ዘረጋችልኝ፡፡ ጄኔራሉ (እሷ አቡ ቡሴር በሚል ስም ነው የምትጠራው)
ስራ ስለበዛበት ሊያገኘኝ እንዳልቻለ ሆኖም ነገ ወደ ኩሪፍቱ ሪዞርት ለስራ ስለሚጓዝ እዚያ ሊያገኘኝ እንደሚችል ነገረችኝ፡፡ የሚያስፈልጉኝ ነገሮች በሙሉ እንደተዘጋጁልኝ ነግራኝ ለዚሁ የሚሆን ማለፍያ ካርድ ሰጥታኝ ሄደች፡፡ካርዱን ስመለከተው «ዱዩፉልጃኒቴ» የሚል የአረብኛ ቃል ተጽፎበታል። ከጀርባው
የማይነበብ ማህተም አለው፡፡ አዲስ አበባና ቢሾፍቱ የተያዙልኝን ሆቴሎች ለመግባትና ሌሎች አገልግሎቶችን ለማግኘት የሚረዳኝ ሆኖ አገኘሁት፡፡ ልጅቷ ወደተያዘልኝ እንግዳ ማረፊያ የሚወስደኝ ሾፌር አስተዋውቃኝ ቀጭን ፈገግታ አሳይታኝ ተሰወረች፡፡ ዉሀ የመሰለ ሬኖልት መኪና ሸራተን ፓርክን
ለኔ መስተንግዶ ቆሞ ጠበቀኝ፡፡ ቦሌ ርዋንዳ ወደተያዘልኝ ገስት ሀውስ እንደ አምባሳደር ከኋላ ተቀምጨ
ደረስኩ፡፡ ሾፌሩ ይህንን ሁሉ መንገድ አንድም ቃል ሳይተነፍስ እንዳኮረፈኝ ደረስን፡፡ ገስት ሀውሱ ስደርስ
አራት ቆንጆ ቆንጆ ሴቶች ሳሎን ውስጥ ቁጭ ብለው ሲያወሩ ደረስኩ፡፡ቢሾፍቱ የምሄደው ለካ እኔ ብቻ አይደለሁም፡፡ እንዲት በጣም እ…ረዥም ልጅ ከአረቢያ ኮሚኒቲ ኮሌጅ፣ ሌላ ልጅ ከአየር መንገድ “ቪ አይ ፒ” ሩም፣ ሌላ ልጅ ከለይላ ፋሽን እና ዲዛይን ኤጀንሲ፣ ሌላ ቀይ በእድሜ ከሁላችንም የምትበልጥ የምትመስል ሴት ደግሞ ከየት እንደመጣች አልነገረችንም፡፡ ስለሷ የምናውቀው ስሟ ሰሊና እንደሚባልና የጣሊያን ክልስ እንደሆነች ብቻ ነው፡፡ ጠዋት ሁላችንም የየራሳችን መኪና ተመድቦልን
ኩሪፍቱ ይዘውን ሄዱ፡፡ እዚያም ሌላ ገስት ሀውስ እንድናርፍ ተደረገ፡፡ ስንፈለግ እንደሚጠሩን ነገሩን፡፡
በገስት ሀውሱ ውስጥ ምግብ፣ ኮስሞቲክስ፣ መሳዥ፣ የጸጉር ተኩስ፣ ማኔኪዩር እና ሞሮኮ ባዝ አገልግሎት
የሚሰጡ 14 የሚሆኑ ሴቶች ከአዲስ አበባ መጥተዋል፡፡ ባስፈለገን ጊዜ ያስፈለገንን ነገር እያዘዝን የሚሆነውን መጠበቅ ያዝን፡፡ አምስታችንም የምንጠብቀው ወደ ሪዞርቱ ኑ መባልንና ወይ ጋዳፊ ካልሆነም ሌላ ባለስልጣን ጋር ሌሊቱን እንደምናሳልፍ ነው፡፡ ሆኖም አንዳችንም ገላችንን ለአረብ ያቀረብን ወራዳ ሴቶች አድርገን ራሳችንን መቁጠር ስላልፈለግን ወሬያችንን ሁሉ በሌሎች ርዕሶች ላይ የሚያጠነጥኑ ነበሩ
በኋላ ላይ ወሬ ሲያልቅብን ይቺ አየር መንገድ VIP” የምትሰራው ልጅ ነገሩን ሁሉ ፍርጥርጥ አድርጋ ማውራት ጀመረች፡፡እንዴት እንደተመለመልን ጠየቀችን፡፡
በቅድምያ ከአረብ ኮሚኒቲ የመጣችው ልጅ ስሟ ፌሩዛ እንደሚባልና “ትልልቅ የሊቢያ አየር መንገዶች ጁሙሁሪያ ዲፕሎማቶች ለየር መንገድ ሆስቴስነት ስራ ቆነጃጅትን እየመለመሉ ስለሆነ ቋንቋ ታግዣለሽ ተብዬ ነው የመጣሁት አለችን፡፡
በማከልም አባቷ የእረብ ሊግ የአዲሳባ ጽህፈት ቤት ውስጥ እንደሚሰራ ነገረችን፡፡
ሶስና ደግሞ VIP department ውስጥ እንደምትሰራ በአንድ የቀድሞ ሴት ባልደረባዋ ተመልምላ እንደመጣች ነገረችን፡፡
እኔም ፍርጥም ብዬ ዋሸሁ፡፡ የ4ኛ ዓመት የዩኒቨርስቲ ተማሪ እንደሆኑኩና “የ2000ዓ.ም ሚስ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ዘንድሮ ስለምመረቅ የሆስተስነት ስራ ልሞክር ብዬ እንደመጣሁ ነገርኳቸው ማንም የተጠራጠረኝ አልነበረም፡፡ የጣሊያን ከልሷ ግን ጥየቄውን በፈገግታ አለፈችው፡፡ ከዚያ ከ VIP የመጣችው
ሶስና ክልሳን “ያንቺን እኮ እልነገርሽንም ሰሊና” ብላ በእንግሊዝኛ ስታፋጥጣት " well i am a professional
dancer so I dance whenever they want me to I'm especially an expert at arabian belly dance you know private dance blhh blhh" አለችና ሳቀች አኛም አጀብናት ስትናገር ሙልቅቅ ያደርጋታል..
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 ማድረግ እንዳይረሳ ከ 150 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይቀጥላል
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ስራ ስለበዛበት ሊያገኘኝ እንዳልቻለ ሆኖም ነገ ወደ ኩሪፍቱ ሪዞርት ለስራ ስለሚጓዝ እዚያ ሊያገኘኝ እንደሚችል ነገረችኝ፡፡ የሚያስፈልጉኝ ነገሮች በሙሉ እንደተዘጋጁልኝ ነግራኝ ለዚሁ የሚሆን ማለፍያ ካርድ ሰጥታኝ ሄደች፡፡ካርዱን ስመለከተው «ዱዩፉልጃኒቴ» የሚል የአረብኛ ቃል ተጽፎበታል። ከጀርባው
የማይነበብ ማህተም አለው፡፡ አዲስ አበባና ቢሾፍቱ የተያዙልኝን ሆቴሎች ለመግባትና ሌሎች አገልግሎቶችን ለማግኘት የሚረዳኝ ሆኖ አገኘሁት፡፡ ልጅቷ ወደተያዘልኝ እንግዳ ማረፊያ የሚወስደኝ ሾፌር አስተዋውቃኝ ቀጭን ፈገግታ አሳይታኝ ተሰወረች፡፡ ዉሀ የመሰለ ሬኖልት መኪና ሸራተን ፓርክን
ለኔ መስተንግዶ ቆሞ ጠበቀኝ፡፡ ቦሌ ርዋንዳ ወደተያዘልኝ ገስት ሀውስ እንደ አምባሳደር ከኋላ ተቀምጨ
ደረስኩ፡፡ ሾፌሩ ይህንን ሁሉ መንገድ አንድም ቃል ሳይተነፍስ እንዳኮረፈኝ ደረስን፡፡ ገስት ሀውሱ ስደርስ
አራት ቆንጆ ቆንጆ ሴቶች ሳሎን ውስጥ ቁጭ ብለው ሲያወሩ ደረስኩ፡፡ቢሾፍቱ የምሄደው ለካ እኔ ብቻ አይደለሁም፡፡ እንዲት በጣም እ…ረዥም ልጅ ከአረቢያ ኮሚኒቲ ኮሌጅ፣ ሌላ ልጅ ከአየር መንገድ “ቪ አይ ፒ” ሩም፣ ሌላ ልጅ ከለይላ ፋሽን እና ዲዛይን ኤጀንሲ፣ ሌላ ቀይ በእድሜ ከሁላችንም የምትበልጥ የምትመስል ሴት ደግሞ ከየት እንደመጣች አልነገረችንም፡፡ ስለሷ የምናውቀው ስሟ ሰሊና እንደሚባልና የጣሊያን ክልስ እንደሆነች ብቻ ነው፡፡ ጠዋት ሁላችንም የየራሳችን መኪና ተመድቦልን
ኩሪፍቱ ይዘውን ሄዱ፡፡ እዚያም ሌላ ገስት ሀውስ እንድናርፍ ተደረገ፡፡ ስንፈለግ እንደሚጠሩን ነገሩን፡፡
በገስት ሀውሱ ውስጥ ምግብ፣ ኮስሞቲክስ፣ መሳዥ፣ የጸጉር ተኩስ፣ ማኔኪዩር እና ሞሮኮ ባዝ አገልግሎት
የሚሰጡ 14 የሚሆኑ ሴቶች ከአዲስ አበባ መጥተዋል፡፡ ባስፈለገን ጊዜ ያስፈለገንን ነገር እያዘዝን የሚሆነውን መጠበቅ ያዝን፡፡ አምስታችንም የምንጠብቀው ወደ ሪዞርቱ ኑ መባልንና ወይ ጋዳፊ ካልሆነም ሌላ ባለስልጣን ጋር ሌሊቱን እንደምናሳልፍ ነው፡፡ ሆኖም አንዳችንም ገላችንን ለአረብ ያቀረብን ወራዳ ሴቶች አድርገን ራሳችንን መቁጠር ስላልፈለግን ወሬያችንን ሁሉ በሌሎች ርዕሶች ላይ የሚያጠነጥኑ ነበሩ
በኋላ ላይ ወሬ ሲያልቅብን ይቺ አየር መንገድ VIP” የምትሰራው ልጅ ነገሩን ሁሉ ፍርጥርጥ አድርጋ ማውራት ጀመረች፡፡እንዴት እንደተመለመልን ጠየቀችን፡፡
በቅድምያ ከአረብ ኮሚኒቲ የመጣችው ልጅ ስሟ ፌሩዛ እንደሚባልና “ትልልቅ የሊቢያ አየር መንገዶች ጁሙሁሪያ ዲፕሎማቶች ለየር መንገድ ሆስቴስነት ስራ ቆነጃጅትን እየመለመሉ ስለሆነ ቋንቋ ታግዣለሽ ተብዬ ነው የመጣሁት አለችን፡፡
በማከልም አባቷ የእረብ ሊግ የአዲሳባ ጽህፈት ቤት ውስጥ እንደሚሰራ ነገረችን፡፡
ሶስና ደግሞ VIP department ውስጥ እንደምትሰራ በአንድ የቀድሞ ሴት ባልደረባዋ ተመልምላ እንደመጣች ነገረችን፡፡
እኔም ፍርጥም ብዬ ዋሸሁ፡፡ የ4ኛ ዓመት የዩኒቨርስቲ ተማሪ እንደሆኑኩና “የ2000ዓ.ም ሚስ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ዘንድሮ ስለምመረቅ የሆስተስነት ስራ ልሞክር ብዬ እንደመጣሁ ነገርኳቸው ማንም የተጠራጠረኝ አልነበረም፡፡ የጣሊያን ከልሷ ግን ጥየቄውን በፈገግታ አለፈችው፡፡ ከዚያ ከ VIP የመጣችው
ሶስና ክልሳን “ያንቺን እኮ እልነገርሽንም ሰሊና” ብላ በእንግሊዝኛ ስታፋጥጣት " well i am a professional
dancer so I dance whenever they want me to I'm especially an expert at arabian belly dance you know private dance blhh blhh" አለችና ሳቀች አኛም አጀብናት ስትናገር ሙልቅቅ ያደርጋታል..
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 ማድረግ እንዳይረሳ ከ 150 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይቀጥላል
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍2
#ፀደይን_በመስኮት
፡
፡
ክረምቱ ሲወጣ
ርጥብ ዳሱን ነቅሎ
አዳሜ
ከተሜ
ጃንጣላውን ሰቅሎ
ካቦርታውን ጥሎ
አዳም ከሄዋኑ
(ድስት ከነክዳኑ)
ላጤውም ለብቻው
ወንዱ ደረት ሊያሳይ
በባህር ዳርቻው
ሴቱም እንደልቡ፤ ቂጡን እየጣለ
በሙቅ አሸዋ ላይ
እየተንጋለለ
ቅብጠት ድርያ፤ ሲያምረው፤
ማጭድ ታጥቆ ገባ
ሁሉን የማይምረው፤
ፊት ያለውን ሁሉ
በብረት መዳፉ፤ የሚያጠናግረው ፤
እምቢልታ ተነፋ
ደወል ተደወለ
ያልታደለው ጠፋ
ቀሪው እቤት ዋለ
ሰው ቤቱ መሸገ
መስኮት እንደጋሻ፤ አየወለወለ፤
በየአደባባዩ
እዩኝ እዩኝ ባዩ
እንዳልተጀነነ
ሰው ለመኖር ብሎ፤ ከኑሮ መነነ!
እኔም እንዳገሬው፤ ለነፍሴ ብሳሳ
ለብሻት ሰነበትኩ፤ ቤቴን እንደገሳ፤
አምና እንዳልነበርኩኝ
የተፈጥሮ ሚዜ፤ የፀጋው ተካፋይ
የእልፍኝ እስረኛ ነኝ ፤ አጮልቄ የማይ
ያውና እዚያ ማዶ፤ጥርት ያለ ሰማይ
ያቻት እዚያ ማዶ፤ ያልተሞቀች ፀሀይ!
በየልምላሜው
በየዛፍ ቅጠሉ
ንቡ ወፉ ትሉ
ሲቦርቅ ሲራኮት!
እኔ ግን ሸኘሁት! ፀደይን በመስኮት፤
🖋 በበእውቀቱ ስዩም
፡
፡
ክረምቱ ሲወጣ
ርጥብ ዳሱን ነቅሎ
አዳሜ
ከተሜ
ጃንጣላውን ሰቅሎ
ካቦርታውን ጥሎ
አዳም ከሄዋኑ
(ድስት ከነክዳኑ)
ላጤውም ለብቻው
ወንዱ ደረት ሊያሳይ
በባህር ዳርቻው
ሴቱም እንደልቡ፤ ቂጡን እየጣለ
በሙቅ አሸዋ ላይ
እየተንጋለለ
ቅብጠት ድርያ፤ ሲያምረው፤
ማጭድ ታጥቆ ገባ
ሁሉን የማይምረው፤
ፊት ያለውን ሁሉ
በብረት መዳፉ፤ የሚያጠናግረው ፤
እምቢልታ ተነፋ
ደወል ተደወለ
ያልታደለው ጠፋ
ቀሪው እቤት ዋለ
ሰው ቤቱ መሸገ
መስኮት እንደጋሻ፤ አየወለወለ፤
በየአደባባዩ
እዩኝ እዩኝ ባዩ
እንዳልተጀነነ
ሰው ለመኖር ብሎ፤ ከኑሮ መነነ!
እኔም እንዳገሬው፤ ለነፍሴ ብሳሳ
ለብሻት ሰነበትኩ፤ ቤቴን እንደገሳ፤
አምና እንዳልነበርኩኝ
የተፈጥሮ ሚዜ፤ የፀጋው ተካፋይ
የእልፍኝ እስረኛ ነኝ ፤ አጮልቄ የማይ
ያውና እዚያ ማዶ፤ጥርት ያለ ሰማይ
ያቻት እዚያ ማዶ፤ ያልተሞቀች ፀሀይ!
በየልምላሜው
በየዛፍ ቅጠሉ
ንቡ ወፉ ትሉ
ሲቦርቅ ሲራኮት!
እኔ ግን ሸኘሁት! ፀደይን በመስኮት፤
🖋 በበእውቀቱ ስዩም
👍2
.:
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
ስትናገር ሙልቅቅቅ ያደርጋታል፡፡
አራታችንም የተሻለ መቀራረብ ጀመርን፡፡ ዋይን እንዲመጣልን አዘን ገስት ሀውሱ ሳሎን ውስጥ ተሰባስበን ደመቅ ያለ ጫወታ ያዝን፡፡ ሶስና ስለ ጋዳፊ ብዙ ነገር ነገረችን፡፡ ከዚህ ቀደም አየር መንገድ “ቪአይፒ” ሩም ውስጥ ትሰራ የነበረች
ሄርሜላ የምትባል የቅርብ ጓደኛዬ “ጋዳፊን ለ15 ደቂቃ አግኝታ አስተናግዳዋለች" አለችኝ። ከሷ የሰማችውን መዓት ታሪከ ነገረችን፡፡ ስለ ጋዳፊ የማታውቀው ነገር የላትም፡፡ ለምሳሌ እሳቸው ሽንት ቤት ከመግባታቸው በፊት ሶስት ሴት ነርሶች የእጅ ጓንት አጥልቀው የሽንት ቤት መቀመጫውን በኬሚካል እንደሚያጸዱና ሽንት ቤቱ አለመመረዙን የአየር ናሙና በመውሰድ ቼክ እንደሚያደርጉ
አወራችልን፡፡ ይህን የሚያደርጉት እስራኤሎች እንደ ያሲር አራፋት መርዘው እንዳይገድሏቸው ስለሚሰጉ
እንደሆነ ነገረችን፡፡ እንደገናም ደግሞ የሽንት ቤቱን የቧንቧ ዉሀ ንጹህነት ስለማይተማመኑበት አንዲት
ሌላ ፈረንጅ ሴት የሚጸዳዱበትን ዉሀ ይዛላቸው እንደምትገባ፣ ለሶላት ሲዘገጃጁ ደግሞ ሌላ አረብ ሴት
በወርቅ በተንቆጠቆጠ ማንቆርቆሪያ ዉሀ ተንበርክካ እንደምታፈስላቸው እንዲሁም ሶላት ከመስገዳቸው
በፊት ጆሯቸውን፣ አፍንጫቸውን፣ እግራቸውን እና ጸጉራቸውን እንደሚታጠቡ አብራራችልን፡፡
አፋችንን ከፍተን ሰማናት፡፡
ይህን ጊዜ ክልሷ ልጅ አቋረጠቻትና…
« ይሄ መተጣጠብ እኮ ሁሉም እስላሞች የሚያደርጉት ነገር ነው
እናቴ እስላም ስለሆነች ይሄንን አውቀዋለሁ፡፡ ካልተሳሳትኩ “ወዱእ” ይባላል.ሊሰግዱ ሲሉ ሁሉም
እስላሞች በተመሳሳይ ሁኔታ እንደሚተጣጠቡ አውቃለሁ” አለቻት፡፡
ሶስና ግን ከክልሷ ጋር ሙሉ በሙሉ አልተስማችም፡፡ « ምን መሰለሽ እንደምትይው ሊሆን ይችላል፤ ግን
ሁሉም አረቦችና እስላሞች በወርቅ ማንቆርቆሪያ የሚታጠቡ አይመስለኝም፡፡ ዉሀ የምታፈስላቸው ሴትም
ያላቸው አይመስለኝም፡፡” አፋችንን ከፍተን ሰማናት፡፡ ሶስና ወሬ አያልቅባትም፡፡ ቪአይፒ ሩም አምስት አመት ስለሰራች ብዙ ነገር ታውቃለች፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትራችንን ሁለት ጊዜ አስተናግዳቸዋለች፡፡
እሷ እንደምትለው ከሆነ ጋዳፊ ለስብሰባ አዲስ አበባ ሲገቡ ሁልጊዜም አየር መንገድ VIP ዲፓርትመንት
ውስጥ ትርምስ ይፈጠራል፡፡ ሰውየው ራሳቸው ወይም አንድ በገንዘብ ያበደ የቤተሰባቸው አባል ደስ
ላለቻቸው ሴት መጠኑ በውል የማይታወቅ ገንዘብ የመስጠት የቆየ ልማድ ስላለቸው ነው ሁሉም
"ስታፍ የሚተረማመሰው፡፡ ዘንድሮ ግን እሳቸው ሲመጡ የኢህአዴግ አባል የሆኑ ሰራተኞች ብቻ ከፊት
እንዲያስተናግዱ በመደረጉ ነው መሰለኝ አንድም ቆንጆ ልጅ ስላልነበረች ጋዳፊም ሆኑ ቤተሰባቸው ምንም ገንዘብ አንዳልሰጡ አወራችልን፡፡ "ባለፉት አራት አመታት ብቻ ሦስት VIP ክፍል የሚሰሩ ሴቶች ሕይወታቸውን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የሚለውጥ ስጦታ አግኝተዋል፡፡ አንዷ ከጋዳፊ ቤተሰቦች፣ ሌላኛዋ በጂኦተርማል ኢነርጂ ነው ምናምን የሆነ እንደዛ የሚባል ፋብሪካ ነገር ካለው ጃማይካዊ ሰውዬ የጃንሆይ ልጅ ትመስያለሽ ተብላ፣ ሶስተኛዋ ደግሞ ከሼኩ መጠኑ ያልታወቀ ብር በማግኘታቸው መልቀቂያ
አስገብተው ስራ ለቀዋል” አለችን፡፡
«…እና ዘንድሮ ስጦታ ያልነበረው ማለቴ ከኢህአዴግ አባላት ውስጥ ቆንጆ የለም ማለትሽ ነው አልኳት ነገር ፈልጌ፡፡
«እንደሱ አልወጣኝም፡፡ ሊኖር ይችላል፡፡ ግን ዘንድሮ ከአይን የሚገባ ሰው አላገኙም መሰለኝ ማንም ስጦታ አላገኘም፡፡»
ይቺ ጣሊያን ከልሷ ልጅ ሶስና ስታወራ በምጸት ፈገግ እያለች ታያታለች፡፡ ከሷ የበለጠ ብዙ ሚስጥር የምታውቅ ሳትሆን እንደማትቀር ገመትኩኝ፡፡
ሶስና ሄርሜላ ስለምትባለዋ የቀድሞ ባልደረባዋ ታሪክ ስትነግረን ከክልሷ ልጅ ውጭ ሁላችንም አፋችንን ከፍተን ነበር የምንሰማት፡፡
«ሄርሚ ቆንጆ የዋህ ፊት ያላት ልጅ ናት፡፡ ጥርሶቿ ድርድር ያሉ ናቸው፡፡ ረዥም ጸጉር ነበራት፡፡ የዛሬ ሁለት ዓመት ርዝመቱ ደብሯት ጸጉሯን ፍሬንች ስታይል ተቆርጣው ሁላችንም በጣም ተናደንባት ስለነበረ ስናበሽቃት ትችቱ ረገብ እንዲልላት ሻሽ ነገር ጸጉሯ ላይ ጣል አድርጋ ቢሮ መምጣት ጀመረች፡፡ ያን ሰሞን አጋጣሚ የመሪዎች ስብሰባ አዲሳባ ይካሄድ ስለነበረ የኛ ዲፓርትመንት በመሸኘትና በመቀበል ቢዚ ሆነን ነበር፡፡ ባጋጣሚ ጋዳፊ ወደ አገራቸው ለመመለስ ምሽት ላይ ፕሌናቸው ነዳጅ እስኪሞላ VIP WAT
ING ROOM ለአስር ደቂቃ አረፍ ባሉበት ሄርሜላን ያይዋታል፡፡ ደሞ እኮ እሷ ተረኛ አልነበረችም፡፡ ሂሩት የምትባለዋ ጓደኛችን ጉንፋን ስላመማት የሷን ሺፍት ለመሸፈን ነበር የቆየችው፡፡ ከዚያ ጋዳፊ…'ዩ…ካም ካም ታዓል ታዓል ያ ቢንቲ…ሰላሙ አለይኩም…»ሲሏት እሷ ከት ብላ መሳቅ፡፡ እንደገና «አሰላም አሌኩም» ሲሏት እሷ ዋለይኩም ሰላም ወበረካቱ!» ብላቸው ከት ብላ መሳቅ፡፡ እኛ ደነገጥን፡፡ የሳቸው ጋርዶችና ረዳቶች ሄርሜላን በግልምጫ ፈጥፍጠው ሊገሏት፡፡ እንዴት የአገር መሪ ፊት እንዲህ ላንቃዋ እስቂበጠስ ታስካካለች ብለን እኛ የምንገባበት ጠፍቶናል፡፡ እሷ እስላም ስላልሆነች “ወለይኩም ሰላም ወበረካቱ”አባባሏ ለራሷ አስቋት ነው ሳትፈራ የምትስቀው፡፡ ስትስቅ ደግሞ ጥርሶቹ ያማምራሉ ከዛ ጋዳፊ
አንቺ የሊቢያ ደም አለብሽ"…ምናምን አሏት በእንግሊዝኛ፡፡ ሄርሜላ እንደገና ሳቀችባቸው፡፡ እኛ በፍርሃት መራድ ጀመርን፡፡ ምን እንሁን! እሳቸው አረብኛና እንግሊዝኛ እየቀላቀሉ ሊያወሯት እየሞከሩ ሳለ ረዳታቸው ወደ ፕሌኑ እንዲገቡ በጇራቸው ሹክ አላቸውና ተነሱ፡፡ ሀይሚ ግን ሳቋን አላቋረጠችም
ነበር፡፡…ጋዳፊም ሳቋ ተጋብቶባቸው ፈገግ አሉ፡ ሀይሚ ሳቂታ ልጅ ብትሆንም ያን ቀን ፍርሃተን ለመሸፈን
ይሁን ወይም በሌላ ምክንያት ብቻ አብዝታው ነበር እኛ ያበደች ሁሉ ነው የመሰለን። ለካንስ ሼባው እሷ በነጻነት ስትስቅ ፎንቅቀውላታል:: የሚሸኟቸውን ሰዎች እየጨበጡ ለረዳታቸው ሃይሚን እያሳዩት የሆነ ነገር ሹክ አሉት፡፡ ረዳታቸውም የበታቹን ጠርቶ ሹክ አለው፡፡
የሱ ረዳት ደግሞ ሌላ የበታቹን ጠርቶ ሹክ አለው ጋዳፊ ወደ ፕሌናቸው አመሩ ሀይሚን ብቻ ሳይሆን ሁላችንንም እጃቸውን እያውለበለቡ ተሰናበቱን።
ሁላችንም ራሳችንን እስክንስት የሶስናን ወሬ አፋችንን ከፍተን እየሰማን ነው።
እሳቸው ከሄዱ በኃላ ሁላችንም ሀይሚ ላይ ተናደድንባት ስለነበረ ጮህንባት፡፡ እሳቸው ፊት በመሳቋ እድሏን እንዳበላሸች ነገርናት፡፡ «አቦአትጨቅጭቁኝ! ሰውየው ነገረ ስራቸው አሳቀኝ በቃ ሳቅኩኝ ልረዳው አልችልም ደሞ የለበሱት ደንኳን የሚመስል ቀሚስ በጣም ያስቃል…ማርያምን! ቆይ አያስቅምና ነው
ብላ አመነረጨከችን፡፡ ከ30 ደቂቃ በኃላ ሁላችንም ነገሩን ረስተነው ወደ መደበኛ ስራችን እንደተመለስን አንዲት ለቢያ ኤምባሲ ቪዛ ከፍል የምትሰራ ሱፍ የለበሰች ሀበሻ ሴት ከሌላ ጀለቢያ ከለበሰ አረብ ጋር ሄርሜላ ወዳለችበት ዴስክ መጥታ የሆነ ነገር መጻፍ ጀመረች፡፡ እኔ ለሄርሜላ በጣም ፈርቼላት ነበር፡፡
በመሪ ፊት በመሳቋ ራሷ ላይ ጣጣ ያመጣት ነበር የመሰለኝ፡፡ ለካንስ ሙሉ አድራሻዋንና መታወቂያዋን
ወስደው ጠዋት ሊቢያ ኤምባሲ እንደምትፈለግ እየነገሯት ነበር፡፡ “ታላቁ መሪያችን ጋዳፊ በሳቸው ስም ስጦታ እንድንሰጥሽ አዘውናል” ነበር የተባለችው፡፡ እኛ ሲበዛ ወርቅ ወይም የአንገት ሀብል
ወይም የእስላም ሴቶች ቀሚስና ሽቶ ነበር የመሰለን፡፡ እሷ ግን እስከዛሬም በስጦታ ምን እንዳገኘች በግልጽ
አትናገርም፡፡ ሁላችንም የምናውቀው ከሁለት ሳምንት በኃላ የስራ መለቀቂያ ደብዳቤ እንዳስገባች ነው
ሄርሚ ጓደኛዬ ስለሆነች ለኔ ትደብቀኛለች
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
ስትናገር ሙልቅቅቅ ያደርጋታል፡፡
አራታችንም የተሻለ መቀራረብ ጀመርን፡፡ ዋይን እንዲመጣልን አዘን ገስት ሀውሱ ሳሎን ውስጥ ተሰባስበን ደመቅ ያለ ጫወታ ያዝን፡፡ ሶስና ስለ ጋዳፊ ብዙ ነገር ነገረችን፡፡ ከዚህ ቀደም አየር መንገድ “ቪአይፒ” ሩም ውስጥ ትሰራ የነበረች
ሄርሜላ የምትባል የቅርብ ጓደኛዬ “ጋዳፊን ለ15 ደቂቃ አግኝታ አስተናግዳዋለች" አለችኝ። ከሷ የሰማችውን መዓት ታሪከ ነገረችን፡፡ ስለ ጋዳፊ የማታውቀው ነገር የላትም፡፡ ለምሳሌ እሳቸው ሽንት ቤት ከመግባታቸው በፊት ሶስት ሴት ነርሶች የእጅ ጓንት አጥልቀው የሽንት ቤት መቀመጫውን በኬሚካል እንደሚያጸዱና ሽንት ቤቱ አለመመረዙን የአየር ናሙና በመውሰድ ቼክ እንደሚያደርጉ
አወራችልን፡፡ ይህን የሚያደርጉት እስራኤሎች እንደ ያሲር አራፋት መርዘው እንዳይገድሏቸው ስለሚሰጉ
እንደሆነ ነገረችን፡፡ እንደገናም ደግሞ የሽንት ቤቱን የቧንቧ ዉሀ ንጹህነት ስለማይተማመኑበት አንዲት
ሌላ ፈረንጅ ሴት የሚጸዳዱበትን ዉሀ ይዛላቸው እንደምትገባ፣ ለሶላት ሲዘገጃጁ ደግሞ ሌላ አረብ ሴት
በወርቅ በተንቆጠቆጠ ማንቆርቆሪያ ዉሀ ተንበርክካ እንደምታፈስላቸው እንዲሁም ሶላት ከመስገዳቸው
በፊት ጆሯቸውን፣ አፍንጫቸውን፣ እግራቸውን እና ጸጉራቸውን እንደሚታጠቡ አብራራችልን፡፡
አፋችንን ከፍተን ሰማናት፡፡
ይህን ጊዜ ክልሷ ልጅ አቋረጠቻትና…
« ይሄ መተጣጠብ እኮ ሁሉም እስላሞች የሚያደርጉት ነገር ነው
እናቴ እስላም ስለሆነች ይሄንን አውቀዋለሁ፡፡ ካልተሳሳትኩ “ወዱእ” ይባላል.ሊሰግዱ ሲሉ ሁሉም
እስላሞች በተመሳሳይ ሁኔታ እንደሚተጣጠቡ አውቃለሁ” አለቻት፡፡
ሶስና ግን ከክልሷ ጋር ሙሉ በሙሉ አልተስማችም፡፡ « ምን መሰለሽ እንደምትይው ሊሆን ይችላል፤ ግን
ሁሉም አረቦችና እስላሞች በወርቅ ማንቆርቆሪያ የሚታጠቡ አይመስለኝም፡፡ ዉሀ የምታፈስላቸው ሴትም
ያላቸው አይመስለኝም፡፡” አፋችንን ከፍተን ሰማናት፡፡ ሶስና ወሬ አያልቅባትም፡፡ ቪአይፒ ሩም አምስት አመት ስለሰራች ብዙ ነገር ታውቃለች፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትራችንን ሁለት ጊዜ አስተናግዳቸዋለች፡፡
እሷ እንደምትለው ከሆነ ጋዳፊ ለስብሰባ አዲስ አበባ ሲገቡ ሁልጊዜም አየር መንገድ VIP ዲፓርትመንት
ውስጥ ትርምስ ይፈጠራል፡፡ ሰውየው ራሳቸው ወይም አንድ በገንዘብ ያበደ የቤተሰባቸው አባል ደስ
ላለቻቸው ሴት መጠኑ በውል የማይታወቅ ገንዘብ የመስጠት የቆየ ልማድ ስላለቸው ነው ሁሉም
"ስታፍ የሚተረማመሰው፡፡ ዘንድሮ ግን እሳቸው ሲመጡ የኢህአዴግ አባል የሆኑ ሰራተኞች ብቻ ከፊት
እንዲያስተናግዱ በመደረጉ ነው መሰለኝ አንድም ቆንጆ ልጅ ስላልነበረች ጋዳፊም ሆኑ ቤተሰባቸው ምንም ገንዘብ አንዳልሰጡ አወራችልን፡፡ "ባለፉት አራት አመታት ብቻ ሦስት VIP ክፍል የሚሰሩ ሴቶች ሕይወታቸውን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የሚለውጥ ስጦታ አግኝተዋል፡፡ አንዷ ከጋዳፊ ቤተሰቦች፣ ሌላኛዋ በጂኦተርማል ኢነርጂ ነው ምናምን የሆነ እንደዛ የሚባል ፋብሪካ ነገር ካለው ጃማይካዊ ሰውዬ የጃንሆይ ልጅ ትመስያለሽ ተብላ፣ ሶስተኛዋ ደግሞ ከሼኩ መጠኑ ያልታወቀ ብር በማግኘታቸው መልቀቂያ
አስገብተው ስራ ለቀዋል” አለችን፡፡
«…እና ዘንድሮ ስጦታ ያልነበረው ማለቴ ከኢህአዴግ አባላት ውስጥ ቆንጆ የለም ማለትሽ ነው አልኳት ነገር ፈልጌ፡፡
«እንደሱ አልወጣኝም፡፡ ሊኖር ይችላል፡፡ ግን ዘንድሮ ከአይን የሚገባ ሰው አላገኙም መሰለኝ ማንም ስጦታ አላገኘም፡፡»
ይቺ ጣሊያን ከልሷ ልጅ ሶስና ስታወራ በምጸት ፈገግ እያለች ታያታለች፡፡ ከሷ የበለጠ ብዙ ሚስጥር የምታውቅ ሳትሆን እንደማትቀር ገመትኩኝ፡፡
ሶስና ሄርሜላ ስለምትባለዋ የቀድሞ ባልደረባዋ ታሪክ ስትነግረን ከክልሷ ልጅ ውጭ ሁላችንም አፋችንን ከፍተን ነበር የምንሰማት፡፡
«ሄርሚ ቆንጆ የዋህ ፊት ያላት ልጅ ናት፡፡ ጥርሶቿ ድርድር ያሉ ናቸው፡፡ ረዥም ጸጉር ነበራት፡፡ የዛሬ ሁለት ዓመት ርዝመቱ ደብሯት ጸጉሯን ፍሬንች ስታይል ተቆርጣው ሁላችንም በጣም ተናደንባት ስለነበረ ስናበሽቃት ትችቱ ረገብ እንዲልላት ሻሽ ነገር ጸጉሯ ላይ ጣል አድርጋ ቢሮ መምጣት ጀመረች፡፡ ያን ሰሞን አጋጣሚ የመሪዎች ስብሰባ አዲሳባ ይካሄድ ስለነበረ የኛ ዲፓርትመንት በመሸኘትና በመቀበል ቢዚ ሆነን ነበር፡፡ ባጋጣሚ ጋዳፊ ወደ አገራቸው ለመመለስ ምሽት ላይ ፕሌናቸው ነዳጅ እስኪሞላ VIP WAT
ING ROOM ለአስር ደቂቃ አረፍ ባሉበት ሄርሜላን ያይዋታል፡፡ ደሞ እኮ እሷ ተረኛ አልነበረችም፡፡ ሂሩት የምትባለዋ ጓደኛችን ጉንፋን ስላመማት የሷን ሺፍት ለመሸፈን ነበር የቆየችው፡፡ ከዚያ ጋዳፊ…'ዩ…ካም ካም ታዓል ታዓል ያ ቢንቲ…ሰላሙ አለይኩም…»ሲሏት እሷ ከት ብላ መሳቅ፡፡ እንደገና «አሰላም አሌኩም» ሲሏት እሷ ዋለይኩም ሰላም ወበረካቱ!» ብላቸው ከት ብላ መሳቅ፡፡ እኛ ደነገጥን፡፡ የሳቸው ጋርዶችና ረዳቶች ሄርሜላን በግልምጫ ፈጥፍጠው ሊገሏት፡፡ እንዴት የአገር መሪ ፊት እንዲህ ላንቃዋ እስቂበጠስ ታስካካለች ብለን እኛ የምንገባበት ጠፍቶናል፡፡ እሷ እስላም ስላልሆነች “ወለይኩም ሰላም ወበረካቱ”አባባሏ ለራሷ አስቋት ነው ሳትፈራ የምትስቀው፡፡ ስትስቅ ደግሞ ጥርሶቹ ያማምራሉ ከዛ ጋዳፊ
አንቺ የሊቢያ ደም አለብሽ"…ምናምን አሏት በእንግሊዝኛ፡፡ ሄርሜላ እንደገና ሳቀችባቸው፡፡ እኛ በፍርሃት መራድ ጀመርን፡፡ ምን እንሁን! እሳቸው አረብኛና እንግሊዝኛ እየቀላቀሉ ሊያወሯት እየሞከሩ ሳለ ረዳታቸው ወደ ፕሌኑ እንዲገቡ በጇራቸው ሹክ አላቸውና ተነሱ፡፡ ሀይሚ ግን ሳቋን አላቋረጠችም
ነበር፡፡…ጋዳፊም ሳቋ ተጋብቶባቸው ፈገግ አሉ፡ ሀይሚ ሳቂታ ልጅ ብትሆንም ያን ቀን ፍርሃተን ለመሸፈን
ይሁን ወይም በሌላ ምክንያት ብቻ አብዝታው ነበር እኛ ያበደች ሁሉ ነው የመሰለን። ለካንስ ሼባው እሷ በነጻነት ስትስቅ ፎንቅቀውላታል:: የሚሸኟቸውን ሰዎች እየጨበጡ ለረዳታቸው ሃይሚን እያሳዩት የሆነ ነገር ሹክ አሉት፡፡ ረዳታቸውም የበታቹን ጠርቶ ሹክ አለው፡፡
የሱ ረዳት ደግሞ ሌላ የበታቹን ጠርቶ ሹክ አለው ጋዳፊ ወደ ፕሌናቸው አመሩ ሀይሚን ብቻ ሳይሆን ሁላችንንም እጃቸውን እያውለበለቡ ተሰናበቱን።
ሁላችንም ራሳችንን እስክንስት የሶስናን ወሬ አፋችንን ከፍተን እየሰማን ነው።
እሳቸው ከሄዱ በኃላ ሁላችንም ሀይሚ ላይ ተናደድንባት ስለነበረ ጮህንባት፡፡ እሳቸው ፊት በመሳቋ እድሏን እንዳበላሸች ነገርናት፡፡ «አቦአትጨቅጭቁኝ! ሰውየው ነገረ ስራቸው አሳቀኝ በቃ ሳቅኩኝ ልረዳው አልችልም ደሞ የለበሱት ደንኳን የሚመስል ቀሚስ በጣም ያስቃል…ማርያምን! ቆይ አያስቅምና ነው
ብላ አመነረጨከችን፡፡ ከ30 ደቂቃ በኃላ ሁላችንም ነገሩን ረስተነው ወደ መደበኛ ስራችን እንደተመለስን አንዲት ለቢያ ኤምባሲ ቪዛ ከፍል የምትሰራ ሱፍ የለበሰች ሀበሻ ሴት ከሌላ ጀለቢያ ከለበሰ አረብ ጋር ሄርሜላ ወዳለችበት ዴስክ መጥታ የሆነ ነገር መጻፍ ጀመረች፡፡ እኔ ለሄርሜላ በጣም ፈርቼላት ነበር፡፡
በመሪ ፊት በመሳቋ ራሷ ላይ ጣጣ ያመጣት ነበር የመሰለኝ፡፡ ለካንስ ሙሉ አድራሻዋንና መታወቂያዋን
ወስደው ጠዋት ሊቢያ ኤምባሲ እንደምትፈለግ እየነገሯት ነበር፡፡ “ታላቁ መሪያችን ጋዳፊ በሳቸው ስም ስጦታ እንድንሰጥሽ አዘውናል” ነበር የተባለችው፡፡ እኛ ሲበዛ ወርቅ ወይም የአንገት ሀብል
ወይም የእስላም ሴቶች ቀሚስና ሽቶ ነበር የመሰለን፡፡ እሷ ግን እስከዛሬም በስጦታ ምን እንዳገኘች በግልጽ
አትናገርም፡፡ ሁላችንም የምናውቀው ከሁለት ሳምንት በኃላ የስራ መለቀቂያ ደብዳቤ እንዳስገባች ነው
ሄርሚ ጓደኛዬ ስለሆነች ለኔ ትደብቀኛለች
👍6❤1
ብዬ
በፍጹም ስላልጠበቁ ለሁለት ወር ያህል አኮረፍኳት
በመጨረሻ አንድ ቀን የሚያምር ቪላ ቤት ወስዳ እራት ጋብዛኝ ሁሉንም ነገር ነገረችኝ፡፡ በህይወቴ እንደዚያ ቀን ደንግጬ አላውቅም…፡፡»
ሁላችንም ገስት ሃውስ ውስጥ ያለን ሴቶች ጋዳፊ ለሄርሜላ ምን ስጦታ እንደሰጧት ለማወቅ በጉጉት
ልንሞት ደርሰናል፡፡ ሶስና ደግሞ ለእልህ ጉጉታችንን ለመለካት ነው መሰለኝ ወሬዋን ጋብ አደረገችው፡፡ እንድትነግረን በአይናችን ለመናት፡፡
« እስኪ ገምቱ…» አለችን፡፡ እኔ “መኪና?” አልኩኝ፡፡ከአረብ ኮሚኒቲ የመጣችዋ ልጅ “ ዳይመንድ” አለች፡፡
ጣሊያን ክልሷ ልጅ ግን በእርግጠኝነት ስሜት እንዲህ ተናገረች፡፡ As far as I know, Gaddafi never
give you small gifts
እውነቷን ነበር፡፡ ሶስና በኃላ በስንት ጉትጎታ እንደነገረችን ሄርሜላ ያገኘችው ስጦታ እሳቸው በህይወት እስካሉ ድረስ የማይቋረጥ በወር የ5 ሺ ዶላር ደሞዝ ከኤምባሲው እንድትወስድ፣ የሷ ምርጫ በሆነና ኤምባሲው በሚከራይላት አፓርታማ ውስጥ ለሁለት አመት ከኖረች በኃላ የራሷን ቤት ራሷ በፈቀደችው
ዲዛይን ተሰርቶ እንዲሰጣት የሚል ነው፡፡ የመኪና ስጦታ ግን አልተካተተም፡፡ ምናልባት የኤምባሲው ሰዎች አስቀርተውባት ሊሆን እንደሚችል ትጠረጥራለች፡፡ ሶስና የነገረችን አስገራሚው ነገር ይህ አይደለም፡፡ ጋዳፊ ያን ምሽት ረዘም ላለ ሰዓት “ቪአይፒ ሩም” ቆይተው ቢሆን ሄርሜላ ይህንን ስጦታ ባላገኘች ነበር፡፡ ለምን አትሉኝም?
ለምን በሚል አስተያየት ሶስናን ተመለከትናት፡፡
ምክንያቱም ሄርሜላ ያን ቀን ጸጉሯ ላይ ሻርፕ ጣል በማድረጓ የተነሳ እስላም መስላቸው ነበር፡፡ ያንን ለማረጋገጥ «አሰላምአሌኩም» ሲሏት እሷ እየሳቀች “ ዋሌኩም ሰላም ወበረካቱ” ስትላቸው ልባቸው ሞቀ፣
እስላም እንደሆነችም አመኑ፡፡
አውሮፕላን ለመሳፈር ቪአይፒ ሩሙን ከመልቀቃቸው በፊት ለልዩ ረዳታቸው የነገሩት ቃል ደግሞ አሁን እያገኘች ያለችውን ስጦታ በዝርዝር አይገልጽም፡፡ ጋዳፊ እንደዚህ ግዙላት፣ መኪና ግዙላት።
ብር ስጧት ምናምን ብለው ዝርዝር ነገር አልተናገሩም፡፡ የኤምባሲው ሰዎች ናቸው የጋዳፊን ቃላ ፈርተው ስጦታው በዚህ መልኩ እንዲሆን የወሰኑት፡፡ ምክንያቱም ቃላቸው ካልተፈጸመ ጣጣው ብዙ እንደሆነ ያውቃሉ፡፡ ሀይሚ እንደምትለው ጋዳፊ በወቅቱ ለረዳታቸው የተናገሩት ቃል የሚከተለውን ነበር
«« የዚች ሙስሊም ልጅ ሳቅና ፈገግታ እኔ እስካለሁ ድረስ በምንም መልኩ እንዳይደበዘዝ አድርግ!»
#ድህረ_ታሪክ
ያን ምሽት እስከ እኩለ ሌሊት ዋይን እየጠጣንና እየተጫወትን ብንጠባበቅም ማንም ወደ ጋዳፊና ቤተሰባቸው ዘንድ ሳይጠራን ወደ መኝታችን ሄድን፡፡ ጋዳፊን ታጅባላችሁ…ጋዳፊን ለሆስተስነት ምልመላ ታግዛላችሁ…ቅብርጥሶ ቅብርጥሶ ተብለን ቢሾፍቱ ድረስ የመጣን ሴቶች በሙሉ በሰዎቻቸው ስለተዘነጋን
ቅሬታ ተሰምቶናል፡፡ ለማንኛውም ጋዳፊ ሪዞርቱ ውስጥ እንዳሉ በመግመታችን ተስፋችን አልተሟጠጠምነበር፡፡
ጠዋት ቁርስ ላይ አንዲት አረብ ሴት ወደ ገስት ሀውሳችን መጥታ ጋዳፊ ወደ ኩሪፍቱ ለመምጣት የነበራቸውን እቅድ ስለሰረዙ ነገ በጠዋቱ ወደ አዲሳባ እንደምንመለስ ነገረችን፡፡ እጢያችን ዱብ አለ፡፡ ጋዳፊን አጅበናል ብለን ያሰብን ሁላ ድግስ ተጠርቶ ካርድ በመርሳቱ አትገባም እንደተባለ እንግዳ ኩምሽሽ አልን፡፡ ደግነቱ አረቧ እኔን በግል በጥቅሻ ከጠራችኝ በኃላ ‹‹ አቡ ቡሴር ስራ ስለበዛበት ማታ ሊያገኝሽ አለቻለም፡፡ የተለየ ነገር ካለ አሳውቅሻለሁ፡፡ የሚያስፈልግሽ ነገር ካለ በኔ በኩል ይሟላልሻል, ብላኝ ከገስት ሀውሳችን ተስፈንጥራ ወጣች፡፡
#እሁድና_ሰኞ
አዲስ አበባ ከተመለስን በኃላ እሁድና ሰኞ ሌሊት ከጀነራሉ ጋር ለማሳለፍ እድሉን አገኘሁ እውነቱን ለመናገር እሁድ ዕለት ማታ ጄኔራሉ እስከመፈጠሬም ትዝ አላልኩትም ሌሊት አካባቢ ወደ መኝታው
ከገባ በኃላ ቂጤን እሻሽቶኝ መአት ስልክ እያወራ… እንደተኮሳተረ እንቅልፍ ይዞት ሄደ ሌሊት ላይ ስልኩ ሲንጫረር ነው ያደረው፡፡ ስልኩ እንደዛ እየተንጫረረ እሱ ምንም ሳይረበሽ እንቅልፉን ይለጥጠዋል
ገረመኝ፤ በዚያ ላይ በጣም ያንኮራፋል፤ ቧርጫም ነው አስጠላኝ ሆኖም ወደ ጋዳፊ ለመድረስ ሁነኛ ሰው እስከሆነ ድረስ ላስቀይመው አልፈለኩም።
የመሪዎቹ ጉባኤ ሰኞ ተጠናቀቀ፡፡ እሁድ ለት ዶክኮኝ የነበረው ጀነራል ሰኞ ለት ፍፁም ሌላ ሰው ሆኖ አገኘሁት፡፡ አለቃው ኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊ ለቀጣይ አንድ አመት በአፍሪካ ህብረት ስራ አስኪያጅነት ይሁን ዋና ጸሀፊነት ብቻ የሆነ ሀላፊ ሆነው በመመረጣቸው የጄኔራሉ ደስታ ወሰን አለፈ፡፡ “ይህ የጌታዬ የጋዳፊ የበርካታ አስርተ አመታት ህልም ነበር ይለኛል አስሬ ብርጭቋችንን ቺርስ እያጋጨ፡፡ጄኔራሉ ደስታውን በአግባቡ ለመግለጽ እንኳን አልቻለም፡፡ ሌሊቱን ሻምፓኝ እና ቺቫስ ከፍቶ ፒጃማዬ ላይ
አርከፈከፈብኝ፡፡ እንደዛ ግንባሩ የማይፈታ የነበረ ጄኔራል በደስታ ስካር ለሰአታት እንደህጻን ልጅ ሲፍለቀለቅ ምን ይባላል?ሲስቅ ቦርጩ አብሮ ይንዘፈዘፋል፡፡
አብሮት ያደረው ገላዬን፣ ትናንትና ዞር ብሎ ያላየው ገላዬን ዛሬ በድንገት በጣም ቆንጆ እንደሆንኩና ሲርጥ
ከምትባለው የትውልድ አገሩ ሴቶች የሚቀራረብ ዉበት እንዳለኝ በተሰባበረ እንግሊዝኛ እስኪያንገሸግሸኝ
ድረስ ነገረኝ፡፡ ቆይቶ ደግሞ ስራዬ ምን እንደሆነ ጠየቀኝ፡፡ “ምን አይነት ጥያቄ ነው የሚጠይቀኝ ይሄ ሰውዬ?” የቢሮ ሰራተኛ እንደሆንኩ ይሆን እንዴ እነ ኡስማን የነገሩት? ዝም ብዬ የለመድኳትን ዉሸት ዋሸሁት፡፡ 4ኛዓመት የኬሚካል ኢንጂነሪንግ ተማሪ እንደሆንኩና ዘንድሮ እንደምመረቅ አፌ እንዳመጣልኝ
ቀደድኩለት፡፡ እሱ የዛሬ 23 ዓመት በሚሊቴሪ ኢንጂነሪንግ ከአሜሪካ ዩኒቨርሲቲ እንደተመረቀ ነገረኝ፡፡
አላመንኩትም፡፡ እንዴት አሜሪካ የተማረ ሰው እንግሊዝኛ አቀላጥፎ መናገር ያቅተዋል?
እንደገና ቆይቶ ረዥም ቆንጆ እንደሆንኩና የቆዳዬ ቀለም ቅላት እንደገረመው ነገረኝ፡፡ ሀበሻ ጥቁር ብቻ ይመስለው እንደነበረና ከዚህ ቀደም በምንም የስራ አጋጣሚ ኢትዬጵያ መጥቶ እንደማያውቅ
ሳይደብቅ አጫወተኝ፡፡ ከአራት ሚስቶች
17 ልጆችን እንዳፈራና ሁለቱ የቱኒዚያና የሞሮኮ ዜጎች፣ አንደኛዋ ሚስቱ ደግሞ የሲሲሊ ጣሊያናዊት እንደሆነች እንዲሁም
ጊዜ ቢያገኝ የሁሉንም አገር ሴቶች እምስ መቅመስ እንደሚፈልግ ጨምሮ ነገረኝ፡፡ በአነጋገሩ ብበሸቅም ሳቅኩለት፡፡ ፍቃደኛ ከሆንኩ የትውልድ አገሩ “ሲርጥ” ውስጥ አፓርታማ ተከራይቶ ያለምንም ሀሳብ ቀለብ እየሰፈረ ሊያኖረኝ እንደሚፈልግ ነገረኝ፡፡ አክሎም ከ21 አገራት በተለያዩ ከተሞች ቅምጦች እንዳሉትና
የሊቢያ ዘር በመላው ዓለም እንዲሰራጭ የሱም የአለቃው ጋዳፊም ፍላጎት እንደሆነ…እሱን ጨምሮ “ጌታዬ”
እያለ የሚጠራቸው የጋዳፊ ሚኒስትሮች ይህንን የሚያደርጉት ከሴሰኝነት ጋር በተያያዘ ሳይሆን የሊቢያን ህዝብ በዓለም ላይ ገናናና ታላቅ የማድረግ ጉጉት ስላላቸው እንደሆነ ኮስተር ብሎ ሊያስረዳኝ ሞከረ፡፡
በሆዴ “ቂጥህን ላስ” እያልኩት በአፌ ግን ሳቅኩለት፡፡ አጋሰስ ከርሳም አረብ!! ሲያስጠላ! ባፋንኩሎ!
ጄኔራሉ አቡ ቡሴር በሚደነቃቀፍ እንግሊዝኛው ስለ ዛሬው የጋዳፊ ድል ይተርክልኝ ጀመረ፡፡ በሊቢያ
በውድ ሆቴሎች አስቀምጠው በርካታ ዶላሮችን እየሰጡ በወርቅ አንቆጥቁጠው ያስቀመጧቸው የተለያዩ
አገራት የጎሳ መሪዎች፣ባህላዊ ንጉሶች እና ሱልጣኖች አለቃቸው ጋዳፊን “የአፍሪካ ንጉሰ ነገስት” የሚል
ማዕረግ ሰጥተውታል፡፡ በዚህ ሹመት የተነቃቁት ጋዳፊ ከሰዓቱኑ በተካሄደ ሌላ ዝግ ስብሰባ የአፍሪካ መሪዎቹን ለአንድ
በፍጹም ስላልጠበቁ ለሁለት ወር ያህል አኮረፍኳት
በመጨረሻ አንድ ቀን የሚያምር ቪላ ቤት ወስዳ እራት ጋብዛኝ ሁሉንም ነገር ነገረችኝ፡፡ በህይወቴ እንደዚያ ቀን ደንግጬ አላውቅም…፡፡»
ሁላችንም ገስት ሃውስ ውስጥ ያለን ሴቶች ጋዳፊ ለሄርሜላ ምን ስጦታ እንደሰጧት ለማወቅ በጉጉት
ልንሞት ደርሰናል፡፡ ሶስና ደግሞ ለእልህ ጉጉታችንን ለመለካት ነው መሰለኝ ወሬዋን ጋብ አደረገችው፡፡ እንድትነግረን በአይናችን ለመናት፡፡
« እስኪ ገምቱ…» አለችን፡፡ እኔ “መኪና?” አልኩኝ፡፡ከአረብ ኮሚኒቲ የመጣችዋ ልጅ “ ዳይመንድ” አለች፡፡
ጣሊያን ክልሷ ልጅ ግን በእርግጠኝነት ስሜት እንዲህ ተናገረች፡፡ As far as I know, Gaddafi never
give you small gifts
እውነቷን ነበር፡፡ ሶስና በኃላ በስንት ጉትጎታ እንደነገረችን ሄርሜላ ያገኘችው ስጦታ እሳቸው በህይወት እስካሉ ድረስ የማይቋረጥ በወር የ5 ሺ ዶላር ደሞዝ ከኤምባሲው እንድትወስድ፣ የሷ ምርጫ በሆነና ኤምባሲው በሚከራይላት አፓርታማ ውስጥ ለሁለት አመት ከኖረች በኃላ የራሷን ቤት ራሷ በፈቀደችው
ዲዛይን ተሰርቶ እንዲሰጣት የሚል ነው፡፡ የመኪና ስጦታ ግን አልተካተተም፡፡ ምናልባት የኤምባሲው ሰዎች አስቀርተውባት ሊሆን እንደሚችል ትጠረጥራለች፡፡ ሶስና የነገረችን አስገራሚው ነገር ይህ አይደለም፡፡ ጋዳፊ ያን ምሽት ረዘም ላለ ሰዓት “ቪአይፒ ሩም” ቆይተው ቢሆን ሄርሜላ ይህንን ስጦታ ባላገኘች ነበር፡፡ ለምን አትሉኝም?
ለምን በሚል አስተያየት ሶስናን ተመለከትናት፡፡
ምክንያቱም ሄርሜላ ያን ቀን ጸጉሯ ላይ ሻርፕ ጣል በማድረጓ የተነሳ እስላም መስላቸው ነበር፡፡ ያንን ለማረጋገጥ «አሰላምአሌኩም» ሲሏት እሷ እየሳቀች “ ዋሌኩም ሰላም ወበረካቱ” ስትላቸው ልባቸው ሞቀ፣
እስላም እንደሆነችም አመኑ፡፡
አውሮፕላን ለመሳፈር ቪአይፒ ሩሙን ከመልቀቃቸው በፊት ለልዩ ረዳታቸው የነገሩት ቃል ደግሞ አሁን እያገኘች ያለችውን ስጦታ በዝርዝር አይገልጽም፡፡ ጋዳፊ እንደዚህ ግዙላት፣ መኪና ግዙላት።
ብር ስጧት ምናምን ብለው ዝርዝር ነገር አልተናገሩም፡፡ የኤምባሲው ሰዎች ናቸው የጋዳፊን ቃላ ፈርተው ስጦታው በዚህ መልኩ እንዲሆን የወሰኑት፡፡ ምክንያቱም ቃላቸው ካልተፈጸመ ጣጣው ብዙ እንደሆነ ያውቃሉ፡፡ ሀይሚ እንደምትለው ጋዳፊ በወቅቱ ለረዳታቸው የተናገሩት ቃል የሚከተለውን ነበር
«« የዚች ሙስሊም ልጅ ሳቅና ፈገግታ እኔ እስካለሁ ድረስ በምንም መልኩ እንዳይደበዘዝ አድርግ!»
#ድህረ_ታሪክ
ያን ምሽት እስከ እኩለ ሌሊት ዋይን እየጠጣንና እየተጫወትን ብንጠባበቅም ማንም ወደ ጋዳፊና ቤተሰባቸው ዘንድ ሳይጠራን ወደ መኝታችን ሄድን፡፡ ጋዳፊን ታጅባላችሁ…ጋዳፊን ለሆስተስነት ምልመላ ታግዛላችሁ…ቅብርጥሶ ቅብርጥሶ ተብለን ቢሾፍቱ ድረስ የመጣን ሴቶች በሙሉ በሰዎቻቸው ስለተዘነጋን
ቅሬታ ተሰምቶናል፡፡ ለማንኛውም ጋዳፊ ሪዞርቱ ውስጥ እንዳሉ በመግመታችን ተስፋችን አልተሟጠጠምነበር፡፡
ጠዋት ቁርስ ላይ አንዲት አረብ ሴት ወደ ገስት ሀውሳችን መጥታ ጋዳፊ ወደ ኩሪፍቱ ለመምጣት የነበራቸውን እቅድ ስለሰረዙ ነገ በጠዋቱ ወደ አዲሳባ እንደምንመለስ ነገረችን፡፡ እጢያችን ዱብ አለ፡፡ ጋዳፊን አጅበናል ብለን ያሰብን ሁላ ድግስ ተጠርቶ ካርድ በመርሳቱ አትገባም እንደተባለ እንግዳ ኩምሽሽ አልን፡፡ ደግነቱ አረቧ እኔን በግል በጥቅሻ ከጠራችኝ በኃላ ‹‹ አቡ ቡሴር ስራ ስለበዛበት ማታ ሊያገኝሽ አለቻለም፡፡ የተለየ ነገር ካለ አሳውቅሻለሁ፡፡ የሚያስፈልግሽ ነገር ካለ በኔ በኩል ይሟላልሻል, ብላኝ ከገስት ሀውሳችን ተስፈንጥራ ወጣች፡፡
#እሁድና_ሰኞ
አዲስ አበባ ከተመለስን በኃላ እሁድና ሰኞ ሌሊት ከጀነራሉ ጋር ለማሳለፍ እድሉን አገኘሁ እውነቱን ለመናገር እሁድ ዕለት ማታ ጄኔራሉ እስከመፈጠሬም ትዝ አላልኩትም ሌሊት አካባቢ ወደ መኝታው
ከገባ በኃላ ቂጤን እሻሽቶኝ መአት ስልክ እያወራ… እንደተኮሳተረ እንቅልፍ ይዞት ሄደ ሌሊት ላይ ስልኩ ሲንጫረር ነው ያደረው፡፡ ስልኩ እንደዛ እየተንጫረረ እሱ ምንም ሳይረበሽ እንቅልፉን ይለጥጠዋል
ገረመኝ፤ በዚያ ላይ በጣም ያንኮራፋል፤ ቧርጫም ነው አስጠላኝ ሆኖም ወደ ጋዳፊ ለመድረስ ሁነኛ ሰው እስከሆነ ድረስ ላስቀይመው አልፈለኩም።
የመሪዎቹ ጉባኤ ሰኞ ተጠናቀቀ፡፡ እሁድ ለት ዶክኮኝ የነበረው ጀነራል ሰኞ ለት ፍፁም ሌላ ሰው ሆኖ አገኘሁት፡፡ አለቃው ኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊ ለቀጣይ አንድ አመት በአፍሪካ ህብረት ስራ አስኪያጅነት ይሁን ዋና ጸሀፊነት ብቻ የሆነ ሀላፊ ሆነው በመመረጣቸው የጄኔራሉ ደስታ ወሰን አለፈ፡፡ “ይህ የጌታዬ የጋዳፊ የበርካታ አስርተ አመታት ህልም ነበር ይለኛል አስሬ ብርጭቋችንን ቺርስ እያጋጨ፡፡ጄኔራሉ ደስታውን በአግባቡ ለመግለጽ እንኳን አልቻለም፡፡ ሌሊቱን ሻምፓኝ እና ቺቫስ ከፍቶ ፒጃማዬ ላይ
አርከፈከፈብኝ፡፡ እንደዛ ግንባሩ የማይፈታ የነበረ ጄኔራል በደስታ ስካር ለሰአታት እንደህጻን ልጅ ሲፍለቀለቅ ምን ይባላል?ሲስቅ ቦርጩ አብሮ ይንዘፈዘፋል፡፡
አብሮት ያደረው ገላዬን፣ ትናንትና ዞር ብሎ ያላየው ገላዬን ዛሬ በድንገት በጣም ቆንጆ እንደሆንኩና ሲርጥ
ከምትባለው የትውልድ አገሩ ሴቶች የሚቀራረብ ዉበት እንዳለኝ በተሰባበረ እንግሊዝኛ እስኪያንገሸግሸኝ
ድረስ ነገረኝ፡፡ ቆይቶ ደግሞ ስራዬ ምን እንደሆነ ጠየቀኝ፡፡ “ምን አይነት ጥያቄ ነው የሚጠይቀኝ ይሄ ሰውዬ?” የቢሮ ሰራተኛ እንደሆንኩ ይሆን እንዴ እነ ኡስማን የነገሩት? ዝም ብዬ የለመድኳትን ዉሸት ዋሸሁት፡፡ 4ኛዓመት የኬሚካል ኢንጂነሪንግ ተማሪ እንደሆንኩና ዘንድሮ እንደምመረቅ አፌ እንዳመጣልኝ
ቀደድኩለት፡፡ እሱ የዛሬ 23 ዓመት በሚሊቴሪ ኢንጂነሪንግ ከአሜሪካ ዩኒቨርሲቲ እንደተመረቀ ነገረኝ፡፡
አላመንኩትም፡፡ እንዴት አሜሪካ የተማረ ሰው እንግሊዝኛ አቀላጥፎ መናገር ያቅተዋል?
እንደገና ቆይቶ ረዥም ቆንጆ እንደሆንኩና የቆዳዬ ቀለም ቅላት እንደገረመው ነገረኝ፡፡ ሀበሻ ጥቁር ብቻ ይመስለው እንደነበረና ከዚህ ቀደም በምንም የስራ አጋጣሚ ኢትዬጵያ መጥቶ እንደማያውቅ
ሳይደብቅ አጫወተኝ፡፡ ከአራት ሚስቶች
17 ልጆችን እንዳፈራና ሁለቱ የቱኒዚያና የሞሮኮ ዜጎች፣ አንደኛዋ ሚስቱ ደግሞ የሲሲሊ ጣሊያናዊት እንደሆነች እንዲሁም
ጊዜ ቢያገኝ የሁሉንም አገር ሴቶች እምስ መቅመስ እንደሚፈልግ ጨምሮ ነገረኝ፡፡ በአነጋገሩ ብበሸቅም ሳቅኩለት፡፡ ፍቃደኛ ከሆንኩ የትውልድ አገሩ “ሲርጥ” ውስጥ አፓርታማ ተከራይቶ ያለምንም ሀሳብ ቀለብ እየሰፈረ ሊያኖረኝ እንደሚፈልግ ነገረኝ፡፡ አክሎም ከ21 አገራት በተለያዩ ከተሞች ቅምጦች እንዳሉትና
የሊቢያ ዘር በመላው ዓለም እንዲሰራጭ የሱም የአለቃው ጋዳፊም ፍላጎት እንደሆነ…እሱን ጨምሮ “ጌታዬ”
እያለ የሚጠራቸው የጋዳፊ ሚኒስትሮች ይህንን የሚያደርጉት ከሴሰኝነት ጋር በተያያዘ ሳይሆን የሊቢያን ህዝብ በዓለም ላይ ገናናና ታላቅ የማድረግ ጉጉት ስላላቸው እንደሆነ ኮስተር ብሎ ሊያስረዳኝ ሞከረ፡፡
በሆዴ “ቂጥህን ላስ” እያልኩት በአፌ ግን ሳቅኩለት፡፡ አጋሰስ ከርሳም አረብ!! ሲያስጠላ! ባፋንኩሎ!
ጄኔራሉ አቡ ቡሴር በሚደነቃቀፍ እንግሊዝኛው ስለ ዛሬው የጋዳፊ ድል ይተርክልኝ ጀመረ፡፡ በሊቢያ
በውድ ሆቴሎች አስቀምጠው በርካታ ዶላሮችን እየሰጡ በወርቅ አንቆጥቁጠው ያስቀመጧቸው የተለያዩ
አገራት የጎሳ መሪዎች፣ባህላዊ ንጉሶች እና ሱልጣኖች አለቃቸው ጋዳፊን “የአፍሪካ ንጉሰ ነገስት” የሚል
ማዕረግ ሰጥተውታል፡፡ በዚህ ሹመት የተነቃቁት ጋዳፊ ከሰዓቱኑ በተካሄደ ሌላ ዝግ ስብሰባ የአፍሪካ መሪዎቹን ለአንድ
👍8❤2
የአፍሪካ መንግሥት ምስረታ ዛሬውኑ ድምጽ እንዲሰጡ ድንገቴ የሆነ ሀሳብ በማቅረብ ግራ አጋብተዋቸዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት እና የአውሮፓ ህብረት ተወካዮች ነገሩ ቀልድ ይሁን ቁምነገር ሳይገባቸው ስብሰባው ተጠናቋል፡፡ጋዳፊ አፍሪካን በወታደር፣ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ አንድ አድርገው የመምራት ህልማቸውን “ሀ” ብለው የጀመሩበት ዕለት በመሆኑ ዛሬ ለጄኔራሉ ልዩ ቀን ነው
በዚህ የደስታ ቀኑ ጠቀም ያለ ጉርሻ እንደሚሰጠኝ አስቤ ነበር፡፡ ያ ባይሆን እንኳ “ጌታዬ” እያለ በሚጠራቸው ጋዳፊ ዘንድ የምገባበትን መላ እንደሚጠቁመኝ ተስፋ አድርጊያለሁ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍ማድረግ እንዳይረሳ ከ 160 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይቀጥላል
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
በዚህ የደስታ ቀኑ ጠቀም ያለ ጉርሻ እንደሚሰጠኝ አስቤ ነበር፡፡ ያ ባይሆን እንኳ “ጌታዬ” እያለ በሚጠራቸው ጋዳፊ ዘንድ የምገባበትን መላ እንደሚጠቁመኝ ተስፋ አድርጊያለሁ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍ማድረግ እንዳይረሳ ከ 160 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይቀጥላል
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
❤1
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ስምንት (🔞)
፡
፡
...የገረመኝ ነገር ጀኔራሉ በዚህ የደስታ ቀኑ እንኳ አንሶላ ሊጋፈፈኝ አለመሞከሩ ነው.
መጋፈፉን እንኳ ተጋፈናል ግን ሴከስ የሚባል ነገር አላረገም ሌሊቱን ያሳለፈው ወደ አገሩ ሊቢያ ስልክ በመደወልና በምላሹ ደግሞ የደስታ መልእክቶችን በመቀበል ነበር ይሄ በእውነት ከአንድ አረብ የጠበቅኩት ነገር አልነበረም ማለዳ ላይ ሻወር ከወሰደ በኃላ ልብሱን ለባብሶ ተሰናብቶኝ ሊወጣ ሲል አይኔን እያሻሸሁ በቂ ገንዘብ እንዳልያዝኩ ነገርኩት ትንሹ ሻንጣው ዉስጥ ያለውን ብር ዝም ብሎ አፍሶ
ሁሉንም አልጋዬ ላይ በተነው፡፡ ደነገጥኩ፡፡ ስላልቆጠርኩት ብዙ ብር የሰጠኝ መስሎኝ ፈነጠዝኩ።
ተሳስቻለሁ እሱ ከወጣ በኃላ ብሮቹን በሙሉ ሰብስቤ ስቆጥራቸው ያገኘሁት አንድ ሺ አምስት መቶ ዶላር፣ ሁለት መቶ ዩሮ፣ ሌላ 450የ ሳኡዲ ሪያል፣ ሌላ ዘጠኝ መቶ የሊቢያ ዲናርና ምንም የረባ ወጋ
የሌላቸው ጥቂት የጂቡቲ ፍራንኮች ነበሩ፡፡ ብሽቅ እንዳልኩኝ ተመልሼ ተኛሁ፡፡
#እሮብና_ሃሙስ_በሸራተን
ኡስማን አስቀድሞ እንደጠቆመኝ እሮብ እና ሀሙስ ምሸት በዚያው ባረፉበት የሸራተን ቪላ ውስጥ በቅርቡ ለገዙት አየር መንገድ ሆስተሶች ስለሚመለምሉ ለዚያው የስነልቦና ዝግጅት ማድረግ ጀመርኩ፡፡ ከጋዳፊ ጋር በቅርብ የመገናኘት እድል የሚኖረው በዚህ ወቅት ብቻ እንደሚሆን ተረድቻለሁ፡፡ እድሌን ለመሞከር ራሴን አሳምኛለሁ
ኡስማን ዘ ፒምፕ ለምን እንደሆነ አላውቅም በኔ በጣም ይተማመናል፡፡ ከሶስት ቀናት በፊት አግኝቼው
ይህንን ተናግሮኛል፡፡
“የትኛውንም ወንድ የሚያስደነግጥ ቁመናና ውበት አለሽ፡፡አረብኛ የመረዳት ችሎታሽ ለክፉ የሚሰጥ
አይደለም፡፡ እድሉ ከተመቻቸልሽ ካንቺ የተሻለ ቃዛፊን ወይም ረዳቶቻቸውን ለመማረክ የምትችል ሴት አላውቅም፡፡ እኔም “የምትመጥን ሴት አቅርብ” ብባል ካንቺ ሌላ ማንን እንደምጠቁም አላውቅም ፡፡
ምልመላው የሚካሄድበትን ቦታና ሰዓት ኡስማን ከተረዳ በኃላ ዘወትር የምንገናኝበት ሂልተን መናፈሻ
ውስጥ መጥቶ አገኘኝና ወደ ምልመላው አዳራሽ የሚወስደኝን የመግበያ ካርድ ሰትቶኝ ሄደ ከመልማዬቹ አንዱ ማንኛውም አይነት ጥያቄ ከጠየቀኝ ወይም ራሴን እንዳስተዋውቅ ከተጠየኩ አንድ ነገር እንዳልዘነጋ አበከሮ አሳሰበኝ፡፡ ይኸውም ጋዳፊ በአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበርነት በመመረጣቸው የተሰማኝን ደስታ እንድገልጽላቸው ነበር፡፡ ጋዳፊ ለአፍሪካ አንድነትና ሰላም እያደረጉ ያለውን ያላሰለሰ ጥረትም በየአጋጣሚው
እያነሳሁ እንዳደንቅም እሳሰበኝ ይህን ጊዜ ሳቄ መጣ፡፡ «እኔ ፖለቲከኛ መሰልኩህ እንዴ እንደዚህ አይነት ንግግር የማድረገው? አብደሃል እንዴ? >>ብዬ ሳቅኩበት እሱ ግን ኮስተር ብሎ ቀጠለ።
.እንደ ሊቢያ ህገመንግስት የሚያገለግሉ
ቃዛፊ የፃፉት the Green Book የሚባል መጽሀፍ አላቸው አንድ ሁለት ጥቅስ እንደምንም ከኢንተርኔት ፈላልጊና እሱን መጸሐፍ እንደወደድሽው ተናገሪ ሮዛ እመኚኝ ያንቺንም የኛንም ህይወት የሚለውጥ ነገር ይከሰታል፡፡”
"ኡስማን...what are you talking about? I am is just an ordinary hooker... እንደዚህ አይነት ፖለቲካ
ማውራት አልችልም ደሞ በዛ ላይ ሰውየው እስከዚህ ድረስ ጃጅተዋል እንዴ እንዲህ ፊት ለፊት ሲሸነገሉ የማይባንኑት?come on Usman, that doesn't make a lot of sense!»
ኡስማን ምላሽ ነበረው፡፡
እኔ የምነግርሽን ሳታወላውይ አድርጊው፡፡ያንቺ ጥርጣሬ ይገባኛል ሆኖም አምባገነኖችን የሚያመሳስላቸው ነገር ለራሳቸው የሚሰጡት ቦታ ነው፡፡…›› ትንፋሹን አሰባሰበና ቀጠለ፡፡
like it or not, Most Arabs are assholes.sorry to say this. ቃዛፊ ለምሳሌ ጤናማ ሰው አይደለም፤ወፈፌ ነው፤ይህን አለም ያውቀዋል፤አጠቃላይ የህይወቱን ታሪክ ስትመረምሪም የምታገኘው ይሄንኑ ሀቅ ነው ጋዳፊ ለስሙ የአምስት ወቅት ሰላት ሳያቋርጥ ይሰግዳል፡፡ ሆኖም የራስ አምልኮ
የተጠናወተው ሰው ነው፤ሁሌም ውዳሴን ይፈልጋል ታምኚያለሽ? በየቀኑ ስለሱ ታላቅነት ግጥም እየጻፉ ቤተመንግስቱ ድረስ እየሄዱ የሚያነቡለት የአረብ ደራሲዎች በሊቢያ የባህልና የኃይማኖት ጉዳዮች ሚኒስትር መስሪያ ቤት በኩል እንደተቀጠሩ? ይህንን የነገረኝ እሱ ቤተሰብ ሰርክል ውስጥ ያለ ሊቢያዊ ነው
you can't believe it can you? ለምሳሌ ቃዛፊ ከጉርምስናው እድሜ ጀምሮ የእስልምናን ሱና ጠብቆ
ሳያቋርጥ ሰኞና ሀሙስን ይጾማል ሰኞና ሀሙስ ደናግል ነርሶቹ እንኳ እንዲነኩት አይፈቅድላቸውም በተቃራኒው ከአምላክ ይልቅ በራሱ ፍቅር እና አምልኮ የሰከረ ወፈፌ ነው.ሮዛ! Trust me!እድሉ
ከተሰጠሽ ያለምንም ርህራሄ በረቂቅ መንገድ ሳይሆን ፊትለፊት ደረቅ ዉዳሴ ከማቅረብ ወደኋላ አትበይ!
እመኚኝ ሮዛ… ስለ ሰውየው እኔ የማውቀውን ሚስጢር ሩቡን ያህል እንኳ እንቺ አታውቂም፡፡”
ለ ጋዳፊ final exam ስለ መዘጋጀት
ረቡእ ጥር 27/2008
በውበትም፣በስራ ልምድም፣በቋንቋ ክህሎትም ሆነ በእውቀት ከኔ የሚልቁ በርካታ ከባድ ተወዳዳሪዎች ሊገጥሙኝ እንደሚችሉ ገምቼያለሁ፤አንድ የቢሮ ጸሀፊ ተፈልጎ በሺዎች የሚቆጠሩ ስራ ፈላጊ ጸሀፊዎች የሞት ሽረት ትግል የሚያደርጉበት አገር ውስጥ እንዳለሁ አሳምሬ አውቀዋለሁ፤በተቻለኝ መጠን
አስፈላጊውን ዝግጅት ለማድረግ ጥሬያለሁ፤አርባ አመት በስልጣን ላይ የቆዩት የ67 አመቱ ሙአመር ጋዳፊ
ወጣት ሳሉ የጻፉትን አረንጓዴውን መጽሀፍ የእንግሊዝኛውን ቅጂ ከኢንተርኔት በማውጣት የተወሰነ
ከፍል ትኩረት ሰጥቼ አንብቤዋለሁ መሐል ላይ በጣም አንገሽግሾኝ አቋረጥኩት፡፡ የጋዳፊን የግል
እና የፖለቲካ ህይወት የተቻለኝን ያህል ለማጥናት ሞክሬያለሁ፤ዛሬ ማታ የመናገር እድል ከተሰጠኝ ጋዳፊ
ለመንግስቱ ሀይለማሪያም ያደረጉትን አንዳንድ ድጋፍ መግለጹ አስፈላጊ መስሎ ተሰምቶኛል፡፡
ከዩኒቨርሲቲ በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ ይመስለኛል እንደዚህ አምርሬ ሳነብ ግን በሰበቡ ብዙ ነገር አወቅኩ
። ለመንግስቱ የመጀመሪያውን ብሄራዊ ውትድርና ተመልማች የመለዮ ልብስን ጨምሮ ለስንቀና ትጥቅ በገንዘብ መደገፋቸውን፤የጦላይ፣የዲዴሳና የመስኖ የወታደር ማሰልጠኛ ካምፖች ሲቋቋሙ
ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን፤በ77ቱ ድርቅም የገንዘብ ድጋፍ በራሳቸውና በሊቢያ ህዝብ ስም ማበርከታቸውን አነበብኩ፡፡ኮሎኔል መንግስቱን እና ኮሎኔል ጋዳፊን በተመለከተ ከልጅነቴ ጀምሮ በተደጋጋሚ የሰማሁት አንድ ታሪክም ትዝ አለኝ፤ሙአመር ጋዳፊ በአፍሪካ አንድነት ድርጅት ለመሳተፍ አዲስ አበባ በመቶዎች ከሚቆጠሩ ወታደር አጃቢዎቻቸው ጋር የጦር ታንክ ጭምር ይዘው ከትርፖሊ ወደ አዲስ አበባ ይመጣሉ፤ኮሎኔል መንግስቱ አመታዊ ጉባኤው ላይ ለመካፈል የመጡትን ኮሎኔል ጋዳፊን ከበራፍ ላይ እንዲህ ሲሉ ይመልሷቸዋል
"ወንድም ጋዳፊ!ይሄ እኮ ሰላማዊ የውይይት መድረከ ነው፣ታንክ እዚህ ምን ይሰራል! የጦር ካምፕ አስመስልከው እኮ”
ጋዳፊ አኩርፈው እጃቢዎቻቸውን አስከትለው አህጉራዊው ጉባኤ ላይ ሳይካፈሉ በመጡበት ወደ አገራቸው
ተመለሱ አሉ፡፡ ይህ ታሪክ እውነት ይሁን ዉሸት አላውቅም ግን ከድሮ ጀምሮ ሲወራ እሰማዋለሁ፡፡
ኮሎኔል መንግስቱ በትሪፖሊ ጉብኝታቸው ወቅት ስለ ጋዳፊ የታዘቡትን መጥፎ ጠባይ ሳነብ በጣም ተገረምኩ መንግስቱ በሊቢያ ቆይታቸው ሙአመር ጋዳፊን በእንብርክክ እየሄዱ ጋዳፊ የጠየቁትን ትእዛዝ የሚያስፈጽሙ በርካታ የምስራቅ አውሮፓ ሴቶችን ቤተመንግስት ውስጥ መመልከታቸውን ጽፈዋል
ለነዚህ ታዛዥ ነጭ አሽከሮቻቸው ጋዳፊ
፡
፡
#ክፍል_ስምንት (🔞)
፡
፡
...የገረመኝ ነገር ጀኔራሉ በዚህ የደስታ ቀኑ እንኳ አንሶላ ሊጋፈፈኝ አለመሞከሩ ነው.
መጋፈፉን እንኳ ተጋፈናል ግን ሴከስ የሚባል ነገር አላረገም ሌሊቱን ያሳለፈው ወደ አገሩ ሊቢያ ስልክ በመደወልና በምላሹ ደግሞ የደስታ መልእክቶችን በመቀበል ነበር ይሄ በእውነት ከአንድ አረብ የጠበቅኩት ነገር አልነበረም ማለዳ ላይ ሻወር ከወሰደ በኃላ ልብሱን ለባብሶ ተሰናብቶኝ ሊወጣ ሲል አይኔን እያሻሸሁ በቂ ገንዘብ እንዳልያዝኩ ነገርኩት ትንሹ ሻንጣው ዉስጥ ያለውን ብር ዝም ብሎ አፍሶ
ሁሉንም አልጋዬ ላይ በተነው፡፡ ደነገጥኩ፡፡ ስላልቆጠርኩት ብዙ ብር የሰጠኝ መስሎኝ ፈነጠዝኩ።
ተሳስቻለሁ እሱ ከወጣ በኃላ ብሮቹን በሙሉ ሰብስቤ ስቆጥራቸው ያገኘሁት አንድ ሺ አምስት መቶ ዶላር፣ ሁለት መቶ ዩሮ፣ ሌላ 450የ ሳኡዲ ሪያል፣ ሌላ ዘጠኝ መቶ የሊቢያ ዲናርና ምንም የረባ ወጋ
የሌላቸው ጥቂት የጂቡቲ ፍራንኮች ነበሩ፡፡ ብሽቅ እንዳልኩኝ ተመልሼ ተኛሁ፡፡
#እሮብና_ሃሙስ_በሸራተን
ኡስማን አስቀድሞ እንደጠቆመኝ እሮብ እና ሀሙስ ምሸት በዚያው ባረፉበት የሸራተን ቪላ ውስጥ በቅርቡ ለገዙት አየር መንገድ ሆስተሶች ስለሚመለምሉ ለዚያው የስነልቦና ዝግጅት ማድረግ ጀመርኩ፡፡ ከጋዳፊ ጋር በቅርብ የመገናኘት እድል የሚኖረው በዚህ ወቅት ብቻ እንደሚሆን ተረድቻለሁ፡፡ እድሌን ለመሞከር ራሴን አሳምኛለሁ
ኡስማን ዘ ፒምፕ ለምን እንደሆነ አላውቅም በኔ በጣም ይተማመናል፡፡ ከሶስት ቀናት በፊት አግኝቼው
ይህንን ተናግሮኛል፡፡
“የትኛውንም ወንድ የሚያስደነግጥ ቁመናና ውበት አለሽ፡፡አረብኛ የመረዳት ችሎታሽ ለክፉ የሚሰጥ
አይደለም፡፡ እድሉ ከተመቻቸልሽ ካንቺ የተሻለ ቃዛፊን ወይም ረዳቶቻቸውን ለመማረክ የምትችል ሴት አላውቅም፡፡ እኔም “የምትመጥን ሴት አቅርብ” ብባል ካንቺ ሌላ ማንን እንደምጠቁም አላውቅም ፡፡
ምልመላው የሚካሄድበትን ቦታና ሰዓት ኡስማን ከተረዳ በኃላ ዘወትር የምንገናኝበት ሂልተን መናፈሻ
ውስጥ መጥቶ አገኘኝና ወደ ምልመላው አዳራሽ የሚወስደኝን የመግበያ ካርድ ሰትቶኝ ሄደ ከመልማዬቹ አንዱ ማንኛውም አይነት ጥያቄ ከጠየቀኝ ወይም ራሴን እንዳስተዋውቅ ከተጠየኩ አንድ ነገር እንዳልዘነጋ አበከሮ አሳሰበኝ፡፡ ይኸውም ጋዳፊ በአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበርነት በመመረጣቸው የተሰማኝን ደስታ እንድገልጽላቸው ነበር፡፡ ጋዳፊ ለአፍሪካ አንድነትና ሰላም እያደረጉ ያለውን ያላሰለሰ ጥረትም በየአጋጣሚው
እያነሳሁ እንዳደንቅም እሳሰበኝ ይህን ጊዜ ሳቄ መጣ፡፡ «እኔ ፖለቲከኛ መሰልኩህ እንዴ እንደዚህ አይነት ንግግር የማድረገው? አብደሃል እንዴ? >>ብዬ ሳቅኩበት እሱ ግን ኮስተር ብሎ ቀጠለ።
.እንደ ሊቢያ ህገመንግስት የሚያገለግሉ
ቃዛፊ የፃፉት the Green Book የሚባል መጽሀፍ አላቸው አንድ ሁለት ጥቅስ እንደምንም ከኢንተርኔት ፈላልጊና እሱን መጸሐፍ እንደወደድሽው ተናገሪ ሮዛ እመኚኝ ያንቺንም የኛንም ህይወት የሚለውጥ ነገር ይከሰታል፡፡”
"ኡስማን...what are you talking about? I am is just an ordinary hooker... እንደዚህ አይነት ፖለቲካ
ማውራት አልችልም ደሞ በዛ ላይ ሰውየው እስከዚህ ድረስ ጃጅተዋል እንዴ እንዲህ ፊት ለፊት ሲሸነገሉ የማይባንኑት?come on Usman, that doesn't make a lot of sense!»
ኡስማን ምላሽ ነበረው፡፡
እኔ የምነግርሽን ሳታወላውይ አድርጊው፡፡ያንቺ ጥርጣሬ ይገባኛል ሆኖም አምባገነኖችን የሚያመሳስላቸው ነገር ለራሳቸው የሚሰጡት ቦታ ነው፡፡…›› ትንፋሹን አሰባሰበና ቀጠለ፡፡
like it or not, Most Arabs are assholes.sorry to say this. ቃዛፊ ለምሳሌ ጤናማ ሰው አይደለም፤ወፈፌ ነው፤ይህን አለም ያውቀዋል፤አጠቃላይ የህይወቱን ታሪክ ስትመረምሪም የምታገኘው ይሄንኑ ሀቅ ነው ጋዳፊ ለስሙ የአምስት ወቅት ሰላት ሳያቋርጥ ይሰግዳል፡፡ ሆኖም የራስ አምልኮ
የተጠናወተው ሰው ነው፤ሁሌም ውዳሴን ይፈልጋል ታምኚያለሽ? በየቀኑ ስለሱ ታላቅነት ግጥም እየጻፉ ቤተመንግስቱ ድረስ እየሄዱ የሚያነቡለት የአረብ ደራሲዎች በሊቢያ የባህልና የኃይማኖት ጉዳዮች ሚኒስትር መስሪያ ቤት በኩል እንደተቀጠሩ? ይህንን የነገረኝ እሱ ቤተሰብ ሰርክል ውስጥ ያለ ሊቢያዊ ነው
you can't believe it can you? ለምሳሌ ቃዛፊ ከጉርምስናው እድሜ ጀምሮ የእስልምናን ሱና ጠብቆ
ሳያቋርጥ ሰኞና ሀሙስን ይጾማል ሰኞና ሀሙስ ደናግል ነርሶቹ እንኳ እንዲነኩት አይፈቅድላቸውም በተቃራኒው ከአምላክ ይልቅ በራሱ ፍቅር እና አምልኮ የሰከረ ወፈፌ ነው.ሮዛ! Trust me!እድሉ
ከተሰጠሽ ያለምንም ርህራሄ በረቂቅ መንገድ ሳይሆን ፊትለፊት ደረቅ ዉዳሴ ከማቅረብ ወደኋላ አትበይ!
እመኚኝ ሮዛ… ስለ ሰውየው እኔ የማውቀውን ሚስጢር ሩቡን ያህል እንኳ እንቺ አታውቂም፡፡”
ለ ጋዳፊ final exam ስለ መዘጋጀት
ረቡእ ጥር 27/2008
በውበትም፣በስራ ልምድም፣በቋንቋ ክህሎትም ሆነ በእውቀት ከኔ የሚልቁ በርካታ ከባድ ተወዳዳሪዎች ሊገጥሙኝ እንደሚችሉ ገምቼያለሁ፤አንድ የቢሮ ጸሀፊ ተፈልጎ በሺዎች የሚቆጠሩ ስራ ፈላጊ ጸሀፊዎች የሞት ሽረት ትግል የሚያደርጉበት አገር ውስጥ እንዳለሁ አሳምሬ አውቀዋለሁ፤በተቻለኝ መጠን
አስፈላጊውን ዝግጅት ለማድረግ ጥሬያለሁ፤አርባ አመት በስልጣን ላይ የቆዩት የ67 አመቱ ሙአመር ጋዳፊ
ወጣት ሳሉ የጻፉትን አረንጓዴውን መጽሀፍ የእንግሊዝኛውን ቅጂ ከኢንተርኔት በማውጣት የተወሰነ
ከፍል ትኩረት ሰጥቼ አንብቤዋለሁ መሐል ላይ በጣም አንገሽግሾኝ አቋረጥኩት፡፡ የጋዳፊን የግል
እና የፖለቲካ ህይወት የተቻለኝን ያህል ለማጥናት ሞክሬያለሁ፤ዛሬ ማታ የመናገር እድል ከተሰጠኝ ጋዳፊ
ለመንግስቱ ሀይለማሪያም ያደረጉትን አንዳንድ ድጋፍ መግለጹ አስፈላጊ መስሎ ተሰምቶኛል፡፡
ከዩኒቨርሲቲ በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ ይመስለኛል እንደዚህ አምርሬ ሳነብ ግን በሰበቡ ብዙ ነገር አወቅኩ
። ለመንግስቱ የመጀመሪያውን ብሄራዊ ውትድርና ተመልማች የመለዮ ልብስን ጨምሮ ለስንቀና ትጥቅ በገንዘብ መደገፋቸውን፤የጦላይ፣የዲዴሳና የመስኖ የወታደር ማሰልጠኛ ካምፖች ሲቋቋሙ
ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን፤በ77ቱ ድርቅም የገንዘብ ድጋፍ በራሳቸውና በሊቢያ ህዝብ ስም ማበርከታቸውን አነበብኩ፡፡ኮሎኔል መንግስቱን እና ኮሎኔል ጋዳፊን በተመለከተ ከልጅነቴ ጀምሮ በተደጋጋሚ የሰማሁት አንድ ታሪክም ትዝ አለኝ፤ሙአመር ጋዳፊ በአፍሪካ አንድነት ድርጅት ለመሳተፍ አዲስ አበባ በመቶዎች ከሚቆጠሩ ወታደር አጃቢዎቻቸው ጋር የጦር ታንክ ጭምር ይዘው ከትርፖሊ ወደ አዲስ አበባ ይመጣሉ፤ኮሎኔል መንግስቱ አመታዊ ጉባኤው ላይ ለመካፈል የመጡትን ኮሎኔል ጋዳፊን ከበራፍ ላይ እንዲህ ሲሉ ይመልሷቸዋል
"ወንድም ጋዳፊ!ይሄ እኮ ሰላማዊ የውይይት መድረከ ነው፣ታንክ እዚህ ምን ይሰራል! የጦር ካምፕ አስመስልከው እኮ”
ጋዳፊ አኩርፈው እጃቢዎቻቸውን አስከትለው አህጉራዊው ጉባኤ ላይ ሳይካፈሉ በመጡበት ወደ አገራቸው
ተመለሱ አሉ፡፡ ይህ ታሪክ እውነት ይሁን ዉሸት አላውቅም ግን ከድሮ ጀምሮ ሲወራ እሰማዋለሁ፡፡
ኮሎኔል መንግስቱ በትሪፖሊ ጉብኝታቸው ወቅት ስለ ጋዳፊ የታዘቡትን መጥፎ ጠባይ ሳነብ በጣም ተገረምኩ መንግስቱ በሊቢያ ቆይታቸው ሙአመር ጋዳፊን በእንብርክክ እየሄዱ ጋዳፊ የጠየቁትን ትእዛዝ የሚያስፈጽሙ በርካታ የምስራቅ አውሮፓ ሴቶችን ቤተመንግስት ውስጥ መመልከታቸውን ጽፈዋል
ለነዚህ ታዛዥ ነጭ አሽከሮቻቸው ጋዳፊ
👍6🔥3❤2
አማላይ ረብጣ ዶላሮችን ቢከፍሉም እንደኮሎኔል መንግስቱ አመለካከት ጋዳፊ ይህንን የሚያደርጉት በአንድና አንድ ምክንያት ብቻ ነው፡፡ ይኸውም በጣልያን ቅኝ ተገዢነታቸው የሚሰማቸውን ስር የሰደደ የበታችነት ስሜት ነጮችን አሽከሮቻቸው በማድረግ ለመቅረፍ
የመጣር ከንቱ አባዜ፡፡ጋዳፊ ይህን ስላደረጉ ብቻ የነጮች የበላይ የሆኑ ይመስላቸዋል፡፡ታዲያ ጋዳፊ ወፈፌ አይደሉም? ሲሉ ይጠይቃሉ ጓድ መንግስቱ፡፡
እዚህ ጋር ሌላው የጋዳፊ የልብ ወዳጅ የነበረው የኡጋንዳው አምባገነን መሪ ኢዲ አሚን ዳዳ ትዝ አለኝ፣ኢዲ
አሚን በጋዳፊ ያልተቋረጠ የገንዘብ ድጋፍ መፈንቅለ መንግስት አካሂዶ የኡጋንዳ ፕሬዚደንት ሆነ፤ኢዲ አሚን በስልጣን ዘመኑ በነሸጠው ጊዜ ሁሉ አራት ነጮች በቃሬዛ ተሸክመውት በመሀል ካምፓላ ይዘውት እንዲዞሩ የማድረግ ልማድ እንደነበረው በአንድ ዶክመንተሪ ፊልም ላይ ተመልክቻለሁ፡፡ኢዲ አሚንም
ይህን የሚያደርገው በነጮች ላይ ያለውን የበታችነት ስሜት ለመቅረፍ ነበር፣ልክ እንደ ጋዳፊ ሁሉ እሱም በዚህ ድርጊቱ የነጮች የበላይ እንደሆነ ይሰማው ነበር፡፡ይህን የጅልነት ምግባር ከልብ ወዳጁ ሙአመር ጋዳፊ የቀሰመ ይመስለኛል፡፡ በዶክመንተሪው ላይ እንዳየሁትም ራሱ ከስልጣን ሲወርድ መጀመሪያ
የሸሸው ወደ ጋዳፊ አገር ሊቢያ ነበር፤ጋዳፊ የሞቀ አቀባበል
“መስተንግዶ ካደረጉለት በኋላ ነበር ወደ ጅዳ ሄዶ እስከ እለተ ሞቱ በሳኡዲ አረቢያ የኖረው፡፡
ጋዳፊ ወፈፌ መሆናቸውን የተረዳሁት» ሌላው አጋጣሚ ሁለት ፍፁም ተፃራሪ ጠላቶችን ማስታጠቅ እንደሚወዱ ሳነብ ነው፡፡”ወንድም ጋዳፊ" እያለ ለሚጠራቸው ሶሻሊስት ወንድማቸው መንግስቱ የሚችሉትን ሁሉ እየረዱ በጎን ደግሞ ጠላቱን ሻእቢያን እስከ አፍንጫው ያስታጥቃሉ። ያለማሰለስ
<<አረባዊቷን ኤርትራ እመሰርታለሁ>> እያለ የሚፎግራቸውን የጥንት የልብ ጓደኛቸውን ኢሳያስ አፈወርቄን በትጥቅ በስንቅ እና በገንዘብ ይደግፋሉ
አቡ ዳቢ የሚኖር ደንበኛዬ በዚያው በአቡ ዳቢ በሚኖረው ኤርትራዊ ጓደኛው ግዙፍ ቪላ ውስጥ ጋዳፊና ኢሳያስ ወጣት ሆነው ሁለቱም እየሳቁ ተቃቅፈው ሊቢያ በረሀ ውስጥ የተነሱት ፎቶ አንዱን የሳሎን ግድግዳ ሞልቶ መመልከቱን እንዳጫወተኝ አስታውሳለሁ፡፡ይህ የጋዳፊና የኢሳያስ ወዳጅነት በርካታ
አመታትን ወደ ኋላ እንደሚጓዝ አንድ ማሳያ ነው፡፡በሎከርቢው የሽብር ጥቃት እነ አሚሪካና እንግሊዝ በሊቢያ ላይ የንግድና የትራንስፖርት ማእቀብ ለበርካታ አመታት የጣሉ ጊዜ ማእቀብ ጥሰው
በተደጋጋሚ ጋዳፊን ትሪፖሊ የሚገኘው ቤተመንግስታቸው ድረስ እየሄዱ የጠየቁት ማንዴላና ኢሳያስ አፈወርቂ ብቻ ነው::
ማንዴላ ይህን ያደረጉት ጋዳፊ እናት ፓርቲያቸውን ANCን ያለመታከት በትግሉ ወቅት ለበርካታ አመታት በገንዘብና በሞራል ስለደገፉ ነው፡፡ ፕ/ት ኢሳያስ የጋዳፊን አርንጓዴ መጽሀፍ በኤርትራ
ብሄራዊ ቋንቋ በትግርኛ ቋንቋ እንደሚያስተረጉሙ በመግለጽ በርካታ ሚሊዮኖች ዶላርን ከጋዳፊ ተቀብለዋል፣እስመራን እንደሁለተኛ ቤታቸው እንደሚቆጥሯት በአንድ ወቅት የገለጹት ጋዳፊ የልብ ወዳጃቸው ቃሉን ስለመጠበቁ ግድ የነበራቸው አይመስልም፤አገራቸው ሊቢያን እንደግል ኪዮስካቸው በመቁጠር ከአገራቸው ካዝና በማውጣት በመላው አፍሪካ በተለያየ ጊዜ የተካሄዱ በርካታ መፈንቅለ-
መንግስቶችን በገንዘብ ደግፈዋል፡፡የሊቢያ እስላማዊ ሶሻሊስት አረብ ጁሙሁሪያን(ሪፐብሊከን)
በመመስረታቸው የሚኮሩት ጋዳፊ “እስልምናን ተቀብያለሁ” ብሎ 1 ሚሊዮን ዶላር ከተቀበላቸው በኋላ
አውሮፕላን ውስጥ ልክ ሲገቡ የውሸቱን መሆኑን የገለጸላቸውን የማእከላዊ አፍሪካ መሪ ከቀናት በኋላ መፈንቅለ መንግስት በተቃዋሚዎቹ እንዲደረግበት በርካታ ገንዘብ ለተቃዋሚዎቹ ለግሰዋል፤ኮሎኔል ሙእመር ጋዳፊ እንግሊዝን በሽብር ሲንጥ የነበረውን IRA(Irish Republican Army) በመደገፍ በይፋ ቤንጋዚ ውስጥ ለቡድኑ ከለላና ድጋፍ የሰጡ ብቸኛ መሪ ናቸው፡፡
በቅርቡ ይሄንኑ የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ አስመልከቶ የአሜሪካው ABC ቴሌቪዥን ላይ ጋዳፊን የተመለከተ ለየት ያለ ፕሮግራም ከዩቲዩብ ላይ ተመልክቼ ነበር፤መቼም ጋዳፊ ለየት ባለው
አለባበሳቸው፣አጀባቸው፣የግል ህይወታቸው እና ፖለቲካዊ አቋማቸው የአለም ፖለቲካ ማጣፈጫ
ቅመም እንደሆኑ ይታወቃል፤ሁሌም አወዛጋቢ እና አነጋጋሪ መሪ ናቸው፡፡ከቴሌቪዥን ፕሮግራሙ ላይ
እንደተመለከትኩት ጋዳፊ ትሪፖሊ ሲሆኑ በርካታ የአደጋ ጊዜ ማምለጫ የመሬት ወስጥ ትቦዎች ባለው ቤተመንግስታቸው ውስጥ ቢኖሩም ከአገር ሲወጡ ግን እንደ በደዊን ጎሳ ዘላኖች የሰሀራ በረሀው ድባብ አብሯቸው እንዲኖር ይፈልጋሉ፤ለዚህም ነው ለስበሰባ በየሄዱበት አገር ጥይት የማይበሳው ግዙፍ ድንኳን ይዘው የሚጓዙት፣ይህ ድንኳን ከክብደቱ የተነሳ በየሄዱበት አገር ለብቻው በአንድ አውሮፕላን
| ይከተላቸዋል፤ጋዳፊ ይህን ድንኳን ሸራተን አዲስ በመጡ ቁጥር ከተከራዩት ቪላ አቅራቢያ ተክለውታል፤በውስጡ አረቢያን መጅሊሶችን ለመቀመጫነት ፣እንግዳ ለመቀበያነት እንዲሁም ሺሻ ለማጨሻነት ይጠቀሙበታል፡፡ ሆኖም ለጋዳፊ ይህ ብቻውን ያደጉበትን የበረሀ ድባብ አይፈጥርላቸውም፡፡ ድባቡን ሙሉ ለማድረግ ግመል ይቀራል፡፡ ሁሌም ከድንኳኑ አቅራቢያ አንድ ወይም ሁለት ግመል መኖር አለበት ጋዳፊ ከትሪፖሊ ውጭ በሄዱባቸው አገራት ሁሉ ድንኳን እና ግመል መሸከፍ የማይዘነጉትም ለዚሁ ነው፡፡ እኔ እዚህ ድንኳን ውስጥ እገባለሁ ብዬ ግን በህልሜም በእውኔም አስቤው አላውቅም ነበር፡፡
#የጋዳፊ_ገመናዎች
ጋዳፊ በጥብቅ የፍቃድ ጾም ከሚጾሙበት ሰኞና ሀሙስ በስተቀር ከሴት ወታደራዊ አካዳሚ በተመረቁ 40
ፈርጣማ ድንግል ሴቶች በቅርብ ርቀት ይታጀባሉ፤ጋዳፊ እድሜ ዘመናቸውን ሙሉ በድንግልና ለመቆየት እና ጋዳፊን እስከ እለት ፍጻሜያቸው በታማኝነት ለመጠበቅ በመማል በስራ ውል ወቅት ይፈርማሉ።
ከጋዳፊ ጎን ለበርካታ አመታት የማትጠፋ ዩክሬናዊት ነርስ አለች ፤ ጋሊያኮሎትኒስካ ትባላለች፤ በእርግጥ ሌሎች ዩክሬናውያን ነርሶችም አሏቸው፤ሁሉም ነርሶች "አባት ጋዳፊ" እያሉ ነው የሚጠሯቸው በሄዱበት
ሁሉ ከጋሊያ ጋ ከአስር አመት በላይ ጎን ለጎን ሳይለያዩ እንደመታየታቸው ጋዳፊና ጋሊያ የተለየ የፍቅር ግንኙነት እንዳላቸው በሚዲያዎች ብዙ ጊዜ ተወርቷል፡፡ ግን ትክክለኛውን ሚስጢር ማንም የሚያውቅ የለም፡፡
ጋዳፊ ምከንያቱ በማይታወቅ ሁኔታ ለቀድሞዋ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኮንዶሌ ራይስ የተለየ ፍቅር ነበራቸው፤እጅግ ከሚያደንቋቸው አፍሪካ አሜሪካውያን ፖለቲከኞች ቀዳማዊ
እንደሆነች በአደባባይ ገልጸዋል፤በ2008 ኮንዲ ትሪፖሊን ስትጎበኝ ጋዳፊ በተለመደው ጥይት የማይበሳው
ሰፊ ድንኳናቸው ውስጥ ነበር የተቀበሏት፤ኮንዲ ከልኡካኖቻቸው ጋር ሆነው የጋዳፊን እጅ ለመጨበጥ
ሲዘረጉ ጋዳፊ ሊጨብጧት ፈቃደኛ አልሆኑም ነበር፡፡ ይህን ክስተት ብዙ የአለም ዜና ጣቢያዎች ቀርጸው
አስቀርተውታል፡፡ ኮንዲ በሁኔታው በጣም ነበር የተሸማቀቁት፤ሆኖም ጋዳፊ ለኮንዲ የሁለት መቶ ሺ ዶላር ውድ ጌጣጌጦች ስጦታ አበርክተው ነበር ኮንዲን ከትሪፖሊ የሸኟት፡፡
ጋዳፊ ከ8 ሰአታት በላይ በአውሮፕላን መብረር በጣም አይወዱም፤ እንዲያውም ይፈራሉ ይባላል ሊፍትም ሆነ ማንኛውንም ከፍታ መውጣትም እንዲሁ አጥብቀው ይፈራሉ፤የሆቴሎችን ረጅም ሊፍቶች ስለሚፈሩም ይሆናል ድንኳን የሚመርጡት፤አመታዊው የተባበሩት መንግስታት ስብሰባ ኒው ዮርክ ሲካሄዱ እንኳን አዳራቸውን ፖርቱጋል ላይ አድርገው ነው ቀጥሎ ወደ ኒው ዮርክ የሚሄዱት፡፡
የጋዳፊ ሌላ የልብ ወዳጅ የሆኑት የጣልያኑ ጠቅላይ ሚኒስተር ሲልቪዮ ቤርልስኮኒ የ17
የመጣር ከንቱ አባዜ፡፡ጋዳፊ ይህን ስላደረጉ ብቻ የነጮች የበላይ የሆኑ ይመስላቸዋል፡፡ታዲያ ጋዳፊ ወፈፌ አይደሉም? ሲሉ ይጠይቃሉ ጓድ መንግስቱ፡፡
እዚህ ጋር ሌላው የጋዳፊ የልብ ወዳጅ የነበረው የኡጋንዳው አምባገነን መሪ ኢዲ አሚን ዳዳ ትዝ አለኝ፣ኢዲ
አሚን በጋዳፊ ያልተቋረጠ የገንዘብ ድጋፍ መፈንቅለ መንግስት አካሂዶ የኡጋንዳ ፕሬዚደንት ሆነ፤ኢዲ አሚን በስልጣን ዘመኑ በነሸጠው ጊዜ ሁሉ አራት ነጮች በቃሬዛ ተሸክመውት በመሀል ካምፓላ ይዘውት እንዲዞሩ የማድረግ ልማድ እንደነበረው በአንድ ዶክመንተሪ ፊልም ላይ ተመልክቻለሁ፡፡ኢዲ አሚንም
ይህን የሚያደርገው በነጮች ላይ ያለውን የበታችነት ስሜት ለመቅረፍ ነበር፣ልክ እንደ ጋዳፊ ሁሉ እሱም በዚህ ድርጊቱ የነጮች የበላይ እንደሆነ ይሰማው ነበር፡፡ይህን የጅልነት ምግባር ከልብ ወዳጁ ሙአመር ጋዳፊ የቀሰመ ይመስለኛል፡፡ በዶክመንተሪው ላይ እንዳየሁትም ራሱ ከስልጣን ሲወርድ መጀመሪያ
የሸሸው ወደ ጋዳፊ አገር ሊቢያ ነበር፤ጋዳፊ የሞቀ አቀባበል
“መስተንግዶ ካደረጉለት በኋላ ነበር ወደ ጅዳ ሄዶ እስከ እለተ ሞቱ በሳኡዲ አረቢያ የኖረው፡፡
ጋዳፊ ወፈፌ መሆናቸውን የተረዳሁት» ሌላው አጋጣሚ ሁለት ፍፁም ተፃራሪ ጠላቶችን ማስታጠቅ እንደሚወዱ ሳነብ ነው፡፡”ወንድም ጋዳፊ" እያለ ለሚጠራቸው ሶሻሊስት ወንድማቸው መንግስቱ የሚችሉትን ሁሉ እየረዱ በጎን ደግሞ ጠላቱን ሻእቢያን እስከ አፍንጫው ያስታጥቃሉ። ያለማሰለስ
<<አረባዊቷን ኤርትራ እመሰርታለሁ>> እያለ የሚፎግራቸውን የጥንት የልብ ጓደኛቸውን ኢሳያስ አፈወርቄን በትጥቅ በስንቅ እና በገንዘብ ይደግፋሉ
አቡ ዳቢ የሚኖር ደንበኛዬ በዚያው በአቡ ዳቢ በሚኖረው ኤርትራዊ ጓደኛው ግዙፍ ቪላ ውስጥ ጋዳፊና ኢሳያስ ወጣት ሆነው ሁለቱም እየሳቁ ተቃቅፈው ሊቢያ በረሀ ውስጥ የተነሱት ፎቶ አንዱን የሳሎን ግድግዳ ሞልቶ መመልከቱን እንዳጫወተኝ አስታውሳለሁ፡፡ይህ የጋዳፊና የኢሳያስ ወዳጅነት በርካታ
አመታትን ወደ ኋላ እንደሚጓዝ አንድ ማሳያ ነው፡፡በሎከርቢው የሽብር ጥቃት እነ አሚሪካና እንግሊዝ በሊቢያ ላይ የንግድና የትራንስፖርት ማእቀብ ለበርካታ አመታት የጣሉ ጊዜ ማእቀብ ጥሰው
በተደጋጋሚ ጋዳፊን ትሪፖሊ የሚገኘው ቤተመንግስታቸው ድረስ እየሄዱ የጠየቁት ማንዴላና ኢሳያስ አፈወርቂ ብቻ ነው::
ማንዴላ ይህን ያደረጉት ጋዳፊ እናት ፓርቲያቸውን ANCን ያለመታከት በትግሉ ወቅት ለበርካታ አመታት በገንዘብና በሞራል ስለደገፉ ነው፡፡ ፕ/ት ኢሳያስ የጋዳፊን አርንጓዴ መጽሀፍ በኤርትራ
ብሄራዊ ቋንቋ በትግርኛ ቋንቋ እንደሚያስተረጉሙ በመግለጽ በርካታ ሚሊዮኖች ዶላርን ከጋዳፊ ተቀብለዋል፣እስመራን እንደሁለተኛ ቤታቸው እንደሚቆጥሯት በአንድ ወቅት የገለጹት ጋዳፊ የልብ ወዳጃቸው ቃሉን ስለመጠበቁ ግድ የነበራቸው አይመስልም፤አገራቸው ሊቢያን እንደግል ኪዮስካቸው በመቁጠር ከአገራቸው ካዝና በማውጣት በመላው አፍሪካ በተለያየ ጊዜ የተካሄዱ በርካታ መፈንቅለ-
መንግስቶችን በገንዘብ ደግፈዋል፡፡የሊቢያ እስላማዊ ሶሻሊስት አረብ ጁሙሁሪያን(ሪፐብሊከን)
በመመስረታቸው የሚኮሩት ጋዳፊ “እስልምናን ተቀብያለሁ” ብሎ 1 ሚሊዮን ዶላር ከተቀበላቸው በኋላ
አውሮፕላን ውስጥ ልክ ሲገቡ የውሸቱን መሆኑን የገለጸላቸውን የማእከላዊ አፍሪካ መሪ ከቀናት በኋላ መፈንቅለ መንግስት በተቃዋሚዎቹ እንዲደረግበት በርካታ ገንዘብ ለተቃዋሚዎቹ ለግሰዋል፤ኮሎኔል ሙእመር ጋዳፊ እንግሊዝን በሽብር ሲንጥ የነበረውን IRA(Irish Republican Army) በመደገፍ በይፋ ቤንጋዚ ውስጥ ለቡድኑ ከለላና ድጋፍ የሰጡ ብቸኛ መሪ ናቸው፡፡
በቅርቡ ይሄንኑ የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ አስመልከቶ የአሜሪካው ABC ቴሌቪዥን ላይ ጋዳፊን የተመለከተ ለየት ያለ ፕሮግራም ከዩቲዩብ ላይ ተመልክቼ ነበር፤መቼም ጋዳፊ ለየት ባለው
አለባበሳቸው፣አጀባቸው፣የግል ህይወታቸው እና ፖለቲካዊ አቋማቸው የአለም ፖለቲካ ማጣፈጫ
ቅመም እንደሆኑ ይታወቃል፤ሁሌም አወዛጋቢ እና አነጋጋሪ መሪ ናቸው፡፡ከቴሌቪዥን ፕሮግራሙ ላይ
እንደተመለከትኩት ጋዳፊ ትሪፖሊ ሲሆኑ በርካታ የአደጋ ጊዜ ማምለጫ የመሬት ወስጥ ትቦዎች ባለው ቤተመንግስታቸው ውስጥ ቢኖሩም ከአገር ሲወጡ ግን እንደ በደዊን ጎሳ ዘላኖች የሰሀራ በረሀው ድባብ አብሯቸው እንዲኖር ይፈልጋሉ፤ለዚህም ነው ለስበሰባ በየሄዱበት አገር ጥይት የማይበሳው ግዙፍ ድንኳን ይዘው የሚጓዙት፣ይህ ድንኳን ከክብደቱ የተነሳ በየሄዱበት አገር ለብቻው በአንድ አውሮፕላን
| ይከተላቸዋል፤ጋዳፊ ይህን ድንኳን ሸራተን አዲስ በመጡ ቁጥር ከተከራዩት ቪላ አቅራቢያ ተክለውታል፤በውስጡ አረቢያን መጅሊሶችን ለመቀመጫነት ፣እንግዳ ለመቀበያነት እንዲሁም ሺሻ ለማጨሻነት ይጠቀሙበታል፡፡ ሆኖም ለጋዳፊ ይህ ብቻውን ያደጉበትን የበረሀ ድባብ አይፈጥርላቸውም፡፡ ድባቡን ሙሉ ለማድረግ ግመል ይቀራል፡፡ ሁሌም ከድንኳኑ አቅራቢያ አንድ ወይም ሁለት ግመል መኖር አለበት ጋዳፊ ከትሪፖሊ ውጭ በሄዱባቸው አገራት ሁሉ ድንኳን እና ግመል መሸከፍ የማይዘነጉትም ለዚሁ ነው፡፡ እኔ እዚህ ድንኳን ውስጥ እገባለሁ ብዬ ግን በህልሜም በእውኔም አስቤው አላውቅም ነበር፡፡
#የጋዳፊ_ገመናዎች
ጋዳፊ በጥብቅ የፍቃድ ጾም ከሚጾሙበት ሰኞና ሀሙስ በስተቀር ከሴት ወታደራዊ አካዳሚ በተመረቁ 40
ፈርጣማ ድንግል ሴቶች በቅርብ ርቀት ይታጀባሉ፤ጋዳፊ እድሜ ዘመናቸውን ሙሉ በድንግልና ለመቆየት እና ጋዳፊን እስከ እለት ፍጻሜያቸው በታማኝነት ለመጠበቅ በመማል በስራ ውል ወቅት ይፈርማሉ።
ከጋዳፊ ጎን ለበርካታ አመታት የማትጠፋ ዩክሬናዊት ነርስ አለች ፤ ጋሊያኮሎትኒስካ ትባላለች፤ በእርግጥ ሌሎች ዩክሬናውያን ነርሶችም አሏቸው፤ሁሉም ነርሶች "አባት ጋዳፊ" እያሉ ነው የሚጠሯቸው በሄዱበት
ሁሉ ከጋሊያ ጋ ከአስር አመት በላይ ጎን ለጎን ሳይለያዩ እንደመታየታቸው ጋዳፊና ጋሊያ የተለየ የፍቅር ግንኙነት እንዳላቸው በሚዲያዎች ብዙ ጊዜ ተወርቷል፡፡ ግን ትክክለኛውን ሚስጢር ማንም የሚያውቅ የለም፡፡
ጋዳፊ ምከንያቱ በማይታወቅ ሁኔታ ለቀድሞዋ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኮንዶሌ ራይስ የተለየ ፍቅር ነበራቸው፤እጅግ ከሚያደንቋቸው አፍሪካ አሜሪካውያን ፖለቲከኞች ቀዳማዊ
እንደሆነች በአደባባይ ገልጸዋል፤በ2008 ኮንዲ ትሪፖሊን ስትጎበኝ ጋዳፊ በተለመደው ጥይት የማይበሳው
ሰፊ ድንኳናቸው ውስጥ ነበር የተቀበሏት፤ኮንዲ ከልኡካኖቻቸው ጋር ሆነው የጋዳፊን እጅ ለመጨበጥ
ሲዘረጉ ጋዳፊ ሊጨብጧት ፈቃደኛ አልሆኑም ነበር፡፡ ይህን ክስተት ብዙ የአለም ዜና ጣቢያዎች ቀርጸው
አስቀርተውታል፡፡ ኮንዲ በሁኔታው በጣም ነበር የተሸማቀቁት፤ሆኖም ጋዳፊ ለኮንዲ የሁለት መቶ ሺ ዶላር ውድ ጌጣጌጦች ስጦታ አበርክተው ነበር ኮንዲን ከትሪፖሊ የሸኟት፡፡
ጋዳፊ ከ8 ሰአታት በላይ በአውሮፕላን መብረር በጣም አይወዱም፤ እንዲያውም ይፈራሉ ይባላል ሊፍትም ሆነ ማንኛውንም ከፍታ መውጣትም እንዲሁ አጥብቀው ይፈራሉ፤የሆቴሎችን ረጅም ሊፍቶች ስለሚፈሩም ይሆናል ድንኳን የሚመርጡት፤አመታዊው የተባበሩት መንግስታት ስብሰባ ኒው ዮርክ ሲካሄዱ እንኳን አዳራቸውን ፖርቱጋል ላይ አድርገው ነው ቀጥሎ ወደ ኒው ዮርክ የሚሄዱት፡፡
የጋዳፊ ሌላ የልብ ወዳጅ የሆኑት የጣልያኑ ጠቅላይ ሚኒስተር ሲልቪዮ ቤርልስኮኒ የ17
👍1🔥1👏1
አመቷን ሞሮኳዊ ሸሌ እና እርቃን ዳንሰኛ ካሪማ ኤል ማህሩግ ከፍለው ወሲብ በመፈጸማቸው ተከሰው አሁንም ድረስ ፍርድ ቤት እየተመላለሱ ነው፤በአንድ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ካሪማ(በቅጽል ስሟ ሩቢ ትባላለች) ተከታዩን ቃል
ለፍርድ ቤት ሰጥታለች፡፡ ሲልቪዮ ቤርልስኮኒ ቡንጋ ቡንጋ የተባለውን ድብቅ የቡድን ወሲብ ድግስ (Orgy) ከሙአመር ጋዳፊ መማራቸውን ነግረውኛል፤ጋዳፊ እንዲህ አይነት ድብቅ ድግስ የማዘጋጀት የቆየ ልምድ አላቸው፡፡
ጋዳፊ በየሄዱበት አገር በሚለብሷቸው የበደዊን ጎሳ የበረሃ ጥምጣሞች የአፍሪካ ካርታ ያረፈባቸው ብርቅርቅ ጀለቢያቸው በአፍሪካውያን ዲዛይነሮች ተሰርተው ከጀለቢያቸው ስር በሚለብሷቸው የሱፍ አይነት አልባሳት ከሌሎች መሪዎች በቀላሉ ይለያሉ፣ይህ የአለባበስ ዘይቤያቸው ከግዝፈታቸው
ከወታደራዊ አቋማቸው ጋ ተደምሮ የተለየ ግርማ ሞገስን ይለግሳቸዋል ለማንኛውም ተመልካች ዐይን ይሞለሉ።
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ለፍርድ ቤት ሰጥታለች፡፡ ሲልቪዮ ቤርልስኮኒ ቡንጋ ቡንጋ የተባለውን ድብቅ የቡድን ወሲብ ድግስ (Orgy) ከሙአመር ጋዳፊ መማራቸውን ነግረውኛል፤ጋዳፊ እንዲህ አይነት ድብቅ ድግስ የማዘጋጀት የቆየ ልምድ አላቸው፡፡
ጋዳፊ በየሄዱበት አገር በሚለብሷቸው የበደዊን ጎሳ የበረሃ ጥምጣሞች የአፍሪካ ካርታ ያረፈባቸው ብርቅርቅ ጀለቢያቸው በአፍሪካውያን ዲዛይነሮች ተሰርተው ከጀለቢያቸው ስር በሚለብሷቸው የሱፍ አይነት አልባሳት ከሌሎች መሪዎች በቀላሉ ይለያሉ፣ይህ የአለባበስ ዘይቤያቸው ከግዝፈታቸው
ከወታደራዊ አቋማቸው ጋ ተደምሮ የተለየ ግርማ ሞገስን ይለግሳቸዋል ለማንኛውም ተመልካች ዐይን ይሞለሉ።
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
❤1
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ(🔞)
፡
፡
መቼም ወድጄ አይደለም፤በሌሎቹ ተወዳዳሪዎች ላለመብለጥ በጋዳፊ ዙሪያ የተጻፉ ነገሮችን ማንበቤ የግድ
በቅርቡ አንድ የአውሮፓ ሸሌ የጣልያኑን ሴት ወዳድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሲልቪዮ በርልስኮኒ ለማጥማድ ከ10 ሺ ዩሮ በላይ ማውጣት ነበረባት እቅዷ ግን ተሳክቶላታል። ጋዳፊ አብዛኛውን የሊቢያ ነዳጅ የምትሸጠው በሲልቪዮ ቤርልስኮኒ ለምትመራው ጣልያን ነው፤ከመሪዎች በኮሚክነታቸው ተለይተው የሚታወቁት በርሌስኮኒ በአንድ ኦፊሴላዊ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ወቅት ከጋዳፊ ጋ ሲገናኙ ለቆንጆ ሴት
እንደሚደረገው የጋዳፊን እጅ አይበሉባ ዝቅ ብለው በመሳም የአለም መነጋገሪያ ሆነው ነበር፡፡
ጋዳፊና በርልስኮኒ በርካታ የምስራቅ አውሮፓ ቆነጃጅት የሚታደሙበት ድብቅ ፓርቲዎችን በተለያየ ጊዜ
አዘጋጅተው በጋራ አለማቸውን እንደቀጩ በርካታ የምእራቡ አለም ሚዲያዎች በተለያየ ጊዜ ጽፈዋል፡፡እኔ በበኩሌ እንደዚህች ሴት የቤርልስኮኒ የልብ ወዳጅ የሆኑትን የሊቢያውን መሪ ለማጥመድ የገንዘብ ወጪ
ባይጠብቀኝም ከባድ የስነ ልቦናና የንባብ ዝግጅት ማድረጌ ግን የግድ ነበር፡፡ ስለ ጋዳፊ ባነበብኩበት ወቅት
ግን እግረ መንገዴን ያነበብኳቸው ሆኖም እውነት ይሁኑ ሀሰት ያልተረዳኃቸው ንባቦች አጋጥመውኛል፡፡
ለምሳሌ ጋዳፊ ለእያንዳንዱ ሊቢያዊ ቤት ሳይኖረው የኔ ቤተሰብ ቤት አይሰራም ብለው ወላጆቻቸውን
የሚያኖሩት ድንኳን ውስጥ ነው የሚል ነገር አንብቢያለሁ፡፡ በሊቢያ ማንኛውም ዜጋ የመብራትም ሆነ የዉሀ አይከፍልም፡፡ አንድ ሊቢያዊ ማግባት ሲፈልግ ሊቢያ ማዘጋጃ ቤት ሄዶ ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
ምክንያቱም የሰርግ ወጪው የሚሸፈንለት በሙአመር ጋዳፊ ስለሆነ ነው፡፡ ከዚሁ ጋር ማዘጋጃ ቤቱ 60
ሺ የሊቢያ ዲናር ትዳር ማሞቅያ አሎዋንስ ይሰጠዋል፡፡ የሊቢያ ባንኮች ለዜጎቻቸው ያለምንም ወለድ ብር ያበድራሉ፡፡ ቤት ልክ እንደ ሰብአዊ መብት ስለሚታይ ማንኛውም ህጻን ሲወለድ ቤት በስሙ ይገነባለታል፡፡ ማንኛውም ሊቢያዊ መኪና ልግዛ ሲል 50 በመቶ መንግስት ይሸፍንለታል፡፡ እያንዳንዱ
ከነዳጅ የሚገባ ገቢ አምስት በመቶ ወደ እያንዳንዱ ሊቢያዊ ዜጋ ባንክ አካውንት ገቢ ይደረጋል፡፡ ስለነዚህ
ጉዳዬች ኡስማንን ጠይቄው በአመዛኙ እውነት እንዳልሆኑ ገልጾልኛል፡፡
#ለጋዳፊ_ሆስተስነት_ምልመላ
እንዳይደርስ የለም ሰአቱ ደረሰ፤ከምሽቱ ሶስት ሰአት ላይ 35 የምንሆን ቆነጃጅት ሸራተን ተገኘን፡፡
አብረውን ሶስት ሴት ጋዜጠኞች ነበሩ፡፡ ከኔ ጋር የነበሩት ተመልማዮች አብዛኞቹ ከገጽታቸው የኮሌጅና
የዩኒቨርስቲ ትምህርት የቀሰሙ ይመስላሉ፡፡ሴቶቹ ከዚህ በላይ እንዳይበዙ በልቤ ተመኘሁ፤ጥቂት በኔ ደረጃ ውብ የሆኑ ሴቶችንም በርቀት ተመልከቼያለሁ፡፡ ኩሪፍቱ ገስት ሀውስ ውስጥ ከነበርነው ሴቶች ክልሷ ልጅ ስትቀር ሁሉንም አየኃቸው፡፡ ሶስና በጥግ በኩል ተቀምጣለች፡፡ ሲበዛ ሜካፕ
ተለቅልቃለች፡፡ የምር ቆንጆ ቆንጆ ልጆች ተመልምለው መጥተዋል፡፡ ይህንን ሁሉ ምልመላ ያካሄደው ኡስማን ብቻ ነው ብዬ ለማለት ከበደኝ፡፡
ብዙም ሳንቆይ እንዲት ሴት እየመራች ጋዳፊ ወዳረፉበት ቪላ ወሰደችን፡፡ ሴትዬዋን የሆነ ቦታ አውቃታለሁ
ሆኖም ግን ማስታወስ እቃተኝ፡፡ በኃላ ላይ ሸራተን ሎቢ ውስጥ ጀኔራሉን ስጠብቀው መጥታ ያናገረችኝ
ሊቢያዊት እንደሆነች አስታወስኩ፡፡ ዛሬ የወታደር መለዮ ለብሳለች፡፡ ገዘፍ ያለች ሆና ጠየም ያለች አረብ ናት፤ አብራት የሆነች ጠብደል ጥቁር ሴት አለች፡፡ ይቺ ደግሞ ያው ጋዳፊ እንደ ቻድ ካሉ የአፍሪካ አገራት ያመጧት ድንግል አጃቢያቸው ትሆናለች ብዬ አሰብኩ፡፡እንግሊዝኛዋ ሲበዛ ቀሽም የሚባል
ነው፤በቅርብ ርቀት ጋዳፊ ካረፉበት ቪላ(Deluxe Room/Luxury Vila) የሊቢያ ሰንደቅ አላማ(ባንድራ)
ተሰቅሎ ሳይ ባለሁለት ፎቁ ቪላው ውስጥ ጋዳፊ ያረፉበት መሆኑን ለማረጋገጥ ቻልኩ፡፡
በሆቴሉ ደንብ አንድ ደምበኛ እነዚህን ቅንጡ ባለሁለት ፎቅ ቪላዎች ለቀናት ሲይዝ በቪላው እስከሚቆይበት
ጊዜ ድረስ የሀገሩ ባንዲራ እንደሚውለበለብ እውቃለሁ፡፡ ይህንን ያወቅኩት ከዚህ ቀደም አሁን ጋዳፊ
ካረፉበት ከፍል ሳይሆን ከሱ ጎን ከሚገኝ ሌላኛው ቪላ ከአንድ ኳታራዊ ጋር የማደር እድል ገጥሞኝ ስለነበረ ነው፡፡የቪላውን ውስጣዊ ክፍሎች ውበት ለመግለጽ ቃላት አይበቁኝም፡፡ሳሎን፣ጃኩዚ፣የመዋኛ
ገንዳ፣ባር፣የጥናት ከፍል፣የመኝታ ከፍል መእት ነገር አሉት፡፡ኳታራዊው ባለሀብት በቀን ለቪላው 24000
ዶላር ይከፍል እንደነበር አጫውቶኛል። አሁን ዋጋው ከዛም በላይ ሊሆን ይችላል፡፡እኔን የገረመኝ ግን
ዋጋው አይደለም፡፡ከውጭ እንደ ተራ ነገር የምናየው ቪላ ውስጡ አቅል የሚያስት ዉበት መደበቁ ነው
የቪላውን ውስጣዊ ዉበት ለጓደኛቼ እንዴት ብዬ እንደምናገር ያን ሰሞን ግራ ገብቶኝ ነበር፡፡ በኃላ እንደሰማሁት ሼኩ አገር ውስጥ ሲያድሩ እዚህ ቪላ ውስጥ ነው የሚስተናገዱት፣የሚያድሩት፡፡
ቪላው በራፍ ጋ ስንደርስ የተወሰኑት የጋዳፊ ደናግላን ሴት እጃቢዎቹ ተከፋፍለው ፈተሹን፤ሁሉም
ከወታደራዊው ቆባቸው፣ሚሊተሪ የደንብ ልብሳቸው እና ጉልበታቸው ድረስ የሚደርስ ቡትስ ጫማቸው ጋር ያስፈራሉ፡፡ ድንግል መሆናቸውን ሳስብ ግን ሳቄ መጣ፡፡ወደ ውስጥ ዘለቅን፤ሁለቱ
ፕሮቶኮሎች ተከፋፍለው 17 የምንሆነውን ወደ አንድ ከፍል ወሰዱን፡፡ ወደ መኝታ ከፍል ነበር የሚወስዱን
እጀግ ዉብ ነው፡፡ የጋዳፊ መኝታ ሊሆን እንደሚችል ጠረጠርኩ፤ሁላችንም ደንግጠናል፣በውስጣችን ብዙ ጥያቄዎች ይርመሰመሳሉ፤እንዷ ልጅ በግልጽ በአማርኛ ቅሬታዋን ገለጸች።
ለምንድን ነው ካልጠፉ ክፍል መኝታ ክፍል ያመጡን?ለምን ሌላ ከፍል አልወሰዱንም?ይሄ ነገር ሌላ
አላማ ከለው አሁኑኑ ቢነግሩን ይሻላል?” የልጅቷን ቅሬታ የሰማን ሁሉ ክው ብለን ቀረን፡፡ ቅዳሜ ቅዳሜ ከሚታተም ለጊዜው ስሙን ከማላስታውሰው ጋዜጣ የመጣች ልጅ የልጅቷን ቅሬታ ስትሰማ እስከሪብቶና ወረቀት አምጥታ
መጻፍ ጀመረች፡፡ እነዚህ ሰዎች ጋዳፊን እስቀይመው ለስንት ቀን የለፋሁበትን ነገር እንዳያስቀሩብኝ ስል ፈራሁ በጋዜጠኛዋ ድርጊት ተበሳጨሁ
የተወሰነው ሰፊው አልጋ ላይ ተቀመጥን፡፡ ዝምታ በመሀላችን ሲሰፍን አንዳንድ ሴቶች የጎንዮሽ ወሬ ጀመሩ
ከጎኔ አጭር ሚኒ ለብሳ የተቀመጠችው አስር ጊዜ ሚኒዋን ለማስረዘም ጫፉን ይዛ ትጎትተዋለች
“እንዲህ ከምትጨናነቅ ለምን ድርያ ለብሳ አትመጣም ነበር” አለችኝ በስተቀኜ የተቀመጠች ሌላ ባለፍሪዝ ሴት ድምፄን አፍኜ ሳቅኩኝ፡፡ “እኔ ምልሽ ጋዳፊ የሚመጡ ይመስልሻል? አይገርምሽም! በቲቪ ብቻ ነው አይቻቸው የማውቀው” አለችኝ ባለ ሚኒዋ ልጃገረድ: አይ ከኔ ጋር ግን ጠዋት ጠዋት ሁልጊዜ ማክያቶ አብረን እንጠጣለን” ብዩ ላሾፍባት እሰብኩና ከአፊ መለስኩት። ሁሉም ሴቶች እርስ በእርስ ፍርሃታቸውን በማንሾካሾክ ይገልጻሉ፡፡ ፈረስ የሚያስጋልበው የጋዳፊ መኝታ ቤት ደማቅ የሀሜት ክበብ መሰለ
ድንገት ሁለት ባለወርቃማ ጸጉር የምስራቅ አውሮፓ ገጽታ ያላቸው ሴቶች ወዳለንበት ክፍል ሲገቡ ሁሉም
ሰው አፉን ያዘ ሲበዛ ረዥምና ውብ ናቸው፤እንደ ጋዳፊ ጋርዶች በወታደር መለዮ አይደሉም፤እንግሊዝኛ
ሁለተኛ ቋንቋቸው እንደሆነ ከቅላጼቸው ያስታውቃል፤
"Hello ladies! On behalf of our supreme leader, I welcome you to this special event. Now,
we want to take some photos of you both in groups and individually....! Can you help us
please?”
ሁላችንም ከተቀመጥንበት ብድግ አልን በዲጂታል ካሜራ በርካታ
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ(🔞)
፡
፡
መቼም ወድጄ አይደለም፤በሌሎቹ ተወዳዳሪዎች ላለመብለጥ በጋዳፊ ዙሪያ የተጻፉ ነገሮችን ማንበቤ የግድ
በቅርቡ አንድ የአውሮፓ ሸሌ የጣልያኑን ሴት ወዳድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሲልቪዮ በርልስኮኒ ለማጥማድ ከ10 ሺ ዩሮ በላይ ማውጣት ነበረባት እቅዷ ግን ተሳክቶላታል። ጋዳፊ አብዛኛውን የሊቢያ ነዳጅ የምትሸጠው በሲልቪዮ ቤርልስኮኒ ለምትመራው ጣልያን ነው፤ከመሪዎች በኮሚክነታቸው ተለይተው የሚታወቁት በርሌስኮኒ በአንድ ኦፊሴላዊ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ወቅት ከጋዳፊ ጋ ሲገናኙ ለቆንጆ ሴት
እንደሚደረገው የጋዳፊን እጅ አይበሉባ ዝቅ ብለው በመሳም የአለም መነጋገሪያ ሆነው ነበር፡፡
ጋዳፊና በርልስኮኒ በርካታ የምስራቅ አውሮፓ ቆነጃጅት የሚታደሙበት ድብቅ ፓርቲዎችን በተለያየ ጊዜ
አዘጋጅተው በጋራ አለማቸውን እንደቀጩ በርካታ የምእራቡ አለም ሚዲያዎች በተለያየ ጊዜ ጽፈዋል፡፡እኔ በበኩሌ እንደዚህች ሴት የቤርልስኮኒ የልብ ወዳጅ የሆኑትን የሊቢያውን መሪ ለማጥመድ የገንዘብ ወጪ
ባይጠብቀኝም ከባድ የስነ ልቦናና የንባብ ዝግጅት ማድረጌ ግን የግድ ነበር፡፡ ስለ ጋዳፊ ባነበብኩበት ወቅት
ግን እግረ መንገዴን ያነበብኳቸው ሆኖም እውነት ይሁኑ ሀሰት ያልተረዳኃቸው ንባቦች አጋጥመውኛል፡፡
ለምሳሌ ጋዳፊ ለእያንዳንዱ ሊቢያዊ ቤት ሳይኖረው የኔ ቤተሰብ ቤት አይሰራም ብለው ወላጆቻቸውን
የሚያኖሩት ድንኳን ውስጥ ነው የሚል ነገር አንብቢያለሁ፡፡ በሊቢያ ማንኛውም ዜጋ የመብራትም ሆነ የዉሀ አይከፍልም፡፡ አንድ ሊቢያዊ ማግባት ሲፈልግ ሊቢያ ማዘጋጃ ቤት ሄዶ ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
ምክንያቱም የሰርግ ወጪው የሚሸፈንለት በሙአመር ጋዳፊ ስለሆነ ነው፡፡ ከዚሁ ጋር ማዘጋጃ ቤቱ 60
ሺ የሊቢያ ዲናር ትዳር ማሞቅያ አሎዋንስ ይሰጠዋል፡፡ የሊቢያ ባንኮች ለዜጎቻቸው ያለምንም ወለድ ብር ያበድራሉ፡፡ ቤት ልክ እንደ ሰብአዊ መብት ስለሚታይ ማንኛውም ህጻን ሲወለድ ቤት በስሙ ይገነባለታል፡፡ ማንኛውም ሊቢያዊ መኪና ልግዛ ሲል 50 በመቶ መንግስት ይሸፍንለታል፡፡ እያንዳንዱ
ከነዳጅ የሚገባ ገቢ አምስት በመቶ ወደ እያንዳንዱ ሊቢያዊ ዜጋ ባንክ አካውንት ገቢ ይደረጋል፡፡ ስለነዚህ
ጉዳዬች ኡስማንን ጠይቄው በአመዛኙ እውነት እንዳልሆኑ ገልጾልኛል፡፡
#ለጋዳፊ_ሆስተስነት_ምልመላ
እንዳይደርስ የለም ሰአቱ ደረሰ፤ከምሽቱ ሶስት ሰአት ላይ 35 የምንሆን ቆነጃጅት ሸራተን ተገኘን፡፡
አብረውን ሶስት ሴት ጋዜጠኞች ነበሩ፡፡ ከኔ ጋር የነበሩት ተመልማዮች አብዛኞቹ ከገጽታቸው የኮሌጅና
የዩኒቨርስቲ ትምህርት የቀሰሙ ይመስላሉ፡፡ሴቶቹ ከዚህ በላይ እንዳይበዙ በልቤ ተመኘሁ፤ጥቂት በኔ ደረጃ ውብ የሆኑ ሴቶችንም በርቀት ተመልከቼያለሁ፡፡ ኩሪፍቱ ገስት ሀውስ ውስጥ ከነበርነው ሴቶች ክልሷ ልጅ ስትቀር ሁሉንም አየኃቸው፡፡ ሶስና በጥግ በኩል ተቀምጣለች፡፡ ሲበዛ ሜካፕ
ተለቅልቃለች፡፡ የምር ቆንጆ ቆንጆ ልጆች ተመልምለው መጥተዋል፡፡ ይህንን ሁሉ ምልመላ ያካሄደው ኡስማን ብቻ ነው ብዬ ለማለት ከበደኝ፡፡
ብዙም ሳንቆይ እንዲት ሴት እየመራች ጋዳፊ ወዳረፉበት ቪላ ወሰደችን፡፡ ሴትዬዋን የሆነ ቦታ አውቃታለሁ
ሆኖም ግን ማስታወስ እቃተኝ፡፡ በኃላ ላይ ሸራተን ሎቢ ውስጥ ጀኔራሉን ስጠብቀው መጥታ ያናገረችኝ
ሊቢያዊት እንደሆነች አስታወስኩ፡፡ ዛሬ የወታደር መለዮ ለብሳለች፡፡ ገዘፍ ያለች ሆና ጠየም ያለች አረብ ናት፤ አብራት የሆነች ጠብደል ጥቁር ሴት አለች፡፡ ይቺ ደግሞ ያው ጋዳፊ እንደ ቻድ ካሉ የአፍሪካ አገራት ያመጧት ድንግል አጃቢያቸው ትሆናለች ብዬ አሰብኩ፡፡እንግሊዝኛዋ ሲበዛ ቀሽም የሚባል
ነው፤በቅርብ ርቀት ጋዳፊ ካረፉበት ቪላ(Deluxe Room/Luxury Vila) የሊቢያ ሰንደቅ አላማ(ባንድራ)
ተሰቅሎ ሳይ ባለሁለት ፎቁ ቪላው ውስጥ ጋዳፊ ያረፉበት መሆኑን ለማረጋገጥ ቻልኩ፡፡
በሆቴሉ ደንብ አንድ ደምበኛ እነዚህን ቅንጡ ባለሁለት ፎቅ ቪላዎች ለቀናት ሲይዝ በቪላው እስከሚቆይበት
ጊዜ ድረስ የሀገሩ ባንዲራ እንደሚውለበለብ እውቃለሁ፡፡ ይህንን ያወቅኩት ከዚህ ቀደም አሁን ጋዳፊ
ካረፉበት ከፍል ሳይሆን ከሱ ጎን ከሚገኝ ሌላኛው ቪላ ከአንድ ኳታራዊ ጋር የማደር እድል ገጥሞኝ ስለነበረ ነው፡፡የቪላውን ውስጣዊ ክፍሎች ውበት ለመግለጽ ቃላት አይበቁኝም፡፡ሳሎን፣ጃኩዚ፣የመዋኛ
ገንዳ፣ባር፣የጥናት ከፍል፣የመኝታ ከፍል መእት ነገር አሉት፡፡ኳታራዊው ባለሀብት በቀን ለቪላው 24000
ዶላር ይከፍል እንደነበር አጫውቶኛል። አሁን ዋጋው ከዛም በላይ ሊሆን ይችላል፡፡እኔን የገረመኝ ግን
ዋጋው አይደለም፡፡ከውጭ እንደ ተራ ነገር የምናየው ቪላ ውስጡ አቅል የሚያስት ዉበት መደበቁ ነው
የቪላውን ውስጣዊ ዉበት ለጓደኛቼ እንዴት ብዬ እንደምናገር ያን ሰሞን ግራ ገብቶኝ ነበር፡፡ በኃላ እንደሰማሁት ሼኩ አገር ውስጥ ሲያድሩ እዚህ ቪላ ውስጥ ነው የሚስተናገዱት፣የሚያድሩት፡፡
ቪላው በራፍ ጋ ስንደርስ የተወሰኑት የጋዳፊ ደናግላን ሴት እጃቢዎቹ ተከፋፍለው ፈተሹን፤ሁሉም
ከወታደራዊው ቆባቸው፣ሚሊተሪ የደንብ ልብሳቸው እና ጉልበታቸው ድረስ የሚደርስ ቡትስ ጫማቸው ጋር ያስፈራሉ፡፡ ድንግል መሆናቸውን ሳስብ ግን ሳቄ መጣ፡፡ወደ ውስጥ ዘለቅን፤ሁለቱ
ፕሮቶኮሎች ተከፋፍለው 17 የምንሆነውን ወደ አንድ ከፍል ወሰዱን፡፡ ወደ መኝታ ከፍል ነበር የሚወስዱን
እጀግ ዉብ ነው፡፡ የጋዳፊ መኝታ ሊሆን እንደሚችል ጠረጠርኩ፤ሁላችንም ደንግጠናል፣በውስጣችን ብዙ ጥያቄዎች ይርመሰመሳሉ፤እንዷ ልጅ በግልጽ በአማርኛ ቅሬታዋን ገለጸች።
ለምንድን ነው ካልጠፉ ክፍል መኝታ ክፍል ያመጡን?ለምን ሌላ ከፍል አልወሰዱንም?ይሄ ነገር ሌላ
አላማ ከለው አሁኑኑ ቢነግሩን ይሻላል?” የልጅቷን ቅሬታ የሰማን ሁሉ ክው ብለን ቀረን፡፡ ቅዳሜ ቅዳሜ ከሚታተም ለጊዜው ስሙን ከማላስታውሰው ጋዜጣ የመጣች ልጅ የልጅቷን ቅሬታ ስትሰማ እስከሪብቶና ወረቀት አምጥታ
መጻፍ ጀመረች፡፡ እነዚህ ሰዎች ጋዳፊን እስቀይመው ለስንት ቀን የለፋሁበትን ነገር እንዳያስቀሩብኝ ስል ፈራሁ በጋዜጠኛዋ ድርጊት ተበሳጨሁ
የተወሰነው ሰፊው አልጋ ላይ ተቀመጥን፡፡ ዝምታ በመሀላችን ሲሰፍን አንዳንድ ሴቶች የጎንዮሽ ወሬ ጀመሩ
ከጎኔ አጭር ሚኒ ለብሳ የተቀመጠችው አስር ጊዜ ሚኒዋን ለማስረዘም ጫፉን ይዛ ትጎትተዋለች
“እንዲህ ከምትጨናነቅ ለምን ድርያ ለብሳ አትመጣም ነበር” አለችኝ በስተቀኜ የተቀመጠች ሌላ ባለፍሪዝ ሴት ድምፄን አፍኜ ሳቅኩኝ፡፡ “እኔ ምልሽ ጋዳፊ የሚመጡ ይመስልሻል? አይገርምሽም! በቲቪ ብቻ ነው አይቻቸው የማውቀው” አለችኝ ባለ ሚኒዋ ልጃገረድ: አይ ከኔ ጋር ግን ጠዋት ጠዋት ሁልጊዜ ማክያቶ አብረን እንጠጣለን” ብዩ ላሾፍባት እሰብኩና ከአፊ መለስኩት። ሁሉም ሴቶች እርስ በእርስ ፍርሃታቸውን በማንሾካሾክ ይገልጻሉ፡፡ ፈረስ የሚያስጋልበው የጋዳፊ መኝታ ቤት ደማቅ የሀሜት ክበብ መሰለ
ድንገት ሁለት ባለወርቃማ ጸጉር የምስራቅ አውሮፓ ገጽታ ያላቸው ሴቶች ወዳለንበት ክፍል ሲገቡ ሁሉም
ሰው አፉን ያዘ ሲበዛ ረዥምና ውብ ናቸው፤እንደ ጋዳፊ ጋርዶች በወታደር መለዮ አይደሉም፤እንግሊዝኛ
ሁለተኛ ቋንቋቸው እንደሆነ ከቅላጼቸው ያስታውቃል፤
"Hello ladies! On behalf of our supreme leader, I welcome you to this special event. Now,
we want to take some photos of you both in groups and individually....! Can you help us
please?”
ሁላችንም ከተቀመጥንበት ብድግ አልን በዲጂታል ካሜራ በርካታ
👍3❤2
ፎቶዎችን
ፈገግ በሉ” እየተባልን አነሱን፤አንደኛዋ ሴት ከቅድም ጀምሮ ቪዲዮ ስትቀርጸን ነበር ፡፡
ፍቃዳችንን እንኳ አልጠየቀችንም፡፡ ከደቂቃዎች በኋላ ሌላ ነጭ ፈረንጅ ሴት መጥታ ሙሉ ስማችንን ፣ እድሜያችንን ስራችንን፣የግል ሞባይል ቁጥራችንን እና ከዚያ ጋር የተያያዝ መረጃዎችን እየጠየቀች እንድ ነጭ ፎርም ላይ መዘገበችን፤እንግሊዛዊ ሳትሆን አትቀርም፤እንግሊዝኛዋ ቅልብጭ ያለና
የእንግሊዞቹ አይነት ለዛ አለው፡፡ ጥሎብኝ የሰው እንግሊዝኛ መተቸት እወዳለሁ፡፡
ለሁለቱ ፕሮቶኮሎች ምዝገባዋን መጨረሷንና አሁን ግቢ ውስጥ ወደተደኮነው ድንኳን እንዲወስዱን
ነገረቻቸው፤ የተወሰንነው ሴቶች ድንኳኑ ውስጥ ካሉ ቅንጡ ሶፋዎች ላይ ተቀመጥን፤እንደኛዋ ፕሮቶኮል
በሚደነቃቀፍ እንግሊዝኛዋ ጋዳፊ ከቪላቸው ውስጥ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ እንደሚመጡና ተነስተን
እንድንቀበላቸው ነግራን እየተጣደፈች ከድንኳኑ ወጣች፡፡
ሁላችንም ተነስተን ጋዳፊን መጠበቅ ጀመርን፡፡ ብርክ ይዞናል፡፡ እኔ ብቻ ሳልሆን ሁላችንንም ብርከ ይዞናል፡፡ አንድ ሽማግሌ አረብ እንዴት የአግዚያአብሔርን ያህል እንድንፈራው እንዳደረገን መፈላሰፍ ጀመርኩ፡፡ ጋዳፊ የሚባል ሽማግሌ ብር ባይኖረው እንዲህ እንሆንለት ነበር? ስልጣን ባይኖረው ማን ዞር ብሎ ያየው ነበር?
ሴትዮዋ “ተነስታችሁ ተቀበሏቸው ብላን ከወጣች ደቂቃዎች ቢቆጠሩም የመጣ ሰው የለም፡፡ ማጉረምረም
ጀመርን፡፡ እስኪመጡ ድረስ ዙርያ ገባውን መቃኘት ጀመርኩ፡፡ ይህ ድንኳን ለዚሁ ለምልመላ ሲባል በጥድፊያ እንደተዘጋጀ ገመትኩ፤ የሳቸው ሌላ ድንኳን በአቅራቢያችን አለ ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ድንኳን በጣም ሰፊ ነው፡፡ አንድ እድርተኛን አንቀባሮ ያስጨፍራል፡፡ የሳቸው ድንኳን ውስጥ የአረቢያን
መጅሊስ እና ሺሻ ሊኖር እንደሚችል አሰብኩና ፈገግ አልኩኝ፡፡
እስካሁን ግመሎቻቸውን በድንኳኑ አካባቢ አላየሁም፤ ምናልባት ከጀርባ ይኖሩ ይሆናል፤ምናልባት ማታ ስለሆነ ወደ በረታቸው እንዲገቡ ተደርገው ይሆናል፡፡ ሁልጊዜ ኦፊስ ባር የሚቀጥረኝ ሲሳይ የሚባል ታዋቂ ነጋዴ ታወሰኝ:: አላሙዲ ሸራተን ቪላ ሳያርፈ ሁሉንም የኦፊስ ባር ተስተናጋጅ የመጋበዝ ልምድ
እንዳላቸው፣ በአጋጣሚ ደግሞ ሙሽሮች ካሉ ሙሉ የሸራተን ወጪያቸውን እና አንዳንዴ ከነሸጣቸው ደግሞ ወደ
ካሪቢያን ደሴት የጫጉላ ሽርሽር ፓኬጅ ግብዣ እንደሚያቀርቡ ነግረውኛል ስለ ሼኩ ብቻ ሳይሆን ኦፊስ ባር ውስጥ በአገራችን ሀብታሞችበሞቅታ ስለሚፈጸሙ ዉሎች፣ ስጦታዎች እና ሚስት መቀማማቶች እየነገረ ያስቀኝ ነበር፡፡ አሁን ሲሳይ በሙስና ምከንያት መታሰሩን ሰምቻለሁ::
ሲሳይ ያኔ ስለ ጋዳፊ የነገረኝ ድንገት ታወሰኝ፡፡ ጋዳፊ ምንጊዜም አዲሳባ ሲመጡ ሸራተን ኦፊስ ባር ጎን
በሚገኘው ሬስቶራንት ውስጥ ፍየል የማሳረድ ልማድ እንዳለቸው እና ሁሉም ሰራተኛ የሙስሊም ስጋ እንዲበላ እንደሚያበረታቱ፣ ይህ ብቻም ሳይሆን እንዳንድ የሸራተን ሰራተኛችንም ካላጎረስኳችሁ ብለው እንደሚያስቸግሩ ነግሮኝ ነበር፡፡ በተጨማሪ ጋዳፊ በምግብ ጠረጴዛ ዙርያ እንደማይመገቡ አውግቶኛል የራሳቸው የምግብ ምንጣፍ ተነጥፎላቸው፣ ጫማቸውን አውልቀው ነው የሚመገቡት:: በትክክል
ባላስታውስም በኦፊስ ባር ፍየል የማሳረዳቸውን ወሬ ከሌላም ሰው ሰምቻለሁ
ማራኪው የሸራተን የመዋኛ ገንዳ በቅርብ ርቀት ይታየናል፤የጋዳፊ ወንድ አጃቢዎች የሊቢያን የሚሊተሪ የደንብ ልብስ እንደለበሱ በተወሰኑ ሜትሮች ርቀት እዚህም እዚያም ይታያሉ፤ ቅድም ጋዳፊ ወዳረፉበት ቪላ ስንገባ የመጀመሪያ ደረጃ ደናግል ሴት አጃቢዎቻቸውን ብዛት ለመቁጠር ሞክሬ ነበር፤ከተለያዩ
ሚድያዎች ያነበብኩት 40 እንደሆኑ ነበር፤በዚያ ጥድፊያ ውስጥ ግማሽ የሚሆኑትን ጠባቂዎቻቸውን
አይቻለሁ፤ የተቀሩት ጋዳፊ ያሉበት ከፍል አቅራቢያ በየአንዳንድ ሜትር ርቀት ሊኖሩ እንደሚችሉ ገመትኩ፡፡
በዚህ ሀሳብ ውስጥ እንዳለሁ ጋዳፊ ከሾፌራቸው ጎን ተቀምጠው በአነስተኛ ከፍት መኪና መጡ፣ግራ እጃቸውን በርቀት ለሰላምታ እውለበለቡልን ፤ ከወረዱ በኋላ ቅድም የትም ያላየኋቸውን አራት ግዙፍ ሴት አጃቢዎቻቸውን ተመለከትኩ ሴቶቹ ከመሬት የበቀሉ ነው የመሰለኝ፤ በየት በኩል ነው የመጡት
አንድ የገረመኝ ነገር አለ፤ እስካሁን ያየኋቸው የጋዳፊ ሴት እጃቢዎች ሁሉም በጣም ቀይ ሊፒስቲክ
ተቀብተዋል፤ ፊታቸውንም በሜክአፕ አድምቀዋል፤ ጉልበታቸው ጋር የሚደርስ አማላይ ቡትስ ጫማ አድርገዋል፤ ጋዳፊ አጃቢዎቻቸው ድንግል ቢሆኑም ለሁሉም ወንድ ስሜትን የሚፈታተኑ ሆነው እንዲታዩ ይፈልጋሉ ማለት ነው ብዬ አሰብኩ፡፡በዚያ ላይ ሁሉም ረጃጅምና ግዙፎች ናቸው
ጋዳፊ ወዳለንበት ድንኳን ዘለቁ፡፡ ነጭ ጀለቢያና ጥቁር ባለቆዳ ስሊፐር ተጫምተዋል፡፡ ጥቁር የበደዊን
ጎሳ- የጭንቅላት ጥምጣማቸው እንዳለ ነው፡፡ በቴሌቪዥን ከማውቃቸው በበለጠ ገዝፈው ታዩኝ፡፡መጠበቅ ሰልችቶን የተቀመጥን ሁላ እሳቸው ልክ ሲገቡ ተነሳን፤ ግርማ ሞገስ የሚባለውን ነገር በአካል አየሁት፡፡ ጋዳፊ ከፈገግታ ጋር ሁላችንንም በየተራ ጨብጠው በአረብኛ የሆነ ልሰማው ያልቻልኩትን ነገር
እያወሩ ከሁላችንም መሀል ከተዘጋጀላቸው ሶፋ ላይ ተቀመጡ፡፡ ግራና ቀኝ ሁላችንንም አንዴ በአርምሞ
ለአፍታ ተመለከቱን፡፡ወጣቱ አስተርጓሚያቸው ከአጠገባቸው ቆሟል፡፡ እሳቸው በአረብኛ የሚናገሩትን
በእንግሊዝኛ ይተረጉምልናል፡፡ እሳቸው በእንግሊዝኛ ቀላቅለው ሲናገሩም አንገቱን ደጋግሞ እየነቀነቀ
ይሰማቸውና ለኛ ያሉትን ደግሞ በእንግሊዝኛ ይተረጉምልናል፡፡ ወደ አማርኛ የሚተረጉም ሰው ግን የለም፡፡ ምናልባት የተጋበዙት ሴቶች በሙሉ እንግሊዝኛ የሚችሉ እንደሆኑ ታስቦ ይሆናል
ጋዳፊ በንግግራቸው መጀመሪያ የሁላችንንም ውበት በጣም እንደማያደንቁ ገለጹ፡፡ ሴት ልጅ ብልህ
እንደሆነች ተናገሩ፡፡ ሴት ልጅ ለባሏ ታዛዥ መሆን እንዳለበት አበከረው መከሩ፡፡ ፈጣሪ ሴት ልጅ ብልህ እንደሆነች እንደተናገረና ይህም ትክክል እንደሆነ ደጋግመው ተናገሩ። ቀጥለው ደግሞ በኢትዮጵያውያን ሴቶች ውበት አዲስ አበባ በመጡ ቁጥር እንደሚደመሙ ተናገሩ ቀጥለው ስለ ሊቢያ እድገትና ታላቅ አገር እንደሆነች ተናገሩ፡፡የሚናገሩት ነገር ትንሽ አይገባም
አንድ ነገር ይጀምሩና ሌላ ነገር ይቀላቅሎበታል ለምሳሌ ስለ ሊቢያ ታላቅነት እየተናገሩ የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ዛሬ እንዳስደሰታቸው ማውራት ጀመሩ ቀጠሉና ደግሞ ከስራ በኃላ መዝናናት ጥሩ እንደሆነ እና የቴምር ፍሬ የቆዳ ዉበትን ለመጠበቅ እንዴት መልካም እንደሆነ ተናገሩ፡፡ ከመቼው ከሊቢያ ወደ አፍሪካ ህብረት ስብሰበ ከዚያም ወደ ቆዳ ጤና አጠባበቅ እንደዘለሉ ሁላችንም ግራ ገብቶናል ሆኖም ሁላችንም በንግግራቸው እንደተደነቀ ሰው አንገታችንን እንነቀንቃለን፡፡ ከአፍታ በኋላ አስተርጓሚው ስማችንን፣እድሜያችንን፣ስራችንን እና የሚሰማንን ማንኛውንም ስሜት ነጻ ሆነን በየተራ እንድንናገር እንዲያደርግ አዘዙት፡፡ ከዚያ የመጀመርያዋ ተናጋሪ ራሷን አስተዋውቃ የሚሰማትን መናገር ስትጀምር ጋዳፊ እጃቸውን እንደማወናጨፍ አድርገው የሆነ ነገር በአረብኛ ተናገሩ፡፡ አስተርጓሚያቸው የሚከተለውን አለ
You pretty ladies! You are beautiful, but you don't know the beautiful language? Don't
you know Arabic is the most beautiful holy language on the planet and beyond? His
highness Muamaar Gaddaffi would like you to speak in Arabic, and to teach yourself
Arabic, which
ፈገግ በሉ” እየተባልን አነሱን፤አንደኛዋ ሴት ከቅድም ጀምሮ ቪዲዮ ስትቀርጸን ነበር ፡፡
ፍቃዳችንን እንኳ አልጠየቀችንም፡፡ ከደቂቃዎች በኋላ ሌላ ነጭ ፈረንጅ ሴት መጥታ ሙሉ ስማችንን ፣ እድሜያችንን ስራችንን፣የግል ሞባይል ቁጥራችንን እና ከዚያ ጋር የተያያዝ መረጃዎችን እየጠየቀች እንድ ነጭ ፎርም ላይ መዘገበችን፤እንግሊዛዊ ሳትሆን አትቀርም፤እንግሊዝኛዋ ቅልብጭ ያለና
የእንግሊዞቹ አይነት ለዛ አለው፡፡ ጥሎብኝ የሰው እንግሊዝኛ መተቸት እወዳለሁ፡፡
ለሁለቱ ፕሮቶኮሎች ምዝገባዋን መጨረሷንና አሁን ግቢ ውስጥ ወደተደኮነው ድንኳን እንዲወስዱን
ነገረቻቸው፤ የተወሰንነው ሴቶች ድንኳኑ ውስጥ ካሉ ቅንጡ ሶፋዎች ላይ ተቀመጥን፤እንደኛዋ ፕሮቶኮል
በሚደነቃቀፍ እንግሊዝኛዋ ጋዳፊ ከቪላቸው ውስጥ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ እንደሚመጡና ተነስተን
እንድንቀበላቸው ነግራን እየተጣደፈች ከድንኳኑ ወጣች፡፡
ሁላችንም ተነስተን ጋዳፊን መጠበቅ ጀመርን፡፡ ብርክ ይዞናል፡፡ እኔ ብቻ ሳልሆን ሁላችንንም ብርከ ይዞናል፡፡ አንድ ሽማግሌ አረብ እንዴት የአግዚያአብሔርን ያህል እንድንፈራው እንዳደረገን መፈላሰፍ ጀመርኩ፡፡ ጋዳፊ የሚባል ሽማግሌ ብር ባይኖረው እንዲህ እንሆንለት ነበር? ስልጣን ባይኖረው ማን ዞር ብሎ ያየው ነበር?
ሴትዮዋ “ተነስታችሁ ተቀበሏቸው ብላን ከወጣች ደቂቃዎች ቢቆጠሩም የመጣ ሰው የለም፡፡ ማጉረምረም
ጀመርን፡፡ እስኪመጡ ድረስ ዙርያ ገባውን መቃኘት ጀመርኩ፡፡ ይህ ድንኳን ለዚሁ ለምልመላ ሲባል በጥድፊያ እንደተዘጋጀ ገመትኩ፤ የሳቸው ሌላ ድንኳን በአቅራቢያችን አለ ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ድንኳን በጣም ሰፊ ነው፡፡ አንድ እድርተኛን አንቀባሮ ያስጨፍራል፡፡ የሳቸው ድንኳን ውስጥ የአረቢያን
መጅሊስ እና ሺሻ ሊኖር እንደሚችል አሰብኩና ፈገግ አልኩኝ፡፡
እስካሁን ግመሎቻቸውን በድንኳኑ አካባቢ አላየሁም፤ ምናልባት ከጀርባ ይኖሩ ይሆናል፤ምናልባት ማታ ስለሆነ ወደ በረታቸው እንዲገቡ ተደርገው ይሆናል፡፡ ሁልጊዜ ኦፊስ ባር የሚቀጥረኝ ሲሳይ የሚባል ታዋቂ ነጋዴ ታወሰኝ:: አላሙዲ ሸራተን ቪላ ሳያርፈ ሁሉንም የኦፊስ ባር ተስተናጋጅ የመጋበዝ ልምድ
እንዳላቸው፣ በአጋጣሚ ደግሞ ሙሽሮች ካሉ ሙሉ የሸራተን ወጪያቸውን እና አንዳንዴ ከነሸጣቸው ደግሞ ወደ
ካሪቢያን ደሴት የጫጉላ ሽርሽር ፓኬጅ ግብዣ እንደሚያቀርቡ ነግረውኛል ስለ ሼኩ ብቻ ሳይሆን ኦፊስ ባር ውስጥ በአገራችን ሀብታሞችበሞቅታ ስለሚፈጸሙ ዉሎች፣ ስጦታዎች እና ሚስት መቀማማቶች እየነገረ ያስቀኝ ነበር፡፡ አሁን ሲሳይ በሙስና ምከንያት መታሰሩን ሰምቻለሁ::
ሲሳይ ያኔ ስለ ጋዳፊ የነገረኝ ድንገት ታወሰኝ፡፡ ጋዳፊ ምንጊዜም አዲሳባ ሲመጡ ሸራተን ኦፊስ ባር ጎን
በሚገኘው ሬስቶራንት ውስጥ ፍየል የማሳረድ ልማድ እንዳለቸው እና ሁሉም ሰራተኛ የሙስሊም ስጋ እንዲበላ እንደሚያበረታቱ፣ ይህ ብቻም ሳይሆን እንዳንድ የሸራተን ሰራተኛችንም ካላጎረስኳችሁ ብለው እንደሚያስቸግሩ ነግሮኝ ነበር፡፡ በተጨማሪ ጋዳፊ በምግብ ጠረጴዛ ዙርያ እንደማይመገቡ አውግቶኛል የራሳቸው የምግብ ምንጣፍ ተነጥፎላቸው፣ ጫማቸውን አውልቀው ነው የሚመገቡት:: በትክክል
ባላስታውስም በኦፊስ ባር ፍየል የማሳረዳቸውን ወሬ ከሌላም ሰው ሰምቻለሁ
ማራኪው የሸራተን የመዋኛ ገንዳ በቅርብ ርቀት ይታየናል፤የጋዳፊ ወንድ አጃቢዎች የሊቢያን የሚሊተሪ የደንብ ልብስ እንደለበሱ በተወሰኑ ሜትሮች ርቀት እዚህም እዚያም ይታያሉ፤ ቅድም ጋዳፊ ወዳረፉበት ቪላ ስንገባ የመጀመሪያ ደረጃ ደናግል ሴት አጃቢዎቻቸውን ብዛት ለመቁጠር ሞክሬ ነበር፤ከተለያዩ
ሚድያዎች ያነበብኩት 40 እንደሆኑ ነበር፤በዚያ ጥድፊያ ውስጥ ግማሽ የሚሆኑትን ጠባቂዎቻቸውን
አይቻለሁ፤ የተቀሩት ጋዳፊ ያሉበት ከፍል አቅራቢያ በየአንዳንድ ሜትር ርቀት ሊኖሩ እንደሚችሉ ገመትኩ፡፡
በዚህ ሀሳብ ውስጥ እንዳለሁ ጋዳፊ ከሾፌራቸው ጎን ተቀምጠው በአነስተኛ ከፍት መኪና መጡ፣ግራ እጃቸውን በርቀት ለሰላምታ እውለበለቡልን ፤ ከወረዱ በኋላ ቅድም የትም ያላየኋቸውን አራት ግዙፍ ሴት አጃቢዎቻቸውን ተመለከትኩ ሴቶቹ ከመሬት የበቀሉ ነው የመሰለኝ፤ በየት በኩል ነው የመጡት
አንድ የገረመኝ ነገር አለ፤ እስካሁን ያየኋቸው የጋዳፊ ሴት እጃቢዎች ሁሉም በጣም ቀይ ሊፒስቲክ
ተቀብተዋል፤ ፊታቸውንም በሜክአፕ አድምቀዋል፤ ጉልበታቸው ጋር የሚደርስ አማላይ ቡትስ ጫማ አድርገዋል፤ ጋዳፊ አጃቢዎቻቸው ድንግል ቢሆኑም ለሁሉም ወንድ ስሜትን የሚፈታተኑ ሆነው እንዲታዩ ይፈልጋሉ ማለት ነው ብዬ አሰብኩ፡፡በዚያ ላይ ሁሉም ረጃጅምና ግዙፎች ናቸው
ጋዳፊ ወዳለንበት ድንኳን ዘለቁ፡፡ ነጭ ጀለቢያና ጥቁር ባለቆዳ ስሊፐር ተጫምተዋል፡፡ ጥቁር የበደዊን
ጎሳ- የጭንቅላት ጥምጣማቸው እንዳለ ነው፡፡ በቴሌቪዥን ከማውቃቸው በበለጠ ገዝፈው ታዩኝ፡፡መጠበቅ ሰልችቶን የተቀመጥን ሁላ እሳቸው ልክ ሲገቡ ተነሳን፤ ግርማ ሞገስ የሚባለውን ነገር በአካል አየሁት፡፡ ጋዳፊ ከፈገግታ ጋር ሁላችንንም በየተራ ጨብጠው በአረብኛ የሆነ ልሰማው ያልቻልኩትን ነገር
እያወሩ ከሁላችንም መሀል ከተዘጋጀላቸው ሶፋ ላይ ተቀመጡ፡፡ ግራና ቀኝ ሁላችንንም አንዴ በአርምሞ
ለአፍታ ተመለከቱን፡፡ወጣቱ አስተርጓሚያቸው ከአጠገባቸው ቆሟል፡፡ እሳቸው በአረብኛ የሚናገሩትን
በእንግሊዝኛ ይተረጉምልናል፡፡ እሳቸው በእንግሊዝኛ ቀላቅለው ሲናገሩም አንገቱን ደጋግሞ እየነቀነቀ
ይሰማቸውና ለኛ ያሉትን ደግሞ በእንግሊዝኛ ይተረጉምልናል፡፡ ወደ አማርኛ የሚተረጉም ሰው ግን የለም፡፡ ምናልባት የተጋበዙት ሴቶች በሙሉ እንግሊዝኛ የሚችሉ እንደሆኑ ታስቦ ይሆናል
ጋዳፊ በንግግራቸው መጀመሪያ የሁላችንንም ውበት በጣም እንደማያደንቁ ገለጹ፡፡ ሴት ልጅ ብልህ
እንደሆነች ተናገሩ፡፡ ሴት ልጅ ለባሏ ታዛዥ መሆን እንዳለበት አበከረው መከሩ፡፡ ፈጣሪ ሴት ልጅ ብልህ እንደሆነች እንደተናገረና ይህም ትክክል እንደሆነ ደጋግመው ተናገሩ። ቀጥለው ደግሞ በኢትዮጵያውያን ሴቶች ውበት አዲስ አበባ በመጡ ቁጥር እንደሚደመሙ ተናገሩ ቀጥለው ስለ ሊቢያ እድገትና ታላቅ አገር እንደሆነች ተናገሩ፡፡የሚናገሩት ነገር ትንሽ አይገባም
አንድ ነገር ይጀምሩና ሌላ ነገር ይቀላቅሎበታል ለምሳሌ ስለ ሊቢያ ታላቅነት እየተናገሩ የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ዛሬ እንዳስደሰታቸው ማውራት ጀመሩ ቀጠሉና ደግሞ ከስራ በኃላ መዝናናት ጥሩ እንደሆነ እና የቴምር ፍሬ የቆዳ ዉበትን ለመጠበቅ እንዴት መልካም እንደሆነ ተናገሩ፡፡ ከመቼው ከሊቢያ ወደ አፍሪካ ህብረት ስብሰበ ከዚያም ወደ ቆዳ ጤና አጠባበቅ እንደዘለሉ ሁላችንም ግራ ገብቶናል ሆኖም ሁላችንም በንግግራቸው እንደተደነቀ ሰው አንገታችንን እንነቀንቃለን፡፡ ከአፍታ በኋላ አስተርጓሚው ስማችንን፣እድሜያችንን፣ስራችንን እና የሚሰማንን ማንኛውንም ስሜት ነጻ ሆነን በየተራ እንድንናገር እንዲያደርግ አዘዙት፡፡ ከዚያ የመጀመርያዋ ተናጋሪ ራሷን አስተዋውቃ የሚሰማትን መናገር ስትጀምር ጋዳፊ እጃቸውን እንደማወናጨፍ አድርገው የሆነ ነገር በአረብኛ ተናገሩ፡፡ አስተርጓሚያቸው የሚከተለውን አለ
You pretty ladies! You are beautiful, but you don't know the beautiful language? Don't
you know Arabic is the most beautiful holy language on the planet and beyond? His
highness Muamaar Gaddaffi would like you to speak in Arabic, and to teach yourself
Arabic, which
👍4
will be the language of heaven, and the national language of all angels..."
ጋዳፊ ይህን ካሉ በኃላ ንግግሯ የተቋረጠባት ልጅ ከፍተኛ መረበሽ ውስጥ ገባች፡፡ እኛም ዘንድ ግርታ
ተፈጠረ ፡፡
ልጅቷ መቀጠል አቅቷት ንግግሯን አቋርጣ ቁጭ አለች፡፡ ቀጥላ የተቀመጠችው ልጅ መናገር ጀመረች፡፡
ሁሉም አጫጭር ንግግር ነው የሚያደርጉት፡፡ ከየት እንደመጡና ስማቸውን ተናግረው ቁጭ ይላሉ፡፡ጋዳፊ
ደግሞ ሴቶቹ የሚናገሩት የሚያዳምጡ አይመስሉም፡፡ ከንፈራቸው ይንቀሳቀሳል፡፡ የሚያዩትም ወደ ሌላ
ቦታ ነው፡፡ እኔ ዘጠነኛዋ ተናጋሪ ነበርኩ፤ እስካሁን ከተናገሩት ሴቶች ሁለቱ ብቻ ናቸው ከጋዳፊ የአፍረካ
ህብረት የአንድ አመት ሊቀመንበርነት ሹመት የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው ንግግራቸውን የጀመሩት፡፡
ከኔ በፊት የተናገሩት ሁሉም ባለስራ እንደሆኑ ተረድቼያለሁ፤ አብዛኞቹ ግን ሀሳባቸውን በእንግሊዝኛ
ለማቅረብ ሲቸገሩ፣ሲንተባተቡ እና በፍርሃት ሲርበተበቱ አስተውያለሁ ሞዴሎች፣ጋዜጠኞች፣ የቢሮ
ጸሀፊዎች፣ አንዲት የአየር መንገድ ሰራተኛ፣ተዋናይት፣ግራፊክ ዲዛይነር፣የኔ አይነቷ ሸሌምንነቱን በውል ለማናውቀው ሆስቴስነት እየተወዳደርን ነው፡፡
ተራዬ ደርሶ አስተርጓሚው እንድናገር ጋበዘኝ፤ መጀመርያ አረብኛ ሽወያ ሽወያ እንደምሞከር ተናግሬ ሰላምታዬን አቀረብኩ፡፡ ስሜንና የመጣሁበትን በአረብኛ ስናገር ጋዳፊ ፊታቸውን ወደኔ እንዳዞሩ ተረዳሁ ቀጠልኩና ጋዳፊ ለቀጣዩ አንድ አመት በሊቀመንበርነት በመመረጣቸው የተሰማኝን ደስታ ገልጭ
ንግግሬን በእንግሊዝኛ ቀጠልኩ፡፡በሳቸው አመራር አህጉራችን አፍሪካ በራሳቸው ጠንሳሽነት
የተጀመረውን የአንድ የአፍሪካ መንግስት ምስረታ እንደምታሳካ ገለጽኩ፤ከዚህ በኋላ በየንግግሬ ጣልቃ
excellency, the king of kings...of Africa.." የሚለውን አዲሱ መአረጋቸውን እየተጠቀምኩ በነፃነት
መናገሩን ቀጠልኩ፣በቀደሙት ተናጋሪዎች ዳመና ለብሶ የነበረው ፊታቸው በደስታ ሲፈካ በአይኔ በብረቱ
ተመለከትኩ፤ይህ የልብ ልብ ሰጥቶኝ ንግግሬን ሞቅ እድርጌ ቀጠልኩ፡፡ ለኢትዮጲያ የዋሉትን ውለታ፣ለአሆጉራችን አፍሪካ አንድነት፣ሰላምና ብልጽግና ያበረከቱትን ቁልፍ አስተዋጽእ የአንድ አፍሪካ መንግስት ራእያቸው በእገራችን እና በመላው አህጉራትን የፈጠረውን ከፍተኛ መነቃቃት፣ አረንጓዴው
መጽሀፋቸው ውስጥ ያሉት ምጡቅ ሀሳቦች በሁሉም የአፍሪካ አገራት ቢተገበሩ ሌሎች ሌሎች የአፍሪካ
አገራት እንደ ሊቢያ ህዝብ ዘላቂ ሰላምን፣ብልጽግናንና እኩልነትን እንደሚቀዳጁ ተናገርኩ። በአገራችን
የሚኖሩት በርካታ የገጠር ጎሳዎች ለእሳቸው ያላቸውን ክብርና አድናቆት…በነጻና በእርግጠኝነች ስሜት ተናገርኩ በመጨረሻም ከብር እና ረጅም እድሜ ለአፍሪካው ንገሰ ነገስትና ለታላቁ የአፍሪካ መሪ ወንድም ጋዳፊ!” ብዬ ንግግሬን ቋጨሁ፤ባላሰብኩት ሁኔታ ሴት አጃቢዎቻቸውና አስተርጓሚያቸው
የመጨረሻው መፈከሬን እኔን ተከትለው በአንድ ድምጽ አስተጋቡት፡፡ በዚህ ባልጠበቅኩት ምላሽ እንደመደሰት በተቃራነው ከፍተኛ ድንጋጤ ተሰማኝ፡፡ ጋዳፊ ከደማቅ ፈገግታቸው ጋር ማሻላህ ማሸላህ ብለው አደነቁኝ፡፡ ግራ እጃቸውን በሶሻሊስት ዘዬ ወደ ላይ እነሱ፤ቪላው መኝታ ክፍል ውስጥ ቪዲዬ ስትቀርጸን የነበረችው የምስራቅ አውሮፓ ሴት በስተቀኜ ሆና ያለማቋረጥ በረቂቅ ካሜራ ከእግር ጥፍሬ እስከ ራስ ጸጉሬ ትቀርጸኝ እንደነበር ያወቅኩት ልቀመጥ ስል ነው፡፡ በንግግሬ ወቅት እይኔን ከጋዳፊ አልነቀልኩም ነበር፡፡
ግራና ቀኝ ከእጠገቤ የተቀመጡት ሴቶች ገና ምልመላው ሳያልቅ በአንደኝነት ማለፌን በጆሮዬ ሹክ አሉኝ፡፡ አጠገቤ የተቀመጠችው ባለ ሚኒዋ ልጅ « ወይኔ ታድለሽ!» አለችኝ፡፡ቅድም ወረቀት አውጥታ ስትጽፍ የነበረችው ጋዜጠኛ ልጅ ደግሞ ወደ ጆሮዬ ጠጋ ብላ ካድሬዎች ለሆስተስነት እንደሚወዳደሩ
አላውቅም ነበር» አለችኝ፡፡ ለቀልዷ ፈገግ አልኩላት፡፡
“ጋዳፊ ከመጀመሪያው አንስቶ በንግግርሽ ተደስተውብሻል፤ ወይኔ ጉድሽ ፈላ.…አይለቁሽም…"አለችኝ
ከሷ ቀጥላ የተቀመጠችው ባለ ቀይ ሚኒስ ከርት ልጅ፡፡
ከኔ ሁለት ሜትር ፈቀቅ ብሎ ያለችው ቆንጆ እንድትናገር እድል ተሰጣት፤ነርስ ናት፡፡ ጥሩ እንግሊዝኛ
ተናጋሪ ብትሆንም እሷ ስትናገር ጋዳፊ በኩባያ የሆነ ነገር እየቀዱ ይጠጡ ነበር፡፡ ምንም ትኩረት አልሰጧትም፡፡ ሰውየው ደንታ የላቸውም፡፡
አስራ አንድ የምንሆነው ከተናገርን በኃላ “ጊዜ ስለሌለ ሌሎቻችሁ ሌላ ጊዜ እድሉን ታገኛላችሁ ብላ ፈረንጁ
አስተናባሪ ተናገረች፡፡ ባልተናገሩት ዘንድ ቅሬታ ተፈጠረ፡፡ ሆኖም ምንም አማራጭ አልነበረም፡፡አስተናባሪዋ ቀጠለችና ቀጣዩ ፕሮግራም የጥያቄና መልስ እንደሚሆን ገለጸች፡፡ እኛ ለሆስተስነት ጥያቄ
የምንጠየቅ መስሎን ስንጠብቅ እሷ ስለ አፍሪካም ሆነ ከዚህ ጋር ተያያዥ ስለሆኑ ማንኛውም ጉዳዮት ጥያቄዎች ካሉን ለጋዳፊ ማቅረብ እንደምንችል ተናገረችና ግራ አጋባችን፡፡ ለሆስተስነት ለመቀጠር የመጣን ሴቶች ለጋዳፊ የፖለቲካ ጥያቄ ጠይቁ ማለት ምን አመጣው? ለማንኛውም የጋዳፊን የተለየ ትኩረት
ለማግኘት በተለይም የመናገር እድል ባላገኙ ሴቶች ዘንድ የተለያዩ ጥያቄዎችን መነሳት ጀመሩ፡፡
“ለቀጣይ አንድ አመት በአፍሪካ ህብረት ዋና ጸሀፊነት በመመረጥዎ ምን ተሰማዎት?” የሚለው በአምስት ሴቶች በተደጋጋሚ መልኩን ቀይሮ ቀረበ፡፡ተወዳዳሪዎቹ ስለሴቶች መብት፣ ስለ
ጥቃት፣ስለሶማሊያ ቀውስ፣ ስለሴቶች የስራና የትምህርት እድል፣ስለእናቶች ሞት ጠይቀዋል፡ ጥቁር ሰማያዊ ቱ ፒስ
ያረገችው የጠይም ሴት ጥያቄ ግን ሁላችንንም በሳቅ አንከትከቶናል፣ጥያቄው የልጅቱን
አለመብሰልና እንጭጭነት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤
በእርሶ ሊቀመንበርነት አፍሪካውያን ልከ እንደሊቢያ ህዝብ በየወሩ የዜግነት ከፍያ እንዲከፈላቸው ያደርጋሉ?”
ጋዳፊ ግን ይህንን ጥያቄ ከልብ የወደዱት መሰለኝ ብዙ ሰዓት ለዚህ ጥያቄ መልስ ለመስጠት ወሰዱ፡፡ሆኖም ምን እንዳሉ በደንብ አልገባኝም፡፡ ደብልቅልቅ ያለ ነገር ነው የሚናገሩት፡፡ እኔ በበኩሌ ቅድም ጋዳፊና
አጃቢዎቻቸው የሰጡኝን ክብር፣ትኩረትና ውዳሴ እንዳላጣ ስለሰጋሁ ምንም ጥያቄ አላቀረብኩም፡፡በርግጥ በርካታ ጋዳፊ እንዲመልሱልኝ የምፈልጋቸው ጥያቄዎች ነበሩኝ፤ግን ለቀረቡትም ጥያቄዎች ጋዳፊ
የሚመልሷቸው መልሶች ስመለከት ጥያቄ አለማንሳቴን ወደድኩት፡፡
ስለአፍሪካ መሪዎች ማንም የጠየቃቸው የለም፤እሳቸው ግን የመልሳቸውን ሰፊ ሰአት የአፍሪካ መሪዎችን ለመውቀስ፣ለመንቀፍና ለመተቸት ተጠቅመውበታል፤
“የአፍሪካ መሪዎች ደንቆሮና ሲበዛ ራስ ወዳድ ናቸው፡፡ ለራሳቸው እንጂ ለህዝቦቻቸው መብት፣ምቾት፣ደህንነትና ብልጽግና ደንታ የላቸውም፡፡ አፍሪካ ውስጥ ከፍተኛው ማእረግ የአፍሪካ
ንጉሰ ነገስትነት ነው፤የአፍሪካ ባህላዊ ንጉሶች ያን ማእረግ ሰጥተውኛል ራስወዳዶቹ የአፍሪካ መሪዎች
በሊቀመንበርነቴ የሚሰሙኝ ከሆነ ብዙ ነገሮችን እለውጣለሁ…"
ጋዳፊ ከቀረቡላቸው በርካታ ጥያቄዎች ውስጥ ያስታወሱትን ያህል መለሱ፤ ስላልተጠየቁባቸው ጉዳዮች
መያዣ መጨበጫ የሌላቸውን በርካታ ውል አልባ ጉዳዮችን ሲተነትኑም ሰዓት ወሰዱ፤ብዙዎቻችን በዚህ
ሁኔታቸው ተገርመናል፡፡ እኔ ደግሞ ይበልጥ ተበሳጭቻለሁ፡፡ ዘለግ ያለ ሰዓት በቆየን ቁጥር እኔን ይዘነጉኛል
ብዬ ስለሰጋሁ ነገሮች ቶሎ እንዲፈጸሙ ነበር ፍላጎቴ፡፡
ፕሮግራሙ ሊያልቅ አካባቢ ጋዳፊ ሁላችንም ያልጠበቅነውን ጥያቄ አነሱ፤
“ሁላችሁም አጭር ቀሚስ ነው የለበሳችሁት፤ ቆንጆ ቆንጆ እግር አላችሁ፡፡ ሆኖም ምሸት ነው
አይበርዳችሁም?” ሁላችንም ተያይተን ሳቅን
ጋዳፊ ይህን ካሉ በኃላ ንግግሯ የተቋረጠባት ልጅ ከፍተኛ መረበሽ ውስጥ ገባች፡፡ እኛም ዘንድ ግርታ
ተፈጠረ ፡፡
ልጅቷ መቀጠል አቅቷት ንግግሯን አቋርጣ ቁጭ አለች፡፡ ቀጥላ የተቀመጠችው ልጅ መናገር ጀመረች፡፡
ሁሉም አጫጭር ንግግር ነው የሚያደርጉት፡፡ ከየት እንደመጡና ስማቸውን ተናግረው ቁጭ ይላሉ፡፡ጋዳፊ
ደግሞ ሴቶቹ የሚናገሩት የሚያዳምጡ አይመስሉም፡፡ ከንፈራቸው ይንቀሳቀሳል፡፡ የሚያዩትም ወደ ሌላ
ቦታ ነው፡፡ እኔ ዘጠነኛዋ ተናጋሪ ነበርኩ፤ እስካሁን ከተናገሩት ሴቶች ሁለቱ ብቻ ናቸው ከጋዳፊ የአፍረካ
ህብረት የአንድ አመት ሊቀመንበርነት ሹመት የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው ንግግራቸውን የጀመሩት፡፡
ከኔ በፊት የተናገሩት ሁሉም ባለስራ እንደሆኑ ተረድቼያለሁ፤ አብዛኞቹ ግን ሀሳባቸውን በእንግሊዝኛ
ለማቅረብ ሲቸገሩ፣ሲንተባተቡ እና በፍርሃት ሲርበተበቱ አስተውያለሁ ሞዴሎች፣ጋዜጠኞች፣ የቢሮ
ጸሀፊዎች፣ አንዲት የአየር መንገድ ሰራተኛ፣ተዋናይት፣ግራፊክ ዲዛይነር፣የኔ አይነቷ ሸሌምንነቱን በውል ለማናውቀው ሆስቴስነት እየተወዳደርን ነው፡፡
ተራዬ ደርሶ አስተርጓሚው እንድናገር ጋበዘኝ፤ መጀመርያ አረብኛ ሽወያ ሽወያ እንደምሞከር ተናግሬ ሰላምታዬን አቀረብኩ፡፡ ስሜንና የመጣሁበትን በአረብኛ ስናገር ጋዳፊ ፊታቸውን ወደኔ እንዳዞሩ ተረዳሁ ቀጠልኩና ጋዳፊ ለቀጣዩ አንድ አመት በሊቀመንበርነት በመመረጣቸው የተሰማኝን ደስታ ገልጭ
ንግግሬን በእንግሊዝኛ ቀጠልኩ፡፡በሳቸው አመራር አህጉራችን አፍሪካ በራሳቸው ጠንሳሽነት
የተጀመረውን የአንድ የአፍሪካ መንግስት ምስረታ እንደምታሳካ ገለጽኩ፤ከዚህ በኋላ በየንግግሬ ጣልቃ
excellency, the king of kings...of Africa.." የሚለውን አዲሱ መአረጋቸውን እየተጠቀምኩ በነፃነት
መናገሩን ቀጠልኩ፣በቀደሙት ተናጋሪዎች ዳመና ለብሶ የነበረው ፊታቸው በደስታ ሲፈካ በአይኔ በብረቱ
ተመለከትኩ፤ይህ የልብ ልብ ሰጥቶኝ ንግግሬን ሞቅ እድርጌ ቀጠልኩ፡፡ ለኢትዮጲያ የዋሉትን ውለታ፣ለአሆጉራችን አፍሪካ አንድነት፣ሰላምና ብልጽግና ያበረከቱትን ቁልፍ አስተዋጽእ የአንድ አፍሪካ መንግስት ራእያቸው በእገራችን እና በመላው አህጉራትን የፈጠረውን ከፍተኛ መነቃቃት፣ አረንጓዴው
መጽሀፋቸው ውስጥ ያሉት ምጡቅ ሀሳቦች በሁሉም የአፍሪካ አገራት ቢተገበሩ ሌሎች ሌሎች የአፍሪካ
አገራት እንደ ሊቢያ ህዝብ ዘላቂ ሰላምን፣ብልጽግናንና እኩልነትን እንደሚቀዳጁ ተናገርኩ። በአገራችን
የሚኖሩት በርካታ የገጠር ጎሳዎች ለእሳቸው ያላቸውን ክብርና አድናቆት…በነጻና በእርግጠኝነች ስሜት ተናገርኩ በመጨረሻም ከብር እና ረጅም እድሜ ለአፍሪካው ንገሰ ነገስትና ለታላቁ የአፍሪካ መሪ ወንድም ጋዳፊ!” ብዬ ንግግሬን ቋጨሁ፤ባላሰብኩት ሁኔታ ሴት አጃቢዎቻቸውና አስተርጓሚያቸው
የመጨረሻው መፈከሬን እኔን ተከትለው በአንድ ድምጽ አስተጋቡት፡፡ በዚህ ባልጠበቅኩት ምላሽ እንደመደሰት በተቃራነው ከፍተኛ ድንጋጤ ተሰማኝ፡፡ ጋዳፊ ከደማቅ ፈገግታቸው ጋር ማሻላህ ማሸላህ ብለው አደነቁኝ፡፡ ግራ እጃቸውን በሶሻሊስት ዘዬ ወደ ላይ እነሱ፤ቪላው መኝታ ክፍል ውስጥ ቪዲዬ ስትቀርጸን የነበረችው የምስራቅ አውሮፓ ሴት በስተቀኜ ሆና ያለማቋረጥ በረቂቅ ካሜራ ከእግር ጥፍሬ እስከ ራስ ጸጉሬ ትቀርጸኝ እንደነበር ያወቅኩት ልቀመጥ ስል ነው፡፡ በንግግሬ ወቅት እይኔን ከጋዳፊ አልነቀልኩም ነበር፡፡
ግራና ቀኝ ከእጠገቤ የተቀመጡት ሴቶች ገና ምልመላው ሳያልቅ በአንደኝነት ማለፌን በጆሮዬ ሹክ አሉኝ፡፡ አጠገቤ የተቀመጠችው ባለ ሚኒዋ ልጅ « ወይኔ ታድለሽ!» አለችኝ፡፡ቅድም ወረቀት አውጥታ ስትጽፍ የነበረችው ጋዜጠኛ ልጅ ደግሞ ወደ ጆሮዬ ጠጋ ብላ ካድሬዎች ለሆስተስነት እንደሚወዳደሩ
አላውቅም ነበር» አለችኝ፡፡ ለቀልዷ ፈገግ አልኩላት፡፡
“ጋዳፊ ከመጀመሪያው አንስቶ በንግግርሽ ተደስተውብሻል፤ ወይኔ ጉድሽ ፈላ.…አይለቁሽም…"አለችኝ
ከሷ ቀጥላ የተቀመጠችው ባለ ቀይ ሚኒስ ከርት ልጅ፡፡
ከኔ ሁለት ሜትር ፈቀቅ ብሎ ያለችው ቆንጆ እንድትናገር እድል ተሰጣት፤ነርስ ናት፡፡ ጥሩ እንግሊዝኛ
ተናጋሪ ብትሆንም እሷ ስትናገር ጋዳፊ በኩባያ የሆነ ነገር እየቀዱ ይጠጡ ነበር፡፡ ምንም ትኩረት አልሰጧትም፡፡ ሰውየው ደንታ የላቸውም፡፡
አስራ አንድ የምንሆነው ከተናገርን በኃላ “ጊዜ ስለሌለ ሌሎቻችሁ ሌላ ጊዜ እድሉን ታገኛላችሁ ብላ ፈረንጁ
አስተናባሪ ተናገረች፡፡ ባልተናገሩት ዘንድ ቅሬታ ተፈጠረ፡፡ ሆኖም ምንም አማራጭ አልነበረም፡፡አስተናባሪዋ ቀጠለችና ቀጣዩ ፕሮግራም የጥያቄና መልስ እንደሚሆን ገለጸች፡፡ እኛ ለሆስተስነት ጥያቄ
የምንጠየቅ መስሎን ስንጠብቅ እሷ ስለ አፍሪካም ሆነ ከዚህ ጋር ተያያዥ ስለሆኑ ማንኛውም ጉዳዮት ጥያቄዎች ካሉን ለጋዳፊ ማቅረብ እንደምንችል ተናገረችና ግራ አጋባችን፡፡ ለሆስተስነት ለመቀጠር የመጣን ሴቶች ለጋዳፊ የፖለቲካ ጥያቄ ጠይቁ ማለት ምን አመጣው? ለማንኛውም የጋዳፊን የተለየ ትኩረት
ለማግኘት በተለይም የመናገር እድል ባላገኙ ሴቶች ዘንድ የተለያዩ ጥያቄዎችን መነሳት ጀመሩ፡፡
“ለቀጣይ አንድ አመት በአፍሪካ ህብረት ዋና ጸሀፊነት በመመረጥዎ ምን ተሰማዎት?” የሚለው በአምስት ሴቶች በተደጋጋሚ መልኩን ቀይሮ ቀረበ፡፡ተወዳዳሪዎቹ ስለሴቶች መብት፣ ስለ
ጥቃት፣ስለሶማሊያ ቀውስ፣ ስለሴቶች የስራና የትምህርት እድል፣ስለእናቶች ሞት ጠይቀዋል፡ ጥቁር ሰማያዊ ቱ ፒስ
ያረገችው የጠይም ሴት ጥያቄ ግን ሁላችንንም በሳቅ አንከትከቶናል፣ጥያቄው የልጅቱን
አለመብሰልና እንጭጭነት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤
በእርሶ ሊቀመንበርነት አፍሪካውያን ልከ እንደሊቢያ ህዝብ በየወሩ የዜግነት ከፍያ እንዲከፈላቸው ያደርጋሉ?”
ጋዳፊ ግን ይህንን ጥያቄ ከልብ የወደዱት መሰለኝ ብዙ ሰዓት ለዚህ ጥያቄ መልስ ለመስጠት ወሰዱ፡፡ሆኖም ምን እንዳሉ በደንብ አልገባኝም፡፡ ደብልቅልቅ ያለ ነገር ነው የሚናገሩት፡፡ እኔ በበኩሌ ቅድም ጋዳፊና
አጃቢዎቻቸው የሰጡኝን ክብር፣ትኩረትና ውዳሴ እንዳላጣ ስለሰጋሁ ምንም ጥያቄ አላቀረብኩም፡፡በርግጥ በርካታ ጋዳፊ እንዲመልሱልኝ የምፈልጋቸው ጥያቄዎች ነበሩኝ፤ግን ለቀረቡትም ጥያቄዎች ጋዳፊ
የሚመልሷቸው መልሶች ስመለከት ጥያቄ አለማንሳቴን ወደድኩት፡፡
ስለአፍሪካ መሪዎች ማንም የጠየቃቸው የለም፤እሳቸው ግን የመልሳቸውን ሰፊ ሰአት የአፍሪካ መሪዎችን ለመውቀስ፣ለመንቀፍና ለመተቸት ተጠቅመውበታል፤
“የአፍሪካ መሪዎች ደንቆሮና ሲበዛ ራስ ወዳድ ናቸው፡፡ ለራሳቸው እንጂ ለህዝቦቻቸው መብት፣ምቾት፣ደህንነትና ብልጽግና ደንታ የላቸውም፡፡ አፍሪካ ውስጥ ከፍተኛው ማእረግ የአፍሪካ
ንጉሰ ነገስትነት ነው፤የአፍሪካ ባህላዊ ንጉሶች ያን ማእረግ ሰጥተውኛል ራስወዳዶቹ የአፍሪካ መሪዎች
በሊቀመንበርነቴ የሚሰሙኝ ከሆነ ብዙ ነገሮችን እለውጣለሁ…"
ጋዳፊ ከቀረቡላቸው በርካታ ጥያቄዎች ውስጥ ያስታወሱትን ያህል መለሱ፤ ስላልተጠየቁባቸው ጉዳዮች
መያዣ መጨበጫ የሌላቸውን በርካታ ውል አልባ ጉዳዮችን ሲተነትኑም ሰዓት ወሰዱ፤ብዙዎቻችን በዚህ
ሁኔታቸው ተገርመናል፡፡ እኔ ደግሞ ይበልጥ ተበሳጭቻለሁ፡፡ ዘለግ ያለ ሰዓት በቆየን ቁጥር እኔን ይዘነጉኛል
ብዬ ስለሰጋሁ ነገሮች ቶሎ እንዲፈጸሙ ነበር ፍላጎቴ፡፡
ፕሮግራሙ ሊያልቅ አካባቢ ጋዳፊ ሁላችንም ያልጠበቅነውን ጥያቄ አነሱ፤
“ሁላችሁም አጭር ቀሚስ ነው የለበሳችሁት፤ ቆንጆ ቆንጆ እግር አላችሁ፡፡ ሆኖም ምሸት ነው
አይበርዳችሁም?” ሁላችንም ተያይተን ሳቅን
👍6❤1🔥1
ጋዳፊ ከተቀመጡበት ተነሱ፤
ተባረኩ ሁላችሁንም አመሰግናለሁ!»
ፈረንጇ ሴት ጋዳፊን አንድ ጊዜ ለፎቶ እንዲቆዩ ተማጸነቻቸው፤
በጋራ ቦታ እየተለዋወጥን አራት ፎቶዎችን ተነሳን፤ጋዳፊ ከሁላችንም እንደሚጎሉ ጥያቄ የለውም፣ድንኳኑ መውጫ ጋ ሲደርሱ የረሱት ነገር ታወሳቸውና ተመለሱ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ተባረኩ ሁላችሁንም አመሰግናለሁ!»
ፈረንጇ ሴት ጋዳፊን አንድ ጊዜ ለፎቶ እንዲቆዩ ተማጸነቻቸው፤
በጋራ ቦታ እየተለዋወጥን አራት ፎቶዎችን ተነሳን፤ጋዳፊ ከሁላችንም እንደሚጎሉ ጥያቄ የለውም፣ድንኳኑ መውጫ ጋ ሲደርሱ የረሱት ነገር ታወሳቸውና ተመለሱ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍1
#ልነግርሽ_ከቻልኩኝ
ልነግርሽ ስሻ አንደበቴ ዝግ ነው
መራመድ አቅቶኝ ሽባ እሆናለው
ብዕሬ ይደርቃል ወረቀቴን ንፋስ
ይዞብኝ ይሄዳል
ዘዴና ብልሃት አጋጣሚ ጠፍቷል፤
ቃላቶች አላውቅም ጥሩ ቅኔም አላውቅ
በጥበብ ለመግለፅ ስኳትን ስጨነቅ
ፍቅሬ ብዙ ሆኖ ከሰማይ የላቀ
ሁሉም ያንሳብኛል ልቤ እየማቀቀ፤
በየት በኩል ሄጄ በየት ዘዴ ልቄ .
ፍቅሬን ልግስፅልሽ በቃላት ጨምቄ
ከፊቴ ስትመጪ ልሳኔን አጣለው
በቆምኩበት መድረቅ እጅ እግሬ ሽባ ነው፤
ቀናትን ስቆጥር ነገን እየናፈኩ
በተስፋ ስኳትን ህመሜን እያሰብኩ
ይህው ክረምት ገባ ፀደይም አለፈ
ላንቺ ያልኩት እንቡጥ በነፋስ ረገፈ
ዕድል እያለፈ መያዝሽ ቀረበ ፤
በየት በኩል ሄጄ በየት መንገድ ልምጣ
ዙሪያው ገደል መስሎ ሞትን የሚያመጣ
በፍቅርሽ ስዋትት መላው ቢጠፋብኝ
ዝምታን ታቅፌ ህመሜን ደበኩኝ፡፡
ልነግርሽ ስሻ አንደበቴ ዝግ ነው
መራመድ አቅቶኝ ሽባ እሆናለው
ብዕሬ ይደርቃል ወረቀቴን ንፋስ
ይዞብኝ ይሄዳል
ዘዴና ብልሃት አጋጣሚ ጠፍቷል፤
ቃላቶች አላውቅም ጥሩ ቅኔም አላውቅ
በጥበብ ለመግለፅ ስኳትን ስጨነቅ
ፍቅሬ ብዙ ሆኖ ከሰማይ የላቀ
ሁሉም ያንሳብኛል ልቤ እየማቀቀ፤
በየት በኩል ሄጄ በየት ዘዴ ልቄ .
ፍቅሬን ልግስፅልሽ በቃላት ጨምቄ
ከፊቴ ስትመጪ ልሳኔን አጣለው
በቆምኩበት መድረቅ እጅ እግሬ ሽባ ነው፤
ቀናትን ስቆጥር ነገን እየናፈኩ
በተስፋ ስኳትን ህመሜን እያሰብኩ
ይህው ክረምት ገባ ፀደይም አለፈ
ላንቺ ያልኩት እንቡጥ በነፋስ ረገፈ
ዕድል እያለፈ መያዝሽ ቀረበ ፤
በየት በኩል ሄጄ በየት መንገድ ልምጣ
ዙሪያው ገደል መስሎ ሞትን የሚያመጣ
በፍቅርሽ ስዋትት መላው ቢጠፋብኝ
ዝምታን ታቅፌ ህመሜን ደበኩኝ፡፡
#መወለድና_ቁዋንቁዋ
እስኪ እንደዉ በሞቴ ምኑ ነዉ ሚገናኝ
መወለድ ብሎ ቁዋንቁዋ ወሬ ወንድምሽ ነኝ
ለካስ ቁዋንቁዋ ሚሆነዉ መወለድ አይደለም
የአብራክ ክፋይ ነዉ ሌላ ወንድም የለም
ወንድምማ...
ህመሙን ደብቆ ህመሜን ሲያስታምም
ጉዳቱን ሸሽጎ ለደስታየ ሲቆም
ነበር...
ግና ላንዳንድ ቁዋንቁዋ ነን ባዮች
ወንድምነት ማለት ሆኖ ወንድነት
ለጥቅም ምትፈለግ እህትም እስዋ ናት
ይሁና
አንተ ወንድ ሁን እኔ ልሁን እህት
ጉዳቴን ደብቄ ልሁንህ የእዉነት
መወለድና ቁዋንቁዋ ሆኖ እዳይቀር ተረት
ህሊና(ወንድ መሆንብቻ ወንድምነት ለመሰላቸዉ)
እስኪ እንደዉ በሞቴ ምኑ ነዉ ሚገናኝ
መወለድ ብሎ ቁዋንቁዋ ወሬ ወንድምሽ ነኝ
ለካስ ቁዋንቁዋ ሚሆነዉ መወለድ አይደለም
የአብራክ ክፋይ ነዉ ሌላ ወንድም የለም
ወንድምማ...
ህመሙን ደብቆ ህመሜን ሲያስታምም
ጉዳቱን ሸሽጎ ለደስታየ ሲቆም
ነበር...
ግና ላንዳንድ ቁዋንቁዋ ነን ባዮች
ወንድምነት ማለት ሆኖ ወንድነት
ለጥቅም ምትፈለግ እህትም እስዋ ናት
ይሁና
አንተ ወንድ ሁን እኔ ልሁን እህት
ጉዳቴን ደብቄ ልሁንህ የእዉነት
መወለድና ቁዋንቁዋ ሆኖ እዳይቀር ተረት
ህሊና(ወንድ መሆንብቻ ወንድምነት ለመሰላቸዉ)
👍1