተለያዩ ነገሮችም ፈጸመው አንድ ሊሆኑ አይችሉም። ሥላሴ ግን አንድም ሦስትም ናቸው።
#የሥላሴ_አንድነት
👉 ይህንን ዓለም በመፍጠር፣ በማሳለፍ፣ በሥልጣን፣ በፈቃድ፣ በህልውና ይህን በመሳሰሉት ሁሉ አንድ ናቸው። ለምሳሌ ዮሐ 10:30 " እኔ እና አብ አንድ ነን።" የሚለው የእግዚአብሔር ወልድ ንግግር ከአብ ጋር በሥልጣን የተካከለ የአብ ሥልጣን የእርሱ የሆነ የእርሱም ሥልጣን ሁሉ የአብ እንደሆነ የሚያሳይ ነው። ዮሐ 5:17–23
ሌላ ምሳሌ ብንመለከት የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ስልጣንና ፈቃድ አንድ መሆኑን በክርስቶስ ትንሳኤ መመልከት እንችላለን። ክርስቶስ ከሞት የተነሳው በራሱ በአባቱና በመንፈስ ቅዱስ አንዲት ሥልጣን ነው። በራሱ ሥልጣን ለመነሳቱ ዮሐ 2:19 "ኢየሱስም መልሶ፦ ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት፥ በሦስት ቀንም አነሣዋለሁ አላቸው።" ሌላም ቦታ “ነፍሴን ደግሞ አነሣት ዘንድ አኖራለሁና ስለዚህ አብ ይወደኛል። እኔ በፈቃዴ አኖራታለሁ እንጂ ከእኔ ማንም አይወስዳትም። ላኖራት ሥልጣን አለኝ ደግሞም ላነሣት ሥልጣን አለኝ ይህችን ትእዛዝ ከአባቴ ተቀበልሁ።” በማለት እግዚአብሔር ወልድ በሥልጣኑ እንደሚነሳ ተናገረ። ዮሐ 10፥17–18
በሐዋርያት ሥራ ላይ ደግሞ ክርሰቶስን ያስነሳው አብ መሆኑን ይናገራል። “እግዚአብሔር ግን የሞትን ጣር አጥፍቶ አስነሣው፥ ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለምና።”
ሐዋ 2፥24፣ 2:32፣ 3:15፣ 5:30
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በሮሜ መልእክቱ ላይ ደግሞ ክርስቶስን ከሙታን ያስነሳው መንፈስ ቅዱስ ነው በማለት ይናገራል። “ነገር ግን ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው የእርሱ መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር፥ ክርስቶስ ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው እርሱ በእናንተ በሚኖረው በመንፈሱ፥ ለሚሞተው ሰውነታችሁ ደግሞ ሕይወትን ይሰጠዋል።” ሮሜ 8፥11
በእነዚህ ክፍሎች የምንመለከተው የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ስልጣን አንዲት መሆኗን ነው።
በቀጣዩ ጽሑፋችን ሌሎች የሥላሴን አንድነት የሚያሳዩ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን ይዘን አንቀርባለን።
ይቆየን።
ይቀጥላል።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ክፍል አንድ
ሥላሴ የቃሉ ትርጉም ሠለሰ ሦስት አደረገ ከሚለው የግዕዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም ሦስትነት ማለት ነው። ነገረ ሥላሴ ልዩ ሦስትነት በመባል ይታወቃል። ልዩ ያሰኘው ምንድን ነው ቢሉ በሦስትነት ውስጥ ፍጹም አንድነት ስላለ ነው። ሥላሴ ሦስት ብቻ አይደሉም። አንድም ናቸው እንጂ። አንድነታቸው ሦስትነታቸውን አይከፍለውም። ሥላሴ አንድም ብቻ አይደሉም። ሦስትም ናቸው እንጂ። ሦስትነታቸው ደግሞ አንድነታቸውን አይጠቀልለውም አይጠቀልለውም። ሥላሴ በአንድ ቅጽፈት አንድም ሦስትም ናቸው። ይህ ከሌሎች አንድ አልያም ሦስት ከሆኑ ነገሮች ሁሉ ይለያቸዋልና ልዩ ሦስትነት ይባላሉ። አንድን ነገር አንድ ነው ካልን ፈጽሞ ሦስት ሊሆን አይችልም። እንደዚሁም ሦስት የተለያዩ ነገሮችም ፈጸመው አንድ ሊሆኑ አይችሉም። ሥላሴ ግን አንድም ሦስትም ናቸው።
#የሥላሴ_አንድነት
👉 ይህንን ዓለም በመፍጠር፣ በማሳለፍ፣ በሥልጣን፣ በፈቃድ፣ በህልውና ይህን በመሳሰሉት ሁሉ አንድ ናቸው። ለምሳሌ ዮሐ 10:30 " እኔ እና አብ አንድ ነን።" የሚለው የእግዚአብሔር ወልድ ንግግር ከአብ ጋር በሥልጣን የተካከለ የአብ ሥልጣን የእርሱ የሆነ የእርሱም ሥልጣን ሁሉ የአብ እንደሆነ የሚያሳይ ነው። ዮሐ 5:17–23
ሌላ ምሳሌ ብንመለከት የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ስልጣንና ፈቃድ አንድ መሆኑን በክርስቶስ ትንሳኤ መመልከት እንችላለን። ክርስቶስ ከሞት የተነሳው በራሱ በአባቱና በመንፈስ ቅዱስ አንዲት ሥልጣን ነው። በራሱ ሥልጣን ለመነሳቱ ዮሐ 2:19 "ኢየሱስም መልሶ፦ ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት፥ በሦስት ቀንም አነሣዋለሁ አላቸው።" ሌላም ቦታ “ነፍሴን ደግሞ አነሣት ዘንድ አኖራለሁና ስለዚህ አብ ይወደኛል። እኔ በፈቃዴ አኖራታለሁ እንጂ ከእኔ ማንም አይወስዳትም። ላኖራት ሥልጣን አለኝ ደግሞም ላነሣት ሥልጣን አለኝ ይህችን ትእዛዝ ከአባቴ ተቀበልሁ።” በማለት እግዚአብሔር ወልድ በሥልጣኑ እንደሚነሳ ተናገረ። ዮሐ 10፥17–18
በሐዋርያት ሥራ ላይ ደግሞ ክርሰቶስን ያስነሳው አብ መሆኑን ይናገራል። “እግዚአብሔር ግን የሞትን ጣር አጥፍቶ አስነሣው፥ ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለምና።”
ሐዋ 2፥24፣ 2:32፣ 3:15፣ 5:30
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በሮሜ መልእክቱ ላይ ደግሞ ክርስቶስን ከሙታን ያስነሳው መንፈስ ቅዱስ ነው በማለት ይናገራል። “ነገር ግን ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው የእርሱ መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር፥ ክርስቶስ ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው እርሱ በእናንተ በሚኖረው በመንፈሱ፥ ለሚሞተው ሰውነታችሁ ደግሞ ሕይወትን ይሰጠዋል።” ሮሜ 8፥11
በእነዚህ ክፍሎች የምንመለከተው የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ስልጣን አንዲት መሆኗን ነው።
በቀጣዩ ጽሑፋችን ሌሎች የሥላሴን አንድነት የሚያሳዩ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን ይዘን አንቀርባለን።
ይቆየን።
ይቀጥላል።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit