📢ዓውደ ምህረት🎤
#ውድ የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን እንደምን #ከረማችሁ🙏 እነሆ ሳምንታዊው የምን እንጠይቅልዎ ዓምድ መርሐ ግብራችን #ጀመረ :: በመሆኑም ከዚህ ሰዓት በኃላ ጥያቄዎቻችሁን መቅረብ እንደምችሉና መልሶቹን እንደ ቅደም ተከተሎቻችሁ ዛሬ ወይም ሳምንት የምንሰጥ መሆኑን በትህትና እንገልጻለን🙏
👉ጥያቄዎቻችሁን @YeawedMeherte @YeawedMeherte ላይ ያድርሱን
✍በዚሁ አጋጣሚ አባታችን፣ መምህራችን እንዲሁም ሊቁ ባትሉንና ወንድሞቻችን ወይም እህቾቻችን ብትሉን ጥሩና የሚመጥነን #በቂ መጠሪያ መሆኑት በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን !!!🙏
📢ዓውደ ምህረት🎤
የእናንተ
#ውድ የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን እንደምን #ከረማችሁ🙏 እነሆ ሳምንታዊው የምን እንጠይቅልዎ ዓምድ መርሐ ግብራችን #ጀመረ :: በመሆኑም ከዚህ ሰዓት በኃላ ጥያቄዎቻችሁን መቅረብ እንደምችሉና መልሶቹን እንደ ቅደም ተከተሎቻችሁ ዛሬ ወይም ሳምንት የምንሰጥ መሆኑን በትህትና እንገልጻለን🙏
👉ጥያቄዎቻችሁን @YeawedMeherte @YeawedMeherte ላይ ያድርሱን
✍በዚሁ አጋጣሚ አባታችን፣ መምህራችን እንዲሁም ሊቁ ባትሉንና ወንድሞቻችን ወይም እህቾቻችን ብትሉን ጥሩና የሚመጥነን #በቂ መጠሪያ መሆኑት በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን !!!🙏
📢ዓውደ ምህረት🎤
የእናንተ
📢ዓውደ ምህረት🎤
#ውድ የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን እንደምን #ከረማችሁ🙏 እነሆ ሳምንታዊው የምን እንጠይቅልዎ ዓምድ መርሐ ግብራችን #ጀመረ :: በመሆኑም ከዚህ ሰዓት በኃላ ጥያቄዎቻችሁን መቅረብ እንደምችሉና መልሶቹን እንደ ቅደም ተከተሎቻችሁ ዛሬ ወይም ሳምንት የምንሰጥ መሆኑን በትህትና እንገልጻለን🙏
👉ጥያቄዎቻችሁን @YeawedMeherte @YeawedMeherte ላይ ያድርሱን
✍ውድ አክባሪዎቻችን #ከፍቅራችሁና #ከአክብሮታችሁ ብዛት እንደሆነ የምንረዳ እንደሆነ እያሳወቅን ለፍቅራችሁና ለአክብሮቶቻችሁ በእግዚአብሔር ስም በእጅጉ እናመሰግናለን ቢሆንም ግን አሁንም ያለ መጠናችነሸ አባታችን፣ መምህራችን እንዲሁም ሊቁ ባትሉንና ወንድሞቻችን ወይም እህቾቻችን ብትሉን ጥሩና የሚመጥነን #በቂ መጠሪያ መሆኑት በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን !!!🙏
📢ዓውደ ምህረት🎤
የእናንተ
#ውድ የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን እንደምን #ከረማችሁ🙏 እነሆ ሳምንታዊው የምን እንጠይቅልዎ ዓምድ መርሐ ግብራችን #ጀመረ :: በመሆኑም ከዚህ ሰዓት በኃላ ጥያቄዎቻችሁን መቅረብ እንደምችሉና መልሶቹን እንደ ቅደም ተከተሎቻችሁ ዛሬ ወይም ሳምንት የምንሰጥ መሆኑን በትህትና እንገልጻለን🙏
👉ጥያቄዎቻችሁን @YeawedMeherte @YeawedMeherte ላይ ያድርሱን
✍ውድ አክባሪዎቻችን #ከፍቅራችሁና #ከአክብሮታችሁ ብዛት እንደሆነ የምንረዳ እንደሆነ እያሳወቅን ለፍቅራችሁና ለአክብሮቶቻችሁ በእግዚአብሔር ስም በእጅጉ እናመሰግናለን ቢሆንም ግን አሁንም ያለ መጠናችነሸ አባታችን፣ መምህራችን እንዲሁም ሊቁ ባትሉንና ወንድሞቻችን ወይም እህቾቻችን ብትሉን ጥሩና የሚመጥነን #በቂ መጠሪያ መሆኑት በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን !!!🙏
📢ዓውደ ምህረት🎤
የእናንተ
#ውድ የትምህረተ ሃይማኖት እና የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን እንደምን ከረማችሁልን🙏
እንደሚታወቀው የዓውደ ምህረት እህት ቻናል የነበረው ትምህርተ ሃይማኖት የተባለው ቻናል ከሰኞ #06 -09-2010 ዓ.ም ጀምሮ #የኔታ የተባለ የአብነት ትምህርት ቤት ሆኗል:: በፊት ያስተላልፈው የተበረው መርሐ ግብራት #ማለትም
ሰኞ #ትምህርተ ሃይማኖት
ማክሰኞ #ክ .ሥነምግባር
ረቡዕ #የመ ጥናት
ሀሙስ #ነገረ ማርያም
አርብ #ሥነ ፍጥረት
እሁድ #ባሕረ ሐሳብ የተሰኙት ሲሆኑ ሁሉም መርሐ ግብራት ይዘታቸውን ሳይለቁ በፊት የዓውደ ምህረት የኮርስ መርሐ ግብራት በሚተላለፉበት ውል ጊዜ በሳምንቱ መጨረሻ በዕለተ አርብ በዓውደ ምህረት ከሚተላለፉት ኮርሶች ጋር በመሆን የሚቀጥሉ ይሆናሉ::በዚህም መሠረት #ከፊታችን አርብ ጀምሮ ዘወትር አርብ #አርብ ከምሽቱ 2:30 ጀምረን ኮረርሶቹን ካቆሙበት ክፍል የምንጀምራቸው ይሆናሉ:: በአንድ የመሆናቸው ታላቁ ሚስጢር በትምህርት ይዘታቸውና ዓላማቸው ተመሳሳይነት ስላላቸው ነው::
👉በዚሁ አገጋጣሚ ለቀደምት #የዓውደ ምህረትና #የትምህርተ ሃይማኖት ቻናል ታደዳሚወዎቻችን ሁሉንም ኮርሶች ከአንድ ቦታ የማግኘት ዕድል ስለገጠማችሁ #እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን🙏
#ዘወትር አርብ ከ#2:30 ጀምሮ
#1🎤 ነገረ ድኅነት
#2📢ነገረ ማርያም
#3🎤ነገረ ቅዱሳን
#4📢ሥነ ፍጥረት
#5🎤ትምህርተ ሃይማኖት
#6📢ሥነምግባር (አንድ ክፍል ብቻ ይቀራል)
#7🎤መ ጥናት (ሁለት ክፍል ብቻ ይቀራል )
#8📢ባሕረ ሐሳብ
❤️ ዘወትር ቅዳሜ
🧙♂እንደተለመደው #ምን እንጠይቅልዎ??? የተሰኘው መርሐ ግብራችን ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ የሚቀጥል ይሆናል🙏
❤️ዘወትር እሁድ
በቀድሞ ፕሮግራም አርብ ከተላለፉት ኮርሶች እርሶን የምንጠይቅበትና ልዮ ልዮ የመጻሕፍት ሽልማቶችን የምንሸልምበት ነበር ነገር ግን አዳዲሶች ኮርሶች ስለተጨመሩ ያን ለማድረግ ይከብዳል ሆኖም ስለዚህ ለ ተከታታይ 3ሳምንታት ምንም ዓይነት ከኮርሱ የተወጣጡ ጥያቄዎችን አንጠይቅም ::ይህን አጋጣሚ በመጠቀምም አዳዲሶቹን ኮርሶ በሚገባ አድምጠው ከሦስት ሳምንት በኃላ በምናደርገው ወርሃዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ላይ ተሳትፈው አሸንፈው" #ገድለ ተክለ #ሃይማኖት "እንዲሸለሙ ከወዲሁ ይዘጋጁ እንላለን እናመሰግናለን🙏
👉እስከዛሁ ግን በእሁድ መርሐ ግብረራችን ተጠይቀው ትከክክለኛ ምላሻቻው ያልተነገሩ ጠጥያቄዎች ስላሉ የእነርሱን ትክክለኛ መለሶች ይዘነን የምንቀርብበት ይሆናል::
ሽልማቱ በPDF format ሳይሆን በአካል ወይም በወኪሎቻችሁ አማካኝነት እንደሚሰጥ ለማሳወቅ እንወዳለን::
"መልካም የኮርስ ሳምንት"
ማንኛውንም ሀሳብ ጥቆማና አስተያየታችሁን በ @YeawedMeherte @YeawedMehert በኩል ያድርሱን
🍒ሌላውና #አስደሳቹ ነገር ከእንግዲ ወዲ በዓውደ ምህረው ምንም ዓይነት የሊንክ ጋጋታ እንደማይኖርና ከዕርዳታ ጥሪ ወይም ከቤተ ክረርስቲያናት ምረቃ ጋር የተገናኘ ማስታወቂያ ካልሆነ በቀር በሳምንት ከአንድ በላይ promotion የማንሰራ መሆኑን #በደስታ እንገልጻለን::
📢ዓውደ #ምህረት🎤
የእናንተ
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
📢 @AwediMeherit📢
📢 @AwediMeherit📢
📢📢📢📢📢📢📢📢
እንደሚታወቀው የዓውደ ምህረት እህት ቻናል የነበረው ትምህርተ ሃይማኖት የተባለው ቻናል ከሰኞ #06 -09-2010 ዓ.ም ጀምሮ #የኔታ የተባለ የአብነት ትምህርት ቤት ሆኗል:: በፊት ያስተላልፈው የተበረው መርሐ ግብራት #ማለትም
ሰኞ #ትምህርተ ሃይማኖት
ማክሰኞ #ክ .ሥነምግባር
ረቡዕ #የመ ጥናት
ሀሙስ #ነገረ ማርያም
አርብ #ሥነ ፍጥረት
እሁድ #ባሕረ ሐሳብ የተሰኙት ሲሆኑ ሁሉም መርሐ ግብራት ይዘታቸውን ሳይለቁ በፊት የዓውደ ምህረት የኮርስ መርሐ ግብራት በሚተላለፉበት ውል ጊዜ በሳምንቱ መጨረሻ በዕለተ አርብ በዓውደ ምህረት ከሚተላለፉት ኮርሶች ጋር በመሆን የሚቀጥሉ ይሆናሉ::በዚህም መሠረት #ከፊታችን አርብ ጀምሮ ዘወትር አርብ #አርብ ከምሽቱ 2:30 ጀምረን ኮረርሶቹን ካቆሙበት ክፍል የምንጀምራቸው ይሆናሉ:: በአንድ የመሆናቸው ታላቁ ሚስጢር በትምህርት ይዘታቸውና ዓላማቸው ተመሳሳይነት ስላላቸው ነው::
👉በዚሁ አገጋጣሚ ለቀደምት #የዓውደ ምህረትና #የትምህርተ ሃይማኖት ቻናል ታደዳሚወዎቻችን ሁሉንም ኮርሶች ከአንድ ቦታ የማግኘት ዕድል ስለገጠማችሁ #እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን🙏
#ዘወትር አርብ ከ#2:30 ጀምሮ
#1🎤 ነገረ ድኅነት
#2📢ነገረ ማርያም
#3🎤ነገረ ቅዱሳን
#4📢ሥነ ፍጥረት
#5🎤ትምህርተ ሃይማኖት
#6📢ሥነምግባር (አንድ ክፍል ብቻ ይቀራል)
#7🎤መ ጥናት (ሁለት ክፍል ብቻ ይቀራል )
#8📢ባሕረ ሐሳብ
❤️ ዘወትር ቅዳሜ
🧙♂እንደተለመደው #ምን እንጠይቅልዎ??? የተሰኘው መርሐ ግብራችን ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ የሚቀጥል ይሆናል🙏
❤️ዘወትር እሁድ
በቀድሞ ፕሮግራም አርብ ከተላለፉት ኮርሶች እርሶን የምንጠይቅበትና ልዮ ልዮ የመጻሕፍት ሽልማቶችን የምንሸልምበት ነበር ነገር ግን አዳዲሶች ኮርሶች ስለተጨመሩ ያን ለማድረግ ይከብዳል ሆኖም ስለዚህ ለ ተከታታይ 3ሳምንታት ምንም ዓይነት ከኮርሱ የተወጣጡ ጥያቄዎችን አንጠይቅም ::ይህን አጋጣሚ በመጠቀምም አዳዲሶቹን ኮርሶ በሚገባ አድምጠው ከሦስት ሳምንት በኃላ በምናደርገው ወርሃዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ላይ ተሳትፈው አሸንፈው" #ገድለ ተክለ #ሃይማኖት "እንዲሸለሙ ከወዲሁ ይዘጋጁ እንላለን እናመሰግናለን🙏
👉እስከዛሁ ግን በእሁድ መርሐ ግብረራችን ተጠይቀው ትከክክለኛ ምላሻቻው ያልተነገሩ ጠጥያቄዎች ስላሉ የእነርሱን ትክክለኛ መለሶች ይዘነን የምንቀርብበት ይሆናል::
ሽልማቱ በPDF format ሳይሆን በአካል ወይም በወኪሎቻችሁ አማካኝነት እንደሚሰጥ ለማሳወቅ እንወዳለን::
"መልካም የኮርስ ሳምንት"
ማንኛውንም ሀሳብ ጥቆማና አስተያየታችሁን በ @YeawedMeherte @YeawedMehert በኩል ያድርሱን
🍒ሌላውና #አስደሳቹ ነገር ከእንግዲ ወዲ በዓውደ ምህረው ምንም ዓይነት የሊንክ ጋጋታ እንደማይኖርና ከዕርዳታ ጥሪ ወይም ከቤተ ክረርስቲያናት ምረቃ ጋር የተገናኘ ማስታወቂያ ካልሆነ በቀር በሳምንት ከአንድ በላይ promotion የማንሰራ መሆኑን #በደስታ እንገልጻለን::
📢ዓውደ #ምህረት🎤
የእናንተ
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
📢 @AwediMeherit📢
📢 @AwediMeherit📢
📢📢📢📢📢📢📢📢
የሀዘን #መግለጫ
😔😔😔😔😔
#ውድ_የቻናሎቻችን ታዳሚዎች በልዮ ልዮ ጊዜ በልዮ ልዮ ምክንያት #በአካለ_ሥጋ_በሞት_ከኛ ከተለዮን #ለምናውቃቸውና_ለማናውቃቸው_ለሁሉም_የሰው_ልጆች _እልፈተ_ሕይወት የተሰማን እና የሚሰማንን #ጥልቅ ሀዘን በእኛና በቻናሎቻችን ተከታዮች ስም ለመግለጽ እንወዳለን::
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
😞😞😞😞😞😞😞😞😞😞😞
"፤ #የሰው_ዕድሜ_የተወሰነ ነው፥ #የወሩም_ቍጥር በአንተ ዘንድ ነው፥ እርሱም ሊተላለፈው የማይችለውን ዳርቻ አደረግህለት።" #ኢዮ 14÷5
😞😞😞😞😞😞😞😞😞😞😞
"፤ #የዘመኖቻችንም ዕድሜ #ሰባ ዓመት፥ ቢበረታም #ሰማንያ ዓመት ነው፤ #ቢበዛ_ግን ድካምና መከራ ነው፤ " #መዝ 88(90)÷10
😞😞😞😞😞😞😞😞😞😞
የሀዘን #መዝሙር
😞😞😞😞😞😞
#ማርያም ሀዘነ ልቡና ታቀልል(2)×
ሀዘነ ልቡና (4)× ታቀልል (2)×
#ማርያም የልብን ሀዘን ታቀላለች(2)×
የልብን ሀዘን(4)× ታቀላለች (2)×
#እግዚአብሔር_አምላክ ነፍሳቸውን #ከአብርሃም_ከይስሐቅ_ከያዕቆብም እቅፍ ያኑርልን #ለዘለዓለሙ_አሜን🙏
ዓውደ ምህረት
@AwediMeherit
የኔታ
@yenetta
መጽሐፈ ጨዋታ
@MtsafiChewata
😔😔😔😔😔
#ውድ_የቻናሎቻችን ታዳሚዎች በልዮ ልዮ ጊዜ በልዮ ልዮ ምክንያት #በአካለ_ሥጋ_በሞት_ከኛ ከተለዮን #ለምናውቃቸውና_ለማናውቃቸው_ለሁሉም_የሰው_ልጆች _እልፈተ_ሕይወት የተሰማን እና የሚሰማንን #ጥልቅ ሀዘን በእኛና በቻናሎቻችን ተከታዮች ስም ለመግለጽ እንወዳለን::
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
😞😞😞😞😞😞😞😞😞😞😞
"፤ #የሰው_ዕድሜ_የተወሰነ ነው፥ #የወሩም_ቍጥር በአንተ ዘንድ ነው፥ እርሱም ሊተላለፈው የማይችለውን ዳርቻ አደረግህለት።" #ኢዮ 14÷5
😞😞😞😞😞😞😞😞😞😞😞
"፤ #የዘመኖቻችንም ዕድሜ #ሰባ ዓመት፥ ቢበረታም #ሰማንያ ዓመት ነው፤ #ቢበዛ_ግን ድካምና መከራ ነው፤ " #መዝ 88(90)÷10
😞😞😞😞😞😞😞😞😞😞
የሀዘን #መዝሙር
😞😞😞😞😞😞
#ማርያም ሀዘነ ልቡና ታቀልል(2)×
ሀዘነ ልቡና (4)× ታቀልል (2)×
#ማርያም የልብን ሀዘን ታቀላለች(2)×
የልብን ሀዘን(4)× ታቀላለች (2)×
#እግዚአብሔር_አምላክ ነፍሳቸውን #ከአብርሃም_ከይስሐቅ_ከያዕቆብም እቅፍ ያኑርልን #ለዘለዓለሙ_አሜን🙏
ዓውደ ምህረት
@AwediMeherit
የኔታ
@yenetta
መጽሐፈ ጨዋታ
@MtsafiChewata
የዛሬው ባለ ታሪክ ደግሞ ሌንጌኖስ ይባላል
ዘመነ መስቀልን በማገናዘብ የተመረጠ ወቅታዊ ታሪክ ነው።
#ከዮናናውያን ወገን ሲሆን የሮማ ወታደር ነው፡፡ ጲላጦስ ጌታችንን እንዲሰቅሉት ለአይሁድ አሳልፎ ሲሰጠው ይህ ለንጊኖስ ከጲላጦስ ጭፍሮች ውስጥ አንዱ ስለነበር የጌታችንን ሥቃይ አይቶ በክፉ ግብራቸው ላለመተባበር ብሎ ከአካባቢው ሸሽቶ ሄደ፡፡ በዕለተ አርብ ግን ሮማውያን በጌታችን መከራ ያልተባበረውን ሁሉ እንደ ንጉሥ ጠላት ስላዩት መድኃኔዓለም ክርስቶስ በመጨረሻዋ ሰዓት ‹‹ተፈጸመ›› ካለ በኋላ ለንጊኖስ ወደ ቀራንዮ ተራራ ወጣ፡፡ በሁለት ወንበዴዎች መካከልም ተገርፎ የተሰቀለውን አይቶ ልቡ በአዘን ተመላ በሀገራቸው የተገረፈ እንደማይሰቀል የሚሰቀልም እንደማይገረፍ ያውቅ ነበርና የክርቶስን የተሰቀለ ገላ ሲያይ የግርፋቱን ሰንበር አስተዋለ ያለ ሕግም በግፍ ገርፈው እንደሰቀሉት አወቀ ። ሮማውያኑም የሁለቱን ሽፍቶች አጥንቶች ሲሰብሩ ሌንጌሎስም አልተባበረንም ብለው ይቃወሙኛል ንጽህ እንደሆነና በግፍ እንደተሰቀለ ባውቅም እኔም አንዳች ነገር ማድረግ አለብኝ ብሎ ሀሰበ አስቦም አልቀረ ለንጊኖስ ያላመነበትን ነገር አደረገ ደግሞ ከሞተ መቼም አልጎዳውም ብሎ አስቦ የጌታችንን በጦር ጎኑን ወጋው፡፡ በዚያም ጊዜ አንድ ዐይኑ ዕውር ነበርና ከጌታችን ከግራ ጎኑ ውኃና ደም ሲወጣ የታወረች ዐይኑን ቢነካው ዐይኑ በራችለት፡፡ ሆኖም ግን ዐይነ ልቡናው በሰራው ሥራ በተራዋ በጸጸት ታወረችበት ።
#ውድ የመርሐ ግብር ታዳሚዎቻችን እርሶ ሮማዊውን ወታደር ሌንጌኖስን ቢሆኑ ምን ያደርጉ ነበር?
👉እኔ ሥራዬ ነው የሰራሁት ጥፋት የለብኝም ይላሉ? ወይስ
👉ንጽሕናው ከገባኝ ሥራዬን እንኳ እለቅ ነበር ይላሉ? ወይስ ደግሞ
👉ከሰዎች ከምለይ ሰዎችም ከሚያገሉኝ የማላምንበትንም ነገር ቢሆን ሰርቼ ጌታዬን እወጋዋለው ይላሉ?
👩🚀ሮማዊው ወታደር ምክሮቻችሁን ይጠብቃል👨🚀
እርሶ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇
@YEAWEDIMERITE
@YEAWEDIMERITE
ዓውደ ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ዘመነ መስቀልን በማገናዘብ የተመረጠ ወቅታዊ ታሪክ ነው።
#ከዮናናውያን ወገን ሲሆን የሮማ ወታደር ነው፡፡ ጲላጦስ ጌታችንን እንዲሰቅሉት ለአይሁድ አሳልፎ ሲሰጠው ይህ ለንጊኖስ ከጲላጦስ ጭፍሮች ውስጥ አንዱ ስለነበር የጌታችንን ሥቃይ አይቶ በክፉ ግብራቸው ላለመተባበር ብሎ ከአካባቢው ሸሽቶ ሄደ፡፡ በዕለተ አርብ ግን ሮማውያን በጌታችን መከራ ያልተባበረውን ሁሉ እንደ ንጉሥ ጠላት ስላዩት መድኃኔዓለም ክርስቶስ በመጨረሻዋ ሰዓት ‹‹ተፈጸመ›› ካለ በኋላ ለንጊኖስ ወደ ቀራንዮ ተራራ ወጣ፡፡ በሁለት ወንበዴዎች መካከልም ተገርፎ የተሰቀለውን አይቶ ልቡ በአዘን ተመላ በሀገራቸው የተገረፈ እንደማይሰቀል የሚሰቀልም እንደማይገረፍ ያውቅ ነበርና የክርቶስን የተሰቀለ ገላ ሲያይ የግርፋቱን ሰንበር አስተዋለ ያለ ሕግም በግፍ ገርፈው እንደሰቀሉት አወቀ ። ሮማውያኑም የሁለቱን ሽፍቶች አጥንቶች ሲሰብሩ ሌንጌሎስም አልተባበረንም ብለው ይቃወሙኛል ንጽህ እንደሆነና በግፍ እንደተሰቀለ ባውቅም እኔም አንዳች ነገር ማድረግ አለብኝ ብሎ ሀሰበ አስቦም አልቀረ ለንጊኖስ ያላመነበትን ነገር አደረገ ደግሞ ከሞተ መቼም አልጎዳውም ብሎ አስቦ የጌታችንን በጦር ጎኑን ወጋው፡፡ በዚያም ጊዜ አንድ ዐይኑ ዕውር ነበርና ከጌታችን ከግራ ጎኑ ውኃና ደም ሲወጣ የታወረች ዐይኑን ቢነካው ዐይኑ በራችለት፡፡ ሆኖም ግን ዐይነ ልቡናው በሰራው ሥራ በተራዋ በጸጸት ታወረችበት ።
#ውድ የመርሐ ግብር ታዳሚዎቻችን እርሶ ሮማዊውን ወታደር ሌንጌኖስን ቢሆኑ ምን ያደርጉ ነበር?
👉እኔ ሥራዬ ነው የሰራሁት ጥፋት የለብኝም ይላሉ? ወይስ
👉ንጽሕናው ከገባኝ ሥራዬን እንኳ እለቅ ነበር ይላሉ? ወይስ ደግሞ
👉ከሰዎች ከምለይ ሰዎችም ከሚያገሉኝ የማላምንበትንም ነገር ቢሆን ሰርቼ ጌታዬን እወጋዋለው ይላሉ?
👩🚀ሮማዊው ወታደር ምክሮቻችሁን ይጠብቃል👨🚀
እርሶ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇
@YEAWEDIMERITE
@YEAWEDIMERITE
ዓውደ ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
''ክርስቶስ ተንስአ እሙታን ▸ በዐቢይ ኃይል ወስልጣን ፤ አሰሮ ለሰይጣን አግአዞ ለአዳም ፤ ሰላም ▸ እምይእዜሰ ፤ ኮነ ▸ ፍስሐ ወሰላም''
''ክርስቶስ በታላቅ በኃይልና ስልጣን ከሙታን ተነሳ ፤ ሰይጣንን አሰረው አዳምንም ነጻ አወጣው ፤ ስለዚህም ከእንግዲህ ወዲህ ፍፁም ሰላም እና ደስታ ሆነ''
#ውድ_የዐውደ_ምሕረቱ ቤተሰቦች በሙሉ ፥ እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ
''ክርስቶስ በታላቅ በኃይልና ስልጣን ከሙታን ተነሳ ፤ ሰይጣንን አሰረው አዳምንም ነጻ አወጣው ፤ ስለዚህም ከእንግዲህ ወዲህ ፍፁም ሰላም እና ደስታ ሆነ''
#ውድ_የዐውደ_ምሕረቱ ቤተሰቦች በሙሉ ፥ እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ