#በኤርትራ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በነገው ዕለት በይፋ ስራ ይጀምራል::
#የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ፣ የኤርትራው ፕሬዚዳንት #ኢሳያስ አፈወርቂ እና የሁለቱ ሃገራት ከፍተኛ ባለስልጣናት ኤምባሲውን መርቀው #የሚከፍቱት ይሆናል።
በአየርላንድ የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር የሆኑት አቶ #ሬድዋን ሁሴን በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው መሾማቸው ይታወቃል።
#ኤርትራ በኢትዮጵያ የሚገኘው ኤምባሲዋን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኢትዮጵያ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት መክፈቷ ይታወሳል።
ባለፈው ሃምሌ ወር የተከፈተው የኤርትራ #ኤምባሲ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
©fbc
@YeneTube @mycase27
#የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ፣ የኤርትራው ፕሬዚዳንት #ኢሳያስ አፈወርቂ እና የሁለቱ ሃገራት ከፍተኛ ባለስልጣናት ኤምባሲውን መርቀው #የሚከፍቱት ይሆናል።
በአየርላንድ የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር የሆኑት አቶ #ሬድዋን ሁሴን በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው መሾማቸው ይታወቃል።
#ኤርትራ በኢትዮጵያ የሚገኘው ኤምባሲዋን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኢትዮጵያ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት መክፈቷ ይታወሳል።
ባለፈው ሃምሌ ወር የተከፈተው የኤርትራ #ኤምባሲ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
©fbc
@YeneTube @mycase27
የኤርትራው ፕሬዚዳንት ቢ ሲኢሳያስ አፈወርቂ በአማራ ክልል ጉብኝት ሊያደርጉ ነው።
ፕሬዚዳንቱ ከፊታችን #ዓርብ ጀምሮ በጎንደር እና ባህር ዳር ከተሞች ጉብኝት ያደርጋሉ።
ፕሬዚዳንት #ኢሳያስ ዓርብ ጎንደር ከተማ የሚገቡ ሲሆን፥ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ አህመድን ጨምሮ የአማራ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት አቀባበል ያደርጉላቸዋል።
በቆይታቸውም በጎንደር እና አካባቢው የሚገኙ ታሪካዊ ቦታዎችን እና የልማት ስራዎችን እንደሚጎበኙ፥ የጎንደር ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ተስፋዬ ሞገስ ተናግረዋል።
የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት በሃገር ደረጃ የተጀመረውን ግንኙነት እንደሚያጠናክረው ታምኖበታል።
በጎንደር ከተማ በርካታ ኤርትራውያን በተለያየ ስራ ተሰማርተው ይገኛሉ።
ከዚህ ቀደም በአማራ ክልል አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ የተመራ የልዑካን ቡድን በአስመራ ጉብኝት ማድረጉ የሚታወስ ነው።
ምንጭ ፦ኤፍ ቢ ሲ
@yenetube @mycase27
ፕሬዚዳንቱ ከፊታችን #ዓርብ ጀምሮ በጎንደር እና ባህር ዳር ከተሞች ጉብኝት ያደርጋሉ።
ፕሬዚዳንት #ኢሳያስ ዓርብ ጎንደር ከተማ የሚገቡ ሲሆን፥ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ አህመድን ጨምሮ የአማራ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት አቀባበል ያደርጉላቸዋል።
በቆይታቸውም በጎንደር እና አካባቢው የሚገኙ ታሪካዊ ቦታዎችን እና የልማት ስራዎችን እንደሚጎበኙ፥ የጎንደር ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ተስፋዬ ሞገስ ተናግረዋል።
የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት በሃገር ደረጃ የተጀመረውን ግንኙነት እንደሚያጠናክረው ታምኖበታል።
በጎንደር ከተማ በርካታ ኤርትራውያን በተለያየ ስራ ተሰማርተው ይገኛሉ።
ከዚህ ቀደም በአማራ ክልል አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ የተመራ የልዑካን ቡድን በአስመራ ጉብኝት ማድረጉ የሚታወስ ነው።
ምንጭ ፦ኤፍ ቢ ሲ
@yenetube @mycase27
#update ጎንደር
የኤርትራው ፕሬዝዳንት #ኢሳያስ አፈወርቂ ጎንደር ገቡ
ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጎንደር ሲገቡ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድና ምክትል ጠ/ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ መሪዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
መሪዎቹ በጎንደርና ባህር ዳር የሚገኙ የልማት እንቅስቃሴዎችን እንደሚጎበኙም ይጠበቃል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ቀደም ብለው ትላንት አመሻሽ ጎንደር በመግባት ከአካባቢው የአገር ሽማግሌዎችና ነዋሪዎች ጋር በአካባቢው ሰላምን ማረጋገጥ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር እንዳደረጉም ተዘግቧል፡፡
ምንጭ ፦ EBC
@yenetube @mycase27
የኤርትራው ፕሬዝዳንት #ኢሳያስ አፈወርቂ ጎንደር ገቡ
ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጎንደር ሲገቡ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድና ምክትል ጠ/ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ መሪዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
መሪዎቹ በጎንደርና ባህር ዳር የሚገኙ የልማት እንቅስቃሴዎችን እንደሚጎበኙም ይጠበቃል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ቀደም ብለው ትላንት አመሻሽ ጎንደር በመግባት ከአካባቢው የአገር ሽማግሌዎችና ነዋሪዎች ጋር በአካባቢው ሰላምን ማረጋገጥ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር እንዳደረጉም ተዘግቧል፡፡
ምንጭ ፦ EBC
@yenetube @mycase27
#መሪዎቹ ለተደረገላቸው አቀባበል ምስጋና #አቀረቡ፡፡
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት #ሙሀመድ አብዱላሂ ፋርማጆ እና ፕሬዝዳንት #ኢሳያስ አፈወርቂ ለተደረገላቸው አቀባበል ምስጋና አቀረቡ፡፡
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት #ሙሀመድ አብዱላሂ ፋርማጆ ባደረጉት ንግግር ጉብኝታችን የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናን በልማት ለማስተሳሰር #የሚረዳ ነው።
በቀጣይ ቀጠናው አንድነቱን አጠናክሮ ለመቀጠል መሰረት #የሚጥል ነው ብለዋል፡፡
የኤርትራው ፕሬዝዳንት #ኢሳያስ አፈወርቂ በበኩላቸው በተደረገልን አቀባበል እጅግ ኮርተናል፤ ምስጋናም እናቀርባለን ላደረገላችሁን ሁሉ #እናመስግናለን ብለዋል፡፡
📌ሁለቱ መሪዎች ጎንደር ሲገቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የተመራ ልዑክ አቀባበል አድርጎላቸዋል፡፡
ምንጭ ፦አብመድ
@yenetube @mycase27
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት #ሙሀመድ አብዱላሂ ፋርማጆ እና ፕሬዝዳንት #ኢሳያስ አፈወርቂ ለተደረገላቸው አቀባበል ምስጋና አቀረቡ፡፡
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት #ሙሀመድ አብዱላሂ ፋርማጆ ባደረጉት ንግግር ጉብኝታችን የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናን በልማት ለማስተሳሰር #የሚረዳ ነው።
በቀጣይ ቀጠናው አንድነቱን አጠናክሮ ለመቀጠል መሰረት #የሚጥል ነው ብለዋል፡፡
የኤርትራው ፕሬዝዳንት #ኢሳያስ አፈወርቂ በበኩላቸው በተደረገልን አቀባበል እጅግ ኮርተናል፤ ምስጋናም እናቀርባለን ላደረገላችሁን ሁሉ #እናመስግናለን ብለዋል፡፡
📌ሁለቱ መሪዎች ጎንደር ሲገቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የተመራ ልዑክ አቀባበል አድርጎላቸዋል፡፡
ምንጭ ፦አብመድ
@yenetube @mycase27
#update ሜቴክ
ፍ/ቤቱ የሜ/ጄ ክንፈንና የወንድማቸውን የጠበቃ ይመደብልን ጥያቄ ተቀብሎ መንግስት ጠበቃ እንዲመድብላቸው #ትዕዛዝ ሰጠ
ሜጀር ጄነራል ክንፈ ዳኘውና ወንድማቸው አቶ #ኢሳያስ ዳኘው አቅም ስለሌለን መንግስት ጠበቃ ያቁምልን ሲሉ ያቀረቡትን ጥያቄ ፍርድ ቤቱ #ተቀብሎ መንግስት ተከላከይ ጠበቃ እንዲመድብላቸው ትዕዛዝ ሰጠ።
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት ተጠርጣሪዎቹ ከተመደበላቸው ጠበቃ ጋር በመሆን ሀሳባቸውን እንዲሰጡ #ለነገ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ምንጭ ፦ EBC
@yenetube @mycase27
ፍ/ቤቱ የሜ/ጄ ክንፈንና የወንድማቸውን የጠበቃ ይመደብልን ጥያቄ ተቀብሎ መንግስት ጠበቃ እንዲመድብላቸው #ትዕዛዝ ሰጠ
ሜጀር ጄነራል ክንፈ ዳኘውና ወንድማቸው አቶ #ኢሳያስ ዳኘው አቅም ስለሌለን መንግስት ጠበቃ ያቁምልን ሲሉ ያቀረቡትን ጥያቄ ፍርድ ቤቱ #ተቀብሎ መንግስት ተከላከይ ጠበቃ እንዲመድብላቸው ትዕዛዝ ሰጠ።
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት ተጠርጣሪዎቹ ከተመደበላቸው ጠበቃ ጋር በመሆን ሀሳባቸውን እንዲሰጡ #ለነገ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ምንጭ ፦ EBC
@yenetube @mycase27
የኤርትራው ፕሬዚዳንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ #ሶማሊያ ማቅናታቸው ተገለፀ።
ፕሬዚዳንቱ ለይፋዊ የስራ ጉብኝቱ ዛሬ ረፋድ ላይ ወደ ሶማሊያ ማቅናታቸውን የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል አስታውቀዋል።
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የሶማሊያ ጉብኝታቸውን ከአጠናቀቁ በኋላ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ግብዣ ወደ ናይሮቢ ያቀናሉም ተብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
ፕሬዚዳንቱ ለይፋዊ የስራ ጉብኝቱ ዛሬ ረፋድ ላይ ወደ ሶማሊያ ማቅናታቸውን የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል አስታውቀዋል።
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የሶማሊያ ጉብኝታቸውን ከአጠናቀቁ በኋላ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ግብዣ ወደ ናይሮቢ ያቀናሉም ተብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
አቶ ኢሳያስ ዳኛው‼️
መርማሪ ፖሊስ በአቶ #ኢሳያስ_ዳኛው አዲስ የምርመራ መዝገብ ላይ ይግባኝ ጠየቀ። አቶ ኢሳያስ ኢትዮ-ቴሌኮም የኤን ፒ ጅኦ (NPGO) ኃላፊ ሆነው በሚሰሩበት ወቅት ኢዲኤም(edm) ከተባለው አማካሪ ድርጅት ጋር የስራ ማማከር ውል ያለጨረታ ተዋውለዋል፤ ለ12 አማካሪዎችና ለድርጅቱ ሰራ አስኪያጅ በሰዓት ከ125-150 ዶላር ከ2001 ዓ.ም ጀመሮ እስከ 2005 ዓ.ም ድረስ ለ44 ሰዓት ያለአግባብ ክፍያ እንዲፈጸም አድርገዋል ይላል መርማሪ ፖሊስ።
እንዲሁም ይላል መርማሪ ፖሊስ ከአማካሪ ድርጅቱ ጋር የተደረገው ውል ከህግና መመሪያ ውጭ እንዲሻሻል ተጠርጣሪው አድርገዋል በማለት አዲስ የምርመራ መዝገብ የከፈተባቸው ቢሆንም ፍርድ ቤቱ በ50ሺህ ብር ዋስ እንዲወጡ መፍቀዱ ይታወሳል፡፡
መርማሪ ፖሊስ በዛሬው ችሎት በተጠርጣሪው ላይ በሙስና ወንጀል መሳተፋቸውን ለጥርጣሬ የሚያበቁ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች በአዲሱ የምርመራ መዝገብ ላይ ማያያዙን በማስረዳት በጉዳዩ ላይ በቂ ምርመራ ለማድረግ እና ተጨማሪ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን ለማሰባሰብ የ14 ቀን ተጨማሪ ጊዜ እንደሚያስፈልገው ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል፡፡
የተጠርጣሪው ጠበቆችም በበኩላቸው የደንበኛቸውን የዋስትና መብት ለመከልከል እና አስር ቤት ለማቆየት ካለሆነ በስተቀር እስካሁን ደረስ የቀረበ ክስ አለመኖሩን ለፍርድ ቤቱ ተቃውሟቸውን አሰምተዋል፡፡
የግራ ቀኙን ክርክር የተመለከተው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ 1ኛ ወንጀል ችሎትም መዝገቡን መርመሮ በጉዳዩ ላይ ተገቢውን ወሳኔ ለመስጠት ለ13/06/2011 ዓ.ም ቀጠሮ መያዙን ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ምንጭ፦ ኢ.ፕ.ድ
@YeneTube @FikerAssefa
መርማሪ ፖሊስ በአቶ #ኢሳያስ_ዳኛው አዲስ የምርመራ መዝገብ ላይ ይግባኝ ጠየቀ። አቶ ኢሳያስ ኢትዮ-ቴሌኮም የኤን ፒ ጅኦ (NPGO) ኃላፊ ሆነው በሚሰሩበት ወቅት ኢዲኤም(edm) ከተባለው አማካሪ ድርጅት ጋር የስራ ማማከር ውል ያለጨረታ ተዋውለዋል፤ ለ12 አማካሪዎችና ለድርጅቱ ሰራ አስኪያጅ በሰዓት ከ125-150 ዶላር ከ2001 ዓ.ም ጀመሮ እስከ 2005 ዓ.ም ድረስ ለ44 ሰዓት ያለአግባብ ክፍያ እንዲፈጸም አድርገዋል ይላል መርማሪ ፖሊስ።
እንዲሁም ይላል መርማሪ ፖሊስ ከአማካሪ ድርጅቱ ጋር የተደረገው ውል ከህግና መመሪያ ውጭ እንዲሻሻል ተጠርጣሪው አድርገዋል በማለት አዲስ የምርመራ መዝገብ የከፈተባቸው ቢሆንም ፍርድ ቤቱ በ50ሺህ ብር ዋስ እንዲወጡ መፍቀዱ ይታወሳል፡፡
መርማሪ ፖሊስ በዛሬው ችሎት በተጠርጣሪው ላይ በሙስና ወንጀል መሳተፋቸውን ለጥርጣሬ የሚያበቁ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች በአዲሱ የምርመራ መዝገብ ላይ ማያያዙን በማስረዳት በጉዳዩ ላይ በቂ ምርመራ ለማድረግ እና ተጨማሪ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን ለማሰባሰብ የ14 ቀን ተጨማሪ ጊዜ እንደሚያስፈልገው ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል፡፡
የተጠርጣሪው ጠበቆችም በበኩላቸው የደንበኛቸውን የዋስትና መብት ለመከልከል እና አስር ቤት ለማቆየት ካለሆነ በስተቀር እስካሁን ደረስ የቀረበ ክስ አለመኖሩን ለፍርድ ቤቱ ተቃውሟቸውን አሰምተዋል፡፡
የግራ ቀኙን ክርክር የተመለከተው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ 1ኛ ወንጀል ችሎትም መዝገቡን መርመሮ በጉዳዩ ላይ ተገቢውን ወሳኔ ለመስጠት ለ13/06/2011 ዓ.ም ቀጠሮ መያዙን ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ምንጭ፦ ኢ.ፕ.ድ
@YeneTube @FikerAssefa