Forwarded from ተርቢኖስ ሰብስቤ
ሙስሊም ያረደውን ወይም ሌላ ኢአማኝ (የማያምኑ) ወገኖች ያረዱትን መብላት እጅግ በጣም ጸያፍ ነው። "...“መጨረሻቸው ጥፋት ነው፥ #ሆዳቸው_አምላካቸው ነው፥ ክብራቸው በነውራቸው ነው፥ አሳባቸው ምድራዊ ነው።” ፊል3፥19."እንደ ተባለባቸው አንዳንድ ሆድ አደር ክርስቲያን ነኝ ባዮች ምን ችግር አለው መሐመድ የሚባል በግ የለም ፖስተር ኢዮ ጩፋም የሚሉት ፍየል የለም ስለዚህ እንበላለን ብለው እንደ አይጥና አሳማ ሁሉን የሚያግበሰብሱ ሆድ አምኩ የሆነ ሰዎች አሉ። ይህ ግን ለመንፈሳዊ እድገት ማነቆ በመሆን ለብዙ ችግር ያጋልጣል ።
ለምሳሌ ጥቂቶቹን እንመልከት ።
1) የቅዱሳት መጻሕፍትን ትዕዛዝ ያስጥሳል
2)አጋንንት ሰውችን መቁራኘት እንዲችሉ ምክንያት ሆኖ በሰይጣን ለመለከፍና የክፉ መንፈስ ማደሪያ ለመሆን ያጋልጣል።
3)ከማያምኑ ሰዎች ከመናፍቃን ጋር በእምነት ጭምር ወይም በክህደታቸው ጭምር ተባባሪዎች እንድንሆን ያደርጋል።
4) ለሌሎች ወንድሞች ማሰናከያ ያደርገናል"አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን? በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው።1ቆሮ 8÷10-11
5)ፍቅረ እግዚአብሔር አሳጥቶ የአስመሳይነት የሐሰት ፍቅረ ቢጽን(የጓደኛ ፍቅር) በማስረጽ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት ይለያል ለምሳሌ ተፈጻሚተ ሰማዕት አርዮስ ከክህደቶ አይመለስምና አውግዤዋለው ዳግመኛ የተመለሰ መስሎህ ወደ ቤተክርስቲያን አንድነት እንዳትመልሰው ብሎ ለተማሪው ለአኪላስ አስጠንቅቆት አርፎ ነበር አኪላስ ግን ከአርዮስ ጋር አብረው በአንድ ሥፍት ስላደጉ የጓደኛ ፍቅር አገብሮት ከውግዘቱ ፈታው ከቤተክርስቲያንም አንድነት ቀላቀለው በዚህም ስራው የመምህሩን ትዕዛዝ በመተላለፉ አኪላስ ተቀስፎ ሊሞት ችሏል የአርዮስም መፈታት ሐሰት ሆኗል።(አቡነ ጎርጎርያስ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ)
#ነገር ግን ይህ እውቀት በሁሉ ዘንድ አይገኝም፤ አንዳንዶች ግን ጣዖትን እስከ አሁን ድረስ ስለ ለመዱ፦ ለጣዖት የተሠዋ ነው ብለው ይበላሉና ሕሊናቸው ደካማ ስለ ሆነ ይረክሳል። መብል ግን ወደ እግዚአብሔር አያቀርበንም፤ ባንበላም ምንም አይጎድለንም ብንበላም ምንም አይተርፈንም። ዳሩ ግን ይህ መብታችሁ ለደካሞች ዕንቅፋት እንዳይሆንባቸው ተጠንቀቁ። አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው። እንዲህም ወንድሞችን እየበደላችሁ ደካማም የሆነውን ሕሊናቸውን እያቆሰላችሁ ክርስቶስን ትበድላላችሁ። ስለዚህም መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ፥ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘላለም ከቶ ሥጋ አልበላም። 1ቆሮ 8÷7-13
#እንግዲህ ምን እላለሁ? ለጣዖት የተሠዋ ምናምን ነው እላለሁን? ወይስ ጣዖት ምናምን እንዲሆን እላለሁን?አይደለም፤ ነገር ግን አሕዛብ የሚሠዉት ለአጋንንት እንዲሆን እንጂ ለእግዚአብሔር እንዳይሠዉ እላለሁ፤ ከአጋንንትም ጋር ማኅበረተኞች እንድትሆኑ አልወድም። የጌታን ጽዋና የአጋንንትን ጽዋ ልትጠጡ አትችሉም፤ ከጌታ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ ልትካፈሉ አትችሉም። ወይስ ጌታን እናስቀናውን? እኛስ ከእርሱ ይልቅ እንበረታለንን?
#ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም። #1ቆሮ10÷19-23
#ማሳሰቢያ :- ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸው እንዲያውም እራሳቸው ሕጎች ናቸው። ቅዱሳን ግን ከዚህ በተለየ መልኩ ከመናፍቃን ቀርበው ባርከው ሊመገቡ ይችላሉ ይህም ለጥቅም ነው።
በአንድ የጾም ወቅት አንድ አባት ወደ አንድ ልጅ ወዳላቸው ሁለት ባልናሚስት ወደ ሆኑ ሰዎች ቤት ይሄዳሉ ሰዎች መናፍቃን ነበሩና በግ አርደው አወራርደው ሲበሉ ደረሱ ሰዎቹም አባ ይግቡ አብረውንብ ይብሉ አሏቸው አባም እሺ ብለው ሳያንገራግሩ ወደ ቤታቸው ገብተው መስቀላቸውን አውጥተው ባርከው አብረው በጉን በልተው ወጡ :: ከቤቱ ሲወጡም ተመሰገን አምላኬ በአንድ በግ ሦስት በግ አገኘው አሉ ይባላል።
መብል መጠጥ ሰውን ያፋቅራል ቅዱስ ይህን ስለሚገባቸውና በመንፈሳዊ እድገት የበቁ በመሆናቸው እንኳን የማያምኑ ሰዎች ያረዱት ሥጋ ቀርቶ መርዝና ገዳይ ነገር እንኳ ቢበሉና ቢጠጡ የሚጎዳቸው አንዳች የለም ስለዚህ እምነታቸው ከፍ ያለ ቅዱሳን ሰዎችና አባቶች ከነእገሌ ጋር በሉ ተብሉ ብናነብና ብንሰማ ልንደናገርና ግራ ሊገባን አይገባም ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸውና እኛ ግን እንደ ልካችን እንደ ድካማችን አንጻር ለጣዖት ከተሰዋው ባንበላ የተመረጠ ነው::
“ #ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ። ጤና ይስጣችሁ።” #ሐዋ 15፥28-29
..........ይቆየን.........
#የእግዚአብሔር_ቸርነት_የድንግል_ማርያም_አማላጅነት_የቅዱሳኑ ሁሉ ጸሎት አይለየን! አሜን🙏
@YEAWEDIMERITE
ኃ/ማርያም አ.አ ኢትዮጵያ
ሕዳር 06/12013ዓ.ም
#ዓውደ_ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ለምሳሌ ጥቂቶቹን እንመልከት ።
1) የቅዱሳት መጻሕፍትን ትዕዛዝ ያስጥሳል
2)አጋንንት ሰውችን መቁራኘት እንዲችሉ ምክንያት ሆኖ በሰይጣን ለመለከፍና የክፉ መንፈስ ማደሪያ ለመሆን ያጋልጣል።
3)ከማያምኑ ሰዎች ከመናፍቃን ጋር በእምነት ጭምር ወይም በክህደታቸው ጭምር ተባባሪዎች እንድንሆን ያደርጋል።
4) ለሌሎች ወንድሞች ማሰናከያ ያደርገናል"አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን? በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው።1ቆሮ 8÷10-11
5)ፍቅረ እግዚአብሔር አሳጥቶ የአስመሳይነት የሐሰት ፍቅረ ቢጽን(የጓደኛ ፍቅር) በማስረጽ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት ይለያል ለምሳሌ ተፈጻሚተ ሰማዕት አርዮስ ከክህደቶ አይመለስምና አውግዤዋለው ዳግመኛ የተመለሰ መስሎህ ወደ ቤተክርስቲያን አንድነት እንዳትመልሰው ብሎ ለተማሪው ለአኪላስ አስጠንቅቆት አርፎ ነበር አኪላስ ግን ከአርዮስ ጋር አብረው በአንድ ሥፍት ስላደጉ የጓደኛ ፍቅር አገብሮት ከውግዘቱ ፈታው ከቤተክርስቲያንም አንድነት ቀላቀለው በዚህም ስራው የመምህሩን ትዕዛዝ በመተላለፉ አኪላስ ተቀስፎ ሊሞት ችሏል የአርዮስም መፈታት ሐሰት ሆኗል።(አቡነ ጎርጎርያስ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ)
#ነገር ግን ይህ እውቀት በሁሉ ዘንድ አይገኝም፤ አንዳንዶች ግን ጣዖትን እስከ አሁን ድረስ ስለ ለመዱ፦ ለጣዖት የተሠዋ ነው ብለው ይበላሉና ሕሊናቸው ደካማ ስለ ሆነ ይረክሳል። መብል ግን ወደ እግዚአብሔር አያቀርበንም፤ ባንበላም ምንም አይጎድለንም ብንበላም ምንም አይተርፈንም። ዳሩ ግን ይህ መብታችሁ ለደካሞች ዕንቅፋት እንዳይሆንባቸው ተጠንቀቁ። አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው። እንዲህም ወንድሞችን እየበደላችሁ ደካማም የሆነውን ሕሊናቸውን እያቆሰላችሁ ክርስቶስን ትበድላላችሁ። ስለዚህም መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ፥ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘላለም ከቶ ሥጋ አልበላም። 1ቆሮ 8÷7-13
#እንግዲህ ምን እላለሁ? ለጣዖት የተሠዋ ምናምን ነው እላለሁን? ወይስ ጣዖት ምናምን እንዲሆን እላለሁን?አይደለም፤ ነገር ግን አሕዛብ የሚሠዉት ለአጋንንት እንዲሆን እንጂ ለእግዚአብሔር እንዳይሠዉ እላለሁ፤ ከአጋንንትም ጋር ማኅበረተኞች እንድትሆኑ አልወድም። የጌታን ጽዋና የአጋንንትን ጽዋ ልትጠጡ አትችሉም፤ ከጌታ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ ልትካፈሉ አትችሉም። ወይስ ጌታን እናስቀናውን? እኛስ ከእርሱ ይልቅ እንበረታለንን?
#ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም። #1ቆሮ10÷19-23
#ማሳሰቢያ :- ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸው እንዲያውም እራሳቸው ሕጎች ናቸው። ቅዱሳን ግን ከዚህ በተለየ መልኩ ከመናፍቃን ቀርበው ባርከው ሊመገቡ ይችላሉ ይህም ለጥቅም ነው።
በአንድ የጾም ወቅት አንድ አባት ወደ አንድ ልጅ ወዳላቸው ሁለት ባልናሚስት ወደ ሆኑ ሰዎች ቤት ይሄዳሉ ሰዎች መናፍቃን ነበሩና በግ አርደው አወራርደው ሲበሉ ደረሱ ሰዎቹም አባ ይግቡ አብረውንብ ይብሉ አሏቸው አባም እሺ ብለው ሳያንገራግሩ ወደ ቤታቸው ገብተው መስቀላቸውን አውጥተው ባርከው አብረው በጉን በልተው ወጡ :: ከቤቱ ሲወጡም ተመሰገን አምላኬ በአንድ በግ ሦስት በግ አገኘው አሉ ይባላል።
መብል መጠጥ ሰውን ያፋቅራል ቅዱስ ይህን ስለሚገባቸውና በመንፈሳዊ እድገት የበቁ በመሆናቸው እንኳን የማያምኑ ሰዎች ያረዱት ሥጋ ቀርቶ መርዝና ገዳይ ነገር እንኳ ቢበሉና ቢጠጡ የሚጎዳቸው አንዳች የለም ስለዚህ እምነታቸው ከፍ ያለ ቅዱሳን ሰዎችና አባቶች ከነእገሌ ጋር በሉ ተብሉ ብናነብና ብንሰማ ልንደናገርና ግራ ሊገባን አይገባም ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸውና እኛ ግን እንደ ልካችን እንደ ድካማችን አንጻር ለጣዖት ከተሰዋው ባንበላ የተመረጠ ነው::
“ #ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ። ጤና ይስጣችሁ።” #ሐዋ 15፥28-29
..........ይቆየን.........
#የእግዚአብሔር_ቸርነት_የድንግል_ማርያም_አማላጅነት_የቅዱሳኑ ሁሉ ጸሎት አይለየን! አሜን🙏
@YEAWEDIMERITE
ኃ/ማርያም አ.አ ኢትዮጵያ
ሕዳር 06/12013ዓ.ም
#ዓውደ_ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit