የምዕራፍ #አንድ #ልዮ_የጥያቄና_መልስ_ውድድር
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
#ሰላም 🙏እንደምን ከረማችሁልን ውድ የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን በጉጉት ስንጠብቀው ወደ ቆየነው ወደ አጓጓጊ የ #ጥያቄና መልስ ውድድራችን እናልፋለን ::እስከ ፍጻሜው አብራችሁን እንድትቆዮ ሁላችሁንም #በእግዚአብሔር ስም ጋብዘናችዋል ::🙏
📢#የውድድሩ ሕግና ደንብ🎤
👉 በዓውደ መምህረቱ ከተላለፉት ኮርሶች ውጪ ወይም ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ አስተምህሮ ውጪ ከማናቸውም ምንጭ የተገኘ ከጥያቄው ጋር የማይገናኝ ምላሽ መስጠት መላሹን ዋጋ ቢስ ያደርገዋል::
👉 #ለመልሶቻችሁ የአንድ ሳምንት እድሜ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን ከአንድ ሳምንት በኃላ የሚላኩ ማንኛውም መልሶች ዋጋ አይኖራቸውም::
👉 #ከደረቅ ጥያቄዎች ውጪ ላሉ ጥያቄዎች መልሱን የያዙትን ፊደላት #ብቻ መላክ በቂ ነው:
👉#የሚላኩት መልሶች የየትኛው ኮርስ መልስ እንደሆነ በቅድሚያ በርዕሱ ይገለጥ #ሥነ-ፍጥረት ከሆነ ሥነ ፍጥረ #ነገረ ማርያምም ከሆነ ነገረ ማርያም #ተብሎ ይገለጽ::
👉 #አንድ ሰው የመለሰውን መልስ ለሌላው ሰው በመላክ ያለ ምንም ለውጥ መልሶ መላክ ዋጋ እንደሚያሳጣ በትዕትና ለመግለጽ እንወዳለን ::
🍇#ለሁላችንም_መልካም_ዕድል እና መልካም የመማማሪያ መድረክ እንዲሆንልን አምላከ ቅዱሳን #ቅዱስ_እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን !አሜን🙏
ዓውደ ምህረት የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
#ሰላም 🙏እንደምን ከረማችሁልን ውድ የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን በጉጉት ስንጠብቀው ወደ ቆየነው ወደ አጓጓጊ የ #ጥያቄና መልስ ውድድራችን እናልፋለን ::እስከ ፍጻሜው አብራችሁን እንድትቆዮ ሁላችሁንም #በእግዚአብሔር ስም ጋብዘናችዋል ::🙏
📢#የውድድሩ ሕግና ደንብ🎤
👉 በዓውደ መምህረቱ ከተላለፉት ኮርሶች ውጪ ወይም ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ አስተምህሮ ውጪ ከማናቸውም ምንጭ የተገኘ ከጥያቄው ጋር የማይገናኝ ምላሽ መስጠት መላሹን ዋጋ ቢስ ያደርገዋል::
👉 #ለመልሶቻችሁ የአንድ ሳምንት እድሜ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን ከአንድ ሳምንት በኃላ የሚላኩ ማንኛውም መልሶች ዋጋ አይኖራቸውም::
👉 #ከደረቅ ጥያቄዎች ውጪ ላሉ ጥያቄዎች መልሱን የያዙትን ፊደላት #ብቻ መላክ በቂ ነው:
👉#የሚላኩት መልሶች የየትኛው ኮርስ መልስ እንደሆነ በቅድሚያ በርዕሱ ይገለጥ #ሥነ-ፍጥረት ከሆነ ሥነ ፍጥረ #ነገረ ማርያምም ከሆነ ነገረ ማርያም #ተብሎ ይገለጽ::
👉 #አንድ ሰው የመለሰውን መልስ ለሌላው ሰው በመላክ ያለ ምንም ለውጥ መልሶ መላክ ዋጋ እንደሚያሳጣ በትዕትና ለመግለጽ እንወዳለን ::
🍇#ለሁላችንም_መልካም_ዕድል እና መልካም የመማማሪያ መድረክ እንዲሆንልን አምላከ ቅዱሳን #ቅዱስ_እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን !አሜን🙏
ዓውደ ምህረት የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
🔔🔔🔔#የምስራች🔔🔔🔔
#ሰላም እንደምን አመሻችሁልን ውድ የዓውደ ምህረት ቤተሰቦች እነሆ የምዕራፍ ሁለት የኮርስ መርሐ ግብራችን በአለቁ ኮርሶች ፈንታ #አዳዲስ_ኮርሶችን ጨምሮ ቀኑን ጠብቆ #ዘወትር በዕለተ አርብ መቅረብ ጀመረ ::
#ለዛሬ ያለቁትን በመጠቆም ያላለቁት የት ጋር እንዳቆሙ ለማስታወስ የመጨረሻ የመጨረሻ ክፍሎችን የምንለቅ ሲሆን #አዲስ_ከተተኩት ኮርሶች መካከልም አንደኛው #የመጀመሪያ_ክፍል የምንለቅ መሆኑን #በታላቅ_በደስታ_እንገልጻለን::
#የኛ_ጥንካሬና_ብርታት የእናንተ #የታዳሚዎቻችን ሀሳብ ጥቆማና አስተያየት ውጤት ነውና #የከበሩ_ሀሳቦቻችሁን እና ጥቆማችሁን አትንፈጉን እያልን በጸሎት እድታግዙን በአደራ ጭምር በትህትና እጠይቃለን::
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
#ዓውደ_ምህረት_የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#ሰላም እንደምን አመሻችሁልን ውድ የዓውደ ምህረት ቤተሰቦች እነሆ የምዕራፍ ሁለት የኮርስ መርሐ ግብራችን በአለቁ ኮርሶች ፈንታ #አዳዲስ_ኮርሶችን ጨምሮ ቀኑን ጠብቆ #ዘወትር በዕለተ አርብ መቅረብ ጀመረ ::
#ለዛሬ ያለቁትን በመጠቆም ያላለቁት የት ጋር እንዳቆሙ ለማስታወስ የመጨረሻ የመጨረሻ ክፍሎችን የምንለቅ ሲሆን #አዲስ_ከተተኩት ኮርሶች መካከልም አንደኛው #የመጀመሪያ_ክፍል የምንለቅ መሆኑን #በታላቅ_በደስታ_እንገልጻለን::
#የኛ_ጥንካሬና_ብርታት የእናንተ #የታዳሚዎቻችን ሀሳብ ጥቆማና አስተያየት ውጤት ነውና #የከበሩ_ሀሳቦቻችሁን እና ጥቆማችሁን አትንፈጉን እያልን በጸሎት እድታግዙን በአደራ ጭምር በትህትና እጠይቃለን::
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
#ዓውደ_ምህረት_የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የዛከረው ዛኪር
አርዕስቷን በማልነግራችው የዶክተር ተብየው የዛኪር መጻሕፍ ላይ ከታሪክ እንደምንረዳው እስልምና የተመሠረተው በሰይፍ ኃይል ነው ለሚለው ሀሳብ የሰጠው መልስ የሚከተለው ነበር።
#ዛኪር:- እስልምና በኃይል አልተስፋፋም "እስላም" ማለት በራሱ "ሰላም" ማለት ነው ! ሰላምን ለማስከበረ ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል።
#እንግዲህ አንባቢ ሆይ አስተውል " #እስላም " የሚለውን መጠሪያ ያለ ማስረጃ በቃል መቀራረብ ብቻ #ሰላም ማለት ነው ብሎ ተርጉሞታል። አያይዞም ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል። ሲል ከተነሳበት ሀሳብ ጋር በፍጽም ሰላም የማይሆን ንግግርን አክሎበታል ።
እንዴት ሊሆን ይችላል? በመዝገበ ቃላት ላይ ማነው እስላምን ሰላም ብሎ የተረጎመው? ቃሉ ከየት መጣ የሰውየው የውስጥ ፍላጎት ሳይሆን የቃሉ ትክክለኛ ጥሬ ዘር ምንን ያመለክታል ። እስልምና የሚለውስ ስም መስማት የተጀመረው ከመቼ ጀምሮ ነው ?
ከመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በገጀራና በሰይፍ በጀአዳዊ ጦርነቶችም ጭምር የተስፋፈው እስልምና የብዙ የንጹሐን ዜጎች ደመ መፈሰስ ምክንያት ሲሆን እንጂ ለዓለም ሰላም ሲሆን አላየነም አላነበብንም።
#ጸረ_ሰላም ኃይሎች ( #terrorism / ሽብርቸኝነት) የሚል ነገር እንኳን መስማት የጀመርነው ከእስልምና መስፉፉት ጋር ተያይዞ የመጣ የዓለም የሰላም ጠንቅ እንደሆነ ነው የምናውቀው ። ይህ ዓለም ያወቀው ፀሐይ የሞቀው የአደባባይ ምሥጢር ነው ከቅርብ ትውስታችን እንኳን በሊቢያ ጠረፍ በሃይማኖታቸው ብቻ ለይተው ክርስቲያን ወንድሞቻችንን ያለ እርሕራሄ እንደ በግ ተገዝግዘው የተጣሉት በዚሁ እስልምናዊ ቡድን ነው።
ይህን የመሰለውን የዓለማችን ታይ ፎይድ፣ይህን የመሰለውን የዓለም የሰላም ቀውስን " ሰላም " ብሎ መተርጎም ዝም ብሎ በባዶ ሜዳ #መዳከር ነው።
ለቀድሞዋ አፈ ጉባኤ ለወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የሥራ ዕድል ማነው የሥልጣን ዕድል ለመፍጠር ተብሎ አላስፈላጊ መሥሪያ ቤት ያውም በምኒስቴር ደረጃ መቋቋሙ አግባብ አይደለም።
ሰላምኮ ውጤት እንጂ መንስኤ አይደለም መድረሻ እንጂ መገስገሻ አይደለም ። #የመተማመን ምኒስቴር ፣ #የተስፋ ምኒስቴር ፣ #የመፈቃቀር ምኒስቴር ማቋቋም ሳንችል ሰላም ምኒስቴር መመስረት ከንቱ መዳከር ነው ! ። ሰላም የእምነት የተስፋ እና የፍቅር ውጤት ነውና ። እምነት ተስፋና ፍቅር በሌሉበት እነሆ ሰላም ወዴት ይገኛል?
#አሁን_እስቲ የሰላም ምኒስቴር #የሥራ_ድርሻና_ፋይዳው ምንድ ነው?
___________________________________1 #የሰላም ጊዜ መምጫን በአህያ በተቀመጡ ነቢያት ከወዲሁ ማስተንበይ?
2 #ሰላም ሲመጣ ሰላም ሆነላችሁ ብሎ የሚያበሥር መብሠሬ ሰላም መሆን?
3 #በሰላም ስም የተመሰረተ ፌደራላዊ የእስላማዊ መዋቅር ማደርጀት? ዓላማና ተልዕኮው አልገባንም? !
ወደ ፊት ሚኒስትሯ ሰላም ማለት ኢስላም ማለት ነው ኢስላምም ማለት ሰላም ማለት ነው ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል ስለዚህ ምኒስትር መሥሪያ ቤቱ የራሱ የሆነ የጦር ኃይል ሊቋቋምለት ይገባዋል የሚል መግለጫ መስጠታቸው የማይቀር ነው። እኛ እንደሆንን እንቅልፉ ተመችቶናል!
__ #ንቁ_በሃይማኖት_ቁሙ _
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ግንቦት ፲ ፪ / ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
አርዕስቷን በማልነግራችው የዶክተር ተብየው የዛኪር መጻሕፍ ላይ ከታሪክ እንደምንረዳው እስልምና የተመሠረተው በሰይፍ ኃይል ነው ለሚለው ሀሳብ የሰጠው መልስ የሚከተለው ነበር።
#ዛኪር:- እስልምና በኃይል አልተስፋፋም "እስላም" ማለት በራሱ "ሰላም" ማለት ነው ! ሰላምን ለማስከበረ ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል።
#እንግዲህ አንባቢ ሆይ አስተውል " #እስላም " የሚለውን መጠሪያ ያለ ማስረጃ በቃል መቀራረብ ብቻ #ሰላም ማለት ነው ብሎ ተርጉሞታል። አያይዞም ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል። ሲል ከተነሳበት ሀሳብ ጋር በፍጽም ሰላም የማይሆን ንግግርን አክሎበታል ።
እንዴት ሊሆን ይችላል? በመዝገበ ቃላት ላይ ማነው እስላምን ሰላም ብሎ የተረጎመው? ቃሉ ከየት መጣ የሰውየው የውስጥ ፍላጎት ሳይሆን የቃሉ ትክክለኛ ጥሬ ዘር ምንን ያመለክታል ። እስልምና የሚለውስ ስም መስማት የተጀመረው ከመቼ ጀምሮ ነው ?
ከመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በገጀራና በሰይፍ በጀአዳዊ ጦርነቶችም ጭምር የተስፋፈው እስልምና የብዙ የንጹሐን ዜጎች ደመ መፈሰስ ምክንያት ሲሆን እንጂ ለዓለም ሰላም ሲሆን አላየነም አላነበብንም።
#ጸረ_ሰላም ኃይሎች ( #terrorism / ሽብርቸኝነት) የሚል ነገር እንኳን መስማት የጀመርነው ከእስልምና መስፉፉት ጋር ተያይዞ የመጣ የዓለም የሰላም ጠንቅ እንደሆነ ነው የምናውቀው ። ይህ ዓለም ያወቀው ፀሐይ የሞቀው የአደባባይ ምሥጢር ነው ከቅርብ ትውስታችን እንኳን በሊቢያ ጠረፍ በሃይማኖታቸው ብቻ ለይተው ክርስቲያን ወንድሞቻችንን ያለ እርሕራሄ እንደ በግ ተገዝግዘው የተጣሉት በዚሁ እስልምናዊ ቡድን ነው።
ይህን የመሰለውን የዓለማችን ታይ ፎይድ፣ይህን የመሰለውን የዓለም የሰላም ቀውስን " ሰላም " ብሎ መተርጎም ዝም ብሎ በባዶ ሜዳ #መዳከር ነው።
ለቀድሞዋ አፈ ጉባኤ ለወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የሥራ ዕድል ማነው የሥልጣን ዕድል ለመፍጠር ተብሎ አላስፈላጊ መሥሪያ ቤት ያውም በምኒስቴር ደረጃ መቋቋሙ አግባብ አይደለም።
ሰላምኮ ውጤት እንጂ መንስኤ አይደለም መድረሻ እንጂ መገስገሻ አይደለም ። #የመተማመን ምኒስቴር ፣ #የተስፋ ምኒስቴር ፣ #የመፈቃቀር ምኒስቴር ማቋቋም ሳንችል ሰላም ምኒስቴር መመስረት ከንቱ መዳከር ነው ! ። ሰላም የእምነት የተስፋ እና የፍቅር ውጤት ነውና ። እምነት ተስፋና ፍቅር በሌሉበት እነሆ ሰላም ወዴት ይገኛል?
#አሁን_እስቲ የሰላም ምኒስቴር #የሥራ_ድርሻና_ፋይዳው ምንድ ነው?
___________________________________1 #የሰላም ጊዜ መምጫን በአህያ በተቀመጡ ነቢያት ከወዲሁ ማስተንበይ?
2 #ሰላም ሲመጣ ሰላም ሆነላችሁ ብሎ የሚያበሥር መብሠሬ ሰላም መሆን?
3 #በሰላም ስም የተመሰረተ ፌደራላዊ የእስላማዊ መዋቅር ማደርጀት? ዓላማና ተልዕኮው አልገባንም? !
ወደ ፊት ሚኒስትሯ ሰላም ማለት ኢስላም ማለት ነው ኢስላምም ማለት ሰላም ማለት ነው ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል ስለዚህ ምኒስትር መሥሪያ ቤቱ የራሱ የሆነ የጦር ኃይል ሊቋቋምለት ይገባዋል የሚል መግለጫ መስጠታቸው የማይቀር ነው። እኛ እንደሆንን እንቅልፉ ተመችቶናል!
__ #ንቁ_በሃይማኖት_ቁሙ _
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ግንቦት ፲ ፪ / ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
#ሰላም ለበድነ ሥጋከ
__________________
" #ተክለ_ሃይማኖት_ሆይ መዐዛው እጅግ ጣፋጭ በሆነ ሽቱ መምህር ኤልሳዕ ለገነዛት በድነ ሥጋህ ሰላም እላለው"
|መልክዐ ተክለ ሃይማኖት
__________________
" #ተክለ_ሃይማኖት_ሆይ መዐዛው እጅግ ጣፋጭ በሆነ ሽቱ መምህር ኤልሳዕ ለገነዛት በድነ ሥጋህ ሰላም እላለው"
|መልክዐ ተክለ ሃይማኖት
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
#መልከአ_ተክለሃይማኖት
#ሰላም_ለአክናፊከ
በቀኝ ጉንህ ሦስት በግራ ጉንህ ሦስት ሆነው ለሠረፁት ፮ቱ አክናፎችህ ሰላም እላለሁ
#ቅዱሱ_አባት_ሆይ
እኔ ልጅህ የአንተን በረከት እፈልጋለሁና የቀን ጉዳይ ጥሎኝ ለእርዳታ በምፈልግህ ጊዜ በነዚያ በክንፎችህ ፈጥነህ ድረስልኝ ።
#ሰላም_ለአክናፊከ
በቀኝ ጉንህ ሦስት በግራ ጉንህ ሦስት ሆነው ለሠረፁት ፮ቱ አክናፎችህ ሰላም እላለሁ
#ቅዱሱ_አባት_ሆይ
እኔ ልጅህ የአንተን በረከት እፈልጋለሁና የቀን ጉዳይ ጥሎኝ ለእርዳታ በምፈልግህ ጊዜ በነዚያ በክንፎችህ ፈጥነህ ድረስልኝ ።