#ውድ የትምህረተ ሃይማኖት እና የዓውደ ምህረት ታዳሚዎቻችን እንደምን ከረማችሁልን🙏
እንደሚታወቀው የዓውደ ምህረት እህት ቻናል የነበረው ትምህርተ ሃይማኖት የተባለው ቻናል ከሰኞ #06 -09-2010 ዓ.ም ጀምሮ #የኔታ የተባለ የአብነት ትምህርት ቤት ሆኗል:: በፊት ያስተላልፈው የተበረው መርሐ ግብራት #ማለትም
ሰኞ #ትምህርተ ሃይማኖት
ማክሰኞ #ክ .ሥነምግባር
ረቡዕ #የመ ጥናት
ሀሙስ #ነገረ ማርያም
አርብ #ሥነ ፍጥረት
እሁድ #ባሕረ ሐሳብ የተሰኙት ሲሆኑ ሁሉም መርሐ ግብራት ይዘታቸውን ሳይለቁ በፊት የዓውደ ምህረት የኮርስ መርሐ ግብራት በሚተላለፉበት ውል ጊዜ በሳምንቱ መጨረሻ በዕለተ አርብ በዓውደ ምህረት ከሚተላለፉት ኮርሶች ጋር በመሆን የሚቀጥሉ ይሆናሉ::በዚህም መሠረት #ከፊታችን አርብ ጀምሮ ዘወትር አርብ #አርብ ከምሽቱ 2:30 ጀምረን ኮረርሶቹን ካቆሙበት ክፍል የምንጀምራቸው ይሆናሉ:: በአንድ የመሆናቸው ታላቁ ሚስጢር በትምህርት ይዘታቸውና ዓላማቸው ተመሳሳይነት ስላላቸው ነው::
👉በዚሁ አገጋጣሚ ለቀደምት #የዓውደ ምህረትና #የትምህርተ ሃይማኖት ቻናል ታደዳሚወዎቻችን ሁሉንም ኮርሶች ከአንድ ቦታ የማግኘት ዕድል ስለገጠማችሁ #እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን🙏
#ዘወትር አርብ ከ#2:30 ጀምሮ
#1🎤 ነገረ ድኅነት
#2📢ነገረ ማርያም
#3🎤ነገረ ቅዱሳን
#4📢ሥነ ፍጥረት
#5🎤ትምህርተ ሃይማኖት
#6📢ሥነምግባር (አንድ ክፍል ብቻ ይቀራል)
#7🎤መ ጥናት (ሁለት ክፍል ብቻ ይቀራል )
#8📢ባሕረ ሐሳብ
❤️ ዘወትር ቅዳሜ
🧙♂እንደተለመደው #ምን እንጠይቅልዎ??? የተሰኘው መርሐ ግብራችን ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ የሚቀጥል ይሆናል🙏
❤️ዘወትር እሁድ
በቀድሞ ፕሮግራም አርብ ከተላለፉት ኮርሶች እርሶን የምንጠይቅበትና ልዮ ልዮ የመጻሕፍት ሽልማቶችን የምንሸልምበት ነበር ነገር ግን አዳዲሶች ኮርሶች ስለተጨመሩ ያን ለማድረግ ይከብዳል ሆኖም ስለዚህ ለ ተከታታይ 3ሳምንታት ምንም ዓይነት ከኮርሱ የተወጣጡ ጥያቄዎችን አንጠይቅም ::ይህን አጋጣሚ በመጠቀምም አዳዲሶቹን ኮርሶ በሚገባ አድምጠው ከሦስት ሳምንት በኃላ በምናደርገው ወርሃዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ላይ ተሳትፈው አሸንፈው" #ገድለ ተክለ #ሃይማኖት "እንዲሸለሙ ከወዲሁ ይዘጋጁ እንላለን እናመሰግናለን🙏
👉እስከዛሁ ግን በእሁድ መርሐ ግብረራችን ተጠይቀው ትከክክለኛ ምላሻቻው ያልተነገሩ ጠጥያቄዎች ስላሉ የእነርሱን ትክክለኛ መለሶች ይዘነን የምንቀርብበት ይሆናል::
ሽልማቱ በPDF format ሳይሆን በአካል ወይም በወኪሎቻችሁ አማካኝነት እንደሚሰጥ ለማሳወቅ እንወዳለን::
"መልካም የኮርስ ሳምንት"
ማንኛውንም ሀሳብ ጥቆማና አስተያየታችሁን በ @YeawedMeherte @YeawedMehert በኩል ያድርሱን
🍒ሌላውና #አስደሳቹ ነገር ከእንግዲ ወዲ በዓውደ ምህረው ምንም ዓይነት የሊንክ ጋጋታ እንደማይኖርና ከዕርዳታ ጥሪ ወይም ከቤተ ክረርስቲያናት ምረቃ ጋር የተገናኘ ማስታወቂያ ካልሆነ በቀር በሳምንት ከአንድ በላይ promotion የማንሰራ መሆኑን #በደስታ እንገልጻለን::
📢ዓውደ #ምህረት🎤
የእናንተ
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
📢 @AwediMeherit📢
📢 @AwediMeherit📢
📢📢📢📢📢📢📢📢
እንደሚታወቀው የዓውደ ምህረት እህት ቻናል የነበረው ትምህርተ ሃይማኖት የተባለው ቻናል ከሰኞ #06 -09-2010 ዓ.ም ጀምሮ #የኔታ የተባለ የአብነት ትምህርት ቤት ሆኗል:: በፊት ያስተላልፈው የተበረው መርሐ ግብራት #ማለትም
ሰኞ #ትምህርተ ሃይማኖት
ማክሰኞ #ክ .ሥነምግባር
ረቡዕ #የመ ጥናት
ሀሙስ #ነገረ ማርያም
አርብ #ሥነ ፍጥረት
እሁድ #ባሕረ ሐሳብ የተሰኙት ሲሆኑ ሁሉም መርሐ ግብራት ይዘታቸውን ሳይለቁ በፊት የዓውደ ምህረት የኮርስ መርሐ ግብራት በሚተላለፉበት ውል ጊዜ በሳምንቱ መጨረሻ በዕለተ አርብ በዓውደ ምህረት ከሚተላለፉት ኮርሶች ጋር በመሆን የሚቀጥሉ ይሆናሉ::በዚህም መሠረት #ከፊታችን አርብ ጀምሮ ዘወትር አርብ #አርብ ከምሽቱ 2:30 ጀምረን ኮረርሶቹን ካቆሙበት ክፍል የምንጀምራቸው ይሆናሉ:: በአንድ የመሆናቸው ታላቁ ሚስጢር በትምህርት ይዘታቸውና ዓላማቸው ተመሳሳይነት ስላላቸው ነው::
👉በዚሁ አገጋጣሚ ለቀደምት #የዓውደ ምህረትና #የትምህርተ ሃይማኖት ቻናል ታደዳሚወዎቻችን ሁሉንም ኮርሶች ከአንድ ቦታ የማግኘት ዕድል ስለገጠማችሁ #እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን🙏
#ዘወትር አርብ ከ#2:30 ጀምሮ
#1🎤 ነገረ ድኅነት
#2📢ነገረ ማርያም
#3🎤ነገረ ቅዱሳን
#4📢ሥነ ፍጥረት
#5🎤ትምህርተ ሃይማኖት
#6📢ሥነምግባር (አንድ ክፍል ብቻ ይቀራል)
#7🎤መ ጥናት (ሁለት ክፍል ብቻ ይቀራል )
#8📢ባሕረ ሐሳብ
❤️ ዘወትር ቅዳሜ
🧙♂እንደተለመደው #ምን እንጠይቅልዎ??? የተሰኘው መርሐ ግብራችን ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ የሚቀጥል ይሆናል🙏
❤️ዘወትር እሁድ
በቀድሞ ፕሮግራም አርብ ከተላለፉት ኮርሶች እርሶን የምንጠይቅበትና ልዮ ልዮ የመጻሕፍት ሽልማቶችን የምንሸልምበት ነበር ነገር ግን አዳዲሶች ኮርሶች ስለተጨመሩ ያን ለማድረግ ይከብዳል ሆኖም ስለዚህ ለ ተከታታይ 3ሳምንታት ምንም ዓይነት ከኮርሱ የተወጣጡ ጥያቄዎችን አንጠይቅም ::ይህን አጋጣሚ በመጠቀምም አዳዲሶቹን ኮርሶ በሚገባ አድምጠው ከሦስት ሳምንት በኃላ በምናደርገው ወርሃዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ላይ ተሳትፈው አሸንፈው" #ገድለ ተክለ #ሃይማኖት "እንዲሸለሙ ከወዲሁ ይዘጋጁ እንላለን እናመሰግናለን🙏
👉እስከዛሁ ግን በእሁድ መርሐ ግብረራችን ተጠይቀው ትከክክለኛ ምላሻቻው ያልተነገሩ ጠጥያቄዎች ስላሉ የእነርሱን ትክክለኛ መለሶች ይዘነን የምንቀርብበት ይሆናል::
ሽልማቱ በPDF format ሳይሆን በአካል ወይም በወኪሎቻችሁ አማካኝነት እንደሚሰጥ ለማሳወቅ እንወዳለን::
"መልካም የኮርስ ሳምንት"
ማንኛውንም ሀሳብ ጥቆማና አስተያየታችሁን በ @YeawedMeherte @YeawedMehert በኩል ያድርሱን
🍒ሌላውና #አስደሳቹ ነገር ከእንግዲ ወዲ በዓውደ ምህረው ምንም ዓይነት የሊንክ ጋጋታ እንደማይኖርና ከዕርዳታ ጥሪ ወይም ከቤተ ክረርስቲያናት ምረቃ ጋር የተገናኘ ማስታወቂያ ካልሆነ በቀር በሳምንት ከአንድ በላይ promotion የማንሰራ መሆኑን #በደስታ እንገልጻለን::
📢ዓውደ #ምህረት🎤
የእናንተ
🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
📢 @AwediMeherit📢
📢 @AwediMeherit📢
📢📢📢📢📢📢📢📢
#የዓውደ ምህረት ውድ ታዳሚዎቻችን እንደምን #አመሻችሁልን?🙏
👉#እንደሚታወቀው በዚህ ሳምንት #የመጀመሪየው_ምዕራፍ የማጠቃለያ #የጥያቄና መልስ ውድድር እያደረግን መሆኑ ይታወቃል ::በመሆኑም #ለአንድ የኮርስ ዓይነት ጥያቄ #አንድ
_ቀን በሚል #እሳቤ ከስምንት ኮርሶቻችን ለተወጣጡ ሰምንት ጥያቄዎች #የአንድ ሳምንት የመመለሻ ጊዜ ብቻ #መስጠታችን ይታወቃል ::
ቢሆንም ግን የአንድ ሳምንት ጊዜ በቂ አለመሆኑን እና ተጨማሪ የአንድ ሳምንት ጊዜ ቢሰጥ የሚል ሀሳብ ከእናንተ ከውድ ታዳሚዎቻችን ቀርቦልናል ::ቢሆንም ግን ውድድሩን በቶሎ አጠናቀን በተጠናቀቁ ኮርሶች ፈንታ በቅርቡ አዳዲስ ኮርሶችን ለመጀመር ሀስበን የነበርን ቢሆንም #የውድ_የታዳሚዎቻችንን _የእናንተን_ሀሳብ_በማክበር ተጨማሪ የአንድ ሳምንት የጊዜ ገደብ ሰተናል::በሚቀጥለሁ #ሳምንት የእያንዳንዱን ኮርሶች #ጥያቄዎች_ትክክለኛ_ምላሻቸውን ካሳወቅን በኃላ ከስምንቱ ኮርሶች ከወጡ ጥያቄዎች መካከል 6 ኮርሶችን ከአስር ጥያቄ በላይ በትክክል ለመለሱ ታዳሚዎቻችን
#፩ ተኛ የሚወጣው
👉ከስምንቱ ስምንቱንም የትምህርት ዓይነት ሙሉ በሙሉ ትክክለኛ መልስ የሰጠ
#፪ ተኛ የሚወጣው
👉ከስምንቱ ስድስት የትምህርት ዓይነት አስር አስር ክክለኛ ምላሽ የመለሰ
#፫ ተኛ የሚወጣው
👉ከስምንቱ አራት የትምህርት ዓይነት ሰባት ሰባት ትክክለኛ መልስ የሰጠ
#ለ ፩ ኛ
#የተላለፉ ኮርሶች በሙሉ በሲዲ ተገልብጦ ይበረከትለታል በተጨማሪም #በምርጫው #የአንድ_ቅዱስ_ገድል በስጦታ መልክ ለበረከት ይበረከትለታል::
#ለ ፪ ተኛ
#በምርጫው አንድ የተአምር መጽሐፍ ለበረከት በስጦታ መልክ እናበረክታለን::
#ለ ፫ ተኛ
#በምርጫው አንድ የድርሳን መጻሕፍ ለበረከቱ በስጦታ መልክ እናበረክትለታለን::
👉ከዛሬ ሳምንት ውጪ የሚላኩ ምላሾች እና የኮርስ ዓይነት ያልተጻፈበት ምላሾች ዋጋ እንደማይኖራቸው በትዕትና ለማሳወቅ እንወዳለን::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
👉#እንደሚታወቀው በዚህ ሳምንት #የመጀመሪየው_ምዕራፍ የማጠቃለያ #የጥያቄና መልስ ውድድር እያደረግን መሆኑ ይታወቃል ::በመሆኑም #ለአንድ የኮርስ ዓይነት ጥያቄ #አንድ
_ቀን በሚል #እሳቤ ከስምንት ኮርሶቻችን ለተወጣጡ ሰምንት ጥያቄዎች #የአንድ ሳምንት የመመለሻ ጊዜ ብቻ #መስጠታችን ይታወቃል ::
ቢሆንም ግን የአንድ ሳምንት ጊዜ በቂ አለመሆኑን እና ተጨማሪ የአንድ ሳምንት ጊዜ ቢሰጥ የሚል ሀሳብ ከእናንተ ከውድ ታዳሚዎቻችን ቀርቦልናል ::ቢሆንም ግን ውድድሩን በቶሎ አጠናቀን በተጠናቀቁ ኮርሶች ፈንታ በቅርቡ አዳዲስ ኮርሶችን ለመጀመር ሀስበን የነበርን ቢሆንም #የውድ_የታዳሚዎቻችንን _የእናንተን_ሀሳብ_በማክበር ተጨማሪ የአንድ ሳምንት የጊዜ ገደብ ሰተናል::በሚቀጥለሁ #ሳምንት የእያንዳንዱን ኮርሶች #ጥያቄዎች_ትክክለኛ_ምላሻቸውን ካሳወቅን በኃላ ከስምንቱ ኮርሶች ከወጡ ጥያቄዎች መካከል 6 ኮርሶችን ከአስር ጥያቄ በላይ በትክክል ለመለሱ ታዳሚዎቻችን
#፩ ተኛ የሚወጣው
👉ከስምንቱ ስምንቱንም የትምህርት ዓይነት ሙሉ በሙሉ ትክክለኛ መልስ የሰጠ
#፪ ተኛ የሚወጣው
👉ከስምንቱ ስድስት የትምህርት ዓይነት አስር አስር ክክለኛ ምላሽ የመለሰ
#፫ ተኛ የሚወጣው
👉ከስምንቱ አራት የትምህርት ዓይነት ሰባት ሰባት ትክክለኛ መልስ የሰጠ
#ለ ፩ ኛ
#የተላለፉ ኮርሶች በሙሉ በሲዲ ተገልብጦ ይበረከትለታል በተጨማሪም #በምርጫው #የአንድ_ቅዱስ_ገድል በስጦታ መልክ ለበረከት ይበረከትለታል::
#ለ ፪ ተኛ
#በምርጫው አንድ የተአምር መጽሐፍ ለበረከት በስጦታ መልክ እናበረክታለን::
#ለ ፫ ተኛ
#በምርጫው አንድ የድርሳን መጻሕፍ ለበረከቱ በስጦታ መልክ እናበረክትለታለን::
👉ከዛሬ ሳምንት ውጪ የሚላኩ ምላሾች እና የኮርስ ዓይነት ያልተጻፈበት ምላሾች ዋጋ እንደማይኖራቸው በትዕትና ለማሳወቅ እንወዳለን::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit