#update news
ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ አህመድ ድጋፍ ለመስጠት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተዘጋጀ ሰልፍ ላይ #ቦምብ በማፈንዳት የተጠረጠሩት ግለሰቦች በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት #ቀርበዋል፡፡
ፍርድ ቤት ቀረቡት አንደኛ ተከሳሽ #ጌቱ ግርማ ፣ሁለተኛ #ብርሀኑ ጃፋር፣ ሶስተኛ #ጥላሁን ጌታቸው ፣ አራተኛ #ብህሩ ቶላ እና አምስተኛ #ደሳለኝ ተስፋየ ናቸው፡፡
ከአንደኛ እሰከ አራተኛ ያሉት ተከሳሾች በፀረ ሽበር አዋጅ 652/2001 አንቀጽ 3/1 ስር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን በማደራጀት ክስ የመሰረተባቸው #መሆኑ የታወሳል፡፡
ሆኖም ግን ጥቅምት 14 2011 ዓ.ም በነበረ ቀጠሮ ክሱ ላይ ወንጀል #የተፈፀመበት ጊዜና ቦታ ግልፅ አለመሆኑ፣ ወንጅሉን አለመፈፀማቸውን እና መንግስት ያመጣውን ለውጥ ተቀባይ እንጅ ተቃዋሚ አለመሆናቸውን በመቃውሚያ ሀሳብ ለችሎቱ አስረድተዋል፡፡
የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ #ተከሳሾች ላቀረቡት የክስ መቃወሚያ ሀሳብ መልስ ለመስጠት ዛሬ ችሎት የተገኘ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ #ለህዳር 7 ቀን 2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱን የፌዴራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ አስታውቋል፡፡
ምንጭ ፦ኤፍ ቢ ሲ
@yenetube @mycase27
ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ አህመድ ድጋፍ ለመስጠት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተዘጋጀ ሰልፍ ላይ #ቦምብ በማፈንዳት የተጠረጠሩት ግለሰቦች በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት #ቀርበዋል፡፡
ፍርድ ቤት ቀረቡት አንደኛ ተከሳሽ #ጌቱ ግርማ ፣ሁለተኛ #ብርሀኑ ጃፋር፣ ሶስተኛ #ጥላሁን ጌታቸው ፣ አራተኛ #ብህሩ ቶላ እና አምስተኛ #ደሳለኝ ተስፋየ ናቸው፡፡
ከአንደኛ እሰከ አራተኛ ያሉት ተከሳሾች በፀረ ሽበር አዋጅ 652/2001 አንቀጽ 3/1 ስር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን በማደራጀት ክስ የመሰረተባቸው #መሆኑ የታወሳል፡፡
ሆኖም ግን ጥቅምት 14 2011 ዓ.ም በነበረ ቀጠሮ ክሱ ላይ ወንጀል #የተፈፀመበት ጊዜና ቦታ ግልፅ አለመሆኑ፣ ወንጅሉን አለመፈፀማቸውን እና መንግስት ያመጣውን ለውጥ ተቀባይ እንጅ ተቃዋሚ አለመሆናቸውን በመቃውሚያ ሀሳብ ለችሎቱ አስረድተዋል፡፡
የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ #ተከሳሾች ላቀረቡት የክስ መቃወሚያ ሀሳብ መልስ ለመስጠት ዛሬ ችሎት የተገኘ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ #ለህዳር 7 ቀን 2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱን የፌዴራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ አስታውቋል፡፡
ምንጭ ፦ኤፍ ቢ ሲ
@yenetube @mycase27