#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት ( 🔞 )
፡
፡
#ንጉስ_ኡስማንን_መተዋወቅ
፡
፡
የሌሊት ሽርሙጥና አስጠልቶኝ ከተውኩት ከራርሜያለሁ፡፡ከማንም ግንዲላ ጋር ከክለብ ክለብ፣ከሆቴል
ሆቴል እና ከገስት ሀውስ ገስት ሀውስ መንጋተት አንገሽግሾኛል፡፡በንደዚህ አይነት የድብርት ወቅት ለራሴ
የዓመት እረፍት እሰጠዋለሁ፡፡ ሁሉ ነገር አስጠልቶኝ እረፍት በነበርኩበት በዚህ ወቅት የምስጢር ጓደኛዬ ራኪ መፍትሔ አቀረበችልኝ፡፡
“ሮዚ! ለምን እንደኔ Callgirl አትሆኚም፣ ለለውጥ ያህል አሪፍ ነው” ራኪ አልገባኝም! Call girl ስትይ”
“ውይ ሮዚ ደግሞ ሰውን አውቀሽ ታደርቂኛለሽ ! የኔን ስራ አጥተሸው ነው?”
“በስልክ እየተጠራሽ ነጭ ሌዝቦዎች ጋ የምተደከይውን ነው የምትይኝ?አሪፍ ቢዝነስ እንደትሰሪ ነው የሚወራው፡፡እስካሁን ጠብ ያለልን ነገር ባይኖርም ማለቴ ነው፤ ተሳሳትኩ? እኔ ደግሞ እንዳንቺ አይደለሁም፡፡ስለዚህ call girl ልሆን አልችልም፡፡”
“ሮዚ ተሳስተሸል! ሌዝቦ ባትሆኚም እንደኔው መሆን ትችያለሽ፡፡ለምን ከኡስማን ጋር አላገናኝሽም?”
“ ማነው ደግሞ እሱ?”
“ንጉስ ኡስማን ነዋ!ደፋር…ኡስማን ማነው ትያለሽ እንዴ ደሞ አፍሽንሞልተሸ?ኡስማንን ሳታውቂ ነው እስከ
ዛሬ እዚህ ቢዝነስ ውስጥ የኖርሽው? ለማንኛውም ስታገኚው ይቅርታ ትጠይቂዋለሽ፡፡ሰው ያረግሻል…
»ብላኝ ጣራ የሚበሳ ጎቋን ለቀቀችው፡፡ አንዳንዴ ብዞዎቻችን ጣሪያ የሚበሳ ሳቅ የምንስቀው ለምን ይሆን ብዬ እጠይቃለሁ፡፡ ውስጣችን ደስተኛ ስላልሆነ? የዉሸት ዓለም ውስጥ ስለምንኖር? ማህበረሰቡ እንደሚጸየፈን ስለምናስብ? ለሚንቀን ማህበረሰብ እኛም ደስ ብሎን እንደምንስቅ ለማስመስከር?
Call girls በስልክ ብቻ እየተጠሩ ረቀቅ ያለ ሸሌነትን የሚሰሩ ሴት ጓደኞቼ ናቸው፡፡የሚከፈላቸው
በኢትዮጵያ ብር አይደለም፡፡የኢትዮጵያ ብር ይገማል ብለው ስለሚያምኑ ማንኛውንም ቢዝነስ የሚቀበሉት
በውጭ ምንዛሪ ነው፡፡ሽንት ቤት ገብቶ ሲወጣ እንኳ እጁን ከማይታጠብ የሀበሻ ወንድ ጋር ብዙውን ጊዜ ወሲብ አይፈጽሙም፡፡ call girl ጨዋታዋ በዶላር፣በዩሮ፣በፓውንድ፣በሪያል፣በዲናርና በድርሃም ነው፡፡ራኪ በኮል ገርልነት” መስራት ከጀመረች ሶስት አመት ሆኗታል፡፡ያለፈውን አመት ከመንፈቅ
የተምነሸነሸንበትን ቅንጡ ቡኒ አቶዝ መኪና የገዛችው በዚሁ ቢዝነስ ነው፡፡ “አንዷ ነጭ ጸድቃባት ነው”
እያሉ ስሟን ያጠፉታል እንጂ፡፡
በራኪ ስኬት ላለፉት አመታት ውስጥ ውስጡን በቅናት መንጨርጨሬን አልክድም፡፡በተለይ መኪና የገዛች
ሰሞን የበታችነት ስሜት ተሰማኝ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ቅናቴን መቆጣጠር ያቅተኛል፡፡መቅናቴን የምታውቅብኝ
ስለመሰለኝ ራቅኳት፡፡ ራኪን እወዳታለሁ፡፡ ስኬቷ ደስ ይለኛል፡፡ ግን አለመቅናት የማልችልባቸው ወቅቶች አሉ፡፡ ምንም ማድረግ አልችልም፡፡ ያለኝ እድል መንፈሳዊ ቅናት ነው እያልኩ ራሴን መሸንገል ብቻ ነበር፡፡
እኔ እንደራኪ ሌዝቦ ስላልሆንኩ call girl መሆን የምችል አልመሰለኝም ነበር፡፡ብችልስ ማን እንዲህ ያለው ህቡእ አለም አቀፍ የወሲብ መረብ ውስጥ ይከተኝ ነበር? በርካታ የሴት ጓደኞች ቢኖሩም
የትኛዋም ይህን የአዲስ አበባ ስውር የወሲብ መረብ አያውቁትም፡፡ራኪስ ብትሆን መስራት እንደምችል
እያወቀች ለምን እስካሁን ደበቀችኝ? ታማኝነቴን እና ምስጢር ጠባቂነቴን በመጠርጠር ከሆነ የደበቀችኝ
ምከንያቷን እረዳለሁ፡፡መቼም ከዚህ የተለየ ምክንያት ሊኖራት አይችልም፡፡ለበርካታ አመታት ስዘለቀው ጥብቅ ጓደኝነታችን ክፋትን፣ተንኮልን፣ ምቀኝነትንና ቅናትን ተመልክቼባት አላውቅም፡፡ሲበዛ
ደግ፣ለጋስ፣ተጫዋችና ሰው ወዳድ እንደሆነች ነው የማውቀው፡፡
ሌዝቢያን ጓደኛዬን ራኪን ሳስብ በቅርቡ ሊሊ ቤት የተመለከትኩት የአማርኛ ሲዲ ታወሰኝ፡፡ይህ ሲዲ ስለ ኢትዮጵያ ዝም አንልም፣ግብረሰዶማዊነት 666 ቅብርጥሶ ይልና በኢትዮጵያ በከፍተኛ መጠን እየተስፋፋ በመጣው ግብረሰዶማዊነት ላይ ብዙ ነገር ያወራል፡፡ከሲዲው እንደተመለከትኩት በኢትዮጵያ ከ30 ሺህ በላይ ወንድና ሴት ሰዶማውያን አሉ፡፡የሴት ሶዶማውያን (ሌዝቢያኖች) ቁጥር በአስደንጋጭ
ሁኔታ እየተስፋፋ ነው ይላል፡፡የሲዲው አዘጋጆች መልካቸውን ቀያይረውና እንደ ሴት ለብሰው ሌዝቢያኖች የሚገናኙባቸውን የአዲስ አበባ የምሽት መዝናኛ ስፍራዎች ሁኔታ ሲቃኙ ይታያል፡፡ነገሩ እውነት ይመስለኛል፡፡እኔ ራሴ የማውቃቸው ቢቆጠሩ በትንሹ መቶ ይሞላሉ፡፡ስራቸው ያውጣቸው አቦ
ባፋንኩሎ!
አንድ ኢትዮጵያዊ አዲስ አበባ ውስጥ ሚስት አለው፣ልጆች አሉት፡፡ይሁንና 17 የወንድ ሚስቶች ነበሩት
7ተኛ የወንድ ሚስቱ አጠላል የሚባሰው ነው፡፡ይህ አጠላል ከራሱ ከሰላሳ አመት በላይ በቆየው የግብረሰዶማዊነት ህይወቱ 8 ጊዜ ወንድ አግብቶ ፈቷል፡፡ ይህ አጠላል ልክ እንደ ኡስማን የውጭ
ቱሪስቶችና ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ወደ አዲስ አበባ ሲመጡ በማገናኘት ለበርካታ አመታት እንደሰራ በዚሁ ሲዲ ላይ ምስክርነቱን ሰጥቷል፡፡አጠላል አሁን ከአስከፊው የግብረሰዶማዊነት ሕይወት
ወጥቶ በኦርቶዶክስ ኃይማኖት ተከታይነቱና መንፈሳዊነቱ እንደቀጠለ በሲዲው ላይ ይገልጻል፡፡አንዲት
በኤችአይቪ የተያዘች ሌዝቢያንም ለበርካታ አመታት የዘለቀው አሰቃቂ የሰዶም ህይወቷን በዚሁ ሲዲ
ላይ ትናገራለች፡፡እውነት ይሁን ዉሸት ግን ማወቅ አልችልም፡፡ አንዳንዶች ገንዘብ ለማግኘት ብለው እንዲህ አይነት ሲዲ ሊሰሩ ይችሉ ይሆናል፡፡ ለማንኛውም ስራቸው ያውጣቸው፣ "በነሱ ቂጥ እኔ
ምን አገባኝ” ነው የሚለው ኡስሚቲ፡፡
ራኪ ቃሏን ጠብቃ በማግስቱ ኡስማንን አገናኘችኝ፡፡ከማገናኘቷ በፊት ቁርስ ካልዲስ እየበላን ሳለን አንድ
ሌላ ቀጭን ማስገንዘቢያ አለኝ በማለት ጉሮሮዋን ጠራረገች፤ ጆሮዬ ቆመ፡፡
“ሮዚ ኡስማን ሲበዛ ሸፋዳ ነው፡፡ግን ከአንድ ጊዜ በኃላ ቅንዝራምነቱ በኖ ይጠፋል፡፡አሪፍ ጓደኛሽ ነው
የሚሆነው፡፡ብዳኝ ብለሽ እግሩ ላይ ብትወድቂ እንኳ በእንጨት አይነካሽም፡፡ኾኖም ራሱ ያልቀመሳትን ሴት ወደ ኢምፓየሩ አያስገባም፡፡
ሴቶች ከላበዳኃቸው በደንብ አይታዘዙኝም» የሚለው ነገር አለው፡፡ስለዚህ አንዴ መጠለዝ ያለ ነው፣ስጪው…»፡፡
«እሱ ማነውና ነው ሁሏንም ካልቀመስኩ የሚለው…ሚካኤልን አካበዳችሁለት፣
« ሮዚ…”ስጥ ይሰጥሀል” ነው መጸሐፉም የሚለው የምልሽን ሳታወላዊይ አድርጊው» ኡስማንን ለማየት ተቁነጠነጥኩ፡፡
« ካላስደሰትሽው ዜጎች ሴት ሲፈልጉ ቅድሚያ ባለመስጠት ይቀጣሻል፡፡ስላንቺ የሚኖረው አመለካከት ጥሩ ሆኖ ለዘላለሙ እንዲቀጥል አሪፍ አርገሽ ስጪው:: ከዚያ መቼም ጥሎ አይጥልሽም፡፡ ተገደሽ ሳይሆን
ወደሽው ሴክስ እንዳረግሽለት አክት አድርጊ፡፡በንጽህና አይደራደርም፡፡ራስሽን ጠብቂ፡፡ዶልቼ ኤንድ ጋባና ነፍሱ ነው፤ ርካሽ ነገር አይወድም…that is it! ገቢቶ? “
ራኪ በፈገግታ ከተመለከተችኝ በኋላ kent ሲጋራዋን ሁሌም እንደምታደርገው በቄንጥ ለኮሰች፤ ሀበሻ ሲባል ሴት ስታጨስ ማፍጠጥ ልማዱ ነው፡፡ ብዙ ዓይኖች አረፉብን፤ ለምደነዋል፡፡
“ወደ ኡስማን ከመሄዳችን በፊት ለኮንፊደንስ አሁኑኑ ውሳኔሽን ባውቅ ደስ ይለኛል”
የሲጋራውን ጢስ ሽቅብ ወደ ሰማይ አቅጣጫ አትጎለጎለችው፡፡ ራኬብ ያለ ብዙ ድካም ረብጣ የምትቆጥርበትን ረቂቅ ቢዝነስ በተልካሻ ምክንያት ለማሰናከል አልፈለግኩም፡፡ እንደሷ አንድ አቶዝ መኪና ብትኖረኝ አልጠላም፡፡
“ራኪ እኔን ሁሌም እንደ ልጅ እና እንደ ፋራ ገጠሬ የምትመለከቺውን ነገር አቁሚ! I am a grown up
woman and a city girl!
«i know i know Rozi, But you know.አንዳንዴ ያነበብኩ ነኝ ምናምን እያልሽ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት ( 🔞 )
፡
፡
#ንጉስ_ኡስማንን_መተዋወቅ
፡
፡
የሌሊት ሽርሙጥና አስጠልቶኝ ከተውኩት ከራርሜያለሁ፡፡ከማንም ግንዲላ ጋር ከክለብ ክለብ፣ከሆቴል
ሆቴል እና ከገስት ሀውስ ገስት ሀውስ መንጋተት አንገሽግሾኛል፡፡በንደዚህ አይነት የድብርት ወቅት ለራሴ
የዓመት እረፍት እሰጠዋለሁ፡፡ ሁሉ ነገር አስጠልቶኝ እረፍት በነበርኩበት በዚህ ወቅት የምስጢር ጓደኛዬ ራኪ መፍትሔ አቀረበችልኝ፡፡
“ሮዚ! ለምን እንደኔ Callgirl አትሆኚም፣ ለለውጥ ያህል አሪፍ ነው” ራኪ አልገባኝም! Call girl ስትይ”
“ውይ ሮዚ ደግሞ ሰውን አውቀሽ ታደርቂኛለሽ ! የኔን ስራ አጥተሸው ነው?”
“በስልክ እየተጠራሽ ነጭ ሌዝቦዎች ጋ የምተደከይውን ነው የምትይኝ?አሪፍ ቢዝነስ እንደትሰሪ ነው የሚወራው፡፡እስካሁን ጠብ ያለልን ነገር ባይኖርም ማለቴ ነው፤ ተሳሳትኩ? እኔ ደግሞ እንዳንቺ አይደለሁም፡፡ስለዚህ call girl ልሆን አልችልም፡፡”
“ሮዚ ተሳስተሸል! ሌዝቦ ባትሆኚም እንደኔው መሆን ትችያለሽ፡፡ለምን ከኡስማን ጋር አላገናኝሽም?”
“ ማነው ደግሞ እሱ?”
“ንጉስ ኡስማን ነዋ!ደፋር…ኡስማን ማነው ትያለሽ እንዴ ደሞ አፍሽንሞልተሸ?ኡስማንን ሳታውቂ ነው እስከ
ዛሬ እዚህ ቢዝነስ ውስጥ የኖርሽው? ለማንኛውም ስታገኚው ይቅርታ ትጠይቂዋለሽ፡፡ሰው ያረግሻል…
»ብላኝ ጣራ የሚበሳ ጎቋን ለቀቀችው፡፡ አንዳንዴ ብዞዎቻችን ጣሪያ የሚበሳ ሳቅ የምንስቀው ለምን ይሆን ብዬ እጠይቃለሁ፡፡ ውስጣችን ደስተኛ ስላልሆነ? የዉሸት ዓለም ውስጥ ስለምንኖር? ማህበረሰቡ እንደሚጸየፈን ስለምናስብ? ለሚንቀን ማህበረሰብ እኛም ደስ ብሎን እንደምንስቅ ለማስመስከር?
Call girls በስልክ ብቻ እየተጠሩ ረቀቅ ያለ ሸሌነትን የሚሰሩ ሴት ጓደኞቼ ናቸው፡፡የሚከፈላቸው
በኢትዮጵያ ብር አይደለም፡፡የኢትዮጵያ ብር ይገማል ብለው ስለሚያምኑ ማንኛውንም ቢዝነስ የሚቀበሉት
በውጭ ምንዛሪ ነው፡፡ሽንት ቤት ገብቶ ሲወጣ እንኳ እጁን ከማይታጠብ የሀበሻ ወንድ ጋር ብዙውን ጊዜ ወሲብ አይፈጽሙም፡፡ call girl ጨዋታዋ በዶላር፣በዩሮ፣በፓውንድ፣በሪያል፣በዲናርና በድርሃም ነው፡፡ራኪ በኮል ገርልነት” መስራት ከጀመረች ሶስት አመት ሆኗታል፡፡ያለፈውን አመት ከመንፈቅ
የተምነሸነሸንበትን ቅንጡ ቡኒ አቶዝ መኪና የገዛችው በዚሁ ቢዝነስ ነው፡፡ “አንዷ ነጭ ጸድቃባት ነው”
እያሉ ስሟን ያጠፉታል እንጂ፡፡
በራኪ ስኬት ላለፉት አመታት ውስጥ ውስጡን በቅናት መንጨርጨሬን አልክድም፡፡በተለይ መኪና የገዛች
ሰሞን የበታችነት ስሜት ተሰማኝ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ቅናቴን መቆጣጠር ያቅተኛል፡፡መቅናቴን የምታውቅብኝ
ስለመሰለኝ ራቅኳት፡፡ ራኪን እወዳታለሁ፡፡ ስኬቷ ደስ ይለኛል፡፡ ግን አለመቅናት የማልችልባቸው ወቅቶች አሉ፡፡ ምንም ማድረግ አልችልም፡፡ ያለኝ እድል መንፈሳዊ ቅናት ነው እያልኩ ራሴን መሸንገል ብቻ ነበር፡፡
እኔ እንደራኪ ሌዝቦ ስላልሆንኩ call girl መሆን የምችል አልመሰለኝም ነበር፡፡ብችልስ ማን እንዲህ ያለው ህቡእ አለም አቀፍ የወሲብ መረብ ውስጥ ይከተኝ ነበር? በርካታ የሴት ጓደኞች ቢኖሩም
የትኛዋም ይህን የአዲስ አበባ ስውር የወሲብ መረብ አያውቁትም፡፡ራኪስ ብትሆን መስራት እንደምችል
እያወቀች ለምን እስካሁን ደበቀችኝ? ታማኝነቴን እና ምስጢር ጠባቂነቴን በመጠርጠር ከሆነ የደበቀችኝ
ምከንያቷን እረዳለሁ፡፡መቼም ከዚህ የተለየ ምክንያት ሊኖራት አይችልም፡፡ለበርካታ አመታት ስዘለቀው ጥብቅ ጓደኝነታችን ክፋትን፣ተንኮልን፣ ምቀኝነትንና ቅናትን ተመልክቼባት አላውቅም፡፡ሲበዛ
ደግ፣ለጋስ፣ተጫዋችና ሰው ወዳድ እንደሆነች ነው የማውቀው፡፡
ሌዝቢያን ጓደኛዬን ራኪን ሳስብ በቅርቡ ሊሊ ቤት የተመለከትኩት የአማርኛ ሲዲ ታወሰኝ፡፡ይህ ሲዲ ስለ ኢትዮጵያ ዝም አንልም፣ግብረሰዶማዊነት 666 ቅብርጥሶ ይልና በኢትዮጵያ በከፍተኛ መጠን እየተስፋፋ በመጣው ግብረሰዶማዊነት ላይ ብዙ ነገር ያወራል፡፡ከሲዲው እንደተመለከትኩት በኢትዮጵያ ከ30 ሺህ በላይ ወንድና ሴት ሰዶማውያን አሉ፡፡የሴት ሶዶማውያን (ሌዝቢያኖች) ቁጥር በአስደንጋጭ
ሁኔታ እየተስፋፋ ነው ይላል፡፡የሲዲው አዘጋጆች መልካቸውን ቀያይረውና እንደ ሴት ለብሰው ሌዝቢያኖች የሚገናኙባቸውን የአዲስ አበባ የምሽት መዝናኛ ስፍራዎች ሁኔታ ሲቃኙ ይታያል፡፡ነገሩ እውነት ይመስለኛል፡፡እኔ ራሴ የማውቃቸው ቢቆጠሩ በትንሹ መቶ ይሞላሉ፡፡ስራቸው ያውጣቸው አቦ
ባፋንኩሎ!
አንድ ኢትዮጵያዊ አዲስ አበባ ውስጥ ሚስት አለው፣ልጆች አሉት፡፡ይሁንና 17 የወንድ ሚስቶች ነበሩት
7ተኛ የወንድ ሚስቱ አጠላል የሚባሰው ነው፡፡ይህ አጠላል ከራሱ ከሰላሳ አመት በላይ በቆየው የግብረሰዶማዊነት ህይወቱ 8 ጊዜ ወንድ አግብቶ ፈቷል፡፡ ይህ አጠላል ልክ እንደ ኡስማን የውጭ
ቱሪስቶችና ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ወደ አዲስ አበባ ሲመጡ በማገናኘት ለበርካታ አመታት እንደሰራ በዚሁ ሲዲ ላይ ምስክርነቱን ሰጥቷል፡፡አጠላል አሁን ከአስከፊው የግብረሰዶማዊነት ሕይወት
ወጥቶ በኦርቶዶክስ ኃይማኖት ተከታይነቱና መንፈሳዊነቱ እንደቀጠለ በሲዲው ላይ ይገልጻል፡፡አንዲት
በኤችአይቪ የተያዘች ሌዝቢያንም ለበርካታ አመታት የዘለቀው አሰቃቂ የሰዶም ህይወቷን በዚሁ ሲዲ
ላይ ትናገራለች፡፡እውነት ይሁን ዉሸት ግን ማወቅ አልችልም፡፡ አንዳንዶች ገንዘብ ለማግኘት ብለው እንዲህ አይነት ሲዲ ሊሰሩ ይችሉ ይሆናል፡፡ ለማንኛውም ስራቸው ያውጣቸው፣ "በነሱ ቂጥ እኔ
ምን አገባኝ” ነው የሚለው ኡስሚቲ፡፡
ራኪ ቃሏን ጠብቃ በማግስቱ ኡስማንን አገናኘችኝ፡፡ከማገናኘቷ በፊት ቁርስ ካልዲስ እየበላን ሳለን አንድ
ሌላ ቀጭን ማስገንዘቢያ አለኝ በማለት ጉሮሮዋን ጠራረገች፤ ጆሮዬ ቆመ፡፡
“ሮዚ ኡስማን ሲበዛ ሸፋዳ ነው፡፡ግን ከአንድ ጊዜ በኃላ ቅንዝራምነቱ በኖ ይጠፋል፡፡አሪፍ ጓደኛሽ ነው
የሚሆነው፡፡ብዳኝ ብለሽ እግሩ ላይ ብትወድቂ እንኳ በእንጨት አይነካሽም፡፡ኾኖም ራሱ ያልቀመሳትን ሴት ወደ ኢምፓየሩ አያስገባም፡፡
ሴቶች ከላበዳኃቸው በደንብ አይታዘዙኝም» የሚለው ነገር አለው፡፡ስለዚህ አንዴ መጠለዝ ያለ ነው፣ስጪው…»፡፡
«እሱ ማነውና ነው ሁሏንም ካልቀመስኩ የሚለው…ሚካኤልን አካበዳችሁለት፣
« ሮዚ…”ስጥ ይሰጥሀል” ነው መጸሐፉም የሚለው የምልሽን ሳታወላዊይ አድርጊው» ኡስማንን ለማየት ተቁነጠነጥኩ፡፡
« ካላስደሰትሽው ዜጎች ሴት ሲፈልጉ ቅድሚያ ባለመስጠት ይቀጣሻል፡፡ስላንቺ የሚኖረው አመለካከት ጥሩ ሆኖ ለዘላለሙ እንዲቀጥል አሪፍ አርገሽ ስጪው:: ከዚያ መቼም ጥሎ አይጥልሽም፡፡ ተገደሽ ሳይሆን
ወደሽው ሴክስ እንዳረግሽለት አክት አድርጊ፡፡በንጽህና አይደራደርም፡፡ራስሽን ጠብቂ፡፡ዶልቼ ኤንድ ጋባና ነፍሱ ነው፤ ርካሽ ነገር አይወድም…that is it! ገቢቶ? “
ራኪ በፈገግታ ከተመለከተችኝ በኋላ kent ሲጋራዋን ሁሌም እንደምታደርገው በቄንጥ ለኮሰች፤ ሀበሻ ሲባል ሴት ስታጨስ ማፍጠጥ ልማዱ ነው፡፡ ብዙ ዓይኖች አረፉብን፤ ለምደነዋል፡፡
“ወደ ኡስማን ከመሄዳችን በፊት ለኮንፊደንስ አሁኑኑ ውሳኔሽን ባውቅ ደስ ይለኛል”
የሲጋራውን ጢስ ሽቅብ ወደ ሰማይ አቅጣጫ አትጎለጎለችው፡፡ ራኬብ ያለ ብዙ ድካም ረብጣ የምትቆጥርበትን ረቂቅ ቢዝነስ በተልካሻ ምክንያት ለማሰናከል አልፈለግኩም፡፡ እንደሷ አንድ አቶዝ መኪና ብትኖረኝ አልጠላም፡፡
“ራኪ እኔን ሁሌም እንደ ልጅ እና እንደ ፋራ ገጠሬ የምትመለከቺውን ነገር አቁሚ! I am a grown up
woman and a city girl!
«i know i know Rozi, But you know.አንዳንዴ ያነበብኩ ነኝ ምናምን እያልሽ
👍9😢2❤1🔥1
ወግ አጥባቂ የምትሆኚበት ጊዜ አለ>>
«አይዞሽ ፍርሃት አይግባሽ ራኪ! ይህ እኮ የለመድኩት ነገር ነው፡፡ቢዝነስ የሚበዛባቸው ክለብ ሀላፊዎችም
ይህን ሲጠይቁኝ ነው የኖሩት፡፡There is no free lunch in this fucken world. አትስጊ! ኡስማንም
ካንኳኳ ይከፈትለታል፡፡ አስፈላጊ ከሆነም ነፍሱን እስኪስት እበዳዋለሁ…እንበዳለን ስንል እንበዳለን አንቀልድም!”
ተደጋግፈን ሳቅን! አሳሳቃችን የብዙ ሰዎችን ትኩረት ሳበ፡፡ “Are you serious?ሮዚ”
"Yeap!"
ራኪ ፈገግ አለች፡፡ በሲጋራዋ ጢስ መሀል ፈገግታዋን ለሁለተኛ ጊዜ አየሁት፡፡
Rozi!Come and give me a kiss on my cheek” ጉንጬን ሳምኳት፤
ሮዚ አሁኑኑ ኡስማንን ደውዬ ቀጠሮ አሲዘዋለሁ፡፡ ባንቺ ስንት ኮሚሽን እንደማገኝ አላውቅም፡፡
ጠዋት ተያይዘን አትላስ ቢሮው እንሄዳለን፡፡ ኡስማን ወደደሽ ማለት ዶላር ወደደሽ ማለት ነው፡፡ባካፋ
ትዝቂዋለሽ፡፡ በአጭር ጊዜ ካልተተኮስሽ “ራኪ ውሸታም” በይኝ”፤
በእስካሁን ጓደኝነታችን ራኪ ሲበዛ ግልጽ እንደመሆኗ ዋሽታኝ አታውቅም፡፡ያለችውን አመንኳት. በበነጋታው ከንጉስ ኡስማን ጋር ተዋወቅን፡፡
#የኡስማን_ወፎች
ኡስማን አትላስ ጋር የሚገኘው ቢሮው ስገባ ባየኃቸው ሴቶች ደነገጥኩ፡፡ ራሴን ጠላሁት፣የክፍለ ሀገር ልጅ
የሆንኩ መሰለኝ፡፡ ምንም ብዘንጥ በአለባበሴ አፈርኩ፤ የቤቱ አስቀያሚዋ ሴት እኔ እንደሆንኩ እንዲሰማኝ
አደረጉኝ፡፡ ከየት ነው እነዚህን ሁሉ ቆነጃጅት የሰበሰባቸው በማርያም፡፡
ከኡስማን ጋር ወረቀት አልባ ውል ተፈራረምን፤ በልባዊ እምነት ላይ የተመሰረተ ውል፡፡ በውላችን
መሰረት ኡስማን እኔ አንድ ዜጋ ጋር ተኝቼ ከማገኘው ክፍያ ሃያ ፐርሰንት ያገኛል፡፡ ዜጋው እኔን ላገናኘው ኡስማን የሚሰጠው ኮሚሽን፣ ስጦታም ሆነ ከፍያ እኔን አይመለከተኝም፡፡ ራኪ በተደጋጋሚ ትኩረት ሰጥታ ያስገነዘበችኝ ነገር ቢኖር ክፍያዬን አስመልክቶ ኡስማንን እንዳልዋሸው ነው፡
“ሮዚ አደራሽን ኡስማንን የተቀበልሽውን ክፍያ እንዳትዋሺው! “መዋሸቴን በፍጹም ሊያውቅ አይችልም”
ካልሽ ጂል ነሽ ማለት ነው፡፡ ለሱ ካላቸው ከፍተኛ ቅርበት እና ታማኝነት የተነሳ ዜጎቹ ሁሉን ነገር ይነግሩታል፤ የሚደብቁት አንዳችም ነገር የለም፡፡ የእምስሽን ሳይዝ ሳይቀር ነው የሚዘከዝኩለት፡፡ ይሄ
ይገርምሻል እንዴ? በሌሊቱ ክፍለ ጊዜ ስንት ጊዜ እንደፈሳሽ ሳይሳሳት ሊነገርሽ ይችላል፡፡ ኡስማንን
ለመዋሸት መሞከር ለነፍስ አባትሽ ለመዋሸት እንደመሞከር ከባድ ነው፣ ስለዚህ don't do it እምነት
ላይ ቀልድ አያውቅም፡፡ አንዴ እምነት ካጎደልሽ ተጨማሪ እድል አይሰጥሽም፤ ከመቅጽበት ስልክሽን ከሞባይሉ ላይ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ያጠፋዋል
as simple as that”
የራኪን ምከር በህሊናዬ እያውጠነጠንኩ እያለ ኡስማን ድንገት ምን እያሰብኩ እንደሆነ ጠየቀኝ፡፡ ድንግጥ
አልኩኝ፡፡ ቢሮህ በጣም እንደሚያምር እያሰብኩ ነበር ”አልኩት፡፡ «ደሞ አንተም ታምራለህ…እንደ ቢሮህ
ባይሆንም» ብዬ ዋሸሁት፡፡ ለነገሩ አልዋሸሁትም፤ ኡስማን ክልስ ነው የሚመስለው፤ ሁሉ ነገሩ ያምራል፡፡
ጥርሶቹን ብልጭ አድርጎልኝ ከተሸከርካሪ ወንበሩ ተነስቶ የቢሮውን በር ቆለፈው፡፡ እኔ ወደተቀመጥኩበት
ሶፋ በቀስታ ተራመደ፡፡ ያለምንም ማመንታት እጄን ይዞኝ ከወንበሬ አስነሳኝና ከንፈሬን ሳመኝ፡፡ ዉሀ
ሆንኩኝ፡፡ እጁን በለበስኩት ጥቁር ሚኒስከርት ስር ሰደዳቸውና የለበስኩትን ዳንቴል ፓንት ተረተረው፡፡
ልጮህ ነበር በድንጋጤ፡፡ በእጄ አፌን እንድይዝ ምልክት ሰጠኝ፡፡ ላስቆመው ምንም እድል አልነበረኝም፡፡
ደግሞም አልፈለኩም፡፡ ቀሚሴን ወደላይ ሰብስቦ ጠረጴዛው ላይ ወደ ኃላ አዙሮ አቅሌን እስከስት ወሰበኝ
ድምጽ ሳወጣ ጸሀፊዎቹ እንዳይሰሙ ፈራሁ.ደሞ አፊን በመዳፉ ያፍነዋል፡፡ በህይወቴ እንደዚያች አይነት ፈጣን፣ አጭር የምትጣፍጥ ወሲብ ማድረጌ ትዝ አይለኝም፡፡
የፈረንሳይ ቼኮሌት ነው!» ብሎ በትዕዛዝ መልክ አንድ የታሸገ ቼኮሌት ሰጠኝ፡፡ ከቢሮው ስወጣ ሪሴፕሽን
ጠብቀኝ የነበረችውን የራኪን ፊት ለማየት የሚያስችል ድፍረት አልነበረኝም ፡፡ ድንግልናዬ የተወሰደ ያህል ተቅለሰለስኩ፡፡
#ፕሮፌሰር_አንደርሰን
ቀናት አለፉ፤ ወራት ተቆጠሩ፡፡
ኡስማን ቢዝነስ በቢዝነስ አደረገኝ፡፡ ሱዳኑ፣ አረቡ፣ ፈረንጁ፣ ኮሪያው ብቻ የኔን «ባብሽ» ያልቀመሰ የዓለም
ዜጋ የሌለ እስኪመስለኝ ድረስ ኡስማን ባቢሼን ቢዚ አደረገው፡፡(ይህች ሳምሪ ናት «ባቢሽ» የሚለውን
ቃል የፈጠረችው፡፡ ራኪ የድሬዳዋ ልጅ ስለሆነች አስር ጊዜ «እምስ ቁላ» ስትልባት ሳምሪ «ምግብ ዘጋኝ»
ብላ «እምስን» የሚተካ ቃል ፈጠረች፡፡
«ባብሽ» የሚባል ቃል፡፡ ራኪ የሸሌ አይናፋር አንቺን አየን ትላታለች” በሾርኔ ስትነካት፡፡
ገላዬን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተከራየው ይመስል አዲሳባን ለረገጠ ትንንሽ ዲፕሎማት ሁሉ ባቢሼን መበርገድ ሆነ ስራዬ፡፡ በተለይ አዲስ እበባ አለም አቀፍ ጉባኤዎችን ስታከናውን እረፍት የሚባል
ነገር የለም፤ የኡስማን ወፎች የሆንን ሁላ ያለማቋረጥ እንሰራለን፡፡ አመታዊውን የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ
እና በቅርቡ የተካሄደውን የአለም አገራት ተወካዮች የተገኙበት “አይካሳ” የኤች አይቪ ኤድስ ኮንፈረንስ
በምሳሌነት ልጠቅስ እችላለሁ፡፡ በአይካሳው ጉባኤ ላይ የአሜሪካው የቀድሞ ፕሬዘዳንት ትንሹ ቡሽ
መጥቶ ነበር አሉ፡፡ ከበዱ አይቀር እሱን ነበር መብዳት፡፡እሱ ኢራቅን አስፈንደዶ እንደበዳው እኔ ደሞ እሱን ብበዳው ተደስቼም አላባራ፡፡
በአይካሳ ጉባኤ የመጡት አብዛኛዎቹ ተሰብሳቢዎች ቀን ቀን ኤች አይ ቪን ስለመደምሰስ እየመከሩ ማታ
ማታ የኛን እምስ ሲደመስሱ ያድራሉ፡፡ ይህቺ ዓለም መቼም ለአላጋጮች ነው የምትመቸው፡፡ ይሄኔ ስንትና ስንት ዶላር አበል እየበሉ ይሆናል እኮ የሚሰበሰቡት፡፡ የአለም ግብረሰዶማውያን ህብረት በጁፒተር ኢንተርናሽናል ሆቴል ስብሰባ ለማድረግ አቅደው ነበር፡፡ ባጋጣሚ ከፕሮፌሰር አንደርሰን ጋር ጂፒተር
ሆቴል አድረን ስለነበረ የነበረውን ሽርጉድ በአይኔ አይቻለሁ፡፡ ስብሰባው የሀበሾችን ቁጣ ስለቀሰቀሰ የሆቴሉ ባለቤት በሆቴሉ እንዳይካሄድ ከለከለ፡፡ ነገርየውን ከሚያስተባብሩት ውስጥ ፐሮፌሰር አንደርሰን አብሮኝ ነበር፡፡ እርሱ እንዳወራኝ ከሆነ የተባበሩት መንግስታትና የእርሱ አገር ዴንማርክ “የግብረ ሰዶማውያን መብቶች ሰብአዊ መብቶች ናቸው” በሚለው አቋማቸው የሰዶማውያኑ ስብሰባ በዚሁ በአዲስ አበባ መካሄድ እንዳለበት ተሟግተዋል፡፡ የኛቄሶችና ሼካዎች ደግሞ የስብሰባውን እቅድ በይፋ አወገዙ፡፡ሆኖም
የሰዶማውያኑ ስብሰባ በተባበሩት መንግስታት የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ በዚህ ሁሉ የኢትዮጵያውያንና
የመንፈሳዊ አባቶች ውግዘት መሃል ተካሄደ፡፡
ለአይካሳው ጉባኤ አዲስ አበባ የተገኙት በርካታ ሺህ የውጭ ዜጎች የከተማዋን ሆቴሎች እና ገስት ሀውሶት
አጣበው ነበር፡፡ እኔንና ራኪን ጨምሮ ሁሉም የኡስማን ወፎች በዚህ ጉባኤ ላይ እረፍት አልባ ሆንን የተሰብሳቢዎቹን፣ የዲፕላማቶቹንና የፖለቲከኞቹን ገላ ለማሞቅ ታች ላይ ስንል ቆይተናል፡፡ከራኪ ጋር ራሱ በስልክ እንጂ እስከ ቅርብ ቀን ድረስ አልተገናኘንም፡፡ እኔ በብዛት የነበርኩት ከፕሮፌሰር ኣንደርታ
ጋ ነበር፡፡ አንደርሰን የዳኒሽ ዜግነት ያለውና ለቡሽቲዎች ጠበቃ የሆነ ሰው ሲሆን የሆሞዎች መብቶች
እንዲከበሩ ከሚሟገቱ ታዋቂ ሰዎች መሐል አንዱ ነው፡፡ እንደሰማሁት‹‹ቡሽቲ መሆን በተፈጥሮ እንጂ ሰው ሲቀብጥ የሚሆነው ነገር አይደለም› የሚል ጥናት በማስረጃ አስደግፈው ከሰሩ አለማቀፍ
ሳይንቲስቶች ቁንጮ
«አይዞሽ ፍርሃት አይግባሽ ራኪ! ይህ እኮ የለመድኩት ነገር ነው፡፡ቢዝነስ የሚበዛባቸው ክለብ ሀላፊዎችም
ይህን ሲጠይቁኝ ነው የኖሩት፡፡There is no free lunch in this fucken world. አትስጊ! ኡስማንም
ካንኳኳ ይከፈትለታል፡፡ አስፈላጊ ከሆነም ነፍሱን እስኪስት እበዳዋለሁ…እንበዳለን ስንል እንበዳለን አንቀልድም!”
ተደጋግፈን ሳቅን! አሳሳቃችን የብዙ ሰዎችን ትኩረት ሳበ፡፡ “Are you serious?ሮዚ”
"Yeap!"
ራኪ ፈገግ አለች፡፡ በሲጋራዋ ጢስ መሀል ፈገግታዋን ለሁለተኛ ጊዜ አየሁት፡፡
Rozi!Come and give me a kiss on my cheek” ጉንጬን ሳምኳት፤
ሮዚ አሁኑኑ ኡስማንን ደውዬ ቀጠሮ አሲዘዋለሁ፡፡ ባንቺ ስንት ኮሚሽን እንደማገኝ አላውቅም፡፡
ጠዋት ተያይዘን አትላስ ቢሮው እንሄዳለን፡፡ ኡስማን ወደደሽ ማለት ዶላር ወደደሽ ማለት ነው፡፡ባካፋ
ትዝቂዋለሽ፡፡ በአጭር ጊዜ ካልተተኮስሽ “ራኪ ውሸታም” በይኝ”፤
በእስካሁን ጓደኝነታችን ራኪ ሲበዛ ግልጽ እንደመሆኗ ዋሽታኝ አታውቅም፡፡ያለችውን አመንኳት. በበነጋታው ከንጉስ ኡስማን ጋር ተዋወቅን፡፡
#የኡስማን_ወፎች
ኡስማን አትላስ ጋር የሚገኘው ቢሮው ስገባ ባየኃቸው ሴቶች ደነገጥኩ፡፡ ራሴን ጠላሁት፣የክፍለ ሀገር ልጅ
የሆንኩ መሰለኝ፡፡ ምንም ብዘንጥ በአለባበሴ አፈርኩ፤ የቤቱ አስቀያሚዋ ሴት እኔ እንደሆንኩ እንዲሰማኝ
አደረጉኝ፡፡ ከየት ነው እነዚህን ሁሉ ቆነጃጅት የሰበሰባቸው በማርያም፡፡
ከኡስማን ጋር ወረቀት አልባ ውል ተፈራረምን፤ በልባዊ እምነት ላይ የተመሰረተ ውል፡፡ በውላችን
መሰረት ኡስማን እኔ አንድ ዜጋ ጋር ተኝቼ ከማገኘው ክፍያ ሃያ ፐርሰንት ያገኛል፡፡ ዜጋው እኔን ላገናኘው ኡስማን የሚሰጠው ኮሚሽን፣ ስጦታም ሆነ ከፍያ እኔን አይመለከተኝም፡፡ ራኪ በተደጋጋሚ ትኩረት ሰጥታ ያስገነዘበችኝ ነገር ቢኖር ክፍያዬን አስመልክቶ ኡስማንን እንዳልዋሸው ነው፡
“ሮዚ አደራሽን ኡስማንን የተቀበልሽውን ክፍያ እንዳትዋሺው! “መዋሸቴን በፍጹም ሊያውቅ አይችልም”
ካልሽ ጂል ነሽ ማለት ነው፡፡ ለሱ ካላቸው ከፍተኛ ቅርበት እና ታማኝነት የተነሳ ዜጎቹ ሁሉን ነገር ይነግሩታል፤ የሚደብቁት አንዳችም ነገር የለም፡፡ የእምስሽን ሳይዝ ሳይቀር ነው የሚዘከዝኩለት፡፡ ይሄ
ይገርምሻል እንዴ? በሌሊቱ ክፍለ ጊዜ ስንት ጊዜ እንደፈሳሽ ሳይሳሳት ሊነገርሽ ይችላል፡፡ ኡስማንን
ለመዋሸት መሞከር ለነፍስ አባትሽ ለመዋሸት እንደመሞከር ከባድ ነው፣ ስለዚህ don't do it እምነት
ላይ ቀልድ አያውቅም፡፡ አንዴ እምነት ካጎደልሽ ተጨማሪ እድል አይሰጥሽም፤ ከመቅጽበት ስልክሽን ከሞባይሉ ላይ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ያጠፋዋል
as simple as that”
የራኪን ምከር በህሊናዬ እያውጠነጠንኩ እያለ ኡስማን ድንገት ምን እያሰብኩ እንደሆነ ጠየቀኝ፡፡ ድንግጥ
አልኩኝ፡፡ ቢሮህ በጣም እንደሚያምር እያሰብኩ ነበር ”አልኩት፡፡ «ደሞ አንተም ታምራለህ…እንደ ቢሮህ
ባይሆንም» ብዬ ዋሸሁት፡፡ ለነገሩ አልዋሸሁትም፤ ኡስማን ክልስ ነው የሚመስለው፤ ሁሉ ነገሩ ያምራል፡፡
ጥርሶቹን ብልጭ አድርጎልኝ ከተሸከርካሪ ወንበሩ ተነስቶ የቢሮውን በር ቆለፈው፡፡ እኔ ወደተቀመጥኩበት
ሶፋ በቀስታ ተራመደ፡፡ ያለምንም ማመንታት እጄን ይዞኝ ከወንበሬ አስነሳኝና ከንፈሬን ሳመኝ፡፡ ዉሀ
ሆንኩኝ፡፡ እጁን በለበስኩት ጥቁር ሚኒስከርት ስር ሰደዳቸውና የለበስኩትን ዳንቴል ፓንት ተረተረው፡፡
ልጮህ ነበር በድንጋጤ፡፡ በእጄ አፌን እንድይዝ ምልክት ሰጠኝ፡፡ ላስቆመው ምንም እድል አልነበረኝም፡፡
ደግሞም አልፈለኩም፡፡ ቀሚሴን ወደላይ ሰብስቦ ጠረጴዛው ላይ ወደ ኃላ አዙሮ አቅሌን እስከስት ወሰበኝ
ድምጽ ሳወጣ ጸሀፊዎቹ እንዳይሰሙ ፈራሁ.ደሞ አፊን በመዳፉ ያፍነዋል፡፡ በህይወቴ እንደዚያች አይነት ፈጣን፣ አጭር የምትጣፍጥ ወሲብ ማድረጌ ትዝ አይለኝም፡፡
የፈረንሳይ ቼኮሌት ነው!» ብሎ በትዕዛዝ መልክ አንድ የታሸገ ቼኮሌት ሰጠኝ፡፡ ከቢሮው ስወጣ ሪሴፕሽን
ጠብቀኝ የነበረችውን የራኪን ፊት ለማየት የሚያስችል ድፍረት አልነበረኝም ፡፡ ድንግልናዬ የተወሰደ ያህል ተቅለሰለስኩ፡፡
#ፕሮፌሰር_አንደርሰን
ቀናት አለፉ፤ ወራት ተቆጠሩ፡፡
ኡስማን ቢዝነስ በቢዝነስ አደረገኝ፡፡ ሱዳኑ፣ አረቡ፣ ፈረንጁ፣ ኮሪያው ብቻ የኔን «ባብሽ» ያልቀመሰ የዓለም
ዜጋ የሌለ እስኪመስለኝ ድረስ ኡስማን ባቢሼን ቢዚ አደረገው፡፡(ይህች ሳምሪ ናት «ባቢሽ» የሚለውን
ቃል የፈጠረችው፡፡ ራኪ የድሬዳዋ ልጅ ስለሆነች አስር ጊዜ «እምስ ቁላ» ስትልባት ሳምሪ «ምግብ ዘጋኝ»
ብላ «እምስን» የሚተካ ቃል ፈጠረች፡፡
«ባብሽ» የሚባል ቃል፡፡ ራኪ የሸሌ አይናፋር አንቺን አየን ትላታለች” በሾርኔ ስትነካት፡፡
ገላዬን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተከራየው ይመስል አዲሳባን ለረገጠ ትንንሽ ዲፕሎማት ሁሉ ባቢሼን መበርገድ ሆነ ስራዬ፡፡ በተለይ አዲስ እበባ አለም አቀፍ ጉባኤዎችን ስታከናውን እረፍት የሚባል
ነገር የለም፤ የኡስማን ወፎች የሆንን ሁላ ያለማቋረጥ እንሰራለን፡፡ አመታዊውን የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ
እና በቅርቡ የተካሄደውን የአለም አገራት ተወካዮች የተገኙበት “አይካሳ” የኤች አይቪ ኤድስ ኮንፈረንስ
በምሳሌነት ልጠቅስ እችላለሁ፡፡ በአይካሳው ጉባኤ ላይ የአሜሪካው የቀድሞ ፕሬዘዳንት ትንሹ ቡሽ
መጥቶ ነበር አሉ፡፡ ከበዱ አይቀር እሱን ነበር መብዳት፡፡እሱ ኢራቅን አስፈንደዶ እንደበዳው እኔ ደሞ እሱን ብበዳው ተደስቼም አላባራ፡፡
በአይካሳ ጉባኤ የመጡት አብዛኛዎቹ ተሰብሳቢዎች ቀን ቀን ኤች አይ ቪን ስለመደምሰስ እየመከሩ ማታ
ማታ የኛን እምስ ሲደመስሱ ያድራሉ፡፡ ይህቺ ዓለም መቼም ለአላጋጮች ነው የምትመቸው፡፡ ይሄኔ ስንትና ስንት ዶላር አበል እየበሉ ይሆናል እኮ የሚሰበሰቡት፡፡ የአለም ግብረሰዶማውያን ህብረት በጁፒተር ኢንተርናሽናል ሆቴል ስብሰባ ለማድረግ አቅደው ነበር፡፡ ባጋጣሚ ከፕሮፌሰር አንደርሰን ጋር ጂፒተር
ሆቴል አድረን ስለነበረ የነበረውን ሽርጉድ በአይኔ አይቻለሁ፡፡ ስብሰባው የሀበሾችን ቁጣ ስለቀሰቀሰ የሆቴሉ ባለቤት በሆቴሉ እንዳይካሄድ ከለከለ፡፡ ነገርየውን ከሚያስተባብሩት ውስጥ ፐሮፌሰር አንደርሰን አብሮኝ ነበር፡፡ እርሱ እንዳወራኝ ከሆነ የተባበሩት መንግስታትና የእርሱ አገር ዴንማርክ “የግብረ ሰዶማውያን መብቶች ሰብአዊ መብቶች ናቸው” በሚለው አቋማቸው የሰዶማውያኑ ስብሰባ በዚሁ በአዲስ አበባ መካሄድ እንዳለበት ተሟግተዋል፡፡ የኛቄሶችና ሼካዎች ደግሞ የስብሰባውን እቅድ በይፋ አወገዙ፡፡ሆኖም
የሰዶማውያኑ ስብሰባ በተባበሩት መንግስታት የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ በዚህ ሁሉ የኢትዮጵያውያንና
የመንፈሳዊ አባቶች ውግዘት መሃል ተካሄደ፡፡
ለአይካሳው ጉባኤ አዲስ አበባ የተገኙት በርካታ ሺህ የውጭ ዜጎች የከተማዋን ሆቴሎች እና ገስት ሀውሶት
አጣበው ነበር፡፡ እኔንና ራኪን ጨምሮ ሁሉም የኡስማን ወፎች በዚህ ጉባኤ ላይ እረፍት አልባ ሆንን የተሰብሳቢዎቹን፣ የዲፕላማቶቹንና የፖለቲከኞቹን ገላ ለማሞቅ ታች ላይ ስንል ቆይተናል፡፡ከራኪ ጋር ራሱ በስልክ እንጂ እስከ ቅርብ ቀን ድረስ አልተገናኘንም፡፡ እኔ በብዛት የነበርኩት ከፕሮፌሰር ኣንደርታ
ጋ ነበር፡፡ አንደርሰን የዳኒሽ ዜግነት ያለውና ለቡሽቲዎች ጠበቃ የሆነ ሰው ሲሆን የሆሞዎች መብቶች
እንዲከበሩ ከሚሟገቱ ታዋቂ ሰዎች መሐል አንዱ ነው፡፡ እንደሰማሁት‹‹ቡሽቲ መሆን በተፈጥሮ እንጂ ሰው ሲቀብጥ የሚሆነው ነገር አይደለም› የሚል ጥናት በማስረጃ አስደግፈው ከሰሩ አለማቀፍ
ሳይንቲስቶች ቁንጮ
👍11👎4❤1
ቁንጮው እሱ ነው፡፡ በቆየንበት ሶስት ቀን ብዙ የውጭ ጋዜጠኞት እየመጡ ለኢንተርቪው
ቀጠሮ ሲያሲዙት ማስተዋል ችያለሁ፡፡ የገረመኝ ግን አንድም ቀን እኔን ለመንጨት ፍላጎት አለማሳየቱ
ነው፡፡ዝም ብዬ እንዳጅበው መሰለኝ የሚፈልገው፡፡ ብዙም የወሲብ ፍላጎት ያለው ሰው አልመሰለኝም፡፡
ቂጡን ራሱ ከዴንማርክይዞት በመጣው «ቬሪካን» በሚባል ቅባት ደጋግሜ እንዳሸው ብቻ ይጠይቀኛል፡፡
...oh yeah...It feels so good to have an Ethiopian touch on my ass...ahhh...oh yeah, ቅብርጥሶ እያለ ያላዝናል፡፡ አንዳንዴ ደግሞ «ኢትዮጵያውያን ወንዶች እግራቸውም ክንዳቸውም ቀጫጭን ስለሆኑ ከሴቶቻችሁ ይበልጥ ያምራሉ" እያለ ይለፋደድብኛል፡፡ ይኸው ነው! በሶስት ቀን ውስጥ እንኳን ሊበዳኝ እምሴ ቀይ ይሁን ጥቁር የሚያቅልሽ ነገር የለም፡፡ ቡሽቲ እንደሆነ ጠርጥሪያለሁ….
ምክንያቱም የቡሽቲዎች መብት ኢትዮጵያ ውስጥ መከበር እንዳለበት ደጋግሞ ሲያወራ ሰምቼዋለሁ፡፡
ምናልባት እኔን የፈለገኝ ለሽፋን ይሆናል፡፡ በሄደበት ሁሉ አብሬው እንድሆን ይፈልጋል፡፡ የግል ጉዳይ
ወይም ስብሰባ ከሌለበት ስፍጹም እንድለየው አይፈልግም፡፡
እርሱን ቀን በቀን የማጀብ ስራዬን እየተወጣሁ ሳለ ነው አስደንጋጭ ነገር ያስተዋልኩት፡፡ ሶስተኛው ቀን
ከጠዋቱ ስብሰባ በኋላ «ጁፒተር ሆቴል ስድስት ሰዓት ሻርፕ ድረሺ» ብሎ ቴክስት አረገልኝ፡፡ ያን ቀን በግል
የሚያናግራቸው እንግዶች እንዳሉት በስልክ ሲያወራ ሰምቼዋለሁ፡፡ እኔ አጋጣሚ ቦሌ ሚኒ ኬክና ጁስ
በልቼ ከራኪ ጋር ከተገናኘን ቆይተን ስለነበረ አንዳፍታ ተገናኘን፡፡ እሷ ደሞ ደምበኛዋ ሸራተን ቪላ ስለነበረ
የተያዘለት ቀጠሮ እንዳታረፍድ ብላ ቶሎ ስለሄደችብኝ ከቦሌ ሚኒ ወጥቼ እዛው ቦሌ ጁፒተር ሆቴል ገባሁ
ፕሮፌሰር አንደርሰን እስኪመጣ ለመጠበቅ ብዬ ሪሴፕሽን ሶፋው ላይ ሆኜ በሞባይሌ ጌም እጫወታለሁ፡፡
ድንገት ፕሬፌሰሩ ሎቢው ጋር ሆኖ ከአንድ ሀበሻ ጋር ሲያወራ በርቀት አየሁት፡፡ ለሀበሻው የሆነ ዶክመንት
ከቦርሳው አውጥቶ ሰጠው፡፡ እጅ ለእጅ ተጨባብጠው እጃቸውን ሳያለያዩ ረዘም ላለ ጊዜ ቆዩ፡፡ ከዚያ እኔ ወዳለሁበት አቅጣጫ ቀስ ብለው እያወሩ መራመድ ጀመሩ፡፡ ሀበሻውን ከርቀት ቢሆንም የሆነ ቦታ የማውቀው ፊት እንደሆነ ጠርጥሪያለሁ፡፡ ሁለቱም ሳያስቡት ከፊቴ ቆመው ማውራት ጀመሩ፡፡ የሚሉት
በከፊል ይሰማኛል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው ኔትወርክ ሙሉ ሪፖርት እንዲያቀርብለት እየጠየቀው ነበር
ሚስጥራቸውን ተደብቄ እየሰማሁ እንዳይመስላቸው በማሰብ ጉሮሮዬን እንደመጠራረግ አልኩና «ሃይ፡
አንደርሰን!» ብዬ ሰላም አልኩት፡፡ ሁለቱም ከው ብለው ደነገጡ…በተለይ ሀበሻው ከንፈሩን መቆጣጠር
እስኪያቅተው ተርበተበተ፡፡ፕሮፌሰር አንደርሰንም ፊቱ ቲማቲም መሰለ፡፡ ያለሰዓቴ በመምጣቴ
እንደተናደደብኝ ገባኝ፡፡ እኔ ፈረንጆች ቀጠሮ ላይ መሬ ስለሆኑ ቀድሜ መገኘቴ መልካም መስሎኝ ነበር
እሱ ግን ድርጊቴ ክፉኛ አስቆጣው፡፡ ባፋንኩሎ! ስራው ያውጣው፡፡
አብሮት ያለውን ሀበሻ የት እንደማውቀው ለደቂቃዎች እያሰብኩ ነበር፡፡ ምን እንደዚህ አርበደበደው
ደንበኛዬ ይሆን እንዴ ከዚህ በፊት? እያልኩ ስብሰለሰል የት እንደማውቀው ፊቱ ተከሰተልኝ፡፡ ሀበሻው
ስሙን ለጊዜው የማልጠቅሰው የአገሬ ዘፋኝ ነው፡፡ ቡሽቲ ይሆናል ብዬ በህልሜም በእውኔም እኮ አላውቅም፡፡ የተርበተበተውም ያንን ስላወቅኩበት ይመስለኛል፡፡ ፕሮፌሰር እንደርሰን ያንቀን ማምሻው' ጠርቀም ያለ ዶላርና የዳኒሽ ከሮነር ሰጥቶ ያየሁትን አንድም ነገር ትንፍሽ እንዳልል አስጠንቅቆ አሰናበተኝ
ሲገባኝ የአገሬ ዘፋኝ ደውሎ «አደራ ምንም ስለኔ እንዳታወራ አስጠንቅቃት” ብሎ እንደመከረው ገባኝ
ማስጠቀቂያውን ተቀብያለሁ፡፡ እስካሁን ለራኪ ብቻ ነው የነገርኳት፡፡ ለራኪ መንገር ማለት በኤፍ ኤም አዋጅ ማስነገር መሆኑን ያወቁት ያኔ ነው፡፡ የድሬዳዋ ሰው ሚስጢር መያዝ ፈስ እንደመያዝ ነው የሚከብደው፡፡ የርሱ ዘፈን በቲቪ በቀረበ ቁጥር «እኔ የማንንም የቡሽቲ ዘፈን አላይም» እያለች ቲቪውን
ታጠፋዋለች፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like ማድረግ እንዳይረሳ ከ #110 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይለቀቃል
ማንኛውንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ቀጠሮ ሲያሲዙት ማስተዋል ችያለሁ፡፡ የገረመኝ ግን አንድም ቀን እኔን ለመንጨት ፍላጎት አለማሳየቱ
ነው፡፡ዝም ብዬ እንዳጅበው መሰለኝ የሚፈልገው፡፡ ብዙም የወሲብ ፍላጎት ያለው ሰው አልመሰለኝም፡፡
ቂጡን ራሱ ከዴንማርክይዞት በመጣው «ቬሪካን» በሚባል ቅባት ደጋግሜ እንዳሸው ብቻ ይጠይቀኛል፡፡
...oh yeah...It feels so good to have an Ethiopian touch on my ass...ahhh...oh yeah, ቅብርጥሶ እያለ ያላዝናል፡፡ አንዳንዴ ደግሞ «ኢትዮጵያውያን ወንዶች እግራቸውም ክንዳቸውም ቀጫጭን ስለሆኑ ከሴቶቻችሁ ይበልጥ ያምራሉ" እያለ ይለፋደድብኛል፡፡ ይኸው ነው! በሶስት ቀን ውስጥ እንኳን ሊበዳኝ እምሴ ቀይ ይሁን ጥቁር የሚያቅልሽ ነገር የለም፡፡ ቡሽቲ እንደሆነ ጠርጥሪያለሁ….
ምክንያቱም የቡሽቲዎች መብት ኢትዮጵያ ውስጥ መከበር እንዳለበት ደጋግሞ ሲያወራ ሰምቼዋለሁ፡፡
ምናልባት እኔን የፈለገኝ ለሽፋን ይሆናል፡፡ በሄደበት ሁሉ አብሬው እንድሆን ይፈልጋል፡፡ የግል ጉዳይ
ወይም ስብሰባ ከሌለበት ስፍጹም እንድለየው አይፈልግም፡፡
እርሱን ቀን በቀን የማጀብ ስራዬን እየተወጣሁ ሳለ ነው አስደንጋጭ ነገር ያስተዋልኩት፡፡ ሶስተኛው ቀን
ከጠዋቱ ስብሰባ በኋላ «ጁፒተር ሆቴል ስድስት ሰዓት ሻርፕ ድረሺ» ብሎ ቴክስት አረገልኝ፡፡ ያን ቀን በግል
የሚያናግራቸው እንግዶች እንዳሉት በስልክ ሲያወራ ሰምቼዋለሁ፡፡ እኔ አጋጣሚ ቦሌ ሚኒ ኬክና ጁስ
በልቼ ከራኪ ጋር ከተገናኘን ቆይተን ስለነበረ አንዳፍታ ተገናኘን፡፡ እሷ ደሞ ደምበኛዋ ሸራተን ቪላ ስለነበረ
የተያዘለት ቀጠሮ እንዳታረፍድ ብላ ቶሎ ስለሄደችብኝ ከቦሌ ሚኒ ወጥቼ እዛው ቦሌ ጁፒተር ሆቴል ገባሁ
ፕሮፌሰር አንደርሰን እስኪመጣ ለመጠበቅ ብዬ ሪሴፕሽን ሶፋው ላይ ሆኜ በሞባይሌ ጌም እጫወታለሁ፡፡
ድንገት ፕሬፌሰሩ ሎቢው ጋር ሆኖ ከአንድ ሀበሻ ጋር ሲያወራ በርቀት አየሁት፡፡ ለሀበሻው የሆነ ዶክመንት
ከቦርሳው አውጥቶ ሰጠው፡፡ እጅ ለእጅ ተጨባብጠው እጃቸውን ሳያለያዩ ረዘም ላለ ጊዜ ቆዩ፡፡ ከዚያ እኔ ወዳለሁበት አቅጣጫ ቀስ ብለው እያወሩ መራመድ ጀመሩ፡፡ ሀበሻውን ከርቀት ቢሆንም የሆነ ቦታ የማውቀው ፊት እንደሆነ ጠርጥሪያለሁ፡፡ ሁለቱም ሳያስቡት ከፊቴ ቆመው ማውራት ጀመሩ፡፡ የሚሉት
በከፊል ይሰማኛል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው ኔትወርክ ሙሉ ሪፖርት እንዲያቀርብለት እየጠየቀው ነበር
ሚስጥራቸውን ተደብቄ እየሰማሁ እንዳይመስላቸው በማሰብ ጉሮሮዬን እንደመጠራረግ አልኩና «ሃይ፡
አንደርሰን!» ብዬ ሰላም አልኩት፡፡ ሁለቱም ከው ብለው ደነገጡ…በተለይ ሀበሻው ከንፈሩን መቆጣጠር
እስኪያቅተው ተርበተበተ፡፡ፕሮፌሰር አንደርሰንም ፊቱ ቲማቲም መሰለ፡፡ ያለሰዓቴ በመምጣቴ
እንደተናደደብኝ ገባኝ፡፡ እኔ ፈረንጆች ቀጠሮ ላይ መሬ ስለሆኑ ቀድሜ መገኘቴ መልካም መስሎኝ ነበር
እሱ ግን ድርጊቴ ክፉኛ አስቆጣው፡፡ ባፋንኩሎ! ስራው ያውጣው፡፡
አብሮት ያለውን ሀበሻ የት እንደማውቀው ለደቂቃዎች እያሰብኩ ነበር፡፡ ምን እንደዚህ አርበደበደው
ደንበኛዬ ይሆን እንዴ ከዚህ በፊት? እያልኩ ስብሰለሰል የት እንደማውቀው ፊቱ ተከሰተልኝ፡፡ ሀበሻው
ስሙን ለጊዜው የማልጠቅሰው የአገሬ ዘፋኝ ነው፡፡ ቡሽቲ ይሆናል ብዬ በህልሜም በእውኔም እኮ አላውቅም፡፡ የተርበተበተውም ያንን ስላወቅኩበት ይመስለኛል፡፡ ፕሮፌሰር እንደርሰን ያንቀን ማምሻው' ጠርቀም ያለ ዶላርና የዳኒሽ ከሮነር ሰጥቶ ያየሁትን አንድም ነገር ትንፍሽ እንዳልል አስጠንቅቆ አሰናበተኝ
ሲገባኝ የአገሬ ዘፋኝ ደውሎ «አደራ ምንም ስለኔ እንዳታወራ አስጠንቅቃት” ብሎ እንደመከረው ገባኝ
ማስጠቀቂያውን ተቀብያለሁ፡፡ እስካሁን ለራኪ ብቻ ነው የነገርኳት፡፡ ለራኪ መንገር ማለት በኤፍ ኤም አዋጅ ማስነገር መሆኑን ያወቁት ያኔ ነው፡፡ የድሬዳዋ ሰው ሚስጢር መያዝ ፈስ እንደመያዝ ነው የሚከብደው፡፡ የርሱ ዘፈን በቲቪ በቀረበ ቁጥር «እኔ የማንንም የቡሽቲ ዘፈን አላይም» እያለች ቲቪውን
ታጠፋዋለች፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like ማድረግ እንዳይረሳ ከ #110 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይለቀቃል
ማንኛውንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍11❤2
#ማልቀስ_ሽብር_ሲሆን
፡
፡
አባ ሲፀልዩ ጆሮዬ እየሰማ
አሜን ማለት ፈራሁ መንግስትን ቢነካ
ከፈጣሪ በላይ ንጉሱን ፈርቼ
በዝምታ ስዋጥ እጆቼን ዘርግቼ
አባ አስተዋሉኝ በፍቅር አይናቸው
ለነፍሴ ማዘኔ ወድያው ቢገባቸው
አሜን ማለት ፈራው ይህም ሽብር ሆነ
ማልቀስም ወንጀልነው እንባዬም ደረቀ
እውነት ተደብቆ ማስመሰል ገነነ፤
ይቅር በለኝ ጌታ
ይቅር በሉኝ አባ
ቡራኬ አድምጨ ፀሎቶን ሰምቼ
አንጀቴ እየራስ ለነፍሴ ፈርቼ
ባምታን መረጥኩኝ ኣሜን ማለት ችቼ፡፡
፡
፡
አባ ሲፀልዩ ጆሮዬ እየሰማ
አሜን ማለት ፈራሁ መንግስትን ቢነካ
ከፈጣሪ በላይ ንጉሱን ፈርቼ
በዝምታ ስዋጥ እጆቼን ዘርግቼ
አባ አስተዋሉኝ በፍቅር አይናቸው
ለነፍሴ ማዘኔ ወድያው ቢገባቸው
አሜን ማለት ፈራው ይህም ሽብር ሆነ
ማልቀስም ወንጀልነው እንባዬም ደረቀ
እውነት ተደብቆ ማስመሰል ገነነ፤
ይቅር በለኝ ጌታ
ይቅር በሉኝ አባ
ቡራኬ አድምጨ ፀሎቶን ሰምቼ
አንጀቴ እየራስ ለነፍሴ ፈርቼ
ባምታን መረጥኩኝ ኣሜን ማለት ችቼ፡፡
👍4
#አንድነት_ማለት
አንድ እንሁን አለኝ አንድ መሆን ቢሻ
ባንዲራውን ስጠኝ እንድሆን ሀበሻ፤
እኔም መለስኩለት ነገርኩት ስጋቴን
ካሰኘህ ውህደት መርጠህ አንድነቱን
ቋንቋዬን ተምረህ ባህሌን አክብረህ
ችግሬን ተጋርተህ እኔነቴን ወደህ
ፍትህ እኩልነት ስላም የበዛ ለት
ያስብከው ይሆናል የእውነት ውህደት!
እናም ወዳጄ...
ስለውህደት ማውራት ሁ ሉ ም ተክኖታል
ከአንገት በላይ ፍቅር ምን ይሰራልናል?
ገና ብዙ መንገድ ብዙ. ይቀረናል....!
ስለዚህ...
ልባችን ተቋስሎ እኛ ሳንዋደድ
በፍቅር መንገድ ላይ ተሳስበን ሳንሄድ
መሬት ቢቀላቀል ከንቱ ነው መዋሃድ፡፡
አንድ እንሁን አለኝ አንድ መሆን ቢሻ
ባንዲራውን ስጠኝ እንድሆን ሀበሻ፤
እኔም መለስኩለት ነገርኩት ስጋቴን
ካሰኘህ ውህደት መርጠህ አንድነቱን
ቋንቋዬን ተምረህ ባህሌን አክብረህ
ችግሬን ተጋርተህ እኔነቴን ወደህ
ፍትህ እኩልነት ስላም የበዛ ለት
ያስብከው ይሆናል የእውነት ውህደት!
እናም ወዳጄ...
ስለውህደት ማውራት ሁ ሉ ም ተክኖታል
ከአንገት በላይ ፍቅር ምን ይሰራልናል?
ገና ብዙ መንገድ ብዙ. ይቀረናል....!
ስለዚህ...
ልባችን ተቋስሎ እኛ ሳንዋደድ
በፍቅር መንገድ ላይ ተሳስበን ሳንሄድ
መሬት ቢቀላቀል ከንቱ ነው መዋሃድ፡፡
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ሦስት (🔞)
፡
፡
#ሚስተር_ዊልያም_እና_ሚስስ_ ዊልያም
፡
፡
ተከታዩ ክስተት በሽርሙጥና ሕይወቴ እጅግ ለየት ያሉ ከምላቸው ገጠመኞቼ እንዱ ነው!
በአንድ ዝናባማ ጥዋት አልጋዬ ውስጥ እንዳለሁ ስልኬ አቃጨለ፡፡ የሞባይሌን ስክሪን ተመለከትኩት
Usman the pimp” ይላል፡፡ ሌሎች 4 ኡስማን የሚባሉ ደምበኞች ስላሉኝ ከነሱ ለመለየትእንደዚያ ብዬ
ነው ከሞባይሌ ማህደር የኡስማንን ስልክ save ያደረኩት፡፡ ሌሎቹን usman sudani usman Bahreni
፣usman exporter እና usman lecturer ብዬ መዝግቤያቸዋለሁ፡፡
ሄሎ ኡስማን እንዴት አደርክ?” “አልምዱሊላሂ ደህና ነኝ የት ነሽ!” “ቤቴ ተኝቻለሁ” “ኦ sorry! ከእንቅልፍሽ ስለቀሰቀስኩሽ ይቅርታ!” ( የኡስማን ትህትና ሁልጊዜም ይገርመኛል) ችግር
የለም! እንቅልፍ አልወሰደኝም ነበር ፤ውጪ ከባድ ዝናብ ስላለ ተነሽ ተነሽ አላለኝም” “ትንሽ ስራ ልሰጥሽ ነው፤ ካናዳውያን ባልና ሚስት ቦሌ አንድ የግል ገስት ሀውስ ውስጥ አርፈዋል፡፡
ብታገኚያቸው ምን ይመስልሻል?”
የልቤ ምት ጨመረ፣
“ማለት ባልየውን ብቻ አይደለም እንዴ ማግኘት ያለብኝ?”
“አይደለም ሮዚ ሁለቱንም ማግኘት አለብሽ! አዲስ አበባ ሲመጡ ለሶስተኛ ጊዜ ነው፤ ባልና ሚስቱ ለደቂቃ
አይለያዩም፡፡ ከዚህ በፊት ኒና ነበር የምታስተናግዳቸው፡፡ ጥሩ ይከፍሉሻል ዛሬ አንቺ ብትጠቀሚ ብዬ
ነው፡፡ ሰሞኑን ተጎድተሻል፡፡”
ኡስማን ለወፎቹ ይጨነቃል፡፡ ደግ ነው፡፡ ኾኖም ባልና ሚስት በመሆናቸው የበለጠ ግራ ተጋባሁ፤ የልቤ ምት ጨመረ፤
“ይኸውልህ ኡስማን! ይቅርታ አድርግልኝና የሚስቱ ስራ ከባሏ ጋር ስናደርግ መሾፍ ብቻ ከሆነ ችግር
የለብኝም፡፡ ከዚያ ውጪ ግን አልችልም፡፡ “
“ሮዚ በደንብ ስሚኝ! ጥንዶቹ አዲስ አበባ ለሁለት ሳምንት ይቆያሉ፡፡ እንደነገሩኝ ከሆነ መደራረጉ
እንዳለ ሆኖ የመጡበት ዋና አላማ ግን ለዚያ አይደለም፡፡ የሚያነጋግሩሽ ጉዳይ አለ፡፡ እኔ ጋር የነበሩ ፎቶዎችሽን አይተዋቸው ወደዋቸዋል፡፡ቁመትሽ ሳይመቻቸው አይቀርም፡፡ ጉዳያቸውን ከተቀበልሽና ባሉት ከተስማማሽ ካናዳ ሞንትሪያል አብረሻቸው ትሄጂያለሽ”
የልቤ ምት ይባሱኑ ጨመረ፡፡ ሁለት ያልተፈቱ እንቆቅልሾች ከፊት ለፊቴ ተጋርጠዋል፡፡ በመጀመርያ የሚስትየው ወሲባዊ ዝንባሌዎ እንዴት ያለ ቢሆን ነው እኔን ማካተተ የፈቀደችው?ከወንድም ከሴትም ጋር ወሲብ የምትፈጽም Bisexual ልትሆን እንደምትችል ገመትኩ፡፡ ከዚህ በፊት «shemale) የሚባሉ ብራዚል የሚገኙ የወንድም የሴትም ዕቃ ያላቸው ሰዎችን በራኪ ሞባይል ላይ አይቼ ነገሩ ሊያስታውከኝ
ደርሶ ነበር፡፡ ሁለተኛውም እንቆቅልሽ ውስብስብ ይመስላል፡፡ ምን አይነት ዉለታ ብሰራላቸው ነው ፍቃደኝነቴን ከገለጽኩላቸው በሁለት ወራት ውስጥ ወደ አገራቸው ካናዳ የሚወስዱኝ?
የጠረጠርኩት የወሲብ ፊልም ሊያሰሩኝ ፈልገው ይሆናል ብዬ ነው፡፡ በፍጹም አላደርገውም።
“ኡስማንዬ ጉዳዩን አሁን ልትነግረኝ ትችላለህ?”
“ባውቀው እነግርሽ ነበር፤ ምንም የነገሩኝ ነገር የለም፡፡ በእርግጠኝነት የማውቀው ጥንዶቹ የናጠጡ
ሀብታሞች እንደሆኑ ብቻ ነው፡፡ ካስደሰትሽያቸው ለጋስነታቸው ወደር የለውም”
“ሁለቱንም ሳምንት በ«ገስት ሀውስ»ውስጥ አብሬያቸው ነው የምቆየው?” አንዳች ደስ የማይል ከባድ
ስሜት እየተጫጫነኝ ጠየቅኩት፤
“በፍጹም! ዛሬ «ቶፕ ሂል»ምሳ ይጋብዙናል፡፡ ከቤት ፒክ አደርግሻለሁ፡፡ ዛሬን አብረሻቸው ውለሽ ታድሪያለሽ፡፡ በተረፈ ሲደውሉልሽ ብቻ ነው ወዳረፉበት «ገስት ሃውስ>> የምትሔጂው፡፡ የሚከፍሉሽ ግን በ15 ቀን ሂሳብ ነው፡፡ ሚስትር ዊልያም እና ሚስስ ዊልያም ይባላሉ፡፡ በትዳር ከተጣመሩ 6 አመት
ሆኗቸዋል፡፡ "
“ሚስስ ዊልያም Bisexual ናት?” ብዬ ልጠይቀው አሰብኩና መጨቃጨቅ እንዳይመስልብኝ ከአፊ መለስኩት፡፡ ይህንን ብጠይቀው ኡስማን ገገማነቴ አናዶት እድሌን ለኒና አሳልፎ እንደሚሰጣት አሰብኩ
ያ ደግሞ የራሴን ብርሃን በገዛ እጄ እንደማጥፋት ነው፡፡ በምሽት በሰማይ ላይ በሚሊዮን የሚቆጠር
ከዋከብት ቢኖሩም አንደ ኮከብ “የጎረቤቴ ብርሀን ይበቃኛል” ብላ የራሷን ብርሃን አታጠፉም ''
በአጉል ውግአጥባቂነት ተሸብቤ ወርቃማውን እድል ለኒና አሳልፌ አልሰጥም፡፡ ካናዳ መሄድ እፈልጋለው
ኡስማን ከሁሉም ሴቶች አብልጦ ቢወደኝ ነው እድሉን እንድጠቀም አስቀድሞ እኔ ጋር የደወለው
ግብዣውን ውድቅ በማድረግ ኡስማንን ማሳዘን አልፈልግም፡፡
“አሪፍ ! ምሳ ሰአት ላይ ስልክህን እጠብቃለሁ፡፡ " በውስጤ በርካታ ጥያቄዎች እየተመላሰሉ ዘጋሁት፡፡
ኡስማን እኔን ከምኖርበት አፓርታማ ጥንዶቹን ደግሞ ከቦሌው ገሶት ሃውስ በመኪናው አሰባስቦን ሂልተን
ጋርደን ውስጥ ምሳ በላን ፡፡ ሂል ቶፕ ለመሄድ ፍቃደኛ አልሆኑም፡፡ ጥንዶቹ ቀለል ያሉ ነበሩ ሙሉ
ሰአቱን በሂልተን ጋርደን እየተጨዋወትን አሳለፍን፡፡ ዛሬ የተገናኘን ሳይሆን ለበርካታ አመታት ያህል
የሚተዋወቁ ወዳጆች ነበር የምንመስለው፡፡
በእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታዬ መደነቃቸውን አልደበቁኝም፡፡ ከዚህ በፊት ኢትዮጵያ ሲመጡ ትልቁ ችግራቸው እንግሊዝኛን በቅጡ የሚናገሩ ሴቶችን ማግኘት እንደነበረም አጫወቱኝ፡፡ ሚስተር ዊልያም የጥርስ ሀኪም (Dentist) ነው፡፡ ሚስስ ስሚዝ የማህጻን ሀኪም ናት፡፡ ሁለቱም በካናዳ ጥሩ ዶላር ከሚያሳፍሱ ሞያዎች ውስጥ ይመደባሉ፡፡ በኔ ግምት የጥንዶቹ እድሜ ከአርባዎቹ መጨረሻ ወይም
ከሀምሳዎቹ መጀመሪያ አይዘልም፡፡
የዚያን እለት አዳር ለኔ አዲስ የወሲብ ተሞክሮ ነበር፡፡ ሚስቱ መላው ሰውነቴን እንደ ጣኦት ማምለክ ብቻ ነበር የቀራት፡፡ ሁለመናዬን ስታሽ፣ስትልስና ስትስም ነው ያደረችው፤ እንደ ፍርሃቴ አላገኘኋትም፤
ሴት ናት፡፡ ትርፍ ነገር የለባትም፡፡ በአርቴፊሻል የወንድ ብልት የምትወስበኝ መስሎኝ ነበር፡፡ ያ ስላልሆነ
ተደሰትኩ፡ የፈረንጅ የግልጽነት ባህል ገርሞኛል፡፡ “ሳላየው መወስለቱ ስለማይቀር እኔ ባለሁበት አብረን
ብንወሰልት ይሻላል" የሚል አይነት አቋም ያላት ትመስላለች ሚስቱ፡ በማግስቱ 500 የካናዳ ዶላሬን ተቀብዬ ቁርስ አብረን ከበላን በኋላ ከጥንዶቹ ጋ ተለያየሁ፡፡ ይሄን ከፍያ ወደ ኢትዮጵያ ብር ስተረጉመው ወደ 9000 ብር ገደማ ይጠጋል፡፡ እንዲህ ያለ ገንዘብ በጥቂት ሰአት ስራ በምን አገኛለሁ?እድሜ ለኡስማን! ሲመስለኝ ጥንዶቹ በጣም ተደስተውብኛል፡፡
ባሰኛቸውና ባስፈለጋቸው ጊዜ እየደወሉ በቀጣዮቹ ቀናትም ተመሳሳይ የሶስትዮሽ ደስታን አጣጣምን፡፡ በቆይታቸው በአጠቃላይ አምስት ሌሊቶችን እሳልፈናል፡፡ የሚፈልጉትን ዋና ጉዳይ በእሺታ እንድቀበላቸው ይመስላል በአምስተኛው ቀን 1000 የካናዳ ዶላር ሰጡኝ፡፡ ዉሀ ሆንኩኝ፡፡
«Roza, we know this is a lot of money for you, but not for us. If you agree on our proposal,
there will be much more money to flow to your purse, if you know what I mean"
ጠጠር ያለ ነገር ሊከተል እንደሆነ ገመትኩ፡፡
Sorry, what proposal are you talking about? Marriage Proposal or what?" ሁለቱም ተያይዘው ከሳቁ በኃላ…« actually it is more than that! አለችኝ ሚስትየው፡፡
ለካንስ 1000 ዶላሩ አንድ ሰአት ላልፈጀ ወሲብ ብቻ የተከፈለ አልነበረም፡፡ ጉድና ጅረት ከወደ በኋላ ነው
ይህ በእንዲህ እያለ የደነቀኝ ጥንዶቹ ለወሲብም ሲከፍሉ ዋጋ ይጋራሉ፡፡ አዋጥተው ነው
፡
፡
#ክፍል_ሦስት (🔞)
፡
፡
#ሚስተር_ዊልያም_እና_ሚስስ_ ዊልያም
፡
፡
ተከታዩ ክስተት በሽርሙጥና ሕይወቴ እጅግ ለየት ያሉ ከምላቸው ገጠመኞቼ እንዱ ነው!
በአንድ ዝናባማ ጥዋት አልጋዬ ውስጥ እንዳለሁ ስልኬ አቃጨለ፡፡ የሞባይሌን ስክሪን ተመለከትኩት
Usman the pimp” ይላል፡፡ ሌሎች 4 ኡስማን የሚባሉ ደምበኞች ስላሉኝ ከነሱ ለመለየትእንደዚያ ብዬ
ነው ከሞባይሌ ማህደር የኡስማንን ስልክ save ያደረኩት፡፡ ሌሎቹን usman sudani usman Bahreni
፣usman exporter እና usman lecturer ብዬ መዝግቤያቸዋለሁ፡፡
ሄሎ ኡስማን እንዴት አደርክ?” “አልምዱሊላሂ ደህና ነኝ የት ነሽ!” “ቤቴ ተኝቻለሁ” “ኦ sorry! ከእንቅልፍሽ ስለቀሰቀስኩሽ ይቅርታ!” ( የኡስማን ትህትና ሁልጊዜም ይገርመኛል) ችግር
የለም! እንቅልፍ አልወሰደኝም ነበር ፤ውጪ ከባድ ዝናብ ስላለ ተነሽ ተነሽ አላለኝም” “ትንሽ ስራ ልሰጥሽ ነው፤ ካናዳውያን ባልና ሚስት ቦሌ አንድ የግል ገስት ሀውስ ውስጥ አርፈዋል፡፡
ብታገኚያቸው ምን ይመስልሻል?”
የልቤ ምት ጨመረ፣
“ማለት ባልየውን ብቻ አይደለም እንዴ ማግኘት ያለብኝ?”
“አይደለም ሮዚ ሁለቱንም ማግኘት አለብሽ! አዲስ አበባ ሲመጡ ለሶስተኛ ጊዜ ነው፤ ባልና ሚስቱ ለደቂቃ
አይለያዩም፡፡ ከዚህ በፊት ኒና ነበር የምታስተናግዳቸው፡፡ ጥሩ ይከፍሉሻል ዛሬ አንቺ ብትጠቀሚ ብዬ
ነው፡፡ ሰሞኑን ተጎድተሻል፡፡”
ኡስማን ለወፎቹ ይጨነቃል፡፡ ደግ ነው፡፡ ኾኖም ባልና ሚስት በመሆናቸው የበለጠ ግራ ተጋባሁ፤ የልቤ ምት ጨመረ፤
“ይኸውልህ ኡስማን! ይቅርታ አድርግልኝና የሚስቱ ስራ ከባሏ ጋር ስናደርግ መሾፍ ብቻ ከሆነ ችግር
የለብኝም፡፡ ከዚያ ውጪ ግን አልችልም፡፡ “
“ሮዚ በደንብ ስሚኝ! ጥንዶቹ አዲስ አበባ ለሁለት ሳምንት ይቆያሉ፡፡ እንደነገሩኝ ከሆነ መደራረጉ
እንዳለ ሆኖ የመጡበት ዋና አላማ ግን ለዚያ አይደለም፡፡ የሚያነጋግሩሽ ጉዳይ አለ፡፡ እኔ ጋር የነበሩ ፎቶዎችሽን አይተዋቸው ወደዋቸዋል፡፡ቁመትሽ ሳይመቻቸው አይቀርም፡፡ ጉዳያቸውን ከተቀበልሽና ባሉት ከተስማማሽ ካናዳ ሞንትሪያል አብረሻቸው ትሄጂያለሽ”
የልቤ ምት ይባሱኑ ጨመረ፡፡ ሁለት ያልተፈቱ እንቆቅልሾች ከፊት ለፊቴ ተጋርጠዋል፡፡ በመጀመርያ የሚስትየው ወሲባዊ ዝንባሌዎ እንዴት ያለ ቢሆን ነው እኔን ማካተተ የፈቀደችው?ከወንድም ከሴትም ጋር ወሲብ የምትፈጽም Bisexual ልትሆን እንደምትችል ገመትኩ፡፡ ከዚህ በፊት «shemale) የሚባሉ ብራዚል የሚገኙ የወንድም የሴትም ዕቃ ያላቸው ሰዎችን በራኪ ሞባይል ላይ አይቼ ነገሩ ሊያስታውከኝ
ደርሶ ነበር፡፡ ሁለተኛውም እንቆቅልሽ ውስብስብ ይመስላል፡፡ ምን አይነት ዉለታ ብሰራላቸው ነው ፍቃደኝነቴን ከገለጽኩላቸው በሁለት ወራት ውስጥ ወደ አገራቸው ካናዳ የሚወስዱኝ?
የጠረጠርኩት የወሲብ ፊልም ሊያሰሩኝ ፈልገው ይሆናል ብዬ ነው፡፡ በፍጹም አላደርገውም።
“ኡስማንዬ ጉዳዩን አሁን ልትነግረኝ ትችላለህ?”
“ባውቀው እነግርሽ ነበር፤ ምንም የነገሩኝ ነገር የለም፡፡ በእርግጠኝነት የማውቀው ጥንዶቹ የናጠጡ
ሀብታሞች እንደሆኑ ብቻ ነው፡፡ ካስደሰትሽያቸው ለጋስነታቸው ወደር የለውም”
“ሁለቱንም ሳምንት በ«ገስት ሀውስ»ውስጥ አብሬያቸው ነው የምቆየው?” አንዳች ደስ የማይል ከባድ
ስሜት እየተጫጫነኝ ጠየቅኩት፤
“በፍጹም! ዛሬ «ቶፕ ሂል»ምሳ ይጋብዙናል፡፡ ከቤት ፒክ አደርግሻለሁ፡፡ ዛሬን አብረሻቸው ውለሽ ታድሪያለሽ፡፡ በተረፈ ሲደውሉልሽ ብቻ ነው ወዳረፉበት «ገስት ሃውስ>> የምትሔጂው፡፡ የሚከፍሉሽ ግን በ15 ቀን ሂሳብ ነው፡፡ ሚስትር ዊልያም እና ሚስስ ዊልያም ይባላሉ፡፡ በትዳር ከተጣመሩ 6 አመት
ሆኗቸዋል፡፡ "
“ሚስስ ዊልያም Bisexual ናት?” ብዬ ልጠይቀው አሰብኩና መጨቃጨቅ እንዳይመስልብኝ ከአፊ መለስኩት፡፡ ይህንን ብጠይቀው ኡስማን ገገማነቴ አናዶት እድሌን ለኒና አሳልፎ እንደሚሰጣት አሰብኩ
ያ ደግሞ የራሴን ብርሃን በገዛ እጄ እንደማጥፋት ነው፡፡ በምሽት በሰማይ ላይ በሚሊዮን የሚቆጠር
ከዋከብት ቢኖሩም አንደ ኮከብ “የጎረቤቴ ብርሀን ይበቃኛል” ብላ የራሷን ብርሃን አታጠፉም ''
በአጉል ውግአጥባቂነት ተሸብቤ ወርቃማውን እድል ለኒና አሳልፌ አልሰጥም፡፡ ካናዳ መሄድ እፈልጋለው
ኡስማን ከሁሉም ሴቶች አብልጦ ቢወደኝ ነው እድሉን እንድጠቀም አስቀድሞ እኔ ጋር የደወለው
ግብዣውን ውድቅ በማድረግ ኡስማንን ማሳዘን አልፈልግም፡፡
“አሪፍ ! ምሳ ሰአት ላይ ስልክህን እጠብቃለሁ፡፡ " በውስጤ በርካታ ጥያቄዎች እየተመላሰሉ ዘጋሁት፡፡
ኡስማን እኔን ከምኖርበት አፓርታማ ጥንዶቹን ደግሞ ከቦሌው ገሶት ሃውስ በመኪናው አሰባስቦን ሂልተን
ጋርደን ውስጥ ምሳ በላን ፡፡ ሂል ቶፕ ለመሄድ ፍቃደኛ አልሆኑም፡፡ ጥንዶቹ ቀለል ያሉ ነበሩ ሙሉ
ሰአቱን በሂልተን ጋርደን እየተጨዋወትን አሳለፍን፡፡ ዛሬ የተገናኘን ሳይሆን ለበርካታ አመታት ያህል
የሚተዋወቁ ወዳጆች ነበር የምንመስለው፡፡
በእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታዬ መደነቃቸውን አልደበቁኝም፡፡ ከዚህ በፊት ኢትዮጵያ ሲመጡ ትልቁ ችግራቸው እንግሊዝኛን በቅጡ የሚናገሩ ሴቶችን ማግኘት እንደነበረም አጫወቱኝ፡፡ ሚስተር ዊልያም የጥርስ ሀኪም (Dentist) ነው፡፡ ሚስስ ስሚዝ የማህጻን ሀኪም ናት፡፡ ሁለቱም በካናዳ ጥሩ ዶላር ከሚያሳፍሱ ሞያዎች ውስጥ ይመደባሉ፡፡ በኔ ግምት የጥንዶቹ እድሜ ከአርባዎቹ መጨረሻ ወይም
ከሀምሳዎቹ መጀመሪያ አይዘልም፡፡
የዚያን እለት አዳር ለኔ አዲስ የወሲብ ተሞክሮ ነበር፡፡ ሚስቱ መላው ሰውነቴን እንደ ጣኦት ማምለክ ብቻ ነበር የቀራት፡፡ ሁለመናዬን ስታሽ፣ስትልስና ስትስም ነው ያደረችው፤ እንደ ፍርሃቴ አላገኘኋትም፤
ሴት ናት፡፡ ትርፍ ነገር የለባትም፡፡ በአርቴፊሻል የወንድ ብልት የምትወስበኝ መስሎኝ ነበር፡፡ ያ ስላልሆነ
ተደሰትኩ፡ የፈረንጅ የግልጽነት ባህል ገርሞኛል፡፡ “ሳላየው መወስለቱ ስለማይቀር እኔ ባለሁበት አብረን
ብንወሰልት ይሻላል" የሚል አይነት አቋም ያላት ትመስላለች ሚስቱ፡ በማግስቱ 500 የካናዳ ዶላሬን ተቀብዬ ቁርስ አብረን ከበላን በኋላ ከጥንዶቹ ጋ ተለያየሁ፡፡ ይሄን ከፍያ ወደ ኢትዮጵያ ብር ስተረጉመው ወደ 9000 ብር ገደማ ይጠጋል፡፡ እንዲህ ያለ ገንዘብ በጥቂት ሰአት ስራ በምን አገኛለሁ?እድሜ ለኡስማን! ሲመስለኝ ጥንዶቹ በጣም ተደስተውብኛል፡፡
ባሰኛቸውና ባስፈለጋቸው ጊዜ እየደወሉ በቀጣዮቹ ቀናትም ተመሳሳይ የሶስትዮሽ ደስታን አጣጣምን፡፡ በቆይታቸው በአጠቃላይ አምስት ሌሊቶችን እሳልፈናል፡፡ የሚፈልጉትን ዋና ጉዳይ በእሺታ እንድቀበላቸው ይመስላል በአምስተኛው ቀን 1000 የካናዳ ዶላር ሰጡኝ፡፡ ዉሀ ሆንኩኝ፡፡
«Roza, we know this is a lot of money for you, but not for us. If you agree on our proposal,
there will be much more money to flow to your purse, if you know what I mean"
ጠጠር ያለ ነገር ሊከተል እንደሆነ ገመትኩ፡፡
Sorry, what proposal are you talking about? Marriage Proposal or what?" ሁለቱም ተያይዘው ከሳቁ በኃላ…« actually it is more than that! አለችኝ ሚስትየው፡፡
ለካንስ 1000 ዶላሩ አንድ ሰአት ላልፈጀ ወሲብ ብቻ የተከፈለ አልነበረም፡፡ ጉድና ጅረት ከወደ በኋላ ነው
ይህ በእንዲህ እያለ የደነቀኝ ጥንዶቹ ለወሲብም ሲከፍሉ ዋጋ ይጋራሉ፡፡ አዋጥተው ነው
👍7❤1👎1
የሚከፍሉን
አልያም ደግሞ እሱ የዛሬውን አዳር ሂሳብ ከከፈለ የቀጣዩን እዳር ሂሳብ ሚስቱ ትከፍላለች፡፡ ፈረንጆት
ዘንድ የጾታ እኩልነት እና ግለኝነት እስከዚህ ድረስ እንደሆነ በፍጹም አልገመትኩም፡፡ በ5 ቀኑ የሌሊት
ቆይታዬ ያስተዋልኩት ያንን ነው
ሆ፡ a Problem shared is a problem halved) ከሚለው የራሳቸው
አባባል በተቃራኒ የቆመ a pleasure shared is a pleasure doubled የሚል ብሂል አላቸው
ለማንኛውም ጥንዶቹ የሚፈልጉኝ ለማህጸን ኪራይ ነው::”ሮዛ ካናዳ አብረሽን እንድትሔጅ እንፈልጋለን
በጣም ነው የወደድንሽ፡፡ ፈጣሪ ውበትና እውቀትን አሟልቶ ሰጥቶሻል፡፡ ስለዚህ ከእኛ እንድትለዬ አንፈልግም፡፡ ያ እንዲሆን ግን በአንድ የጋራ ጉዳያችን እንድትተባበሪን እንፈልጋለን፡፡ አንድ ችግር አለብን፡፡ ፍላጎቱ ካለሽ የጋራ ችግራችንን አንቺ መፍታት ትችያለሽ፣ እኛ ደግሞ ያንቺን መጠነኛ ችግር በከፊል እንፈታለን፡፡ ጥያቄያችን ቅር እንደማያሰኝሽ ተስፋ እናደርጋለን፡፡”
ሚስስ ዊልያም ልክ እንደዚህ ስትል ጥንዶቹ እየተሳለቁብኝ ነበር የመሰለኝ፡፡ እንደተመለከትኩት የገንዘብም፣ የእውቀትም፣ የስራም ሆነ የወሲብ ችግር የለባቸውም፤ ምርጥ የሚባል ወሲባዊ መጣጣመ እንዳላቸው ከአምስቱ ሌሊት የገስት ሀውስ ቆይታዬ ተመልክቻለሁ፡፡ ታዲያ እነዚህ ጥንዶች ሌላ ምን
አይነት ችግር ይኖርባቸዋል? እንዲያውም እነሱ አቅቷቸው እኔ የምፈታላቸው ችግር!ታዲያ ይሄ ሹፈት እና ስላቅ አይደለም? አዎ በወቅቱ ልክ እንደዚያ ነበር ያሰብኩት፡፡ የሚስቱን ሀሳብ ተከትሎ ሚስተር ዊልያም ቀጠለ፡፡
“ይሄውልሽ ሮዛ! ባለቤቴ ሜሊሳ መኻን ናት፤ መውለድ አትችልም፡፡ ሁለታችንም ልጅ እንዲኖረን አጥብቀን
እንመኛለን፣ ይህን ችግራችንን አይተሽ እንድትተባበሪን ነው:: ለውለታሽ ካናዳ መውሰድ ብቻ ሳይሆን
የምትጠይቂውን ክፍያም እንከፍላለን፡፡ እዚህ የቤተሰቦችሽን ህይወት ለዘለቄታው ቀይረሽ እኛ ጋር ካናዳ
ብትሄጂ ምን ይመስልሻል?”
ዊልያሞቹ የምሁር ጨዋነት እና ይሉኝታ እያጠቃቸው እንጂ “ማህጸንሽን አከራዪን! ካንቺ ማህጸን የወጣው
ልጅ በኛ ወላጅነትና ተንከባካቢነት ያድጋል እያሉኝ ነው፡፡በኃላ አንብቤ እንደተረዳሁት ይህን ነገር በነሱ
ቋንቋ surrogate mother ይሉታል፡፡
ያሳዝናል !ልተባባራቸው አልችልም፡፡ እነሱ አስቀድመው እንደገመቱት፣ እስከዚህ ድረስ የዘቀጠ የኅሊና ሽርሙጥና ውስጥ አልገባሁም፡፡ ምናልባት የተገኘሁት በችግር ከተጠፈነገና በርካታ እህትና ወንድም ካሉበት ሰፊ ቤተሰብ ውስጥ ቢሆን ኖሮ ለቤተሰቤ ስል ከባዱንና ፈታኙን ጥያቄያቸውን እቀበል ነበር
በቸልታና በስሜት ጡዘት ከማንም መናጢ ድሀስ ይወለድ የለም? ስንቷ ቆንጆስ ዲቃላ ትታቀፍ የለ ?
ጥሩው ነገር እኔ ከአንድ ራሴ ሕይወት ውጪ የማስብለት ልጅም ሆነ ቤተሰብ የለኝም፡፡ ዊሊያሞቹ በመደለያነት የተጠቀሙበትን ያህል የገንዘብ ችግርም የለብኝም፡፡ ዊልያሞቹን ጥያቄም
እንደማልቀበል እንደነሱ በስርአትና በጨዋ ደንብ ነግሬያቸው ሞቅ ባለ ሰላምታ ለመጨረሻ ጊዜ ተሰናበትኳቸው፡፡
የመጨረሻ ውሳኔዬ እንደሆነ ሲያውቁ ፊታቸው የካናዳ ደመና መስሎ ነበር፡፡
#የኡስማን_እርካታ
ቦሌ ላፓሪዝያን ካፌ ውስጥ ተቀምጬ ከኔ ጀርባ የተቀመጡ ሁለት ወጣቶት ተከታዩን ወግ ሲያወጉ ሰማኋቸው፤
“እዳስ አበባችን ውስጥ ግን ከነጭ፣ከአረብ፣ከቻይናና እና ከአፍሪካዊ ጋር አብረው የሚታዩ ሴቶች
አልበዙብህም?ሴቶቻችንን ዜጎቹ እየተቀራመቱን ነው፡፡ይህ ጉዳይ አያሳስብህም?”
እኔ እንደውም ጥቅሙ ነው የሚታየኝ”
“ቺኮቻችንን ወስደውብን ምን አይነት ጥቅም ነው የሚታይህ?”
“ጉዳዩን ከአገር ኢኮኖሚ አንጻር ነው መመልከት ያለብህ ፍሬንድ፡፡ሴቶቻችን ልክ እንደ ቡናው፣አበባው እና ሰሊጡ ወደ አገራችን የሚገባውን የውጭ ምንዛሪ ይጨምራሉ"…
መላሹ የምር በሆነ ስሜት ይናገር ስለነበር ፈጅግታን አጭሮብኛል፡፡
የልጆቹ ስጋት እውነትነት እንዳለሁ አሰብኩ፡፡ ለምሳሌ ዑስማን ወደ ኢምፓየሩ የሚያስገባቸው ወፎች
ቁጥር በየዕለቱ ይጨምራል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ደንበኞቹ ቁጥራቸው በየጊዜው እያሻቀበ በመሄዱ ነው፡፡
በተለይ አረቦቹ በሀበሻ ሴት እያበዱ ነው፡፡ ኡስማንም ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ከነጮች ይልቅ ለአረቦች ልዩ
ትኩረት እየሰጠ መጥቷል፡፡ «አረቦችን መበቀል እፈልጋለሁ›› የሚላት አባባል አለችው፡፡ እንደዚህ ሲል እየቀለደ አይደለም፡፡ የምሩን ነው፡፡ «የኛ ሴቶች ግርድና 24 ሰዓት ሽንት ቤት ሲያጸዱ የሚከፍሏቸው
500 ዲርሃም እንኳን አትሞላም፡፡ ይህ በምንም መመዘኛ ብዝበዛ ነው፡፡ አረብ ለሽንት ቤት ቂጡን ለማጠብ፣ ጡሃራ ለማድረግ ለሶፍት ብቻ በወር 3000 ዲርሃም ያወጣል፡፡ ከሶፍት ባነሰ ዋጋ እህቶቻችንን ይበዘብዛል፡፡ ከ «አብድ>> ወይም ባሪያ ለይተው እንኳ አያይዋቸውም እኮ፡፡እኔ ይህንን ብዝበዛ እታገላለሁ፡፡ እበቀላቸዋለሁ፡፡ ለአንድ አረብ ሴት ለማገናኘት የማስከፍለው15 ሺ ዲርሃም ነው፡፡ አረቦች ዋጋ ሲከራከሩኝ ለሰራተኞቻችን ስንት እንደሚከፍሏቸው እነግራቸዋለሁ፡፡ ይደነግጣሉ፤ ያልኳቸውን ይከፍሉኛል፡፡ ለገስት ሀውስ አገልግሎት የእጥፍ እጥፍ እቀበላቸዋለሁ፡፡ አንድ አረብን በበዘበዝኩ ቁጥር ሴከስ ከማድረግ የበለጠ
ልዩ እርካታ ይሰማኛል» ይላል፡፡
ንጉስ ዑስማንዑስማን ዘ ፒምፕ፤ለምን እንደሆነ አላውቅም እንዲህ ሲል እወደዋለሁ፡፡ ዉድድድ አደርገዋለሁ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like ማድረግ እንዳይረሳ ከ 120 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይለቀቃል
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
አልያም ደግሞ እሱ የዛሬውን አዳር ሂሳብ ከከፈለ የቀጣዩን እዳር ሂሳብ ሚስቱ ትከፍላለች፡፡ ፈረንጆት
ዘንድ የጾታ እኩልነት እና ግለኝነት እስከዚህ ድረስ እንደሆነ በፍጹም አልገመትኩም፡፡ በ5 ቀኑ የሌሊት
ቆይታዬ ያስተዋልኩት ያንን ነው
ሆ፡ a Problem shared is a problem halved) ከሚለው የራሳቸው
አባባል በተቃራኒ የቆመ a pleasure shared is a pleasure doubled የሚል ብሂል አላቸው
ለማንኛውም ጥንዶቹ የሚፈልጉኝ ለማህጸን ኪራይ ነው::”ሮዛ ካናዳ አብረሽን እንድትሔጅ እንፈልጋለን
በጣም ነው የወደድንሽ፡፡ ፈጣሪ ውበትና እውቀትን አሟልቶ ሰጥቶሻል፡፡ ስለዚህ ከእኛ እንድትለዬ አንፈልግም፡፡ ያ እንዲሆን ግን በአንድ የጋራ ጉዳያችን እንድትተባበሪን እንፈልጋለን፡፡ አንድ ችግር አለብን፡፡ ፍላጎቱ ካለሽ የጋራ ችግራችንን አንቺ መፍታት ትችያለሽ፣ እኛ ደግሞ ያንቺን መጠነኛ ችግር በከፊል እንፈታለን፡፡ ጥያቄያችን ቅር እንደማያሰኝሽ ተስፋ እናደርጋለን፡፡”
ሚስስ ዊልያም ልክ እንደዚህ ስትል ጥንዶቹ እየተሳለቁብኝ ነበር የመሰለኝ፡፡ እንደተመለከትኩት የገንዘብም፣ የእውቀትም፣ የስራም ሆነ የወሲብ ችግር የለባቸውም፤ ምርጥ የሚባል ወሲባዊ መጣጣመ እንዳላቸው ከአምስቱ ሌሊት የገስት ሀውስ ቆይታዬ ተመልክቻለሁ፡፡ ታዲያ እነዚህ ጥንዶች ሌላ ምን
አይነት ችግር ይኖርባቸዋል? እንዲያውም እነሱ አቅቷቸው እኔ የምፈታላቸው ችግር!ታዲያ ይሄ ሹፈት እና ስላቅ አይደለም? አዎ በወቅቱ ልክ እንደዚያ ነበር ያሰብኩት፡፡ የሚስቱን ሀሳብ ተከትሎ ሚስተር ዊልያም ቀጠለ፡፡
“ይሄውልሽ ሮዛ! ባለቤቴ ሜሊሳ መኻን ናት፤ መውለድ አትችልም፡፡ ሁለታችንም ልጅ እንዲኖረን አጥብቀን
እንመኛለን፣ ይህን ችግራችንን አይተሽ እንድትተባበሪን ነው:: ለውለታሽ ካናዳ መውሰድ ብቻ ሳይሆን
የምትጠይቂውን ክፍያም እንከፍላለን፡፡ እዚህ የቤተሰቦችሽን ህይወት ለዘለቄታው ቀይረሽ እኛ ጋር ካናዳ
ብትሄጂ ምን ይመስልሻል?”
ዊልያሞቹ የምሁር ጨዋነት እና ይሉኝታ እያጠቃቸው እንጂ “ማህጸንሽን አከራዪን! ካንቺ ማህጸን የወጣው
ልጅ በኛ ወላጅነትና ተንከባካቢነት ያድጋል እያሉኝ ነው፡፡በኃላ አንብቤ እንደተረዳሁት ይህን ነገር በነሱ
ቋንቋ surrogate mother ይሉታል፡፡
ያሳዝናል !ልተባባራቸው አልችልም፡፡ እነሱ አስቀድመው እንደገመቱት፣ እስከዚህ ድረስ የዘቀጠ የኅሊና ሽርሙጥና ውስጥ አልገባሁም፡፡ ምናልባት የተገኘሁት በችግር ከተጠፈነገና በርካታ እህትና ወንድም ካሉበት ሰፊ ቤተሰብ ውስጥ ቢሆን ኖሮ ለቤተሰቤ ስል ከባዱንና ፈታኙን ጥያቄያቸውን እቀበል ነበር
በቸልታና በስሜት ጡዘት ከማንም መናጢ ድሀስ ይወለድ የለም? ስንቷ ቆንጆስ ዲቃላ ትታቀፍ የለ ?
ጥሩው ነገር እኔ ከአንድ ራሴ ሕይወት ውጪ የማስብለት ልጅም ሆነ ቤተሰብ የለኝም፡፡ ዊሊያሞቹ በመደለያነት የተጠቀሙበትን ያህል የገንዘብ ችግርም የለብኝም፡፡ ዊልያሞቹን ጥያቄም
እንደማልቀበል እንደነሱ በስርአትና በጨዋ ደንብ ነግሬያቸው ሞቅ ባለ ሰላምታ ለመጨረሻ ጊዜ ተሰናበትኳቸው፡፡
የመጨረሻ ውሳኔዬ እንደሆነ ሲያውቁ ፊታቸው የካናዳ ደመና መስሎ ነበር፡፡
#የኡስማን_እርካታ
ቦሌ ላፓሪዝያን ካፌ ውስጥ ተቀምጬ ከኔ ጀርባ የተቀመጡ ሁለት ወጣቶት ተከታዩን ወግ ሲያወጉ ሰማኋቸው፤
“እዳስ አበባችን ውስጥ ግን ከነጭ፣ከአረብ፣ከቻይናና እና ከአፍሪካዊ ጋር አብረው የሚታዩ ሴቶች
አልበዙብህም?ሴቶቻችንን ዜጎቹ እየተቀራመቱን ነው፡፡ይህ ጉዳይ አያሳስብህም?”
እኔ እንደውም ጥቅሙ ነው የሚታየኝ”
“ቺኮቻችንን ወስደውብን ምን አይነት ጥቅም ነው የሚታይህ?”
“ጉዳዩን ከአገር ኢኮኖሚ አንጻር ነው መመልከት ያለብህ ፍሬንድ፡፡ሴቶቻችን ልክ እንደ ቡናው፣አበባው እና ሰሊጡ ወደ አገራችን የሚገባውን የውጭ ምንዛሪ ይጨምራሉ"…
መላሹ የምር በሆነ ስሜት ይናገር ስለነበር ፈጅግታን አጭሮብኛል፡፡
የልጆቹ ስጋት እውነትነት እንዳለሁ አሰብኩ፡፡ ለምሳሌ ዑስማን ወደ ኢምፓየሩ የሚያስገባቸው ወፎች
ቁጥር በየዕለቱ ይጨምራል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ደንበኞቹ ቁጥራቸው በየጊዜው እያሻቀበ በመሄዱ ነው፡፡
በተለይ አረቦቹ በሀበሻ ሴት እያበዱ ነው፡፡ ኡስማንም ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ከነጮች ይልቅ ለአረቦች ልዩ
ትኩረት እየሰጠ መጥቷል፡፡ «አረቦችን መበቀል እፈልጋለሁ›› የሚላት አባባል አለችው፡፡ እንደዚህ ሲል እየቀለደ አይደለም፡፡ የምሩን ነው፡፡ «የኛ ሴቶች ግርድና 24 ሰዓት ሽንት ቤት ሲያጸዱ የሚከፍሏቸው
500 ዲርሃም እንኳን አትሞላም፡፡ ይህ በምንም መመዘኛ ብዝበዛ ነው፡፡ አረብ ለሽንት ቤት ቂጡን ለማጠብ፣ ጡሃራ ለማድረግ ለሶፍት ብቻ በወር 3000 ዲርሃም ያወጣል፡፡ ከሶፍት ባነሰ ዋጋ እህቶቻችንን ይበዘብዛል፡፡ ከ «አብድ>> ወይም ባሪያ ለይተው እንኳ አያይዋቸውም እኮ፡፡እኔ ይህንን ብዝበዛ እታገላለሁ፡፡ እበቀላቸዋለሁ፡፡ ለአንድ አረብ ሴት ለማገናኘት የማስከፍለው15 ሺ ዲርሃም ነው፡፡ አረቦች ዋጋ ሲከራከሩኝ ለሰራተኞቻችን ስንት እንደሚከፍሏቸው እነግራቸዋለሁ፡፡ ይደነግጣሉ፤ ያልኳቸውን ይከፍሉኛል፡፡ ለገስት ሀውስ አገልግሎት የእጥፍ እጥፍ እቀበላቸዋለሁ፡፡ አንድ አረብን በበዘበዝኩ ቁጥር ሴከስ ከማድረግ የበለጠ
ልዩ እርካታ ይሰማኛል» ይላል፡፡
ንጉስ ዑስማንዑስማን ዘ ፒምፕ፤ለምን እንደሆነ አላውቅም እንዲህ ሲል እወደዋለሁ፡፡ ዉድድድ አደርገዋለሁ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like ማድረግ እንዳይረሳ ከ 120 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይለቀቃል
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍5❤1
#የጅራፍ_ንቅሳት
፡
፡
ከጀርባህላይ ያለው የጅራፍ ንቅሳት
እኛን የመውደድህ የዘላለም ምትራት
የፋሬስ የሳዶቅ ያለማመን ደባ
የጲላጦስ ግርፊያ የሄሮድስ ካባ
ከፊትህ የወጣው የደም ጎርፍ እና እንባ
ላንተ ስቃይ ናቸው ለእኛ ግን ደስታ
መከራህ ነውና የመዳን አለኝታ
ጅራፍ እና ቡጢ ምራቅና ሃሞት
ለአይን ደስ የማይል የስቃይ ደምግባት
በደም የተረጩ ቅዱሳት አልባሳት
እኒህ ናቸው ውበት የጌታ ደምግባት
የመዳን አለኝታ የዘላለም ምትራት
ውዴን ያላያችሁ
እኔ ልንገራችሁ
ፍቅሩን ላሳያችሁ
ድምጹን ላሰማችሁ
ምራቅ ተቀብቷል
ቡጢ ተቀብሏል
ኃጢዓት ተሸክሟል
በቁንዳለው መሃል የደም ጎርፍ ይፈሳል
የፍቅር ንጉስ ነው የእሾህ አክሊል ደፍቷል
ውዴን ያላያችሁ
ድምጹን ያልሰማችሁ
ፍቅሩን ልንገራችሁ
ዐይኑ ፍቅር ያለቅሳል
ጎኑ ደም ይረጫል
ፅህሙ ተነጭቷል
ልብሱ ሜዳ ወድቋል
በቃሉ ቅዱስ ነው ይቅርታን ይሰዋል
ከፍቅር ትከሻው የዓለም ደዌን አዝሏል
ከጀርባው ላይ ያለው የጅራፍ ንቅሳት
እኛን የመውደዱ የዘላለም ምትራት
ለእሱ ስቃይ ናቸው ለኛ ግን ደስታ
መከራው ነውና የመዳን አለኝታ
ይህ ሁሉ ቢሆንም
ይህ ሁሉ ቢሆንም
የሰው ልጆች ድፍረት ክብሩን አይቀንስም
ስለሰው መድከሙም ኃይሉን አያወርድም
ስሙ እግዚአብሔር ነው
ስሙ ይቅርታ ነው
ስሙ መሀሪ ነው
የፈረሱን ብርታት ብቃቴ ነው የሚል
ብዛቱን ተማምኖ የሚታበይ ልዑል
በ'ሱ ስም ይወድቃል በስሙ ይጣላል
ስሙ ሁሉን ቻይ ነው ሁሉንም አድራጊ
ታላቁን የሚጥል ለታናሽ ተዋጊ
ውዴን ያላያችሁ
ድምጹን ላሰማችሁ
እኔ ልንገራችሁ
ፍቅሩን ላሳያችሁ
ከጀርባው ላይ ያለው የጅራፍ ንቅሳት
እኛን የመውደዱ የዘላለም ምትራት
ለርሱ ስቃይ ናቸው ለኛ ግን ደስታ
መከራው ነውና የመዳን አለኝታ
እናም ጌታችን ሆይ...
ያመኑትይፅናኑ የወጉህም ይዩህ
በደም የተረጩ ልብሶችህን ለብሰህ
አሜን ጌታችን ሆይ ናልን ተመልሰህ።
✝ በኤፍሬም ስዩም ✝
፡
፡
ከጀርባህላይ ያለው የጅራፍ ንቅሳት
እኛን የመውደድህ የዘላለም ምትራት
የፋሬስ የሳዶቅ ያለማመን ደባ
የጲላጦስ ግርፊያ የሄሮድስ ካባ
ከፊትህ የወጣው የደም ጎርፍ እና እንባ
ላንተ ስቃይ ናቸው ለእኛ ግን ደስታ
መከራህ ነውና የመዳን አለኝታ
ጅራፍ እና ቡጢ ምራቅና ሃሞት
ለአይን ደስ የማይል የስቃይ ደምግባት
በደም የተረጩ ቅዱሳት አልባሳት
እኒህ ናቸው ውበት የጌታ ደምግባት
የመዳን አለኝታ የዘላለም ምትራት
ውዴን ያላያችሁ
እኔ ልንገራችሁ
ፍቅሩን ላሳያችሁ
ድምጹን ላሰማችሁ
ምራቅ ተቀብቷል
ቡጢ ተቀብሏል
ኃጢዓት ተሸክሟል
በቁንዳለው መሃል የደም ጎርፍ ይፈሳል
የፍቅር ንጉስ ነው የእሾህ አክሊል ደፍቷል
ውዴን ያላያችሁ
ድምጹን ያልሰማችሁ
ፍቅሩን ልንገራችሁ
ዐይኑ ፍቅር ያለቅሳል
ጎኑ ደም ይረጫል
ፅህሙ ተነጭቷል
ልብሱ ሜዳ ወድቋል
በቃሉ ቅዱስ ነው ይቅርታን ይሰዋል
ከፍቅር ትከሻው የዓለም ደዌን አዝሏል
ከጀርባው ላይ ያለው የጅራፍ ንቅሳት
እኛን የመውደዱ የዘላለም ምትራት
ለእሱ ስቃይ ናቸው ለኛ ግን ደስታ
መከራው ነውና የመዳን አለኝታ
ይህ ሁሉ ቢሆንም
ይህ ሁሉ ቢሆንም
የሰው ልጆች ድፍረት ክብሩን አይቀንስም
ስለሰው መድከሙም ኃይሉን አያወርድም
ስሙ እግዚአብሔር ነው
ስሙ ይቅርታ ነው
ስሙ መሀሪ ነው
የፈረሱን ብርታት ብቃቴ ነው የሚል
ብዛቱን ተማምኖ የሚታበይ ልዑል
በ'ሱ ስም ይወድቃል በስሙ ይጣላል
ስሙ ሁሉን ቻይ ነው ሁሉንም አድራጊ
ታላቁን የሚጥል ለታናሽ ተዋጊ
ውዴን ያላያችሁ
ድምጹን ላሰማችሁ
እኔ ልንገራችሁ
ፍቅሩን ላሳያችሁ
ከጀርባው ላይ ያለው የጅራፍ ንቅሳት
እኛን የመውደዱ የዘላለም ምትራት
ለርሱ ስቃይ ናቸው ለኛ ግን ደስታ
መከራው ነውና የመዳን አለኝታ
እናም ጌታችን ሆይ...
ያመኑትይፅናኑ የወጉህም ይዩህ
በደም የተረጩ ልብሶችህን ለብሰህ
አሜን ጌታችን ሆይ ናልን ተመልሰህ።
✝ በኤፍሬም ስዩም ✝
👍4
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_አራት (🔞)
፡
፡
#ከጋዳፊ_ጋር_ድንኳን
ጥር 24/2001
እሁድ ጥዋት 2፡25 ላይ ሞባይሌ አቃጨሰች፤ በስስ ፒጃማ አልጋዬ ላይ እንደተጋደምኩ፣ ፍሩት ፓንቼን
እየጠጣሁ፣ አል ጀዚራ እየተመለከትኩ ነበር፡፡እሁድ ጠዋት ሀልጊዜም እንዲሁ ነኝ፡፡ ከራሴ ጋር ጓደኛ የምሆንባት የተባረከች ማለዳ ናት እሁድ፡፡ የተጋደምኩበት አልጋ ሲነዝረኝ ስልኬ ቫይብሬት እያደረገች እንደሆነ ተረዳሁ፡፡ አይኔን ከቴሌቪዥኑ ሳልነቅል ስልኬን በዳበሳ ለማግኘት ሞከርኩ፡፡ እውነቱን ለመናገር በዚህ ሰዓት ማንኛውንም የስልክ ጥሪ ባላስተናግድ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ምክንያቱም እሁድ ጠዋት ነው፡፡
እሁድ ጠዋት ለምን ከመንግስተ ሰማይ አይደወልም ስልኬን ለማንሳት ፍላጎት የለኝም፡፡ እሁድ ጥዋት የኔ ናታ፣ የብቻዬ፡፡
ሌሎች ሰዎች ቤተክርስቲያን ለመሳለም ሲሄዱ እኔ ሳምንቱን ሙሉ ወንድ ከሚባል ቀፋፊ ፍጡር ጋር የሰራሁትን ሀጥያት ለማሰርየት እተጣጠባለሁ፤ ከዚያም ለብቻዬ አልጋዬ ላይ ተጋድሜ ሂሳብ
አወራርዳለሁ፤ ጌታን እማጸናለሁ፡፡ ቅልል ይለኛል፡፡ ጌታዬ “ኦልሬዲ” የልቤን ስለሚያውቅ የሀጥያቴን
ጥልቀት ለማሳየት የግድ ማልቀስ ያለብኝ አይመስለኝም፡፡ ማልቀስ ግብዝነት ነው፡፡ እሁድ ጠዋት ለምን እንደሆነ አላውቅም መቅደስ የገባሁ ያህል ሰላም ይሰማኛል፡፡ እሁድ ጠዋትን የማጣጥማት አልጋዬ ላይ ሆኜ ሳሳልፍ ብቻ ነው፡፡ ወትሮ ስልኬን እንኳን አላበራም ነበር፡፡ ዛሬ ሳላጠፋው ረስቼው ነው የሸቀብኝ
ጥሪውን ችላ ብለውም ስልኬ አንሶላዬን እየነዘረች ረበሸችኝ፡፡ በስንት መከራ በዳበሳ ፈልጌ አገኘኃት፡፡
ጥሎብኝ ሪሞት ኮንትሮል፣ የቤት ቁልፍና ስልክ ሁልጊዜ ይሰወሩብኛል፡፡ እበሽቃለሁ፡፡ ሶስቱ ነገሮች ከኔ
ጋር በግድ አኩኩሉ በመጫወት እኔን ሊያበሽቁ የተፈጠሩ ቁሳቁሶች አድርጌ ነው የማያቸው፡፡
ማንም ይሁን ማን በደዋዩ እናደድበታለሁ ብዬ ነበር፡፡ ደዋዩ"ኡስማን ዘ ፒምፕ መሆኑን ሳውቅ ብሽቀቴ ተነነ፡፡ኡስማን boss ነው፡፡ ኡስማን kingነው፡፡ ኡስማን የጉሮሮ ገመድ ነው፡፡ደፍረን የማንበጥሰው የጉሮሮ ገመድ ሰሞኑን እረፍት አልባ አድርጎኛል፡፡የአፍሪካ ህብረት ጉባኤው ከመጀመሩ አንድ ሳምንት አስቀድሞ ነው የኡስማን ወፎች የሆንን ሁላ ጠብ እርግፍ ስንል የከረምነው፡፡ እስካሁን ከአልጄርያ
ዲፕሎማት ጋር በሀርመኒ ሆቴል(ለሁለት ቀናት)፣ከቤኒኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ባልደረባ ጋር ለአንድ ሌሊት በሂልተን ሆቴል፣ከፈርጣማው እና የመቶ ሜትር ሯጭ ከሚመስለው የናይጄሪያ ፕሬዘዳንት ባልደረባ ጋር ለሁለት ቀናት በጁፒተር ሆቴል፣ እንዲሁም በጉባኤው ላይ በታዛቢነት ለመታደም ከመጣ ሬኮስ
ዶልፊኖ ከሚባል የአውሮፓ ህብረት የዲፕሎማቲክ አታሼ ጋር አንድ ሌሊት በኢንተር ኮንተነታል ሆቴል አድሬያለሁ፡፡
እድሜ ለኡስማን ዐስር ቀን ባልሞላ ጊዜ ውስጥ 4200 ዶላር አካባቢ ቦርሳዬ ውስጥ ገብቷል ይህ ብር እንዴት እንደገባ
ብቻ ነው የማውቀው እንጂ እንዴት እንደጠፋ አላውቅም። ከነ ማኪ ጋር ስንገባበዝ ሸራተን ኦፊስ ባር ስንጫጫስ፣ ምን ስንል፣ ድምጥማጡን አጠፉነው፡፡ሁላችንም እንዲህ ነን።ገንዘብ በርከቶልን አያውቅም፡፡ ዶላር ካልበረከተልን ምን ሊበረክትልን እንደሚችል አላውቅም።
ጥሩ እንግሊዝኛ ስለምናገር ፣አረብኛና ፈረንሳይኛን ደግሞ እንደነገሩ ስለምሞክር ኡስማን ከሌሎች ወፎች
በተሻለ እኔን ለዲፕሎማት ከላይንቶቹ ማቅረብ ይመርጣል። ክላይንቶቹ በአመዛኙ በኔ ደስተኞች ናቸው ያንን የምረዳው ከሚሰጡኝ ጉርሻ ነው ለምሳሌ ናይጄርያዊው የፕሬዘዳንቱ ረዳት "ወደ አቡጃ አብረን እንሂድና አፓርታማ ገዝቼ ላኑርሽ" ብሎኛል።
ሶስት ሚስቶች እና 15 ልጆች እንዳሉት ግን አልደበቀኝም፡፡ለጊዜው “አስብበታለሁ” ብዬው ተለየሁትና
ትላንት ምሽት ደጋግሞ ሲደውልልኝ ስልኬን አላነሳሁለትም፡፡ለምን እንደሆነ አላውቅም ሰውየው ቀፈፈኝ፡፡ ለነገሩ ከበፊትም ለናይጄሪያውያን ጥሩ አመለካከት የለኝም፤ከልጅነቴ ጀምሮ ድግምታም እንደሆኑ ስሰማ ነው የኖርኩት፡፡
የአልጄሪያው ሰውዬ ደግሞ የሚያምር የእጅ አምባር ሰጠኝ፡፡ በቅድሚያ ለኔ ሳይሆን ለሚስቱ ሊወስድላት ገዝቶት እንደነበረና ስላስደሰትኩት ግን ለኔ ሊሰጠኝ እንደወሰነ ሲነግረኝ በሆዴ «አይ የአረብ ነገር!» አልኩኝ፡፡ ላልቀበለው ሁሉ ፈልጌ ነበር፡፡ በኋላ ሳስበው ብልጥ መሆን እንዳለብኝ ገባኝ፡፡ አረብ
እስከሆነ ድረስ ለሚስቱ ሌላ ገዝቶ ይሰጣታል በሚል ተቀበልኩት፡፡
የምትነዝረዋን ሞባይሌን ሳነሳት እረፍት አገኘሁ ፤ ኡስማን ራሱ ገና ከአልጋው የተነሳ አልመሰለኝም፤ ድምጹ እንቅልፍ ተጭኖታል፡፡
ሮዝ እንዴት አደርሽ?በጥዋት ስለቀሰቀስኩሽ ይቅርታ
“ችግር የለውም ኡስማንዬ፤እንቅልፍ ላይ አይደለሁም፣አንድ የአልጀዚራ ዶክመንተሪ እያየሁ ነበር "አሪፍ
ዛሬ ምሳ ሰአት ላይ መገናኘት አለብን”
ድምጹ ውስጥ ትዕዘዝ የሚመስል ጥንካሬ አየሁበት፡፡ አንዳች ጥርጣሬ ወረረኝ፡፡
“ምነው ኡስማን!በሰላም ነው?”
በሰላም ነው ሮዝ!የስራ ጉዳይ ነው፣ያው በስልክ የሚወራ ስላልሆነ ነው
ሆቴል ሰባት ሰዓት የተለመደችው ቦታ ላይ፤ ግብዣው በኔ ነው
ሳቅኩኝ፡፡
የሳኩት ግብዣ ሆኖ ስለማያውቅ ነው፡፡ ኡስማን ወፎቹን በፍጹም አስከፍሎ አያውቅም፡፡ ሲበዛ ይንከባከበናል፡፡ ስነ ስርዓት ያለው ሰው ነው፡፡
የሳኩበትን ምከንያት ነገርኩት፡፡ ከስልኩ ማዶ ኡስማን ፈግ ሲል ታየኝ፡፡
ኡስማን በዚህ ፈገግታው ብቻ ኪሱ ያስገባው ረብጣ ዶላር ባንክ ይቁጠረው፡፡ እርጋታውና ፈገግታው
ከንግግር በላይ ሰው ያሳምናል፡፡ የኡስማንን ፈገግታ አይቶ እምቢ ማለት possible አይደለም፡፡ ከንፈሩ
ሲላቀቅ የሆነ ማጂክ ይረጫል፡፡ እሺ የሚያስብል ማጂከ፡፡ ኡስማን አይደለም በአካል በስልክ ውስጥ የማይታይ ፈገግታ ታድሏል፡፡ ሰዎች እምስ እየቸረቸረ ነው የሚኖረው” እያሉ ያሙታል፡፡እኔ ግን እላለሁ ኡስማን ፈገግታውን እየቸረቸረ ነው የሚኖረው፡፡
ከኡስማን ጋር ካለኝ የስራ ግንኙነት ሁለት ነገሮችን ተረድቼያለሁ፡፡በራስ መተማመን እና ፈገግታን፡፡ ሁለቱ ነገሮች ካሉ ቃላት ጉንጭ ከማልፋት ሌላ ዋጋ የላቸውም፡፡ አንዳንድ ሰዎች ብዙ በመናገር የሰውን
ሀሳብ ማስለወጥ የሚችሉ ይመስላቸዋል፡፡ እንደ ኡስማን ያሉት ግን በራስ መተማመንና ፈገግታን
በመርጨት ብቻ ራሳቸውን ያስተዳድራሉ፡፡ኡስማን“…ሰው አንተ የምትናገረውን አይደለም የሚሰማህ…መስማት የሚፈልገውን ነው የሚሰማህ…ስለዚህ ብዙ መናገር ድካም ነው” የሚላት ነገር እውነት ሳትሆን አትቀርም፡፡
ብዙ ወንዶች “እንቺ ትንሽ ከሌሎች የተለየሸ ነሽ” ይሉኛል፡፡ ከሌሎች ሸሌዎች ማለታቸው ነው፡፡ ለምን እንደዚያ እንደሚሉኝ አውቀዋለሁ፡፡ ኮንፊደንሴ ስለሚገዛቸው ነው፡፡ እነሱ ብዙ ሲያወሩ እኔ ብዙ ሳዳምጣቸው በመጨረሻ በራሳቸው ጊዜ እነሱ ራሳቸውን ከኔ አንሰው ያገኙታል፡፡ ወይም እንደዚያ
እንዲሰማቸው ይገደዳሉ፡፡ብዙ የማዳመጥ፣ ፈገግታን ያለመቆጠብ እና የመረጋጋት ክህሎትን በከፊል
ያዳበርኩት ከኡስማን ይመስለኛል፡፡ ከአለቃዬ ከኪንግ ኡስግን።
ከልምድ እንደማውቀው ብዙዉን ጊዜ ኡስማን ደውሎ "በአካል ተገናኝተን ማውራት ይኖርብናል!” ካለ
ጉዳዩ ከባድና በጥብቅ ምስጢር የተያዘ ነው ማለት ነው፡፡የዛሬው ምስጢራዊ ጕዳይ ምን ሊሆን ይችላል? ብዬ አሰብኩ፡፡ በርካታ ሀሳቦች በአእምሮዬ ጓዳ ተመላለሱ፤ኡስማን ቆቅ ነው፤ለመረጋጋት የሚያስችል ፍንጭ እንኳን አይተውም፡፡አንድ የማይገረሰስ ቋሚ መርህ አለው፤”ሁሉን ምስጢር እስክናገር ምንም አልናገርም!"የሚል፡፡ ደግሞ “ግማሽ ሚስጢር ከሙሉ ሚስጢር ይበልጥ አደገኛ ነው” ይላል፡፡ ምን ማለቱ እንደሆነ
፡
፡
#ክፍል_አራት (🔞)
፡
፡
#ከጋዳፊ_ጋር_ድንኳን
ጥር 24/2001
እሁድ ጥዋት 2፡25 ላይ ሞባይሌ አቃጨሰች፤ በስስ ፒጃማ አልጋዬ ላይ እንደተጋደምኩ፣ ፍሩት ፓንቼን
እየጠጣሁ፣ አል ጀዚራ እየተመለከትኩ ነበር፡፡እሁድ ጠዋት ሀልጊዜም እንዲሁ ነኝ፡፡ ከራሴ ጋር ጓደኛ የምሆንባት የተባረከች ማለዳ ናት እሁድ፡፡ የተጋደምኩበት አልጋ ሲነዝረኝ ስልኬ ቫይብሬት እያደረገች እንደሆነ ተረዳሁ፡፡ አይኔን ከቴሌቪዥኑ ሳልነቅል ስልኬን በዳበሳ ለማግኘት ሞከርኩ፡፡ እውነቱን ለመናገር በዚህ ሰዓት ማንኛውንም የስልክ ጥሪ ባላስተናግድ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ምክንያቱም እሁድ ጠዋት ነው፡፡
እሁድ ጠዋት ለምን ከመንግስተ ሰማይ አይደወልም ስልኬን ለማንሳት ፍላጎት የለኝም፡፡ እሁድ ጥዋት የኔ ናታ፣ የብቻዬ፡፡
ሌሎች ሰዎች ቤተክርስቲያን ለመሳለም ሲሄዱ እኔ ሳምንቱን ሙሉ ወንድ ከሚባል ቀፋፊ ፍጡር ጋር የሰራሁትን ሀጥያት ለማሰርየት እተጣጠባለሁ፤ ከዚያም ለብቻዬ አልጋዬ ላይ ተጋድሜ ሂሳብ
አወራርዳለሁ፤ ጌታን እማጸናለሁ፡፡ ቅልል ይለኛል፡፡ ጌታዬ “ኦልሬዲ” የልቤን ስለሚያውቅ የሀጥያቴን
ጥልቀት ለማሳየት የግድ ማልቀስ ያለብኝ አይመስለኝም፡፡ ማልቀስ ግብዝነት ነው፡፡ እሁድ ጠዋት ለምን እንደሆነ አላውቅም መቅደስ የገባሁ ያህል ሰላም ይሰማኛል፡፡ እሁድ ጠዋትን የማጣጥማት አልጋዬ ላይ ሆኜ ሳሳልፍ ብቻ ነው፡፡ ወትሮ ስልኬን እንኳን አላበራም ነበር፡፡ ዛሬ ሳላጠፋው ረስቼው ነው የሸቀብኝ
ጥሪውን ችላ ብለውም ስልኬ አንሶላዬን እየነዘረች ረበሸችኝ፡፡ በስንት መከራ በዳበሳ ፈልጌ አገኘኃት፡፡
ጥሎብኝ ሪሞት ኮንትሮል፣ የቤት ቁልፍና ስልክ ሁልጊዜ ይሰወሩብኛል፡፡ እበሽቃለሁ፡፡ ሶስቱ ነገሮች ከኔ
ጋር በግድ አኩኩሉ በመጫወት እኔን ሊያበሽቁ የተፈጠሩ ቁሳቁሶች አድርጌ ነው የማያቸው፡፡
ማንም ይሁን ማን በደዋዩ እናደድበታለሁ ብዬ ነበር፡፡ ደዋዩ"ኡስማን ዘ ፒምፕ መሆኑን ሳውቅ ብሽቀቴ ተነነ፡፡ኡስማን boss ነው፡፡ ኡስማን kingነው፡፡ ኡስማን የጉሮሮ ገመድ ነው፡፡ደፍረን የማንበጥሰው የጉሮሮ ገመድ ሰሞኑን እረፍት አልባ አድርጎኛል፡፡የአፍሪካ ህብረት ጉባኤው ከመጀመሩ አንድ ሳምንት አስቀድሞ ነው የኡስማን ወፎች የሆንን ሁላ ጠብ እርግፍ ስንል የከረምነው፡፡ እስካሁን ከአልጄርያ
ዲፕሎማት ጋር በሀርመኒ ሆቴል(ለሁለት ቀናት)፣ከቤኒኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ባልደረባ ጋር ለአንድ ሌሊት በሂልተን ሆቴል፣ከፈርጣማው እና የመቶ ሜትር ሯጭ ከሚመስለው የናይጄሪያ ፕሬዘዳንት ባልደረባ ጋር ለሁለት ቀናት በጁፒተር ሆቴል፣ እንዲሁም በጉባኤው ላይ በታዛቢነት ለመታደም ከመጣ ሬኮስ
ዶልፊኖ ከሚባል የአውሮፓ ህብረት የዲፕሎማቲክ አታሼ ጋር አንድ ሌሊት በኢንተር ኮንተነታል ሆቴል አድሬያለሁ፡፡
እድሜ ለኡስማን ዐስር ቀን ባልሞላ ጊዜ ውስጥ 4200 ዶላር አካባቢ ቦርሳዬ ውስጥ ገብቷል ይህ ብር እንዴት እንደገባ
ብቻ ነው የማውቀው እንጂ እንዴት እንደጠፋ አላውቅም። ከነ ማኪ ጋር ስንገባበዝ ሸራተን ኦፊስ ባር ስንጫጫስ፣ ምን ስንል፣ ድምጥማጡን አጠፉነው፡፡ሁላችንም እንዲህ ነን።ገንዘብ በርከቶልን አያውቅም፡፡ ዶላር ካልበረከተልን ምን ሊበረክትልን እንደሚችል አላውቅም።
ጥሩ እንግሊዝኛ ስለምናገር ፣አረብኛና ፈረንሳይኛን ደግሞ እንደነገሩ ስለምሞክር ኡስማን ከሌሎች ወፎች
በተሻለ እኔን ለዲፕሎማት ከላይንቶቹ ማቅረብ ይመርጣል። ክላይንቶቹ በአመዛኙ በኔ ደስተኞች ናቸው ያንን የምረዳው ከሚሰጡኝ ጉርሻ ነው ለምሳሌ ናይጄርያዊው የፕሬዘዳንቱ ረዳት "ወደ አቡጃ አብረን እንሂድና አፓርታማ ገዝቼ ላኑርሽ" ብሎኛል።
ሶስት ሚስቶች እና 15 ልጆች እንዳሉት ግን አልደበቀኝም፡፡ለጊዜው “አስብበታለሁ” ብዬው ተለየሁትና
ትላንት ምሽት ደጋግሞ ሲደውልልኝ ስልኬን አላነሳሁለትም፡፡ለምን እንደሆነ አላውቅም ሰውየው ቀፈፈኝ፡፡ ለነገሩ ከበፊትም ለናይጄሪያውያን ጥሩ አመለካከት የለኝም፤ከልጅነቴ ጀምሮ ድግምታም እንደሆኑ ስሰማ ነው የኖርኩት፡፡
የአልጄሪያው ሰውዬ ደግሞ የሚያምር የእጅ አምባር ሰጠኝ፡፡ በቅድሚያ ለኔ ሳይሆን ለሚስቱ ሊወስድላት ገዝቶት እንደነበረና ስላስደሰትኩት ግን ለኔ ሊሰጠኝ እንደወሰነ ሲነግረኝ በሆዴ «አይ የአረብ ነገር!» አልኩኝ፡፡ ላልቀበለው ሁሉ ፈልጌ ነበር፡፡ በኋላ ሳስበው ብልጥ መሆን እንዳለብኝ ገባኝ፡፡ አረብ
እስከሆነ ድረስ ለሚስቱ ሌላ ገዝቶ ይሰጣታል በሚል ተቀበልኩት፡፡
የምትነዝረዋን ሞባይሌን ሳነሳት እረፍት አገኘሁ ፤ ኡስማን ራሱ ገና ከአልጋው የተነሳ አልመሰለኝም፤ ድምጹ እንቅልፍ ተጭኖታል፡፡
ሮዝ እንዴት አደርሽ?በጥዋት ስለቀሰቀስኩሽ ይቅርታ
“ችግር የለውም ኡስማንዬ፤እንቅልፍ ላይ አይደለሁም፣አንድ የአልጀዚራ ዶክመንተሪ እያየሁ ነበር "አሪፍ
ዛሬ ምሳ ሰአት ላይ መገናኘት አለብን”
ድምጹ ውስጥ ትዕዘዝ የሚመስል ጥንካሬ አየሁበት፡፡ አንዳች ጥርጣሬ ወረረኝ፡፡
“ምነው ኡስማን!በሰላም ነው?”
በሰላም ነው ሮዝ!የስራ ጉዳይ ነው፣ያው በስልክ የሚወራ ስላልሆነ ነው
ሆቴል ሰባት ሰዓት የተለመደችው ቦታ ላይ፤ ግብዣው በኔ ነው
ሳቅኩኝ፡፡
የሳኩት ግብዣ ሆኖ ስለማያውቅ ነው፡፡ ኡስማን ወፎቹን በፍጹም አስከፍሎ አያውቅም፡፡ ሲበዛ ይንከባከበናል፡፡ ስነ ስርዓት ያለው ሰው ነው፡፡
የሳኩበትን ምከንያት ነገርኩት፡፡ ከስልኩ ማዶ ኡስማን ፈግ ሲል ታየኝ፡፡
ኡስማን በዚህ ፈገግታው ብቻ ኪሱ ያስገባው ረብጣ ዶላር ባንክ ይቁጠረው፡፡ እርጋታውና ፈገግታው
ከንግግር በላይ ሰው ያሳምናል፡፡ የኡስማንን ፈገግታ አይቶ እምቢ ማለት possible አይደለም፡፡ ከንፈሩ
ሲላቀቅ የሆነ ማጂክ ይረጫል፡፡ እሺ የሚያስብል ማጂከ፡፡ ኡስማን አይደለም በአካል በስልክ ውስጥ የማይታይ ፈገግታ ታድሏል፡፡ ሰዎች እምስ እየቸረቸረ ነው የሚኖረው” እያሉ ያሙታል፡፡እኔ ግን እላለሁ ኡስማን ፈገግታውን እየቸረቸረ ነው የሚኖረው፡፡
ከኡስማን ጋር ካለኝ የስራ ግንኙነት ሁለት ነገሮችን ተረድቼያለሁ፡፡በራስ መተማመን እና ፈገግታን፡፡ ሁለቱ ነገሮች ካሉ ቃላት ጉንጭ ከማልፋት ሌላ ዋጋ የላቸውም፡፡ አንዳንድ ሰዎች ብዙ በመናገር የሰውን
ሀሳብ ማስለወጥ የሚችሉ ይመስላቸዋል፡፡ እንደ ኡስማን ያሉት ግን በራስ መተማመንና ፈገግታን
በመርጨት ብቻ ራሳቸውን ያስተዳድራሉ፡፡ኡስማን“…ሰው አንተ የምትናገረውን አይደለም የሚሰማህ…መስማት የሚፈልገውን ነው የሚሰማህ…ስለዚህ ብዙ መናገር ድካም ነው” የሚላት ነገር እውነት ሳትሆን አትቀርም፡፡
ብዙ ወንዶች “እንቺ ትንሽ ከሌሎች የተለየሸ ነሽ” ይሉኛል፡፡ ከሌሎች ሸሌዎች ማለታቸው ነው፡፡ ለምን እንደዚያ እንደሚሉኝ አውቀዋለሁ፡፡ ኮንፊደንሴ ስለሚገዛቸው ነው፡፡ እነሱ ብዙ ሲያወሩ እኔ ብዙ ሳዳምጣቸው በመጨረሻ በራሳቸው ጊዜ እነሱ ራሳቸውን ከኔ አንሰው ያገኙታል፡፡ ወይም እንደዚያ
እንዲሰማቸው ይገደዳሉ፡፡ብዙ የማዳመጥ፣ ፈገግታን ያለመቆጠብ እና የመረጋጋት ክህሎትን በከፊል
ያዳበርኩት ከኡስማን ይመስለኛል፡፡ ከአለቃዬ ከኪንግ ኡስግን።
ከልምድ እንደማውቀው ብዙዉን ጊዜ ኡስማን ደውሎ "በአካል ተገናኝተን ማውራት ይኖርብናል!” ካለ
ጉዳዩ ከባድና በጥብቅ ምስጢር የተያዘ ነው ማለት ነው፡፡የዛሬው ምስጢራዊ ጕዳይ ምን ሊሆን ይችላል? ብዬ አሰብኩ፡፡ በርካታ ሀሳቦች በአእምሮዬ ጓዳ ተመላለሱ፤ኡስማን ቆቅ ነው፤ለመረጋጋት የሚያስችል ፍንጭ እንኳን አይተውም፡፡አንድ የማይገረሰስ ቋሚ መርህ አለው፤”ሁሉን ምስጢር እስክናገር ምንም አልናገርም!"የሚል፡፡ ደግሞ “ግማሽ ሚስጢር ከሙሉ ሚስጢር ይበልጥ አደገኛ ነው” ይላል፡፡ ምን ማለቱ እንደሆነ
👍9❤1
ጠይቄው ግን አላውቅም፡፡
ልክ 7:30 ሲል በጊዎን ሆቴል ተገናኘን ኡስማን ላይ ቀጠሮ ማርፈድ የማይታሰብ ስለሆነ ደንበኛዬን ሶልን ደውዬለት በኮንትራት እንዲያደርሰኝ አደረኩ፡፡ ኡስማን ፈረንጅ ነው፡፡ አያረፍድም፡፡ እኛ ወፎቹ ካረፈድንበት ያቺ መሰሪ ፈገግታውን ብልጭ አድርጎልን ምንም እንዳልተፈጠረ ሆኖ አጫውቶን ይሄዳል
ነገር ግን ለሁለት ወር ይቀጣናል፡፡ ምንም ዜጋ አያገናኘንም። ሳንቲም ሲጠርብን ቅጣት መሆኑ ይገባናል ይቅርታ እንጠይቀዋለን፡፡ ትንሽ አሽቶ ይታረቀናል ስለዚህ ኡስማን ላይ ማርፈድ የእንጀራ ገመድን በገዛ ቅብጠት እንደመበጠስ መሆኑን ሁሉም ወፎቹ አሳምረን እናውቃለን፡፡
እንደወትሮው ተሸቀርቅሯል፡፡ እሱ ምን ሀሳብ አለበት፣ ሁልጊዜም በምርጥና ዘመነኛ አልባሳት እንደዘነጠ ነው፡፡ አገር ውስጥ ልብስ ገዝቶ አያውቅም፡፡ ዱባይ ለስራ ጉዳይ ሲሄድ ሻንጣ ሙሉ ልብስ
ሸክፎ ይመጣል፡፡ መዘነጥ ያውቅበታል፡፡በተፈጥሮው ርካሽ ነገር ኣይወድም፡፡ ሰው አስተሳሰቡን ነው የሚመስለው አስተሳሰቡ ተልካሻ የሆነ ሰው ነው ተልካሻ ነገር የሚለብሰው” የሚል ፍልስፍና አለችው።
"መጽሐፍ በሽፋኑ አይለካም " የሚል ሰው ያናድደዋል፡፡ ጥሩ መጸሐፍ ከሆነ ጥሩ ሽፋን ሊበጅለት ይገባል ባይ ነው ለምሳሌ ራሷን የማትጠብቅ ሴት በጣም ይጸየፋል፡፡ የማርሸትን ከስራ ያባረራት
ከእለታት አንድ ቀን የአይናር አይቶባት ነው፡፡ «በምድር ላይ አንድ ጊዜ የሚኖር ሰው ቢችል ጥሩ ነገር ብቻ መልበስ ይኖርበታል» ይላል፡፡
ጉንጬን ሳመኝ፤ ሮዝ! ዛሬ በሁለት ደቂቃ ተቀድመሻል፤ለዚህ ማክያቶ ትቀጪያለሽ” ብሎኝ ደማቅ ፈገግታውን ለኮሰ፡፡ገና ከመቀመጡ ስልኩ አቃጨለች።
“እሺ የኔ እመቤት! እሺ…ችግር የለውም…ልክ ነሽ…ገብቶኛል…ስንት መኪና አገኛችሁ ታዲያ?”
የሴቷ መልስ የኡስማንን ብርሃናማ ፊት ደመና አለበሰው፤ኡስማን በንዴት ፊቱን አጨፈገገ፤ፊቱ ጨፍግጎም ፈገግ ማለትን ያውቅበታል፡፡
“ይገባኛል የኔ እመቤት! ሆኖም የኔ ሰዎች የሊቢያ ልኡካን ናቸው፡፡ ለኪራይ ከመደበኛው ዋጋ ቢያንስ አራት እጥፍ ይከፍላሉ፤… ይገባኛል.ይገባኛል…ጥር ወር የሰርግ ወር እንደሆነ አውቃለሁ፤…ኖ
ኖ….እንደሱማ አይሆንም…እንደሱማ ከሆነ ለሰርግ የታሰቡትን መኪኖች ለምን ለቀሩት የሊቢያ ልኡካን
አታከራዩዋቸውም ታዲያ ?”
ከደቂቃዎች በኋላ ኡስማን ተረጋጋ፤በአውራ ጣቱ እና በአመልካች ጣቱ ጉንጬን በስሱ ቆንጠጥ
አደረገኝ፡፡ ዳግመኛ ፈገግታውን ለኮሰ፡፡
ምንድነው ነገሩ ሰርግ ያለብህ ትመስላለህ.…ልትሞሸር ነው እንዴ ኡስማን?»
አፍሪካ የምትባል ነጭናጫ ሴት አለች…ሰሞኑን ልትዳር ነው…እኔ ደሞ ሚዜዋ ነኝ፡፡»
«ምንድን?»
“ሮዚ ሰሞኑን እንቅልፍ በቅጡ እንኳ አልተኛሁም፡፡ ከኢትዮጵያ መንግስት በላይ ነው እየሰራሁ ያለሁት…እውነቴን ነው፡፡”
እኛን ትተህ ደሞ የሰርግ መኪና ማከራየት ጀመርክ…?ስማማ… እኔ ሳውቅክ እኛን ባሎች ላይ እየላከ
ትዳር ማፋታት ነበር እኮ ስራህ...አሁን ደሞ ማጋባት ሆነ?"
ኡስማን ተንከትከቶ ሳቀ፡፡ ሳቁ እኔም ላይ ተጋባብኝ፡፡
ይገርምሻል ሮዚ ልጆታ የደወለችው ከሀምኔት የመኪና ኪራይ ድርጅት ነው፤'ሁለት መቶውም መኪኖች በሙሉ ለዲፕሎማት አጃቢዎት ተከራይተዋል፤ለሰርግ ያከራየነው ምንም መኪና የለም ነው የምትለኝ ከቀናት በፊት ከግማሽ በላዩን በኔ በኩል የመጡት የሊቢያ ልኡካን ተከራይተዋቸዋል፤ግን
እስካሁን መኪና ያላገኙት የጋዳፊ ልኡካን በፕሮቶኮል ሃላፊው በኩል እየጨቀጨቁኝ ነው፤በጣም ተጨንቂያለሁ፤የቬኑስ የመኪና ኪራይ ድርጅት እና የቡቡ ካር ሬንታል ስልኮችን እየጠበቅኩ ነው፤ እነሱ
ካልደወሉልኝ we are all scrwed up! Seriously!”
ኡስማን ተከዘ፤
“ይህ የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ መኪና ውስጥ ነው እንዴ የሚካሄደው? ምንድነው ይሄን ሁሉ ቆርቆሮ
ማርመስመስ”
«እኔንም ገርሞኛል…ደግሞ አንዳቸውም በውድ መኪና ካልተንቀሳቀሱ የተዋረዱ ነው የሚመስላቸው
:እንዳንዴ “ሁሉንም በአንበሳ አውቶቡስ ሞጅሮ ማሳፈር ነበር” እላለሁ.…እውነቴን ነው! ህዝባቸው ገና ከፈረስና በቅሎ ትራንስፖርት አልወጣም እነሱ 2007 መርሲዲስ ካልሆነ አልሳፈርም ይላሉ…ብሽቆች! »
«…በለው ኡስማን! ቀውጢ ፖለቲከኛ ሆንኩብኝ ባንዴ!» ሳቅኩባት
ያም ሆነ ይህ…ስብሰባው የመኪና አከራዮችንም በገንዘብ ያንበሸብሻል ማለት ነው! እኔ እኮ አንተና
የኢትዮጵያ መንግስት ብቻ ነበር ከዚህ ስብሰባ የምታተርፉ የሚመስለኝ» አልኩት ሳቄን አስከትዬ፡፡
ፈገግ አለ፤
ኡስማን የለኮሳት ፈገግታ ገና ሳትከስም ሞባይሉ አቃጨለ፡፡ የደዋዩን ማንነት ካወቀ በኃላ ደንገጥ ብሎ ቆሞ
ማናገር ጀመረ፡፡በአረብኛ ነው የሚያናግራቸው፡፡
መርሃባ ያ ሰይዲ…ማፊ ሙሽኪላ ያ ሰይዲመርህባ.አይዋ!.…አይዋ!…” የሚሉትን ቃላት ደጋግሞ ሲናገር
እሰማዋለሁ፡፡ “ችግር የለም ጌታዬ፣ ታዛዥ ነኝ ጌታዬ!” እንደማለት ነው፡፡ ከበድ ካለ ሰው ጋር እየተነጋገረ
እንደሆነ ገመትኩ፡፡ የስልክ ንግግሩን ሲጨርስ ተመልሶ ቁጭ አለ፡፡
ይቅርታ አድርግልኝና እንደዚህ ስትሽቆጠቆጥ አይቼህ አላውቅም…ምንድነው ጉዳዩ ንጉስ ፉዓድ
ነው የደወለልህ?” አልኩት በቀልድ መልክ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍ማድረግ እንዳይረሳ ከ 130 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፈል ይቀጥላል
ማንኛዉንም አስተያየት እንዲሁም በቀጣይ #እንዲቀርብ #የምትፈለሸጉትን #መፅሀፍ በ @atronosebot አድርሱን
ልክ 7:30 ሲል በጊዎን ሆቴል ተገናኘን ኡስማን ላይ ቀጠሮ ማርፈድ የማይታሰብ ስለሆነ ደንበኛዬን ሶልን ደውዬለት በኮንትራት እንዲያደርሰኝ አደረኩ፡፡ ኡስማን ፈረንጅ ነው፡፡ አያረፍድም፡፡ እኛ ወፎቹ ካረፈድንበት ያቺ መሰሪ ፈገግታውን ብልጭ አድርጎልን ምንም እንዳልተፈጠረ ሆኖ አጫውቶን ይሄዳል
ነገር ግን ለሁለት ወር ይቀጣናል፡፡ ምንም ዜጋ አያገናኘንም። ሳንቲም ሲጠርብን ቅጣት መሆኑ ይገባናል ይቅርታ እንጠይቀዋለን፡፡ ትንሽ አሽቶ ይታረቀናል ስለዚህ ኡስማን ላይ ማርፈድ የእንጀራ ገመድን በገዛ ቅብጠት እንደመበጠስ መሆኑን ሁሉም ወፎቹ አሳምረን እናውቃለን፡፡
እንደወትሮው ተሸቀርቅሯል፡፡ እሱ ምን ሀሳብ አለበት፣ ሁልጊዜም በምርጥና ዘመነኛ አልባሳት እንደዘነጠ ነው፡፡ አገር ውስጥ ልብስ ገዝቶ አያውቅም፡፡ ዱባይ ለስራ ጉዳይ ሲሄድ ሻንጣ ሙሉ ልብስ
ሸክፎ ይመጣል፡፡ መዘነጥ ያውቅበታል፡፡በተፈጥሮው ርካሽ ነገር ኣይወድም፡፡ ሰው አስተሳሰቡን ነው የሚመስለው አስተሳሰቡ ተልካሻ የሆነ ሰው ነው ተልካሻ ነገር የሚለብሰው” የሚል ፍልስፍና አለችው።
"መጽሐፍ በሽፋኑ አይለካም " የሚል ሰው ያናድደዋል፡፡ ጥሩ መጸሐፍ ከሆነ ጥሩ ሽፋን ሊበጅለት ይገባል ባይ ነው ለምሳሌ ራሷን የማትጠብቅ ሴት በጣም ይጸየፋል፡፡ የማርሸትን ከስራ ያባረራት
ከእለታት አንድ ቀን የአይናር አይቶባት ነው፡፡ «በምድር ላይ አንድ ጊዜ የሚኖር ሰው ቢችል ጥሩ ነገር ብቻ መልበስ ይኖርበታል» ይላል፡፡
ጉንጬን ሳመኝ፤ ሮዝ! ዛሬ በሁለት ደቂቃ ተቀድመሻል፤ለዚህ ማክያቶ ትቀጪያለሽ” ብሎኝ ደማቅ ፈገግታውን ለኮሰ፡፡ገና ከመቀመጡ ስልኩ አቃጨለች።
“እሺ የኔ እመቤት! እሺ…ችግር የለውም…ልክ ነሽ…ገብቶኛል…ስንት መኪና አገኛችሁ ታዲያ?”
የሴቷ መልስ የኡስማንን ብርሃናማ ፊት ደመና አለበሰው፤ኡስማን በንዴት ፊቱን አጨፈገገ፤ፊቱ ጨፍግጎም ፈገግ ማለትን ያውቅበታል፡፡
“ይገባኛል የኔ እመቤት! ሆኖም የኔ ሰዎች የሊቢያ ልኡካን ናቸው፡፡ ለኪራይ ከመደበኛው ዋጋ ቢያንስ አራት እጥፍ ይከፍላሉ፤… ይገባኛል.ይገባኛል…ጥር ወር የሰርግ ወር እንደሆነ አውቃለሁ፤…ኖ
ኖ….እንደሱማ አይሆንም…እንደሱማ ከሆነ ለሰርግ የታሰቡትን መኪኖች ለምን ለቀሩት የሊቢያ ልኡካን
አታከራዩዋቸውም ታዲያ ?”
ከደቂቃዎች በኋላ ኡስማን ተረጋጋ፤በአውራ ጣቱ እና በአመልካች ጣቱ ጉንጬን በስሱ ቆንጠጥ
አደረገኝ፡፡ ዳግመኛ ፈገግታውን ለኮሰ፡፡
ምንድነው ነገሩ ሰርግ ያለብህ ትመስላለህ.…ልትሞሸር ነው እንዴ ኡስማን?»
አፍሪካ የምትባል ነጭናጫ ሴት አለች…ሰሞኑን ልትዳር ነው…እኔ ደሞ ሚዜዋ ነኝ፡፡»
«ምንድን?»
“ሮዚ ሰሞኑን እንቅልፍ በቅጡ እንኳ አልተኛሁም፡፡ ከኢትዮጵያ መንግስት በላይ ነው እየሰራሁ ያለሁት…እውነቴን ነው፡፡”
እኛን ትተህ ደሞ የሰርግ መኪና ማከራየት ጀመርክ…?ስማማ… እኔ ሳውቅክ እኛን ባሎች ላይ እየላከ
ትዳር ማፋታት ነበር እኮ ስራህ...አሁን ደሞ ማጋባት ሆነ?"
ኡስማን ተንከትከቶ ሳቀ፡፡ ሳቁ እኔም ላይ ተጋባብኝ፡፡
ይገርምሻል ሮዚ ልጆታ የደወለችው ከሀምኔት የመኪና ኪራይ ድርጅት ነው፤'ሁለት መቶውም መኪኖች በሙሉ ለዲፕሎማት አጃቢዎት ተከራይተዋል፤ለሰርግ ያከራየነው ምንም መኪና የለም ነው የምትለኝ ከቀናት በፊት ከግማሽ በላዩን በኔ በኩል የመጡት የሊቢያ ልኡካን ተከራይተዋቸዋል፤ግን
እስካሁን መኪና ያላገኙት የጋዳፊ ልኡካን በፕሮቶኮል ሃላፊው በኩል እየጨቀጨቁኝ ነው፤በጣም ተጨንቂያለሁ፤የቬኑስ የመኪና ኪራይ ድርጅት እና የቡቡ ካር ሬንታል ስልኮችን እየጠበቅኩ ነው፤ እነሱ
ካልደወሉልኝ we are all scrwed up! Seriously!”
ኡስማን ተከዘ፤
“ይህ የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ መኪና ውስጥ ነው እንዴ የሚካሄደው? ምንድነው ይሄን ሁሉ ቆርቆሮ
ማርመስመስ”
«እኔንም ገርሞኛል…ደግሞ አንዳቸውም በውድ መኪና ካልተንቀሳቀሱ የተዋረዱ ነው የሚመስላቸው
:እንዳንዴ “ሁሉንም በአንበሳ አውቶቡስ ሞጅሮ ማሳፈር ነበር” እላለሁ.…እውነቴን ነው! ህዝባቸው ገና ከፈረስና በቅሎ ትራንስፖርት አልወጣም እነሱ 2007 መርሲዲስ ካልሆነ አልሳፈርም ይላሉ…ብሽቆች! »
«…በለው ኡስማን! ቀውጢ ፖለቲከኛ ሆንኩብኝ ባንዴ!» ሳቅኩባት
ያም ሆነ ይህ…ስብሰባው የመኪና አከራዮችንም በገንዘብ ያንበሸብሻል ማለት ነው! እኔ እኮ አንተና
የኢትዮጵያ መንግስት ብቻ ነበር ከዚህ ስብሰባ የምታተርፉ የሚመስለኝ» አልኩት ሳቄን አስከትዬ፡፡
ፈገግ አለ፤
ኡስማን የለኮሳት ፈገግታ ገና ሳትከስም ሞባይሉ አቃጨለ፡፡ የደዋዩን ማንነት ካወቀ በኃላ ደንገጥ ብሎ ቆሞ
ማናገር ጀመረ፡፡በአረብኛ ነው የሚያናግራቸው፡፡
መርሃባ ያ ሰይዲ…ማፊ ሙሽኪላ ያ ሰይዲመርህባ.አይዋ!.…አይዋ!…” የሚሉትን ቃላት ደጋግሞ ሲናገር
እሰማዋለሁ፡፡ “ችግር የለም ጌታዬ፣ ታዛዥ ነኝ ጌታዬ!” እንደማለት ነው፡፡ ከበድ ካለ ሰው ጋር እየተነጋገረ
እንደሆነ ገመትኩ፡፡ የስልክ ንግግሩን ሲጨርስ ተመልሶ ቁጭ አለ፡፡
ይቅርታ አድርግልኝና እንደዚህ ስትሽቆጠቆጥ አይቼህ አላውቅም…ምንድነው ጉዳዩ ንጉስ ፉዓድ
ነው የደወለልህ?” አልኩት በቀልድ መልክ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍ማድረግ እንዳይረሳ ከ 130 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፈል ይቀጥላል
ማንኛዉንም አስተያየት እንዲሁም በቀጣይ #እንዲቀርብ #የምትፈለሸጉትን #መፅሀፍ በ @atronosebot አድርሱን
👍9❤1
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_አምስት (🔞)
፡
፡
.....“ማን እንደደወለለልኝ ስታውቂ ነው ያለሁበት ሁኔታ የሚገባሽ…” “ማነው በናትህ…”
“ተይው ማወቅሽ ጥሩ አይደለም ቢቀርብሽ ነው የሚሻለው…” ኡስማንን ካልነገርከኝ ብዩ ወጥሬ ያዝኩት
«ምን ይሰራልሻል አሁን ይሄን ማወቅ? የወሬ ሱስ ካልሆነ በቀር!” አላፈናፍን ስለው ለሌላ ሰዉ ትንፍሽ
እንደማልል ካስማለኝ በኋላ ነገረኝ፡፡
««ኻሊድ አልካዲሚ ይባላል…የሙአመር ጋዳፊ ዮግል ጉዳዬች ልዩ ረዳት ነው፡፡ ከትሪፖል የሚደውለው፣ ከጋዳፊ ሚኒስትሮች የተሻለ ስልጣን ያለው ሰው ነው፣ እዚህ ኢቴቪ ጀርባ ያለው የሊቢያ
ቆንስላ የሚሰራው የሚዲያ አታሼ ፋሪስ አልኢስላም ጋር ትናንት ቢሮው ውስጥ ተገናኝተን ነበር፡፡ ኸሊድ አልኻድሚ በቀጥታ ሊደውልልኝ እንደሚችል ሲነግረኝ አላመንኩትም ነበር፤ማመን የሚከብድ ነገር ነው
ዑስማን ይህንን ሚስጢር ከነገረኝ በኋላ ተጸጸተ፡፡ በመሰረቱ ኡስማን ሚስጢር አይናገርም ነበር፡፡ ዛሬ ምን
እንዳሳሳተው እግዚያአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡ጭንቀቱን በመረዳት ለማንም ትንፍሽ እንደማልል
ደጋግሜ አረጋገጥኩለትና አረጋጋሁት፡፡ ደግሞ ያምነኛል፡፡ በኔ ላይ የተለየ እምነት እንዳለው አውቃለሁ አንዳንድ ጊዜ በሀሳብ ስሟገተውና ጠጠር ያሉ ሀሳቦችን ሳነሳበት “አንቺ ልጅ ግን ትለዪብኛለሽ፣ ጀርባሽ መጠናት አለበት፣… እየሰለልሽን እንዳይሆን ብቻ…ምንድነው ሻዕቢያ ነገር ነሽ እንዴ?” ብሎኝ ይስቃል፡፡
« ኡስማን…ለምንድነው የጋዳፊ ረዳት በቀጥታ የሚደውሉልህ? ወፎችን ፈልገው እንዳይሆን ብቻ?!» አልኩት፡፡
« ወፍ የማይፈልግ ማን አለ ብለሽ ነው ሮዚ? ዓለም ላይ ያለን ወንድ አንድ ያደረገው ምን ይመስልሻል?››
«ቢሆንም! በሚኒስትር ደረጃ ተደውሎ ሴት እንፈልጋለን ይባላል እንዴ!? ኡስማን ሙት አላምንህም… እየዋሸከኝ መሆን አለበት» አልኩት፡፡ ደግሞ የምሬን ነበር፡፡ እንዴት ነው የአንድ አገር የፕሬዝዳንት ረዳት ደውሎ ሴት እንዲቀርብለት የሚጠይቀው?
ሞባይሉን ከፍቶ ቁጥሩን እሳየኝ « private number> ይልና ከፊት ለፊቱ የሆነ የአረብኛ ጽሁፍ ተጽፎበታል
እንደዚህ አይነት ስልክ ቁጥር አይቼ አላውቅም፡፡ .
ብላይንድ ነምበር ይባላል፡፡ ይህንን አይነት ቁጥር የሚጠቀሙት ከደህንነት ጋር በተያያዘ እንዳይጠለፍባቸው ስለሚፈሩ ለጥንቃቄ ያህል ነው፡፡ እንደዚህ አይነት ስልኮች ሲጠለፉ ለደዋዩ
የጠላፊውን ኤሪያ ኮድ መልዕከት ይልካሉ፡፡ ሁሉም ዲፕሎማት የሚጠቀመው እኮ “ብላይንድነምበሮችን
ነው፡፡ ለማንኛውም ቃዛፊ ሰሞኑን ይገባሉ…» ..
ኡስማን ጋዳፊን ቃዛፊ እያለ ነው የሚጠራቸው፡፡ ትክክለኛ ስማቸው በአረብኛ ሲጠራ እንደዚያ ነው
ይሟገታል፡፡ አረብኛ ስለሚችል ምናልባት ልክ ሊሆን ይችላል ወይም ደግሞ እኔ ልክ ነኝ ሌላው ሁሉ ስህተት ነው የሚል መልእክት ለማስተላለፍ ፈልጎም ይሆናል፡፡ ስለ ጋዳፊ ማብራራቱን ቀጠለ፡፡
ሰውየው ለአንዳች ዓላማ የሀበሻ ሴቶች እንዲዘጋጁ ሳይፈልጉ የቀረ ዠአይመስለኝም:: ብቻ ለጊዜው በዚህ
ደረጃ ብዙም ግልጽ የሆነልኝ ነገር የለም፡፡ ካሊድ አልካዲሚ የሚለኝ ምንድንው መሰለሽ ጥሩ ቁመና ያላቸው ሴቶችን በርከት አድርጌ እንዳዘጋጅለት ነው የሚፈልገው፡፡ ቃዛፊ የሴት ጋርዶች አላቸው
ታመሳሳይ የሴት አጃቢዎችን ከኢትዮጵያ መመልመል ፈልገው ሊሆን ይችላል ብዬ አስባለሁ ምናልባት
በአፍሪካ ህብረት የኢትዮጵያ ተሰሚነት ስለሚያበሳጫቸው የኛን ሴቶች የግል ጋርዳቸው እድርው በመቅጠር የበላይነትን ለማሳየት ፈልገውም ሊሆን ይችላል፡፡ ይሄ ታዲያ የኔ ግምት ነው፡፡
.
ጉድ ነው መቼስ! የምትለውን ለማመን ጊዜ ያስፈልገኛል፡፡…እና መኪና ምናምን የምትለው ታዲያ ለማን ነው?»
« የቃዛፊ ልኡካን በቂ መኪና አልተዘጋጀላቸውም፡፡ እሱንም ስራ ደርበው ስጥተውኛል፡፡ ለዚያ ነው
የምዋከብልሽ…!» ኡስማን የምር አሳዘነኝ፡፡ እንደዚህ ተጨናንቆ አይቼው አላውቅም፡፡
“ምን እባክሽ!ሰዎቹ መኪና የሚመገቡ ነው የሚመስሉት፡፡ በዚያ ላይ ልኡካኑ መርሴዲስ፣ሊሙዚን እና ካዲላክ መኪኖችን ብቻ ነው የሚፈልጉት፤በኔ በኩል ያሉት ልኡካን በቀን እስከ 1500 ዶላር ለኪራይ ይከፍላሉ፤እንደዚያም ሆኖ የፈለግነውን ያህል የኪራይ መኪና አላገኘንም፡፡”
ሌላ ጥያቄ አስከተልኩ፤
“ሆቴሎችስ እንዴት ናቸው? የአልጋ እጥረት አለ ሲባል ሰምቻለሁ”
“አንቺ ሆቴል ነው የሚያሳስብሽ? እሱ በኤምባሲ በኩል ነው የሚጨረስላቸው፡፡ እኔ እንዳለኝ መረጃ
ግን ያው አሪፍ አሪፎቹ ሆቴሎች በሙሉ ተይዘዋል፡፡ለራሴ ደምበኞች ሆቴል አስቀድሜ መያዜ ግን በጣም ጠቅሞኛል፤የሂልተን ሆቴል 370 ከፍሎች ሁሉም ተይዘዋል፤የሸራተን አዲስ 283 ክፍሎችም
እንደዚያው፤ቅርብ ጊዜ ስራ የጀመረው ኢንተርኮንቲነንታል እንኳ በአቅሙ ሞልቷል፡፡ 152ቱም ከፍሎቹ
ተይዘዋል፤ማርኬቲንግ ማኔጀሩ 10ኛ ፎቅ ላይ ያለው መዋኛ ገንዳና ለየት ያለ ናይት ከለቡ ስራ እንደጀመሩ ባለፈው ሳምንት ነግሮኛል፤እስቲ አስታውሺኝና ከስብሰባው በኋላ ሄደን እናየዋለን፤የተወሰኑ አንድ
ሁለት ደምበኞቼን እዛ ሪዘርቭ አድርጌላቸዋለሁ”
የኡስማን ጭንቀት ሰሞኑን ሸራተን
ያየሁትን ግርግር አስታወሰኝ፡፡
ከአምስት ቀናት በፊት ነው፡፡ ከቤኒኑ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባልደረባ ጋር ምሳ ሸራተን ነበር የበላነው ከሻይ በኋላ ግቢውን ስንቃኝ ያልተለመደ ኣይነት ግርግር እና ግንባታ አስተዋልን፤የወታደር
የደንብ ልብስ የለበሱ ጥቂት የማይባሉ አረቦች ገንቢዎቹን ይቆጣጠራሉ፡፡ እኔ መጀመርያ የሼክ አላሙዲ
የሩቅ ቤተሰቦች ሊሆኑ ይችላሉ ብዬ ነበር ያሰብኩት፡፡ ሆኖም በዙብኝ፡፡ በርካታ ሰዎች ከዋናው መዋኛ ገንዳ ጀምሮ ረጅም ባለደረጃ የአግድመት ድልድይእየዘረጉ ነበር፤ እኔም የቤኒኑ ደንበኛዬም ምን እየተካሄደ እንደሆነ ምክንያቱን ማወቅ ስለፈለግን አንዱን የሸራተን ሆቴል ሴኩሪቲ ጠጋ ብዬ ስለጉዳዩ ጠየኩት
ይሄ ኮተታም ሊመጣ ስለሆነ ነው! አለኝ ትከሻውን እየሰበቀ፤ አልገባኝም፤
«ጋዳፊ አርብ ይገባል…የምታያቸው የሱ አሽከሮች ናቸው…እኛንም የሚያሯሩጡን እነሱ ናቹው ብስጨት ብሎ፡፡
ለቤኒኑ ደንበኛዬ ሁኔታውን ነገርኩት፡፡ .
"Oh yeah! He is always like that. That is so weird, isn't it?" አለኝ
በኋላ ላይ ምሳ እየበላን ሳለ ስለ ጋዳፊ በፍጹም ሰምቼ የማላውቃቸውን ሚስጢሮች ነገረኝ፡፡
“…እኛ ዘንድ (ቤኒን ማለቱ ነው) ከሶስት ዓመት በፊት ለስብሰባ መጥቶ ሳለ ከመሰብሰቢያ አዳራሹ ፊት ለፊት የሚገኘውን የከተማዋን ትልቅ ቅርስ የሆነውን የካቶሊክ ካቴድራል አፍርሼ በሚሊዮን የሚገመት ካሳ
ልስጣችሁና በምትኩ በዚያው ስፍራ ከአፍሪካ ትልቅ የሚባል መስጊድ በስሜ ላሰራ የሚል ጥያቄ ለውጭ
ጉዳይ ሚኒስትራችን አቅርቦ ዲፕሎማቲክ ሰርክሉ ላይ ጭንቀትና መገረምን ፈጥሮ ነበረ” ሲል አጫወተኝ
“…ኡጋንዳ ካምፓላ አንድ መስጊድ በስሙ ሰርቷል፤ ነገር ግን ቤተክርስቲያን አፍርሶ አይደለም፡፡ እኛ ጋ
ያቀረበው ጥያቄ ግን እብደት ነው ይህ የጋዳፊ ድፍረት የተሞላበት ጥያቄ በኛው በዲፕሎማቲክ ሰርክሉ በከፍተኛ ሚስጢር እንዲያዝ ተደረገ አንጂ ጋዜጠኞች ጋር ደርሶ ቢሆን ኖሮ ለህዝቡ ያራግቡትና ከፍተኛ
የኃይማኖት ደም መፋሰስ ሊያስከትል የሚችል ጦስ ይዞብን ሊመጣ ይችል ነበር” ሲል ግምቱን ነገረኝ
“ በሌላ ጊዜ ደግሞ የመግሪብ ሪጅንና የቤኒን መሪዎች ስብሰባ ቤኒን ዋና ከተማ ፖርቶ ኖቮ ውስጥ ፈረንሳዬች በገነቡት “ግሬት አሴምብሊ” በሚባል ህንጻ 18ኛ ፎቅ ላይ ሊካሄድ እቅድ ተይዞ ሁሉም መሪዎች ቦታ ቦታቸውን ይዘው ጋዳፊ እየተጠበቀ ሳለ
፡
፡
#ክፍል_አምስት (🔞)
፡
፡
.....“ማን እንደደወለለልኝ ስታውቂ ነው ያለሁበት ሁኔታ የሚገባሽ…” “ማነው በናትህ…”
“ተይው ማወቅሽ ጥሩ አይደለም ቢቀርብሽ ነው የሚሻለው…” ኡስማንን ካልነገርከኝ ብዩ ወጥሬ ያዝኩት
«ምን ይሰራልሻል አሁን ይሄን ማወቅ? የወሬ ሱስ ካልሆነ በቀር!” አላፈናፍን ስለው ለሌላ ሰዉ ትንፍሽ
እንደማልል ካስማለኝ በኋላ ነገረኝ፡፡
««ኻሊድ አልካዲሚ ይባላል…የሙአመር ጋዳፊ ዮግል ጉዳዬች ልዩ ረዳት ነው፡፡ ከትሪፖል የሚደውለው፣ ከጋዳፊ ሚኒስትሮች የተሻለ ስልጣን ያለው ሰው ነው፣ እዚህ ኢቴቪ ጀርባ ያለው የሊቢያ
ቆንስላ የሚሰራው የሚዲያ አታሼ ፋሪስ አልኢስላም ጋር ትናንት ቢሮው ውስጥ ተገናኝተን ነበር፡፡ ኸሊድ አልኻድሚ በቀጥታ ሊደውልልኝ እንደሚችል ሲነግረኝ አላመንኩትም ነበር፤ማመን የሚከብድ ነገር ነው
ዑስማን ይህንን ሚስጢር ከነገረኝ በኋላ ተጸጸተ፡፡ በመሰረቱ ኡስማን ሚስጢር አይናገርም ነበር፡፡ ዛሬ ምን
እንዳሳሳተው እግዚያአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡ጭንቀቱን በመረዳት ለማንም ትንፍሽ እንደማልል
ደጋግሜ አረጋገጥኩለትና አረጋጋሁት፡፡ ደግሞ ያምነኛል፡፡ በኔ ላይ የተለየ እምነት እንዳለው አውቃለሁ አንዳንድ ጊዜ በሀሳብ ስሟገተውና ጠጠር ያሉ ሀሳቦችን ሳነሳበት “አንቺ ልጅ ግን ትለዪብኛለሽ፣ ጀርባሽ መጠናት አለበት፣… እየሰለልሽን እንዳይሆን ብቻ…ምንድነው ሻዕቢያ ነገር ነሽ እንዴ?” ብሎኝ ይስቃል፡፡
« ኡስማን…ለምንድነው የጋዳፊ ረዳት በቀጥታ የሚደውሉልህ? ወፎችን ፈልገው እንዳይሆን ብቻ?!» አልኩት፡፡
« ወፍ የማይፈልግ ማን አለ ብለሽ ነው ሮዚ? ዓለም ላይ ያለን ወንድ አንድ ያደረገው ምን ይመስልሻል?››
«ቢሆንም! በሚኒስትር ደረጃ ተደውሎ ሴት እንፈልጋለን ይባላል እንዴ!? ኡስማን ሙት አላምንህም… እየዋሸከኝ መሆን አለበት» አልኩት፡፡ ደግሞ የምሬን ነበር፡፡ እንዴት ነው የአንድ አገር የፕሬዝዳንት ረዳት ደውሎ ሴት እንዲቀርብለት የሚጠይቀው?
ሞባይሉን ከፍቶ ቁጥሩን እሳየኝ « private number> ይልና ከፊት ለፊቱ የሆነ የአረብኛ ጽሁፍ ተጽፎበታል
እንደዚህ አይነት ስልክ ቁጥር አይቼ አላውቅም፡፡ .
ብላይንድ ነምበር ይባላል፡፡ ይህንን አይነት ቁጥር የሚጠቀሙት ከደህንነት ጋር በተያያዘ እንዳይጠለፍባቸው ስለሚፈሩ ለጥንቃቄ ያህል ነው፡፡ እንደዚህ አይነት ስልኮች ሲጠለፉ ለደዋዩ
የጠላፊውን ኤሪያ ኮድ መልዕከት ይልካሉ፡፡ ሁሉም ዲፕሎማት የሚጠቀመው እኮ “ብላይንድነምበሮችን
ነው፡፡ ለማንኛውም ቃዛፊ ሰሞኑን ይገባሉ…» ..
ኡስማን ጋዳፊን ቃዛፊ እያለ ነው የሚጠራቸው፡፡ ትክክለኛ ስማቸው በአረብኛ ሲጠራ እንደዚያ ነው
ይሟገታል፡፡ አረብኛ ስለሚችል ምናልባት ልክ ሊሆን ይችላል ወይም ደግሞ እኔ ልክ ነኝ ሌላው ሁሉ ስህተት ነው የሚል መልእክት ለማስተላለፍ ፈልጎም ይሆናል፡፡ ስለ ጋዳፊ ማብራራቱን ቀጠለ፡፡
ሰውየው ለአንዳች ዓላማ የሀበሻ ሴቶች እንዲዘጋጁ ሳይፈልጉ የቀረ ዠአይመስለኝም:: ብቻ ለጊዜው በዚህ
ደረጃ ብዙም ግልጽ የሆነልኝ ነገር የለም፡፡ ካሊድ አልካዲሚ የሚለኝ ምንድንው መሰለሽ ጥሩ ቁመና ያላቸው ሴቶችን በርከት አድርጌ እንዳዘጋጅለት ነው የሚፈልገው፡፡ ቃዛፊ የሴት ጋርዶች አላቸው
ታመሳሳይ የሴት አጃቢዎችን ከኢትዮጵያ መመልመል ፈልገው ሊሆን ይችላል ብዬ አስባለሁ ምናልባት
በአፍሪካ ህብረት የኢትዮጵያ ተሰሚነት ስለሚያበሳጫቸው የኛን ሴቶች የግል ጋርዳቸው እድርው በመቅጠር የበላይነትን ለማሳየት ፈልገውም ሊሆን ይችላል፡፡ ይሄ ታዲያ የኔ ግምት ነው፡፡
.
ጉድ ነው መቼስ! የምትለውን ለማመን ጊዜ ያስፈልገኛል፡፡…እና መኪና ምናምን የምትለው ታዲያ ለማን ነው?»
« የቃዛፊ ልኡካን በቂ መኪና አልተዘጋጀላቸውም፡፡ እሱንም ስራ ደርበው ስጥተውኛል፡፡ ለዚያ ነው
የምዋከብልሽ…!» ኡስማን የምር አሳዘነኝ፡፡ እንደዚህ ተጨናንቆ አይቼው አላውቅም፡፡
“ምን እባክሽ!ሰዎቹ መኪና የሚመገቡ ነው የሚመስሉት፡፡ በዚያ ላይ ልኡካኑ መርሴዲስ፣ሊሙዚን እና ካዲላክ መኪኖችን ብቻ ነው የሚፈልጉት፤በኔ በኩል ያሉት ልኡካን በቀን እስከ 1500 ዶላር ለኪራይ ይከፍላሉ፤እንደዚያም ሆኖ የፈለግነውን ያህል የኪራይ መኪና አላገኘንም፡፡”
ሌላ ጥያቄ አስከተልኩ፤
“ሆቴሎችስ እንዴት ናቸው? የአልጋ እጥረት አለ ሲባል ሰምቻለሁ”
“አንቺ ሆቴል ነው የሚያሳስብሽ? እሱ በኤምባሲ በኩል ነው የሚጨረስላቸው፡፡ እኔ እንዳለኝ መረጃ
ግን ያው አሪፍ አሪፎቹ ሆቴሎች በሙሉ ተይዘዋል፡፡ለራሴ ደምበኞች ሆቴል አስቀድሜ መያዜ ግን በጣም ጠቅሞኛል፤የሂልተን ሆቴል 370 ከፍሎች ሁሉም ተይዘዋል፤የሸራተን አዲስ 283 ክፍሎችም
እንደዚያው፤ቅርብ ጊዜ ስራ የጀመረው ኢንተርኮንቲነንታል እንኳ በአቅሙ ሞልቷል፡፡ 152ቱም ከፍሎቹ
ተይዘዋል፤ማርኬቲንግ ማኔጀሩ 10ኛ ፎቅ ላይ ያለው መዋኛ ገንዳና ለየት ያለ ናይት ከለቡ ስራ እንደጀመሩ ባለፈው ሳምንት ነግሮኛል፤እስቲ አስታውሺኝና ከስብሰባው በኋላ ሄደን እናየዋለን፤የተወሰኑ አንድ
ሁለት ደምበኞቼን እዛ ሪዘርቭ አድርጌላቸዋለሁ”
የኡስማን ጭንቀት ሰሞኑን ሸራተን
ያየሁትን ግርግር አስታወሰኝ፡፡
ከአምስት ቀናት በፊት ነው፡፡ ከቤኒኑ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባልደረባ ጋር ምሳ ሸራተን ነበር የበላነው ከሻይ በኋላ ግቢውን ስንቃኝ ያልተለመደ ኣይነት ግርግር እና ግንባታ አስተዋልን፤የወታደር
የደንብ ልብስ የለበሱ ጥቂት የማይባሉ አረቦች ገንቢዎቹን ይቆጣጠራሉ፡፡ እኔ መጀመርያ የሼክ አላሙዲ
የሩቅ ቤተሰቦች ሊሆኑ ይችላሉ ብዬ ነበር ያሰብኩት፡፡ ሆኖም በዙብኝ፡፡ በርካታ ሰዎች ከዋናው መዋኛ ገንዳ ጀምሮ ረጅም ባለደረጃ የአግድመት ድልድይእየዘረጉ ነበር፤ እኔም የቤኒኑ ደንበኛዬም ምን እየተካሄደ እንደሆነ ምክንያቱን ማወቅ ስለፈለግን አንዱን የሸራተን ሆቴል ሴኩሪቲ ጠጋ ብዬ ስለጉዳዩ ጠየኩት
ይሄ ኮተታም ሊመጣ ስለሆነ ነው! አለኝ ትከሻውን እየሰበቀ፤ አልገባኝም፤
«ጋዳፊ አርብ ይገባል…የምታያቸው የሱ አሽከሮች ናቸው…እኛንም የሚያሯሩጡን እነሱ ናቹው ብስጨት ብሎ፡፡
ለቤኒኑ ደንበኛዬ ሁኔታውን ነገርኩት፡፡ .
"Oh yeah! He is always like that. That is so weird, isn't it?" አለኝ
በኋላ ላይ ምሳ እየበላን ሳለ ስለ ጋዳፊ በፍጹም ሰምቼ የማላውቃቸውን ሚስጢሮች ነገረኝ፡፡
“…እኛ ዘንድ (ቤኒን ማለቱ ነው) ከሶስት ዓመት በፊት ለስብሰባ መጥቶ ሳለ ከመሰብሰቢያ አዳራሹ ፊት ለፊት የሚገኘውን የከተማዋን ትልቅ ቅርስ የሆነውን የካቶሊክ ካቴድራል አፍርሼ በሚሊዮን የሚገመት ካሳ
ልስጣችሁና በምትኩ በዚያው ስፍራ ከአፍሪካ ትልቅ የሚባል መስጊድ በስሜ ላሰራ የሚል ጥያቄ ለውጭ
ጉዳይ ሚኒስትራችን አቅርቦ ዲፕሎማቲክ ሰርክሉ ላይ ጭንቀትና መገረምን ፈጥሮ ነበረ” ሲል አጫወተኝ
“…ኡጋንዳ ካምፓላ አንድ መስጊድ በስሙ ሰርቷል፤ ነገር ግን ቤተክርስቲያን አፍርሶ አይደለም፡፡ እኛ ጋ
ያቀረበው ጥያቄ ግን እብደት ነው ይህ የጋዳፊ ድፍረት የተሞላበት ጥያቄ በኛው በዲፕሎማቲክ ሰርክሉ በከፍተኛ ሚስጢር እንዲያዝ ተደረገ አንጂ ጋዜጠኞች ጋር ደርሶ ቢሆን ኖሮ ለህዝቡ ያራግቡትና ከፍተኛ
የኃይማኖት ደም መፋሰስ ሊያስከትል የሚችል ጦስ ይዞብን ሊመጣ ይችል ነበር” ሲል ግምቱን ነገረኝ
“ በሌላ ጊዜ ደግሞ የመግሪብ ሪጅንና የቤኒን መሪዎች ስብሰባ ቤኒን ዋና ከተማ ፖርቶ ኖቮ ውስጥ ፈረንሳዬች በገነቡት “ግሬት አሴምብሊ” በሚባል ህንጻ 18ኛ ፎቅ ላይ ሊካሄድ እቅድ ተይዞ ሁሉም መሪዎች ቦታ ቦታቸውን ይዘው ጋዳፊ እየተጠበቀ ሳለ
👍4❤1
በመጨረሻው ሰዓት “እኔ ጋዳፊ ፎቅ ላይ አልወጣም፣
ሃይማኖቴ ከሰው በላይ ከፍ ከፍ ማለትን አይፈቅድም፣ ይሄ ፎቅ ላይ መንጠላጠል የፈረንሳዮች ባህል ነው፣የኛ ባህል ድንኳን ውስጥ ነው፣ ስለዚህ ምድር ወርደን እንሰብሰብ፤ ካልሆነ አገሬ እመለሳለሁ” ብሎ በረዳቱ ነገረን እኔ ባጋጣሚ ከስብሰባው አስተባባሪዎች አንዱ ነበርኩ፡፡ እንደዚያ ቀን ፈታኝ ጊዜ ገጥሞኝ አያውቅም፡፡ የአገር መሪዎቹን ምን ብለን እንንገራቸው? ከፍተኛ ጭንቀት ተፈጠረ፡፡ እነሱን ማስቀየም
የዲፕሎማሲ ግንኙነታችንን ይጎዳዋል ብለን ፈራን፡፡ ጋዳፊን ማስቀየም ደግሞ ከሱ ይጠበቅ የነበረ ለስብሰባው
ብሎም ለመግሪብ ሪጅን የሚከፋፈል ከፍተኛ የገንዘብ ድጎማን ያስቀርብናል፡፡ ግራ ተጋባንና ለፕሬዘዳንታችን ነገርናቸው፡፡ እሳቸው ብልህ ሰው ናቸው፡፡ ቶሎ ብለው የመግሪብ ሪጅን ውስጥ አኒሺያ የሚባል ጎሳ መሪ እጅግ የተከበሩ ሽማግሌን አስጠርተው ጋዳፊን እንዲያግባቡት ነገሯቸው፡፡ የጎሳ መሪው ተሳካላቸው ጋዳፊ በሊፍት ወደ 18ኛ ፎቅ መጥተው ስብሰባውን ተካፍለው ሄዱ፡፡ በዚያ ስብሰባ ጋዳፊን ማስቀየም ያልተፈለገው እንደነገርኩሽ ከዲፕሎማሲውም በላይ ለስብሰባው ከፍተኛውን ገንዘብ የሚለግሱት እሳቸው ስለነበሩ ነው።”
በዚህ ቤኒናዊ ዲፕሎማት እምነት ጋዳፊ ደምበኛ የአእምሮ መቃወስ አጋጥማቸዋል፡፡ የአገር መሪ
መሆናቸው እብደታቸውን ጋርዶላቸው ነው እንጂ የአእምሮ ቀውስ ላይ ናቸው ብሎ ያምናል፡፡ ከነገረኝ ሁሉ ታሪከ የመሰጠኝ የሚከተለው ነው፡፡
ጋዳፊ ዘወትር እኛ ዘንድ ለስብሰባ ሲመጡ የሚዝናኑበት ኤልሳሚን የሚባል በደቡባዊ ቤኒን ሊትል ኮቶኖዋ በምትባል የገጠር ከተማ የሚገኝ የበረሃ ሪዞርት መዝናኛ አለ፡፡ ቤኒን በመጡ ቁጥር አጀባቸውን አስከትለው ድንኳናቸውን ጭነው በመኪና ወደዚህ ስፍራ ይሄዳሉ፡፡ በመንገዳቸው አንዲት እንጨት የምትለቅም ሴት ታጋጥማቸውና መኪናቸውን አስቁመው ሊያናግሯት ይሞክራሉ፡፡ በቋንቋ ግን ሊግባቡ አልቻሉም ልጅቷ ግን ዝም ብላ ፈገግታዋን ትመግባቸዋለች፡፡ ጋዳፊ ልባቸው ሳይነካ አልቀረም፡፡ ከዚያ
አስተርጓሚ እንዲቀርብላቸው ተደርጎ አናገሯት፡፡
አንቺ ሴት እኔ ማን እንደሆንኩ ታውቂያለሽን?» የሚል ጥየቄ ብቻ ነው የጠየቋት፡፡
አንቱ ሰው! አልዋሽዎትም! ማን እንደሆኑ አላውቅም፣ ዝም ብዬ ሳይዎ ግን ደግ ሰው እንደሆኑ ቀልቤ
ይነግረኛል» አለቻቸው፡፡ጋዳፊ ፊታቸው ቲማቲም መሰለ፡፡ ምንም ተጨማሪ ጥየቄ አልጠየቋትም፡፡
ለረዳታቸው በጆሮው የሆነ ነገር ሹክ አሉትና ጉዟቸውን ቀጠሉ፡፡…”
“ሴትዬዋ አሊንዳ ትባላለች፡፡ ዛሬ ፖርቶ ኖቫ ውስጥ 16 ፎቅ ያሉት ባለ 4 ኮከብ ሆቴል ባለቤት ናት፡፡ እኔ ራሴ በስራ አጋጣሚ እሷ ሆቴል አድሬበታለሁ፡፡ 300 አልጋዎች አሉት፡፡ ይገርምሻል በያንዳንዱ ከፍል ውስጥ የጋዳፊ ፎቶዎች ተሰቅለዋል፡፡ ይህ ብቻ አይደለም፡፡ ለደምበኛ በሚቀርብ እያንዳንዱ የቢል ሪሲት ላይ «ማን እንደሆኑ አላውቅም፣ ዝም ብዬ ሳይዎ ግን ደግ ሰው ይመስሉኛል” የሚል መልዕክት ተጽፏል
ይህ ቤኒናዊው ደምበኛዬ በነገረኝ ታሪክ እጅግ እጅግ ተደነቅኩ፡፡ ነገሩፊልም ነው የመሰለኝ፡፡ ይህን ታሪክ ለኡስማን እነግረዋለሁ፡፡ ከቤኒኑ ደንበኛዬ ጋር ለስብሰባ አዲሳባ በመጣ ቁጥር እንገናኛለን፡፡ አንድም ቀን እንደ ሸሌ አውርቶኝ አያውቅም፡፡ ሁልጊዜ ሲያወራኝ በሱ ደረጃ አድርጎ ነው የሚያወራኝ፡፡ ስለዚህ አከብረዋለሁ፡፡ ከአዲሳባ
ሲሄድ ሁልጊዜም ማስታወሻ የባህል ልብስ ገዝቼ እሰጠዋለሁ፡፡ ለሚስቱ ይሰጣታል፡፡ ማን እንደገዛላት ግን
አይነግራትም፡፡
ምሳ በልተን ከሸራተን ስንወጣ ያንኑ ሴኩሪቲ አገኘሁት፡፡ ፈገግ አለልኝ፡፡
“ኮተታሙ ሰውዬ እስካሁን አልመጣም እንዴ ?» አልኩት የራሱን ቋንቋ በመጠቀም፡፡ ሳቅ! ባልጠበኩት
ሁኔታ ተንከትክቶ ሳቀ፡፡ቤኒኑ ደንበኛዬ ዘበኛውን ምን ብዬ እንዳሳቅኩት ማወቅ ፈልጎ ጠየቀኝ፡፡ «ኮተታሙ
ሚለውን በእንግሊዝኛ እንዴት እንደምተረጉምለት ግራ ገባኝና ተንተባተብኩ፡፡
"You know that jokes are not meant to be translated" አልኩት ገባውና ሳቀ።
በቆምንበት ከሸራተኑ ልጅ ጋር ማውጋት
ጀመርን፡፡ ጋዳፊ አርብ ነውየሚገባው አለኝ፡፡ “እነዚህ የምታያቸው ውር ውር የሚሉት አረቦች የሱ የረዳት ረዳቶች ናቸው ሲል ጨምሮ ነገረኝ እንደ ሴክሬተሪው ገለጻ ጋዳፊ ገና ከትሪፖሊ አልተነሱም፤ ሆኖም በሆቴሉ አጠራር በተለምዶ Deluxe Room
ቅንጡ ባለሁለት ፎቅ ቪላ እና ሙሉ መዋኛ ገንዳውን ይዘውታል፤ከመዋኛ ገንዳው ወደ ቪላው ቀጥተኛ መንገድ ስለሌለ ለጋዳፊ ደህንነትና ምቾት የፕሮቶኮል ሃላፊያቸው ጊዜያዊ ባለደረጃ ድልድይ በትእዛዝ እያሰራ እንደሆነ ሴኩሪቲው ጨምሮ አብራራልኝ፡፡ ማመን አቃተኝ፡፡ እንዴት ነው ለሱ ሲባል ጊዚያዊ ድልድይ የሚሰራው? ይህንኑ ደህንነቱ የነገረኝን ነገር ለቤኒኑ ደምበኛዬ ተረጎምኩለት.
"I know...I told you...he is always like that!" አለኝ ብዙም ሳይደነቅ
ሁሉንም ከቤኒኑ ደምበኛዬ የሰማሁትን ለኡስማን ነገርኩት፡፡ በመሐል የስልክ ጥሪ እያቋረጠው ቢሆንም በጥሞና ሊያዳምጠኝ ሞከረ፡፡
“ትክክል ነሽ ሮዝ፡፡ያው ኮሎኔል ጋዳፊ ዘንድሮም አጀባቸው ብዙ ነው፡፡ልኡካኖቻቸውና ከፍተኛ
አጃቢዎቻቸው አስቀድመው ገብተዋል፤ከብዛታቸው አንጻር አንድ ሆቴል ሊያስተናግዳቸው
አልቻለም፤በሸራተን፣ኢምፔሪያል እና ሀርመኒ ሆቴሎች አርፈዋል፤ከጋዳፊ ጋር አብረው የሚመጡትም በነዚሁ ሆቴሎች ከፍል ተይዞላቸዋል፡፡ በነገርሽ ላይ ዛሬ አንቺን የፈለግኩበትም ጉዳይ ከዚሁ ጋ
የተያያዘ ነው “ ብሎኝ አረፈው፡፡
እንደዚህ ደንግጬ አላውቅም፡፡ ባለሁበት ክው ብዬ ቀረሁ፡፡ ይህንን ጊዜ ሁሉ ለዚሁ ጉዳይ እንደፈለገኝ
ለምን እንዳልጠረጠርኩግን ለራሴም ገርሞኛል፡፡ የልቤ ምት ጨመረ፡፡አእምሮዬ በበርካታ ድንገቴ ሀሳቦች
ተጥለቀለቀ፤ፈራ ተባ እያልኩ ጉዳዩ ምን እንደሆነ በቀልድ መልክ ጠየቅኩት፡፡
«ኡስማን! ከጋዳፊ ጋር አንሶላ ልታጋፍፈኝ እንዳይሆን?» አልኩት፤
• እውነቱን ንገረኝካልሽኝ…አዎ!… ከቃዛፊ ጋር አንሶላ ባትጋፈፉእንኳ ድንኳን መጋፈፋችሁ አይቀርም።
ብሎኝ ረዥም ሳቅ ሳቀ፤
አጀብኩት፤
"ሮዝ ነገሩ ምን መሰለሽ...ቃዛፊ በሃበሻ ሴት ይማረካሉ ይባላል በቅርቡ Air Afrique የተባለውን ዓየር መንገድ በግል ገዝተውታል በአውሮፕላኖቻቸው ውስጥ በርካት ሀበሻ ቆነጃጅት በሆስተስነት እንዲሰሩ ፍላጎት አሳይተዋል የሚል መረጃ አለን፤ ብዙም ግን እርግጠኛ አይደለሁም፡፡ ቤተመንግስታቸው ውስጥ ፅዳት ስትሰረረ ባይዋት አንዲት ሀበሻ ሴት ውበት ተማርከው ነው ሀሳቡን ያመጡት ብሎኛል ያ የፕሬስ አታሼ ያልኩሽ ሰውዬ ግን ማንም ሀሳቡ እንዴት እንደመጣላቸው ከመላምት ያለፈ ነገር አይነግርን ረዳቶቻቸው እርግጠኛ አይደሉም፡፡ እንደገባን ከሆነ ሰውየው ድንገተኛ ውሳኔ ስለሚወስኑ " "ማንም ምን እንደሚፈልጉ ምን እንዳሰቡ መናገር የሚችል ሰው የለም፡፡ እኔ የምጠረጥረው የዩክሬንና የተለያዩ የአፍሪካ አገራት ደናግል ሴት አጃቢዎቻቸው እንደሆኑት ሁሉ፣ የዚህ አየር መንገድ አስተናጋጆች ደግሞ ሀበሾች እንዲሆኑ ጽኑ ፍላጎት ያሳዩ ይመስለኛል....
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 ማድረግ እንዳይረሳ ከ 140👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይቀጥላል
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ሃይማኖቴ ከሰው በላይ ከፍ ከፍ ማለትን አይፈቅድም፣ ይሄ ፎቅ ላይ መንጠላጠል የፈረንሳዮች ባህል ነው፣የኛ ባህል ድንኳን ውስጥ ነው፣ ስለዚህ ምድር ወርደን እንሰብሰብ፤ ካልሆነ አገሬ እመለሳለሁ” ብሎ በረዳቱ ነገረን እኔ ባጋጣሚ ከስብሰባው አስተባባሪዎች አንዱ ነበርኩ፡፡ እንደዚያ ቀን ፈታኝ ጊዜ ገጥሞኝ አያውቅም፡፡ የአገር መሪዎቹን ምን ብለን እንንገራቸው? ከፍተኛ ጭንቀት ተፈጠረ፡፡ እነሱን ማስቀየም
የዲፕሎማሲ ግንኙነታችንን ይጎዳዋል ብለን ፈራን፡፡ ጋዳፊን ማስቀየም ደግሞ ከሱ ይጠበቅ የነበረ ለስብሰባው
ብሎም ለመግሪብ ሪጅን የሚከፋፈል ከፍተኛ የገንዘብ ድጎማን ያስቀርብናል፡፡ ግራ ተጋባንና ለፕሬዘዳንታችን ነገርናቸው፡፡ እሳቸው ብልህ ሰው ናቸው፡፡ ቶሎ ብለው የመግሪብ ሪጅን ውስጥ አኒሺያ የሚባል ጎሳ መሪ እጅግ የተከበሩ ሽማግሌን አስጠርተው ጋዳፊን እንዲያግባቡት ነገሯቸው፡፡ የጎሳ መሪው ተሳካላቸው ጋዳፊ በሊፍት ወደ 18ኛ ፎቅ መጥተው ስብሰባውን ተካፍለው ሄዱ፡፡ በዚያ ስብሰባ ጋዳፊን ማስቀየም ያልተፈለገው እንደነገርኩሽ ከዲፕሎማሲውም በላይ ለስብሰባው ከፍተኛውን ገንዘብ የሚለግሱት እሳቸው ስለነበሩ ነው።”
በዚህ ቤኒናዊ ዲፕሎማት እምነት ጋዳፊ ደምበኛ የአእምሮ መቃወስ አጋጥማቸዋል፡፡ የአገር መሪ
መሆናቸው እብደታቸውን ጋርዶላቸው ነው እንጂ የአእምሮ ቀውስ ላይ ናቸው ብሎ ያምናል፡፡ ከነገረኝ ሁሉ ታሪከ የመሰጠኝ የሚከተለው ነው፡፡
ጋዳፊ ዘወትር እኛ ዘንድ ለስብሰባ ሲመጡ የሚዝናኑበት ኤልሳሚን የሚባል በደቡባዊ ቤኒን ሊትል ኮቶኖዋ በምትባል የገጠር ከተማ የሚገኝ የበረሃ ሪዞርት መዝናኛ አለ፡፡ ቤኒን በመጡ ቁጥር አጀባቸውን አስከትለው ድንኳናቸውን ጭነው በመኪና ወደዚህ ስፍራ ይሄዳሉ፡፡ በመንገዳቸው አንዲት እንጨት የምትለቅም ሴት ታጋጥማቸውና መኪናቸውን አስቁመው ሊያናግሯት ይሞክራሉ፡፡ በቋንቋ ግን ሊግባቡ አልቻሉም ልጅቷ ግን ዝም ብላ ፈገግታዋን ትመግባቸዋለች፡፡ ጋዳፊ ልባቸው ሳይነካ አልቀረም፡፡ ከዚያ
አስተርጓሚ እንዲቀርብላቸው ተደርጎ አናገሯት፡፡
አንቺ ሴት እኔ ማን እንደሆንኩ ታውቂያለሽን?» የሚል ጥየቄ ብቻ ነው የጠየቋት፡፡
አንቱ ሰው! አልዋሽዎትም! ማን እንደሆኑ አላውቅም፣ ዝም ብዬ ሳይዎ ግን ደግ ሰው እንደሆኑ ቀልቤ
ይነግረኛል» አለቻቸው፡፡ጋዳፊ ፊታቸው ቲማቲም መሰለ፡፡ ምንም ተጨማሪ ጥየቄ አልጠየቋትም፡፡
ለረዳታቸው በጆሮው የሆነ ነገር ሹክ አሉትና ጉዟቸውን ቀጠሉ፡፡…”
“ሴትዬዋ አሊንዳ ትባላለች፡፡ ዛሬ ፖርቶ ኖቫ ውስጥ 16 ፎቅ ያሉት ባለ 4 ኮከብ ሆቴል ባለቤት ናት፡፡ እኔ ራሴ በስራ አጋጣሚ እሷ ሆቴል አድሬበታለሁ፡፡ 300 አልጋዎች አሉት፡፡ ይገርምሻል በያንዳንዱ ከፍል ውስጥ የጋዳፊ ፎቶዎች ተሰቅለዋል፡፡ ይህ ብቻ አይደለም፡፡ ለደምበኛ በሚቀርብ እያንዳንዱ የቢል ሪሲት ላይ «ማን እንደሆኑ አላውቅም፣ ዝም ብዬ ሳይዎ ግን ደግ ሰው ይመስሉኛል” የሚል መልዕክት ተጽፏል
ይህ ቤኒናዊው ደምበኛዬ በነገረኝ ታሪክ እጅግ እጅግ ተደነቅኩ፡፡ ነገሩፊልም ነው የመሰለኝ፡፡ ይህን ታሪክ ለኡስማን እነግረዋለሁ፡፡ ከቤኒኑ ደንበኛዬ ጋር ለስብሰባ አዲሳባ በመጣ ቁጥር እንገናኛለን፡፡ አንድም ቀን እንደ ሸሌ አውርቶኝ አያውቅም፡፡ ሁልጊዜ ሲያወራኝ በሱ ደረጃ አድርጎ ነው የሚያወራኝ፡፡ ስለዚህ አከብረዋለሁ፡፡ ከአዲሳባ
ሲሄድ ሁልጊዜም ማስታወሻ የባህል ልብስ ገዝቼ እሰጠዋለሁ፡፡ ለሚስቱ ይሰጣታል፡፡ ማን እንደገዛላት ግን
አይነግራትም፡፡
ምሳ በልተን ከሸራተን ስንወጣ ያንኑ ሴኩሪቲ አገኘሁት፡፡ ፈገግ አለልኝ፡፡
“ኮተታሙ ሰውዬ እስካሁን አልመጣም እንዴ ?» አልኩት የራሱን ቋንቋ በመጠቀም፡፡ ሳቅ! ባልጠበኩት
ሁኔታ ተንከትክቶ ሳቀ፡፡ቤኒኑ ደንበኛዬ ዘበኛውን ምን ብዬ እንዳሳቅኩት ማወቅ ፈልጎ ጠየቀኝ፡፡ «ኮተታሙ
ሚለውን በእንግሊዝኛ እንዴት እንደምተረጉምለት ግራ ገባኝና ተንተባተብኩ፡፡
"You know that jokes are not meant to be translated" አልኩት ገባውና ሳቀ።
በቆምንበት ከሸራተኑ ልጅ ጋር ማውጋት
ጀመርን፡፡ ጋዳፊ አርብ ነውየሚገባው አለኝ፡፡ “እነዚህ የምታያቸው ውር ውር የሚሉት አረቦች የሱ የረዳት ረዳቶች ናቸው ሲል ጨምሮ ነገረኝ እንደ ሴክሬተሪው ገለጻ ጋዳፊ ገና ከትሪፖሊ አልተነሱም፤ ሆኖም በሆቴሉ አጠራር በተለምዶ Deluxe Room
ቅንጡ ባለሁለት ፎቅ ቪላ እና ሙሉ መዋኛ ገንዳውን ይዘውታል፤ከመዋኛ ገንዳው ወደ ቪላው ቀጥተኛ መንገድ ስለሌለ ለጋዳፊ ደህንነትና ምቾት የፕሮቶኮል ሃላፊያቸው ጊዜያዊ ባለደረጃ ድልድይ በትእዛዝ እያሰራ እንደሆነ ሴኩሪቲው ጨምሮ አብራራልኝ፡፡ ማመን አቃተኝ፡፡ እንዴት ነው ለሱ ሲባል ጊዚያዊ ድልድይ የሚሰራው? ይህንኑ ደህንነቱ የነገረኝን ነገር ለቤኒኑ ደምበኛዬ ተረጎምኩለት.
"I know...I told you...he is always like that!" አለኝ ብዙም ሳይደነቅ
ሁሉንም ከቤኒኑ ደምበኛዬ የሰማሁትን ለኡስማን ነገርኩት፡፡ በመሐል የስልክ ጥሪ እያቋረጠው ቢሆንም በጥሞና ሊያዳምጠኝ ሞከረ፡፡
“ትክክል ነሽ ሮዝ፡፡ያው ኮሎኔል ጋዳፊ ዘንድሮም አጀባቸው ብዙ ነው፡፡ልኡካኖቻቸውና ከፍተኛ
አጃቢዎቻቸው አስቀድመው ገብተዋል፤ከብዛታቸው አንጻር አንድ ሆቴል ሊያስተናግዳቸው
አልቻለም፤በሸራተን፣ኢምፔሪያል እና ሀርመኒ ሆቴሎች አርፈዋል፤ከጋዳፊ ጋር አብረው የሚመጡትም በነዚሁ ሆቴሎች ከፍል ተይዞላቸዋል፡፡ በነገርሽ ላይ ዛሬ አንቺን የፈለግኩበትም ጉዳይ ከዚሁ ጋ
የተያያዘ ነው “ ብሎኝ አረፈው፡፡
እንደዚህ ደንግጬ አላውቅም፡፡ ባለሁበት ክው ብዬ ቀረሁ፡፡ ይህንን ጊዜ ሁሉ ለዚሁ ጉዳይ እንደፈለገኝ
ለምን እንዳልጠረጠርኩግን ለራሴም ገርሞኛል፡፡ የልቤ ምት ጨመረ፡፡አእምሮዬ በበርካታ ድንገቴ ሀሳቦች
ተጥለቀለቀ፤ፈራ ተባ እያልኩ ጉዳዩ ምን እንደሆነ በቀልድ መልክ ጠየቅኩት፡፡
«ኡስማን! ከጋዳፊ ጋር አንሶላ ልታጋፍፈኝ እንዳይሆን?» አልኩት፤
• እውነቱን ንገረኝካልሽኝ…አዎ!… ከቃዛፊ ጋር አንሶላ ባትጋፈፉእንኳ ድንኳን መጋፈፋችሁ አይቀርም።
ብሎኝ ረዥም ሳቅ ሳቀ፤
አጀብኩት፤
"ሮዝ ነገሩ ምን መሰለሽ...ቃዛፊ በሃበሻ ሴት ይማረካሉ ይባላል በቅርቡ Air Afrique የተባለውን ዓየር መንገድ በግል ገዝተውታል በአውሮፕላኖቻቸው ውስጥ በርካት ሀበሻ ቆነጃጅት በሆስተስነት እንዲሰሩ ፍላጎት አሳይተዋል የሚል መረጃ አለን፤ ብዙም ግን እርግጠኛ አይደለሁም፡፡ ቤተመንግስታቸው ውስጥ ፅዳት ስትሰረረ ባይዋት አንዲት ሀበሻ ሴት ውበት ተማርከው ነው ሀሳቡን ያመጡት ብሎኛል ያ የፕሬስ አታሼ ያልኩሽ ሰውዬ ግን ማንም ሀሳቡ እንዴት እንደመጣላቸው ከመላምት ያለፈ ነገር አይነግርን ረዳቶቻቸው እርግጠኛ አይደሉም፡፡ እንደገባን ከሆነ ሰውየው ድንገተኛ ውሳኔ ስለሚወስኑ " "ማንም ምን እንደሚፈልጉ ምን እንዳሰቡ መናገር የሚችል ሰው የለም፡፡ እኔ የምጠረጥረው የዩክሬንና የተለያዩ የአፍሪካ አገራት ደናግል ሴት አጃቢዎቻቸው እንደሆኑት ሁሉ፣ የዚህ አየር መንገድ አስተናጋጆች ደግሞ ሀበሾች እንዲሆኑ ጽኑ ፍላጎት ያሳዩ ይመስለኛል....
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 ማድረግ እንዳይረሳ ከ 140👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይቀጥላል
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍6
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ስድስት (🔞)
፡
፡
ሃበሾች እንዲሆኑ ጽኑ ፍላጎት ያሳዩ ይመስለኛል
Or l think ከመለስ ጋ በአፍሪካ ህብረት መቀመጫ ከተማ ማንነት ዙርያ እልህ የተጋቡ ይመስለኛል፡፡ ቃዛፊ ጽህፈት ቤቱን ከአዲስ አበባ ወደ ትርፖሊ ለመውሰድ ይፈልጋሉ፡፡ መለስን ግን በጭንቅላትና በፖለቲካ ብስለት ኣልቻሉትም፡፡ ቃዛፊ ደግሞ በብር ሀይል ሁሉንም ማድረግ እንደሚችሉ ያምናሉ፡፡ ሁለቱም በሆነ መልኩ እልህ የተጋቡ ይመስለኛል፡፡ ጽ/ቤቱ ድሀ አገር ውስጥ መሆን የለበትም የሚል አቋም አላቸው የቃዛፊ ሰዎች፡፡ የአፍሪካ ህብረት ዋና መቀመጫ ደሃ አገር መሆኑ አፍሪካ ከድህነት ጋር ሁልጊዜም እንድትነሳ ምከንያቱ ሆኗል ብለው ፊት ለፊ
ለዲፕሎማቶች ይናገራሉ፡፡ ይህ የኛን ሰዎች ያበሳጫል ይመስለኛል፡፡ ስገምት ቃዛፊ ድህነታችንን በእጅ አዙር ሊነግሩን ስለፈለጉ ነው ቆንጆ የምንላቸውን ሴቶቻችንን ጋርድ ወይ ሆስተስ አድርገው በጅምላ ለመውሰድ የፈለጉት፡፡ ከዚህ ቀደም ሀበሻ የቤት ገረድ በገፍ ወደ ትሪፖሊ ለማስመጣት ጠይቀው የኛ
አወጁ ነገሩ ሸር እንዳለበት ገብቷቸው ተቃውመውት ነው እቅዱ በእንጥልጥል የቀረው ሲባል ሰምቻለሁ፡፡
ሮዚ አሁንም እደግመዋለሁ ቃዛፊ ሀሳቡ በትክክል እንዴት እንደመጣላቸው ወይም ለምን ሀበሾችን በተለየ እንደፈለጉ ማንም ሊነግረኝ የፈቀደ የለም፡፡ በግሌ ፖለቲካዊ ትርጉም ይኖረዋል ብዬ ግን አስባለሁ፡፡»
የኡስማን ትንታኔ ስሜት የሚሰጥ ሆኖ አገኘሁት፤
በለው! እኛ ድንግሎቹ ነን ከፊት የምንሰለፈው…ለጋዳፊ ያልተሰጠ ድንግልና ይደፈን…የታባቱ! ፍርሃቴን
ለመደበቅ ስል ነበር ለመቀለድ የሞከርኩት፡፡ ኡስማን ግን ኮስተር ብሎ ማብራሪያውን ቀጠለ፡፡
• የሚፈለጉት ደናግል ሀበሾች ብቻ ይሁኑ የሚል ነገር እንኳ አልተነገረኝም፡፡ እንደገባኝ የእግር ዉበታቸው
ነው ይበልጥ የሚፈለገው፡፡ ቃዛፊ ለሚኒስከርት የሚሆን ረዥም ቅልጥማም ሴቶችን ይወዳሉ፡፡ ዞሮ ዞሮ
በየትኛውም መመዘኛ ቢሆን አንቺ ዝርዝሩ ውስጥ መግባትሺ አይቀርም፡፡”
«እንዴ ኡስማን እንደዚህማ አትቀልድብኝም እሺ! እኔ ድንግልናዬ ከሉሲ ጋ ተቆፍሮ ሲፈለግ እንኳ የሚገኝ
አይመስለኝም»
ድንግልናዬን ከኮሌጅ በኃላ ነው ያጣሁት፡፡ ከጥቂት ዓመታት በፊት፡፡ ሆኖም ያንን ብናገር እናቴ ድንግል
ናት እንደማለት ስለሚቆጠርብኝ ሁልጊዜም በድንግልና ላይ መቀለድን እመርጣለሁ
እየቀለድኩ አይደለም፡፡ ሮዛ ሙች እውነቴን ነው፡፡ ድንግልና ለኔ የአስተሳሰብ ጉዳይ ነው፡፡ እርግጠኛ ነኝ ቃዛፊ
የዚህን ሁሉ ሴት እግር እየፈለቀቁ ድንግልናን በባትሪ ቼክ የሚያደርጉበት ጊዜ የሚኖራቸው አይመስለኝም፡፡»
ኡስማን እየቀለደ አለመሆኑን ሳውቅ የልብ ምቴ ጨመረ፡፡ ቀጠለና…
የመሪዎቹ ስብሰባ " ሰኞ እንዳለቀ ማከሰኞ፣እሮብና ሀሙስ ምሽት ኢትዮጲያውያን ሆስቴሶችን ለመመልመል እንዳቀዱ ከሳምንት በፊት አስቀድመው አዲስ አበባ የገቡት የፕሮቶኮል ሃላፊያቸው አቡ ዛኪር እና ወጣቱ አስተርጓሚያቸው ዶከተር ዘይዳኒ ነግረውኛል።ስለ
ኡስማንን አላስጨረስኩትም… ለኔ የበለጠ ትኩረት እንዲሰጠኝ ትንሽ ልፈታተነው ፈልጊያው።
ኡስማን በከንቱ አትድከም..…በጋዳፊ አዲሱ አየር መንገድ ውስጥ በሆስቴስነት እንድሰራ እያግባባከኝ ከሆነ አትድከም፡፡ እውነቱን ልንገርህና እንደ ሆስቴስነት የሚያስጠላኝ ስራ የለም፣ የፈለገውን ቢያክል ቢከፈለኝም ከካፌ ዌይተርነት ለይቼ አላየውም “
« Come on Rozi! እንደሱማ አይባልም.ስንቶቹ ሴቶች የሚሞቱለትን ፕሮፌሽን…››
«ዋት! አይገርምህም አልሰማህም እሺ! ሰማይ ላይ ስለሆነ ነው እንጂ እኮ ዉየላ ማለት ነው፡፡ ገብቶካል ግን?! የአውሮፕላን ወያላ እንድሆን እየመለመልከኝ ነው፡፡››
«ተይ እንጂ ሮዛ፡፡Don't spoil yourself that way… ከጠፈር ሳይንስ እኮ አይደለም ወደ ሆስተስነት
ስራ ዉረጂ ያልኩሼ…ለምን ራስሽን ቆም ብለሽ ምንድነው ስራዬ? ብለሽ አትጠይቂም…ሌላውን ሰራ ከማጥላላት መጀመርያ ለአንድ ደቂቃ በምን እንደምትተዳደሪ ማሰብ አይቀድምም?»
ኡስማን ሸሌነቴን እያስታወሰኝ እንደሆነ ሲገባኝ ከፋኝ፡፡ የምር ከፋኝ፡፡ መከፋቴን ግን እንዲያውቅ አልፈለኩም፡፡
«.…ኡስማን ማለት የፈለከው ገብቶኛል ፤ግን ይሄ የምርጫ ጉዳይ ነው፡፡ …የምሬን ነው፤ሙሉ ቀን ወይም
ሙሉ ሌሊት ሚሊዮን አይነት ጸባይ ያለውን ህዝብ ሻይ ቡና እያቀረብኩ እድሜዬን መጨረስ አልፈልግም፡፡ ሀሳቡ እንኳን ቋቅ ይለኛል፡፡በየ 10 ደቂቃው ሴከስ እየቸረቸርኩ ብኖር እመርጣለሁ፡፡
You know how badly I love sex! ha!»
ንግግሬ ስላሳፈረኝና መከፋቴ እንዳይታወቅብኝ በሳቅ ልሸፍነው ሞከርኩ፤
ኡስማን እንደመሳቅም እንደመኮሳተርም እያረገው በትኩረት ተመለከተኝ፡፡ ለምንም ነገር ግድ
የለውም፤ሁሉን ነገር አቅልሎ ነው የሚመለከተው፤ማካበድ የሚባል ነገር ሲያልፍም አይነካካው፤ ተናዶም
እንኳ ሁሌም ትሁት ነው፤ይህ ባህሪው ያስገርመኛል፡፡ለሁለተኛ ጊዜ ከገረመመኝ በኃላ ፈገግ አለ፡፡
ፈገግታው ቅር እንደተሰኘብኝ የሚያሳብቅ ፈገግታ እንደሆነ አውቀዋለሁ::
. ሮዝ ለማንኛውም አላስጨረሽኝም 'የኔ ሀሳብ ከመጀመርያውም ያ አልነበረም፣ አንቺ የታጨሽው ለትልቅ ኃላፊነት ነው፡፡ ዛሬ ሌሊቱን ከአንድ ሊቢያዊ ጋ ታሳልፊያለሽ፡፡ ስለማንነቱ ባልነግርሽ እመርጥ ነበር። ኾኖም እንቺ ላይ እምነት ስላለኝ ልደብቅሽ አልፈቀድኩም፡፡ የሰውየው ማንነት በኔና ባንቺ መቅረት
ይኖርበታል፡፡.…ይህ ልኡክ የቃዛፊ ቀን እጅ እና ታማኝ ባለሟል ነው፣ የአረቡ አለም የፕሬስ ሰዎች ይህ
ዊዛረቱ ዚና» ወይም 'የሽርሙጥና ሚኒስትር' ይሉታል፡፡ የእንግሊዝና በጣልያኖች ታብሎዊዶች ደግሞ
General of the whores እያሉ ይጠሩታል፡፡ በሊቢያ ውስጥ ይህ ሰው ትክክለኛ መጠርያው ግን “የልዩ
ጉዳዬች ጀነራል”ወይም General of Special Affaires ነው፡፡ የዚህን መስሪያ ቤት ሁነኛ ሰው ነው ከነገ
ጀምሮ የምታጅቢው፡፡”
ኡስማን ትልቁን አሳ ካጠመደ ሁልጊዜም ለኔ እንደሚሰጠኝ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ አልተሳሳትኩም፡፡ ልቤእቀፊው እቀፊው ቢለኝም በደስታ ጮቤ መርገጤን እንዲያውቅብኝ አልፈለግኩም፤ አለመደንገጤ በራስ መተማመኔን ያሳየዋል፡፡ ዛሬ ሌሊት ይህን ጄነራል አለሙን ሳስቀጨው ካደርኩ በኋላ ማን ያውቃል ጋዳፊን ለማግኘት የተሻለ እድል ይኖረኝ ይሆናል ብዬ መቃዥት ጀመርኩ፡፡
በምናቤ ያቺ የቤኒኗ እንጨት
ለቃሚ ታወሰችኝና ፈገግ አልኩኝ፡፡
በእርግጥ ጋዳፊ ጋር የመገናኘት እድሉ ካለኝ ህይወቴን እስከወዲያኛው እንደሚለወጥ አውቀዋለሁ፡፡
ጋዳፊ አንሶላ ለተጋፈፉት ሴት ይቅርና ባለፈው አመት ከመለስ ዜናዊ ጋር እስከ ሀዋሳ ድረስ እየተጓዙ ሀገር ሲጎበኙ ላገኙት ሁሉ ዶላር ሲበትኑ አንደነበረ ሰምቻለሁ፡፡ስለጉዳዩ መጽሄቶች ላይ ሁሉ አንብቤያለሁ፡፡
ቺቺንያ ጋ የሆነ ረዥም ፎቅ ገዝተውልኝ በምናቤ ታየኝና በልቤ ፈነጠዝኩ፡፡ እንደገናም ደግሞ ጅል የሆንኩ
መሰለኝ፡፡ ለምን እንደሆነ አላውቅም ውስጤ ግን የሚነግረኝ የሆነ ሲሳይ ከፊቴ እየጠበቀኝ እንደሆነ ነው፡፡
ጋዳፊ አዲስ አበባ ሲገቡ ኩሪፍቱ ነው ቀድመው የሚሄዱት ሲባል ሰምቻለሁ፡፡ ምናልባት ኡስማን ኩሪፍቱ እንድሄድ ሊያደርገኝ ይችላል፡፡
ወይም ይሄ ልዩ ረዳታቸው ኩሪፍቱ ይዞኝ ሊሄድ ይችላል፡፡ anything yoy can
happen,, you never know"
ኡስማንን በፈገግታ ተመለከትኩት፤
«ጄነራሉን መች ነው የማገኘው ታዲያ?»
“ኦ ረስቼው፡፡ ነገ ምሸት እሱ ጋ መሄድ ይኖርብሻል፡፡ ትንሽ ያላለቁ የፕሮቶኮል ጉዳዮች ስላሉብን ነው፡፡
፡
፡
#ክፍል_ስድስት (🔞)
፡
፡
ሃበሾች እንዲሆኑ ጽኑ ፍላጎት ያሳዩ ይመስለኛል
Or l think ከመለስ ጋ በአፍሪካ ህብረት መቀመጫ ከተማ ማንነት ዙርያ እልህ የተጋቡ ይመስለኛል፡፡ ቃዛፊ ጽህፈት ቤቱን ከአዲስ አበባ ወደ ትርፖሊ ለመውሰድ ይፈልጋሉ፡፡ መለስን ግን በጭንቅላትና በፖለቲካ ብስለት ኣልቻሉትም፡፡ ቃዛፊ ደግሞ በብር ሀይል ሁሉንም ማድረግ እንደሚችሉ ያምናሉ፡፡ ሁለቱም በሆነ መልኩ እልህ የተጋቡ ይመስለኛል፡፡ ጽ/ቤቱ ድሀ አገር ውስጥ መሆን የለበትም የሚል አቋም አላቸው የቃዛፊ ሰዎች፡፡ የአፍሪካ ህብረት ዋና መቀመጫ ደሃ አገር መሆኑ አፍሪካ ከድህነት ጋር ሁልጊዜም እንድትነሳ ምከንያቱ ሆኗል ብለው ፊት ለፊ
ለዲፕሎማቶች ይናገራሉ፡፡ ይህ የኛን ሰዎች ያበሳጫል ይመስለኛል፡፡ ስገምት ቃዛፊ ድህነታችንን በእጅ አዙር ሊነግሩን ስለፈለጉ ነው ቆንጆ የምንላቸውን ሴቶቻችንን ጋርድ ወይ ሆስተስ አድርገው በጅምላ ለመውሰድ የፈለጉት፡፡ ከዚህ ቀደም ሀበሻ የቤት ገረድ በገፍ ወደ ትሪፖሊ ለማስመጣት ጠይቀው የኛ
አወጁ ነገሩ ሸር እንዳለበት ገብቷቸው ተቃውመውት ነው እቅዱ በእንጥልጥል የቀረው ሲባል ሰምቻለሁ፡፡
ሮዚ አሁንም እደግመዋለሁ ቃዛፊ ሀሳቡ በትክክል እንዴት እንደመጣላቸው ወይም ለምን ሀበሾችን በተለየ እንደፈለጉ ማንም ሊነግረኝ የፈቀደ የለም፡፡ በግሌ ፖለቲካዊ ትርጉም ይኖረዋል ብዬ ግን አስባለሁ፡፡»
የኡስማን ትንታኔ ስሜት የሚሰጥ ሆኖ አገኘሁት፤
በለው! እኛ ድንግሎቹ ነን ከፊት የምንሰለፈው…ለጋዳፊ ያልተሰጠ ድንግልና ይደፈን…የታባቱ! ፍርሃቴን
ለመደበቅ ስል ነበር ለመቀለድ የሞከርኩት፡፡ ኡስማን ግን ኮስተር ብሎ ማብራሪያውን ቀጠለ፡፡
• የሚፈለጉት ደናግል ሀበሾች ብቻ ይሁኑ የሚል ነገር እንኳ አልተነገረኝም፡፡ እንደገባኝ የእግር ዉበታቸው
ነው ይበልጥ የሚፈለገው፡፡ ቃዛፊ ለሚኒስከርት የሚሆን ረዥም ቅልጥማም ሴቶችን ይወዳሉ፡፡ ዞሮ ዞሮ
በየትኛውም መመዘኛ ቢሆን አንቺ ዝርዝሩ ውስጥ መግባትሺ አይቀርም፡፡”
«እንዴ ኡስማን እንደዚህማ አትቀልድብኝም እሺ! እኔ ድንግልናዬ ከሉሲ ጋ ተቆፍሮ ሲፈለግ እንኳ የሚገኝ
አይመስለኝም»
ድንግልናዬን ከኮሌጅ በኃላ ነው ያጣሁት፡፡ ከጥቂት ዓመታት በፊት፡፡ ሆኖም ያንን ብናገር እናቴ ድንግል
ናት እንደማለት ስለሚቆጠርብኝ ሁልጊዜም በድንግልና ላይ መቀለድን እመርጣለሁ
እየቀለድኩ አይደለም፡፡ ሮዛ ሙች እውነቴን ነው፡፡ ድንግልና ለኔ የአስተሳሰብ ጉዳይ ነው፡፡ እርግጠኛ ነኝ ቃዛፊ
የዚህን ሁሉ ሴት እግር እየፈለቀቁ ድንግልናን በባትሪ ቼክ የሚያደርጉበት ጊዜ የሚኖራቸው አይመስለኝም፡፡»
ኡስማን እየቀለደ አለመሆኑን ሳውቅ የልብ ምቴ ጨመረ፡፡ ቀጠለና…
የመሪዎቹ ስብሰባ " ሰኞ እንዳለቀ ማከሰኞ፣እሮብና ሀሙስ ምሽት ኢትዮጲያውያን ሆስቴሶችን ለመመልመል እንዳቀዱ ከሳምንት በፊት አስቀድመው አዲስ አበባ የገቡት የፕሮቶኮል ሃላፊያቸው አቡ ዛኪር እና ወጣቱ አስተርጓሚያቸው ዶከተር ዘይዳኒ ነግረውኛል።ስለ
ኡስማንን አላስጨረስኩትም… ለኔ የበለጠ ትኩረት እንዲሰጠኝ ትንሽ ልፈታተነው ፈልጊያው።
ኡስማን በከንቱ አትድከም..…በጋዳፊ አዲሱ አየር መንገድ ውስጥ በሆስቴስነት እንድሰራ እያግባባከኝ ከሆነ አትድከም፡፡ እውነቱን ልንገርህና እንደ ሆስቴስነት የሚያስጠላኝ ስራ የለም፣ የፈለገውን ቢያክል ቢከፈለኝም ከካፌ ዌይተርነት ለይቼ አላየውም “
« Come on Rozi! እንደሱማ አይባልም.ስንቶቹ ሴቶች የሚሞቱለትን ፕሮፌሽን…››
«ዋት! አይገርምህም አልሰማህም እሺ! ሰማይ ላይ ስለሆነ ነው እንጂ እኮ ዉየላ ማለት ነው፡፡ ገብቶካል ግን?! የአውሮፕላን ወያላ እንድሆን እየመለመልከኝ ነው፡፡››
«ተይ እንጂ ሮዛ፡፡Don't spoil yourself that way… ከጠፈር ሳይንስ እኮ አይደለም ወደ ሆስተስነት
ስራ ዉረጂ ያልኩሼ…ለምን ራስሽን ቆም ብለሽ ምንድነው ስራዬ? ብለሽ አትጠይቂም…ሌላውን ሰራ ከማጥላላት መጀመርያ ለአንድ ደቂቃ በምን እንደምትተዳደሪ ማሰብ አይቀድምም?»
ኡስማን ሸሌነቴን እያስታወሰኝ እንደሆነ ሲገባኝ ከፋኝ፡፡ የምር ከፋኝ፡፡ መከፋቴን ግን እንዲያውቅ አልፈለኩም፡፡
«.…ኡስማን ማለት የፈለከው ገብቶኛል ፤ግን ይሄ የምርጫ ጉዳይ ነው፡፡ …የምሬን ነው፤ሙሉ ቀን ወይም
ሙሉ ሌሊት ሚሊዮን አይነት ጸባይ ያለውን ህዝብ ሻይ ቡና እያቀረብኩ እድሜዬን መጨረስ አልፈልግም፡፡ ሀሳቡ እንኳን ቋቅ ይለኛል፡፡በየ 10 ደቂቃው ሴከስ እየቸረቸርኩ ብኖር እመርጣለሁ፡፡
You know how badly I love sex! ha!»
ንግግሬ ስላሳፈረኝና መከፋቴ እንዳይታወቅብኝ በሳቅ ልሸፍነው ሞከርኩ፤
ኡስማን እንደመሳቅም እንደመኮሳተርም እያረገው በትኩረት ተመለከተኝ፡፡ ለምንም ነገር ግድ
የለውም፤ሁሉን ነገር አቅልሎ ነው የሚመለከተው፤ማካበድ የሚባል ነገር ሲያልፍም አይነካካው፤ ተናዶም
እንኳ ሁሌም ትሁት ነው፤ይህ ባህሪው ያስገርመኛል፡፡ለሁለተኛ ጊዜ ከገረመመኝ በኃላ ፈገግ አለ፡፡
ፈገግታው ቅር እንደተሰኘብኝ የሚያሳብቅ ፈገግታ እንደሆነ አውቀዋለሁ::
. ሮዝ ለማንኛውም አላስጨረሽኝም 'የኔ ሀሳብ ከመጀመርያውም ያ አልነበረም፣ አንቺ የታጨሽው ለትልቅ ኃላፊነት ነው፡፡ ዛሬ ሌሊቱን ከአንድ ሊቢያዊ ጋ ታሳልፊያለሽ፡፡ ስለማንነቱ ባልነግርሽ እመርጥ ነበር። ኾኖም እንቺ ላይ እምነት ስላለኝ ልደብቅሽ አልፈቀድኩም፡፡ የሰውየው ማንነት በኔና ባንቺ መቅረት
ይኖርበታል፡፡.…ይህ ልኡክ የቃዛፊ ቀን እጅ እና ታማኝ ባለሟል ነው፣ የአረቡ አለም የፕሬስ ሰዎች ይህ
ዊዛረቱ ዚና» ወይም 'የሽርሙጥና ሚኒስትር' ይሉታል፡፡ የእንግሊዝና በጣልያኖች ታብሎዊዶች ደግሞ
General of the whores እያሉ ይጠሩታል፡፡ በሊቢያ ውስጥ ይህ ሰው ትክክለኛ መጠርያው ግን “የልዩ
ጉዳዬች ጀነራል”ወይም General of Special Affaires ነው፡፡ የዚህን መስሪያ ቤት ሁነኛ ሰው ነው ከነገ
ጀምሮ የምታጅቢው፡፡”
ኡስማን ትልቁን አሳ ካጠመደ ሁልጊዜም ለኔ እንደሚሰጠኝ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ አልተሳሳትኩም፡፡ ልቤእቀፊው እቀፊው ቢለኝም በደስታ ጮቤ መርገጤን እንዲያውቅብኝ አልፈለግኩም፤ አለመደንገጤ በራስ መተማመኔን ያሳየዋል፡፡ ዛሬ ሌሊት ይህን ጄነራል አለሙን ሳስቀጨው ካደርኩ በኋላ ማን ያውቃል ጋዳፊን ለማግኘት የተሻለ እድል ይኖረኝ ይሆናል ብዬ መቃዥት ጀመርኩ፡፡
በምናቤ ያቺ የቤኒኗ እንጨት
ለቃሚ ታወሰችኝና ፈገግ አልኩኝ፡፡
በእርግጥ ጋዳፊ ጋር የመገናኘት እድሉ ካለኝ ህይወቴን እስከወዲያኛው እንደሚለወጥ አውቀዋለሁ፡፡
ጋዳፊ አንሶላ ለተጋፈፉት ሴት ይቅርና ባለፈው አመት ከመለስ ዜናዊ ጋር እስከ ሀዋሳ ድረስ እየተጓዙ ሀገር ሲጎበኙ ላገኙት ሁሉ ዶላር ሲበትኑ አንደነበረ ሰምቻለሁ፡፡ስለጉዳዩ መጽሄቶች ላይ ሁሉ አንብቤያለሁ፡፡
ቺቺንያ ጋ የሆነ ረዥም ፎቅ ገዝተውልኝ በምናቤ ታየኝና በልቤ ፈነጠዝኩ፡፡ እንደገናም ደግሞ ጅል የሆንኩ
መሰለኝ፡፡ ለምን እንደሆነ አላውቅም ውስጤ ግን የሚነግረኝ የሆነ ሲሳይ ከፊቴ እየጠበቀኝ እንደሆነ ነው፡፡
ጋዳፊ አዲስ አበባ ሲገቡ ኩሪፍቱ ነው ቀድመው የሚሄዱት ሲባል ሰምቻለሁ፡፡ ምናልባት ኡስማን ኩሪፍቱ እንድሄድ ሊያደርገኝ ይችላል፡፡
ወይም ይሄ ልዩ ረዳታቸው ኩሪፍቱ ይዞኝ ሊሄድ ይችላል፡፡ anything yoy can
happen,, you never know"
ኡስማንን በፈገግታ ተመለከትኩት፤
«ጄነራሉን መች ነው የማገኘው ታዲያ?»
“ኦ ረስቼው፡፡ ነገ ምሸት እሱ ጋ መሄድ ይኖርብሻል፡፡ ትንሽ ያላለቁ የፕሮቶኮል ጉዳዮች ስላሉብን ነው፡፡
👍7❤3
ሰውየው የዲፕሎማቲክ ፓስፖርት ስላለው የኛ ደህንነቶች እሱ ጋ የሚገባውን ሰው ማንነት ማወቅ ይፈልጋሉ፡፡ለጊዜው ሸራተን ነው ያለው! እርግጠኛ ባልሆንም በሚቀጥሉት ቀናት ሆቴል ሊቀያይር ይችላል
most likey አንቺን ሌላ ሆቴል ሊቀጥርሽ ይችላል፡፡ ትንሽ የደህንነት ጉዳይ ያሳስበዋል ሰውየውን፤
ስሙ already ከሴት ጋ በተደጋጋሚ ስለሚነሳ ከፕሬስ ሰዎች በተቻለ መጠን መሸሽ ይፈልጋል፡፡»
ኡስማንን በጥሞና አስተዋልኩት፡፡ ጭንቅላቱ ሊፈነዳ የደረሰ ይመስላል፡፡ ስራ ተደራርቦበታል፡፡ በመሐል
ስልኩ ጠራ፡፡ ስልኩን ከማንሳቱ በፊት ግን እኔን ማሰናበት ነበረበት፡፡
ሮዚ አሁን የመኪና ኪራይ ሰዎች እየደወሉልኝ ነው፡፡ ይህን ነገር ካላሳካሁ እነዚህ የሊቢያ ጅቦት ቀረጣጥፈው ነው የሚበሉኝ…”
ተሰናብቼው ልሄድ ስል በድጋሚ ጠራኝ፡፡
ሮዚ ማሳሰቢያ አለኝ! የተለመደው ንጽህና ይጠበቅ፡፡ እንደምታውቂው ሽቶ ይወዳሉ የአረብ ሽቶ ቢሆን ይመረጣል፤ ቀላል መቅረሚያ ፀጉርሽ ላይ ጣል ብታደርጊ አይከፋም፣ ነገር ግን ፊትሽን
ስትሸፍኝው አይወዱም፡፡ ሚስታቸው የሆንሽ ይመስላቸዋል፡፡ ሻሹን እሱ መኝታ ቤት ከገባሽ በኋላ ታወልቂዋለሽ.ከቤት ፒክ የሚያደርግሽ መኪና እመድብልሻለሁ!…አንቺም እንደነሱ ካዲላክ ካልመጣልኝ አልሳፈርም እንዳትዪኝ ብቻ!››
የተለመደች ፈገግታውን ለኮሳት፡፡ እኔም አጀብኩት፡፡
#የጋዳፊ_ኩሪፍቱ
እኒህ ሰው አዲሳባን በረገጡ አፍታ ሾፌራቸውን «ንዳው ወደ ኩሪፍቱ!» የሚሉት ነገር አላቸው ይባላል
ቢሾፍቱ ሀይቅ ለቆሪጥ የሚገብሩት ጥቁር የአረብ ዶሮ ይኑር አይኑር ግን አላውቅም፡፡ ከስብሰባ በፊት
ኩሪፍቱ ሪዞርት ወርደው ፈታ ዘርጋ የማለት ልምድ ሳይኖራቸው አይቀርም፡፡ እንደሚባለው ከሆነ ሰውየው
ለፕሮቶኮል ሰዎች እይመቹም፡፡ሀሳባቸውን አስር ጊዜ ይቀያይራሉ፣ ኮተታቸው ብዙ ነው፣ ግመል
በመርከብ ጭነው፣ አንድ አውሮፕላን ሙሉ ድንግል ሴት ጋርዶችን በአውሮፕላን አሽገው ነው አዲስ አበባ የሚመጡት፡፡ እኔ በበኩሌ ኩሪፍቱ ሪዞርት ጋዳፊን አጅቤ እሄዳለሁ ብዬ በህልሜም በእውኔም አስቤ አላውቅም፡፡ አጋጣሚው የተፈጠረውም በአጋጣሚ ነው፡፡
የጋዳፊን ልዩ ጉዳዮች አስፈጻሚ የተባለውን ጄኔራል ለማግኘት ዑስማን በነገረኝ መሰረት ሸራተን ሎቢው
ውስጥ የታሸገ ዉሀ አዝኜ ቁጭ ብያለሁ፡፡ “እዚያው ሆነሽ ጠብቂው፤ከረዳቶቹ አንዱ መጥቶ ማድረግ ያለብሽን ይነግርሻል” ነበር ያለኝ ኡስማን ከደቂቃዎች በፊት በላከው የቴክስት መልእክት፡፡ ጄኔራሉ ሌላ ሆቴል ይዞኝ ሊሄድ እንደሚችልም ጠቁሞኝ ነበር፡፡ይኸው ከአንድ ሰዓት በላይ ሆኖኛል ፣አንድም ሰው
ዝር አላለም፡፡ የኢህአዴግ የደህንነት ሰዎች እንደሆኑ የጠረጠርኳቸው ገጠሬ ጎረምሶች እስሬ እየገላመጡ
ያዩኛል፡፡ ሁሉም ሸፋፋ ናቸው፤ ሁሉም ለሱፍ አዲስ እንደሆኑ ያስታውቃል፡፡ ምክንያቱም እጅጌው ረዝምባቸዋል፡፡ መንግስት እነዚህን ሰዎች ከየት እንደሚሰበስባቸው አላውቅም፡፡ሁሉም አዲስ የመጣ አትሌት ነው የሚመስሉት፡፡ምናለ ሱፍ እንኳ በልካቸው ቢያሰፉላቸው::
ጋዳፊ የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ ትሪፖሊ እንዲሆን አባላትን መወትወት ከጀመሩ ወዲህ በኛ ዲፕሎማቶች በአይነ ቁራኛ የሚታዩ ከፉ እንግዳ ሆነዋል ብሎኛል ኡስማን ለዚያ ይሆናል ይሄ ሁሉ
የደህንነት መዓት ሸራተን ሎቢ ውስጥ ውር ዉር የሚለው:: ይሄ ሰማያዊ ሸሚዝ የለበሰው ባላገር ደንነት ግን እኔን የሚያየኝ በቅንዝር አይን ሳይሆን አይቀርም፡፡ ከገባሁ ጀምሮ አይኑን ከኔ ላይ አልነቀለም አለቆቹ ቂጥና ጡት ጠብቅ ያሉት ነው የሚመስለው አስተያየቱ ለሃጩ እስኪዝረከረክ ድርስ ነው የሚሻፍደው እኔ እንደሆንኩ ባላገርን እንደማደናበር የማያዝናናኝ ነገር የለም ከዚህ እርጥብ ደህንነት ጋር የአይን
ጫወታ ጀመርኩ፡፡ ለጊዜው አይናፋር ሆንኩለትና ሲያየኝ ማቀርቀር ጀመርኩ በጣም ተደሰተ ድንገት ጠበቅኩና ክፉኛ ጠቀስኩት፡፡ በአንድ ግዜ የሚገባበት ጠፋው ሳቄ መቶ እንደምንም ታግዬ ያዝኩት ለዚች ልቡ ነው ፍንጥር ፍንጥር
እያለ የሚያስቸግረው የማነው ንክር ባላገር በናታችሁ
ውስጢ ቅጥል ብሏል። ወንድን መጠበቅ በህይወቴ የምጠላው ነገር ነው፡፡ ኡስማን እደራ ስላለኝ እንጂ የጀነራሉ
ሪያል ጥንቅር ብሎ ለምን አይቀርም ይህን ያህል ሰዓት ራሴን አዋርጄ የማንም ዝንብ ደህንነት የአይን ማረፊያ አልሆንም ነበር፡፡አንድም ይሄ ጋዳፊ የሚባል ኮተታም ሽማግሌን የማግኘት ተስፋ ነው
እንዲህ የሚያጃጅለኝ፡፡
ባላገሩ ደህንነት በጥቅሻዬ ደንግጦ ከፊቴ ከሄደ በኃላ ይበልጥ ደበረኝ፡፡ ምናለ ባልጠቀስኩት ኖሮ እስከል ድረስ ብቸኝነት ተሰማኝ፡፡ ኡስማንን እንዳልደውልለት በጣም በስራ የተወጠረበት ሰዓት ስለሆነ
ማጨናነቅ መስሎ ተሰማኝ፡፡ ሎቢው ውስጥ የማየው ነገር ሁሉ ስልችት ብሎኝ ሞባይሌ ላይ አቀርቅሬ ብዙም የማልሳተፍበትን ፌስቡክ ከፍቼ መመልከት ጀመርኩ፡፡
"3 ሰዓት ለመኖር 4 ሰዓት አትጨነቅ” የሚል ጥቅስ በአካል ከማላውቀው የፌስቡክ ጓደኛዬ ግድግዳ ላይ
ተመለከትኩ፡፡
አባባሉ አሳቀኝ፡፡
ፌስቡክ ላይ 3 ሺ ጓደኞች አሉኝ፡፡ በአካል የማውቃቸው ግን ከእስር አይበልጡም፡፡ እነ ራኪ በፌስቡክ ጓደኛ ብዛት ሲፎካከሩ ሰምቼ ነው ነገሩ አሳሰበኝና ሞባይሌ ላይ የነበረ አንድ ፎቶ ለጠፍኩ፡፡ ሆኖም ጓደኛ
እንሁን የሚለኝ ጠፋ፡፡ እነ ራኪ ሳቁብኝ፡፡ ጫት ቤት "ምንድነው እንደሮዚ የፌስቡክ ጓደኞች ፍንጥርጥር ብላችሁ የተቀመጣችሁት" እየተባለ ሙድ መያዣ ሆንኩኝ፡፡ ጫት ባነሰ ቁጥር ደግሞ “ ዛሬ ደሞ በሮዚ ፌስቡክ ፍሬንዶች ቁጥር ልክ ነው እንዴ የተገዛው? ምነው አሳነሳቹትም ይባል ጀመረ፡፡ እነሱ ያኔ
ወደ ስምንት መቶ የሚጠጋ ጓደኞች ነበሯቸው፡፡ ከዚያ በፊት ግድ ሰጥቶኝ የማያወቀው ነገር ያሳስበኝ ጀመር፡፡ በኔ የጓደኛ ማነስ ሲስቁ ለምን እንደሆነ አላውቅም ተሰማኝ፡፡ ከዚያ ከእለታት አንድ ቀን “ቀብራራው ካፒቴን” የምለው ደንበኛዬ ከሚላን ያመጣልኝን ሮዝ ቅድ ቀሚስ ለብሼ ተመነቃቅሬ ፎቶ
ተነሳሁና ፌስቡኬ ላይ ለጠፍኩት፡፡ ሳምንት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ 3ሺ ጓደኛ አፈራሁ
እነ ራኪ ምን ተዓምር ፈጥሬ ጓደኛ እንዳበዛሁ አልተገለጠላቸውም፡፡ እኔ ግን ብዙም የማይመስጠኝን
ፌስቡከ አነካከተው አንድ ሰሞን የፌስ ቡከ ጅል አደረጉኝ፡፡ ያንን ፎቶዬን ያዩ ወንዶች “በአካል እናግኝሽ"
እያሉ በሜሴጅ አጨናነቁኝ፡፡ፎቶዬን ብዙ ሰዎች ተቀባበሉት፡፡ ያን ያህል ቆንጆ ነኝ እንዴ እስክል ድረስ ተደነቅኩ፡፡ አንድ የፊልም ዳይሬክተር ነኝ የሚል ሰውዬ ደግሞ “በምናቤ የሳልኩትን የቡና ቤት ሴት ገጸባህሪ ወክለሽ ለጥቂት ደቂቃዎች ከተወንሽልኝ አምስት ሺ ብር እከፍልሻለሁ” የሚል መልእክት ላከልኝ
በሱ ቤት 5ሺ ብር ብዙ ብር መሆኑ ነው፡፡ ለሸሌ ገጸባህሪ ስላጨኝ አባባሉ አናደደኝና በነገታው እንዲህ
የሚል መልዕክት ላኩለት፡፡በምናቤ የሳልኩትን ቡሽቲ ወንድ ስለምትመስል ቂጥህን ጉርድ ፎቶ አንስተህ ላክልኝና
550 ብር እከፍልሀለሁ፡፡» እነ ራኪ ይህንን ስነግራቸው አንድ ሳምንት ሳቁ፡፡ ዳይሬክተሩ በጣም ተናዶ
“በስድብ ያጥረገርገኝ ጀመር፡፡ እኔ ዝም አልኩት፡፡ ከዚያን ቀን ጀምሮ መልስም አልመለስኩለትም
እንዲያውም ፌስ ቡክ የሚባል ነገር አስጠላኝና ማየትም ተውኩ፡፡ ዛሬ በስንት ጊዜ ስራ ስፈታ ሸራተን ሎቢ ውስጥ
“ዋይ ፋይ” ስላለ ነው ፌስቡክን የተመለከትኩት፡፡
•"ፌስቡኬን እየገረብኩ እያዛጋሁ ሳለ «አሰላሙ አለይኩም ያ ኡኸተ ሮዝ» የሚል የአረብ ሴት ድምፅ አነቃኝ
ብርግግ ብዬ ቀና አልኩኝ አንዲት መልኳ ለሀበሻ የቀረበ ጠይም አረብ ረዥም ቀሚሷን አንዠርግጋ
ከፊቴ ቆማለች እጇን ለሰላምታ
most likey አንቺን ሌላ ሆቴል ሊቀጥርሽ ይችላል፡፡ ትንሽ የደህንነት ጉዳይ ያሳስበዋል ሰውየውን፤
ስሙ already ከሴት ጋ በተደጋጋሚ ስለሚነሳ ከፕሬስ ሰዎች በተቻለ መጠን መሸሽ ይፈልጋል፡፡»
ኡስማንን በጥሞና አስተዋልኩት፡፡ ጭንቅላቱ ሊፈነዳ የደረሰ ይመስላል፡፡ ስራ ተደራርቦበታል፡፡ በመሐል
ስልኩ ጠራ፡፡ ስልኩን ከማንሳቱ በፊት ግን እኔን ማሰናበት ነበረበት፡፡
ሮዚ አሁን የመኪና ኪራይ ሰዎች እየደወሉልኝ ነው፡፡ ይህን ነገር ካላሳካሁ እነዚህ የሊቢያ ጅቦት ቀረጣጥፈው ነው የሚበሉኝ…”
ተሰናብቼው ልሄድ ስል በድጋሚ ጠራኝ፡፡
ሮዚ ማሳሰቢያ አለኝ! የተለመደው ንጽህና ይጠበቅ፡፡ እንደምታውቂው ሽቶ ይወዳሉ የአረብ ሽቶ ቢሆን ይመረጣል፤ ቀላል መቅረሚያ ፀጉርሽ ላይ ጣል ብታደርጊ አይከፋም፣ ነገር ግን ፊትሽን
ስትሸፍኝው አይወዱም፡፡ ሚስታቸው የሆንሽ ይመስላቸዋል፡፡ ሻሹን እሱ መኝታ ቤት ከገባሽ በኋላ ታወልቂዋለሽ.ከቤት ፒክ የሚያደርግሽ መኪና እመድብልሻለሁ!…አንቺም እንደነሱ ካዲላክ ካልመጣልኝ አልሳፈርም እንዳትዪኝ ብቻ!››
የተለመደች ፈገግታውን ለኮሳት፡፡ እኔም አጀብኩት፡፡
#የጋዳፊ_ኩሪፍቱ
እኒህ ሰው አዲሳባን በረገጡ አፍታ ሾፌራቸውን «ንዳው ወደ ኩሪፍቱ!» የሚሉት ነገር አላቸው ይባላል
ቢሾፍቱ ሀይቅ ለቆሪጥ የሚገብሩት ጥቁር የአረብ ዶሮ ይኑር አይኑር ግን አላውቅም፡፡ ከስብሰባ በፊት
ኩሪፍቱ ሪዞርት ወርደው ፈታ ዘርጋ የማለት ልምድ ሳይኖራቸው አይቀርም፡፡ እንደሚባለው ከሆነ ሰውየው
ለፕሮቶኮል ሰዎች እይመቹም፡፡ሀሳባቸውን አስር ጊዜ ይቀያይራሉ፣ ኮተታቸው ብዙ ነው፣ ግመል
በመርከብ ጭነው፣ አንድ አውሮፕላን ሙሉ ድንግል ሴት ጋርዶችን በአውሮፕላን አሽገው ነው አዲስ አበባ የሚመጡት፡፡ እኔ በበኩሌ ኩሪፍቱ ሪዞርት ጋዳፊን አጅቤ እሄዳለሁ ብዬ በህልሜም በእውኔም አስቤ አላውቅም፡፡ አጋጣሚው የተፈጠረውም በአጋጣሚ ነው፡፡
የጋዳፊን ልዩ ጉዳዮች አስፈጻሚ የተባለውን ጄኔራል ለማግኘት ዑስማን በነገረኝ መሰረት ሸራተን ሎቢው
ውስጥ የታሸገ ዉሀ አዝኜ ቁጭ ብያለሁ፡፡ “እዚያው ሆነሽ ጠብቂው፤ከረዳቶቹ አንዱ መጥቶ ማድረግ ያለብሽን ይነግርሻል” ነበር ያለኝ ኡስማን ከደቂቃዎች በፊት በላከው የቴክስት መልእክት፡፡ ጄኔራሉ ሌላ ሆቴል ይዞኝ ሊሄድ እንደሚችልም ጠቁሞኝ ነበር፡፡ይኸው ከአንድ ሰዓት በላይ ሆኖኛል ፣አንድም ሰው
ዝር አላለም፡፡ የኢህአዴግ የደህንነት ሰዎች እንደሆኑ የጠረጠርኳቸው ገጠሬ ጎረምሶች እስሬ እየገላመጡ
ያዩኛል፡፡ ሁሉም ሸፋፋ ናቸው፤ ሁሉም ለሱፍ አዲስ እንደሆኑ ያስታውቃል፡፡ ምክንያቱም እጅጌው ረዝምባቸዋል፡፡ መንግስት እነዚህን ሰዎች ከየት እንደሚሰበስባቸው አላውቅም፡፡ሁሉም አዲስ የመጣ አትሌት ነው የሚመስሉት፡፡ምናለ ሱፍ እንኳ በልካቸው ቢያሰፉላቸው::
ጋዳፊ የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ ትሪፖሊ እንዲሆን አባላትን መወትወት ከጀመሩ ወዲህ በኛ ዲፕሎማቶች በአይነ ቁራኛ የሚታዩ ከፉ እንግዳ ሆነዋል ብሎኛል ኡስማን ለዚያ ይሆናል ይሄ ሁሉ
የደህንነት መዓት ሸራተን ሎቢ ውስጥ ውር ዉር የሚለው:: ይሄ ሰማያዊ ሸሚዝ የለበሰው ባላገር ደንነት ግን እኔን የሚያየኝ በቅንዝር አይን ሳይሆን አይቀርም፡፡ ከገባሁ ጀምሮ አይኑን ከኔ ላይ አልነቀለም አለቆቹ ቂጥና ጡት ጠብቅ ያሉት ነው የሚመስለው አስተያየቱ ለሃጩ እስኪዝረከረክ ድርስ ነው የሚሻፍደው እኔ እንደሆንኩ ባላገርን እንደማደናበር የማያዝናናኝ ነገር የለም ከዚህ እርጥብ ደህንነት ጋር የአይን
ጫወታ ጀመርኩ፡፡ ለጊዜው አይናፋር ሆንኩለትና ሲያየኝ ማቀርቀር ጀመርኩ በጣም ተደሰተ ድንገት ጠበቅኩና ክፉኛ ጠቀስኩት፡፡ በአንድ ግዜ የሚገባበት ጠፋው ሳቄ መቶ እንደምንም ታግዬ ያዝኩት ለዚች ልቡ ነው ፍንጥር ፍንጥር
እያለ የሚያስቸግረው የማነው ንክር ባላገር በናታችሁ
ውስጢ ቅጥል ብሏል። ወንድን መጠበቅ በህይወቴ የምጠላው ነገር ነው፡፡ ኡስማን እደራ ስላለኝ እንጂ የጀነራሉ
ሪያል ጥንቅር ብሎ ለምን አይቀርም ይህን ያህል ሰዓት ራሴን አዋርጄ የማንም ዝንብ ደህንነት የአይን ማረፊያ አልሆንም ነበር፡፡አንድም ይሄ ጋዳፊ የሚባል ኮተታም ሽማግሌን የማግኘት ተስፋ ነው
እንዲህ የሚያጃጅለኝ፡፡
ባላገሩ ደህንነት በጥቅሻዬ ደንግጦ ከፊቴ ከሄደ በኃላ ይበልጥ ደበረኝ፡፡ ምናለ ባልጠቀስኩት ኖሮ እስከል ድረስ ብቸኝነት ተሰማኝ፡፡ ኡስማንን እንዳልደውልለት በጣም በስራ የተወጠረበት ሰዓት ስለሆነ
ማጨናነቅ መስሎ ተሰማኝ፡፡ ሎቢው ውስጥ የማየው ነገር ሁሉ ስልችት ብሎኝ ሞባይሌ ላይ አቀርቅሬ ብዙም የማልሳተፍበትን ፌስቡክ ከፍቼ መመልከት ጀመርኩ፡፡
"3 ሰዓት ለመኖር 4 ሰዓት አትጨነቅ” የሚል ጥቅስ በአካል ከማላውቀው የፌስቡክ ጓደኛዬ ግድግዳ ላይ
ተመለከትኩ፡፡
አባባሉ አሳቀኝ፡፡
ፌስቡክ ላይ 3 ሺ ጓደኞች አሉኝ፡፡ በአካል የማውቃቸው ግን ከእስር አይበልጡም፡፡ እነ ራኪ በፌስቡክ ጓደኛ ብዛት ሲፎካከሩ ሰምቼ ነው ነገሩ አሳሰበኝና ሞባይሌ ላይ የነበረ አንድ ፎቶ ለጠፍኩ፡፡ ሆኖም ጓደኛ
እንሁን የሚለኝ ጠፋ፡፡ እነ ራኪ ሳቁብኝ፡፡ ጫት ቤት "ምንድነው እንደሮዚ የፌስቡክ ጓደኞች ፍንጥርጥር ብላችሁ የተቀመጣችሁት" እየተባለ ሙድ መያዣ ሆንኩኝ፡፡ ጫት ባነሰ ቁጥር ደግሞ “ ዛሬ ደሞ በሮዚ ፌስቡክ ፍሬንዶች ቁጥር ልክ ነው እንዴ የተገዛው? ምነው አሳነሳቹትም ይባል ጀመረ፡፡ እነሱ ያኔ
ወደ ስምንት መቶ የሚጠጋ ጓደኞች ነበሯቸው፡፡ ከዚያ በፊት ግድ ሰጥቶኝ የማያወቀው ነገር ያሳስበኝ ጀመር፡፡ በኔ የጓደኛ ማነስ ሲስቁ ለምን እንደሆነ አላውቅም ተሰማኝ፡፡ ከዚያ ከእለታት አንድ ቀን “ቀብራራው ካፒቴን” የምለው ደንበኛዬ ከሚላን ያመጣልኝን ሮዝ ቅድ ቀሚስ ለብሼ ተመነቃቅሬ ፎቶ
ተነሳሁና ፌስቡኬ ላይ ለጠፍኩት፡፡ ሳምንት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ 3ሺ ጓደኛ አፈራሁ
እነ ራኪ ምን ተዓምር ፈጥሬ ጓደኛ እንዳበዛሁ አልተገለጠላቸውም፡፡ እኔ ግን ብዙም የማይመስጠኝን
ፌስቡከ አነካከተው አንድ ሰሞን የፌስ ቡከ ጅል አደረጉኝ፡፡ ያንን ፎቶዬን ያዩ ወንዶች “በአካል እናግኝሽ"
እያሉ በሜሴጅ አጨናነቁኝ፡፡ፎቶዬን ብዙ ሰዎች ተቀባበሉት፡፡ ያን ያህል ቆንጆ ነኝ እንዴ እስክል ድረስ ተደነቅኩ፡፡ አንድ የፊልም ዳይሬክተር ነኝ የሚል ሰውዬ ደግሞ “በምናቤ የሳልኩትን የቡና ቤት ሴት ገጸባህሪ ወክለሽ ለጥቂት ደቂቃዎች ከተወንሽልኝ አምስት ሺ ብር እከፍልሻለሁ” የሚል መልእክት ላከልኝ
በሱ ቤት 5ሺ ብር ብዙ ብር መሆኑ ነው፡፡ ለሸሌ ገጸባህሪ ስላጨኝ አባባሉ አናደደኝና በነገታው እንዲህ
የሚል መልዕክት ላኩለት፡፡በምናቤ የሳልኩትን ቡሽቲ ወንድ ስለምትመስል ቂጥህን ጉርድ ፎቶ አንስተህ ላክልኝና
550 ብር እከፍልሀለሁ፡፡» እነ ራኪ ይህንን ስነግራቸው አንድ ሳምንት ሳቁ፡፡ ዳይሬክተሩ በጣም ተናዶ
“በስድብ ያጥረገርገኝ ጀመር፡፡ እኔ ዝም አልኩት፡፡ ከዚያን ቀን ጀምሮ መልስም አልመለስኩለትም
እንዲያውም ፌስ ቡክ የሚባል ነገር አስጠላኝና ማየትም ተውኩ፡፡ ዛሬ በስንት ጊዜ ስራ ስፈታ ሸራተን ሎቢ ውስጥ
“ዋይ ፋይ” ስላለ ነው ፌስቡክን የተመለከትኩት፡፡
•"ፌስቡኬን እየገረብኩ እያዛጋሁ ሳለ «አሰላሙ አለይኩም ያ ኡኸተ ሮዝ» የሚል የአረብ ሴት ድምፅ አነቃኝ
ብርግግ ብዬ ቀና አልኩኝ አንዲት መልኳ ለሀበሻ የቀረበ ጠይም አረብ ረዥም ቀሚሷን አንዠርግጋ
ከፊቴ ቆማለች እጇን ለሰላምታ
👍4❤2