#የኦህዴድ/ኢህአዴግ ሊቀመንበር እና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ አህመድ በ9ኛው የኦህዴድ ድርጅታዊ ጉባኤ ላይ ካስተላለፉት #መልዕክት መካከል፦⤵️⤵️
📌ወደተሻለ አሸናፊነት ለመሸጋገር ሌሎች ብሄር ብሄረሰቦችን በማቀፍ በጋራ ልንሰራ ይገባል።
📌በኦሮሞ ስም ተደራጅታችሁ ያላችሁ የፖለቲካ ፓርቲዎች ህዝቡን ከሚከፋፍሉ ድርጊቶች ተቆጥባችሁ አንድነቱን በሚያጠናክሩ ላይ ልታተኩሩ ይገባል።
የገነባናትን ሀገር ትተን በጥቃቅን ጉዳዮች አንጠመድ።
📌ከመበታተን ወጥተን በአሸናፊነት መንፈስ ሀገሪቷን ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ ልንረባረብ ይገባል።
©fbc
@yenetube @mycase27
📌ወደተሻለ አሸናፊነት ለመሸጋገር ሌሎች ብሄር ብሄረሰቦችን በማቀፍ በጋራ ልንሰራ ይገባል።
📌በኦሮሞ ስም ተደራጅታችሁ ያላችሁ የፖለቲካ ፓርቲዎች ህዝቡን ከሚከፋፍሉ ድርጊቶች ተቆጥባችሁ አንድነቱን በሚያጠናክሩ ላይ ልታተኩሩ ይገባል።
የገነባናትን ሀገር ትተን በጥቃቅን ጉዳዮች አንጠመድ።
📌ከመበታተን ወጥተን በአሸናፊነት መንፈስ ሀገሪቷን ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ ልንረባረብ ይገባል።
©fbc
@yenetube @mycase27
የኤርትራው ፕሬዚዳንት ቢ ሲኢሳያስ አፈወርቂ በአማራ ክልል ጉብኝት ሊያደርጉ ነው።
ፕሬዚዳንቱ ከፊታችን #ዓርብ ጀምሮ በጎንደር እና ባህር ዳር ከተሞች ጉብኝት ያደርጋሉ።
ፕሬዚዳንት #ኢሳያስ ዓርብ ጎንደር ከተማ የሚገቡ ሲሆን፥ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ አህመድን ጨምሮ የአማራ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት አቀባበል ያደርጉላቸዋል።
በቆይታቸውም በጎንደር እና አካባቢው የሚገኙ ታሪካዊ ቦታዎችን እና የልማት ስራዎችን እንደሚጎበኙ፥ የጎንደር ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ተስፋዬ ሞገስ ተናግረዋል።
የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት በሃገር ደረጃ የተጀመረውን ግንኙነት እንደሚያጠናክረው ታምኖበታል።
በጎንደር ከተማ በርካታ ኤርትራውያን በተለያየ ስራ ተሰማርተው ይገኛሉ።
ከዚህ ቀደም በአማራ ክልል አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ የተመራ የልዑካን ቡድን በአስመራ ጉብኝት ማድረጉ የሚታወስ ነው።
ምንጭ ፦ኤፍ ቢ ሲ
@yenetube @mycase27
ፕሬዚዳንቱ ከፊታችን #ዓርብ ጀምሮ በጎንደር እና ባህር ዳር ከተሞች ጉብኝት ያደርጋሉ።
ፕሬዚዳንት #ኢሳያስ ዓርብ ጎንደር ከተማ የሚገቡ ሲሆን፥ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ አህመድን ጨምሮ የአማራ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት አቀባበል ያደርጉላቸዋል።
በቆይታቸውም በጎንደር እና አካባቢው የሚገኙ ታሪካዊ ቦታዎችን እና የልማት ስራዎችን እንደሚጎበኙ፥ የጎንደር ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ተስፋዬ ሞገስ ተናግረዋል።
የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት በሃገር ደረጃ የተጀመረውን ግንኙነት እንደሚያጠናክረው ታምኖበታል።
በጎንደር ከተማ በርካታ ኤርትራውያን በተለያየ ስራ ተሰማርተው ይገኛሉ።
ከዚህ ቀደም በአማራ ክልል አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ የተመራ የልዑካን ቡድን በአስመራ ጉብኝት ማድረጉ የሚታወስ ነው።
ምንጭ ፦ኤፍ ቢ ሲ
@yenetube @mycase27
#update
በምድር፣ በአየር፣ በባህር እና በህዋ ዝግጁ የሆነ የመከላከያ ሰራዊት ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን የኢፌዲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር #አብይ አህመድ አስታወቁ።
በመከላከያ ሰራዊት በየደረጃው እየተደረገ የነበረው ውይይት ማጠቃለያ መድረክ ላይ ጠ/ር ዶ/ር #አብይ አህመድ እንደተናገሩት፤ ዘመናዊ ዐውደ ውጊያ በሚጠይቃቸው አምስቱም ምህዳሮች ዝግጁ የሆነ #መከላከያ ሰራዊት የመገንባቱ ሂደት ተጀምሯል።
የአሰራር መመሪያዎች እንዲዳብሩና ዘመናዊ ሰራዊት ሊኖረው በሚገባው ደረጃ እንዲሆኑ #ከፍተኛ ጥረት መደረጉንም ነው ጠቅላይ ሚኒስትር የገለጹት።
መከላከያ የሀገሪቱ አቅም በፈቀደ መጠን ቴክኖሎጂን የሚታጠቅ፣ #በራሱ አቅም መጠገን፣ ማሳደግ ብሎም መፍጠር የሚችል እንዲሆን በርካታ የአቅመ ግንባታ ስራዎች #እየተሰሩ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ሰራዊቱ እነደሌሎች አገራት ከራሱም አልፎ ለሌሎች ዘርፎች ምንጭ መሆን የሚችል የቴክኖሎጂ ማዕከል እንዲሆን እየተሰራ ይገኛል ሲሉም ነው የገለጹት።
ምንጭ ፦የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
@yenetube @mycase27
በምድር፣ በአየር፣ በባህር እና በህዋ ዝግጁ የሆነ የመከላከያ ሰራዊት ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን የኢፌዲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር #አብይ አህመድ አስታወቁ።
በመከላከያ ሰራዊት በየደረጃው እየተደረገ የነበረው ውይይት ማጠቃለያ መድረክ ላይ ጠ/ር ዶ/ር #አብይ አህመድ እንደተናገሩት፤ ዘመናዊ ዐውደ ውጊያ በሚጠይቃቸው አምስቱም ምህዳሮች ዝግጁ የሆነ #መከላከያ ሰራዊት የመገንባቱ ሂደት ተጀምሯል።
የአሰራር መመሪያዎች እንዲዳብሩና ዘመናዊ ሰራዊት ሊኖረው በሚገባው ደረጃ እንዲሆኑ #ከፍተኛ ጥረት መደረጉንም ነው ጠቅላይ ሚኒስትር የገለጹት።
መከላከያ የሀገሪቱ አቅም በፈቀደ መጠን ቴክኖሎጂን የሚታጠቅ፣ #በራሱ አቅም መጠገን፣ ማሳደግ ብሎም መፍጠር የሚችል እንዲሆን በርካታ የአቅመ ግንባታ ስራዎች #እየተሰሩ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ሰራዊቱ እነደሌሎች አገራት ከራሱም አልፎ ለሌሎች ዘርፎች ምንጭ መሆን የሚችል የቴክኖሎጂ ማዕከል እንዲሆን እየተሰራ ይገኛል ሲሉም ነው የገለጹት።
ምንጭ ፦የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
@yenetube @mycase27
#update news
ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ አህመድ ድጋፍ ለመስጠት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተዘጋጀ ሰልፍ ላይ #ቦምብ በማፈንዳት የተጠረጠሩት ግለሰቦች በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት #ቀርበዋል፡፡
ፍርድ ቤት ቀረቡት አንደኛ ተከሳሽ #ጌቱ ግርማ ፣ሁለተኛ #ብርሀኑ ጃፋር፣ ሶስተኛ #ጥላሁን ጌታቸው ፣ አራተኛ #ብህሩ ቶላ እና አምስተኛ #ደሳለኝ ተስፋየ ናቸው፡፡
ከአንደኛ እሰከ አራተኛ ያሉት ተከሳሾች በፀረ ሽበር አዋጅ 652/2001 አንቀጽ 3/1 ስር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን በማደራጀት ክስ የመሰረተባቸው #መሆኑ የታወሳል፡፡
ሆኖም ግን ጥቅምት 14 2011 ዓ.ም በነበረ ቀጠሮ ክሱ ላይ ወንጀል #የተፈፀመበት ጊዜና ቦታ ግልፅ አለመሆኑ፣ ወንጅሉን አለመፈፀማቸውን እና መንግስት ያመጣውን ለውጥ ተቀባይ እንጅ ተቃዋሚ አለመሆናቸውን በመቃውሚያ ሀሳብ ለችሎቱ አስረድተዋል፡፡
የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ #ተከሳሾች ላቀረቡት የክስ መቃወሚያ ሀሳብ መልስ ለመስጠት ዛሬ ችሎት የተገኘ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ #ለህዳር 7 ቀን 2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱን የፌዴራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ አስታውቋል፡፡
ምንጭ ፦ኤፍ ቢ ሲ
@yenetube @mycase27
ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ አህመድ ድጋፍ ለመስጠት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተዘጋጀ ሰልፍ ላይ #ቦምብ በማፈንዳት የተጠረጠሩት ግለሰቦች በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት #ቀርበዋል፡፡
ፍርድ ቤት ቀረቡት አንደኛ ተከሳሽ #ጌቱ ግርማ ፣ሁለተኛ #ብርሀኑ ጃፋር፣ ሶስተኛ #ጥላሁን ጌታቸው ፣ አራተኛ #ብህሩ ቶላ እና አምስተኛ #ደሳለኝ ተስፋየ ናቸው፡፡
ከአንደኛ እሰከ አራተኛ ያሉት ተከሳሾች በፀረ ሽበር አዋጅ 652/2001 አንቀጽ 3/1 ስር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን በማደራጀት ክስ የመሰረተባቸው #መሆኑ የታወሳል፡፡
ሆኖም ግን ጥቅምት 14 2011 ዓ.ም በነበረ ቀጠሮ ክሱ ላይ ወንጀል #የተፈፀመበት ጊዜና ቦታ ግልፅ አለመሆኑ፣ ወንጅሉን አለመፈፀማቸውን እና መንግስት ያመጣውን ለውጥ ተቀባይ እንጅ ተቃዋሚ አለመሆናቸውን በመቃውሚያ ሀሳብ ለችሎቱ አስረድተዋል፡፡
የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ #ተከሳሾች ላቀረቡት የክስ መቃወሚያ ሀሳብ መልስ ለመስጠት ዛሬ ችሎት የተገኘ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ #ለህዳር 7 ቀን 2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱን የፌዴራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ አስታውቋል፡፡
ምንጭ ፦ኤፍ ቢ ሲ
@yenetube @mycase27
ኖቤል እጩነት ⬆️
ጠ/ሚ #አብይ_አህመድ ለ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት በዕጩነት ተመዝግበዋል። ዕጩ ግለሰቦችን የማስመዝገቢያ ጊዜ ሀሙስ ሌሊት የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ጠ/ሚ አብይ በኖርዌ ሳውዝ ኢስትርን ዩንቨርስቲ ተ/ፕሮፌሰር በሆኑት ዶ/ር #ግሩም_ዘለቀ ነው የተጠቆሙት።
ቀዳማዊ #ሀይለስላሴ ለኖቤል የሰላም ሽልማት በፈረንጆቹ አቆጣጠር በ1938 ዓ.ም እና በ1964 ዓ.ም ዕጩ ሁነው መቅረባቸው የሚታወስ ሲሆን፣ በ1964 ዓ.ም ዶክተር #ማርቲን_ሉተርኪንግ አሸናፊ ሆነዋል።
ምንጭ:- Ethiopian live Update
@YeneTube @Fikerassefa
ጠ/ሚ #አብይ_አህመድ ለ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት በዕጩነት ተመዝግበዋል። ዕጩ ግለሰቦችን የማስመዝገቢያ ጊዜ ሀሙስ ሌሊት የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ጠ/ሚ አብይ በኖርዌ ሳውዝ ኢስትርን ዩንቨርስቲ ተ/ፕሮፌሰር በሆኑት ዶ/ር #ግሩም_ዘለቀ ነው የተጠቆሙት።
ቀዳማዊ #ሀይለስላሴ ለኖቤል የሰላም ሽልማት በፈረንጆቹ አቆጣጠር በ1938 ዓ.ም እና በ1964 ዓ.ም ዕጩ ሁነው መቅረባቸው የሚታወስ ሲሆን፣ በ1964 ዓ.ም ዶክተር #ማርቲን_ሉተርኪንግ አሸናፊ ሆነዋል።
ምንጭ:- Ethiopian live Update
@YeneTube @Fikerassefa
በአቶ #ገዱ_አንዳርጋቸው የመሸኛ መርሐግብር ለመታደም #አርብ ከሰዐት በኅላ ወደ ባህርዳር ያቀኑት ጠ/ሚንስትር #አብይ_አህመድ ዛሬ ማለዳ ወደ አዲስ አበባ #ተመልሰዋል። ጠ/ሚንስትሩ በትናንትው ዕለት ከአዴፓ መሪዎች ጋር ሙሉ ቀን የፈጀ ውይይት አድርገዋል።
-ELU
@YeneTube @Fikerassefa
-ELU
@YeneTube @Fikerassefa
የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ በወቅታዊ ሀገራዊ እና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ #ለጋዜጠኞች ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።
ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በዋናነት የቀረበላቸው ጥያቄ በሀገሪቱ ካለው የህግ የበላይነትን ከማስከበር ጋር መንግስት እየወሰዳቸው ያላቸውን እርምጃዎች በተመለከተ የተያያዘው አንዱ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምላሻቸውም ከዚህ በፊት መንግስት የህግ የበላይነትን ለማስከበር የሚወስዳቸው ጠንከር ያሉ እርምጃዎች ከሰብዓዊ መብት አንፃር ጥያቄ የሚያስነሱ እንደነበር አስታውሰዋል።
መንግስት ይህን ከሰብዓዊ መብት ጥሰት አንፃር ተገቢ ያልነበሩ እርምጃዎችን ሲወስድ ህግ አስከበረ ሲባል መቆየቱንም በማንሳት።
አሁን ግን ያዓይነት አሰራር ትክክል እንዳልሆነ በመረዳት በለውጡ ውስጥ ማሻሻያዎች እየተደረጉ በመሆኑ ህግን በተከተለ መልኩ የተለያዩ እርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑን ገልፀዋል።
በሶማሌ ክልል፣ በቡራዩ፣ በጌዴኦ፣ በወለጋ ዞን እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግጭት በመፍጠር እና ለሰው ህይወት እና ለንብረት መጥፋት ተጠያቂ የሆኑ ግለሰቦች ለፍርድ መቅረባቸውን በመጥቀስ ይህ የህግ የበላይነትን የማስከበር ስራ ነው ብለዋል።
ህግን ተከትሎ የህግ የበላይነትን በማስከበሩ ስራ ያሉ ከፍተቶች ቢኖሩም በዚያው አግባብ የሚታዩም ይሆናል ብለዋል።
Via - FBC-በሰላማዊት ካሳ
@YeneTube @FikerAssefa
ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በዋናነት የቀረበላቸው ጥያቄ በሀገሪቱ ካለው የህግ የበላይነትን ከማስከበር ጋር መንግስት እየወሰዳቸው ያላቸውን እርምጃዎች በተመለከተ የተያያዘው አንዱ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምላሻቸውም ከዚህ በፊት መንግስት የህግ የበላይነትን ለማስከበር የሚወስዳቸው ጠንከር ያሉ እርምጃዎች ከሰብዓዊ መብት አንፃር ጥያቄ የሚያስነሱ እንደነበር አስታውሰዋል።
መንግስት ይህን ከሰብዓዊ መብት ጥሰት አንፃር ተገቢ ያልነበሩ እርምጃዎችን ሲወስድ ህግ አስከበረ ሲባል መቆየቱንም በማንሳት።
አሁን ግን ያዓይነት አሰራር ትክክል እንዳልሆነ በመረዳት በለውጡ ውስጥ ማሻሻያዎች እየተደረጉ በመሆኑ ህግን በተከተለ መልኩ የተለያዩ እርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑን ገልፀዋል።
በሶማሌ ክልል፣ በቡራዩ፣ በጌዴኦ፣ በወለጋ ዞን እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግጭት በመፍጠር እና ለሰው ህይወት እና ለንብረት መጥፋት ተጠያቂ የሆኑ ግለሰቦች ለፍርድ መቅረባቸውን በመጥቀስ ይህ የህግ የበላይነትን የማስከበር ስራ ነው ብለዋል።
ህግን ተከትሎ የህግ የበላይነትን በማስከበሩ ስራ ያሉ ከፍተቶች ቢኖሩም በዚያው አግባብ የሚታዩም ይሆናል ብለዋል።
Via - FBC-በሰላማዊት ካሳ
@YeneTube @FikerAssefa