#ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር አብይ አህመድ ነገ ወደ ፈረንሳይ #ያቀናሉ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአውሮፓ የሚያደርጉትን ይፋዊ የስራ ጉበኝት ነገ #ይጀምራሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአውሮፓ ጉብኝታቸውን በፈረንሳይ የሚጀምሩ ሲሆን፥ በነገው እለትም ወደ #ፈረንሳይ እንደሚያቀኑ ተነግሯል።
በፈረንሳይ በሚኖራቸው ቆይታም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት #ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በፓሪስ ተገናኝተው እንደሚወያዩ ይጠበቃል።
በመቀጠልም ወደ #ጀርመን የሚያቀኑ ሲሆን፥ በዚያም ከመራሂተ መንግስት #አንጌላ ሜርክል ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚወያዩ ይሆናል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በጀርመን ቆይታቸውም ጥቅምት 21 ቀን 2011 ዓ.ም ከተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ከሚውጣጡ 25 ሺህ ኢትዮጵያውያን ጋር በፍራንክፈርት ይወያያሉ።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የአውሮፓ ጉብኝት “#አንድ_ሆነን_እንነሳ_ነገን_በጋራ_እንገንባ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ መሆኑም ተነግሯል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝቱን የሚያደርጉት #በሀገራቱ መሪዎች በቀረበላቸው ግብዣ መሰረት ነው።
ምንጭ ፦ኤፍ.ቢ.ሲ
@yenetube @mycase27
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአውሮፓ የሚያደርጉትን ይፋዊ የስራ ጉበኝት ነገ #ይጀምራሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአውሮፓ ጉብኝታቸውን በፈረንሳይ የሚጀምሩ ሲሆን፥ በነገው እለትም ወደ #ፈረንሳይ እንደሚያቀኑ ተነግሯል።
በፈረንሳይ በሚኖራቸው ቆይታም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት #ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በፓሪስ ተገናኝተው እንደሚወያዩ ይጠበቃል።
በመቀጠልም ወደ #ጀርመን የሚያቀኑ ሲሆን፥ በዚያም ከመራሂተ መንግስት #አንጌላ ሜርክል ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚወያዩ ይሆናል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በጀርመን ቆይታቸውም ጥቅምት 21 ቀን 2011 ዓ.ም ከተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ከሚውጣጡ 25 ሺህ ኢትዮጵያውያን ጋር በፍራንክፈርት ይወያያሉ።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የአውሮፓ ጉብኝት “#አንድ_ሆነን_እንነሳ_ነገን_በጋራ_እንገንባ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ መሆኑም ተነግሯል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝቱን የሚያደርጉት #በሀገራቱ መሪዎች በቀረበላቸው ግብዣ መሰረት ነው።
ምንጭ ፦ኤፍ.ቢ.ሲ
@yenetube @mycase27
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ #የመጀመርያ የአውሮፓ ጉብኝታቸውን በፈረንሳይ ለመጀመር ወደ ፓሪስ አቀኑ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፈረንሳይ ቆይታቸው ከፕሬዘዳንት #ኢማኑኤል ማክሮን ጋር የሁለቱን ሀገራት የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ይመክራሉ።
የፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ በኢትዮጵያ ተሳትፎውን እንዲያሳድግ እንዲሁም በፈረንሳይ ያለውን ቅርስን የመጠበቅና የመንከባከብ ክህሎት የኢትዮጵያ ቅርሶችን ለመታደግ መዋል በሚቻልበት ሁኔታ ላይም ይወያያሉ።
ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ወደ ፈረንሳይ ያቀኑት ኢማኑኤል ማክሮን ከወራት #በፊት ያቀረቡላቸውን ግብዣ ተከትሎ ነው።
©ebc
@yenetube @mycase27
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፈረንሳይ ቆይታቸው ከፕሬዘዳንት #ኢማኑኤል ማክሮን ጋር የሁለቱን ሀገራት የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ይመክራሉ።
የፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ በኢትዮጵያ ተሳትፎውን እንዲያሳድግ እንዲሁም በፈረንሳይ ያለውን ቅርስን የመጠበቅና የመንከባከብ ክህሎት የኢትዮጵያ ቅርሶችን ለመታደግ መዋል በሚቻልበት ሁኔታ ላይም ይወያያሉ።
ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ወደ ፈረንሳይ ያቀኑት ኢማኑኤል ማክሮን ከወራት #በፊት ያቀረቡላቸውን ግብዣ ተከትሎ ነው።
©ebc
@yenetube @mycase27
#update ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር አብይ አህመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ፈረንሳይ #ገቡ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር #ዶክተር አብይ አህመድ በአውሮፓ የሚያደርጉትን ይፋዊ የስራ ጉበኝት በዛሬው እለት ጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአውሮፓ ጉብኝታቸውን በፈረንሳይ የጀመሩ ሲሆን፥ በዛሬው እለትም ፈረንሳይ ገብተዋል።
በፈረንሳይ በሚኖራቸው ቆይታም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት #ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በፓሪስ ተገናኝተው እንደሚወያዩ ይጠበቃል።
በቆይታቸውም በአጠቃላይ የሁለትዮሽና የጋራ አጀንዳ በሆኑ አካባቢያዊና አለምዓቀፋዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያዩም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
ምንጭ ፦የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@yenetube @mycase27
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር #ዶክተር አብይ አህመድ በአውሮፓ የሚያደርጉትን ይፋዊ የስራ ጉበኝት በዛሬው እለት ጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአውሮፓ ጉብኝታቸውን በፈረንሳይ የጀመሩ ሲሆን፥ በዛሬው እለትም ፈረንሳይ ገብተዋል።
በፈረንሳይ በሚኖራቸው ቆይታም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት #ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በፓሪስ ተገናኝተው እንደሚወያዩ ይጠበቃል።
በቆይታቸውም በአጠቃላይ የሁለትዮሽና የጋራ አጀንዳ በሆኑ አካባቢያዊና አለምዓቀፋዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያዩም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
ምንጭ ፦የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@yenetube @mycase27