Forwarded from ተርቢኖስ ሰብስቤ
ሙስሊም ያረደውን ወይም ሌላ ኢአማኝ (የማያምኑ) ወገኖች ያረዱትን መብላት እጅግ በጣም ጸያፍ ነው። "...“መጨረሻቸው ጥፋት ነው፥ #ሆዳቸው_አምላካቸው ነው፥ ክብራቸው በነውራቸው ነው፥ አሳባቸው ምድራዊ ነው።” ፊል3፥19."እንደ ተባለባቸው አንዳንድ ሆድ አደር ክርስቲያን ነኝ ባዮች ምን ችግር አለው መሐመድ የሚባል በግ የለም ፖስተር ኢዮ ጩፋም የሚሉት ፍየል የለም ስለዚህ እንበላለን ብለው እንደ አይጥና አሳማ ሁሉን የሚያግበሰብሱ ሆድ አምኩ የሆነ ሰዎች አሉ። ይህ ግን ለመንፈሳዊ እድገት ማነቆ በመሆን ለብዙ ችግር ያጋልጣል ።
ለምሳሌ ጥቂቶቹን እንመልከት ።
1) የቅዱሳት መጻሕፍትን ትዕዛዝ ያስጥሳል
2)አጋንንት ሰውችን መቁራኘት እንዲችሉ ምክንያት ሆኖ በሰይጣን ለመለከፍና የክፉ መንፈስ ማደሪያ ለመሆን ያጋልጣል።
3)ከማያምኑ ሰዎች ከመናፍቃን ጋር በእምነት ጭምር ወይም በክህደታቸው ጭምር ተባባሪዎች እንድንሆን ያደርጋል።
4) ለሌሎች ወንድሞች ማሰናከያ ያደርገናል"አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን? በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው።1ቆሮ 8÷10-11
5)ፍቅረ እግዚአብሔር አሳጥቶ የአስመሳይነት የሐሰት ፍቅረ ቢጽን(የጓደኛ ፍቅር) በማስረጽ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት ይለያል ለምሳሌ ተፈጻሚተ ሰማዕት አርዮስ ከክህደቶ አይመለስምና አውግዤዋለው ዳግመኛ የተመለሰ መስሎህ ወደ ቤተክርስቲያን አንድነት እንዳትመልሰው ብሎ ለተማሪው ለአኪላስ አስጠንቅቆት አርፎ ነበር አኪላስ ግን ከአርዮስ ጋር አብረው በአንድ ሥፍት ስላደጉ የጓደኛ ፍቅር አገብሮት ከውግዘቱ ፈታው ከቤተክርስቲያንም አንድነት ቀላቀለው በዚህም ስራው የመምህሩን ትዕዛዝ በመተላለፉ አኪላስ ተቀስፎ ሊሞት ችሏል የአርዮስም መፈታት ሐሰት ሆኗል።(አቡነ ጎርጎርያስ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ)
#ነገር ግን ይህ እውቀት በሁሉ ዘንድ አይገኝም፤ አንዳንዶች ግን ጣዖትን እስከ አሁን ድረስ ስለ ለመዱ፦ ለጣዖት የተሠዋ ነው ብለው ይበላሉና ሕሊናቸው ደካማ ስለ ሆነ ይረክሳል። መብል ግን ወደ እግዚአብሔር አያቀርበንም፤ ባንበላም ምንም አይጎድለንም ብንበላም ምንም አይተርፈንም። ዳሩ ግን ይህ መብታችሁ ለደካሞች ዕንቅፋት እንዳይሆንባቸው ተጠንቀቁ። አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው። እንዲህም ወንድሞችን እየበደላችሁ ደካማም የሆነውን ሕሊናቸውን እያቆሰላችሁ ክርስቶስን ትበድላላችሁ። ስለዚህም መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ፥ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘላለም ከቶ ሥጋ አልበላም። 1ቆሮ 8÷7-13
#እንግዲህ ምን እላለሁ? ለጣዖት የተሠዋ ምናምን ነው እላለሁን? ወይስ ጣዖት ምናምን እንዲሆን እላለሁን?አይደለም፤ ነገር ግን አሕዛብ የሚሠዉት ለአጋንንት እንዲሆን እንጂ ለእግዚአብሔር እንዳይሠዉ እላለሁ፤ ከአጋንንትም ጋር ማኅበረተኞች እንድትሆኑ አልወድም። የጌታን ጽዋና የአጋንንትን ጽዋ ልትጠጡ አትችሉም፤ ከጌታ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ ልትካፈሉ አትችሉም። ወይስ ጌታን እናስቀናውን? እኛስ ከእርሱ ይልቅ እንበረታለንን?
#ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም። #1ቆሮ10÷19-23
#ማሳሰቢያ :- ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸው እንዲያውም እራሳቸው ሕጎች ናቸው። ቅዱሳን ግን ከዚህ በተለየ መልኩ ከመናፍቃን ቀርበው ባርከው ሊመገቡ ይችላሉ ይህም ለጥቅም ነው።
በአንድ የጾም ወቅት አንድ አባት ወደ አንድ ልጅ ወዳላቸው ሁለት ባልናሚስት ወደ ሆኑ ሰዎች ቤት ይሄዳሉ ሰዎች መናፍቃን ነበሩና በግ አርደው አወራርደው ሲበሉ ደረሱ ሰዎቹም አባ ይግቡ አብረውንብ ይብሉ አሏቸው አባም እሺ ብለው ሳያንገራግሩ ወደ ቤታቸው ገብተው መስቀላቸውን አውጥተው ባርከው አብረው በጉን በልተው ወጡ :: ከቤቱ ሲወጡም ተመሰገን አምላኬ በአንድ በግ ሦስት በግ አገኘው አሉ ይባላል።
መብል መጠጥ ሰውን ያፋቅራል ቅዱስ ይህን ስለሚገባቸውና በመንፈሳዊ እድገት የበቁ በመሆናቸው እንኳን የማያምኑ ሰዎች ያረዱት ሥጋ ቀርቶ መርዝና ገዳይ ነገር እንኳ ቢበሉና ቢጠጡ የሚጎዳቸው አንዳች የለም ስለዚህ እምነታቸው ከፍ ያለ ቅዱሳን ሰዎችና አባቶች ከነእገሌ ጋር በሉ ተብሉ ብናነብና ብንሰማ ልንደናገርና ግራ ሊገባን አይገባም ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸውና እኛ ግን እንደ ልካችን እንደ ድካማችን አንጻር ለጣዖት ከተሰዋው ባንበላ የተመረጠ ነው::
“ #ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ። ጤና ይስጣችሁ።” #ሐዋ 15፥28-29
..........ይቆየን.........
#የእግዚአብሔር_ቸርነት_የድንግል_ማርያም_አማላጅነት_የቅዱሳኑ ሁሉ ጸሎት አይለየን! አሜን🙏
@YEAWEDIMERITE
ኃ/ማርያም አ.አ ኢትዮጵያ
ሕዳር 06/12013ዓ.ም
#ዓውደ_ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ለምሳሌ ጥቂቶቹን እንመልከት ።
1) የቅዱሳት መጻሕፍትን ትዕዛዝ ያስጥሳል
2)አጋንንት ሰውችን መቁራኘት እንዲችሉ ምክንያት ሆኖ በሰይጣን ለመለከፍና የክፉ መንፈስ ማደሪያ ለመሆን ያጋልጣል።
3)ከማያምኑ ሰዎች ከመናፍቃን ጋር በእምነት ጭምር ወይም በክህደታቸው ጭምር ተባባሪዎች እንድንሆን ያደርጋል።
4) ለሌሎች ወንድሞች ማሰናከያ ያደርገናል"አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን? በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው።1ቆሮ 8÷10-11
5)ፍቅረ እግዚአብሔር አሳጥቶ የአስመሳይነት የሐሰት ፍቅረ ቢጽን(የጓደኛ ፍቅር) በማስረጽ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት ይለያል ለምሳሌ ተፈጻሚተ ሰማዕት አርዮስ ከክህደቶ አይመለስምና አውግዤዋለው ዳግመኛ የተመለሰ መስሎህ ወደ ቤተክርስቲያን አንድነት እንዳትመልሰው ብሎ ለተማሪው ለአኪላስ አስጠንቅቆት አርፎ ነበር አኪላስ ግን ከአርዮስ ጋር አብረው በአንድ ሥፍት ስላደጉ የጓደኛ ፍቅር አገብሮት ከውግዘቱ ፈታው ከቤተክርስቲያንም አንድነት ቀላቀለው በዚህም ስራው የመምህሩን ትዕዛዝ በመተላለፉ አኪላስ ተቀስፎ ሊሞት ችሏል የአርዮስም መፈታት ሐሰት ሆኗል።(አቡነ ጎርጎርያስ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ)
#ነገር ግን ይህ እውቀት በሁሉ ዘንድ አይገኝም፤ አንዳንዶች ግን ጣዖትን እስከ አሁን ድረስ ስለ ለመዱ፦ ለጣዖት የተሠዋ ነው ብለው ይበላሉና ሕሊናቸው ደካማ ስለ ሆነ ይረክሳል። መብል ግን ወደ እግዚአብሔር አያቀርበንም፤ ባንበላም ምንም አይጎድለንም ብንበላም ምንም አይተርፈንም። ዳሩ ግን ይህ መብታችሁ ለደካሞች ዕንቅፋት እንዳይሆንባቸው ተጠንቀቁ። አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው። እንዲህም ወንድሞችን እየበደላችሁ ደካማም የሆነውን ሕሊናቸውን እያቆሰላችሁ ክርስቶስን ትበድላላችሁ። ስለዚህም መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ፥ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘላለም ከቶ ሥጋ አልበላም። 1ቆሮ 8÷7-13
#እንግዲህ ምን እላለሁ? ለጣዖት የተሠዋ ምናምን ነው እላለሁን? ወይስ ጣዖት ምናምን እንዲሆን እላለሁን?አይደለም፤ ነገር ግን አሕዛብ የሚሠዉት ለአጋንንት እንዲሆን እንጂ ለእግዚአብሔር እንዳይሠዉ እላለሁ፤ ከአጋንንትም ጋር ማኅበረተኞች እንድትሆኑ አልወድም። የጌታን ጽዋና የአጋንንትን ጽዋ ልትጠጡ አትችሉም፤ ከጌታ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ ልትካፈሉ አትችሉም። ወይስ ጌታን እናስቀናውን? እኛስ ከእርሱ ይልቅ እንበረታለንን?
#ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም። #1ቆሮ10÷19-23
#ማሳሰቢያ :- ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸው እንዲያውም እራሳቸው ሕጎች ናቸው። ቅዱሳን ግን ከዚህ በተለየ መልኩ ከመናፍቃን ቀርበው ባርከው ሊመገቡ ይችላሉ ይህም ለጥቅም ነው።
በአንድ የጾም ወቅት አንድ አባት ወደ አንድ ልጅ ወዳላቸው ሁለት ባልናሚስት ወደ ሆኑ ሰዎች ቤት ይሄዳሉ ሰዎች መናፍቃን ነበሩና በግ አርደው አወራርደው ሲበሉ ደረሱ ሰዎቹም አባ ይግቡ አብረውንብ ይብሉ አሏቸው አባም እሺ ብለው ሳያንገራግሩ ወደ ቤታቸው ገብተው መስቀላቸውን አውጥተው ባርከው አብረው በጉን በልተው ወጡ :: ከቤቱ ሲወጡም ተመሰገን አምላኬ በአንድ በግ ሦስት በግ አገኘው አሉ ይባላል።
መብል መጠጥ ሰውን ያፋቅራል ቅዱስ ይህን ስለሚገባቸውና በመንፈሳዊ እድገት የበቁ በመሆናቸው እንኳን የማያምኑ ሰዎች ያረዱት ሥጋ ቀርቶ መርዝና ገዳይ ነገር እንኳ ቢበሉና ቢጠጡ የሚጎዳቸው አንዳች የለም ስለዚህ እምነታቸው ከፍ ያለ ቅዱሳን ሰዎችና አባቶች ከነእገሌ ጋር በሉ ተብሉ ብናነብና ብንሰማ ልንደናገርና ግራ ሊገባን አይገባም ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸውና እኛ ግን እንደ ልካችን እንደ ድካማችን አንጻር ለጣዖት ከተሰዋው ባንበላ የተመረጠ ነው::
“ #ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ። ጤና ይስጣችሁ።” #ሐዋ 15፥28-29
..........ይቆየን.........
#የእግዚአብሔር_ቸርነት_የድንግል_ማርያም_አማላጅነት_የቅዱሳኑ ሁሉ ጸሎት አይለየን! አሜን🙏
@YEAWEDIMERITE
ኃ/ማርያም አ.አ ኢትዮጵያ
ሕዳር 06/12013ዓ.ም
#ዓውደ_ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#እንግዲህ ከዓለም ጫጫታ ርቀን በእናቶች ሳምንት ብፅዕት እናታችንን እንዳናስብ ብዙሁን ዘበዘቡን አደከሙንም! #ስለዚህ ይህን እል ዘንድ ግድ ሆነብኝ ።
አደባባዮ እራሱኮ የመስቀል ቅርጽ እንጂ የጨረቃና የኮከብ ቅርጾ የለውም ቢያንስ እርሱን እንኳን ለምን አይሰሙትም ?
ጨረቃና ከዋክብት እንኳ በስቅለቱ ወቅት ካንተ በላይ ሆነን ልንታይ አይገባንም ሲሉ ከሰማይ ወደ ምድር የረገፋ አይደለምን? አንዳንዴ ከመገለጫዎቻችን ካልተማርን ሳይገባን ነው ማለት ነው ምልክታችን አርገናቸው እንደ ቁራ የምንጮኸው።
#እንደው ድከሙ ሲላቸው እንጂ አብዛኛው የሀገራችን አደባባዮች ባለ መስቀል ናቸው። መስቀል የአደባባይ አደባባይም የመስቀል ነው! አደባባዮ ብዙ ዓይነት መፈክር እና ጥቅስ የተጠቀሰበት አደባባይ ቢሆንም ቅሉ ለእንዲህ ዐይነቶቹ ግን ይህ ይላቸዋል። "ዓለም በእኔ ዘንድ የተሰቀለ ነው እኔም በዓለም ዘንድ የተሰቀልኩኝ(የተመሳቀልኩ ፣መስቀለኛ የሆንኩ) ነኝ!
#ጥያቄያችሁ እንስገድበት ሳይሆን እንስገድለት ከሆነ እናፍጥርበት ሳይሆን መስቀሉን እናፍቅርበት ከሆነ ትድኑ ዘንድ በቀንም አምስት ጊዜ ከመታጠብ ታርፉ ዘንድ አምናችሁ አንዴ ተጠመቁ ያኔ እንተዋችዋለን።
አደባባዮ እራሱኮ የመስቀል ቅርጽ እንጂ የጨረቃና የኮከብ ቅርጾ የለውም ቢያንስ እርሱን እንኳን ለምን አይሰሙትም ?
ጨረቃና ከዋክብት እንኳ በስቅለቱ ወቅት ካንተ በላይ ሆነን ልንታይ አይገባንም ሲሉ ከሰማይ ወደ ምድር የረገፋ አይደለምን? አንዳንዴ ከመገለጫዎቻችን ካልተማርን ሳይገባን ነው ማለት ነው ምልክታችን አርገናቸው እንደ ቁራ የምንጮኸው።
#እንደው ድከሙ ሲላቸው እንጂ አብዛኛው የሀገራችን አደባባዮች ባለ መስቀል ናቸው። መስቀል የአደባባይ አደባባይም የመስቀል ነው! አደባባዮ ብዙ ዓይነት መፈክር እና ጥቅስ የተጠቀሰበት አደባባይ ቢሆንም ቅሉ ለእንዲህ ዐይነቶቹ ግን ይህ ይላቸዋል። "ዓለም በእኔ ዘንድ የተሰቀለ ነው እኔም በዓለም ዘንድ የተሰቀልኩኝ(የተመሳቀልኩ ፣መስቀለኛ የሆንኩ) ነኝ!
#ጥያቄያችሁ እንስገድበት ሳይሆን እንስገድለት ከሆነ እናፍጥርበት ሳይሆን መስቀሉን እናፍቅርበት ከሆነ ትድኑ ዘንድ በቀንም አምስት ጊዜ ከመታጠብ ታርፉ ዘንድ አምናችሁ አንዴ ተጠመቁ ያኔ እንተዋችዋለን።
#የዛከረው ዛኪር
አርዕስቷን በማልነግራችው የዶክተር ተብየው የዛኪር መጻሕፍ ላይ ከታሪክ እንደምንረዳው እስልምና የተመሠረተው በሰይፍ ኃይል ነው ለሚለው ሀሳብ የሰጠው መልስ የሚከተለው ነበር።
#ዛኪር:- እስልምና በኃይል አልተስፋፋም "እስላም" ማለት በራሱ "ሰላም" ማለት ነው ! ሰላምን ለማስከበረ ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል።
#እንግዲህ አንባቢ ሆይ አስተውል " #እስላም " የሚለውን መጠሪያ ያለ ማስረጃ በቃል መቀራረብ ብቻ #ሰላም ማለት ነው ብሎ ተርጉሞታል። አያይዞም ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል። ሲል ከተነሳበት ሀሳብ ጋር በፍጽም ሰላም የማይሆን ንግግርን አክሎበታል ።
እንዴት ሊሆን ይችላል? በመዝገበ ቃላት ላይ ማነው እስላምን ሰላም ብሎ የተረጎመው? ቃሉ ከየት መጣ የሰውየው የውስጥ ፍላጎት ሳይሆን የቃሉ ትክክለኛ ጥሬ ዘር ምንን ያመለክታል ። እስልምና የሚለውስ ስም መስማት የተጀመረው ከመቼ ጀምሮ ነው ?
ከመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በገጀራና በሰይፍ በጀአዳዊ ጦርነቶችም ጭምር የተስፋፈው እስልምና የብዙ የንጹሐን ዜጎች ደመ መፈሰስ ምክንያት ሲሆን እንጂ ለዓለም ሰላም ሲሆን አላየነም አላነበብንም።
#ጸረ_ሰላም ኃይሎች ( #terrorism / ሽብርቸኝነት) የሚል ነገር እንኳን መስማት የጀመርነው ከእስልምና መስፉፉት ጋር ተያይዞ የመጣ የዓለም የሰላም ጠንቅ እንደሆነ ነው የምናውቀው ። ይህ ዓለም ያወቀው ፀሐይ የሞቀው የአደባባይ ምሥጢር ነው ከቅርብ ትውስታችን እንኳን በሊቢያ ጠረፍ በሃይማኖታቸው ብቻ ለይተው ክርስቲያን ወንድሞቻችንን ያለ እርሕራሄ እንደ በግ ተገዝግዘው የተጣሉት በዚሁ እስልምናዊ ቡድን ነው።
ይህን የመሰለውን የዓለማችን ታይ ፎይድ፣ይህን የመሰለውን የዓለም የሰላም ቀውስን " ሰላም " ብሎ መተርጎም ዝም ብሎ በባዶ ሜዳ #መዳከር ነው።
ለቀድሞዋ አፈ ጉባኤ ለወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የሥራ ዕድል ማነው የሥልጣን ዕድል ለመፍጠር ተብሎ አላስፈላጊ መሥሪያ ቤት ያውም በምኒስቴር ደረጃ መቋቋሙ አግባብ አይደለም።
ሰላምኮ ውጤት እንጂ መንስኤ አይደለም መድረሻ እንጂ መገስገሻ አይደለም ። #የመተማመን ምኒስቴር ፣ #የተስፋ ምኒስቴር ፣ #የመፈቃቀር ምኒስቴር ማቋቋም ሳንችል ሰላም ምኒስቴር መመስረት ከንቱ መዳከር ነው ! ። ሰላም የእምነት የተስፋ እና የፍቅር ውጤት ነውና ። እምነት ተስፋና ፍቅር በሌሉበት እነሆ ሰላም ወዴት ይገኛል?
#አሁን_እስቲ የሰላም ምኒስቴር #የሥራ_ድርሻና_ፋይዳው ምንድ ነው?
___________________________________1 #የሰላም ጊዜ መምጫን በአህያ በተቀመጡ ነቢያት ከወዲሁ ማስተንበይ?
2 #ሰላም ሲመጣ ሰላም ሆነላችሁ ብሎ የሚያበሥር መብሠሬ ሰላም መሆን?
3 #በሰላም ስም የተመሰረተ ፌደራላዊ የእስላማዊ መዋቅር ማደርጀት? ዓላማና ተልዕኮው አልገባንም? !
ወደ ፊት ሚኒስትሯ ሰላም ማለት ኢስላም ማለት ነው ኢስላምም ማለት ሰላም ማለት ነው ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል ስለዚህ ምኒስትር መሥሪያ ቤቱ የራሱ የሆነ የጦር ኃይል ሊቋቋምለት ይገባዋል የሚል መግለጫ መስጠታቸው የማይቀር ነው። እኛ እንደሆንን እንቅልፉ ተመችቶናል!
__ #ንቁ_በሃይማኖት_ቁሙ _
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ግንቦት ፲ ፪ / ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
አርዕስቷን በማልነግራችው የዶክተር ተብየው የዛኪር መጻሕፍ ላይ ከታሪክ እንደምንረዳው እስልምና የተመሠረተው በሰይፍ ኃይል ነው ለሚለው ሀሳብ የሰጠው መልስ የሚከተለው ነበር።
#ዛኪር:- እስልምና በኃይል አልተስፋፋም "እስላም" ማለት በራሱ "ሰላም" ማለት ነው ! ሰላምን ለማስከበረ ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል።
#እንግዲህ አንባቢ ሆይ አስተውል " #እስላም " የሚለውን መጠሪያ ያለ ማስረጃ በቃል መቀራረብ ብቻ #ሰላም ማለት ነው ብሎ ተርጉሞታል። አያይዞም ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል። ሲል ከተነሳበት ሀሳብ ጋር በፍጽም ሰላም የማይሆን ንግግርን አክሎበታል ።
እንዴት ሊሆን ይችላል? በመዝገበ ቃላት ላይ ማነው እስላምን ሰላም ብሎ የተረጎመው? ቃሉ ከየት መጣ የሰውየው የውስጥ ፍላጎት ሳይሆን የቃሉ ትክክለኛ ጥሬ ዘር ምንን ያመለክታል ። እስልምና የሚለውስ ስም መስማት የተጀመረው ከመቼ ጀምሮ ነው ?
ከመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በገጀራና በሰይፍ በጀአዳዊ ጦርነቶችም ጭምር የተስፋፈው እስልምና የብዙ የንጹሐን ዜጎች ደመ መፈሰስ ምክንያት ሲሆን እንጂ ለዓለም ሰላም ሲሆን አላየነም አላነበብንም።
#ጸረ_ሰላም ኃይሎች ( #terrorism / ሽብርቸኝነት) የሚል ነገር እንኳን መስማት የጀመርነው ከእስልምና መስፉፉት ጋር ተያይዞ የመጣ የዓለም የሰላም ጠንቅ እንደሆነ ነው የምናውቀው ። ይህ ዓለም ያወቀው ፀሐይ የሞቀው የአደባባይ ምሥጢር ነው ከቅርብ ትውስታችን እንኳን በሊቢያ ጠረፍ በሃይማኖታቸው ብቻ ለይተው ክርስቲያን ወንድሞቻችንን ያለ እርሕራሄ እንደ በግ ተገዝግዘው የተጣሉት በዚሁ እስልምናዊ ቡድን ነው።
ይህን የመሰለውን የዓለማችን ታይ ፎይድ፣ይህን የመሰለውን የዓለም የሰላም ቀውስን " ሰላም " ብሎ መተርጎም ዝም ብሎ በባዶ ሜዳ #መዳከር ነው።
ለቀድሞዋ አፈ ጉባኤ ለወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የሥራ ዕድል ማነው የሥልጣን ዕድል ለመፍጠር ተብሎ አላስፈላጊ መሥሪያ ቤት ያውም በምኒስቴር ደረጃ መቋቋሙ አግባብ አይደለም።
ሰላምኮ ውጤት እንጂ መንስኤ አይደለም መድረሻ እንጂ መገስገሻ አይደለም ። #የመተማመን ምኒስቴር ፣ #የተስፋ ምኒስቴር ፣ #የመፈቃቀር ምኒስቴር ማቋቋም ሳንችል ሰላም ምኒስቴር መመስረት ከንቱ መዳከር ነው ! ። ሰላም የእምነት የተስፋ እና የፍቅር ውጤት ነውና ። እምነት ተስፋና ፍቅር በሌሉበት እነሆ ሰላም ወዴት ይገኛል?
#አሁን_እስቲ የሰላም ምኒስቴር #የሥራ_ድርሻና_ፋይዳው ምንድ ነው?
___________________________________1 #የሰላም ጊዜ መምጫን በአህያ በተቀመጡ ነቢያት ከወዲሁ ማስተንበይ?
2 #ሰላም ሲመጣ ሰላም ሆነላችሁ ብሎ የሚያበሥር መብሠሬ ሰላም መሆን?
3 #በሰላም ስም የተመሰረተ ፌደራላዊ የእስላማዊ መዋቅር ማደርጀት? ዓላማና ተልዕኮው አልገባንም? !
ወደ ፊት ሚኒስትሯ ሰላም ማለት ኢስላም ማለት ነው ኢስላምም ማለት ሰላም ማለት ነው ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል ስለዚህ ምኒስትር መሥሪያ ቤቱ የራሱ የሆነ የጦር ኃይል ሊቋቋምለት ይገባዋል የሚል መግለጫ መስጠታቸው የማይቀር ነው። እኛ እንደሆንን እንቅልፉ ተመችቶናል!
__ #ንቁ_በሃይማኖት_ቁሙ _
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ግንቦት ፲ ፪ / ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም