ቃል ኪዳን ማለት #ውል #ስምምነት #መዕላ ማለት ነው
ሰው የሚምለው የሚዋዋለው ስምምነት የሚፈጥረው ከመረጠው ከወዳጁ ጋር ነው እንጂ ከወጪ ወራጁ #ከመንገደኛው #ሁሉ ጋር አይደለም::ልክ እንዲሁ #እግዚአብሔር አምላክም ቃል ኪዳን የሚገባው #ለመረጣቸው ሰዎች ብቻ ነው::
"#ከመረጥሁት ጋር #ቃል ኪዳኔን #አደረግሁ፥ " ብሎ እደተናገረ #መዝ 88÷3
ስለዚህ ቃል ኪዳን የተገባው ለሁሉ አይደለም ጸድቃን ቅዱሳን ቢመረጡ ከእራሳቸው ይልቅ ክርስቶስን ሰብከው ነው ::እንደ ዘመናችን አጥማቂ ነኝ ባዮች በክርስቶስ ዓውደ ምህረት ላይ ቆመው እራሳቸውን የሚሰብኩ መቁጠሪያና ሲዲ ቸብችበው አይደለም::
አጋንንት ያለ ጾምና ጸሎት በመቁጠሪያ እና በስልክ አይወጣም ዛሬ ዛሬ በስልክ አጋንንትን እናስለቅቃለን የሚሉ አሉ:: አጋንንትም ያወጣ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም
"፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።"
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 21)
"የተጠሩ ብዙዎች የተመረጡ #ጥቂቶች " "፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።" (የማቴዎስ ወንጌል 22: 14) እንደተባለ የተመረጡት ቃል ኪዳን ያላቸው ከንቱ ውዳሴን የሚጠየፉት ጽላት የተቀረጸላቸው ቤተ ክርስቲያን የታነጸላቸው ገድልና ተአምር የተጻፈላቸው የጥንቶቹ እነ አቡነ #ተክለ ሃይማኖት ናቸው
የክርስቶስ ማለያ ለብሰው ለዲያቢሎስ #የሚጫወቱ አሳዊያን(አሰተኞች )በዝተዋልና በእጁጉ እንጠንቀቅ መልክታችን ነው:: "፤ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24: 5)
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ..... #ይቆየን 🙏
ሰው የሚምለው የሚዋዋለው ስምምነት የሚፈጥረው ከመረጠው ከወዳጁ ጋር ነው እንጂ ከወጪ ወራጁ #ከመንገደኛው #ሁሉ ጋር አይደለም::ልክ እንዲሁ #እግዚአብሔር አምላክም ቃል ኪዳን የሚገባው #ለመረጣቸው ሰዎች ብቻ ነው::
"#ከመረጥሁት ጋር #ቃል ኪዳኔን #አደረግሁ፥ " ብሎ እደተናገረ #መዝ 88÷3
ስለዚህ ቃል ኪዳን የተገባው ለሁሉ አይደለም ጸድቃን ቅዱሳን ቢመረጡ ከእራሳቸው ይልቅ ክርስቶስን ሰብከው ነው ::እንደ ዘመናችን አጥማቂ ነኝ ባዮች በክርስቶስ ዓውደ ምህረት ላይ ቆመው እራሳቸውን የሚሰብኩ መቁጠሪያና ሲዲ ቸብችበው አይደለም::
አጋንንት ያለ ጾምና ጸሎት በመቁጠሪያ እና በስልክ አይወጣም ዛሬ ዛሬ በስልክ አጋንንትን እናስለቅቃለን የሚሉ አሉ:: አጋንንትም ያወጣ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም
"፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።"
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 21)
"የተጠሩ ብዙዎች የተመረጡ #ጥቂቶች " "፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።" (የማቴዎስ ወንጌል 22: 14) እንደተባለ የተመረጡት ቃል ኪዳን ያላቸው ከንቱ ውዳሴን የሚጠየፉት ጽላት የተቀረጸላቸው ቤተ ክርስቲያን የታነጸላቸው ገድልና ተአምር የተጻፈላቸው የጥንቶቹ እነ አቡነ #ተክለ ሃይማኖት ናቸው
የክርስቶስ ማለያ ለብሰው ለዲያቢሎስ #የሚጫወቱ አሳዊያን(አሰተኞች )በዝተዋልና በእጁጉ እንጠንቀቅ መልክታችን ነው:: "፤ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24: 5)
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ..... #ይቆየን 🙏
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ባለፈው ዓመት በምን እንጠይቅልዎ አምድ ከተጠየቁ እና በወንድማችን #ተርቢኖስ_ሰብስቤ የተመለሰ ብለሽ ጻፊበት። የሀሳብ እና የፊደል ምናምን መፋለስ ካለው አስተካክዪው። አውደ ምህረት ላይ ሚፖሰት ነው።
#ጥያቄ
ሰላም ለናንተ ይሁን ውድ እህት ወንድሞቸ ፍጹም በወደደና ናሰባሰበን በልዑል እግዚአብሔር ሰላም እንዴት አደራችሁ
በእውነት ለሁላችሁም ጸጋውን ያብዛላችሁ ሰማያዊ ዋጋን ይክፈልልን እኛም የሰማነውን 30 60 100 ያማረ ፍሬ አፍርተን ቃሉን እንድንማር እግዚአብሔር ይርዳን ጥያቄ ነበረኝ ጸጋው የበዛላችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች አብራሩልኝ።
ቃልኪዳን ማለት ምን ማለት ነው⁉️ ለምሳሌ ለጻድቃንና ለሰማዕታት የኢየሱስ ክርስቶስ የሰጣቸው ቃል ኪዳን አለ ለምሳሌ እነ ቅድስት አርሴማ ተክለ ሃይማኖት ቅዱስ ጊዮርጊስ ለነዚህና ለመሳሰሉት ቃል ኪዳን ገብቶላቸዋል። ሁላችንም እናውቃለን ነገር ግን ምንድነው
ለመምህር ግርማና ላባ ዮሐንስ እግዚአብሔር ቃልኪዳን ሰቷቸው ነው ወይስ እግዚአብሔር ጸጋውን አድሏቸው ነው⁉️ ብዙ ሰወች እግዚአብሔር ቃል ኪዳን ስለሰጣቸው ነው ይሉናል ለነዚህ አይነት ሰወች ምን መልስ መስጠት እዳለብን ብታብራሩልን?
#መልስ
ቃል ኪዳን ማለት #ውል #ስምምነት #መዕላ ማለት ነው።
ሰው የሚምለው የሚዋዋለው ስምምነት የሚፈጥረው ከመረጠው ከወዳጁ ጋር ነው እንጂ ከወጪ ወራጁ #ከመንገደኛው #ሁሉ ጋር አይደለም::ልክ እንዲሁ #እግዚአብሔር አምላክም ቃል ኪዳን የሚገባው #ለመረጣቸው ሰዎች ብቻ ነው::
"#ከመረጥሁት ጋር #ቃል ኪዳኔን #አደረግሁ፥ " ብሎ እደተናገረ #መዝ 88÷3
ስለዚህ ቃል ኪዳን የተገባው ለሁሉ አይደለም ጸድቃን ቅዱሳን ቢመረጡ ከእራሳቸው ይልቅ ክርስቶስን ሰብከው ነው ::እንደ ዘመናችን አጥማቂ ነኝ ባዮች በክርስቶስ ዓውደ ምህረት ላይ ቆመው እራሳቸውን የሚሰብኩ መቁጠሪያና ሲዲ ቸብችበው አይደለም::
አጋንንት ያለ ጾምና ጸሎት በመቁጠሪያ እና በስልክ አይወጣም ዛሬ ዛሬ በስልክ አጋንንትን እናስለቅቃለን የሚሉ አሉ:: አጋንንትም ያወጣ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም
"፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።"
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 21)
"የተጠሩ ብዙዎች የተመረጡ #ጥቂቶች " "፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።" (የማቴዎስ ወንጌል 22: 14) እንደተባለ የተመረጡት ቃል ኪዳን ያላቸው ከንቱ ውዳሴን የሚጠየፉት ጽላት የተቀረጸላቸው ቤተ ክርስቲያን የታነጸላቸው ገድልና ተአምር የተጻፈላቸው የጥንቶቹ እነ አቡነ #ተክለ ሃይማኖት ናቸው
የክርስቶስ ማለያ ለብሰው ለዲያቢሎስ #የሚጫወቱ አሳዊያን(አሰተኞች )በዝተዋልና በእጁጉ እንጠንቀቅ መልክታችን ነው:: "፤ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24: 5)
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ..... #ይቆየን 🙏
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ባለፈው ዓመት በምን እንጠይቅልዎ አምድ ከተጠየቁ እና በወንድማችን #ተርቢኖስ_ሰብስቤ የተመለሰ ብለሽ ጻፊበት። የሀሳብ እና የፊደል ምናምን መፋለስ ካለው አስተካክዪው። አውደ ምህረት ላይ ሚፖሰት ነው።
#ጥያቄ
ሰላም ለናንተ ይሁን ውድ እህት ወንድሞቸ ፍጹም በወደደና ናሰባሰበን በልዑል እግዚአብሔር ሰላም እንዴት አደራችሁ
በእውነት ለሁላችሁም ጸጋውን ያብዛላችሁ ሰማያዊ ዋጋን ይክፈልልን እኛም የሰማነውን 30 60 100 ያማረ ፍሬ አፍርተን ቃሉን እንድንማር እግዚአብሔር ይርዳን ጥያቄ ነበረኝ ጸጋው የበዛላችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች አብራሩልኝ።
ቃልኪዳን ማለት ምን ማለት ነው⁉️ ለምሳሌ ለጻድቃንና ለሰማዕታት የኢየሱስ ክርስቶስ የሰጣቸው ቃል ኪዳን አለ ለምሳሌ እነ ቅድስት አርሴማ ተክለ ሃይማኖት ቅዱስ ጊዮርጊስ ለነዚህና ለመሳሰሉት ቃል ኪዳን ገብቶላቸዋል። ሁላችንም እናውቃለን ነገር ግን ምንድነው
ለመምህር ግርማና ላባ ዮሐንስ እግዚአብሔር ቃልኪዳን ሰቷቸው ነው ወይስ እግዚአብሔር ጸጋውን አድሏቸው ነው⁉️ ብዙ ሰወች እግዚአብሔር ቃል ኪዳን ስለሰጣቸው ነው ይሉናል ለነዚህ አይነት ሰወች ምን መልስ መስጠት እዳለብን ብታብራሩልን?
#መልስ
ቃል ኪዳን ማለት #ውል #ስምምነት #መዕላ ማለት ነው።
ሰው የሚምለው የሚዋዋለው ስምምነት የሚፈጥረው ከመረጠው ከወዳጁ ጋር ነው እንጂ ከወጪ ወራጁ #ከመንገደኛው #ሁሉ ጋር አይደለም::ልክ እንዲሁ #እግዚአብሔር አምላክም ቃል ኪዳን የሚገባው #ለመረጣቸው ሰዎች ብቻ ነው::
"#ከመረጥሁት ጋር #ቃል ኪዳኔን #አደረግሁ፥ " ብሎ እደተናገረ #መዝ 88÷3
ስለዚህ ቃል ኪዳን የተገባው ለሁሉ አይደለም ጸድቃን ቅዱሳን ቢመረጡ ከእራሳቸው ይልቅ ክርስቶስን ሰብከው ነው ::እንደ ዘመናችን አጥማቂ ነኝ ባዮች በክርስቶስ ዓውደ ምህረት ላይ ቆመው እራሳቸውን የሚሰብኩ መቁጠሪያና ሲዲ ቸብችበው አይደለም::
አጋንንት ያለ ጾምና ጸሎት በመቁጠሪያ እና በስልክ አይወጣም ዛሬ ዛሬ በስልክ አጋንንትን እናስለቅቃለን የሚሉ አሉ:: አጋንንትም ያወጣ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም
"፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።"
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 21)
"የተጠሩ ብዙዎች የተመረጡ #ጥቂቶች " "፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።" (የማቴዎስ ወንጌል 22: 14) እንደተባለ የተመረጡት ቃል ኪዳን ያላቸው ከንቱ ውዳሴን የሚጠየፉት ጽላት የተቀረጸላቸው ቤተ ክርስቲያን የታነጸላቸው ገድልና ተአምር የተጻፈላቸው የጥንቶቹ እነ አቡነ #ተክለ ሃይማኖት ናቸው
የክርስቶስ ማለያ ለብሰው ለዲያቢሎስ #የሚጫወቱ አሳዊያን(አሰተኞች )በዝተዋልና በእጁጉ እንጠንቀቅ መልክታችን ነው:: "፤ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24: 5)
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ..... #ይቆየን 🙏
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ከዚህ ቀደም በምን እንጠይቅልዎ አምዳችን ከተጠየቁ ጥያቄዎች በወንድማችን #ተርቢኖስ_ሰብስቤ የተመለሱትን መልሶች ይዘን ቀርበናል።
#ጥያቄ
መምህር አንድ ጥያቄ ነበረኝ
መኖክሳት የሚለብሱት ብጫ ልብስ የምን ምሳሌ ነው
ወይም ብጫ ልብስ ለምን ይለብሳሉ?
#መልስ
በቅድሚያ ስለ ጥያቄዎት #እናመሰግናለን🙏
መነኮሳት ቢጫ ልብስ የሚለብሱበት ምክንያት ቢጫ ብርሃናዊ ነው አንተም እንደተናገርከው ብርሃናዊ አምላክ ነክ ሲሉ ነው "፤ ደግሞም ኢየሱስ፦ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8: 12)
#አንድም ጻድቃን በአባታቸው መንግስት እንደ ፀሐይ ያበራሉ ተብሎ እንደተጻፈው በአባታችን ቤት እንደ ፀሐይ እናበራለን ሲሉ ቢጫ ልብስን ይለብሳሉ "፤ በዚያን ጊዜ ጻድቃን በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ይበራሉ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 13: 43)
በሌላ መልኩ ቢጫ የብሩህነት የተስፋ ምልክት እንደሆነ ብሩህ የሆነች መንግስትህት ታወርሰን ዘንድ ተስፋ አለን ሲሉ ይለብሱታል
"፤ በጸሎታችን ጊዜ ስለ እናንተ ስናሳስብ፥ የእምነታችሁን ስራ የፍቅራችሁንም ድካም በጌታችንም በኢየሱስ ክርስቶስ ያለውን #የተስፋችሁን መጽናት በአምላካችንና በአባታችን ፊት ሳናቋርጥ እያሰብን፥ እግዚአብሔርን ሁል ጊዜ በሁላችሁ ምክንያት እናመሰግናለን፤"
(1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 1: 2-3)
#ጥያቄ
ሰላም ለናንተ ይሁን ውድ እህት ወንድሞቸ ፍጹም በወደደና ናሰባሰበን በልዑል እግዚአብሔር ሰላም እንዴት አደራችሁ
በእውነት ለሁላችሁም ጸጋውን ያብዛላችሁ ሰማያዊ ዋጋን ይክፈልልን እኛም የሰማነውን 30 60 100 ያማረ ፍሬ አፍርተን ቃሉን እንድንማር እግዚአብሔር ይርዳን። ጥያቄ ነበረኝ ጸጋው የበዛላችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች አብራሩልኝ
1.ቃልኪዳን ማለት ምን ማለት ነው⁉️ ለምሳሌ ለጻድቃንና ለሰማዕታት የኢየሱስ ክርስቶስ የሰጣቸው ቃል ኪዳን አለ ለምሳሌ እነ ቅድስት አርሴማ ተክለ ሃይማኖት ቅዱስ ጊዮርጊስ ለነዚህና ለመሳሰሉት ቃል ኪዳን ገብቶላቸዋል። ሁላችንም እናውቃለን ነገር ግን ምንድነው
ለመምህር ግርማና ላባ ዮሐንስ እግዚአብሔር ቃልኪዳን ሰቷቸው ነው ወይስ እግዚአብሔር ጸጋውን አድሏቸው ነው⁉️ ብዙ ሰወች እግዚአብሔር ቃል ኪዳን ስለሰጣቸው ነው ይሉናል ለነዚህ አይነት ሰወች ምን መልስ መስጠት እዳለብን ብታብራሩልን?
#መልስ
ቃል ኪዳን ማለት #ውል #ስምምነት #መዕላ ማለት ነው
ሰው የሚምለው የሚዋዋለው ስምምነት የሚፈጥረው ከመረጠው ከወዳጁ ጋር ነው እንጂ ከወጪ ወራጁ #ከመንገደኛው #ሁሉ ጋር አይደለም::ልክ እንዲሁ #እግዚአብሔር አምላክም ቃል ኪዳን የሚገባው #ለመረጣቸው ሰዎች ብቻ ነው::
"#ከመረጥሁት ጋር #ቃል ኪዳኔን #አደረግሁ፥ " ብሎ እደተናገረ #መዝ 88÷3
ስለዚህ ቃል ኪዳን የተገባው ለሁሉ አይደለም ጸድቃን ቅዱሳን ቢመረጡ ከእራሳቸው ይልቅ ክርስቶስን ሰብከው ነው ::እንደ ዘመናችን አጥማቂ ነኝ ባዮች በክርስቶስ ዓውደ ምህረት ላይ ቆመው እራሳቸውን የሚሰብኩ መቁጠሪያና ሲዲ ቸብችበው አይደለም::
አጋንንት ያለ ጾምና ጸሎት በመቁጠሪያ እና በስልክ አይወጣም ዛሬ ዛሬ በስልክ አጋንንትን እናስለቅቃለን የሚሉ አሉ:: አጋንንትም ያወጣ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም
"፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።"
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 21)
"የተጠሩ ብዙዎች የተመረጡ #ጥቂቶች " "፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።" (የማቴዎስ ወንጌል 22: 14) እንደተባለ የተመረጡት ቃል ኪዳን ያላቸው ከንቱ ውዳሴን የሚጠየፉት ጽላት የተቀረጸላቸው ቤተ ክርስቲያን የታነጸላቸው ገድልና ተአምር የተጻፈላቸው የጥንቶቹ እነ አቡነ #ተክለ ሃይማኖት ናቸው
የክርስቶስ ማለያ ለብሰው ለዲያቢሎስ #የሚጫወቱ አሳዊያን(አሰተኞች )በዝተዋልና በእጁጉ እንጠንቀቅ መልክታችን ነው:: "፤ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24: 5)
"፤ በዚያ ቀን ብዙዎች። ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል። የዚያን ጊዜም። ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 7: 22)
ለመጨመር ያህል ቅዱሳን ቃልኪዳንን የሚቀበሉት በከበረ ዕረፍታቸው ነው።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ..... #ይቆየን 🙏
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ከዚህ ቀደም በምን እንጠይቅልዎ አምዳችን ከተጠየቁ ጥያቄዎች በወንድማችን #ተርቢኖስ_ሰብስቤ የተመለሱትን መልሶች ይዘን ቀርበናል።
#ጥያቄ
መምህር አንድ ጥያቄ ነበረኝ
መኖክሳት የሚለብሱት ብጫ ልብስ የምን ምሳሌ ነው
ወይም ብጫ ልብስ ለምን ይለብሳሉ?
#መልስ
በቅድሚያ ስለ ጥያቄዎት #እናመሰግናለን🙏
መነኮሳት ቢጫ ልብስ የሚለብሱበት ምክንያት ቢጫ ብርሃናዊ ነው አንተም እንደተናገርከው ብርሃናዊ አምላክ ነክ ሲሉ ነው "፤ ደግሞም ኢየሱስ፦ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8: 12)
#አንድም ጻድቃን በአባታቸው መንግስት እንደ ፀሐይ ያበራሉ ተብሎ እንደተጻፈው በአባታችን ቤት እንደ ፀሐይ እናበራለን ሲሉ ቢጫ ልብስን ይለብሳሉ "፤ በዚያን ጊዜ ጻድቃን በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ይበራሉ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 13: 43)
በሌላ መልኩ ቢጫ የብሩህነት የተስፋ ምልክት እንደሆነ ብሩህ የሆነች መንግስትህት ታወርሰን ዘንድ ተስፋ አለን ሲሉ ይለብሱታል
"፤ በጸሎታችን ጊዜ ስለ እናንተ ስናሳስብ፥ የእምነታችሁን ስራ የፍቅራችሁንም ድካም በጌታችንም በኢየሱስ ክርስቶስ ያለውን #የተስፋችሁን መጽናት በአምላካችንና በአባታችን ፊት ሳናቋርጥ እያሰብን፥ እግዚአብሔርን ሁል ጊዜ በሁላችሁ ምክንያት እናመሰግናለን፤"
(1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 1: 2-3)
#ጥያቄ
ሰላም ለናንተ ይሁን ውድ እህት ወንድሞቸ ፍጹም በወደደና ናሰባሰበን በልዑል እግዚአብሔር ሰላም እንዴት አደራችሁ
በእውነት ለሁላችሁም ጸጋውን ያብዛላችሁ ሰማያዊ ዋጋን ይክፈልልን እኛም የሰማነውን 30 60 100 ያማረ ፍሬ አፍርተን ቃሉን እንድንማር እግዚአብሔር ይርዳን። ጥያቄ ነበረኝ ጸጋው የበዛላችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች አብራሩልኝ
1.ቃልኪዳን ማለት ምን ማለት ነው⁉️ ለምሳሌ ለጻድቃንና ለሰማዕታት የኢየሱስ ክርስቶስ የሰጣቸው ቃል ኪዳን አለ ለምሳሌ እነ ቅድስት አርሴማ ተክለ ሃይማኖት ቅዱስ ጊዮርጊስ ለነዚህና ለመሳሰሉት ቃል ኪዳን ገብቶላቸዋል። ሁላችንም እናውቃለን ነገር ግን ምንድነው
ለመምህር ግርማና ላባ ዮሐንስ እግዚአብሔር ቃልኪዳን ሰቷቸው ነው ወይስ እግዚአብሔር ጸጋውን አድሏቸው ነው⁉️ ብዙ ሰወች እግዚአብሔር ቃል ኪዳን ስለሰጣቸው ነው ይሉናል ለነዚህ አይነት ሰወች ምን መልስ መስጠት እዳለብን ብታብራሩልን?
#መልስ
ቃል ኪዳን ማለት #ውል #ስምምነት #መዕላ ማለት ነው
ሰው የሚምለው የሚዋዋለው ስምምነት የሚፈጥረው ከመረጠው ከወዳጁ ጋር ነው እንጂ ከወጪ ወራጁ #ከመንገደኛው #ሁሉ ጋር አይደለም::ልክ እንዲሁ #እግዚአብሔር አምላክም ቃል ኪዳን የሚገባው #ለመረጣቸው ሰዎች ብቻ ነው::
"#ከመረጥሁት ጋር #ቃል ኪዳኔን #አደረግሁ፥ " ብሎ እደተናገረ #መዝ 88÷3
ስለዚህ ቃል ኪዳን የተገባው ለሁሉ አይደለም ጸድቃን ቅዱሳን ቢመረጡ ከእራሳቸው ይልቅ ክርስቶስን ሰብከው ነው ::እንደ ዘመናችን አጥማቂ ነኝ ባዮች በክርስቶስ ዓውደ ምህረት ላይ ቆመው እራሳቸውን የሚሰብኩ መቁጠሪያና ሲዲ ቸብችበው አይደለም::
አጋንንት ያለ ጾምና ጸሎት በመቁጠሪያ እና በስልክ አይወጣም ዛሬ ዛሬ በስልክ አጋንንትን እናስለቅቃለን የሚሉ አሉ:: አጋንንትም ያወጣ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም
"፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።"
(የማቴዎስ ወንጌል 17: 21)
"የተጠሩ ብዙዎች የተመረጡ #ጥቂቶች " "፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።" (የማቴዎስ ወንጌል 22: 14) እንደተባለ የተመረጡት ቃል ኪዳን ያላቸው ከንቱ ውዳሴን የሚጠየፉት ጽላት የተቀረጸላቸው ቤተ ክርስቲያን የታነጸላቸው ገድልና ተአምር የተጻፈላቸው የጥንቶቹ እነ አቡነ #ተክለ ሃይማኖት ናቸው
የክርስቶስ ማለያ ለብሰው ለዲያቢሎስ #የሚጫወቱ አሳዊያን(አሰተኞች )በዝተዋልና በእጁጉ እንጠንቀቅ መልክታችን ነው:: "፤ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24: 5)
"፤ በዚያ ቀን ብዙዎች። ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል። የዚያን ጊዜም። ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 7: 22)
ለመጨመር ያህል ቅዱሳን ቃልኪዳንን የሚቀበሉት በከበረ ዕረፍታቸው ነው።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ..... #ይቆየን 🙏
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit