Audio
መዝሙር - #በህበረት
#አማን_በአማን
አማን በአማን(2) ተክለሃይማኖት(2)
ተወለዱልን
የሁላችን መሪ የሃይማኖት አባት(2)
የማናውቅ እንወቅ ናቸው ተክለሃይማኖት
ጻድቁ ተወልደው በዚህች ዓለም ላይ(2)
ባለሟሉ ሆኑ የአምላክ አዶናይ
የጻድቅ ሰው ጸሎት ተሰሚ ነውና(2)
እንማጸናቸው በንጹህ ልቦና
መሰንቆ #ሀብታሙ_ሽፈራው
ክራር #አቤኔዘር_ማሙሸት
እንኳን ለብጹዕ አባታችን ጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት በዓለ ልደት በሠላም አደረሳችሁ። በዓሉ በነገው ዕለት በአዲስ አበባ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ይከበራል። እርሶም በቦታው በመገኘት ከጻድቁ ረድኤት በረከት ትካፈሉ ዘንድ በአምላከ ተክለሃይማኖት ስም ተጋብዘዋል።
መልካም በዓል።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#አማን_በአማን
አማን በአማን(2) ተክለሃይማኖት(2)
ተወለዱልን
የሁላችን መሪ የሃይማኖት አባት(2)
የማናውቅ እንወቅ ናቸው ተክለሃይማኖት
ጻድቁ ተወልደው በዚህች ዓለም ላይ(2)
ባለሟሉ ሆኑ የአምላክ አዶናይ
የጻድቅ ሰው ጸሎት ተሰሚ ነውና(2)
እንማጸናቸው በንጹህ ልቦና
መሰንቆ #ሀብታሙ_ሽፈራው
ክራር #አቤኔዘር_ማሙሸት
እንኳን ለብጹዕ አባታችን ጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት በዓለ ልደት በሠላም አደረሳችሁ። በዓሉ በነገው ዕለት በአዲስ አበባ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ይከበራል። እርሶም በቦታው በመገኘት ከጻድቁ ረድኤት በረከት ትካፈሉ ዘንድ በአምላከ ተክለሃይማኖት ስም ተጋብዘዋል።
መልካም በዓል።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
እሰይ ተወለደ.mp3
Unknown Artist
#መዝሙር #እሰይ_ተወለደ
በወንድማችን #ይትዐየን_ባዩ
ክራር #አቤኔዘር
እሰይ ተወለደ የዓለም መድኃኒት(3)
ይኸው ተወለደ የዓለም መድኃኒት(3)
ትንቢት ተናገሩ ነቢያት ሁሉ(3)
አምላክ ቀዳማዊ ይወርዳል እያሉ(2)
ሰብአ ሰገል መጡ ሊሰግዱ በሙሉ(3)
የእስራኤል ንጉሥ ተወልዷል እያሉ(3)
ሰብአ ሰገል መጡ ይዘው እጅ መንሻ(3)
ወርቅ እጣኑን ከርቤ ለማርያም እጅ መንሻ(3)
ሕፃናት እንሂድ ከልደቱ ቤት(3)
ውሃው ሆኗልና ማርና ወተት(3)
በሶርያ ታየ ፈጣሪ እንደ እንግዳ(3)
ብስራተ ልደቱን ለሁሉ ሊያስረዳ(3)
"መልአኩም ቀርቦ እንዲህ አላቸው። እነሆ ለህዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምስራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ። ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋል።" ሉቃ 2:10-11
"መልካም የገና በዓል።"
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
በወንድማችን #ይትዐየን_ባዩ
ክራር #አቤኔዘር
እሰይ ተወለደ የዓለም መድኃኒት(3)
ይኸው ተወለደ የዓለም መድኃኒት(3)
ትንቢት ተናገሩ ነቢያት ሁሉ(3)
አምላክ ቀዳማዊ ይወርዳል እያሉ(2)
ሰብአ ሰገል መጡ ሊሰግዱ በሙሉ(3)
የእስራኤል ንጉሥ ተወልዷል እያሉ(3)
ሰብአ ሰገል መጡ ይዘው እጅ መንሻ(3)
ወርቅ እጣኑን ከርቤ ለማርያም እጅ መንሻ(3)
ሕፃናት እንሂድ ከልደቱ ቤት(3)
ውሃው ሆኗልና ማርና ወተት(3)
በሶርያ ታየ ፈጣሪ እንደ እንግዳ(3)
ብስራተ ልደቱን ለሁሉ ሊያስረዳ(3)
"መልአኩም ቀርቦ እንዲህ አላቸው። እነሆ ለህዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምስራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ። ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋል።" ሉቃ 2:10-11
"መልካም የገና በዓል።"
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ኃጢአትን ለካህን መናዘዝ ተገቢ ነውን? ኑዛዜ በመጽሐፍ ቅዱስ የተፈቀደ ነው ወይስ ኑዛዜ አያስፈልግም?
ኑዛዜ በመጽሐፍ ቅዱስ
† የሰው ልጅ ነጻ ፈቃዱን ተጠቅሞ ለሠራው ኃጢአት ቅጣቱን ይቀበላል። የሠራውን ኃጢአት በንስሐ አባቱ ፊት እየተናዘዝ በካህኑ ፊት መገረፍ በራሱ ቅጣት ነው። ይህም ሰውዬው ዳግመኛም የካህኑን ፊት ማየት በማፈር እንደዛ ያለ ኃጢአትን እንዳይፈጽም ይረዳዋል። ኑዛዜ በመጽሐፍ ቅዱስ ከጥንት ከብሉይ ኪዳን ጀምሮ ሲተገበር የነበረ እና በሐዲስ ኪዳንም ተጠናክሮ የቀጠለ ንስሐን የመፈጸሚያ ሥርአት ነው።
የተወሰኑ ማስረጃዎችን እንመልከት እስኪ…
✔ ኃጢአትን አምኖ ለካህን መናዘዝ ለእግዚአብሔር መናዘዝ ነው። ኢያ 7:19 "ኢያሱም አካንን ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ክብርን ስጥ ለእርሱም ተናዘዝ ያደረከውንም ንገረኝ አትሸሽገኝ አለው።" በዚህም መሠረት ካህናት ዐእይንተ እግዚአብሔር (የእግዚአብሔር ዐይኖች) ተብለው ይጠራሉ
✔ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት የንስሐ ጥምቀትን በሚያጠምቅ ጊዜ የሰሩትን ኃጢያት ይናዘዙ ነበር። ማቴ 3:5 "ኃጢአታቸውንም እየተናዘዙ ይጠመቁ ነበር።" ኑዛዜ ተገቢ በመሆኑ ዮሐንስ መጥምቅ እያናዘዛቸው የንስሐን ጥምቀት አጠመቃቸው። ማር 1:5
✔ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የማሰር፣ የመፍታት እንዲሁም ኑዛዜን የመቀበል ጸጋን ለካህናት ሰጥቷቸዋል። ሉቃ 5:14 ማቴ 18:18 በምድር የፈቱት በሰማይ የተፈታ የሚሆነው ካህኑ የኑዛዜውን ቃል ተቀበለው ለሰውዬው የሰጡትን ቀኖና መፈጸሙን ካዩ በኋላ "እግዚአብሔር ይፍታህ" በሚለው የክህነት ሥልጣናቸው ነው።
✔ ሐዋርያት አባቶቻችንም ኑዛዜን በመፈጸም ኃጢአታችን እንደሚሰረይ አስተምረውናል። ያዕ 5:15–16 "እርስ በእርሳችሁ ኃጢአታችሁን ተናዘዙ።" እንዲል በዚህ ቃል መሠረትም ኃጢአትን ለካህን መናዘዝ ተገቢ ያደርገዋል። እርስ በእርስ መባሉ እንዴት ነው ቢሉ አንደኛ ካህኑ በሥልጣን ይብለጠን እንጂ እንደኛው ከአራቱ ባሕርያተ ሥጋ ከሦስቱ ባሕርያተ ነፍስ የተፈጠረ ሰው በመሆኑ እርስ በእርሳችሁ ተባለ። አንድም ካህንም ቢሆን የበደለውን በደል ለሌላ ካህን (ለንስሐ አባቱ) ይናዘዝ ዘንድ የሚያስገድድ ነው። ሀኪም ሲያመው ሌላ ሀኪም እንዲያክመው እንዲሁ ካህንም የራሱ መምህረ ንስሐ አለውና እርስ በእርስ ኃጢአታችሁን ተናዘዙ ተብሏል።
☞ በመሆኑም ኃጢአትን ለንስሐ አባታችን መናዘዝ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው። ሌሎች እንደሚሉት ከተጸጸትን በቂ ነው እርሱ የልብን ያውቃል መናዘዝ ለእግዚአብሔር ብቻ ነው… በሚል ራስን ኃጢአት የሚያለማምድና ከንስሐ የሚያርቅ ኢ መጽሐፍ ቅዱሳዊ አስተምህሮችን ልንቃወም ያስፈልጋል። ኃጢአታችንን ለንስሐ አባታችን ተናዘን በንስሐ ሳሙና ታጥበን የንስሐ ፍሬን አፍርተን አዲስ ሰው እንድንሆን አምላካችን በቸርነቱ ይርዳን።
ይቆየን!
በወንድማችን #አቤኔዘር ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ኑዛዜ በመጽሐፍ ቅዱስ
† የሰው ልጅ ነጻ ፈቃዱን ተጠቅሞ ለሠራው ኃጢአት ቅጣቱን ይቀበላል። የሠራውን ኃጢአት በንስሐ አባቱ ፊት እየተናዘዝ በካህኑ ፊት መገረፍ በራሱ ቅጣት ነው። ይህም ሰውዬው ዳግመኛም የካህኑን ፊት ማየት በማፈር እንደዛ ያለ ኃጢአትን እንዳይፈጽም ይረዳዋል። ኑዛዜ በመጽሐፍ ቅዱስ ከጥንት ከብሉይ ኪዳን ጀምሮ ሲተገበር የነበረ እና በሐዲስ ኪዳንም ተጠናክሮ የቀጠለ ንስሐን የመፈጸሚያ ሥርአት ነው።
የተወሰኑ ማስረጃዎችን እንመልከት እስኪ…
✔ ኃጢአትን አምኖ ለካህን መናዘዝ ለእግዚአብሔር መናዘዝ ነው። ኢያ 7:19 "ኢያሱም አካንን ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ክብርን ስጥ ለእርሱም ተናዘዝ ያደረከውንም ንገረኝ አትሸሽገኝ አለው።" በዚህም መሠረት ካህናት ዐእይንተ እግዚአብሔር (የእግዚአብሔር ዐይኖች) ተብለው ይጠራሉ
✔ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት የንስሐ ጥምቀትን በሚያጠምቅ ጊዜ የሰሩትን ኃጢያት ይናዘዙ ነበር። ማቴ 3:5 "ኃጢአታቸውንም እየተናዘዙ ይጠመቁ ነበር።" ኑዛዜ ተገቢ በመሆኑ ዮሐንስ መጥምቅ እያናዘዛቸው የንስሐን ጥምቀት አጠመቃቸው። ማር 1:5
✔ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የማሰር፣ የመፍታት እንዲሁም ኑዛዜን የመቀበል ጸጋን ለካህናት ሰጥቷቸዋል። ሉቃ 5:14 ማቴ 18:18 በምድር የፈቱት በሰማይ የተፈታ የሚሆነው ካህኑ የኑዛዜውን ቃል ተቀበለው ለሰውዬው የሰጡትን ቀኖና መፈጸሙን ካዩ በኋላ "እግዚአብሔር ይፍታህ" በሚለው የክህነት ሥልጣናቸው ነው።
✔ ሐዋርያት አባቶቻችንም ኑዛዜን በመፈጸም ኃጢአታችን እንደሚሰረይ አስተምረውናል። ያዕ 5:15–16 "እርስ በእርሳችሁ ኃጢአታችሁን ተናዘዙ።" እንዲል በዚህ ቃል መሠረትም ኃጢአትን ለካህን መናዘዝ ተገቢ ያደርገዋል። እርስ በእርስ መባሉ እንዴት ነው ቢሉ አንደኛ ካህኑ በሥልጣን ይብለጠን እንጂ እንደኛው ከአራቱ ባሕርያተ ሥጋ ከሦስቱ ባሕርያተ ነፍስ የተፈጠረ ሰው በመሆኑ እርስ በእርሳችሁ ተባለ። አንድም ካህንም ቢሆን የበደለውን በደል ለሌላ ካህን (ለንስሐ አባቱ) ይናዘዝ ዘንድ የሚያስገድድ ነው። ሀኪም ሲያመው ሌላ ሀኪም እንዲያክመው እንዲሁ ካህንም የራሱ መምህረ ንስሐ አለውና እርስ በእርስ ኃጢአታችሁን ተናዘዙ ተብሏል።
☞ በመሆኑም ኃጢአትን ለንስሐ አባታችን መናዘዝ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው። ሌሎች እንደሚሉት ከተጸጸትን በቂ ነው እርሱ የልብን ያውቃል መናዘዝ ለእግዚአብሔር ብቻ ነው… በሚል ራስን ኃጢአት የሚያለማምድና ከንስሐ የሚያርቅ ኢ መጽሐፍ ቅዱሳዊ አስተምህሮችን ልንቃወም ያስፈልጋል። ኃጢአታችንን ለንስሐ አባታችን ተናዘን በንስሐ ሳሙና ታጥበን የንስሐ ፍሬን አፍርተን አዲስ ሰው እንድንሆን አምላካችን በቸርነቱ ይርዳን።
ይቆየን!
በወንድማችን #አቤኔዘር ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Audio
#መዝሙር #ተፈነወ
#በሕብረት
#መሰንቆ #ሀብታሙ_ሽፈራው
#ክራር #አቤኔዘር_ማሙሸት
#ከበሮ #ዮሴፍ_ዘለቀ
ተፈነወ(2) ሀገረ ገሊላ
ሀገረ ገሊላ(4) እንተ ስማ(2) ናዝሬት ሀረገ ገሊላ
ትርጉም:
ስሟ ናዝሬት ወደምትባለው ወደ ገሊላ ሀገር ሄደ
አንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት ከተራ በሠላም አደረሳችሁ። በዚህ ቀን ጌታችን ይጠመቅ ዘንድ ከገሊላ ወደ ዮሐንስ መሄዱ የሚዘከርበት የሚታሰብበት ቀን ነው። በዚህም ምሳሌነት በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ አድባራትና ገዳማት ታቦተ ሕግጋቱን ከመንበራቸው አውጥተው ወደ ዮርዳኖስ ምሳሌ ወደ ሚሆን የተከተረ ውኃ ወዳለበት ጥምቀተ ባህር ይወርዳሉ። ሀገሩን ሁሉ ይባርካሉ።
መልካም የከተራ በዓል።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#በሕብረት
#መሰንቆ #ሀብታሙ_ሽፈራው
#ክራር #አቤኔዘር_ማሙሸት
#ከበሮ #ዮሴፍ_ዘለቀ
ተፈነወ(2) ሀገረ ገሊላ
ሀገረ ገሊላ(4) እንተ ስማ(2) ናዝሬት ሀረገ ገሊላ
ትርጉም:
ስሟ ናዝሬት ወደምትባለው ወደ ገሊላ ሀገር ሄደ
አንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ጥምቀት ከተራ በሠላም አደረሳችሁ። በዚህ ቀን ጌታችን ይጠመቅ ዘንድ ከገሊላ ወደ ዮሐንስ መሄዱ የሚዘከርበት የሚታሰብበት ቀን ነው። በዚህም ምሳሌነት በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ አድባራትና ገዳማት ታቦተ ሕግጋቱን ከመንበራቸው አውጥተው ወደ ዮርዳኖስ ምሳሌ ወደ ሚሆን የተከተረ ውኃ ወዳለበት ጥምቀተ ባህር ይወርዳሉ። ሀገሩን ሁሉ ይባርካሉ።
መልካም የከተራ በዓል።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Audio
#መዝሙር #በሕብረት
#መሰንቆ
#ሀብታሙ_ሽፈራው
#ክራር
#አቤኔዘር_ማሙሸት
#ከበሮ
#ዮሴፍ_ዘለቀ
#ፈለገ_ዮርዳኖስ
ፈለገ ዮርዳኖስ የእመነታችም ጣዕሙ
ለክርስቲያን ሁሉ አንቺ ነሽ መቅድሙ
ቅድስት(3) ዮርዳኖስ ሆይ የጌታ ሀገሩ
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ባንቺ ላይ አደሩ(2)
#በጥምቀት
👉 በጥምቀት መዳንን አገኘን። ማር 16:16 1ጴጥ 3:21
👉 በጥምቀት ዳግም ከመንፈስ ቅዱስ ተወልደን ልጅነትን አገኘን። ዮሐ 3:5
👉 በጥምቀት የመንግሥቱ ዜጎች ሆንን። ዮሐ 3:5
👉 በጥምቀት ሥርይተ ኃጢአትን አገኘን። ሐዋ 2:35
👉 በጥምቀት የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ ተካፋዮች ሆንን። ሐዋ 8:16
በጥምቀት የቤተ ክርስቲያን ዓባላት ሆንን (ክርስቲያኖች ሆንን)።
👉 በጥምቀት ፈጣሪያችን ክርስቶስን ለበስነው። ገላ 3:27
በጥምቀት ፈጣሪያችንን በሞቱ እና በትንሳኤው መሰልነው። ሮሜ 6:4
መልካም የጥምቀት በዓል።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#መሰንቆ
#ሀብታሙ_ሽፈራው
#ክራር
#አቤኔዘር_ማሙሸት
#ከበሮ
#ዮሴፍ_ዘለቀ
#ፈለገ_ዮርዳኖስ
ፈለገ ዮርዳኖስ የእመነታችም ጣዕሙ
ለክርስቲያን ሁሉ አንቺ ነሽ መቅድሙ
ቅድስት(3) ዮርዳኖስ ሆይ የጌታ ሀገሩ
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ባንቺ ላይ አደሩ(2)
#በጥምቀት
👉 በጥምቀት መዳንን አገኘን። ማር 16:16 1ጴጥ 3:21
👉 በጥምቀት ዳግም ከመንፈስ ቅዱስ ተወልደን ልጅነትን አገኘን። ዮሐ 3:5
👉 በጥምቀት የመንግሥቱ ዜጎች ሆንን። ዮሐ 3:5
👉 በጥምቀት ሥርይተ ኃጢአትን አገኘን። ሐዋ 2:35
👉 በጥምቀት የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ ተካፋዮች ሆንን። ሐዋ 8:16
በጥምቀት የቤተ ክርስቲያን ዓባላት ሆንን (ክርስቲያኖች ሆንን)።
👉 በጥምቀት ፈጣሪያችን ክርስቶስን ለበስነው። ገላ 3:27
በጥምቀት ፈጣሪያችንን በሞቱ እና በትንሳኤው መሰልነው። ሮሜ 6:4
መልካም የጥምቀት በዓል።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Audio
#መዝሙር #ድንግል_ሆይ_ስለ_አንቺ
#በወንድማችን #ዳዊት_ክብሩ
#ክራር #አቤኔዘር_ማሙሸት
ድንግል ሆይ ስለ አንቺ ነውና መሐሪ
አማልጅን ከአንድ ልጅሽ ከፈጣሪ
ስሙን እንዳልጠራ አንደበትም የለኝ
ፊቱንም እንዳላይ ሥራዬ አስቸገረኝ
ታውቆኛል ጥፋቴ ብዙ እንደበደልኩኝ
ትእዛዙን እንደሻርኩ ሕጉን እንደጣስኩኝ
በፊቱ እንዳላፍር የተጠራሁ ለታ
እለምነዋለሁ ከአሁኑ ይቅርታ
አንተ ክቡር መልአክ ልደቱን አብሣሪ
አማልደን ከጌታዬ ከፈጣሪ
ጻድቃን ሰማእታት እናንተ ሁላችሁ
አማልዱኝ ከአምላኬ ከአምላካችሁ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#በወንድማችን #ዳዊት_ክብሩ
#ክራር #አቤኔዘር_ማሙሸት
ድንግል ሆይ ስለ አንቺ ነውና መሐሪ
አማልጅን ከአንድ ልጅሽ ከፈጣሪ
ስሙን እንዳልጠራ አንደበትም የለኝ
ፊቱንም እንዳላይ ሥራዬ አስቸገረኝ
ታውቆኛል ጥፋቴ ብዙ እንደበደልኩኝ
ትእዛዙን እንደሻርኩ ሕጉን እንደጣስኩኝ
በፊቱ እንዳላፍር የተጠራሁ ለታ
እለምነዋለሁ ከአሁኑ ይቅርታ
አንተ ክቡር መልአክ ልደቱን አብሣሪ
አማልደን ከጌታዬ ከፈጣሪ
ጻድቃን ሰማእታት እናንተ ሁላችሁ
አማልዱኝ ከአምላኬ ከአምላካችሁ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
Audio
#ውይይት
#በእንተ_መጻጉዕ
በወንድሞቻችን
#ኢዮብ_ክንፈ
#ተርቢኖስ_ሰብስቤ (ምንዳዬ)
#አቤኔዘር_ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#በእንተ_መጻጉዕ
በወንድሞቻችን
#ኢዮብ_ክንፈ
#ተርቢኖስ_ሰብስቤ (ምንዳዬ)
#አቤኔዘር_ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ሦስትነት_ባለው_በእግዚአብሔር.mp3
1.1 MB
#መዝሙር #ሦስትነት_ባለው_በእግዚአብሔር
#በእህታችን #ፋሲካ_ክብሩ
#መሰንቆ #በወንድማችን #ማርቆስ_አለማየሁ
#አጃቢዎች #ወንድሞቻችን #አቤኔዘር እና #ኢዮብ
ሦስትነት ባለው በእግዚአብሔር
ስሙን አምኜ ልዘምር
የመድኃኔዓለም ህማሙን
እንባን በማፍሰስ በሀዘን
እንደ እርሱ ታጋሽ ማንም የለም
ቸሩ አምላካችን መድኃኔዓለም
በጎልጎታ የዓለም ንጉሥ ተንገላታ
አልበደለ እውነተኛው ተሰቀለ ሰጊድ ስብሐት
ድኅነት የሚሰጥ ለፍጥረቱ
የሚገዙለት መላእክቱ
ሁሉን በፍቅር የሚያድነው
ክፉዎች ያዙት ተረባርበው
የሚያዳፉ ውሾች በዙርያው ተሰለፉ
ያለ ዕረፍት አጥንቱ እስኪታይ ገረፉት ሰጊድ ስብሐት
ትዕግስቱ የበዛ ቸርነቱ
የሚመሰገን በፍጥረቱ
ከዓለም ሊያጠፋ የክፋት መርዝ
የአዳምን እዳ ለመሰረዝ
በፈወሰው በጥፊ መታው ያ ክፉ ሰው ሰጊድ ስብሐት
ድኅነትን ሊሰጥ የፈቀደ
በፍቅር ተስቦ የወረደ
ዘላለማዊ ሚሰጥ ጸጋ
አዳምን ሊያድን ከአለንጋ
ግፍ ባልሰራ እየተነሱ በየተራ
ያለዕረፍት አጥንቱ እስኪታይ ገረፉት ሰጊድ ስብሐት
የሁሉ ንጉሥ የዓለም ፈራጅ
በራሱ ፈቃድ ያለ ግዳጅ
ከነገሠበት ከዙፋኑ
ሰይጣንን ሊጥል በስልጣኑ
በፍቅር ነፍሱን ሰዋልን ሞት ሊሽር
ይቅር ባይ ተፈጸመ አለ ኤልሻዳይ ሰጊድ ስብሐት
👇👇👇👇👇👇
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👆👆👆👆👆👆
#በእህታችን #ፋሲካ_ክብሩ
#መሰንቆ #በወንድማችን #ማርቆስ_አለማየሁ
#አጃቢዎች #ወንድሞቻችን #አቤኔዘር እና #ኢዮብ
ሦስትነት ባለው በእግዚአብሔር
ስሙን አምኜ ልዘምር
የመድኃኔዓለም ህማሙን
እንባን በማፍሰስ በሀዘን
እንደ እርሱ ታጋሽ ማንም የለም
ቸሩ አምላካችን መድኃኔዓለም
በጎልጎታ የዓለም ንጉሥ ተንገላታ
አልበደለ እውነተኛው ተሰቀለ ሰጊድ ስብሐት
ድኅነት የሚሰጥ ለፍጥረቱ
የሚገዙለት መላእክቱ
ሁሉን በፍቅር የሚያድነው
ክፉዎች ያዙት ተረባርበው
የሚያዳፉ ውሾች በዙርያው ተሰለፉ
ያለ ዕረፍት አጥንቱ እስኪታይ ገረፉት ሰጊድ ስብሐት
ትዕግስቱ የበዛ ቸርነቱ
የሚመሰገን በፍጥረቱ
ከዓለም ሊያጠፋ የክፋት መርዝ
የአዳምን እዳ ለመሰረዝ
በፈወሰው በጥፊ መታው ያ ክፉ ሰው ሰጊድ ስብሐት
ድኅነትን ሊሰጥ የፈቀደ
በፍቅር ተስቦ የወረደ
ዘላለማዊ ሚሰጥ ጸጋ
አዳምን ሊያድን ከአለንጋ
ግፍ ባልሰራ እየተነሱ በየተራ
ያለዕረፍት አጥንቱ እስኪታይ ገረፉት ሰጊድ ስብሐት
የሁሉ ንጉሥ የዓለም ፈራጅ
በራሱ ፈቃድ ያለ ግዳጅ
ከነገሠበት ከዙፋኑ
ሰይጣንን ሊጥል በስልጣኑ
በፍቅር ነፍሱን ሰዋልን ሞት ሊሽር
ይቅር ባይ ተፈጸመ አለ ኤልሻዳይ ሰጊድ ስብሐት
👇👇👇👇👇👇
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👆👆👆👆👆👆
Audio
ውይይት
#በእንተ_ኒቆዲሞስ
በወንድሞቻችን
#አቤኔዘር_ማሙሸት
#ኢዮብ_ክንፈ
#ቡሩክ_መልሳቸው
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#በእንተ_ኒቆዲሞስ
በወንድሞቻችን
#አቤኔዘር_ማሙሸት
#ኢዮብ_ክንፈ
#ቡሩክ_መልሳቸው
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ሰላምሽ ዛሬ ነው
<unknown>
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
🌴እንኳን ለበዓለ ሆሳዕና በሰላም🌴
🌴አደረሳችሁ።🌴
🌴 #መዝሙር #ሰላምሽ_ዛሬ_ነው 🌴
🌴#በወንድማችን #ዳዊት_ክብሩ🌴
🌴#መሰንቆ #በወንድማችን
#ሀብታሙ_ሽፈራው
🌴#ክራር #በወንድማችን
#አቤኔዘር_ማሙሸት
ሰላምሽ ዛሬ ነው ኢየሩሳሌም
ወደአንች መጥቷልና አምላክ ዘላአለም/2/
ሆሳዕና በአርያም እያሉ ዘመሩ
ሕፃናት በኢየሩሳሌም
አንቺ ቤተልሄም የዳዊት ከተማ/2/
የሕዝቦችሽ ብርሃን መጣልሽ በግርማ/2
ኪሩቤል መንበሩን የሚሸከሙለት/2/
መስቀል ተሸከመ ሊሆነን መድኃኒት /2/
የኢየሱስን ሕማም ደናግልም አይተው/2/
እያለቀሱለት ሄዱ ተከትለው/2/
ሆሳዕና እያሉ አመሰገኑት
በኢየሩሳሌም አእሩግ ሕፃናት/2/
🌴 @AwediMeherit 🌴
🌴 @AwediMeherit 🌴
🌴 @AwediMeherit 🌴
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
🌴እንኳን ለበዓለ ሆሳዕና በሰላም🌴
🌴አደረሳችሁ።🌴
🌴 #መዝሙር #ሰላምሽ_ዛሬ_ነው 🌴
🌴#በወንድማችን #ዳዊት_ክብሩ🌴
🌴#መሰንቆ #በወንድማችን
#ሀብታሙ_ሽፈራው
🌴#ክራር #በወንድማችን
#አቤኔዘር_ማሙሸት
ሰላምሽ ዛሬ ነው ኢየሩሳሌም
ወደአንች መጥቷልና አምላክ ዘላአለም/2/
ሆሳዕና በአርያም እያሉ ዘመሩ
ሕፃናት በኢየሩሳሌም
አንቺ ቤተልሄም የዳዊት ከተማ/2/
የሕዝቦችሽ ብርሃን መጣልሽ በግርማ/2
ኪሩቤል መንበሩን የሚሸከሙለት/2/
መስቀል ተሸከመ ሊሆነን መድኃኒት /2/
የኢየሱስን ሕማም ደናግልም አይተው/2/
እያለቀሱለት ሄዱ ተከትለው/2/
ሆሳዕና እያሉ አመሰገኑት
በኢየሩሳሌም አእሩግ ሕፃናት/2/
🌴 @AwediMeherit 🌴
🌴 @AwediMeherit 🌴
🌴 @AwediMeherit 🌴
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
Forwarded from ዐውደ ምሕረት
#በኩረ #ሙታን #ወትንሳኤ
👉👉ክፍል አንድ👈👈👈
ክርስቶስ ተንስዓ ሙታን
በአቢይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አግአዞ ለዓዳም
ሰላም
እምይዜሰ
ኮነ
ፍስሐ ወሰላም
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች እንደምን ቆያችሁ? አሜን የትንሳኤያችን በኩር አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘለዓለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረ የተመሰገነ ይሁን፡፡ እንኳን ለአምላካችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም በጤና አደረሳችሁ አደረሰን፡፡
በኩር ማለት የመጀመሪያ ቀዳሚ አለቃ ሹም ማለት ነው፡፡ በኩረ ሙታን ወትንሳኤ ማለት ደግሞ የሙታን እና የትንሳኤ ሁሉ መጀመሪያ ቀዳሚ ማለት ነው፡፡ ይህም የአምላካችን የመድኃታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሞቱ እና ትንሳኤው በኩር እየተባለ ይጠራል፡፡ ይህ ሞት እና ትንሳኤ በኩር ለምን ተባለ የሚለውን ከማየታችን በፊት ራሱ ክርስቶስ በኩር ተብሎ እንደሚጠራ ማወቅ ይኖርብናል፡፡
ክርስቶስ በኩር የተባለው ቀዳሚ የሌለው ቀዳማዊ ማንም ያልሾመው አምላክ ማንም ሊሽረው የማይችል አለቃ እርሱ በመሆኑ በኩር ተብሏል፡፡ ኢሣ 9፡6 አንድም በኩር የእናቱን ማሕጸን የከፈተ የመጀሪያ ልጅ ማለት ነው፡፡ ጌታችንም የአብ ተቀዳሚም ተከታይ የሌለው አንድያ የባሕሪይ ልጁ በመሆኑ በኩር ተብሏል፡፡ አግዚአብሔር አብ ጌታችንን ሲወልደው በጊዜ ባለመቀዳደም በስልጣን ባለመበላለጥ እንጂ ሥጋዊ አባት ልጁን እንደሚበልጥ ያለ አይደለም፡፡ ይልቁኑ በስልጣን የሚተካከለውን አንድ የሚሆነውን በጊዜም የማይበልጠውን አንድያ ልጁን ከፍጥረት ሁሉ በኩር የሆነውን አንድያ ልጁን ወለደው እንጂ፡፡ ዮሐ 10፡30 መዝ 2፡7
አንድም ክርስቶስ በኩረ ማርያም ነው፡፡ የእመቤታችን የመጀመሪያና ብቸኛ ልጅ በመሆኑ በኩረ ማርያም ተብሏል፡፡ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ያለ ተፈትሖ ማሕጸን በድንግልና በመሆኑ ከሌሎች የሰው ልጆች በኩራት ሁሉ የተለየ ነው፡፡ ማቴ 1፡18 ኢሣ 7፡14
ሌላው ከላይ በርዕሳችን እንዳነሳነው ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ እንዲሁም በኩረ ሙታን ይባላል፡፡ የሰው ልጅ ሁሉ ይሞታል፡፡ ለሞት ያልተገዛ ወደፊትም የማይገዛም ማንም የለም፡፡ ክርስቶስም ቢሆን ሞትን ቀምሷል፡፡ ነገር ግን የኛ የሰው ልጆች እና የጌታችን ሞት ልዩ እንደሆነ ማወቅ ይገባል፡፡ ይህም ስለምንድን ነው ቢሉ ሁለት ምክንያቶችን ማንሳት ይገባል፡፡
፩. ሞት ሁሉን እንዲገዛ ስልጣን የሰጠው ራሱ እግዚአብሔር በመሆኑ፡፡ ይህ ማለት ሞት ሁሉንም ቢገዛም ክርስቶስ ግን በሞት አልተገዛም፡፡ ይህንንም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ሲናገር ‹‹ሁሉ በክርስቶስ ሕያው ይሆናሉ፡፡ … የኋለኛው ጠላት የሚሻረው ሞት ነው፡፡ ሁሉን ከእግሩ በታች አስገዝቷልና፡፡ ነገር ግን ሁሉ ተገዝቷል ሲል ሁሉን ካስገዛለት በቀር መሆኑ ግልጥ ነው፡፡ ሁሉ ከተገዛለት በኋላ ግን እግዚአብሔር ሁሉ በሁሉ ይሆን ዘንድ በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል፡፡›› 1ኛ ቆሮ 14፡22-28 በቃሉ መሰረት ሞት ሁሉን እንደገዛ ነገር ግን ሁሉን ካስገዛለት በቀር ብሎ ክርስቶስ በሞት እንዳልተገዛ ይነግረናል፡፡ ነገር ግን ክርስቶስም ሞትን መቅመሱንም ቀጥሎ ባለው ቃል አስረድቷ፡፡ ‹‹በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል፡፡›› በማለት፡፡
፪. ሁለተኛው ምክኒያት ክርስቶስ ሞትን የቀመሰው ራሱ እግዚአብሔር በወደደ ጊዜ በፈቃዱ በመሆኑ ነው፡፡ ለእኛ ለሰው ልጆች ሞት በፈቃዳችን ወይም በእቅዳችን አይደለም፡፡ የጌታችን ሞት ግን ባሰባት እና ባቀዳት ጊዜ ነው የተፈጸመችው፡፡ ‹‹ጊዜዬ ገና አልደረሰም፡፡›› ዮሐ 2፡2 እንዲሁም ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት በትንቢት ‹‹እኔ ተኛሁ አንቀላፋሁም፡፡›› ብሎ የጌታችን ሞት በራሱ በፈቃዱ መሆኑን ገልጦልናል፡፡ መዝ 3፡5 በኋላ ጊዜው ሲደርስም ቅድስት ነፍሱን ከቅዱስ ሥጋው ሲለይ ‹‹አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለው፡፡›› ብሎ በፈቃዱ ነፍሱን ከሥጋው ለየ፡፡ ሉቃ 23፡46 እኛ የሰው ልጆች ግን መሞታችንን አናውቅም፡፡ ለዚህ ነው ‹‹ቀኒቱን እና ሰዓቱን አታውቁምና እግዲህ ንቁ፡፡›› ብሎ ጌታችን በወንጌል የተናገረው፡፡ ማቴ 25፡12 ሉቃ 12፡20 ጌታችን ግን ቅድስት ነፍሱን ከቅዱስ ሥጋው የሚለየው በፈቃዱና በስልጣኑ እንደሆነ ሲናገር ‹‹ነፍሴን ላኖራትም ላነሳትም ስልጣን አለኝ፡፡›› ሲል አስቀድሞ ተናግሯ፡፡ ዮሐ 10፡18 ሌላው ማስተዋል የሚገባን ክርስቶስ ሞተ ሲባል እንደኛ በድን ሆነ ማለት አይደለም፡፡ እንዴት ቢሉ ወደ መቃብር የወረደው ሥጋ መለኮት የተዋሐደው ነፍስ የተለየው በመሆኑ ነው፡፡ ‹‹እኔ ተኝቻለው ልቤ ግን ነቅቷል፡፡›› ብሎ ጠቢቡ ሰለሞን በትንቢት ሲናገር እንዲሁም ቅዱስ ጴጥሮስ ‹‹በሥጋው ሞተ በመንፈሱ ግን ሕያው ሆነ፡፡›› ብሎ አስረግጦናል፡፡ መኃ 5፡2 እና 1ኛ ጴጥ 3፡19
በመሆኑም ከላይ ባነሳናቸው ሁለት ምክንያቶች ክርስቶስ በኩረ ሙታን እንደሚባል አይተናል፡፡ በቀጣዩ ጽሑፋችን ደግሞ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ የተባለበትን ምክንያት እንመለከታለን፡፡ የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳኑ ተራዳኢነት አይለየን፡፡
ይቆየን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር፡፡
በወንድማችን #አቤኔዘር የተዘጋጀ
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉👉ክፍል አንድ👈👈👈
ክርስቶስ ተንስዓ ሙታን
በአቢይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አግአዞ ለዓዳም
ሰላም
እምይዜሰ
ኮነ
ፍስሐ ወሰላም
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች እንደምን ቆያችሁ? አሜን የትንሳኤያችን በኩር አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘለዓለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረ የተመሰገነ ይሁን፡፡ እንኳን ለአምላካችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም በጤና አደረሳችሁ አደረሰን፡፡
በኩር ማለት የመጀመሪያ ቀዳሚ አለቃ ሹም ማለት ነው፡፡ በኩረ ሙታን ወትንሳኤ ማለት ደግሞ የሙታን እና የትንሳኤ ሁሉ መጀመሪያ ቀዳሚ ማለት ነው፡፡ ይህም የአምላካችን የመድኃታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሞቱ እና ትንሳኤው በኩር እየተባለ ይጠራል፡፡ ይህ ሞት እና ትንሳኤ በኩር ለምን ተባለ የሚለውን ከማየታችን በፊት ራሱ ክርስቶስ በኩር ተብሎ እንደሚጠራ ማወቅ ይኖርብናል፡፡
ክርስቶስ በኩር የተባለው ቀዳሚ የሌለው ቀዳማዊ ማንም ያልሾመው አምላክ ማንም ሊሽረው የማይችል አለቃ እርሱ በመሆኑ በኩር ተብሏል፡፡ ኢሣ 9፡6 አንድም በኩር የእናቱን ማሕጸን የከፈተ የመጀሪያ ልጅ ማለት ነው፡፡ ጌታችንም የአብ ተቀዳሚም ተከታይ የሌለው አንድያ የባሕሪይ ልጁ በመሆኑ በኩር ተብሏል፡፡ አግዚአብሔር አብ ጌታችንን ሲወልደው በጊዜ ባለመቀዳደም በስልጣን ባለመበላለጥ እንጂ ሥጋዊ አባት ልጁን እንደሚበልጥ ያለ አይደለም፡፡ ይልቁኑ በስልጣን የሚተካከለውን አንድ የሚሆነውን በጊዜም የማይበልጠውን አንድያ ልጁን ከፍጥረት ሁሉ በኩር የሆነውን አንድያ ልጁን ወለደው እንጂ፡፡ ዮሐ 10፡30 መዝ 2፡7
አንድም ክርስቶስ በኩረ ማርያም ነው፡፡ የእመቤታችን የመጀመሪያና ብቸኛ ልጅ በመሆኑ በኩረ ማርያም ተብሏል፡፡ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ያለ ተፈትሖ ማሕጸን በድንግልና በመሆኑ ከሌሎች የሰው ልጆች በኩራት ሁሉ የተለየ ነው፡፡ ማቴ 1፡18 ኢሣ 7፡14
ሌላው ከላይ በርዕሳችን እንዳነሳነው ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ እንዲሁም በኩረ ሙታን ይባላል፡፡ የሰው ልጅ ሁሉ ይሞታል፡፡ ለሞት ያልተገዛ ወደፊትም የማይገዛም ማንም የለም፡፡ ክርስቶስም ቢሆን ሞትን ቀምሷል፡፡ ነገር ግን የኛ የሰው ልጆች እና የጌታችን ሞት ልዩ እንደሆነ ማወቅ ይገባል፡፡ ይህም ስለምንድን ነው ቢሉ ሁለት ምክንያቶችን ማንሳት ይገባል፡፡
፩. ሞት ሁሉን እንዲገዛ ስልጣን የሰጠው ራሱ እግዚአብሔር በመሆኑ፡፡ ይህ ማለት ሞት ሁሉንም ቢገዛም ክርስቶስ ግን በሞት አልተገዛም፡፡ ይህንንም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ሲናገር ‹‹ሁሉ በክርስቶስ ሕያው ይሆናሉ፡፡ … የኋለኛው ጠላት የሚሻረው ሞት ነው፡፡ ሁሉን ከእግሩ በታች አስገዝቷልና፡፡ ነገር ግን ሁሉ ተገዝቷል ሲል ሁሉን ካስገዛለት በቀር መሆኑ ግልጥ ነው፡፡ ሁሉ ከተገዛለት በኋላ ግን እግዚአብሔር ሁሉ በሁሉ ይሆን ዘንድ በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል፡፡›› 1ኛ ቆሮ 14፡22-28 በቃሉ መሰረት ሞት ሁሉን እንደገዛ ነገር ግን ሁሉን ካስገዛለት በቀር ብሎ ክርስቶስ በሞት እንዳልተገዛ ይነግረናል፡፡ ነገር ግን ክርስቶስም ሞትን መቅመሱንም ቀጥሎ ባለው ቃል አስረድቷ፡፡ ‹‹በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል፡፡›› በማለት፡፡
፪. ሁለተኛው ምክኒያት ክርስቶስ ሞትን የቀመሰው ራሱ እግዚአብሔር በወደደ ጊዜ በፈቃዱ በመሆኑ ነው፡፡ ለእኛ ለሰው ልጆች ሞት በፈቃዳችን ወይም በእቅዳችን አይደለም፡፡ የጌታችን ሞት ግን ባሰባት እና ባቀዳት ጊዜ ነው የተፈጸመችው፡፡ ‹‹ጊዜዬ ገና አልደረሰም፡፡›› ዮሐ 2፡2 እንዲሁም ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት በትንቢት ‹‹እኔ ተኛሁ አንቀላፋሁም፡፡›› ብሎ የጌታችን ሞት በራሱ በፈቃዱ መሆኑን ገልጦልናል፡፡ መዝ 3፡5 በኋላ ጊዜው ሲደርስም ቅድስት ነፍሱን ከቅዱስ ሥጋው ሲለይ ‹‹አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለው፡፡›› ብሎ በፈቃዱ ነፍሱን ከሥጋው ለየ፡፡ ሉቃ 23፡46 እኛ የሰው ልጆች ግን መሞታችንን አናውቅም፡፡ ለዚህ ነው ‹‹ቀኒቱን እና ሰዓቱን አታውቁምና እግዲህ ንቁ፡፡›› ብሎ ጌታችን በወንጌል የተናገረው፡፡ ማቴ 25፡12 ሉቃ 12፡20 ጌታችን ግን ቅድስት ነፍሱን ከቅዱስ ሥጋው የሚለየው በፈቃዱና በስልጣኑ እንደሆነ ሲናገር ‹‹ነፍሴን ላኖራትም ላነሳትም ስልጣን አለኝ፡፡›› ሲል አስቀድሞ ተናግሯ፡፡ ዮሐ 10፡18 ሌላው ማስተዋል የሚገባን ክርስቶስ ሞተ ሲባል እንደኛ በድን ሆነ ማለት አይደለም፡፡ እንዴት ቢሉ ወደ መቃብር የወረደው ሥጋ መለኮት የተዋሐደው ነፍስ የተለየው በመሆኑ ነው፡፡ ‹‹እኔ ተኝቻለው ልቤ ግን ነቅቷል፡፡›› ብሎ ጠቢቡ ሰለሞን በትንቢት ሲናገር እንዲሁም ቅዱስ ጴጥሮስ ‹‹በሥጋው ሞተ በመንፈሱ ግን ሕያው ሆነ፡፡›› ብሎ አስረግጦናል፡፡ መኃ 5፡2 እና 1ኛ ጴጥ 3፡19
በመሆኑም ከላይ ባነሳናቸው ሁለት ምክንያቶች ክርስቶስ በኩረ ሙታን እንደሚባል አይተናል፡፡ በቀጣዩ ጽሑፋችን ደግሞ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ የተባለበትን ምክንያት እንመለከታለን፡፡ የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳኑ ተራዳኢነት አይለየን፡፡
ይቆየን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር፡፡
በወንድማችን #አቤኔዘር የተዘጋጀ
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#በኩረ #ሙታን #ወትንሳኤ
👉👉ክፍል አንድ👈👈👈
ክርስቶስ ተንስዓ ሙታን
በአቢይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አግአዞ ለዓዳም
ሰላም
እምይዜሰ
ኮነ
ፍስሐ ወሰላም
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች እንደምን ቆያችሁ? አሜን የትንሳኤያችን በኩር አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘለዓለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረ የተመሰገነ ይሁን፡፡ እንኳን ለአምላካችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም በጤና አደረሳችሁ አደረሰን፡፡
በኩር ማለት የመጀመሪያ ቀዳሚ አለቃ ሹም ማለት ነው፡፡ በኩረ ሙታን ወትንሳኤ ማለት ደግሞ የሙታን እና የትንሳኤ ሁሉ መጀመሪያ ቀዳሚ ማለት ነው፡፡ ይህም የአምላካችን የመድኃታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሞቱ እና ትንሳኤው በኩር እየተባለ ይጠራል፡፡ ይህ ሞት እና ትንሳኤ በኩር ለምን ተባለ የሚለውን ከማየታችን በፊት ራሱ ክርስቶስ በኩር ተብሎ እንደሚጠራ ማወቅ ይኖርብናል፡፡
ክርስቶስ በኩር የተባለው ቀዳሚ የሌለው ቀዳማዊ ማንም ያልሾመው አምላክ ማንም ሊሽረው የማይችል አለቃ እርሱ በመሆኑ በኩር ተብሏል፡፡ ኢሣ 9፡6 አንድም በኩር የእናቱን ማሕጸን የከፈተ የመጀሪያ ልጅ ማለት ነው፡፡ ጌታችንም የአብ ተቀዳሚም ተከታይ የሌለው አንድያ የባሕሪይ ልጁ በመሆኑ በኩር ተብሏል፡፡ አግዚአብሔር አብ ጌታችንን ሲወልደው በጊዜ ባለመቀዳደም በስልጣን ባለመበላለጥ እንጂ ሥጋዊ አባት ልጁን እንደሚበልጥ ያለ አይደለም፡፡ ይልቁኑ በስልጣን የሚተካከለውን አንድ የሚሆነውን በጊዜም የማይበልጠውን አንድያ ልጁን ከፍጥረት ሁሉ በኩር የሆነውን አንድያ ልጁን ወለደው እንጂ፡፡ ዮሐ 10፡30 መዝ 2፡7
አንድም ክርስቶስ በኩረ ማርያም ነው፡፡ የእመቤታችን የመጀመሪያና ብቸኛ ልጅ በመሆኑ በኩረ ማርያም ተብሏል፡፡ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ያለ ተፈትሖ ማሕጸን በድንግልና በመሆኑ ከሌሎች የሰው ልጆች በኩራት ሁሉ የተለየ ነው፡፡ ማቴ 1፡18 ኢሣ 7፡14
ሌላው ከላይ በርዕሳችን እንዳነሳነው ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ እንዲሁም በኩረ ሙታን ይባላል፡፡ የሰው ልጅ ሁሉ ይሞታል፡፡ ለሞት ያልተገዛ ወደፊትም የማይገዛም ማንም የለም፡፡ ክርስቶስም ቢሆን ሞትን ቀምሷል፡፡ ነገር ግን የኛ የሰው ልጆች እና የጌታችን ሞት ልዩ እንደሆነ ማወቅ ይገባል፡፡ ይህም ስለምንድን ነው ቢሉ ሁለት ምክንያቶችን ማንሳት ይገባል፡፡
፩. ሞት ሁሉን እንዲገዛ ስልጣን የሰጠው ራሱ እግዚአብሔር በመሆኑ፡፡ ይህ ማለት ሞት ሁሉንም ቢገዛም ክርስቶስ ግን በሞት አልተገዛም፡፡ ይህንንም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ሲናገር ‹‹ሁሉ በክርስቶስ ሕያው ይሆናሉ፡፡ … የኋለኛው ጠላት የሚሻረው ሞት ነው፡፡ ሁሉን ከእግሩ በታች አስገዝቷልና፡፡ ነገር ግን ሁሉ ተገዝቷል ሲል ሁሉን ካስገዛለት በቀር መሆኑ ግልጥ ነው፡፡ ሁሉ ከተገዛለት በኋላ ግን እግዚአብሔር ሁሉ በሁሉ ይሆን ዘንድ በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል፡፡›› 1ኛ ቆሮ 14፡22-28 በቃሉ መሰረት ሞት ሁሉን እንደገዛ ነገር ግን ሁሉን ካስገዛለት በቀር ብሎ ክርስቶስ በሞት እንዳልተገዛ ይነግረናል፡፡ ነገር ግን ክርስቶስም ሞትን መቅመሱንም ቀጥሎ ባለው ቃል አስረድቷ፡፡ ‹‹በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል፡፡›› በማለት፡፡
፪. ሁለተኛው ምክኒያት ክርስቶስ ሞትን የቀመሰው ራሱ እግዚአብሔር በወደደ ጊዜ በፈቃዱ በመሆኑ ነው፡፡ ለእኛ ለሰው ልጆች ሞት በፈቃዳችን ወይም በእቅዳችን አይደለም፡፡ የጌታችን ሞት ግን ባሰባት እና ባቀዳት ጊዜ ነው የተፈጸመችው፡፡ ‹‹ጊዜዬ ገና አልደረሰም፡፡›› ዮሐ 2፡2 እንዲሁም ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት በትንቢት ‹‹እኔ ተኛሁ አንቀላፋሁም፡፡›› ብሎ የጌታችን ሞት በራሱ በፈቃዱ መሆኑን ገልጦልናል፡፡ መዝ 3፡5 በኋላ ጊዜው ሲደርስም ቅድስት ነፍሱን ከቅዱስ ሥጋው ሲለይ ‹‹አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለው፡፡›› ብሎ በፈቃዱ ነፍሱን ከሥጋው ለየ፡፡ ሉቃ 23፡46 እኛ የሰው ልጆች ግን መሞታችንን አናውቅም፡፡ ለዚህ ነው ‹‹ቀኒቱን እና ሰዓቱን አታውቁምና እግዲህ ንቁ፡፡›› ብሎ ጌታችን በወንጌል የተናገረው፡፡ ማቴ 25፡12 ሉቃ 12፡20 ጌታችን ግን ቅድስት ነፍሱን ከቅዱስ ሥጋው የሚለየው በፈቃዱና በስልጣኑ እንደሆነ ሲናገር ‹‹ነፍሴን ላኖራትም ላነሳትም ስልጣን አለኝ፡፡›› ሲል አስቀድሞ ተናግሯ፡፡ ዮሐ 10፡18 ሌላው ማስተዋል የሚገባን ክርስቶስ ሞተ ሲባል እንደኛ በድን ሆነ ማለት አይደለም፡፡ እንዴት ቢሉ ወደ መቃብር የወረደው ሥጋ መለኮት የተዋሐደው ነፍስ የተለየው በመሆኑ ነው፡፡ ‹‹እኔ ተኝቻለው ልቤ ግን ነቅቷል፡፡›› ብሎ ጠቢቡ ሰለሞን በትንቢት ሲናገር እንዲሁም ቅዱስ ጴጥሮስ ‹‹በሥጋው ሞተ በመንፈሱ ግን ሕያው ሆነ፡፡›› ብሎ አስረግጦናል፡፡ መኃ 5፡2 እና 1ኛ ጴጥ 3፡19
በመሆኑም ከላይ ባነሳናቸው ሁለት ምክንያቶች ክርስቶስ በኩረ ሙታን እንደሚባል አይተናል፡፡ በቀጣዩ ጽሑፋችን ደግሞ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ የተባለበትን ምክንያት እንመለከታለን፡፡ የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳኑ ተራዳኢነት አይለየን፡፡
ይቆየን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር፡፡
በወንድማችን #አቤኔዘር የተዘጋጀ
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉👉ክፍል አንድ👈👈👈
ክርስቶስ ተንስዓ ሙታን
በአቢይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አግአዞ ለዓዳም
ሰላም
እምይዜሰ
ኮነ
ፍስሐ ወሰላም
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች እንደምን ቆያችሁ? አሜን የትንሳኤያችን በኩር አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘለዓለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረ የተመሰገነ ይሁን፡፡ እንኳን ለአምላካችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም በጤና አደረሳችሁ አደረሰን፡፡
በኩር ማለት የመጀመሪያ ቀዳሚ አለቃ ሹም ማለት ነው፡፡ በኩረ ሙታን ወትንሳኤ ማለት ደግሞ የሙታን እና የትንሳኤ ሁሉ መጀመሪያ ቀዳሚ ማለት ነው፡፡ ይህም የአምላካችን የመድኃታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሞቱ እና ትንሳኤው በኩር እየተባለ ይጠራል፡፡ ይህ ሞት እና ትንሳኤ በኩር ለምን ተባለ የሚለውን ከማየታችን በፊት ራሱ ክርስቶስ በኩር ተብሎ እንደሚጠራ ማወቅ ይኖርብናል፡፡
ክርስቶስ በኩር የተባለው ቀዳሚ የሌለው ቀዳማዊ ማንም ያልሾመው አምላክ ማንም ሊሽረው የማይችል አለቃ እርሱ በመሆኑ በኩር ተብሏል፡፡ ኢሣ 9፡6 አንድም በኩር የእናቱን ማሕጸን የከፈተ የመጀሪያ ልጅ ማለት ነው፡፡ ጌታችንም የአብ ተቀዳሚም ተከታይ የሌለው አንድያ የባሕሪይ ልጁ በመሆኑ በኩር ተብሏል፡፡ አግዚአብሔር አብ ጌታችንን ሲወልደው በጊዜ ባለመቀዳደም በስልጣን ባለመበላለጥ እንጂ ሥጋዊ አባት ልጁን እንደሚበልጥ ያለ አይደለም፡፡ ይልቁኑ በስልጣን የሚተካከለውን አንድ የሚሆነውን በጊዜም የማይበልጠውን አንድያ ልጁን ከፍጥረት ሁሉ በኩር የሆነውን አንድያ ልጁን ወለደው እንጂ፡፡ ዮሐ 10፡30 መዝ 2፡7
አንድም ክርስቶስ በኩረ ማርያም ነው፡፡ የእመቤታችን የመጀመሪያና ብቸኛ ልጅ በመሆኑ በኩረ ማርያም ተብሏል፡፡ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ያለ ተፈትሖ ማሕጸን በድንግልና በመሆኑ ከሌሎች የሰው ልጆች በኩራት ሁሉ የተለየ ነው፡፡ ማቴ 1፡18 ኢሣ 7፡14
ሌላው ከላይ በርዕሳችን እንዳነሳነው ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ እንዲሁም በኩረ ሙታን ይባላል፡፡ የሰው ልጅ ሁሉ ይሞታል፡፡ ለሞት ያልተገዛ ወደፊትም የማይገዛም ማንም የለም፡፡ ክርስቶስም ቢሆን ሞትን ቀምሷል፡፡ ነገር ግን የኛ የሰው ልጆች እና የጌታችን ሞት ልዩ እንደሆነ ማወቅ ይገባል፡፡ ይህም ስለምንድን ነው ቢሉ ሁለት ምክንያቶችን ማንሳት ይገባል፡፡
፩. ሞት ሁሉን እንዲገዛ ስልጣን የሰጠው ራሱ እግዚአብሔር በመሆኑ፡፡ ይህ ማለት ሞት ሁሉንም ቢገዛም ክርስቶስ ግን በሞት አልተገዛም፡፡ ይህንንም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ሲናገር ‹‹ሁሉ በክርስቶስ ሕያው ይሆናሉ፡፡ … የኋለኛው ጠላት የሚሻረው ሞት ነው፡፡ ሁሉን ከእግሩ በታች አስገዝቷልና፡፡ ነገር ግን ሁሉ ተገዝቷል ሲል ሁሉን ካስገዛለት በቀር መሆኑ ግልጥ ነው፡፡ ሁሉ ከተገዛለት በኋላ ግን እግዚአብሔር ሁሉ በሁሉ ይሆን ዘንድ በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል፡፡›› 1ኛ ቆሮ 14፡22-28 በቃሉ መሰረት ሞት ሁሉን እንደገዛ ነገር ግን ሁሉን ካስገዛለት በቀር ብሎ ክርስቶስ በሞት እንዳልተገዛ ይነግረናል፡፡ ነገር ግን ክርስቶስም ሞትን መቅመሱንም ቀጥሎ ባለው ቃል አስረድቷ፡፡ ‹‹በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል፡፡›› በማለት፡፡
፪. ሁለተኛው ምክኒያት ክርስቶስ ሞትን የቀመሰው ራሱ እግዚአብሔር በወደደ ጊዜ በፈቃዱ በመሆኑ ነው፡፡ ለእኛ ለሰው ልጆች ሞት በፈቃዳችን ወይም በእቅዳችን አይደለም፡፡ የጌታችን ሞት ግን ባሰባት እና ባቀዳት ጊዜ ነው የተፈጸመችው፡፡ ‹‹ጊዜዬ ገና አልደረሰም፡፡›› ዮሐ 2፡2 እንዲሁም ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት በትንቢት ‹‹እኔ ተኛሁ አንቀላፋሁም፡፡›› ብሎ የጌታችን ሞት በራሱ በፈቃዱ መሆኑን ገልጦልናል፡፡ መዝ 3፡5 በኋላ ጊዜው ሲደርስም ቅድስት ነፍሱን ከቅዱስ ሥጋው ሲለይ ‹‹አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለው፡፡›› ብሎ በፈቃዱ ነፍሱን ከሥጋው ለየ፡፡ ሉቃ 23፡46 እኛ የሰው ልጆች ግን መሞታችንን አናውቅም፡፡ ለዚህ ነው ‹‹ቀኒቱን እና ሰዓቱን አታውቁምና እግዲህ ንቁ፡፡›› ብሎ ጌታችን በወንጌል የተናገረው፡፡ ማቴ 25፡12 ሉቃ 12፡20 ጌታችን ግን ቅድስት ነፍሱን ከቅዱስ ሥጋው የሚለየው በፈቃዱና በስልጣኑ እንደሆነ ሲናገር ‹‹ነፍሴን ላኖራትም ላነሳትም ስልጣን አለኝ፡፡›› ሲል አስቀድሞ ተናግሯ፡፡ ዮሐ 10፡18 ሌላው ማስተዋል የሚገባን ክርስቶስ ሞተ ሲባል እንደኛ በድን ሆነ ማለት አይደለም፡፡ እንዴት ቢሉ ወደ መቃብር የወረደው ሥጋ መለኮት የተዋሐደው ነፍስ የተለየው በመሆኑ ነው፡፡ ‹‹እኔ ተኝቻለው ልቤ ግን ነቅቷል፡፡›› ብሎ ጠቢቡ ሰለሞን በትንቢት ሲናገር እንዲሁም ቅዱስ ጴጥሮስ ‹‹በሥጋው ሞተ በመንፈሱ ግን ሕያው ሆነ፡፡›› ብሎ አስረግጦናል፡፡ መኃ 5፡2 እና 1ኛ ጴጥ 3፡19
በመሆኑም ከላይ ባነሳናቸው ሁለት ምክንያቶች ክርስቶስ በኩረ ሙታን እንደሚባል አይተናል፡፡ በቀጣዩ ጽሑፋችን ደግሞ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ የተባለበትን ምክንያት እንመለከታለን፡፡ የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳኑ ተራዳኢነት አይለየን፡፡
ይቆየን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር፡፡
በወንድማችን #አቤኔዘር የተዘጋጀ
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#በኩረ_ሙታን_ወትንሳኤ
#ክፍል ሁለት
ክርስቶስ ተንስዓ ሙታን
በአቢይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አግአዞ ለዓዳም
ሰላም
እምይዜሰ
ኮነ
ፍስሐ ወሰላም
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች እንደምን ቆያችሁ?
አሜን የትንሳኤያችን በኩር አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘለዓለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረ የተመሰገነ ይሁን፡፡
በመጀመሪያው ጽሑፋችን ክርስቶስ በኩር እንዲሁም በኩረ ሙታን የተባለበትን ምክኒያት በሰፊው ተመልክተን ነበር፡፡ ለዛሬ ደግሞ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ የተባለበትን ምክኒያት እንመለከታለን፡፡
ትንሳኤ ማለት ‹‹ተንስአ›› ከሚለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ከሙታን ተለይቶ መነሳት ማለት ነው፡፡ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ነው ማለት ከሙታን ተለይቶ ለመነሳት ቀዳሚ የመጀመሪያ ነው ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት ከክርስቶስ በፊት ከሙታን ተለይቶ የተነሳ የለም ማለት ግን አይደለም፡፡ ታዲያ ስለምን በኩረ ትንሳኤ ተባለ ቢሉ አባቶች ስለ ሁለት ምክኒያት እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡
፩. ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው በሥልጣኑ በመሆኑ ነው፡፡ ሌሎች ከሙታን ተለይተው ቢነሱ ለእነርሱ አስነሺ አካል አላቸው፡፡ ለምሳሌ በዮሐ 11፡11-44 ስንመለከት ከሞተ አራት ቀን የሆነውን አልአዛርን ጌታችን ከሞት እንዳስነሳው እንመለከታለን፡፡ አልአዛር ከሞት የተነሳው በራሱ ስልጣን አይደለም፡፡ ይልቁንስ ለመነሳቱ ሌላ አስነሺ አካል አስፈልጎታል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲነሳ ግን ለእርሱ አስነሺ አካል አላስፈለገውም በስልጣኑ ተነሳ እንጂ፡፡ ነገር ግን በሐዋ 3፡15 ላይ ‹‹እግዚአብሔር ከሙታን አስነሳው፡፡›› ተብሎ ተጽፎ እናገኛለን፡፡ ይህ ቃል ለክርስቶስ ሌላ አስነሺ አካል አለው አልያም በስልጣኑ አልተነሳም ለማለት አይደለም፡፡ በመሰረቱ ክርስቶስ ራሱ እግዚአብሔር ነው፡፡ ዮሐ 1፡3 ዮሐ 5፡17 ታዲያ እግዚአብሔር አስነሳው ቢባል መለኮትነቱ በሥልጣኑ አስነሳው ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር ራሱን በራሱ ማክበር ልማዱ እንደሆነ እንዲሁ እግዚአብሔር አስነሳው ቢባል መለኮትነቱ በስልጣኑ አስነሳው ማለት ነው፡፡ ጌታችን ሳይሞት ከሙታን ተለይቶ የሚነሳው በራሱ ስልጣን፤ ሌላ አስነሺ አካልም አንደማያስፈልገው በዮሐ 2፡19 ላይ ‹‹ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት በሦስት ቀንም አስነሳዋለው ፡፡›› ብሏል፡፡ መቅደስ የተባለው የራሱን ሰውነት እንደሆነም ቁጥር 21 ላይ ይመሰክራል፡፡ ከሙታን ከተነሳም በኋላ ሐዋርያት ይህን ቃል አስታውሰውት ነበር፡፡ ዮሐ 2፡22 በመሆኑም በዚህ ምክኒያት ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ይባላል፡፡
፪. ሁለተኛው ምክኒያት ክርስቶስ ስለ ምን በኩረ ትንሳኤ ተባለ ቢሉ ሌሎች ቢነሱ የሥጋ ሞት ዳግመኛ ያገኛቸዋል፡፡ ክርስቶስ ግን ሞትን ድል አደርጎ ሲነሳ ሞት ዳግመኛ አያገኘውምና በኩረ ትንሳኤ ተብሏል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ መልዕክቱ 1ኛቆሮ 15፡55 ላይ ‹‹ሞት ሆይ መውጊያህ ወዴት አለ? ሲዖል ሆይ ድል መንሳትህ ወዴት አለ?›› እንዲል፡፡
ስለዚህ ከላይ ባነሳናቸው ሁለት ምክኒያቶች አንደኛው ክርስቶስ ሲነሳ ለእርሱ አስነሺ አካል እንዳላስፈለገው ይልቁኑ በራሱ ኃይል እና ስልጣን በመነሳቱ እንዲሁም ዳግመኛ የሥጋ ሞት ክርስቶስን ስለማያገኘው ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ተብሏል፡፡ መልካም ዘመነ ትንሳኤ ይሁንልን፡፡
የልዑል እግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳኑ ተራዳኢነት አይለየን፡፡ ይቆየን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር፡፡
አዘጋጅ #አቤኔዘር_ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል ሁለት
ክርስቶስ ተንስዓ ሙታን
በአቢይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አግአዞ ለዓዳም
ሰላም
እምይዜሰ
ኮነ
ፍስሐ ወሰላም
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች እንደምን ቆያችሁ?
አሜን የትንሳኤያችን በኩር አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘለዓለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረ የተመሰገነ ይሁን፡፡
በመጀመሪያው ጽሑፋችን ክርስቶስ በኩር እንዲሁም በኩረ ሙታን የተባለበትን ምክኒያት በሰፊው ተመልክተን ነበር፡፡ ለዛሬ ደግሞ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ የተባለበትን ምክኒያት እንመለከታለን፡፡
ትንሳኤ ማለት ‹‹ተንስአ›› ከሚለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ከሙታን ተለይቶ መነሳት ማለት ነው፡፡ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ነው ማለት ከሙታን ተለይቶ ለመነሳት ቀዳሚ የመጀመሪያ ነው ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት ከክርስቶስ በፊት ከሙታን ተለይቶ የተነሳ የለም ማለት ግን አይደለም፡፡ ታዲያ ስለምን በኩረ ትንሳኤ ተባለ ቢሉ አባቶች ስለ ሁለት ምክኒያት እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡
፩. ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው በሥልጣኑ በመሆኑ ነው፡፡ ሌሎች ከሙታን ተለይተው ቢነሱ ለእነርሱ አስነሺ አካል አላቸው፡፡ ለምሳሌ በዮሐ 11፡11-44 ስንመለከት ከሞተ አራት ቀን የሆነውን አልአዛርን ጌታችን ከሞት እንዳስነሳው እንመለከታለን፡፡ አልአዛር ከሞት የተነሳው በራሱ ስልጣን አይደለም፡፡ ይልቁንስ ለመነሳቱ ሌላ አስነሺ አካል አስፈልጎታል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲነሳ ግን ለእርሱ አስነሺ አካል አላስፈለገውም በስልጣኑ ተነሳ እንጂ፡፡ ነገር ግን በሐዋ 3፡15 ላይ ‹‹እግዚአብሔር ከሙታን አስነሳው፡፡›› ተብሎ ተጽፎ እናገኛለን፡፡ ይህ ቃል ለክርስቶስ ሌላ አስነሺ አካል አለው አልያም በስልጣኑ አልተነሳም ለማለት አይደለም፡፡ በመሰረቱ ክርስቶስ ራሱ እግዚአብሔር ነው፡፡ ዮሐ 1፡3 ዮሐ 5፡17 ታዲያ እግዚአብሔር አስነሳው ቢባል መለኮትነቱ በሥልጣኑ አስነሳው ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር ራሱን በራሱ ማክበር ልማዱ እንደሆነ እንዲሁ እግዚአብሔር አስነሳው ቢባል መለኮትነቱ በስልጣኑ አስነሳው ማለት ነው፡፡ ጌታችን ሳይሞት ከሙታን ተለይቶ የሚነሳው በራሱ ስልጣን፤ ሌላ አስነሺ አካልም አንደማያስፈልገው በዮሐ 2፡19 ላይ ‹‹ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት በሦስት ቀንም አስነሳዋለው ፡፡›› ብሏል፡፡ መቅደስ የተባለው የራሱን ሰውነት እንደሆነም ቁጥር 21 ላይ ይመሰክራል፡፡ ከሙታን ከተነሳም በኋላ ሐዋርያት ይህን ቃል አስታውሰውት ነበር፡፡ ዮሐ 2፡22 በመሆኑም በዚህ ምክኒያት ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ይባላል፡፡
፪. ሁለተኛው ምክኒያት ክርስቶስ ስለ ምን በኩረ ትንሳኤ ተባለ ቢሉ ሌሎች ቢነሱ የሥጋ ሞት ዳግመኛ ያገኛቸዋል፡፡ ክርስቶስ ግን ሞትን ድል አደርጎ ሲነሳ ሞት ዳግመኛ አያገኘውምና በኩረ ትንሳኤ ተብሏል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ መልዕክቱ 1ኛቆሮ 15፡55 ላይ ‹‹ሞት ሆይ መውጊያህ ወዴት አለ? ሲዖል ሆይ ድል መንሳትህ ወዴት አለ?›› እንዲል፡፡
ስለዚህ ከላይ ባነሳናቸው ሁለት ምክኒያቶች አንደኛው ክርስቶስ ሲነሳ ለእርሱ አስነሺ አካል እንዳላስፈለገው ይልቁኑ በራሱ ኃይል እና ስልጣን በመነሳቱ እንዲሁም ዳግመኛ የሥጋ ሞት ክርስቶስን ስለማያገኘው ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ተብሏል፡፡ መልካም ዘመነ ትንሳኤ ይሁንልን፡፡
የልዑል እግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳኑ ተራዳኢነት አይለየን፡፡ ይቆየን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር፡፡
አዘጋጅ #አቤኔዘር_ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Audio
#ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነኝ አላለም?????
#ክፍል አንድ
በወንድማችን #አቤኔዘር
👇👇👇👇👇
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👆👆👆👆👆
#ክፍል አንድ
በወንድማችን #አቤኔዘር
👇👇👇👇👇
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👆👆👆👆👆
Audio
#ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነኝ አላለም?????
#ክፍል ሁለት
በወንድማችን #አቤኔዘር
👇👇👇👇👇
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👆👆👆👆👆
#ክፍል ሁለት
በወንድማችን #አቤኔዘር
👇👇👇👇👇
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👆👆👆👆👆
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአሥራት የቃልኪዳን ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች እንደምን ቆያችሁ?
አሜን በቸርነቱ እስከዚህች ሰዓት ያደረሰን የአባቶቻችን የቅዱሳን አምላክ ልዑል እግዚአብሔር ስሙ የተመሰገነ ይሁን፡፡
በዛሬው በምን እንጠይቅልዎ አምዳችን የደረሰንን የዶግማ ጥያቄ እንደሚከተለው እንመልሳለን፡፡
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ‹‹ሥላሴ›› የሚል ቃል ተጽፎ እናገኛለን ወይ የሚል ሲሆን መልሱም አዎ በሚገባ ተጽፎ እናገኛለን የሚል ነው፡፡
ነገረ ሥላሴ ጽንሰ ሐሳብ ብቻ ከመሆንም ባለፈ በኦሪትም ሆነ በሐዲስ ኪዳን የሚታወቅና የሚታመን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምሥጢር ነው፡፡ በኦሪቱ በምሳሌ እንዲሁም እግዚአብሔር ለወደዳቸውና ለመረጣቸው ቅዱሳን አንድነቱን ሦስትነቱን ገልጦ አሳይቷዋል፡፡ ለምሳሌ በዘፍ 18 ከቁጥር አንድ ጀምሮ እግዚአብሔር ለአብርሃም በሦስትነት ተገልጦ ታይቶታል፡፡ በኢሳ 6 ላይም እንዲሁ ነቢየ ልዑል ቅዱስ ኢሳይያስም የእግዚአብሔርን ልዩ ሦስትነት ተመልክቷል፡፡ ‹‹ማንን እልካለው ማንስ ይሄድልናል›› የሚለው የእግዚአብሔር ንግግር ይህን ያጠነክርልናል፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን ሦስቱ አካላት አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስን የሚያመለክተው ሥላሴ የሚለው መጠሪያም በመጽሐፍ ቅዱሳችን ላይ ሰፍሮ እናገኘዋለን፡፡
በመሠረቱ መጽሐፍ ቅዱስ የምንለው በቁጥር ተሰፍረው የምናገኛቸውን 81 መጽሐፍትን ነው፡፡ (46ቱ የብሉይ እና 35ቱ የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት) ይህን የቁጥር መጠን በቀኖና ሰፍራ የምትቀበለው ደግሞ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ነች፡፡ ከ81ዱ ሳታጎድል ሳትጨምር ትቀበላለች፡፡ በነዚህ መጽሐፍት ውስጥም "ሥላሴ" የሚለው ቃል ተጠቅሶ እናገኛለን። ለአብነትም ጥቂቶቹን እነሆ።
ሄኖክ 5፡38 ‹‹ምዕመናን ለሥላሴ እንዲሰዉ እነርሱም ለአጋንንት ይሰዉ ዘንድ ሰዎችን ያስቷቸዋል፡፡››
ሄኖክ 6፡23 "ፍጹም መቻያቸውን እስተሚቀበሉባት ቀን ድረስ እስከ ጊዜያቸውም ቀን ድረስ እነሱን የሚያኖሩባቸው እነዚህን ቦታዎች ሥላሴ ፈጠሩ።"
ሲራክ 3:22 "ሥላሴ ከሰው ሁሉ ይልቅ የገለጡልህ ምሥጢር የለምና ከግብር ገብተህ የሥላሴን ባሕርይ አትመርምር።"
ሄኖክ 13:14 "በመረጥኋቸው በጻድቃንም እጅ ሥላሴ ይጥሏቸዋል።"
ዮዲት 11:18 "ሥላሴ ለእኔ እንዲህ ያለ ነገር ፈጽመው ነግረውኛ…"
ጥበብ 6: 6 "ለደኃው፣ ግን ሥላሴ ከቸርነት ሥራ የትነሣ ያቃልሉለታል። ኃይለኞች ሰዎችን ግን ጽኑ ምርመራ፣ ይመረምሯቸዋል።"
ሄኖክ 17:17 ፣ ሄኖክ 38:10፣ ጥበብ 17:10፣ ሲራክ 15:17፣ ሲራክ 39:21፣ ሲራክ 44:10 …
ጥቂቶቹ ናቸው።
እነዚህ የመጽሐፍ ቅዱስ ኃይለ ቃላት የቀኖና መጽሐፍት ተብለው ከሚመደቡት መካከል ሲሆኑ ካለነዚህ መጽሐፍት መጽሐፍ ቅዱስ ሙሉ ሊሆን አይችልም። ለምሳሌ ሉቃ 12:19 ከ ሲራክ 11:19 ጋር ተመሳሳይ የሆነ ሀሳብ ይዘዋል። ማቴ 27:9 ላይ የተፈጸመው ትንቢት የተነገረው ተረፈ ኤር 7:3 ላይ ነው። ይሁዳ በመልእክቱ 1:14 ላይ ያለውን ቃል ቀድሞ የተናገረው በብሉይ ኪዳን ሄኖክ ነበር። ሄኖክ 1:9
የተወሰኑት ማሳያዎች ናቸው።
ይቆየን።
አዘጋጅ #አቤኔዘር_ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአሥራት የቃልኪዳን ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች እንደምን ቆያችሁ?
አሜን በቸርነቱ እስከዚህች ሰዓት ያደረሰን የአባቶቻችን የቅዱሳን አምላክ ልዑል እግዚአብሔር ስሙ የተመሰገነ ይሁን፡፡
በዛሬው በምን እንጠይቅልዎ አምዳችን የደረሰንን የዶግማ ጥያቄ እንደሚከተለው እንመልሳለን፡፡
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ‹‹ሥላሴ›› የሚል ቃል ተጽፎ እናገኛለን ወይ የሚል ሲሆን መልሱም አዎ በሚገባ ተጽፎ እናገኛለን የሚል ነው፡፡
ነገረ ሥላሴ ጽንሰ ሐሳብ ብቻ ከመሆንም ባለፈ በኦሪትም ሆነ በሐዲስ ኪዳን የሚታወቅና የሚታመን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምሥጢር ነው፡፡ በኦሪቱ በምሳሌ እንዲሁም እግዚአብሔር ለወደዳቸውና ለመረጣቸው ቅዱሳን አንድነቱን ሦስትነቱን ገልጦ አሳይቷዋል፡፡ ለምሳሌ በዘፍ 18 ከቁጥር አንድ ጀምሮ እግዚአብሔር ለአብርሃም በሦስትነት ተገልጦ ታይቶታል፡፡ በኢሳ 6 ላይም እንዲሁ ነቢየ ልዑል ቅዱስ ኢሳይያስም የእግዚአብሔርን ልዩ ሦስትነት ተመልክቷል፡፡ ‹‹ማንን እልካለው ማንስ ይሄድልናል›› የሚለው የእግዚአብሔር ንግግር ይህን ያጠነክርልናል፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን ሦስቱ አካላት አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስን የሚያመለክተው ሥላሴ የሚለው መጠሪያም በመጽሐፍ ቅዱሳችን ላይ ሰፍሮ እናገኘዋለን፡፡
በመሠረቱ መጽሐፍ ቅዱስ የምንለው በቁጥር ተሰፍረው የምናገኛቸውን 81 መጽሐፍትን ነው፡፡ (46ቱ የብሉይ እና 35ቱ የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት) ይህን የቁጥር መጠን በቀኖና ሰፍራ የምትቀበለው ደግሞ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ነች፡፡ ከ81ዱ ሳታጎድል ሳትጨምር ትቀበላለች፡፡ በነዚህ መጽሐፍት ውስጥም "ሥላሴ" የሚለው ቃል ተጠቅሶ እናገኛለን። ለአብነትም ጥቂቶቹን እነሆ።
ሄኖክ 5፡38 ‹‹ምዕመናን ለሥላሴ እንዲሰዉ እነርሱም ለአጋንንት ይሰዉ ዘንድ ሰዎችን ያስቷቸዋል፡፡››
ሄኖክ 6፡23 "ፍጹም መቻያቸውን እስተሚቀበሉባት ቀን ድረስ እስከ ጊዜያቸውም ቀን ድረስ እነሱን የሚያኖሩባቸው እነዚህን ቦታዎች ሥላሴ ፈጠሩ።"
ሲራክ 3:22 "ሥላሴ ከሰው ሁሉ ይልቅ የገለጡልህ ምሥጢር የለምና ከግብር ገብተህ የሥላሴን ባሕርይ አትመርምር።"
ሄኖክ 13:14 "በመረጥኋቸው በጻድቃንም እጅ ሥላሴ ይጥሏቸዋል።"
ዮዲት 11:18 "ሥላሴ ለእኔ እንዲህ ያለ ነገር ፈጽመው ነግረውኛ…"
ጥበብ 6: 6 "ለደኃው፣ ግን ሥላሴ ከቸርነት ሥራ የትነሣ ያቃልሉለታል። ኃይለኞች ሰዎችን ግን ጽኑ ምርመራ፣ ይመረምሯቸዋል።"
ሄኖክ 17:17 ፣ ሄኖክ 38:10፣ ጥበብ 17:10፣ ሲራክ 15:17፣ ሲራክ 39:21፣ ሲራክ 44:10 …
ጥቂቶቹ ናቸው።
እነዚህ የመጽሐፍ ቅዱስ ኃይለ ቃላት የቀኖና መጽሐፍት ተብለው ከሚመደቡት መካከል ሲሆኑ ካለነዚህ መጽሐፍት መጽሐፍ ቅዱስ ሙሉ ሊሆን አይችልም። ለምሳሌ ሉቃ 12:19 ከ ሲራክ 11:19 ጋር ተመሳሳይ የሆነ ሀሳብ ይዘዋል። ማቴ 27:9 ላይ የተፈጸመው ትንቢት የተነገረው ተረፈ ኤር 7:3 ላይ ነው። ይሁዳ በመልእክቱ 1:14 ላይ ያለውን ቃል ቀድሞ የተናገረው በብሉይ ኪዳን ሄኖክ ነበር። ሄኖክ 1:9
የተወሰኑት ማሳያዎች ናቸው።
ይቆየን።
አዘጋጅ #አቤኔዘር_ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Audio
#መዝሙር #ሐዋርያት_ተባበሩ
#በወንድማችን_ዳዊት_ክብሩ
#መሰንቆ #ሀብታሙ_ሽፈራው
#ክራር #አቤኔዘር_ማሙሸት
ሐዋርያት ተባበሩ
በአዲስ ቋንቋ እየተናገሩ
ቃሉን አስተማሩ
ከዐረገ በኋላ በአስረኛው ቀን
ወደ ዓለም ላከው ጰራቅሊጦስን
በዝግ ቤት ውስጥ ቆዩ ቀኑን ሲጠብቁ
የተሰጣቸውን ተስፋውን እስኪያውቁ
ቀኑም ደረሰና ሃምሳኛው ዕለት
ተሰብስበው ሳሉ በአንድነት ጸሎት
መንፈስ ቅዱስ ታየ በነደ እሳት
ያ የተነገረው ያ የተስፍ ቃል
ወረደ ከሰማይ በእሳት አምሣል
ጴጥሮስ አሳመነ ሶስት ሺ ነፍሳት
ያን ጊዜ ገሊላ በሰጠው ትምህርት
ከሦስት አካል አንዱ መንፈስ ቅዱስን
ልኮ አናገራቸው ሁሉን በልሳን
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#በወንድማችን_ዳዊት_ክብሩ
#መሰንቆ #ሀብታሙ_ሽፈራው
#ክራር #አቤኔዘር_ማሙሸት
ሐዋርያት ተባበሩ
በአዲስ ቋንቋ እየተናገሩ
ቃሉን አስተማሩ
ከዐረገ በኋላ በአስረኛው ቀን
ወደ ዓለም ላከው ጰራቅሊጦስን
በዝግ ቤት ውስጥ ቆዩ ቀኑን ሲጠብቁ
የተሰጣቸውን ተስፋውን እስኪያውቁ
ቀኑም ደረሰና ሃምሳኛው ዕለት
ተሰብስበው ሳሉ በአንድነት ጸሎት
መንፈስ ቅዱስ ታየ በነደ እሳት
ያ የተነገረው ያ የተስፍ ቃል
ወረደ ከሰማይ በእሳት አምሣል
ጴጥሮስ አሳመነ ሶስት ሺ ነፍሳት
ያን ጊዜ ገሊላ በሰጠው ትምህርት
ከሦስት አካል አንዱ መንፈስ ቅዱስን
ልኮ አናገራቸው ሁሉን በልሳን
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
"ይትዓየን መልአከ እግዚአብሔር ዓውዶሙ ለእለ ይፈርህዎ ወያድኅኖሙ። የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል #ያድናቸውማል።" መዝ 33:7
👉 ይህን ኃይለ ቃል የተናገረው ልበ አምላክ ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት ነው። በግልጽ እንደነገረን የእግዚአብሔር የሆኑት ቅዱሳን መላእክት የሚያድኑ አዳኞች ናቸው። እነርሱን ከሚፈሯቸውና ከሚያምኗቸው ሰዎች አይለዩም። ከሚደርስባቸው መከራ እና ችግር ፈተና ሁሉ ያድኗቸዋል ይታደጓቸዋል። ቅዱሳን መላእክት የሰው ልጆችን የሚያድኑ አዳኞች መሆናቸውን ቅዱስ ያዕቆብ ዮሴፍንና ልጆቹን በባረከ ጊዜም እንዲህ ሲል መስክሯል። "ከታናሽነቴ ጀምሮ እኔን የመገበኝ እግዚአብሔር ከክፉ ነገር ሁሉ #ያዳነኝ_መልአክ እነዚህን ብላቴኖች ይባርክ።" ዘፍ 48:15
👉 እሱም ብቻ አይደለም የሰው ልጅ አምላክ በፈጸመለት የማዳን ተግባር ውስጥ የቅዱሳን መላእክት ሱታፌ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው መሆኑን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ "ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገልገል የሚላኩ የሚያግዙ መናፍስት አይደሉምን?" ብሎ የሰው ልጅ እንዲድን የቅዱሳን መላእክት አገልግሎት እና እገዛ የግድ እንደሚያስፈልገው ተናግሯል። ዕብ 1:14 እንዲሁም የሰው ልጅ የመዳኑ ነገር ለቅዱሳን መላእክት ታላቅ ደስታ መሆኑን ጌታ በወንጌል እንዲህ በማለት ተናግሯል። "እላችኋለሁ እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።" ሉቃ 15: 7
👉 ቅዱሳን መላእክት በተጨነቅን እና በተቸገርን ጊዜ በጸሎት ስንጠራቸው መጥተው ያበረቱናል ያረጋጉናል። ጌታችን በመዋለ ሥጋዌው ለእኛ አርአያ አብነት ይሆነን ዘንድ በምሴተ ሐሙስ መከራን ከመቀበሉ በፊት ሲጸልይ "ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታው መልአክ ታየው።" ይላል። ሉቃ 22:43 የመላእክት ፈጣሪያቸው እርሱ ሆኖ ሳለ የሚያበረታው መልአክ ታየው መባሉ ስለምንድን ነው ቢሉ እናንተም በጨነቃችሁ በጠበባችሁ መከራ ውስጥ በገባችሁ ጊዜ ብትጸልዩ ቅዱሳን መላእክት እናንተን ለማበርታት ይላካሉ ሲለን ነው።
👉 ቅዱሳን መላእክት ስለ ሰው ልጆች ዘውትር በአምላክ ፊት ያማልዳሉ። እግዚአብሔርም ምልጃቸውን ቸል አይልም። ዘካ 1:12–13 "የእግዚአብሔርም መልአክ መልሶ። አቤቱ፥ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ እነዚህ ሰባ ዓመት የተቈጣሃቸውን ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከተሞች የማትምራቸው እስከ መቼ ነው? አለ። እግዚአብሔርም መልሶ ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረው መልአክ በመልካምና በሚያጽናና ቃል ተናገረው።" እንዲል። መልአኩ እግዚአብሔርን አሳዝነው 70 ዓመት ለተቆጡት እስራኤል ዘሥጋ ከለመነ፤ በቅዱሳን መላእክት ለታመንን እስራኤል ዘነፍስ ለሆንን ለኛ እንዴት አይማልዱልንም? እነርሱም ዘውትር በእግዚአብሔር ፊት ይቆማሉ፣ የእግዚአብሔርንም ፊት ያያሉ። ማቴ 18:10 ኢዮ 1:7 ሉቃ 1:9 "የእግዚአብሔር ዐይኖች ወደ ጻድቃን ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸውና።" እንዲል የቅዱሳን መልአክትንም ምልጃቸውን ይቀበላል። መዝ 33(34):15
በተጨማሪም #ቅዱሳን_መልአክት
👉 አጽናኞቻችን ናቸው። ዳን 10:20
👉 ይረዱናል። ዳን 10:13
👉 ይጠብቁናል። መዝ 90:1
👉 እንሰግድላቸው ዘንድ ይገባል። ኢያ 5:14 ዘፍ 19:1 ራዕ 19:10 ራዕ 22:8
በየዓመቱ ሰኔ 12 ቀን መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ቅድስት አፎምያን ከሰይጣን ባህራንን ደግሞ ከሞት ያዳነበት ዕለት ነው። ከመልአኩ ከቅዱስ ሚካኤል ረድኤት በረከት ያሳትፈን።
ይቆየን።
አዘጋጅ ወንድማችን #አቤኔዘር
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 ይህን ኃይለ ቃል የተናገረው ልበ አምላክ ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት ነው። በግልጽ እንደነገረን የእግዚአብሔር የሆኑት ቅዱሳን መላእክት የሚያድኑ አዳኞች ናቸው። እነርሱን ከሚፈሯቸውና ከሚያምኗቸው ሰዎች አይለዩም። ከሚደርስባቸው መከራ እና ችግር ፈተና ሁሉ ያድኗቸዋል ይታደጓቸዋል። ቅዱሳን መላእክት የሰው ልጆችን የሚያድኑ አዳኞች መሆናቸውን ቅዱስ ያዕቆብ ዮሴፍንና ልጆቹን በባረከ ጊዜም እንዲህ ሲል መስክሯል። "ከታናሽነቴ ጀምሮ እኔን የመገበኝ እግዚአብሔር ከክፉ ነገር ሁሉ #ያዳነኝ_መልአክ እነዚህን ብላቴኖች ይባርክ።" ዘፍ 48:15
👉 እሱም ብቻ አይደለም የሰው ልጅ አምላክ በፈጸመለት የማዳን ተግባር ውስጥ የቅዱሳን መላእክት ሱታፌ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው መሆኑን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ "ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገልገል የሚላኩ የሚያግዙ መናፍስት አይደሉምን?" ብሎ የሰው ልጅ እንዲድን የቅዱሳን መላእክት አገልግሎት እና እገዛ የግድ እንደሚያስፈልገው ተናግሯል። ዕብ 1:14 እንዲሁም የሰው ልጅ የመዳኑ ነገር ለቅዱሳን መላእክት ታላቅ ደስታ መሆኑን ጌታ በወንጌል እንዲህ በማለት ተናግሯል። "እላችኋለሁ እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።" ሉቃ 15: 7
👉 ቅዱሳን መላእክት በተጨነቅን እና በተቸገርን ጊዜ በጸሎት ስንጠራቸው መጥተው ያበረቱናል ያረጋጉናል። ጌታችን በመዋለ ሥጋዌው ለእኛ አርአያ አብነት ይሆነን ዘንድ በምሴተ ሐሙስ መከራን ከመቀበሉ በፊት ሲጸልይ "ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታው መልአክ ታየው።" ይላል። ሉቃ 22:43 የመላእክት ፈጣሪያቸው እርሱ ሆኖ ሳለ የሚያበረታው መልአክ ታየው መባሉ ስለምንድን ነው ቢሉ እናንተም በጨነቃችሁ በጠበባችሁ መከራ ውስጥ በገባችሁ ጊዜ ብትጸልዩ ቅዱሳን መላእክት እናንተን ለማበርታት ይላካሉ ሲለን ነው።
👉 ቅዱሳን መላእክት ስለ ሰው ልጆች ዘውትር በአምላክ ፊት ያማልዳሉ። እግዚአብሔርም ምልጃቸውን ቸል አይልም። ዘካ 1:12–13 "የእግዚአብሔርም መልአክ መልሶ። አቤቱ፥ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ እነዚህ ሰባ ዓመት የተቈጣሃቸውን ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከተሞች የማትምራቸው እስከ መቼ ነው? አለ። እግዚአብሔርም መልሶ ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረው መልአክ በመልካምና በሚያጽናና ቃል ተናገረው።" እንዲል። መልአኩ እግዚአብሔርን አሳዝነው 70 ዓመት ለተቆጡት እስራኤል ዘሥጋ ከለመነ፤ በቅዱሳን መላእክት ለታመንን እስራኤል ዘነፍስ ለሆንን ለኛ እንዴት አይማልዱልንም? እነርሱም ዘውትር በእግዚአብሔር ፊት ይቆማሉ፣ የእግዚአብሔርንም ፊት ያያሉ። ማቴ 18:10 ኢዮ 1:7 ሉቃ 1:9 "የእግዚአብሔር ዐይኖች ወደ ጻድቃን ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸውና።" እንዲል የቅዱሳን መልአክትንም ምልጃቸውን ይቀበላል። መዝ 33(34):15
በተጨማሪም #ቅዱሳን_መልአክት
👉 አጽናኞቻችን ናቸው። ዳን 10:20
👉 ይረዱናል። ዳን 10:13
👉 ይጠብቁናል። መዝ 90:1
👉 እንሰግድላቸው ዘንድ ይገባል። ኢያ 5:14 ዘፍ 19:1 ራዕ 19:10 ራዕ 22:8
በየዓመቱ ሰኔ 12 ቀን መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ቅድስት አፎምያን ከሰይጣን ባህራንን ደግሞ ከሞት ያዳነበት ዕለት ነው። ከመልአኩ ከቅዱስ ሚካኤል ረድኤት በረከት ያሳትፈን።
ይቆየን።
አዘጋጅ ወንድማችን #አቤኔዘር
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Audio
#ውይይት
#በእንተ_መጻጉዕ
በወንድሞቻችን
#ኢዮብ_ክንፈ
#ተርቢኖስ_ሰብስቤ (ምንዳዬ)
#አቤኔዘር_ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#በእንተ_መጻጉዕ
በወንድሞቻችን
#ኢዮብ_ክንፈ
#ተርቢኖስ_ሰብስቤ (ምንዳዬ)
#አቤኔዘር_ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit