የምዕራፍ #አንድ #ልዮ_የጥያቄና_መልስ_ውድድር
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
#ሰላም 🙏እንደምን ከረማችሁልን ውድ የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን በጉጉት ስንጠብቀው ወደ ቆየነው ወደ አጓጓጊ የ #ጥያቄና መልስ ውድድራችን እናልፋለን ::እስከ ፍጻሜው አብራችሁን እንድትቆዮ ሁላችሁንም #በእግዚአብሔር ስም ጋብዘናችዋል ::🙏
📢#የውድድሩ ሕግና ደንብ🎤
👉 በዓውደ መምህረቱ ከተላለፉት ኮርሶች ውጪ ወይም ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ አስተምህሮ ውጪ ከማናቸውም ምንጭ የተገኘ ከጥያቄው ጋር የማይገናኝ ምላሽ መስጠት መላሹን ዋጋ ቢስ ያደርገዋል::
👉 #ለመልሶቻችሁ የአንድ ሳምንት እድሜ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን ከአንድ ሳምንት በኃላ የሚላኩ ማንኛውም መልሶች ዋጋ አይኖራቸውም::
👉 #ከደረቅ ጥያቄዎች ውጪ ላሉ ጥያቄዎች መልሱን የያዙትን ፊደላት #ብቻ መላክ በቂ ነው:
👉#የሚላኩት መልሶች የየትኛው ኮርስ መልስ እንደሆነ በቅድሚያ በርዕሱ ይገለጥ #ሥነ-ፍጥረት ከሆነ ሥነ ፍጥረ #ነገረ ማርያምም ከሆነ ነገረ ማርያም #ተብሎ ይገለጽ::
👉 #አንድ ሰው የመለሰውን መልስ ለሌላው ሰው በመላክ ያለ ምንም ለውጥ መልሶ መላክ ዋጋ እንደሚያሳጣ በትዕትና ለመግለጽ እንወዳለን ::
🍇#ለሁላችንም_መልካም_ዕድል እና መልካም የመማማሪያ መድረክ እንዲሆንልን አምላከ ቅዱሳን #ቅዱስ_እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን !አሜን🙏
ዓውደ ምህረት የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
#ሰላም 🙏እንደምን ከረማችሁልን ውድ የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን በጉጉት ስንጠብቀው ወደ ቆየነው ወደ አጓጓጊ የ #ጥያቄና መልስ ውድድራችን እናልፋለን ::እስከ ፍጻሜው አብራችሁን እንድትቆዮ ሁላችሁንም #በእግዚአብሔር ስም ጋብዘናችዋል ::🙏
📢#የውድድሩ ሕግና ደንብ🎤
👉 በዓውደ መምህረቱ ከተላለፉት ኮርሶች ውጪ ወይም ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ አስተምህሮ ውጪ ከማናቸውም ምንጭ የተገኘ ከጥያቄው ጋር የማይገናኝ ምላሽ መስጠት መላሹን ዋጋ ቢስ ያደርገዋል::
👉 #ለመልሶቻችሁ የአንድ ሳምንት እድሜ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን ከአንድ ሳምንት በኃላ የሚላኩ ማንኛውም መልሶች ዋጋ አይኖራቸውም::
👉 #ከደረቅ ጥያቄዎች ውጪ ላሉ ጥያቄዎች መልሱን የያዙትን ፊደላት #ብቻ መላክ በቂ ነው:
👉#የሚላኩት መልሶች የየትኛው ኮርስ መልስ እንደሆነ በቅድሚያ በርዕሱ ይገለጥ #ሥነ-ፍጥረት ከሆነ ሥነ ፍጥረ #ነገረ ማርያምም ከሆነ ነገረ ማርያም #ተብሎ ይገለጽ::
👉 #አንድ ሰው የመለሰውን መልስ ለሌላው ሰው በመላክ ያለ ምንም ለውጥ መልሶ መላክ ዋጋ እንደሚያሳጣ በትዕትና ለመግለጽ እንወዳለን ::
🍇#ለሁላችንም_መልካም_ዕድል እና መልካም የመማማሪያ መድረክ እንዲሆንልን አምላከ ቅዱሳን #ቅዱስ_እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን !አሜን🙏
ዓውደ ምህረት የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit