ዐውደ ምሕረት
3.69K subscribers
929 photos
24 videos
271 files
192 links
"ቤተ ክርስቲያን ባሕረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት"
Download Telegram
Audio
የምዕራፍ #አንድ የነገረ #ድኅነት ኮርስ #የመጨረሻ የማጠቃለያ #ክፍል

#በድኅነት ሥራ ውስጥ የእመቤታችን #የቅድስት ድንግል #ማርያም ሱታፌ
የምዕራፍ #አንድ #ልዮ_የጥያቄና_መልስ_ውድድር
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤


#ሰላም 🙏እንደምን ከረማችሁልን ውድ የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን በጉጉት ስንጠብቀው ወደ ቆየነው ወደ አጓጓጊ የ #ጥያቄና መልስ ውድድራችን እናልፋለን ::እስከ ፍጻሜው አብራችሁን እንድትቆዮ ሁላችሁንም #በእግዚአብሔር ስም ጋብዘናችዋል ::🙏


📢#የውድድሩ ሕግና ደንብ🎤

👉 በዓውደ መምህረቱ ከተላለፉት ኮርሶች ውጪ ወይም ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ አስተምህሮ ውጪ ከማናቸውም ምንጭ የተገኘ ከጥያቄው ጋር የማይገናኝ ምላሽ መስጠት መላሹን ዋጋ ቢስ ያደርገዋል::

👉 #ለመልሶቻችሁ የአንድ ሳምንት እድሜ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን ከአንድ ሳምንት በኃላ የሚላኩ ማንኛውም መልሶች ዋጋ አይኖራቸውም::

👉 #ከደረቅ ጥያቄዎች ውጪ ላሉ ጥያቄዎች መልሱን የያዙትን ፊደላት #ብቻ መላክ በቂ ነው:

👉#የሚላኩት መልሶች የየትኛው ኮርስ መልስ እንደሆነ በቅድሚያ በርዕሱ ይገለጥ #ሥነ-ፍጥረት ከሆነ ሥነ ፍጥረ #ነገረ ማርያምም ከሆነ ነገረ ማርያም #ተብሎ ይገለጽ::

👉 #አንድ ሰው የመለሰውን መልስ ለሌላው ሰው በመላክ ያለ ምንም ለውጥ መልሶ መላክ ዋጋ እንደሚያሳጣ በትዕትና ለመግለጽ እንወዳለን ::

🍇#ለሁላችንም_መልካም_ዕድል እና መልካም የመማማሪያ መድረክ እንዲሆንልን አምላከ ቅዱሳን #ቅዱስ_እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን !አሜን🙏

ዓውደ ምህረት የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የዓውደ ምህረት ውድ ታዳሚዎቻችን እንደምን #አመሻችሁልን?🙏

👉#እንደሚታወቀው በዚህ ሳምንት #የመጀመሪየው_ምዕራፍ የማጠቃለያ #የጥያቄና መልስ ውድድር እያደረግን መሆኑ ይታወቃል ::በመሆኑም #ለአንድ የኮርስ ዓይነት ጥያቄ #አንድ
_ቀን በሚል #እሳቤ ከስምንት ኮርሶቻችን ለተወጣጡ ሰምንት ጥያቄዎች #የአንድ ሳምንት የመመለሻ ጊዜ ብቻ #መስጠታችን ይታወቃል ::
ቢሆንም ግን የአንድ ሳምንት ጊዜ በቂ አለመሆኑን እና ተጨማሪ የአንድ ሳምንት ጊዜ ቢሰጥ የሚል ሀሳብ ከእናንተ ከውድ ታዳሚዎቻችን ቀርቦልናል ::ቢሆንም ግን ውድድሩን በቶሎ አጠናቀን በተጠናቀቁ ኮርሶች ፈንታ በቅርቡ አዳዲስ ኮርሶችን ለመጀመር ሀስበን የነበርን ቢሆንም #የውድ_የታዳሚዎቻችንን _የእናንተን_ሀሳብ_በማክበር ተጨማሪ የአንድ ሳምንት የጊዜ ገደብ ሰተናል::በሚቀጥለሁ #ሳምንት የእያንዳንዱን ኮርሶች #ጥያቄዎች_ትክክለኛ_ምላሻቸውን ካሳወቅን በኃላ ከስምንቱ ኮርሶች ከወጡ ጥያቄዎች መካከል 6 ኮርሶችን ከአስር ጥያቄ በላይ በትክክል ለመለሱ ታዳሚዎቻችን

#፩ ተኛ የሚወጣው

👉ከስምንቱ ስምንቱንም የትምህርት ዓይነት ሙሉ በሙሉ ትክክለኛ መልስ የሰጠ

#፪ ተኛ የሚወጣው
👉ከስምንቱ ስድስት የትምህርት ዓይነት አስር አስር ክክለኛ ምላሽ የመለሰ

#፫ ተኛ የሚወጣው

👉ከስምንቱ አራት የትምህርት ዓይነት ሰባት ሰባት ትክክለኛ መልስ የሰጠ


#ለ ፩ ኛ

#የተላለፉ ኮርሶች በሙሉ በሲዲ ተገልብጦ ይበረከትለታል በተጨማሪም #በምርጫው #የአንድ_ቅዱስ_ገድል በስጦታ መልክ ለበረከት ይበረከትለታል::

#ለ ፪ ተኛ

#በምርጫው አንድ የተአምር መጽሐፍ ለበረከት በስጦታ መልክ እናበረክታለን::


#ለ ፫ ተኛ

#በምርጫው አንድ የድርሳን መጻሕፍ ለበረከቱ በስጦታ መልክ እናበረክትለታለን::


👉ከዛሬ ሳምንት ውጪ የሚላኩ ምላሾች እና የኮርስ ዓይነት ያልተጻፈበት ምላሾች ዋጋ እንደማይኖራቸው በትዕትና ለማሳወቅ እንወዳለን::


#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
Forwarded from ዐውደ ምሕረት (toolkit)
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን01.3gpp
4.4 MB
#ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን
ክፍል #አንድ

በመምህር #ይትባረክ

#ይዘት
የሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ትርጉም

👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Forwarded from ዐውደ ምሕረት (toolkit)
ነገረ ማርያም02_01.3gpp
4.6 MB
#ነገረ ማርያም ምዕራፍ ሁለት
ክፍል #አንድ

በወንድማችን #አቤኔዘር

#ይዘት
የእመቤታችን አማላጅነት በመጽሐፍ ቅዱስ

👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Forwarded from ዐውደ ምሕረት (toolkit)
የቤተ_ክርስቲያን_ታሪክ_በዓለም_መድረክ_ቅጽ_2.mp3
1.4 MB
#የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ ክፍል #አንድ

በመምህር ዲ.ን #ፋሲል

#ይዘት
የቤተ ክርስቲያን ትርጉም

👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ምዕራፍ ሁለት ዛሬ ከምሽቱ 1 ሰዓት ላይ ይለቀቃል። ምዕራፍ አንድ ከክፍል #አንድ እስከ #ዘጠኝ

@Awtztbot ላይ ያገኟቸዋል።
አንድ ቀን አለ.mp3
931.8 KB
#መዝሙር #አንድ_ቀን_አለ

#በወንድማችን #ዘማሪ #ሀብታሙ_ሽፈራው

አንድ ቀን አለ የሚያስፈራ
ለጻድቃን የሚያበራ(2)
ጌታ በዚያች ቀን ይመጣል
በክበሩ ይገለጻል(2)
አብረው ከእርሱ ጋር ይመጣሉ
ቅዱሳን መላእክት ሁሉ(2)
ጌታ በዚያች ቀን ይመጣል
በዙፋን ይቀመጣል(2)
የምሕረት አዋጅ ይታወጃል
ነፍስ ሁሉ ይጨነቃል(2)
ኃጥአን ሁሉ ያለቅሳሉ
በግራው ይቆማሉ(2)
ቅዱስ ቃሉን ሰምተው ያመኑ
የጸኑ በኪዳኑ(2)
አብረው በቀኙ ይቆማሉ
ከሀዘን ይሰወራሉ(2)
መኃሪ ጌታ ፈጣሪያችን
ይድረስህ ልመናችን(2)
በዚያ ግሩም ቀን እባክህን
አቁመን በቀኝህ(2)

"በዕለተ ምጽዐት በቀኙ ያቆመን ዘንድ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃድ ይሁንልን።"

👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
አንድ ቀን አለ.mp3
931.8 KB
#መዝሙር #አንድ_ቀን_አለ

#በወንድማችን #ዘማሪ #ሀብታሙ_ሽፈራው

#መሰንቆ #ማርቆስ_አለማየሁ
#ክራር #ሀብታሙ_ሽፈራው

አንድ ቀን አለ የሚያስፈራ
ለጻድቃን የሚያበራ(2)
ጌታ በዚያች ቀን ይመጣል
በክበሩ ይገለጻል(2)
አብረው ከእርሱ ጋር ይመጣሉ
ቅዱሳን መላእክት ሁሉ(2)
ጌታ በዚያች ቀን ይመጣል
በዙፋን ይቀመጣል(2)
የምሕረት አዋጅ ይታወጃል
ነፍስ ሁሉ ይጨነቃል(2)
ኃጥአን ሁሉ ያለቅሳሉ
በግራው ይቆማሉ(2)
ቅዱስ ቃሉን ሰምተው ያመኑ
የጸኑ በኪዳኑ(2)
አብረው በቀኙ ይቆማሉ
ከሀዘን ይሰወራሉ(2)
መኃሪ ጌታ ፈጣሪያችን
ይድረስህ ልመናችን(2)
በዚያ ግሩም ቀን እባክህን
አቁመን በቀኝህ(2)

"በዕለተ ምጽዐት በቀኙ ያቆመን ዘንድ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃድ ይሁንልን።"

👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#በሌላ_ሰው ገንዘብ ካልታመናችሁ፥
#የእናንተን ማን ይሰጣችኋል? ”
#ሉቃስ ፲ ፮ ፥፲ ፪


ወደ ሌላ ሀገር የሚሄድ ሰው ባሮቹን ጠርቶ ያለውን ገንዘብ እንደ ሰጣቸው እንዲሁ ይሆናልና፤
ለእያንዳንዱ እንደ ዓቅሙ፥ ለአንዱ አምስት መክሊት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወደ ሌላ አገር ወዲያው ሄደ።
አምስት መክሊትም የተቀበለው ሄዶ ነገደበት ሌላም አምስት አተረፈ፤ እንዲሁም ሁለት የተቀበለው ሌላ ሁለት አተረፈ። አንድ የተቀበለው ግን ሄዶ ምድርን ቈፈረና የጌታውን ገንዘብ ቀበረ። ከብዙ ዘመንም በኋላ የእነዚያ ባሮች ጌታ መጣና ተቆጣጠራቸው።
#አምስት መክሊት የተቀበለውም ቀረበና ሌላ አምስት መክሊት አስረክቦ፦ ጌታ ሆይ፥ አምስት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ አምስት መክሊት አተረፍሁበት አለ።
#ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው። ሁለት መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ፦ ጌታ ሆይ፥ ሁለት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ ሁለት መክሊት አተረፍሁበት አለ።
#ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ፥ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፥ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው።
#አንድ_መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ፦ ጌታ ሆይ፥ ካልዘራህባት የምታጭድ ካልበተንህባትም የምትሰበስብ ጨካኝ ሰው መሆንህን አውቃለሁ፤ ፈራሁም ሄጄም መክሊትህን በምድር ቀበርሁት፤ እነሆ፥ መክሊትህ አለህ አለ።
#ጌታውም መልሶ እንዲህ አለው፦ አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባሪያ፥ ካልዘራሁባት እንዳጭድ ካልበተንሁባትም እንድሰበስብ ታውቃለህን?
ስለዚህ ገንዘቤን ለለዋጮች አደራ ልትሰጠው በተገባህ ነበር፥ እኔም መጥቼ ያለኝን ከትርፉ ጋር እወስደው ነበር። ስለዚህ መክሊቱን ውሰዱበት አሥር መክሊትም ላለው ስጡት፤ ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።
የማይጠቅመውንም ባሪያ በውጭ ወዳለው ጨለማ አውጡት፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።


የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ወንጌል ቅዱስ ማቴዎስ እንደጻፈው የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳ ፭ ÷፲ ፬ - ፴
ዘመነ ኔሮን ቄሣር፣ ዘመነ ዲዮቅልጥያኖስ፣ ዘመነ ድምጥያኖስ፣ ዘመነ አብርልዮስ፣ ዘመነ ትራጃን፣ ዘመነ ቨሌርያን፣ ዘመነ ግኖስቲክ፣ ዘመነ .....አልፏል። ራሷ ክርስቶስ ሞቶ እንዳሸነፈ አካሉ ቤተክርስቲያንም ታሸንፋለች።

#አንዲት_ቤተ_ክርስቲያን
#አንድ_ሲኖዶስ
#አንድ_ፓትርያርክ
#eotc_one_holy_synod
#one_church
#one_patriarch
#his_holiness_abune_mathias
#oriental_orthodox

"ሐዋርያት በሰበሰቡአት በአንዲት ቅድስት ቤተክርስቲያን እናምናለን" ጸሎተ ሃይማኖት

ጸልዩ በእንተ ፓትርያርክነ አባ ማትያስ!!
ዘመነ ኔሮን ቄሣር፣ ዘመነ ዲዮቅልጥያኖስ፣ ዘመነ ድምጥያኖስ፣ ዘመነ አብርልዮስ፣ ዘመነ ትራጃን፣ ዘመነ ቨሌርያን፣ ዘመነ ግኖስቲክ፣ ዘመነ .....አልፏል። ራሷ ክርስቶስ ሞቶ እንዳሸነፈ አካሉ ቤተክርስቲያንም ታሸንፋለች።

#አንዲት_ቤተ_ክርስቲያን
#አንድ_ሲኖዶስ
#አንድ_ፓትርያርክ
#eotc_one_holy_synod
#one_church
#one_patriarch
#his_holiness_abune_mathias
#oriental_orthodox

"ሐዋርያት በሰበሰቡአት በአንዲት ቅድስት ቤተክርስቲያን እናምናለን" ጸሎተ ሃይማኖት

ጸልዩ በእንተ ፓትርያርክነ አባ ማትያስ!!
Forwarded from ዐውደ ምሕረት (😷ተርቢኖስ ሰብስቤ😷)
#በሌላ_ሰው ገንዘብ ካልታመናችሁ፥
#የእናንተን ማን ይሰጣችኋል? ”
#ሉቃስ ፲ ፮ ፥፲ ፪


ወደ ሌላ ሀገር የሚሄድ ሰው ባሮቹን ጠርቶ ያለውን ገንዘብ እንደ ሰጣቸው እንዲሁ ይሆናልና፤
ለእያንዳንዱ እንደ ዓቅሙ፥ ለአንዱ አምስት መክሊት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወደ ሌላ አገር ወዲያው ሄደ።
አምስት መክሊትም የተቀበለው ሄዶ ነገደበት ሌላም አምስት አተረፈ፤ እንዲሁም ሁለት የተቀበለው ሌላ ሁለት አተረፈ። አንድ የተቀበለው ግን ሄዶ ምድርን ቈፈረና የጌታውን ገንዘብ ቀበረ። ከብዙ ዘመንም በኋላ የእነዚያ ባሮች ጌታ መጣና ተቆጣጠራቸው።
#አምስት መክሊት የተቀበለውም ቀረበና ሌላ አምስት መክሊት አስረክቦ፦ ጌታ ሆይ፥ አምስት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ አምስት መክሊት አተረፍሁበት አለ።
#ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው። ሁለት መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ፦ ጌታ ሆይ፥ ሁለት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ ሁለት መክሊት አተረፍሁበት አለ።
#ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ፥ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፥ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው።
#አንድ_መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ፦ ጌታ ሆይ፥ ካልዘራህባት የምታጭድ ካልበተንህባትም የምትሰበስብ ጨካኝ ሰው መሆንህን አውቃለሁ፤ ፈራሁም ሄጄም መክሊትህን በምድር ቀበርሁት፤ እነሆ፥ መክሊትህ አለህ አለ።
#ጌታውም መልሶ እንዲህ አለው፦ አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባሪያ፥ ካልዘራሁባት እንዳጭድ ካልበተንሁባትም እንድሰበስብ ታውቃለህን?
ስለዚህ ገንዘቤን ለለዋጮች አደራ ልትሰጠው በተገባህ ነበር፥ እኔም መጥቼ ያለኝን ከትርፉ ጋር እወስደው ነበር። ስለዚህ መክሊቱን ውሰዱበት አሥር መክሊትም ላለው ስጡት፤ ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።
የማይጠቅመውንም ባሪያ በውጭ ወዳለው ጨለማ አውጡት፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።


የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ወንጌል ቅዱስ ማቴዎስ እንደጻፈው የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳ ፭ ÷፲ ፬ - ፴